51 mins. ago
በምርጫው ላይ የቀረቡ ቅሬታዎችን ለመመርመር ገለልተኛ የሕግ ባለሙያዎች ቡድን አደራጅቼ ማጣራት እያከናወንኩ ነው - ምርጫ ቦርድ
ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የቅሬታ ማቅረቢያው ጊዜ ነገ ቅዳሜ እንደሚያበቃ በማሳሰብ፣ ፖለቲካ ፓርቲዎች ሙሉ መረጃ የያዙ አቤቱታዎችን በአስቸኳይ እንዲያስገቡ በጥብቅ አሳሰበ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም የተከናወነውን 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ የድምፅ አሰጣጥ ሂደት ተከትሎ፣ በሂደቱ ላይ ቅሬታና አቤቱታ ያላቸው የፖለቲካ ፓርቲዎች እስከ ነገ ቅዳሜ ግንቦት 29 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የተሟላ ማስረጃ የያዘ አጠቃላይ አቤቱታቸውን እንዲያስገቡ በጥብቅ አሳሰበ።
ቦርዱ ዛሬ ባወጣው አስቸኳይ ማስታወቂያ እስካሁን የቀረቡ የተወሰኑ አቤቱታዎች የተቆራረጡና ሙሉ መረጃ የሌላቸው መሆኑ በገለልተኛ የሕግ ባለሙያዎች እየተከናወነ ባለው የምርመራ ሂደት ላይ ተፅዕኖ ማሳደሩን አስታውቋል።
ምርጫ ቦርድ በድምፅ መስጫው ዕለት የፖለቲካ ፓርቲዎች አቤቱታ ዴስክ በማቋቋም እንዲሁም «የምርጫ ቅድመ ማስጠንቀቂያ ጥቆማ ማድረጊያና ምላሽ መስጫ ሥርዓት» አማካኝነት በስልክ፣ በአጭር ጽሑፍና በደብዳቤ የቀረቡለትን ዕለታዊ ችግሮች ሲፈታ መቆየቱን ገልጿል።
በአሁኑ ወቅትም ከተለያዩ አካላት የቀረቡ ቅሬታዎችን ለመመርመር ገለልተኛ የሕግ ባለሙያዎች ቡድን አደራጅቶ ማጣራት እያከናወነ ይገኛል።
ይሁን እንጂ ቀደም ሲል ለፓርቲዎች ቅሬታ አቀራረብን በተመለከተ ግንዛቤ ተሰጥቶ የነበረ ቢሆንም፣ እስካሁን የቀረቡት አቤቱታዎች የተሟላ መረጃ ያላካተቱ መሆናቸውን ቦርዱ ጠቅሷል። ከተረቀቁት ቅሬታዎች መካከል አንዳንዶቹ በምርጫ ክልል ደረጃ መታየት ያለባቸው ሲሆኑ ሌሎቹ ደግሞ በቦርዱ በቀጥታ በምርመራ የሚታዩ መሆናቸውን ለይቷል።
ለፓርቲዎች የቀረበ ጥብቅ ማሳሰቢያ እና መሟላት ያለባቸው መሥፈርቶች
የአቤቱታ ማቅረቢያው ጊዜ ነገ ቅዳሜ ግንቦት 29 ቀን 2018 ዓ.ም የሚያበቃ በመሆኑ፣ በድምፅ አሰጣጥ፣ በቆጠራና ውጤት አገላለጽ ላይ ቅሬታ ያላቸው ተወዳዳሪ ፓርቲዎች ያሏቸውን አቤቱታዎች በአንድ አጠቃልለው፣ የሚከተሉትን 16 መዋቅራዊ ፍሬ ነገሮች አሟልተው ማቅረብ እንዳለባቸው ቦርዱ በጥብቅ አሳስቧል፦
1. መሠረታዊ መረጃዎች እና የአቅራቢው ማንነት
* ቦርዱ ባፀደቀው ስም ብቻ የተጻፈ የምርጫ ክልል እና የምርጫ ጣቢያዎች ስም ዝርዝር (ከ20 በላይ ከሆኑ በተለየ ወረቀት መያያዝ አለበት)።
* አቤቱታው የቀረበበት የምክክር ቤት ዓይነት (ለክልል ምክር ቤት፣ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ወይም ለሁለቱም)።
* የአቤት ባዩ ወኪል ሙሉ ስም፣ ኃላፊነት እና ስልክ ቁጥር እንዲሁም አቤቱታው ለመጀመሪያ ጊዜ የቀረበበት ቀን።
2. ከድምፅ አሰጣጥ፣ ቆጠራ እና ውጤት አገላለጽ ጋር የተያያዙ ጥሰቶች
በመራጮች ላይ የተደረጉ ግፊቶች፣ የሚስጥራዊነት መጓደል፣ መደለያዎች፣ ጣቢያው ሕገ-ወጥ በሆኑ ሰዎች መያዙ ወይም ታዛቢዎችና የዕጩ ወኪሎች እንዳይታዘቡ መከልከላቸው።
ውድቅ የሆኑ ወረቀቶች መቆጠር፣ የውጤት ማዳመር ሥርዓት መዛባት፣ የተሰበሩ/የተቀደዱ የባላቶ ሳጥኖች፣ ከተላከው በላይ የድምፅ ወረቀቶች መገኘት፣ ቆጠራው በቂ ብርሃን በሌለበት ወይም ከተፈቀደው ውጭ መከናወኑ።
የውጤት መግለጫ ቅጾች በአግባቡ አለመሞላት፣ ውጤት ማዘግየት እና የምርጫ ጣቢያ ኃላፊዎች የውጤት መተማመኛ ለወኪሎች ለመስጠት ፈቃደኛ አለመሆን።
3. የማስፈራራት ድርጊቶች እና ማረጋገጫዎች
* ሕገ-ወጥ እስራት፣ ዛቻና ማስፈራራት እንዲሁም የታጠቀ ኃይል ከመደበኛው መጠን በላይ በጣቢያው አካባቢ መሰማራቱ።
* በጥሰቱ የተሳተፉ ግለሰቦች ስም ዝርዝር ከነኃላፊነታቸው።
* የቀረቡ የሰነድ፣ የኦዲዮ፣ የፎቶግራፍ፣ የቪዲዮ ወይም የሰው ምስክሮች (ስም፣ አድራሻና ስልክ ቁጥር) ዝርዝር።
* ለታችኛው መዋቅር ቀርቦ የተሰጠ ውሳኔ ካለ መጥቀስ።
4. የሚጠየቀው የዳኝነት ዓይነት
ቅሬታ አቅራቢው ከቦርዱ የሚፈልገው ውሳኔ በግልጽ መቀመጥ እንዳለበት የተገለጸ ሲሆን፣ ይህም ውጤት እንዳይገለጽ እንዲታገድ፣ ድጋሚ ቆጠራ እና ውጤት ማስተካከል፣ ውጤት መሠረዝ እና ድጋሚ ምርጫ መካሄድ፣ ወይም በጥሰት ፈጻሚዎች ላይ አስተዳደራዊ ዕርምጃ እንዲወሰድ የሚሉትን ያካትታል።
ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በማጠቃለያው የሚቀርቡት አቤቱታዎች በሙሉ በእውነት የቀረቡ ስለመሆናቸው ማረጋገጫ ፊርማ፣ የተጻፈበት ቀን እና የፓርቲው ይፋዊ ማኅተም ሊያርፍባቸው እንደሚገባ በጥብቅ አሳስቧል።
ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የቅሬታ ማቅረቢያው ጊዜ ነገ ቅዳሜ እንደሚያበቃ በማሳሰብ፣ ፖለቲካ ፓርቲዎች ሙሉ መረጃ የያዙ አቤቱታዎችን በአስቸኳይ እንዲያስገቡ በጥብቅ አሳሰበ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም የተከናወነውን 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ የድምፅ አሰጣጥ ሂደት ተከትሎ፣ በሂደቱ ላይ ቅሬታና አቤቱታ ያላቸው የፖለቲካ ፓርቲዎች እስከ ነገ ቅዳሜ ግንቦት 29 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የተሟላ ማስረጃ የያዘ አጠቃላይ አቤቱታቸውን እንዲያስገቡ በጥብቅ አሳሰበ።
ቦርዱ ዛሬ ባወጣው አስቸኳይ ማስታወቂያ እስካሁን የቀረቡ የተወሰኑ አቤቱታዎች የተቆራረጡና ሙሉ መረጃ የሌላቸው መሆኑ በገለልተኛ የሕግ ባለሙያዎች እየተከናወነ ባለው የምርመራ ሂደት ላይ ተፅዕኖ ማሳደሩን አስታውቋል።
ምርጫ ቦርድ በድምፅ መስጫው ዕለት የፖለቲካ ፓርቲዎች አቤቱታ ዴስክ በማቋቋም እንዲሁም «የምርጫ ቅድመ ማስጠንቀቂያ ጥቆማ ማድረጊያና ምላሽ መስጫ ሥርዓት» አማካኝነት በስልክ፣ በአጭር ጽሑፍና በደብዳቤ የቀረቡለትን ዕለታዊ ችግሮች ሲፈታ መቆየቱን ገልጿል።
በአሁኑ ወቅትም ከተለያዩ አካላት የቀረቡ ቅሬታዎችን ለመመርመር ገለልተኛ የሕግ ባለሙያዎች ቡድን አደራጅቶ ማጣራት እያከናወነ ይገኛል።
ይሁን እንጂ ቀደም ሲል ለፓርቲዎች ቅሬታ አቀራረብን በተመለከተ ግንዛቤ ተሰጥቶ የነበረ ቢሆንም፣ እስካሁን የቀረቡት አቤቱታዎች የተሟላ መረጃ ያላካተቱ መሆናቸውን ቦርዱ ጠቅሷል። ከተረቀቁት ቅሬታዎች መካከል አንዳንዶቹ በምርጫ ክልል ደረጃ መታየት ያለባቸው ሲሆኑ ሌሎቹ ደግሞ በቦርዱ በቀጥታ በምርመራ የሚታዩ መሆናቸውን ለይቷል።
ለፓርቲዎች የቀረበ ጥብቅ ማሳሰቢያ እና መሟላት ያለባቸው መሥፈርቶች
የአቤቱታ ማቅረቢያው ጊዜ ነገ ቅዳሜ ግንቦት 29 ቀን 2018 ዓ.ም የሚያበቃ በመሆኑ፣ በድምፅ አሰጣጥ፣ በቆጠራና ውጤት አገላለጽ ላይ ቅሬታ ያላቸው ተወዳዳሪ ፓርቲዎች ያሏቸውን አቤቱታዎች በአንድ አጠቃልለው፣ የሚከተሉትን 16 መዋቅራዊ ፍሬ ነገሮች አሟልተው ማቅረብ እንዳለባቸው ቦርዱ በጥብቅ አሳስቧል፦
1. መሠረታዊ መረጃዎች እና የአቅራቢው ማንነት
* ቦርዱ ባፀደቀው ስም ብቻ የተጻፈ የምርጫ ክልል እና የምርጫ ጣቢያዎች ስም ዝርዝር (ከ20 በላይ ከሆኑ በተለየ ወረቀት መያያዝ አለበት)።
* አቤቱታው የቀረበበት የምክክር ቤት ዓይነት (ለክልል ምክር ቤት፣ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ወይም ለሁለቱም)።
* የአቤት ባዩ ወኪል ሙሉ ስም፣ ኃላፊነት እና ስልክ ቁጥር እንዲሁም አቤቱታው ለመጀመሪያ ጊዜ የቀረበበት ቀን።
2. ከድምፅ አሰጣጥ፣ ቆጠራ እና ውጤት አገላለጽ ጋር የተያያዙ ጥሰቶች
በመራጮች ላይ የተደረጉ ግፊቶች፣ የሚስጥራዊነት መጓደል፣ መደለያዎች፣ ጣቢያው ሕገ-ወጥ በሆኑ ሰዎች መያዙ ወይም ታዛቢዎችና የዕጩ ወኪሎች እንዳይታዘቡ መከልከላቸው።
ውድቅ የሆኑ ወረቀቶች መቆጠር፣ የውጤት ማዳመር ሥርዓት መዛባት፣ የተሰበሩ/የተቀደዱ የባላቶ ሳጥኖች፣ ከተላከው በላይ የድምፅ ወረቀቶች መገኘት፣ ቆጠራው በቂ ብርሃን በሌለበት ወይም ከተፈቀደው ውጭ መከናወኑ።
የውጤት መግለጫ ቅጾች በአግባቡ አለመሞላት፣ ውጤት ማዘግየት እና የምርጫ ጣቢያ ኃላፊዎች የውጤት መተማመኛ ለወኪሎች ለመስጠት ፈቃደኛ አለመሆን።
3. የማስፈራራት ድርጊቶች እና ማረጋገጫዎች
* ሕገ-ወጥ እስራት፣ ዛቻና ማስፈራራት እንዲሁም የታጠቀ ኃይል ከመደበኛው መጠን በላይ በጣቢያው አካባቢ መሰማራቱ።
* በጥሰቱ የተሳተፉ ግለሰቦች ስም ዝርዝር ከነኃላፊነታቸው።
* የቀረቡ የሰነድ፣ የኦዲዮ፣ የፎቶግራፍ፣ የቪዲዮ ወይም የሰው ምስክሮች (ስም፣ አድራሻና ስልክ ቁጥር) ዝርዝር።
* ለታችኛው መዋቅር ቀርቦ የተሰጠ ውሳኔ ካለ መጥቀስ።
4. የሚጠየቀው የዳኝነት ዓይነት
ቅሬታ አቅራቢው ከቦርዱ የሚፈልገው ውሳኔ በግልጽ መቀመጥ እንዳለበት የተገለጸ ሲሆን፣ ይህም ውጤት እንዳይገለጽ እንዲታገድ፣ ድጋሚ ቆጠራ እና ውጤት ማስተካከል፣ ውጤት መሠረዝ እና ድጋሚ ምርጫ መካሄድ፣ ወይም በጥሰት ፈጻሚዎች ላይ አስተዳደራዊ ዕርምጃ እንዲወሰድ የሚሉትን ያካትታል።
ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በማጠቃለያው የሚቀርቡት አቤቱታዎች በሙሉ በእውነት የቀረቡ ስለመሆናቸው ማረጋገጫ ፊርማ፣ የተጻፈበት ቀን እና የፓርቲው ይፋዊ ማኅተም ሊያርፍባቸው እንደሚገባ በጥብቅ አሳስቧል።
1 hr. ago
ጽንፈኝነት በኢትዮጵያ ምድር ፈጽሞ ቦታ የለውም!
የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ
የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት
Federal Democratic Republic of Ethiopia
OFFICE OF THE PRIME MINISTER
ጋዜጣዊ መግለጫ
ግንቦት 28 ቀን 2018 ዓ.ም
አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ
ወቅታዊ ጉዳዮችን አስመልክቶ የተሰጠ መግለጫ
#ethiopia | ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም. ማለዳ ላይ፤ የመጀመሪያው የወገግታ ጭላንጭል በከፍታማዎቹ የኢትዮጵያ ተራሮች ላይ ፈንጥቆ ጨለማውን ሳይቀድ በፊት ኢትዮጵያውያን ረጃጅም ሰልፍ ተሰልፈዋል። በጅማ፣ በድሬዳዋ፣ በሐዋሳ፣ በባሕር ዳር እንዲሁም ስማቸው በዓለም አቀፍ የዜና ጋዜጣዎች ላይ ፈጽሞ ሊወጣ በማይችሉ ከተሞችና መንደሮች ውስጥ ያሉ ወንዶችና ሴቶች፤ ወሳኝ ተግባር ለመፈጸም በሰልፍ ቆሙ። ድምፅ ሰጡ! ይህንን ታሪካዊ ኃላፊነት ለመወጣት ከሃምሳ አራት ሚልዮን በላይ የሚሆኑ ዜጎች ተመዝግበው ነበር። ይህ ቁጥር ከአንዳንድ ሀገሮች አጠቃላይ ሕዝብ ቁጥር በላይ ነው። ይህ ምርጫ እውነተኛ ስለመሆኑ ጥያቄ ለሚያነሣ ለማንኛውም አካል ግልጽ እና የማያሻማ ምላሽ ሰጥቷል!
የኢትዮጵያ ሕዝብ ፍላጎት
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ከ52,000 ምርጫ ጣቢያዎች መካከል ከ50,188 በላይ የሚሆኑት በሰዓቱ ተከፍተው ቀኑን ሙሉ መራጮችን ሲያስተናግዱ እንደነበር አረጋግጧል። ከ42 የፖለቲካ ፓርቲዎች የተወጣጡ ከ10,438 በላይ ዕጩዎች እና 80 የግል እጩዎች በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና የክልል ምክር ቤት ወንበሮችን ለማሸነፍ ተወዳድረዋል። ይህ በማንኛውም ሊለካ በሚችል መሥፈርት በኢትዮጵያ ታሪክ ትልቁ እና በውሳኔ አሰጣጥም ሆነ በአስተዳደራዊ ረገድ እጅግ በረቀቀ ሁኔታ ተግባራዊ የተደረገ ዴሞክራሲያዊ ተሳትፎ የታየበት ኩነት ነበር።
የቀድሞው የኬንያ ፕሬዚዳንት ክቡር ኡሁሩ ኬንያታ የሚመሩትና ከ37 የአፍሪካ ሀገሮች የተወጣጡ 83 ታዛቢዎችን ያቀፈው የአፍሪካ ኅብረት የምርጫ ታዛቢ ቡድን ምርጫውን “ዲሞክራሲያዊ አስተዳደርን በሰፊው በሚደግፍ ሕጋዊና ተቋማዊ ማዕቀፍ ውስጥ የተካሄደ” ሲል ገምግሞታል።
በቀድሞዋ የኡጋንዳ ምክትል ፕሬዚዳንት ክቡር ዶክተር ስፔሲዮዛ ዋንዲራ ካዚብዌ የሚመራው የኢጋድ የምርጫ ታዛቢ ቡድን ባወጣው የመጀመሪያ ደረጃ ሪፖርት፤ በታዘቡባቸው ጣቢያዎች ሁሉ የምርጫ ሳጥኖች በትክክል የታሸጉ መሆናቸውን፣ የፓርቲ ወኪሎች በሂደቱ በሙሉ መገኘታቸውን እንዲሁም ምርጫው አስደናቂ ተቋማዊ፣ አስተዳደራዊና የቴክኖሎጂ ዕድገትን ያሳየ መሆናቸውን አረጋግጧል። የኢጋድ የምርጫ ታዛቢ ልዑክ ይህንን ምርጫ “የበርካታ አዳዲስ ምዕራፎች ምርጫ” ሲል ሰይሞታል።
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን በድምፅ መስጠት ሂደት ውስጥ ምንም ዓይነት የሰብዓዊ መብት ጥሰት እንዳልተመለከተ አረጋግጧል። የሲቪክ ማኅበረሰብ ታዛቢዎች ጥምረት በምርጫ ቦርድ ዕውቅና ከተሰጧቸው 55 ድርጅቶች 65,299 ታዛቢዎችን በመላ ሀገሪቱ ያሠማራ ሲሆን፤ 99 በመቶ የምርጫ ጣቢያዎች ላይ ያለምንም ዕንቅፋት የመታዘብ ዕድል ማግኘቱን አረጋግጧል። እነዚህ ተዓማኒነት ያላቸው ሀገራዊ እና አኅጉራዊ ተቋማት ያደረጓቸው ግምገማዎችና የሰጧቸው እውነተኛ ፍርዶች ናቸው። እነዚህ ለአፍሪካ ጥላቻ ካላቸው ወይም የአፍሪካን ዴሞክራሲ በውጫዊ መሥፈርቶች ከሚለኩ ተቋማት የተደመጡ ድምፆች አይደሉም።
አንዳንድ ዓለም አቀፍ ተንታኞች ይህንን ምርጫ እንደ ንግሥና በዓል አድርገው ያቆሸሹት ሲሆን ውጤቱም አስቀድሞ የተወሰነ ድራማ እንደነበር አድርገው ሊያቀርቡት ሞክረዋል። እነዚህን መግለጫዎች ከአውነታው የራቁ፣ በጥናትና ትንተና ላይ ያልተመሠረቱ እንዲሁም ነፃና የታሰበበት ዲሞክራሲያዊ ምርጫቸውን በኩራት ላደረጉ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን ክብር የማይሰጡ በመሆናቸው የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ሙሉ በሙሉ የማይቀበላቸው መሆኑን ያረግጣል። አስቀድሞ የተወሰነ ውጤት ቢኖር ኖሮ፤ ከ37 የአፍሪካ ሀገሮች የተወጣጡ 83 ገለልተኛ ታዛቢዎችን፣ 65,299 የሀገር ውስጥ የሲቪል ማኅበረሰብ ታዛቢዎችን ወይም 1,100 ዕውቅና የተሰጣቸውን የዓለም አቀፍ ጋዜጠኞችን መጋበዝ ባላስፈለገ ነበር።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በዚህ ሀገራዊ ምርጫ ለተሳተፉ የኢትዮጵያ ዜጎች፤ ለብሔራዊ ምርጫ ቦርድ እና ላሠማራቸው ከ350,000 በላይ ኃላፊዎች፤ ሂደቱን ለመጠበቅ የጸጥታ ኃይሎች እንዲሁም ኢትዮጵያ ለዲሞክራሲ ግንባታ መጎልበት እና ለሂደቱ መሳካት ያላትን ቁርጠኝነት ላረጋገጡት የአፍሪካ እና ቀጠናዊ የታዛቢ ቡድኖች ምስጋናቸውን ያቀርባሉ።
