3 months ago
በአማን 20 ግመሎች የቁንጅና ውድድር ላይ ከንፈራቸውን ለመጨመር ቦቶክስ እና የፕላስቲክ ቀዶ ህክምና በማድረጋቸው ከዉድድር ውጪ ሆኑ
ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ባህላዊ የግመል የውበት ውድድር የአሸናፊነት እድሎችን ለመጨመር የማስዋቢያ ዘዴዎችን መጠቀም እየጨመረ በመምጣቱ ጉዳዩ አወዛጋቢ ክስተቶችን እየፈጠረ ይገኛል።
እንደ ኦማን ባሉ አረብ ሀገራት የግመል የውበት ውድድር ትልቅ ጉዳይ ነው። ከሩቅ ስፍራ የሚመጡ አርቢዎች 'በምድሪቱ ላይ በጣም ዉብ ግመል ባለቤት' የሚለውን ማዕረግ ለማሸነፍ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ የተለያዩ የመዋቢያ ማሻሻያዎችን በግመሎች ላይ እያደረጉ መሆኑ ዉድድሩ ላይ ትኩረት ስቧል።
በዘንድሮው የግመል የውበት ውድድር ላይ ዳኞች አንዳንድ ግመሎች አካላዊ ባህሪያቸውን በመዋቢያነት እንዳሻሻሉ አረጋግጠዋል። አንዳንድ ግመሎች ሊታዩ የሚችሉ የከንፈር መሌት ነበሯቸው፣ ሌሎች ደግሞ የፊት ጡንቻዎቻቸው ቦቶክስ ሲወጉ፣ አንዳንድ ግመሎች አፍንጫቸውን ውብ ለማድረግ የሲሊኮን ማሻሻያ ተደርጎላቸዋል።
ሌሎች የተከለከሉ ማሻሻያዎች ጡንቻን ለመጨመር እና የእድገት ሆርሞን መርፌዎችን ተወግተዋል በዚህም የተነሳ 20 ግመሎች ከቁንጅና ውድድር ውጪ ተደርገዋል።
seledadotio
seledadotio
ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ባህላዊ የግመል የውበት ውድድር የአሸናፊነት እድሎችን ለመጨመር የማስዋቢያ ዘዴዎችን መጠቀም እየጨመረ በመምጣቱ ጉዳዩ አወዛጋቢ ክስተቶችን እየፈጠረ ይገኛል።
እንደ ኦማን ባሉ አረብ ሀገራት የግመል የውበት ውድድር ትልቅ ጉዳይ ነው። ከሩቅ ስፍራ የሚመጡ አርቢዎች 'በምድሪቱ ላይ በጣም ዉብ ግመል ባለቤት' የሚለውን ማዕረግ ለማሸነፍ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ የተለያዩ የመዋቢያ ማሻሻያዎችን በግመሎች ላይ እያደረጉ መሆኑ ዉድድሩ ላይ ትኩረት ስቧል።
በዘንድሮው የግመል የውበት ውድድር ላይ ዳኞች አንዳንድ ግመሎች አካላዊ ባህሪያቸውን በመዋቢያነት እንዳሻሻሉ አረጋግጠዋል። አንዳንድ ግመሎች ሊታዩ የሚችሉ የከንፈር መሌት ነበሯቸው፣ ሌሎች ደግሞ የፊት ጡንቻዎቻቸው ቦቶክስ ሲወጉ፣ አንዳንድ ግመሎች አፍንጫቸውን ውብ ለማድረግ የሲሊኮን ማሻሻያ ተደርጎላቸዋል።
ሌሎች የተከለከሉ ማሻሻያዎች ጡንቻን ለመጨመር እና የእድገት ሆርሞን መርፌዎችን ተወግተዋል በዚህም የተነሳ 20 ግመሎች ከቁንጅና ውድድር ውጪ ተደርገዋል።
seledadotio
seledadotio
3 months ago
በአማን 20 ግመሎች የቁንጅና ውድድር ላይ ከንፈራቸውን ለመጨመር ቦቶክስ እና የፕላስቲክ ቀዶ ህክምና በማድረጋቸው ከዉድድር ውጪ ሆኑ
ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ባህላዊ የግመል የውበት ውድድር የአሸናፊነት እድሎችን ለመጨመር የማስዋቢያ ዘዴዎችን መጠቀም እየጨመረ በመምጣቱ ጉዳዩ አወዛጋቢ ክስተቶችን እየፈጠረ ይገኛል።
እንደ ኦማን ባሉ አረብ ሀገራት የግመል የውበት ውድድር ትልቅ ጉዳይ ነው። ከሩቅ ስፍራ የሚመጡ አርቢዎች 'በምድሪቱ ላይ በጣም ዉብ ግመል ባለቤት' የሚለውን ማዕረግ ለማሸነፍ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ የተለያዩ የመዋቢያ ማሻሻያዎችን በግመሎች ላይ እያደረጉ መሆኑ ዉድድሩ ላይ ትኩረት ስቧል።
በዘንድሮው የግመል የውበት ውድድር ላይ ዳኞች አንዳንድ ግመሎች አካላዊ ባህሪያቸውን በመዋቢያነት እንዳሻሻሉ አረጋግጠዋል። አንዳንድ ግመሎች ሊታዩ የሚችሉ የከንፈር መሌት ነበሯቸው፣ ሌሎች ደግሞ የፊት ጡንቻዎቻቸው ቦቶክስ ሲወጉ፣ አንዳንድ ግመሎች አፍንጫቸውን ውብ ለማድረግ የሲሊኮን ማሻሻያ ተደርጎላቸዋል።
ሌሎች የተከለከሉ ማሻሻያዎች ጡንቻን ለመጨመር እና የእድገት ሆርሞን መርፌዎችን ተወግተዋል በዚህም የተነሳ 20 ግመሎች ከቁንጅና ውድድር ውጪ ተደርገዋል።
በስምኦን ደረጄ
#ዳጉ_ጆርናል
ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ባህላዊ የግመል የውበት ውድድር የአሸናፊነት እድሎችን ለመጨመር የማስዋቢያ ዘዴዎችን መጠቀም እየጨመረ በመምጣቱ ጉዳዩ አወዛጋቢ ክስተቶችን እየፈጠረ ይገኛል።
እንደ ኦማን ባሉ አረብ ሀገራት የግመል የውበት ውድድር ትልቅ ጉዳይ ነው። ከሩቅ ስፍራ የሚመጡ አርቢዎች 'በምድሪቱ ላይ በጣም ዉብ ግመል ባለቤት' የሚለውን ማዕረግ ለማሸነፍ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ የተለያዩ የመዋቢያ ማሻሻያዎችን በግመሎች ላይ እያደረጉ መሆኑ ዉድድሩ ላይ ትኩረት ስቧል።
በዘንድሮው የግመል የውበት ውድድር ላይ ዳኞች አንዳንድ ግመሎች አካላዊ ባህሪያቸውን በመዋቢያነት እንዳሻሻሉ አረጋግጠዋል። አንዳንድ ግመሎች ሊታዩ የሚችሉ የከንፈር መሌት ነበሯቸው፣ ሌሎች ደግሞ የፊት ጡንቻዎቻቸው ቦቶክስ ሲወጉ፣ አንዳንድ ግመሎች አፍንጫቸውን ውብ ለማድረግ የሲሊኮን ማሻሻያ ተደርጎላቸዋል።
ሌሎች የተከለከሉ ማሻሻያዎች ጡንቻን ለመጨመር እና የእድገት ሆርሞን መርፌዎችን ተወግተዋል በዚህም የተነሳ 20 ግመሎች ከቁንጅና ውድድር ውጪ ተደርገዋል።
በስምኦን ደረጄ
#ዳጉ_ጆርናል
4 months ago
“እሸቱን ከወዴት አገኘኸው?”
ጌታችን ከሐዋርያት አስቀድሞ ይህን ቅዱስ ታዴዎስን እንደ መረጠው መጽሐፈ ስንክሳር ይናገራል፡፡ እርሱም በየአገሩ እየተዘዋወረ ወንጌልን በመስበክ ከአይሁድና ከአረማውያን ወገን ብዙዎችን ወደ ክርስትና መልሶ አጥምቋል፡፡ በማቴ. 10÷3 እንደተጻፈው አባቱ እልፍዮስ ይባላል፡፡ በሉቃስ 6÷16 ደግሞ ሐዋርያው “ታዴዎስ ልብድዮስ”፣ “የያዕቆብ ልጅ ይሁዳ” ተብሎም ሲጠራ እናያለን፡፡ አንድ ቀን ወደ ሀገረ ስብከቱ ወደ ሦርያ ለስብከተ ወንጌል ሲሔድ ጌታችን በጐልማሳ አምሳል ተገልጦ “ወዳጄ ታዴዎስ ሆይ፣ እኔ ከአንተ ጋር ነኝና አትፍራ” ብሎ ሰላምታ ሰጥቶት ወደ ሰማይ ዐረገ፡፡ ሊቀ ሐዋርያት ቅዱስ ጴጥሮስም እንደ አባትነቱ ወደ ሦርያ አብሮት ሔደ፡፡
ከከተማዋ አጠገብ ሲደርሱም አንድ ሽማግሌ በሮችን ጠምደው ሲያርሱ አገኙ፡፡ ቅዱስ ጴጥሮስም ሽማግሌውን ምግብ ለመናቸው፡፡ ሽማግሌው እስኪመለሱ ቅዱስ ጴጥሮስ ሠላሳ ትልም አረሰ ቅዱስ ታዴዎስም በዚያ የነበረውን የሥንዴ ዘራበት፡፡ የተዘራውም ወዲያዉኑ በቅሎ፣ አድጎ፣ እሸት ኾነ፡፡ ሽማግሌው ምግብ ይዘው ከቤታቸው ሲመለሱም ሐዋርያት ያደረጉትን ተአምር አይተው ደነገጡ፡፡ ከእግራቸው ሥር ወድቀውም “እናንተ ከሰማይ የወረዳችሁ አማልክት ናችሁን?” አሏቸው፡፡ ሽማግሌውም የሥንዴውን እሸት ይዘው፣ በሬዎቻቸውን እየነዱ ወደ ከተማ ሔዱ፡፡
ሰዎችም ወቅቱ የእርሻ እንጂ የእሸት ጊዜ ስላልነበረ እየተገረሙ “እሸቱን ከወዴት አገኘኸው?” አሏቸው፣ ጉዳዩን ሲያውቁም ከሀገሪቱ ሹማምንትጋር በብዙ አሰቃዩዋቸው፡፡ ቅዱስ ታዴዎስም መጥቶ አስተማራቸው፡፡ በርካቶችም ተጠመቁ፡፡ አንድ ባለጸጋም በእምነት ፈተነው እርሱም ጌታችን እንደተናገረ ግመል በመርፌ ቀዳዳ ስትሾልክ አሳየው፡፡ ሐዋርያው ቅዱስ ታዴዎስ ወንጌልን በየአገሩ እየተዘዋወረ ሲሰብክ ቆይቶ አገልግሎቱን ፈጽሞ ሐምሌ 2 ቀን ዐርፏል፡፡
በብዙ ስጋዊ መከራ ውስጥ የሚያልፉ ቅዱሳን ገዳማውያንም የሐዋርያትን ፈለግ ተከትለው ዓለምን ንቀዋል፡፡ በዓታቸውን እናጽና ገዳማቸውንም እንደግፍ፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
ጌታችን ከሐዋርያት አስቀድሞ ይህን ቅዱስ ታዴዎስን እንደ መረጠው መጽሐፈ ስንክሳር ይናገራል፡፡ እርሱም በየአገሩ እየተዘዋወረ ወንጌልን በመስበክ ከአይሁድና ከአረማውያን ወገን ብዙዎችን ወደ ክርስትና መልሶ አጥምቋል፡፡ በማቴ. 10÷3 እንደተጻፈው አባቱ እልፍዮስ ይባላል፡፡ በሉቃስ 6÷16 ደግሞ ሐዋርያው “ታዴዎስ ልብድዮስ”፣ “የያዕቆብ ልጅ ይሁዳ” ተብሎም ሲጠራ እናያለን፡፡ አንድ ቀን ወደ ሀገረ ስብከቱ ወደ ሦርያ ለስብከተ ወንጌል ሲሔድ ጌታችን በጐልማሳ አምሳል ተገልጦ “ወዳጄ ታዴዎስ ሆይ፣ እኔ ከአንተ ጋር ነኝና አትፍራ” ብሎ ሰላምታ ሰጥቶት ወደ ሰማይ ዐረገ፡፡ ሊቀ ሐዋርያት ቅዱስ ጴጥሮስም እንደ አባትነቱ ወደ ሦርያ አብሮት ሔደ፡፡
ከከተማዋ አጠገብ ሲደርሱም አንድ ሽማግሌ በሮችን ጠምደው ሲያርሱ አገኙ፡፡ ቅዱስ ጴጥሮስም ሽማግሌውን ምግብ ለመናቸው፡፡ ሽማግሌው እስኪመለሱ ቅዱስ ጴጥሮስ ሠላሳ ትልም አረሰ ቅዱስ ታዴዎስም በዚያ የነበረውን የሥንዴ ዘራበት፡፡ የተዘራውም ወዲያዉኑ በቅሎ፣ አድጎ፣ እሸት ኾነ፡፡ ሽማግሌው ምግብ ይዘው ከቤታቸው ሲመለሱም ሐዋርያት ያደረጉትን ተአምር አይተው ደነገጡ፡፡ ከእግራቸው ሥር ወድቀውም “እናንተ ከሰማይ የወረዳችሁ አማልክት ናችሁን?” አሏቸው፡፡ ሽማግሌውም የሥንዴውን እሸት ይዘው፣ በሬዎቻቸውን እየነዱ ወደ ከተማ ሔዱ፡፡
ሰዎችም ወቅቱ የእርሻ እንጂ የእሸት ጊዜ ስላልነበረ እየተገረሙ “እሸቱን ከወዴት አገኘኸው?” አሏቸው፣ ጉዳዩን ሲያውቁም ከሀገሪቱ ሹማምንትጋር በብዙ አሰቃዩዋቸው፡፡ ቅዱስ ታዴዎስም መጥቶ አስተማራቸው፡፡ በርካቶችም ተጠመቁ፡፡ አንድ ባለጸጋም በእምነት ፈተነው እርሱም ጌታችን እንደተናገረ ግመል በመርፌ ቀዳዳ ስትሾልክ አሳየው፡፡ ሐዋርያው ቅዱስ ታዴዎስ ወንጌልን በየአገሩ እየተዘዋወረ ሲሰብክ ቆይቶ አገልግሎቱን ፈጽሞ ሐምሌ 2 ቀን ዐርፏል፡፡
በብዙ ስጋዊ መከራ ውስጥ የሚያልፉ ቅዱሳን ገዳማውያንም የሐዋርያትን ፈለግ ተከትለው ዓለምን ንቀዋል፡፡ በዓታቸውን እናጽና ገዳማቸውንም እንደግፍ፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
4 months ago
የአለም ውድ ወተት፡ የአይጥ ወተት!
በአለም ላይ ውዱ ወተት የትኛው እንደሆነ ያውቃሉ? ላም፣ ግመል ወይስ ሌላ? መልሱ የአይጥ ወተት ነው!
📌 ዋጋው ስንት ነው?
አንድ ሊትር የአይጥ ወተት ከ $22,000 (ከ3. 4 ሚሊዮን ብር በላይ) ያወጣል።
ይህም በአለም ላይ ካሉ ፈሳሾች ሁሉ ውድ ከሚባሉት አንዱ ያደርገዋል።
🔬 ለምን ጥቅም ላይ ይውላል?
አይጥ የምትታለበው ለምግብነት ሳይሆን ለረቂቅ የህክምና ምርምር ነው። ሴት አይጦች በጄኔቲክ ማሻሻያ አማካኝነት ላክቶፌሪን (Lactoferrin) የተባለ የሰው ልጅ የፕሮቲን አይነት እንዲያመርቱ ይደረጋል። ይህ ፕሮቲን፦
👉ልዩ ለሆኑ መድኃኒቶች ዝግጅት።
👉የሰውነትን በሽታ የመከላከል አቅም ለማጠናከር።
👉ለጨቅላ ህፃናት አልሚ ምግቦች እና
👉ለካንሰር ህክምና ግብዓትነት ያገለግላል።
🧪 ለምን ተወደደ?
አንድ ሊትር ወተት ለማግኘት ብቻ ወደ 4,000 የሚጠጉ አይጦችን በልዩ ጥበብ ማለብ ያስፈልጋል። ሂደቱ እጅግ አድካሚ እና ከፍተኛ የላቦራቶሪ ቴክኖሎጂን የሚጠይቅ በመሆኑ ዋጋው እንዲንር አድርጎታል።
ይህ አስገራሚ ጥናት የተካሄደው በሩሲያ የጂን ባዮሎጂ ተቋም (Institute of Gene Biology) ሲሆን፣ በተለያዩ የሳይንስ መጽሔቶችና ጥናቱ ታትሟል።
seledadotio
seledadotio
በአለም ላይ ውዱ ወተት የትኛው እንደሆነ ያውቃሉ? ላም፣ ግመል ወይስ ሌላ? መልሱ የአይጥ ወተት ነው!
📌 ዋጋው ስንት ነው?
አንድ ሊትር የአይጥ ወተት ከ $22,000 (ከ3. 4 ሚሊዮን ብር በላይ) ያወጣል።
ይህም በአለም ላይ ካሉ ፈሳሾች ሁሉ ውድ ከሚባሉት አንዱ ያደርገዋል።
🔬 ለምን ጥቅም ላይ ይውላል?
አይጥ የምትታለበው ለምግብነት ሳይሆን ለረቂቅ የህክምና ምርምር ነው። ሴት አይጦች በጄኔቲክ ማሻሻያ አማካኝነት ላክቶፌሪን (Lactoferrin) የተባለ የሰው ልጅ የፕሮቲን አይነት እንዲያመርቱ ይደረጋል። ይህ ፕሮቲን፦
👉ልዩ ለሆኑ መድኃኒቶች ዝግጅት።
👉የሰውነትን በሽታ የመከላከል አቅም ለማጠናከር።
👉ለጨቅላ ህፃናት አልሚ ምግቦች እና
👉ለካንሰር ህክምና ግብዓትነት ያገለግላል።
🧪 ለምን ተወደደ?
አንድ ሊትር ወተት ለማግኘት ብቻ ወደ 4,000 የሚጠጉ አይጦችን በልዩ ጥበብ ማለብ ያስፈልጋል። ሂደቱ እጅግ አድካሚ እና ከፍተኛ የላቦራቶሪ ቴክኖሎጂን የሚጠይቅ በመሆኑ ዋጋው እንዲንር አድርጎታል።
ይህ አስገራሚ ጥናት የተካሄደው በሩሲያ የጂን ባዮሎጂ ተቋም (Institute of Gene Biology) ሲሆን፣ በተለያዩ የሳይንስ መጽሔቶችና ጥናቱ ታትሟል።
seledadotio
seledadotio
4 months ago
የአለም ውድ ወተት፡ የአይጥ ወተት!
በአለም ላይ ውዱ ወተት የትኛው እንደሆነ ያውቃሉ? ላም፣ ግመል ወይስ ሌላ? መልሱ የአይጥ ወተት ነው!
📌 ዋጋው ስንት ነው?
አንድ ሊትር የአይጥ ወተት ከ $22,000 (ከ3. 4 ሚሊዮን ብር በላይ) ያወጣል።
ይህም በአለም ላይ ካሉ ፈሳሾች ሁሉ ውድ ከሚባሉት አንዱ ያደርገዋል።
🔬 ለምን ጥቅም ላይ ይውላል?
አይጥ የምትታለበው ለምግብነት ሳይሆን ለረቂቅ የህክምና ምርምር ነው። ሴት አይጦች በጄኔቲክ ማሻሻያ አማካኝነት ላክቶፌሪን (Lactoferrin) የተባለ የሰው ልጅ የፕሮቲን አይነት እንዲያመርቱ ይደረጋል። ይህ ፕሮቲን፦
👉ልዩ ለሆኑ መድኃኒቶች ዝግጅት።
👉የሰውነትን በሽታ የመከላከል አቅም ለማጠናከር።
👉ለጨቅላ ህፃናት አልሚ ምግቦች እና
👉ለካንሰር ህክምና ግብዓትነት ያገለግላል።
🧪 ለምን ተወደደ?
አንድ ሊትር ወተት ለማግኘት ብቻ ወደ 4,000 የሚጠጉ አይጦችን በልዩ ጥበብ ማለብ ያስፈልጋል። ሂደቱ እጅግ አድካሚ እና ከፍተኛ የላቦራቶሪ ቴክኖሎጂን የሚጠይቅ በመሆኑ ዋጋው እንዲንር አድርጎታል።
ይህ አስገራሚ ጥናት የተካሄደው በሩሲያ የጂን ባዮሎጂ ተቋም (Institute of Gene Biology) ሲሆን፣ በተለያዩ የሳይንስ መጽሔቶችና ጥናቱ ታትሟል።
በአለም ላይ ውዱ ወተት የትኛው እንደሆነ ያውቃሉ? ላም፣ ግመል ወይስ ሌላ? መልሱ የአይጥ ወተት ነው!
📌 ዋጋው ስንት ነው?
አንድ ሊትር የአይጥ ወተት ከ $22,000 (ከ3. 4 ሚሊዮን ብር በላይ) ያወጣል።
ይህም በአለም ላይ ካሉ ፈሳሾች ሁሉ ውድ ከሚባሉት አንዱ ያደርገዋል።
🔬 ለምን ጥቅም ላይ ይውላል?
አይጥ የምትታለበው ለምግብነት ሳይሆን ለረቂቅ የህክምና ምርምር ነው። ሴት አይጦች በጄኔቲክ ማሻሻያ አማካኝነት ላክቶፌሪን (Lactoferrin) የተባለ የሰው ልጅ የፕሮቲን አይነት እንዲያመርቱ ይደረጋል። ይህ ፕሮቲን፦
👉ልዩ ለሆኑ መድኃኒቶች ዝግጅት።
👉የሰውነትን በሽታ የመከላከል አቅም ለማጠናከር።
👉ለጨቅላ ህፃናት አልሚ ምግቦች እና
👉ለካንሰር ህክምና ግብዓትነት ያገለግላል።
🧪 ለምን ተወደደ?
