1 hr. ago
4 hours ago
ካናዳ መግባት አትችልም
#ethiopia | ጋናዊው የመካከለኛ መስመር ተጨዋች ቶማስ ፓርቲይ ካናዳ ለመግባት መከልከሉን ተከትሎ አገሩ ከፓናማ ጋር የምታደርገው የመክፈቻ ጨዋታ ላይ አይሳተፍም።
የ32 ዓመቱ ተጨዋች እ.አ.አ ከ2020 እስከ 2022 ድረስ በአራት ሴቶች ሰባት የአስገድዶ መድፈር እና አንድ ከወሲባዊ ጥቃት ጋር የተያያዙ ክሶች ቀርበውበታል።
ተጨዋቹ በሚቀጥለው ዓመት ፍርድ ቤት የሚቀርብ ሲሆን፤ ጥፋተኛ አይደለሁም ብሏል።
ፊፋ ባወጣው መግለጫ የቀድሞው የአርሰናል ተጨዋች እና የአሁኑ የስፔኑ ቪሪየል ተጨዋች የጋና ቡድን ስልጠና ማዕከል ከነበረው ቦስተን ወደ ካናዳ ለመግባት የቪዛ ማመልከቻው በካናዳ መንግሥት ውድቅ እንደተደረገበት አረጋግጧል።
ዓለም አቀፉ የእግር ኳስ መሪ ድርጅት "ፊፋ የቪዛ አሰጣጥን ጨምሮ በአስተናጋጅ አገራት የኢሚግሬሽን ሂደት ተሳትፎ የለውም።
"የአስተናጋጅ አገሩ መንግሥት ማን ቪዛ ማግኘት እንዳለበት እና ወደ አገር ውስጥ እንዲገባ ማን እንደሚፈቀድለት የመጨረሻውን ውሳኔ ይወስናል" ሲል አክሏል።
በካናዳ መንግሥት ድረ ገፅ የጉብኝት ሕግ ዝርዝር ላይ "ወንጀል ሰርተው ወይንም በወንጀል ፍርድ ተሰጥቶብዎ ከሆነ ወደ ካናዳ መግባት ላይፈቀድልዎ ይችላል" ይላል።
ቶማስ ፓርቲይ ሁሉንም የቀረቡበትን ክሶች ጥፋተኛ አለመሆኑን የገለፀ ሲሆን፤ እስካሁንም የጥፋተኝነት ብይን ሳይሰጠው የፍርድ ቤት ቀጠሮውን እየተጠባበቀ ነው።
የካናዳ የኢምግሬሽን፣ ስደተኞች እና ዜግነት ቢሮ ለቢቢሲ በላከው መግለጫ "ካናዳ የ2026ቱን የዓለም ዋንጫ በማስተናገዷ ኩራት ይሰማታል።
የካናዳዊያንን ደኅንነት እና ፀጥታ በመጠበቅ የተሳካ ሁነት ለማዘጋጀት እየሰራች ነው።
"ካናዳ ትላልቅ ሁነቶችን ማዘጋጀት የካናዳን የኢምግሬሽን ሕጎች አይቀይርም የሚል ፅኑ አቋም አላት" ብሏል።
"ወደ ካናዳ የሚመጣ ማንኛውም ሰው በግለሰብ ደረጃ ይመዘናል፤ ይህም ባሉ እውነታቸው እና በሚተገበሩ ሕጎች ተመስርቶ ነው" ሲል መግለጫው አክሏል።
የአሜሪካ የጉሙሩክ እና ድንበር ጥበቃ ቢሮ በበኩሉ አሜሪካ የፓርቲይ የፍርድ ቤት ጉዳይን እንደምታውቅ፤ ነገር ግን በዚህ ጊዜ በወንጀል ብይን ስላልተሰጠው ወደ አሜሪካ እንዲገባ መደረጉን ገልጿል።
#bbcnews #ቶማስፓርቴ #tomaspartie #ጊጡተመስገን #ሚዲያናኮሚኒኬሽን #getutemesgen #mediacommunication
#ethiopia | ጋናዊው የመካከለኛ መስመር ተጨዋች ቶማስ ፓርቲይ ካናዳ ለመግባት መከልከሉን ተከትሎ አገሩ ከፓናማ ጋር የምታደርገው የመክፈቻ ጨዋታ ላይ አይሳተፍም።
የ32 ዓመቱ ተጨዋች እ.አ.አ ከ2020 እስከ 2022 ድረስ በአራት ሴቶች ሰባት የአስገድዶ መድፈር እና አንድ ከወሲባዊ ጥቃት ጋር የተያያዙ ክሶች ቀርበውበታል።
ተጨዋቹ በሚቀጥለው ዓመት ፍርድ ቤት የሚቀርብ ሲሆን፤ ጥፋተኛ አይደለሁም ብሏል።
ፊፋ ባወጣው መግለጫ የቀድሞው የአርሰናል ተጨዋች እና የአሁኑ የስፔኑ ቪሪየል ተጨዋች የጋና ቡድን ስልጠና ማዕከል ከነበረው ቦስተን ወደ ካናዳ ለመግባት የቪዛ ማመልከቻው በካናዳ መንግሥት ውድቅ እንደተደረገበት አረጋግጧል።
ዓለም አቀፉ የእግር ኳስ መሪ ድርጅት "ፊፋ የቪዛ አሰጣጥን ጨምሮ በአስተናጋጅ አገራት የኢሚግሬሽን ሂደት ተሳትፎ የለውም።
"የአስተናጋጅ አገሩ መንግሥት ማን ቪዛ ማግኘት እንዳለበት እና ወደ አገር ውስጥ እንዲገባ ማን እንደሚፈቀድለት የመጨረሻውን ውሳኔ ይወስናል" ሲል አክሏል።
በካናዳ መንግሥት ድረ ገፅ የጉብኝት ሕግ ዝርዝር ላይ "ወንጀል ሰርተው ወይንም በወንጀል ፍርድ ተሰጥቶብዎ ከሆነ ወደ ካናዳ መግባት ላይፈቀድልዎ ይችላል" ይላል።
ቶማስ ፓርቲይ ሁሉንም የቀረቡበትን ክሶች ጥፋተኛ አለመሆኑን የገለፀ ሲሆን፤ እስካሁንም የጥፋተኝነት ብይን ሳይሰጠው የፍርድ ቤት ቀጠሮውን እየተጠባበቀ ነው።
የካናዳ የኢምግሬሽን፣ ስደተኞች እና ዜግነት ቢሮ ለቢቢሲ በላከው መግለጫ "ካናዳ የ2026ቱን የዓለም ዋንጫ በማስተናገዷ ኩራት ይሰማታል።
የካናዳዊያንን ደኅንነት እና ፀጥታ በመጠበቅ የተሳካ ሁነት ለማዘጋጀት እየሰራች ነው።
"ካናዳ ትላልቅ ሁነቶችን ማዘጋጀት የካናዳን የኢምግሬሽን ሕጎች አይቀይርም የሚል ፅኑ አቋም አላት" ብሏል።
"ወደ ካናዳ የሚመጣ ማንኛውም ሰው በግለሰብ ደረጃ ይመዘናል፤ ይህም ባሉ እውነታቸው እና በሚተገበሩ ሕጎች ተመስርቶ ነው" ሲል መግለጫው አክሏል።
የአሜሪካ የጉሙሩክ እና ድንበር ጥበቃ ቢሮ በበኩሉ አሜሪካ የፓርቲይ የፍርድ ቤት ጉዳይን እንደምታውቅ፤ ነገር ግን በዚህ ጊዜ በወንጀል ብይን ስላልተሰጠው ወደ አሜሪካ እንዲገባ መደረጉን ገልጿል።
#bbcnews #ቶማስፓርቴ #tomaspartie #ጊጡተመስገን #ሚዲያናኮሚኒኬሽን #getutemesgen #mediacommunication
4 hours ago
የኢትዮጵያ ተስፋ የሚለመልመው በሰለጠነ የፖለቲካ አውድ ነው - ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ የኢትዮጵያ ተስፋ የሚለመልመው በሰለጠነ የፖለቲካ አውድ ነው አሉ፡፡
የኢትዮጵያ ሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ም/ቤት በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ አስተዋጽኦ ላበረከቱ ባለድርሻ አካላት የእውቅናና የምስጋና መርሐ ግብር አካሂዷል።
ፕሬዚዳንት ታዬ በዚሁ ወቅት ባስተላለፉት መልዕክት፥ የዲሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ እውን የሚሆነው በተቋማት ጥንካሬ ብቻ ሳይሆን በዜጎች በሳል ተሳትፎ ጭምር መሆኑን አስገንዝበዋል፡፡
ኢትዮጵያውያን በነቂስ ወጥተው ድምጻቸውን በመስጠት ለምርጫው ስኬታማነት ከፍተኛ ሚና መወጣታቸውን ገልጸው፥ የኢትዮጵያ ተስፋ የሚለመልመው በሰለጠነ የፖለቲካ አውድ ነው ብለዋል፡፡
በመርሐ ግብሩ ላይ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ፣ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፣ ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ኃላፊዎች፣ የሲቪል ማህበራት፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች ተወካዮችና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል።
በቅድስት አባተ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ የኢትዮጵያ ተስፋ የሚለመልመው በሰለጠነ የፖለቲካ አውድ ነው አሉ፡፡
የኢትዮጵያ ሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ም/ቤት በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ አስተዋጽኦ ላበረከቱ ባለድርሻ አካላት የእውቅናና የምስጋና መርሐ ግብር አካሂዷል።
ፕሬዚዳንት ታዬ በዚሁ ወቅት ባስተላለፉት መልዕክት፥ የዲሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ እውን የሚሆነው በተቋማት ጥንካሬ ብቻ ሳይሆን በዜጎች በሳል ተሳትፎ ጭምር መሆኑን አስገንዝበዋል፡፡
ኢትዮጵያውያን በነቂስ ወጥተው ድምጻቸውን በመስጠት ለምርጫው ስኬታማነት ከፍተኛ ሚና መወጣታቸውን ገልጸው፥ የኢትዮጵያ ተስፋ የሚለመልመው በሰለጠነ የፖለቲካ አውድ ነው ብለዋል፡፡
በመርሐ ግብሩ ላይ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ፣ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፣ ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ኃላፊዎች፣ የሲቪል ማህበራት፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች ተወካዮችና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል።
በቅድስት አባተ
7 hours ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና)አሜሪካና ኢራን በ24 ሰአታት ውስጥ የሰላም ስምምነት እንደሚፈራረሙ ፓኪስታን አስታወቀች፡፡ የፓኪስታን ጠቅላይ ሚኒስትር ሻህባዝ ሸሪፍ በአሜሪካና በኢራን መካከል ስምምነቱ በ24 ሰአታት ውስጥ እንደሚከናወን ገለፁ፡፡ ሚኒስትሩ በኤክስ ገፃቸው ላይ ‹‹ለወራት የዘለቀውን የመካከለኛው ምስራቅ ጦርነት ለማስቆም በሚችለው የሰላም ረቂቅ አሜሪካና ኢራን ስምምነት ላይ ደርሰዋል›› ያሉ ሲሆን ፓኪስታን አሁን የኤሌክትሮኒክስ መፈራረሚያ ሰነድ እያዘጋጀች እንደምትገኝ አስታውቀዋል፡፡
በኤሌክትሮኒክስ የሚደረገው ይህ ስምምነት በሚቀጥሉት 24 ሰአታት ውስጥ እንደሚፈረም ገልፀውም በመጪው ሳምንት ደግሞ በከፍተኛ ባለስልጣናት መካከል የቴክኒክ ውይይቱ እንደሚጀመር አስረድተዋል፡፡ ጨምረውም ሁለቱም አገራት በቀጠናውና በአለም ሰላም እንዲመጣ በድርድሩ ወቅት ላሳዩት ቁርጠኝነት ምስጋናቸውን አቅርበዋል፡፡ ሮይተርስ እንደዘገበው ደግሞ አሜሪካና ኢራን በነገው እለት በከፍተኛ ባለስልጣናት መካከል በስምምነት ሰነዱ ላይ ይፈራረማሉ፡፡
በዚህ የፊርማ ስነስርአት ከአሜሪካ ምክትል ፕሬዝደንቱ ጄዲ ቫንስ እንደሚገኙና ከኢራን በኩል ደግሞ የፓርላማ አፈጉባኤው መሀመድ ባክር ጋሊባፍ እንደሚወከሉ የጠቀሰው ዘገባው የፊርማው ቦታ ምናልባትም ጄኔቭ እንደሚሆን አስረድቷል፡፡ የስምምነት ሰነዱ ምን እንዳካተተ የተባለ ነገር የለም፡፡ ይሁን እንጂ የኢራን ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አባስ አግካራቺ በአገራቸው ቴሌቪዥን ባሰሙት ንግግር ‹‹በስምምነቱ ስትራቴጂያዊ ስኬት አግኝተናል፡፡ በጦርነቱ ኢራን አሸንፋለች›› በማለት አስታውቀዋል፡፡
በኤሌክትሮኒክስ የሚደረገው ይህ ስምምነት በሚቀጥሉት 24 ሰአታት ውስጥ እንደሚፈረም ገልፀውም በመጪው ሳምንት ደግሞ በከፍተኛ ባለስልጣናት መካከል የቴክኒክ ውይይቱ እንደሚጀመር አስረድተዋል፡፡ ጨምረውም ሁለቱም አገራት በቀጠናውና በአለም ሰላም እንዲመጣ በድርድሩ ወቅት ላሳዩት ቁርጠኝነት ምስጋናቸውን አቅርበዋል፡፡ ሮይተርስ እንደዘገበው ደግሞ አሜሪካና ኢራን በነገው እለት በከፍተኛ ባለስልጣናት መካከል በስምምነት ሰነዱ ላይ ይፈራረማሉ፡፡
በዚህ የፊርማ ስነስርአት ከአሜሪካ ምክትል ፕሬዝደንቱ ጄዲ ቫንስ እንደሚገኙና ከኢራን በኩል ደግሞ የፓርላማ አፈጉባኤው መሀመድ ባክር ጋሊባፍ እንደሚወከሉ የጠቀሰው ዘገባው የፊርማው ቦታ ምናልባትም ጄኔቭ እንደሚሆን አስረድቷል፡፡ የስምምነት ሰነዱ ምን እንዳካተተ የተባለ ነገር የለም፡፡ ይሁን እንጂ የኢራን ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አባስ አግካራቺ በአገራቸው ቴሌቪዥን ባሰሙት ንግግር ‹‹በስምምነቱ ስትራቴጂያዊ ስኬት አግኝተናል፡፡ በጦርነቱ ኢራን አሸንፋለች›› በማለት አስታውቀዋል፡፡
8 hours ago
ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን የቀድሞ የቦርድ ሰብሳቢ ሙአዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ሽኝት ተደረገ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን የሥራ አመራር ቦርድ የቀድሞ ሰብሳቢ ሙአዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ሽኝት ተደረገላቸው።
በሽኝት መርሐ ግብሩ ላይ የፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን የቦርድ ሰብሳቢ ሆነው ኃላፊነቱን የተረከቡት የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር እናትዓለም መለሰን ጨምሮ የቦርዱ አባላትና የተቋሙ የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል፡፡
ሙአዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት የቀድሞዎቹ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እና ዋልታ ሚዲያ እና ኮሙኒኬሽን ተዋህደው ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽንን ከመሰረቱበት ጊዜ አንስቶ የቦርድ ሰብሳቢ ሆነው አገልግለዋል።
በዚህም ውህደቱን ስኬታማ ከማድረግ ጀምሮ አዲሱ ተቋም ጠንካራ ሚዲያ እንዲሆን የላቀ አስተዋጽኦ አበርክተዋል።
ሚኒስትሯ በሽኝት መርሐ ግብሩ ላይ ሙአዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ላከናወኗቸው ስራዎች ምስጋና አቅርበዋል።
ሙአዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን የቦርድ ሰብሳቢ ሆነው መመደባቸው ይታወቃል።
በሔብሮን ዋልታው
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን የሥራ አመራር ቦርድ የቀድሞ ሰብሳቢ ሙአዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ሽኝት ተደረገላቸው።
በሽኝት መርሐ ግብሩ ላይ የፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን የቦርድ ሰብሳቢ ሆነው ኃላፊነቱን የተረከቡት የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር እናትዓለም መለሰን ጨምሮ የቦርዱ አባላትና የተቋሙ የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል፡፡
ሙአዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት የቀድሞዎቹ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እና ዋልታ ሚዲያ እና ኮሙኒኬሽን ተዋህደው ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽንን ከመሰረቱበት ጊዜ አንስቶ የቦርድ ሰብሳቢ ሆነው አገልግለዋል።
በዚህም ውህደቱን ስኬታማ ከማድረግ ጀምሮ አዲሱ ተቋም ጠንካራ ሚዲያ እንዲሆን የላቀ አስተዋጽኦ አበርክተዋል።
ሚኒስትሯ በሽኝት መርሐ ግብሩ ላይ ሙአዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ላከናወኗቸው ስራዎች ምስጋና አቅርበዋል።
ሙአዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን የቦርድ ሰብሳቢ ሆነው መመደባቸው ይታወቃል።
በሔብሮን ዋልታው
Sponsored by
Surafel
15 hours ago
የአሜሪካዋ ግዛት ምክር ቤት ለአድዋ ድል መታሰቢያ ቀን ሰየመ
#fastmereja I በአሜሪካ፣ የፔንሲልቪኒያ ግዛት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ የአውሮፓዊያኑ 'መጋቢት 2' በግዛቱ የአድዋ ድል መታሰቢያ ቀን እንዲሆን የቀረበን የውሳኔ ሐሳብ በከፍተኛ ድምጽ አፀደቀ።
ይህ 'ኤችአር 441' የተሰኘው የውሳኔ ሐሳብ የፀደቀው ባለፈው ሳምንት በግዛቲቱ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በተደረገ የድምጽ አሰጣጥ ሥነ ሥርዓት ነው።
በአሜሪካ የግዛቶች ምክር ቤት አሠራር መሠረት፣ ይህ ውሳኔ በግዛቲቱ የሕግ መዝገብ ላይ የአድዋ ድል በይፋ ዕውቅና ያገኘበት ታሪካዊ ሰነድ ሆኖ በቋሚነት ይቀመጣል።
ይህ የውሳኔ ሐሳብ ረቂቅ፣ የአውሮፓውያኑ 'ማርች 2 ቀን 2026' የ130ኛ 'የአድዋ ድል ቀን' ሆኖ በፔንሲልቬኒያ ግዛት ዕውቅና እንዲሰጠው የሚደነግግ ነው።
ውሳኔው በሪፐብሊካን እና በዲሞክራቲክ ፓርቲ እንደራሴዎች በተሰጠ 195 ከፍተኛ የድጋፍ ድምጽ እና በ6 ተቃውሞ ብቻ ነው የፀደቀው።
ረቂቁ የቀረበው ከወራት በፊት ቢሆንም የምክር ቤቱን የውስጥ አሠራሮችን አልፎ፣ ውይይቶች ተደርገውበት ከቆየ በኋላ የውሳኔ ድምጽ የተሰጠበት ግን ባለፈው ሳምንት ነው።
''ኤችአር 441'' ረቂቅ የውሳኔ ሐሳቡን ለፔንሴልቬኒያ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ያቀረቡት የሰሜን ፊላደልፊያ ሜንገመሪ ካውንቲ፣ የሕዝብ ተወካይ የሆኑት ሴናተር ቤንጃሚን ሳንቼዝ ናቸው።
ቢቢሲ የፀደቀውን የውሳኔ ሐሳብ አስመልክቶ ተጨማሪ ማብራሪያ እንዲሰጡት ሴናተሩን በኢሜይል ጥያቄ አቅርቦላቸው የነበረ ሲሆን፣ ይህ ዘገባ እስኪጠናቀር ድረስ ምላሽ አልሰጡም።
ሆኖም እርሳቸው ረቂቁን ባቀረቡት ዕለት በምክር ቤቱ ባደረጉት ንግግር፣ አድዋ ለአፍሪካ አሜሪካዊያን ያለውን ታላቅ ትርጉም አውስተዋል።
የምክር ቤቱ አባል ሴናተር ቤንጃሚን ሳንቼዝ በዕለቱ በንባብ ባሰሙት የመክፈቻ ንግግር በዘመናዊ የዓለም ታሪክ ውስጥ አድዋ የማይናቅ ቦታ እንዳለው ካወሱ በኋላ "ኢትዮጵያዊው ንጉሥ ዳግማዊ ምንሊክ እና ባለቤታቸው ጣይቱ ብጡል በአመራር ሰጪነት አገራቸውን ከቅኝ ገዥ ተቀራማቾች" ማስጣላቸውን አብራርተዋል።
ይህም ለአፍሪካ አሜሪካዊያን፣ በአገረ ግዛቱ ውስጥ ለሚኖሩ ትውልደ ኢትዮጵያዊያን ሁሉ ታላቅ ኩራት ነው ብለዋል።
የፔንሲልቬኒያ ግዛት የተወካዮች ምክር ቤት በበኩሉ በድረ ገጹ ባሰፈረው ጽሑፍ አውሮፓውያን የአፍሪካ አገራትን ቅኝ ግዛት በያዙበት እና መቼም ነፃ የሚወጡ በማይመስልበት በዚያን ወቅት ኢትዮጵያ ነፃነቷን በማስከበር የአደዋ ድልን አድንቋል።
በዚህም ኢትዮጵያ ቅኝ ያልተገዛች ብቸኛዋ አፍሪካዊት አገር በመሆን በ19ኛው እና በ20ኛው ክፍለ ዘመን በነበሩ የዓለም ኃያላን ዕውቅና ማግኘቷን ገልጿል።
በመሆኑም የአውሮፓውያኑ መጋቢት 2 በፔንሲልቬኒያ ግዛት "የአድዋ ድል መታሰቢያ ቀን" እንዲሆን ውሳኔ ማሳለፉን አስታውቋል።
"የአድዋ ድል ቀንን በማክበር የአሜሪካን ታሪክንም እናከብራለን" ብሏል።
ምክር ቤቱ ያሳለፈውን ውሳኔ በኢትዮጵያ እና በአሜሪካ ግንኙነት ላይ የሚሠራው 'አሜሪካን ኢትዮጵያን ፐብሊክ አፌርስ ኮሚቴ' አወድሶታል።