ስለ ኢትዮጵያ ልማት
ኢትዮጵያውያን ግንቦት 24 2018 ዓ.ም ውሳኔያቸውን ሲያስቀምጡ፤ ሀገራቸውን በፍጹም የዲሞክራሲ ባህል ውስጥ ለማንበር ነው። በሌላ በኩል ኢትዮጵያ ባላት ጸጋ ልክ የሚያስፈልጋትን ሁለንተናዊ ልማት በፍጥነት እውን የማድረግ ባህል እንዲቀጥል ሕዝባችን ተናግሯል።
ባለፉት ዓመታት የታየው እውነት እንደሚያሳየን የኢ.ፌ.ዲ.ሪ መንግሥት የተስፋ ቃል መንግሥት አልነበረም፤ ይልቁንም በተጨባጭ የሚታዩ ውጤቶች የተመዘገቡበት ውጤት ተኮር መንግሥት ሲሆን፤ እነዚህም ውጤቶች በግልጽ የሚታዩ ናቸው።
የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በ2017 በጀት ዓመት የ9.2 በመቶ ዕድገት ያስመዘገበ ሲሆን፤ ይህም በዓለም ላይ ፈጣን ዕድገት ካስመዘገቡ ኢኮኖሚዎች አንዱ ያደርገዋል። ዕድገቱ መነቃቃትን መሠረት በማድረግ በ2018 በጀት ዓመት የኢኮኖሚ ዕድገቱ 10.2 በመቶ ይደርሳል ተብሎ ይጠበቃል። ዕድገቱ ግብርናን፣ ኢንዱስትሪንና የአገልግሎት ዘርፎችን በከፍተኛ ደረጃ ያካተተ ሰፊ መሠረት ያለው ቢሆንም፤ ከጊዜ ወደ ጊዜ ግን ኢንዱስትሪው ለዕድገቱ ዋነኛ አንቀሳቃሽ ኃይል ሆኖ እየመጣ ይገኛል። ይህም መንግሥት ለማኑፋክቸሪንግ፣ ለኢንዱስትሪ ልማት፣ ለዕሴት ጭማሪና ለውጭ ገበያ ተኮር ምርቶች የሰጠውን ቀጣይነት ያለው ትኩረት ያሳያል።
እነዚህ ውጤቶች እንዲሁ ግምቶች ብቻ ሳይሆኑ፤ በጠቅላይ ሚኒስትሩ የ100 ቀናት የሥራ አፈጻጸም ግምገማ ሥርዓት አማካኝነት ክትትል የሚደረግባቸው የተጠያቂነትና የታቀደ አመራር ፍሬዎች ናቸው። አጠቃላይ የወጪ ንግድ ገቢ 20 ቢሊዮን የአሜሪካ ዶላር ይደርሳል ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን፤ ይህም ከ2016 ዓ.ም. ወዲህ የ100 በመቶ ገደማ ጭማሪ አሳይቷል።
የዋጋ ግሽበትም ወደ ታች ማሽቆልቆሉን በመቀጠል አሁን ላይ ወደ አንድ አሐዝ ደረጃ እየተቃረበ ይገኛል፤ ይህም በቅርብ ዓመታት ውስጥ በቤተሰቦችና በንግዶች ላይ ከባድ ጫና ፈጥሮ ከነበረው ባለ ሁለት አሐዝ የዋጋ ግሽበት አንጻር ትልቅ መሻሻል ነው። ይህ ስኬት የተመዘገበው ዓለም አቀፍ የኃይል አቅርቦትና ሌሎች ስትራቴጂካዊ ቁሳቁሶችን ገበያ ያናጋው የመካከለኛው ምስራቅ ወቅታዊ ጂኦፖለቲካዊ ውጥረት ጨምሮ፤ ውጫዊ ጫናዎች በነበሩበት ወቅት ነው።
የሀገር በቀል ኢኮኖሚ ማሻሻያ አጀንዳ ከተጀመረ ወዲህ መንግሥት ከውጭ ምንጮች ምንም ዓይነት አዲስ የንግድ ብድር ስምምነት ያላደረገ ሲሆን፤ ይህም የሀገሪቱን የብድር ዕዳ ጫና በከፍተኛ ሁኔታ አቅልሎታል። ከእነዚህ ቁጥሮች በስተጀርባ ኢትዮጵያውያን በዓይናቸው የሚያዩትና በእጃቸው የሚዳስሱት ተጨባጭ ለውጥ አለ። ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ለመኖሪያ ቤቶች፣ ለንግድ ተቋማትና ለጎረቤት ሀገራት የኤሌክትሪክ ኃይል እያመነጨ ይገኛል። ይህ ግድብ በራሳቸው በኢትዮጵያውያን የተደገፈ፣ በኢትዮጵያውያን መሐንዲሶች የተገነባ እና ቀጣይነት የነበረውን ውጫዊ
ጫናዎችን ተቋቁሞ የተጠናቀቀ ነው። ከሃይድሮ ፓወር ጎን ለጎን፤ በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል የሚገኘውን የአይሻ ሁለት የንፋስ ኃይል ማመንጫ እና በአርሲ ዞን የሚገኘውን የአሰላ የንፋስ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶች፤ በመሳሰሉ ሥራዎች ታዳሽ ኃይል አቅርቦቷን እያሰፋች ሲሆን፤ ይህም የቀጣናዊ ኢነርጂ ትብብርን እያሳደገ የብሔራዊ ኃይል አቅርቦት መረቡን የመቋቋም ዐቅም ያጠናክራል። በአፍሪካ አህጉር ታሪክ ውስጥ ትልቁ የመሠረተ ልማት ኢንቨስትመንት አንዱ የሆነው የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ፕሮጀክት የመሠረት ድንጋይ ተጥሎ ግንባታው ተጀምሯል። እነዚህ ምኞቶች አይደሉም፤ ተጨባጭ ሐቆች ናቸው።
ግብርና፣ አምራች ኢንዱስትሪና ቴክኖሎጂ
በግብርናው ዘርፍ፤ የመንግሥት የምግብ ሉዓላዊነት አጀንዳ ወቅታዊ ለውጦችን ሳይሆን መዋቅራዊ ውጤቶችን እያስገኘ ቀጥሏል። በሶማሌ ክልል የጎዴ ዩሪያ ማዳበሪያ ፋብሪካን ለመገንባት ከአሊኮ ዳንጎቴ ግሩፕ ጋር የተፈረመው አጋርነት የዘመኑ ጉልህ የኢንዱስትሪ ኢንቨስትመንቶች አንዱ ማረጋገጫ ነው። ፋብሪካው በዓመት 3 ሚሊዮን ሜትሪክ ቶን ዩሪያ የማምረት አቅም እንዲኖረው ታቅዶ እየተገነባ ሲሆን፤ ይህም ኢትዮጵያን በዓለም ትላልቅ ማዳበሪያ አምራች ሀገራት ተርታ ያሰልፋታል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ግንቦት 9 ቀን 2018 ዓ.ም. የፕሮጀክቱን የግንባታ ሂደት በጎበኙበት ወቅት እንደገለጹት፤ “ይህ ፕሮጀክት በግብርና ትራንስፎርሜሽን፣ በምግብ ዋስትና፣ በኢንዱስትሪ ዕድገትና በኢኮኖሚ ራስን መቻል ላይ የተደረገ ስትራቴጂካዊ ኢንቨስትመንት ነው” ብለዋል። አስተማማኝ ባልሆነና ውድ በሆነ የማዳበሪያ አቅርቦት ለረጅም ጊዜ ለተገደቡት ኢትዮጵያውያን አምራቾች የዚህ ፕሮጀክት ፋይዳ ፈጣንና ተጨባጭ ነው።
ከዚህ ምርጫ ጥቂት ቀናት ቀደም ብሎ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ግንቦት 19 ቀን 2018 ዓ.ም. በነገሌ ቦረና ገዳ አውሮፕላን ማረፊያ ምርቃት ላይ ሲገኑ የታየው ተምሳሌትነት ለቦረና ሕዝብ ትልቅ ትርጉም ነበረው። ይህ ዞን በዓለም አቀፍ ደረጃ የሚታወቅበት ስም የሀገርን አንገት ያስደፋ እንደነበር የቅርብ ጊዜ ትውስታ ሲሆን፤ እርሱም ድርቅ ነው።
ለሦስት ተከታታይ ዓመታት የዝናብ መጥፋት በሚሊዮን የሚቆጠሩ ከብቶችን የገደለ፣ ቤተሰቦች ለውኃ ፍለጋ በመቶዎች የሚቆጠሩ ኪሎ ሜትሮችን እንዲጓዙ ያስገደደ፣ እንዲሁም በእነዚህ የግጦሽ መሬቶች ላይ ለዘመናት ራሳቸውን ችለው የኖሩ ማኅበረሰቦችን ለአስቸኳይ የምግብ እርዳታ እጅ እንዲዘረጉ አድርጎ ነበር። ዓለም የሚያውቃት ቦረና እርሷ ነበረች።
የጠቅላይ ሚኒስትሩ የግንቦት ወር ጉብኝት ግን የተለየ ታሪክ አሳይቷል።
አሁን ላይ ለአርብቶ አደር ማኅበረሰቦችና ለከብቶቻቸው ንጹሕ ውኃ እያቀረቡ ያሉትን የውኃና የመስኖ መሠረተ ልማቶችን የገመገሙ ሲሆን፤ ከጥቂት ዓመታት በፊት አቧራ ብቻ በነበረው መሬት ላይ የክላስተር እርሻዎችን ጎብኝተዋል፤ በያቤሎ የባህል ማዕከል መርቀዋል፤ እንዲሁም በአየር ንብረት ሁኔታዎች ምክንያት ቀድሞ ተገልሎ ለነበረው ቀጣና ዓመቱን ሙሉ ትስስር የሚፈጥር አውሮፕላን ማረፊያ መርቀው ከፍተዋል።
የአምራች ዘርፉም ተመሳሳይ የለውጥ ታሪክ አለው። በግንቦት 2018 ዓ.ም. በተካሄደው 4ኛው ኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ ላይ፤ መንግሥት ለአራት ዓመታት የተመዘገበውን ቀጣይነት ያለው የኢንዱስትሪ መስፋፋት ውጤቶች አቅርቧል። የአምራች ዘርፉ የግብአት አቅርቦት በዓመት 9 ሚሊዮን ቶን ወደ 15 ሚሊዮን ቶን አድጓል። የምርት አቅም አጠቃቀም ከ47 በመቶ ወደ 67 በመቶ ከፍ ማለቱን፣ የማኑፋክቸሪንግ ዕድገት ከ4.8 በመቶ ወደ 10.7 በመቶ ማደጉን፣ እንዲሁም ለአነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች የሚቀርበው ፋይናንስ ከ8.1 ቢሊዮን ብር ወደ 50 ቢሊዮን ብር ማደጉን ያሳያል።
እነዚህ ስኬቶች በሀገር ውስጥ ምርት ላይ በከፍተኛ ሁኔታ እየተንጸባረቁ ይገኛሉ። ኤክስፖው በተጠናቀቀ በሃያ ቀናት ውስጥ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዘጠኝ ወራት ውስጥ ብቻ ተጠናቆ ከ80 በመቶ በላይ ጥሬ ዕቃውን ከሀገር ውስጥ የሚያገኘውን ግዙፍ የኢንዱስትሪ ኢንቨስትመንት «ግራንዲዩር የሴራሚክ ማኑፋክቸሪንግ» ፋብሪካን በሞጆ ከተማ መርቀዋል። ቀደም ሲል በገቢ የሴራሚክ ምርቶች ላይ ጥገኛ የነበረችው ኢትዮጵያ አሁን ላይ የሴራሚክ ምርቶችን ከውጭ ማስገባት ሙሉ በሙሉ ለማቆምና ለውጭ ገበያ የሚሆን ምርት ለማስፋፋት እየተዘጋጀች ትገኛለች።
በቴክኖሎጂው ዘርፍም፤ ዘመናዊ ልማት ከጊዜ ወደ ጊዜ በዳታ፣ በፈጠራና በዲጂታል ሥርዓቶች የሚወሰን መሆኑን በመገንዘብ፤ መንግሥት ኢትዮጵያን ሰው ሠራሽ አስተውሎት እና የኢንዱስትሪ 5.0 ማሕቀፎችን ቀድመው ከተገበሩ ሀገራት ተርታ እያሰለፋት ይገኛል።
የጽንፈኝነትን ፖለቲካ ውድቅ ማድረግ
በኦነግ ሸኔ ዐማጽያን በንጹሐን ዜጎች ላይ በተለይም በሃይማኖት ተቋማት ውስጥ ዒላማ ተደርገው የተፈጸሙ ጥቃቶችን ተከተሎ፤ የቤተሰብ እና የወዳጆቻቸውን ሕይወት ላጡ፣ የአካል ጉዳት ለደረሰባቸው እና የቤት ንብረታቸው ለወደመባቸው በአርሲ ዞን ለሚገኙ ወገኖቻችን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በኢትዮጵያ መንግሥት ስም የተሰማቸውን ጥልቅ ኀዘን ይገልጻሉ።
እነዚህ ጥቃቶች የሀገሪቱን ብሔራዊ ዕድገት ለማደናቀፍ ከሚሹ አካላት፣ በአማራ ክልል ከሚንቀሳቀሱ የሀገር ውስጥ አማፂ ቡድኖች እና ለሀገሪቱ ሁለንተናዊ ዕድገት ጥላቻ ካላቸው የውጭ ኃይሎች ጋር በጥምረት የተከናወኑ ሲሆኑ፤ ዓላማቸውም በኢትዮጵያ አለመረጋጋትንና የምርጫ መስተጓጎልን ለመፍጠር ሲደረግ የነበረ የጥፋት ውጥን ተከታይ ነው።
መንግሥት 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ያለ አንዳች የፀጥታ ችግር ፍትሐዊና አሳታፊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ ከአንድ ዓመት በላይ የዘለቀ ልዩ ትኩረትና ዝግጅት በማድረግ በቁርጠኝነት ሲሠራ ቆይቷል። በሌላ በኩል የጥፋት ኃይሎች ከባዕዳን ጋር 'ፅምዶ' የሚል ቁርኝት በመፍጠር ዕኩይ ዓላማቸውን ለማሳካት ሰፊ የጥፋት ዝግጅት ሲያደርጉ ቆይተዋል፣ ሀገራዊ ምርጫው እንዳይከናወን ሰፊ ርብርብ አድርገዋል። በተጨባጭም በቅድመ ምርጫ እና በምርጫ ወቅት የዜጎችን የመምረጥ መብትና ነጻነት ለመጋፋትና ለማደናቀፍ አለን የሚሉትን የጥፋት እጅ ዘርግተዋል።
እነዚህ የጠላት ኃይሎች በመደጋገፍና በመናበብ ዐመፅና ሁከት ለማነሳሳት፣ ከተሞችን በሽብር ጥቃት ለማወክ፣ በመንገዶች የደፈጣ ጥቃት በመፈጸም እንቅስቃሴ ለመገደብ እና በተወሰኑ አካባቢዎች ዒላማ አድርገው ነጥሎ ለማጥቃት ተንቀሳቅሰዋል። እንደ ማሳያ የጦር መሣሪያ፣ ተተኳሾችንና ሌሎች ሎጀስቲክሶችን በድጋፍ በማቅረብ በደቡባዊ ትግራይ በሚገኙ አዋሳኝ የአማራ ክልል አንዳንድ ቦታዎች ላይ ትንኮሳ ፈጽመዋል፣ በአማራ ክልል ባሕር ዳር፣ ጎንደር፣ ደብረ ብርሃን እና ወልድያ ከተሞችን ጨምሮ በክልሉ ዋና ዋና ከተሞች እና ሲቪሎች ላይ ዒላማ በማድረግ ያካሄደው የሽብር እንቅስቃሴና ዝግጅት፣ በአዲስ አበባ ከተማ ባደራጃቸው የኅቡዕ ሴሎች አማካኝነት በተመረጡ አከባቢዎች ላይ ጥቃት እንዲፈጸም ተንቀሳቅሰው የነበረ ቢሆንም ይሄን የጥፋት ሴራ እና ድርጊት እንዲከሽፍ ማድረግ ተችሏል።
በተመሳሳይ በኦሮሚያ ክልል የሸኔ ሽብር ቡድን ከጽንፈኛው ፋኖ ታጣቂ ቡድን ጋር በመናበብ በአንዳንድ አካባቢዎች መንገዶችን በመዝጋት እንቅስቃሴ ለማስቆምና ለማስተጓጎል ፍላጎት የተንቀሳቀሰ ቢሆንም በጸጥታ ኃይሉ በተወሰደበት የተጠናከረ እርምጃ ፍላጎቱን ማሳካት አልቻለም። ቡድኑ በፀጥታ ኃይሉ የተወሰደበትን ርምጃ መቋቋም ባለመቻሉ እና ፍላጎቱን ማሳካት ባለመቻሉ ስስ ዒላማዎች ላይ ያተኮረ ርምጃ በመውሰድ የሃይማኖት እና የብሔር ግጭት ለመቀስቀስ በማለም በአርሲ ዞን አሰኮ እና አካባቢው ጥቃት በመፈጸም ሁሉን አይነት የጥፋት ርብርብ ያደረገ ቢሆንም ሁኔታውን በመቆጣጠር ፀጥታ ኃይላችን በእነዚህ ኃይሎች ላይ የተቀናጀ ርምጃ እየወሰደ ይገኛል።
መንግሥት መሰል ሥጋቶችን በንቃት በመከታተል ላይ ሲሆን፣ በምርጫው ወቅትም በብዙ የሀገሪቱ አካባቢዎች የተቀነባበሩ ተመሳሳይ ዕቅዶችን በስኬት ማክሸፍ ችሏል። በንጹሐን ዜጎች ላይ የሚፈጸሙ ጥቃቶችን፤ ፍርሃትና ክፍፍልን ከሚያጎሉ የሚዲያ ዘመቻዎች ጋር በማስተሣሠር የተቀነባበረው ይህ እኩይ ተግባር፤ በመንግሥት የደኅንነት መዋቅርና ኦፕሬሽኖች አማካኝነት በከፍተኛ ሁኔታ እንዲስተጓጎል ተደርጓል። ብሔራዊ እና ሃይማኖታዊ ክፍፍልን ለመዝራት የኃይል ጥቃትን እና ውድመትን እንደ መሣሪያ የሚጠቀሙ አካላት በሁሉም ኢትዮጵያውያን ዘንድ በግልጽ ሊወገዙ ይገባል። መሰል ተግባሮች በኢትዮጵያ ውስጥ ምንም ዓይነት የወደፊት ዕድል እንደሌላቸው ለማሳየት የተቀናጀ ብሔራዊ ምላሽ በመስጠት ወሳኝ ርምጃዎችን ይቀጥላል።
በንጹሐን ዜጎች ላይ ጥቃት የሚፈጸሙ አካላት፣ ድርጊታቸውን ምክንያታዊ ለማስመሰል ምንም ዓይነት የፖለቲካ ንግግር ቢጠቀሙ፤ ወሳኝ ዓላማን እያሳኩ ሳይሆን ወንጀል እየፈጸሙ ነው። የፖለቲካ ቅሬታዎች በኢትዮጵያ ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓት፣ በብሔራዊ ምክክር ሂደት እና በዴሞክራሲያዊ ተቋማት አማካኝነት መፍትሔ ሊያገኙ የሚችሉ እና ሊያገኙ የሚገባቸው ናቸው።
ጽንፈኝነት ግን በኢትዮጵያ ምድር ፈጽሞ ቦታ የለውም::
የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት
የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ
የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት
Federal Democratic Republic of Ethiopia
OFFICE OF THE PRIME MINISTER
ጋዜጣዊ መግለጫ
ግንቦት 28 ቀን 2018 ዓ.ም
አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ
ወቅታዊ ጉዳዮችን አስመልክቶ የተሰጠ መግለጫ
#ethiopia | ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም. ማለዳ ላይ፤ የመጀመሪያው የወገግታ ጭላንጭል በከፍታማዎቹ የኢትዮጵያ ተራሮች ላይ ፈንጥቆ ጨለማውን ሳይቀድ በፊት ኢትዮጵያውያን ረጃጅም ሰልፍ ተሰልፈዋል። በጅማ፣ በድሬዳዋ፣ በሐዋሳ፣ በባሕር ዳር እንዲሁም ስማቸው በዓለም አቀፍ የዜና ጋዜጣዎች ላይ ፈጽሞ ሊወጣ በማይችሉ ከተሞችና መንደሮች ውስጥ ያሉ ወንዶችና ሴቶች፤ ወሳኝ ተግባር ለመፈጸም በሰልፍ ቆሙ። ድምፅ ሰጡ! ይህንን ታሪካዊ ኃላፊነት ለመወጣት ከሃምሳ አራት ሚልዮን በላይ የሚሆኑ ዜጎች ተመዝግበው ነበር። ይህ ቁጥር ከአንዳንድ ሀገሮች አጠቃላይ ሕዝብ ቁጥር በላይ ነው። ይህ ምርጫ እውነተኛ ስለመሆኑ ጥያቄ ለሚያነሣ ለማንኛውም አካል ግልጽ እና የማያሻማ ምላሽ ሰጥቷል!