አንድ ሊትር ወተት ለማግኘት ብቻ ወደ 4,000 የሚጠጉ አይጦችን በልዩ ጥበብ ማለብ ያስፈልጋል። ሂደቱ እጅግ አድካሚ እና ከፍተኛ የላቦራቶሪ ቴክኖሎጂን የሚጠይቅ በመሆኑ ዋጋው እንዲንር አድርጎታል።
ይህ አስገራሚ ጥናት የተካሄደው በሩሲያ የጂን ባዮሎጂ ተቋም (Institute of Gene Biology) ሲሆን፣ በተለያዩ የሳይንስ መጽሔቶችና ጥናቱ ታትሟል።
Sponsored by
Surafel
4 months ago
ሳውዲ አረቢያ ለግመሎቿ "ዲጂታል ፓስፖርት" አዘጋጀች
#ethiopia | ሳውዲ አረቢያ በባህላዊ እና ኢኮኖሚያዊ ዘርፏ ትልቅ ድርሻ ያለውን የግመል ሃብት አያያዝ ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር፣ ዘመናዊ የዲጂታል ፓስፖርት አሰራርን በይፋ አስጀመረች።
ይህ አዲስ የቴክኖሎጂ እርምጃ በሀገሪቱ የሚገኙ ግመሎችን መረጃ በዘመናዊ መንገድ ለመሰብሰብ፣ ለመቆጣጠር እና የግብይት ሂደቱን አስተማማኝ ለማድረግ ያለመ ነው።
በአካባቢ፣ ውሃ እና ግብርና ሚኒስቴር ስር በተካሄደው እና የእንስሳትና አሳ ሀብት ልማት ብሔራዊ ፕሮግራም አካል በሆነው በዚህ ፕሮጀክት፤ እያንዳንዱ ግመል የራሱ የሆነ ዲጂታል መታወቂያ ወይም "ፓስፖርት" ይኖረዋል። ይህ አሰራር የግመሎቹን የዘር ሐረግ፣ የባለቤትነት መብት እና የጤና ታሪክ በአንድ ቋት ውስጥ በማካተት የመረጃ ፍሰቱን ቀልጣፋ ያደርገዋል ተብሏል።
የፕሮጀክቱን ማስጀመሪያ መርሃ ግብር የመሩት ምክትል ሚኒስትሩ ማንሱር አል-ሙሻይቲ እንደገለጹት፣ ይህ የዲጂታል ሽግግር ለዘርፉ ተዋንያን ትልቅ እፎይታን የሚሰጥ ነው። በተለይም በእንስሳት ህክምና አገልግሎት አሰጣጥ ላይ ቅልጥፍናን ከመፍጠሩም ባሻገር፣ በግመሎች ግብይት ወቅት የሚነሱ የባለቤትነት ውዝግቦችን በመፍታት እና የገበያ ተዓማኒነትን በመገንባት ረገድ ከፍተኛ ሚና ይጫወታል።
ይህ እርምጃ ሳውዲ አረቢያ ባህላዊ የግመል እርባታን ከዘመናዊ ቴክኖሎጂ ጋር ለማስተሳሰር የጀመረችው ሰፊ ዕቅድ አንድ አካል ሲሆን፣ በመላው የንጉሳዊው መንግስት ግዛቶች ውስጥ ተግባራዊ ይደረጋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ሳውዲአረቢያ #ግመል #ዲጂታል_ፓስፖርት #ቴክኖሎጂ #ግብርና #saudiarabia #camelpassport #digitaltransformation
#ethiopia | ሳውዲ አረቢያ በባህላዊ እና ኢኮኖሚያዊ ዘርፏ ትልቅ ድርሻ ያለውን የግመል ሃብት አያያዝ ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር፣ ዘመናዊ የዲጂታል ፓስፖርት አሰራርን በይፋ አስጀመረች።
ይህ አዲስ የቴክኖሎጂ እርምጃ በሀገሪቱ የሚገኙ ግመሎችን መረጃ በዘመናዊ መንገድ ለመሰብሰብ፣ ለመቆጣጠር እና የግብይት ሂደቱን አስተማማኝ ለማድረግ ያለመ ነው።
በአካባቢ፣ ውሃ እና ግብርና ሚኒስቴር ስር በተካሄደው እና የእንስሳትና አሳ ሀብት ልማት ብሔራዊ ፕሮግራም አካል በሆነው በዚህ ፕሮጀክት፤ እያንዳንዱ ግመል የራሱ የሆነ ዲጂታል መታወቂያ ወይም "ፓስፖርት" ይኖረዋል። ይህ አሰራር የግመሎቹን የዘር ሐረግ፣ የባለቤትነት መብት እና የጤና ታሪክ በአንድ ቋት ውስጥ በማካተት የመረጃ ፍሰቱን ቀልጣፋ ያደርገዋል ተብሏል።
የፕሮጀክቱን ማስጀመሪያ መርሃ ግብር የመሩት ምክትል ሚኒስትሩ ማንሱር አል-ሙሻይቲ እንደገለጹት፣ ይህ የዲጂታል ሽግግር ለዘርፉ ተዋንያን ትልቅ እፎይታን የሚሰጥ ነው። በተለይም በእንስሳት ህክምና አገልግሎት አሰጣጥ ላይ ቅልጥፍናን ከመፍጠሩም ባሻገር፣ በግመሎች ግብይት ወቅት የሚነሱ የባለቤትነት ውዝግቦችን በመፍታት እና የገበያ ተዓማኒነትን በመገንባት ረገድ ከፍተኛ ሚና ይጫወታል።
ይህ እርምጃ ሳውዲ አረቢያ ባህላዊ የግመል እርባታን ከዘመናዊ ቴክኖሎጂ ጋር ለማስተሳሰር የጀመረችው ሰፊ ዕቅድ አንድ አካል ሲሆን፣ በመላው የንጉሳዊው መንግስት ግዛቶች ውስጥ ተግባራዊ ይደረጋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ሳውዲአረቢያ #ግመል #ዲጂታል_ፓስፖርት #ቴክኖሎጂ #ግብርና #saudiarabia #camelpassport #digitaltransformation
4 months ago
ሳዑዲ አረቢያ ለግመሎቿ ፓስፖርት መስጠት ልትጀምር ነው።
ከ2.2 ሚሊየን በላይ ግመሎች ያሏት ሳዑዲ አረቢያ ግመሎቿን በአግባቡ ለማስተዳደርና መረጃ ለመያዝ እንዲያስችላት ለግመሎቿ ፓስፖርት የመስጠት እቅድ እንዳላት አስታውቃለች።
ይህ ፓስፖርት የባለቤትነት መብትን ለማረጋገጥ ብቻ ሳይሆን፣ በሀገሪቱ በቢሊዮን የሚቆጠር ዶላር የሚንቀሳቀስበትን የግመል ንግድና የውድድር ስርዓት ለማዘመን ያለመ ነው።
ዘገባው የአልአረቢያ ነው።
seledadotio
seledadotio
ከ2.2 ሚሊየን በላይ ግመሎች ያሏት ሳዑዲ አረቢያ ግመሎቿን በአግባቡ ለማስተዳደርና መረጃ ለመያዝ እንዲያስችላት ለግመሎቿ ፓስፖርት የመስጠት እቅድ እንዳላት አስታውቃለች።
ይህ ፓስፖርት የባለቤትነት መብትን ለማረጋገጥ ብቻ ሳይሆን፣ በሀገሪቱ በቢሊዮን የሚቆጠር ዶላር የሚንቀሳቀስበትን የግመል ንግድና የውድድር ስርዓት ለማዘመን ያለመ ነው።
ዘገባው የአልአረቢያ ነው።
seledadotio
seledadotio
4 months ago
የኢትዮጵያ ቱሪዝም አዲስ ምዕራፍ፡ ግዙፉ የሸበሌ ሪዞርት በይፋ ተመረቀ
#ethiopia | የኢትዮጵያን የተፈጥሮ ውበትና የባህል ሀብት ለአለም የሚያስተዋውቀውና የ"ገበታ ለትውልድ" ፕሮጀክት አካል የሆነው ሸበሌ ሪዞርት በዛሬው እለት በድምቀት ተመርቋል። ይህ ግዙፍ ፕሮጀክት ህልምን ወደ እውነታ የለወጠ የኢትዮጵያውያን የ"መደመር" ውጤት ተደርጎ ተወስዷል።
ሪዞርቱ ምን ይዟል?
በ385 ሄክታር መሬት ላይ በስፋት ያረፈው ይህ ሪዞርት፣ ዘመናዊነትን ከባህል ጋር አጣምሮ የያዘ ድንቅ ስራ ነው። ዋና ዋና መገለጫዎቹም፦
* የእንግዳ ተቀባይነት አቅም፦ በአንድ ጊዜ እስከ 400 እንግዶችን ማስተናገድ የሚችሉ ሦስት ግዙፍ ምግብ ቤቶች እና 51 አለም አቀፍ ደረጃቸውን የጠበቁ የመኝታ ክፍሎች።
* መዝናኛና መሠረተ ልማት፦ 15.4 ኪሎ ሜትር የሚረዝሙ የእግረኛ መንገዶች፣ የሕፃናት መጫወቻ ስፍራዎች እና ዘመናዊ የስብሰባ አዳራሾች።
* ተፈጥሮና ባህል፦ 10,000 የፍራፍሬ ተክሎች ያረፉበት ፓርክ እና የአካባቢውን ገጽታ የሚያንፀባርቅ ልዩ የባሕል ማዕከል እንዲሁም የ"ግመል ፓርክ"።
የፕሮጀክቱ ፋይዳ
ሸበሌ ሪዞርት ዝም ብሎ የመዝናኛ ስፍራ ብቻ ሳይሆን፣ ኢትዮጵያን በአፍሪካ ቀዳሚ የቱሪስት መዳረሻ ለማድረግ በሚደረገው ጥረት ውስጥ ታሪካዊ እጥፋት ነው። ማኅበራዊ ትስስርን ከማጠናከር ባለፈ፣ የሀገሪቱን ገጽታ በመገንባት ረገድ ከፍተኛ ሚና እንደሚጫወት ይጠበቃል።
ይህ ፕሮጀክት በተግባር የታየ የኢትዮጵያ የብልጽግና ጉዞ ማሳያ ከመሆኑም በላይ፣ ለመጪው ትውልድ የሚተላለፍ ታላቅ የቱሪዝም ቅርስ ሆኖ ተመዝግቧል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ኢትዮጵያ #ሸበሌሪዞርት #ገበታለትውልድ #ቱሪዝም #መደመር #የኢትዮጵያብልጽግና #shebelleresort #ethiopiatourism
#ethiopia | የኢትዮጵያን የተፈጥሮ ውበትና የባህል ሀብት ለአለም የሚያስተዋውቀውና የ"ገበታ ለትውልድ" ፕሮጀክት አካል የሆነው ሸበሌ ሪዞርት በዛሬው እለት በድምቀት ተመርቋል። ይህ ግዙፍ ፕሮጀክት ህልምን ወደ እውነታ የለወጠ የኢትዮጵያውያን የ"መደመር" ውጤት ተደርጎ ተወስዷል።
ሪዞርቱ ምን ይዟል?
በ385 ሄክታር መሬት ላይ በስፋት ያረፈው ይህ ሪዞርት፣ ዘመናዊነትን ከባህል ጋር አጣምሮ የያዘ ድንቅ ስራ ነው። ዋና ዋና መገለጫዎቹም፦
* የእንግዳ ተቀባይነት አቅም፦ በአንድ ጊዜ እስከ 400 እንግዶችን ማስተናገድ የሚችሉ ሦስት ግዙፍ ምግብ ቤቶች እና 51 አለም አቀፍ ደረጃቸውን የጠበቁ የመኝታ ክፍሎች።
* መዝናኛና መሠረተ ልማት፦ 15.4 ኪሎ ሜትር የሚረዝሙ የእግረኛ መንገዶች፣ የሕፃናት መጫወቻ ስፍራዎች እና ዘመናዊ የስብሰባ አዳራሾች።
* ተፈጥሮና ባህል፦ 10,000 የፍራፍሬ ተክሎች ያረፉበት ፓርክ እና የአካባቢውን ገጽታ የሚያንፀባርቅ ልዩ የባሕል ማዕከል እንዲሁም የ"ግመል ፓርክ"።
የፕሮጀክቱ ፋይዳ
ሸበሌ ሪዞርት ዝም ብሎ የመዝናኛ ስፍራ ብቻ ሳይሆን፣ ኢትዮጵያን በአፍሪካ ቀዳሚ የቱሪስት መዳረሻ ለማድረግ በሚደረገው ጥረት ውስጥ ታሪካዊ እጥፋት ነው። ማኅበራዊ ትስስርን ከማጠናከር ባለፈ፣ የሀገሪቱን ገጽታ በመገንባት ረገድ ከፍተኛ ሚና እንደሚጫወት ይጠበቃል።
ይህ ፕሮጀክት በተግባር የታየ የኢትዮጵያ የብልጽግና ጉዞ ማሳያ ከመሆኑም በላይ፣ ለመጪው ትውልድ የሚተላለፍ ታላቅ የቱሪዝም ቅርስ ሆኖ ተመዝግቧል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ኢትዮጵያ #ሸበሌሪዞርት #ገበታለትውልድ #ቱሪዝም #መደመር #የኢትዮጵያብልጽግና #shebelleresort #ethiopiatourism
4 months ago
በዛሬው እለት የሸበሌ ሪዞርት በይፋ ተመርቋል!
#fastmereja I ሪዞርቱ የገበታ ለትውልድ ዋነኛ ፕሮጀክት ሲሆን በ385 ሄክታር መሬት ላይ ያረፈ ነው፡፡ በአንድ ጊዜ እስከ 400 እንግዶችን ማስተናገድ የሚችሉ ሦስት ምግብ ቤቶች፣ ልዩ የባሕል ማዕከል፣ ዘመናዊ የክብረ-በዓላትና የስብሰባ አዳራሾች፣ የሕፃናት መጫወቻ ስፍራዎችና 15.4 ኪሎ ሜትር የሚረዝሙ የእግረኛ መንገዶችን የያዘው የሸበሌ ሪዞርት፤ ማኅበራዊ ትስስርን ለማጠናከር ታሳቢ ተደርጎ የተገነባ ነው።
10,000 የፍራፍሬ ተክሎች ካረፉበት የፍራፍሬ ፓርክ ጀምሮ እስከ ዋናው የግመል ፓርክ ድረስ፤ እያንዳንዱ የሪዞርቱ ገጽታ የኢትዮጵያን ተፈጥሯዊና ባህላዊ ሐብት የሚያንፀባርቅ ነው። በ51 የተጠናቀቁ የመኝታ ክፍሎችና በዓለም አቀፍ ደረጃ በሚገኙ የቱሪዝም አገልግሎቶች እውን የሆነው ሸበሌ ሪዞርት፤ ኢትዮጵያን በአፍሪካ ቀዳሚ የቱሪስት መዳረሻ ለማድረግ በሚደረገው ጉዞ ውስጥ ትልቅ ታሪካዊ እጥፋት ነው።
#fastmereja I ሪዞርቱ የገበታ ለትውልድ ዋነኛ ፕሮጀክት ሲሆን በ385 ሄክታር መሬት ላይ ያረፈ ነው፡፡ በአንድ ጊዜ እስከ 400 እንግዶችን ማስተናገድ የሚችሉ ሦስት ምግብ ቤቶች፣ ልዩ የባሕል ማዕከል፣ ዘመናዊ የክብረ-በዓላትና የስብሰባ አዳራሾች፣ የሕፃናት መጫወቻ ስፍራዎችና 15.4 ኪሎ ሜትር የሚረዝሙ የእግረኛ መንገዶችን የያዘው የሸበሌ ሪዞርት፤ ማኅበራዊ ትስስርን ለማጠናከር ታሳቢ ተደርጎ የተገነባ ነው።
10,000 የፍራፍሬ ተክሎች ካረፉበት የፍራፍሬ ፓርክ ጀምሮ እስከ ዋናው የግመል ፓርክ ድረስ፤ እያንዳንዱ የሪዞርቱ ገጽታ የኢትዮጵያን ተፈጥሯዊና ባህላዊ ሐብት የሚያንፀባርቅ ነው። በ51 የተጠናቀቁ የመኝታ ክፍሎችና በዓለም አቀፍ ደረጃ በሚገኙ የቱሪዝም አገልግሎቶች እውን የሆነው ሸበሌ ሪዞርት፤ ኢትዮጵያን በአፍሪካ ቀዳሚ የቱሪስት መዳረሻ ለማድረግ በሚደረገው ጉዞ ውስጥ ትልቅ ታሪካዊ እጥፋት ነው።
5 months ago
በጥምቀት በአል ስሙ በብዛት የሚጠራው ኢየሱስ ክርስቶስን ያጠመቀው መጥምቁ ዮሐንስ ማነው?
ለፊደል ፖስት የተላከ
ዮሐንስ፦ የበረሃው ብቸኛ መብራትና የመቅደሱ ደም
በይሁዳ ተራራማ መንደሮች ውስጥ አንድ የጭላንጭል ብርሃን የታየበት ምሽት ነበር። ካህኑ ዘካርያስና ሚስቱ ኤልሳቤጥ በስተርጅናቸው ሕፃን አቀፉ። መንደሩ በደስታ ተሞላ፤ "መካኗ ተሳለላት" ተባለ። ነገር ግን ያ ሳቅ ገና ሳይረግድ፣ በቤተሰቡ ላይ የሞት ድር ተዘረጋ።
የዘካርያስ መስዋዕትነት፦ በመሠዊያው ፊት የፈሰሰ የፍቅር ደም
ንጉሥ ሄሮድስ የሥልጣን ጥሙ አሳበደው። "ንጉሥ ይወለዳል" የሚለውን ወሬ ሰምቶ የቤተልሔም ሕፃናትን ደም እንደ ጎርፍ አፈሰሰው። ወታደሮቹ ወደ ዘካርያስ ቤት መጡ። "ልጅህ ዮሐንስ የት አለ?" ብለው ጮኹ።
ዘካርያስ ሽበት በወረሰው ራሱ ቀና ብሎ፣ በፍርሃት እየተንቀጠቀጠች ያለችውን ኤልሳቤጥንና በጨርቅ የተጠቀለለውን ሕፃን ዮሐንስን ተመለከተ። ያቺ የመጨረሻ ምርጫው ነበረች። ወታደሮቹ ሰይፋቸውን መዘው ወደ መቅደሱ ውስጥ ገቡ። ዘካርያስ በመሠዊያው ፊት ቆሞ "ልጄን አታገኙትም!" አለ በቆራጥነት።
የሰይፉ ብልጭታ በመቅደሱ መጋረጃ ላይ አረፈ። የጻድቁ ካህን ደም በመሠዊያውና በቤተ መቅደሱ መካከል ፈሰሰ። ዘካርያስ ሲወድቅ ሕፃኑ ዮሐንስ ገና አባቱን ጠርቶ አልጠገበም ነበር። የአባቱ ደም በመቅደሱ ወለል ላይ እንደ እሳት እየፈላ፣ ፍትህን እየለመነ ለዘመናት ሳይደርቅ ኖረ። ዮሐንስ አባቱን ያጣው ገና ዓይኑን ሳይገልጥ፣ ለጽድቅ በተከፈለ ዋጋ ነበር።
የኤልሳቤጥ ስደትና የዐለቱ እቅፍ
ኤልሳቤጥ የባሏን ደም እያየች ለመጮኽ እንኳ ጊዜ አልነበራትም። ሕፃኑን አቅፋ ወደ ደረቁ የይሁዳ ተራራዎች ሸሸች። ከኋላዋ የፈረስ ኮቴ፣ ከፊት ለፊቷ ግትር ያለ በረሃ።
"ተራራ ሆይ ተቀበለኝ!" ብላ ስትጮኽ ድንጋዩ ተሰነጠቀላት። በዚያ በጨለማ ዋሻ ውስጥ ለጥቂት ቀናት ተሸሸጉ። ነገር ግን ስቃዩና ረሃቡ ኤልሳቤጥን አደከማት። ሕፃኑ ዮሐንስ በእናቱ ጡት ፋንታ በረሃብ ይቃትታል፤ ኤልሳቤጥ ግን ልጇን አቅፋ "ልጄ ሆይ፣ አባትህ በመቅደስ ተረደ፣ እኔም በዚሁ በረሃ ልሞትብህ ነው" እያለች በእንባ ታጠበችው።
ብዙም ሳትቆይ ኤልሳቤጥ በዚያው ዋሻ ውስጥ ለዘላለም አንቀላፋች። ገና የሁለት ዓመት ሕፃን የነበረው ዮሐንስ፣ እናቱ እንደተኛች መስሎት በለጋ እጆቹ ፊቷን ይዳብስ ነበር። ቀዝቃዛ አስክሬኗን ተደግፎ አልቅሶ አልቅሶ ደከመው። በመጨረሻም መላእክት መጥተው ቀበሯት። ዮሐንስ እናትና አባት በሌሉበት፣ በሰው ድምፅ ፋንታ በጅብ ጩኸትና በነፋስ ሽውሽውታ ውስጥ ብቻውን ቀረ።
ዮሐንስ፦ የዮርዳኖሱ ሰማዕት
ሠላሳ ዓመታት አለፉ። ዮሐንስ በረሃው የጠቆረው፣ ጸጉሩ የቆሰቆሰ፣ በግመል ቆዳ የተሸፈነ ታላቅ ነቢይ ሆኖ ወጣ። ዓለምን "ንስሐ ግቡ!" እያለ ሲያስደነግጥ፣ ውስጡ ግን ያ የልጅነት ብቸኝነትና የእውነት ናፍቆት ነበር።
ታሪኩ ግን መጨረሻው ይበልጥ መራራ ሆነ። በሄሮድስ ወህኒ ቤት ውስጥ ታሰረ። የጭፈራ ድምፅ በቤተ መንግሥቱ ሲሰማ፣ ዮሐንስ በጨለማው ውስጥ አንገቱን ደፍቶ ነበር። ሰሎሜ ስትጨፍር፣ ሄሮድያዳ በበቀል ስትቃጠል፣ ዮሐንስ ግን ለሰይፍ ተዘጋጀ።
ወታደሩ ወደ ወህኒው ወርዶ ዮሐንስን በሰይፍ ሰየፈው። ያ ለሠላሳ ዓመታት በረሃብና በጥም የደረቀው አንገት በግፍ ተቆረጠ። የዮሐንስ ራስ በደም በተሞላ ወጭት ላይ ተደርጎ ወደ ጭፈራው አዳራሽ ቀረበ። ሄሮድያዳ የነቢዩን ራስ አይታ አልረካችም፤ ቢላዋ አውጥታ ያንን "መሲሁ ይመጣል" እያለ ሲሰብክ የነበረውን ምላስ በጭካኔ ወጋችው።
መደምደሚያ
ዮሐንስ የተወለደው በአባት ደም፣ ያደገው በእናት ሞት፣ የሞተውም በሴት በቀል ነው። ዛሬም በአሚየን ካቴድራል የሚገኘው የዮሐንስ ራስ ላይ፣ ያ የቢላዋ ጠባሳ ይታያል። ያ ጠባሳ የአንድ ምስኪን ነቢይ የብቸኝነትና የመከራ ታሪክ ምስክር ነው። ዮሐንስ በምድር ላይ የፍቅር እቅፍ ሳያገኝ፣ ነገር ግን ለዓለም ፍቅርን የሰበከ "የበረሃው መብራት" ሆኖ አልፏል።
ለፊደል ፖስት የተላከ
ዮሐንስ፦ የበረሃው ብቸኛ መብራትና የመቅደሱ ደም
በይሁዳ ተራራማ መንደሮች ውስጥ አንድ የጭላንጭል ብርሃን የታየበት ምሽት ነበር። ካህኑ ዘካርያስና ሚስቱ ኤልሳቤጥ በስተርጅናቸው ሕፃን አቀፉ። መንደሩ በደስታ ተሞላ፤ "መካኗ ተሳለላት" ተባለ። ነገር ግን ያ ሳቅ ገና ሳይረግድ፣ በቤተሰቡ ላይ የሞት ድር ተዘረጋ።
የዘካርያስ መስዋዕትነት፦ በመሠዊያው ፊት የፈሰሰ የፍቅር ደም
ንጉሥ ሄሮድስ የሥልጣን ጥሙ አሳበደው። "ንጉሥ ይወለዳል" የሚለውን ወሬ ሰምቶ የቤተልሔም ሕፃናትን ደም እንደ ጎርፍ አፈሰሰው። ወታደሮቹ ወደ ዘካርያስ ቤት መጡ። "ልጅህ ዮሐንስ የት አለ?" ብለው ጮኹ።
ዘካርያስ ሽበት በወረሰው ራሱ ቀና ብሎ፣ በፍርሃት እየተንቀጠቀጠች ያለችውን ኤልሳቤጥንና በጨርቅ የተጠቀለለውን ሕፃን ዮሐንስን ተመለከተ። ያቺ የመጨረሻ ምርጫው ነበረች። ወታደሮቹ ሰይፋቸውን መዘው ወደ መቅደሱ ውስጥ ገቡ። ዘካርያስ በመሠዊያው ፊት ቆሞ "ልጄን አታገኙትም!" አለ በቆራጥነት።
የሰይፉ ብልጭታ በመቅደሱ መጋረጃ ላይ አረፈ። የጻድቁ ካህን ደም በመሠዊያውና በቤተ መቅደሱ መካከል ፈሰሰ። ዘካርያስ ሲወድቅ ሕፃኑ ዮሐንስ ገና አባቱን ጠርቶ አልጠገበም ነበር። የአባቱ ደም በመቅደሱ ወለል ላይ እንደ እሳት እየፈላ፣ ፍትህን እየለመነ ለዘመናት ሳይደርቅ ኖረ። ዮሐንስ አባቱን ያጣው ገና ዓይኑን ሳይገልጥ፣ ለጽድቅ በተከፈለ ዋጋ ነበር።
የኤልሳቤጥ ስደትና የዐለቱ እቅፍ
ኤልሳቤጥ የባሏን ደም እያየች ለመጮኽ እንኳ ጊዜ አልነበራትም። ሕፃኑን አቅፋ ወደ ደረቁ የይሁዳ ተራራዎች ሸሸች። ከኋላዋ የፈረስ ኮቴ፣ ከፊት ለፊቷ ግትር ያለ በረሃ።