"የፔንሲልቬኒያ ምክር ቤት በውሳኔው ከአድዋ የተቀሰመው ትምህርት ዛሬም ድረስ ወሳኝ መሆኑን የሚያሳይ ትልቅ መልዕክት አስተላልፏል። በዓለም ሚሊዮኖችን ለሚያነሳሳ እና ለሚያኮራ ለዚህ ታሪካዊ ቀን ዕውቅና በመስጠቱ እናመሰግናለን" ብሏል።
ኮሚቴው ኤችአር 441 ረቂቅ የውሳኔ ሐሳቡን ለፔንሴልቬኒያ ምክር ቤት ላቀረቡት የሕዝብ ተወካይ ቤንጃሚን ሳንቼዝም ምስጋናውን አቅርቧል።
በኮሎራዶ ግዛት የአውሮራ ከተማ ምክር ቤት እንደራሴ እና የሪፐብሊካን ፓርቲ አባል የሆኑት ትውልደ ኢትዮጵያዊው አቶ አምሳሉ ፀጋዬ ኤችአር 441' የተባለው ውሳኔ በምክር ቤቱ ባሉ ሁለቱም ፓርቲዎች [ ዲሞክራት እና ሪፐብሊካን] በከፍተኛ ድምጽ የጸደቀ መሆኑን ለቢቢሲ ተናግረዋል።
ውሳኔው የአውሮፓውያኑ መጋቢት 2 የኢትዮጵያ አርበኞች በ1896 በአድዋ ተራሮች የጣሊያንን ዘመናዊ ጦር ድል ያደረጉበትን ዕለት ለማስታወስ የተላለፈ መሆኑንም አክለዋል።
13 ሚሊዮን ሕዝብ በሚኖርባት ፔንሲልቬኒያ ግዛት በርካታ ትውልደ ኢትዮጵያን ፊላዴልፊያን ጨምሮ በሌሎች የግዛቲቱ ትልልቅ ከተሞች ውስጥ ይኖራሉ።
"የኢትዮጵያ ታሪክ በኢትዮጵያውያን ብቻ ተወስኖ የሚቀር አይደለም" ያሉት አቶ አምሳሉ፣ "ያ ታሪክ የአፍሪካውያን እና የጥቁር አሜሪካውያን ታሪክም ጭምር ነው" በማለት፣ የድል ቀኑ በፔንሲልቬኒያ ግዛት እንዲታሰብ መደረጉ ወርቃማ ዕድልን የሚፈጥር እንደሆነም ገልጸዋል።
የአድዋ ድል በተመሳሳይ እርሳቸው በተወከሉበት ኮሎራዶ ግዛት፣ አውሮራ ከተማ ምክር ቤትም ዕውቅና ተሰጥቶት 'የጥቁሮች ታሪክ ከሚዘከርበት ወር' ጋር ተጣምሮ የሚከበር በዓል እንደሆነም አስታውሰዋል።
ጉዳዩ ወደ ምክር ቤቱ ከመምጣቱ በፊት ከፍተኛ እንቅስቃሴ ሲደረግበት እንደነበር ያወሱት አቶ አምሳሉ "ይህ ታሪካዊ ድል ለኢትዮጵያውያን፣ ለአሜሪካውያን፣ ለጥቁሮች በሙሉ ትልቅ ዕድል ነው" ብለዋል።
በግዛቲቱ 'መጋቢት 2፣ 2026 'ለ130ኛው የዓድዋ በዓል' መታሰቢያ እንዲሆን ተወሰነ ሲባል ትርጉሙ ምንድነው? ለምንስ ውሳኔው ረዥም ጊዜን ሊወስድ ቻለ በሚል የተጠየቁት አቶ አምሳሉ፣ በምክር ቤት አሠራር የውሳኔ ሐሳቦች (ሪዞሉሽንስ) ብዙ ማለፍ ያለባቸው ሂደት ስላለ ነው ብለዋል።
'መጋቢት 2' የአድዋ ቀን መባሉ ደግሞ ለአንድ ጊዜና ለአንድ ዓመት ብቻ ሳይሆን ቋሚና ቀጣይ እንደሆነ አብራርተዋል።
ዕለቱ ለአድዋ ድል መሰየሙ በተግባር ምን ማለት እንደሆነ ተጠይቀው በግዛቲቱ ቀን መቁጠሪያ (ካላንደር) ውስጥ 'የአድዋ ቀን' ተብሎ ተካትቶ ታስቦ ይውላል። ይህም ትልቅ ትርጉም ያለው ተዕምርታዊ (ሲምቦሊክ) ነው' ብለዋል።
ሆኖም ውሳኔው በዚያው ግዛት ተፈፃሚ የሚሆን እንጂ ወደ ፌደራል የሚያመራ እንዳልሆነም አክለዋል።
ይሁንና አድዋ በበርካታ ግዛቶች ዕውቅና እያገኘ ከመጣ፣ ወደፊት ኢትዮ- አሜሪካውያን፣ ጥቁር አሜሪካውያን እና የተለያዩ አደረጃጀቶች ጉዳዩን በጊዜ ሂደት ወደ ፌደራል ይዘውት እንዲሄዱ አንዳች ዕድል ሊፈጥረ እንደሚችል ያላቸውን ተስፋ ተናግረዋል።
አድዋ ኢትዮጵያ በአፄ ምንሊክ እና ባለቤታቸው እቴጌ ጣይቱ አመራር ሰጪነት የጣሊያን ወራሪዎችን ድል በመምታት ሉዓላዊነቷን አስከብራ የቆየችበት እና በዓለም አቀፍ ደረጃ የጥቁር ሕዝቦች ነፃነት እና ፀረ-ቅኝ ግዛት ትግል ምልክት የሆነ ታሪካዊ ድል ነው።
ከአድዋ ድል በኋላ በርካታ አገራት የፀረ-ቅኝ ግዛት ተጋድሏቸውን በማጠናከር ለዓመታት በዘለቀ ትግል ነፃነታቸውን መቀዳጀት ችለዋል።
በአፍሪካ ሁለት አገራት ቅኝ አለመገዛታቸውን ታሪክ የሚያስረዳ ሲሆን፣ ኢትዮጵያ ራሷን ያስከበረችው አርበኞቿ ባደረጉ ትግል ነው።
በአድዋ ጦርነት በሺዎች የሚቆጠሩ የጣሊያን ሠራዊት አባላት ሲገደሉ ሌሎች ሺህዎች ደግሞ ተማርከዋል። መድፎችን ጨምሮ ከፍተኛ መጠን ያለው የጦር መሳሪያዎችም መማረካቸውን ታሪክ ያስረዳል።
በተጨማሪም የጣሊያንን ሠራዊት ከመሩት መኮንኖች መካከል ጄነራል አልቤርቶኒ ሲማረክ ዋና አዛዥ ጄነራል ባራቴሪ ሸሽቶ አምልጧል።
ኢትዮጵያ ይህንን ታሪካዊ ድል የተጎናፀፈችበትን የካቲት 23 ቀንን በየዓመቱ በደማቅ ታሪካዊ ሁነቶች ታከብራለች።
ባለፈው የካቲት ወርም 130ኛው የአድዋ ድል በዓል ተከብሯል። ዘገባው የቢቢሲ አማርኛ ነው
#fastmereja I በአሜሪካ፣ የፔንሲልቪኒያ ግዛት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ የአውሮፓዊያኑ 'መጋቢት 2' በግዛቱ የአድዋ ድል መታሰቢያ ቀን እንዲሆን የቀረበን የውሳኔ ሐሳብ በከፍተኛ ድምጽ አፀደቀ።
ይህ 'ኤችአር 441' የተሰኘው የውሳኔ ሐሳብ የፀደቀው ባለፈው ሳምንት በግዛቲቱ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በተደረገ የድምጽ አሰጣጥ ሥነ ሥርዓት ነው።
በአሜሪካ የግዛቶች ምክር ቤት አሠራር መሠረት፣ ይህ ውሳኔ በግዛቲቱ የሕግ መዝገብ ላይ የአድዋ ድል በይፋ ዕውቅና ያገኘበት ታሪካዊ ሰነድ ሆኖ በቋሚነት ይቀመጣል።
ይህ የውሳኔ ሐሳብ ረቂቅ፣ የአውሮፓውያኑ 'ማርች 2 ቀን 2026' የ130ኛ 'የአድዋ ድል ቀን' ሆኖ በፔንሲልቬኒያ ግዛት ዕውቅና እንዲሰጠው የሚደነግግ ነው።
ውሳኔው በሪፐብሊካን እና በዲሞክራቲክ ፓርቲ እንደራሴዎች በተሰጠ 195 ከፍተኛ የድጋፍ ድምጽ እና በ6 ተቃውሞ ብቻ ነው የፀደቀው።
ረቂቁ የቀረበው ከወራት በፊት ቢሆንም የምክር ቤቱን የውስጥ አሠራሮችን አልፎ፣ ውይይቶች ተደርገውበት ከቆየ በኋላ የውሳኔ ድምጽ የተሰጠበት ግን ባለፈው ሳምንት ነው።
''ኤችአር 441'' ረቂቅ የውሳኔ ሐሳቡን ለፔንሴልቬኒያ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ያቀረቡት የሰሜን ፊላደልፊያ ሜንገመሪ ካውንቲ፣ የሕዝብ ተወካይ የሆኑት ሴናተር ቤንጃሚን ሳንቼዝ ናቸው።
ቢቢሲ የፀደቀውን የውሳኔ ሐሳብ አስመልክቶ ተጨማሪ ማብራሪያ እንዲሰጡት ሴናተሩን በኢሜይል ጥያቄ አቅርቦላቸው የነበረ ሲሆን፣ ይህ ዘገባ እስኪጠናቀር ድረስ ምላሽ አልሰጡም።
ሆኖም እርሳቸው ረቂቁን ባቀረቡት ዕለት በምክር ቤቱ ባደረጉት ንግግር፣ አድዋ ለአፍሪካ አሜሪካዊያን ያለውን ታላቅ ትርጉም አውስተዋል።
የምክር ቤቱ አባል ሴናተር ቤንጃሚን ሳንቼዝ በዕለቱ በንባብ ባሰሙት የመክፈቻ ንግግር በዘመናዊ የዓለም ታሪክ ውስጥ አድዋ የማይናቅ ቦታ እንዳለው ካወሱ በኋላ "ኢትዮጵያዊው ንጉሥ ዳግማዊ ምንሊክ እና ባለቤታቸው ጣይቱ ብጡል በአመራር ሰጪነት አገራቸውን ከቅኝ ገዥ ተቀራማቾች" ማስጣላቸውን አብራርተዋል።
ይህም ለአፍሪካ አሜሪካዊያን፣ በአገረ ግዛቱ ውስጥ ለሚኖሩ ትውልደ ኢትዮጵያዊያን ሁሉ ታላቅ ኩራት ነው ብለዋል።
የፔንሲልቬኒያ ግዛት የተወካዮች ምክር ቤት በበኩሉ በድረ ገጹ ባሰፈረው ጽሑፍ አውሮፓውያን የአፍሪካ አገራትን ቅኝ ግዛት በያዙበት እና መቼም ነፃ የሚወጡ በማይመስልበት በዚያን ወቅት ኢትዮጵያ ነፃነቷን በማስከበር የአደዋ ድልን አድንቋል።
በዚህም ኢትዮጵያ ቅኝ ያልተገዛች ብቸኛዋ አፍሪካዊት አገር በመሆን በ19ኛው እና በ20ኛው ክፍለ ዘመን በነበሩ የዓለም ኃያላን ዕውቅና ማግኘቷን ገልጿል።
በመሆኑም የአውሮፓውያኑ መጋቢት 2 በፔንሲልቬኒያ ግዛት "የአድዋ ድል መታሰቢያ ቀን" እንዲሆን ውሳኔ ማሳለፉን አስታውቋል።
"የአድዋ ድል ቀንን በማክበር የአሜሪካን ታሪክንም እናከብራለን" ብሏል።
ምክር ቤቱ ያሳለፈውን ውሳኔ በኢትዮጵያ እና በአሜሪካ ግንኙነት ላይ የሚሠራው 'አሜሪካን ኢትዮጵያን ፐብሊክ አፌርስ ኮሚቴ' አወድሶታል።
"የፔንሲልቬኒያ ምክር ቤት በውሳኔው ከአድዋ የተቀሰመው ትምህርት ዛሬም ድረስ ወሳኝ መሆኑን የሚያሳይ ትልቅ መልዕክት አስተላልፏል። በዓለም ሚሊዮኖችን ለሚያነሳሳ እና ለሚያኮራ ለዚህ ታሪካዊ ቀን ዕውቅና በመስጠቱ እናመሰግናለን" ብሏል።
ኮሚቴው ኤችአር 441 ረቂቅ የውሳኔ ሐሳቡን ለፔንሴልቬኒያ ምክር ቤት ላቀረቡት የሕዝብ ተወካይ ቤንጃሚን ሳንቼዝም ምስጋናውን አቅርቧል።
በኮሎራዶ ግዛት የአውሮራ ከተማ ምክር ቤት እንደራሴ እና የሪፐብሊካን ፓርቲ አባል የሆኑት ትውልደ ኢትዮጵያዊው አቶ አምሳሉ ፀጋዬ ኤችአር 441' የተባለው ውሳኔ በምክር ቤቱ ባሉ ሁለቱም ፓርቲዎች [ ዲሞክራት እና ሪፐብሊካን] በከፍተኛ ድምጽ የጸደቀ መሆኑን ለቢቢሲ ተናግረዋል።
ውሳኔው የአውሮፓውያኑ መጋቢት 2 የኢትዮጵያ አርበኞች በ1896 በአድዋ ተራሮች የጣሊያንን ዘመናዊ ጦር ድል ያደረጉበትን ዕለት ለማስታወስ የተላለፈ መሆኑንም አክለዋል።
13 ሚሊዮን ሕዝብ በሚኖርባት ፔንሲልቬኒያ ግዛት በርካታ ትውልደ ኢትዮጵያን ፊላዴልፊያን ጨምሮ በሌሎች የግዛቲቱ ትልልቅ ከተሞች ውስጥ ይኖራሉ።
"የኢትዮጵያ ታሪክ በኢትዮጵያውያን ብቻ ተወስኖ የሚቀር አይደለም" ያሉት አቶ አምሳሉ፣ "ያ ታሪክ የአፍሪካውያን እና የጥቁር አሜሪካውያን ታሪክም ጭምር ነው" በማለት፣ የድል ቀኑ በፔንሲልቬኒያ ግዛት እንዲታሰብ መደረጉ ወርቃማ ዕድልን የሚፈጥር እንደሆነም ገልጸዋል።
የአድዋ ድል በተመሳሳይ እርሳቸው በተወከሉበት ኮሎራዶ ግዛት፣ አውሮራ ከተማ ምክር ቤትም ዕውቅና ተሰጥቶት 'የጥቁሮች ታሪክ ከሚዘከርበት ወር' ጋር ተጣምሮ የሚከበር በዓል እንደሆነም አስታውሰዋል።
ጉዳዩ ወደ ምክር ቤቱ ከመምጣቱ በፊት ከፍተኛ እንቅስቃሴ ሲደረግበት እንደነበር ያወሱት አቶ አምሳሉ "ይህ ታሪካዊ ድል ለኢትዮጵያውያን፣ ለአሜሪካውያን፣ ለጥቁሮች በሙሉ ትልቅ ዕድል ነው" ብለዋል።
በግዛቲቱ 'መጋቢት 2፣ 2026 'ለ130ኛው የዓድዋ በዓል' መታሰቢያ እንዲሆን ተወሰነ ሲባል ትርጉሙ ምንድነው? ለምንስ ውሳኔው ረዥም ጊዜን ሊወስድ ቻለ በሚል የተጠየቁት አቶ አምሳሉ፣ በምክር ቤት አሠራር የውሳኔ ሐሳቦች (ሪዞሉሽንስ) ብዙ ማለፍ ያለባቸው ሂደት ስላለ ነው ብለዋል።
'መጋቢት 2' የአድዋ ቀን መባሉ ደግሞ ለአንድ ጊዜና ለአንድ ዓመት ብቻ ሳይሆን ቋሚና ቀጣይ እንደሆነ አብራርተዋል።
ዕለቱ ለአድዋ ድል መሰየሙ በተግባር ምን ማለት እንደሆነ ተጠይቀው በግዛቲቱ ቀን መቁጠሪያ (ካላንደር) ውስጥ 'የአድዋ ቀን' ተብሎ ተካትቶ ታስቦ ይውላል። ይህም ትልቅ ትርጉም ያለው ተዕምርታዊ (ሲምቦሊክ) ነው' ብለዋል።
ሆኖም ውሳኔው በዚያው ግዛት ተፈፃሚ የሚሆን እንጂ ወደ ፌደራል የሚያመራ እንዳልሆነም አክለዋል።
ይሁንና አድዋ በበርካታ ግዛቶች ዕውቅና እያገኘ ከመጣ፣ ወደፊት ኢትዮ- አሜሪካውያን፣ ጥቁር አሜሪካውያን እና የተለያዩ አደረጃጀቶች ጉዳዩን በጊዜ ሂደት ወደ ፌደራል ይዘውት እንዲሄዱ አንዳች ዕድል ሊፈጥረ እንደሚችል ያላቸውን ተስፋ ተናግረዋል።
አድዋ ኢትዮጵያ በአፄ ምንሊክ እና ባለቤታቸው እቴጌ ጣይቱ አመራር ሰጪነት የጣሊያን ወራሪዎችን ድል በመምታት ሉዓላዊነቷን አስከብራ የቆየችበት እና በዓለም አቀፍ ደረጃ የጥቁር ሕዝቦች ነፃነት እና ፀረ-ቅኝ ግዛት ትግል ምልክት የሆነ ታሪካዊ ድል ነው።
ከአድዋ ድል በኋላ በርካታ አገራት የፀረ-ቅኝ ግዛት ተጋድሏቸውን በማጠናከር ለዓመታት በዘለቀ ትግል ነፃነታቸውን መቀዳጀት ችለዋል።
በአፍሪካ ሁለት አገራት ቅኝ አለመገዛታቸውን ታሪክ የሚያስረዳ ሲሆን፣ ኢትዮጵያ ራሷን ያስከበረችው አርበኞቿ ባደረጉ ትግል ነው።
በአድዋ ጦርነት በሺዎች የሚቆጠሩ የጣሊያን ሠራዊት አባላት ሲገደሉ ሌሎች ሺህዎች ደግሞ ተማርከዋል። መድፎችን ጨምሮ ከፍተኛ መጠን ያለው የጦር መሳሪያዎችም መማረካቸውን ታሪክ ያስረዳል።
በተጨማሪም የጣሊያንን ሠራዊት ከመሩት መኮንኖች መካከል ጄነራል አልቤርቶኒ ሲማረክ ዋና አዛዥ ጄነራል ባራቴሪ ሸሽቶ አምልጧል።
ኢትዮጵያ ይህንን ታሪካዊ ድል የተጎናፀፈችበትን የካቲት 23 ቀንን በየዓመቱ በደማቅ ታሪካዊ ሁነቶች ታከብራለች።
ባለፈው የካቲት ወርም 130ኛው የአድዋ ድል በዓል ተከብሯል። ዘገባው የቢቢሲ አማርኛ ነው
17 hours ago
ጋና ከዩራጋይ የ2010 ዓለም ዋንጫ ሩብ ፍጻሜ ጨዋታ…
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በፈረንጆቹ 2010 አፍሪካዊቷ ሀገር ደቡብ አፍሪካ የዓለም ዋንጫን ማዘጋጀቷ ይታወሳል፡፡
በ2010 ለመጀመሪያ ጊዜ በአፍሪካ አህጉር በደቡብ አፍሪካ በተካሄደው ውድድር በሩብ ፍጻሜ መርሐ ግብር ጋና ከዩራጋይ ያደረጉት ጨዋታ በውድድሩ ከማይረሱ ክስተቶች መካከል አንዱ ነበር፡፡
በሶከር ሲቲ ስታዲየም አፍሪካዊቷን ሀገር ጋናን ከደቡብ አሜሪካዋ ሀገር ዩራጋይ ያገናኘው የሩብ ፍጻሜ ጨዋታ በመላው አፍሪካዊያን ዘንድ በጉጉት ነበር የተጠበቀው፡፡
አፍሪካ በታሪኳ ለመጀመሪያ ጊዜ ባዘጋጀችው የዓለም ዋንጫ ውደድር አዲስ የዓለም ዋንጫ ታሪክ በአፍሪካ ብሔራዊ ቡድን ሊጻፍ የተቃረበበት አጋጣሚ እንደነበርም ይታወሳል፡፡
በወቅቱ የጋና ብሔራዊ ቡድን የአፍሪካን በዓለም ዋንጫ ውድድር ከሩብ ፍጻሜ መሻገር ያለመቻል ታሪክ ሊቀይር መቃረቡም አይዘነጋም፡፡
ጨዋታው የሚደረግበት ሶከር ሲቲ ስታዲየም በቩቩዜላ ድምጽ የደመቀበት አጋጣሚ ይታወሳል፡፡
ጨዋታውን ጋና ማሸነፍ ብትችል አፍሪካ በታሪኳ ለመጀመሪያ ጊዜ የዓለም ዋንጫን ማዘጋጀት ብቻ ሳይሆን በመድረኩ ግማሽ ፍጻሜ በመግባትም በዓለም ዋንጫ ውድድር አዲስ ምዕራፍ የምትከፍትበት ነበር፡፡
በጨዋታው ሁለቱም ብሔራዊ ቡድን ጥሩ እንቅስቃሴ ያሳዩ ሲሆን የመጀመሪያው አጋማሽ መጠናቀቂያ ላይ ሱሌ ሙንታሪ ግብ አስቆጥሮ ጋና 1 ለ 0 እየመራች ወደ መልበሻ ክፍል ማምራት ችለዋል፡፡
መላው አፍሪካውያን በሱሌ ሙንታሪ አማካኝነት ግቧ ስትቆጠር የነበራቸው ደስታ ወደር አልነበረውም፡፡
ከእረፍት መልስ 55ኛው ደቂቃ ላይ ዲያጎ ፎርላ ለዩራጋይ ብሔራዊ ቡድን ግብ በማስቆጠር ሀገሩን አቻ ማድረጉ ይታወሳል፡፡
የዩራጋይ ብሔራዊ ቡድን የፊት መስመር ተጫዋች ሉዊስ ሰዋሬዝ ኳስ በእጁ በመመለሱ ጋና የፍጹም ቅጣት ምት ብታገኝም አሳሞጂያን ሳይጠቀምበት መቅረቱ አይዘነጋም፡፡
አሳሞጂያን ሀገሩ ጋና ወደ ግማሽ ፍጻሜው የምታልፍበትን ዕድል መጠቀም ባለመቻሉ መላው አፍሪካዊያንን ያስቆጨ ክስተት ነበር፡፡
ጨዋታው 1 ለ 1 በሆነ አቻ ውጤት መጠናቀቁን ተከትሎ ወደ መለያ ምት ማምራታቸው ይታወሳል፡፡
በዚህም አሸናፊውን እና ግማሽ ፍጻሜውን የሚቀላቀለውን ብሔራዊ ቡድን ለመለየት በተሰጠው የመለያ ምት ዩራጋይ አሸናፊ ሆነች፡፡
አፍሪካም በዓለም ዋንጫ ታሪክ ግማሽ ፍጻሜ መድረስ ሳትችል በመቅረቷ መላው አፍሪካ ማዘኑ ይታወሳል፡፡
ከዚያ በኋላ ግን ሞሮኮ በ2022 የዓለም ዋንጫ ግማሽ ፍጻሜ በመግባት በመድረኩ ግማሽ ፍጻሜ መድረስ የቻለች ቀዳሚዋ አፍሪካዊት ሀገር መሆን ችላለች፡፡
በወንድማገኝ ጸጋዬ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በፈረንጆቹ 2010 አፍሪካዊቷ ሀገር ደቡብ አፍሪካ የዓለም ዋንጫን ማዘጋጀቷ ይታወሳል፡፡
በ2010 ለመጀመሪያ ጊዜ በአፍሪካ አህጉር በደቡብ አፍሪካ በተካሄደው ውድድር በሩብ ፍጻሜ መርሐ ግብር ጋና ከዩራጋይ ያደረጉት ጨዋታ በውድድሩ ከማይረሱ ክስተቶች መካከል አንዱ ነበር፡፡
በሶከር ሲቲ ስታዲየም አፍሪካዊቷን ሀገር ጋናን ከደቡብ አሜሪካዋ ሀገር ዩራጋይ ያገናኘው የሩብ ፍጻሜ ጨዋታ በመላው አፍሪካዊያን ዘንድ በጉጉት ነበር የተጠበቀው፡፡
አፍሪካ በታሪኳ ለመጀመሪያ ጊዜ ባዘጋጀችው የዓለም ዋንጫ ውደድር አዲስ የዓለም ዋንጫ ታሪክ በአፍሪካ ብሔራዊ ቡድን ሊጻፍ የተቃረበበት አጋጣሚ እንደነበርም ይታወሳል፡፡
በወቅቱ የጋና ብሔራዊ ቡድን የአፍሪካን በዓለም ዋንጫ ውድድር ከሩብ ፍጻሜ መሻገር ያለመቻል ታሪክ ሊቀይር መቃረቡም አይዘነጋም፡፡
ጨዋታው የሚደረግበት ሶከር ሲቲ ስታዲየም በቩቩዜላ ድምጽ የደመቀበት አጋጣሚ ይታወሳል፡፡
ጨዋታውን ጋና ማሸነፍ ብትችል አፍሪካ በታሪኳ ለመጀመሪያ ጊዜ የዓለም ዋንጫን ማዘጋጀት ብቻ ሳይሆን በመድረኩ ግማሽ ፍጻሜ በመግባትም በዓለም ዋንጫ ውድድር አዲስ ምዕራፍ የምትከፍትበት ነበር፡፡
በጨዋታው ሁለቱም ብሔራዊ ቡድን ጥሩ እንቅስቃሴ ያሳዩ ሲሆን የመጀመሪያው አጋማሽ መጠናቀቂያ ላይ ሱሌ ሙንታሪ ግብ አስቆጥሮ ጋና 1 ለ 0 እየመራች ወደ መልበሻ ክፍል ማምራት ችለዋል፡፡
መላው አፍሪካውያን በሱሌ ሙንታሪ አማካኝነት ግቧ ስትቆጠር የነበራቸው ደስታ ወደር አልነበረውም፡፡
ከእረፍት መልስ 55ኛው ደቂቃ ላይ ዲያጎ ፎርላ ለዩራጋይ ብሔራዊ ቡድን ግብ በማስቆጠር ሀገሩን አቻ ማድረጉ ይታወሳል፡፡
የዩራጋይ ብሔራዊ ቡድን የፊት መስመር ተጫዋች ሉዊስ ሰዋሬዝ ኳስ በእጁ በመመለሱ ጋና የፍጹም ቅጣት ምት ብታገኝም አሳሞጂያን ሳይጠቀምበት መቅረቱ አይዘነጋም፡፡
አሳሞጂያን ሀገሩ ጋና ወደ ግማሽ ፍጻሜው የምታልፍበትን ዕድል መጠቀም ባለመቻሉ መላው አፍሪካዊያንን ያስቆጨ ክስተት ነበር፡፡
ጨዋታው 1 ለ 1 በሆነ አቻ ውጤት መጠናቀቁን ተከትሎ ወደ መለያ ምት ማምራታቸው ይታወሳል፡፡
በዚህም አሸናፊውን እና ግማሽ ፍጻሜውን የሚቀላቀለውን ብሔራዊ ቡድን ለመለየት በተሰጠው የመለያ ምት ዩራጋይ አሸናፊ ሆነች፡፡
አፍሪካም በዓለም ዋንጫ ታሪክ ግማሽ ፍጻሜ መድረስ ሳትችል በመቅረቷ መላው አፍሪካ ማዘኑ ይታወሳል፡፡
ከዚያ በኋላ ግን ሞሮኮ በ2022 የዓለም ዋንጫ ግማሽ ፍጻሜ በመግባት በመድረኩ ግማሽ ፍጻሜ መድረስ የቻለች ቀዳሚዋ አፍሪካዊት ሀገር መሆን ችላለች፡፡
በወንድማገኝ ጸጋዬ
18 hours ago
አትሌት ጉዳፍ ጸጋዬ አዲስ መግለጫ አወጣች
#ethiopia | ታዋቂዋ አትሌት ጉዳፍ ጸጋዬ ለስፖርት ወዳጆችና ለደጋፊዎቿ ወቅታዊ መረጃ አጋርታለች።
ከእርሷ ጋር ተያይዞ ለቀረበው ዜና ምላሽ በሰጠችበት እንደገለጸችው የመውለድ አቅሟን ለማሻሻል በሃኪሟ ትዕዛዝ መሠረት የሌትሮዞል የተሰኘ ማሟያ መድኃኒት ስትወስድ ቆይታለች።
በአሁኑ ወቅት እርግዝናዋ በጥሩ ሁኔታና በጥሩ ጤንነት ላይ እንደሚገኝ የገለጸችው አትሌቷ ልጇ እንደተወለደች ወደምትወደው የስፖርት ውድድር በፍጥነት ለመመለስ ተስፋ እንደምታደርግ አስታውቃለች።
በተጨማሪም ለደጋፊዎቿ በሙሉ ላሳዩዋት ፍቅርና ድጋፍ ምስጋናዋን ያቀረበች ሲሆን የዓለም አትሌቲክስ ክፍል ላሳያት ግንዛቤና ድጋፍ አድናቆቷን ገልጻለች።