የኢትዮጵያ ሕዝብ ፍላጎት
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ከ52,000 ምርጫ ጣቢያዎች መካከል ከ50,188 በላይ የሚሆኑት በሰዓቱ ተከፍተው ቀኑን ሙሉ መራጮችን ሲያስተናግዱ እንደነበር አረጋግጧል። ከ42 የፖለቲካ ፓርቲዎች የተወጣጡ ከ10,438 በላይ ዕጩዎች እና 80 የግል እጩዎች በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና የክልል ምክር ቤት ወንበሮችን ለማሸነፍ ተወዳድረዋል። ይህ በማንኛውም ሊለካ በሚችል መሥፈርት በኢትዮጵያ ታሪክ ትልቁ እና በውሳኔ አሰጣጥም ሆነ በአስተዳደራዊ ረገድ እጅግ በረቀቀ ሁኔታ ተግባራዊ የተደረገ ዴሞክራሲያዊ ተሳትፎ የታየበት ኩነት ነበር።
የቀድሞው የኬንያ ፕሬዚዳንት ክቡር ኡሁሩ ኬንያታ የሚመሩትና ከ37 የአፍሪካ ሀገሮች የተወጣጡ 83 ታዛቢዎችን ያቀፈው የአፍሪካ ኅብረት የምርጫ ታዛቢ ቡድን ምርጫውን “ዲሞክራሲያዊ አስተዳደርን በሰፊው በሚደግፍ ሕጋዊና ተቋማዊ ማዕቀፍ ውስጥ የተካሄደ” ሲል ገምግሞታል።
በቀድሞዋ የኡጋንዳ ምክትል ፕሬዚዳንት ክቡር ዶክተር ስፔሲዮዛ ዋንዲራ ካዚብዌ የሚመራው የኢጋድ የምርጫ ታዛቢ ቡድን ባወጣው የመጀመሪያ ደረጃ ሪፖርት፤ በታዘቡባቸው ጣቢያዎች ሁሉ የምርጫ ሳጥኖች በትክክል የታሸጉ መሆናቸውን፣ የፓርቲ ወኪሎች በሂደቱ በሙሉ መገኘታቸውን እንዲሁም ምርጫው አስደናቂ ተቋማዊ፣ አስተዳደራዊና የቴክኖሎጂ ዕድገትን ያሳየ መሆናቸውን አረጋግጧል። የኢጋድ የምርጫ ታዛቢ ልዑክ ይህንን ምርጫ “የበርካታ አዳዲስ ምዕራፎች ምርጫ” ሲል ሰይሞታል።
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን በድምፅ መስጠት ሂደት ውስጥ ምንም ዓይነት የሰብዓዊ መብት ጥሰት እንዳልተመለከተ አረጋግጧል። የሲቪክ ማኅበረሰብ ታዛቢዎች ጥምረት በምርጫ ቦርድ ዕውቅና ከተሰጧቸው 55 ድርጅቶች 65,299 ታዛቢዎችን በመላ ሀገሪቱ ያሠማራ ሲሆን፤ 99 በመቶ የምርጫ ጣቢያዎች ላይ ያለምንም ዕንቅፋት የመታዘብ ዕድል ማግኘቱን አረጋግጧል። እነዚህ ተዓማኒነት ያላቸው ሀገራዊ እና አኅጉራዊ ተቋማት ያደረጓቸው ግምገማዎችና የሰጧቸው እውነተኛ ፍርዶች ናቸው። እነዚህ ለአፍሪካ ጥላቻ ካላቸው ወይም የአፍሪካን ዴሞክራሲ በውጫዊ መሥፈርቶች ከሚለኩ ተቋማት የተደመጡ ድምፆች አይደሉም።
አንዳንድ ዓለም አቀፍ ተንታኞች ይህንን ምርጫ እንደ ንግሥና በዓል አድርገው ያቆሸሹት ሲሆን ውጤቱም አስቀድሞ የተወሰነ ድራማ እንደነበር አድርገው ሊያቀርቡት ሞክረዋል። እነዚህን መግለጫዎች ከአውነታው የራቁ፣ በጥናትና ትንተና ላይ ያልተመሠረቱ እንዲሁም ነፃና የታሰበበት ዲሞክራሲያዊ ምርጫቸውን በኩራት ላደረጉ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን ክብር የማይሰጡ በመሆናቸው የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ሙሉ በሙሉ የማይቀበላቸው መሆኑን ያረግጣል። አስቀድሞ የተወሰነ ውጤት ቢኖር ኖሮ፤ ከ37 የአፍሪካ ሀገሮች የተወጣጡ 83 ገለልተኛ ታዛቢዎችን፣ 65,299 የሀገር ውስጥ የሲቪል ማኅበረሰብ ታዛቢዎችን ወይም 1,100 ዕውቅና የተሰጣቸውን የዓለም አቀፍ ጋዜጠኞችን መጋበዝ ባላስፈለገ ነበር።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በዚህ ሀገራዊ ምርጫ ለተሳተፉ የኢትዮጵያ ዜጎች፤ ለብሔራዊ ምርጫ ቦርድ እና ላሠማራቸው ከ350,000 በላይ ኃላፊዎች፤ ሂደቱን ለመጠበቅ የጸጥታ ኃይሎች እንዲሁም ኢትዮጵያ ለዲሞክራሲ ግንባታ መጎልበት እና ለሂደቱ መሳካት ያላትን ቁርጠኝነት ላረጋገጡት የአፍሪካ እና ቀጠናዊ የታዛቢ ቡድኖች ምስጋናቸውን ያቀርባሉ።
ስለ ኢትዮጵያ ልማት
ኢትዮጵያውያን ግንቦት 24 2018 ዓ.ም ውሳኔያቸውን ሲያስቀምጡ፤ ሀገራቸውን በፍጹም የዲሞክራሲ ባህል ውስጥ ለማንበር ነው። በሌላ በኩል ኢትዮጵያ ባላት ጸጋ ልክ የሚያስፈልጋትን ሁለንተናዊ ልማት በፍጥነት እውን የማድረግ ባህል እንዲቀጥል ሕዝባችን ተናግሯል።
ባለፉት ዓመታት የታየው እውነት እንደሚያሳየን የኢ.ፌ.ዲ.ሪ መንግሥት የተስፋ ቃል መንግሥት አልነበረም፤ ይልቁንም በተጨባጭ የሚታዩ ውጤቶች የተመዘገቡበት ውጤት ተኮር መንግሥት ሲሆን፤ እነዚህም ውጤቶች በግልጽ የሚታዩ ናቸው።
የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በ2017 በጀት ዓመት የ9.2 በመቶ ዕድገት ያስመዘገበ ሲሆን፤ ይህም በዓለም ላይ ፈጣን ዕድገት ካስመዘገቡ ኢኮኖሚዎች አንዱ ያደርገዋል። ዕድገቱ መነቃቃትን መሠረት በማድረግ በ2018 በጀት ዓመት የኢኮኖሚ ዕድገቱ 10.2 በመቶ ይደርሳል ተብሎ ይጠበቃል። ዕድገቱ ግብርናን፣ ኢንዱስትሪንና የአገልግሎት ዘርፎችን በከፍተኛ ደረጃ ያካተተ ሰፊ መሠረት ያለው ቢሆንም፤ ከጊዜ ወደ ጊዜ ግን ኢንዱስትሪው ለዕድገቱ ዋነኛ አንቀሳቃሽ ኃይል ሆኖ እየመጣ ይገኛል። ይህም መንግሥት ለማኑፋክቸሪንግ፣ ለኢንዱስትሪ ልማት፣ ለዕሴት ጭማሪና ለውጭ ገበያ ተኮር ምርቶች የሰጠውን ቀጣይነት ያለው ትኩረት ያሳያል።
እነዚህ ውጤቶች እንዲሁ ግምቶች ብቻ ሳይሆኑ፤ በጠቅላይ ሚኒስትሩ የ100 ቀናት የሥራ አፈጻጸም ግምገማ ሥርዓት አማካኝነት ክትትል የሚደረግባቸው የተጠያቂነትና የታቀደ አመራር ፍሬዎች ናቸው። አጠቃላይ የወጪ ንግድ ገቢ 20 ቢሊዮን የአሜሪካ ዶላር ይደርሳል ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን፤ ይህም ከ2016 ዓ.ም. ወዲህ የ100 በመቶ ገደማ ጭማሪ አሳይቷል።
የዋጋ ግሽበትም ወደ ታች ማሽቆልቆሉን በመቀጠል አሁን ላይ ወደ አንድ አሐዝ ደረጃ እየተቃረበ ይገኛል፤ ይህም በቅርብ ዓመታት ውስጥ በቤተሰቦችና በንግዶች ላይ ከባድ ጫና ፈጥሮ ከነበረው ባለ ሁለት አሐዝ የዋጋ ግሽበት አንጻር ትልቅ መሻሻል ነው። ይህ ስኬት የተመዘገበው ዓለም አቀፍ የኃይል አቅርቦትና ሌሎች ስትራቴጂካዊ ቁሳቁሶችን ገበያ ያናጋው የመካከለኛው ምስራቅ ወቅታዊ ጂኦፖለቲካዊ ውጥረት ጨምሮ፤ ውጫዊ ጫናዎች በነበሩበት ወቅት ነው።
የሀገር በቀል ኢኮኖሚ ማሻሻያ አጀንዳ ከተጀመረ ወዲህ መንግሥት ከውጭ ምንጮች ምንም ዓይነት አዲስ የንግድ ብድር ስምምነት ያላደረገ ሲሆን፤ ይህም የሀገሪቱን የብድር ዕዳ ጫና በከፍተኛ ሁኔታ አቅልሎታል። ከእነዚህ ቁጥሮች በስተጀርባ ኢትዮጵያውያን በዓይናቸው የሚያዩትና በእጃቸው የሚዳስሱት ተጨባጭ ለውጥ አለ። ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ለመኖሪያ ቤቶች፣ ለንግድ ተቋማትና ለጎረቤት ሀገራት የኤሌክትሪክ ኃይል እያመነጨ ይገኛል። ይህ ግድብ በራሳቸው በኢትዮጵያውያን የተደገፈ፣ በኢትዮጵያውያን መሐንዲሶች የተገነባ እና ቀጣይነት የነበረውን ውጫዊ
ጫናዎችን ተቋቁሞ የተጠናቀቀ ነው። ከሃይድሮ ፓወር ጎን ለጎን፤ በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል የሚገኘውን የአይሻ ሁለት የንፋስ ኃይል ማመንጫ እና በአርሲ ዞን የሚገኘውን የአሰላ የንፋስ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶች፤ በመሳሰሉ ሥራዎች ታዳሽ ኃይል አቅርቦቷን እያሰፋች ሲሆን፤ ይህም የቀጣናዊ ኢነርጂ ትብብርን እያሳደገ የብሔራዊ ኃይል አቅርቦት መረቡን የመቋቋም ዐቅም ያጠናክራል። በአፍሪካ አህጉር ታሪክ ውስጥ ትልቁ የመሠረተ ልማት ኢንቨስትመንት አንዱ የሆነው የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ፕሮጀክት የመሠረት ድንጋይ ተጥሎ ግንባታው ተጀምሯል። እነዚህ ምኞቶች አይደሉም፤ ተጨባጭ ሐቆች ናቸው።
ግብርና፣ አምራች ኢንዱስትሪና ቴክኖሎጂ
በግብርናው ዘርፍ፤ የመንግሥት የምግብ ሉዓላዊነት አጀንዳ ወቅታዊ ለውጦችን ሳይሆን መዋቅራዊ ውጤቶችን እያስገኘ ቀጥሏል። በሶማሌ ክልል የጎዴ ዩሪያ ማዳበሪያ ፋብሪካን ለመገንባት ከአሊኮ ዳንጎቴ ግሩፕ ጋር የተፈረመው አጋርነት የዘመኑ ጉልህ የኢንዱስትሪ ኢንቨስትመንቶች አንዱ ማረጋገጫ ነው። ፋብሪካው በዓመት 3 ሚሊዮን ሜትሪክ ቶን ዩሪያ የማምረት አቅም እንዲኖረው ታቅዶ እየተገነባ ሲሆን፤ ይህም ኢትዮጵያን በዓለም ትላልቅ ማዳበሪያ አምራች ሀገራት ተርታ ያሰልፋታል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ግንቦት 9 ቀን 2018 ዓ.ም. የፕሮጀክቱን የግንባታ ሂደት በጎበኙበት ወቅት እንደገለጹት፤ “ይህ ፕሮጀክት በግብርና ትራንስፎርሜሽን፣ በምግብ ዋስትና፣ በኢንዱስትሪ ዕድገትና በኢኮኖሚ ራስን መቻል ላይ የተደረገ ስትራቴጂካዊ ኢንቨስትመንት ነው” ብለዋል። አስተማማኝ ባልሆነና ውድ በሆነ የማዳበሪያ አቅርቦት ለረጅም ጊዜ ለተገደቡት ኢትዮጵያውያን አምራቾች የዚህ ፕሮጀክት ፋይዳ ፈጣንና ተጨባጭ ነው።
ከዚህ ምርጫ ጥቂት ቀናት ቀደም ብሎ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ግንቦት 19 ቀን 2018 ዓ.ም. በነገሌ ቦረና ገዳ አውሮፕላን ማረፊያ ምርቃት ላይ ሲገኑ የታየው ተምሳሌትነት ለቦረና ሕዝብ ትልቅ ትርጉም ነበረው። ይህ ዞን በዓለም አቀፍ ደረጃ የሚታወቅበት ስም የሀገርን አንገት ያስደፋ እንደነበር የቅርብ ጊዜ ትውስታ ሲሆን፤ እርሱም ድርቅ ነው።
ለሦስት ተከታታይ ዓመታት የዝናብ መጥፋት በሚሊዮን የሚቆጠሩ ከብቶችን የገደለ፣ ቤተሰቦች ለውኃ ፍለጋ በመቶዎች የሚቆጠሩ ኪሎ ሜትሮችን እንዲጓዙ ያስገደደ፣ እንዲሁም በእነዚህ የግጦሽ መሬቶች ላይ ለዘመናት ራሳቸውን ችለው የኖሩ ማኅበረሰቦችን ለአስቸኳይ የምግብ እርዳታ እጅ እንዲዘረጉ አድርጎ ነበር። ዓለም የሚያውቃት ቦረና እርሷ ነበረች።
የጠቅላይ ሚኒስትሩ የግንቦት ወር ጉብኝት ግን የተለየ ታሪክ አሳይቷል።
አሁን ላይ ለአርብቶ አደር ማኅበረሰቦችና ለከብቶቻቸው ንጹሕ ውኃ እያቀረቡ ያሉትን የውኃና የመስኖ መሠረተ ልማቶችን የገመገሙ ሲሆን፤ ከጥቂት ዓመታት በፊት አቧራ ብቻ በነበረው መሬት ላይ የክላስተር እርሻዎችን ጎብኝተዋል፤ በያቤሎ የባህል ማዕከል መርቀዋል፤ እንዲሁም በአየር ንብረት ሁኔታዎች ምክንያት ቀድሞ ተገልሎ ለነበረው ቀጣና ዓመቱን ሙሉ ትስስር የሚፈጥር አውሮፕላን ማረፊያ መርቀው ከፍተዋል።
የአምራች ዘርፉም ተመሳሳይ የለውጥ ታሪክ አለው። በግንቦት 2018 ዓ.ም. በተካሄደው 4ኛው ኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ ላይ፤ መንግሥት ለአራት ዓመታት የተመዘገበውን ቀጣይነት ያለው የኢንዱስትሪ መስፋፋት ውጤቶች አቅርቧል። የአምራች ዘርፉ የግብአት አቅርቦት በዓመት 9 ሚሊዮን ቶን ወደ 15 ሚሊዮን ቶን አድጓል። የምርት አቅም አጠቃቀም ከ47 በመቶ ወደ 67 በመቶ ከፍ ማለቱን፣ የማኑፋክቸሪንግ ዕድገት ከ4.8 በመቶ ወደ 10.7 በመቶ ማደጉን፣ እንዲሁም ለአነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች የሚቀርበው ፋይናንስ ከ8.1 ቢሊዮን ብር ወደ 50 ቢሊዮን ብር ማደጉን ያሳያል።
እነዚህ ስኬቶች በሀገር ውስጥ ምርት ላይ በከፍተኛ ሁኔታ እየተንጸባረቁ ይገኛሉ። ኤክስፖው በተጠናቀቀ በሃያ ቀናት ውስጥ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዘጠኝ ወራት ውስጥ ብቻ ተጠናቆ ከ80 በመቶ በላይ ጥሬ ዕቃውን ከሀገር ውስጥ የሚያገኘውን ግዙፍ የኢንዱስትሪ ኢንቨስትመንት «ግራንዲዩር የሴራሚክ ማኑፋክቸሪንግ» ፋብሪካን በሞጆ ከተማ መርቀዋል። ቀደም ሲል በገቢ የሴራሚክ ምርቶች ላይ ጥገኛ የነበረችው ኢትዮጵያ አሁን ላይ የሴራሚክ ምርቶችን ከውጭ ማስገባት ሙሉ በሙሉ ለማቆምና ለውጭ ገበያ የሚሆን ምርት ለማስፋፋት እየተዘጋጀች ትገኛለች።
በቴክኖሎጂው ዘርፍም፤ ዘመናዊ ልማት ከጊዜ ወደ ጊዜ በዳታ፣ በፈጠራና በዲጂታል ሥርዓቶች የሚወሰን መሆኑን በመገንዘብ፤ መንግሥት ኢትዮጵያን ሰው ሠራሽ አስተውሎት እና የኢንዱስትሪ 5.0 ማሕቀፎችን ቀድመው ከተገበሩ ሀገራት ተርታ እያሰለፋት ይገኛል።
የጽንፈኝነትን ፖለቲካ ውድቅ ማድረግ
በኦነግ ሸኔ ዐማጽያን በንጹሐን ዜጎች ላይ በተለይም በሃይማኖት ተቋማት ውስጥ ዒላማ ተደርገው የተፈጸሙ ጥቃቶችን ተከተሎ፤ የቤተሰብ እና የወዳጆቻቸውን ሕይወት ላጡ፣ የአካል ጉዳት ለደረሰባቸው እና የቤት ንብረታቸው ለወደመባቸው በአርሲ ዞን ለሚገኙ ወገኖቻችን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በኢትዮጵያ መንግሥት ስም የተሰማቸውን ጥልቅ ኀዘን ይገልጻሉ።
እነዚህ ጥቃቶች የሀገሪቱን ብሔራዊ ዕድገት ለማደናቀፍ ከሚሹ አካላት፣ በአማራ ክልል ከሚንቀሳቀሱ የሀገር ውስጥ አማፂ ቡድኖች እና ለሀገሪቱ ሁለንተናዊ ዕድገት ጥላቻ ካላቸው የውጭ ኃይሎች ጋር በጥምረት የተከናወኑ ሲሆኑ፤ ዓላማቸውም በኢትዮጵያ አለመረጋጋትንና የምርጫ መስተጓጎልን ለመፍጠር ሲደረግ የነበረ የጥፋት ውጥን ተከታይ ነው።
መንግሥት 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ያለ አንዳች የፀጥታ ችግር ፍትሐዊና አሳታፊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ ከአንድ ዓመት በላይ የዘለቀ ልዩ ትኩረትና ዝግጅት በማድረግ በቁርጠኝነት ሲሠራ ቆይቷል። በሌላ በኩል የጥፋት ኃይሎች ከባዕዳን ጋር 'ፅምዶ' የሚል ቁርኝት በመፍጠር ዕኩይ ዓላማቸውን ለማሳካት ሰፊ የጥፋት ዝግጅት ሲያደርጉ ቆይተዋል፣ ሀገራዊ ምርጫው እንዳይከናወን ሰፊ ርብርብ አድርገዋል። በተጨባጭም በቅድመ ምርጫ እና በምርጫ ወቅት የዜጎችን የመምረጥ መብትና ነጻነት ለመጋፋትና ለማደናቀፍ አለን የሚሉትን የጥፋት እጅ ዘርግተዋል።
እነዚህ የጠላት ኃይሎች በመደጋገፍና በመናበብ ዐመፅና ሁከት ለማነሳሳት፣ ከተሞችን በሽብር ጥቃት ለማወክ፣ በመንገዶች የደፈጣ ጥቃት በመፈጸም እንቅስቃሴ ለመገደብ እና በተወሰኑ አካባቢዎች ዒላማ አድርገው ነጥሎ ለማጥቃት ተንቀሳቅሰዋል። እንደ ማሳያ የጦር መሣሪያ፣ ተተኳሾችንና ሌሎች ሎጀስቲክሶችን በድጋፍ በማቅረብ በደቡባዊ ትግራይ በሚገኙ አዋሳኝ የአማራ ክልል አንዳንድ ቦታዎች ላይ ትንኮሳ ፈጽመዋል፣ በአማራ ክልል ባሕር ዳር፣ ጎንደር፣ ደብረ ብርሃን እና ወልድያ ከተሞችን ጨምሮ በክልሉ ዋና ዋና ከተሞች እና ሲቪሎች ላይ ዒላማ በማድረግ ያካሄደው የሽብር እንቅስቃሴና ዝግጅት፣ በአዲስ አበባ ከተማ ባደራጃቸው የኅቡዕ ሴሎች አማካኝነት በተመረጡ አከባቢዎች ላይ ጥቃት እንዲፈጸም ተንቀሳቅሰው የነበረ ቢሆንም ይሄን የጥፋት ሴራ እና ድርጊት እንዲከሽፍ ማድረግ ተችሏል።
በተመሳሳይ በኦሮሚያ ክልል የሸኔ ሽብር ቡድን ከጽንፈኛው ፋኖ ታጣቂ ቡድን ጋር በመናበብ በአንዳንድ አካባቢዎች መንገዶችን በመዝጋት እንቅስቃሴ ለማስቆምና ለማስተጓጎል ፍላጎት የተንቀሳቀሰ ቢሆንም በጸጥታ ኃይሉ በተወሰደበት የተጠናከረ እርምጃ ፍላጎቱን ማሳካት አልቻለም። ቡድኑ በፀጥታ ኃይሉ የተወሰደበትን ርምጃ መቋቋም ባለመቻሉ እና ፍላጎቱን ማሳካት ባለመቻሉ ስስ ዒላማዎች ላይ ያተኮረ ርምጃ በመውሰድ የሃይማኖት እና የብሔር ግጭት ለመቀስቀስ በማለም በአርሲ ዞን አሰኮ እና አካባቢው ጥቃት በመፈጸም ሁሉን አይነት የጥፋት ርብርብ ያደረገ ቢሆንም ሁኔታውን በመቆጣጠር ፀጥታ ኃይላችን በእነዚህ ኃይሎች ላይ የተቀናጀ ርምጃ እየወሰደ ይገኛል።
መንግሥት መሰል ሥጋቶችን በንቃት በመከታተል ላይ ሲሆን፣ በምርጫው ወቅትም በብዙ የሀገሪቱ አካባቢዎች የተቀነባበሩ ተመሳሳይ ዕቅዶችን በስኬት ማክሸፍ ችሏል። በንጹሐን ዜጎች ላይ የሚፈጸሙ ጥቃቶችን፤ ፍርሃትና ክፍፍልን ከሚያጎሉ የሚዲያ ዘመቻዎች ጋር በማስተሣሠር የተቀነባበረው ይህ እኩይ ተግባር፤ በመንግሥት የደኅንነት መዋቅርና ኦፕሬሽኖች አማካኝነት በከፍተኛ ሁኔታ እንዲስተጓጎል ተደርጓል። ብሔራዊ እና ሃይማኖታዊ ክፍፍልን ለመዝራት የኃይል ጥቃትን እና ውድመትን እንደ መሣሪያ የሚጠቀሙ አካላት በሁሉም ኢትዮጵያውያን ዘንድ በግልጽ ሊወገዙ ይገባል። መሰል ተግባሮች በኢትዮጵያ ውስጥ ምንም ዓይነት የወደፊት ዕድል እንደሌላቸው ለማሳየት የተቀናጀ ብሔራዊ ምላሽ በመስጠት ወሳኝ ርምጃዎችን ይቀጥላል።
በንጹሐን ዜጎች ላይ ጥቃት የሚፈጸሙ አካላት፣ ድርጊታቸውን ምክንያታዊ ለማስመሰል ምንም ዓይነት የፖለቲካ ንግግር ቢጠቀሙ፤ ወሳኝ ዓላማን እያሳኩ ሳይሆን ወንጀል እየፈጸሙ ነው። የፖለቲካ ቅሬታዎች በኢትዮጵያ ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓት፣ በብሔራዊ ምክክር ሂደት እና በዴሞክራሲያዊ ተቋማት አማካኝነት መፍትሔ ሊያገኙ የሚችሉ እና ሊያገኙ የሚገባቸው ናቸው።
ጽንፈኝነት ግን በኢትዮጵያ ምድር ፈጽሞ ቦታ የለውም::
የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት
3 hours ago
በፈረንሳይ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ፍራንስ 24 ምርጫውን አስመልክቶ በሰራው ዘገባ ላይ የአዲስ አበባን ልማት “አስከፊ” ብሎ በመፈረጅ ያሰራጨው ዘገባ የያዛቸው መረጃዎች “ከእውነት የራቁ ናቸው” አለ
#ethiopia | በፈረንሳይ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኢምባሲ ፍራንስ 24 ባለፈው ሰኞ የተካሄደውን 7ኛ ጠቅላላ ምርጫ በተመለከተ በሰራው ዘገባ “ምርጫውን የይስሙላ” እንዲሁም የአዲስ አበባን ልማት “አስከፊ” ሲል መግለጹ፣ ኢትዮጵያ ያለችበንት ሁኔታ እና እውነታ ያላገናዘበ ነው ሲል የተቃውሞ መግለጫ አውጥቷል።
ኤምባሲው ፍራንስ 24 የቴሌቪዥን ጣቢያ ከሳቢን ፕላኔል ከተባሉ “እንግዳ” ጋር ባደረገው ቃለ መጠይቅ፤ የቀረቡትን ሀሳቦች፣ አሳሳችና ወገንተኝነት የተሞላባቸው ትችቶች ናቸው በማለት በጽኑ እንደሚቃወም አስታውቋል፡፡ ኤምባሲው ባወጣው መግለጫ የጣቢያው ዘገባ የሀገሪቱን ነባራዊ እውነታም ሆነ የመንግሥትን ሰፊ ጥረቶች የማያንጸባርቅ አሳሳች ትርክት ነው ሲል ፈርጆታል።