"ተራራ ሆይ ተቀበለኝ!" ብላ ስትጮኽ ድንጋዩ ተሰነጠቀላት። በዚያ በጨለማ ዋሻ ውስጥ ለጥቂት ቀናት ተሸሸጉ። ነገር ግን ስቃዩና ረሃቡ ኤልሳቤጥን አደከማት። ሕፃኑ ዮሐንስ በእናቱ ጡት ፋንታ በረሃብ ይቃትታል፤ ኤልሳቤጥ ግን ልጇን አቅፋ "ልጄ ሆይ፣ አባትህ በመቅደስ ተረደ፣ እኔም በዚሁ በረሃ ልሞትብህ ነው" እያለች በእንባ ታጠበችው።
ብዙም ሳትቆይ ኤልሳቤጥ በዚያው ዋሻ ውስጥ ለዘላለም አንቀላፋች። ገና የሁለት ዓመት ሕፃን የነበረው ዮሐንስ፣ እናቱ እንደተኛች መስሎት በለጋ እጆቹ ፊቷን ይዳብስ ነበር። ቀዝቃዛ አስክሬኗን ተደግፎ አልቅሶ አልቅሶ ደከመው። በመጨረሻም መላእክት መጥተው ቀበሯት። ዮሐንስ እናትና አባት በሌሉበት፣ በሰው ድምፅ ፋንታ በጅብ ጩኸትና በነፋስ ሽውሽውታ ውስጥ ብቻውን ቀረ።
ዮሐንስ፦ የዮርዳኖሱ ሰማዕት
ሠላሳ ዓመታት አለፉ። ዮሐንስ በረሃው የጠቆረው፣ ጸጉሩ የቆሰቆሰ፣ በግመል ቆዳ የተሸፈነ ታላቅ ነቢይ ሆኖ ወጣ። ዓለምን "ንስሐ ግቡ!" እያለ ሲያስደነግጥ፣ ውስጡ ግን ያ የልጅነት ብቸኝነትና የእውነት ናፍቆት ነበር።
ታሪኩ ግን መጨረሻው ይበልጥ መራራ ሆነ። በሄሮድስ ወህኒ ቤት ውስጥ ታሰረ። የጭፈራ ድምፅ በቤተ መንግሥቱ ሲሰማ፣ ዮሐንስ በጨለማው ውስጥ አንገቱን ደፍቶ ነበር። ሰሎሜ ስትጨፍር፣ ሄሮድያዳ በበቀል ስትቃጠል፣ ዮሐንስ ግን ለሰይፍ ተዘጋጀ።
ወታደሩ ወደ ወህኒው ወርዶ ዮሐንስን በሰይፍ ሰየፈው። ያ ለሠላሳ ዓመታት በረሃብና በጥም የደረቀው አንገት በግፍ ተቆረጠ። የዮሐንስ ራስ በደም በተሞላ ወጭት ላይ ተደርጎ ወደ ጭፈራው አዳራሽ ቀረበ። ሄሮድያዳ የነቢዩን ራስ አይታ አልረካችም፤ ቢላዋ አውጥታ ያንን "መሲሁ ይመጣል" እያለ ሲሰብክ የነበረውን ምላስ በጭካኔ ወጋችው።
መደምደሚያ
ዮሐንስ የተወለደው በአባት ደም፣ ያደገው በእናት ሞት፣ የሞተውም በሴት በቀል ነው። ዛሬም በአሚየን ካቴድራል የሚገኘው የዮሐንስ ራስ ላይ፣ ያ የቢላዋ ጠባሳ ይታያል። ያ ጠባሳ የአንድ ምስኪን ነቢይ የብቸኝነትና የመከራ ታሪክ ምስክር ነው። ዮሐንስ በምድር ላይ የፍቅር እቅፍ ሳያገኝ፣ ነገር ግን ለዓለም ፍቅርን የሰበከ "የበረሃው መብራት" ሆኖ አልፏል።
5 months ago
"ቀይ ባህርን የሚያክል ትልቅ ሀብት ግመል ይጠጣበት ብለው ሰጥተዋል የሚለውን በወቅቱ ብረዳ ኖሮ፣ ለመለስ ዜናዊ የተዘፈነውን የሀዘን ዜማ ላይ አልዘፍንም ነበር ሲል "አንጋፋው ድምጻዊ ንዋይ ደበበ ተናገረ
ከአርትስ ቲቪ ጋር ባደረገው አነጋጋሪ ቆይታ፣ ስለ ቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ህልፈት ባወጣው የለቅሶ ዜማ የተሰማውን ቁጭት ገለፇል።
✅ ስለ ይቅርታው፦ ለቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር ባወጣው ዜማ የኢትዮጵያን ህዝብን ይቅርታ መጠየቁን ገልፇል።
"አሰብን ለካ በአደራ ያስረከቡት እሳቸው መሆኑ አሁን ነው በደንብ እየገባኝ የመጣ" ብሏል።
✅ ስለ ህዳሴ ግድብ፦ ለግድቡ ምረቃ በ3 ቀናት ውስጥ አዲስ ስራ ማቅረቡንና ለዚህም ከጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ምስጋና እንደቀረበለት ገልጿል።
✅ የጥበብ ጉዞ፦ ንዋይ እስካሁን ለተለያዩ ድምጻዊያን ከ150 በላይ ዜማዎችንና ግጥሞችን ማበርከቱንም ጠቁሟል።
seledadotio
seledadotio
ከአርትስ ቲቪ ጋር ባደረገው አነጋጋሪ ቆይታ፣ ስለ ቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ህልፈት ባወጣው የለቅሶ ዜማ የተሰማውን ቁጭት ገለፇል።
✅ ስለ ይቅርታው፦ ለቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር ባወጣው ዜማ የኢትዮጵያን ህዝብን ይቅርታ መጠየቁን ገልፇል።
"አሰብን ለካ በአደራ ያስረከቡት እሳቸው መሆኑ አሁን ነው በደንብ እየገባኝ የመጣ" ብሏል።
✅ ስለ ህዳሴ ግድብ፦ ለግድቡ ምረቃ በ3 ቀናት ውስጥ አዲስ ስራ ማቅረቡንና ለዚህም ከጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ምስጋና እንደቀረበለት ገልጿል።
✅ የጥበብ ጉዞ፦ ንዋይ እስካሁን ለተለያዩ ድምጻዊያን ከ150 በላይ ዜማዎችንና ግጥሞችን ማበርከቱንም ጠቁሟል።
seledadotio
seledadotio
5 months ago
በየአገሩ እየተዘዋወረ ወንጌልን በመስበክ ከአይሁድና ከአረማውያን ወገን ብዙዎችን ወደ ክርስትና መልሶ አጥምቋል፡፡
ጌታችን ከሐዋርያት አስቀድሞ እንደ መረጠው መጽሐፈ ስንክሳር ይናገራል፡፡ ሐዋርያው ቅዱስ ታዴዎስ አባቱ እልፍዮስ እንደሚባል በማቴዎስ 10÷3 ተጽፎ ይገኛል፡፡ በሉቃስ 6÷16 ደግሞ “ታዴዎስ ልብድዮስ”፣ “የእልፍዮስ ልጅ ያዕቆብ” ተብሎ ሲጠራ እናያለን፡፡ አንድ ቀን ወደ ሀገረ ስብከቱ ወደ ሦርያ ለስብከተ ወንጌል ሲሔድ ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በጐልማሳ አምሳል ተገልጦ “ወዳጄ ታዴዎስ ሆይ፣ እኔ ከአንተ ጋር ነኝና አትፍራ” ብሎ ሰላምታ ሰጥቶት ወደ ሰማይ ዐረገ፡፡ የሐዋርያት አለቃ ቅዱስ ጴጥሮስም እንደ አባትነቱ ወደ ሦርያ አብሮት ሔዶ ነበረ፡፡ ከከተማዋ አጠገብ ሲደርሱም አንድ ሽማግሌ በሮችን ጠምደው ሲያርሱ አገኙ፡፡ ቅዱስ ጴጥሮስም ሽማግሌውን ምግብ ለመናቸው፡፡ ሽማግሌው “በሮቼን ጠብቁ” ብላዋቸውም ሊያመጡላቸው ወደ ቤታቸው ሔዱ፡፡
እርሳቸው እስኪመለሱ ቅዱስ ጴጥሮስ ሠላሳ ትልም ካረሰ በኋላ ቅዱስ ታዴዎስ በዚያ የነበረውን ሥንዴ ዘራበት፡፡ የተዘራውም ወዲያዉኑ በቅሎ፣ አድጎ፣ እሸት ሆነ፡፡ ሽማግሌው ምግብ ይዘው ከቤታቸው ሲመለሱም ሐዋርያት ያደረጉትን ተአምር አይተው ደነገጡ፡፡ ከእግራቸው ሥር ወድቀውም “እናንተ ከሰማይ የወረዳችሁ አማልክት ናችሁን?” አሏቸው፡፡ እነርሱም “እኛ የእግዚአብሔር ባሮች እንጂ አማልክት አይደለንም” አሉ፡፡ ሽማግሌውም ስላደረጋችሁልኝ በጎ ሥራ በምትሔዱበት ቦታ ኹሉ ልከተላችሁን? አሏቸው፡፡ እነርሱም “በሬዎቹን ለጌታቸው መልስና በቤትህ የምንበላውን ታዘጋጅልን ዘንድ ለባለቤትህ ንገራት ወደ ከተማዋ ገብተን እግዚአብሔር እስከሚጠራን ጊዜ ድረስ እንቆያለንና” አሏቸው፡፡ ሽማግሌውም የሥንዴው እሸት ይዘው፣ በሬዎቻቸውን እየነዱ ወደ ከተማ ሔዱ።
በመንገድ ያዩአቸው ሰዎችም ወቅቱ የእርሻ እንጂ የእሸት ጊዜ ስላልነበረ እየተገረሙ “እሸቱን ከወዴት አገኘኸው?” አሏቸው፡፡ ሽማግሌው ግን መልስ አልሰጧቸውም፡፡ ሐዋርያት እንደዘዟቸው በሬዎቹን ለጌታቸው መልሰው ሚስታቸው ራት እንድታዘጋጅላቸው ነገሯት፡፡ የከተማው መኳንንት ስለ እሸቱ ሲሰሙ “በክፉ አሟሟት እንዳትሞት ከወዴት እንዳገኘኸው ንገረን” አሏቸው፡፡ ሽማግሌውም ሐዋርያት ያደረጉትን ሁሉና ወደ እርሳቸው ቤት ቢመጡ ሊያገኟቸው እንደሚችሉ ነገሯቸው፡፡ መኳንንቱም ሰይጣን ልቡናቸዉን አነሳስቶታልና ሐዋርያቱን ለመግደል ወሰኑ፡፡ ሌሎች ግን “አምላካቸው ኢየሱስ የሚሹትን ኹሉ ያደርግላቸዋልና ልንገድላቸው አንችልም፡፡ ይልቅ በከተማው በር አመንዝራ ሴት ርቃኗን ብናስቀምጥ ወደ ከተማችን አይገቡም” አሉ፡፡ እንደተባባሉትም አደረጉ፤ ሐዋርያቱ ግን በሰዎቹ ልብና በሴቲቱ ላይ ያደሩትን ርኩሳን መንፈስ አስወጧቸው።
የወንጌልን የምስራች በማስተማርም በሥላሴ ስም አጥምቀው አገልጋዮችን ሾሙላቸው፡፡ ያቺንም ሴት ዲያቆናዪት አደርጎ ሾማት፡፡ ብዙ ድንቅና ተአምራትም አደረጉ፡፡ ሕዝቡም በእግዚአብሔር አመኑ፡፡ ከዚህ በኋላ አንድ ሰይጣን ያደረበትና ገንዘብ የሚወድ ጐልማሳ ባለጸጋም ታዴዎስን በበዙ ተፈታተነው እርሱም ጌታችን እንደተናገረ ግመል በመርፌ ቀዳዳ ስትሾልክ አሳየው፡፡ ያ ባለጸጋም ከቅዱስ ታዴዎስ እግር ስር ወድቆ ይቅርታ ጠየቀ ገንዘቡንም ሁሉ ለድሆች አከፋፈለ፡፡ ተምሮና አምኖም ተጠመቀ፡፡ ቅዱስ ታዴዎስ በየአገሩ እየተዘዋወረ ወንጌልን ሲሰብክ ቆይቶ ከአይሁድና ከአረማውያን ዘንድ ብዙ መከራ ከደረሰበት በኋላ አገልግሎቱን ፈጽሞ ሐምሌ 2 ቀን በሰማዕትነት ዐርፏል፡፡
በብዙ ስጋዊ መከራ ውስጥ የሚያልፉ ቅዱሳን ገዳማውያንም የሐዋርያትን ፈለግ ተከትለው ዓለምን ንቀዋልና ገዳማቸውንም እንደግፍ፣ በዓታቸውንም እናጽና፡፡ የበረከታቸውም ተሳታፊ እንሁን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
ጌታችን ከሐዋርያት አስቀድሞ እንደ መረጠው መጽሐፈ ስንክሳር ይናገራል፡፡ ሐዋርያው ቅዱስ ታዴዎስ አባቱ እልፍዮስ እንደሚባል በማቴዎስ 10÷3 ተጽፎ ይገኛል፡፡ በሉቃስ 6÷16 ደግሞ “ታዴዎስ ልብድዮስ”፣ “የእልፍዮስ ልጅ ያዕቆብ” ተብሎ ሲጠራ እናያለን፡፡ አንድ ቀን ወደ ሀገረ ስብከቱ ወደ ሦርያ ለስብከተ ወንጌል ሲሔድ ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በጐልማሳ አምሳል ተገልጦ “ወዳጄ ታዴዎስ ሆይ፣ እኔ ከአንተ ጋር ነኝና አትፍራ” ብሎ ሰላምታ ሰጥቶት ወደ ሰማይ ዐረገ፡፡ የሐዋርያት አለቃ ቅዱስ ጴጥሮስም እንደ አባትነቱ ወደ ሦርያ አብሮት ሔዶ ነበረ፡፡ ከከተማዋ አጠገብ ሲደርሱም አንድ ሽማግሌ በሮችን ጠምደው ሲያርሱ አገኙ፡፡ ቅዱስ ጴጥሮስም ሽማግሌውን ምግብ ለመናቸው፡፡ ሽማግሌው “በሮቼን ጠብቁ” ብላዋቸውም ሊያመጡላቸው ወደ ቤታቸው ሔዱ፡፡
እርሳቸው እስኪመለሱ ቅዱስ ጴጥሮስ ሠላሳ ትልም ካረሰ በኋላ ቅዱስ ታዴዎስ በዚያ የነበረውን ሥንዴ ዘራበት፡፡ የተዘራውም ወዲያዉኑ በቅሎ፣ አድጎ፣ እሸት ሆነ፡፡ ሽማግሌው ምግብ ይዘው ከቤታቸው ሲመለሱም ሐዋርያት ያደረጉትን ተአምር አይተው ደነገጡ፡፡ ከእግራቸው ሥር ወድቀውም “እናንተ ከሰማይ የወረዳችሁ አማልክት ናችሁን?” አሏቸው፡፡ እነርሱም “እኛ የእግዚአብሔር ባሮች እንጂ አማልክት አይደለንም” አሉ፡፡ ሽማግሌውም ስላደረጋችሁልኝ በጎ ሥራ በምትሔዱበት ቦታ ኹሉ ልከተላችሁን? አሏቸው፡፡ እነርሱም “በሬዎቹን ለጌታቸው መልስና በቤትህ የምንበላውን ታዘጋጅልን ዘንድ ለባለቤትህ ንገራት ወደ ከተማዋ ገብተን እግዚአብሔር እስከሚጠራን ጊዜ ድረስ እንቆያለንና” አሏቸው፡፡ ሽማግሌውም የሥንዴው እሸት ይዘው፣ በሬዎቻቸውን እየነዱ ወደ ከተማ ሔዱ።
በመንገድ ያዩአቸው ሰዎችም ወቅቱ የእርሻ እንጂ የእሸት ጊዜ ስላልነበረ እየተገረሙ “እሸቱን ከወዴት አገኘኸው?” አሏቸው፡፡ ሽማግሌው ግን መልስ አልሰጧቸውም፡፡ ሐዋርያት እንደዘዟቸው በሬዎቹን ለጌታቸው መልሰው ሚስታቸው ራት እንድታዘጋጅላቸው ነገሯት፡፡ የከተማው መኳንንት ስለ እሸቱ ሲሰሙ “በክፉ አሟሟት እንዳትሞት ከወዴት እንዳገኘኸው ንገረን” አሏቸው፡፡ ሽማግሌውም ሐዋርያት ያደረጉትን ሁሉና ወደ እርሳቸው ቤት ቢመጡ ሊያገኟቸው እንደሚችሉ ነገሯቸው፡፡ መኳንንቱም ሰይጣን ልቡናቸዉን አነሳስቶታልና ሐዋርያቱን ለመግደል ወሰኑ፡፡ ሌሎች ግን “አምላካቸው ኢየሱስ የሚሹትን ኹሉ ያደርግላቸዋልና ልንገድላቸው አንችልም፡፡ ይልቅ በከተማው በር አመንዝራ ሴት ርቃኗን ብናስቀምጥ ወደ ከተማችን አይገቡም” አሉ፡፡ እንደተባባሉትም አደረጉ፤ ሐዋርያቱ ግን በሰዎቹ ልብና በሴቲቱ ላይ ያደሩትን ርኩሳን መንፈስ አስወጧቸው።
የወንጌልን የምስራች በማስተማርም በሥላሴ ስም አጥምቀው አገልጋዮችን ሾሙላቸው፡፡ ያቺንም ሴት ዲያቆናዪት አደርጎ ሾማት፡፡ ብዙ ድንቅና ተአምራትም አደረጉ፡፡ ሕዝቡም በእግዚአብሔር አመኑ፡፡ ከዚህ በኋላ አንድ ሰይጣን ያደረበትና ገንዘብ የሚወድ ጐልማሳ ባለጸጋም ታዴዎስን በበዙ ተፈታተነው እርሱም ጌታችን እንደተናገረ ግመል በመርፌ ቀዳዳ ስትሾልክ አሳየው፡፡ ያ ባለጸጋም ከቅዱስ ታዴዎስ እግር ስር ወድቆ ይቅርታ ጠየቀ ገንዘቡንም ሁሉ ለድሆች አከፋፈለ፡፡ ተምሮና አምኖም ተጠመቀ፡፡ ቅዱስ ታዴዎስ በየአገሩ እየተዘዋወረ ወንጌልን ሲሰብክ ቆይቶ ከአይሁድና ከአረማውያን ዘንድ ብዙ መከራ ከደረሰበት በኋላ አገልግሎቱን ፈጽሞ ሐምሌ 2 ቀን በሰማዕትነት ዐርፏል፡፡
በብዙ ስጋዊ መከራ ውስጥ የሚያልፉ ቅዱሳን ገዳማውያንም የሐዋርያትን ፈለግ ተከትለው ዓለምን ንቀዋልና ገዳማቸውንም እንደግፍ፣ በዓታቸውንም እናጽና፡፡ የበረከታቸውም ተሳታፊ እንሁን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
5 months ago
"ቀይ ባህርን የሚያክል ትልቅ ሀብት ግመል ይጠጣበት ብለው ሰጥተዋል የሚለውን በወቅቱ ብረዳ ኖሮ፣ ለመለስ ዜናዊ የተዘፈነውን የሀዘን ዜማ ላይ አልዘፍንም ነበር ሲል "አንጋፋው ድምጻዊ ንዋይ ደበበ ተናገረ
ከአርትስ ቲቪ ጋር ባደረገው አነጋጋሪ ቆይታ፣ ስለ ቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ህልፈት ባወጣው የለቅሶ ዜማ የተሰማውን ቁጭት ገለፇል።
✅ ስለ ይቅርታው፦ ለቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር ባወጣው ዜማ የኢትዮጵያን ህዝብን ይቅርታ መጠየቁን ገልፇል።
"አሰብን ለካ በአደራ ያስረከቡት እሳቸው መሆኑ አሁን ነው በደንብ እየገባኝ የመጣ" ብሏል።
✅ ስለ ህዳሴ ግድብ፦ ለግድቡ ምረቃ በ3 ቀናት ውስጥ አዲስ ስራ ማቅረቡንና ለዚህም ከጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ምስጋና እንደቀረበለት ገልጿል።
✅ የጥበብ ጉዞ፦ ንዋይ እስካሁን ለተለያዩ ድምጻዊያን ከ150 በላይ ዜማዎችንና ግጥሞችን ማበርከቱንም ጠቁሟል።
ከአርትስ ቲቪ ጋር ባደረገው አነጋጋሪ ቆይታ፣ ስለ ቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ህልፈት ባወጣው የለቅሶ ዜማ የተሰማውን ቁጭት ገለፇል።
✅ ስለ ይቅርታው፦ ለቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር ባወጣው ዜማ የኢትዮጵያን ህዝብን ይቅርታ መጠየቁን ገልፇል።
"አሰብን ለካ በአደራ ያስረከቡት እሳቸው መሆኑ አሁን ነው በደንብ እየገባኝ የመጣ" ብሏል።
✅ ስለ ህዳሴ ግድብ፦ ለግድቡ ምረቃ በ3 ቀናት ውስጥ አዲስ ስራ ማቅረቡንና ለዚህም ከጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ምስጋና እንደቀረበለት ገልጿል።
✅ የጥበብ ጉዞ፦ ንዋይ እስካሁን ለተለያዩ ድምጻዊያን ከ150 በላይ ዜማዎችንና ግጥሞችን ማበርከቱንም ጠቁሟል።
5 months ago
የታሪክና የማንነት ጥሪ ከከረዩ ምድር❤
#ethiopia | የኩራትና የጥንታዊው የገዳ ሥርዓት መገለጫ የሆነው ታላቁ የከረዩ "ሚቺሌ ገዳ" የቡታ ሥነ-ሥርዓት እሁድ ታህሳስ 26እና 27 በድምቀት ይከበራል!
፨የከረዩ ገዳ ስርዓት፨
የከረዩ ገዳ ስልጣን ሽግግር፦ የጥበብ፣ የልምድ ልውውጥና የዲሞክራሲ ተምሳሌት!
በኢትዮጵያ ቀደምት ታሪክና ባህል ውስጥ ስር የሰደደው የከረዩ ኦሮሞ የገዳ ስልጣን ሽግግር ስነ-ስርዓት ዛሬ በደመቀ ሁኔታ ተጀምሯል። ይህ ለሁለት ሳምንታት የሚዘልቀው ታላቅ ክውን ልዩ የሚያደርገው አንድ ድንቅ ጥበብ አለው፤ እርሱም "የስልጣን መጋራት" ነው።
የከረዩ ገዳ ስርዓት፦ በቡታ ቀላ ስነ-ስርዓት የታሪክና የወግ ትውስታ
የከረዩ ኦሮሞ ህዝብ የ"ቱታ ገዳ ሚቺሌ" ለገዳ ስርዓት እጅግ ቅዱስና ትርጉም ያለው "የቡታ ቀላ" ስነ-ስርዓትን ለማከናወን በሚያደርገው ዝግጅት፤ የራሱን ጥንታዊና ተወላጅ የዲሞክራሲ ስርዓት ጥንካሬ፣ ጽናትና ቀጣይነት በድጋሚ እያረጋገጠ ይገኛል።
ባለፉት ስድስት ዓመታት የገዳ ስልጣንን (ባሊ) በታማኝነት ሲመራ የቆየው የ"ገዳ ሚቺሌ" ትውልድ፣ አሁን ላይ ወሳኝ ወደሆነው የሽግግር ስነ-ስርዓት ምዕራፍ ተሸጋግሯል። ይህ የ"ቡጣ ቀሉ" ስነ-ስርዓት ያለፈውን የአመራር ዘመን መቃኛና ራስን የማደሻ ወቅት ሲሆን፤ በቀጣዮቹ ሁለት ዓመታት ሙሉ ስልጣኑን ለሚረከበው ቀጣዩ የገዳ ተረኛ ቡድን ስልጣኑ በሰላም እንዲሸጋገር መሰረት የሚጣልበት ታሪካዊ ክውን ነው።
"ቡጣ ቀሉ" ከመደበኛ ስነ-ስርዓት ባለፈ ተጠያቂነትን፣ የአመራር ቀጣይነትንና ከትውልድ ወደ ትውልድ የሚሸጋገር መሪነትን የሚወክል ታላቅ ምልክት ነው። ይህም የኦሮሞ ህዝብ ለዲሞክራሲያዊ አስተዳደር፣ ለባህላዊ ማንነትና ለማህበራዊ ስምምነት ያለውን ጥልቅ ቁርጠኝነት የሚያንጸባርቅ ሲሆን፤ እነዚህ እሴቶች የገዳ ስርዓት ለዘመናት ጸንቶ እንዲቆይ ያደረጉ ምሰሶዎች ናቸው።
የከረዩ ማህበረሰብ ለዚህ ታሪካዊ ክስተት በሚዘጋጅበት በዚህ ወቅት፣ ስነ-ስርዓቱ የኦሮሞ ባህል ምን ያህል ጠንካራ መሆኑንና ለሰላም፣ ለአንድነት እንዲሁም ለመልካም አስተዳደር እያበረከተ ያለውን ዘላቂ አስተዋጽኦ ለዓለም የሚያሳይ ህያው ምስክር ነው።
ይህ በሀገር ውስጥም ሆነ በዓለም አቀፍ ደረጃ የሚዲያ ትኩረት ሊሰጠው የሚገባ ድንቅ የዲሞክራሲ ትምህርት ቤትም ነው። ይህንን ታሪካዊ ኩነት በቦታው ተገኝታችሁ ለዓለም ለማስተዋወቅ ለምትተጉ በሙሉ ትልቅ ምስጋና ይገባችኋል!