#gudaftsegay #athletics #ethiopianathletics #sportsnews #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | ታዋቂዋ አትሌት ጉዳፍ ጸጋዬ ለስፖርት ወዳጆችና ለደጋፊዎቿ ወቅታዊ መረጃ አጋርታለች።
ከእርሷ ጋር ተያይዞ ለቀረበው ዜና ምላሽ በሰጠችበት እንደገለጸችው የመውለድ አቅሟን ለማሻሻል በሃኪሟ ትዕዛዝ መሠረት የሌትሮዞል የተሰኘ ማሟያ መድኃኒት ስትወስድ ቆይታለች።
በአሁኑ ወቅት እርግዝናዋ በጥሩ ሁኔታና በጥሩ ጤንነት ላይ እንደሚገኝ የገለጸችው አትሌቷ ልጇ እንደተወለደች ወደምትወደው የስፖርት ውድድር በፍጥነት ለመመለስ ተስፋ እንደምታደርግ አስታውቃለች።
በተጨማሪም ለደጋፊዎቿ በሙሉ ላሳዩዋት ፍቅርና ድጋፍ ምስጋናዋን ያቀረበች ሲሆን የዓለም አትሌቲክስ ክፍል ላሳያት ግንዛቤና ድጋፍ አድናቆቷን ገልጻለች።
#gudaftsegay #athletics #ethiopianathletics #sportsnews #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
1 day ago
የ8 ዓመታት ምጥ በምስጋና ሊደመደም ነው
#ethiopia | የኢትዮጵያ ምስጋና ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን ላለፉት ስምንት ዓመታት በፍርድ ቤት ስትከራከርበት የቆየችውን መሬት በሕጋዊ መንገድ ሙሉ በሙሉ መረከቧንና በአዲስ አበባ 7ኛዋን፣ በአገር አቀፍ ደረጃ ደግሞ 780ኛዋን አዲስ አጥቢያ (የአምልኮ ስፍራ) በይፋ እንደምትጀምር አስታወቀች። ቤተ ክርስቲያኗ ይህንን ያስታወቀችው በለቡ አጥቢያ በሚገኘው አዲሱ ስፍራ ላይ ለጋዜጠኞች በሰጠችው መግለጫ ነው።
የኢትዮጵያ ምስጋና ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያ ፕሬዚዳንት መጋቢ ዶ/ር ጌታሁን ነሲቡ
እንደገለጹት ፣ ይህ አዲሱ መሬት ከነሐሴ 2010 ዓ.ም. ጀምሮ የተሰጣት ቢሆንም፣ ባጋጠሙ የተለያዩ ተግዳሮቶችና ክርክሮች ምክንያት ላለፉት 8 ዓመታት ጉዳዩ በሕግ ጥላ ሥር ቆይቷል። አሁን ላይ ግን ሁሉንም ፈተናዎች በጽናትና በሕጋዊ መንገድ አልፋ መሬቱን በይፋ ለመረከብ መቻሏን ገልጸዋል።
በለቡ ከሆፕ ዩኒቨርሲቲ አጠገብ በሚገኘው በዚህ አዲስ ስፍራ ላይ ቤተ ክርስቲያኗ የሚከተሉትን ሦስት ዘመናዊ የልማት ዕቅዶች ይዛ መነሳቷን አስታውቃለች። በመሆኑም
-ለምዕመናን ምቹ የሆነ ዘመናዊ የማምለኪያ አዳራሽ እና የቤተ ክርስቲያኒቱን ሁለንተናዊ ሥራዎች የሚያሳልጡ የቢሮዎች ግንባታ ይከናወናል።
-በአሁኑ ወቅት አገልግሎት እየሰጠ ለሚገኘው የስነ-መለኮት ኮሌጅ ተማሪዎችና አገልጋዮች የሚውሉ ዘመናዊ የማደሪያ ክፍሎች (Dormitories) ይገነባሉ።
-ግንባታው የአካባቢን ውበትና ስነ-ምህዳር ባገናዘበ መልኩ የሚከናወን ሲሆን፣ የወንዝ ዳርቻውን ልማት፣ የአረንጓዴ ስፍራዎችንና መንገዶችን ያካተተ ይሆናል። ይህም ለአካባቢው ማኅበረሰብ ጭምር ምቾትና ውበት የሚሰጥ ሥራ እንደሆነ ተገልጿል።
ቤተ ክርስቲያኗ ከዚህ ቀደምም በቦሌ አራብሳ ተመሳሳይ ዘመናዊ የዋና ፅህፈት ቤት እና የአጥቢያ አገልግሎት ሕንጻ በመገንባት ማኅበራዊ ፋይዳ ያላቸውን ሥራዎች ስታከናውን መቆየቷ ይታወሳል።
እነዚህን ታላላቅ የልማት ሥራዎች ከመጀመሯ በፊት፣ ያለፉትን 8 ዓመታት ፈታኝ የፍርድ ቤት ጉዞዎችን በድል እንድትወጣ የረዳትን እግዚአብሔርን ለማመስገን ልዩ የምስጋና መርሃ-ግብር ማዘጋጀቷን ቤተ ክርስቲያኗ አስታውቃለች።
በዚህም መሠረት የፊታችን ሰኔ 7 በአዲስ አበባ ያሉ የቤተ እምነቱ አጥቢያዎች በሙሉ በጋራ በመሆን ሙሉ ቀን የሚቆይ ታላቅ ታሪካዊ የጸሎት እና የአምልኮ ፕሮግራም ያካሂዳሉ።
የቤተ እምነቱ መሪዎች፣ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች እና መላው ምዕመናን በተገኙበት ልዩ የምስጋና ፕሮግራም ይኖራል።
በየሳምንቱ እሁድ ከሰዓት በኋላ በዚህ በአዲሱ የለቡ አጥቢያ ቤተ ክርስቲያን መደበኛ የአምልኮ አገልግሎት በይፋ መቀጠል ይጀምራል።
የኢትዮጵያ ምስጋና ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን ላለፉት 45 ዓመታት በላይ በኢትዮጵያ ውስጥ በወንጌል አገልግሎት እንዲሁም በልማትና ማኅበራዊ ሥራዎች ላይ በስፋት ስትሳተፍ የቆየች ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት በአገሪቱ ሁሉም ክልሎች ውስጥ ከ780 በላይ አጥቢያዎች እንዳሏት በመግለጫው ወቅት ተነግሯል። ቤተ ክርስቲያኗ ለዚህ ስኬት መሳካት አስተዋጽኦ ላደረጉ የፍትሕ አካላት እና ለሚዲያ ተቋማት ምስጋናዋን አቅርባለች።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia | የኢትዮጵያ ምስጋና ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን ላለፉት ስምንት ዓመታት በፍርድ ቤት ስትከራከርበት የቆየችውን መሬት በሕጋዊ መንገድ ሙሉ በሙሉ መረከቧንና በአዲስ አበባ 7ኛዋን፣ በአገር አቀፍ ደረጃ ደግሞ 780ኛዋን አዲስ አጥቢያ (የአምልኮ ስፍራ) በይፋ እንደምትጀምር አስታወቀች። ቤተ ክርስቲያኗ ይህንን ያስታወቀችው በለቡ አጥቢያ በሚገኘው አዲሱ ስፍራ ላይ ለጋዜጠኞች በሰጠችው መግለጫ ነው።
የኢትዮጵያ ምስጋና ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያ ፕሬዚዳንት መጋቢ ዶ/ር ጌታሁን ነሲቡ
እንደገለጹት ፣ ይህ አዲሱ መሬት ከነሐሴ 2010 ዓ.ም. ጀምሮ የተሰጣት ቢሆንም፣ ባጋጠሙ የተለያዩ ተግዳሮቶችና ክርክሮች ምክንያት ላለፉት 8 ዓመታት ጉዳዩ በሕግ ጥላ ሥር ቆይቷል። አሁን ላይ ግን ሁሉንም ፈተናዎች በጽናትና በሕጋዊ መንገድ አልፋ መሬቱን በይፋ ለመረከብ መቻሏን ገልጸዋል።
በለቡ ከሆፕ ዩኒቨርሲቲ አጠገብ በሚገኘው በዚህ አዲስ ስፍራ ላይ ቤተ ክርስቲያኗ የሚከተሉትን ሦስት ዘመናዊ የልማት ዕቅዶች ይዛ መነሳቷን አስታውቃለች። በመሆኑም
-ለምዕመናን ምቹ የሆነ ዘመናዊ የማምለኪያ አዳራሽ እና የቤተ ክርስቲያኒቱን ሁለንተናዊ ሥራዎች የሚያሳልጡ የቢሮዎች ግንባታ ይከናወናል።
-በአሁኑ ወቅት አገልግሎት እየሰጠ ለሚገኘው የስነ-መለኮት ኮሌጅ ተማሪዎችና አገልጋዮች የሚውሉ ዘመናዊ የማደሪያ ክፍሎች (Dormitories) ይገነባሉ።
-ግንባታው የአካባቢን ውበትና ስነ-ምህዳር ባገናዘበ መልኩ የሚከናወን ሲሆን፣ የወንዝ ዳርቻውን ልማት፣ የአረንጓዴ ስፍራዎችንና መንገዶችን ያካተተ ይሆናል። ይህም ለአካባቢው ማኅበረሰብ ጭምር ምቾትና ውበት የሚሰጥ ሥራ እንደሆነ ተገልጿል።
ቤተ ክርስቲያኗ ከዚህ ቀደምም በቦሌ አራብሳ ተመሳሳይ ዘመናዊ የዋና ፅህፈት ቤት እና የአጥቢያ አገልግሎት ሕንጻ በመገንባት ማኅበራዊ ፋይዳ ያላቸውን ሥራዎች ስታከናውን መቆየቷ ይታወሳል።
እነዚህን ታላላቅ የልማት ሥራዎች ከመጀመሯ በፊት፣ ያለፉትን 8 ዓመታት ፈታኝ የፍርድ ቤት ጉዞዎችን በድል እንድትወጣ የረዳትን እግዚአብሔርን ለማመስገን ልዩ የምስጋና መርሃ-ግብር ማዘጋጀቷን ቤተ ክርስቲያኗ አስታውቃለች።
በዚህም መሠረት የፊታችን ሰኔ 7 በአዲስ አበባ ያሉ የቤተ እምነቱ አጥቢያዎች በሙሉ በጋራ በመሆን ሙሉ ቀን የሚቆይ ታላቅ ታሪካዊ የጸሎት እና የአምልኮ ፕሮግራም ያካሂዳሉ።
የቤተ እምነቱ መሪዎች፣ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች እና መላው ምዕመናን በተገኙበት ልዩ የምስጋና ፕሮግራም ይኖራል።
በየሳምንቱ እሁድ ከሰዓት በኋላ በዚህ በአዲሱ የለቡ አጥቢያ ቤተ ክርስቲያን መደበኛ የአምልኮ አገልግሎት በይፋ መቀጠል ይጀምራል።
የኢትዮጵያ ምስጋና ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን ላለፉት 45 ዓመታት በላይ በኢትዮጵያ ውስጥ በወንጌል አገልግሎት እንዲሁም በልማትና ማኅበራዊ ሥራዎች ላይ በስፋት ስትሳተፍ የቆየች ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት በአገሪቱ ሁሉም ክልሎች ውስጥ ከ780 በላይ አጥቢያዎች እንዳሏት በመግለጫው ወቅት ተነግሯል። ቤተ ክርስቲያኗ ለዚህ ስኬት መሳካት አስተዋጽኦ ላደረጉ የፍትሕ አካላት እና ለሚዲያ ተቋማት ምስጋናዋን አቅርባለች።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
1 day ago
የኢትዮጵያ ምስጋና ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን የ3 ሳምንታት ታላቅ የምስጋና እና የጸሎት መርሃ-ግብር አዘጋጀች!
#fastmereja I የኢትዮጵያ ምስጋና ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን በአዲስ አበባ ከተማ ለቡ አካባቢ ከመንግስት የተሰጣትንና ላለፉት ስምንት ዓመታት በፍርድ ቤት ክርክር ውስጥ የነበረውን 10 ሺህ ካሬ ሜትር ስፋት ያለው መሬት በሕጋዊ መንገድ በይፋ መረከቧን አስታወቀች።
ቤተ ክርስቲያኒቱ በዚህ አዲስ ይዞታ ላይ በአገር አቀፍ ደረጃ 78ዐኛውን፣ በአዲስ አበባ ደግሞ 7ኛውን አዲስ አጥቢያ በይፋ እንደምትጀምር በዛሬዉ እለት በሰጠችው ጋዜጣዊ መግለጫ ገልጻለች።
የኢትዮጵያ ምስጋና ወንጌላዊት ቤተክርስትያን ፕሬዝዳንት መጋቢ ዶ/ር ጌታሁን ነሲቡ በለቡ አጥቢያ በተሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ እንዳመለከቱት፤ አዲሱ ይዞታ (ለቡ 01 ሆፕ ዩኒቨርሲቲ አጠገብ) በ2010 ዓ.ም ከመንግስት የተሰጠ ቢሆንም፣ ባለፉት ስምንት ዓመታት ባጋጠሙ የተለያዩ ይዞታ ነክ ተግዳሮቶችና ክርክሮች ምክንያት ጉዳዩ በፍርድ ቤት ሲታይ መቆየቱን ገልፀዉ በአሁኑ ወቅት ግን ተቋሙ ሁሉንም ፈተናዎች በሕጋዊ መንገድ በማለፍ መሬቱን በይፋ ለመረከብ መቻሉን አስታውቀዋል።
በይፋ በተረከቡት አዲሱ ስፍራ ላይ በቀጣይ ታላላቅ የልማት ዕቅዶች እንደሚከናወኑ የተገለፀ ሲሆን ከታቀዱት ዋና ዋና ፕሮጀክቶች መካከል የዘመናዊ አምልኮ እና የቢሮ ሕንጻ ግንባታ፣ ለስነ-መለኮት ኮሌጅ አገልግሎት የሚውሉ ዘመናዊ የተማሪዎችና የአገልጋዮች ማደሪያ ክፍሎች (Dormitories) ግንባታ፣ እና ከአካባቢው ወንዝ ተያያዥነት ያለው የ10 ሺህ ካሬ የወንዝ ዳርቻ ልማትና የአረንጓዴ ስፍራ ጥበቃ እንደሚገኙበት ጠቁመዋል።
ቤተ ክርስቲያኒቱ እነዚህን ታላላቅ የልማትና የህንጻ ግንባታ ዕቅዶች ከመጀመሯ በፊት፣ ባለፉት 8 ዓመታት የነበሩትን ፈታኝ የፍርድ ቤት ጉዞዎች በድል እንድትወጣ የረዳትን አምላክ ማመስገን ቀዳሚ ተግባሯ መሆኑን ገልጻ የሦስት ሳምንት ተከታታይ መርሃ-ግብር ማዉጣቷን አስታዉቃለች።
የፊታችን እሁድ ሰኔ 07 ቀን 2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ያሉ የቤተ እምነቱ አጥቢያዎች በሙሉ በጋራ በመሆን ሙሉ ቀን የሚቆይ ታላቅ ታሪካዊ የጸሎት እና የአምልኮ ፕሮግራም ያካሂዳሉ።
እሁድ ሰኔ 14 ቀን 2018 ዓ.ም ደግሞ የቤተ እምነት መሪዎችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት ልዩ የምስጋና ፕሮግራም ይደረጋል።
ከእሁድ ሰኔ 21 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በየሳምንቱ እሁድ ከሰዓት በኋላ በዚህ በአዲሱ 7ኛ ለቡ አጥቢያ ቤተ ክርስቲያን መደበኛ የአምልኮ አገልግሎት በይፋ እንደሚቀጥል ታውቋል።
የኢትዮጵያ ምስጋና ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን ላለፉት 45 ዓመታት በላይ በኢትዮጵያ ውስጥ በወንጌል አገልግሎት እንዲሁም በልማትና ማኅበራዊ አገልግሎቶች ላይ በስፋት ስትሳተፍ የቆየች ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት በአገሪቱ ሁሉም ክልሎች ላይ ከ780 በላይ አጥቢያዎች እንዳሏት ከመግለጫው ለመረዳት ተችሏል።
ዶ/ር ጌታሁን ነሲቡ ለዚህ ታሪካዊ ስኬት መሳካት አምላካቸውን እያመሰገኑ፣ ክርስቲያኒቱ ጎን ለቆሙ አካላት በሙሉ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
#fastmereja I የኢትዮጵያ ምስጋና ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን በአዲስ አበባ ከተማ ለቡ አካባቢ ከመንግስት የተሰጣትንና ላለፉት ስምንት ዓመታት በፍርድ ቤት ክርክር ውስጥ የነበረውን 10 ሺህ ካሬ ሜትር ስፋት ያለው መሬት በሕጋዊ መንገድ በይፋ መረከቧን አስታወቀች።
ቤተ ክርስቲያኒቱ በዚህ አዲስ ይዞታ ላይ በአገር አቀፍ ደረጃ 78ዐኛውን፣ በአዲስ አበባ ደግሞ 7ኛውን አዲስ አጥቢያ በይፋ እንደምትጀምር በዛሬዉ እለት በሰጠችው ጋዜጣዊ መግለጫ ገልጻለች።
የኢትዮጵያ ምስጋና ወንጌላዊት ቤተክርስትያን ፕሬዝዳንት መጋቢ ዶ/ር ጌታሁን ነሲቡ በለቡ አጥቢያ በተሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ እንዳመለከቱት፤ አዲሱ ይዞታ (ለቡ 01 ሆፕ ዩኒቨርሲቲ አጠገብ) በ2010 ዓ.ም ከመንግስት የተሰጠ ቢሆንም፣ ባለፉት ስምንት ዓመታት ባጋጠሙ የተለያዩ ይዞታ ነክ ተግዳሮቶችና ክርክሮች ምክንያት ጉዳዩ በፍርድ ቤት ሲታይ መቆየቱን ገልፀዉ በአሁኑ ወቅት ግን ተቋሙ ሁሉንም ፈተናዎች በሕጋዊ መንገድ በማለፍ መሬቱን በይፋ ለመረከብ መቻሉን አስታውቀዋል።
በይፋ በተረከቡት አዲሱ ስፍራ ላይ በቀጣይ ታላላቅ የልማት ዕቅዶች እንደሚከናወኑ የተገለፀ ሲሆን ከታቀዱት ዋና ዋና ፕሮጀክቶች መካከል የዘመናዊ አምልኮ እና የቢሮ ሕንጻ ግንባታ፣ ለስነ-መለኮት ኮሌጅ አገልግሎት የሚውሉ ዘመናዊ የተማሪዎችና የአገልጋዮች ማደሪያ ክፍሎች (Dormitories) ግንባታ፣ እና ከአካባቢው ወንዝ ተያያዥነት ያለው የ10 ሺህ ካሬ የወንዝ ዳርቻ ልማትና የአረንጓዴ ስፍራ ጥበቃ እንደሚገኙበት ጠቁመዋል።
ቤተ ክርስቲያኒቱ እነዚህን ታላላቅ የልማትና የህንጻ ግንባታ ዕቅዶች ከመጀመሯ በፊት፣ ባለፉት 8 ዓመታት የነበሩትን ፈታኝ የፍርድ ቤት ጉዞዎች በድል እንድትወጣ የረዳትን አምላክ ማመስገን ቀዳሚ ተግባሯ መሆኑን ገልጻ የሦስት ሳምንት ተከታታይ መርሃ-ግብር ማዉጣቷን አስታዉቃለች።
የፊታችን እሁድ ሰኔ 07 ቀን 2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ያሉ የቤተ እምነቱ አጥቢያዎች በሙሉ በጋራ በመሆን ሙሉ ቀን የሚቆይ ታላቅ ታሪካዊ የጸሎት እና የአምልኮ ፕሮግራም ያካሂዳሉ።
እሁድ ሰኔ 14 ቀን 2018 ዓ.ም ደግሞ የቤተ እምነት መሪዎችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት ልዩ የምስጋና ፕሮግራም ይደረጋል።
ከእሁድ ሰኔ 21 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በየሳምንቱ እሁድ ከሰዓት በኋላ በዚህ በአዲሱ 7ኛ ለቡ አጥቢያ ቤተ ክርስቲያን መደበኛ የአምልኮ አገልግሎት በይፋ እንደሚቀጥል ታውቋል።
የኢትዮጵያ ምስጋና ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን ላለፉት 45 ዓመታት በላይ በኢትዮጵያ ውስጥ በወንጌል አገልግሎት እንዲሁም በልማትና ማኅበራዊ አገልግሎቶች ላይ በስፋት ስትሳተፍ የቆየች ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት በአገሪቱ ሁሉም ክልሎች ላይ ከ780 በላይ አጥቢያዎች እንዳሏት ከመግለጫው ለመረዳት ተችሏል።
ዶ/ር ጌታሁን ነሲቡ ለዚህ ታሪካዊ ስኬት መሳካት አምላካቸውን እያመሰገኑ፣ ክርስቲያኒቱ ጎን ለቆሙ አካላት በሙሉ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
1 day ago
12ኛ ዙር የደም ልገሳ መርሃ ግብር
የዓለም የደም ለጋሾች ቀን እና
የተስፋ አዲስ ቤተሰቦች 3ኛ ዓመት በዓል ማክበር
📅 ሰኔ 6 እና 7, 2018 ዓ.ም.
📍 በኢትዮጵያ 20 + ከተሞች
አንድ የደም ልገሳ እስከ ሦስት ሰዎች ሕይወት ሊያድን ይችላል። በየቀኑ በሆስፒታሎቻችን ውስጥ ለቀዶ ሕክምና፣ ለአደጋ ተጎጂዎች፣ ለካንሰር ታማሚዎች፣ ለእናቶች እና ለሌሎች በርካታ ሕሙማን ደም በአስቸኳይ ያስፈልጋል።
ይህ 12ኛው ዙር የደም ልገሳ መርሃ ግብር የተስፋ አዲስ ቤተሰቦች ለ3 ዓመታት ሲያከናውኑት የቆየውን የሰብዓዊነት ጉዞ የሚያከብር ሲሆን፣ በዓለም የደም ለጋሾች ቀን ላይም ለሕይወት አዳኝ ለጋሾች የምስጋና መልዕክት ያስተላልፋል።
እርስዎ የሚለግሱት ደም ለአንድ ቤተሰብ ተስፋ፣
ለአንድ ታማሚ ሕይወት፣
ለአንድ እናት ፈገግታ፣
ለአንድ ልጅ ነገን ሊሰጥ ይችላል።
🤝 ሁላችንም በጎ ፈቃደኞች፣ ወጣቶች፣ ቤተሰቦች፣ ተቋማት እና ማኅበረሰቡ በአጠቃላይ በዚህ ታላቅ የሕይወት ማዳን ተግባር እንዲሳተፉ በክብር እንጋብዛለን።
🩸 ደም መለገስ ሕይወት መስጠት ነው!
ኑ! በደማችን አዲስ ታሪክ እንፃፍ! ❤️🩸
#worldblooddonorday #የደም_ልገሳ #ተስፋ_አዲስ_ቤተሰቦች #donatebloodsavelives #20ከተሞች_አንድ_ዓላማ #ሕይወትን_እናድን
የዓለም የደም ለጋሾች ቀን እና
የተስፋ አዲስ ቤተሰቦች 3ኛ ዓመት በዓል ማክበር
📅 ሰኔ 6 እና 7, 2018 ዓ.ም.
📍 በኢትዮጵያ 20 + ከተሞች
አንድ የደም ልገሳ እስከ ሦስት ሰዎች ሕይወት ሊያድን ይችላል። በየቀኑ በሆስፒታሎቻችን ውስጥ ለቀዶ ሕክምና፣ ለአደጋ ተጎጂዎች፣ ለካንሰር ታማሚዎች፣ ለእናቶች እና ለሌሎች በርካታ ሕሙማን ደም በአስቸኳይ ያስፈልጋል።
ይህ 12ኛው ዙር የደም ልገሳ መርሃ ግብር የተስፋ አዲስ ቤተሰቦች ለ3 ዓመታት ሲያከናውኑት የቆየውን የሰብዓዊነት ጉዞ የሚያከብር ሲሆን፣ በዓለም የደም ለጋሾች ቀን ላይም ለሕይወት አዳኝ ለጋሾች የምስጋና መልዕክት ያስተላልፋል።
እርስዎ የሚለግሱት ደም ለአንድ ቤተሰብ ተስፋ፣
ለአንድ ታማሚ ሕይወት፣
ለአንድ እናት ፈገግታ፣
ለአንድ ልጅ ነገን ሊሰጥ ይችላል።
🤝 ሁላችንም በጎ ፈቃደኞች፣ ወጣቶች፣ ቤተሰቦች፣ ተቋማት እና ማኅበረሰቡ በአጠቃላይ በዚህ ታላቅ የሕይወት ማዳን ተግባር እንዲሳተፉ በክብር እንጋብዛለን።
🩸 ደም መለገስ ሕይወት መስጠት ነው!