አክሎም ባለፉት ዓመታት ተመዝግበዋል ያላቸው የፖለቲካና የኢኮኖሚ ስኬቶችን ወደ ጎን በመተው አስተዳደሩን በ“እርስ በርስ ጦርነት” ብቻ ከፋፍሎ ለመግለጽ የተደረገው ሙከራ ማጋነንና ከተጨባጭ እውነታ የራቀ መሆኑን ጠቅሷል። ኢትዮጵያ በአስቸጋሪ ቀጣናዊ ሁኔታዎች ውስጥም ሆና በዋና ዋና ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ተቋማት የተመሰከረለትን ፈጣን የኢኮኖሚ ዕድገት አስመዝግባለች ሲል ምላሽ ሰጥቷል።
በተጨማሪም የአዲስ አበባ ከተማ ውበትና የመሠረተ ልማት ማዘመን ሥራዎችን “አስከፊ” ሲል የገለጸበትን አግባብ፣ ኤምባሲው ውድቅ እንደሚያደርገው በመግለጽ ይህ የልማት ፕሮጀክት በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ዜጎችን ሕይወት እየቀየረ ያለና በዋና ከተማዋም ሆነ በሌሎች የሀገሪቱ ክፍሎች በከፍተኛ ደረጃ አድናቆት የተቸረው ስኬት ነው በማለት አወድሷል።
ኤምባሲው አክሎም በምርጫው ላይ ስለአሳታፊነትና የቴክኖሎጂ አጠቃቀምን አስመልክቶ የሰራውና የተቸበት መንገድ በስህተት የተሞሉ ናቸው ሲል በጽኑ ነቅፏል። የፈረንሳዩ የዜና አውታር በሰራው ዘገባ “በአማራና በኦሮሚያ ክልሎች ግማሽ ያህሉ የምርጫ ክልሎች አልመረጡም” ማለቱን በተመለከተ ደግሞ ይህ መረጃ ሙሉ በሙሉ ሐሰት መሆኑን ኤምባሲው በአሐዛዊ መረጃዎች አስደግፎ ተከላክሏል።
ለአብነትም “በአማራ ክልል ከ138 የምርጫ ክልል በስምንቱ ብቻ አለመካሄዱን በመጥቀስ፣ ይህም ከክልሉ አጠቃላይ ቁጥር 6 በመቶ ብቻ መሆኑን” አመልክቷል።
እንዲሁም በቴክኖሎጂ እና አጠቃላይ ሂደቱ ዲሞክራሲን የተከተለ መሆኑን በመግለጽ መገናኛ ብዙኃኑ የሰራቸው እና ያሰራጫቸው መረጃዎች እውነታን ያላገናዘቡ ናቸው ሲል አጣጥሏል፡፡
ምርጫው በተለይም በዴሞክራሲ ምህዳር መስፋትና መገናኛ ብዙኃን ተሳትፎ ዙሪያ የይስሙላ እንደነበር በዘገባው መጠቀሱን ያወሳው መግለጫው፤ የተመራጮችን፣ የሲቪል ማህበራት፣ የፖለቲካ ፓርቲ ተወካዮች፣ ታዛቢዎችን፣ የሚዲያ ብዛት እና የሚዘግቡ ጋዜጠኞችን ቁጥር እንዲሁም በአጠቃላይ ምርጫው ላይ ያሉ ቁጥሮችን በመጥቀስ ውድቅ አድርጎታል።
ኤምባሲው አክሎም ሚዲያው የውጭ ወገኖችን ማለትም የአፍሪካ ሕብረት እና የኢጋድን ታዛቢዎችን ሚና ለማሳነስ “ትላልቅ ግድፈቶችን ሪፖርት አያደርጉም” ማለቱ የተቋማቱን ስራ ማሳነስ ነው ብሎታል ። የሁለቱንም ተቋማት ልዑካን የሚመሩትን ኃላፊዎች ማንነት በመግለጽ አንጋፋ ተቋማትና መሪዎችን ማጣጣል የአስተሳሰብ አድሏዊነት ማሳያ ነው በማለት ኮንኖታል።
በመጨረሻም የዚህ ምርጫ ውጤት የሀገሪቱን የወደፊት ዕጣ ፈንታ የሚወሰነው በራሱ በኢትዮጵያ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ምርጫ እንጂ ከውጭ በሚሰጡ መግለጫዎችና አስተያየቶች አይደለም ሲል አስታውቋል።
#አዲስ_ማለዳ
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen
#ethiopia | በፈረንሳይ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኢምባሲ ፍራንስ 24 ባለፈው ሰኞ የተካሄደውን 7ኛ ጠቅላላ ምርጫ በተመለከተ በሰራው ዘገባ “ምርጫውን የይስሙላ” እንዲሁም የአዲስ አበባን ልማት “አስከፊ” ሲል መግለጹ፣ ኢትዮጵያ ያለችበንት ሁኔታ እና እውነታ ያላገናዘበ ነው ሲል የተቃውሞ መግለጫ አውጥቷል።
ኤምባሲው ፍራንስ 24 የቴሌቪዥን ጣቢያ ከሳቢን ፕላኔል ከተባሉ “እንግዳ” ጋር ባደረገው ቃለ መጠይቅ፤ የቀረቡትን ሀሳቦች፣ አሳሳችና ወገንተኝነት የተሞላባቸው ትችቶች ናቸው በማለት በጽኑ እንደሚቃወም አስታውቋል፡፡ ኤምባሲው ባወጣው መግለጫ የጣቢያው ዘገባ የሀገሪቱን ነባራዊ እውነታም ሆነ የመንግሥትን ሰፊ ጥረቶች የማያንጸባርቅ አሳሳች ትርክት ነው ሲል ፈርጆታል።
አክሎም ባለፉት ዓመታት ተመዝግበዋል ያላቸው የፖለቲካና የኢኮኖሚ ስኬቶችን ወደ ጎን በመተው አስተዳደሩን በ“እርስ በርስ ጦርነት” ብቻ ከፋፍሎ ለመግለጽ የተደረገው ሙከራ ማጋነንና ከተጨባጭ እውነታ የራቀ መሆኑን ጠቅሷል። ኢትዮጵያ በአስቸጋሪ ቀጣናዊ ሁኔታዎች ውስጥም ሆና በዋና ዋና ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ተቋማት የተመሰከረለትን ፈጣን የኢኮኖሚ ዕድገት አስመዝግባለች ሲል ምላሽ ሰጥቷል።
በተጨማሪም የአዲስ አበባ ከተማ ውበትና የመሠረተ ልማት ማዘመን ሥራዎችን “አስከፊ” ሲል የገለጸበትን አግባብ፣ ኤምባሲው ውድቅ እንደሚያደርገው በመግለጽ ይህ የልማት ፕሮጀክት በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ዜጎችን ሕይወት እየቀየረ ያለና በዋና ከተማዋም ሆነ በሌሎች የሀገሪቱ ክፍሎች በከፍተኛ ደረጃ አድናቆት የተቸረው ስኬት ነው በማለት አወድሷል።
ኤምባሲው አክሎም በምርጫው ላይ ስለአሳታፊነትና የቴክኖሎጂ አጠቃቀምን አስመልክቶ የሰራውና የተቸበት መንገድ በስህተት የተሞሉ ናቸው ሲል በጽኑ ነቅፏል። የፈረንሳዩ የዜና አውታር በሰራው ዘገባ “በአማራና በኦሮሚያ ክልሎች ግማሽ ያህሉ የምርጫ ክልሎች አልመረጡም” ማለቱን በተመለከተ ደግሞ ይህ መረጃ ሙሉ በሙሉ ሐሰት መሆኑን ኤምባሲው በአሐዛዊ መረጃዎች አስደግፎ ተከላክሏል።
ለአብነትም “በአማራ ክልል ከ138 የምርጫ ክልል በስምንቱ ብቻ አለመካሄዱን በመጥቀስ፣ ይህም ከክልሉ አጠቃላይ ቁጥር 6 በመቶ ብቻ መሆኑን” አመልክቷል።
እንዲሁም በቴክኖሎጂ እና አጠቃላይ ሂደቱ ዲሞክራሲን የተከተለ መሆኑን በመግለጽ መገናኛ ብዙኃኑ የሰራቸው እና ያሰራጫቸው መረጃዎች እውነታን ያላገናዘቡ ናቸው ሲል አጣጥሏል፡፡
ምርጫው በተለይም በዴሞክራሲ ምህዳር መስፋትና መገናኛ ብዙኃን ተሳትፎ ዙሪያ የይስሙላ እንደነበር በዘገባው መጠቀሱን ያወሳው መግለጫው፤ የተመራጮችን፣ የሲቪል ማህበራት፣ የፖለቲካ ፓርቲ ተወካዮች፣ ታዛቢዎችን፣ የሚዲያ ብዛት እና የሚዘግቡ ጋዜጠኞችን ቁጥር እንዲሁም በአጠቃላይ ምርጫው ላይ ያሉ ቁጥሮችን በመጥቀስ ውድቅ አድርጎታል።
ኤምባሲው አክሎም ሚዲያው የውጭ ወገኖችን ማለትም የአፍሪካ ሕብረት እና የኢጋድን ታዛቢዎችን ሚና ለማሳነስ “ትላልቅ ግድፈቶችን ሪፖርት አያደርጉም” ማለቱ የተቋማቱን ስራ ማሳነስ ነው ብሎታል ። የሁለቱንም ተቋማት ልዑካን የሚመሩትን ኃላፊዎች ማንነት በመግለጽ አንጋፋ ተቋማትና መሪዎችን ማጣጣል የአስተሳሰብ አድሏዊነት ማሳያ ነው በማለት ኮንኖታል።
በመጨረሻም የዚህ ምርጫ ውጤት የሀገሪቱን የወደፊት ዕጣ ፈንታ የሚወሰነው በራሱ በኢትዮጵያ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ምርጫ እንጂ ከውጭ በሚሰጡ መግለጫዎችና አስተያየቶች አይደለም ሲል አስታውቋል።
#አዲስ_ማለዳ
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen
2 days ago
ሁሉም ነገር ሲፈራርስ!
#ethiopia ሁሉም ነገር እየፈራረሰ ሲመስል፣ የወደፊት ሕይወቴም አብሮ ከሽፏል ብሎ መደምደም ቀላል ነው። ነገር ግን የከሸፈ ሙከራ፣ የከሸፈ ፕሮጀክት፣ የፈረሰ ግንኙነት ወይም የከሸፈ እቅድ ማለት ወዲያውኑ የከሸፈ ሕይወት ይሰጠናል ማለት አይደለም።
የአለምን ታሪክ መለስ ብለን ብንመለከት የማይሰሩና የተበላሹ በርካታ አማራጮችን አሟጠው ከሞከሩ በኋላ አለቀ ሲሉ እንደገና ተነስተው ስኬታማ የሆኑ ሰዎችን እናገኛለን፡፡
እነዚህ ሰዎች . . .
1. ማንነታቸውንና ውጤታቸውን አያነካኩም
አንድ ነገራቸው ወደቀ ማለት እነሱ ውዳቂ እንዳልሆኑ ያምናሉ፡፡ ስለዚህ ማንነታቸውን በስኬታማነታቸው አይመዝኑትም፡፡
2. ውድቀትን ወደ ትምህርት ይቀይሩታል
ውድቀት ዋጋ የሚኖረው አንድ ነገር ሲያስተምራቸው ብቻ እንደሆነ ገብቷቸዋል፡፡ ስለዚህ ከሁሉ ልምምዳቸው ይማራሉ፡፡
3. ራሳቸውንና እቅዶቻቸውን ሰብሰብ ያደርጋሉ
ነገሮች ሲበላሹ፣ በአንድ ጊዜ ሁሉንም የወደፊት ሕይወታቸውን መስመር ለማስያዝ መሞከር አደገኛ እንደሆነ ስለሚያውቁ በቅርብ ርቀት ላይ ባለው ነገር ላይ ያተኩራሉ፡፡
4. በስሜት ከማሰብ ይጠነቀቃሉ
ሰዎች ሲደክሙ ወይም ተስፋ ሲቆርጡ፣ ስሜታቸውን እንደ እውነት የመውሰድ ዝንባሌ እንዳላቸው ያውቃሉ፡፡ ስለዚህ ስሜታቸውን በመግራት በምክንያታዊነት ያስባሉ፡፡
5. መቆጣጠር በሚችሉት ነገር ላይ ብቻ ያተኩራሉ
ብዙ ውድቀቶች ሰዎችን የሚያደናግጧቸው ከአቅማቸው በላይ በሆኑ ነገሮች ላይ ሙሉ በሙሉ ስሚያተኩሩ እንደሆነ ያውቃሉ፡፡ ስለዚህ ከእነሱ የቁጥር ቀጠና ውጪ የሆነውን በጸሎት ለፈጣሪ በመተው እነሱ ማድረግ የሚችሉት ላይ ያተኩራ፡፡
እኛም የእነሱን ምሳሌ እንከተል!
Dr eyob mamo
#ethiopia ሁሉም ነገር እየፈራረሰ ሲመስል፣ የወደፊት ሕይወቴም አብሮ ከሽፏል ብሎ መደምደም ቀላል ነው። ነገር ግን የከሸፈ ሙከራ፣ የከሸፈ ፕሮጀክት፣ የፈረሰ ግንኙነት ወይም የከሸፈ እቅድ ማለት ወዲያውኑ የከሸፈ ሕይወት ይሰጠናል ማለት አይደለም።
የአለምን ታሪክ መለስ ብለን ብንመለከት የማይሰሩና የተበላሹ በርካታ አማራጮችን አሟጠው ከሞከሩ በኋላ አለቀ ሲሉ እንደገና ተነስተው ስኬታማ የሆኑ ሰዎችን እናገኛለን፡፡
እነዚህ ሰዎች . . .
1. ማንነታቸውንና ውጤታቸውን አያነካኩም
አንድ ነገራቸው ወደቀ ማለት እነሱ ውዳቂ እንዳልሆኑ ያምናሉ፡፡ ስለዚህ ማንነታቸውን በስኬታማነታቸው አይመዝኑትም፡፡
2. ውድቀትን ወደ ትምህርት ይቀይሩታል
ውድቀት ዋጋ የሚኖረው አንድ ነገር ሲያስተምራቸው ብቻ እንደሆነ ገብቷቸዋል፡፡ ስለዚህ ከሁሉ ልምምዳቸው ይማራሉ፡፡
3. ራሳቸውንና እቅዶቻቸውን ሰብሰብ ያደርጋሉ
ነገሮች ሲበላሹ፣ በአንድ ጊዜ ሁሉንም የወደፊት ሕይወታቸውን መስመር ለማስያዝ መሞከር አደገኛ እንደሆነ ስለሚያውቁ በቅርብ ርቀት ላይ ባለው ነገር ላይ ያተኩራሉ፡፡
4. በስሜት ከማሰብ ይጠነቀቃሉ
ሰዎች ሲደክሙ ወይም ተስፋ ሲቆርጡ፣ ስሜታቸውን እንደ እውነት የመውሰድ ዝንባሌ እንዳላቸው ያውቃሉ፡፡ ስለዚህ ስሜታቸውን በመግራት በምክንያታዊነት ያስባሉ፡፡
5. መቆጣጠር በሚችሉት ነገር ላይ ብቻ ያተኩራሉ
ብዙ ውድቀቶች ሰዎችን የሚያደናግጧቸው ከአቅማቸው በላይ በሆኑ ነገሮች ላይ ሙሉ በሙሉ ስሚያተኩሩ እንደሆነ ያውቃሉ፡፡ ስለዚህ ከእነሱ የቁጥር ቀጠና ውጪ የሆነውን በጸሎት ለፈጣሪ በመተው እነሱ ማድረግ የሚችሉት ላይ ያተኩራ፡፡
እኛም የእነሱን ምሳሌ እንከተል!
Dr eyob mamo
3 days ago
የተገለጠው እውነታ
በ ዲያቆን ብርሃኑ አድማስ
በምሥራቃዊው ኢትዮጵያ ይልቁንም በሐረር፣ አርሲና ባሌ አካባቢዎች ላይ ትኩረት አድርጎና አቅዶ ክርስቲያኖችን የሚገድል፣ የሚያፈናቅል እና የሚያሳድድ የአክራሪ ክንፍ መኖሩ ተደጋግሞ ሲነገር ኖሯል። ይህ አካል ደርግ ወድቆ ኢህአዴግ ከተተካበት ጊዜ ጀምሮ ማንኛዋንም የለውጥ፣ የምርጫ እና የመሳሰሉትን የጫና ወቅቶች ጠብቆ አደጋ ያላደረሰበት ጊዜ የለም።
ከተቻለ የመንግሥት መዋቅርን በመጠቀምና በየዘመኑ ያለውን የፖለቲካ ትኩሳት እንደ ጥሩ አጋጣሚ በመጠቀም እና ለሚገድላቸው አካላት ከወቅቱ ፖለቲካ አንጻር የሚስማማ ታርጋ በመስጠት የሚቻለውን ያህል ይገድላል፣ ያፈናቅላል፣ ያሳድዳል።
ይህ የተገለጠ እውነት ነው። ተደጋግሞም ተነግሯል፣ ተገልጿል። ሆኖም እንደዚህ ዘመን እንደ ልቡ ክርስቲያኖችን የሚያጸዳበት ስለመኖሩ ግን አላውቅም። በእኔ እምነት ኢህአዴግ ከመጣበት ጀምሮ የተፈጸሙት ተደምረው በዚህ ዓመት ብቻ የፈጸመውን የመግደልና የማሳደድ ተግባር የሚያክሉ አይመስለኝም። ይህ ሁሉ ሲሆን አንድም መንግሥታዊ ተቋም ሐዘኔታ ሲያሳዩ፣ አንድም አካል ተጠያቂ ሲደረግ ዓይተንም ሰምተንም አናውቅም።
ይህም የተገለጠ እውነት ነው።
ምንም ቢሆን፣ ማንም ቢሆኑ ይህ ሁሉ መከራ የሚደርስባቸው ሰዎች ደግሞም ዜጎች ነበሩ። በደቡብ አፍሪካ ላለው ከሀገራችን ውጡ የሚል ዐመጽ ዜጎቹን ለመከላከል መንግሥት በኢንባሲው በኩል እየሠራ እንደሆነ የሚገልጽ ዜና ከሰማንና ለዚህኛው መንግሥት በዝምታ የሚያልፍ ከሆነ ድርጊቱን የሚፈጽመው እርሱም ጭምር ነው የሚለውን ወቀሳ እውነት ነው ብሎ በአዎንታ እንደተቀበለው ለመረዳት ግዴታችን ጭምር ይሆናል። ይህ በእውነት ከልብ ያሳዝናል።
አንድ የተረጋገጠና የትገለጠ እውነት ደግሞ አለ። የሰው ደም በከንቱ ፈስሶ አይቀርም። እግዚአብሔር የሚባል ተበቃይ አምላክ አለና። ለንስሐ ጊዜ ቢሰጥም "በቀል የእኔ ነው" ያለውና "ከኦሪትና ከነቢያት አንዲት ቃል ከምታልፍ ሰማይና ምድር ቢያልፍ ይቀላል" ያለው አምላክ ቃሉ የታመነ ነውና አይቀርም። እርሱ ሁላችንንም ይቅር ይበለን፣ የመከራውንም ወቅት አሳልፎ ለሰላምና ለፍቅር ያብቃን።
በ ዲያቆን ብርሃኑ አድማስ
በምሥራቃዊው ኢትዮጵያ ይልቁንም በሐረር፣ አርሲና ባሌ አካባቢዎች ላይ ትኩረት አድርጎና አቅዶ ክርስቲያኖችን የሚገድል፣ የሚያፈናቅል እና የሚያሳድድ የአክራሪ ክንፍ መኖሩ ተደጋግሞ ሲነገር ኖሯል። ይህ አካል ደርግ ወድቆ ኢህአዴግ ከተተካበት ጊዜ ጀምሮ ማንኛዋንም የለውጥ፣ የምርጫ እና የመሳሰሉትን የጫና ወቅቶች ጠብቆ አደጋ ያላደረሰበት ጊዜ የለም።
ከተቻለ የመንግሥት መዋቅርን በመጠቀምና በየዘመኑ ያለውን የፖለቲካ ትኩሳት እንደ ጥሩ አጋጣሚ በመጠቀም እና ለሚገድላቸው አካላት ከወቅቱ ፖለቲካ አንጻር የሚስማማ ታርጋ በመስጠት የሚቻለውን ያህል ይገድላል፣ ያፈናቅላል፣ ያሳድዳል።
ይህ የተገለጠ እውነት ነው። ተደጋግሞም ተነግሯል፣ ተገልጿል። ሆኖም እንደዚህ ዘመን እንደ ልቡ ክርስቲያኖችን የሚያጸዳበት ስለመኖሩ ግን አላውቅም። በእኔ እምነት ኢህአዴግ ከመጣበት ጀምሮ የተፈጸሙት ተደምረው በዚህ ዓመት ብቻ የፈጸመውን የመግደልና የማሳደድ ተግባር የሚያክሉ አይመስለኝም። ይህ ሁሉ ሲሆን አንድም መንግሥታዊ ተቋም ሐዘኔታ ሲያሳዩ፣ አንድም አካል ተጠያቂ ሲደረግ ዓይተንም ሰምተንም አናውቅም።
ይህም የተገለጠ እውነት ነው።
ምንም ቢሆን፣ ማንም ቢሆኑ ይህ ሁሉ መከራ የሚደርስባቸው ሰዎች ደግሞም ዜጎች ነበሩ። በደቡብ አፍሪካ ላለው ከሀገራችን ውጡ የሚል ዐመጽ ዜጎቹን ለመከላከል መንግሥት በኢንባሲው በኩል እየሠራ እንደሆነ የሚገልጽ ዜና ከሰማንና ለዚህኛው መንግሥት በዝምታ የሚያልፍ ከሆነ ድርጊቱን የሚፈጽመው እርሱም ጭምር ነው የሚለውን ወቀሳ እውነት ነው ብሎ በአዎንታ እንደተቀበለው ለመረዳት ግዴታችን ጭምር ይሆናል። ይህ በእውነት ከልብ ያሳዝናል።
አንድ የተረጋገጠና የትገለጠ እውነት ደግሞ አለ። የሰው ደም በከንቱ ፈስሶ አይቀርም። እግዚአብሔር የሚባል ተበቃይ አምላክ አለና። ለንስሐ ጊዜ ቢሰጥም "በቀል የእኔ ነው" ያለውና "ከኦሪትና ከነቢያት አንዲት ቃል ከምታልፍ ሰማይና ምድር ቢያልፍ ይቀላል" ያለው አምላክ ቃሉ የታመነ ነውና አይቀርም። እርሱ ሁላችንንም ይቅር ይበለን፣ የመከራውንም ወቅት አሳልፎ ለሰላምና ለፍቅር ያብቃን።
3 days ago
በካርዳችን ያጸናናትን ሀገር በአንድነታችን እንገንባት
*****************
( የዕለቱ መልዕክት)
የአንድ ሀገር ህልውና እና ጥንካሬ መሰረቱ የህዝቡ አንድነት፤ ትብብርና ቁርጠኝነት ነው። ሰኞ ዕለት መላው የኢትዮጵያ ህዝብ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ያሳየው ታሪካዊ ተሳትፎ የዚሁ እውነት ህያው ማረጋገጫ ነው።
የራሳቸውን ፍላጎት በራሳቸው ለመወሰን፣ የወደፊት የ5 ዓመት እጣ ፈንታቸውን በራሳቸዉ እጅ ለመጻፍ ከ54 ሚሊዮን በላይ ኢትዮጵያውያን በነቂስ ወጥተው ድምጻቸውን ሰጥተዋል።
ይህ ቁጥር ዝም ብሎ ስታቲስቲክስ ሳይሆን የህዝባችንን ፍጹም መነሳሳትና ለሀገረ መንግስት ግንባታ ያለውን ጽኑ አቋም ፍንትው አድርጎ ያሳየ ታላቅ ኩራት ነው።
ከወዲያ ማዶ ሆኖ ማውራት ለነጋሪው ቀላል ነው፤ እንደሚባለው ሀገርን ማቅናትና ዲሞክራሲን መገንባት በወሬ ሳይሆን በተግባርና በጽናት የሚገኝ መሆኑን መራጩ ህዝብ በግልጽ አስመስክሯል።
ማለዳው ገና ሳይቀድ፣ ንጋቱ ሳይተካ ጀምሮ በየምርጫ ጣቢያው የተሰለፈው ህዝብ ያሳየው ትዕግስት የሚደነቅ ነው። የጠዋቱ ቅዝቃዜና ብርድ፣ የቀትሩ አስገዳጅ ጸሀይም ሆነ ከባዱ ዝናብ ሳይበግረው፤ ረጃጅም ሰልፎችንና የአካል ድካምን ተቋቁሞ ከሌሊት እስከ ሌሊት የቆመው ለራሱ ጥቅም ብቻ አልነበረም።
ይልቁንም፣ "የቆረጠ አይመለስም" እንደሚባለው የነገዋን ኢትዮጵያ ለማጽናት፣ ጠንካራና የማይናወጥ ሀገረ መንግስት ለመገንባት ባለው ጽኑ ህልም እንጂ።
ይህ ጽናት ህዝቡ የሀገር ጉዳይ ከምንም ነገር እንደሚቀድም ብሄራዊ ጥቅም እና ሉዓላዊነት የሚከበሩት ደግሞ በዜጎች ንቁ ተሳትፎ መሆኑን ያሳየበት የታሪክ አሻራ ነው።
ህዝቡ ፍላጎቱን በምርጫ ካርዱ መግለጹ የዲሞክራሲ ባህላችን ከቃል ባለፈ ወደ ተግባር እየተሸጋገረ ለመምጣቱ ትልቅ ማሳያ ነው። "ስልጣን የህዝብ ነው" የሚለው መርህ መሬት የረገጠው፣ ዜጎች ያለ ምንም ስጋትና በከፍተኛ ተነሳሽነት መብታቸውን ሲጠቀሙ ነው።
በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የታየው ታሪካዊ ክስተት ኢትዮጵያ መምረጧን ብቻ ሳይሆን በልጆቿ ጽናት መጽናቷንና ወደፊት መራመዷን ጭምር ያበሰረ ነው።
አሁን የምርጫው ውጤት እስኪገለጽ ድረስ ባለው ወቅት፣ ሁላችንም ልባችንን ሰብስበን፣ የተጀመረውን የሰላምና የዲሞክራሲ ጉዞ ማገዝ ይኖርብናል። ምክንያቱም "በአንድ እጅ አያጨበጭቡም" እና ሀገርን የመስራት፣ ተቋማትን የማጠንከርና ሰላምን የማስፈን ኃላፊነት የሁላችንም የጋራ የቤት ስራ ነው።
የህዝብ ስልጣን ባለቤትነት የሚረጋገጠው በዚህ መልኩ በካርድ በሚሰጥ ድምጽ እና በሚታይ ቁርጠኝነት ነው። ትናንት የፈሰሰው ድካምና መስዋዕትነት፣ ዛሬ ለምናየው የነጻነት አየር መሰረት ሆኗል። ህዝባችን ያሳየው ታላቅ የሀገር ፍቅር የነገዋን የበለጸገች ኢትዮጵያ ለመገንባት መተኪያ የሌለው የሞራል ስንቅ ነው።
አሁን ኑ፣ እጅ ለእጅ ተያይዘን፣ በምርጫ ካርዳችን ያጸናናትን ሀገር በስራችንና በአንድነታችን እንገንባት።
ኢትዮጵያ በልጆቿ ጽናትና ፍቅር ለዘላለም ትኑር!
