12 hours ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም በኢቦላ በሽታ ዙሪያ አዲስ እና አስደሳች ዜና ይፋ አድርገዋል። በሁለት የእንስሳት ጥናቶች ላይ የተገኘው አዲስ መረጃ እንደሚያሳየው፣ እስካሁን ለዛይር የኢቦላ ቫይረስ እውቅና የተሰጠው ብቸኛው የሆነው «ኤርቬቦ» ክትባት፣ በቡንዲቡግዮ ቫይረስ ላይም የተወሰነ ደረጃ ያለው መከላከያ ሊሰጥ እንደሚችል አሳይቷል። እነዚህ ጥናቶች የተካሄዱት የዓለም ጤና ድርጅት ተጨማሪ ምርምሮች እንዲደረጉ ባቀረበው ጥሪ መሰረት መሆኑ ተገልጿል።
የዓለም ጤና ድርጅት የክትባት ምርምር የቴክኒክ አማካሪ ቡድን ይህንን አዲስ መረጃ ለመገምገም ባለፈው ዓርብ ስብሰባ አካሂዷል። ቡድኑ ባወጣው የውሳኔ ሃሳብ መሰረት፣ በአሁኑ ወቅት በዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ (DRC) ለተከሰተው የቡንዲቡግዮ ቫይረስ ምላሽ ለመስጠት፣ የኤርቬቦ ክትባት ቅድሚያ በተሰጠው የክብ ክትባት የክሊኒካል ሙከራ ውስጥ ሊገመገም እንደሚገባ መክሯል።
ድርጅቱ ይህንን የክሊኒካል ሙከራ በተቻለ ፍጥነት ለመጀመር ከሚመለከታቸው አጋር አካላት ጋር በቅንጅት እየሰራ ይገኛል። የቴክኒክ አማካሪ ቡድኑ በቀጣይም አዳዲስ መረጃዎች እና ማስረጃዎች ሲገኙ ክትትል በማድረግ፣ እንደ አስፈላጊነቱ በውሳኔ ሃሳቦቹ ላይ ማስተካከያዎችን እንደሚያደርግ ዶ/ር ቴድሮስ በመልዕክታቸው አረጋግጠዋል።
የዓለም ጤና ድርጅት የክትባት ምርምር የቴክኒክ አማካሪ ቡድን ይህንን አዲስ መረጃ ለመገምገም ባለፈው ዓርብ ስብሰባ አካሂዷል። ቡድኑ ባወጣው የውሳኔ ሃሳብ መሰረት፣ በአሁኑ ወቅት በዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ (DRC) ለተከሰተው የቡንዲቡግዮ ቫይረስ ምላሽ ለመስጠት፣ የኤርቬቦ ክትባት ቅድሚያ በተሰጠው የክብ ክትባት የክሊኒካል ሙከራ ውስጥ ሊገመገም እንደሚገባ መክሯል።
ድርጅቱ ይህንን የክሊኒካል ሙከራ በተቻለ ፍጥነት ለመጀመር ከሚመለከታቸው አጋር አካላት ጋር በቅንጅት እየሰራ ይገኛል። የቴክኒክ አማካሪ ቡድኑ በቀጣይም አዳዲስ መረጃዎች እና ማስረጃዎች ሲገኙ ክትትል በማድረግ፣ እንደ አስፈላጊነቱ በውሳኔ ሃሳቦቹ ላይ ማስተካከያዎችን እንደሚያደርግ ዶ/ር ቴድሮስ በመልዕክታቸው አረጋግጠዋል።
3 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም በአማራ ክልል፣ ፃድቃኔ ማርያም ገዳም አቅራቢያ በተከሰተው አውዳሚ የመሬት መንሸራተት አደጋ የቤተሰቦቻቸውን እና ወዳጅ ዘመዶቻቸውን ላጡ ወገኖች የተሰማቸውን ጥልቅ ሀዘን ገልጸዋል።
ዶ/ር ቴድሮስ በይፋዊ ኤክስ ገጻቸው ባሰፈሩት አጭር መልእክት፣ አደጋው የደረሰበትን ታሪካዊ ገዳም እና የአካባቢውን ቀጠና ከዚህ ቀደም በተደጋጋሚ ጊዜያት መጎብኘታቸውን አስታውሰዋል።
በአደጋው የደረሰውን ጉዳት አስመልክተውም "ለብዙዎች ጥልቅ ትርጉም ባለው በዚህ ስፍራ ላይ የደረሰውን ውድመት ማየት እጅግ ያሳዝናል" ሲሉ የተሰማቸውን ጥልቅ ሀዘን እና የልብ ስብራት አጋርተዋል።
ዶ/ር ቴድሮስ በይፋዊ ኤክስ ገጻቸው ባሰፈሩት አጭር መልእክት፣ አደጋው የደረሰበትን ታሪካዊ ገዳም እና የአካባቢውን ቀጠና ከዚህ ቀደም በተደጋጋሚ ጊዜያት መጎብኘታቸውን አስታውሰዋል።
በአደጋው የደረሰውን ጉዳት አስመልክተውም "ለብዙዎች ጥልቅ ትርጉም ባለው በዚህ ስፍራ ላይ የደረሰውን ውድመት ማየት እጅግ ያሳዝናል" ሲሉ የተሰማቸውን ጥልቅ ሀዘን እና የልብ ስብራት አጋርተዋል።
8 days ago
የአየር ንብረት ለውጥ አውሮፓን እያመሰ ነው
* በከፍተኛ ሙቀት እና በሰደድ እሳት ሺዎች ሕይወታቸውን አጥተዋል
#ethiopia | የአየር ንብረት ለውጥ በአውሮፓ ከፍተኛ ሰብዓዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ሥነ-ምህዳራዊ ቀውስ እያስከተለ መሆኑን የቅርብ ጊዜ ዓለም አቀፍ መረጃዎች ያመለክታሉ።
በሰኔ መጨረሻ እና በሐምሌ ወር የተከሰቱ ከባድ የሙቀት ማዕበሎች በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን ለሕልፈት ዳርገዋል፤ በበርካታ አገራት ደግሞ ሰደድ እሳቶች መኖሪያ ቤቶችን፣ ደኖችንና የግብርና መሬቶችን አውድመዋል።
የአውሮፓ በሽታ መከላከያ ማዕከል (ECDC) እና የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) በሚደግፉት የEuroMOMO የሞት ክትትል መረጃ መሠረት፣ በሰኔ 22 እስከ 28 ቀን 2026 ብቻ ከ10 ሺህ በላይ ተጨማሪ ሞቶች ተመዝግበዋል።
ከእነዚህ ውስጥ ከ9 ሺህ በላይ የሚሆኑት ዕድሜያቸው 65 ዓመት እና ከዚያ በላይ የሆኑ ሰዎች ናቸው። ባለሙያዎች ይህን ያልተለመደ የሞት ጭማሪ በዋነኝነት ከከፍተኛ ሙቀት ጋር ያያይዙታል።
በጀርመን ብቻ በ2026 እስከ ሐምሌ መጨረሻ ድረስ 9,800 የሚጠጉ ከሙቀት ጋር የተያያዙ ሞቶች መመዝገባቸው ተገልጿል።
በእንግሊዝ ደግሞ 2,800 በላይ ሰዎች በሙቀት ምክንያት መሞታቸው ተነግሯል፤ ይህም የ2022 ሪከርድን ሊበልጥ እንደሚችል ባለሥልጣናት አስጠንቅቀዋል።
በፈረንሳይ፣ ስፔን፣ ግሪክ፣ ጣሊያን እና ፖርቱጋል የተቀሰቀሱ ሰደድ እሳቶች በመቶ ሺዎች ሄክታር የሚቆጠር ደን እንዲቃጠል አድርገዋል።
በፈረንሳይ ብቻ ከ220 ሺህ በላይ ሰዎች ከመኖሪያ ቀያቸው ተፈናቅለዋል፤ በግሪክ ደግሞ ሶስት የአደጋ አደራሽ ሠራተኞች በእሳት ማጥፋት ስራ ላይ ሕይወታቸውን አጥተዋል።
ሳይንቲስቶች እንደሚገልጹት፣ በሰኔ መጨረሻ የተመዘገበው የሙቀት ማዕበል የሰው ልጅ የፈጠረው የአየር ንብረት ለውጥ ባይኖር ሊከሰት ፈጽሞ የማይችል ነበር።
አውሮፓ በዓለም ላይ ከሌሎች አህጉራት በበለጠ ፍጥነት እየሞቀች ያለች አህጉር መሆኗም ችግሩን እያባባሰው ነው።
በዚህ ሁኔታ የአውሮፓ መንግሥታት የሙቀት አደጋ ማስጠንቀቂያ ሥርዓቶችን ማጠናከር፣ ለአረጋውያንና ለተጋላጭ ማኅበረሰቦች የጤና ጥበቃን ማሳደግ፣ እንዲሁም የካርቦን ልቀትን ለመቀነስ የበለጠ ቁርጠኛ እርምጃ እንዲወስዱ ተጠይቀዋል።
በሌላ በኩል፣ ኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥን ለመቋቋም በ"አረንጓዴ ዐሻራ" መርሃ ግብር ባለፉት ሰባት ዓመታት ከ48 ቢሊዮን በላይ ችግኞችን በመትከል የደን ሽፋኗን ለማሳደግና የአየር ንብረት ለውጥን ለመቀነስ ጥረት እያደረገች ትገኛለች።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
* በከፍተኛ ሙቀት እና በሰደድ እሳት ሺዎች ሕይወታቸውን አጥተዋል
#ethiopia | የአየር ንብረት ለውጥ በአውሮፓ ከፍተኛ ሰብዓዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ሥነ-ምህዳራዊ ቀውስ እያስከተለ መሆኑን የቅርብ ጊዜ ዓለም አቀፍ መረጃዎች ያመለክታሉ።
በሰኔ መጨረሻ እና በሐምሌ ወር የተከሰቱ ከባድ የሙቀት ማዕበሎች በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን ለሕልፈት ዳርገዋል፤ በበርካታ አገራት ደግሞ ሰደድ እሳቶች መኖሪያ ቤቶችን፣ ደኖችንና የግብርና መሬቶችን አውድመዋል።
የአውሮፓ በሽታ መከላከያ ማዕከል (ECDC) እና የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) በሚደግፉት የEuroMOMO የሞት ክትትል መረጃ መሠረት፣ በሰኔ 22 እስከ 28 ቀን 2026 ብቻ ከ10 ሺህ በላይ ተጨማሪ ሞቶች ተመዝግበዋል።
ከእነዚህ ውስጥ ከ9 ሺህ በላይ የሚሆኑት ዕድሜያቸው 65 ዓመት እና ከዚያ በላይ የሆኑ ሰዎች ናቸው። ባለሙያዎች ይህን ያልተለመደ የሞት ጭማሪ በዋነኝነት ከከፍተኛ ሙቀት ጋር ያያይዙታል።
በጀርመን ብቻ በ2026 እስከ ሐምሌ መጨረሻ ድረስ 9,800 የሚጠጉ ከሙቀት ጋር የተያያዙ ሞቶች መመዝገባቸው ተገልጿል።
በእንግሊዝ ደግሞ 2,800 በላይ ሰዎች በሙቀት ምክንያት መሞታቸው ተነግሯል፤ ይህም የ2022 ሪከርድን ሊበልጥ እንደሚችል ባለሥልጣናት አስጠንቅቀዋል።
በፈረንሳይ፣ ስፔን፣ ግሪክ፣ ጣሊያን እና ፖርቱጋል የተቀሰቀሱ ሰደድ እሳቶች በመቶ ሺዎች ሄክታር የሚቆጠር ደን እንዲቃጠል አድርገዋል።
በፈረንሳይ ብቻ ከ220 ሺህ በላይ ሰዎች ከመኖሪያ ቀያቸው ተፈናቅለዋል፤ በግሪክ ደግሞ ሶስት የአደጋ አደራሽ ሠራተኞች በእሳት ማጥፋት ስራ ላይ ሕይወታቸውን አጥተዋል።
ሳይንቲስቶች እንደሚገልጹት፣ በሰኔ መጨረሻ የተመዘገበው የሙቀት ማዕበል የሰው ልጅ የፈጠረው የአየር ንብረት ለውጥ ባይኖር ሊከሰት ፈጽሞ የማይችል ነበር።
አውሮፓ በዓለም ላይ ከሌሎች አህጉራት በበለጠ ፍጥነት እየሞቀች ያለች አህጉር መሆኗም ችግሩን እያባባሰው ነው።
በዚህ ሁኔታ የአውሮፓ መንግሥታት የሙቀት አደጋ ማስጠንቀቂያ ሥርዓቶችን ማጠናከር፣ ለአረጋውያንና ለተጋላጭ ማኅበረሰቦች የጤና ጥበቃን ማሳደግ፣ እንዲሁም የካርቦን ልቀትን ለመቀነስ የበለጠ ቁርጠኛ እርምጃ እንዲወስዱ ተጠይቀዋል።
በሌላ በኩል፣ ኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥን ለመቋቋም በ"አረንጓዴ ዐሻራ" መርሃ ግብር ባለፉት ሰባት ዓመታት ከ48 ቢሊዮን በላይ ችግኞችን በመትከል የደን ሽፋኗን ለማሳደግና የአየር ንብረት ለውጥን ለመቀነስ ጥረት እያደረገች ትገኛለች።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
10 days ago
ብቸኝነት ያለባቸው ሰዎች ለከባድ የልብ በሽታ የመጋለጥ ዕድላቸው በ19 በመቶ እንደሚጨምር በአዲስ ጥናት ተመላከተ
ብቸኝነት የአእምሮ ጤና ጉዳይ ብቻ ሳይሆን፤ የልብን መዋቅር በቀጥታ በመጉዳት ለከፋ የጤና ችግር የሚያጋልጥ አሳሳቢ ችግር መሆኑን በአሜሪካ የልብ ማህበር (AHA) ይፋ የተደረገ አንድ አዲስ ጥናት አመላክቷል።
ጥናቱ እንዳመለከተው፣ ብቸኝነት የሰውነትን የጭንቀት መጠንን በመጨመር የጭንቀት ሆርሞኖች (እንደ ኮርቲሶል ያሉ) በሰውነታችን ውስጥ እንዲጨምሩ ያደርጋል።
ይህ ከብቸኝነት የሚመነጭ ስነ-ልቦናዊ እና ማህበራዊ ጭንቀት ደግሞ፣ በጊዜ ሂደት የልብ ቫልቭን (Heart Valve) በመጉዳት ለከፋ የልብ ጤና መቃወስ እንደሚያጋልጥ በካሊፎርኒያ ዩኒቨርሲቲ የተመራው ይህ የጥናት ቡድንአረጋግጧል።
በካሊፎርኒያ ዩኒቨርሲቲ ሀኪም የሆኑት ዶክተር ክሪስታል ዋይሊ ሴኔ እንዳሉት፤ “የህክምና ባለሙያዎች ታካሚዎቻቸውን ስለ ማህበራዊ ግንኙነቶቻቸው ሊጠይቋቸው ይገባል፤ ይህን አለማድረግ ታካሚዎችን ለከፋ የልብ ጤና እክል አልፎ ተርፎም ለሞት ሊያጋልጣቸው ይችላል" ሲሉ አስጠንቅቀዋል።
በተጨማሪም ብቸኛ የሆኑ ሰዎች ሲጋራ ማጨስን፣ ከመጠን በላይ አልኮል መጠጣትን እና የአካል ብቃት እንቅስቃሴ አለማድረግን የመሳሰሉ ጤናማ ያልሆኑ የአኗኗር ዘይቤዎችን በብዛት ስለሚከተሉ፣ ይህ ልምምድ ለልብ እና የደም ስር ጉዳት መፋጠን ተጨማሪ ምክንያት መሆኑ ተጠቁሟል።
የአሜሪካ ዋና የቀዶ ጥገና ሀኪም በፈረጆቹ 2023 ብቸኝነትን "የህዝብ ጤና ወረርሽኝ" ሲሉ ያወጁት ሲሆን፤ ችግሩ ያለዕድሜ የመሞት አደጋን በ26 በመቶ ከፍ እንደሚያደርገውና ይህም በቀን 15 ሲጋራዎችን ከማጨስ ጋር እኩል የሚመዘን ጉዳት እንዳለው መግለጻቸው ይታወሳል።
ይህ የችግሩ አሳሳቢነት የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) ከአንድ ዓመት በፊት ካወጣው ሪፖርት ያስታወቀ ሲሆን ፣ ድርጅቱ ብቸኝነትን በየዓመቱ ከ871ሺህ በላይ ሰዎችን ያለዕድሜ የሚቀጥፍ ዓለም አቀፍ የጤና ስጋት አድርጎ ፈርጆታል።
በተጨማሪም፤ ከልብ በሽታ፣ ስትሮክ እና ድብርት ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት ያለው ይህ አሳሳቢ ችግር በየሰዓቱ 100 ሰዎችን ለሞት እንደሚዳርግ መግለጹ አይዘነጋም።
በመሆኑም የህክምና ባለሙያዎች 'የብቸኝነት' እንደ አእምሮ ጤና ጉዳይ ብቻ ሳይሆን፤ የልብ እና የደም ስር የጤና ስጋት በመሆኑ ተገቢውን ትኩረት ሊሰጠው እንደሚገባ በጥናቱ አጽኖት ተሰጥቷል።
Seledadotio
Seledadotio
ብቸኝነት የአእምሮ ጤና ጉዳይ ብቻ ሳይሆን፤ የልብን መዋቅር በቀጥታ በመጉዳት ለከፋ የጤና ችግር የሚያጋልጥ አሳሳቢ ችግር መሆኑን በአሜሪካ የልብ ማህበር (AHA) ይፋ የተደረገ አንድ አዲስ ጥናት አመላክቷል።
ጥናቱ እንዳመለከተው፣ ብቸኝነት የሰውነትን የጭንቀት መጠንን በመጨመር የጭንቀት ሆርሞኖች (እንደ ኮርቲሶል ያሉ) በሰውነታችን ውስጥ እንዲጨምሩ ያደርጋል።
ይህ ከብቸኝነት የሚመነጭ ስነ-ልቦናዊ እና ማህበራዊ ጭንቀት ደግሞ፣ በጊዜ ሂደት የልብ ቫልቭን (Heart Valve) በመጉዳት ለከፋ የልብ ጤና መቃወስ እንደሚያጋልጥ በካሊፎርኒያ ዩኒቨርሲቲ የተመራው ይህ የጥናት ቡድንአረጋግጧል።
በካሊፎርኒያ ዩኒቨርሲቲ ሀኪም የሆኑት ዶክተር ክሪስታል ዋይሊ ሴኔ እንዳሉት፤ “የህክምና ባለሙያዎች ታካሚዎቻቸውን ስለ ማህበራዊ ግንኙነቶቻቸው ሊጠይቋቸው ይገባል፤ ይህን አለማድረግ ታካሚዎችን ለከፋ የልብ ጤና እክል አልፎ ተርፎም ለሞት ሊያጋልጣቸው ይችላል" ሲሉ አስጠንቅቀዋል።
በተጨማሪም ብቸኛ የሆኑ ሰዎች ሲጋራ ማጨስን፣ ከመጠን በላይ አልኮል መጠጣትን እና የአካል ብቃት እንቅስቃሴ አለማድረግን የመሳሰሉ ጤናማ ያልሆኑ የአኗኗር ዘይቤዎችን በብዛት ስለሚከተሉ፣ ይህ ልምምድ ለልብ እና የደም ስር ጉዳት መፋጠን ተጨማሪ ምክንያት መሆኑ ተጠቁሟል።
የአሜሪካ ዋና የቀዶ ጥገና ሀኪም በፈረጆቹ 2023 ብቸኝነትን "የህዝብ ጤና ወረርሽኝ" ሲሉ ያወጁት ሲሆን፤ ችግሩ ያለዕድሜ የመሞት አደጋን በ26 በመቶ ከፍ እንደሚያደርገውና ይህም በቀን 15 ሲጋራዎችን ከማጨስ ጋር እኩል የሚመዘን ጉዳት እንዳለው መግለጻቸው ይታወሳል።
ይህ የችግሩ አሳሳቢነት የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) ከአንድ ዓመት በፊት ካወጣው ሪፖርት ያስታወቀ ሲሆን ፣ ድርጅቱ ብቸኝነትን በየዓመቱ ከ871ሺህ በላይ ሰዎችን ያለዕድሜ የሚቀጥፍ ዓለም አቀፍ የጤና ስጋት አድርጎ ፈርጆታል።
በተጨማሪም፤ ከልብ በሽታ፣ ስትሮክ እና ድብርት ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት ያለው ይህ አሳሳቢ ችግር በየሰዓቱ 100 ሰዎችን ለሞት እንደሚዳርግ መግለጹ አይዘነጋም።
በመሆኑም የህክምና ባለሙያዎች 'የብቸኝነት' እንደ አእምሮ ጤና ጉዳይ ብቻ ሳይሆን፤ የልብ እና የደም ስር የጤና ስጋት በመሆኑ ተገቢውን ትኩረት ሊሰጠው እንደሚገባ በጥናቱ አጽኖት ተሰጥቷል።
Seledadotio
Seledadotio
11 days ago
ባሳለፍነው የፈረንጆቹ 2025 አመት ላይ 1.3 ሚሊዮን ሰዎች የጉበት በሽታ እንዳለባቸው ሳያውቁ ህይወታቸው ማለፉ ተነገረ።
#ethiopia | በዓለም ዙሪያ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሰዎችን ሕይወት አደጋ ላይ የጣለውና ዝምተኛ ገዳይ በመባል የሚጠራው የሄፓታይቲስ የጉበት በሽታ ስርጭት ከፍተኛ ደረጃ መድረሱ የአለም ጤና ድርጅት ተናግሯል።
የዓለም ጤና ድርጅት ይፋ ባደረገው መረጃ መሠረት 287 ሚሊዮን የሚሆን የዓለም ሕዝብ በከባድ የሄፓታይቲስ "ቢ" እና "ሲ" ቫይረሶች ተይዞ ይገኛል ብሏል።
ሆኖም ግን ከእነዚህ መካከል አብዛኞቹ በደማቸው ውስጥ ቫይረሱ መኖሩን እንኳ እንደማያውቁ ነው የገለፀው።
በሽታው አስቀድሞ መከላከልና መታከም እንዲሁም ሙሉ በሙሉ መዳን የሚችል ቢሆንም ባለፈው ዓመት ብቻ 1.3 ሚሊዮን ሰዎች በዚሁ በሽታ ምክንያት ሕይወታቸውን ማጣታቸውን ገልጿል።
በፈረንጆቹ 2024 በአለም ዙርያ ከተወለዱ ህፃናት መካከል 45 በመቶ የሚሆኑት ብቻ ናቸው በተወለዱ በ24 ሰዓታት ውስጥ የመጀመሪያ የሄፓታይቲስ "ቢ" ክትባት ያገኙት ቀሪዎቹ አላገኙም ብሏል።
የአለም ጤና ድርጅት በየአመቱ ሃምሌ 21 ቀን የሚያከብረው ዓለም አቀፍ የጉበት በሽታ ቀን በነገው እለት እንደሚከበር ገልጿል።
አዲስ የሚወለዱ ሕፃናት በተወለዱ በ24 ሰዓታት ውስጥ የመጀመርያ ደረጃ ክትባት ማግኘታቸውን ማረጋገጥ እንደሚያስፈልጋ ድርጅቱ አስታውቋል።
ማንኛውም ሰው ቀደም ብሎ በሽታው ተመርምሮ የማያውቅ ከሆነ ወይም ለአደጋው ተጋላጭ ከሆነ አሁኑኑ የሄፓታይቲስ "ቢ" እና "ሲ" ምርመራ እንዲያደርግ አሳስቧል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #who #worldhepatitisday #vaccine