ይህ በዓል የከረዩ ኦሮሞዎች ለዘመናት የጠበቁት፣ ማንነታቸውንና ባህላቸውን ለዓለም የሚያሳዩበት ታሪካዊ አጋጣሚ ነው። ዓመታት ዓመታትን እየተኩ፤ የአባቶቸው ፈር ሳይለቁ የደረሱት የከረዩ አባቶች፣ ዛሬም በኩራት ወደ አባቶቻችን በታሪካዊ መሬት ይጠሩናል።
ሁላችንም በቦታው በመገኘት ባህላቸውን እና ታሪካቸውን እንካፈል!
#ባህላችን የማንነታችን ነፀብራቅ ነው!,የከረዩ ገዳ በዓል፦ የቡታ ሰርግ እና የጎባ (ሥልጣን) ርክክብ!!
የከረዩ ኦሮሞ ጠንካራ ታሪክ፣ ባህል እና የገዳ ሥርዓት ያለው ማህበረሰብ ነው። ይህ በዓል የአንድነቱ፣ የጀግንነቱ እና የማንነቱ መገለጫ ነው።
የመከበሪያ ቦታ፦ ተሬ ሌዲ (Tarree Leedii) የሚጪሌ ገዳ የሥርዓት አፈፃፀም መርሃ ግብር (ከታህሳስ 16 - 26)
ከታህሳስ 16/2018ዓ.ም ጀምሮ የሚጪሌ ገዳ አባላት ተሬ ሌዲ ላይ ሠፍረዋል።
በአባ ቦኩ አዳራሽ (ጋልማ) ውስጥ እሳት ይለኩሳሉ።
የምርቃት እና የአርዳጋ (የመስዋዕት) ሥነ-ሥርዓት ያከናውናሉ።
ግመሎችን በታላቅነት ቅደም ተከተል ይፈታሉ።
ሁፌና ተራራ ላይ የከተሪ እንጨት ያቃጥላሉ፣ ኮርማም ያርዳሉ።
2. የከራ (የደጅ) ሥነ-ሥርዓት (ታህሳስ 17)፦
በአባ ቦኩ ደጅ ላይ ዱላቻ (ጥቁር ላም) ያርዳሉ።
ለአባ ቦኩ እሳት እና ለአርዳጋው ጠባቂዎችን ይመድባሉ።
3. አዳራሽ መገንባት (ታህሳስ 18 - 20)፦
የአባ ቦኩን አዳራሽ (ጋልማ) ይገነባሉ።
የእንግዳ ማረፊያ (ዳሳ)፣ የላም እና የግመል በረት ይሠራሉ።
4. ፀሎት እና ውይይት (ታህሳስ 20 - 25)፦
ወደ ተራራ እና ወደ ወንዝ በመሄድ አምላክን (ዋቃን) ሰላም እንዲሰጣቸው ይለምናሉ።
ስለ ገዳው እና ስለ እንግዶች አቀባበል ልዩ ልዩ ውይይቶችን (ገሪ) ያደርጋሉ።
የአካባቢውን ሰላም የሚያውጅ አዋጅ ያውጃሉ።
5. የማጠቃለያ ቀን (ታህሳስ 26)፦
ረፋድ፦ ሂዲ (ለሥርዓቱ የሚፈለግ ዕቃ) ያዘጋጃሉ፣ ቢቲማ (የኋላ ደጅ) ይገነባሉ።
ከሰዓት በኋላ፦ የጋልማው አባት (አባ ጋልማ) ገቢ የሚያመጡ ሰዎችን ይቀበላሉ።
ምሽት፦ የቡታ ሰርግ ሥነ-ሥርዓት ሳይመሽ ይጀመራል።
ማጠቃለያ፦
ታህሳስ 27 ቀን የባሊ (የሥልጣን) ርክክብ ወይም የጎባ ሥነ-ሥርዓት በመከናወን በዓሉ ይጠናቀቃል።
በሄሎ መተሐራ
#fentale #metahara #kereyu #gada #oromia #culturalheritage #oromia Culture and Tourism Bureau #oromia Tourism Commission
#ethiopia | የኩራትና የጥንታዊው የገዳ ሥርዓት መገለጫ የሆነው ታላቁ የከረዩ "ሚቺሌ ገዳ" የቡታ ሥነ-ሥርዓት እሁድ ታህሳስ 26እና 27 በድምቀት ይከበራል!
፨የከረዩ ገዳ ስርዓት፨
የከረዩ ገዳ ስልጣን ሽግግር፦ የጥበብ፣ የልምድ ልውውጥና የዲሞክራሲ ተምሳሌት!
በኢትዮጵያ ቀደምት ታሪክና ባህል ውስጥ ስር የሰደደው የከረዩ ኦሮሞ የገዳ ስልጣን ሽግግር ስነ-ስርዓት ዛሬ በደመቀ ሁኔታ ተጀምሯል። ይህ ለሁለት ሳምንታት የሚዘልቀው ታላቅ ክውን ልዩ የሚያደርገው አንድ ድንቅ ጥበብ አለው፤ እርሱም "የስልጣን መጋራት" ነው።
የከረዩ ገዳ ስርዓት፦ በቡታ ቀላ ስነ-ስርዓት የታሪክና የወግ ትውስታ
የከረዩ ኦሮሞ ህዝብ የ"ቱታ ገዳ ሚቺሌ" ለገዳ ስርዓት እጅግ ቅዱስና ትርጉም ያለው "የቡታ ቀላ" ስነ-ስርዓትን ለማከናወን በሚያደርገው ዝግጅት፤ የራሱን ጥንታዊና ተወላጅ የዲሞክራሲ ስርዓት ጥንካሬ፣ ጽናትና ቀጣይነት በድጋሚ እያረጋገጠ ይገኛል።
ባለፉት ስድስት ዓመታት የገዳ ስልጣንን (ባሊ) በታማኝነት ሲመራ የቆየው የ"ገዳ ሚቺሌ" ትውልድ፣ አሁን ላይ ወሳኝ ወደሆነው የሽግግር ስነ-ስርዓት ምዕራፍ ተሸጋግሯል። ይህ የ"ቡጣ ቀሉ" ስነ-ስርዓት ያለፈውን የአመራር ዘመን መቃኛና ራስን የማደሻ ወቅት ሲሆን፤ በቀጣዮቹ ሁለት ዓመታት ሙሉ ስልጣኑን ለሚረከበው ቀጣዩ የገዳ ተረኛ ቡድን ስልጣኑ በሰላም እንዲሸጋገር መሰረት የሚጣልበት ታሪካዊ ክውን ነው።
"ቡጣ ቀሉ" ከመደበኛ ስነ-ስርዓት ባለፈ ተጠያቂነትን፣ የአመራር ቀጣይነትንና ከትውልድ ወደ ትውልድ የሚሸጋገር መሪነትን የሚወክል ታላቅ ምልክት ነው። ይህም የኦሮሞ ህዝብ ለዲሞክራሲያዊ አስተዳደር፣ ለባህላዊ ማንነትና ለማህበራዊ ስምምነት ያለውን ጥልቅ ቁርጠኝነት የሚያንጸባርቅ ሲሆን፤ እነዚህ እሴቶች የገዳ ስርዓት ለዘመናት ጸንቶ እንዲቆይ ያደረጉ ምሰሶዎች ናቸው።
የከረዩ ማህበረሰብ ለዚህ ታሪካዊ ክስተት በሚዘጋጅበት በዚህ ወቅት፣ ስነ-ስርዓቱ የኦሮሞ ባህል ምን ያህል ጠንካራ መሆኑንና ለሰላም፣ ለአንድነት እንዲሁም ለመልካም አስተዳደር እያበረከተ ያለውን ዘላቂ አስተዋጽኦ ለዓለም የሚያሳይ ህያው ምስክር ነው።
ይህ በሀገር ውስጥም ሆነ በዓለም አቀፍ ደረጃ የሚዲያ ትኩረት ሊሰጠው የሚገባ ድንቅ የዲሞክራሲ ትምህርት ቤትም ነው። ይህንን ታሪካዊ ኩነት በቦታው ተገኝታችሁ ለዓለም ለማስተዋወቅ ለምትተጉ በሙሉ ትልቅ ምስጋና ይገባችኋል!
ይህ በዓል የከረዩ ኦሮሞዎች ለዘመናት የጠበቁት፣ ማንነታቸውንና ባህላቸውን ለዓለም የሚያሳዩበት ታሪካዊ አጋጣሚ ነው። ዓመታት ዓመታትን እየተኩ፤ የአባቶቸው ፈር ሳይለቁ የደረሱት የከረዩ አባቶች፣ ዛሬም በኩራት ወደ አባቶቻችን በታሪካዊ መሬት ይጠሩናል።
ሁላችንም በቦታው በመገኘት ባህላቸውን እና ታሪካቸውን እንካፈል!
#ባህላችን የማንነታችን ነፀብራቅ ነው!,የከረዩ ገዳ በዓል፦ የቡታ ሰርግ እና የጎባ (ሥልጣን) ርክክብ!!
የከረዩ ኦሮሞ ጠንካራ ታሪክ፣ ባህል እና የገዳ ሥርዓት ያለው ማህበረሰብ ነው። ይህ በዓል የአንድነቱ፣ የጀግንነቱ እና የማንነቱ መገለጫ ነው።
የመከበሪያ ቦታ፦ ተሬ ሌዲ (Tarree Leedii) የሚጪሌ ገዳ የሥርዓት አፈፃፀም መርሃ ግብር (ከታህሳስ 16 - 26)
ከታህሳስ 16/2018ዓ.ም ጀምሮ የሚጪሌ ገዳ አባላት ተሬ ሌዲ ላይ ሠፍረዋል።
በአባ ቦኩ አዳራሽ (ጋልማ) ውስጥ እሳት ይለኩሳሉ።
የምርቃት እና የአርዳጋ (የመስዋዕት) ሥነ-ሥርዓት ያከናውናሉ።
ግመሎችን በታላቅነት ቅደም ተከተል ይፈታሉ።
ሁፌና ተራራ ላይ የከተሪ እንጨት ያቃጥላሉ፣ ኮርማም ያርዳሉ።
2. የከራ (የደጅ) ሥነ-ሥርዓት (ታህሳስ 17)፦
በአባ ቦኩ ደጅ ላይ ዱላቻ (ጥቁር ላም) ያርዳሉ።
ለአባ ቦኩ እሳት እና ለአርዳጋው ጠባቂዎችን ይመድባሉ።
3. አዳራሽ መገንባት (ታህሳስ 18 - 20)፦
የአባ ቦኩን አዳራሽ (ጋልማ) ይገነባሉ።
የእንግዳ ማረፊያ (ዳሳ)፣ የላም እና የግመል በረት ይሠራሉ።
4. ፀሎት እና ውይይት (ታህሳስ 20 - 25)፦
ወደ ተራራ እና ወደ ወንዝ በመሄድ አምላክን (ዋቃን) ሰላም እንዲሰጣቸው ይለምናሉ።
ስለ ገዳው እና ስለ እንግዶች አቀባበል ልዩ ልዩ ውይይቶችን (ገሪ) ያደርጋሉ።
የአካባቢውን ሰላም የሚያውጅ አዋጅ ያውጃሉ።
5. የማጠቃለያ ቀን (ታህሳስ 26)፦
ረፋድ፦ ሂዲ (ለሥርዓቱ የሚፈለግ ዕቃ) ያዘጋጃሉ፣ ቢቲማ (የኋላ ደጅ) ይገነባሉ።
ከሰዓት በኋላ፦ የጋልማው አባት (አባ ጋልማ) ገቢ የሚያመጡ ሰዎችን ይቀበላሉ።
ምሽት፦ የቡታ ሰርግ ሥነ-ሥርዓት ሳይመሽ ይጀመራል።
ማጠቃለያ፦
ታህሳስ 27 ቀን የባሊ (የሥልጣን) ርክክብ ወይም የጎባ ሥነ-ሥርዓት በመከናወን በዓሉ ይጠናቀቃል።
በሄሎ መተሐራ
#fentale #metahara #kereyu #gada #oromia #culturalheritage #oromia Culture and Tourism Bureau #oromia Tourism Commission
5 months ago
አሜሪካ የቁም ከብት፣ የ1 ቀን ጫጩቶችንና የሚፈለፈሉ እንቁላሎችን ወደ ኢትዮጵያ ልትልክ ነው።
አሜሪካ የቁም የከብት እንስሳትን፣ አንድ ቀን የሞላቸውን ጫጩቶች እና የሚፈለፈል እንቁላል ለኢትዮጵያ ገበያ ለማቅረብ የሚያስችላትን ፈቃድ ማግኘቷን አስታወቀች።
አሜሪካ ከዚህ ቀደም ወደ ኢትዮጵያ የወንድ ከብት የዘር ፈሳሽና የጎለበተ የከብት ፅንስ( embryo) ለመላክ ፈቃድ እንደነበራት ገልፃለች።
ኢትዮጵያ 70 ሚሊየን ከብት፣ 43 ሚሊየን በግ፣ 53 ሚሊየን ፍየል፣ 8 ሚሊየን ግመልና 57 ሚሊየን ዶሮ ያላት ሲሆን ዘርፉ ከግብርናው ጥቅል ምርት 45 በመቶውን ይይዛል።
አሜሪካ አዲሱ የገበያ አማራጭ ኢትዮጵያ በፈረንጆቹ ታህሳስ 16፣ 2025 ላይ ማጽደቋን ይገልጻል።
seledadotio
seledadotio
አሜሪካ የቁም የከብት እንስሳትን፣ አንድ ቀን የሞላቸውን ጫጩቶች እና የሚፈለፈል እንቁላል ለኢትዮጵያ ገበያ ለማቅረብ የሚያስችላትን ፈቃድ ማግኘቷን አስታወቀች።
አሜሪካ ከዚህ ቀደም ወደ ኢትዮጵያ የወንድ ከብት የዘር ፈሳሽና የጎለበተ የከብት ፅንስ( embryo) ለመላክ ፈቃድ እንደነበራት ገልፃለች።
ኢትዮጵያ 70 ሚሊየን ከብት፣ 43 ሚሊየን በግ፣ 53 ሚሊየን ፍየል፣ 8 ሚሊየን ግመልና 57 ሚሊየን ዶሮ ያላት ሲሆን ዘርፉ ከግብርናው ጥቅል ምርት 45 በመቶውን ይይዛል።
አሜሪካ አዲሱ የገበያ አማራጭ ኢትዮጵያ በፈረንጆቹ ታህሳስ 16፣ 2025 ላይ ማጽደቋን ይገልጻል።
seledadotio
seledadotio
6 months ago
የአፋር ምድር፡ የምድር ድንቅ ድርሳን እና የሰው ልጅ መገኛ
#ethiopia | ኢትዮጵያ የሰው ልጅ መገኛ እና የጥንታዊ ስልጣኔዎች ባለቤት ብቻ ሳትሆን፣ በተፈጥሮ ድንቆች ረገድም የአለምን ትኩረት የሳቡ ብርቅዬ ስፍራዎች መፍለቂያ ናት። ከእነዚህም መካከል የአፋር ምድር በተለየ መልኩ "የምድር ድንቅ ድርሳን" ተብሎ ሊገለጽ የሚችል አስደናቂ ስፍራ ነው።
1. ኤርታ አሌ፡ "የእሳት ተራራ"
ኤርታ አሌ በዓለም ላይ ካሉ ጥቂት ንቁ እሳተ ገሞራዎች መካከል አንዱ ሲሆን፣ በአፋር ውስጥ የሚገኝ አስደናቂ ስፍራ ነው። የቀለጠው ላቫ (Lava) በጉድጓዱ ውስጥ የሚፈጥረው የብርሃን ወላፈን በተለይም በምሽት ሲታይ፣ ጎብኚዎችን ወደ ሌላ ዓለም የሄዱ ያህል ስሜት የሚፈጥር የተፈጥሮ ክስተት ነው።
2. ዳሎል፡
የምድራችን ህይወት ያለው የቀለማት ስዕል
ከባህር ወለል በታች 116 ሜትር ዝቅ ብሎ የሚገኘው ዳሎል፣ በዓለም ላይ እጅግ ሞቃታማው ስፍራ እንደሆነ ይታወቃል። በቦታው የሚገኙት ድኝ (Sulfur)፣ ብረት እና ሌሎች ማዕድናት ምድሩን ቢጫ፣ አረንጓዴና ቀይ እንዲመስል አድርገውታል። ይህ ለዓይን የማይታመን ውበት ያለው ስፍራ በሳይንቲስቶች ዘንድ የሌላ ፕላኔት መልክ እንዳለው ይነገርለታል።
3. ዓድ-ደዓር፡ የሰው ልጅ የዘር ግንድ መነሻ
አፋር "የሰው ልጅ መገኛ" (Cradle of Mankind) የሚለውን ስም እንዲያገኝ ያደረገው የ3.2 ሚሊዮን ዓመታት ዕድሜ ያለው የሉሲ (ድንቅነሽ) አፅም ነው።
4. አዋሽ ብሔራዊ ፓርክ፡ የተፈጥሮ መናኸሪያ
ፓርኩ በሚያስደንቁ ፏፏቴዎቹ፣ በሳር ምድር አራዊቱ እና ከ450 በላይ በሚሆኑ የአዕዋፋት ዝርያዎች ይታወቃል። ይህ ስፍራ ለዱር እንስሳት አፍቃሪዎችና ለፎቶ ግራፍ ባለሙያዎች ተመራጭ መዳረሻ ነው።
5. የዓስ ዓሌ ጨው ሐይቅ እና ጥንታዊው የግመል ጉዞ
የዓስ ዓሌ ጨው ሐይቅ መሬቱ በነጭ ጨው ተሸፍኖ እንደ መስተዋት ሰማዩን የሚያንፀባርቅበት አስገራሚ ስፍራ ነው። እዚህ ቦታ ላይ የሚከናወነው የባህላዊ ጨው ቁፋሮ እና በመቶዎች የሚቆጠሩ ግመሎች ተሰልፈው ጨው ጭነው የሚጓዙበት ትዕይንት፣ የአፋርን ህዝብ ጥንታዊ ባህልና ጽናት ለዓለም የሚያሳይ ህያው ምስል ነው።
የአፋር ክልል የሳይንስ፣ የታሪክ እና የተፈጥሮ ውበት በአንድ ላይ የተሰባሰቡበት ምድር ነው። (ኢብኮ)
አፋርን ይጎብኙ!
#ethiopia | ኢትዮጵያ የሰው ልጅ መገኛ እና የጥንታዊ ስልጣኔዎች ባለቤት ብቻ ሳትሆን፣ በተፈጥሮ ድንቆች ረገድም የአለምን ትኩረት የሳቡ ብርቅዬ ስፍራዎች መፍለቂያ ናት። ከእነዚህም መካከል የአፋር ምድር በተለየ መልኩ "የምድር ድንቅ ድርሳን" ተብሎ ሊገለጽ የሚችል አስደናቂ ስፍራ ነው።
1. ኤርታ አሌ፡ "የእሳት ተራራ"
ኤርታ አሌ በዓለም ላይ ካሉ ጥቂት ንቁ እሳተ ገሞራዎች መካከል አንዱ ሲሆን፣ በአፋር ውስጥ የሚገኝ አስደናቂ ስፍራ ነው። የቀለጠው ላቫ (Lava) በጉድጓዱ ውስጥ የሚፈጥረው የብርሃን ወላፈን በተለይም በምሽት ሲታይ፣ ጎብኚዎችን ወደ ሌላ ዓለም የሄዱ ያህል ስሜት የሚፈጥር የተፈጥሮ ክስተት ነው።
2. ዳሎል፡
የምድራችን ህይወት ያለው የቀለማት ስዕል
ከባህር ወለል በታች 116 ሜትር ዝቅ ብሎ የሚገኘው ዳሎል፣ በዓለም ላይ እጅግ ሞቃታማው ስፍራ እንደሆነ ይታወቃል። በቦታው የሚገኙት ድኝ (Sulfur)፣ ብረት እና ሌሎች ማዕድናት ምድሩን ቢጫ፣ አረንጓዴና ቀይ እንዲመስል አድርገውታል። ይህ ለዓይን የማይታመን ውበት ያለው ስፍራ በሳይንቲስቶች ዘንድ የሌላ ፕላኔት መልክ እንዳለው ይነገርለታል።
3. ዓድ-ደዓር፡ የሰው ልጅ የዘር ግንድ መነሻ
አፋር "የሰው ልጅ መገኛ" (Cradle of Mankind) የሚለውን ስም እንዲያገኝ ያደረገው የ3.2 ሚሊዮን ዓመታት ዕድሜ ያለው የሉሲ (ድንቅነሽ) አፅም ነው።
4. አዋሽ ብሔራዊ ፓርክ፡ የተፈጥሮ መናኸሪያ
ፓርኩ በሚያስደንቁ ፏፏቴዎቹ፣ በሳር ምድር አራዊቱ እና ከ450 በላይ በሚሆኑ የአዕዋፋት ዝርያዎች ይታወቃል። ይህ ስፍራ ለዱር እንስሳት አፍቃሪዎችና ለፎቶ ግራፍ ባለሙያዎች ተመራጭ መዳረሻ ነው።
5. የዓስ ዓሌ ጨው ሐይቅ እና ጥንታዊው የግመል ጉዞ
የዓስ ዓሌ ጨው ሐይቅ መሬቱ በነጭ ጨው ተሸፍኖ እንደ መስተዋት ሰማዩን የሚያንፀባርቅበት አስገራሚ ስፍራ ነው። እዚህ ቦታ ላይ የሚከናወነው የባህላዊ ጨው ቁፋሮ እና በመቶዎች የሚቆጠሩ ግመሎች ተሰልፈው ጨው ጭነው የሚጓዙበት ትዕይንት፣ የአፋርን ህዝብ ጥንታዊ ባህልና ጽናት ለዓለም የሚያሳይ ህያው ምስል ነው።
የአፋር ክልል የሳይንስ፣ የታሪክ እና የተፈጥሮ ውበት በአንድ ላይ የተሰባሰቡበት ምድር ነው። (ኢብኮ)
አፋርን ይጎብኙ!