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
*****************
( የዕለቱ መልዕክት)
የአንድ ሀገር ህልውና እና ጥንካሬ መሰረቱ የህዝቡ አንድነት፤ ትብብርና ቁርጠኝነት ነው። ሰኞ ዕለት መላው የኢትዮጵያ ህዝብ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ያሳየው ታሪካዊ ተሳትፎ የዚሁ እውነት ህያው ማረጋገጫ ነው።
የራሳቸውን ፍላጎት በራሳቸው ለመወሰን፣ የወደፊት የ5 ዓመት እጣ ፈንታቸውን በራሳቸዉ እጅ ለመጻፍ ከ54 ሚሊዮን በላይ ኢትዮጵያውያን በነቂስ ወጥተው ድምጻቸውን ሰጥተዋል።
ይህ ቁጥር ዝም ብሎ ስታቲስቲክስ ሳይሆን የህዝባችንን ፍጹም መነሳሳትና ለሀገረ መንግስት ግንባታ ያለውን ጽኑ አቋም ፍንትው አድርጎ ያሳየ ታላቅ ኩራት ነው።
ከወዲያ ማዶ ሆኖ ማውራት ለነጋሪው ቀላል ነው፤ እንደሚባለው ሀገርን ማቅናትና ዲሞክራሲን መገንባት በወሬ ሳይሆን በተግባርና በጽናት የሚገኝ መሆኑን መራጩ ህዝብ በግልጽ አስመስክሯል።
ማለዳው ገና ሳይቀድ፣ ንጋቱ ሳይተካ ጀምሮ በየምርጫ ጣቢያው የተሰለፈው ህዝብ ያሳየው ትዕግስት የሚደነቅ ነው። የጠዋቱ ቅዝቃዜና ብርድ፣ የቀትሩ አስገዳጅ ጸሀይም ሆነ ከባዱ ዝናብ ሳይበግረው፤ ረጃጅም ሰልፎችንና የአካል ድካምን ተቋቁሞ ከሌሊት እስከ ሌሊት የቆመው ለራሱ ጥቅም ብቻ አልነበረም።
ይልቁንም፣ "የቆረጠ አይመለስም" እንደሚባለው የነገዋን ኢትዮጵያ ለማጽናት፣ ጠንካራና የማይናወጥ ሀገረ መንግስት ለመገንባት ባለው ጽኑ ህልም እንጂ።
ይህ ጽናት ህዝቡ የሀገር ጉዳይ ከምንም ነገር እንደሚቀድም ብሄራዊ ጥቅም እና ሉዓላዊነት የሚከበሩት ደግሞ በዜጎች ንቁ ተሳትፎ መሆኑን ያሳየበት የታሪክ አሻራ ነው።
ህዝቡ ፍላጎቱን በምርጫ ካርዱ መግለጹ የዲሞክራሲ ባህላችን ከቃል ባለፈ ወደ ተግባር እየተሸጋገረ ለመምጣቱ ትልቅ ማሳያ ነው። "ስልጣን የህዝብ ነው" የሚለው መርህ መሬት የረገጠው፣ ዜጎች ያለ ምንም ስጋትና በከፍተኛ ተነሳሽነት መብታቸውን ሲጠቀሙ ነው።
በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የታየው ታሪካዊ ክስተት ኢትዮጵያ መምረጧን ብቻ ሳይሆን በልጆቿ ጽናት መጽናቷንና ወደፊት መራመዷን ጭምር ያበሰረ ነው።
አሁን የምርጫው ውጤት እስኪገለጽ ድረስ ባለው ወቅት፣ ሁላችንም ልባችንን ሰብስበን፣ የተጀመረውን የሰላምና የዲሞክራሲ ጉዞ ማገዝ ይኖርብናል። ምክንያቱም "በአንድ እጅ አያጨበጭቡም" እና ሀገርን የመስራት፣ ተቋማትን የማጠንከርና ሰላምን የማስፈን ኃላፊነት የሁላችንም የጋራ የቤት ስራ ነው።
የህዝብ ስልጣን ባለቤትነት የሚረጋገጠው በዚህ መልኩ በካርድ በሚሰጥ ድምጽ እና በሚታይ ቁርጠኝነት ነው። ትናንት የፈሰሰው ድካምና መስዋዕትነት፣ ዛሬ ለምናየው የነጻነት አየር መሰረት ሆኗል። ህዝባችን ያሳየው ታላቅ የሀገር ፍቅር የነገዋን የበለጸገች ኢትዮጵያ ለመገንባት መተኪያ የሌለው የሞራል ስንቅ ነው።
አሁን ኑ፣ እጅ ለእጅ ተያይዘን፣ በምርጫ ካርዳችን ያጸናናትን ሀገር በስራችንና በአንድነታችን እንገንባት።
ኢትዮጵያ በልጆቿ ጽናትና ፍቅር ለዘላለም ትኑር!
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
3 days ago
የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ በሰጡት መግለጫ ምን ምን ጉዳዮችን አነሱ?
**********************
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ፣ ከድምፅ መስጫ ቀን በኋላ ያለውን አጠቃላይ የምርጫ ሂደት ሁኔታና ቀጣይ ሥራዎችን አስመልክተው በሰጡት ማጠቃለያ መግለጫ በርካታ ዋና ዋና ጉዳዮችን አንስተዋል፡፡ ሰብሳቢዋ በመግለጫቸው ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች የሚከተሉት ናቸው፦
የድምፅ አሰጣጥ እና የቆጠራ ሂደት ወቅታዊ ሁኔታ፦ ሰኞ ግንቦት 24 ቀን የተከናወነው የድምፅ መስጠት ሂደት በአብዛኛው በጥሩ ሁኔታ መከናወኑን የገለጹት ሰብሳቢዋ፣ የተወሰኑ ክልሎች በሰዓቱ አጠናቀው ወዲያውኑ ወደ ቆጠራ መግባታቸውንና አንዳንዶቹ ደግሞ ቆጠራውን አሳድረው ማከናወናቸውን ጠቅሰዋል፡፡
በተለየ ሁኔታ በአዲስ አበባ በነበረው ረጅም ሰልፍ ምክንያት ቦርዱ እስከ ሌሊቱ 6፡00 ሰዓት ድረስ የጊዜ ማራዘሚያ ማድረጉንና በአሁኑ ወቅት በአዲስ አበባ እንዲሁም በሲዳማ፣ በጋምቤላ፣ በአማራ እና በሶማሌ ክልሎች የሚገኙ የተወሰኑ ምርጫ ጣቢያዎች አሁንም በድምፅ ቆጠራ ሥራ ላይ እንደሚገኙ አብራርተዋል፡፡
የመዘግየት ችግሮች እና የተወሰዱ የመፍትሔ እርምጃዎች፦ በአዲስ አበባ የተስተዋለውን የሰልፍ መርዘምና የመዘግየት ችግር ለመፍታት ቦርዱ በርካታ ከፍተኛ ባለሙያዎችንና ኤክስፐርቶችን ወደ ጣቢያዎች መድቦ እንደነበር ሰብሳቢዋ አስታውቀዋል፡፡
ለመዘግየቱ እንደ ምክንያት ያነሷቸው ዋና ዋና ጉዳዮች በመራጮች መዝገብ ላይ ስም የመፈለግ ሂደት መርዘም እና በአንዳንድ ጣቢያዎች የዕጩዎች ቁጥር እስከ 123 መድረሱ መራጮች በምስጢር ድምፅ መስጫ ክፍል ውስጥ የሚወስዱትን ደቂቃ ማርዘሙን ነው፡፡
ይህንን ችግር ለመቅረፍም ቦርዱ ተጨማሪ የድምፅ መስጫ ሳጥኖችንና ቡዞችን ወደ ጣቢያዎች ልኮ መፍትሔ ለመስጠት መቻሉን ገልጸዋል፡፡
ቅሬታዎችን ማስተናገድና የተወሰዱ የቅጣት እርምጃዎች፦ ቦርዱ በሕግ ክፍል፣ በፖለቲካ ፓርቲዎች የሥራ ክፍል፣ በ6412 የጥሪ ማዕከልና ከታዛቢዎች በሚደርሱት ጥቆማዎች መሠረት የርምትና የማጣራት እርምጃዎችን ሲወስድ መቆየቱን ሜላትወርቅ ኃይሉ ገልጸዋል፡፡
በአዲስ አበባ አንዳንድ ምርጫ ጣቢያዎች መግባት የሌለባቸው ሰዎች ስለመታየታቸው የቀረቡ ጥቆማዎችን ቦርዱ በሞኒተሪንግ ቡድን አጣርቶ እውነት ሆነው በተገኙት ላይ እርምጃ መውሰዱንና ሕግና ደንብ ጥሰው የተገኙ የምርጫ ጣቢያ ሠራተኞችን ማሰናበቱን አረጋግጠዋል፡፡
የውጤት አሰጣጥ እና የማረጋገጥ ቀጣይ ሥራዎች፦ በአሁኑ ወቅት የምርጫ ውጤታቸው በምርጫ ጣቢያ ደረጃ ተደምሮ ያለቀላቸው ውጤቶች በየጣቢያዎቹ ተለጥፈው ለሕዝብ ይፋ መደረጋቸውን የጠቀሱት ሰብሳቢዋ፣ ቀጥሎም ውጤቶቹ ወደ ምርጫ ክልል ሄደው የማዳመር ሥራ እንደሚሠራ አስረድተዋል፡፡
በመጨረሻም ውጤቶቹ ወደ ዋናው መሥሪያ ቤት የማረጋገጫ ማዕከል ከመጡ በኋላ፣ ከተመዘገበው የመራጭ ቁጥር አንጻር ዋጋ ያላቸው እና የሌላቸው የድምፅ መስጫ ወረቀቶች ጥንቃቄ በተሞላበት ሁኔታ ተለይተው የማረጋገጥ ሥራው በተቀመጠው የጊዜ ገደብ ውስጥ እንዲጠናቀቅ ቦርዱ ከፍተኛ ጥረት እያደረገ እንደሚገኝ አስታውቀዋል፡፡
#ኢትዮጵያ_መርጣለች #ኢትዮጵያ_አሸንፋለች
**********************
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ፣ ከድምፅ መስጫ ቀን በኋላ ያለውን አጠቃላይ የምርጫ ሂደት ሁኔታና ቀጣይ ሥራዎችን አስመልክተው በሰጡት ማጠቃለያ መግለጫ በርካታ ዋና ዋና ጉዳዮችን አንስተዋል፡፡ ሰብሳቢዋ በመግለጫቸው ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች የሚከተሉት ናቸው፦
የድምፅ አሰጣጥ እና የቆጠራ ሂደት ወቅታዊ ሁኔታ፦ ሰኞ ግንቦት 24 ቀን የተከናወነው የድምፅ መስጠት ሂደት በአብዛኛው በጥሩ ሁኔታ መከናወኑን የገለጹት ሰብሳቢዋ፣ የተወሰኑ ክልሎች በሰዓቱ አጠናቀው ወዲያውኑ ወደ ቆጠራ መግባታቸውንና አንዳንዶቹ ደግሞ ቆጠራውን አሳድረው ማከናወናቸውን ጠቅሰዋል፡፡
በተለየ ሁኔታ በአዲስ አበባ በነበረው ረጅም ሰልፍ ምክንያት ቦርዱ እስከ ሌሊቱ 6፡00 ሰዓት ድረስ የጊዜ ማራዘሚያ ማድረጉንና በአሁኑ ወቅት በአዲስ አበባ እንዲሁም በሲዳማ፣ በጋምቤላ፣ በአማራ እና በሶማሌ ክልሎች የሚገኙ የተወሰኑ ምርጫ ጣቢያዎች አሁንም በድምፅ ቆጠራ ሥራ ላይ እንደሚገኙ አብራርተዋል፡፡
የመዘግየት ችግሮች እና የተወሰዱ የመፍትሔ እርምጃዎች፦ በአዲስ አበባ የተስተዋለውን የሰልፍ መርዘምና የመዘግየት ችግር ለመፍታት ቦርዱ በርካታ ከፍተኛ ባለሙያዎችንና ኤክስፐርቶችን ወደ ጣቢያዎች መድቦ እንደነበር ሰብሳቢዋ አስታውቀዋል፡፡
ለመዘግየቱ እንደ ምክንያት ያነሷቸው ዋና ዋና ጉዳዮች በመራጮች መዝገብ ላይ ስም የመፈለግ ሂደት መርዘም እና በአንዳንድ ጣቢያዎች የዕጩዎች ቁጥር እስከ 123 መድረሱ መራጮች በምስጢር ድምፅ መስጫ ክፍል ውስጥ የሚወስዱትን ደቂቃ ማርዘሙን ነው፡፡
ይህንን ችግር ለመቅረፍም ቦርዱ ተጨማሪ የድምፅ መስጫ ሳጥኖችንና ቡዞችን ወደ ጣቢያዎች ልኮ መፍትሔ ለመስጠት መቻሉን ገልጸዋል፡፡
ቅሬታዎችን ማስተናገድና የተወሰዱ የቅጣት እርምጃዎች፦ ቦርዱ በሕግ ክፍል፣ በፖለቲካ ፓርቲዎች የሥራ ክፍል፣ በ6412 የጥሪ ማዕከልና ከታዛቢዎች በሚደርሱት ጥቆማዎች መሠረት የርምትና የማጣራት እርምጃዎችን ሲወስድ መቆየቱን ሜላትወርቅ ኃይሉ ገልጸዋል፡፡
በአዲስ አበባ አንዳንድ ምርጫ ጣቢያዎች መግባት የሌለባቸው ሰዎች ስለመታየታቸው የቀረቡ ጥቆማዎችን ቦርዱ በሞኒተሪንግ ቡድን አጣርቶ እውነት ሆነው በተገኙት ላይ እርምጃ መውሰዱንና ሕግና ደንብ ጥሰው የተገኙ የምርጫ ጣቢያ ሠራተኞችን ማሰናበቱን አረጋግጠዋል፡፡
የውጤት አሰጣጥ እና የማረጋገጥ ቀጣይ ሥራዎች፦ በአሁኑ ወቅት የምርጫ ውጤታቸው በምርጫ ጣቢያ ደረጃ ተደምሮ ያለቀላቸው ውጤቶች በየጣቢያዎቹ ተለጥፈው ለሕዝብ ይፋ መደረጋቸውን የጠቀሱት ሰብሳቢዋ፣ ቀጥሎም ውጤቶቹ ወደ ምርጫ ክልል ሄደው የማዳመር ሥራ እንደሚሠራ አስረድተዋል፡፡
በመጨረሻም ውጤቶቹ ወደ ዋናው መሥሪያ ቤት የማረጋገጫ ማዕከል ከመጡ በኋላ፣ ከተመዘገበው የመራጭ ቁጥር አንጻር ዋጋ ያላቸው እና የሌላቸው የድምፅ መስጫ ወረቀቶች ጥንቃቄ በተሞላበት ሁኔታ ተለይተው የማረጋገጥ ሥራው በተቀመጠው የጊዜ ገደብ ውስጥ እንዲጠናቀቅ ቦርዱ ከፍተኛ ጥረት እያደረገ እንደሚገኝ አስታውቀዋል፡፡
#ኢትዮጵያ_መርጣለች #ኢትዮጵያ_አሸንፋለች
3 days ago
"ኢትዮጵያ በመከፋፈል ሳይሆን በአንድነት የደመቀ... አገር ሆና እንድትቀጥል ለማየት ነው ምኞታችንና ጸሎታችን!!"
#ethiopia | የዘንድሮውን የ7ኛ ዙር አገራዊ ምርጫ ለመታዘብ የሚያስችለኝን ዕድል አግኝቼ ነበር። እናም በግልና የተለያዩ ተቋማትን ወክለን የመጣን የአገር ውስጥ ታዛቢ ቡድን አባላት ምርጫውን ለመታዘብ ከመጡ የአፍሪካ ኅብረት እና የኢጋድ የታዛቢ ቡድን አባላት ጋር በስካይ ላይት ሆቴል የትውውቅና ሰፋ ያለ የጋራ ውይይት አድርገን ነበር።
በዚህ ውይይት ላይም የኢጋድ የምርጫ ታዛቢ ቡድን መሪና የቀድሞ የኡጋንዳ የቀድሞው ምክትል ፕሬዚደንት የነበሩት ዶ/ር ዋንዲራ ካዚብዌ በምክር መልኩ ለወጣቶች ያነሱት ሐሳብ ቀልቤን ገዛው። እናም ከእኚህ ጉምቱ ፖለቲከኛ አፍሪካዊ እናት ከሐሳባቸው ጥቂት ሰበዞችን ለመምዘዝ ወደድኹ።
በአገራቸው ኡጋንዳ ፖለቲካ ውስጥ የሴቶችን/የእናቶችን የፖለቲካ ተሳትፎ ትርጉም ባለው መንገድ በመቀየር ጉልህ አሻራ ያኖሩት የህክምና ሳይንስን ከሥነ-መንግሥት ትምህርት ጋር ያጣጣሙ እኚህ አፍሪካዊ ምሁር እናት በውይይታችን መካከል እንዲህ አሉን።
"When women lead, even water climbs uphill."
"ሴቶች ሲመሩ ውኃ ሳይቀር እንኳን ሽቅብ ይፈሳል፤" የሚል አፍሪካዊ አባባል አለ።
መቼም ለዚህ አባባል እናንት ኢትዮጵያውያን ሕያው ምስክሮች ናችሁ። ከኢትዮጵያዊቷ ንግሥት ሳባ፣ የዐድዋውን ጦርነት በሴትነት ብልሃት ከመሩት እቴጌ ጣይቱ ድረስ የአገራችሁ የፖለቲካ ታሪክ በሴቶች ጉልህ ተሳትፎና አሻራ የደመቀ ነው።
በእውነት በእነዚህ ጀግኖች እናቶቻችሁ ታሪክ ልትኮሩ፤ ልትደነቁ ይገባችኋል።
ዶ/ር ካዚብዌ ቁጭት በቀላቀለ ስሜት ያነሱትን ሌላኛው የሐሳባቸውን ሰበዝ ለዚህች አጭር ማስታወሻ መደምደሚያ ይሆነኝ ዘንድ መረጥኩት።
እኛ አፍሪካውያን ዲሞክራሲያዊ ሥርዓትን እንደ ሸቀጥ ዕቃ ሙሉ በሙሉ ከምዕራቡ ዓለም ለማስገባት የምናደርገውን ልፋት ቆም ብለን መፈተሽ ይገባናል። ከሌሎች የምንቀበለውን ያህል እኛ አፍሪካውያን ለተቀረው ዓለም ልንሰጠው የምንችላቸው በርካታ ነገሮች አሉን።
አፍሪካ ለሺህ ዓመታት የቆየ የራሷ የሆነ ግዙፍ ታሪክ፤ ገናና ሥልጣኔ፤ በዘመናት ተፈትኖ ያለፈ የዳበረ ባህላዊ የፖለቲካ ሥርዓት ያላት አህጉር ናት። እናንት ኢትዮጵያውያን ደግሞ በዚህ የአኅጉራችን የአፍሪካ የሺህ ዘመናት ታሪክና ባህል ውስጥ የአንበሳውን ድርሻ ትወስዳላችሁ።
ከአክሱም ገናና ሥልጣኔ የቅኝ ገዢዎችንና የተስፋፊዎችን ቅስም እስካንኮታኮተው የዐድዋ ድል ድረስ አኩሪ ታሪክ ያላችሁ ታላቅ ሕዝብ ናችሁ።
አብዛኛው የታሪካችሁ ምዕራፍ ሲገለጽም- የአንድነትን፤ የኅብረትን ኃይል ቀድሞ የተረዳችሁ ጠቢባን ሕዝቦች መሆናችሁን ነው የሚመስክረው። እናም ዛሬ ልዩነታችሁን በማጥበብ አንድነታችሁን አጠናከሩ፤ ኅብረታችሁን አጎልብቱ። አንድነት ኃይል ነው!!
ኢትዮጵያ በመከፋፈል ሳይሆን በአንድነት የደመቀ፤ በጦርነት ሳይሆን በሰላም ያሸበረቀ፤ በጥላቻ ሳይሆን በፍቅር የተዋበ አፍሪካዊ ተምሳሌትነቷንና እናትነቷን ያስመሰከረች አገር ሆና እንድትቀጥል ነው ምኞታችን፤ ተስፋችንና ጸሎታችን።
እግዚአብሔር አፍሪካን ይባርክ፤ አምላክ ኢትዮጵያንና ሕዝቦቿን ይባርክ!!
ነገርን ነገር ያነሳዋል እንዲሉ አበው፤ ጠቅላይ ሚ/ር ዶ/ር ዐብይ አሕመድ ወደ ሥልጣን በመጡ ማግሥት- ኢትዮጵያውያን እናቶች ይጸልዩልኛል፤ የእናቶቼ ጸሎታቸውና ምርቃታቸው ያግዘኛል፤ ጉልበት ይሆነኛል። የሚል ቃልን አብዝተን ከአንደበታቸው አንሰማ ነበር። ዛሬስ...?!
ታላቁ መጽሐፍ፤ "የእናት ምርቃት ቤትን ያጸናል፤" እንዲል በእናቶቻችን ምርቃትና ጸሎት የሁላችን ቤት የሆነች ኢትዮጵያ፤ አፍሪካ የአንድነት መሠረቷ ጸንቶና ሰላሟ ተጠብቆ በአንድነት ጸንታ ትኖር ዘንድ በመመኘት ልሰናበት።
ሰላም!!
በተረፈ ወርቁ (ዲ/ን)፤
#ethiopia | የዘንድሮውን የ7ኛ ዙር አገራዊ ምርጫ ለመታዘብ የሚያስችለኝን ዕድል አግኝቼ ነበር። እናም በግልና የተለያዩ ተቋማትን ወክለን የመጣን የአገር ውስጥ ታዛቢ ቡድን አባላት ምርጫውን ለመታዘብ ከመጡ የአፍሪካ ኅብረት እና የኢጋድ የታዛቢ ቡድን አባላት ጋር በስካይ ላይት ሆቴል የትውውቅና ሰፋ ያለ የጋራ ውይይት አድርገን ነበር።
በዚህ ውይይት ላይም የኢጋድ የምርጫ ታዛቢ ቡድን መሪና የቀድሞ የኡጋንዳ የቀድሞው ምክትል ፕሬዚደንት የነበሩት ዶ/ር ዋንዲራ ካዚብዌ በምክር መልኩ ለወጣቶች ያነሱት ሐሳብ ቀልቤን ገዛው። እናም ከእኚህ ጉምቱ ፖለቲከኛ አፍሪካዊ እናት ከሐሳባቸው ጥቂት ሰበዞችን ለመምዘዝ ወደድኹ።
በአገራቸው ኡጋንዳ ፖለቲካ ውስጥ የሴቶችን/የእናቶችን የፖለቲካ ተሳትፎ ትርጉም ባለው መንገድ በመቀየር ጉልህ አሻራ ያኖሩት የህክምና ሳይንስን ከሥነ-መንግሥት ትምህርት ጋር ያጣጣሙ እኚህ አፍሪካዊ ምሁር እናት በውይይታችን መካከል እንዲህ አሉን።
"When women lead, even water climbs uphill."