#ethiopia | በዓለም ዙሪያ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሰዎችን ሕይወት አደጋ ላይ የጣለውና ዝምተኛ ገዳይ በመባል የሚጠራው የሄፓታይቲስ የጉበት በሽታ ስርጭት ከፍተኛ ደረጃ መድረሱ የአለም ጤና ድርጅት ተናግሯል።
የዓለም ጤና ድርጅት ይፋ ባደረገው መረጃ መሠረት 287 ሚሊዮን የሚሆን የዓለም ሕዝብ በከባድ የሄፓታይቲስ "ቢ" እና "ሲ" ቫይረሶች ተይዞ ይገኛል ብሏል።
ሆኖም ግን ከእነዚህ መካከል አብዛኞቹ በደማቸው ውስጥ ቫይረሱ መኖሩን እንኳ እንደማያውቁ ነው የገለፀው።
በሽታው አስቀድሞ መከላከልና መታከም እንዲሁም ሙሉ በሙሉ መዳን የሚችል ቢሆንም ባለፈው ዓመት ብቻ 1.3 ሚሊዮን ሰዎች በዚሁ በሽታ ምክንያት ሕይወታቸውን ማጣታቸውን ገልጿል።
በፈረንጆቹ 2024 በአለም ዙርያ ከተወለዱ ህፃናት መካከል 45 በመቶ የሚሆኑት ብቻ ናቸው በተወለዱ በ24 ሰዓታት ውስጥ የመጀመሪያ የሄፓታይቲስ "ቢ" ክትባት ያገኙት ቀሪዎቹ አላገኙም ብሏል።
የአለም ጤና ድርጅት በየአመቱ ሃምሌ 21 ቀን የሚያከብረው ዓለም አቀፍ የጉበት በሽታ ቀን በነገው እለት እንደሚከበር ገልጿል።
አዲስ የሚወለዱ ሕፃናት በተወለዱ በ24 ሰዓታት ውስጥ የመጀመርያ ደረጃ ክትባት ማግኘታቸውን ማረጋገጥ እንደሚያስፈልጋ ድርጅቱ አስታውቋል።
ማንኛውም ሰው ቀደም ብሎ በሽታው ተመርምሮ የማያውቅ ከሆነ ወይም ለአደጋው ተጋላጭ ከሆነ አሁኑኑ የሄፓታይቲስ "ቢ" እና "ሲ" ምርመራ እንዲያደርግ አሳስቧል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #who #worldhepatitisday #vaccine
21 days ago
610,000 ሺህ ሰዎች በወባ ይሞታሉ
* በዓለም 282 ሚሊዮን ሰዎች በወባ ተይዘዋል
#ethiopia | የአለም ጤና ድርጅት ምንም እንኳን በዓለም አቀፍ ደረጃ በወባ ተይዘው የሚሞቱ ሰዎች ቁጥር ቢቀንስም ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ግን በሽታውን በመከላከል እና በመቆጣጠር ረገድ እንቅፋቶች ተፈጥረዋል ብሏል።
ይህ ደግሞ ካለፈው ዓመት ጋር ሲነጻጸር በ598,000 ጭማሪ ያሳየ መሆኑን የዓለም ጤና ድርጅት መረጃ ያሳያል።
በአፍሪካ በርካቶቹ በበሽታው ተይዘው የሞቱት ሕጻናት መሆናቸው ድርጅቱ ገልጿል።
47 አገራት ከወባ ነጻ መሆናቸው ቢታወጅም ኢትዮጵያን ጨምሮ በማዳጋስካር አፍጋኒስታን እና የመን ደግሞ በበሽታው የተያዙ ሰዎች ቁጥር ጨምሯል።
የዓለም ጤና ድርጅት ለበሽታው መጨመር የአየር ንብረት ለውጥ አንዱ ምክንያት መሆኑን ያስቀምጣል።
የከባቢ አየር መሞቅ የወባ ትንኝ ምቹ የመራቢያ ስፍራ እንዲኖራት በማድረግ ከዚህ ቀደም ወዳልተጠቁ አካባቢዎች እንድትስፋፋ አግዟታል ይላሉ።
በሽታውን ለመከላከል ይደረግ የነበረው ዓለም አቀፍ ድጋፍ መቋረጥ ከዚህ ቀደም ወባን ይገድሉ የነበሩ መድሃኒቶችን የሚቋቋም ዝርያ መፈጠር የዓለም ጤና ድርጅት ከጠቀሳቸው ምክንያቶች መካከል ናቸው።
ባለሙያዎች የወባ ወደ አዳዳሲ አካባቢዎች መስፋፋት የመከላከል አቅም ያላዳበሩ ሕዝቦች ከባድ ለሆነ በሽታ እንዲጋለጡ ያደርጋል ሲሉ ስጋታቸውን ገልጸዋል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #worldheathorganization #malariaafricahealth
* በዓለም 282 ሚሊዮን ሰዎች በወባ ተይዘዋል
#ethiopia | የአለም ጤና ድርጅት ምንም እንኳን በዓለም አቀፍ ደረጃ በወባ ተይዘው የሚሞቱ ሰዎች ቁጥር ቢቀንስም ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ግን በሽታውን በመከላከል እና በመቆጣጠር ረገድ እንቅፋቶች ተፈጥረዋል ብሏል።
ይህ ደግሞ ካለፈው ዓመት ጋር ሲነጻጸር በ598,000 ጭማሪ ያሳየ መሆኑን የዓለም ጤና ድርጅት መረጃ ያሳያል።
በአፍሪካ በርካቶቹ በበሽታው ተይዘው የሞቱት ሕጻናት መሆናቸው ድርጅቱ ገልጿል።
47 አገራት ከወባ ነጻ መሆናቸው ቢታወጅም ኢትዮጵያን ጨምሮ በማዳጋስካር አፍጋኒስታን እና የመን ደግሞ በበሽታው የተያዙ ሰዎች ቁጥር ጨምሯል።
የዓለም ጤና ድርጅት ለበሽታው መጨመር የአየር ንብረት ለውጥ አንዱ ምክንያት መሆኑን ያስቀምጣል።
የከባቢ አየር መሞቅ የወባ ትንኝ ምቹ የመራቢያ ስፍራ እንዲኖራት በማድረግ ከዚህ ቀደም ወዳልተጠቁ አካባቢዎች እንድትስፋፋ አግዟታል ይላሉ።
በሽታውን ለመከላከል ይደረግ የነበረው ዓለም አቀፍ ድጋፍ መቋረጥ ከዚህ ቀደም ወባን ይገድሉ የነበሩ መድሃኒቶችን የሚቋቋም ዝርያ መፈጠር የዓለም ጤና ድርጅት ከጠቀሳቸው ምክንያቶች መካከል ናቸው።
ባለሙያዎች የወባ ወደ አዳዳሲ አካባቢዎች መስፋፋት የመከላከል አቅም ያላዳበሩ ሕዝቦች ከባድ ለሆነ በሽታ እንዲጋለጡ ያደርጋል ሲሉ ስጋታቸውን ገልጸዋል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #worldheathorganization #malariaafricahealth
23 days ago
የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት 100ኛ ዓመቱን አከበረ
#ethiopia | የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት (EPHI) "የአንድ ክፍለ ዘመን ጥረት ለተሻለ የሕብረተሰብ ጤና" በሚል መሪ ቃል ታሪካዊ የ100ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን ዛሬ በከፍተኛ ድምቀት አክብሯል።
ይህ መቶ ዓመታትን የተሻገረው ክብረ በዓል ተቋሙ ላለፉት አሥርት ዓመታት የሀገሪቱን የጤና ደህንነት ለመጠበቅ ያደረገውን ዘርፈ ብዙ ጉዞ የዘከረ ሲሆን፣ በቀጣይም የጤና ሥርዓቱን ወደ ላቀ ምዕራፍ ለማሸጋገር አዲስ ቃል ኪዳን የተገባበት መድረክ ሆኗል።
በበዓሉ ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ክቡር ታዬ አፅቀስላሴ ጠንካራ የሕብረተሰብ ጤና ተቋማት የሀገር ደህንነትና ልማት መሠረቶች መሆናቸውን በመግለጽ፣ መንግሥት ተቋሙን ይበልጥ ለማጠናከር ቅድሚያ ሰጥቶ እንደሚሠራ አረጋግጠዋል።
ፕሬዚዳንቱ አክለውም ተቋሙ ከጊዜው ጋር እንዲራመድ የዲጂታል ቴክኖሎጂንና የሰው ሰራሽ አስተውሎት (AI) አጠቃቀምን ማሳደግ እንደሚገባው አሳስበዋል።
በተመሳሳይ መልኩ የጤና ሚኒስትሯ ክብርት ዶክተር መቅደስ ዳባ ተቋሙ ላለፉት 100 ዓመታት በበሽታ ቅኝት፣ በላቦራቶሪ አገልግሎትና በምርምር ዘርፍ ያበረከተውን ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያወሱ ሲሆን፣ አዳዲስ ወረርሽኞችንና የአየር ንብረት ለውጥ ያመጣቸውን የጤና ተግዳሮቶች ለመመከት ጠንካራ ተቋማዊ ትብብር እንደሚያስፈልግ በአፅንኦት ገልጸዋል።
የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) በኢትዮጵያ ተወካይ ፕሮፌሰር ፍራንሲስ ካስሎ በበኩላቸው ኢንስቲትዩቱ በአፍሪካ እጅግ ጠንካራ ከሆኑ የልህቀት ማዕከላት አንዱ መሆኑን ጠቅሰው፣ ተቋሙን የዓለም ጤና ድርጅት የትብብር ማዕከል ለማድረግ እንቅስቃሴ መጀመሩን ይፋ አድርገዋል።
የአፍሪካ የበሽታ መከላከያና መቆጣጠሪያ ማዕከል (Africa CDC) ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ጄን ካሴያም በበኩላቸው የወደፊቱ የሕብረተሰብ ጤና ያለ ሰው ሰራሽ አስተውሎት (AI) የማይታሰብ መሆኑን ጠቁመው፣ ኢትዮጵያ በዚህ ረገድ እያደረገች ያለችው ጥረት ለጤናው ዘርፍ ስኬት ትልቅ አቅም እንደሚፈጥር ገልጸዋል።
የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር መሳይ ኃይሉ ተቋሙ ያለፉትን ስኬቶች መሠረት በማድረግ በቀጣዩ መቶ ዓመታት የሀገሪቱን የሳይንስና የጤና ሉዓላዊነት በተሟላ ሁኔታ ለማረጋገጥ በቁርጠኝነት እንደሚሠራ ቃል ገብተዋል።
በበዓሉ ማጠቃለያ ላይም ላለፉት ዓመታት ተቋሙን በምርምርና በአመራርነት ያገለገሉ ባለውለታዎች ከፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀስላሴ እጅ የእውቅና ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።
ጌትነት ተመስገን
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
#healthsovereignty #publichealthethiopia
#aiinhealthcare #ethiopia
#ephi #ministryofhealthethiopia
#ethiopia | የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት (EPHI) "የአንድ ክፍለ ዘመን ጥረት ለተሻለ የሕብረተሰብ ጤና" በሚል መሪ ቃል ታሪካዊ የ100ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን ዛሬ በከፍተኛ ድምቀት አክብሯል።
ይህ መቶ ዓመታትን የተሻገረው ክብረ በዓል ተቋሙ ላለፉት አሥርት ዓመታት የሀገሪቱን የጤና ደህንነት ለመጠበቅ ያደረገውን ዘርፈ ብዙ ጉዞ የዘከረ ሲሆን፣ በቀጣይም የጤና ሥርዓቱን ወደ ላቀ ምዕራፍ ለማሸጋገር አዲስ ቃል ኪዳን የተገባበት መድረክ ሆኗል።
በበዓሉ ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ክቡር ታዬ አፅቀስላሴ ጠንካራ የሕብረተሰብ ጤና ተቋማት የሀገር ደህንነትና ልማት መሠረቶች መሆናቸውን በመግለጽ፣ መንግሥት ተቋሙን ይበልጥ ለማጠናከር ቅድሚያ ሰጥቶ እንደሚሠራ አረጋግጠዋል።
ፕሬዚዳንቱ አክለውም ተቋሙ ከጊዜው ጋር እንዲራመድ የዲጂታል ቴክኖሎጂንና የሰው ሰራሽ አስተውሎት (AI) አጠቃቀምን ማሳደግ እንደሚገባው አሳስበዋል።
በተመሳሳይ መልኩ የጤና ሚኒስትሯ ክብርት ዶክተር መቅደስ ዳባ ተቋሙ ላለፉት 100 ዓመታት በበሽታ ቅኝት፣ በላቦራቶሪ አገልግሎትና በምርምር ዘርፍ ያበረከተውን ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያወሱ ሲሆን፣ አዳዲስ ወረርሽኞችንና የአየር ንብረት ለውጥ ያመጣቸውን የጤና ተግዳሮቶች ለመመከት ጠንካራ ተቋማዊ ትብብር እንደሚያስፈልግ በአፅንኦት ገልጸዋል።
የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) በኢትዮጵያ ተወካይ ፕሮፌሰር ፍራንሲስ ካስሎ በበኩላቸው ኢንስቲትዩቱ በአፍሪካ እጅግ ጠንካራ ከሆኑ የልህቀት ማዕከላት አንዱ መሆኑን ጠቅሰው፣ ተቋሙን የዓለም ጤና ድርጅት የትብብር ማዕከል ለማድረግ እንቅስቃሴ መጀመሩን ይፋ አድርገዋል።
የአፍሪካ የበሽታ መከላከያና መቆጣጠሪያ ማዕከል (Africa CDC) ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ጄን ካሴያም በበኩላቸው የወደፊቱ የሕብረተሰብ ጤና ያለ ሰው ሰራሽ አስተውሎት (AI) የማይታሰብ መሆኑን ጠቁመው፣ ኢትዮጵያ በዚህ ረገድ እያደረገች ያለችው ጥረት ለጤናው ዘርፍ ስኬት ትልቅ አቅም እንደሚፈጥር ገልጸዋል።
የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር መሳይ ኃይሉ ተቋሙ ያለፉትን ስኬቶች መሠረት በማድረግ በቀጣዩ መቶ ዓመታት የሀገሪቱን የሳይንስና የጤና ሉዓላዊነት በተሟላ ሁኔታ ለማረጋገጥ በቁርጠኝነት እንደሚሠራ ቃል ገብተዋል።
በበዓሉ ማጠቃለያ ላይም ላለፉት ዓመታት ተቋሙን በምርምርና በአመራርነት ያገለገሉ ባለውለታዎች ከፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀስላሴ እጅ የእውቅና ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።
ጌትነት ተመስገን
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
#healthsovereignty #publichealthethiopia
#aiinhealthcare #ethiopia
#ephi #ministryofhealthethiopia
29 days ago
ኢትዮጵያ በህክምና መሳሪያዎች ቁጥጥር ከአፍሪካ የመጀመሪያዋ ለመሆን እየተጋች ነው
#ethiopia | የኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ባለስልጣን በሀገር ውስጥ የሚመረቱና ከውጭ የሚገቡ የህክምና መሳሪያዎችን ጥራትና ደህንነት ለመቆጣጠር የሚያስችሉ ዘመናዊ አሰራሮችን ተግባራዊ በማድረግ ላይ እንደሚገኝ አስታወቀ።
በባለስልጣኑ የህክምና መሳሪያ ጥራት ምርመራ ላብራቶሪ መሪ ስራ አስፈጻሚ የሆኑት አቶ ቃልአብ ተስፋዬ ወርቁ እንደገለጹት፣ ላብራቶሪው በአዲስ መዋቅር ከተደራጀ በኋላ በህክምና መሳሪያዎች ጥራት ምርመራ፣ በምዝገባ፣ ከገበያ በኋላ በሚደረግ የጥራት ክትትልና ጥርጣሬ የወደቀባቸውን ምርቶች በመመርመር ረገድ ሰፊ ስራዎችን እያከናወነ ይገኛል።
ላብራቶሪው በአሁኑ ወቅት ኮንዶም፣ (ሄፐታይተስ) ቢ እና ሲ እንዲሁም የወባ መመርመሪያዎችን ጨምሮ በርካታ የህክምና መሳሪያዎችን በዓለም አቀፍ ደረጃ እውቅና ባገኘበት አግባብ እየመረመረ መሆኑን አቶ ቃልአብ አብራርተዋል።
ከእነዚህም በተጨማሪ የወንድና የሴት ኮንዶሞች፣ የቀዶ ህክምናና የላብራቶሪ ጓንቶች፣ መርፌ፣ የሴቶች የንጽህና መጠበቂያዎችና ማስኮችን ጥራት በተደራጀ መልኩ የመመርመር አቅም መገንባቱን ገልጸዋል። ይህ የጥራት ምርመራ አሰራር በዘፈቀደ የሚከናወን ሳይሆን፣ በመንግስት ላይ የሚባክን ወጪን ለመቀነስና የህብረተሰቡን ጤና ይበልጥ ለመጠበቅ ሲባል በሀገር አቀፍ ደረጃ የተጠና የችግር ዳሰሳ ጥናትን መሰረት ያደረገ "በስጋት ላይ የተመሰረተ አቀራረብ" የተከተለ መሆኑን አስረድተዋል።
የናሙና አወሳሰድ ሂደቱን በተመለከተ አቶ ቃልአብ እንደገለጹት፣ የህክምና መሳሪያዎች ወደ ሀገር ውስጥ በሚገቡባቸው የድንበር ኬላዎችና ወደቦች ላይ ዓለም አቀፍ የአይሶ (ISO 2859-1) ስታንዳርድን የተከተለ ጥብቅ የናሙና አሰባሰብ ይከናወናል።
ከዚህም በተጨማሪ ምርቶች አንዴ ወደ ሀገር ውስጥ ከገቡ በኋላ በትራንስፖርትና በክምችት ወቅት ሊያጋጥሙ የሚችሉ መበላሸቶችን ለመቆጣጠር ሲባል፣ በዓመት ሁለት ጊዜ ከገበያ ላይ ራንደምሊ ናሙናዎች ይሰበሰባሉ።
ይህ የገበያ ቅኝት ጥናትም እጅግ ሞቃታማ የሆኑትን እንደ አፋርና ጋምቤላ ያሉ አካባቢዎችን እንዲሁም ቀዝቃዛ የሚባሉትን እንደ ደብረብርሃን ያሉ አካባቢዎችን በማካተት ምርቶቹ በተለያዩ የአየር ንብረቶች ውስጥ ያላቸውን ጥንካሬ ለማረጋገጥ እንደሚረዳ ጠቁመዋል።
በባለስልጣኑ አቅም የማይሰሩ እንደ እርግዝና መመርመሪያ ዩሪን ስትሪፕ ያሉ ምርቶች ላይ የጥራት ጉድለት ጥርጣሬ ሲፈጠርም በአስቸኳይ ወደ ውጭ ሀገር በመላክ ምርመራ ተደርጎ ፈጣን የእርምት እርምጃ እንደሚወሰድ አብራርተዋል።
የመንግስትን የዜጎች ቻርተር መሰረት በማድረግ የደንበኞችን የአገልግሎት አሰጣጥ ጊዜ ለማሳጠር ሰፊ ማሻሻያ መደረጉን መሪ ስራ አስፈጻሚው ጠቅሰዋል። ቀደም ሲል ለአንድ የኮንዶም ባች ምርመራ 15 ቀናት ይፈጅ የነበረ ቢሆንም፣ አሁን ላይ ሰራተኞች ቅዳሜና እሁድን ጨምሮ በትርፍ ሰዓትና በምሽት ጭምር እንዲሰሩ በማድረግ የምርመራ ጊዜውን እስከ 50 በመቶ በመቀነስ ወደ 7 እና 8 ቀናት ዝቅ ማድረግ ተችሏል።
በተለይም በሀገር አቀፍ ደረጃ የአቅርቦት እጥረት የሚያጋጥምባቸው አጋጣሚዎች ሲኖሩ ሂደቱን ይበልጥ በማፋጠን በ3 ቀናት ውስጥ ብቻ ምርመራውን አጠናቆ ለህብረተሰቡ ተደራሽ የማድረግ አሰራር መዘርጋቱን አቶ ቃልአብ ጠቁመዋል።
ኮንዶሞች ወደ ገበያ ከመውጣታቸው በፊት እንደ አየር መያዝ አቅም (ከ18 ሊትር በላይ መቻል ያለበት)፣ የግፊት መቋቋም (ከ1 ኪሎ ፓስካል በላይ) እና የቀዳዳ መኖርና አለመኖር (ሆል ቴስት) ምርመራዎች መቶ በመቶ እንደሚሰሩባቸው በማረጋገጥ፣ በግንኙነት ወቅት የሚፈጠሩ መቅረትና መበላሸቶች በአብዛኛው ከአጠቃቀምና ከተጨማሪ ሉብሪካንት አጠቃቀም ችግሮች ጋር የተያያዙ መሆናቸውንና ህብረተሰቡ በጥቅሉ ላይ ያለውን መመሪያ መከተል እንዳለበት አሳስበዋል።
በመጨረሻም፣ ባለስልጣኑ የላብራቶሪውን ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነት ለማሳደግ የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) የደረጃ ሶስት (Maturity Level 3) እውቅናን ለማግኘት በትጋት እየሰራ መሆኑን አቶ ቃልአብ አብስረዋል።