6 months ago
በግመል ስፖርት ብቅ ያለው ፖል ፖግባ
#ethiopia | ፖል ፖግባ በሳዑዲ አረቢያ የግመል ውድድር ስፖርት ውስጥ መጠነኛ ድርሻ መግዛቱን አሳውቋል፡፡ ፈረንሳዊው አማካይ በሳዑዲ አል ሀቡብ የተሰኘ የግመል ውድድር ቡድንን ድርሻ በመግዛት ብዙም በላልተለመደው ስፖርት መከሰቱ ብዙዎችን አስገርሟል፡፡
አል ሀቡብ የተሰኘው በዓለም የመጀመርያው ፕሮፌሽናል የግመል ውድድር ቡድን በዩናይትድ አረብ ኤምሬትስ እና በሌሎች የባህረ ሰላጤው ሀገራት ወስጥ የሚካሄድ ትልቅ ፉክክር የሚደረግበት ነው፡፡
የሞናኮው አማካይ የቡድኑ አምባሳደር ከመሆኑ በተጨማሪ የተወሰነ ድርሻ ያላው ሲሆን ስፖርቱን ከዚህም በላይ ማሳደግ እና ማዘመን እንደሚፈልግ ተዘግቧል፡፡
የግመል ውድድርን በተደጋጋሚ በዩቱብ ይከታተል እንደነበር የገለጸው የ32 ዓመቱ ተጫዋች ከቢቢሲ ጋር በነበረው ቆይታ ብዙ ጥናቶችን ማድረጉንም ይፋ አድርጓል፡፡
የቀድሞው የማንችስተር ዩናይትድ እና ጁቬንቱስ አማካይ ሁሉም ስፖርቶች ቁርጠኝነትን እና የጋራ ስራን እንደሚጠይቁት ሁሉ የግመል ስፖርትም ከዚያ የተለየ አይደለም ብሏል፡፡
የዓለም ዋንጫ አሸናፊው ኮከብ የአበረታች ቅመም ተጠቃሚነት ቅጣቱን ካጠናቀቀ በኋላ በሀገሩ ክለብ ሞናኮ እየተጫወተ የሚገኝ ሲሆን በመካከለኛው ምስራቅ እንደ ባህል የሚቆጠረውን የግመል ውድድር በይፋ ተቀላቅሏል፡፡
#ebcdotstream
#ethiopia | ፖል ፖግባ በሳዑዲ አረቢያ የግመል ውድድር ስፖርት ውስጥ መጠነኛ ድርሻ መግዛቱን አሳውቋል፡፡ ፈረንሳዊው አማካይ በሳዑዲ አል ሀቡብ የተሰኘ የግመል ውድድር ቡድንን ድርሻ በመግዛት ብዙም በላልተለመደው ስፖርት መከሰቱ ብዙዎችን አስገርሟል፡፡
አል ሀቡብ የተሰኘው በዓለም የመጀመርያው ፕሮፌሽናል የግመል ውድድር ቡድን በዩናይትድ አረብ ኤምሬትስ እና በሌሎች የባህረ ሰላጤው ሀገራት ወስጥ የሚካሄድ ትልቅ ፉክክር የሚደረግበት ነው፡፡
የሞናኮው አማካይ የቡድኑ አምባሳደር ከመሆኑ በተጨማሪ የተወሰነ ድርሻ ያላው ሲሆን ስፖርቱን ከዚህም በላይ ማሳደግ እና ማዘመን እንደሚፈልግ ተዘግቧል፡፡
የግመል ውድድርን በተደጋጋሚ በዩቱብ ይከታተል እንደነበር የገለጸው የ32 ዓመቱ ተጫዋች ከቢቢሲ ጋር በነበረው ቆይታ ብዙ ጥናቶችን ማድረጉንም ይፋ አድርጓል፡፡
የቀድሞው የማንችስተር ዩናይትድ እና ጁቬንቱስ አማካይ ሁሉም ስፖርቶች ቁርጠኝነትን እና የጋራ ስራን እንደሚጠይቁት ሁሉ የግመል ስፖርትም ከዚያ የተለየ አይደለም ብሏል፡፡
የዓለም ዋንጫ አሸናፊው ኮከብ የአበረታች ቅመም ተጠቃሚነት ቅጣቱን ካጠናቀቀ በኋላ በሀገሩ ክለብ ሞናኮ እየተጫወተ የሚገኝ ሲሆን በመካከለኛው ምስራቅ እንደ ባህል የሚቆጠረውን የግመል ውድድር በይፋ ተቀላቅሏል፡፡
#ebcdotstream
Sponsored by
Surafel
6 months ago
ቅዱስ ሉቃስ ወንጌሉን የጀመረው በአንድ ቅዱስ ቤተሰብ ታሪክ ነውና መንፈስ ቅዱስ እንዲህ ሲል አጽፎታል፡፡
“ዘካርያስ ካህኑና ቅድስት ኤልሳቤጥ በሰውና በእግዚአብሔር ፊት ያለ ነቀፋ የሚኖሩ ጻድቃን ነበሩ” ይላቸዋል፡፡ ቅዱስ ወንጌል ላይ ከእመቤታችን ቀጥሎ የእነዘካርያስን ቤተሰብ ያህል ክብሩ የተገለጠለት ፍጡር ይኖራል ብሎ መናገሩ ይከብዳል፡፡ የሰውን እንተወውና በእግዚአብሔር ፊት ያለ ነቀፋ ለመኖራቸው አንክሮ ይገባል! ቅዱሳኑ መካኖች በመሆናቸው ልጅ ሳይወልዱ ዘመናቸው አልፎ ነበር፡፡ እንደ ቤተ ክርስቲያን ትውፊት የኤልሳቤጥ ዕድሜ 90 የዘካርያስ 100 ደግሞ ደርሶ ነበር፡፡ ፍጹም መታገሳቸውን የተመለከተ ጌታም በኢሳይያስ 40÷3 ትንቢት የተነገረለት ታላቅ ነቢይ በስተእርጅናቸው ይሰጣቸው ዘንድ መልአከ ብሥራት ቅዱስ ገብርኤልን ላከላቸው፡፡ ቅዱስ ዘካርያስ መልአኩን በመከራከሩ ድዳ ሆነ፡፡
ቅድስት ኤልሳቤጥ ግን መስከረም 26 ቀን ታላቁን ሰው ጸንሳ ለ6 ወራት ራሷን ሠወረች፡፡ በ6ኛው ወር የፍጥረት ሁሉ ጌታ በተጸነሰ ጊዜ የአርያም ንግሥት ድንግል እመቤታችን ወደ አክስቷ ልጅ ወደ ኤልሳቤጥ መጣች፡፡ የአምላክ እናቱ ስትደርስና "ሰላም" ስትላቸው መንፈስ ቅዱስ በእናትና ልጅ ወርዶ ኤልሳቤጥ ስታመሰግናት ዮሐንስ ደግሞ ገና በማሕጸን ሳለ በደስታ ዘለለ፡፡ ከዚህ በሁዋላ ሰኔ 30 ተወልዶ ስሙ ማን ይባል ብለው ሲከራከሩ አባቱ ዘካርያስ አንደበቱ ተፈትቶለታል መልአኩ በነገረው መሠረት “ዮሐንስ” ይባል አለ፡፡ ቅዱስ ዮሐንስ ከተወለደ 2 ዓመት ከ6 ወር በሆነው ጊዜ ሰብአ ሰገል በመምጣታቸው ጌታን አገኛለሁ ብሎ በእሥራኤል ምድር የሚገኙ ሕጻናትን ሔሮድስ ቁዝ አስፈጀ፡፡ ትንሽ ቆይቶም አይሁድ ለሔሮድስ ስለ ቅዱሱ ሕጻን ነገሩት፡፡ “ሲጸነስ የአባቱን አንደበት የዘጋ ሲወለድ ደግሞ የከፈተ ዮሐንስ የሚባል ሕጻን አለና እሱንም ግደለው” አሉት፡፡
እናቱ ቅድስት ኤልሳቤጥ ይዛው ስትሸሽ ካህኑን ዘካርያስን ግን በቤተ መቅደስ መካከል ገድለውታል፡፡ አረጋይት ኤልሳቤጥም ሕጻኑን እያሳደገች በገዳመ ዚፋታ ለ3 ዓመታት ቆይታለች፡፡ ቅዱስ ዮሐንስ 5 ዓመት ሲሞላው ግን እናቱ ዐረፈች፡፡ ከሰማይ ዘካርያስና ስምዖን ወርደው ቀበሯት፡፡ ሕጻኑ ዮሐንስ ሲያለቅስ ቅድስት ድንግል ማርያም ስንት አገር አልፋ ሰማችው፡፡ እርሷም ስደት ላይ ነበረችና ከጌታ ጋር በደመና ሒደው ድንግል አቅፋ አጽናንታውም ተለያዩ፡፡ ቅዱስ ዮሐንስ ከዚህ በኋላ በዚያ ቆላ የግመል ጠጉር ለብሶ ጠፍር ታጥቆ ተባሕትዎውን ለ25 ዓመታት ቀጠለ፡፡ በንጽሕና ሲኖር ከምድር አራዊትና ከሰማይ መላእክት በቀር ማንንም አላየም፡፡ 30 ዘመን ሲሞላው እግዚአብሔር ከሰማይ ተናገረው፡፡
ቅዱስ ዮሐንስ በዚያ ጊዜ በኃይለ መንፈስ ቅዱስ እየገሰገሰ ከበርሃ ወደ ይሁዳ መጣ፡፡ ያዩት ሁሉ ፈሩት አከበሩት፡፡ ቁመቱ ቀጥ ያለ፣ ጽሕሙ እንደ ተፈተለ ሐር የወረደ፣ ጸጉሩ የቁራ ያህል የጠቆረ፣ መልኩ የተሟላ ግርማው የሚያስፈራ ገዳማዊ ነውና፡፡ ሕዝቡን ሰበከ ለንስሃም በርካቶችን አጠመቃቸው፡፡ በዚህ አገልግሎት ለ6 ወራት ቆይቶ ጌታችን ወደ እርሱ ዘንድ መጣ፡፡ ዮሐንስ ሰማይን ከነግሱ፣ ምድርን ከነልብሱ የያዘ ፈጣሪ “አጥምቀኝ” ብሎ ሲመጣ ደነገጠ፡፡ የሚገባበት ጠፋው፡፡ ጌታ ግን "ፈቅጄልሃለሁ" አለውና አጠመቀው፡፡ እስከ ዛሬ ድረስም "መጥምቀ መለኮት" ሲባል ይኖራል፡፡
ቅዱስ ዮሐንስ በመጨረሻ የወንድሙን ሚስት ያገባው ሔሮድስ ስለገሰጸው አሰረው፡፡ በመጨረሻም አንገቱ ተሰይፎ እንዲሞት አድርጎታል፡፡ ዓለምን የናቁ ገዳማውያንን እንደግፍ በዓታቸውን እናጽና፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
“ዘካርያስ ካህኑና ቅድስት ኤልሳቤጥ በሰውና በእግዚአብሔር ፊት ያለ ነቀፋ የሚኖሩ ጻድቃን ነበሩ” ይላቸዋል፡፡ ቅዱስ ወንጌል ላይ ከእመቤታችን ቀጥሎ የእነዘካርያስን ቤተሰብ ያህል ክብሩ የተገለጠለት ፍጡር ይኖራል ብሎ መናገሩ ይከብዳል፡፡ የሰውን እንተወውና በእግዚአብሔር ፊት ያለ ነቀፋ ለመኖራቸው አንክሮ ይገባል! ቅዱሳኑ መካኖች በመሆናቸው ልጅ ሳይወልዱ ዘመናቸው አልፎ ነበር፡፡ እንደ ቤተ ክርስቲያን ትውፊት የኤልሳቤጥ ዕድሜ 90 የዘካርያስ 100 ደግሞ ደርሶ ነበር፡፡ ፍጹም መታገሳቸውን የተመለከተ ጌታም በኢሳይያስ 40÷3 ትንቢት የተነገረለት ታላቅ ነቢይ በስተእርጅናቸው ይሰጣቸው ዘንድ መልአከ ብሥራት ቅዱስ ገብርኤልን ላከላቸው፡፡ ቅዱስ ዘካርያስ መልአኩን በመከራከሩ ድዳ ሆነ፡፡
ቅድስት ኤልሳቤጥ ግን መስከረም 26 ቀን ታላቁን ሰው ጸንሳ ለ6 ወራት ራሷን ሠወረች፡፡ በ6ኛው ወር የፍጥረት ሁሉ ጌታ በተጸነሰ ጊዜ የአርያም ንግሥት ድንግል እመቤታችን ወደ አክስቷ ልጅ ወደ ኤልሳቤጥ መጣች፡፡ የአምላክ እናቱ ስትደርስና "ሰላም" ስትላቸው መንፈስ ቅዱስ በእናትና ልጅ ወርዶ ኤልሳቤጥ ስታመሰግናት ዮሐንስ ደግሞ ገና በማሕጸን ሳለ በደስታ ዘለለ፡፡ ከዚህ በሁዋላ ሰኔ 30 ተወልዶ ስሙ ማን ይባል ብለው ሲከራከሩ አባቱ ዘካርያስ አንደበቱ ተፈትቶለታል መልአኩ በነገረው መሠረት “ዮሐንስ” ይባል አለ፡፡ ቅዱስ ዮሐንስ ከተወለደ 2 ዓመት ከ6 ወር በሆነው ጊዜ ሰብአ ሰገል በመምጣታቸው ጌታን አገኛለሁ ብሎ በእሥራኤል ምድር የሚገኙ ሕጻናትን ሔሮድስ ቁዝ አስፈጀ፡፡ ትንሽ ቆይቶም አይሁድ ለሔሮድስ ስለ ቅዱሱ ሕጻን ነገሩት፡፡ “ሲጸነስ የአባቱን አንደበት የዘጋ ሲወለድ ደግሞ የከፈተ ዮሐንስ የሚባል ሕጻን አለና እሱንም ግደለው” አሉት፡፡
እናቱ ቅድስት ኤልሳቤጥ ይዛው ስትሸሽ ካህኑን ዘካርያስን ግን በቤተ መቅደስ መካከል ገድለውታል፡፡ አረጋይት ኤልሳቤጥም ሕጻኑን እያሳደገች በገዳመ ዚፋታ ለ3 ዓመታት ቆይታለች፡፡ ቅዱስ ዮሐንስ 5 ዓመት ሲሞላው ግን እናቱ ዐረፈች፡፡ ከሰማይ ዘካርያስና ስምዖን ወርደው ቀበሯት፡፡ ሕጻኑ ዮሐንስ ሲያለቅስ ቅድስት ድንግል ማርያም ስንት አገር አልፋ ሰማችው፡፡ እርሷም ስደት ላይ ነበረችና ከጌታ ጋር በደመና ሒደው ድንግል አቅፋ አጽናንታውም ተለያዩ፡፡ ቅዱስ ዮሐንስ ከዚህ በኋላ በዚያ ቆላ የግመል ጠጉር ለብሶ ጠፍር ታጥቆ ተባሕትዎውን ለ25 ዓመታት ቀጠለ፡፡ በንጽሕና ሲኖር ከምድር አራዊትና ከሰማይ መላእክት በቀር ማንንም አላየም፡፡ 30 ዘመን ሲሞላው እግዚአብሔር ከሰማይ ተናገረው፡፡
ቅዱስ ዮሐንስ በዚያ ጊዜ በኃይለ መንፈስ ቅዱስ እየገሰገሰ ከበርሃ ወደ ይሁዳ መጣ፡፡ ያዩት ሁሉ ፈሩት አከበሩት፡፡ ቁመቱ ቀጥ ያለ፣ ጽሕሙ እንደ ተፈተለ ሐር የወረደ፣ ጸጉሩ የቁራ ያህል የጠቆረ፣ መልኩ የተሟላ ግርማው የሚያስፈራ ገዳማዊ ነውና፡፡ ሕዝቡን ሰበከ ለንስሃም በርካቶችን አጠመቃቸው፡፡ በዚህ አገልግሎት ለ6 ወራት ቆይቶ ጌታችን ወደ እርሱ ዘንድ መጣ፡፡ ዮሐንስ ሰማይን ከነግሱ፣ ምድርን ከነልብሱ የያዘ ፈጣሪ “አጥምቀኝ” ብሎ ሲመጣ ደነገጠ፡፡ የሚገባበት ጠፋው፡፡ ጌታ ግን "ፈቅጄልሃለሁ" አለውና አጠመቀው፡፡ እስከ ዛሬ ድረስም "መጥምቀ መለኮት" ሲባል ይኖራል፡፡
ቅዱስ ዮሐንስ በመጨረሻ የወንድሙን ሚስት ያገባው ሔሮድስ ስለገሰጸው አሰረው፡፡ በመጨረሻም አንገቱ ተሰይፎ እንዲሞት አድርጎታል፡፡ ዓለምን የናቁ ገዳማውያንን እንደግፍ በዓታቸውን እናጽና፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
7 months ago
በአዲስ አበባ የሚካሄደው ሕገ-ወጥ የግመል እርድ ፈተና እንደሆነበት ቄራዎች ድርጅት ገለጸ
ድርጅቱ በቀን በአማካኝ ከ7 እስከ 10 ግመሎች እርድ ያከናውናል ተብሏል
በአዲስ አበባ ከተማ በተለይም በቅርብ ጊዜያት ውስጥ ሕገ-ወጥ የግመል እርድ መበራከቱን የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት ገልጿል።
ድርጅቱ ለአሐዱ ሬድዮ እንዳለው፤ ይህ ድርጊት ከወትሮው የተለየና አዲስ ፈተና እየሆነ ይገኛል።
የድርጅቱ ሥራ አስኪያጅ አቶ ሙሉነህ ደሳለኝ ግመሎች ሕገ-ወጥ በሆነ መንገድ ታርደው ለሽያጭ እየቀረቡ እንደሆነ ጠቁመዋል። አቶ ሙሉነህ አክለውም፣ "በተለይም ወደ ቦሌ ሚካኤል ባሉ አካባቢዎች የግመል ስጋ በድብቅ አስገብተው የሚሸጡ መኖራቸውን" አስረድተዋል።
ከዚህ ቀደም ሕገ-ወጥ እርድ በሬ፣ ፍየልና በግ በመሳሰሉ እንስሳት ላይ ብቻ ይካሄድ የነበረ ቢሆንም፤ አሁን ላይ ግመልም በዚህ ድርጊት ተይዟል ብለዋል።
ሕገ-ወጥ እርድ የሚፈጸመው አስፈላጊው ምርመራ ባልተካሄደበትና ባልተፈቀደ ቦታ ላይ ሲሆን፤ ስጋውን ማጓጓዝን ጨምሮ መሰል ድርጊቶችን ያካተተ መሆኑን ገልጸዋል።
ይህ ደግሞ የሕብረተሰቡን ጤንነት አደጋ ላይ የሚጥል በመሆኑ፤ ድርጅቱ ከሚመለከታቸው ባለድርሻዎች ጋር በመነጋገር ለማስተካከል እየሰራ መሆኑን አስታውቀዋል።
"ሕብረተሰቡ ጥራቱን የጠበቀ ስጋ መውሰድ እንደሚፈልግ እናውቃለን" ሲሉ የገለጹት ሥራ አስኪያጁ፤ ለዚህም ሲባል ማኅበረሰቡ ሕገ-ወጥ የግመል እርድን ሲመለከት ወዲያውኑ ጥቆማ መስጠት እንደሚገባው አሳስበዋል።
በሌላ በኩል፣ ሕጋዊው የግመል እርድ በቄራዎች ድርጅት ውስጥ በተለይም በአቃቂ ቃሊቲ ቅርንጫፍ በስፋት እንደሚከናወን ተገልጿል።
በሕጋዊ መንገድ ታርዶ የሚቀርበው የግመል ስጋ በስፋት ለሚጠቀሙት የሶማሌና የአፋር ብሔረሰቦች ተደራሽ እንደሚሆንና፤ ስጋውን ለማቅረብ ስምምነት ካደረጉ ልኳንዳ ቤቶች ጋር በጋራ እንደሚሰራበት ሥራ አስኪያጁ ገልጸዋል።
ግመሎች ወደ ቄራ ገብተው ለመታረድ የሚቆዩበት አግባብ ቢኖር እንኳን፤ ድርጅቱ በራሱ መኖ እያቀረበ በእንክብካቤ እንደሚጠብቃቸው አስታውቀዋል።
የቄራዎች ድርጅት በአማካኝ በቀን ከ7 እስከ 10 የሚደርሱ ግመሎችን እርድ እንደሚያከናውን የድርጅቱ መረጃ ያመለክታል።
seledadotio
seledadotio
ድርጅቱ በቀን በአማካኝ ከ7 እስከ 10 ግመሎች እርድ ያከናውናል ተብሏል
በአዲስ አበባ ከተማ በተለይም በቅርብ ጊዜያት ውስጥ ሕገ-ወጥ የግመል እርድ መበራከቱን የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት ገልጿል።
ድርጅቱ ለአሐዱ ሬድዮ እንዳለው፤ ይህ ድርጊት ከወትሮው የተለየና አዲስ ፈተና እየሆነ ይገኛል።
የድርጅቱ ሥራ አስኪያጅ አቶ ሙሉነህ ደሳለኝ ግመሎች ሕገ-ወጥ በሆነ መንገድ ታርደው ለሽያጭ እየቀረቡ እንደሆነ ጠቁመዋል። አቶ ሙሉነህ አክለውም፣ "በተለይም ወደ ቦሌ ሚካኤል ባሉ አካባቢዎች የግመል ስጋ በድብቅ አስገብተው የሚሸጡ መኖራቸውን" አስረድተዋል።
ከዚህ ቀደም ሕገ-ወጥ እርድ በሬ፣ ፍየልና በግ በመሳሰሉ እንስሳት ላይ ብቻ ይካሄድ የነበረ ቢሆንም፤ አሁን ላይ ግመልም በዚህ ድርጊት ተይዟል ብለዋል።
ሕገ-ወጥ እርድ የሚፈጸመው አስፈላጊው ምርመራ ባልተካሄደበትና ባልተፈቀደ ቦታ ላይ ሲሆን፤ ስጋውን ማጓጓዝን ጨምሮ መሰል ድርጊቶችን ያካተተ መሆኑን ገልጸዋል።
ይህ ደግሞ የሕብረተሰቡን ጤንነት አደጋ ላይ የሚጥል በመሆኑ፤ ድርጅቱ ከሚመለከታቸው ባለድርሻዎች ጋር በመነጋገር ለማስተካከል እየሰራ መሆኑን አስታውቀዋል።
"ሕብረተሰቡ ጥራቱን የጠበቀ ስጋ መውሰድ እንደሚፈልግ እናውቃለን" ሲሉ የገለጹት ሥራ አስኪያጁ፤ ለዚህም ሲባል ማኅበረሰቡ ሕገ-ወጥ የግመል እርድን ሲመለከት ወዲያውኑ ጥቆማ መስጠት እንደሚገባው አሳስበዋል።
በሌላ በኩል፣ ሕጋዊው የግመል እርድ በቄራዎች ድርጅት ውስጥ በተለይም በአቃቂ ቃሊቲ ቅርንጫፍ በስፋት እንደሚከናወን ተገልጿል።
በሕጋዊ መንገድ ታርዶ የሚቀርበው የግመል ስጋ በስፋት ለሚጠቀሙት የሶማሌና የአፋር ብሔረሰቦች ተደራሽ እንደሚሆንና፤ ስጋውን ለማቅረብ ስምምነት ካደረጉ ልኳንዳ ቤቶች ጋር በጋራ እንደሚሰራበት ሥራ አስኪያጁ ገልጸዋል።
ግመሎች ወደ ቄራ ገብተው ለመታረድ የሚቆዩበት አግባብ ቢኖር እንኳን፤ ድርጅቱ በራሱ መኖ እያቀረበ በእንክብካቤ እንደሚጠብቃቸው አስታውቀዋል።
የቄራዎች ድርጅት በአማካኝ በቀን ከ7 እስከ 10 የሚደርሱ ግመሎችን እርድ እንደሚያከናውን የድርጅቱ መረጃ ያመለክታል።
seledadotio
seledadotio
7 months ago
ከግመል ነጋዴነት ተነስቶ የሱዳን ግማሽ ገዢ የሆነው ሄሜቲ ማን ነው?