"ሴቶች ሲመሩ ውኃ ሳይቀር እንኳን ሽቅብ ይፈሳል፤" የሚል አፍሪካዊ አባባል አለ።
መቼም ለዚህ አባባል እናንት ኢትዮጵያውያን ሕያው ምስክሮች ናችሁ። ከኢትዮጵያዊቷ ንግሥት ሳባ፣ የዐድዋውን ጦርነት በሴትነት ብልሃት ከመሩት እቴጌ ጣይቱ ድረስ የአገራችሁ የፖለቲካ ታሪክ በሴቶች ጉልህ ተሳትፎና አሻራ የደመቀ ነው።
በእውነት በእነዚህ ጀግኖች እናቶቻችሁ ታሪክ ልትኮሩ፤ ልትደነቁ ይገባችኋል።
ዶ/ር ካዚብዌ ቁጭት በቀላቀለ ስሜት ያነሱትን ሌላኛው የሐሳባቸውን ሰበዝ ለዚህች አጭር ማስታወሻ መደምደሚያ ይሆነኝ ዘንድ መረጥኩት።
እኛ አፍሪካውያን ዲሞክራሲያዊ ሥርዓትን እንደ ሸቀጥ ዕቃ ሙሉ በሙሉ ከምዕራቡ ዓለም ለማስገባት የምናደርገውን ልፋት ቆም ብለን መፈተሽ ይገባናል። ከሌሎች የምንቀበለውን ያህል እኛ አፍሪካውያን ለተቀረው ዓለም ልንሰጠው የምንችላቸው በርካታ ነገሮች አሉን።
አፍሪካ ለሺህ ዓመታት የቆየ የራሷ የሆነ ግዙፍ ታሪክ፤ ገናና ሥልጣኔ፤ በዘመናት ተፈትኖ ያለፈ የዳበረ ባህላዊ የፖለቲካ ሥርዓት ያላት አህጉር ናት። እናንት ኢትዮጵያውያን ደግሞ በዚህ የአኅጉራችን የአፍሪካ የሺህ ዘመናት ታሪክና ባህል ውስጥ የአንበሳውን ድርሻ ትወስዳላችሁ።
ከአክሱም ገናና ሥልጣኔ የቅኝ ገዢዎችንና የተስፋፊዎችን ቅስም እስካንኮታኮተው የዐድዋ ድል ድረስ አኩሪ ታሪክ ያላችሁ ታላቅ ሕዝብ ናችሁ።
አብዛኛው የታሪካችሁ ምዕራፍ ሲገለጽም- የአንድነትን፤ የኅብረትን ኃይል ቀድሞ የተረዳችሁ ጠቢባን ሕዝቦች መሆናችሁን ነው የሚመስክረው። እናም ዛሬ ልዩነታችሁን በማጥበብ አንድነታችሁን አጠናከሩ፤ ኅብረታችሁን አጎልብቱ። አንድነት ኃይል ነው!!
ኢትዮጵያ በመከፋፈል ሳይሆን በአንድነት የደመቀ፤ በጦርነት ሳይሆን በሰላም ያሸበረቀ፤ በጥላቻ ሳይሆን በፍቅር የተዋበ አፍሪካዊ ተምሳሌትነቷንና እናትነቷን ያስመሰከረች አገር ሆና እንድትቀጥል ነው ምኞታችን፤ ተስፋችንና ጸሎታችን።
እግዚአብሔር አፍሪካን ይባርክ፤ አምላክ ኢትዮጵያንና ሕዝቦቿን ይባርክ!!
ነገርን ነገር ያነሳዋል እንዲሉ አበው፤ ጠቅላይ ሚ/ር ዶ/ር ዐብይ አሕመድ ወደ ሥልጣን በመጡ ማግሥት- ኢትዮጵያውያን እናቶች ይጸልዩልኛል፤ የእናቶቼ ጸሎታቸውና ምርቃታቸው ያግዘኛል፤ ጉልበት ይሆነኛል። የሚል ቃልን አብዝተን ከአንደበታቸው አንሰማ ነበር። ዛሬስ...?!
ታላቁ መጽሐፍ፤ "የእናት ምርቃት ቤትን ያጸናል፤" እንዲል በእናቶቻችን ምርቃትና ጸሎት የሁላችን ቤት የሆነች ኢትዮጵያ፤ አፍሪካ የአንድነት መሠረቷ ጸንቶና ሰላሟ ተጠብቆ በአንድነት ጸንታ ትኖር ዘንድ በመመኘት ልሰናበት።
ሰላም!!
በተረፈ ወርቁ (ዲ/ን)፤
4 days ago
ሀገሬ ቲቪ አልታገደም!
* የአለም ዋንጫ ጨዋታዎችን በነፃ ያስተላልፋል
#ethiopia | የሀገሬ ቴሌቪዥን የዓለም ዋንጫን በቀጥታ የማስተላለፍ መብት ማግኘቱን ተከትሎ ከቀድሞው የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ኢቢሲ ጋር በተያያዘ እገዳ ሊጣልበት ነው በሚል በማህበራዊ ሚዲያዎች የተሰራጨው መረጃ ሙሉ በሙሉ ከእውነት የራቀ መሆኑን የጣቢያው ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ንዋይ ይመር ገለጹ።
ዋና ስራ አስፈፃሚው ከታዲያስ አዲስ የሬዲዮ ፕሮግራም ጋር በነበራቸው ቆይታ እንደተናገሩት የጣቢያው የስርጭት መብት ሙሉ በሙሉ ህጋዊ በሆነ መንገድ የተገኘ መሆኑን አስረድተዋል።
የስምምነቱን ህጋዊነት በተመለከተም ስርጭቱ የተገኘው የፊፋ ወኪል ከሆነው የፈረንሳዩ ኒው ወርልድ ቲቪ ኩባንያ ጋር በስዊዘርላንድ ህግ መሰረት አለምአቀፋዊ ውል በመፈረም በመሆኑ በሀገር ውስጥ የሚወሩ ወሬዎች ስምምነቱን ሊያስተጓጉሉ እንደማይችሉ ጠቁመዋል።
የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣንን አቋም በተመለከተም ከባለስልጣኑ ኃላፊዎች ጋር መነጋገራቸውንና ምንም አይነት እገዳን የሚጠቁም ደብዳቤም ሆነ ስሜት አለመኖሩን አረጋግጠዋል።
በሌላ በኩል ከቶጎ ሎሜ የመጡ የፊፋ የቴክኒክ ባለሙያዎች ለጣቢያው ሰራተኞች የስርጭትና የቴክኒክ ስልጠናዎችን ሰጥተው ማጠናቀቃቸውንና ጣቢያው ስርጭቱን ለመጀመር በሙሉ ዝግጅት ላይ እንደሚገኝ አስታውቀዋል።
በመጨረሻም ስፖርት አፍቃሪው ማህበረሰብና ስፖንሰር አድራጊ ድርጅቶች በማህበራዊ ሚዲያ በሚለቀቁ ላልተረጋገጡ ወሬዎች ሳይደናገጡ የሀገሬ ቲቪ በኢትዮሳት ሳተላይት አማካኝነት ጨዋታዎቹን በነፃ ወደ እያንዳንዱ ቤት እንደሚያደርስ ዋና ስራ አስፈፃሚው ማረጋገጫ ሰጥተዋል።
#worldcup #hagaretv #sports #football #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
* የአለም ዋንጫ ጨዋታዎችን በነፃ ያስተላልፋል
#ethiopia | የሀገሬ ቴሌቪዥን የዓለም ዋንጫን በቀጥታ የማስተላለፍ መብት ማግኘቱን ተከትሎ ከቀድሞው የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ኢቢሲ ጋር በተያያዘ እገዳ ሊጣልበት ነው በሚል በማህበራዊ ሚዲያዎች የተሰራጨው መረጃ ሙሉ በሙሉ ከእውነት የራቀ መሆኑን የጣቢያው ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ንዋይ ይመር ገለጹ።
ዋና ስራ አስፈፃሚው ከታዲያስ አዲስ የሬዲዮ ፕሮግራም ጋር በነበራቸው ቆይታ እንደተናገሩት የጣቢያው የስርጭት መብት ሙሉ በሙሉ ህጋዊ በሆነ መንገድ የተገኘ መሆኑን አስረድተዋል።
የስምምነቱን ህጋዊነት በተመለከተም ስርጭቱ የተገኘው የፊፋ ወኪል ከሆነው የፈረንሳዩ ኒው ወርልድ ቲቪ ኩባንያ ጋር በስዊዘርላንድ ህግ መሰረት አለምአቀፋዊ ውል በመፈረም በመሆኑ በሀገር ውስጥ የሚወሩ ወሬዎች ስምምነቱን ሊያስተጓጉሉ እንደማይችሉ ጠቁመዋል።
የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣንን አቋም በተመለከተም ከባለስልጣኑ ኃላፊዎች ጋር መነጋገራቸውንና ምንም አይነት እገዳን የሚጠቁም ደብዳቤም ሆነ ስሜት አለመኖሩን አረጋግጠዋል።
በሌላ በኩል ከቶጎ ሎሜ የመጡ የፊፋ የቴክኒክ ባለሙያዎች ለጣቢያው ሰራተኞች የስርጭትና የቴክኒክ ስልጠናዎችን ሰጥተው ማጠናቀቃቸውንና ጣቢያው ስርጭቱን ለመጀመር በሙሉ ዝግጅት ላይ እንደሚገኝ አስታውቀዋል።
በመጨረሻም ስፖርት አፍቃሪው ማህበረሰብና ስፖንሰር አድራጊ ድርጅቶች በማህበራዊ ሚዲያ በሚለቀቁ ላልተረጋገጡ ወሬዎች ሳይደናገጡ የሀገሬ ቲቪ በኢትዮሳት ሳተላይት አማካኝነት ጨዋታዎቹን በነፃ ወደ እያንዳንዱ ቤት እንደሚያደርስ ዋና ስራ አስፈፃሚው ማረጋገጫ ሰጥተዋል።
#worldcup #hagaretv #sports #football #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
Sponsored by
Surafel
4 days ago
ታዛቢዎቼ ተደብድበዋል-ጎጎት‼️
#የምርጫ ታዛቢዎች ድብደባ እንደተፈጸመባቸው ጎጎት ፓርቲ ከሰሰ!!!
በማእከላዊ ኢትዮጵያ ወልቂጤ ምርጫ ጣቢያ የምርጫ ታዛቢዎች ተደብድበው ከምርጫ እንዲወጡ ተደርገዋል ሲል ጎጎት ፓረቲ ገለጸ። ፓረቲው በኦፊሸል የፌስ ቡክ ገጹ እንዳብራራው “ፓርቲዉ ይንቀሳቀስበት የነበረዉ ሞተር ተነጥቋል።
የምርጫ ወረቀት በፌስታል ይዘዉ ሲበትኑ ተመልክተናል። ለምርጫ ቦርድ ምርጫው እንዲቆም አሳዉቀናል” ብሎ፣ከምርጫ ቦርድ አፍጣኝ ምላሽ እንደሚፈልግ አስታውቋል፡፡
በስፍራው የምትገኘው የሪፖርተር ዘጋቢ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ዋና ምርጫ አስተባባሪ አቶ ነጋሽን አነጋግራቸው በሰጡት ምላሽ፣ ጎጎት ፓርቲ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ወልቂጤ ከተማ ምርጫ ጣቢያ የምርጫ ታዛቢዎች ተደብድበው ከምርጫ እንዲወጡ ተደርገዋል ማለቱን ተከትሎ ወደ ቦታው አስተባባሪዎች ልከው እንዳጣሩና ምንም ነገር እንዳልተደረገ ማረጋገጣቸውንተናግረዋል፡፡
ፓርቲው ይህ ሆኗል ባለበት የምርጫ ጣቢያ ሁለት ታዛቢዎቹ እንደነበሩ የገለጹት ዋና አስተባባሪው፣ ፓርቲው የተናገረው ከእውነት የራቀ መሆኑን አክለዋል። ሌላው ሱልካ በተባለ ጣቢያ አካባቢ የፓርቲው ታዛቢ ባጅ ስለተጠየቀ አኩርፎ ከመውጣቱ ውጭ ሌላ የተፈጠረ ነገር እንደሌለም አስረድተዋል።
Seledadotio
Seledadotio
#የምርጫ ታዛቢዎች ድብደባ እንደተፈጸመባቸው ጎጎት ፓርቲ ከሰሰ!!!
በማእከላዊ ኢትዮጵያ ወልቂጤ ምርጫ ጣቢያ የምርጫ ታዛቢዎች ተደብድበው ከምርጫ እንዲወጡ ተደርገዋል ሲል ጎጎት ፓረቲ ገለጸ። ፓረቲው በኦፊሸል የፌስ ቡክ ገጹ እንዳብራራው “ፓርቲዉ ይንቀሳቀስበት የነበረዉ ሞተር ተነጥቋል።
የምርጫ ወረቀት በፌስታል ይዘዉ ሲበትኑ ተመልክተናል። ለምርጫ ቦርድ ምርጫው እንዲቆም አሳዉቀናል” ብሎ፣ከምርጫ ቦርድ አፍጣኝ ምላሽ እንደሚፈልግ አስታውቋል፡፡
በስፍራው የምትገኘው የሪፖርተር ዘጋቢ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ዋና ምርጫ አስተባባሪ አቶ ነጋሽን አነጋግራቸው በሰጡት ምላሽ፣ ጎጎት ፓርቲ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ወልቂጤ ከተማ ምርጫ ጣቢያ የምርጫ ታዛቢዎች ተደብድበው ከምርጫ እንዲወጡ ተደርገዋል ማለቱን ተከትሎ ወደ ቦታው አስተባባሪዎች ልከው እንዳጣሩና ምንም ነገር እንዳልተደረገ ማረጋገጣቸውንተናግረዋል፡፡
ፓርቲው ይህ ሆኗል ባለበት የምርጫ ጣቢያ ሁለት ታዛቢዎቹ እንደነበሩ የገለጹት ዋና አስተባባሪው፣ ፓርቲው የተናገረው ከእውነት የራቀ መሆኑን አክለዋል። ሌላው ሱልካ በተባለ ጣቢያ አካባቢ የፓርቲው ታዛቢ ባጅ ስለተጠየቀ አኩርፎ ከመውጣቱ ውጭ ሌላ የተፈጠረ ነገር እንደሌለም አስረድተዋል።
Seledadotio
Seledadotio
5 days ago
የአርሰናል የሻምፒዮንስ ሊግ የዋንጫ ህልም በፍጹም ቅጣት ምት መክሸፍ እና አጨቃጫቂው የምሽቱ ጨዋታ
#ethiopia | በለንደን የሚገኙት አለባቸው ደሳለኝ አበሻ እንደዘገቡት የፒኤስጂ እና የአርሰናል የሻምፒዮንስ ሊግ የፍጻሜ ፍልሚያ በዳኝነት ውሳኔዎች ታጅቦ እጅግ አነጋጋሪ በሆነ መልኩ ተጠናቋል።
በውድድር ዘመኑ በሻምፒዮንስ ሊጉ ምንም ሳይሸነፍ ለፍጻሜ የደረሰው አርሰናል መደበኛውና ተጨማሪው ሰዓት 1 ለ 1 በሆነ አቻ ውጤት ከተጠናቀቀ በኋላ በተሰጠው የፍጹም ቅጣት ምት 4 ለ 3 በሆነ ውጤት ተሸንፎ ዋንጫውን አጥቷል። ይህ ምሽት ለአርሰናል ደጋፊዎች እጅግ ልብ ሰባሪ ነበር።
ስለ ጨዋታው የስፖርት ተንታኞችና ጋዜጠኞች የሰጧቸውን ዋና ዋና አስተያየቶች ከመመልከታችን በፊት የጨዋታውን አጠቃላይ ገጽታ በወፍ በረር እንቃኝ።
የአርሰናል የመከላከል ጥበብ እና የኮከቦች መዛል
ጨዋታው ከተጀመረበት ደቂቃ አንስቶ እስከ ፍጹም ቅጣት ምት ድረስ የአርሰናል የመከላከል ብቃት ፍጹም ሊደነቅ የሚገባው ነበር። ፒኤስጂ በዚህ የውድድር ዘመን እንደፈለገ ጎል እያዘነበ የመጣ ፈጣንና ጠንካራ የፊት መስመር ጥቃት ያለው ክለብ መሆኑ ይታወቃል።
አርሰናል ግን እስከ መጨረሻው ደቂቃ ድረስ በከፍተኛ ዲሲፕሊን ተቆልፎ የፒኤስጂን አስፈሪ የማጥቃት ኃይል አምክኖ የዋለበት መንገድ ቡድኑ ምን ያህል ጠንካራ መዋቅር እንዳለው ያሳየበት ምሽት ነበር። ነገር ግን የኳስ ጨካኝነት እዚህ ላይ ነው 120 ደቂቃ ሙሉ በጥንካሬ ተከላክለህ በመጨረሻው የዕድል ፈተና በፍጹም ቅጣት ምት ዋንጫውን ማጣት በእውነትም ያማል።
በርካታ ተንታኞች በአሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ የአሰላለፍ ውሳኔ ላይ ትኩረት አድርገዋል። በተለይም ቶማስ ፓርቴይን ወይም የተለመዱ ተከላካዮችን ከመጠቀም ይልቅ ክሪስቲያን ሞስኬራን በቀኝ ተከላካይነት መሰለፉ ስህተት እንደነበር አንስተው ተችተዋል። ፒኤስጂ በሁለተኛው አጋማሽ በክቪቻ ኳራፅኬሊያ በኩል ጫና ሲፈጥር ሞስኬራ ፍጹም ቅጣት ምት የተሰጠበትን ጥፋት በመስራቱ የጨዋታውን አቅጣጫ ቀይሮታል ብለዋል።
አርሰናል ጨዋታውን በካይ ሀቨርትዝ ቀደመ ግብ ድንቅ አጀማመር ቢያደርግም በሁለተኛው አጋማሽ እና በትርፍ ሰዓት ላይ ቡድኑ በከፍተኛ ሁኔታ መዛሉ ታይቷል። ፒኤስጂ 72 በመቶ የኳስ ቁጥጥር የበላይነት የነበረው ሲሆን አርሰናል ሙሉ ጨዋታውን በመከላከል ማሳለፉ ለፍጹም ቅጣት ምት ሲደርሱ ተጫዋቾቹ ላይ የትኩረት ማጣት እንዲከሰትና የአርሰናል አስደናቂ ጥንካሬ እንዲዝል አድርጎታል።
የዳኝነት ውሳኔዎች እና የቪዲዮ ረዳት ዳኛ (VAR) ውዝግብ
የዳኝነት ውሳኔው በማህበራዊ ሚዲያ በተለይም በኤክስ እና በፌስቡክ ላይ በደጋፊዎችና በስፖርት ተንታኞች መካከል እጅግ ሞቅ ያለና የአርሰናልን ደጋፊዎች ያስቆጣ አጀንዳ ሆኗል። ዳኛው አድላዊ ነበሩ በሚል ማህበራዊ ሚዲያውን እያነጋገሩ ያሉት 3 ዋና ዋና አጨቃጫቂ ውሳኔዎች የሚከተሉት ናቸው።
በኖኒ ማዱዌኬ ላይ የተፈጸመው ጥፋት እና የቪዲዮ ረዳት ዳኛ ዝምታ ጉዳይ በትክክል ፍጹም ቅጣት ምት መሆን ነበረበት ተብሏል። የፒኤስጂው ተከላካይ ኑኖ ሜንዴስ በሳጥን ውስጥ ማዱዌኬን በግልጽ ሲገፋውና ሲያንገላታው ቢታይም የቪዲዮ ረዳት ዳኛው ዋናውን ዳኛ ሄዶ በስክሪን እንኳ እንዲያይ አለመጋበዙ ግልጽ አድሎ ነው በሚል የአርሰናል ደጋፊዎች ቁጣቸውን እየገለፁ ይገኛሉ። ገለልተኛ ተንታኞችም የግፊው ኃይል ለፍጹም ቅጣት ምት በቂ ባይሆን እንኳ ጉዳዩ ቢያንስ በቪዲዮ ረዳት ዳኛ መታየት እንደነበረበት ይስማማሉ።
የእርምጃዎች ድርብ መስፈርት በሁለተኛው አጋማሽ ክሪስቲያን ሞስኬራ በክቪቻ ኳራፅኬሊያ ላይ በሰራው ጥፋት ፒኤስጂ በቀላሉ የፍጹም ቅጣት ምት አግኝቷል። ብዙዎች ኳራፅኬሊያ በቀላሉ ነው የወደቀው ዳኛው ግን ለፒኤስጂ የነበራቸው አዝማሚያ ለስላሳ ስለነበር ወዲያውኑ ፍጹም ቅጣት ምት ሰጡ በማለት ይተቻሉ። በተመሳሳይ ጥፋት በአርሰናል በኩል የቀረቡት ጥያቄዎች ውድቅ መደረጋቸው የዳኛውን ሚዛናዊነት ጥያቄ ውስጥ ጥሎታል።
የሰዓት ማጥፋት እርምጃዎች መዘግየትን በተመለከተ የፒኤስጂ ተጫዋቾች ሆን ብለው ሰዓት ሲያጠፉ እና ጨዋታውን ሲያደናቅፉ ዳኛው ጥብቅ እርምጃ አለመውሰዳቸው ሌላው ቅሬታ ነው። በተቃራኒው በአርሰናል ተጫዋቾች ላይ የተሰጡት የቅጣት ውሳኔዎች ፍጹም ጥብቅ እና ቡድኑን የተጫኑ ነበሩ ተብሏል።
የአርሰናል የቀድሞ ኮከብ አለን ስሚዝ ጨምሮ በርካታ ተንታኞች እንደሚስማሙት ዳኛው በጨዋታው ላይ የተጠቀሙት ድርብ መስፈርት አርሰናል ዋንጫውን እንዲያጣ ትልቅ ተፅዕኖ አሳድሯል።
የስፖርት ተንታኞች እንደሚሉት የፍጹም ቅጣት ምት ሁሌም የዕድል ጉዳይ ነው።
በጨዋታው ላይ ኤበሬቺ ኤዜ ሳይጠቀምበት የቀረውን ኳስ ዴቪድ ራያ የኑኖ ሜንዴስን መቅጫ ምት በማዳን ተስፋ ቢመልስም በመጨረሻው ወሳኝ ምት ተከላካዩ ጋብሬል ማጋልሃሽ ኳሱን ወደ ላይ መስቀሉ ጨካኝ የሆነ የውጤት መደምደሚያ ነበር። ሆኖም ጋብሬል በጨዋታው ላይ የነበረው ድንቅ የመከላከል ብቃት ሳይዘነጋ ይህ ስህተት እሱን ብቻ ተጠያቂ ሊያደርገው እንደማይገባ ተንታኞች ይሟገታሉ።
የሳካ እና ኦዴጋርድ መቀየር ስህተት ነበር?