ኑ! በደማችን አዲስ ታሪክ እንፃፍ! ❤️🩸
#worldblooddonorday #የደም_ልገሳ #ተስፋ_አዲስ_ቤተሰቦች #donatebloodsavelives #20ከተሞች_አንድ_ዓላማ #ሕይወትን_እናድን
1 day ago
ናይጄሪያ ዜጎቿን ከደቡብ አፍሪካ እያስወጣች ነው
#ethiopia | በደቡብ አፍሪካ ፀረ-ስደተኛ ስሜቶች እያደጉ መምጣታቸውን ተከትሎ፣ ናይጄሪያ የተወሰኑ ዜጎቿን ወደ ሀገራቸው እየመለሰች ያለች አራተኛዋ የአፍሪካ ሀገር ሆናለች።
ሐሙስ ጠዋት ከጆሀንስበርግ የተነሳችና 268 ናይጄሪያውያንን የጫነች አውሮፕላን ሌጎስ ገብታለች። እነዚህ ተጓዦች በደቡብ አፍሪካ የሚገኘው የናይጄሪያ ቆንስላ ጽሕፈት ቤት ወደ ሀገራቸው ለመመለስ ከተመዘገቡት ወደ 1,000 ገደማ ሰዎች መካከል የተወሰኑት ናቸው።
አንዳንድ የቅስቀሳ ዘመቻ አድራጊዎች ሰነድ የሌላቸው ስደተኞች ሀገሪቱን ለቀው እንዲወጡ ካስቀመጡት የሰኔ 30 የጊዜ ገደብ ቀደም ብለው ጋና፣ ዚምባብዌ እና ማላዊ ዜጎቻቸውን የማስወጣት ሥራ አከናውነዋል።
በጆሀንስበርግ ዋና ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ውስጥ፣ ከናይጄሪያውያን ተጓዦች አንዱ የሆነው ጀስቲን ከ1998 ጀምሮ በደቡብ አፍሪካ እንደኖረ ለቢቢሲ አፍሪካ ተናግሯል።
"እየወጣሁ ያለሁት እዚህ በሰጡን ቅድመ ሁኔታዎች ምክንያት ነው። እስከ ሰኔ 30 ድረስ ወይም ከዚያ በፊት መውጣት እንዳለብን እየነገሩን ነው። በተጨማሪም ሰዎችን፣ ወንድሞቻችንን እየተገደሉ ነው እና እኔ እዚህ ደኅንነት አይሰማኝም" ሲል ጀስቲን ተናግሯል።
ጀስቲን እርሱ ራሱ ቀደም ሲል የጥቃቱ ኢላማ ሆኖ እንደነበር ለቢቢሲ ገልጿል።
"በቅርቡ በአንድ ታክሲ ውስጥ ጥቃት ሰነዘሩብኝ። እኔም ዕቃዎቼን ጥዬ ሮጥኩ፤ ስልኬንና ሁሉንም ነገሬን ትቼ ነው ያመለጥኩት።"
"የተለያዩ ስሞችን እየሰጡ ይሰድቡናል፣ 'ይህችን ሀገር ለቃችሁ መውጣት አለባችሁ' ይሉናል። ልንለምናቸው ስንሞክር ደግሞ ማዋረድና መሳደብ ጀመሩ።"ብሏል፡፡
እሑድ ዕለት ፕሬዝዳንት ሲሪል ራማፎሳ ለተቃውሞ ሰልፎቹ ምላሽ ለመስጠት በቴሌቪዥን ባደረጉት ንግግር፣ ሕገ-ወጥ ስደትን ለመቆጣጠር የሚረዱ አዳዲስ ጠንካራ እርምጃዎችን ይፋ አድርገዋል።
እነዚህም እርምጃዎች ሰነድ የሌላቸውን ሠራተኞች የሚቀጥሩ አሰሪዎችን ማሰር፣ የስደት (የማባረር) ሂደቱን ለማፋጠን ልዩ ፍርድ ቤቶችን ማቋቋም እና የማንነት ስርቆትን ለመከላከል በሀገሪቱ ውስጥ የሚገኙትን ሁሉንም ሰዎች ባዮሜትሪክ (የአካል መገለጫ) መረጃ ቋት ማደራጀትን ያካትታሉ።
በተጨማሪም ፕሬዝዳንቱ ደቡብ አፍሪካውያን በሀገሪቱ ውስጥ በሕገ-ወጥ መንገድ ይኖራሉ ብለው የጠረጠሯቸውን ሰዎች ኢላማ በማድረግ ሕግን በገዛ እጃቸው እንዳይተረጉሙ አስጠንቅቀዋል ሲል የኢትዮ ኤፍ ኤም ዘገባ አስታውሷል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia | በደቡብ አፍሪካ ፀረ-ስደተኛ ስሜቶች እያደጉ መምጣታቸውን ተከትሎ፣ ናይጄሪያ የተወሰኑ ዜጎቿን ወደ ሀገራቸው እየመለሰች ያለች አራተኛዋ የአፍሪካ ሀገር ሆናለች።
ሐሙስ ጠዋት ከጆሀንስበርግ የተነሳችና 268 ናይጄሪያውያንን የጫነች አውሮፕላን ሌጎስ ገብታለች። እነዚህ ተጓዦች በደቡብ አፍሪካ የሚገኘው የናይጄሪያ ቆንስላ ጽሕፈት ቤት ወደ ሀገራቸው ለመመለስ ከተመዘገቡት ወደ 1,000 ገደማ ሰዎች መካከል የተወሰኑት ናቸው።
አንዳንድ የቅስቀሳ ዘመቻ አድራጊዎች ሰነድ የሌላቸው ስደተኞች ሀገሪቱን ለቀው እንዲወጡ ካስቀመጡት የሰኔ 30 የጊዜ ገደብ ቀደም ብለው ጋና፣ ዚምባብዌ እና ማላዊ ዜጎቻቸውን የማስወጣት ሥራ አከናውነዋል።
በጆሀንስበርግ ዋና ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ውስጥ፣ ከናይጄሪያውያን ተጓዦች አንዱ የሆነው ጀስቲን ከ1998 ጀምሮ በደቡብ አፍሪካ እንደኖረ ለቢቢሲ አፍሪካ ተናግሯል።
"እየወጣሁ ያለሁት እዚህ በሰጡን ቅድመ ሁኔታዎች ምክንያት ነው። እስከ ሰኔ 30 ድረስ ወይም ከዚያ በፊት መውጣት እንዳለብን እየነገሩን ነው። በተጨማሪም ሰዎችን፣ ወንድሞቻችንን እየተገደሉ ነው እና እኔ እዚህ ደኅንነት አይሰማኝም" ሲል ጀስቲን ተናግሯል።
ጀስቲን እርሱ ራሱ ቀደም ሲል የጥቃቱ ኢላማ ሆኖ እንደነበር ለቢቢሲ ገልጿል።
"በቅርቡ በአንድ ታክሲ ውስጥ ጥቃት ሰነዘሩብኝ። እኔም ዕቃዎቼን ጥዬ ሮጥኩ፤ ስልኬንና ሁሉንም ነገሬን ትቼ ነው ያመለጥኩት።"
"የተለያዩ ስሞችን እየሰጡ ይሰድቡናል፣ 'ይህችን ሀገር ለቃችሁ መውጣት አለባችሁ' ይሉናል። ልንለምናቸው ስንሞክር ደግሞ ማዋረድና መሳደብ ጀመሩ።"ብሏል፡፡
እሑድ ዕለት ፕሬዝዳንት ሲሪል ራማፎሳ ለተቃውሞ ሰልፎቹ ምላሽ ለመስጠት በቴሌቪዥን ባደረጉት ንግግር፣ ሕገ-ወጥ ስደትን ለመቆጣጠር የሚረዱ አዳዲስ ጠንካራ እርምጃዎችን ይፋ አድርገዋል።
እነዚህም እርምጃዎች ሰነድ የሌላቸውን ሠራተኞች የሚቀጥሩ አሰሪዎችን ማሰር፣ የስደት (የማባረር) ሂደቱን ለማፋጠን ልዩ ፍርድ ቤቶችን ማቋቋም እና የማንነት ስርቆትን ለመከላከል በሀገሪቱ ውስጥ የሚገኙትን ሁሉንም ሰዎች ባዮሜትሪክ (የአካል መገለጫ) መረጃ ቋት ማደራጀትን ያካትታሉ።
በተጨማሪም ፕሬዝዳንቱ ደቡብ አፍሪካውያን በሀገሪቱ ውስጥ በሕገ-ወጥ መንገድ ይኖራሉ ብለው የጠረጠሯቸውን ሰዎች ኢላማ በማድረግ ሕግን በገዛ እጃቸው እንዳይተረጉሙ አስጠንቅቀዋል ሲል የኢትዮ ኤፍ ኤም ዘገባ አስታውሷል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
2 days ago
የአቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ረድኤት እና ምልጃቸው አይለየን🙏
እናታቸው አላቀፈቻችውም፤ ጡትም አልጠቡም
ወላጆቻቸው ልጅ አጥተው ሠላሳ ዘመን ሲያዝኑ ኖረዋል፡፡ አባታቸው ስምዖን እናታቸው አቅሌስያ ይባላሉ፡፡ አንድ ቀን አቅሌሲያ ቤተ እግዚአብሔር ገብታ ከሥዕለ ሥላሴ ሥር ወድቃ ስትማጸን ታላቅ ክብር ያለው ልጅ እንደምትወልድ የሚናገር ድምጽ ሰማች፡፡ በመጋቢት 29 ቀን ፀንሳ በታኅሣሥ 29 ቀን ደም ግባቱ እጅግ የሚያምር ወንድ ልጅ ግብጽ ንሂሳ በምትባል ቦታ ወለደች፡፡ መልአኩ ቅዱስ ገብርኤል በሰው አምሳል መጥቶ “የዚህ ልጅሽ ስሙ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ይሁን” አላት፡፡ ሕፃኑ ከእናቱ ጭን ወርዶ ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ሦስት ጊዜ ሰገደ፡፡ “ከጨለማ ወደ ብርሃን ለአወጣኸኝ ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ምስጋና ይሁን” አለ፡፡ ከዚህ በኋላ እናታቸው አላቀፈቻችውም፤ ጡትም አልጠቡም፡፡
ሦስት ዓመት ሲሞላቸውም ቅዱስ ገብርኤል ከሰማይ ወርዶ ሕፃኑን ከእናቱ ክንድ ወስዶ እስከ ሰባቱ ሰማይ አውጥቶ በሥሉስ ቅዱስ ፊት አቅርቦት አስባረከው፡፡ እመቤታችን፣ ቅዱሳንም ሁሉ ባረኩት፡፡ አምላካችን እግዚአብሔርም አጸናው አበረታው፡፡ ከዚህም በኋላ መልአኩ አባ ዘመደ ብርሃን ወዳለበት ገዳም አወረደው እርሱም አስተምሮ ካሳደገው በኋላ ዲቁና በኋላም ምንኩስናና ቅስና ሰጠው፡፡ ጻድቁ አባታችን አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ በጾም በጸሎት ተጠምደው በታላቅ ተጋድሎ መኖር ጀመሩ፡፡ የተአምራትና የፈውስ ሀብት ተሰጣቸው፡፡ ከሰው ተለይተው ከአናብስትና ከአናብርት ጋር እንዲኖሩ፣ እንስሳቱም የእግራቸውን ትቢያ እየላሱ እንደሚኖሩ ነገራቸው፡፡
ሰውነታቸውም ሁሉ በጠጉር ተሸፈነ፡፡ በፍጹም ተጋድሎም ከኖሩ በኋላ በቀንና በሌሊት የክርስቶስን መከራ እያሰቡ ስለኃጥአንም ጥፋት እንባቸውን እያፈሰሱ ይጸልዩ ነበር፡፡ ሦስት መቶ ዓመት ሲሆናቸውም ቅዱስ ገብርኤል በነፋስ ሠረገላ ጭኖ ከ60 አንበሶችና ከ60 ነብሮች ጋር ወደ ኢትዮጵያ አምጥቶ ምድረ ከብድ አደረሳቸው፡፡ ደብር ቅዱስ ወደሚባለው ዝቋላም ሔደው የኢትዮጵያን ሕዝብ ማርልኝ ብለው ለአንድ መቶ ዓመት ተዘቅዝቀው ስጋቸው እስኪያልቅ ጸልየዋል፡፡ ጌታችንም መጥቶ ኢትዮጵያን ምሬልሀለሁ ብሎ ታላቅ ቃል ኪዳን ሰጣቸው፡፡ አባታችን በሀገራችን 262 ዓመታት ኖረው በተወለዱ በ562 ዓመታቸው በዕለተ እሁድ አርፈዋል፡፡ በቅዱሳኑ ምልጃ ያመንን ገዳማውያንን እንደግፍ በዓታቸውን እናጽና፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
እናታቸው አላቀፈቻችውም፤ ጡትም አልጠቡም
ወላጆቻቸው ልጅ አጥተው ሠላሳ ዘመን ሲያዝኑ ኖረዋል፡፡ አባታቸው ስምዖን እናታቸው አቅሌስያ ይባላሉ፡፡ አንድ ቀን አቅሌሲያ ቤተ እግዚአብሔር ገብታ ከሥዕለ ሥላሴ ሥር ወድቃ ስትማጸን ታላቅ ክብር ያለው ልጅ እንደምትወልድ የሚናገር ድምጽ ሰማች፡፡ በመጋቢት 29 ቀን ፀንሳ በታኅሣሥ 29 ቀን ደም ግባቱ እጅግ የሚያምር ወንድ ልጅ ግብጽ ንሂሳ በምትባል ቦታ ወለደች፡፡ መልአኩ ቅዱስ ገብርኤል በሰው አምሳል መጥቶ “የዚህ ልጅሽ ስሙ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ይሁን” አላት፡፡ ሕፃኑ ከእናቱ ጭን ወርዶ ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ሦስት ጊዜ ሰገደ፡፡ “ከጨለማ ወደ ብርሃን ለአወጣኸኝ ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ምስጋና ይሁን” አለ፡፡ ከዚህ በኋላ እናታቸው አላቀፈቻችውም፤ ጡትም አልጠቡም፡፡
ሦስት ዓመት ሲሞላቸውም ቅዱስ ገብርኤል ከሰማይ ወርዶ ሕፃኑን ከእናቱ ክንድ ወስዶ እስከ ሰባቱ ሰማይ አውጥቶ በሥሉስ ቅዱስ ፊት አቅርቦት አስባረከው፡፡ እመቤታችን፣ ቅዱሳንም ሁሉ ባረኩት፡፡ አምላካችን እግዚአብሔርም አጸናው አበረታው፡፡ ከዚህም በኋላ መልአኩ አባ ዘመደ ብርሃን ወዳለበት ገዳም አወረደው እርሱም አስተምሮ ካሳደገው በኋላ ዲቁና በኋላም ምንኩስናና ቅስና ሰጠው፡፡ ጻድቁ አባታችን አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ በጾም በጸሎት ተጠምደው በታላቅ ተጋድሎ መኖር ጀመሩ፡፡ የተአምራትና የፈውስ ሀብት ተሰጣቸው፡፡ ከሰው ተለይተው ከአናብስትና ከአናብርት ጋር እንዲኖሩ፣ እንስሳቱም የእግራቸውን ትቢያ እየላሱ እንደሚኖሩ ነገራቸው፡፡
ሰውነታቸውም ሁሉ በጠጉር ተሸፈነ፡፡ በፍጹም ተጋድሎም ከኖሩ በኋላ በቀንና በሌሊት የክርስቶስን መከራ እያሰቡ ስለኃጥአንም ጥፋት እንባቸውን እያፈሰሱ ይጸልዩ ነበር፡፡ ሦስት መቶ ዓመት ሲሆናቸውም ቅዱስ ገብርኤል በነፋስ ሠረገላ ጭኖ ከ60 አንበሶችና ከ60 ነብሮች ጋር ወደ ኢትዮጵያ አምጥቶ ምድረ ከብድ አደረሳቸው፡፡ ደብር ቅዱስ ወደሚባለው ዝቋላም ሔደው የኢትዮጵያን ሕዝብ ማርልኝ ብለው ለአንድ መቶ ዓመት ተዘቅዝቀው ስጋቸው እስኪያልቅ ጸልየዋል፡፡ ጌታችንም መጥቶ ኢትዮጵያን ምሬልሀለሁ ብሎ ታላቅ ቃል ኪዳን ሰጣቸው፡፡ አባታችን በሀገራችን 262 ዓመታት ኖረው በተወለዱ በ562 ዓመታቸው በዕለተ እሁድ አርፈዋል፡፡ በቅዱሳኑ ምልጃ ያመንን ገዳማውያንን እንደግፍ በዓታቸውን እናጽና፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
2 days ago
የ«በዓለ ኃምሳ» በዓል በአድዋ ሙዚየም ሊከበር ነው
📌''እኔ ባልሄድ አጽናኙ(ጰራቅሊጦስ) ወደ እናንተ አይመጣምና'' ጌታ ኢየሱስ
#ethiopia | የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል እና አርሞኒየም ተሃድሶ ቤተክርስቲያን በጋራ በመተባበር “ምስጋና ለመንፈስ ቅዱስ” በሚል ርዕስ በሚከበረው የበዓለ ኃምሳ በዓልን በማስመልከት በመጪው ሰኔ 7 ቀን 2018 ዓ.ም በአድዋ ሙዚየም አዳራሽ በልዩ ሁኔታ እንደሚያከብሩ አስታወቁ። በዓሉን አስመልክቶ የቤተክርስቲያኒቱ መሪዎች ለመገናኛ ብዙሃን ማብራሪያ ሰጥተዋል።
ቅዱስ ጴጥሮስ የነቢዩ ኢዩኤልን ትንቢት በመጥቀስ (ኢዩኤል 2፡28-32)፣ በዛው ክፍል የሆነው ድንቅና ተዓምራቱ የሆነው በመንፈስ ቅዱስ መውረድ እንደሆነ ገልጾ እና ስለ ክርስቶስ ትንሣኤ በመመስከር የመጀመሪያውን ስብከት ሰብኮ በዚያች ቀን ወደ ሦስት ሺህ የሚጠጉ ሰዎች መጠመቃቸውን ይናገራል።
የአርሞኒየም ተሃድሶ ቤተክርስቲያን ዋና መጋቢ የሆኑት ፓስተር ሄኖክ መንግስቱ(ሲንገሌ) በሰጡት መግለጫ፣ ይህ በዓል ከዚህ ቀደም በየአጥቢያ ቤተክርስቲያኑ በተናጠል ይከበር እንደነበር አስታውሰው፣ የዘንድሮው ግን አማኞች በአንድነት ሆነው መንፈስ ቅዱስን የሚያመሰግኑበት እና ግንዛቤ የሚያገኙበት የጋራ መድረክ እንዲሆን ታስቦ የተዘጋጀ መሆኑን አብራርተዋል። አክለውም በዓሉ በመጽሐፍ ቅዱስ በሐዋርያት ሥራ ምዕራፍ 2 ላይ እንደተጻፈው ቤተክርስቲያን የተወለደችበት፣ ከ3,000 በላይ ነፍሳት ወደ ጌታ የመጡበት እና አማኞች ወንጌልን በድፍረት ለመስበክ ኃይል ን የተቀበሉበት ታሪካዊ ዕለት መሆኑን አውስተዋል።
በተመሳሳይ የኢትዮጵያ ወንጌላውያን አብያተ ክርስቲያናት ካውንስልን በመወከል ንግግር ያደረጉት ፓስተር አሸብር ከተማ፣ በዓለ ኃምሳ የአንድ ቀን የስነ-ስርዓት ክንውን ብቻ ሳይሆን ከወንጌል ሥራ ጋር ተያይዞ ዓመቱን ሙሉ ሊታሰብ የሚገባው ትልቅ በዓል መሆኑን ገልጸዋል። በሐዋርያት ዘመን የነበረችው ቤተክርስቲያን በ24 ዓመታት ውስጥ ዓለምን በወንጌል መድረስ የቻለችው በመንፈስ ቅዱስ መውረድ ባገኘችው ሃይል መሆኑን ያነሱት ፓስተር አሸብር፣ ይህ በዓል የዶክትሪን ጉዳይ ሳይሆን አብያተ ክርስቲያናት በቅድስና እና በአንድነት የእግዚአብሔርን መንግስት ለማስፋት የሚተጉበት መድረክ መሆኑን አስምረውበታል።
በመጨረሻም አማኞች የተሰጣቸውን ዕድል በመጠቀም በበጎ ፈቃድ እና በቅን ልቦና ተባባሪ በመሆን የበኩላቸውን እንዲወጡ ወቅታዊ ጥሪ አስተላልፈዋል።
በዕለቱ ከሚከናወኑት አበይት መርሃ ግብሮች መካከል ቃለ እግዚአብሔር ፣የዝማሬ እና የአምልኮ ጊዜ እንዲሁም ስለ በዓለ ኃምሳ ታሪካዊና መንፈሳዊ ፋይዳ ሰፋ ያለ ውይይት የሚካሄድበት ድንቅ ጊዜ እንደሚሆን ተጠቁሟል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
📌''እኔ ባልሄድ አጽናኙ(ጰራቅሊጦስ) ወደ እናንተ አይመጣምና'' ጌታ ኢየሱስ
#ethiopia | የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል እና አርሞኒየም ተሃድሶ ቤተክርስቲያን በጋራ በመተባበር “ምስጋና ለመንፈስ ቅዱስ” በሚል ርዕስ በሚከበረው የበዓለ ኃምሳ በዓልን በማስመልከት በመጪው ሰኔ 7 ቀን 2018 ዓ.ም በአድዋ ሙዚየም አዳራሽ በልዩ ሁኔታ እንደሚያከብሩ አስታወቁ። በዓሉን አስመልክቶ የቤተክርስቲያኒቱ መሪዎች ለመገናኛ ብዙሃን ማብራሪያ ሰጥተዋል።
ቅዱስ ጴጥሮስ የነቢዩ ኢዩኤልን ትንቢት በመጥቀስ (ኢዩኤል 2፡28-32)፣ በዛው ክፍል የሆነው ድንቅና ተዓምራቱ የሆነው በመንፈስ ቅዱስ መውረድ እንደሆነ ገልጾ እና ስለ ክርስቶስ ትንሣኤ በመመስከር የመጀመሪያውን ስብከት ሰብኮ በዚያች ቀን ወደ ሦስት ሺህ የሚጠጉ ሰዎች መጠመቃቸውን ይናገራል።
የአርሞኒየም ተሃድሶ ቤተክርስቲያን ዋና መጋቢ የሆኑት ፓስተር ሄኖክ መንግስቱ(ሲንገሌ) በሰጡት መግለጫ፣ ይህ በዓል ከዚህ ቀደም በየአጥቢያ ቤተክርስቲያኑ በተናጠል ይከበር እንደነበር አስታውሰው፣ የዘንድሮው ግን አማኞች በአንድነት ሆነው መንፈስ ቅዱስን የሚያመሰግኑበት እና ግንዛቤ የሚያገኙበት የጋራ መድረክ እንዲሆን ታስቦ የተዘጋጀ መሆኑን አብራርተዋል። አክለውም በዓሉ በመጽሐፍ ቅዱስ በሐዋርያት ሥራ ምዕራፍ 2 ላይ እንደተጻፈው ቤተክርስቲያን የተወለደችበት፣ ከ3,000 በላይ ነፍሳት ወደ ጌታ የመጡበት እና አማኞች ወንጌልን በድፍረት ለመስበክ ኃይል ን የተቀበሉበት ታሪካዊ ዕለት መሆኑን አውስተዋል።
በተመሳሳይ የኢትዮጵያ ወንጌላውያን አብያተ ክርስቲያናት ካውንስልን በመወከል ንግግር ያደረጉት ፓስተር አሸብር ከተማ፣ በዓለ ኃምሳ የአንድ ቀን የስነ-ስርዓት ክንውን ብቻ ሳይሆን ከወንጌል ሥራ ጋር ተያይዞ ዓመቱን ሙሉ ሊታሰብ የሚገባው ትልቅ በዓል መሆኑን ገልጸዋል። በሐዋርያት ዘመን የነበረችው ቤተክርስቲያን በ24 ዓመታት ውስጥ ዓለምን በወንጌል መድረስ የቻለችው በመንፈስ ቅዱስ መውረድ ባገኘችው ሃይል መሆኑን ያነሱት ፓስተር አሸብር፣ ይህ በዓል የዶክትሪን ጉዳይ ሳይሆን አብያተ ክርስቲያናት በቅድስና እና በአንድነት የእግዚአብሔርን መንግስት ለማስፋት የሚተጉበት መድረክ መሆኑን አስምረውበታል።
በመጨረሻም አማኞች የተሰጣቸውን ዕድል በመጠቀም በበጎ ፈቃድ እና በቅን ልቦና ተባባሪ በመሆን የበኩላቸውን እንዲወጡ ወቅታዊ ጥሪ አስተላልፈዋል።
በዕለቱ ከሚከናወኑት አበይት መርሃ ግብሮች መካከል ቃለ እግዚአብሔር ፣የዝማሬ እና የአምልኮ ጊዜ እንዲሁም ስለ በዓለ ኃምሳ ታሪካዊና መንፈሳዊ ፋይዳ ሰፋ ያለ ውይይት የሚካሄድበት ድንቅ ጊዜ እንደሚሆን ተጠቁሟል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
Sponsored by
Surafel
2 days ago
12ኛ ዙር የደም ልገሳ መርሃ ግብር
የዓለም የደም ለጋሾች ቀን እና
የተስፋ አዲስ ቤተሰቦች 3ኛ ዓመት በዓል ማክበር
📅 ሰኔ 6 እና 7, 2018 ዓ.ም.
📍 በኢትዮጵያ 20 + ከተሞች
አንድ የደም ልገሳ እስከ ሦስት ሰዎች ሕይወት ሊያድን ይችላል። በየቀኑ በሆስፒታሎቻችን ውስጥ ለቀዶ ሕክምና፣ ለአደጋ ተጎጂዎች፣ ለካንሰር ታማሚዎች፣ ለእናቶች እና ለሌሎች በርካታ ሕሙማን ደም በአስቸኳይ ያስፈልጋል።
ይህ 12ኛው ዙር የደም ልገሳ መርሃ ግብር የተስፋ አዲስ ቤተሰቦች ለ3 ዓመታት ሲያከናውኑት የቆየውን የሰብዓዊነት ጉዞ የሚያከብር ሲሆን፣ በዓለም የደም ለጋሾች ቀን ላይም ለሕይወት አዳኝ ለጋሾች የምስጋና መልዕክት ያስተላልፋል።
እርስዎ የሚለግሱት ደም ለአንድ ቤተሰብ ተስፋ፣
ለአንድ ታማሚ ሕይወት፣
ለአንድ እናት ፈገግታ፣
ለአንድ ልጅ ነገን ሊሰጥ ይችላል።
🤝 ሁላችንም በጎ ፈቃደኞች፣ ወጣቶች፣ ቤተሰቦች፣ ተቋማት እና ማኅበረሰቡ በአጠቃላይ በዚህ ታላቅ የሕይወት ማዳን ተግባር እንዲሳተፉ በክብር እንጋብዛለን።
🩸 ደም መለገስ ሕይወት መስጠት ነው!
ኑ! በደማችን አዲስ ታሪክ እንፃፍ! ❤️🩸
#worldblooddonorday #የደም_ልገሳ #ተስፋ_አዲስ_ቤተሰቦች #donatebloodsavelives #20ከተሞች_አንድ_ዓላማ #ሕይወትን_እናድን
የዓለም የደም ለጋሾች ቀን እና
የተስፋ አዲስ ቤተሰቦች 3ኛ ዓመት በዓል ማክበር
📅 ሰኔ 6 እና 7, 2018 ዓ.ም.
📍 በኢትዮጵያ 20 + ከተሞች
አንድ የደም ልገሳ እስከ ሦስት ሰዎች ሕይወት ሊያድን ይችላል። በየቀኑ በሆስፒታሎቻችን ውስጥ ለቀዶ ሕክምና፣ ለአደጋ ተጎጂዎች፣ ለካንሰር ታማሚዎች፣ ለእናቶች እና ለሌሎች በርካታ ሕሙማን ደም በአስቸኳይ ያስፈልጋል።
ይህ 12ኛው ዙር የደም ልገሳ መርሃ ግብር የተስፋ አዲስ ቤተሰቦች ለ3 ዓመታት ሲያከናውኑት የቆየውን የሰብዓዊነት ጉዞ የሚያከብር ሲሆን፣ በዓለም የደም ለጋሾች ቀን ላይም ለሕይወት አዳኝ ለጋሾች የምስጋና መልዕክት ያስተላልፋል።
እርስዎ የሚለግሱት ደም ለአንድ ቤተሰብ ተስፋ፣
ለአንድ ታማሚ ሕይወት፣
ለአንድ እናት ፈገግታ፣
ለአንድ ልጅ ነገን ሊሰጥ ይችላል።
🤝 ሁላችንም በጎ ፈቃደኞች፣ ወጣቶች፣ ቤተሰቦች፣ ተቋማት እና ማኅበረሰቡ በአጠቃላይ በዚህ ታላቅ የሕይወት ማዳን ተግባር እንዲሳተፉ በክብር እንጋብዛለን።
🩸 ደም መለገስ ሕይወት መስጠት ነው!