በአሁኑ ወቅት በአፍሪካ ደረጃ በህክምና መሳሪያዎች ዘርፍ ይህንን የደረጃ ሶስት እውቅና ያገኘ ሀገር የሌለ በመሆኑ፣ ኢትዮጵያ ይህንን ማሳካት ከቻለች የመጀመሪያዋ ሀገር ትሆናለች።
በቅርቡ በባለስልጣኑ በተደረገ ምርመራ የዓለም ጤና ድርጅት እውቅና (ፕሪኳሊፋይድ) በሰጠው የውጭ ፋብሪካ የተመረተ የማላሪያ መድኃኒት የጥራት ጉድለት ተገኝቶበት ውድቅ መደረጉንና ይህም የባለስልጣኑን የአስፈጻሚነት አቅም ያስመሰከረ ትልቅ ስኬት መሆኑን ገልጸዋል።
ይህ ተግባር የዓለም ጤና ድርጅትን ትኩረት የሳበ ሲሆን፣ በቀጣይ የኢትዮጵያ የህክምና መሳሪያ ጥራት ምርመራ ላብራቶሪ የዓለም ጤና ድርጅት እውቅና ያገኘ እና ለምስራቅ አፍሪካ (ኢጋድ) ሀገራት እንዲሁም ለአፍሪካ መድኃኒት ኤጀንሲ ዋነኛ የማመሳከሪያ ሆኖ እንዲያገለግል ታስቦ ሰፊ የልማት ስራዎች እየተከናወኑ እንደሚገኝ አቶ ቃልአብ ተስፋዬ አረጋግጠዋል።
በጌትነት ተመስገን
#getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
#efda #ethiopia #healthinnovation #qualityassurance #medicalstandards #africanpublichealth
#ethiopia | የኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ባለስልጣን በሀገር ውስጥ የሚመረቱና ከውጭ የሚገቡ የህክምና መሳሪያዎችን ጥራትና ደህንነት ለመቆጣጠር የሚያስችሉ ዘመናዊ አሰራሮችን ተግባራዊ በማድረግ ላይ እንደሚገኝ አስታወቀ።
በባለስልጣኑ የህክምና መሳሪያ ጥራት ምርመራ ላብራቶሪ መሪ ስራ አስፈጻሚ የሆኑት አቶ ቃልአብ ተስፋዬ ወርቁ እንደገለጹት፣ ላብራቶሪው በአዲስ መዋቅር ከተደራጀ በኋላ በህክምና መሳሪያዎች ጥራት ምርመራ፣ በምዝገባ፣ ከገበያ በኋላ በሚደረግ የጥራት ክትትልና ጥርጣሬ የወደቀባቸውን ምርቶች በመመርመር ረገድ ሰፊ ስራዎችን እያከናወነ ይገኛል።
ላብራቶሪው በአሁኑ ወቅት ኮንዶም፣ (ሄፐታይተስ) ቢ እና ሲ እንዲሁም የወባ መመርመሪያዎችን ጨምሮ በርካታ የህክምና መሳሪያዎችን በዓለም አቀፍ ደረጃ እውቅና ባገኘበት አግባብ እየመረመረ መሆኑን አቶ ቃልአብ አብራርተዋል።
ከእነዚህም በተጨማሪ የወንድና የሴት ኮንዶሞች፣ የቀዶ ህክምናና የላብራቶሪ ጓንቶች፣ መርፌ፣ የሴቶች የንጽህና መጠበቂያዎችና ማስኮችን ጥራት በተደራጀ መልኩ የመመርመር አቅም መገንባቱን ገልጸዋል። ይህ የጥራት ምርመራ አሰራር በዘፈቀደ የሚከናወን ሳይሆን፣ በመንግስት ላይ የሚባክን ወጪን ለመቀነስና የህብረተሰቡን ጤና ይበልጥ ለመጠበቅ ሲባል በሀገር አቀፍ ደረጃ የተጠና የችግር ዳሰሳ ጥናትን መሰረት ያደረገ "በስጋት ላይ የተመሰረተ አቀራረብ" የተከተለ መሆኑን አስረድተዋል።
የናሙና አወሳሰድ ሂደቱን በተመለከተ አቶ ቃልአብ እንደገለጹት፣ የህክምና መሳሪያዎች ወደ ሀገር ውስጥ በሚገቡባቸው የድንበር ኬላዎችና ወደቦች ላይ ዓለም አቀፍ የአይሶ (ISO 2859-1) ስታንዳርድን የተከተለ ጥብቅ የናሙና አሰባሰብ ይከናወናል።
ከዚህም በተጨማሪ ምርቶች አንዴ ወደ ሀገር ውስጥ ከገቡ በኋላ በትራንስፖርትና በክምችት ወቅት ሊያጋጥሙ የሚችሉ መበላሸቶችን ለመቆጣጠር ሲባል፣ በዓመት ሁለት ጊዜ ከገበያ ላይ ራንደምሊ ናሙናዎች ይሰበሰባሉ።
ይህ የገበያ ቅኝት ጥናትም እጅግ ሞቃታማ የሆኑትን እንደ አፋርና ጋምቤላ ያሉ አካባቢዎችን እንዲሁም ቀዝቃዛ የሚባሉትን እንደ ደብረብርሃን ያሉ አካባቢዎችን በማካተት ምርቶቹ በተለያዩ የአየር ንብረቶች ውስጥ ያላቸውን ጥንካሬ ለማረጋገጥ እንደሚረዳ ጠቁመዋል።
በባለስልጣኑ አቅም የማይሰሩ እንደ እርግዝና መመርመሪያ ዩሪን ስትሪፕ ያሉ ምርቶች ላይ የጥራት ጉድለት ጥርጣሬ ሲፈጠርም በአስቸኳይ ወደ ውጭ ሀገር በመላክ ምርመራ ተደርጎ ፈጣን የእርምት እርምጃ እንደሚወሰድ አብራርተዋል።
የመንግስትን የዜጎች ቻርተር መሰረት በማድረግ የደንበኞችን የአገልግሎት አሰጣጥ ጊዜ ለማሳጠር ሰፊ ማሻሻያ መደረጉን መሪ ስራ አስፈጻሚው ጠቅሰዋል። ቀደም ሲል ለአንድ የኮንዶም ባች ምርመራ 15 ቀናት ይፈጅ የነበረ ቢሆንም፣ አሁን ላይ ሰራተኞች ቅዳሜና እሁድን ጨምሮ በትርፍ ሰዓትና በምሽት ጭምር እንዲሰሩ በማድረግ የምርመራ ጊዜውን እስከ 50 በመቶ በመቀነስ ወደ 7 እና 8 ቀናት ዝቅ ማድረግ ተችሏል።
በተለይም በሀገር አቀፍ ደረጃ የአቅርቦት እጥረት የሚያጋጥምባቸው አጋጣሚዎች ሲኖሩ ሂደቱን ይበልጥ በማፋጠን በ3 ቀናት ውስጥ ብቻ ምርመራውን አጠናቆ ለህብረተሰቡ ተደራሽ የማድረግ አሰራር መዘርጋቱን አቶ ቃልአብ ጠቁመዋል።
ኮንዶሞች ወደ ገበያ ከመውጣታቸው በፊት እንደ አየር መያዝ አቅም (ከ18 ሊትር በላይ መቻል ያለበት)፣ የግፊት መቋቋም (ከ1 ኪሎ ፓስካል በላይ) እና የቀዳዳ መኖርና አለመኖር (ሆል ቴስት) ምርመራዎች መቶ በመቶ እንደሚሰሩባቸው በማረጋገጥ፣ በግንኙነት ወቅት የሚፈጠሩ መቅረትና መበላሸቶች በአብዛኛው ከአጠቃቀምና ከተጨማሪ ሉብሪካንት አጠቃቀም ችግሮች ጋር የተያያዙ መሆናቸውንና ህብረተሰቡ በጥቅሉ ላይ ያለውን መመሪያ መከተል እንዳለበት አሳስበዋል።
በመጨረሻም፣ ባለስልጣኑ የላብራቶሪውን ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነት ለማሳደግ የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) የደረጃ ሶስት (Maturity Level 3) እውቅናን ለማግኘት በትጋት እየሰራ መሆኑን አቶ ቃልአብ አብስረዋል።
በአሁኑ ወቅት በአፍሪካ ደረጃ በህክምና መሳሪያዎች ዘርፍ ይህንን የደረጃ ሶስት እውቅና ያገኘ ሀገር የሌለ በመሆኑ፣ ኢትዮጵያ ይህንን ማሳካት ከቻለች የመጀመሪያዋ ሀገር ትሆናለች።
በቅርቡ በባለስልጣኑ በተደረገ ምርመራ የዓለም ጤና ድርጅት እውቅና (ፕሪኳሊፋይድ) በሰጠው የውጭ ፋብሪካ የተመረተ የማላሪያ መድኃኒት የጥራት ጉድለት ተገኝቶበት ውድቅ መደረጉንና ይህም የባለስልጣኑን የአስፈጻሚነት አቅም ያስመሰከረ ትልቅ ስኬት መሆኑን ገልጸዋል።
ይህ ተግባር የዓለም ጤና ድርጅትን ትኩረት የሳበ ሲሆን፣ በቀጣይ የኢትዮጵያ የህክምና መሳሪያ ጥራት ምርመራ ላብራቶሪ የዓለም ጤና ድርጅት እውቅና ያገኘ እና ለምስራቅ አፍሪካ (ኢጋድ) ሀገራት እንዲሁም ለአፍሪካ መድኃኒት ኤጀንሲ ዋነኛ የማመሳከሪያ ሆኖ እንዲያገለግል ታስቦ ሰፊ የልማት ስራዎች እየተከናወኑ እንደሚገኝ አቶ ቃልአብ ተስፋዬ አረጋግጠዋል።
በጌትነት ተመስገን
#getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
#efda #ethiopia #healthinnovation #qualityassurance #medicalstandards #africanpublichealth
Sponsored by
Surafel
1 month ago
ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም ያገኙትን የ50 ሺህ ዶላር ሽልማት ወደ ኢትዮጵያ ልከውታል
#Ethiopia | የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም ገ/ኢየሱስ በየካቲት 2023 ከሚቺጋን ዩኒቨርሲቲ ያገኙትን የ50 ሺህ ዶላር የሽልማት ገንዘብ በትግራይ ክልል በጦርነቱ ሳቢያ ጉዳት ለደረሰባቸው ሴቶች ድጋፍ ለሚያደርጉ ሁለት ድርጅቶች በሙሉ መለገሳቸው ታውቋል።
ይህ የተበረከተው የገንዘብ ድጋፍ "ማምስ ፎር ማምስ" ለተሰኘው ድርጅትና "የትግራይ ሴቶች ማኅበር" በእኩል መጠን መከፈሉን ሁለቱ ተቋማት ማክሰኞ ዕለት በመቀሌ ከተማ በጋራ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ይፋ አድርገዋል።
ድርጅቶቹ እንደገለጹት የተደረገላቸው ይህ ልገሳ በጦርነቱ ወቅት የፆታዊ ጥቃት ሰለባ ለሆኑና በተለያዩ ምክንያቶች ከባድ ጉዳት ለደረሰባቸው ሴቶች የመልሶ ማቋቋሚያና የዕለት ተዕለት የኑሮ መደገፊያ እገዛዎችን ለማቅረብ የሚውል ሲሆን ይህም ተጎጂዎቹ የደረሰባቸውን ቀውስ ተቋቁመው ሕይወታቸውን በአዲስ መልክ መልሰው እንዲገነቡ አቅም ይፈጥርላቸዋል ተብሏል።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#Ethiopia | የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም ገ/ኢየሱስ በየካቲት 2023 ከሚቺጋን ዩኒቨርሲቲ ያገኙትን የ50 ሺህ ዶላር የሽልማት ገንዘብ በትግራይ ክልል በጦርነቱ ሳቢያ ጉዳት ለደረሰባቸው ሴቶች ድጋፍ ለሚያደርጉ ሁለት ድርጅቶች በሙሉ መለገሳቸው ታውቋል።
ይህ የተበረከተው የገንዘብ ድጋፍ "ማምስ ፎር ማምስ" ለተሰኘው ድርጅትና "የትግራይ ሴቶች ማኅበር" በእኩል መጠን መከፈሉን ሁለቱ ተቋማት ማክሰኞ ዕለት በመቀሌ ከተማ በጋራ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ይፋ አድርገዋል።
ድርጅቶቹ እንደገለጹት የተደረገላቸው ይህ ልገሳ በጦርነቱ ወቅት የፆታዊ ጥቃት ሰለባ ለሆኑና በተለያዩ ምክንያቶች ከባድ ጉዳት ለደረሰባቸው ሴቶች የመልሶ ማቋቋሚያና የዕለት ተዕለት የኑሮ መደገፊያ እገዛዎችን ለማቅረብ የሚውል ሲሆን ይህም ተጎጂዎቹ የደረሰባቸውን ቀውስ ተቋቁመው ሕይወታቸውን በአዲስ መልክ መልሰው እንዲገነቡ አቅም ይፈጥርላቸዋል ተብሏል።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
1 month ago
ለስድስት ቀናት ተቀብሮ የነበረ ሕፃን በሕይወት ተረፈ
#ethiopia | በቬንዙዌላ በተከሰተው አስከፊ የመሬት መንቀጥቀጥ ሳቢያ በፈራረሱ ሕንጻዎች ፍርስራሽ ውስጥ ለስድስት ቀናት ተቀብሮ የነበረ አንድ የሦስት ዓመት ሕፃን በሕይወት ተገኝቶ ተረፈ።
ክሊበር ሞራን (Klieber Moran) የተባለው ይህ ሕፃን የተገኘው በሰሜናዊ ላ ጉዋይራ (La Guaira) ግዛት በሚገኝ የአፓርታማ ፍርስራሽ ውስጥ ሲሆን፣ የጆርዳን የነፍስ አድን ቡድን አባላት በካሜራ ቴክኖሎጂ በመታገዝ ሊያወጡት ችለዋል።
የሕፃኑ መተርፍ በሀገሪቱ ከፍተኛ ተስፋን የፈጠረ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት በካራካስ በሚገኝ የሕክምና ማዕከል ተወስዶ እርዳታ እየተደረገለት ይገኛል።
ሰኔ 24 ቀን 2026 ዓ.ም. ቬንዙዌላን በአንድ ደቂቃ ልዩነት ውስጥ ያናወጧት ሁለት እጅግ ኃይለኛ (7.2 እና 7.5 በሬክተር ስኬል) የመሬት መንቀጥቀጦች ነበሩ።
እስካሁን በተረጋገጠው መረጃ መሠረት የሟቾች ቁጥር 1,943 የደረሰ ሲሆን፣ ከ 10,500 በላይ ሰዎች ደግሞ የአካል ጉዳት ደርሶባቸዋል።
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (UN) እንደገለጸው እስካሁን ድረስ ወደ 50,000 የሚጠጉ ሰዎች ያሉበት አልታወቀም።
የናሳ (NASA) የሳተላይት መረጃዎች እንደሚያሳዩት በአደጋው ሳቢያ በመላው ሀገሪቱ 60,000 የሚጠጉ ሕንጻዎች ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል ወድመዋል።
አደጋው ከተከሰተ ስድስት ቀናት ያለፉ በመሆኑና ወሳኙ የ72 ሰዓታት የነፍስ አድን መስኮት በመዘጋቱ፣ አሁን ላይ ፍለጋው አስከሬኖችን የማውጣት አሳዛኝ ምዕራፍ ላይ ደርሷል።
ከዚህ በተጨማሪም በሕይወት የተረፉት ዜጎች ከፍተኛ ችግር ላይ ይገኛሉ፦
የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) እንደገለጸው በመላው ሀገሪቱ 38 ሆስፒታሎች የተጎዱ ሲሆን የሕክምና ሥርዓቱ ከፍተኛ ጫና ውስጥ ወድቋል።
የመጠለያ፣ የንጹህ ውሃና የንፅህና መጠበቂያዎች እጥረት እንደ ጉፍኝት (Measles)፣ ዴንጊ እና ወባ ያሉ ተላላፊ በሽታዎች እንዲቀሰቀሱ ምቹ ሁኔታ መፍጠሩ ተገልጿል።
በተለይ በላ ጉዋይራ ግዛት መሰረታዊ አገልግሎቶች የተቋረጡ ሲሆን፣ ዜጎች ለምግብ እርዳታ ረጅም ሰልፎችን በመያዝ ላይ ናቸው።
የተባበሩት መንግሥታት የሕፃናት መርጃ ድርጅት (UNICEF) 47 ቶን የሚመዝን የሕክምናና የአደጋ ጊዜ ቁሳቁስ ያደረሰ ሲሆን፣ ከዩናይትድ ስቴትስ፣ ሜክሲኮ፣ እስራኤልና ከሌሎችም ሀገራት የተላኩ የነፍስ አድን ቡድኖች በቦታው ይገኛሉ።
የአካባቢው ነዋሪዎች የመንግሥትን የዕርዳታ አሰጣጥ ፍጥነት እየተቹ ሲሆን፣ አሁንም ድረስ ዘመዶቻቸውን ለማግኘት በፍርስራሹ ላይ በባዶ እጃቸውና በባህላዊ መሣሪያዎች የሚቆፍሩ ዜጎች ቁጥር በርካታ ነው።
በአሁኑ ወቅት ዩኒሴፍ (UNICEF) 47 ቶን የሚመዝን የአደጋ ጊዜ ቁሳቁስ ያደረሰ ሲሆን፣ ከዩናይትድ ስቴትስ፣ ሜክሲኮና ከሌሎችም ሀገራት የተላኩ የነፍስ አድን ቡድኖች በቦታው ይገኛሉ። ሆኖም የአካባቢው ነዋሪዎች የመንግሥትን የዕርዳታ አሰጣጥ ፍጥነት እየተቹ ይገኛሉ።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #venezuelaearthquake #hope #miraclerescue
#ethiopia | በቬንዙዌላ በተከሰተው አስከፊ የመሬት መንቀጥቀጥ ሳቢያ በፈራረሱ ሕንጻዎች ፍርስራሽ ውስጥ ለስድስት ቀናት ተቀብሮ የነበረ አንድ የሦስት ዓመት ሕፃን በሕይወት ተገኝቶ ተረፈ።
ክሊበር ሞራን (Klieber Moran) የተባለው ይህ ሕፃን የተገኘው በሰሜናዊ ላ ጉዋይራ (La Guaira) ግዛት በሚገኝ የአፓርታማ ፍርስራሽ ውስጥ ሲሆን፣ የጆርዳን የነፍስ አድን ቡድን አባላት በካሜራ ቴክኖሎጂ በመታገዝ ሊያወጡት ችለዋል።
የሕፃኑ መተርፍ በሀገሪቱ ከፍተኛ ተስፋን የፈጠረ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት በካራካስ በሚገኝ የሕክምና ማዕከል ተወስዶ እርዳታ እየተደረገለት ይገኛል።
ሰኔ 24 ቀን 2026 ዓ.ም. ቬንዙዌላን በአንድ ደቂቃ ልዩነት ውስጥ ያናወጧት ሁለት እጅግ ኃይለኛ (7.2 እና 7.5 በሬክተር ስኬል) የመሬት መንቀጥቀጦች ነበሩ።
እስካሁን በተረጋገጠው መረጃ መሠረት የሟቾች ቁጥር 1,943 የደረሰ ሲሆን፣ ከ 10,500 በላይ ሰዎች ደግሞ የአካል ጉዳት ደርሶባቸዋል።
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (UN) እንደገለጸው እስካሁን ድረስ ወደ 50,000 የሚጠጉ ሰዎች ያሉበት አልታወቀም።
የናሳ (NASA) የሳተላይት መረጃዎች እንደሚያሳዩት በአደጋው ሳቢያ በመላው ሀገሪቱ 60,000 የሚጠጉ ሕንጻዎች ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል ወድመዋል።
አደጋው ከተከሰተ ስድስት ቀናት ያለፉ በመሆኑና ወሳኙ የ72 ሰዓታት የነፍስ አድን መስኮት በመዘጋቱ፣ አሁን ላይ ፍለጋው አስከሬኖችን የማውጣት አሳዛኝ ምዕራፍ ላይ ደርሷል።
ከዚህ በተጨማሪም በሕይወት የተረፉት ዜጎች ከፍተኛ ችግር ላይ ይገኛሉ፦
የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) እንደገለጸው በመላው ሀገሪቱ 38 ሆስፒታሎች የተጎዱ ሲሆን የሕክምና ሥርዓቱ ከፍተኛ ጫና ውስጥ ወድቋል።
የመጠለያ፣ የንጹህ ውሃና የንፅህና መጠበቂያዎች እጥረት እንደ ጉፍኝት (Measles)፣ ዴንጊ እና ወባ ያሉ ተላላፊ በሽታዎች እንዲቀሰቀሱ ምቹ ሁኔታ መፍጠሩ ተገልጿል።
በተለይ በላ ጉዋይራ ግዛት መሰረታዊ አገልግሎቶች የተቋረጡ ሲሆን፣ ዜጎች ለምግብ እርዳታ ረጅም ሰልፎችን በመያዝ ላይ ናቸው።
የተባበሩት መንግሥታት የሕፃናት መርጃ ድርጅት (UNICEF) 47 ቶን የሚመዝን የሕክምናና የአደጋ ጊዜ ቁሳቁስ ያደረሰ ሲሆን፣ ከዩናይትድ ስቴትስ፣ ሜክሲኮ፣ እስራኤልና ከሌሎችም ሀገራት የተላኩ የነፍስ አድን ቡድኖች በቦታው ይገኛሉ።
የአካባቢው ነዋሪዎች የመንግሥትን የዕርዳታ አሰጣጥ ፍጥነት እየተቹ ሲሆን፣ አሁንም ድረስ ዘመዶቻቸውን ለማግኘት በፍርስራሹ ላይ በባዶ እጃቸውና በባህላዊ መሣሪያዎች የሚቆፍሩ ዜጎች ቁጥር በርካታ ነው።
በአሁኑ ወቅት ዩኒሴፍ (UNICEF) 47 ቶን የሚመዝን የአደጋ ጊዜ ቁሳቁስ ያደረሰ ሲሆን፣ ከዩናይትድ ስቴትስ፣ ሜክሲኮና ከሌሎችም ሀገራት የተላኩ የነፍስ አድን ቡድኖች በቦታው ይገኛሉ። ሆኖም የአካባቢው ነዋሪዎች የመንግሥትን የዕርዳታ አሰጣጥ ፍጥነት እየተቹ ይገኛሉ።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #venezuelaearthquake #hope #miraclerescue
1 month ago
የኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ባለሥልጣን ያከናወናቸውን አዳዲስ የጥራት መቆጣጠሪያና የላብራቶሪ ሥራዎች አስተዋወቀ!