ሚኬል አርቴታ ቡካዮ ሳካንና ማርቲን ኦዴጋርድን በማስወጣቱ ለሽንፈቱ ምክንያት ሆኗል ለሚለው ጥያቄ ተንታኞች ሁለት ዋና ዋና እይታዎችን እያነሱ ነው።
በአንድ በኩል ሳካ እና ኦዴጋርድ የቡድኑ መሪዎች ብቻ ሳይሆኑ በፍጹም ቅጣት ምት ወቅት እጅግ አስተማማኝ የተረጋጉና ልምድ ያላቸው ተጫዋቾች ናቸው። እነሱ በሌሉበት ሜዳ ላይ የቀሩት ወጣት ወይም የተከላካይ መስመር ተጫዋቾች እንደ ጋብሬል ማጋልሃሽ የፍጹም ቅጣት ምት የመምታት ከባድ ጫና እንዲወድቅባቸው አድርጓል። በተጨማሪም ሁለቱ ኮከቦች ሲወጡ አርሰናል ኳስን መስርቶ ማጥቃትና ፒኤስጂን ወደ ኋላ ማስጨነቅ ሙሉ በሙሉ አቆመ።
ይህም ፒኤስጂዎች ያለ ምንም ስጋት ሙሉ ኃይላቸውን ወደ አርሰናል ሳጥን እንዲልኩና በአርሰናል ተከላካዮች ላይ ከፍተኛ የአእምሮና የሰውነት ድካም እንዲፈጠር አድርጓል ይላሉ።
በሌላ በኩል ጨዋታው ወደ ትርፍ ሰዓት ሲያመራ ሳካ እና ኦዴጋርድ በፒኤስጂ ተጫዋቾች ከፍተኛ ክትትልና ጫና ስለነበረባቸው በከፍተኛ ሁኔታ ዝለው ነበር።
አርቴታ እነሱን የቀየረው የጡንቻ ጉዳት እንዳይገጥማቸውና ትኩስ ጉልበት ያላቸውን ተጫዋቾች ለምሳሌ ማዱዌኬን በማስገባት የፒኤስጂን መስመር ለመስበር በማሰብ ሊሆን ይችላል የሚሉም አሉ።
ሆኖም አርቴታ ጨዋታውን በ120 ደቂቃ ውስጥ ለመጨረስ ወይም በመከላከል ለመጨረስ አስቦ ሊሆን ይችላል ነገር ግን ጨዋታው ወደ ፍጹም ቅጣት ምት ማምራቱ የማይቀር መሆኑን እያወቀ ሁለቱን ምርጥ የቅጣት ምት መቺዎቹን እና የቡድኑን የልብ ትርታዎች ቀይሮ ማስወጣቱ በታክቲክ ደረጃ ትልቅ ስህተት እንደነበር ይነገራል።
ይህ የሻምፒዮንስ ሊግ ሽንፈት ለአርሰናል እና ለደጋፊዎቹ እጅግ መራራ ምሽት ቢሆንም ክለቡ በዚህ የውድድር ዘመን የኢንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዋንጫን በማንሳቱ ትልቅ ስኬት ማስመዝገቡ አይዘነጋም።
ቡድኑ ካሳየው አስደናቂ ጥንካሬ እና መዋቅር አንፃር በቀጣይ ዓመታት ይበልጥ ጠንክሮ እና ተምሮበት እንደሚመለስ የስፖርት ተንታኞች ትልቅ ተስፋ ጥለውበታል።
አለባቸው ደሳለኝ ለንደን 🇬🇧
#arsenal #psg #championsleague #football #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በለንደን የሚገኙት አለባቸው ደሳለኝ አበሻ እንደዘገቡት የፒኤስጂ እና የአርሰናል የሻምፒዮንስ ሊግ የፍጻሜ ፍልሚያ በዳኝነት ውሳኔዎች ታጅቦ እጅግ አነጋጋሪ በሆነ መልኩ ተጠናቋል።
በውድድር ዘመኑ በሻምፒዮንስ ሊጉ ምንም ሳይሸነፍ ለፍጻሜ የደረሰው አርሰናል መደበኛውና ተጨማሪው ሰዓት 1 ለ 1 በሆነ አቻ ውጤት ከተጠናቀቀ በኋላ በተሰጠው የፍጹም ቅጣት ምት 4 ለ 3 በሆነ ውጤት ተሸንፎ ዋንጫውን አጥቷል። ይህ ምሽት ለአርሰናል ደጋፊዎች እጅግ ልብ ሰባሪ ነበር።
ስለ ጨዋታው የስፖርት ተንታኞችና ጋዜጠኞች የሰጧቸውን ዋና ዋና አስተያየቶች ከመመልከታችን በፊት የጨዋታውን አጠቃላይ ገጽታ በወፍ በረር እንቃኝ።
የአርሰናል የመከላከል ጥበብ እና የኮከቦች መዛል
ጨዋታው ከተጀመረበት ደቂቃ አንስቶ እስከ ፍጹም ቅጣት ምት ድረስ የአርሰናል የመከላከል ብቃት ፍጹም ሊደነቅ የሚገባው ነበር። ፒኤስጂ በዚህ የውድድር ዘመን እንደፈለገ ጎል እያዘነበ የመጣ ፈጣንና ጠንካራ የፊት መስመር ጥቃት ያለው ክለብ መሆኑ ይታወቃል።
አርሰናል ግን እስከ መጨረሻው ደቂቃ ድረስ በከፍተኛ ዲሲፕሊን ተቆልፎ የፒኤስጂን አስፈሪ የማጥቃት ኃይል አምክኖ የዋለበት መንገድ ቡድኑ ምን ያህል ጠንካራ መዋቅር እንዳለው ያሳየበት ምሽት ነበር። ነገር ግን የኳስ ጨካኝነት እዚህ ላይ ነው 120 ደቂቃ ሙሉ በጥንካሬ ተከላክለህ በመጨረሻው የዕድል ፈተና በፍጹም ቅጣት ምት ዋንጫውን ማጣት በእውነትም ያማል።
በርካታ ተንታኞች በአሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ የአሰላለፍ ውሳኔ ላይ ትኩረት አድርገዋል። በተለይም ቶማስ ፓርቴይን ወይም የተለመዱ ተከላካዮችን ከመጠቀም ይልቅ ክሪስቲያን ሞስኬራን በቀኝ ተከላካይነት መሰለፉ ስህተት እንደነበር አንስተው ተችተዋል። ፒኤስጂ በሁለተኛው አጋማሽ በክቪቻ ኳራፅኬሊያ በኩል ጫና ሲፈጥር ሞስኬራ ፍጹም ቅጣት ምት የተሰጠበትን ጥፋት በመስራቱ የጨዋታውን አቅጣጫ ቀይሮታል ብለዋል።
አርሰናል ጨዋታውን በካይ ሀቨርትዝ ቀደመ ግብ ድንቅ አጀማመር ቢያደርግም በሁለተኛው አጋማሽ እና በትርፍ ሰዓት ላይ ቡድኑ በከፍተኛ ሁኔታ መዛሉ ታይቷል። ፒኤስጂ 72 በመቶ የኳስ ቁጥጥር የበላይነት የነበረው ሲሆን አርሰናል ሙሉ ጨዋታውን በመከላከል ማሳለፉ ለፍጹም ቅጣት ምት ሲደርሱ ተጫዋቾቹ ላይ የትኩረት ማጣት እንዲከሰትና የአርሰናል አስደናቂ ጥንካሬ እንዲዝል አድርጎታል።
የዳኝነት ውሳኔዎች እና የቪዲዮ ረዳት ዳኛ (VAR) ውዝግብ
የዳኝነት ውሳኔው በማህበራዊ ሚዲያ በተለይም በኤክስ እና በፌስቡክ ላይ በደጋፊዎችና በስፖርት ተንታኞች መካከል እጅግ ሞቅ ያለና የአርሰናልን ደጋፊዎች ያስቆጣ አጀንዳ ሆኗል። ዳኛው አድላዊ ነበሩ በሚል ማህበራዊ ሚዲያውን እያነጋገሩ ያሉት 3 ዋና ዋና አጨቃጫቂ ውሳኔዎች የሚከተሉት ናቸው።
በኖኒ ማዱዌኬ ላይ የተፈጸመው ጥፋት እና የቪዲዮ ረዳት ዳኛ ዝምታ ጉዳይ በትክክል ፍጹም ቅጣት ምት መሆን ነበረበት ተብሏል። የፒኤስጂው ተከላካይ ኑኖ ሜንዴስ በሳጥን ውስጥ ማዱዌኬን በግልጽ ሲገፋውና ሲያንገላታው ቢታይም የቪዲዮ ረዳት ዳኛው ዋናውን ዳኛ ሄዶ በስክሪን እንኳ እንዲያይ አለመጋበዙ ግልጽ አድሎ ነው በሚል የአርሰናል ደጋፊዎች ቁጣቸውን እየገለፁ ይገኛሉ። ገለልተኛ ተንታኞችም የግፊው ኃይል ለፍጹም ቅጣት ምት በቂ ባይሆን እንኳ ጉዳዩ ቢያንስ በቪዲዮ ረዳት ዳኛ መታየት እንደነበረበት ይስማማሉ።
የእርምጃዎች ድርብ መስፈርት በሁለተኛው አጋማሽ ክሪስቲያን ሞስኬራ በክቪቻ ኳራፅኬሊያ ላይ በሰራው ጥፋት ፒኤስጂ በቀላሉ የፍጹም ቅጣት ምት አግኝቷል። ብዙዎች ኳራፅኬሊያ በቀላሉ ነው የወደቀው ዳኛው ግን ለፒኤስጂ የነበራቸው አዝማሚያ ለስላሳ ስለነበር ወዲያውኑ ፍጹም ቅጣት ምት ሰጡ በማለት ይተቻሉ። በተመሳሳይ ጥፋት በአርሰናል በኩል የቀረቡት ጥያቄዎች ውድቅ መደረጋቸው የዳኛውን ሚዛናዊነት ጥያቄ ውስጥ ጥሎታል።
የሰዓት ማጥፋት እርምጃዎች መዘግየትን በተመለከተ የፒኤስጂ ተጫዋቾች ሆን ብለው ሰዓት ሲያጠፉ እና ጨዋታውን ሲያደናቅፉ ዳኛው ጥብቅ እርምጃ አለመውሰዳቸው ሌላው ቅሬታ ነው። በተቃራኒው በአርሰናል ተጫዋቾች ላይ የተሰጡት የቅጣት ውሳኔዎች ፍጹም ጥብቅ እና ቡድኑን የተጫኑ ነበሩ ተብሏል።
የአርሰናል የቀድሞ ኮከብ አለን ስሚዝ ጨምሮ በርካታ ተንታኞች እንደሚስማሙት ዳኛው በጨዋታው ላይ የተጠቀሙት ድርብ መስፈርት አርሰናል ዋንጫውን እንዲያጣ ትልቅ ተፅዕኖ አሳድሯል።
የስፖርት ተንታኞች እንደሚሉት የፍጹም ቅጣት ምት ሁሌም የዕድል ጉዳይ ነው።
በጨዋታው ላይ ኤበሬቺ ኤዜ ሳይጠቀምበት የቀረውን ኳስ ዴቪድ ራያ የኑኖ ሜንዴስን መቅጫ ምት በማዳን ተስፋ ቢመልስም በመጨረሻው ወሳኝ ምት ተከላካዩ ጋብሬል ማጋልሃሽ ኳሱን ወደ ላይ መስቀሉ ጨካኝ የሆነ የውጤት መደምደሚያ ነበር። ሆኖም ጋብሬል በጨዋታው ላይ የነበረው ድንቅ የመከላከል ብቃት ሳይዘነጋ ይህ ስህተት እሱን ብቻ ተጠያቂ ሊያደርገው እንደማይገባ ተንታኞች ይሟገታሉ።
የሳካ እና ኦዴጋርድ መቀየር ስህተት ነበር?
ሚኬል አርቴታ ቡካዮ ሳካንና ማርቲን ኦዴጋርድን በማስወጣቱ ለሽንፈቱ ምክንያት ሆኗል ለሚለው ጥያቄ ተንታኞች ሁለት ዋና ዋና እይታዎችን እያነሱ ነው።
በአንድ በኩል ሳካ እና ኦዴጋርድ የቡድኑ መሪዎች ብቻ ሳይሆኑ በፍጹም ቅጣት ምት ወቅት እጅግ አስተማማኝ የተረጋጉና ልምድ ያላቸው ተጫዋቾች ናቸው። እነሱ በሌሉበት ሜዳ ላይ የቀሩት ወጣት ወይም የተከላካይ መስመር ተጫዋቾች እንደ ጋብሬል ማጋልሃሽ የፍጹም ቅጣት ምት የመምታት ከባድ ጫና እንዲወድቅባቸው አድርጓል። በተጨማሪም ሁለቱ ኮከቦች ሲወጡ አርሰናል ኳስን መስርቶ ማጥቃትና ፒኤስጂን ወደ ኋላ ማስጨነቅ ሙሉ በሙሉ አቆመ።
ይህም ፒኤስጂዎች ያለ ምንም ስጋት ሙሉ ኃይላቸውን ወደ አርሰናል ሳጥን እንዲልኩና በአርሰናል ተከላካዮች ላይ ከፍተኛ የአእምሮና የሰውነት ድካም እንዲፈጠር አድርጓል ይላሉ።
በሌላ በኩል ጨዋታው ወደ ትርፍ ሰዓት ሲያመራ ሳካ እና ኦዴጋርድ በፒኤስጂ ተጫዋቾች ከፍተኛ ክትትልና ጫና ስለነበረባቸው በከፍተኛ ሁኔታ ዝለው ነበር።
አርቴታ እነሱን የቀየረው የጡንቻ ጉዳት እንዳይገጥማቸውና ትኩስ ጉልበት ያላቸውን ተጫዋቾች ለምሳሌ ማዱዌኬን በማስገባት የፒኤስጂን መስመር ለመስበር በማሰብ ሊሆን ይችላል የሚሉም አሉ።
ሆኖም አርቴታ ጨዋታውን በ120 ደቂቃ ውስጥ ለመጨረስ ወይም በመከላከል ለመጨረስ አስቦ ሊሆን ይችላል ነገር ግን ጨዋታው ወደ ፍጹም ቅጣት ምት ማምራቱ የማይቀር መሆኑን እያወቀ ሁለቱን ምርጥ የቅጣት ምት መቺዎቹን እና የቡድኑን የልብ ትርታዎች ቀይሮ ማስወጣቱ በታክቲክ ደረጃ ትልቅ ስህተት እንደነበር ይነገራል።
ይህ የሻምፒዮንስ ሊግ ሽንፈት ለአርሰናል እና ለደጋፊዎቹ እጅግ መራራ ምሽት ቢሆንም ክለቡ በዚህ የውድድር ዘመን የኢንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዋንጫን በማንሳቱ ትልቅ ስኬት ማስመዝገቡ አይዘነጋም።
ቡድኑ ካሳየው አስደናቂ ጥንካሬ እና መዋቅር አንፃር በቀጣይ ዓመታት ይበልጥ ጠንክሮ እና ተምሮበት እንደሚመለስ የስፖርት ተንታኞች ትልቅ ተስፋ ጥለውበታል።
አለባቸው ደሳለኝ ለንደን 🇬🇧
#arsenal #psg #championsleague #football #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
10 days ago
(ዘ-ሐበሻ ነቆራ) በቋንቋችን ውስጥ መዝገበ-ቃላት እና እውነታ ሁሌም የድመትና አይጥ ጸብ አላቸው። ለምሳሌ "ጉቦ" የሚለውን ቃል ብትወስድ፣ ቃሉ ራሱ ሲጠራ ልክ እንደ ደረቅ ሳል ጆሮ ይጎረብጣል። ስለዚህ ዘመናዊዎቹ የኪስ ጠላፊዎች፣ ለጆሮ እንዲጥም "የማበረታቻ ሽልማት"፣ "የእጅ መንሻ" ወይም "የፍቅር ስጦታ" እያሉ አቆላምጠውታል። ሙስና በሀገራችን ስሟን እንደቀየረች ኮከብ ዘፋኝ አዲስ ገጽታ ተላብሳለች።
ሰሞኑን ታዲያ አንዱ ስማቸውን ለጊዜው የማልጠቅስላችሁ ባለሀብት አንድ ባለስልጣን ቢሮ ብቅ ይላሉ። አረማመዳቸው ራሱ "ጨረታ ስጠኝ" የሚል ዜማ አለው። እጃቸውን ደረታቸው ላይ አጣምረው፣ አንገታቸውን እንደ ጤፍ ዛላ ሰብረው፣ የጂ-ፕላስ-ስሪ ቪላ ቁልፍ ከነሙሉ እቃው፣ ለክቡር ሚኒስትሩ አቀረቡ።
ሚኒስትሩ የህዝብ ብሶት ከረባት አድርጎ ያነቃቸው ይመስል፣ ፊታቸውን እንደ ጦርነት ዋዜማ አኮሳትረው.. “ይሄ ምንድነው አንተ ሰው?” ብለው በቁጣ ጠየቁ።
ባለሃብቱም የቃላት ዶክተር ናቸውና፣ ድምፃቸውን እንደ ማታ ራዲዮ አሳምረው እንዲህ አሉ.. “ክቡር ሚኒስትር... የህዝቡ አደራ ጫንቃዎ ላይ ሲወጣ ሲወርድ አከርካሪዎን እንዳይጎዳው፣ እንዲሁም የሀገሪቱ ጉዳይ ሀሳብ ሲያበዛብዎት፣ ከከተማው ትርምስ ራቅ ብለው ንጹህ አየር የሚቀበሉባት... አንዲት ጠባብ ባለ ሶስት ፎቅ የሳር ጎጆ አዘጋጅቼልዎት ነው።”
ባለስልጣኑ የቁልፉን ብረት በስሱ እያሻሹ፣ ግን ደግሞ ቅሬታ እንደገባው ሰው አሁንም ፊታቸው አልተፈታም፡-
“አይ እናንተ ባለሃብቶች... ህዝብ እኮ አይን አለው! ፀረ-ሙስና የሚባል የጨጓራ በሽታስ ዝም ይላል? ደግሞ ጂ ፕላስ ስሪ መቼ ወዲህ ነው ጎጆ የሆነው? ይሄ እኮ ከባድ ሙስና ነው!”
ባለሃብቱ ግን መቼ ይደናገጣሉ? ቃላትን በወንፊት እያነጠሩ መለሱ፡-
“ለእርስዎ ትልቅነትማ ባለ ሶስት ፎቅ ቪላም ጎጆ እንጂ ምንድነው ጌታዬ! ደግሞም እኮ ይሄን የገዛሁት ለእርስዎ ብዬ አይደለም። እርስዎ ሲደክምዎት ውሳኔ እንዳይዛባብዎት፣ እረፍት አግኝተው ለህዝቡ የተሻለ ስራ እንዲሰሩ በማሰብ... ለህዝቡ ስል የገዛሁት 'የህዝብ ቤት' ነው። እርሶ በህዝብ ስም ይረፉበት ብዬ ነው።”
ይሄን ጊዜ በሚኒስትሩ ፊት ላይ የነበረው ደመና በአንድ ጊዜ ተገፎ በፀደይ ፀሀይ ተተካ። ቁልፉን ወደ ኪሳቸው እያሸረተቱ፣ “እህህ... አየህ አንተ ሰው፣ ለህዝቡ ጥቅም ከሆነማ... እኔ ማነኝና የህዝብን ስጦታ እመልሳለሁ? የህዝብን አደራ አለመቀበል እኮ ትዕቢት ነው!” ብለው የህዝቡን ቪላ፣ በህዝቡ ስም፣ በራሳቸው ካርታ አዙረውታል። በሀገራችን "ሌብነት" እና "ብልህነት" አንድ አባትና እናት እንዳላቸው መንታ ልጆች ናቸው፤ የሚለዩት በለበሱት የሹመት ካፖርት ብቻ ነው!
በማግስቱ ታዲያ ነገሮች እንደ ጃፓን ባቡር ፈጠኑ። የሚኒስትሩ መሥሪያ ቤት ያወጣው የብዙ መቶ ሚሊዮን ብር ግዙፍ ፕሮጀክት የጨረታ ውጤት ሲለጠፍ፣ አሸናፊው ሩቅ አልነበረም። ያው "የህዝቡን ቪላ" አበርካች፣ የዘመናችን ሩህሩህ ቱጃር ሆነው እርፍ አሉ!
ይሄን ጊዜ ሌሎቹ ተጫራቾች… ማለትም ጨረታ በወረቀት፣ በማህተምና በፊርማ ብቻ የሚሸነፍ የሚመስላቸው የዋሃን ነጋዴዎች… አንጀታቸው አረረ። “እንዴት እርሳቸው ያሸንፋሉ? የእኛ ዋጋ እኮ በጣም አነስተኛ ነበር! የቴክኒክ ሰነዳችንም ቢሆን ከአውሮፓ ስታንዳርድ የሚስተካከል ነበር!” በማለት የጨረታ ኮሚቴውን አፍጠው ጠየቁ።
ኮሚቴው መልስ ቢያጣ፣ ጉዳዩ ወደ ክቡር ሚኒስትሩ ጆሮ ደረሰ። ሚኒስትሩ ግን ይህን ሲሰሙ ከመቆጣት ይልቅ፣ እንደ አንድ ሩቅ አላሚ "ልማታዊ አባት" ፈገግ አሉ። የተወሰኑትን ተጫራቾች ቢሯቸው አስጠርተው በለዘበ አንደበት እንዲህ ሲሉ የጨረታውን ስነ-መለኮት አስረዷቸው፡-
“እህህ... እናንተ ሰዎች ግብዞች ናችሁ፣ ፊደል እንጂ አገር አላነበባችሁም! የጨረታ ሰነድ ማለት እኮ በወረቀት ላይ የተጻፈ የውሸት ተስፋ ነው። እናንተ 'ነገ እንገነባለን፣ አቅሙ አለን፣ እናደርጋለን' ብላችሁ በባዶ ወረቀት ስታነበንቡ፣ አቶ [እገሌ] ግን ማታ አስቦ፣ ጧት ጂ-ፕላስ-ስሪ ቪላ አሰርቶ፣ ከነሙሉ ዕቃው ቁልፍ የሚያስረክብ 'የተግባር ሰው' መሆኑን ለህዝብ (ማለትም ለእኔ) በተጨባጭ አሳይቷል። ታዲያ ሀገር የምትለወጠው በወረቀት ቃል ኪዳን ነው ወይስ በተጨባጭ አቅርቦት?”
ተጫራቾቹ አንገታቸውን ደፉ። እውነትም መመዘኛውን አልተረዱትም ነበር። አቶ [እገሌ] የተባሉት ባለሃብት ጨረታውን ያሸነፉት "በቴክኒክ እና በፋይናንስ" ብቃት ሳይሆን፣ "በቅድመ-ክፍያ እና በፍቅር" ብቃት እንደሆነ አሁን ገባቸው። ደግሞም እኮ የአቶ እገሌ ሰነድ ከሌሎቹ የሚለየው በኮምፒውተር ታይፕ የተመታ ሳይሆን፣ በብሎኬት እና በኮንክሪት የታነጸ መሆኑ ነው።
ሚኒስትሩ ንግግራቸውን ሲያጠቃልሉ፣ “አቶ እገሌ ለዚህ መሥሪያ ቤት ያሳዩት 'የማስረከብ ፍጥነት' ወደር የሌለው ነው። ትናንት ማታ ቃል የገቡትን ቪላ... ይቅርታ ፕሮጀክት፣ ወዲያው ነው እጄ ላይ ያስቀመጡት። ስለዚህ የህዝቡን ፕሮጀክት ከእርሳቸው የተሻለ ማንም አያሳካውም!” በማለት በጭብጨባ አሰናበቷቸው።
በእርግጥም በሀገራችን የጨረታ ሳጥን የሚከፈተው በሰም እና በታሸገ ኤንቨሎፕ አይደለም፤ የጨረታ ሳጥን የሚከፈተው በቪላ በር ቁልፍ ነው! "የሰጠህን አብላው፣ የቀበጠህን አባርረው" የሚለው የቀድሞ አባቶቻችን ጥልቅ ፍልስፍና በዘመናዊው ቢሮክራሲ ውስጥ ሲተረጎም እንዲህ ያምራል። ባለሃብቱ ቤቱን ለህዝብ ሰጡ፣ ሚኒስትሩ ደግሞ የህዝቡን ፕሮጀክት ለባለሃብቱ ሰጡ። ፍትሃዊ የሀብት ክፍፍል ማለት ይሄው አይደል?
