"ቀይ ባህርን የሚያክል ትልቅ ሀብት ግመል ይጠጣበት ብለው ሰጥተዋል የሚለውን በወቅቱ ብረዳ ኖሮ፣ ለመለስ ዜናዊ የተዘፈነውን የሀዘን ዜማ ላይ አልዘፍንም ነበር ሲል "አንጋፋው ድምጻዊ ንዋይ ደበበ ተናገረ
ከአርትስ ቲቪ ጋር ባደረገው አነጋጋሪ ቆይታ፣ ስለ ቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ህልፈት ባወጣው የለቅሶ ዜማ የተሰማውን ቁጭት ገለፇል።
✅ ስለ ይቅርታው፦ ለቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር ባወጣው ዜማ የኢትዮጵያን ህዝብን ይቅርታ መጠየቁን ገልፇል።
"አሰብን ለካ በአደራ ያስረከቡት እሳቸው መሆኑ አሁን ነው በደንብ እየገባኝ የመጣ" ብሏል።
✅ ስለ ህዳሴ ግድብ፦ ለግድቡ ምረቃ በ3 ቀናት ውስጥ አዲስ ስራ ማቅረቡንና ለዚህም ከጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ምስጋና እንደቀረበለት ገልጿል።
✅ የጥበብ ጉዞ፦ ንዋይ እስካሁን ለተለያዩ ድምጻዊያን ከ150 በላይ ዜማዎችንና ግጥሞችን ማበርከቱንም ጠቁሟል።
ከአርትስ ቲቪ ጋር ባደረገው አነጋጋሪ ቆይታ፣ ስለ ቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ህልፈት ባወጣው የለቅሶ ዜማ የተሰማውን ቁጭት ገለፇል።
✅ ስለ ይቅርታው፦ ለቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር ባወጣው ዜማ የኢትዮጵያን ህዝብን ይቅርታ መጠየቁን ገልፇል።
"አሰብን ለካ በአደራ ያስረከቡት እሳቸው መሆኑ አሁን ነው በደንብ እየገባኝ የመጣ" ብሏል።
✅ ስለ ህዳሴ ግድብ፦ ለግድቡ ምረቃ በ3 ቀናት ውስጥ አዲስ ስራ ማቅረቡንና ለዚህም ከጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ምስጋና እንደቀረበለት ገልጿል።
✅ የጥበብ ጉዞ፦ ንዋይ እስካሁን ለተለያዩ ድምጻዊያን ከ150 በላይ ዜማዎችንና ግጥሞችን ማበርከቱንም ጠቁሟል።
5 months ago