#fastmereja :-የኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ባለሥልጣን (EFDA) ወደ ሀገር ውስጥ የሚገቡና በሀገር ውስጥ የሚመረቱ የሕክምና ግብዓቶችን ጥራት በላቀ ደረጃ ለመቆጣጠር የሚያስችሉ የላብራቶሪ ምርመራ ሥራዎቹን አስተዋወቀ።
ጥራቱን ያልጠበቀ እና ሀሰተኛ መድኃኒት ወደ ሕብረተሰቡ እንዳይደርስ የሚያደርገውን የቁጥጥር ሥርዓት ይበልጥ ግልጽ ለማድረግ አጠቃላይ ዕድሳት የተደረገለትና ዓለም አቀፍ ዕውቅና ያገኘው የመድኃኒት ጥራት መቆጣጠሪያ ላብራቶሪ በይፋ ሥራ መጀመሩ ተገልጿል።
የባለሥልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ወይዘሮ ሄራን ገርባ እንደገለጹት፣ ተቋሙ ባከናወናቸው ሰፊ ሥራዎች ዉጤታማ መሆናቸዉን ገልፀዉ የቁጥጥር ሥርዓቷን የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) ML Maturity Level 3 (ML3) ደረጃ ላይ ማድረስ ተችሏል ሲሉ ተናግረዋል።
ይህ የ-ML3 ደረጃ ተቋሙ የተረጋጋና በሚገባ የሚሠራ የቁጥጥር ሥርዓት እንዳለው ማረጋገጫ ሲሆን፣ በመላው ዓለም 70 የሚጠጉ፣ በአፍሪካ ደግሞ ኢትዮጵያን ጨምሮ 9 አገራት ብቻ ናቸው ይህንን ማሟላት የቻሉት። ይህም አገሪቱ በዘርፉ የአፍሪካ የልህቀት ማዕከል ለመሆን ለጀመረችው ጉዞ ትልቅ እምርታ መሆኑ ተገልጿል።
ይህ የ-WHO Maturity Level 3 (ML3) የብቃት ደረጃ ተቋሙ አስተማማኝ፣ በሚገባ የተደራጀና ውጤታማ የቁጥጥር ስርአት (Stable and well-functioning regulatory system) እንዳለው የሚያረጋግጥ መሆኑ ነዉ የተገለፀዉ።
ይህ ጠንካራ አሠራር የሕዝብን ጤና ከመጠበቅ ባለፈ የአገር ውስጥ ምርትን በማበረታታት ለውጭ ንግድና ለኢንቨስትመንት በር የሚከፍት ከፍተኛ ኢኮኖሚያዊ ፋይዳ እንዳለዉ ተነግሯል።
እንዲሁም የተቀነባበሩ ምግቦች፣ መድኃኒቶች፣ የሕክምና መሣሪያዎች፣ የውበት መጠበቂያዎች እና የትንባሆ ምርቶች ላይ ጥብቅ ቁጥጥር ማድረግ የባለሥልጣኑ ቀዳሚ ኃላፊነት መሆኑ ተገልፆ በአሁኑ ወቅት ምርቶች ወደ ገበያ ከመግባታቸው በፊት ጥብቅ ፍተሻ እንዲሁም ክትትል እየተከናወነ እንደሚገኝ ተገልጿል።
እንዲሁም ህብረተሰቡ''የእኔ ጤና፣ በእኔ እጅ" የሚለውን መርህ በመከተል ራሱን ጥራታቸውን ካልጠበቁና አስመስለው ከተሠሩ (Falsified) የሕክምና ምርቶች እንዲጠብቅ አሳስቧል።
#ጤና
#fastmereja :-የኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ባለሥልጣን (EFDA) ወደ ሀገር ውስጥ የሚገቡና በሀገር ውስጥ የሚመረቱ የሕክምና ግብዓቶችን ጥራት በላቀ ደረጃ ለመቆጣጠር የሚያስችሉ የላብራቶሪ ምርመራ ሥራዎቹን አስተዋወቀ።
ጥራቱን ያልጠበቀ እና ሀሰተኛ መድኃኒት ወደ ሕብረተሰቡ እንዳይደርስ የሚያደርገውን የቁጥጥር ሥርዓት ይበልጥ ግልጽ ለማድረግ አጠቃላይ ዕድሳት የተደረገለትና ዓለም አቀፍ ዕውቅና ያገኘው የመድኃኒት ጥራት መቆጣጠሪያ ላብራቶሪ በይፋ ሥራ መጀመሩ ተገልጿል።
የባለሥልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ወይዘሮ ሄራን ገርባ እንደገለጹት፣ ተቋሙ ባከናወናቸው ሰፊ ሥራዎች ዉጤታማ መሆናቸዉን ገልፀዉ የቁጥጥር ሥርዓቷን የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) ML Maturity Level 3 (ML3) ደረጃ ላይ ማድረስ ተችሏል ሲሉ ተናግረዋል።
ይህ የ-ML3 ደረጃ ተቋሙ የተረጋጋና በሚገባ የሚሠራ የቁጥጥር ሥርዓት እንዳለው ማረጋገጫ ሲሆን፣ በመላው ዓለም 70 የሚጠጉ፣ በአፍሪካ ደግሞ ኢትዮጵያን ጨምሮ 9 አገራት ብቻ ናቸው ይህንን ማሟላት የቻሉት። ይህም አገሪቱ በዘርፉ የአፍሪካ የልህቀት ማዕከል ለመሆን ለጀመረችው ጉዞ ትልቅ እምርታ መሆኑ ተገልጿል።
ይህ የ-WHO Maturity Level 3 (ML3) የብቃት ደረጃ ተቋሙ አስተማማኝ፣ በሚገባ የተደራጀና ውጤታማ የቁጥጥር ስርአት (Stable and well-functioning regulatory system) እንዳለው የሚያረጋግጥ መሆኑ ነዉ የተገለፀዉ።
ይህ ጠንካራ አሠራር የሕዝብን ጤና ከመጠበቅ ባለፈ የአገር ውስጥ ምርትን በማበረታታት ለውጭ ንግድና ለኢንቨስትመንት በር የሚከፍት ከፍተኛ ኢኮኖሚያዊ ፋይዳ እንዳለዉ ተነግሯል።
እንዲሁም የተቀነባበሩ ምግቦች፣ መድኃኒቶች፣ የሕክምና መሣሪያዎች፣ የውበት መጠበቂያዎች እና የትንባሆ ምርቶች ላይ ጥብቅ ቁጥጥር ማድረግ የባለሥልጣኑ ቀዳሚ ኃላፊነት መሆኑ ተገልፆ በአሁኑ ወቅት ምርቶች ወደ ገበያ ከመግባታቸው በፊት ጥብቅ ፍተሻ እንዲሁም ክትትል እየተከናወነ እንደሚገኝ ተገልጿል።
እንዲሁም ህብረተሰቡ''የእኔ ጤና፣ በእኔ እጅ" የሚለውን መርህ በመከተል ራሱን ጥራታቸውን ካልጠበቁና አስመስለው ከተሠሩ (Falsified) የሕክምና ምርቶች እንዲጠብቅ አሳስቧል።
#ጤና
2 months ago
በጅማ ዩኒቨርስቲ ታሪክ የመጀመሪያ ሴት ሙሉ ፕሮፌሰር ፅጌ ከተማ
በጅማ ዩኒቨርሲቲ ታሪክ የመጀመሪያዋ ሴት ሙሉ ፕሮፌሰር እና በባዮሜዲካል ሳይንስ (Biomedical Sciences) ዘርፍ የታወቁ አንጋፋ ኢትዮጵያዊት ተመራማሪ ናቸው። እ.ኤ.አ. በነሐሴ 2020 የፕሮፌሰርነት ማዕረግ ያገኙት እኚህ ምሁር፣ በዩኒቨርሲቲው በምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ምክትል ፕሬዝዳንትነትም ጭምር አገልግለዋል።
የትምህርትና የህይወት ታሪክ
የትውልድ ቦታ፦ በአርሲ ዞን፣ ዲክሲስ/ሀምዳ ከተማ ተወለዱ።
የመጀመሪያ ዲግሪ፦ በጅማ ዩኒቨርሲቲ (እ.ኤ.አ. 2005) ከፍተኛ ውጤት በማስመዝገብ የፒን (Pin) ሽልማት አግኝተዋል።
ሁለተኛ ዲግሪ፦ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ (እ.ኤ.አ. 2008) በባዮሜዲካል ሳይንስ ማስተርሳቸውን ሰርተዋል።
የዶክትሬት ዲግሪ (PhD)፦ በጅማ ዩኒቨርሲቲ የባዮሎጂ ትምህርት ክፍል የተፈጥሮ ሳይንስ ኮሌጅ መምህርና ተመራማሪ በመሆን ፒኤችዲያቸውን አጠናቀዋል።
ዋና ዋና የምርምር ዘርፎች
ፕሮፌሰር ፅጌ በዋናነት በወባ በሽታ (Malaria) ዙሪያ በርካታ ዓለም አቀፍ ምርምሮችን አድርገዋል። በተለይም
በኢትዮጵያ በድርቅ ለተጠቁ አካባቢዎች የአኖፊሊስ ስቴፈንሲ (Anopheles stephensi) የወባ ትንኝ ስርጭትን አስቀድሞ ለመከላከል የሚያስችል የቅድመ ማስጠንቀቂያ ሥርዓት (Early Warning System) በመቅረጽ ላይ ይገኛሉ።
በፕላዝሞዲየም ቫይቫክስ (P. vivax) ወባ ሳቢያ በሚከሰት የደም ማነስ (Anemia) እና ተያያዥ የጤና ችግሮች ላይ ሰፊ ጥናት አሳትመዋል።
ሽልማቶችና ዓለም አቀፍ እውቅናዎች
ባበረከቱት ከፍተኛ የሳይንስ አስተዋፅኦ በርካታ ዓለም አቀፍ የክብር ሽልማቶችንና የምርምር ፈንዶችን አግኝተዋል
የኦደብሊውኤስዲ (OWSD) ሽልማት፦ በታዳጊ ሀገራት ውስጥ ካሉ 15 ድንቅ ሴት ሳይንቲስቶች አንዷ በመሆን የ2024 የቅድመ-ሥራ ዘመን ፌሎውሺፕ (Early Career Fellowship) አሸናፊ ሆነዋል።
የሎሪያል-ዩኔስኮ (L'Oréal-UNESCO) ሽልማት፦ እ.ኤ.አ. በ2012 ከሰሃራ በታች ባሉ የአፍሪካ ሀገራት ለውጤታማ ሴት ሳይንቲስቶች የሚሰጠውን ሽልማት በደቡብ አፍሪካ ጆሃንስበርግ ተቀብለዋል።
የዓለም ጤና ድርጅት (WHO/TDR) ፌሎውሺፕ፦ በስፔን ባርሴሎና ግሎባል ጤና ኢንስቲትዩት የክሊኒካዊ ምርምር ፌሎውሺፕ አጠናቀዋል።
የጀርመን አካዳሚክ ልውውጥ (DAAD)፦ የ ProGrant እና የሀገር ውስጥ ስኮላርሺፕ አሸናፊ ነበሩ።
Via: Doch HD
በጅማ ዩኒቨርሲቲ ታሪክ የመጀመሪያዋ ሴት ሙሉ ፕሮፌሰር እና በባዮሜዲካል ሳይንስ (Biomedical Sciences) ዘርፍ የታወቁ አንጋፋ ኢትዮጵያዊት ተመራማሪ ናቸው። እ.ኤ.አ. በነሐሴ 2020 የፕሮፌሰርነት ማዕረግ ያገኙት እኚህ ምሁር፣ በዩኒቨርሲቲው በምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ምክትል ፕሬዝዳንትነትም ጭምር አገልግለዋል።
የትምህርትና የህይወት ታሪክ
የትውልድ ቦታ፦ በአርሲ ዞን፣ ዲክሲስ/ሀምዳ ከተማ ተወለዱ።
የመጀመሪያ ዲግሪ፦ በጅማ ዩኒቨርሲቲ (እ.ኤ.አ. 2005) ከፍተኛ ውጤት በማስመዝገብ የፒን (Pin) ሽልማት አግኝተዋል።
ሁለተኛ ዲግሪ፦ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ (እ.ኤ.አ. 2008) በባዮሜዲካል ሳይንስ ማስተርሳቸውን ሰርተዋል።
የዶክትሬት ዲግሪ (PhD)፦ በጅማ ዩኒቨርሲቲ የባዮሎጂ ትምህርት ክፍል የተፈጥሮ ሳይንስ ኮሌጅ መምህርና ተመራማሪ በመሆን ፒኤችዲያቸውን አጠናቀዋል።
ዋና ዋና የምርምር ዘርፎች
ፕሮፌሰር ፅጌ በዋናነት በወባ በሽታ (Malaria) ዙሪያ በርካታ ዓለም አቀፍ ምርምሮችን አድርገዋል። በተለይም
በኢትዮጵያ በድርቅ ለተጠቁ አካባቢዎች የአኖፊሊስ ስቴፈንሲ (Anopheles stephensi) የወባ ትንኝ ስርጭትን አስቀድሞ ለመከላከል የሚያስችል የቅድመ ማስጠንቀቂያ ሥርዓት (Early Warning System) በመቅረጽ ላይ ይገኛሉ።
በፕላዝሞዲየም ቫይቫክስ (P. vivax) ወባ ሳቢያ በሚከሰት የደም ማነስ (Anemia) እና ተያያዥ የጤና ችግሮች ላይ ሰፊ ጥናት አሳትመዋል።
ሽልማቶችና ዓለም አቀፍ እውቅናዎች
ባበረከቱት ከፍተኛ የሳይንስ አስተዋፅኦ በርካታ ዓለም አቀፍ የክብር ሽልማቶችንና የምርምር ፈንዶችን አግኝተዋል
የኦደብሊውኤስዲ (OWSD) ሽልማት፦ በታዳጊ ሀገራት ውስጥ ካሉ 15 ድንቅ ሴት ሳይንቲስቶች አንዷ በመሆን የ2024 የቅድመ-ሥራ ዘመን ፌሎውሺፕ (Early Career Fellowship) አሸናፊ ሆነዋል።
የሎሪያል-ዩኔስኮ (L'Oréal-UNESCO) ሽልማት፦ እ.ኤ.አ. በ2012 ከሰሃራ በታች ባሉ የአፍሪካ ሀገራት ለውጤታማ ሴት ሳይንቲስቶች የሚሰጠውን ሽልማት በደቡብ አፍሪካ ጆሃንስበርግ ተቀብለዋል።
የዓለም ጤና ድርጅት (WHO/TDR) ፌሎውሺፕ፦ በስፔን ባርሴሎና ግሎባል ጤና ኢንስቲትዩት የክሊኒካዊ ምርምር ፌሎውሺፕ አጠናቀዋል።
የጀርመን አካዳሚክ ልውውጥ (DAAD)፦ የ ProGrant እና የሀገር ውስጥ ስኮላርሺፕ አሸናፊ ነበሩ።
Via: Doch HD
Sponsored by
Surafel
2 months ago
በኮንጎ 75 የሕክምና ባለሙያዎች በኢቦላ ቫይረስ መጠቃታቸው ተገለፀ
የዓለም ጤና ድርጅት እንደገለጸው ወረርሽኙ ከጀመረበት ጊዜ አንስቶ 75 የዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የሕክምና ባለሙያዎች በኢቦላ ቫይረስ ተይዘዋል።
አንድ ከፍተኛ የዓለም ጤና ድርጅት ባለሥልጣን እንደገለፁት በቫይረሱ ከተጠቁ የህክምና ባለሙያዎች መካከል 17ቱ ህይወታቸው አልፏል ።
ብዙ የሕክምና ባለሙያዎች በሽታው
በይፋ ከመታወጁ በፊት ለበሽታው ተጋልጠዋል ተብሏል ።
አሁንም ቢሆን የጤና ባለሙያዎች ራሳቸውን ለመከላከል የሚያስፈልጉ መሠረታዊ መሣሪያዎች አቅርቦት እጥረት እንዳለ ገልፀዋል ። ዘገባው የሮይተርስ ነው፡፡
የዓለም ጤና ድርጅት እንደገለጸው ወረርሽኙ ከጀመረበት ጊዜ አንስቶ 75 የዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የሕክምና ባለሙያዎች በኢቦላ ቫይረስ ተይዘዋል።
አንድ ከፍተኛ የዓለም ጤና ድርጅት ባለሥልጣን እንደገለፁት በቫይረሱ ከተጠቁ የህክምና ባለሙያዎች መካከል 17ቱ ህይወታቸው አልፏል ።
ብዙ የሕክምና ባለሙያዎች በሽታው
በይፋ ከመታወጁ በፊት ለበሽታው ተጋልጠዋል ተብሏል ።
አሁንም ቢሆን የጤና ባለሙያዎች ራሳቸውን ለመከላከል የሚያስፈልጉ መሠረታዊ መሣሪያዎች አቅርቦት እጥረት እንዳለ ገልፀዋል ። ዘገባው የሮይተርስ ነው፡፡
2 months ago
ዶ/ር ቴዎድሮስ አድኃኖም በደቡብ አፍሪካ
የሚፈጸመውን የመጤ ጥላቻ ጥቃት ኮነኑ።
የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ቴዎድሮስ አድኃኖም ገብረኢየሱስ በደቡብ አፍሪካ በቅርቡ ያገረሸውን የውጭ ሀገር ዜጎች ላይ ያተኮረ የጥላቻ ጥቃት አጥብቀው ኮንነዋል።
ዋና ዳይሬክተሩ፤ በጥቃቱ ሳቢያ የሰዎች ሕይወት መጥፋቱን፣ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች መፈናቀላቸውን እና ሌሎች በርካቶችም ለደኅንነታቸው ሲሉ ለመሸሽ መገደዳቸውን አስታውቀዋል።
ዶ/ር ቴዎድሮስ፤ የተከሰተው ጥቃት «እጅግ ልብ ሰባሪ» መሆኑን ገልጸው፣ በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ወደ ፓርላማ ያመሩበት ሰልፍ መደረጉን እና በሺዎች የሚቆጠሩ አባወራዎች ከመኖሪያ ቀያቸው መፈናቀላቸውን ጠቁመዋል።
እንደ ዋና ዳይሬክተሩ ማብራሪያ፣ የጥቃቱ ሰለባ ከሆኑት መካከል ቢያንስ አምስት ኢትዮጵያውያን የተገደሉ ሲሆን፤ በተጨማሪም አምስት የሞዛምቢክ ዜጎች በሞሰል ቤይ አካባቢ ሕይወታቸው አልፏል።
Seledadotio
Seledadotio
የሚፈጸመውን የመጤ ጥላቻ ጥቃት ኮነኑ።
የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ቴዎድሮስ አድኃኖም ገብረኢየሱስ በደቡብ አፍሪካ በቅርቡ ያገረሸውን የውጭ ሀገር ዜጎች ላይ ያተኮረ የጥላቻ ጥቃት አጥብቀው ኮንነዋል።
ዋና ዳይሬክተሩ፤ በጥቃቱ ሳቢያ የሰዎች ሕይወት መጥፋቱን፣ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች መፈናቀላቸውን እና ሌሎች በርካቶችም ለደኅንነታቸው ሲሉ ለመሸሽ መገደዳቸውን አስታውቀዋል።
ዶ/ር ቴዎድሮስ፤ የተከሰተው ጥቃት «እጅግ ልብ ሰባሪ» መሆኑን ገልጸው፣ በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ወደ ፓርላማ ያመሩበት ሰልፍ መደረጉን እና በሺዎች የሚቆጠሩ አባወራዎች ከመኖሪያ ቀያቸው መፈናቀላቸውን ጠቁመዋል።
እንደ ዋና ዳይሬክተሩ ማብራሪያ፣ የጥቃቱ ሰለባ ከሆኑት መካከል ቢያንስ አምስት ኢትዮጵያውያን የተገደሉ ሲሆን፤ በተጨማሪም አምስት የሞዛምቢክ ዜጎች በሞሰል ቤይ አካባቢ ሕይወታቸው አልፏል።
Seledadotio
Seledadotio
2 months ago
ዶ/ር ቴዎድሮስ በደቡብ አፍሪካ በኢትዮጵያውያን
ላይ የተፈጸመውን አሳዛኝ የጥላቻ ጥቃት አወገዙ
#ethiopia | የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ቴዎድሮስ አድኃኖም ገብረኢየሱስ በደቡብ አፍሪካ በቅርቡ ያገረሸውንና በውጭ ዜጎች ላይ ያነጣጠረውን አሰቃቂ የመጤ ጥላቻ (Xenophobia) ጥቃት አጥብቀው ኮነኑ።
በጥቃቱ ሳቢያ ቢያንስ አምስት ኢትዮጵያውያንና አምስት የሞዛምቢክ ዜጎች ሕይወታቸው ማለፉን የገለጹት ዋና ዳይሬክተሩ፣ ድርጊቱን «እጅግ ልብ ሰባሪ» እና ደቡብ አፍሪካ ከአፓርታይድ ሥርዓት ለመውጣት በታገለችበት ወቅት አፍሪካውያንና በተለይም ኢትዮጵያ ለኔልሰን ማንዴላ ያሳዩትን ታሪካዊ አጋርነት የካደ «አሳዛኝ ድርጊት» ሲሉ ገልጸውታል።
ዶ/ር ቴዎድሮስ በማኅበራዊ ገጻቸው ባስተላለፉት መልእክትም፣ ማንኛውም ቅሬታ በሕግ የበላይነት እንጂ በቡድን ጥቃት መፈታት እንደሌለበት አሳስበው፣ ጥላቻው በአስቸኳይ እንዲቆምና ተጋላጭ ወገኖች ጥበቃ እንዲደረግላቸው ጥሪ አቅርበዋል።
በደቡብ አፍሪካ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በተለይም «ኦፕሬሽን ዱዱላ» ከተሰኘው ንቅናቄ ጋር በተያያዘ ከሚሰነዘሩ የማግለልና የማጥቃት ቅስቀሳዎች የተነሳ በከፍተኛ ፍርሃትና ስጋት ውስጥ እንደሚገኙም ገልጸዋል።
የደቡብ አፍሪካ ባለሥልጣናት የዜጎችን ደኅንነት ለመጠበቅ ቃል ቢገቡም፣ የማስፈራራት፣ የአካላዊ ጥቃትና የዝርፊያ አደጋዎች አሁንም ቀጥለዋል።
የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርና የኤምባሲ ልዑካን ቡድን ከደቡብ አፍሪካ ባለሥልጣናት ጋር ተወያይተው ማረጋገጫ ማግኘታቸውንና ዲፕሎማሲያዊ ጥረት እያደረጉ መሆኑን ቢገልጹም፣ በአካባቢው የሚኖሩ አንዳንድ ስደተኞች ግን የመንግሥት ምላሽ ከችግሩ አጣዳፊነት አንጻር «የዘገየ» ነው ሲሉ ተችተዋል።
#stopxenophobia #southafrica #ethiopia #humanrights #africaunite #drtedros
ላይ የተፈጸመውን አሳዛኝ የጥላቻ ጥቃት አወገዙ
#ethiopia | የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ቴዎድሮስ አድኃኖም ገብረኢየሱስ በደቡብ አፍሪካ በቅርቡ ያገረሸውንና በውጭ ዜጎች ላይ ያነጣጠረውን አሰቃቂ የመጤ ጥላቻ (Xenophobia) ጥቃት አጥብቀው ኮነኑ።
በጥቃቱ ሳቢያ ቢያንስ አምስት ኢትዮጵያውያንና አምስት የሞዛምቢክ ዜጎች ሕይወታቸው ማለፉን የገለጹት ዋና ዳይሬክተሩ፣ ድርጊቱን «እጅግ ልብ ሰባሪ» እና ደቡብ አፍሪካ ከአፓርታይድ ሥርዓት ለመውጣት በታገለችበት ወቅት አፍሪካውያንና በተለይም ኢትዮጵያ ለኔልሰን ማንዴላ ያሳዩትን ታሪካዊ አጋርነት የካደ «አሳዛኝ ድርጊት» ሲሉ ገልጸውታል።
ዶ/ር ቴዎድሮስ በማኅበራዊ ገጻቸው ባስተላለፉት መልእክትም፣ ማንኛውም ቅሬታ በሕግ የበላይነት እንጂ በቡድን ጥቃት መፈታት እንደሌለበት አሳስበው፣ ጥላቻው በአስቸኳይ እንዲቆምና ተጋላጭ ወገኖች ጥበቃ እንዲደረግላቸው ጥሪ አቅርበዋል።
በደቡብ አፍሪካ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በተለይም «ኦፕሬሽን ዱዱላ» ከተሰኘው ንቅናቄ ጋር በተያያዘ ከሚሰነዘሩ የማግለልና የማጥቃት ቅስቀሳዎች የተነሳ በከፍተኛ ፍርሃትና ስጋት ውስጥ እንደሚገኙም ገልጸዋል።
የደቡብ አፍሪካ ባለሥልጣናት የዜጎችን ደኅንነት ለመጠበቅ ቃል ቢገቡም፣ የማስፈራራት፣ የአካላዊ ጥቃትና የዝርፊያ አደጋዎች አሁንም ቀጥለዋል።
የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርና የኤምባሲ ልዑካን ቡድን ከደቡብ አፍሪካ ባለሥልጣናት ጋር ተወያይተው ማረጋገጫ ማግኘታቸውንና ዲፕሎማሲያዊ ጥረት እያደረጉ መሆኑን ቢገልጹም፣ በአካባቢው የሚኖሩ አንዳንድ ስደተኞች ግን የመንግሥት ምላሽ ከችግሩ አጣዳፊነት አንጻር «የዘገየ» ነው ሲሉ ተችተዋል።
#stopxenophobia #southafrica #ethiopia #humanrights #africaunite #drtedros
2 months ago
14ኛው ሀገራዊ እና የመጀመሪያው የምስራቅ አፍሪካ የአንቲማይክሮቢያል ግንዛቤ ቀን ተከበረ!