አንዴ ግመል ነጋዴ የነበረው ሞሐመድ ሃምዳን ዳጋሎ፣ በይበልጥ 'ሄሜቲ' እየተባለ የሚታወቀው፣ አሁን በሱዳን ውስጥ ካሉት ዋና ዋና የሥልጣን ባለቤቶች አንዱ ነው። የእሱ ፈጣን ድጋፍ ሰጪ ኃይል (RSF) የሀገሪቱን ግማሽ ያህል ተቆጣጥሯል።
በቅርቡ በዳርፉር የነበረውን የመጨረሻውን የመንግሥት ምሽግ ኤል-ፋሽን በመያዝ ቦታቸውን አጠናክረዋል። ሄሜቲ በጠላቶቹ ዘንድ የሚፈራ ሲሆን፣ ደጋፊዎቹ ግን የቆራጥነት፣ የጠንካራነት እና የሙሰኛውን መንግሥት የመበተን ቁርጠኝነት ምልክት አድርገው ይመለከቱታል።
የሕይወት ታሪክ እና መነሳት
ሄሜቲ በፈረንጆቹ 1974 ወይም በ1975 በዳርፉር ውስጥ ዘላን ቤተሰብ ውስጥ ተወለደ። ቤተሰቡ በተለምዶ ግመል በማርባት ይተዳደር ከነበረው የማሃሪያ ቅርንጫፍ የረዜይቃት ማህበረሰብ ነበር። በድህነትና ችግር ውስጥ ያደገው ሄሜቲ በአሥራዎቹ ዕድሜው ትምህርቱን አቋርጦ የግመል ንግድን ተቀላቀለ። ሸቀጦችን ለመሸጥ በሊቢያ እና ግብፅ በረሃዎች ይጓዝ ነበር። በዚያን ጊዜ ዳርፉር በፕሬዚዳንት ዑመር አል-በሽር መንግሥት ችላ የተባለች፣ ድህነት የበዛባት እና ሕግ አልባ ክልል ነበረች።
እ.ኤ.አ. በ2003 የፉር አመፅ ሲቀሰቀስ፣ የበሽር መንግሥት አመፁን ለመጨፍለቅ የአረብ ሚሊሻዎችን 'ጀንጃዊድ' ልኮ ነበር። ሄሜቲ የዚያ ኃይልን አንድ ክፍል መርቷል። ጀንጃዊዶች መንደሮችን ማቃጠል፣ መዝረፍ፣ መድፈር እና መግደል ተከሰዋል። የአፍሪካ ህብረት ሪፖርት እንዳለው እ.ኤ.አ. በ2004 የሄሜቲ ክፍል የአድዋን መንደር በማጥቃት 126 ሰዎችን ገድሏል። የአሜሪካ ምርመራ ጀንጃዊዱ ዘር ማጥፋት እንደፈፀመ አረጋግጧል። ሆኖም ሄሜቲ በዚያን ጊዜ ዝቅተኛ ማዕረግ ያለው አዛዥ ስለነበር የዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት (ICC) ትኩረት አልሳበም።
የኃይል ማጠናከር እና ኢኮኖሚያዊ የበላይነት
ሄሜቲ በግጭት ዓመታት ውስጥ ቦታውን በስትራቴጂያዊ አጠናከረ። ኃያል ፓራሚሊታሪ፣ የኮርፖሬት ግዛት እና ተፅዕኖ ፈጣሪ ፖለቲከኛ በመሆን ታወቀ። በዓመፁ ወቅት ያልተከፈለ ደሞዝ፣ ለወታደራዊ ሠራተኞች ማዕረግ ማሳደግ እና ለወንድሙ የፖለቲካ ቦታዎችን በመጠየቅ የበሽርን ድጋፍ አገኘ። በዳርፉር የሚገኘውን ትልቁን የወርቅ ማዕድን ማውጫ ጃበል አሚርን ተቆጣጠረ እና የቤተሰቡን ኩባንያ አል-ጉነይድን የሱዳን ትልቁ የወርቅ ላኪ አደረገው።
RSF እና ዓለም አቀፍ ትስስር
እ.ኤ.አ. በ2013 ሄሜቲ በቀጥታ በፕሬዚዳንት በሽር ስር የሚሠራውን የRSF መሪ ሆኖ በይፋ ተሾመ። የጀንጃዊድ ኃይሎች ወደ RSF ውስጥ ተካተቱ እና በአዲስ ዩኒፎርም፣ ተሽከርካሪዎች፣ የጦር መሳሪያዎች እና ወታደራዊ መኮንኖች ተደራጁ።
RSF በዳርፉር ብቻ የተወሰነ አልነበረም። በደቡብ ሱዳን በሚገኘው ኑባ ተራሮች ውስጥ ያለውን አመፅ ለማፈን ባይሳካለትም፣ በሊቢያ ድንበር ላይ የሰዎች ዝውውርን ለመከላከል በሚል ስም በዝርፊያ እና በሕገ-ወጥ ድርጊቶች ውስጥ ተሰማርቷል። እ.ኤ.አ. በ2015 ሳዑዲ ዓረቢያ እና የተባበሩት ዓረብ ኤሚሬቶች በየመን ከሑቲ አማፂያን ጋር ለመዋጋት የሱዳን ወታደሮችን በጠየቁ ጊዜ፣ ሄሜቲ ዕድሉን ተጠቀመ።
የኃይሉን አባላት ቅጥረኛ ወታደሮች አድርጎ ለመላክ ከሳዑዲ ዓረቢያ እና ከኤሚሬቶች ጋር ስምምነቶችን ፈረመ። ከአቡ ዳቢ ጋር የፈጠረው የጠበቀ ግንኙነት ሕይወቱን ቀይሮታል ።ከኤሚሬትስ ፕሬዚዳንት ሞሐመድ ቢን ዛይድ ጋር ግንኙነት አዳበረ።
በገንዘብ ተሳበው በርካታ ወጣት ሱዳናውያን እና የጎረቤት ሀገራት ዜጎች RSFን ተቀላቀሉ። ከጊዜ በኋላ ከሩሲያው ዋግነር ግሩፕ ጋር ሥልጠና፣ ወርቅ እና የንግድ ስምምነቶችን ያካተተ አጋርነት ፈጠረ።
የፖለቲካ ሽግግር እና መለያየት
እ.ኤ.አ. በ2019 በበሽር መንግሥት ላይ የደረሰው ተቃውሞ ሲጠናከር፣ የሄሜቲ ክፍሎች ወደ ካርቱም ተሰማሩ። በሽር RSF ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት እንዳይፈጠር ይከላከላል ብሎ አሰበ፣ ነገር ግን ሄሜቲ እና ሌሎች አዛዦች በሽርን ከሥልጣን አስወገዱ።
ሄሜቲ በዲሞክራሲያዊ እንቅስቃሴው እንደ አዲሱ የሱዳን ፖለቲካ ፊት ተሞገሰ። ሆኖም፣ ሄሜቲ እና የሽግግር ወታደራዊ ምክር ቤት የጋራ መሪ የነበሩት ዓብደል ፈታህ አል-ቡርሀን የሥልጣን ሽግግሩን ወደ ሲቪል አስተዳደር ማዘግየታቸውን ቀጠሉ። የዲሞክራሲያዊ ደጋፊዎች እንቅስቃሴው እየጨመረ ሲመጣ ሄሜቲ ወታደሮቹን ልኮ ተቃውሚዎችን እንዲጨፈጭፉ አደረገ። የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅት (HRW) እንደዘገበው የRSF አባላት በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን ገድለዋል፣ ሴቶችን ደፍረዋል፣ ወንዶችን ወደ ናይል ወንዝ ወርውረዋል። ሄሜቲ እነዚህን ክሶች አስተባብሏል።
ዓለም አቀፉ ጫና ቢኖርም ወታደራዊ እና ሲቪል መንግሥታት ለሁለት ዓመታት ባልተመቸ ሁኔታ አብረው ቆይተዋል። ነገር ግን፣ አንድ የምርመራ ኮሚቴ በወታደራዊው፣ በደህንነት ኤጀንሲዎች እና በRSF ባለቤትነት ሥር ባሉ ኩባንያዎች የፋይናንስ ልውውጦች ላይ ሪፖርት ሊያዘጋጅ ሲቃረብ፣ ሄሜቲ እና ቡርሀን በጋራ ሲቪል መንግሥቱን አባረሩ እና ሥልጣን ያዙ።
ውድቀት እና የቅርብ ጊዜ ግጭት
አጋርነቱ ብዙም አልዘለቀም። ቡርሀን RSFን በሠራዊቱ ቁጥጥር ስር ለማስገባት ሲፈልግ ሄሜቲ እምቢ አለ። እ.ኤ.አ. በሚያዚያ 2023 RSF በካርቱም የሚገኘውን የሠራዊት ዋና መሥሪያ ቤት ከበበ፣ አስፈላጊ ወታደራዊ ሰፈሮችን እና ብሔራዊ ቤተ መንግሥቱን ለመያዝ ሞክሯል። መፈንቅለ መንግሥቱ ሳይሳካ ቢቀርም ካርቱም የከባድ ውጊያ መድረክ ሆነች።
ግጭቱ ወደ ዳርፉርም ተዛመተ። የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በግጭቱ ምክንያት እስከ 15,000 የሚደርሱ ሲቪሎች እንደተገደሉ ይገምታል። ዩናይትድ ስቴትስ ግድያዎቹን "ዘር ማጥፋት" ብላዋለች። RSF እና አጋር ሚሊሻዎቹ በመላው ሱዳን ከተሞችን፣ ገበያዎችን፣ ዩኒቨርሲቲዎችን እና ሆስፒታሎችን ዘርፈዋል፤ የተዘረፉት ዕቃዎች በ"ዳጋሎ ገበያዎች" እየተሸጡ ነው።
ሄሜቲ በጦርነቱ መጀመሪያ ላይ ከባድ ጉዳት ደርሶበት ነበር። በይፋ ሲገለጥ ለጦር ወንጀሎቹ ምንም ዓይነት ፀፀት አላሳየም። በምትኩ በጦር ሜዳ ለማሸነፍ ያለውን ቁርጠኝነት አጠናክሯል።
የRSF ዘመናዊ የጦር መሳሪያዎች የላቁ ድሮኖችን ያካትታሉ። እንደ ዓለም አቀፍ ሚዲያ የምርመራ ዘገባዎች ከሆነ እነዚህ የጦር መሳሪያዎች ከኤሚሬቶች ወደ ሱዳን እየገቡ ነው።
ሄሜቲ አሁን አንዳንድ ሲቪል ቡድኖችን እና የታጠቁ እንቅስቃሴዎችን ጨምሮ የፖለቲካ ጥምረት ለመፍጠር እየሞከረ ነው። 'የሰላም እና የአንድነት መንግሥት' የተባለ አማራጭ አስተዳደር መስርቷል። ኤል-ፋሽ ከተያዘ በኋላ፣ ከናይል ወንዝ በስተ ምዕራብ የሚገኘው መሬት በሙሉ ማለት ይቻላል በRSF ቁጥጥር ስር ነው።
ተንታኞች ሄሜቲ ሁለት ሊሆኑ የሚችሉ ግቦች ሊኖሩት እንደሚችሉ ያምናሉ፡- የተለየ ግዛት ፕሬዚዳንት ሆኖ መታየት፣ ወይም መላውን ሱዳን የመቆጣጠር ህልም። በሌላ በኩል ደግሞ በቢዝነስ ግዛት፣ በቅጥረኛ ኃይሎች እና በፖለቲካ ፓርቲዎች አማካይነት ከጀርባ ሆኖ የሱዳንን ፖለቲካ መቆጣጠር ይችላል።
በኤል-ፋሸር ጎዳናዎች ላይ ሲቪሎች ቢገደሉም፣ ሄሜቲ ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ይህን ለማቆም ብዙም ፍላጎት እንደሌለው እርግጠኛ ነው።
አንዴ ግመል ነጋዴ የነበረው ሞሐመድ ሃምዳን ዳጋሎ፣ በይበልጥ 'ሄሜቲ' እየተባለ የሚታወቀው፣ አሁን በሱዳን ውስጥ ካሉት ዋና ዋና የሥልጣን ባለቤቶች አንዱ ነው። የእሱ ፈጣን ድጋፍ ሰጪ ኃይል (RSF) የሀገሪቱን ግማሽ ያህል ተቆጣጥሯል።
በቅርቡ በዳርፉር የነበረውን የመጨረሻውን የመንግሥት ምሽግ ኤል-ፋሽን በመያዝ ቦታቸውን አጠናክረዋል። ሄሜቲ በጠላቶቹ ዘንድ የሚፈራ ሲሆን፣ ደጋፊዎቹ ግን የቆራጥነት፣ የጠንካራነት እና የሙሰኛውን መንግሥት የመበተን ቁርጠኝነት ምልክት አድርገው ይመለከቱታል።
የሕይወት ታሪክ እና መነሳት
ሄሜቲ በፈረንጆቹ 1974 ወይም በ1975 በዳርፉር ውስጥ ዘላን ቤተሰብ ውስጥ ተወለደ። ቤተሰቡ በተለምዶ ግመል በማርባት ይተዳደር ከነበረው የማሃሪያ ቅርንጫፍ የረዜይቃት ማህበረሰብ ነበር። በድህነትና ችግር ውስጥ ያደገው ሄሜቲ በአሥራዎቹ ዕድሜው ትምህርቱን አቋርጦ የግመል ንግድን ተቀላቀለ። ሸቀጦችን ለመሸጥ በሊቢያ እና ግብፅ በረሃዎች ይጓዝ ነበር። በዚያን ጊዜ ዳርፉር በፕሬዚዳንት ዑመር አል-በሽር መንግሥት ችላ የተባለች፣ ድህነት የበዛባት እና ሕግ አልባ ክልል ነበረች።
እ.ኤ.አ. በ2003 የፉር አመፅ ሲቀሰቀስ፣ የበሽር መንግሥት አመፁን ለመጨፍለቅ የአረብ ሚሊሻዎችን 'ጀንጃዊድ' ልኮ ነበር። ሄሜቲ የዚያ ኃይልን አንድ ክፍል መርቷል። ጀንጃዊዶች መንደሮችን ማቃጠል፣ መዝረፍ፣ መድፈር እና መግደል ተከሰዋል። የአፍሪካ ህብረት ሪፖርት እንዳለው እ.ኤ.አ. በ2004 የሄሜቲ ክፍል የአድዋን መንደር በማጥቃት 126 ሰዎችን ገድሏል። የአሜሪካ ምርመራ ጀንጃዊዱ ዘር ማጥፋት እንደፈፀመ አረጋግጧል። ሆኖም ሄሜቲ በዚያን ጊዜ ዝቅተኛ ማዕረግ ያለው አዛዥ ስለነበር የዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት (ICC) ትኩረት አልሳበም።
የኃይል ማጠናከር እና ኢኮኖሚያዊ የበላይነት
ሄሜቲ በግጭት ዓመታት ውስጥ ቦታውን በስትራቴጂያዊ አጠናከረ። ኃያል ፓራሚሊታሪ፣ የኮርፖሬት ግዛት እና ተፅዕኖ ፈጣሪ ፖለቲከኛ በመሆን ታወቀ። በዓመፁ ወቅት ያልተከፈለ ደሞዝ፣ ለወታደራዊ ሠራተኞች ማዕረግ ማሳደግ እና ለወንድሙ የፖለቲካ ቦታዎችን በመጠየቅ የበሽርን ድጋፍ አገኘ። በዳርፉር የሚገኘውን ትልቁን የወርቅ ማዕድን ማውጫ ጃበል አሚርን ተቆጣጠረ እና የቤተሰቡን ኩባንያ አል-ጉነይድን የሱዳን ትልቁ የወርቅ ላኪ አደረገው።
RSF እና ዓለም አቀፍ ትስስር
እ.ኤ.አ. በ2013 ሄሜቲ በቀጥታ በፕሬዚዳንት በሽር ስር የሚሠራውን የRSF መሪ ሆኖ በይፋ ተሾመ። የጀንጃዊድ ኃይሎች ወደ RSF ውስጥ ተካተቱ እና በአዲስ ዩኒፎርም፣ ተሽከርካሪዎች፣ የጦር መሳሪያዎች እና ወታደራዊ መኮንኖች ተደራጁ።
RSF በዳርፉር ብቻ የተወሰነ አልነበረም። በደቡብ ሱዳን በሚገኘው ኑባ ተራሮች ውስጥ ያለውን አመፅ ለማፈን ባይሳካለትም፣ በሊቢያ ድንበር ላይ የሰዎች ዝውውርን ለመከላከል በሚል ስም በዝርፊያ እና በሕገ-ወጥ ድርጊቶች ውስጥ ተሰማርቷል። እ.ኤ.አ. በ2015 ሳዑዲ ዓረቢያ እና የተባበሩት ዓረብ ኤሚሬቶች በየመን ከሑቲ አማፂያን ጋር ለመዋጋት የሱዳን ወታደሮችን በጠየቁ ጊዜ፣ ሄሜቲ ዕድሉን ተጠቀመ።
የኃይሉን አባላት ቅጥረኛ ወታደሮች አድርጎ ለመላክ ከሳዑዲ ዓረቢያ እና ከኤሚሬቶች ጋር ስምምነቶችን ፈረመ። ከአቡ ዳቢ ጋር የፈጠረው የጠበቀ ግንኙነት ሕይወቱን ቀይሮታል ።ከኤሚሬትስ ፕሬዚዳንት ሞሐመድ ቢን ዛይድ ጋር ግንኙነት አዳበረ።
በገንዘብ ተሳበው በርካታ ወጣት ሱዳናውያን እና የጎረቤት ሀገራት ዜጎች RSFን ተቀላቀሉ። ከጊዜ በኋላ ከሩሲያው ዋግነር ግሩፕ ጋር ሥልጠና፣ ወርቅ እና የንግድ ስምምነቶችን ያካተተ አጋርነት ፈጠረ።
የፖለቲካ ሽግግር እና መለያየት
እ.ኤ.አ. በ2019 በበሽር መንግሥት ላይ የደረሰው ተቃውሞ ሲጠናከር፣ የሄሜቲ ክፍሎች ወደ ካርቱም ተሰማሩ። በሽር RSF ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት እንዳይፈጠር ይከላከላል ብሎ አሰበ፣ ነገር ግን ሄሜቲ እና ሌሎች አዛዦች በሽርን ከሥልጣን አስወገዱ።
ሄሜቲ በዲሞክራሲያዊ እንቅስቃሴው እንደ አዲሱ የሱዳን ፖለቲካ ፊት ተሞገሰ። ሆኖም፣ ሄሜቲ እና የሽግግር ወታደራዊ ምክር ቤት የጋራ መሪ የነበሩት ዓብደል ፈታህ አል-ቡርሀን የሥልጣን ሽግግሩን ወደ ሲቪል አስተዳደር ማዘግየታቸውን ቀጠሉ። የዲሞክራሲያዊ ደጋፊዎች እንቅስቃሴው እየጨመረ ሲመጣ ሄሜቲ ወታደሮቹን ልኮ ተቃውሚዎችን እንዲጨፈጭፉ አደረገ። የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅት (HRW) እንደዘገበው የRSF አባላት በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን ገድለዋል፣ ሴቶችን ደፍረዋል፣ ወንዶችን ወደ ናይል ወንዝ ወርውረዋል። ሄሜቲ እነዚህን ክሶች አስተባብሏል።
ዓለም አቀፉ ጫና ቢኖርም ወታደራዊ እና ሲቪል መንግሥታት ለሁለት ዓመታት ባልተመቸ ሁኔታ አብረው ቆይተዋል። ነገር ግን፣ አንድ የምርመራ ኮሚቴ በወታደራዊው፣ በደህንነት ኤጀንሲዎች እና በRSF ባለቤትነት ሥር ባሉ ኩባንያዎች የፋይናንስ ልውውጦች ላይ ሪፖርት ሊያዘጋጅ ሲቃረብ፣ ሄሜቲ እና ቡርሀን በጋራ ሲቪል መንግሥቱን አባረሩ እና ሥልጣን ያዙ።
ውድቀት እና የቅርብ ጊዜ ግጭት
አጋርነቱ ብዙም አልዘለቀም። ቡርሀን RSFን በሠራዊቱ ቁጥጥር ስር ለማስገባት ሲፈልግ ሄሜቲ እምቢ አለ። እ.ኤ.አ. በሚያዚያ 2023 RSF በካርቱም የሚገኘውን የሠራዊት ዋና መሥሪያ ቤት ከበበ፣ አስፈላጊ ወታደራዊ ሰፈሮችን እና ብሔራዊ ቤተ መንግሥቱን ለመያዝ ሞክሯል። መፈንቅለ መንግሥቱ ሳይሳካ ቢቀርም ካርቱም የከባድ ውጊያ መድረክ ሆነች።
ግጭቱ ወደ ዳርፉርም ተዛመተ። የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በግጭቱ ምክንያት እስከ 15,000 የሚደርሱ ሲቪሎች እንደተገደሉ ይገምታል። ዩናይትድ ስቴትስ ግድያዎቹን "ዘር ማጥፋት" ብላዋለች። RSF እና አጋር ሚሊሻዎቹ በመላው ሱዳን ከተሞችን፣ ገበያዎችን፣ ዩኒቨርሲቲዎችን እና ሆስፒታሎችን ዘርፈዋል፤ የተዘረፉት ዕቃዎች በ"ዳጋሎ ገበያዎች" እየተሸጡ ነው።
ሄሜቲ በጦርነቱ መጀመሪያ ላይ ከባድ ጉዳት ደርሶበት ነበር። በይፋ ሲገለጥ ለጦር ወንጀሎቹ ምንም ዓይነት ፀፀት አላሳየም። በምትኩ በጦር ሜዳ ለማሸነፍ ያለውን ቁርጠኝነት አጠናክሯል።
የRSF ዘመናዊ የጦር መሳሪያዎች የላቁ ድሮኖችን ያካትታሉ። እንደ ዓለም አቀፍ ሚዲያ የምርመራ ዘገባዎች ከሆነ እነዚህ የጦር መሳሪያዎች ከኤሚሬቶች ወደ ሱዳን እየገቡ ነው።
ሄሜቲ አሁን አንዳንድ ሲቪል ቡድኖችን እና የታጠቁ እንቅስቃሴዎችን ጨምሮ የፖለቲካ ጥምረት ለመፍጠር እየሞከረ ነው። 'የሰላም እና የአንድነት መንግሥት' የተባለ አማራጭ አስተዳደር መስርቷል። ኤል-ፋሽ ከተያዘ በኋላ፣ ከናይል ወንዝ በስተ ምዕራብ የሚገኘው መሬት በሙሉ ማለት ይቻላል በRSF ቁጥጥር ስር ነው።
ተንታኞች ሄሜቲ ሁለት ሊሆኑ የሚችሉ ግቦች ሊኖሩት እንደሚችሉ ያምናሉ፡- የተለየ ግዛት ፕሬዚዳንት ሆኖ መታየት፣ ወይም መላውን ሱዳን የመቆጣጠር ህልም። በሌላ በኩል ደግሞ በቢዝነስ ግዛት፣ በቅጥረኛ ኃይሎች እና በፖለቲካ ፓርቲዎች አማካይነት ከጀርባ ሆኖ የሱዳንን ፖለቲካ መቆጣጠር ይችላል።
በኤል-ፋሸር ጎዳናዎች ላይ ሲቪሎች ቢገደሉም፣ ሄሜቲ ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ይህን ለማቆም ብዙም ፍላጎት እንደሌለው እርግጠኛ ነው።
8 months ago
ጌታችን ከሐዋርያት አስቀድሞ የመረጠው ደቀ መዝሙር እንደሆነ መጽሐፈ ስንክሳር ይናገራል፡፡
እርሱም በየአገሩ እየተዘዋወረ ወንጌልን በመስበክ ከአይሁድና ከአረማውያን ወገን ብዙዎችን ወደ ክርስትና መልሶ አጥምቋል፡፡ በማቴዎስ 10÷3 እንደተጻፈው አባቱ እልፍዮስ ይባላል፡፡ በሉቃስ 6÷16 ደግሞ ሐዋርያው “ታዴዎስ ልብድዮስ”፣ “የያዕቆብ ልጅ ይሁዳ” እየተባለም ተብሎ ሲጠራ እናያለን፡፡ አንድ ቀን ወደ ሀገረ ስብከቱ ወደ ሦርያ ለስብከተ ወንጌል ሲሔድ ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በጐልማሳ አምሳል ተገልጦ “ወዳጄ ታዴዎስ ሆይ፣ እኔ ከአንተ ጋር ነኝና አትፍራ” ብሎ ሰላምታ ሰጥቶት ወደ ሰማይ ዐረገ፡፡ የሐዋርያት አለቃ ቅዱስ ጴጥሮስም እንደ አባትነቱ ወደ ሦርያ አብሮት ሔዶ ነበረ፡፡ ከከተማዋ አጠገብ ሲደርሱም አንድ ሽማግሌ በሮችን ጠምደው ሲያርሱ አገኙ፡፡ ቅዱስ ጴጥሮስም ሽማግሌውን ምግብ ለመናቸው፡፡