ኑ! በደማችን አዲስ ታሪክ እንፃፍ! ❤️🩸
#worldblooddonorday #የደም_ልገሳ #ተስፋ_አዲስ_ቤተሰቦች #donatebloodsavelives #20ከተሞች_አንድ_ዓላማ #ሕይወትን_እናድን
2 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) በቃሊቲና አባ ሳሙኤል ወህኒ ቤት የሚገኙ ናይጄሪያዊያንን ወደአገራቸው ለመመለስ የሚያስችል ስምምነት ተፈፀመ፡፡ የኢትዮጵያ መንግስትና የናይጄሪያ መንግስት በዛሬው እለት በቃሊቲና አባ ሳሙኤል ወህኒ ቤቶች የሚገኙ ናይጄሪያዊያን አስረኞችን በተመለከተ ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ በስምምነቱ መሰረት 100 የሚሆኑትን የተፈረደባቸው ናይጄሪያዊያን ቀሪ የእስር ጊዜያቸውን በናይጄሪያ ወህኒ ቤት የሚያሳልፉ ይሆናል፡፡
ለዚሁ ጉዳይ ሲሉ ወደአዲስ አበባ የተጓዙት የናይጄሪያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሯ ብላንካ ኦዱሚጉ ኢጁክዉ በኤክስ ገፃቸው ላይ ‹‹ፕሬዝደንት ቦላ አህመድ ቲኒቡን በመወከል ለዚህ ትልቅ ምእራፍ ለኢትዮጵያ መንግስትና ህዝብ ልባዊ አድናቆታችንንና ምስጋናችንን ለመግለፅ እወዳለሁ›› ብለዋል፡፡ ይህ ድርድር ከተጀመረ መቆየቱን ጠቅሰውም የመጨረሻ ስምነነት ላይ እስኪደረስ ባለው ጊዜ 4 ናይጄሪያዊያን እስረኞች ህይወታቸው ማለፉን አስረድተዋል፡፡
ስምምነቱንም ‹‹በሁለቱ አገራት መካከል ባለው የሰብአዊነት፣ የፍትህና የትብብር መርሆዎች ላይ የተመሰረተ ነው›› ብለውታል፡፡ በኢትዮጵያ ውስጥ ናይጄሪያዊያን ለእስር የሚዳረጉት በአብዛኛው አደንዛዥ እፅን በአዲስ አበባ በኩል አድርገው ወደመካከለኛው ምስራቅና አውሮፓ ለማሳለፍ በሚሞክሩበት ወቅት ነው፡፡ በአሁን ወቅት ከ300 በላይ ናይጄሪያዊያን በኢትዮጵያ ውስጥ በእስር ላይ የሚገኙ ሲሆን ሚኒስትሯ እንደገለፁት ዛሬ ስምምነት ላይ የደረሱት 100 የሚሆኑት ፍርደኛ በሆኑ ዜጎቻቸው ነው፡፡
ለዚሁ ጉዳይ ሲሉ ወደአዲስ አበባ የተጓዙት የናይጄሪያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሯ ብላንካ ኦዱሚጉ ኢጁክዉ በኤክስ ገፃቸው ላይ ‹‹ፕሬዝደንት ቦላ አህመድ ቲኒቡን በመወከል ለዚህ ትልቅ ምእራፍ ለኢትዮጵያ መንግስትና ህዝብ ልባዊ አድናቆታችንንና ምስጋናችንን ለመግለፅ እወዳለሁ›› ብለዋል፡፡ ይህ ድርድር ከተጀመረ መቆየቱን ጠቅሰውም የመጨረሻ ስምነነት ላይ እስኪደረስ ባለው ጊዜ 4 ናይጄሪያዊያን እስረኞች ህይወታቸው ማለፉን አስረድተዋል፡፡
ስምምነቱንም ‹‹በሁለቱ አገራት መካከል ባለው የሰብአዊነት፣ የፍትህና የትብብር መርሆዎች ላይ የተመሰረተ ነው›› ብለውታል፡፡ በኢትዮጵያ ውስጥ ናይጄሪያዊያን ለእስር የሚዳረጉት በአብዛኛው አደንዛዥ እፅን በአዲስ አበባ በኩል አድርገው ወደመካከለኛው ምስራቅና አውሮፓ ለማሳለፍ በሚሞክሩበት ወቅት ነው፡፡ በአሁን ወቅት ከ300 በላይ ናይጄሪያዊያን በኢትዮጵያ ውስጥ በእስር ላይ የሚገኙ ሲሆን ሚኒስትሯ እንደገለፁት ዛሬ ስምምነት ላይ የደረሱት 100 የሚሆኑት ፍርደኛ በሆኑ ዜጎቻቸው ነው፡፡
3 days ago
በዓለ ኀምሳን በአንድነት ለማክበር የወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ጥሪ አቀረቡ!
#fastmereja I የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ከአርሞኒየም ተሀድሶ ቤተክርስቲያን ጋር በመተባበር “ምስጋና ለመንፈስ ቅዱስ” በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀውን የዘንድሮውን የበዓለ ኀምሳ ቀን ሰኔ 7 እንደሚከበር በዛሬዉ እለት በተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫ ተገልጿል።
ይህ ታሪካዊ የበዓለ ኀምሳ ቀን በዓል የፊታችን እሁድ ሰኔ 7 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 9፡00 ሰዓት ጀምሮ በአድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም አዳራሽ በታላቅ ድምቀት እንደሚከበር ተገልጿል።
የያሬድ መንገድ ተሀድሶ ቤተክርስቲያን መጋቢ የሆኑት ፓስተር ሄኖክ መንግስቱ በሰጡት ማብራሪያ፣ በዓሉ አማኞች በጋራ ሆነው መንፈስ ቅዱስን የሚያመሰግኑበትና መጽሐፍ ቅዱሳዊ ግንዛቤያቸውን የሚያሳድጉበት መሆኑን ገልጸዋል።
ፓስተር ሄኖክ አክለውም ቀደም ሲል በየግል ቤተክርስቲያኑ ይከበር የነበረው ይህ በዓል ዘንድሮ ግን በጋራና በአንድነት እንዲከበር መታቀዱን አስታውቀዋል።
የኢትዮጵያ ወንጌላውያን አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ተወካይ ፓስተር አሸብር ከተማ በበኩላቸው ይህ በዓል የአንድ ጊዜ ክስተት ወይም ስነ-ስርዓት (ceremony) ብቻ ሳይሆን፣ ዓመቱን ሙሉ ሊታሰብና ሊከበር የሚገባው ታላቅ በዓል ነው” ብለዋል።
የጥንቷ ቤተክርስቲያን በ24 ዓመታት ውስጥ መላውን ዓለም በወንጌል መድረስ የቻለችው በመንፈስ ቅዱስ መውረድ ምክንያት ባገኘችው መለኮታዊ ጉልበት መሆኑን የጠቀሱት ፓስተር አሸብር፣ በዓለ ሃምሳ የዶክትሪን ጉዳይ ሳይሆን አብያተ ክርስቲያናት ሁሉ ቅድስናን እያወጁ የእግዚአብሔርን መንግስት ለማስፋትና ወንጌልን በጋራ ለመስራት የሚተጉበት መሆኑን አስገንዝበዋል።
እሁድ ሰኔ 7 ቀን 2018 ዓ.ም በአድዋ ሙዚየም አዳራሽ በሚከበረው በዚህ ታላቅ መንፈሳዊ መርሃ ግብር ላይ የእግዚአብሔር ቃል ስብከት፣ ልዩ የዝማሬና የአምልኮ ጊዜ እንዲሁም ስለ በዓለ ሃምሳ ትርጉምና አስፈላጊነት የሚያተኩር የውይይት መድረክ እንደሚኖር አዘጋጆቹ ገልጸዋል።
እንዲሁም ካውንስሉ መላው የወንጌል አማኞች ልዩነቶቻቸውን ወደ ጎን በመተው በዓሉን በአንድነት እንዲያከብሩ ጥሪ አቅርቧል።
#fastmereja I የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ከአርሞኒየም ተሀድሶ ቤተክርስቲያን ጋር በመተባበር “ምስጋና ለመንፈስ ቅዱስ” በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀውን የዘንድሮውን የበዓለ ኀምሳ ቀን ሰኔ 7 እንደሚከበር በዛሬዉ እለት በተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫ ተገልጿል።
ይህ ታሪካዊ የበዓለ ኀምሳ ቀን በዓል የፊታችን እሁድ ሰኔ 7 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 9፡00 ሰዓት ጀምሮ በአድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም አዳራሽ በታላቅ ድምቀት እንደሚከበር ተገልጿል።
የያሬድ መንገድ ተሀድሶ ቤተክርስቲያን መጋቢ የሆኑት ፓስተር ሄኖክ መንግስቱ በሰጡት ማብራሪያ፣ በዓሉ አማኞች በጋራ ሆነው መንፈስ ቅዱስን የሚያመሰግኑበትና መጽሐፍ ቅዱሳዊ ግንዛቤያቸውን የሚያሳድጉበት መሆኑን ገልጸዋል።
ፓስተር ሄኖክ አክለውም ቀደም ሲል በየግል ቤተክርስቲያኑ ይከበር የነበረው ይህ በዓል ዘንድሮ ግን በጋራና በአንድነት እንዲከበር መታቀዱን አስታውቀዋል።
የኢትዮጵያ ወንጌላውያን አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ተወካይ ፓስተር አሸብር ከተማ በበኩላቸው ይህ በዓል የአንድ ጊዜ ክስተት ወይም ስነ-ስርዓት (ceremony) ብቻ ሳይሆን፣ ዓመቱን ሙሉ ሊታሰብና ሊከበር የሚገባው ታላቅ በዓል ነው” ብለዋል።
የጥንቷ ቤተክርስቲያን በ24 ዓመታት ውስጥ መላውን ዓለም በወንጌል መድረስ የቻለችው በመንፈስ ቅዱስ መውረድ ምክንያት ባገኘችው መለኮታዊ ጉልበት መሆኑን የጠቀሱት ፓስተር አሸብር፣ በዓለ ሃምሳ የዶክትሪን ጉዳይ ሳይሆን አብያተ ክርስቲያናት ሁሉ ቅድስናን እያወጁ የእግዚአብሔርን መንግስት ለማስፋትና ወንጌልን በጋራ ለመስራት የሚተጉበት መሆኑን አስገንዝበዋል።
እሁድ ሰኔ 7 ቀን 2018 ዓ.ም በአድዋ ሙዚየም አዳራሽ በሚከበረው በዚህ ታላቅ መንፈሳዊ መርሃ ግብር ላይ የእግዚአብሔር ቃል ስብከት፣ ልዩ የዝማሬና የአምልኮ ጊዜ እንዲሁም ስለ በዓለ ሃምሳ ትርጉምና አስፈላጊነት የሚያተኩር የውይይት መድረክ እንደሚኖር አዘጋጆቹ ገልጸዋል።
እንዲሁም ካውንስሉ መላው የወንጌል አማኞች ልዩነቶቻቸውን ወደ ጎን በመተው በዓሉን በአንድነት እንዲያከብሩ ጥሪ አቅርቧል።
3 days ago
በአሜሪካ እንዳይገባ የተከለከለው ሶማሊያዊው የዓለም ዋንጫ ዳኛ ሞቃዲሾ ሲገባ የጀግና አቀባበል ተደረገለት
በዓለም ዋንጫ ላይ እንዲዳኝ ተመርጦ ወደ አሜሪካ እንዳይገባ የተከለከለው ሶማሊያዊው እውቅ የኢንተርናሽናል እግር ኳስ ዳኛ ዑመር አርታን ወደ ዋና ከተማዋ ሞቃዲሾ ሲመለስ በከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት እና በብዙ ሺህ በሚቆጠሩ ደጋፊዎቹ የጀግና አቀባበል ተደረገለት።
የአፍሪካ ምርጥ ዳኞች ተርታ የሚመደበውና እ.ኤ.አ በ2025 የአህጉሪቱ ምርጥ ወንድ ዳኛ ተብሎ የተመረጠው ዑመር አርታን በዘንድሮው የዓለም ዋንጫ ላይ በመዳኘት የመጀመሪያው ሶማሊያዊ በመሆን ታሪክ ሊሰራ ተዘጋጅቶ ነበር።
ዳኛው ባለፈው ሳምንት በኬንያ ከሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ ህጋዊ ቪዛ የተሰጠው ቢሆንም ቅዳሜ እለት ሚያሚ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ ግን በአሜሪካ የድንበርና የጉምሩክ ጥበቃ አካል "በደህንነት ማጣራት ስጋት" (Vetting concerns) ምክንያት መግቢያ ተከልክሏል።
አሜሪካ ውሳኔውን ተከትሎ ዝርዝር መረጃ ካለመስጠቷም በላይ የአንደኛዋ አስተናጋጅ ሀገር ክልከላን ተከትሎ ዓለም አቀፉ የእግር ኳስ ማህበር (FIFA) ዳኛውን ከዓለም ዋንጫው የዳኞች ዝርዝር ውስጥ ለመሰረዝ ተገድዷል።
አሜሪካ፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ በጋራ በሚያዘጋጁት የዘንድሮው የዓለም ዋንጫ ላይ የፊፋ ዕውቅና ያለውን ከፍተኛ ዳኛ ወደ ሀገር እንዳይገባ መከልከሏ በዓለም ዙሪያ ባሉ የስፖርት አፍቃሪያን ዘንድ ከፍተኛ ቁጣን ቀስቅሷል። ውሳኔው አሜሪካ እንዲህ ያሉ ታላላቅ ዓለም አቀፍ ውድድሮችን የማስተናገድ ብቃት አላት ወይ? የሚል ጥያቄ እንዲነሳባት አድርጓል። ሶማሊያ በአሁኑ ወቅት በትራምፕ አስተዳደር የስደተኞች ቁጥጥር ፖሊሲ ምክንያት አዲስ የጉዞ ገደብ ከተጣለባቸው 40 ሀገራት መካከል አንዷ መሆኗ ለዚህ ክልከላ ምክንያት ሳይሆን እንዳልቀረ ይገመታል።
ዳኛ ዑመር አርታን ዛሬ ዛሬ ረቡዕ ጠዋት 3:30 በሞቃዲሾ አደን አዴ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ በመቶዎች የሚቆጠሩ ደጋፊዎች፣ የመንግስት ባለስልጣናት እና የስፖርት ቤተሰቦች የሶማሊያን ሰንደቅ ዓላማ በመያዝ ለሰዓታት ሲጠባበቁት ቆይተዋል።
አውሮፕላኑ ሲያርፍም ደጋፊዎቹ በሶማሊያ ባንዲራ ያለበሱት ሲሆን፣ በፖሊስ ታጅቦ ወደ አውሮፕላን ማረፊያው የቪአይፒ (VIP) ማረፊያ አምርቷል። እዚያም በሶማሊያ የወጣቶችና ስፖርት ሚኒስትር እና በሶማሊያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ኃላፊዎች አቀባበል ተደርጎለታል።
ዳኛው ለጋዜጠኞች በሰጠው መግለጫ ለተደረገለት ድጋፍ የሶማሊያን መንግስት፣ ህዝብ እና ፊፋን አመስግኗል። "እግዚአብሔር ከፈቀደ በሚቀጥለው የዓለም ዋንጫ ላይ እንደምገኝ ቃል እገባላችኋለሁ፤ የሶማሊያ ህዝብ በዚህ እንዲረጋጋና በራሱ እንዲተማመን እፈልጋለሁ" ብሏል።
አክሎም "የሶማሊያን ስም የመጠበቅ ኃላፊነት የሁላችንም ነው። ሀገራችን በጥሩም ሆነ በመጥፎ ሁኔታ ውስጥ ብትሆን የእኛ ናት ያ ባንዲራና ፓስፖርትም የእኛ ነው በማለት ለወጣቱ መልዕክት አስተላልፏል።
ለዓመታት በዘለቀው የእርስ በእርስ ጦርነትና በአሸባሪው አልሸባብ ምክንያት የወጣቶቿ ተስፋ በተገደበባት ሶማሊያ የዑመር አርታን መከልከል ለብዙዎች የልብ ስብራት ቢሆንም፣ ሕልምን ተከትሎ መጓዝ ምን ያህል ትልቅ ደረጃ እንደሚያደርስ ግን ማሳያ ሆኗል።
የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም በትዊተር (X) ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት የደረስክበት የታሪክ ምዕራፍ ምንም ቢሆን አይቀየርም። በሙያህ ጥግ ላይ በመድረስህ ብቻ በትውልድ ሀገርህ ላለው አዲስ ትውልድ ትልቅ መነሳሳትን ፈጥረሃል በለፋህበትና በገባህበት የሜዳ ሳር ላይ እንዳትቆም መደረግህ ይህንን የታሪክ እውነት አይለውጠውም በማለት ለዳኛው ያላቸውን አጋርነት ገልጸዋል።
በዓለም ዋንጫ ላይ እንዲዳኝ ተመርጦ ወደ አሜሪካ እንዳይገባ የተከለከለው ሶማሊያዊው እውቅ የኢንተርናሽናል እግር ኳስ ዳኛ ዑመር አርታን ወደ ዋና ከተማዋ ሞቃዲሾ ሲመለስ በከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት እና በብዙ ሺህ በሚቆጠሩ ደጋፊዎቹ የጀግና አቀባበል ተደረገለት።
የአፍሪካ ምርጥ ዳኞች ተርታ የሚመደበውና እ.ኤ.አ በ2025 የአህጉሪቱ ምርጥ ወንድ ዳኛ ተብሎ የተመረጠው ዑመር አርታን በዘንድሮው የዓለም ዋንጫ ላይ በመዳኘት የመጀመሪያው ሶማሊያዊ በመሆን ታሪክ ሊሰራ ተዘጋጅቶ ነበር።
ዳኛው ባለፈው ሳምንት በኬንያ ከሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ ህጋዊ ቪዛ የተሰጠው ቢሆንም ቅዳሜ እለት ሚያሚ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ ግን በአሜሪካ የድንበርና የጉምሩክ ጥበቃ አካል "በደህንነት ማጣራት ስጋት" (Vetting concerns) ምክንያት መግቢያ ተከልክሏል።
አሜሪካ ውሳኔውን ተከትሎ ዝርዝር መረጃ ካለመስጠቷም በላይ የአንደኛዋ አስተናጋጅ ሀገር ክልከላን ተከትሎ ዓለም አቀፉ የእግር ኳስ ማህበር (FIFA) ዳኛውን ከዓለም ዋንጫው የዳኞች ዝርዝር ውስጥ ለመሰረዝ ተገድዷል።
አሜሪካ፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ በጋራ በሚያዘጋጁት የዘንድሮው የዓለም ዋንጫ ላይ የፊፋ ዕውቅና ያለውን ከፍተኛ ዳኛ ወደ ሀገር እንዳይገባ መከልከሏ በዓለም ዙሪያ ባሉ የስፖርት አፍቃሪያን ዘንድ ከፍተኛ ቁጣን ቀስቅሷል። ውሳኔው አሜሪካ እንዲህ ያሉ ታላላቅ ዓለም አቀፍ ውድድሮችን የማስተናገድ ብቃት አላት ወይ? የሚል ጥያቄ እንዲነሳባት አድርጓል። ሶማሊያ በአሁኑ ወቅት በትራምፕ አስተዳደር የስደተኞች ቁጥጥር ፖሊሲ ምክንያት አዲስ የጉዞ ገደብ ከተጣለባቸው 40 ሀገራት መካከል አንዷ መሆኗ ለዚህ ክልከላ ምክንያት ሳይሆን እንዳልቀረ ይገመታል።
ዳኛ ዑመር አርታን ዛሬ ዛሬ ረቡዕ ጠዋት 3:30 በሞቃዲሾ አደን አዴ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ በመቶዎች የሚቆጠሩ ደጋፊዎች፣ የመንግስት ባለስልጣናት እና የስፖርት ቤተሰቦች የሶማሊያን ሰንደቅ ዓላማ በመያዝ ለሰዓታት ሲጠባበቁት ቆይተዋል።
አውሮፕላኑ ሲያርፍም ደጋፊዎቹ በሶማሊያ ባንዲራ ያለበሱት ሲሆን፣ በፖሊስ ታጅቦ ወደ አውሮፕላን ማረፊያው የቪአይፒ (VIP) ማረፊያ አምርቷል። እዚያም በሶማሊያ የወጣቶችና ስፖርት ሚኒስትር እና በሶማሊያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ኃላፊዎች አቀባበል ተደርጎለታል።
ዳኛው ለጋዜጠኞች በሰጠው መግለጫ ለተደረገለት ድጋፍ የሶማሊያን መንግስት፣ ህዝብ እና ፊፋን አመስግኗል። "እግዚአብሔር ከፈቀደ በሚቀጥለው የዓለም ዋንጫ ላይ እንደምገኝ ቃል እገባላችኋለሁ፤ የሶማሊያ ህዝብ በዚህ እንዲረጋጋና በራሱ እንዲተማመን እፈልጋለሁ" ብሏል።
አክሎም "የሶማሊያን ስም የመጠበቅ ኃላፊነት የሁላችንም ነው። ሀገራችን በጥሩም ሆነ በመጥፎ ሁኔታ ውስጥ ብትሆን የእኛ ናት ያ ባንዲራና ፓስፖርትም የእኛ ነው በማለት ለወጣቱ መልዕክት አስተላልፏል።
ለዓመታት በዘለቀው የእርስ በእርስ ጦርነትና በአሸባሪው አልሸባብ ምክንያት የወጣቶቿ ተስፋ በተገደበባት ሶማሊያ የዑመር አርታን መከልከል ለብዙዎች የልብ ስብራት ቢሆንም፣ ሕልምን ተከትሎ መጓዝ ምን ያህል ትልቅ ደረጃ እንደሚያደርስ ግን ማሳያ ሆኗል።
የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም በትዊተር (X) ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት የደረስክበት የታሪክ ምዕራፍ ምንም ቢሆን አይቀየርም። በሙያህ ጥግ ላይ በመድረስህ ብቻ በትውልድ ሀገርህ ላለው አዲስ ትውልድ ትልቅ መነሳሳትን ፈጥረሃል በለፋህበትና በገባህበት የሜዳ ሳር ላይ እንዳትቆም መደረግህ ይህንን የታሪክ እውነት አይለውጠውም በማለት ለዳኛው ያላቸውን አጋርነት ገልጸዋል።
4 days ago
ዳሸን ባንክ ለሸኽ መሐመድ ሁሴን ዓሊ አላሙዲን ልዩ እውቅና በመስጠት የ30ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን አጠናቀቀ
#ethiopia | ዳሸን ባንክ የተመሰረተበትን 30ኛ ዓመት የወርቅ ኢዮቤልዩ በዓል ላለፉት ስድስት ወራት በተለያዩ ሁነቶች ሲያከብር ቆይቶ በሸራተን አዲስ ሆቴል በተከናወነ ደማቅ ስነ ስርዓት ፍጻሜውን አድርጓል።
ባንኩ በማጠቃለያ መርሃ ግብሩ ላይ የ30 ሚሊዮን ብር የበጎ አድራጎት ድጋፍ ያደረገ ሲሆን በልዩ የእድል ጨዋታው ላሸነፈ ደንበኛም የቢዋይዲ የኤሌክትሪክ መኪና በሽልማት አበርክቷል።
በዚሁ የምስጋና ምሽት ላይ የብሔራዊ ባንክ ገዥ አቶ እዮብ ተካልኝን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች፣ የፋይናንስ ተቋማት መሪዎች፣ የጥበብ ባለሙያዎችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።
ባንኩ ከጥር ወር ጀምሮ በኤግዚቢሽን፣ በፈጠራ ስራዎች ማበረታቻ እና በሴቶች አቅም ማጎልበቻ መርሃ ግብሮች ስኬታማ ቆይታ ማድረጉ ተገልጿል።
በታላቁ መዝጊያ ስነ ስርዓት ላይ ዳሸን ባንክ አሁን ለደረሰበት ገናና ስም እና ስኬት የመሰረት ድንጋይ ለጣሉለትና ባንኩ እውን እንዲሆን ከፍተኛ አስተዋጽኦ ላበረከቱት ለክቡር ሼክ መሐመድ ሁሴን አላሙዲን ልዩ የማስታወሻ ሽልማትና እውቅና ተሰጥቷቸዋል።
በተጨማሪም 11 የባንኩ መስራቾች፣ የቀድሞ የቦርድ አባላት፣ ስራ አስፈጻሚዎች እና ለረጅም ዘመን ያገለገሉ ሰራተኞች እንዲሁም ታማኝ ደንበኞች ተሸላሚ ሆነዋል።
የማህበራዊ ሃላፊነቱን ለመወጣት ባንኩ ባደረገው ውሳኔ መሰረት የአእምሮ እድገት ውስንነት ላለባቸው ህጻናት ትምህርት እና ሙያ ስልጠና ለሚሰጠው ዲቦራ ፋውንዴሽን የ30 ሚሊዮን ብር የገንዘብ ድጋፍ አበርክቷል።
በሌላ በኩል በባንኩ ዘመናዊ መተግበሪያ አማካኝነት ሲካሄድ በቆየው የሽልማት እጣ የቢዋይዲ ሴጉል ዘመናዊ የኤሌክትሪክ መኪና ለአሸናፊው ተጠቃሚ ተረክቧል።
#dashenbank #banking #anniversary #ethiopianfinance #deborahfoundation #corporatecharity #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | ዳሸን ባንክ የተመሰረተበትን 30ኛ ዓመት የወርቅ ኢዮቤልዩ በዓል ላለፉት ስድስት ወራት በተለያዩ ሁነቶች ሲያከብር ቆይቶ በሸራተን አዲስ ሆቴል በተከናወነ ደማቅ ስነ ስርዓት ፍጻሜውን አድርጓል።
ባንኩ በማጠቃለያ መርሃ ግብሩ ላይ የ30 ሚሊዮን ብር የበጎ አድራጎት ድጋፍ ያደረገ ሲሆን በልዩ የእድል ጨዋታው ላሸነፈ ደንበኛም የቢዋይዲ የኤሌክትሪክ መኪና በሽልማት አበርክቷል።