#fastmereja : የፀረ-ተህዋስያን መድኃኒቶች መላመድ ወይም መቋቋም (AMR) እያደረሰ ያለው ዘርፈ-ብዙ ጉዳት በአሁኑ ወቅት በዓለም አቀፍም ሆነ በሀገር አቀፍ ደረጃ በሰው፣ በእንስሳትና በአካባቢ ጤና እንዲሁም በኢኮኖሚ ላይ ከፍተኛ ስጋት መደቀኑ ተገለፀ።
ይህ የተገለጸው በአገር አቀፍ ደረጃ ለ14ኛ ጊዜ፣ በምስራቅ አፍሪካ ደግሞ ለመጀመሪያ ጊዜ የተከበረውን ብሔራዊ የአንቲማይክሮቢያል ግንዛቤ ቀንን አስመልክቶ በተዘጋጀው ሀገራዊና ዓለም አቀፋዊ መድረክ ላይ ነው።
የኢትዮጵያ የምግብና መድኃኒት ቁጥጥር ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር ወይዘሪት ሄራን ገርባ እንደገለፁት በአሁኑ ወቅት በዓለም ላይ በየዓመቱ ከ750 ሺህ በላይ ሰዎች በዚህ ችግር ሳቢያ ሕይወታቸውን እንደሚያጡ የተገለፀ ሲሆን አፋጣኝ እርምጃ ካልተወሰደ ግን እ.ኤ.አ በ2050 የሟቾች ቁጥር ወደ 10 ሚሊዮን ሊጠጋ እንደሚችልና በዓለም ኢኮኖሚ ላይም እስከ 10 ትሪሊዮን ዶላር (ከ2% እስከ 3%) ኪሳራ ሊያደርስ እንደሚችል እና ይህ የኢኮኖሚ ኪሳራ በተለይ በታዳጊ አገራት ላይ ከ5% በላይ ሊበልጥ እንደሚችል ተነግሯል።
በኢትዮጵያ አሁንም ተላላፊ በሽታዎች ከፍተኛውን ቁጥር ይዘው እንደሚገኙ የተገለፀ ሲሆን፣ ጀርሞች መድኃኒቶችን የመቋቋም አቅም እንዲያዳብሩ የሚያደርጉ ዋና ዋና መንስኤዎች የታዘዘን መድኃኒት ሳይጨርሱ ማቋረጥ፣የመውሰጃ ሰዓትን ማዛባት፣ያለሀኪም ትዕዛዝ መድኃኒት ገዝቶ መውሰድ፣እና የሌላ ሰውን መድኃኒት "ያድናል" በሚል እሳቤ መውሰድ ዋነኞቹ መሆናቸው ተጠቅሷል።
ይህ አሠራር በበሽታዎች የመዳን ዕድልን ከመቀነሱም በላይ የሆስፒታል ቆይታንና የሕክምና ወጪን በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረው እንደሚገኝ አስረድተዋል።
ይህንን ችግር ለመከላከል ባለሥልጣን መሥሪያ ቤቱ ከጤና ሚኒስቴር ጋር በመሆን ባለፉት ሁለት ዓመታት "ሀገር አቀፍ የማህበረሰብ ፋርማሲ አስገዳጅ ደረጃ መመሪያ" ያወጣ ሲሆን፣ የአምስት ዓመት ስትራቴጂካዊ ዕቅዱን ባለፈው ግንቦት 2026 ዓ.ም ከወጣው የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) የ10 ዓመት የAMR መከላከያ ዕቅድ ጋር የማስማማት ሥራ መሠራቱ ተረጋግጧል።
የኢትዮጵያ ፋርማሲስቶች ማኅበር (EPA) ከዩኬ የጤና ደኅንነት ኤጀንሲ (UKHSA)፣ ከዓለም አቀፍ የፋርማሲዩቲካል ፌዴሬሽን (FIP)፣ ከአፍሪካ ፋርማሲዩቲካል ፎረምና ከዩኒዶ (UNIDO) ጋር በመሆን የ"አንድ ጤና" (One Health) አካሄድን ለማጠናከር እየሠራ እንደሚገኝ ተገልጿል።
ችግሩን ለመከላከል መላው ማኅበረሰብ፣ የጤና ባለሙያዎች፣ ፖሊሲ አውጪዎችና በተለይም ሕዝብ ዘንድ የመድረስ ከፍተኛ አቅም ያላቸው መገናኛ ብዙኃን (ሚዲያዎች) የተቀናጀ ግንዛቤ በመፍጠር ረገድ ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ ጥሪ ቀርቧል።
#fastmereja : የፀረ-ተህዋስያን መድኃኒቶች መላመድ ወይም መቋቋም (AMR) እያደረሰ ያለው ዘርፈ-ብዙ ጉዳት በአሁኑ ወቅት በዓለም አቀፍም ሆነ በሀገር አቀፍ ደረጃ በሰው፣ በእንስሳትና በአካባቢ ጤና እንዲሁም በኢኮኖሚ ላይ ከፍተኛ ስጋት መደቀኑ ተገለፀ።
ይህ የተገለጸው በአገር አቀፍ ደረጃ ለ14ኛ ጊዜ፣ በምስራቅ አፍሪካ ደግሞ ለመጀመሪያ ጊዜ የተከበረውን ብሔራዊ የአንቲማይክሮቢያል ግንዛቤ ቀንን አስመልክቶ በተዘጋጀው ሀገራዊና ዓለም አቀፋዊ መድረክ ላይ ነው።
የኢትዮጵያ የምግብና መድኃኒት ቁጥጥር ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር ወይዘሪት ሄራን ገርባ እንደገለፁት በአሁኑ ወቅት በዓለም ላይ በየዓመቱ ከ750 ሺህ በላይ ሰዎች በዚህ ችግር ሳቢያ ሕይወታቸውን እንደሚያጡ የተገለፀ ሲሆን አፋጣኝ እርምጃ ካልተወሰደ ግን እ.ኤ.አ በ2050 የሟቾች ቁጥር ወደ 10 ሚሊዮን ሊጠጋ እንደሚችልና በዓለም ኢኮኖሚ ላይም እስከ 10 ትሪሊዮን ዶላር (ከ2% እስከ 3%) ኪሳራ ሊያደርስ እንደሚችል እና ይህ የኢኮኖሚ ኪሳራ በተለይ በታዳጊ አገራት ላይ ከ5% በላይ ሊበልጥ እንደሚችል ተነግሯል።
በኢትዮጵያ አሁንም ተላላፊ በሽታዎች ከፍተኛውን ቁጥር ይዘው እንደሚገኙ የተገለፀ ሲሆን፣ ጀርሞች መድኃኒቶችን የመቋቋም አቅም እንዲያዳብሩ የሚያደርጉ ዋና ዋና መንስኤዎች የታዘዘን መድኃኒት ሳይጨርሱ ማቋረጥ፣የመውሰጃ ሰዓትን ማዛባት፣ያለሀኪም ትዕዛዝ መድኃኒት ገዝቶ መውሰድ፣እና የሌላ ሰውን መድኃኒት "ያድናል" በሚል እሳቤ መውሰድ ዋነኞቹ መሆናቸው ተጠቅሷል።
ይህ አሠራር በበሽታዎች የመዳን ዕድልን ከመቀነሱም በላይ የሆስፒታል ቆይታንና የሕክምና ወጪን በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረው እንደሚገኝ አስረድተዋል።
ይህንን ችግር ለመከላከል ባለሥልጣን መሥሪያ ቤቱ ከጤና ሚኒስቴር ጋር በመሆን ባለፉት ሁለት ዓመታት "ሀገር አቀፍ የማህበረሰብ ፋርማሲ አስገዳጅ ደረጃ መመሪያ" ያወጣ ሲሆን፣ የአምስት ዓመት ስትራቴጂካዊ ዕቅዱን ባለፈው ግንቦት 2026 ዓ.ም ከወጣው የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) የ10 ዓመት የAMR መከላከያ ዕቅድ ጋር የማስማማት ሥራ መሠራቱ ተረጋግጧል።
የኢትዮጵያ ፋርማሲስቶች ማኅበር (EPA) ከዩኬ የጤና ደኅንነት ኤጀንሲ (UKHSA)፣ ከዓለም አቀፍ የፋርማሲዩቲካል ፌዴሬሽን (FIP)፣ ከአፍሪካ ፋርማሲዩቲካል ፎረምና ከዩኒዶ (UNIDO) ጋር በመሆን የ"አንድ ጤና" (One Health) አካሄድን ለማጠናከር እየሠራ እንደሚገኝ ተገልጿል።
ችግሩን ለመከላከል መላው ማኅበረሰብ፣ የጤና ባለሙያዎች፣ ፖሊሲ አውጪዎችና በተለይም ሕዝብ ዘንድ የመድረስ ከፍተኛ አቅም ያላቸው መገናኛ ብዙኃን (ሚዲያዎች) የተቀናጀ ግንዛቤ በመፍጠር ረገድ ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ ጥሪ ቀርቧል።
2 months ago
በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የኢቦላ ወረርሽኝ ወደ አዳዲስ አካባቢዎችና የስደተኞች መጠለያ እየተስፋፋ ነው
አርብ ሰኔ 5 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) ባወጣው መግለጫ፤ በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የተከሰተው የኢቦላ ወረርሽኝ በሰዎች ወደተጨናነቀ የስደተኞች መጠለያ ጣቢያ ጭምር በመስፋፋት ይበልጥ አደገኛ ምዕራፍ ላይ መድረሱን አስታውቋል።
ወረርሽኙ ከተከሰተበት ግንቦት 7 ቀን ጀምሮ በሀገሪቱ 676 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ሲረጋገጥ፣ የ136 ሰዎች ሕይወት አልፏል።
«ቡንዲቡግዮ» በተባለውና እስካሁን ክትባትም ሆነ ሕክምና በሌለው የቫይረሱ ዝርያ ሳቢያ በኢቱሪ ግዛት በሚገኝ መጠለያ ጣቢያ የመጀመሪያዎቹ ሰዎች መሞታቸው ተረጋግጧል።
በአካባቢው ያለው የቆየ የእርስ በርስ ግጭት፣ የሕዝቡ ከፍተኛ መፈናቀልና የንጽህና መሠረተ ልማት መውደም ወረርሽኙን ለመቆጣጠር የሚደረገውን ጥረት እጅግ ፈታኝ አድርጎታል።
Seledadotio
Seledadotio
አርብ ሰኔ 5 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) ባወጣው መግለጫ፤ በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የተከሰተው የኢቦላ ወረርሽኝ በሰዎች ወደተጨናነቀ የስደተኞች መጠለያ ጣቢያ ጭምር በመስፋፋት ይበልጥ አደገኛ ምዕራፍ ላይ መድረሱን አስታውቋል።
ወረርሽኙ ከተከሰተበት ግንቦት 7 ቀን ጀምሮ በሀገሪቱ 676 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ሲረጋገጥ፣ የ136 ሰዎች ሕይወት አልፏል።
«ቡንዲቡግዮ» በተባለውና እስካሁን ክትባትም ሆነ ሕክምና በሌለው የቫይረሱ ዝርያ ሳቢያ በኢቱሪ ግዛት በሚገኝ መጠለያ ጣቢያ የመጀመሪያዎቹ ሰዎች መሞታቸው ተረጋግጧል።
በአካባቢው ያለው የቆየ የእርስ በርስ ግጭት፣ የሕዝቡ ከፍተኛ መፈናቀልና የንጽህና መሠረተ ልማት መውደም ወረርሽኙን ለመቆጣጠር የሚደረገውን ጥረት እጅግ ፈታኝ አድርጎታል።
Seledadotio
Seledadotio
2 months ago
በአሜሪካ እንዳይገባ የተከለከለው ሶማሊያዊው የዓለም ዋንጫ ዳኛ ሞቃዲሾ ሲገባ የጀግና አቀባበል ተደረገለት
በዓለም ዋንጫ ላይ እንዲዳኝ ተመርጦ ወደ አሜሪካ እንዳይገባ የተከለከለው ሶማሊያዊው እውቅ የኢንተርናሽናል እግር ኳስ ዳኛ ዑመር አርታን ወደ ዋና ከተማዋ ሞቃዲሾ ሲመለስ በከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት እና በብዙ ሺህ በሚቆጠሩ ደጋፊዎቹ የጀግና አቀባበል ተደረገለት።
የአፍሪካ ምርጥ ዳኞች ተርታ የሚመደበውና እ.ኤ.አ በ2025 የአህጉሪቱ ምርጥ ወንድ ዳኛ ተብሎ የተመረጠው ዑመር አርታን በዘንድሮው የዓለም ዋንጫ ላይ በመዳኘት የመጀመሪያው ሶማሊያዊ በመሆን ታሪክ ሊሰራ ተዘጋጅቶ ነበር።
ዳኛው ባለፈው ሳምንት በኬንያ ከሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ ህጋዊ ቪዛ የተሰጠው ቢሆንም ቅዳሜ እለት ሚያሚ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ ግን በአሜሪካ የድንበርና የጉምሩክ ጥበቃ አካል "በደህንነት ማጣራት ስጋት" (Vetting concerns) ምክንያት መግቢያ ተከልክሏል።
አሜሪካ ውሳኔውን ተከትሎ ዝርዝር መረጃ ካለመስጠቷም በላይ የአንደኛዋ አስተናጋጅ ሀገር ክልከላን ተከትሎ ዓለም አቀፉ የእግር ኳስ ማህበር (FIFA) ዳኛውን ከዓለም ዋንጫው የዳኞች ዝርዝር ውስጥ ለመሰረዝ ተገድዷል።
አሜሪካ፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ በጋራ በሚያዘጋጁት የዘንድሮው የዓለም ዋንጫ ላይ የፊፋ ዕውቅና ያለውን ከፍተኛ ዳኛ ወደ ሀገር እንዳይገባ መከልከሏ በዓለም ዙሪያ ባሉ የስፖርት አፍቃሪያን ዘንድ ከፍተኛ ቁጣን ቀስቅሷል። ውሳኔው አሜሪካ እንዲህ ያሉ ታላላቅ ዓለም አቀፍ ውድድሮችን የማስተናገድ ብቃት አላት ወይ? የሚል ጥያቄ እንዲነሳባት አድርጓል። ሶማሊያ በአሁኑ ወቅት በትራምፕ አስተዳደር የስደተኞች ቁጥጥር ፖሊሲ ምክንያት አዲስ የጉዞ ገደብ ከተጣለባቸው 40 ሀገራት መካከል አንዷ መሆኗ ለዚህ ክልከላ ምክንያት ሳይሆን እንዳልቀረ ይገመታል።
ዳኛ ዑመር አርታን ዛሬ ዛሬ ረቡዕ ጠዋት 3:30 በሞቃዲሾ አደን አዴ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ በመቶዎች የሚቆጠሩ ደጋፊዎች፣ የመንግስት ባለስልጣናት እና የስፖርት ቤተሰቦች የሶማሊያን ሰንደቅ ዓላማ በመያዝ ለሰዓታት ሲጠባበቁት ቆይተዋል።
አውሮፕላኑ ሲያርፍም ደጋፊዎቹ በሶማሊያ ባንዲራ ያለበሱት ሲሆን፣ በፖሊስ ታጅቦ ወደ አውሮፕላን ማረፊያው የቪአይፒ (VIP) ማረፊያ አምርቷል። እዚያም በሶማሊያ የወጣቶችና ስፖርት ሚኒስትር እና በሶማሊያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ኃላፊዎች አቀባበል ተደርጎለታል።
ዳኛው ለጋዜጠኞች በሰጠው መግለጫ ለተደረገለት ድጋፍ የሶማሊያን መንግስት፣ ህዝብ እና ፊፋን አመስግኗል። "እግዚአብሔር ከፈቀደ በሚቀጥለው የዓለም ዋንጫ ላይ እንደምገኝ ቃል እገባላችኋለሁ፤ የሶማሊያ ህዝብ በዚህ እንዲረጋጋና በራሱ እንዲተማመን እፈልጋለሁ" ብሏል።
አክሎም "የሶማሊያን ስም የመጠበቅ ኃላፊነት የሁላችንም ነው። ሀገራችን በጥሩም ሆነ በመጥፎ ሁኔታ ውስጥ ብትሆን የእኛ ናት ያ ባንዲራና ፓስፖርትም የእኛ ነው በማለት ለወጣቱ መልዕክት አስተላልፏል።
ለዓመታት በዘለቀው የእርስ በእርስ ጦርነትና በአሸባሪው አልሸባብ ምክንያት የወጣቶቿ ተስፋ በተገደበባት ሶማሊያ የዑመር አርታን መከልከል ለብዙዎች የልብ ስብራት ቢሆንም፣ ሕልምን ተከትሎ መጓዝ ምን ያህል ትልቅ ደረጃ እንደሚያደርስ ግን ማሳያ ሆኗል።
የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም በትዊተር (X) ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት የደረስክበት የታሪክ ምዕራፍ ምንም ቢሆን አይቀየርም። በሙያህ ጥግ ላይ በመድረስህ ብቻ በትውልድ ሀገርህ ላለው አዲስ ትውልድ ትልቅ መነሳሳትን ፈጥረሃል በለፋህበትና በገባህበት የሜዳ ሳር ላይ እንዳትቆም መደረግህ ይህንን የታሪክ እውነት አይለውጠውም በማለት ለዳኛው ያላቸውን አጋርነት ገልጸዋል።
በዓለም ዋንጫ ላይ እንዲዳኝ ተመርጦ ወደ አሜሪካ እንዳይገባ የተከለከለው ሶማሊያዊው እውቅ የኢንተርናሽናል እግር ኳስ ዳኛ ዑመር አርታን ወደ ዋና ከተማዋ ሞቃዲሾ ሲመለስ በከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት እና በብዙ ሺህ በሚቆጠሩ ደጋፊዎቹ የጀግና አቀባበል ተደረገለት።
የአፍሪካ ምርጥ ዳኞች ተርታ የሚመደበውና እ.ኤ.አ በ2025 የአህጉሪቱ ምርጥ ወንድ ዳኛ ተብሎ የተመረጠው ዑመር አርታን በዘንድሮው የዓለም ዋንጫ ላይ በመዳኘት የመጀመሪያው ሶማሊያዊ በመሆን ታሪክ ሊሰራ ተዘጋጅቶ ነበር።
ዳኛው ባለፈው ሳምንት በኬንያ ከሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ ህጋዊ ቪዛ የተሰጠው ቢሆንም ቅዳሜ እለት ሚያሚ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ ግን በአሜሪካ የድንበርና የጉምሩክ ጥበቃ አካል "በደህንነት ማጣራት ስጋት" (Vetting concerns) ምክንያት መግቢያ ተከልክሏል።
አሜሪካ ውሳኔውን ተከትሎ ዝርዝር መረጃ ካለመስጠቷም በላይ የአንደኛዋ አስተናጋጅ ሀገር ክልከላን ተከትሎ ዓለም አቀፉ የእግር ኳስ ማህበር (FIFA) ዳኛውን ከዓለም ዋንጫው የዳኞች ዝርዝር ውስጥ ለመሰረዝ ተገድዷል።
አሜሪካ፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ በጋራ በሚያዘጋጁት የዘንድሮው የዓለም ዋንጫ ላይ የፊፋ ዕውቅና ያለውን ከፍተኛ ዳኛ ወደ ሀገር እንዳይገባ መከልከሏ በዓለም ዙሪያ ባሉ የስፖርት አፍቃሪያን ዘንድ ከፍተኛ ቁጣን ቀስቅሷል። ውሳኔው አሜሪካ እንዲህ ያሉ ታላላቅ ዓለም አቀፍ ውድድሮችን የማስተናገድ ብቃት አላት ወይ? የሚል ጥያቄ እንዲነሳባት አድርጓል። ሶማሊያ በአሁኑ ወቅት በትራምፕ አስተዳደር የስደተኞች ቁጥጥር ፖሊሲ ምክንያት አዲስ የጉዞ ገደብ ከተጣለባቸው 40 ሀገራት መካከል አንዷ መሆኗ ለዚህ ክልከላ ምክንያት ሳይሆን እንዳልቀረ ይገመታል።
ዳኛ ዑመር አርታን ዛሬ ዛሬ ረቡዕ ጠዋት 3:30 በሞቃዲሾ አደን አዴ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ በመቶዎች የሚቆጠሩ ደጋፊዎች፣ የመንግስት ባለስልጣናት እና የስፖርት ቤተሰቦች የሶማሊያን ሰንደቅ ዓላማ በመያዝ ለሰዓታት ሲጠባበቁት ቆይተዋል።
አውሮፕላኑ ሲያርፍም ደጋፊዎቹ በሶማሊያ ባንዲራ ያለበሱት ሲሆን፣ በፖሊስ ታጅቦ ወደ አውሮፕላን ማረፊያው የቪአይፒ (VIP) ማረፊያ አምርቷል። እዚያም በሶማሊያ የወጣቶችና ስፖርት ሚኒስትር እና በሶማሊያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ኃላፊዎች አቀባበል ተደርጎለታል።
ዳኛው ለጋዜጠኞች በሰጠው መግለጫ ለተደረገለት ድጋፍ የሶማሊያን መንግስት፣ ህዝብ እና ፊፋን አመስግኗል። "እግዚአብሔር ከፈቀደ በሚቀጥለው የዓለም ዋንጫ ላይ እንደምገኝ ቃል እገባላችኋለሁ፤ የሶማሊያ ህዝብ በዚህ እንዲረጋጋና በራሱ እንዲተማመን እፈልጋለሁ" ብሏል።
አክሎም "የሶማሊያን ስም የመጠበቅ ኃላፊነት የሁላችንም ነው። ሀገራችን በጥሩም ሆነ በመጥፎ ሁኔታ ውስጥ ብትሆን የእኛ ናት ያ ባንዲራና ፓስፖርትም የእኛ ነው በማለት ለወጣቱ መልዕክት አስተላልፏል።
ለዓመታት በዘለቀው የእርስ በእርስ ጦርነትና በአሸባሪው አልሸባብ ምክንያት የወጣቶቿ ተስፋ በተገደበባት ሶማሊያ የዑመር አርታን መከልከል ለብዙዎች የልብ ስብራት ቢሆንም፣ ሕልምን ተከትሎ መጓዝ ምን ያህል ትልቅ ደረጃ እንደሚያደርስ ግን ማሳያ ሆኗል።
የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም በትዊተር (X) ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት የደረስክበት የታሪክ ምዕራፍ ምንም ቢሆን አይቀየርም። በሙያህ ጥግ ላይ በመድረስህ ብቻ በትውልድ ሀገርህ ላለው አዲስ ትውልድ ትልቅ መነሳሳትን ፈጥረሃል በለፋህበትና በገባህበት የሜዳ ሳር ላይ እንዳትቆም መደረግህ ይህንን የታሪክ እውነት አይለውጠውም በማለት ለዳኛው ያላቸውን አጋርነት ገልጸዋል።