“በሬዎቼን ጠብቁ” ብላዋቸውም ሊያመጡላቸው ወደ ቤታቸው ሔዱ፡፡ ሽማግሌው እስኪመለሱ ቅዱስ ጴጥሮስ ሠላሳ ትልም ካረሰ በኋላ ቅዱስ ታዴዎስ በዚያ የነበረውን የሥንዴ ዘር ዘራበት፡፡ የተዘራውም ወዲያዉኑ በቅሎ፣ አድጎ፣ እሸት ኾነ፡፡ ሽማግሌው ምግብ ይዘው ከቤታቸው ሲመለሱም ሐዋርያት ያደረጉትን ተአምር አይተው ደነገጡ፡፡ ከእግራቸው ሥር ወድቀውም “እናንተ ከሰማይ የወረዳችሁ አማልክት ናችሁን?” አሏቸው፡፡ እነርሱም “እኛ የእግዚአብሔር ባሮች እንጂ አማልክት አይደለንም” አሉ፡፡ ሽማግሌውም ስላደረጋችሁልኝ በጎ ሥራ በምትሔዱበት ቦታ ኹሉ ልከተላችሁን? አሏቸው፡፡ እነርሱም “በሬዎቹን ለጌታቸው መልስና በቤትህ የምንበላውን ታዘጋጅልን ዘንድ ለባለቤትህ ንገራት ወደ ከተማዋ ገብተን የላከን አምላካችን እግዚአብሔር እስከሚጠራን ጊዜ ድረስ እንቆያለንና” አሏቸው፡፡
ሽማግሌውም የሥንዴው እሸት ይዘው፣ በሬዎቻቸውን እየነዱ ወደ ከተማ ሲሔዱ ሰዎች ወቅቱ የእርሻ እንጂ የእሸት ጊዜ ስላልነበረ እየተገረሙ “እሸቱን ከወዴት አገኘኸው?” አሏቸው፡፡ ሽማግሌው ግን መልስ አልሰጧቸውም፡፡ ሐዋርያት እንደዘዟቸው በሬዎቹን ለጌታቸው መልሰው ሚስታቸው ራት እንድታዘጋጅላቸው ነገሯት፡፡ የከተማው መኳንንት ስለ እሸቱ ሲሰሙ “በክፉ አሟሟት እንዳትሞት ከወዴት እንዳገኘኸው ንገረን” አሏቸው፡፡ ሽማግሌውም ሐዋርያት ያደረጉትን ሁሉና ወደ እርሳቸው ቤት ቢመጡ ሊያገኟቸው እንደሚችሉ ነገሯቸው፡፡ መኳንንቱም ሰይጣን ልቡናቸዉን አነሳስቶታልና ሐዋርያቱን ለመግደል ወሰኑ፡፡ ሌሎች ግን “አምላካቸው ኢየሱስ የሚሹትን ሁሉ ያደርግላቸዋልና ልንገድላቸው አንችልም፡፡ ይልቅ በከተማው በር አመንዝራ ሴት ርቃኗን ብናስቀምጥ ወደ ከተማችን አይገቡም” አሉ፡፡ በከተማዋ መግቢያ በር እንደተባባሉት ሴቲቱን እርቃኗን አስረዋት ጠበቋቸው፡፡
ቅዱሳን ሐዋርያቱ ግን በሰዎቹ ልብና በሴቲቱ ላይ ያደሩትን ርኩሳን መንፈስ አስወጥተው በማስተማር በሥላሴ ስም አጥምቀው አገልጋዮችን ሾሙላቸው፡፡ ያቺንም ሴት ዲያቆናዪት አደርጎ ሾማት፡፡ ብዙ ድንቅና ተአምራትም አደረጉ፡፡ ሕዝቡም በእግዚአብሔር አመኑ፡፡ ከዚህ በኋላ አንድ ሰይጣን ያደረበትና ገንዘብ የሚወድ ጐልማሳ ባለጸጋ ቅዱስ ታዴዎስን በበዙ ተፈታተነው እርሱም ጌታችን እንደተናገረ ግመል በመርፌ ቀዳዳ ስትሾልክ አሳየው፡፡ ያ ባለጸጋም ከቅዱስ ታዴዎስ እግር ስር ወድቆ ይቅርታ ጠየቀ ገንዘቡንም ሁሉ ለድሆች አከፋፈለ፡፡ ተምሮና አምኖም ተጠመቀ፡፡ ቅዱስ ታዴዎስ በየአገሩ እየተዘዋወረ ወንጌልን ሲሰብክ ቆይቶ ከአይሁድና ከአረማውያን ዘንድ ብዙ መከራ ከደረሰበት በኋላ አገልግሎቱን ፈጽሞ ሐምሌ 2 ቀን ዐርፏል፡፡ በብዙ ስጋዊ መከራ ውስጥ የሚያልፉ ቅዱሳን ገዳማውያንም የሐዋርያትን ፈለግ ተከትለው ዓለምን ንቀዋል፡፡ ገዳማቸውን እየደገፍን በዓታቸውን እያጸናን ከበረከታቸው እንካፈል፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
እርሱም በየአገሩ እየተዘዋወረ ወንጌልን በመስበክ ከአይሁድና ከአረማውያን ወገን ብዙዎችን ወደ ክርስትና መልሶ አጥምቋል፡፡ በማቴዎስ 10÷3 እንደተጻፈው አባቱ እልፍዮስ ይባላል፡፡ በሉቃስ 6÷16 ደግሞ ሐዋርያው “ታዴዎስ ልብድዮስ”፣ “የያዕቆብ ልጅ ይሁዳ” እየተባለም ተብሎ ሲጠራ እናያለን፡፡ አንድ ቀን ወደ ሀገረ ስብከቱ ወደ ሦርያ ለስብከተ ወንጌል ሲሔድ ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በጐልማሳ አምሳል ተገልጦ “ወዳጄ ታዴዎስ ሆይ፣ እኔ ከአንተ ጋር ነኝና አትፍራ” ብሎ ሰላምታ ሰጥቶት ወደ ሰማይ ዐረገ፡፡ የሐዋርያት አለቃ ቅዱስ ጴጥሮስም እንደ አባትነቱ ወደ ሦርያ አብሮት ሔዶ ነበረ፡፡ ከከተማዋ አጠገብ ሲደርሱም አንድ ሽማግሌ በሮችን ጠምደው ሲያርሱ አገኙ፡፡ ቅዱስ ጴጥሮስም ሽማግሌውን ምግብ ለመናቸው፡፡
“በሬዎቼን ጠብቁ” ብላዋቸውም ሊያመጡላቸው ወደ ቤታቸው ሔዱ፡፡ ሽማግሌው እስኪመለሱ ቅዱስ ጴጥሮስ ሠላሳ ትልም ካረሰ በኋላ ቅዱስ ታዴዎስ በዚያ የነበረውን የሥንዴ ዘር ዘራበት፡፡ የተዘራውም ወዲያዉኑ በቅሎ፣ አድጎ፣ እሸት ኾነ፡፡ ሽማግሌው ምግብ ይዘው ከቤታቸው ሲመለሱም ሐዋርያት ያደረጉትን ተአምር አይተው ደነገጡ፡፡ ከእግራቸው ሥር ወድቀውም “እናንተ ከሰማይ የወረዳችሁ አማልክት ናችሁን?” አሏቸው፡፡ እነርሱም “እኛ የእግዚአብሔር ባሮች እንጂ አማልክት አይደለንም” አሉ፡፡ ሽማግሌውም ስላደረጋችሁልኝ በጎ ሥራ በምትሔዱበት ቦታ ኹሉ ልከተላችሁን? አሏቸው፡፡ እነርሱም “በሬዎቹን ለጌታቸው መልስና በቤትህ የምንበላውን ታዘጋጅልን ዘንድ ለባለቤትህ ንገራት ወደ ከተማዋ ገብተን የላከን አምላካችን እግዚአብሔር እስከሚጠራን ጊዜ ድረስ እንቆያለንና” አሏቸው፡፡
ሽማግሌውም የሥንዴው እሸት ይዘው፣ በሬዎቻቸውን እየነዱ ወደ ከተማ ሲሔዱ ሰዎች ወቅቱ የእርሻ እንጂ የእሸት ጊዜ ስላልነበረ እየተገረሙ “እሸቱን ከወዴት አገኘኸው?” አሏቸው፡፡ ሽማግሌው ግን መልስ አልሰጧቸውም፡፡ ሐዋርያት እንደዘዟቸው በሬዎቹን ለጌታቸው መልሰው ሚስታቸው ራት እንድታዘጋጅላቸው ነገሯት፡፡ የከተማው መኳንንት ስለ እሸቱ ሲሰሙ “በክፉ አሟሟት እንዳትሞት ከወዴት እንዳገኘኸው ንገረን” አሏቸው፡፡ ሽማግሌውም ሐዋርያት ያደረጉትን ሁሉና ወደ እርሳቸው ቤት ቢመጡ ሊያገኟቸው እንደሚችሉ ነገሯቸው፡፡ መኳንንቱም ሰይጣን ልቡናቸዉን አነሳስቶታልና ሐዋርያቱን ለመግደል ወሰኑ፡፡ ሌሎች ግን “አምላካቸው ኢየሱስ የሚሹትን ሁሉ ያደርግላቸዋልና ልንገድላቸው አንችልም፡፡ ይልቅ በከተማው በር አመንዝራ ሴት ርቃኗን ብናስቀምጥ ወደ ከተማችን አይገቡም” አሉ፡፡ በከተማዋ መግቢያ በር እንደተባባሉት ሴቲቱን እርቃኗን አስረዋት ጠበቋቸው፡፡
ቅዱሳን ሐዋርያቱ ግን በሰዎቹ ልብና በሴቲቱ ላይ ያደሩትን ርኩሳን መንፈስ አስወጥተው በማስተማር በሥላሴ ስም አጥምቀው አገልጋዮችን ሾሙላቸው፡፡ ያቺንም ሴት ዲያቆናዪት አደርጎ ሾማት፡፡ ብዙ ድንቅና ተአምራትም አደረጉ፡፡ ሕዝቡም በእግዚአብሔር አመኑ፡፡ ከዚህ በኋላ አንድ ሰይጣን ያደረበትና ገንዘብ የሚወድ ጐልማሳ ባለጸጋ ቅዱስ ታዴዎስን በበዙ ተፈታተነው እርሱም ጌታችን እንደተናገረ ግመል በመርፌ ቀዳዳ ስትሾልክ አሳየው፡፡ ያ ባለጸጋም ከቅዱስ ታዴዎስ እግር ስር ወድቆ ይቅርታ ጠየቀ ገንዘቡንም ሁሉ ለድሆች አከፋፈለ፡፡ ተምሮና አምኖም ተጠመቀ፡፡ ቅዱስ ታዴዎስ በየአገሩ እየተዘዋወረ ወንጌልን ሲሰብክ ቆይቶ ከአይሁድና ከአረማውያን ዘንድ ብዙ መከራ ከደረሰበት በኋላ አገልግሎቱን ፈጽሞ ሐምሌ 2 ቀን ዐርፏል፡፡ በብዙ ስጋዊ መከራ ውስጥ የሚያልፉ ቅዱሳን ገዳማውያንም የሐዋርያትን ፈለግ ተከትለው ዓለምን ንቀዋል፡፡ ገዳማቸውን እየደገፍን በዓታቸውን እያጸናን ከበረከታቸው እንካፈል፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
9 months ago
ከደረሱን መልዕክቶች መሀል
አበበ ቀስቶ ለፊደል ፖስት የላከው
አሰብ
በአበበ ቀስቶ የተፃፈ
ነጋሪት ይጎሰም
ይነፋ መለከት
ይደለቅ ከበሮ
ኑ እንምታ
እስክስታ
የጭፈራው ነገር ላገር ስለሆነ
የተወራው ነገር ከልብ ከሆነ
ኑ ሰብሰብ እንበል
ከዚያ ከአጨብጫቢው ከካድሬው እንብለጥ ፣
በአገር ጉዳይማ
በጣም ያሳፍራል በካድሬ መበለጥ።
እናም
እናም ..ጎበዝ
የወጣው ሲመለስ ሲገባ ከቤቱ
እኛም ወግ ሊደርሰን ልንሆን እንደጥንቱ
እናምጣው ተብሎ
ሊመጣ ነው አሉ አሰብ ወደቤቱ !
አውቀንም
ሳናውቅም የኛ አይደለም
በሚል የተሰጣቸውን ልንል ነው መልሱ
ወግ ሊደርሰንና
ሊያምርበን ነው መሰል
ማሰብ ጀምረናል
ሲበዛ ቆርጠናል አለአግባብ የሔደን
የኛኑ መልሰው ለኛ እንዲመልሱ
ሀሳብ ሰንቀናል ስለማስመለሱ
ወንድ
ወንድ አምሮናል ልንል ነው መልሱ !
በሕይወቱ ሳለ
ላገሩ የሚጠቅም
አንዳች ነገር
ሳይፈጥር
የትም..የትም ከርሞ
ላገሬ አፈር አብቁኝ ብሎ ተናዘዘ
በሚል ቃላት ታስረው ሟቹ ስላዘዘ፣
አይ የአበሻ ነገር
የሟች ቃል አክብረው
ከሀምሳ ዓመት በሁዋላ
ላፈሩ እንዲበቃ
የአውሮፕላን ከፍለው
ሲጭኑ እንዳልኖሩ
ምንም የማይጠቅም
ሕይወት የሌለውን ሬሳን ከሞተ ?
እንደው የኛ ነገር
በጣም ያስገርማል
ሊመጣ ነው ሲባል አሰብ ወደቤቱ
ሰሚ ለማስቸገር ጎራ መለየቱ ?
እንደው እግረመንገድ
እስቲ እንጠያየቅ
በጣም አያስቆጭም
በፈረንጅ እጅ አድጎ
ላገሬ አፈር አብቃኝ
የሚለው ኑዛዜው ለእማኝ ባይገኝ
ለአፈሩ ሳይበቃ ሳይገባ ከቤቱ
አክሱም ተመልሶ
ልዑል አለማየሁ
ዲያስፖራ እንደሆነ ለንደን ላይ መቅረቱ ?
አሰብ እንደሆነ
እንደ ስልሳው ትውልድ በፈጠረው ትርክት
አገሩን አፍርሶ ከአገሩ ለመውጣት
መጀመሪያውኑ እግሩን አላነሳ
ስደተኛ ሊሆን እግሩን መች አነሳ
ትናንትናም
ዛሬም
ስንዝር ፈቅ ሳይል
ከአያቶቹ ባህር
ቀይ ባህር አጠገብ የሚኖር እዚያው ነው!
ሌላ እንኳ ቢያቅተው
ባይደምቅ እንደድሮው
አሁን የሚኖረው
የአገሩን ሰንደቅ ከሩቅ የሚያውቀውን
የእኚያን የእኛን ሱልጣን
የአፋሩን ንጉስ
የአሊሚራን ግመል
እስተጊዜው ድረስ
ዘመን ተቀይሮ ወደኛ እስኪመለስ
ለወጉ እስኪበቃ
የተፈቀደለት ውሀ ማጠጣት ነው ?
አሁን የሚኖረው
በአገሩ ላይ ሳለ
የአፋርን ግመል
ቀንና ሌሊቱን ውሀ እያጠጣ ነው።
ውሎ ክራሞቱ እንደዚ ከሆነ
የአፋርን ግመል
ውሀ እንዳይጠማ
ከሆነ ሲያጠጣ
የሰው አዕምሮ እንጂ ከአሰብ የራቀ!
አሰብማ አሁንስ መች ካገሩ ራቀ።
ጥያቄ እስቲ እናንሳ እንደው ለትዝብቱ
ለዚያ ስልሳ ትውልድ
ዕውቀት ተሸክሞ
ለሆነ ዕውቀት አልባ ለባለ ትርክቱ
እንኳን አሰብ ቀርቶ ኤርትራስ የማናት?
ኤርትራስ የማናት ?
እንደው የኛ ነገር
ስንዴና እንክርዳዱ ባንድ ተደባልቀን
ባንድነት እየኖርን
ሊመጣ ነው ሲባል አሰብ ወደቤቱ
ንትርክ ገጥመዋል
አዋቂ ነን ባዮች
የማይጠፋ ነገር ጠፍቷቸው ዕውነቱ
በውስጣቸው ሳለ ትምህርቱ
.... ... .. . .... ዕውቀቱ
መጣላት ይዘዋል
መጣያ ሳይጠፋ
ሳይፈልግ የሔደው
ሊመጣ ነው ሲባል አሰብ ወደቤቱ ።
ማን ወጥቶ ይቀራል
ግማሽ ምዕተዓመት
በሰው አገር ኖሮ
ስደተኛው አክሱም ወደአገሩ ገብቷል።
አሰብም እንዲሁ
እንደወጣ አይቀርም ከቤቱ ይገባል
ወደእናት አገሩ ዳግም ይመለሳል።
ያቆመውን ስራ
ዳግም ተመልሶ
ለእናት ኢትዮጵያ እንደአዲስ ይሰራል።
በጣም የሚገርመው
ቅርስ አስመላሽ እያልን
አንድ ሁለት እያልን
የኛ ነው እያልን
አገር ላገር ዞረን ቅርስ ካስመለስን
ቅርስ እያስመለስን
ሲወርድ ሲዋረድ
ከጥንት የወረስነው
ያሰረከቡን አበው
አሰብስ
ውርስ አይደል
አሰብስ
ቅርስ አይደል ምናል ብናስመልስ ?
ቀይባህርስ ቢሆን
ግመል እየጠጣው
ባለቤት እንዳጣ ፈላጊ እንደሌለው
ያለአንዳች ግልጋሎት
እስተመቼ ድረስ
ለስንት ዓመትና ስንት ዘመን ይኖራል ???
መቆጨት ካለብን
እንደአገር ካሰብን
እንዲህ ዓይነቱን ስህተት
ተምረን ከትናንት ይቆጫል ባናርም።
ይልቅስ
ይልቅስ
በጣም ደስ የሚለው
አባይ አፍ አውጥቶ
ከዘመናት በሁዋላ
ትውልድን በመውቀስ
ገድቡኝ እንዳለው
እንደተገደበው ፣
ሀምሳ ዓመት ሳይሞላው
ና ተመለስ ሲባል ወጥቶ አለመቅረቱ
አሰብ አፍ አውጥቶ መልሱኝ ማለቱ !
ይልቅስ
ይልቅስ
በጣሞ ደስ የሚለው
ከአባቶቹ ባህር
ቀይ ባህር ዳርቻ
ባህር ተንተርሶ
ገና በሕይወት ሳለ
በመስሪያው ዕድሜው ላይ
ስሞት ላፈሬ አብቁኝ ብሎ አለማለቱ ፣
እንደስልሳው ትውልድ
አገሩን አባክኖ ባክኖ አለመቅረቱ ፣
እሱው ባንደበቱ
አሰብ አፍ አውጥቶ መልሱኝ ማለቱ!!
አበበ ቀስቶ ለፊደል ፖስት የላከው
አሰብ
በአበበ ቀስቶ የተፃፈ
ነጋሪት ይጎሰም
ይነፋ መለከት
ይደለቅ ከበሮ
ኑ እንምታ
እስክስታ
የጭፈራው ነገር ላገር ስለሆነ
የተወራው ነገር ከልብ ከሆነ
ኑ ሰብሰብ እንበል
ከዚያ ከአጨብጫቢው ከካድሬው እንብለጥ ፣
በአገር ጉዳይማ
በጣም ያሳፍራል በካድሬ መበለጥ።
እናም
እናም ..ጎበዝ
የወጣው ሲመለስ ሲገባ ከቤቱ
እኛም ወግ ሊደርሰን ልንሆን እንደጥንቱ
እናምጣው ተብሎ
ሊመጣ ነው አሉ አሰብ ወደቤቱ !
አውቀንም
ሳናውቅም የኛ አይደለም
በሚል የተሰጣቸውን ልንል ነው መልሱ
ወግ ሊደርሰንና
ሊያምርበን ነው መሰል
ማሰብ ጀምረናል
ሲበዛ ቆርጠናል አለአግባብ የሔደን
የኛኑ መልሰው ለኛ እንዲመልሱ
ሀሳብ ሰንቀናል ስለማስመለሱ
ወንድ
ወንድ አምሮናል ልንል ነው መልሱ !
በሕይወቱ ሳለ
ላገሩ የሚጠቅም
አንዳች ነገር
ሳይፈጥር
የትም..የትም ከርሞ
ላገሬ አፈር አብቁኝ ብሎ ተናዘዘ
በሚል ቃላት ታስረው ሟቹ ስላዘዘ፣
አይ የአበሻ ነገር
የሟች ቃል አክብረው
ከሀምሳ ዓመት በሁዋላ
ላፈሩ እንዲበቃ
የአውሮፕላን ከፍለው
ሲጭኑ እንዳልኖሩ
ምንም የማይጠቅም
ሕይወት የሌለውን ሬሳን ከሞተ ?
እንደው የኛ ነገር
በጣም ያስገርማል
ሊመጣ ነው ሲባል አሰብ ወደቤቱ
ሰሚ ለማስቸገር ጎራ መለየቱ ?
እንደው እግረመንገድ
እስቲ እንጠያየቅ
በጣም አያስቆጭም
በፈረንጅ እጅ አድጎ
ላገሬ አፈር አብቃኝ
የሚለው ኑዛዜው ለእማኝ ባይገኝ
ለአፈሩ ሳይበቃ ሳይገባ ከቤቱ
አክሱም ተመልሶ
ልዑል አለማየሁ
ዲያስፖራ እንደሆነ ለንደን ላይ መቅረቱ ?
አሰብ እንደሆነ
እንደ ስልሳው ትውልድ በፈጠረው ትርክት
አገሩን አፍርሶ ከአገሩ ለመውጣት
መጀመሪያውኑ እግሩን አላነሳ
ስደተኛ ሊሆን እግሩን መች አነሳ
ትናንትናም
ዛሬም
ስንዝር ፈቅ ሳይል
ከአያቶቹ ባህር
ቀይ ባህር አጠገብ የሚኖር እዚያው ነው!
ሌላ እንኳ ቢያቅተው
ባይደምቅ እንደድሮው
አሁን የሚኖረው
የአገሩን ሰንደቅ ከሩቅ የሚያውቀውን
የእኚያን የእኛን ሱልጣን
የአፋሩን ንጉስ
የአሊሚራን ግመል
እስተጊዜው ድረስ
ዘመን ተቀይሮ ወደኛ እስኪመለስ
ለወጉ እስኪበቃ
የተፈቀደለት ውሀ ማጠጣት ነው ?
አሁን የሚኖረው
በአገሩ ላይ ሳለ
የአፋርን ግመል
ቀንና ሌሊቱን ውሀ እያጠጣ ነው።
ውሎ ክራሞቱ እንደዚ ከሆነ
የአፋርን ግመል
ውሀ እንዳይጠማ
ከሆነ ሲያጠጣ
የሰው አዕምሮ እንጂ ከአሰብ የራቀ!
አሰብማ አሁንስ መች ካገሩ ራቀ።
ጥያቄ እስቲ እናንሳ እንደው ለትዝብቱ
ለዚያ ስልሳ ትውልድ
ዕውቀት ተሸክሞ
ለሆነ ዕውቀት አልባ ለባለ ትርክቱ
እንኳን አሰብ ቀርቶ ኤርትራስ የማናት?
ኤርትራስ የማናት ?
እንደው የኛ ነገር
ስንዴና እንክርዳዱ ባንድ ተደባልቀን
ባንድነት እየኖርን
ሊመጣ ነው ሲባል አሰብ ወደቤቱ
ንትርክ ገጥመዋል
አዋቂ ነን ባዮች
የማይጠፋ ነገር ጠፍቷቸው ዕውነቱ
በውስጣቸው ሳለ ትምህርቱ
.... ... .. . .... ዕውቀቱ
መጣላት ይዘዋል
መጣያ ሳይጠፋ
ሳይፈልግ የሔደው
ሊመጣ ነው ሲባል አሰብ ወደቤቱ ።
ማን ወጥቶ ይቀራል
ግማሽ ምዕተዓመት
በሰው አገር ኖሮ
ስደተኛው አክሱም ወደአገሩ ገብቷል።
አሰብም እንዲሁ
እንደወጣ አይቀርም ከቤቱ ይገባል
ወደእናት አገሩ ዳግም ይመለሳል።
ያቆመውን ስራ
ዳግም ተመልሶ
ለእናት ኢትዮጵያ እንደአዲስ ይሰራል።
በጣም የሚገርመው
ቅርስ አስመላሽ እያልን
አንድ ሁለት እያልን
የኛ ነው እያልን
አገር ላገር ዞረን ቅርስ ካስመለስን
ቅርስ እያስመለስን
ሲወርድ ሲዋረድ
ከጥንት የወረስነው
ያሰረከቡን አበው
አሰብስ
ውርስ አይደል
አሰብስ
ቅርስ አይደል ምናል ብናስመልስ ?
ቀይባህርስ ቢሆን
ግመል እየጠጣው
ባለቤት እንዳጣ ፈላጊ እንደሌለው
ያለአንዳች ግልጋሎት
እስተመቼ ድረስ
ለስንት ዓመትና ስንት ዘመን ይኖራል ???
መቆጨት ካለብን
እንደአገር ካሰብን
እንዲህ ዓይነቱን ስህተት
ተምረን ከትናንት ይቆጫል ባናርም።
ይልቅስ
ይልቅስ
በጣም ደስ የሚለው
አባይ አፍ አውጥቶ
ከዘመናት በሁዋላ
ትውልድን በመውቀስ
ገድቡኝ እንዳለው
እንደተገደበው ፣
ሀምሳ ዓመት ሳይሞላው
ና ተመለስ ሲባል ወጥቶ አለመቅረቱ
አሰብ አፍ አውጥቶ መልሱኝ ማለቱ !