በዚሁ የምስጋና ምሽት ላይ የብሔራዊ ባንክ ገዥ አቶ እዮብ ተካልኝን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች፣ የፋይናንስ ተቋማት መሪዎች፣ የጥበብ ባለሙያዎችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።
ባንኩ ከጥር ወር ጀምሮ በኤግዚቢሽን፣ በፈጠራ ስራዎች ማበረታቻ እና በሴቶች አቅም ማጎልበቻ መርሃ ግብሮች ስኬታማ ቆይታ ማድረጉ ተገልጿል።
በታላቁ መዝጊያ ስነ ስርዓት ላይ ዳሸን ባንክ አሁን ለደረሰበት ገናና ስም እና ስኬት የመሰረት ድንጋይ ለጣሉለትና ባንኩ እውን እንዲሆን ከፍተኛ አስተዋጽኦ ላበረከቱት ለክቡር ሼክ መሐመድ ሁሴን አላሙዲን ልዩ የማስታወሻ ሽልማትና እውቅና ተሰጥቷቸዋል።
በተጨማሪም 11 የባንኩ መስራቾች፣ የቀድሞ የቦርድ አባላት፣ ስራ አስፈጻሚዎች እና ለረጅም ዘመን ያገለገሉ ሰራተኞች እንዲሁም ታማኝ ደንበኞች ተሸላሚ ሆነዋል።
የማህበራዊ ሃላፊነቱን ለመወጣት ባንኩ ባደረገው ውሳኔ መሰረት የአእምሮ እድገት ውስንነት ላለባቸው ህጻናት ትምህርት እና ሙያ ስልጠና ለሚሰጠው ዲቦራ ፋውንዴሽን የ30 ሚሊዮን ብር የገንዘብ ድጋፍ አበርክቷል።
በሌላ በኩል በባንኩ ዘመናዊ መተግበሪያ አማካኝነት ሲካሄድ በቆየው የሽልማት እጣ የቢዋይዲ ሴጉል ዘመናዊ የኤሌክትሪክ መኪና ለአሸናፊው ተጠቃሚ ተረክቧል።
#dashenbank #banking #anniversary #ethiopianfinance #deborahfoundation #corporatecharity #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
4 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) ሪያል ማድሪድ ለአትሌቲኮ ማድሪዱ አጥቂ ጁሊያን አልቫሬዝ ያቀረበው 150 ሚሊዮን ዩሮ የዝውውር ጥያቄ ውድቅ መደረጉን ተከትሎ፣ ከተቀናቃኙ ባርሴሎና ጋር ከፍተኛ የዝውውር ፍልሚያ ውስጥ ገብቷል። እስከ 2030 በሪያል ማድሪድ ፕሬዝዳንትነት ዳግም የተመረጡት ፍሎሬንቲኖ ፔሬዝ በአንድ ተጫዋች ላይ የ150 ሚሊዮን ዩሮ ጥያቄ እንደሚያቀርቡ ቀደም ብለው ፍንጭ ሰጥተው ነበር። በዛሬው ዕለት ደግሞ ሎስ ብላንኮዎቹ ይህንኑ የዝውውር ጥያቄ የአርሰናል እና ፒኤስጂ ኢላማ ለሆነው ጁሊያን አልቫሬዝ ማቅረባቸውን ይፋ አድርገዋል።
አትሌቲኮ ማድሪድ በበኩሉ ይህን የሪያል ማድሪድ ጥያቄ ወዲያውኑ ውድቅ ያደረገው ሲሆን፣ አልቫሬዝን በተመለከተ ምንም ዓይነት ድርድር እንደማያደርግ አስታውቋል። ሪያል ማድሪድ ባወጣው መግለጫ አትሌቲኮ ማድሪድ ለቀረበለት ጥያቄ ምስጋና ቢያቀርብም፣ ተጫዋቹ ያለበትን 500 ሚሊዮን ዩሮ የውል ማፍረሻ በመጥቀስ ጥያቄውን ውድቅ ማድረጉን አስታውቋል።
ይሁን እንጂ አትሌቲኮ ማድሪድ በማህበራዊ ትስስር ገጹ ባሰፈረው መልእክት ሪያል ማድሪድ ላይ በማሾፍ፣ "ለቀረበው ጥያቄ ምንም ዓይነት ምስጋና የለንም፤ ከባርሴሎና በላይ ስላሳቃችሁን ግን እናመሰግናለን" ብሏል። አትሌቲኮ ከዚህ ቀደም ባርሴሎና ያቀረበውን 100 ሚሊዮን ዩሮ ጥያቄም "የውሸት ዜና እና ንቀት" በሚል ውድቅ ማድረጉ ይታወሳል።
ይህ የዝውውር ውዝግብ የተፈጠረው ሪያል ማድሪድ እና ባርሴሎና ባላቸው ግንኙነት ላይ ከፍተኛ ውጥረት በነገሰበት ወቅት ነው። ሪያል ማድሪድ፣ ባርሴሎና ለቀድሞው የስፔን ዳኞች ማህበር ምክትል ፕሬዝዳንት ሆዜ ማሪያ ኤንሪኬዝ ነግሬይራ ከፈጸመው ክፍያ ጋር በተያያዘ (የነግሬይራ ጉዳይ) የስፖርታዊ ቅጣት እንዲጣልበት እና ከአውሮፓ ውድድሮች እንዲታገድ ዩኤፋን ጠይቋል። ባርሴሎና በበኩሉ ከ2001 እስከ 2018 የተፈጸመው ከ7 ሚሊዮን ዩሮ በላይ ክፍያ ለዳኞች ትንተና እና የቴክኒክ ምክር መሆኑን በመግለጽ፣ ሪያል ማድሪድ ስማችንን ለማጥፋት የሚያደርገው ጥረት ነው ሲል ክስ እንደሚመሰርት አስታውቋል።
አትሌቲኮ ማድሪድ በበኩሉ ይህን የሪያል ማድሪድ ጥያቄ ወዲያውኑ ውድቅ ያደረገው ሲሆን፣ አልቫሬዝን በተመለከተ ምንም ዓይነት ድርድር እንደማያደርግ አስታውቋል። ሪያል ማድሪድ ባወጣው መግለጫ አትሌቲኮ ማድሪድ ለቀረበለት ጥያቄ ምስጋና ቢያቀርብም፣ ተጫዋቹ ያለበትን 500 ሚሊዮን ዩሮ የውል ማፍረሻ በመጥቀስ ጥያቄውን ውድቅ ማድረጉን አስታውቋል።
ይሁን እንጂ አትሌቲኮ ማድሪድ በማህበራዊ ትስስር ገጹ ባሰፈረው መልእክት ሪያል ማድሪድ ላይ በማሾፍ፣ "ለቀረበው ጥያቄ ምንም ዓይነት ምስጋና የለንም፤ ከባርሴሎና በላይ ስላሳቃችሁን ግን እናመሰግናለን" ብሏል። አትሌቲኮ ከዚህ ቀደም ባርሴሎና ያቀረበውን 100 ሚሊዮን ዩሮ ጥያቄም "የውሸት ዜና እና ንቀት" በሚል ውድቅ ማድረጉ ይታወሳል።
ይህ የዝውውር ውዝግብ የተፈጠረው ሪያል ማድሪድ እና ባርሴሎና ባላቸው ግንኙነት ላይ ከፍተኛ ውጥረት በነገሰበት ወቅት ነው። ሪያል ማድሪድ፣ ባርሴሎና ለቀድሞው የስፔን ዳኞች ማህበር ምክትል ፕሬዝዳንት ሆዜ ማሪያ ኤንሪኬዝ ነግሬይራ ከፈጸመው ክፍያ ጋር በተያያዘ (የነግሬይራ ጉዳይ) የስፖርታዊ ቅጣት እንዲጣልበት እና ከአውሮፓ ውድድሮች እንዲታገድ ዩኤፋን ጠይቋል። ባርሴሎና በበኩሉ ከ2001 እስከ 2018 የተፈጸመው ከ7 ሚሊዮን ዩሮ በላይ ክፍያ ለዳኞች ትንተና እና የቴክኒክ ምክር መሆኑን በመግለጽ፣ ሪያል ማድሪድ ስማችንን ለማጥፋት የሚያደርገው ጥረት ነው ሲል ክስ እንደሚመሰርት አስታውቋል።
Sponsored by
Surafel
4 days ago
ዳሸን ባንክ 30ኛ ዓመት የጉዞ ማዕረጉን በሽልማት እና በበጎ አድራጎት ተግባራት ደመደመ
#ethiopia | ለግማሽ ዓመት ያህል በተለያዩ ሁነቶች ሲከበር የሰነበተው የዳሸን ባንክ 30ኛ ዓመት የምስረታ በዓል በሸራተን አዲስ ሆቴል በተከናወነ ታላቅ የመዝጊያ ሥነ ሥርዓት ፍጻሜውን አግኝቷል።
በዕለቱ የክብር እንግዳ በመሆን የተገኙት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ አቶ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) ባንኩ ላለፉት ሦስት አስርት ዓመታት በሀገሪቱ የፋይናንስ ዘርፍ እና የኢኮኖሚ ግንባታ ላይ ላበረከተው ጉልህ ሚና ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
ገዥው አክለውም ባንኩ የተጀመረውን ሀገራዊ የኢኮኖሚ ሪፎርም በመደገፍ በመጪው የለውጥ ምዕራፍ ተወዳዳሪነቱን ይበልጥ እንዲያጠናክር አሳስበዋል።
የዳሸን ባንክ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ አስፋው ዓለሙ በበኩላቸው የባንኩ የ30 ዓመታት የስኬት ጉዞ የደንበኞች፣ የባለድርሻ አካላትና የሠራተኞች የጋራ ጥረት ውጤት መሆኑን ገልጸው፣ ወደፊትም በዘመናዊ ቴክኖሎጂ የታገዙ አገልግሎቶችን በማስፋፋት ለሀገር እድገት የሚጠበቅበትን ሚና መወጣቱን እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል።
ባንኩ ከጥር 2018 ዓ.ም ጀምሮ የ30ኛ ዓመት ኤክስፖ፣ የኢኖቬሽን ወር እና የሴቶች አቅም ማጎልበቻ መርኃ ግብሮችን ጨምሮ በርካታ ዝግጅቶችን ሲያካሂድ መቆየቱ ተጠቅሷል።
በመዝጊያ ሥነ ሥርዓቱ ላይ ባንኩ ለአሁኑ የስኬት ደረጃው እንዲበቃ ስያሜ ከመስጠት ጀምሮ ከፍተኛ ድጋፍ ላደረጉት ለክቡር ሸኽ መሐመድ ሁሴን ዓሊ አላሙዲን ልዩ የዕውቅና ሽልማት ተበርክቷል።
ከተገቢው ክብር ጋር ለ11 የባንኩ መስራቾች፣ ለቀድሞ የቦርድ አመራሮች፣ ለቀድሞ ዋና ሥራ አስፈጻሚዎች፣ ለአጋር ተቋማት፣ ለረጅም ዘመን ደንበኞች እና የረጅም ጊዜ አገልግሎት ላላቸው ሠራተኞችም ዕውቅና ተሰጥቷል።
የማህበራዊ ኃላፊነቱን የመወጣት ተግባሩ አካል አድርጎም ባንኩ በአዕምሮ እድገት ውስንነት ላላቸው ወገኖች ድጋፍ ለሚያደርገው ለዲቦራ ፋውንዴሽን የ30 ሚሊዮን ብር የገንዘብ ስጦታ አበርክቷል።
በሌላ በኩል በዳሸን ሱፐር አፕ መተግበሪያ በተካሄደው የዕድል ጨዋታ አሸናፊ ለሆነው ደንበኛ የዘመናዊ ቢዋይዲ ሴጉል የኤሌክትሪክ መኪና ሽልማት ተላልፏል።
በዚህ ታላቅ መርሃ ግብር ላይ የብሔራዊ ባንክ ገዥ አቶ ኢዮብ ተካልኝን (ዶ/ር) ጨምሮ ከፍተኛ የባንኩ የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት፣ የፋይናንስ ተቋማት መሪዎች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።
#dashenbank #banking #ethiopianeconomy #finance #deborahfoundation #byd #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | ለግማሽ ዓመት ያህል በተለያዩ ሁነቶች ሲከበር የሰነበተው የዳሸን ባንክ 30ኛ ዓመት የምስረታ በዓል በሸራተን አዲስ ሆቴል በተከናወነ ታላቅ የመዝጊያ ሥነ ሥርዓት ፍጻሜውን አግኝቷል።
በዕለቱ የክብር እንግዳ በመሆን የተገኙት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ አቶ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) ባንኩ ላለፉት ሦስት አስርት ዓመታት በሀገሪቱ የፋይናንስ ዘርፍ እና የኢኮኖሚ ግንባታ ላይ ላበረከተው ጉልህ ሚና ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
ገዥው አክለውም ባንኩ የተጀመረውን ሀገራዊ የኢኮኖሚ ሪፎርም በመደገፍ በመጪው የለውጥ ምዕራፍ ተወዳዳሪነቱን ይበልጥ እንዲያጠናክር አሳስበዋል።
የዳሸን ባንክ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ አስፋው ዓለሙ በበኩላቸው የባንኩ የ30 ዓመታት የስኬት ጉዞ የደንበኞች፣ የባለድርሻ አካላትና የሠራተኞች የጋራ ጥረት ውጤት መሆኑን ገልጸው፣ ወደፊትም በዘመናዊ ቴክኖሎጂ የታገዙ አገልግሎቶችን በማስፋፋት ለሀገር እድገት የሚጠበቅበትን ሚና መወጣቱን እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል።
ባንኩ ከጥር 2018 ዓ.ም ጀምሮ የ30ኛ ዓመት ኤክስፖ፣ የኢኖቬሽን ወር እና የሴቶች አቅም ማጎልበቻ መርኃ ግብሮችን ጨምሮ በርካታ ዝግጅቶችን ሲያካሂድ መቆየቱ ተጠቅሷል።
በመዝጊያ ሥነ ሥርዓቱ ላይ ባንኩ ለአሁኑ የስኬት ደረጃው እንዲበቃ ስያሜ ከመስጠት ጀምሮ ከፍተኛ ድጋፍ ላደረጉት ለክቡር ሸኽ መሐመድ ሁሴን ዓሊ አላሙዲን ልዩ የዕውቅና ሽልማት ተበርክቷል።
ከተገቢው ክብር ጋር ለ11 የባንኩ መስራቾች፣ ለቀድሞ የቦርድ አመራሮች፣ ለቀድሞ ዋና ሥራ አስፈጻሚዎች፣ ለአጋር ተቋማት፣ ለረጅም ዘመን ደንበኞች እና የረጅም ጊዜ አገልግሎት ላላቸው ሠራተኞችም ዕውቅና ተሰጥቷል።
የማህበራዊ ኃላፊነቱን የመወጣት ተግባሩ አካል አድርጎም ባንኩ በአዕምሮ እድገት ውስንነት ላላቸው ወገኖች ድጋፍ ለሚያደርገው ለዲቦራ ፋውንዴሽን የ30 ሚሊዮን ብር የገንዘብ ስጦታ አበርክቷል።
በሌላ በኩል በዳሸን ሱፐር አፕ መተግበሪያ በተካሄደው የዕድል ጨዋታ አሸናፊ ለሆነው ደንበኛ የዘመናዊ ቢዋይዲ ሴጉል የኤሌክትሪክ መኪና ሽልማት ተላልፏል።
በዚህ ታላቅ መርሃ ግብር ላይ የብሔራዊ ባንክ ገዥ አቶ ኢዮብ ተካልኝን (ዶ/ር) ጨምሮ ከፍተኛ የባንኩ የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት፣ የፋይናንስ ተቋማት መሪዎች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።
#dashenbank #banking #ethiopianeconomy #finance #deborahfoundation #byd #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
4 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋች ድርጅቱ (ሂውማን ራይት ዋች)፣ በኢትዮጵያ እና በአሜሪካ መካከል የተደረገው አዲስ የሁለትዮሽ የጤና ድጋፍ ስምምነት የኢትዮጵያን ብሔራዊ የጤና ፖሊሲ ሉዓላዊነት፣ የመረጃ ሚስጥራዊነት እና የባዮሎጂካል ሀብት ቁጥጥርን አደጋ ላይ የሚጥል መሆኑን በማስጠንቀቅ ከፍተኛ ስጋቱን ገልጿል። የአሜሪካ ተራድኦ ድርጅት (USAID) ከፈረሰ በኋላ በአዲሱ የአሜሪካ አስተዳደር "አሜሪካ ትቅደም" ፖሊሲ ማዕቀፍ ስር የተፈረመው ይህ ስምምነት፣ የጤና እርዳታን ከበርካታ ጥብቅ ቅድመ-ሁኔታዎች ጋር የሚያስተሳስር ነው።
ድርጅቱ ባወጣው ሂሳዊ ምልከታ መሰረት፣ የገንዘብ ድጋፉ የአሜሪካን ጥብቅ የስነ-ተዋልዶ ፖሊሲዎችን ማክበርን ግዴታ ያደርጋል፤ በተለይም ከፅንስ ማቋረጥ ጋር የተያያዘውን የሄልምስ ማሻሻያ ህግን አፈጻጸም መከታተልን ያካትታል። ይህንን መረጃ አሳልፎ አለመስጠት ወሳኝ የሆኑ የሀገሪቱን የጤና ፕሮግራሞች ሊያስተጓጉል ወይም ስምምነቱን ሙሉ በሙሉ ሊያቋርጥ እንደሚችል ተገልጿል።
ከዚህም በተጨማሪ ስምምነቱ ኢትዮጵያ አዳዲስ ተላላፊ በሽታዎችን የተመለከቱ ጥልቅ የባዮሎጂካል እና የፓቶጅን ናሙናዎችን ለአሜሪካ እንድታጋራ የሚያስገድድ ነው። ሆኖም ከእነዚህ ናሙናዎች ከሚሰሩ ክትባቶች እና መድኃኒቶች ላይ ኢትዮጵያ ፍትሃዊ ተጠቃሚነት እንደምታገኝ የሚያረጋግጥ ምንም ዓይነት ግልጽ ዋስትና በስምምነቱ ውስጥ አለመካተቱ ሌላኛው አብይ ስጋት ሆኗል።
ይህ የ1.46 ቢሊዮን ዶላር ስምምነት በውጫዊ ገጽታው የጤና ዘርፉን ለመደገፍ የታለመ ቢመስልም፣ በረዥም ጊዜ ግን የውጭ ሀገራትን ፍላጎት እና ቁጥጥር በኢትዮጵያ ብሔራዊ የጤና ፖሊሲ ውስጥ እንዲሰርጽ ሊያደርግ እንደሚችል ተንታኞች ያስጠነቅቃሉ። አያይዘውም ስምምነቱ በማህበረሰብ ላይ ለተመሰረቱ የጤና ተቋማት የሚሰጠውን ድጋፍ የሚያዳክም መሆኑን ጠቁመዋል።
ይህ ዓይነቱ እርዳታን ከመረጃ እና ሉዓላዊነት ጋር የሚያስተሳስር ስምምነት በአፍሪካ አህጉር ከፍተኛ አከራካሪ እየሆነ መጥቷል። ከዚህ ቀደም ጋና፣ ዛምቢያ እና ዚምባብዌ ተመሳሳይ የሆኑ የአሜሪካ የጤና ትብብር ስምምነቶችን በመረጃ ሚስጥራዊነት እና በሉዓላዊነት ስጋት ምክንያት ውድቅ ማድረጋቸው ይታወሳል። በመሆኑም ይህ የኢትዮጵያ ስምምነትም ከሚያስገኘው ጊዜያዊ የገንዘብ ጥቅም ባሻገር፣ በረዥም ጊዜ በሀገሪቱ የፖሊሲ ነጻነት ላይ የሚያመጣው ተጽዕኖ በጥልቀት ሊመረመር እንደሚገባ ጥሪ ቀርቧል።
ድርጅቱ ባወጣው ሂሳዊ ምልከታ መሰረት፣ የገንዘብ ድጋፉ የአሜሪካን ጥብቅ የስነ-ተዋልዶ ፖሊሲዎችን ማክበርን ግዴታ ያደርጋል፤ በተለይም ከፅንስ ማቋረጥ ጋር የተያያዘውን የሄልምስ ማሻሻያ ህግን አፈጻጸም መከታተልን ያካትታል። ይህንን መረጃ አሳልፎ አለመስጠት ወሳኝ የሆኑ የሀገሪቱን የጤና ፕሮግራሞች ሊያስተጓጉል ወይም ስምምነቱን ሙሉ በሙሉ ሊያቋርጥ እንደሚችል ተገልጿል።
ከዚህም በተጨማሪ ስምምነቱ ኢትዮጵያ አዳዲስ ተላላፊ በሽታዎችን የተመለከቱ ጥልቅ የባዮሎጂካል እና የፓቶጅን ናሙናዎችን ለአሜሪካ እንድታጋራ የሚያስገድድ ነው። ሆኖም ከእነዚህ ናሙናዎች ከሚሰሩ ክትባቶች እና መድኃኒቶች ላይ ኢትዮጵያ ፍትሃዊ ተጠቃሚነት እንደምታገኝ የሚያረጋግጥ ምንም ዓይነት ግልጽ ዋስትና በስምምነቱ ውስጥ አለመካተቱ ሌላኛው አብይ ስጋት ሆኗል።
ይህ የ1.46 ቢሊዮን ዶላር ስምምነት በውጫዊ ገጽታው የጤና ዘርፉን ለመደገፍ የታለመ ቢመስልም፣ በረዥም ጊዜ ግን የውጭ ሀገራትን ፍላጎት እና ቁጥጥር በኢትዮጵያ ብሔራዊ የጤና ፖሊሲ ውስጥ እንዲሰርጽ ሊያደርግ እንደሚችል ተንታኞች ያስጠነቅቃሉ። አያይዘውም ስምምነቱ በማህበረሰብ ላይ ለተመሰረቱ የጤና ተቋማት የሚሰጠውን ድጋፍ የሚያዳክም መሆኑን ጠቁመዋል።
ይህ ዓይነቱ እርዳታን ከመረጃ እና ሉዓላዊነት ጋር የሚያስተሳስር ስምምነት በአፍሪካ አህጉር ከፍተኛ አከራካሪ እየሆነ መጥቷል። ከዚህ ቀደም ጋና፣ ዛምቢያ እና ዚምባብዌ ተመሳሳይ የሆኑ የአሜሪካ የጤና ትብብር ስምምነቶችን በመረጃ ሚስጥራዊነት እና በሉዓላዊነት ስጋት ምክንያት ውድቅ ማድረጋቸው ይታወሳል። በመሆኑም ይህ የኢትዮጵያ ስምምነትም ከሚያስገኘው ጊዜያዊ የገንዘብ ጥቅም ባሻገር፣ በረዥም ጊዜ በሀገሪቱ የፖሊሲ ነጻነት ላይ የሚያመጣው ተጽዕኖ በጥልቀት ሊመረመር እንደሚገባ ጥሪ ቀርቧል።
5 days ago
የጠፋው ታዳጊ በሰላም ተገኘ
- ወላጆች ለልጆቻችሁ ጥንቃቄ አድርጉ
#ethiopia | ሰኔ 1 ቀን 2018 ዓ.ም የ11 ዓመት ዕድሜ ያለው ነብዩ ኤርሚያስ (ያቡ) የተባለ ታዳጊ በመጥፋቱ ወላጆች አስቸኳይ የፍለጋ ጥሪ አቅርበው የነበረ ቢሆንም፣ ታዳጊው ምሽት ላይ በጣፎ አማኑኤል አካባቢ በሰላም መገኘቱ ተረጋግጧል።
የታዳጊው መጥፋትና መገኘት ሁኔታ እንደሚከተለው ነው፤ ልጃቸው ከትምህርት ቤት ወደ ቤቱ እየተመለሰ በነበረበት ወቅት ማንነታቸው ያልታወቁ ግለሰቦች ከመንገድ ላይ በመኪና ጭነውት ይሄዳሉ።
ጣፎ አማኑኤል ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ሲደርሱ፣ ግለሰቦቹ ታዳጊውን መኪና ውስጥ ትተውት ቀጣይ ወዴት እንደሚወስዱት ለመመካከር ከባለማጠናከሪያው ወርደው በነበረበት ወቅት፣ ታዳጊው ምቹ አጋጣሚ አግኝቶ ከመኪናው ውስጥ በማምለጥ ሊሰወር ችሏል።
በመቀጠልም በአካባቢው የነበሩ ደግ አዋቂ ሰዎች ታዳጊውን ያገኙት ሲሆን፣ እርሱም መጥፋቱን ገልጾ የአባቱን ስልክ ቁጥር ይሰጣቸዋል።
በሰዎቹ ትብብር ለአባትየው በተደረገው የስልክ ጥሪ መሠረት ወላጆች ታዳጊው ወዳለበት ቦታ በመሄድ ልጃቸውን በሰላም ተረክበዋል።
ወላጆች ቀደም ሲል የታዳጊውን መጥፋት ለየካ አባዶ ፖሊስ ጣቢያ አስታውቀው ስለነበር፣ አሁን መገኘቱንም ለሕግ አስከባሪው አካል በድጋሚ ማሳወቃቸውን ገልጸዋል።
በዚህ አስጨናቂ ወቅት ታዳጊው እንዲገኝ መረጃ በማጋራት፣ በማፈላለግ እንዲሁም የሕግ አካላትን ጨምሮ አጋርነታቸውን ላሳዩ ወገኖች ሁሉ ወላጆች የላቀ ምስጋናቸውን አቅርበው፣ ወላጆች በሙሉ ለልጆቻቸው ከፍተኛ ጥንቃቄ እንዲያደርጉ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል።
https://www.facebook.com/s...
#የህጻናትደህንነት #ፖሊስ #የካአባዶ #ጣፎ #ጥንቃቄ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
- ወላጆች ለልጆቻችሁ ጥንቃቄ አድርጉ
#ethiopia | ሰኔ 1 ቀን 2018 ዓ.ም የ11 ዓመት ዕድሜ ያለው ነብዩ ኤርሚያስ (ያቡ) የተባለ ታዳጊ በመጥፋቱ ወላጆች አስቸኳይ የፍለጋ ጥሪ አቅርበው የነበረ ቢሆንም፣ ታዳጊው ምሽት ላይ በጣፎ አማኑኤል አካባቢ በሰላም መገኘቱ ተረጋግጧል።
የታዳጊው መጥፋትና መገኘት ሁኔታ እንደሚከተለው ነው፤ ልጃቸው ከትምህርት ቤት ወደ ቤቱ እየተመለሰ በነበረበት ወቅት ማንነታቸው ያልታወቁ ግለሰቦች ከመንገድ ላይ በመኪና ጭነውት ይሄዳሉ።
ጣፎ አማኑኤል ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ሲደርሱ፣ ግለሰቦቹ ታዳጊውን መኪና ውስጥ ትተውት ቀጣይ ወዴት እንደሚወስዱት ለመመካከር ከባለማጠናከሪያው ወርደው በነበረበት ወቅት፣ ታዳጊው ምቹ አጋጣሚ አግኝቶ ከመኪናው ውስጥ በማምለጥ ሊሰወር ችሏል።
በመቀጠልም በአካባቢው የነበሩ ደግ አዋቂ ሰዎች ታዳጊውን ያገኙት ሲሆን፣ እርሱም መጥፋቱን ገልጾ የአባቱን ስልክ ቁጥር ይሰጣቸዋል።
በሰዎቹ ትብብር ለአባትየው በተደረገው የስልክ ጥሪ መሠረት ወላጆች ታዳጊው ወዳለበት ቦታ በመሄድ ልጃቸውን በሰላም ተረክበዋል።
ወላጆች ቀደም ሲል የታዳጊውን መጥፋት ለየካ አባዶ ፖሊስ ጣቢያ አስታውቀው ስለነበር፣ አሁን መገኘቱንም ለሕግ አስከባሪው አካል በድጋሚ ማሳወቃቸውን ገልጸዋል።
በዚህ አስጨናቂ ወቅት ታዳጊው እንዲገኝ መረጃ በማጋራት፣ በማፈላለግ እንዲሁም የሕግ አካላትን ጨምሮ አጋርነታቸውን ላሳዩ ወገኖች ሁሉ ወላጆች የላቀ ምስጋናቸውን አቅርበው፣ ወላጆች በሙሉ ለልጆቻቸው ከፍተኛ ጥንቃቄ እንዲያደርጉ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል።
https://www.facebook.com/s...