2 months ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ቴድሮስ አድሀኖም፣ በዓለም ዋንጫው ታሪክ የመጀመሪያው ሶማሊያዊ ዳኛ በመሆን ታሪክ ለሰራው ኦማር አርታን ያላቸውን ጥልቅ አጋርነት እና ድጋፍ ገለጹ። ዳኛው በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ ለዚህ ትልቅ መድረክ ቢመረጥም፣ በዓለም ዋንጫው ሜዳ ላይ ጨዋታዎችን እንዳይመራ መደረጉን (ከሜዳ መገለሉን) ተከትሎ ነው ዶ/ር ቴድሮስ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ላይ የማጽናኛ መልዕክት ያስተላለፉት።
ዶ/ር ቴድሮስ በመልዕክታቸው "ኦማር አርታን የዓለም ዋንጫውን በመቀላቀል ብቻ ሳይሆን፣ የአፍሪካ ምርጥ እና የመጀመሪያው ሶማሊያዊ ዳኛ በመሆን ትልቅ ታሪክ ሰርቷል፤ ይህ ስኬቱ ደግሞ በምንም አይቀየርም" ብለዋል።
አክለውም ዳኛው የሙያው ማማ ላይ መድረሱ እና ሀገሩን ወክሎ መገኘቱ ብቻውን በትውልድ ሀገሩ ላሉ ወጣቶች ትልቅ መነሳሳትን የፈጠረ መሆኑን ገልጸው፣ ባገኘው እና ይገባው በነበረው የዓለም ዋንጫ ሜዳ ላይ እንዳይገኝ መደረጉ እጅግ እንዳሳዘናቸው አመልክተዋል።
ዋና ዳይሬክተሩ ይህ ክስተት በዓለም አቀፍ መድረክ የዳኛው የመጨረሻ ታሪክ እንደማይሆን በማስመርጥ፣ "ዓለም እንደ አንድ ቤተሰብ ከጎንህ ቆሟል፤ አሁን ላይ ጥንካሬን እመኝልሃለሁ፣ በቀጣይም በሌሎች በርካታ ታላላቅ የፍጻሜ መድረኮች ላይ እንደምንመለከትህ ተስፋ አደርጋለሁ" በማለት ከሶማሊያዊው ዳኛ ጎን መቆማቸውን አረጋግጠዋል።
ዶ/ር ቴድሮስ በመልዕክታቸው "ኦማር አርታን የዓለም ዋንጫውን በመቀላቀል ብቻ ሳይሆን፣ የአፍሪካ ምርጥ እና የመጀመሪያው ሶማሊያዊ ዳኛ በመሆን ትልቅ ታሪክ ሰርቷል፤ ይህ ስኬቱ ደግሞ በምንም አይቀየርም" ብለዋል።
አክለውም ዳኛው የሙያው ማማ ላይ መድረሱ እና ሀገሩን ወክሎ መገኘቱ ብቻውን በትውልድ ሀገሩ ላሉ ወጣቶች ትልቅ መነሳሳትን የፈጠረ መሆኑን ገልጸው፣ ባገኘው እና ይገባው በነበረው የዓለም ዋንጫ ሜዳ ላይ እንዳይገኝ መደረጉ እጅግ እንዳሳዘናቸው አመልክተዋል።
ዋና ዳይሬክተሩ ይህ ክስተት በዓለም አቀፍ መድረክ የዳኛው የመጨረሻ ታሪክ እንደማይሆን በማስመርጥ፣ "ዓለም እንደ አንድ ቤተሰብ ከጎንህ ቆሟል፤ አሁን ላይ ጥንካሬን እመኝልሃለሁ፣ በቀጣይም በሌሎች በርካታ ታላላቅ የፍጻሜ መድረኮች ላይ እንደምንመለከትህ ተስፋ አደርጋለሁ" በማለት ከሶማሊያዊው ዳኛ ጎን መቆማቸውን አረጋግጠዋል።
Sponsored by
Surafel
2 months ago
የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴዎድሮስ አድሃኖም የዩጋንዳን የኢቦላ ምላሽ አደነቁ
#ethiopia | ከዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ጋር ባለው የድንበር መዝጋት ውሳኔ ላይ ግን ታጢንበት ብለዋል።
ዋና ዳይሬክተሩ በዩጋንዳ ዋና ከተማ ካምፓላ በሚገኝ ሆስፒታል በመገኘት የኢቦላ ሕሙማን ማቆያ ክፍልን መጎብኘታቸውን ሮይተርስ ፅፏል።
በዚሁ ወቅትም የዩጋንዳን የኢቦላ ምላሽ አድንቀው፣ ፈጣንና ብቃት ያለው ነው ያሉ ሲሆን የሀገሪቱ የክትትል፣ የምርመራና የታካሚ አያያዝ ሥርዓቶች በተረጋጋ ሁኔታ ሥራቸውን እየሠሩ ነው ሲሉም በይፋዊ የኤክስ ገፃቸው ላይ ፅፈዋል።
ይሄው የቁጥጥርና ክትትል ስራ ተጠናክሮ እንዲቀጥል የመከሩት ዶ/ር ቴዎድሮስ ከወረርሽኙ ጋር ተያይዞ ከዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ጋር ያላትን ድንበር ለመዝጋት ያሳለፈችውን ውሳኔ እንደገና ልታስብበት ይገባል ሲሉ ለዩጋንዳ ምክረ ሀሳብ አቅርበዋል።
አክለውም፤ “እኔ በዩጋንዳ ነኝ፤ መንግሥቱም ለኢቦላ ወረርሽኝ ፈጣንና ብቃት ያለው ምላሽ ሰጥቷል” ሲሉ ጽፈዋል።
ዋና ዳይሬክተሩ እንዳሉት፤ በዩጋንዳ 19 የተረጋገጡ የኢቦላ ተጠቂዎች ተመዝግበዋል። ከእነዚህ ውስጥ 14 ያህሉ ከዲሞክራቲክ ኮንጎ ወደ ዩጋንዳ የገቡ ሰዎች ሲሆኑ 5 ያህሉ ደግሞ የዩጋንዳ ዜጎች መሆናቸውን አረጋግጠዋል።
በበሽታው ምክንያት ሁለት ሰዎች ህይወታቸውን እንዳጡ ገልጸው፣ ለቤተሰቦቻቸውና ለወዳጆቻቸው ሐዘናቸውን ገልጸዋል።
የዓለም ጤና ድርጅት ከአፍሪካ የበሽታ መከላከያና መቆጣጠሪያ ማዕከል ጋር በመተባበር ወረርሽኙን ለመዋጋትና ለመቆጣጠር የሚደረገውን ድጋፍ እንደሚቀጥል ቃል ገብተዋል ያለው ቻነል ዋን ነው።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia | ከዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ጋር ባለው የድንበር መዝጋት ውሳኔ ላይ ግን ታጢንበት ብለዋል።
ዋና ዳይሬክተሩ በዩጋንዳ ዋና ከተማ ካምፓላ በሚገኝ ሆስፒታል በመገኘት የኢቦላ ሕሙማን ማቆያ ክፍልን መጎብኘታቸውን ሮይተርስ ፅፏል።
በዚሁ ወቅትም የዩጋንዳን የኢቦላ ምላሽ አድንቀው፣ ፈጣንና ብቃት ያለው ነው ያሉ ሲሆን የሀገሪቱ የክትትል፣ የምርመራና የታካሚ አያያዝ ሥርዓቶች በተረጋጋ ሁኔታ ሥራቸውን እየሠሩ ነው ሲሉም በይፋዊ የኤክስ ገፃቸው ላይ ፅፈዋል።
ይሄው የቁጥጥርና ክትትል ስራ ተጠናክሮ እንዲቀጥል የመከሩት ዶ/ር ቴዎድሮስ ከወረርሽኙ ጋር ተያይዞ ከዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ጋር ያላትን ድንበር ለመዝጋት ያሳለፈችውን ውሳኔ እንደገና ልታስብበት ይገባል ሲሉ ለዩጋንዳ ምክረ ሀሳብ አቅርበዋል።
አክለውም፤ “እኔ በዩጋንዳ ነኝ፤ መንግሥቱም ለኢቦላ ወረርሽኝ ፈጣንና ብቃት ያለው ምላሽ ሰጥቷል” ሲሉ ጽፈዋል።
ዋና ዳይሬክተሩ እንዳሉት፤ በዩጋንዳ 19 የተረጋገጡ የኢቦላ ተጠቂዎች ተመዝግበዋል። ከእነዚህ ውስጥ 14 ያህሉ ከዲሞክራቲክ ኮንጎ ወደ ዩጋንዳ የገቡ ሰዎች ሲሆኑ 5 ያህሉ ደግሞ የዩጋንዳ ዜጎች መሆናቸውን አረጋግጠዋል።
በበሽታው ምክንያት ሁለት ሰዎች ህይወታቸውን እንዳጡ ገልጸው፣ ለቤተሰቦቻቸውና ለወዳጆቻቸው ሐዘናቸውን ገልጸዋል።
የዓለም ጤና ድርጅት ከአፍሪካ የበሽታ መከላከያና መቆጣጠሪያ ማዕከል ጋር በመተባበር ወረርሽኙን ለመዋጋትና ለመቆጣጠር የሚደረገውን ድጋፍ እንደሚቀጥል ቃል ገብተዋል ያለው ቻነል ዋን ነው።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
2 months ago
በምግብ ወለድ በሽታዎች በዓለም ላይ በየዓመቱ እስከ 1.5 ሚሊዮን ሕዝብ ይሞታል ተባለ!
#fastmereja I በዓለም ላይ በየዓመቱ ወደ 866 ሚሊዮን የሚጠጉ ሰዎች በምግብ ወለድ በሽታዎች (Foodborne illnesses) የሚጠቁ ሲሆን፣ ከእነዚህም ውስጥ እስከ 1.5 ሚሊዮን የሚሆኑት ሕይወታቸውን እንደሚያጡ የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) አዲስ ያወጣው መረጃ አመለከተ።
ይህ አስደንጋጭ የወረርሽኝ ጫና በተለይ ዕድሜያቸው ከ5 ዓመት በታች የሆኑ ሕፃናትን እና በማደግ ያሉ አገራትን በከፍተኛ ሁኔታ እያጠቃ እንደሚገኝ ተገልጿል።
ይህ የተገለጸው የኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ባለሥልጣን (EFDA) ከዓለም የምግብ ፕሮግራም (WFP) ጋር በመተባበር “ከምግብ ደህንነት ችግሮች ወደ መፍትሔዎች በሁሉም ቦታ ደህንነቱ የተጠበቀ ምግብ” በሚል መሪ ቃል በዛሬዉ እለት በስካይላይት ሆቴል ባዘጋጁት የዉይይት መድረክ ላይ ነው።
መድረኩ በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ8ኛ ጊዜ፣ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ7ኛ ጊዜ የተከበረውን የዓለም የምግብ ደህንነት ቀንን ምክንያት በማድረግ የተዘጋጀ ሲሆን፣ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎችና ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል።
በመድረኩ ላይ ንግግር ያደረጉት በኢትዮጵያ የደብሊውኤፍፒ (WFP) የሰፕላይ ቼይን ኃላፊ የሆኑት ክላራ ሲልቫ እንደገለፁት ፣ እነዚህ ቁጥሮች ዝም ብለው ቁጥር ብቻ ሳይሆኑ አስቸኳይ የድርጊት ጥሪዎች መሆናቸውን ገልጸዋል።
ድርጅታቸው በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ ለ3 ሚሊዮን ተጋላጭ ወገኖች ድጋፍ እያደረገ መሆኑን ጠቅሰው፣ ከ2026 እስከ 2030 ባለው ስትራቴጂካዊ ዕቅድ ምግብን ከውጭ ከማስገባት ይልቅ ወደ ሀገር ውስጥ ምርት ግዢ (Local Sourcing) ለማሸጋገር እየተሠራ መሆኑን አስታውቀዋል።
የኢትዮጵያ ምግብና መድሀኒት ባለስልጣን በበኩሉ የምግብ ቁጥጥር ሥርዓቱን "ከቅድመ-ገበያ እስከ ድኅረ‐ገበያ" ለማዘመን በርካታ ስኬቶችን ማስመዝገቡን ይፋ ያደረገ ሲሆን በተጨማሪም በኬላዎች ላይ ያለውን ቁጥጥር የሚያጠናክር ግዙፍና ዘመናዊ የላቦራቶሪ ኮምፕሌክስ ግንባታ ወደ ማጠናቀቂያው መድረሱ ተገልጿል።
እንዲሁም ማንኛውም ያልታወቀ ወይም ያልተረጋገጠ የምግብ ምርት ወደ አገር ውስጥ እንዳይገባ፣ ይዘቱና የአመራረት ሂደቱ በጥልቀት የሚገመገምበት ዘመናዊ የሰነድ ምዝገባ ሥርዓት ወደ ሥራ መግባቱን አስታዉቋል።
የባለሥልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሄራን ገርባ በመርሃ-ግብሩ ላይ እንደተናገሩት፣ ይህንን የጥራት ማረጋገጫና የቁጥጥር ሥርዓት ወደ ክልሎች፣ በተለይም የተቀናጁ የግብርና ማቀነባበሪያና የኢንዱስትሪ ፓርኮች ወደሚገኙባቸው አካባቢዎች የማውረድ ሥራ መጀመሩን ገልፀዋል።
ዋና ዳይሬክተሯ አክለዉም ክልሎች የችርቻሮ ንግዱንና የአቅርቦት መስመሩን የሚቆጣጠሩ በመሆናቸው፣ በታችኛው መዋቅር ላይ የጥራት ማረጋገጫ ሥርዓት መዘርጋት "የመደራደሪያ ጉዳይ አይደለም" ሲሉ ገልፀዋል።
ችግሩን በዘላቂነት ለመቅረፍም የክትትል ሥርዓትን ማጠናከር፣ በሳይንስ ላይ የተመሰረቱ ውሳኔዎችን መውሰድ፣ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስን (AI) ጨምሮ አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን መጠቀም እና ከዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር ያለውን ትብብር ማሳደግ እንደሚገባ በመድረኩ ላይ አቅጣጫ ተቀምጧል።
እንዲሁም በመርሀ-ግብሩ ላይ ባለድርሻ አካላት በጉዳዩ ዙሪያ የተለያዩ ገለፃዎችን ያቀረቡ ሲሆንየ2026 (እ.ኤ.አ) የዓለም የምግብ ደህንነት ቀን ዋና መሪ ቃል የሆነውን “ከችግር ወደ መፍትሄ - አስተማማኝ ምግብ በየትኛውም ቦታ” (From Burden to Solutions - Safe Food Everywhere) የሚለውን ሀሳብ መሰረት ያደረገ የፓናል ዉይይትም ተካሂዷል።
#fastmereja I በዓለም ላይ በየዓመቱ ወደ 866 ሚሊዮን የሚጠጉ ሰዎች በምግብ ወለድ በሽታዎች (Foodborne illnesses) የሚጠቁ ሲሆን፣ ከእነዚህም ውስጥ እስከ 1.5 ሚሊዮን የሚሆኑት ሕይወታቸውን እንደሚያጡ የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) አዲስ ያወጣው መረጃ አመለከተ።
ይህ አስደንጋጭ የወረርሽኝ ጫና በተለይ ዕድሜያቸው ከ5 ዓመት በታች የሆኑ ሕፃናትን እና በማደግ ያሉ አገራትን በከፍተኛ ሁኔታ እያጠቃ እንደሚገኝ ተገልጿል።
ይህ የተገለጸው የኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ባለሥልጣን (EFDA) ከዓለም የምግብ ፕሮግራም (WFP) ጋር በመተባበር “ከምግብ ደህንነት ችግሮች ወደ መፍትሔዎች በሁሉም ቦታ ደህንነቱ የተጠበቀ ምግብ” በሚል መሪ ቃል በዛሬዉ እለት በስካይላይት ሆቴል ባዘጋጁት የዉይይት መድረክ ላይ ነው።
መድረኩ በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ8ኛ ጊዜ፣ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ7ኛ ጊዜ የተከበረውን የዓለም የምግብ ደህንነት ቀንን ምክንያት በማድረግ የተዘጋጀ ሲሆን፣ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎችና ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል።
በመድረኩ ላይ ንግግር ያደረጉት በኢትዮጵያ የደብሊውኤፍፒ (WFP) የሰፕላይ ቼይን ኃላፊ የሆኑት ክላራ ሲልቫ እንደገለፁት ፣ እነዚህ ቁጥሮች ዝም ብለው ቁጥር ብቻ ሳይሆኑ አስቸኳይ የድርጊት ጥሪዎች መሆናቸውን ገልጸዋል።
ድርጅታቸው በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ ለ3 ሚሊዮን ተጋላጭ ወገኖች ድጋፍ እያደረገ መሆኑን ጠቅሰው፣ ከ2026 እስከ 2030 ባለው ስትራቴጂካዊ ዕቅድ ምግብን ከውጭ ከማስገባት ይልቅ ወደ ሀገር ውስጥ ምርት ግዢ (Local Sourcing) ለማሸጋገር እየተሠራ መሆኑን አስታውቀዋል።
የኢትዮጵያ ምግብና መድሀኒት ባለስልጣን በበኩሉ የምግብ ቁጥጥር ሥርዓቱን "ከቅድመ-ገበያ እስከ ድኅረ‐ገበያ" ለማዘመን በርካታ ስኬቶችን ማስመዝገቡን ይፋ ያደረገ ሲሆን በተጨማሪም በኬላዎች ላይ ያለውን ቁጥጥር የሚያጠናክር ግዙፍና ዘመናዊ የላቦራቶሪ ኮምፕሌክስ ግንባታ ወደ ማጠናቀቂያው መድረሱ ተገልጿል።
እንዲሁም ማንኛውም ያልታወቀ ወይም ያልተረጋገጠ የምግብ ምርት ወደ አገር ውስጥ እንዳይገባ፣ ይዘቱና የአመራረት ሂደቱ በጥልቀት የሚገመገምበት ዘመናዊ የሰነድ ምዝገባ ሥርዓት ወደ ሥራ መግባቱን አስታዉቋል።
የባለሥልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሄራን ገርባ በመርሃ-ግብሩ ላይ እንደተናገሩት፣ ይህንን የጥራት ማረጋገጫና የቁጥጥር ሥርዓት ወደ ክልሎች፣ በተለይም የተቀናጁ የግብርና ማቀነባበሪያና የኢንዱስትሪ ፓርኮች ወደሚገኙባቸው አካባቢዎች የማውረድ ሥራ መጀመሩን ገልፀዋል።
ዋና ዳይሬክተሯ አክለዉም ክልሎች የችርቻሮ ንግዱንና የአቅርቦት መስመሩን የሚቆጣጠሩ በመሆናቸው፣ በታችኛው መዋቅር ላይ የጥራት ማረጋገጫ ሥርዓት መዘርጋት "የመደራደሪያ ጉዳይ አይደለም" ሲሉ ገልፀዋል።
ችግሩን በዘላቂነት ለመቅረፍም የክትትል ሥርዓትን ማጠናከር፣ በሳይንስ ላይ የተመሰረቱ ውሳኔዎችን መውሰድ፣ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስን (AI) ጨምሮ አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን መጠቀም እና ከዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር ያለውን ትብብር ማሳደግ እንደሚገባ በመድረኩ ላይ አቅጣጫ ተቀምጧል።
እንዲሁም በመርሀ-ግብሩ ላይ ባለድርሻ አካላት በጉዳዩ ዙሪያ የተለያዩ ገለፃዎችን ያቀረቡ ሲሆንየ2026 (እ.ኤ.አ) የዓለም የምግብ ደህንነት ቀን ዋና መሪ ቃል የሆነውን “ከችግር ወደ መፍትሄ - አስተማማኝ ምግብ በየትኛውም ቦታ” (From Burden to Solutions - Safe Food Everywhere) የሚለውን ሀሳብ መሰረት ያደረገ የፓናል ዉይይትም ተካሂዷል።
2 months ago
"በኢትዮጵያ እስካሁን በኢቦላ ቫይረስ የተጠረጠረ፣ የታመመ ሰው አልተገኘም" - ጤና ሚኒስቴር
በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ እና በኡጋንዳ በከፍተኛ ፍጥነት እየተስፋፋ ባለው የኤቦላ ወረርሽኝ ምክንያት 220 ሰዎች መሞታቸውን የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ቴዎድሮስ አድኃኖም ገልጸዋል።
ኢትዮጵያ የኢቦላ ቫይረስ ያሰጋቸዋል ከተባሉ 10 የአፍሪካ ሀገራት ውስጥ መካተቷን ደግሞ አፍሪካ የበሽታዎች መከላከያና መቆጣጠሪያ ድርጅት አሳውቆ ነበር።
የኢትዮጵያ ጤና ሚኒስቴር በበኩሉ፣ እስከሁን በኢትዮጵያ ምንም አይነት በኢቦላ ቫይረስ የተጠረጠረ ወይም የታመመ ሰው እንዳልተገኘ ዛሬ ምሽት አሳውቋል።
ኢትዮጵያ በሽታው ከተገኘባቸው አገራት ጋር ቀጥተኛ የድንበር ግንኙነት ባይኖራትም የበሽታውን አደገኛነት ከግምት ውስጥ በማስገባት ጥብቅ የቅድመ ዝግጅት ስራዎች እየተከናወነ መሆኑንም ገልጿል።
በሁሉም ዓለም አቀፍ የየብስ መግቢያ እና መውጫ ኬላዎች የልየታ እና የቅኝት ስራዎች፣ በዓለምአቀፍ አየር ማረፊያዎች የተጠናከረ ክትትል፣ የጤና ተቋማት ዝግጁ እንዲሆኑ ማድረግ፣ የላቦራቶሪ ምርመራ አቅምን የማሳደግ እና አስፈላጊ የሕክምና ግብዓቶችን የማሟላት የዝግጅት ሥራዎች እያደረገ መሆኑንም አሳውቋል።