ይልቅስ
ይልቅስ
በጣሞ ደስ የሚለው
ከአባቶቹ ባህር
ቀይ ባህር ዳርቻ
ባህር ተንተርሶ
ገና በሕይወት ሳለ
በመስሪያው ዕድሜው ላይ
ስሞት ላፈሬ አብቁኝ ብሎ አለማለቱ ፣
እንደስልሳው ትውልድ
አገሩን አባክኖ ባክኖ አለመቅረቱ ፣
እሱው ባንደበቱ
አሰብ አፍ አውጥቶ መልሱኝ ማለቱ!!
10 months ago
በኢትዮጵያ ከሁለት የማይበልጡ የግመል ወተት ላኪዎች ብቻ በመኖራቸው ምርቱ ወደ ተወሰኑ የዓለም ሀገራት እየቀረበ ይገኛል ተባለ
ኢትዮጵያ በ2017 በጀት ዓመት ለውጪ ገበያ ካቀረበችዉ 7መቶ 42 ቶን የግመል ወተት 60 ሺህ የአሜሪካን ዶላር ገቢ ማግኘቷን የእንስሳት ልማት ኢንስቲትዮት አስታውቋል።በኢንስቲትዮቱ የማህበራዊ ኢኮኖሚክስና እሴት ሰንሰለት አስተዳደር ዘርፍ አስተባባሪ ዶክተር ሳህሉ ሙሉ ለብስራት ሬዲዮና ቴሌቪዥን እንደተናገሩት ኢትዮጵያ የግመል ወተትን ወደ ተወሰኑ ሀገራት ብቻ እየላከች ትገኛለች።
በአሁኑ ወቅት በባህላዊ መንገድ ይልቅ ምርቱ ተቀነባብሮ ወደ ውጪ ገበያ የሚላክበት ሁኔታ መኖሩን የገለፁት ዶክተር ሳህሉ በምስራቁ የኢትዮጵያ ክፍል ምርቱ ለመዳረሻ ገበያ ይቀርባል።ኢትዮጵያ በዋናነት ምርቱን ወደ ሶማሊያ፣ኳታር እና ሰሜን አሜሪካ ለሽያጭ እንደምታቀርብ የተነገረ ሲሆን አሁን ላይ ከሁለት በማይበልጡ የግመል ወተት ላኪዎች ምርቱ ለሽያጭ እየቀረበ ይገኛል።
የግመል ወተት እንደ ሶማሌ እና አፋር ካሉ የኢትዮጵያ ክፍሎች ወደ መዳረሻ ገበያዎች ይላካል፡፡ ምርቱን ለሽያጭ የሚያቀርቡ በርካታ ላኪዎች ባለመኖራቸው በአብዛኛው ለሀገር ውስጥ ገበያ ለማዋል ተገደዋል፡፡ በቀጣይ ከዘርፋ የሚገኘውን ገቢ ለማሳደግ ምርቱ በተገቢው መንገድ እሴት ተጨምሮበት ለውጪ ገበያ እንዲቀርብ የሚያስችሉ የድጋፍ ስራዎች እየተሰሩ ይገኛሉ ተብሏል።
Seledadotio
Seledadotio
ኢትዮጵያ በ2017 በጀት ዓመት ለውጪ ገበያ ካቀረበችዉ 7መቶ 42 ቶን የግመል ወተት 60 ሺህ የአሜሪካን ዶላር ገቢ ማግኘቷን የእንስሳት ልማት ኢንስቲትዮት አስታውቋል።በኢንስቲትዮቱ የማህበራዊ ኢኮኖሚክስና እሴት ሰንሰለት አስተዳደር ዘርፍ አስተባባሪ ዶክተር ሳህሉ ሙሉ ለብስራት ሬዲዮና ቴሌቪዥን እንደተናገሩት ኢትዮጵያ የግመል ወተትን ወደ ተወሰኑ ሀገራት ብቻ እየላከች ትገኛለች።
በአሁኑ ወቅት በባህላዊ መንገድ ይልቅ ምርቱ ተቀነባብሮ ወደ ውጪ ገበያ የሚላክበት ሁኔታ መኖሩን የገለፁት ዶክተር ሳህሉ በምስራቁ የኢትዮጵያ ክፍል ምርቱ ለመዳረሻ ገበያ ይቀርባል።ኢትዮጵያ በዋናነት ምርቱን ወደ ሶማሊያ፣ኳታር እና ሰሜን አሜሪካ ለሽያጭ እንደምታቀርብ የተነገረ ሲሆን አሁን ላይ ከሁለት በማይበልጡ የግመል ወተት ላኪዎች ምርቱ ለሽያጭ እየቀረበ ይገኛል።
የግመል ወተት እንደ ሶማሌ እና አፋር ካሉ የኢትዮጵያ ክፍሎች ወደ መዳረሻ ገበያዎች ይላካል፡፡ ምርቱን ለሽያጭ የሚያቀርቡ በርካታ ላኪዎች ባለመኖራቸው በአብዛኛው ለሀገር ውስጥ ገበያ ለማዋል ተገደዋል፡፡ በቀጣይ ከዘርፋ የሚገኘውን ገቢ ለማሳደግ ምርቱ በተገቢው መንገድ እሴት ተጨምሮበት ለውጪ ገበያ እንዲቀርብ የሚያስችሉ የድጋፍ ስራዎች እየተሰሩ ይገኛሉ ተብሏል።
Seledadotio
Seledadotio
11 months ago
አንድ የግመል የእንባ ጠብታ እስከ 26 የሚደርሱ የእባብ መርዞችን ሊያስወግድ እንደሚችል ሳይንሳዊ ግኝት ይፋ ሆነ
#ethiopia | በቅርብ ጊዜ በተደረገ ጥናት መሰረት፣ አንድ የግመል የእንባ ጠብታ እስከ 26 የሚደርሱ የእባብ ዝርያዎችን መርዝ የማስወገድ አስደናቂ አቅም እንዳለው ሳይንቲስቶች ገለጹ።
ይህ ግኝት በተለይም የእባብ ንክሻ በብዛት በሚከሰትባቸው አካባቢዎች ለሕይወት አድን መድኃኒቶች ልማት አዲስ ተስፋ የሰነቀ ነው ተብሏል።
በዱባይ የሚገኘው ማዕከላዊ የእንስሳት ህክምና ምርምር ላብራቶሪ ባደረገው ጥናት፣ የግመል እንባ ውስጥ የሚገኙ ልዩ ባዮአክቲቭ ውህዶች (bioactive compounds) እና ፀረ እንግዳ አካላት (antibodies) የተለያዩ የእባብ መርዞችን የመከላከል አቅም እንዳላቸው ተመላክቷል።
እነዚህ ውህዶች በነርቭ ሥርዓት ላይ ጉዳት የሚያስከትሉ ኒውሮቶክሲን እና የደም ሴሎችን የሚያበላሹ ሄሞቶክሲን የተባሉ መርዞችን ጭምር ማምከን እንደሚችሉ ተመራማሪዎቹ ገልጸዋል።
ይህ ግኝት ገና በሳይንሳዊ መጽሔቶች ላይ ባይታተምም፣ የእባብ ንክሻ ሕክምናን አብዮታዊ በሆነ መንገድ ሊለውጥ ይችላል ተብሎለታል።
በተለይም በገጠር አካባቢዎች ለሚኖሩ እና ለባህላዊ የእባብ መርዝ ማስታገሻ (antivenom) የመድኃኒት አቅርቦት ለሌላቸው ማህበረሰቦች ተመጣጣኝ እና ውጤታማ መፍትሄ ሊሆን እንደሚችል ተስፋ ተደርጓል።
ከመርዝ ማስወገድ አቅሙ በተጨማሪ፣ የግመል እንባ በደረቅ አካባቢዎች እንስሳውን ከኢንፌክሽኖች ለመጠበቅ የሚያስችሉ ፕሮቲኖች እና ላይሶዛይም (lysozyme) የተባለ ጠንካራ ፀረ-ባክቴሪያ ኢንዛይም የያዘ መሆኑም ተመራማሪዎቹ አክለው ገልጸዋል።
ይህ ጥናት የግመሎችን ሚና ከጭነት እንስሳነት ባሻገር ለህክምና መስክ ያላቸውን አስተዋፅዖ በድጋሚ ጎላ አድርጎ አሳይቷል ተብሏል።
ይህ ግኝት ወደፊት ተጨማሪ ጥናቶች ከተደረጉበት እና በሳይንሳዊ መንገድ ከተረጋገጠ፣ በየዓመቱ በእባብ ንክሻ ለሚሞቱ ወይም የአካል ጉዳት ለሚደርስባቸው በሺዎች ለሚቆጠሩ ሰዎች አዲስ ተስፋ ሊሰጥ ይችላል ነው የተባለው። #menahriafm
#ethiopia | በቅርብ ጊዜ በተደረገ ጥናት መሰረት፣ አንድ የግመል የእንባ ጠብታ እስከ 26 የሚደርሱ የእባብ ዝርያዎችን መርዝ የማስወገድ አስደናቂ አቅም እንዳለው ሳይንቲስቶች ገለጹ።
ይህ ግኝት በተለይም የእባብ ንክሻ በብዛት በሚከሰትባቸው አካባቢዎች ለሕይወት አድን መድኃኒቶች ልማት አዲስ ተስፋ የሰነቀ ነው ተብሏል።
በዱባይ የሚገኘው ማዕከላዊ የእንስሳት ህክምና ምርምር ላብራቶሪ ባደረገው ጥናት፣ የግመል እንባ ውስጥ የሚገኙ ልዩ ባዮአክቲቭ ውህዶች (bioactive compounds) እና ፀረ እንግዳ አካላት (antibodies) የተለያዩ የእባብ መርዞችን የመከላከል አቅም እንዳላቸው ተመላክቷል።
እነዚህ ውህዶች በነርቭ ሥርዓት ላይ ጉዳት የሚያስከትሉ ኒውሮቶክሲን እና የደም ሴሎችን የሚያበላሹ ሄሞቶክሲን የተባሉ መርዞችን ጭምር ማምከን እንደሚችሉ ተመራማሪዎቹ ገልጸዋል።
ይህ ግኝት ገና በሳይንሳዊ መጽሔቶች ላይ ባይታተምም፣ የእባብ ንክሻ ሕክምናን አብዮታዊ በሆነ መንገድ ሊለውጥ ይችላል ተብሎለታል።
በተለይም በገጠር አካባቢዎች ለሚኖሩ እና ለባህላዊ የእባብ መርዝ ማስታገሻ (antivenom) የመድኃኒት አቅርቦት ለሌላቸው ማህበረሰቦች ተመጣጣኝ እና ውጤታማ መፍትሄ ሊሆን እንደሚችል ተስፋ ተደርጓል።
ከመርዝ ማስወገድ አቅሙ በተጨማሪ፣ የግመል እንባ በደረቅ አካባቢዎች እንስሳውን ከኢንፌክሽኖች ለመጠበቅ የሚያስችሉ ፕሮቲኖች እና ላይሶዛይም (lysozyme) የተባለ ጠንካራ ፀረ-ባክቴሪያ ኢንዛይም የያዘ መሆኑም ተመራማሪዎቹ አክለው ገልጸዋል።
ይህ ጥናት የግመሎችን ሚና ከጭነት እንስሳነት ባሻገር ለህክምና መስክ ያላቸውን አስተዋፅዖ በድጋሚ ጎላ አድርጎ አሳይቷል ተብሏል።
ይህ ግኝት ወደፊት ተጨማሪ ጥናቶች ከተደረጉበት እና በሳይንሳዊ መንገድ ከተረጋገጠ፣ በየዓመቱ በእባብ ንክሻ ለሚሞቱ ወይም የአካል ጉዳት ለሚደርስባቸው በሺዎች ለሚቆጠሩ ሰዎች አዲስ ተስፋ ሊሰጥ ይችላል ነው የተባለው። #menahriafm
Sponsored by
Surafel
11 months ago
የተዘራውም ወዲያዉኑ በቅሎ፣ አድጎ፣ እሸት ሆነ
ጌታችን ከሐዋርያት አስቀድሞ እንደ መረጠው መጽሐፈ ስንክሳር ይናገራል፡፡ እርሱም በየአገሩ እየተዘዋወረ ወንጌልን በመስበክ ከአይሁድና ከአረማውያን ወገን ብዙዎችን ወደ ክርስትና መልሶ አጥምቋል፡፡ ሐዋርያው ቅዱስ ታዴዎስ አባቱ እልፍዮስ እንደሚባል በማቴዎስ 10÷3 ተጽፎ ይገኛል፡፡ በሉቃስ 6÷16 ደግሞ “ታዴዎስ ልብድዮስ”፣ “የእልፍዮስ ልጅ ያዕቆብ” ተብሎ ሲጠራ እናያለን፡፡ አንድ ቀን ወደ ሀገረ ስብከቱ ወደ ሦርያ ለስብከተ ወንጌል ሲሔድ ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በጐልማሳ አምሳል ተገልጦ “ወዳጄ ታዴዎስ ሆይ፣ እኔ ከአንተ ጋር ነኝና አትፍራ” ብሎ ሰላምታ ሰጥቶት ወደ ሰማይ ዐረገ፡፡ የሐዋርያት አለቃ ቅዱስ ጴጥሮስም እንደ አባትነቱ ወደ ሦርያ አብሮት ሔዶ ነበረ፡፡ ከከተማዋ አጠገብ ሲደርሱም አንድ ሽማግሌ በሮችን ጠምደው ሲያርሱ አገኙ፡፡ ቅዱስ ጴጥሮስም ሽማግሌውን ምግብ ለመናቸው፡፡
ሽማግሌው “በሮቼን ጠብቁ” ብላዋቸውም ሊያመጡላቸው ወደ ቤታቸው ሔዱ፡፡ እስኪመለሱ ቅዱስ ጴጥሮስ ሠላሳ ትልም ካረሰ በኋላ ቅዱስ ታዴዎስ በዚያ የነበረውን ሥንዴ ዘራበት፡፡ የተዘራውም ወዲያዉኑ በቅሎ፣ አድጎ፣ እሸት ሆነ፡፡ ሽማግሌው ምግብ ይዘው ከቤታቸው ሲመለሱም ሐዋርያት ያደረጉትን ተአምር አይተው ደነገጡ፡፡ ከእግራቸው ሥር ወድቀውም “እናንተ ከሰማይ የወረዳችሁ አማልክት ናችሁን?” አሏቸው፡፡ እነርሱም “እኛ የእግዚአብሔር ባሮች እንጂ አማልክት አይደለንም” አሉ፡፡ ሽማግሌውም ስላደረጋችሁልኝ በጎ ሥራ በምትሔዱበት ቦታ ኹሉ ልከተላችሁን? አሏቸው፡፡ እነርሱም “በሬዎቹን ለጌታቸው መልስና በቤትህ የምንበላውን ታዘጋጅልን ዘንድ ለባለቤትህ ንገራት ወደ ከተማዋ ገብተን እግዚአብሔር እስከሚጠራን ጊዜ ድረስ እንቆያለንና” አሏቸው፡፡
ሽማግሌውም የሥንዴው እሸት ይዘው፣ በሬዎቻቸውን እየነዱ ወደ ከተማ ሲሔዱ ሰዎች ወቅቱ የእርሻ እንጂ የእሸት ጊዜ ስላልነበረ እየተገረሙ “እሸቱን ከወዴት አገኘኸው?” አሏቸው፡፡ ሽማግሌው ግን መልስ አልሰጧቸውም፡፡ ሐዋርያት እንደዘዟቸው በሬዎቹን ለጌታቸው መልሰው ሚስታቸው ራት እንድታዘጋጅላቸው ነገሯት፡፡ የከተማው መኳንንት ስለ እሸቱ ሲሰሙ “በክፉ አሟሟት እንዳትሞት ከወዴት እንዳገኘኸው ንገረን” አሏቸው፡፡ ሽማግሌውም ሐዋርያት ያደረጉትን ሁሉና ወደ እርሳቸው ቤት ቢመጡ ሊያገኟቸው እንደሚችሉ ነገሯቸው፡፡ መኳንንቱም ሰይጣን ልቡናቸዉን አነሳስቶታልና ሐዋርያቱን ለመግደል ወሰኑ፡፡ ሌሎች ግን “አምላካቸው ኢየሱስ የሚሹትን ኹሉ ያደርግላቸዋልና ልንገድላቸው አንችልም፡፡ ይልቅ በከተማው በር አመንዝራ ሴት ርቃኗን ብናስቀምጥ ወደ ከተማችን አይገቡም” አሉ፡፡
እንደተባባሉትም አደረጉ፤ ሐዋርያቱ ግን በሰዎቹ ልብና በሴቲቱ ላይ ያደሩትን ርኩሳን መንፈስ አስወጥተው በማስተማር በሥላሴ ስም አጥምቀው አገልጋዮችን ሾሙላቸው፡፡ ያቺንም ሴት ዲያቆናዪት አደርጎ ሾማት፡፡ ብዙ ድንቅና ተአምራትም አደረጉ፡፡ ሕዝቡም በእግዚአብሔር አመኑ፡፡ ከዚህ በኋላ አንድ ሰይጣን ያደረበትና ገንዘብ የሚወድ ጐልማሳ ባለጸጋም ታዴዎስን በበዙ ተፈታተነው እርሱም ጌታችን እንደተናገረ ግመል በመርፌ ቀዳዳ ስትሾልክ አሳየው፡፡ ያ ባለጸጋም ከቅዱስ ታዴዎስ እግር ስር ወድቆ ይቅርታ ጠየቀ ገንዘቡንም ሁሉ ለድሆች አከፋፈለ፡፡ ተምሮና አምኖም ተጠመቀ፡፡ ቅዱስ ታዴዎስ በየአገሩ እየተዘዋወረ ወንጌልን ሲሰብክ ቆይቶ ከአይሁድና ከአረማውያን ዘንድ ብዙ መከራ ከደረሰበት በኋላ አገልግሎቱን ፈጽሞ ሐምሌ 2 ቀን በሰማዕትነት ዐርፏል፡፡ በብዙ ስጋዊ መከራ ውስጥ የሚያልፉ ቅዱሳን ገዳማውያንም የሐዋርያትን ፈለግ ተከትለው ዓለምን ንቀዋልና ገዳማቸውንም እንደግፍ፣ በዓታቸውንም እናጽና፡፡ የበረከታቸውም ተሳታፊ እንሁን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
ጌታችን ከሐዋርያት አስቀድሞ እንደ መረጠው መጽሐፈ ስንክሳር ይናገራል፡፡ እርሱም በየአገሩ እየተዘዋወረ ወንጌልን በመስበክ ከአይሁድና ከአረማውያን ወገን ብዙዎችን ወደ ክርስትና መልሶ አጥምቋል፡፡ ሐዋርያው ቅዱስ ታዴዎስ አባቱ እልፍዮስ እንደሚባል በማቴዎስ 10÷3 ተጽፎ ይገኛል፡፡ በሉቃስ 6÷16 ደግሞ “ታዴዎስ ልብድዮስ”፣ “የእልፍዮስ ልጅ ያዕቆብ” ተብሎ ሲጠራ እናያለን፡፡ አንድ ቀን ወደ ሀገረ ስብከቱ ወደ ሦርያ ለስብከተ ወንጌል ሲሔድ ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በጐልማሳ አምሳል ተገልጦ “ወዳጄ ታዴዎስ ሆይ፣ እኔ ከአንተ ጋር ነኝና አትፍራ” ብሎ ሰላምታ ሰጥቶት ወደ ሰማይ ዐረገ፡፡ የሐዋርያት አለቃ ቅዱስ ጴጥሮስም እንደ አባትነቱ ወደ ሦርያ አብሮት ሔዶ ነበረ፡፡ ከከተማዋ አጠገብ ሲደርሱም አንድ ሽማግሌ በሮችን ጠምደው ሲያርሱ አገኙ፡፡ ቅዱስ ጴጥሮስም ሽማግሌውን ምግብ ለመናቸው፡፡
ሽማግሌው “በሮቼን ጠብቁ” ብላዋቸውም ሊያመጡላቸው ወደ ቤታቸው ሔዱ፡፡ እስኪመለሱ ቅዱስ ጴጥሮስ ሠላሳ ትልም ካረሰ በኋላ ቅዱስ ታዴዎስ በዚያ የነበረውን ሥንዴ ዘራበት፡፡ የተዘራውም ወዲያዉኑ በቅሎ፣ አድጎ፣ እሸት ሆነ፡፡ ሽማግሌው ምግብ ይዘው ከቤታቸው ሲመለሱም ሐዋርያት ያደረጉትን ተአምር አይተው ደነገጡ፡፡ ከእግራቸው ሥር ወድቀውም “እናንተ ከሰማይ የወረዳችሁ አማልክት ናችሁን?” አሏቸው፡፡ እነርሱም “እኛ የእግዚአብሔር ባሮች እንጂ አማልክት አይደለንም” አሉ፡፡ ሽማግሌውም ስላደረጋችሁልኝ በጎ ሥራ በምትሔዱበት ቦታ ኹሉ ልከተላችሁን? አሏቸው፡፡ እነርሱም “በሬዎቹን ለጌታቸው መልስና በቤትህ የምንበላውን ታዘጋጅልን ዘንድ ለባለቤትህ ንገራት ወደ ከተማዋ ገብተን እግዚአብሔር እስከሚጠራን ጊዜ ድረስ እንቆያለንና” አሏቸው፡፡
ሽማግሌውም የሥንዴው እሸት ይዘው፣ በሬዎቻቸውን እየነዱ ወደ ከተማ ሲሔዱ ሰዎች ወቅቱ የእርሻ እንጂ የእሸት ጊዜ ስላልነበረ እየተገረሙ “እሸቱን ከወዴት አገኘኸው?” አሏቸው፡፡ ሽማግሌው ግን መልስ አልሰጧቸውም፡፡ ሐዋርያት እንደዘዟቸው በሬዎቹን ለጌታቸው መልሰው ሚስታቸው ራት እንድታዘጋጅላቸው ነገሯት፡፡ የከተማው መኳንንት ስለ እሸቱ ሲሰሙ “በክፉ አሟሟት እንዳትሞት ከወዴት እንዳገኘኸው ንገረን” አሏቸው፡፡ ሽማግሌውም ሐዋርያት ያደረጉትን ሁሉና ወደ እርሳቸው ቤት ቢመጡ ሊያገኟቸው እንደሚችሉ ነገሯቸው፡፡ መኳንንቱም ሰይጣን ልቡናቸዉን አነሳስቶታልና ሐዋርያቱን ለመግደል ወሰኑ፡፡ ሌሎች ግን “አምላካቸው ኢየሱስ የሚሹትን ኹሉ ያደርግላቸዋልና ልንገድላቸው አንችልም፡፡ ይልቅ በከተማው በር አመንዝራ ሴት ርቃኗን ብናስቀምጥ ወደ ከተማችን አይገቡም” አሉ፡፡
እንደተባባሉትም አደረጉ፤ ሐዋርያቱ ግን በሰዎቹ ልብና በሴቲቱ ላይ ያደሩትን ርኩሳን መንፈስ አስወጥተው በማስተማር በሥላሴ ስም አጥምቀው አገልጋዮችን ሾሙላቸው፡፡ ያቺንም ሴት ዲያቆናዪት አደርጎ ሾማት፡፡ ብዙ ድንቅና ተአምራትም አደረጉ፡፡ ሕዝቡም በእግዚአብሔር አመኑ፡፡ ከዚህ በኋላ አንድ ሰይጣን ያደረበትና ገንዘብ የሚወድ ጐልማሳ ባለጸጋም ታዴዎስን በበዙ ተፈታተነው እርሱም ጌታችን እንደተናገረ ግመል በመርፌ ቀዳዳ ስትሾልክ አሳየው፡፡ ያ ባለጸጋም ከቅዱስ ታዴዎስ እግር ስር ወድቆ ይቅርታ ጠየቀ ገንዘቡንም ሁሉ ለድሆች አከፋፈለ፡፡ ተምሮና አምኖም ተጠመቀ፡፡ ቅዱስ ታዴዎስ በየአገሩ እየተዘዋወረ ወንጌልን ሲሰብክ ቆይቶ ከአይሁድና ከአረማውያን ዘንድ ብዙ መከራ ከደረሰበት በኋላ አገልግሎቱን ፈጽሞ ሐምሌ 2 ቀን በሰማዕትነት ዐርፏል፡፡ በብዙ ስጋዊ መከራ ውስጥ የሚያልፉ ቅዱሳን ገዳማውያንም የሐዋርያትን ፈለግ ተከትለው ዓለምን ንቀዋልና ገዳማቸውንም እንደግፍ፣ በዓታቸውንም እናጽና፡፡ የበረከታቸውም ተሳታፊ እንሁን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444