#የህጻናትደህንነት #ፖሊስ #የካአባዶ #ጣፎ #ጥንቃቄ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
5 days ago
ምሕረት ደግፍ ትውልድና እድገቷ አዲስ አበባ ፤ በልዩ ስሙ ኮልፌ 18 ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ነው። የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቷን በሐምሌ 19 የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት ፣ ሁለተኛ ደረጃን በየካቲት 23 ት/ቤት ፣ የመሰናዶ ትምህርቷን ደግሞ በአዲስ ከተማ መሰናዶ ተከታትላ ጨርሳለች። ቀጥሎም በኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ በመምህርነት በመመረቅ ትምህርቷን ያጠናቀቀች ሲሆን ፤ በአሁኑ ወቅትም በዚሁ ዩኒቨርሲቲ የእንግሊዘኛ ቋንቋ እና ሥነ-ጽሑፍ የመጀመሪያ ዲግሪ ተማሪ ናት።
የጋዜጠኝነት ሞያን ከከፍታ የትምህርት ሥልጠና እና የማማከር ተቋም ያጠናቀቀች ሲሆን ፤ በፋክት ቼኪንግ እና ሌሎችም ተያያዥ ሥልጠናዎችን ከሌሎች የሃገር ውስጥ እና የውጪ ተቋማት በሰርተፊኬት ማግኘት ችላለች።
ከመደበኛው ትምህርት ባሻገር ሙሉ የልጅነት ሕይወቷ ያለፈው በደብረ ገሊላ አማኑኤል እግዚአብሔር ምስሌነ ሰንበት ትምህርት ቤት ነው። አሁን ላለችበትም መሰረት የጣለችው ሰንበት ትምህርት ቤት በነበረችበት ወቅት ነው። በተለይም በሥነ-ጽሑፍ ረገድ ዝንባሌ ሊኖራት የቻለው ከልጅነት ጀምሮ በሰንበት ት/ቤት እና በመደበኛ ት/ቤት በነበራት ተሳትፎ ነው። እንደ ግጥም ፣ መነባንብ ፣ ድራማ እና ሌሎችም ላይ የበዛ ተሳትፎ ታደርግ ነበር። ይህ ተሳትፎ አሁንም ድረስ ተከትሏት በመምጣት ለፍሬ እንደደረሰ ታምናለች።
በት/ቤት ፣ በወረዳ እና በክፍለ ከተማ ብሎም በከተማ አቀፍ በነበሩ የሥነ-ጸሑፍ ውድድሮች ፣ መድረኮች እና መሰል ዝግጅቶች ላይ በመሳተፍ የተለያዩ ሽልማቶችን እና የምስጋና ወረቀቶችን ማግኘት ችላለች። በመንፈሳዊም በኩል በተመሳሳይ ሁኔታ በነበሯት ተሳትፎዎች በርካታ ሽልማቶችን አግኝታለች። እስከዛሬ ድረስም በተለያዩ የሥነ-ጸሑፍ መድረኮች ሥራዎቿን እያቀረበች ትገኛለች።
ከኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ እንደተመረቀች በአጼ ፋሲል የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት ለሁለት ዓመት ያህል በመምህርነት አገልግላለች። በሞያው በቆየችባቸው ጥቂት ዓመታት የተለያዩ የምስጋና እና የደረጃ ሽልማቶችን ማግኘት ችላለች።
ከዚያ በመቀጠል በተዋህዶ ሚዲያ ማዕከል ለአንድ ዓመት ያህል በፕሮግራም አዘጋጅነት የሠራች ሲሆን ፤ የራሷን መንፈሳዊ ፕሮግራሞች እና ሥራዎች በመሥራት ቆይታለች። በአሁኑ ወቅት በሃገሬ ቴሌቪዥን በከፍተኛ ሪፖርተርነት መደብ እየሠራች የምትገኝ ሲሆን ፤ ላለፈው አንድ ዓመት ያህል በዚሁ ጣቢያ የዜና ክፍል ባልደረባ በመሆን ቆይታለች።
ከልጅነት ጀምሮ የተከተላት የሥነ-ጽሑፍ ፍቅር አሁንም ድረስ ተከትሏት የመጣ ሲሆን ፤ የመጀመሪያ የሆነውንና ” የውቦች ንግሥት” ስትል የሰየመችውን መጽሐፏን ለአንባቢያን ለማድረስ ዝግጅቷን አጠናቃለች።
Via: Addis Books
የጋዜጠኝነት ሞያን ከከፍታ የትምህርት ሥልጠና እና የማማከር ተቋም ያጠናቀቀች ሲሆን ፤ በፋክት ቼኪንግ እና ሌሎችም ተያያዥ ሥልጠናዎችን ከሌሎች የሃገር ውስጥ እና የውጪ ተቋማት በሰርተፊኬት ማግኘት ችላለች።
ከመደበኛው ትምህርት ባሻገር ሙሉ የልጅነት ሕይወቷ ያለፈው በደብረ ገሊላ አማኑኤል እግዚአብሔር ምስሌነ ሰንበት ትምህርት ቤት ነው። አሁን ላለችበትም መሰረት የጣለችው ሰንበት ትምህርት ቤት በነበረችበት ወቅት ነው። በተለይም በሥነ-ጽሑፍ ረገድ ዝንባሌ ሊኖራት የቻለው ከልጅነት ጀምሮ በሰንበት ት/ቤት እና በመደበኛ ት/ቤት በነበራት ተሳትፎ ነው። እንደ ግጥም ፣ መነባንብ ፣ ድራማ እና ሌሎችም ላይ የበዛ ተሳትፎ ታደርግ ነበር። ይህ ተሳትፎ አሁንም ድረስ ተከትሏት በመምጣት ለፍሬ እንደደረሰ ታምናለች።
በት/ቤት ፣ በወረዳ እና በክፍለ ከተማ ብሎም በከተማ አቀፍ በነበሩ የሥነ-ጸሑፍ ውድድሮች ፣ መድረኮች እና መሰል ዝግጅቶች ላይ በመሳተፍ የተለያዩ ሽልማቶችን እና የምስጋና ወረቀቶችን ማግኘት ችላለች። በመንፈሳዊም በኩል በተመሳሳይ ሁኔታ በነበሯት ተሳትፎዎች በርካታ ሽልማቶችን አግኝታለች። እስከዛሬ ድረስም በተለያዩ የሥነ-ጸሑፍ መድረኮች ሥራዎቿን እያቀረበች ትገኛለች።
ከኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ እንደተመረቀች በአጼ ፋሲል የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት ለሁለት ዓመት ያህል በመምህርነት አገልግላለች። በሞያው በቆየችባቸው ጥቂት ዓመታት የተለያዩ የምስጋና እና የደረጃ ሽልማቶችን ማግኘት ችላለች።
ከዚያ በመቀጠል በተዋህዶ ሚዲያ ማዕከል ለአንድ ዓመት ያህል በፕሮግራም አዘጋጅነት የሠራች ሲሆን ፤ የራሷን መንፈሳዊ ፕሮግራሞች እና ሥራዎች በመሥራት ቆይታለች። በአሁኑ ወቅት በሃገሬ ቴሌቪዥን በከፍተኛ ሪፖርተርነት መደብ እየሠራች የምትገኝ ሲሆን ፤ ላለፈው አንድ ዓመት ያህል በዚሁ ጣቢያ የዜና ክፍል ባልደረባ በመሆን ቆይታለች።
ከልጅነት ጀምሮ የተከተላት የሥነ-ጽሑፍ ፍቅር አሁንም ድረስ ተከትሏት የመጣ ሲሆን ፤ የመጀመሪያ የሆነውንና ” የውቦች ንግሥት” ስትል የሰየመችውን መጽሐፏን ለአንባቢያን ለማድረስ ዝግጅቷን አጠናቃለች።
Via: Addis Books
5 days ago
ኬብሮን አማኑኤል በ“ጣፋጭ ሕይወት” ልዩ ተመስጋኝ ሆናለች
#fastmereja I በጎ ተግባርን ማዕከል በማድረግ ለ6ኛ ዙር በተካሄደው የ“ጣፋጭ ሕይወት” የምስጋና መርሃ ግብር ላይ፣ “ልጄ ሆይ” በተሰኘው የበጎ አድራጎት እንቅስቃሴዋ የምትታወቀው ኬብሮን አማኑኤል የዘንድሮው የ“ልዩ ተመስጋኝ” ተሸላሚ ሆና ተመርጣለች።
ባለፉት ዓመታት በልጆች፣ በወላጆችና በችግረኛ ማህበረሰብ ክፍሎች ላይ ትኩረት አድርጋ ስትሠራ የቆየችው ኬብሮን አማኑኤል፣ ማኅበረሰቡን ማገልገል ግዴታዋ እንደሆነ ብታምንም ድርጅቱ ለታናናሾች ተምሳሌት እንድትሆንና ለወደፊቱ ይበልጥ እንድትተጋ ይህንን ዕውቅና እንደሰጣት ተገልጿል። ተሸላሚዋ ባለፉት አራት ዓመታት ውስጥ ብቻ 38 ሕፃናትን በትምህርት፣ በቁሳቁስና በነፃ ሕክምና ከመርዳቷም በላይ በሚኪሊላንድ መንግሥት ትምህርት ቤት የእናት አምባሳደር በመሆን አገልግላለች። በተጨማሪም በሆለታ፣ በፋኖስ እና በጅማ ለሚገኙ ከ3,000 በላይ ሴት ተማሪዎች የንጽህና መጠበቂያ ቁሳቁስ ድጋፍ ያደረገች ሲሆን፣ በአረጋውያን፣ በተጣሉ ሕፃናት እና በካንሰር ታማሚዎች ዘንድ በመገኘት ማህበራዊ ድጋፍ ስትሰጥ መቆየቷ ተመልክቷል።
በዓመት ሦስት ጊዜ የደም ልገሳ ፕሮግራም በማዘጋጀትና ብቻቸውን ልጆቻቸውን የሚያሳድጉ እናቶችን እንዲሁም ከሱስ ለማገገም የሚጥሩ ሴቶችን በመደገፍ የምትታወቀው ኬብሮን፣ ሽልማቱን ከተቀበለች በኋላ ባስተላለፈችው መልዕክት “ውስጥ ካለኝ ሳይሆን ከሌለኝ ያካፈልኩት የኖርኩት ኑሮዬ ነው” በማለት ምስጋናዋን አቅርባለች። ወደፊትም በ“ልጄ ሆይ” ተግባሯ የተጣለባትን አደራ ለመወጣት ቃል የገባች ሲሆን፣ በገንዘብና በሃሳብ ከጎኗ ለቆሙት የ“200 ብር ቻሌንጅ” ተሳታፊዎችና የቅርብ ደጋፊዎቿ ምስጋናዋን አቅርባለች።
በርቺ ብለናል 🤝
#fastmereja I በጎ ተግባርን ማዕከል በማድረግ ለ6ኛ ዙር በተካሄደው የ“ጣፋጭ ሕይወት” የምስጋና መርሃ ግብር ላይ፣ “ልጄ ሆይ” በተሰኘው የበጎ አድራጎት እንቅስቃሴዋ የምትታወቀው ኬብሮን አማኑኤል የዘንድሮው የ“ልዩ ተመስጋኝ” ተሸላሚ ሆና ተመርጣለች።
ባለፉት ዓመታት በልጆች፣ በወላጆችና በችግረኛ ማህበረሰብ ክፍሎች ላይ ትኩረት አድርጋ ስትሠራ የቆየችው ኬብሮን አማኑኤል፣ ማኅበረሰቡን ማገልገል ግዴታዋ እንደሆነ ብታምንም ድርጅቱ ለታናናሾች ተምሳሌት እንድትሆንና ለወደፊቱ ይበልጥ እንድትተጋ ይህንን ዕውቅና እንደሰጣት ተገልጿል። ተሸላሚዋ ባለፉት አራት ዓመታት ውስጥ ብቻ 38 ሕፃናትን በትምህርት፣ በቁሳቁስና በነፃ ሕክምና ከመርዳቷም በላይ በሚኪሊላንድ መንግሥት ትምህርት ቤት የእናት አምባሳደር በመሆን አገልግላለች። በተጨማሪም በሆለታ፣ በፋኖስ እና በጅማ ለሚገኙ ከ3,000 በላይ ሴት ተማሪዎች የንጽህና መጠበቂያ ቁሳቁስ ድጋፍ ያደረገች ሲሆን፣ በአረጋውያን፣ በተጣሉ ሕፃናት እና በካንሰር ታማሚዎች ዘንድ በመገኘት ማህበራዊ ድጋፍ ስትሰጥ መቆየቷ ተመልክቷል።
በዓመት ሦስት ጊዜ የደም ልገሳ ፕሮግራም በማዘጋጀትና ብቻቸውን ልጆቻቸውን የሚያሳድጉ እናቶችን እንዲሁም ከሱስ ለማገገም የሚጥሩ ሴቶችን በመደገፍ የምትታወቀው ኬብሮን፣ ሽልማቱን ከተቀበለች በኋላ ባስተላለፈችው መልዕክት “ውስጥ ካለኝ ሳይሆን ከሌለኝ ያካፈልኩት የኖርኩት ኑሮዬ ነው” በማለት ምስጋናዋን አቅርባለች። ወደፊትም በ“ልጄ ሆይ” ተግባሯ የተጣለባትን አደራ ለመወጣት ቃል የገባች ሲሆን፣ በገንዘብና በሃሳብ ከጎኗ ለቆሙት የ“200 ብር ቻሌንጅ” ተሳታፊዎችና የቅርብ ደጋፊዎቿ ምስጋናዋን አቅርባለች።
በርቺ ብለናል 🤝
5 days ago
6ኛው “ጣፋጭ ሕይወት” የምስጋና ፕሮግራም በደመቀ ሁኔታ ተከናወነ
#fastmereja I ዜጎች በሕይወታቸው መልካም የዋሉላቸውን ባለውለታዎች የሚያመሰግኑበትና ዘንድሮ ለ6ኛ ጊዜ የተዘጋጀው “ጣፋጭ ሕይወት የምስጋና ፕሮግራም” በአዲስ አበባ፣ በሐዋሳ እና በሐረር ከተሞች ሙሉ ቀን የቆዩ ልዩ ልዩ የክብር መርሃ ግብሮችን በማካተት በደመቀ ሁኔታ ተከናወነ።
የዘንድሮው የምስጋና ቀን መርሃ ግብር ከጠዋቱ 12፡00 ሰዓት ጀምሮ በሦስቱም ከተሞች ለአካባቢ ጥበቃና ውበት ከፍተኛ አስተዋፅኦ የሚያበረክቱ የፅዳት ባለሙያዎችን በማህበረሰቡ ዘንድ ታላቅ ምስጋና እና ክብር በመስጠት ተጀምሯል። በመቀጠልም ከረፋዱ 2:00 ሰዓት ላይ መምህራን ከተማሪዎቻቸው ደማቅ የእውቅና ስነ-ስርዓት የተበረከተላቸው ሲሆን፣ በምሳ ሰዓት ደግሞ በየሆስፒታሎቹና በሕክምና ተቋማቱ የሚገኙ ታካሚዎች የሕክምና ባለሙያዎችን በአካል በመገኘት አመስግነዋል።
ከምሽቱ 10:00 ሰዓት ጀምሮ በአዲስ አበባ ከተማ በተካሄደው ማጠቃለያ ፕሮግራም ላይ ከአምስት መቶ በላይ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች እንዲሁም ታዋቂና በጎ ተፅዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦች በታደሙበት ስድስተኛው ጣፋጭ ሕይወት ምስጋና መርሃ ግብር በአምስት ዘርፍ የሚመሰገኑ አካላት እውቅና አግኝተዋል ።
ከ15 ሚሊዮን በላይ ኢትዮጵያውያን ጋር ይደርሳል ተብሎ የታቀደው የዚህ መርሃ ግብር አዘጋጆች ቲኤች ሚድያ ግሩፕ እና ስዊት ላይፍ ፎር ኦል ሲሆኑ፣ ዋና ዓላማቸውም በሚቀጥሉት አሥር ዓመታት ውስጥ ግንቦት 30 ቀን በኢትዮጵያ ብሔራዊ “የምስጋና ቀን“ ሆኖ እንዲሰየም ማድረግ እንደሆነ አስታውቀዋል።
#fastmereja I ዜጎች በሕይወታቸው መልካም የዋሉላቸውን ባለውለታዎች የሚያመሰግኑበትና ዘንድሮ ለ6ኛ ጊዜ የተዘጋጀው “ጣፋጭ ሕይወት የምስጋና ፕሮግራም” በአዲስ አበባ፣ በሐዋሳ እና በሐረር ከተሞች ሙሉ ቀን የቆዩ ልዩ ልዩ የክብር መርሃ ግብሮችን በማካተት በደመቀ ሁኔታ ተከናወነ።
የዘንድሮው የምስጋና ቀን መርሃ ግብር ከጠዋቱ 12፡00 ሰዓት ጀምሮ በሦስቱም ከተሞች ለአካባቢ ጥበቃና ውበት ከፍተኛ አስተዋፅኦ የሚያበረክቱ የፅዳት ባለሙያዎችን በማህበረሰቡ ዘንድ ታላቅ ምስጋና እና ክብር በመስጠት ተጀምሯል። በመቀጠልም ከረፋዱ 2:00 ሰዓት ላይ መምህራን ከተማሪዎቻቸው ደማቅ የእውቅና ስነ-ስርዓት የተበረከተላቸው ሲሆን፣ በምሳ ሰዓት ደግሞ በየሆስፒታሎቹና በሕክምና ተቋማቱ የሚገኙ ታካሚዎች የሕክምና ባለሙያዎችን በአካል በመገኘት አመስግነዋል።
ከምሽቱ 10:00 ሰዓት ጀምሮ በአዲስ አበባ ከተማ በተካሄደው ማጠቃለያ ፕሮግራም ላይ ከአምስት መቶ በላይ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች እንዲሁም ታዋቂና በጎ ተፅዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦች በታደሙበት ስድስተኛው ጣፋጭ ሕይወት ምስጋና መርሃ ግብር በአምስት ዘርፍ የሚመሰገኑ አካላት እውቅና አግኝተዋል ።
ከ15 ሚሊዮን በላይ ኢትዮጵያውያን ጋር ይደርሳል ተብሎ የታቀደው የዚህ መርሃ ግብር አዘጋጆች ቲኤች ሚድያ ግሩፕ እና ስዊት ላይፍ ፎር ኦል ሲሆኑ፣ ዋና ዓላማቸውም በሚቀጥሉት አሥር ዓመታት ውስጥ ግንቦት 30 ቀን በኢትዮጵያ ብሔራዊ “የምስጋና ቀን“ ሆኖ እንዲሰየም ማድረግ እንደሆነ አስታውቀዋል።
6 days ago
በቡኢ ከተማ አሽከርካሪውን ገድለው ባጃጅ ዘርፈው የነበሩት በወልቂጤ ከተማ በቁጥጥር ስር ዋሉ
#fastmereja I በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምስራቅ ጉራጌ ዞን ቡኢ ከተማ ላይ ባለፈው የካቲት ወር የባጃጅ አሽከርካሪውን በአሰቃቂ ሁኔታ በመ ግደል ተሽከርካሪውን ዘርፈው ተሰውረው የነበሩ ተጠርጣሪዎች፤ የወልቂጤ ከተማ ላይ ያለ ሰነድ ሊሸጡ ሲሉ የቀቤና ልዩ ወረዳ ፖሊስ እጅ ከፎቅ በቁጥጥር ስር ማዋሉን አስታወቀ።
የቀቤና ልዩ ወረዳ ፖሊስ አዛዥ ረዳት ኢንስፔክተር ወለላ ኤልያስ እንደገለጹት፤ ተጠርጣሪዎቹ የካቲት 1 ቀን 2018 ዓ.ም በምስራቅ ጉራጌ ዞን ደቡብ ሶዶ ወረዳ አሽከርካሪውን ሙሉቀን አምበሴን ለሰርግ አገልግሎት እንፈልጋለን በማለት ካታለሉ በኋላ፣ አዳዘር ቀበሌ ልዩ ስሙ ጉቹሞተቤ ወደሚባለው ጫካ በመውሰድ በጭካኔ ገ ድለውታል። በመቀጠልም የሰሌዳ ቁጥሩ ኮድ 1-01110 የሆነውን ባጃጅ ዘርፈው ወደ ወልቂጤ ከተማ በመውሰድ በአንድ ጋራዥ ውስጥ ደብቀውት እንደነበር ተገልጿል።
ተጠርጣሪዎቹ ያለ ሊብሬና ያለ ምንም ህጋዊ ሰነድ ባጃጁን በ150 ሺህ ብር በድርድር ለመሸጥ ሲያስማሙ ለፖሊስ በደረሰ ጥቆማ መነሻነት ግንቦት 18 ቀን 2018 ዓ.ም ከነባጃጁ በቁጥጥር ስር ውለዋል። በልዩ ወረዳው የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የ14 ቀን የጊዜ ቀጠሮ ተጠይቆባቸው ምርመራ ሲካሄድባቸው የቆየ ሲሆን፤ በከባድ የነፍስ ማጥፋትና በዘረፋ ወንጀል ሲፈለጉ ለነበሩት ለምስራቅ ጉራጌ ዞን ፖሊስ መምሪያ ተላልፈው ተሰጥተዋል።
የቡኢ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ የምርመራ ክፍል ኃላፊ ኢንስፔክተር አልማዝ ብርሃኑ በበኩላቸው፤ ከተገደለ ከሁለት ቀን በኋላ የካቲት 3 ቀን በጥቃቅን አራዊት ተበልቶ የተገኘው የሟች አስክሬን በሰው መገደሉን የሚያሳዩ ፍንጮች በመገኘታቸው ልዩ የመርማሪ ቡድን ተዋቅሮ ክትትል ሲደረግ መቆየቱን አስታውሰዋል። ወንጀል ሰርቶ መሰወር እንደማይቻል ያሳየ ስራ ለሰሩት የቀቤና ልዩ ወረዳ ፖሊስና ህብረተሰብ ምስጋና ያቀረቡት ኢንስፔክተሯ፤ ተጠርጣሪዎቹ ወንጀሉን ወደ ፈጸሙበት ቡኢ ከተማ ተወስደው ምርመራቸው ተጠናቆ ህግ ፊት እንደሚቀርቡ አረጋግጠዋል።
#fastmereja I በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምስራቅ ጉራጌ ዞን ቡኢ ከተማ ላይ ባለፈው የካቲት ወር የባጃጅ አሽከርካሪውን በአሰቃቂ ሁኔታ በመ ግደል ተሽከርካሪውን ዘርፈው ተሰውረው የነበሩ ተጠርጣሪዎች፤ የወልቂጤ ከተማ ላይ ያለ ሰነድ ሊሸጡ ሲሉ የቀቤና ልዩ ወረዳ ፖሊስ እጅ ከፎቅ በቁጥጥር ስር ማዋሉን አስታወቀ።
የቀቤና ልዩ ወረዳ ፖሊስ አዛዥ ረዳት ኢንስፔክተር ወለላ ኤልያስ እንደገለጹት፤ ተጠርጣሪዎቹ የካቲት 1 ቀን 2018 ዓ.ም በምስራቅ ጉራጌ ዞን ደቡብ ሶዶ ወረዳ አሽከርካሪውን ሙሉቀን አምበሴን ለሰርግ አገልግሎት እንፈልጋለን በማለት ካታለሉ በኋላ፣ አዳዘር ቀበሌ ልዩ ስሙ ጉቹሞተቤ ወደሚባለው ጫካ በመውሰድ በጭካኔ ገ ድለውታል። በመቀጠልም የሰሌዳ ቁጥሩ ኮድ 1-01110 የሆነውን ባጃጅ ዘርፈው ወደ ወልቂጤ ከተማ በመውሰድ በአንድ ጋራዥ ውስጥ ደብቀውት እንደነበር ተገልጿል።
ተጠርጣሪዎቹ ያለ ሊብሬና ያለ ምንም ህጋዊ ሰነድ ባጃጁን በ150 ሺህ ብር በድርድር ለመሸጥ ሲያስማሙ ለፖሊስ በደረሰ ጥቆማ መነሻነት ግንቦት 18 ቀን 2018 ዓ.ም ከነባጃጁ በቁጥጥር ስር ውለዋል። በልዩ ወረዳው የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የ14 ቀን የጊዜ ቀጠሮ ተጠይቆባቸው ምርመራ ሲካሄድባቸው የቆየ ሲሆን፤ በከባድ የነፍስ ማጥፋትና በዘረፋ ወንጀል ሲፈለጉ ለነበሩት ለምስራቅ ጉራጌ ዞን ፖሊስ መምሪያ ተላልፈው ተሰጥተዋል።
የቡኢ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ የምርመራ ክፍል ኃላፊ ኢንስፔክተር አልማዝ ብርሃኑ በበኩላቸው፤ ከተገደለ ከሁለት ቀን በኋላ የካቲት 3 ቀን በጥቃቅን አራዊት ተበልቶ የተገኘው የሟች አስክሬን በሰው መገደሉን የሚያሳዩ ፍንጮች በመገኘታቸው ልዩ የመርማሪ ቡድን ተዋቅሮ ክትትል ሲደረግ መቆየቱን አስታውሰዋል። ወንጀል ሰርቶ መሰወር እንደማይቻል ያሳየ ስራ ለሰሩት የቀቤና ልዩ ወረዳ ፖሊስና ህብረተሰብ ምስጋና ያቀረቡት ኢንስፔክተሯ፤ ተጠርጣሪዎቹ ወንጀሉን ወደ ፈጸሙበት ቡኢ ከተማ ተወስደው ምርመራቸው ተጠናቆ ህግ ፊት እንደሚቀርቡ አረጋግጠዋል።
6 days ago
"ለሞት ተቃርቤ ነበር" ስትል አስደንጋጭ የጤና እክል እንደገጠማት የጂምናስቲክስ ኮከቧ ሲሞን ባይልስ ተናገረች
#ethiopia | ታዋቂዋ አሜሪካዊት የጂምናስቲክስ ስፖርተኛ ሲሞን ባይልስ፣ በቅርቡ ባጋጠማት ድንገተኛ እና አስደንጋጭ የጤና መታወክ ሆስፒታል ገብታ እንደነበርና ለሞት ተቃርባ እንደነበር ይፋ አድርጋለች።
ሰባት የኦሊምፒክ ወርቅ ሜዳሊያዎችን ማሸነፍ የቻለችው የ29 ዓመቷ ባይልስ ምንም እንኳን የግል ሕይወቷን በሚስጥር መያዝ እንደምትመርጥ ብትገልጽም፣ የገጠማት የጤና እክል ግን በሕይወቷ ካጋጠሟት አስፈሪ ክስተቶች ሁሉ ዋነኛው እንደነበር ተናግራለች።