Seledadotio
Seledadotio
በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ እና በኡጋንዳ በከፍተኛ ፍጥነት እየተስፋፋ ባለው የኤቦላ ወረርሽኝ ምክንያት 220 ሰዎች መሞታቸውን የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ቴዎድሮስ አድኃኖም ገልጸዋል።
ኢትዮጵያ የኢቦላ ቫይረስ ያሰጋቸዋል ከተባሉ 10 የአፍሪካ ሀገራት ውስጥ መካተቷን ደግሞ አፍሪካ የበሽታዎች መከላከያና መቆጣጠሪያ ድርጅት አሳውቆ ነበር።
የኢትዮጵያ ጤና ሚኒስቴር በበኩሉ፣ እስከሁን በኢትዮጵያ ምንም አይነት በኢቦላ ቫይረስ የተጠረጠረ ወይም የታመመ ሰው እንዳልተገኘ ዛሬ ምሽት አሳውቋል።
ኢትዮጵያ በሽታው ከተገኘባቸው አገራት ጋር ቀጥተኛ የድንበር ግንኙነት ባይኖራትም የበሽታውን አደገኛነት ከግምት ውስጥ በማስገባት ጥብቅ የቅድመ ዝግጅት ስራዎች እየተከናወነ መሆኑንም ገልጿል።
በሁሉም ዓለም አቀፍ የየብስ መግቢያ እና መውጫ ኬላዎች የልየታ እና የቅኝት ስራዎች፣ በዓለምአቀፍ አየር ማረፊያዎች የተጠናከረ ክትትል፣ የጤና ተቋማት ዝግጁ እንዲሆኑ ማድረግ፣ የላቦራቶሪ ምርመራ አቅምን የማሳደግ እና አስፈላጊ የሕክምና ግብዓቶችን የማሟላት የዝግጅት ሥራዎች እያደረገ መሆኑንም አሳውቋል።
Seledadotio
Seledadotio
2 months ago
የተጠናከረ የኢቦላ በሽታ መከላከል ቅድመ ዝግጅት ስራዎች እየተከናወኑ ነው
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጤና ሚኒስቴር የተጠናከረ የኢቦላ በሽታ መከላከል ቅድመ ዝግጅት ስራዎች እየተከናወኑ ነው አለ፡፡
የዓለም ጤና ድርጅት ባወጣው መግለጫ፤ በዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ እና በዩጋንዳ በቡንዲቡግዮ ቫይረስ ዝርያ የሚመጣ የኢቦላ ቫይረስ በሽታ ተከስቷል።
በዚህም እስከ ትናንት ድረስ በሀገራቱ በአጠቃላይ ከ101 በላይ የሚሆኑ በላቦራቶሪ የተረጋገጡ ታማሚዎች እና ከ900 በላይ ንክኪ ያላቸው ተጠርጣሪዎች የህክምና ክትትል ላይ ይገኛሉ።
የኢቦላ ቫይረስ በሽታ ከፍተኛ የስርጭት እና የሞት ምጣኔ ያለው በሽታ መሆኑን የጠቀሰው ጤና ሚኒስቴር፤ እስከዛሬ ድረስ በሀገራችን በኢቦላ ቫይረስ በሽታ የተጠረጠረ ወይም የታመመ ሰው አልተገኘም ብሏል።
ኢትዮጵያ በሽታው ከተገኘባቸው ሀገራት ጋር ቀጥተኛ የድንበር ግንኙነት ባይኖራትም የበሽታውን አደገኛነት በመገንዘብ የወረርሽኙ መከሰት ይፋ ከተደረገበት ጊዜ ጀምሮ የጤና ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር የቅድመ መከላከል ስራዎች እየሰራ እንደሆነ አመልክቷል።
በዚህም በሁሉም ዓለም አቀፍ የየብስ መግቢያ እና መውጫ ኬላዎች የልየታ እና የቅኝት ስራዎችን በማጠናከር፣ በዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያዎች የተጠናከረ ክትትል በማድረግ እና የጤና ተቋማትን ዝግጁ በማድረግ እንዲሁም የላቦራቶሪ አቅምን በማሳደግ ላይ በስፋት እየተሰራ ነው ብሏል።
እንዲሁም አስፈላጊው የህክምና ግብአት አቅርቦት ላይ የተጠናከረ የቅድመ ዝግጅት ስራዎችን እያከናወነ እንደሚገኝ ሚኒስቴሩ ይፋ አድርጓል።
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጤና ሚኒስቴር የተጠናከረ የኢቦላ በሽታ መከላከል ቅድመ ዝግጅት ስራዎች እየተከናወኑ ነው አለ፡፡
የዓለም ጤና ድርጅት ባወጣው መግለጫ፤ በዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ እና በዩጋንዳ በቡንዲቡግዮ ቫይረስ ዝርያ የሚመጣ የኢቦላ ቫይረስ በሽታ ተከስቷል።
በዚህም እስከ ትናንት ድረስ በሀገራቱ በአጠቃላይ ከ101 በላይ የሚሆኑ በላቦራቶሪ የተረጋገጡ ታማሚዎች እና ከ900 በላይ ንክኪ ያላቸው ተጠርጣሪዎች የህክምና ክትትል ላይ ይገኛሉ።
የኢቦላ ቫይረስ በሽታ ከፍተኛ የስርጭት እና የሞት ምጣኔ ያለው በሽታ መሆኑን የጠቀሰው ጤና ሚኒስቴር፤ እስከዛሬ ድረስ በሀገራችን በኢቦላ ቫይረስ በሽታ የተጠረጠረ ወይም የታመመ ሰው አልተገኘም ብሏል።
ኢትዮጵያ በሽታው ከተገኘባቸው ሀገራት ጋር ቀጥተኛ የድንበር ግንኙነት ባይኖራትም የበሽታውን አደገኛነት በመገንዘብ የወረርሽኙ መከሰት ይፋ ከተደረገበት ጊዜ ጀምሮ የጤና ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር የቅድመ መከላከል ስራዎች እየሰራ እንደሆነ አመልክቷል።
በዚህም በሁሉም ዓለም አቀፍ የየብስ መግቢያ እና መውጫ ኬላዎች የልየታ እና የቅኝት ስራዎችን በማጠናከር፣ በዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያዎች የተጠናከረ ክትትል በማድረግ እና የጤና ተቋማትን ዝግጁ በማድረግ እንዲሁም የላቦራቶሪ አቅምን በማሳደግ ላይ በስፋት እየተሰራ ነው ብሏል።
እንዲሁም አስፈላጊው የህክምና ግብአት አቅርቦት ላይ የተጠናከረ የቅድመ ዝግጅት ስራዎችን እያከናወነ እንደሚገኝ ሚኒስቴሩ ይፋ አድርጓል።
3 months ago
ኢትዮጵያን ጨምሮ አስር አገራት በኢቦላ ቫይረስ የመጠቃት ስጋት አላቸው‼️
የአፍሪካ ህብረት የጤና ኤጀንሲ ኢትዮጵያን ጨምሮ አስር አገራት በኢቦላ ቫይረስ የመጠቃት ስጋት እንዳለባቸዉ አስጠነቀቀ።
ኢትዮጵያን፣ ኬንያን፣ ሩዋንዳንና ደቡብ ሱዳንን ጨምሮ አስር ሀገራት በኢቦላ ቫይረስ የመጠቃት ስጋት እንዳለባቸው ህብረቱ አስጠንቅቋል፡፡
የዓለም ጤና ድርጅት በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ያለውን የኢቦላ ስጋት ወደ ከፍተኛው ደረጃ ከፍ ማድረጉን ተከትሎ፣ የአፍሪካ ህብረት ቫይረሱ 10 አገሮችን ሊያጠቃ እንደሚችል በማስጠንቀቅ ላይ ይገኛል።
ወረርሽኙ ለመጀመሪያ ጊዜ የተገኘው በኢቱሪ ግዛት ሲሆን፤ አካባቢው አስቀድሞም የትጥቅ ግጭቶችና ሰብዓዊ ቀውሶች የሚታዩበት ነው።
በቫይረሱ ከተያዙ ሰዎች ጋር ቀጥተኛ ወይም የቅርብ ንክኪን ማስወገድ የበሽታውን ስርጭት ለመቀነስና ወረርሽኙን ለመቆጣጠር ወሳኝ እርምጃ ነው።
እንደ ዓለም ጤና ድርጅት መረጃ ከሆነ፤ እስካሁን በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ 82 የተረጋገጡ ህመምተኞች እና ሰባት የሞቱ ሰዎች የተመዘገቡ ሲሆን፤ በተጨማሪም ወደ 7መቶ50 የሚጠጉ ኬዞች እና 1መቶ77 በኢቦላ ምክንያት ተከስተዋል ተብለዉ የተጠረጠሩ ሞቶች እንዳሉ ተገልጿል፡፡
በምስራቅ በኩል ከኮንጎ ጋር የምትዋሰነው ኡጋንዳ አምስት የኢቦላ ተጠቂዎችን አረጋግጣለች።
የአፍሪካ ህብረት የጤና ኤጀንሲ ትናንት ባወጣዉ መግለጫ፤ኢትዮጵያን፣ ኬንያን፣ ሩዋንዳንና ደቡብ ሱዳንን ጨምሮ አስር ሀገራት በኢቦላ ቫይረስ የመጠቃት ስጋት እንዳለባቸው አስጠንቅቋል።
Seledadotio
Seledadotio
የአፍሪካ ህብረት የጤና ኤጀንሲ ኢትዮጵያን ጨምሮ አስር አገራት በኢቦላ ቫይረስ የመጠቃት ስጋት እንዳለባቸዉ አስጠነቀቀ።
ኢትዮጵያን፣ ኬንያን፣ ሩዋንዳንና ደቡብ ሱዳንን ጨምሮ አስር ሀገራት በኢቦላ ቫይረስ የመጠቃት ስጋት እንዳለባቸው ህብረቱ አስጠንቅቋል፡፡
የዓለም ጤና ድርጅት በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ያለውን የኢቦላ ስጋት ወደ ከፍተኛው ደረጃ ከፍ ማድረጉን ተከትሎ፣ የአፍሪካ ህብረት ቫይረሱ 10 አገሮችን ሊያጠቃ እንደሚችል በማስጠንቀቅ ላይ ይገኛል።
ወረርሽኙ ለመጀመሪያ ጊዜ የተገኘው በኢቱሪ ግዛት ሲሆን፤ አካባቢው አስቀድሞም የትጥቅ ግጭቶችና ሰብዓዊ ቀውሶች የሚታዩበት ነው።
በቫይረሱ ከተያዙ ሰዎች ጋር ቀጥተኛ ወይም የቅርብ ንክኪን ማስወገድ የበሽታውን ስርጭት ለመቀነስና ወረርሽኙን ለመቆጣጠር ወሳኝ እርምጃ ነው።
እንደ ዓለም ጤና ድርጅት መረጃ ከሆነ፤ እስካሁን በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ 82 የተረጋገጡ ህመምተኞች እና ሰባት የሞቱ ሰዎች የተመዘገቡ ሲሆን፤ በተጨማሪም ወደ 7መቶ50 የሚጠጉ ኬዞች እና 1መቶ77 በኢቦላ ምክንያት ተከስተዋል ተብለዉ የተጠረጠሩ ሞቶች እንዳሉ ተገልጿል፡፡
በምስራቅ በኩል ከኮንጎ ጋር የምትዋሰነው ኡጋንዳ አምስት የኢቦላ ተጠቂዎችን አረጋግጣለች።
የአፍሪካ ህብረት የጤና ኤጀንሲ ትናንት ባወጣዉ መግለጫ፤ኢትዮጵያን፣ ኬንያን፣ ሩዋንዳንና ደቡብ ሱዳንን ጨምሮ አስር ሀገራት በኢቦላ ቫይረስ የመጠቃት ስጋት እንዳለባቸው አስጠንቅቋል።
Seledadotio
Seledadotio
3 months ago
የአፍሪካ ህብረት የጤና ኤጀንሲ ኢትዮጵያን ጨምሮ አስር አገራት በኢቦላ ቫይረስ የመጠቃት ስጋት እንዳለባቸዉ አስጠነቀቀ
ኢትዮጵያን፣ ኬንያን፣ ሩዋንዳንና ደቡብ ሱዳንን ጨምሮ አስር ሀገራት በኢቦላ ቫይረስ የመጠቃት ስጋት እንዳለባቸው ህብረቱ አስጠንቅቋል፡፡
የዓለም ጤና ድርጅት በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ያለውን የኢቦላ ስጋት ወደ ከፍተኛው ደረጃ ከፍ ማድረጉን ተከትሎ፣ የአፍሪካ ህብረት ቫይረሱ 10 አገሮችን ሊያጠቃ እንደሚችል በማስጠንቀቅ ላይ ይገኛል።
ወረርሽኙ ለመጀመሪያ ጊዜ የተገኘው በኢቱሪ ግዛት ሲሆን፤ አካባቢው አስቀድሞም የትጥቅ ግጭቶችና ሰብዓዊ ቀውሶች የሚታዩበት ነው።
በቫይረሱ ከተያዙ ሰዎች ጋር ቀጥተኛ ወይም የቅርብ ንክኪን ማስወገድ የበሽታውን ስርጭት ለመቀነስና ወረርሽኙን ለመቆጣጠር ወሳኝ እርምጃ ነው።
እንደ ዓለም ጤና ድርጅት መረጃ ከሆነ፤ እስካሁን በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ 82 የተረጋገጡ ህመምተኞች እና ሰባት የሞቱ ሰዎች የተመዘገቡ ሲሆን፤ በተጨማሪም ወደ 7መቶ50 የሚጠጉ ኬዞች እና 1መቶ77 በኢቦላ ምክንያት ተከስተዋል ተብለዉ የተጠረጠሩ ሞቶች እንዳሉ ተገልጿል፡፡
በምስራቅ በኩል ከኮንጎ ጋር የምትዋሰነው ኡጋንዳ አምስት የኢቦላ ተጠቂዎችን አረጋግጣለች።
የአፍሪካ ህብረት የጤና ኤጀንሲ ትናንት ባወጣዉ መግለጫ፤ኢትዮጵያን፣ ኬንያን፣ ሩዋንዳንና ደቡብ ሱዳንን ጨምሮ አስር ሀገራት በኢቦላ ቫይረስ የመጠቃት ስጋት እንዳለባቸው አስጠንቅቋል።
እስከዳር ግርማ
ኢትዮጵያን፣ ኬንያን፣ ሩዋንዳንና ደቡብ ሱዳንን ጨምሮ አስር ሀገራት በኢቦላ ቫይረስ የመጠቃት ስጋት እንዳለባቸው ህብረቱ አስጠንቅቋል፡፡
የዓለም ጤና ድርጅት በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ያለውን የኢቦላ ስጋት ወደ ከፍተኛው ደረጃ ከፍ ማድረጉን ተከትሎ፣ የአፍሪካ ህብረት ቫይረሱ 10 አገሮችን ሊያጠቃ እንደሚችል በማስጠንቀቅ ላይ ይገኛል።
ወረርሽኙ ለመጀመሪያ ጊዜ የተገኘው በኢቱሪ ግዛት ሲሆን፤ አካባቢው አስቀድሞም የትጥቅ ግጭቶችና ሰብዓዊ ቀውሶች የሚታዩበት ነው።
በቫይረሱ ከተያዙ ሰዎች ጋር ቀጥተኛ ወይም የቅርብ ንክኪን ማስወገድ የበሽታውን ስርጭት ለመቀነስና ወረርሽኙን ለመቆጣጠር ወሳኝ እርምጃ ነው።
እንደ ዓለም ጤና ድርጅት መረጃ ከሆነ፤ እስካሁን በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ 82 የተረጋገጡ ህመምተኞች እና ሰባት የሞቱ ሰዎች የተመዘገቡ ሲሆን፤ በተጨማሪም ወደ 7መቶ50 የሚጠጉ ኬዞች እና 1መቶ77 በኢቦላ ምክንያት ተከስተዋል ተብለዉ የተጠረጠሩ ሞቶች እንዳሉ ተገልጿል፡፡
በምስራቅ በኩል ከኮንጎ ጋር የምትዋሰነው ኡጋንዳ አምስት የኢቦላ ተጠቂዎችን አረጋግጣለች።
የአፍሪካ ህብረት የጤና ኤጀንሲ ትናንት ባወጣዉ መግለጫ፤ኢትዮጵያን፣ ኬንያን፣ ሩዋንዳንና ደቡብ ሱዳንን ጨምሮ አስር ሀገራት በኢቦላ ቫይረስ የመጠቃት ስጋት እንዳለባቸው አስጠንቅቋል።
እስከዳር ግርማ
Sponsored by
Surafel
3 months ago
በሀገር አቀፍ ደረጃ ራስን ማጥፋትን ለመግታት ያለመ የሦስት ወራት የንቅናቄ መርሃ ግብር ሊጀመር ነው
#ethiopia | በሀገራችን በተለይም በወጣቱ ማህበረሰብ ዘንድ በከፍተኛ ሁኔታ እየተስፋፋ የመጣውንና አሳሳቢ ማህበራዊ ቀውስ እየሆነ ያለውን ራስን የማጥፋት ድርጊት ለመከላከል የሚያስችል አገር አቀፍ ንቅናቄ ከሚመለከታቸው ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች ጋር በጋራ በመሆን ይፋ ሊደረግ መሆኑ ተጠቁሟል።
በሞቴ - ከመሞት መሰንበት በሚል መሪ ቃል ለሚቀጥሉት ሦስት ወራት የሚቆየው ይህ የህይወት አድን ንቅናቄ በህብረተሰቡ ውስጥ የሚገኙ ባህላዊ የመረዳዳት እሴቶችን እና የስነ-ልቦና ግንዛቤን በማሳደግ ችግሩን በዘላቂነት ለመፍታት ያለመ ነው።
የዓለም ጤና ድርጅት መረጃዎች እንደሚያሳዩት በዓለም ዙሪያ በየዓመቱ ከ720 ሺህ በላይ ሰዎች የራሳቸውን ህይወት የሚያጠፉ ሲሆን ይህም በዓለም ላይ ከሚሞቱ መቶ ሰዎች መካከል አንዱ ራሱን እንደሚያጠፋ ያመለክታል።
በተለይም እ.ኤ.አ በ2021 በተደረገ ጥናት ዕድሜያቸው ከ15 እስከ 19 ባሉ ወጣቶች ላይ ራስን ማጥፋት ዋነኛው የሞት መንስኤ ሆኖ ተመዝግቧል።
ይህ ችግር በብዛት ዝቅተኛና መካከለኛ ገቢ ባላቸው ሀገራት የሚከሰት ሲሆን በኢትዮጵያም በየዓመቱ ከ100 ሺህ ሰዎች ውስጥ 10 ያህሉ ራሳቸውን እንደሚያጠፉና ይህም ከጠቅላላው የህዝብ ቁጥር ጋር ሲሰላ በአመት ከ8 ሺህ እስከ 10 ሺህ የሚደርሱ ዜጎች በዚሁ ምክንያት ህይወታቸውን እንደሚያጡ ከቀረቡት መረጃዎች ለመረዳት ተችሏል።
የአይሰለጥንብኝም ንቅናቄ ፕሬዝደንት መጋቢ ቢንያም አዱኛ በመድረኩ ላይ እንደገለጹት ለራስ ማጥፋት ድርጊት የአእምሮ ጤና እክሎች ዋነኛ መንስኤዎች ሲሆኑ የችግሩ መነሻዎች ደግሞ የሱስ ጥገኝነት፣ የደኅረ-ጕዳት መዘዞች፣ እንዲሁም ግለሰባዊ፣ ቤተሰባዊ እና ማህበረሰባዊ ቀውሶች ናቸው።
ስትራቴጂው በዋናነት የሚያተኩረው የማህበረሰቡን ስነ-ልቦና መረዳት ላይ ሲሆን ሰዎች ችግር ሲገጥማቸው መጀመሪያ ወደ ባለሙያ ከመሄዳቸው በፊት በቤተሰብ፣ በጓደኞች እና በጎረቤቶች ዘንድ የመጀመሪያ ደረጃ ድጋፍ እንዲያገኙ ማድረግ ላይ ይሰራል ብለዋል።
ለዚህም ሲባል ስልጠናውና የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራው ከባለሙያዎች ባለፈ በየቤቱ ባሉ እናቶች፣ አባቶች፣ ወጣቶችና የመንደር መሪዎች ላይ ትኩረት በማድረግ ችግሩን በቅድሚያ ለይተው ተገቢውን እገዛ እንዲያደርጉ ያስችላቸዋል።
ከዚህ በተጨማሪም በማህበረሰቡ ውስጥ ያለውንና በሞቴ ሲባል የተጠየቁትን የመስጠትና የመረዳዳት ጥልቅ ባህላዊ እሴትን መልሶ በማንቃት ትውልድን ከአስከፊ አደጋ ለመጠበቅ ታቅዷል።
ይህንን አገር አቀፍ እንቅስቃሴ ውጤታማ ለማድረግ በየአካባቢው የሚገኙ 4,200 ማህበራትን በማንቃትና በማብቃት እያንዳንዱ ከ200 እስከ 300 የሚደርሱ አባወራዎችን ተደራሽ እንዲያደርጉ ይደረጋል።
ከዚህ ጎን ለጎን መልእክቱ ለታለመለት የህብረተሰብ ክፍል በተለይም ለወጣቱ በፍጥነት እንዲደርስ የማህበራዊ ሚዲያ እና የዋና ዋና መገናኛ ብዙሃን ስትራቴጂዎች በጥቅም ላይ የሚውሉ ሲሆን የስነ-ልቦና ምክር አገልግሎትን ተደራሽ ለማድረግም የቴክኖሎጂ እገዛ ስራ ላይ ይውላል።
ለውጡ በተከታታይ ስራ የሚመጣ መሆኑን የገለጹት አስተባባሪዎቹ የፕሮጀክቱን ስኬታማነት ለማረጋገጥ በየወሩ ጠንካራ የክትትልና የግምገማ ስልት እንደሚዘረጋና በየደረጃው ያሉ አስተባባሪዎችም ግልጽ የሪፖርት አቀራረብ እንዲኖራቸው እንደሚደረግ አስታውቀዋል።
#የአእምሮጤና #የህብረተሰብጤና #ንቅናቄ #ወጣቶች #ጤና #ኢትዮጵያ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በሀገራችን በተለይም በወጣቱ ማህበረሰብ ዘንድ በከፍተኛ ሁኔታ እየተስፋፋ የመጣውንና አሳሳቢ ማህበራዊ ቀውስ እየሆነ ያለውን ራስን የማጥፋት ድርጊት ለመከላከል የሚያስችል አገር አቀፍ ንቅናቄ ከሚመለከታቸው ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች ጋር በጋራ በመሆን ይፋ ሊደረግ መሆኑ ተጠቁሟል።
በሞቴ - ከመሞት መሰንበት በሚል መሪ ቃል ለሚቀጥሉት ሦስት ወራት የሚቆየው ይህ የህይወት አድን ንቅናቄ በህብረተሰቡ ውስጥ የሚገኙ ባህላዊ የመረዳዳት እሴቶችን እና የስነ-ልቦና ግንዛቤን በማሳደግ ችግሩን በዘላቂነት ለመፍታት ያለመ ነው።
የዓለም ጤና ድርጅት መረጃዎች እንደሚያሳዩት በዓለም ዙሪያ በየዓመቱ ከ720 ሺህ በላይ ሰዎች የራሳቸውን ህይወት የሚያጠፉ ሲሆን ይህም በዓለም ላይ ከሚሞቱ መቶ ሰዎች መካከል አንዱ ራሱን እንደሚያጠፋ ያመለክታል።
በተለይም እ.ኤ.አ በ2021 በተደረገ ጥናት ዕድሜያቸው ከ15 እስከ 19 ባሉ ወጣቶች ላይ ራስን ማጥፋት ዋነኛው የሞት መንስኤ ሆኖ ተመዝግቧል።
ይህ ችግር በብዛት ዝቅተኛና መካከለኛ ገቢ ባላቸው ሀገራት የሚከሰት ሲሆን በኢትዮጵያም በየዓመቱ ከ100 ሺህ ሰዎች ውስጥ 10 ያህሉ ራሳቸውን እንደሚያጠፉና ይህም ከጠቅላላው የህዝብ ቁጥር ጋር ሲሰላ በአመት ከ8 ሺህ እስከ 10 ሺህ የሚደርሱ ዜጎች በዚሁ ምክንያት ህይወታቸውን እንደሚያጡ ከቀረቡት መረጃዎች ለመረዳት ተችሏል።
የአይሰለጥንብኝም ንቅናቄ ፕሬዝደንት መጋቢ ቢንያም አዱኛ በመድረኩ ላይ እንደገለጹት ለራስ ማጥፋት ድርጊት የአእምሮ ጤና እክሎች ዋነኛ መንስኤዎች ሲሆኑ የችግሩ መነሻዎች ደግሞ የሱስ ጥገኝነት፣ የደኅረ-ጕዳት መዘዞች፣ እንዲሁም ግለሰባዊ፣ ቤተሰባዊ እና ማህበረሰባዊ ቀውሶች ናቸው።
ስትራቴጂው በዋናነት የሚያተኩረው የማህበረሰቡን ስነ-ልቦና መረዳት ላይ ሲሆን ሰዎች ችግር ሲገጥማቸው መጀመሪያ ወደ ባለሙያ ከመሄዳቸው በፊት በቤተሰብ፣ በጓደኞች እና በጎረቤቶች ዘንድ የመጀመሪያ ደረጃ ድጋፍ እንዲያገኙ ማድረግ ላይ ይሰራል ብለዋል።
ለዚህም ሲባል ስልጠናውና የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራው ከባለሙያዎች ባለፈ በየቤቱ ባሉ እናቶች፣ አባቶች፣ ወጣቶችና የመንደር መሪዎች ላይ ትኩረት በማድረግ ችግሩን በቅድሚያ ለይተው ተገቢውን እገዛ እንዲያደርጉ ያስችላቸዋል።
ከዚህ በተጨማሪም በማህበረሰቡ ውስጥ ያለውንና በሞቴ ሲባል የተጠየቁትን የመስጠትና የመረዳዳት ጥልቅ ባህላዊ እሴትን መልሶ በማንቃት ትውልድን ከአስከፊ አደጋ ለመጠበቅ ታቅዷል።
ይህንን አገር አቀፍ እንቅስቃሴ ውጤታማ ለማድረግ በየአካባቢው የሚገኙ 4,200 ማህበራትን በማንቃትና በማብቃት እያንዳንዱ ከ200 እስከ 300 የሚደርሱ አባወራዎችን ተደራሽ እንዲያደርጉ ይደረጋል።
ከዚህ ጎን ለጎን መልእክቱ ለታለመለት የህብረተሰብ ክፍል በተለይም ለወጣቱ በፍጥነት እንዲደርስ የማህበራዊ ሚዲያ እና የዋና ዋና መገናኛ ብዙሃን ስትራቴጂዎች በጥቅም ላይ የሚውሉ ሲሆን የስነ-ልቦና ምክር አገልግሎትን ተደራሽ ለማድረግም የቴክኖሎጂ እገዛ ስራ ላይ ይውላል።
ለውጡ በተከታታይ ስራ የሚመጣ መሆኑን የገለጹት አስተባባሪዎቹ የፕሮጀክቱን ስኬታማነት ለማረጋገጥ በየወሩ ጠንካራ የክትትልና የግምገማ ስልት እንደሚዘረጋና በየደረጃው ያሉ አስተባባሪዎችም ግልጽ የሪፖርት አቀራረብ እንዲኖራቸው እንደሚደረግ አስታውቀዋል።
#የአእምሮጤና #የህብረተሰብጤና #ንቅናቄ #ወጣቶች #ጤና #ኢትዮጵያ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
3 months ago
"የኢቦላ ቫይረስ በፍጥነት እየተስፋፋ ነው" - WHO
የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) የኢቦላ ቫይረስ አደጋ "አደገኛ ነው" አለ። ድርጅቱ ወረርሽኙ በዲሞክራቲክ ኮንጎ በፍጥነት እየተስፋፋ እንደሚገኝ ገልጿል።
የድርጅቱ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴዎድሮስ አድሃኖም "በሀገር አቀፍ፣ ቀጠናዊና ዓለማቀፍ ደረጃ ሊኖረው የሚችለውን ተፅዕኖ እየገመገምን ነው" ሲሉ ለጋዜጠኞች ተናግረዋል።
ዋና ዳይሬክተሩ፣ "ኮንጎ ውስጥ እስካሁን 177 ሰዎች ህይወታቸው አልፏል፣ 750 በሻይረሱ ተይዘዋል" ብለዋል።
አክለው፣ "በኡጋንዳ የተመዘገበ ሞትም ሆነ ተጠርጣሪ የለም" ሲሉ ተናግረዋል።
እንዲሁም፣ በዓለም ጤና ድርጅት የድንገተኛ ጤና ስጋት ምላሽ ዳይሬክተር አብዱረህማን መሐመድ፣ "የኢቦላ ቫይረስ በፍጥነት እየተስፋፋ ነው" ብለዋል።
"ወረርሽኙን ለመከላከል የሚያገለግል እውቅና የተሰጠው ክትባት የለም" ሲሉም ገልጸዋል። #france24
seledadotio
seledadotio
የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) የኢቦላ ቫይረስ አደጋ "አደገኛ ነው" አለ። ድርጅቱ ወረርሽኙ በዲሞክራቲክ ኮንጎ በፍጥነት እየተስፋፋ እንደሚገኝ ገልጿል።
የድርጅቱ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴዎድሮስ አድሃኖም "በሀገር አቀፍ፣ ቀጠናዊና ዓለማቀፍ ደረጃ ሊኖረው የሚችለውን ተፅዕኖ እየገመገምን ነው" ሲሉ ለጋዜጠኞች ተናግረዋል።
ዋና ዳይሬክተሩ፣ "ኮንጎ ውስጥ እስካሁን 177 ሰዎች ህይወታቸው አልፏል፣ 750 በሻይረሱ ተይዘዋል" ብለዋል።
አክለው፣ "በኡጋንዳ የተመዘገበ ሞትም ሆነ ተጠርጣሪ የለም" ሲሉ ተናግረዋል።
እንዲሁም፣ በዓለም ጤና ድርጅት የድንገተኛ ጤና ስጋት ምላሽ ዳይሬክተር አብዱረህማን መሐመድ፣ "የኢቦላ ቫይረስ በፍጥነት እየተስፋፋ ነው" ብለዋል።
"ወረርሽኙን ለመከላከል የሚያገለግል እውቅና የተሰጠው ክትባት የለም" ሲሉም ገልጸዋል። #france24
seledadotio
seledadotio
3 months ago
ኢትዮጵያ እንደ ዓለም ጤና ጉባኤ ያሉ አለም አቀፍ መድረኮችን በመጠቀም የጤና ዲፕሎማሲን በማጠናከር ላይ ትገኛለች - የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ
___
#ethiopia | በጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ የተመራዉ የኢትዮጵያ ልዑክ ቡድን በ79 ነኛዉ የዓለም ጤና ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ ስዊዘርላንድ ጄኔቫ ገብቷል።
ዶ/ር መቅደስ ለልዑካን ቡድኑ ኦሪየንቴሽን በሰጡት መድረክ እንደገለጹት ኢትዮጵያ በተለይም እንደ የዓለም ጤና ጉባኤ ያሉ አለም አቀፍ መድረኮችን በመጠቀም የጤና ዲፕሎማሲን በማጠናከር ላይ ትገኛለች ብለዋል።
ኢትዮጵያ የዓለም ጤና ድርጅት አባል ሀገር እንደመሆኗ በጉባኤዉ በሚወሰኑ ዉሳኔዎችና ቀጣይ ስራዎች የራሷን ድርሻ እንደምትወጣ ዶ/ር መቅደስ ተናግረዋል።
ወቅታዊ የኢቦላና ሀንታ ቫይረስ ሁኔታን ጨምሮ ሌሎች የዓለማችን ስጋት የሆኑ ወርሽኞችን መከላከልና መቆጣጠር በዋናነት በጉባኤዉ ቀርበዉ ዉይይት እንደሚደረግበት ይጠበቃል።
ከጉኤዉ ቀደም ብለዉ የዎክ ዘ ቶክ (Walk the Talk) ፕሮግራም የተካሄደ ሲሆን 79 ነኛው የዓለም ጤና ጉባኤ ከግንቦት 10-15 /2018 ዓ.ም በስዊዘርላድ ጄኔቫ እንደሚካሄድ ከወጣዉ ፕሮግራም ማወቅ ተችሏል።
(ጤና ሚ/ር)
___
#ethiopia | በጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ የተመራዉ የኢትዮጵያ ልዑክ ቡድን በ79 ነኛዉ የዓለም ጤና ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ ስዊዘርላንድ ጄኔቫ ገብቷል።
ዶ/ር መቅደስ ለልዑካን ቡድኑ ኦሪየንቴሽን በሰጡት መድረክ እንደገለጹት ኢትዮጵያ በተለይም እንደ የዓለም ጤና ጉባኤ ያሉ አለም አቀፍ መድረኮችን በመጠቀም የጤና ዲፕሎማሲን በማጠናከር ላይ ትገኛለች ብለዋል።
ኢትዮጵያ የዓለም ጤና ድርጅት አባል ሀገር እንደመሆኗ በጉባኤዉ በሚወሰኑ ዉሳኔዎችና ቀጣይ ስራዎች የራሷን ድርሻ እንደምትወጣ ዶ/ር መቅደስ ተናግረዋል።
ወቅታዊ የኢቦላና ሀንታ ቫይረስ ሁኔታን ጨምሮ ሌሎች የዓለማችን ስጋት የሆኑ ወርሽኞችን መከላከልና መቆጣጠር በዋናነት በጉባኤዉ ቀርበዉ ዉይይት እንደሚደረግበት ይጠበቃል።
ከጉኤዉ ቀደም ብለዉ የዎክ ዘ ቶክ (Walk the Talk) ፕሮግራም የተካሄደ ሲሆን 79 ነኛው የዓለም ጤና ጉባኤ ከግንቦት 10-15 /2018 ዓ.ም በስዊዘርላድ ጄኔቫ እንደሚካሄድ ከወጣዉ ፕሮግራም ማወቅ ተችሏል።
(ጤና ሚ/ር)
3 months ago
ኢትዮጵያ እንደ ዓለም ጤና ጉባኤ ያሉ አለም አቀፍ መድረኮችን በመጠቀም የጤና ዲፕሎማሲን በማጠናከር ላይ ትገኛለች - የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ
በጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ የተመራዉ የኢትዮጵያ ልዑክ ቡድን በ79 ነኛዉ የዓለም ጤና ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ ስዊዘርላንድ ጄኔቫ ገብቷል።
ዶ/ር መቅደስ ለልዑካን ቡድኑ ኦሪየንቴሽን በሰጡት መድረክ እንደገለጹት ኢትዮጵያ በተለይም እንደ የዓለም ጤና ጉባኤ ያሉ አለም አቀፍ መድረኮችን በመጠቀም የጤና ዲፕሎማሲን በማጠናከር ላይ ትገኛለች ብለዋል።
ኢትዮጵያ የዓለም ጤና ድርጅት አባል ሀገር እንደመሆኗ በጉባኤዉ በሚወሰኑ ዉሳኔዎችና ቀጣይ ስራዎች የራሷን ድርሻ እንደምትወጣ ዶ/ር መቅደስ ተናግረዋል።
ወቅታዊ የኢቦላና ሀንታ ቫይረስ ሁኔታን ጨምሮ ሌሎች የዓለማችን ስጋት የሆኑ ወርሽኞችን መከላከልና መቆጣጠር በዋናነት በጉባኤዉ ቀርበዉ ዉይይት እንደሚደረግበት ይጠበቃል።
ከጉኤዉ ቀደም ብለዉ የዎክ ዘ ቶክ (Walk the Talk) ፕሮግራም የተካሄደ ሲሆን 79 ነኛው የዓለም ጤና ጉባኤ ከግንቦት 10-15 /2018 ዓ.ም በስዊዘርላድ ጄኔቫ እንደሚካሄድ ከወጣዉ ፕሮግራም ማወቅ ተችሏል።
በጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ የተመራዉ የኢትዮጵያ ልዑክ ቡድን በ79 ነኛዉ የዓለም ጤና ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ ስዊዘርላንድ ጄኔቫ ገብቷል።
ዶ/ር መቅደስ ለልዑካን ቡድኑ ኦሪየንቴሽን በሰጡት መድረክ እንደገለጹት ኢትዮጵያ በተለይም እንደ የዓለም ጤና ጉባኤ ያሉ አለም አቀፍ መድረኮችን በመጠቀም የጤና ዲፕሎማሲን በማጠናከር ላይ ትገኛለች ብለዋል።
ኢትዮጵያ የዓለም ጤና ድርጅት አባል ሀገር እንደመሆኗ በጉባኤዉ በሚወሰኑ ዉሳኔዎችና ቀጣይ ስራዎች የራሷን ድርሻ እንደምትወጣ ዶ/ር መቅደስ ተናግረዋል።
ወቅታዊ የኢቦላና ሀንታ ቫይረስ ሁኔታን ጨምሮ ሌሎች የዓለማችን ስጋት የሆኑ ወርሽኞችን መከላከልና መቆጣጠር በዋናነት በጉባኤዉ ቀርበዉ ዉይይት እንደሚደረግበት ይጠበቃል።
ከጉኤዉ ቀደም ብለዉ የዎክ ዘ ቶክ (Walk the Talk) ፕሮግራም የተካሄደ ሲሆን 79 ነኛው የዓለም ጤና ጉባኤ ከግንቦት 10-15 /2018 ዓ.ም በስዊዘርላድ ጄኔቫ እንደሚካሄድ ከወጣዉ ፕሮግራም ማወቅ ተችሏል።
3 months ago
ኢትዮጵያ እንደ ዓለም ጤና ጉባኤ ያሉ አለም አቀፍ መድረኮችን በመጠቀም የጤና ዲፕሎማሲን በማጠናከር ላይ ትገኛለች - የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ
በጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ የተመራዉ የኢትዮጵያ ልዑክ ቡድን በ79 ነኛዉ የዓለም ጤና ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ ስዊዘርላንድ ጄኔቫ ገብቷል።
ዶ/ር መቅደስ ለልዑካን ቡድኑ ኦሪየንቴሽን በሰጡት መድረክ እንደገለጹት ኢትዮጵያ በተለይም እንደ የዓለም ጤና ጉባኤ ያሉ አለም አቀፍ መድረኮችን በመጠቀም የጤና ዲፕሎማሲን በማጠናከር ላይ ትገኛለች ብለዋል።
ኢትዮጵያ የዓለም ጤና ድርጅት አባል ሀገር እንደመሆኗ በጉባኤዉ በሚወሰኑ ዉሳኔዎችና ቀጣይ ስራዎች የራሷን ድርሻ እንደምትወጣ ዶ/ር መቅደስ ተናግረዋል።
ወቅታዊ የኢቦላና ሀንታ ቫይረስ ሁኔታን ጨምሮ ሌሎች የዓለማችን ስጋት የሆኑ ወርሽኞችን መከላከልና መቆጣጠር በዋናነት በጉባኤዉ ቀርበዉ ዉይይት እንደሚደረግበት ይጠበቃል።
ከጉኤዉ ቀደም ብለዉ የዎክ ዘ ቶክ (Walk the Talk) ፕሮግራም የተካሄደ ሲሆን 79 ነኛው የዓለም ጤና ጉባኤ ከግንቦት 10-15 /2018 ዓ.ም በስዊዘርላድ ጄኔቫ እንደሚካሄድ ከወጣዉ ፕሮግራም ማወቅ ተችሏል።
"Ethiopia is strengthening health diplomacy by using international forums such as the World Health Assembly" - Health Minister Dr. Mekdes Daba
____________
The Ethiopian delegation led by Health Minister Dr. Mekdes Daba has arrived in Geneva, Switzerland to participate in the 79th World Health Assembly.
Dr. Mekdes, during the orientation forum she gave to the delegation, stated that Ethiopia is strengthening health diplomacy particularly by using international forums such as the World Health Assembly.
Dr. Mekdes said that as Ethiopia is a member state of the World Health Organization, it will play its own role in the decisions and future works to be decided at the assembly.
Preventing and controlling other world-threatening pandemics, including the current Ebola and Hanta virus situation, is mainly expected to be presented and discussed at the assembly.
Prior to the assembly, the Walk the Talk program was held, and it was possible to know from the released program that the 79th World Health Assembly will be held from May 18-23 / 2026 in Geneva, Switzerland.
በጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ የተመራዉ የኢትዮጵያ ልዑክ ቡድን በ79 ነኛዉ የዓለም ጤና ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ ስዊዘርላንድ ጄኔቫ ገብቷል።
ዶ/ር መቅደስ ለልዑካን ቡድኑ ኦሪየንቴሽን በሰጡት መድረክ እንደገለጹት ኢትዮጵያ በተለይም እንደ የዓለም ጤና ጉባኤ ያሉ አለም አቀፍ መድረኮችን በመጠቀም የጤና ዲፕሎማሲን በማጠናከር ላይ ትገኛለች ብለዋል።
ኢትዮጵያ የዓለም ጤና ድርጅት አባል ሀገር እንደመሆኗ በጉባኤዉ በሚወሰኑ ዉሳኔዎችና ቀጣይ ስራዎች የራሷን ድርሻ እንደምትወጣ ዶ/ር መቅደስ ተናግረዋል።
ወቅታዊ የኢቦላና ሀንታ ቫይረስ ሁኔታን ጨምሮ ሌሎች የዓለማችን ስጋት የሆኑ ወርሽኞችን መከላከልና መቆጣጠር በዋናነት በጉባኤዉ ቀርበዉ ዉይይት እንደሚደረግበት ይጠበቃል።
ከጉኤዉ ቀደም ብለዉ የዎክ ዘ ቶክ (Walk the Talk) ፕሮግራም የተካሄደ ሲሆን 79 ነኛው የዓለም ጤና ጉባኤ ከግንቦት 10-15 /2018 ዓ.ም በስዊዘርላድ ጄኔቫ እንደሚካሄድ ከወጣዉ ፕሮግራም ማወቅ ተችሏል።
"Ethiopia is strengthening health diplomacy by using international forums such as the World Health Assembly" - Health Minister Dr. Mekdes Daba
____________
The Ethiopian delegation led by Health Minister Dr. Mekdes Daba has arrived in Geneva, Switzerland to participate in the 79th World Health Assembly.
Dr. Mekdes, during the orientation forum she gave to the delegation, stated that Ethiopia is strengthening health diplomacy particularly by using international forums such as the World Health Assembly.
Dr. Mekdes said that as Ethiopia is a member state of the World Health Organization, it will play its own role in the decisions and future works to be decided at the assembly.
Preventing and controlling other world-threatening pandemics, including the current Ebola and Hanta virus situation, is mainly expected to be presented and discussed at the assembly.
Prior to the assembly, the Walk the Talk program was held, and it was possible to know from the released program that the 79th World Health Assembly will be held from May 18-23 / 2026 in Geneva, Switzerland.
Sponsored by
Surafel
Comments