በተለይም የጤና እክሉ በገጠማት ወቅት የአሜሪካ እግር ኳስ (NFL) ተጫዋች የሆነው ባለቤቷ ጆናታን ኦውንስ ለልምምድ ወደ ሌላ ከተማ ሄዶ መቆየቱ ሁኔታውን ይበልጥ አስፈሪ እንዳደረገው ባይልስ ጠቅሳለች።
በአሁኑ ወቅት ዕረፍት እያደረገች የምትገኘው ይህች ስመ-ጥር አትሌት፣ በአስቸጋሪው ጊዜ ከጎኗ ለነበሩ የቅርብ ወዳጆቿ ምስጋናዋን አቅርባለች።
ሲሞን ባይልስ በታሪክ ከታዩ ስኬታማ የጂምናስቲክስ ስፖርተኞች አንዷ ስትሆን፣ በ2024ቱ የፓሪስ ኦሊምፒክ ላይ ብቻ ሦስት የወርቅ ሜዳሊያዎችን ጨምሮ በአጠቃላይ 11 የኦሊምፒክ ሜዳሊያዎችን ማሸነፏ ይታወሳል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ebc #simonebiles #sport
#ethiopia | ታዋቂዋ አሜሪካዊት የጂምናስቲክስ ስፖርተኛ ሲሞን ባይልስ፣ በቅርቡ ባጋጠማት ድንገተኛ እና አስደንጋጭ የጤና መታወክ ሆስፒታል ገብታ እንደነበርና ለሞት ተቃርባ እንደነበር ይፋ አድርጋለች።
ሰባት የኦሊምፒክ ወርቅ ሜዳሊያዎችን ማሸነፍ የቻለችው የ29 ዓመቷ ባይልስ ምንም እንኳን የግል ሕይወቷን በሚስጥር መያዝ እንደምትመርጥ ብትገልጽም፣ የገጠማት የጤና እክል ግን በሕይወቷ ካጋጠሟት አስፈሪ ክስተቶች ሁሉ ዋነኛው እንደነበር ተናግራለች።
በተለይም የጤና እክሉ በገጠማት ወቅት የአሜሪካ እግር ኳስ (NFL) ተጫዋች የሆነው ባለቤቷ ጆናታን ኦውንስ ለልምምድ ወደ ሌላ ከተማ ሄዶ መቆየቱ ሁኔታውን ይበልጥ አስፈሪ እንዳደረገው ባይልስ ጠቅሳለች።
በአሁኑ ወቅት ዕረፍት እያደረገች የምትገኘው ይህች ስመ-ጥር አትሌት፣ በአስቸጋሪው ጊዜ ከጎኗ ለነበሩ የቅርብ ወዳጆቿ ምስጋናዋን አቅርባለች።
ሲሞን ባይልስ በታሪክ ከታዩ ስኬታማ የጂምናስቲክስ ስፖርተኞች አንዷ ስትሆን፣ በ2024ቱ የፓሪስ ኦሊምፒክ ላይ ብቻ ሦስት የወርቅ ሜዳሊያዎችን ጨምሮ በአጠቃላይ 11 የኦሊምፒክ ሜዳሊያዎችን ማሸነፏ ይታወሳል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ebc #simonebiles #sport
Sponsored by
Surafel
6 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) ትናንት በአዲስ አበባ ስታዲየም በዓይነቱ ለየት ያለ እና በብዙ ሺዎች የሚቆጠሩ የኢትዮጵያ የአርሰናል ደጋፊዎችን ያሰባሰበ ደማቅ የድል ማክበር እና የሙዚቃ ድግስ ተካሂዷል። ይሁን እንጂ ይህን ያህል ግዙፍ ህዝባዊ ዝግጅት መዲናዋን በቀይ እና ነጭ ቀለማት ቢያደምቃትም የእንግሊዙ ክለብ አርሰናል በይፋዊ ድረ-ገጹም ሆነ በሚሊዮኖች በሚከተሉት የማህበራዊ ሚዲያ ገጾቹ ለኢትዮጵያውያን ደጋፊዎቹ አንዳችም እውቅናም ሆነ አጭር የምስጋና ቃል ሳይሰጥ በዝምታ ማለፉ በብዙዎች ዘንድ ከፍተኛ ቅሬታን ፈጥሯል።
የኢትዮጵያ የአርሰናል ደጋፊዎች ማህበር እና አፍቃሪዎቹ፣ ታዋቂ ድምጻውያን በተገኙበት እና ከፍተኛ ወጪ በፈሰሰበት ዝግጅት የክለባቸውን ድል በከፍተኛ ድምቀት አክብረዋል። የዝግጅቱ ድባብ፣ የደጋፊው ስሜት፣ እና የተዘመረው መዝሙር በእንግሊዝ አደባባዮች ከሚታየው ድባብ በምንም የማያንስ፣ አልፎ ተርፎም በልዩ ኢትዮጵያዊ ስሜት የታጀበ ነበር። ይሁን እንጂ ይህ ሁሉ የደጋፊዎች ድካም፣ ጊዜ፣ ገንዘብ እና ልባዊ ፍቅር የአርሰናልን የህዝብ ግንኙነት ክፍል ትኩረት ሊስብ አልቻለም።
የዘመናዊ እግር ኳስ የፖለቲካ እና ኢኮኖሚ ተንታኞች ይህንን የአርሰናልን ዝምታ የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ክለቦች ለአፍሪካውያን ደጋፊዎች ያላቸውን የጥቅም ብቻ አመለካከት የሚያሳይ ጥብቅ ማሳያ ነው ሲሉ ይተቹታል። አርሰናልን ጨምሮ ታላላቅ የአውሮፓ ክለቦች ከአፍሪካ የቴሌቪዥን ስርጭት መብት ዕይታ እና ከማሊያ ሽያጭ በቢሊዮን የሚቆጠር ዶላር ያፍሳሉ። ክለቡ እንደ ሩዋንዳን ጎብኙ ካሉ ከፍተኛ የገንዘብ ክፍያ ከሚያስገኙ የንግድ ስምምነቶች ጋር በተያያዘ ለአፍሪካ ሀገራት ሽፋን ሲሰጥ ቢታይም፣ እንደ ኢትዮጵያ ካሉ ሀገራት በደጋፊው አነሳሽነት የሚመነጨውን እውነተኛ እና ህዝባዊ ፍቅር ግን ችላ ማለቱ፣ ክለቡ የንግድ ትርፍን እንጂ እውነተኛ የስፖርት ቤተሰባዊነትን እንደማያበረታታ ያጋልጣል። በእንግሊዝ ወይም በአሜሪካ አነስተኛ ቁጥር ያላቸው ሰዎች የተሰበሰቡበትን ዝግጅት በድረ-ገጻቸው የሚያሞካሹት እነዚህ ክለቦች፣ በአፍሪካ በአስር ሺዎች የሚቆጠር ህዝብ ስታዲየም ሲሞላ ለማየት አለመፈለጋቸው በደጋፊው ዘንድ የንቀት ስሜት ፈጥሯል።
ይህንን የክለቡን ዝምታ ተከትሎ በተለያዩ የማህበራዊ ትስስር ገጾች ላይ ኢትዮጵያውያን ደጋፊዎች እና የስፖርት ቤተሰቡ ከባድ ቅሬታቸውን እያሰሙ ይገኛሉ። ብዙዎች ሁኔታውን ያልተመለሰ ፍቅር ሲሉ የገለጹት ሲሆን፣ አርሰናል እኛን የሚፈልገው ለቴሌቪዥን ዕይታ እና ለገንዘባችን ብቻ ነው እንጂ ለስሜታችን እና ለድካማችን ምንም አይነት ክብር የለውም የሚሉ ሀሳቦች በስፋት ተንጸባርቀዋል። በተጨማሪም ለንደን ላይ አምስት ሺህ ሰው ቢሰበሰብ ሰበር ዜና የሚያደርገው ክለብ፣ አዲስ አበባ ላይ ስታዲየም የሞላ ህዝብን ለማመስገን አንዲት አጭር መልዕክት ሊነፍገው አይገባም ነበር በማለት ቁጭታቸውን ገልጸዋል። በርካታ የስፖርት ጋዜጠኞችም በበኩላቸው፣ አፍሪካውያን ደጋፊዎች የውጭ ክለቦችን ከማምለክ ወጥተው ይህንን ግዙፍ አቅም፣ ጉልበት እና ፋይናንስ ወደሚያከብራቸው እና የራሳቸው ወደሆነው የሀገር ውስጥ ሊግ ቢያዞሩት ለሀገር ኢኮኖሚም ሆነ ለእግር ኳስ ዕድገት ወሳኝ መሆኑን በማንሳት ላይ ናቸው።
ትናንት በአዲስ አበባ ስታዲየም የታየው ደማቅ ዝግጅት የኢትዮጵያውያንን ለእግር ኳስ ያላቸውን ጥልቅ ፍቅር እና የማደራጀት አቅም በድጋሚ ያረጋገጠ ቢሆንም፣ የአርሰናል ክለብ የሰጠው ቀዝቃዛ ምላሽ ግን አፍሪካውያን ደጋፊዎች ከእነዚህ ዓለም አቀፍ ክለቦች ጋር ስላላቸው የአንድዮሽ ትስስር በድጋሚ ቆም ብለው እንዲያስቡ በር የከፈተ አጋጣሚ ሆኗል። ፍቅርን በንቀት የመለሰው የአርሰናል እርምጃ፣ የአውሮፓ እግር ኳስ ገበያ አፍሪካን እንደ ሸማች እንጂ እንደ ባለድርሻ እንደማይቆጥራት በድጋሚ ያረጋገጠ የታሪክ ማስታወሻ ሆኖ ያልፋል።
የኢትዮጵያ የአርሰናል ደጋፊዎች ማህበር እና አፍቃሪዎቹ፣ ታዋቂ ድምጻውያን በተገኙበት እና ከፍተኛ ወጪ በፈሰሰበት ዝግጅት የክለባቸውን ድል በከፍተኛ ድምቀት አክብረዋል። የዝግጅቱ ድባብ፣ የደጋፊው ስሜት፣ እና የተዘመረው መዝሙር በእንግሊዝ አደባባዮች ከሚታየው ድባብ በምንም የማያንስ፣ አልፎ ተርፎም በልዩ ኢትዮጵያዊ ስሜት የታጀበ ነበር። ይሁን እንጂ ይህ ሁሉ የደጋፊዎች ድካም፣ ጊዜ፣ ገንዘብ እና ልባዊ ፍቅር የአርሰናልን የህዝብ ግንኙነት ክፍል ትኩረት ሊስብ አልቻለም።
የዘመናዊ እግር ኳስ የፖለቲካ እና ኢኮኖሚ ተንታኞች ይህንን የአርሰናልን ዝምታ የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ክለቦች ለአፍሪካውያን ደጋፊዎች ያላቸውን የጥቅም ብቻ አመለካከት የሚያሳይ ጥብቅ ማሳያ ነው ሲሉ ይተቹታል። አርሰናልን ጨምሮ ታላላቅ የአውሮፓ ክለቦች ከአፍሪካ የቴሌቪዥን ስርጭት መብት ዕይታ እና ከማሊያ ሽያጭ በቢሊዮን የሚቆጠር ዶላር ያፍሳሉ። ክለቡ እንደ ሩዋንዳን ጎብኙ ካሉ ከፍተኛ የገንዘብ ክፍያ ከሚያስገኙ የንግድ ስምምነቶች ጋር በተያያዘ ለአፍሪካ ሀገራት ሽፋን ሲሰጥ ቢታይም፣ እንደ ኢትዮጵያ ካሉ ሀገራት በደጋፊው አነሳሽነት የሚመነጨውን እውነተኛ እና ህዝባዊ ፍቅር ግን ችላ ማለቱ፣ ክለቡ የንግድ ትርፍን እንጂ እውነተኛ የስፖርት ቤተሰባዊነትን እንደማያበረታታ ያጋልጣል። በእንግሊዝ ወይም በአሜሪካ አነስተኛ ቁጥር ያላቸው ሰዎች የተሰበሰቡበትን ዝግጅት በድረ-ገጻቸው የሚያሞካሹት እነዚህ ክለቦች፣ በአፍሪካ በአስር ሺዎች የሚቆጠር ህዝብ ስታዲየም ሲሞላ ለማየት አለመፈለጋቸው በደጋፊው ዘንድ የንቀት ስሜት ፈጥሯል።
ይህንን የክለቡን ዝምታ ተከትሎ በተለያዩ የማህበራዊ ትስስር ገጾች ላይ ኢትዮጵያውያን ደጋፊዎች እና የስፖርት ቤተሰቡ ከባድ ቅሬታቸውን እያሰሙ ይገኛሉ። ብዙዎች ሁኔታውን ያልተመለሰ ፍቅር ሲሉ የገለጹት ሲሆን፣ አርሰናል እኛን የሚፈልገው ለቴሌቪዥን ዕይታ እና ለገንዘባችን ብቻ ነው እንጂ ለስሜታችን እና ለድካማችን ምንም አይነት ክብር የለውም የሚሉ ሀሳቦች በስፋት ተንጸባርቀዋል። በተጨማሪም ለንደን ላይ አምስት ሺህ ሰው ቢሰበሰብ ሰበር ዜና የሚያደርገው ክለብ፣ አዲስ አበባ ላይ ስታዲየም የሞላ ህዝብን ለማመስገን አንዲት አጭር መልዕክት ሊነፍገው አይገባም ነበር በማለት ቁጭታቸውን ገልጸዋል። በርካታ የስፖርት ጋዜጠኞችም በበኩላቸው፣ አፍሪካውያን ደጋፊዎች የውጭ ክለቦችን ከማምለክ ወጥተው ይህንን ግዙፍ አቅም፣ ጉልበት እና ፋይናንስ ወደሚያከብራቸው እና የራሳቸው ወደሆነው የሀገር ውስጥ ሊግ ቢያዞሩት ለሀገር ኢኮኖሚም ሆነ ለእግር ኳስ ዕድገት ወሳኝ መሆኑን በማንሳት ላይ ናቸው።
ትናንት በአዲስ አበባ ስታዲየም የታየው ደማቅ ዝግጅት የኢትዮጵያውያንን ለእግር ኳስ ያላቸውን ጥልቅ ፍቅር እና የማደራጀት አቅም በድጋሚ ያረጋገጠ ቢሆንም፣ የአርሰናል ክለብ የሰጠው ቀዝቃዛ ምላሽ ግን አፍሪካውያን ደጋፊዎች ከእነዚህ ዓለም አቀፍ ክለቦች ጋር ስላላቸው የአንድዮሽ ትስስር በድጋሚ ቆም ብለው እንዲያስቡ በር የከፈተ አጋጣሚ ሆኗል። ፍቅርን በንቀት የመለሰው የአርሰናል እርምጃ፣ የአውሮፓ እግር ኳስ ገበያ አፍሪካን እንደ ሸማች እንጂ እንደ ባለድርሻ እንደማይቆጥራት በድጋሚ ያረጋገጠ የታሪክ ማስታወሻ ሆኖ ያልፋል።
6 days ago
7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ኢትዮጵያ እንድታሸንፍ የተያዘው ዕቅድ በስኬት የተፈፀመበት ነው - አቶ አደም ፋራህ
************************
7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ሀገራዊ ግቦቹን እንዲያሳካ እና ኢትዮጵያ እንድታሸንፍ በብልጽግና ፓርቲ የተያዘው ዕቅድ እና የተከናወኑ ዐበይት ተግባራት በስኬት የተፈፀሙበት መሆኑን በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ እና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ ገለጹ።
አቶ አደም በማኅበራዊ ትሥሥር ገጽ ባሰፈሩት መልዕክት፣ ላለፉት ሁለት ቀናት በሶማሌ ክልል ሸቤለይ ሪዞርት ከፓርቲው ከፍተኛ አመራሮች ጋር እስከ ምርጫው ዕለት ያለውን የብልጽግና ፓርቲ የምርጫ ሥራዎች ዕቅድ አፈፃፀም በጥልቀት በመገምገም እና የድህረ ምርጫ ሥራዎች ላይ በመግባባት መድረኩ መጠናቀቁን ገልጸዋል።
ለምርጫው ስኬታማነት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ፣ የተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች፣ የፌዴራል እና የክልል ፀጥታ ኃይሎች፣ በታዛቢነት የተሳተፉ ሀገራዊ፣ ቀጣናዊ እና አህጉራዊ ተቋማት እንዲሁም ለኢትዮጵያ ዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ያለውን ፅኑ ቁርጠኝነት በማሳየት ከለሊቱ 10 ሰዓት እስከ ሚቀጥለው ለሊት 10 ሰዓት ድምፅ ለመስጠት የተሰለፈው እና ለምርጫው ስኬት የሚችለውን ሁሉ ላደረገው ለተከበረው ሕዝብ፣ እንዲሁም ሌሎች አስተዋጽኦ ላበረከቱ አካላት በሙሉ ምስጋናችንን አቅርበዋል።
ከግምገማዊ ውይይት መድረኩ ጎን ለጎን፣ የስብሰባው ተሳታፊ ከፍተኛ አመራሮች በሶማሌ ክልል ዋና ከተማ በጅግጅጋ እየተከናወኑ ያሉ ዐበይት የልማት ሥራዎችን ጎብኝተዋል። በጉብኝታቸውም በክልሉ መንግሥት እና በሕዝቡ ጥረት እየተመዘገቡ ያሉ አንጸባራቂ ስኬቶችን በተጨባጭ መመልከታቸውን ነው የገለጹት።
የጅግጅጋ ከተማ የኮሪደር ልማት ሥራዎች የከተማዋን ገጽታ ሙሉ በሙሉ የቀየሩ፣ የተቀናጁ መሠረተ ልማቶችን ያሟሉ እና ፈጣን የኢኮኖሚ እንቅስቃሴን የፈጠሩ ናቸው በለዋል አቶ አደም።
ይህ ሥራ ለዜጎች ሰፊ የሥራ ዕድል የፈጠረ መሆኑን እና ከተማዋን የቀጣናው የልማት እና የንግድ ማዕከል እንድትሆን እንዳደረጋትም ጠቁመዋል።
በክልሉ መንግሥት ተገንብቶ ለአገልግሎት የበቃውን አዲስ የፖሊስ ሆስፒታል ለአካባቢው ማኅበረሰብ የሚሰጠው አገልግሎት እንደተጠበቀ ሆኖ፣ በተለይም የፖሊስ አባላት እና ቤተሰቦቻቸው የሚያገኙትን የጤና አገልግሎት በማላቅ፣ የፀጥታ ኃይሎች ሀገራዊ ኃላፊነታቸውን በላቀ ሞራል እና ቁርጠኝነት እንዲወጡ የሚያግዝ ትልቅ አቅም ይፈጥራል ነው ያሉት።
የብልጽግና ፓርቲ ዋና ትኩረት የሕዝብን አገልጋይነት ማረጋገጥ እና የአገልግሎት አሰጣጥን ማዘመን ነው ያሉት አቶ አደም ፋራህ፣ በመላው ኢትዮጵያ የተገነቡት እና ግንባታቸው እየተጠናቀቀ ያሉት የመሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት መስጫ ተቋማት የቢሮክራሲ ማነቆዎችን በመቅረፍ የዜጎችን እርካታ በከፍተኛ ደረጃ እያሳደጉ እንደሚገኙም ገልጸዋል።
በአጠቃላይ በጅግጅጋ የተመለከቱት ፈጣን እና ሁለንተናዊ ለውጦች የብልጽግና ፓርቲን የልማት እና የመልካም አስተዳደር እሳቤዎች እንዲሁም ፖሊሲዎች ውጤታማነት በተግባር ያረጋገጡ መሆናቸውን አስምረውበታል።
ከተማዋ በከፍተኛ ፍጥነት እያደገች ያለችበት አግባብ እጅግ የሚያስደስት፣ የነገዋን የበለጸገች ኢትዮጵያ ምሥል ያየንበት እና ለሌሎች አካባቢዎችም አርአያ የሚሆን ነው ሲሉም ገልጸዋል።
በከፍተኛ ትጋት እና ቁርጠኝነት እውነተኛ ዴሞክራሲን ከተጨባጭ የልማት፣ የመልካም አስተዳደር እና የሰላም ስኬቶች ጋር በማጣመር፣ የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ ብልጽግና በተግባር የማረጋገጥ ስኬታችንን አጠናክረን እንቀጥላለን በለዋል።
#ethiopia #ebc #somali
************************
7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ሀገራዊ ግቦቹን እንዲያሳካ እና ኢትዮጵያ እንድታሸንፍ በብልጽግና ፓርቲ የተያዘው ዕቅድ እና የተከናወኑ ዐበይት ተግባራት በስኬት የተፈፀሙበት መሆኑን በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ እና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ ገለጹ።
አቶ አደም በማኅበራዊ ትሥሥር ገጽ ባሰፈሩት መልዕክት፣ ላለፉት ሁለት ቀናት በሶማሌ ክልል ሸቤለይ ሪዞርት ከፓርቲው ከፍተኛ አመራሮች ጋር እስከ ምርጫው ዕለት ያለውን የብልጽግና ፓርቲ የምርጫ ሥራዎች ዕቅድ አፈፃፀም በጥልቀት በመገምገም እና የድህረ ምርጫ ሥራዎች ላይ በመግባባት መድረኩ መጠናቀቁን ገልጸዋል።
ለምርጫው ስኬታማነት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ፣ የተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች፣ የፌዴራል እና የክልል ፀጥታ ኃይሎች፣ በታዛቢነት የተሳተፉ ሀገራዊ፣ ቀጣናዊ እና አህጉራዊ ተቋማት እንዲሁም ለኢትዮጵያ ዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ያለውን ፅኑ ቁርጠኝነት በማሳየት ከለሊቱ 10 ሰዓት እስከ ሚቀጥለው ለሊት 10 ሰዓት ድምፅ ለመስጠት የተሰለፈው እና ለምርጫው ስኬት የሚችለውን ሁሉ ላደረገው ለተከበረው ሕዝብ፣ እንዲሁም ሌሎች አስተዋጽኦ ላበረከቱ አካላት በሙሉ ምስጋናችንን አቅርበዋል።
ከግምገማዊ ውይይት መድረኩ ጎን ለጎን፣ የስብሰባው ተሳታፊ ከፍተኛ አመራሮች በሶማሌ ክልል ዋና ከተማ በጅግጅጋ እየተከናወኑ ያሉ ዐበይት የልማት ሥራዎችን ጎብኝተዋል። በጉብኝታቸውም በክልሉ መንግሥት እና በሕዝቡ ጥረት እየተመዘገቡ ያሉ አንጸባራቂ ስኬቶችን በተጨባጭ መመልከታቸውን ነው የገለጹት።
የጅግጅጋ ከተማ የኮሪደር ልማት ሥራዎች የከተማዋን ገጽታ ሙሉ በሙሉ የቀየሩ፣ የተቀናጁ መሠረተ ልማቶችን ያሟሉ እና ፈጣን የኢኮኖሚ እንቅስቃሴን የፈጠሩ ናቸው በለዋል አቶ አደም።
ይህ ሥራ ለዜጎች ሰፊ የሥራ ዕድል የፈጠረ መሆኑን እና ከተማዋን የቀጣናው የልማት እና የንግድ ማዕከል እንድትሆን እንዳደረጋትም ጠቁመዋል።
በክልሉ መንግሥት ተገንብቶ ለአገልግሎት የበቃውን አዲስ የፖሊስ ሆስፒታል ለአካባቢው ማኅበረሰብ የሚሰጠው አገልግሎት እንደተጠበቀ ሆኖ፣ በተለይም የፖሊስ አባላት እና ቤተሰቦቻቸው የሚያገኙትን የጤና አገልግሎት በማላቅ፣ የፀጥታ ኃይሎች ሀገራዊ ኃላፊነታቸውን በላቀ ሞራል እና ቁርጠኝነት እንዲወጡ የሚያግዝ ትልቅ አቅም ይፈጥራል ነው ያሉት።
የብልጽግና ፓርቲ ዋና ትኩረት የሕዝብን አገልጋይነት ማረጋገጥ እና የአገልግሎት አሰጣጥን ማዘመን ነው ያሉት አቶ አደም ፋራህ፣ በመላው ኢትዮጵያ የተገነቡት እና ግንባታቸው እየተጠናቀቀ ያሉት የመሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት መስጫ ተቋማት የቢሮክራሲ ማነቆዎችን በመቅረፍ የዜጎችን እርካታ በከፍተኛ ደረጃ እያሳደጉ እንደሚገኙም ገልጸዋል።
በአጠቃላይ በጅግጅጋ የተመለከቱት ፈጣን እና ሁለንተናዊ ለውጦች የብልጽግና ፓርቲን የልማት እና የመልካም አስተዳደር እሳቤዎች እንዲሁም ፖሊሲዎች ውጤታማነት በተግባር ያረጋገጡ መሆናቸውን አስምረውበታል።
ከተማዋ በከፍተኛ ፍጥነት እያደገች ያለችበት አግባብ እጅግ የሚያስደስት፣ የነገዋን የበለጸገች ኢትዮጵያ ምሥል ያየንበት እና ለሌሎች አካባቢዎችም አርአያ የሚሆን ነው ሲሉም ገልጸዋል።
በከፍተኛ ትጋት እና ቁርጠኝነት እውነተኛ ዴሞክራሲን ከተጨባጭ የልማት፣ የመልካም አስተዳደር እና የሰላም ስኬቶች ጋር በማጣመር፣ የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ ብልጽግና በተግባር የማረጋገጥ ስኬታችንን አጠናክረን እንቀጥላለን በለዋል።
#ethiopia #ebc #somali
Comments