አበጀ በለው የላኩልን
ሰሞኑን ታዲያ አንዱ ስማቸውን ለጊዜው የማልጠቅስላችሁ ባለሀብት አንድ ባለስልጣን ቢሮ ብቅ ይላሉ። አረማመዳቸው ራሱ "ጨረታ ስጠኝ" የሚል ዜማ አለው። እጃቸውን ደረታቸው ላይ አጣምረው፣ አንገታቸውን እንደ ጤፍ ዛላ ሰብረው፣ የጂ-ፕላስ-ስሪ ቪላ ቁልፍ ከነሙሉ እቃው፣ ለክቡር ሚኒስትሩ አቀረቡ።
ሚኒስትሩ የህዝብ ብሶት ከረባት አድርጎ ያነቃቸው ይመስል፣ ፊታቸውን እንደ ጦርነት ዋዜማ አኮሳትረው.. “ይሄ ምንድነው አንተ ሰው?” ብለው በቁጣ ጠየቁ።
ባለሃብቱም የቃላት ዶክተር ናቸውና፣ ድምፃቸውን እንደ ማታ ራዲዮ አሳምረው እንዲህ አሉ.. “ክቡር ሚኒስትር... የህዝቡ አደራ ጫንቃዎ ላይ ሲወጣ ሲወርድ አከርካሪዎን እንዳይጎዳው፣ እንዲሁም የሀገሪቱ ጉዳይ ሀሳብ ሲያበዛብዎት፣ ከከተማው ትርምስ ራቅ ብለው ንጹህ አየር የሚቀበሉባት... አንዲት ጠባብ ባለ ሶስት ፎቅ የሳር ጎጆ አዘጋጅቼልዎት ነው።”
ባለስልጣኑ የቁልፉን ብረት በስሱ እያሻሹ፣ ግን ደግሞ ቅሬታ እንደገባው ሰው አሁንም ፊታቸው አልተፈታም፡-
“አይ እናንተ ባለሃብቶች... ህዝብ እኮ አይን አለው! ፀረ-ሙስና የሚባል የጨጓራ በሽታስ ዝም ይላል? ደግሞ ጂ ፕላስ ስሪ መቼ ወዲህ ነው ጎጆ የሆነው? ይሄ እኮ ከባድ ሙስና ነው!”
ባለሃብቱ ግን መቼ ይደናገጣሉ? ቃላትን በወንፊት እያነጠሩ መለሱ፡-
“ለእርስዎ ትልቅነትማ ባለ ሶስት ፎቅ ቪላም ጎጆ እንጂ ምንድነው ጌታዬ! ደግሞም እኮ ይሄን የገዛሁት ለእርስዎ ብዬ አይደለም። እርስዎ ሲደክምዎት ውሳኔ እንዳይዛባብዎት፣ እረፍት አግኝተው ለህዝቡ የተሻለ ስራ እንዲሰሩ በማሰብ... ለህዝቡ ስል የገዛሁት 'የህዝብ ቤት' ነው። እርሶ በህዝብ ስም ይረፉበት ብዬ ነው።”
ይሄን ጊዜ በሚኒስትሩ ፊት ላይ የነበረው ደመና በአንድ ጊዜ ተገፎ በፀደይ ፀሀይ ተተካ። ቁልፉን ወደ ኪሳቸው እያሸረተቱ፣ “እህህ... አየህ አንተ ሰው፣ ለህዝቡ ጥቅም ከሆነማ... እኔ ማነኝና የህዝብን ስጦታ እመልሳለሁ? የህዝብን አደራ አለመቀበል እኮ ትዕቢት ነው!” ብለው የህዝቡን ቪላ፣ በህዝቡ ስም፣ በራሳቸው ካርታ አዙረውታል። በሀገራችን "ሌብነት" እና "ብልህነት" አንድ አባትና እናት እንዳላቸው መንታ ልጆች ናቸው፤ የሚለዩት በለበሱት የሹመት ካፖርት ብቻ ነው!
በማግስቱ ታዲያ ነገሮች እንደ ጃፓን ባቡር ፈጠኑ። የሚኒስትሩ መሥሪያ ቤት ያወጣው የብዙ መቶ ሚሊዮን ብር ግዙፍ ፕሮጀክት የጨረታ ውጤት ሲለጠፍ፣ አሸናፊው ሩቅ አልነበረም። ያው "የህዝቡን ቪላ" አበርካች፣ የዘመናችን ሩህሩህ ቱጃር ሆነው እርፍ አሉ!
ይሄን ጊዜ ሌሎቹ ተጫራቾች… ማለትም ጨረታ በወረቀት፣ በማህተምና በፊርማ ብቻ የሚሸነፍ የሚመስላቸው የዋሃን ነጋዴዎች… አንጀታቸው አረረ። “እንዴት እርሳቸው ያሸንፋሉ? የእኛ ዋጋ እኮ በጣም አነስተኛ ነበር! የቴክኒክ ሰነዳችንም ቢሆን ከአውሮፓ ስታንዳርድ የሚስተካከል ነበር!” በማለት የጨረታ ኮሚቴውን አፍጠው ጠየቁ።
ኮሚቴው መልስ ቢያጣ፣ ጉዳዩ ወደ ክቡር ሚኒስትሩ ጆሮ ደረሰ። ሚኒስትሩ ግን ይህን ሲሰሙ ከመቆጣት ይልቅ፣ እንደ አንድ ሩቅ አላሚ "ልማታዊ አባት" ፈገግ አሉ። የተወሰኑትን ተጫራቾች ቢሯቸው አስጠርተው በለዘበ አንደበት እንዲህ ሲሉ የጨረታውን ስነ-መለኮት አስረዷቸው፡-
“እህህ... እናንተ ሰዎች ግብዞች ናችሁ፣ ፊደል እንጂ አገር አላነበባችሁም! የጨረታ ሰነድ ማለት እኮ በወረቀት ላይ የተጻፈ የውሸት ተስፋ ነው። እናንተ 'ነገ እንገነባለን፣ አቅሙ አለን፣ እናደርጋለን' ብላችሁ በባዶ ወረቀት ስታነበንቡ፣ አቶ [እገሌ] ግን ማታ አስቦ፣ ጧት ጂ-ፕላስ-ስሪ ቪላ አሰርቶ፣ ከነሙሉ ዕቃው ቁልፍ የሚያስረክብ 'የተግባር ሰው' መሆኑን ለህዝብ (ማለትም ለእኔ) በተጨባጭ አሳይቷል። ታዲያ ሀገር የምትለወጠው በወረቀት ቃል ኪዳን ነው ወይስ በተጨባጭ አቅርቦት?”
ተጫራቾቹ አንገታቸውን ደፉ። እውነትም መመዘኛውን አልተረዱትም ነበር። አቶ [እገሌ] የተባሉት ባለሃብት ጨረታውን ያሸነፉት "በቴክኒክ እና በፋይናንስ" ብቃት ሳይሆን፣ "በቅድመ-ክፍያ እና በፍቅር" ብቃት እንደሆነ አሁን ገባቸው። ደግሞም እኮ የአቶ እገሌ ሰነድ ከሌሎቹ የሚለየው በኮምፒውተር ታይፕ የተመታ ሳይሆን፣ በብሎኬት እና በኮንክሪት የታነጸ መሆኑ ነው።
ሚኒስትሩ ንግግራቸውን ሲያጠቃልሉ፣ “አቶ እገሌ ለዚህ መሥሪያ ቤት ያሳዩት 'የማስረከብ ፍጥነት' ወደር የሌለው ነው። ትናንት ማታ ቃል የገቡትን ቪላ... ይቅርታ ፕሮጀክት፣ ወዲያው ነው እጄ ላይ ያስቀመጡት። ስለዚህ የህዝቡን ፕሮጀክት ከእርሳቸው የተሻለ ማንም አያሳካውም!” በማለት በጭብጨባ አሰናበቷቸው።
በእርግጥም በሀገራችን የጨረታ ሳጥን የሚከፈተው በሰም እና በታሸገ ኤንቨሎፕ አይደለም፤ የጨረታ ሳጥን የሚከፈተው በቪላ በር ቁልፍ ነው! "የሰጠህን አብላው፣ የቀበጠህን አባርረው" የሚለው የቀድሞ አባቶቻችን ጥልቅ ፍልስፍና በዘመናዊው ቢሮክራሲ ውስጥ ሲተረጎም እንዲህ ያምራል። ባለሃብቱ ቤቱን ለህዝብ ሰጡ፣ ሚኒስትሩ ደግሞ የህዝቡን ፕሮጀክት ለባለሃብቱ ሰጡ። ፍትሃዊ የሀብት ክፍፍል ማለት ይሄው አይደል?
አበጀ በለው የላኩልን
10 days ago
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለዒድ አል አድሐ በዓል ባስተላለፉት መልዕክት ስለሀገር ያነሷቸው ነጥቦች
**********
👉ሀገር የምትገነባው ከራስ ጥቅም በላይ በሚያስቡ እና ከግላዊ ፍላጎታቸው በላይ ለመፈጸም በቆረጡ ዜጎች ነው።
👉የሚወዱትን ነገር እንኳን ሳይቀር ለመሠዋት ዝግጁ የሆኑ ዜጎች ሲበዙላት ሀገር ትበረታለች።
👉ሀገርነት የሚገነባው ከመውሰድ ይልቅ በመስጠት ነው።
👉ሉዓላዊነት የሚጸናው በፈተና ሳይወድቁ በመቆም፤ በወጀብ ሳይናወጡ መጓዝ በመቻል ነው።
👉የእውነት ኢትዮጵያ ሲያልፍላት ማየት የምንሻ ከሆነ ምኞታችን በተግባር ይገለጥ።
👉የሀገር ኩስመና ካሳሰበን ለግዝፈቷ እንድከም። ያጎበጣትን የድህነት ቋጥኝ ለመሸከም ትከሻችንን እናመቻች። ጎተራዋ እንዲሞላ እጃችን አፈር ይንካ። የጠየመ ገጽዋ እንዲፈካ በሥራ ሌት-ተቀን እንሰለፍ። የተቀማ ክብሯ እስኪመለስ ድርሻችንን እንወጣ።
👉ሀገር መውደዳችን ከልብ ከሆነ መስዋዕት ለመሆን አናመንታ።
👉ማኅበረሰባዊ ትሥሥርና ትብብር ለዜጎች እና ለሀገር ደኅንነት ወሳኝ ናቸው። ማኅበረሰባዊ ትሥሥር ስለሌሎች እንድናስብ፣ ስለሌሎች እንድንሠራ እና ስለ ሌሎች ዋጋ እንድንከፍል ያደርገናል። ራሳችንን በሌሎች ጫማ ላይ አቁመን እንድናይ ያስችለናል።
👉የሁላችንም ሰላም፣ የሁላችንም ደኅንነት እና የሁላችንም ጥቅም ካልተከበረ በቀር የግላችንን ብቻ ልናስከብር እንደማንችል ያስገነዝበናል። ስለዚህም ማኅበራዊ ግዴታን እንደ ዜግነት ግዴታ ወስደን እንድንሠራ ያደርገናል።
👉ምርጫ ማኅበራዊና ዜግነታዊ ግዴታዎችን ከምንወጣባቸው የዴሞክራሲ መገንቢያ መሳሪያዎች መካከል ዋነኛው ነው። ያለ ሕዝብ ተሳትፎ ዴሞክራሲ አይሳካም።
👉ያለ ምርጫም የሕዝብ ተሳትፎ ምሉዕ አይሆንም። የዴሞክራሲያችን መሰረት ጥንካሬው የሚለካው በተሳትፏችን መጠን ነው።
👉የዘንድሮ ሀገራዊ ምርጫ ሀገረ-መንግሥታዊ ሥርዓታችን የሚጠነክርበት መሰረት ነው።
👉የዴሞክራሲ ልምምዳችን አንድ ደረጃ ከፍ የሚልበት፤ የቀጣይ ዓመታት የሀገራችንን ዕጣ-ፈንታ የምንበይንበት፤ ከምንም በላይ ብዝሃ-ድምጽ የሚሰማበት የሕግ መወሰኛ ምክርቤት የምንመ ሰርትበት ወሳኝ አጋጣሚ ነው።
👉በመሆኑም በዓሉን ስናከብር ዜግነታዊ ግዴታችንን ለመወጣት ብቻ ሳይሆን በካርዳችን ዴሞክራሲያዊ መብታችንን ለማረጋገጥ እየተዘጋጀን እንዲሆን ጥሪዬን አቀርባለሁ።
**********
👉ሀገር የምትገነባው ከራስ ጥቅም በላይ በሚያስቡ እና ከግላዊ ፍላጎታቸው በላይ ለመፈጸም በቆረጡ ዜጎች ነው።
👉የሚወዱትን ነገር እንኳን ሳይቀር ለመሠዋት ዝግጁ የሆኑ ዜጎች ሲበዙላት ሀገር ትበረታለች።
👉ሀገርነት የሚገነባው ከመውሰድ ይልቅ በመስጠት ነው።
👉ሉዓላዊነት የሚጸናው በፈተና ሳይወድቁ በመቆም፤ በወጀብ ሳይናወጡ መጓዝ በመቻል ነው።
👉የእውነት ኢትዮጵያ ሲያልፍላት ማየት የምንሻ ከሆነ ምኞታችን በተግባር ይገለጥ።
👉የሀገር ኩስመና ካሳሰበን ለግዝፈቷ እንድከም። ያጎበጣትን የድህነት ቋጥኝ ለመሸከም ትከሻችንን እናመቻች። ጎተራዋ እንዲሞላ እጃችን አፈር ይንካ። የጠየመ ገጽዋ እንዲፈካ በሥራ ሌት-ተቀን እንሰለፍ። የተቀማ ክብሯ እስኪመለስ ድርሻችንን እንወጣ።
👉ሀገር መውደዳችን ከልብ ከሆነ መስዋዕት ለመሆን አናመንታ።
👉ማኅበረሰባዊ ትሥሥርና ትብብር ለዜጎች እና ለሀገር ደኅንነት ወሳኝ ናቸው። ማኅበረሰባዊ ትሥሥር ስለሌሎች እንድናስብ፣ ስለሌሎች እንድንሠራ እና ስለ ሌሎች ዋጋ እንድንከፍል ያደርገናል። ራሳችንን በሌሎች ጫማ ላይ አቁመን እንድናይ ያስችለናል።
👉የሁላችንም ሰላም፣ የሁላችንም ደኅንነት እና የሁላችንም ጥቅም ካልተከበረ በቀር የግላችንን ብቻ ልናስከብር እንደማንችል ያስገነዝበናል። ስለዚህም ማኅበራዊ ግዴታን እንደ ዜግነት ግዴታ ወስደን እንድንሠራ ያደርገናል።
👉ምርጫ ማኅበራዊና ዜግነታዊ ግዴታዎችን ከምንወጣባቸው የዴሞክራሲ መገንቢያ መሳሪያዎች መካከል ዋነኛው ነው። ያለ ሕዝብ ተሳትፎ ዴሞክራሲ አይሳካም።
👉ያለ ምርጫም የሕዝብ ተሳትፎ ምሉዕ አይሆንም። የዴሞክራሲያችን መሰረት ጥንካሬው የሚለካው በተሳትፏችን መጠን ነው።
👉የዘንድሮ ሀገራዊ ምርጫ ሀገረ-መንግሥታዊ ሥርዓታችን የሚጠነክርበት መሰረት ነው።
👉የዴሞክራሲ ልምምዳችን አንድ ደረጃ ከፍ የሚልበት፤ የቀጣይ ዓመታት የሀገራችንን ዕጣ-ፈንታ የምንበይንበት፤ ከምንም በላይ ብዝሃ-ድምጽ የሚሰማበት የሕግ መወሰኛ ምክርቤት የምንመ ሰርትበት ወሳኝ አጋጣሚ ነው።
👉በመሆኑም በዓሉን ስናከብር ዜግነታዊ ግዴታችንን ለመወጣት ብቻ ሳይሆን በካርዳችን ዴሞክራሲያዊ መብታችንን ለማረጋገጥ እየተዘጋጀን እንዲሆን ጥሪዬን አቀርባለሁ።
Sponsored by
Surafel
10 days ago
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ለዒድ አል አድሐ (ዐረፋ) በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለ1447ኛው የዒድ አል አድሐ (ዐረፋ) በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያስተላለፉት መልዕክት ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡-
እንኳን ለ1447ኛው የዒድ አል አድሐ በዓል አደረሰን፣ አደረሳችሁ!
ስለዒድ አል-አድሐ “ዐረፋ” በዓል ስናስብ ሦስት ነገሮች ቀድመው ይታወሱናል። መስዕዋትነት፣ መታዘዝ እና መተጋገዝ። አባት ልጁን ለመስዕዋት ያቀረበበት፤ ልጅ የአባቱን ትዕዛዝ የፈጸመበት፤ ሙስሊሞች የመተጋገዝን እሴት ለዓለም የገለጡበት በዓል ስለሆነ “ዐረፋ” በሕዝበ-ሙስሊሙ ዘንድ ትልቅ ትርጉም አለው።
እስማኤል ለነብዩ ኢብራሂም የመጀመሪያ እና ተወዳጅ ልጃቸው ነው። አላህ (ሱ.ወ.) ይሄን ተወዳጅና የመጀመሪያ ልጅ እንዲሠዉለት ሲጠይቃቸው ታዘዙ እንጂ ወደኋላ አላሉም። ለመታዘዝ የሞከሩት ነገሩ ቀላል ሆኖ አይደለም። ልጅን ያህል ነገር መስዕዋት ማድረግ ምኑ ይቀላል? የአባትነት ስሜት ይተናነቃል። የሰይጣን ሹክሹክታ ይፈታተናል። የቤተዘመድን ወቀሳ እና የጎረቤትን አስተያየት መቋቋምም ይከብዳል። ነብዩ ኢብራሒም፥ በዚህ ሁሉ አጣብቂኝ ውስጥ አንድ ሐቅ ተገልጦላቸዋል። ከራስ ስሜት፣ ከሰው ሐሜት እና ከወዳጅ ፍላጎት የሚልቅ ታላቅ ዓላማ እንዳለ አምነዋል። ስለዚህም በፈተና ውስጥ ጸንተው ቆሙ፤ ቆራጥነታቸውም በተግባር ታየ።
ሀገር የምትገነባው ከራስ ጥቅም በላይ በሚያስቡ እና ከግላዊ ፍላጎታቸው በላይ ለመፈጸም በቆረጡ ዜጎች ነው። የሚወዱትን ነገር እንኳን ሳይቀር ለመሠዋት ዝግጁ የሆኑ ዜጎች ሲበዙላት ሀገር ትበረታለች። እስማኤላቸውን ለመስጠት የማያመነቱ ዜጎች የሞሉባት ሀገር ጽኑ ናት።
የለመድናቸው፣ የምንወዳቸው፣ የራሳችን ገንዘብ ያደረግናቸው ብዙ ነገሮች ይኖራሉ። ከእነዚህ የሚበልጥ ዓላማ ግን አለ፤ እሱም “ሀገርነት እና ሉአላዊነት” ይሰኛል። ሀገርነት የሚገነባው ከመውሰድ ይልቅ በመስጠት ነው። ሉአላዊነት የሚጸናው በፈተና ሳይወድቁ በመቆም፤ በወጀብ ሳይናወጡ መጓዝ በመቻል ነው።
የእውነት ኢትዮጵያ ሲያልፍላት ማየት የምንሻ ከሆነ ምኞታችን በተግባር ይገለጥ። የሀገር ኩስመና ካሳሰበን ለግዝፈቷ እንድከም። ያጎበጣትን የድህነት ቋጥኝ ለመሸከም ትከሻችንን እናመቻች። ጎተራዋ እንዲሞላ እጃችን አፈር ይንካ። የጠየመ ገጽዋ እንዲፈካ በሥራ ሌት-ተቀን እንሰለፍ። የተቀማ ክብሯ እስኪመለስ ድርሻችንን እንወጣ። ሀገር መውደዳችን ከልብ ከሆነ መስዕዋት ለመሆን አናመንታ።
የዐረፋ በዓል የመታዘዝና የመስዕዋት ብቻ ሳይሆን የመደጋገፍና የመተጋገዝ በዓል ጭምር ነው። በዐረፋ ከሚከናወነው እርድ አንድ ሦስተኛው ለምስኪኖች እንዲሰጥ የእስልምና አስተምህሮ ያዛል። በዐረፋ ሕዝበ-ሙስሊሙ ደስታና ሐዘኑን እየተጋራ በዓሉን ያከብራል። የዐረፋ እለት አንድም ሰው ተከፍቶ አያሳልፍም፤ በዐረፋ ሰሞን ማንም ሰው ተርቦና ተጠምቶ አያድርም። በዓሉ ትርጉም የሚሰጠው ሕዝበ-ሙስሊሙ ያለውን ተካፍሎ ሲያከብረው ነው። ሰዎች አስቸጋሪ ሁኔታን የሚሻገሩበት መፍትሄው መተሳሰብና መተጋገዝ እንደሆነ ከዐረፋ እንማራለን። ሀገርም ከፈተናዎችዋ በላይ እንድትሆን እኒህ እሴቶች ወሳኝ ናቸው።
ዐረፋ ማኅበረሰባዊ በዓል የሚባለው ለዚህ ነው። ሰዎች በግላቸው የሚያከብሩት አይደለም። ቤተሰቡ፣ ጎረቤቱ፣ ሠፈሩ፣ ከተማው የሚያከብረው በዓል ነው። ያላቸውና የሌላቸው፤ የሚችሉና የማይችሉ፤ ታላላቆችና ታናናሾች፤ ባለ ሥልጣናትና ተራ ዜጎች፣ በአንድነት የሚያከብሩት በዓል ነው። ሰው የሚኖረው በቤቱ ውስጥ አይደለም። በማኅበረሰቡ ውስጥ ነው።
ማኅበረሰባዊ ትሥሥርና ትብብር ለዜጎች እና ለሀገር ደኅንነት ወሳኝ ናቸው። ማኅበረሰባዊ ትሥሥር ስለሌሎች እንድናስብ፣ ስለሌሎች እንድንሠራ እና ስለ ሌሎች ዋጋ እንድንከፍል ያደርገናል። ራሳችንን በሌሎች ጫማ ላይ አቁመን እንድናይ ያስችለናል። የሁላችንም ሰላም፣ የሁላችንም ደኅንነት እና የሁላችንም ጥቅም ካልተከበረ በቀር የግላችንን ብቻ ልናስከብር እንደማንችል ያስገነዝበናል። ስለዚህም ማኅበራዊ ግዴታን እንደ ዜግነት ግዴታ ወስደን እንድንሠራ ያደርገናል።
ምርጫ ማኅበራዊና ዜግነታዊ ግዴታዎችን ከምንወጣባቸው የዴሞክራሲ መገንቢያ መሳሪያዎች መካከል ዋነኛው ነው። ያለ ሕዝብ ተሳትፎ ዴሞክራሲ አይሳካም። ያለ ምርጫም የሕዝብ ተሳትፎ ምሉዕ አይሆንም። የዴሞክራሲያችን መሰረት ጥንካሬው የሚለካው በተሳትፎአችን መጠን ነው።
የዘንድሮ ሀገራዊ ምርጫ ሀገረ-መንግሥታዊ ሥርዓታችን የሚጠነክርበት መሰረት ነው። የዴሞክራሲ ልምምዳችን አንድ ደረጃ ከፍ የሚልበት፤ የቀጣይ ዓመታት የሀገራችንን እጣ-ፈንታ የምንበይንበት፤ ከምንም በላይ ብዝሃ-ድምጽ የሚሰማበት የሕግ መወሰኛ ምክርቤት የምንመሰርትበት ወሳኝ አጋጣሚ ነው። በመሆኑም በዓሉን ስናከብር ዜግነታዊ ግዴታችንን ለመወጣት ብቻ ሳይሆን በካርዳችን ዴሞክራሲያዊ መብታችንን ለማረጋገጥ እየተዘጋጀን እንዲሆን ጥሪዬን አቀርባለሁ።
በድጋሚ መልካም የዐረፋ በዓል እንዲሆን እመኛለሁ!
ዒድ ሙባረክ!!
ኢትዮጵያ በልጆቿ ጥረት ታፍራና ተከብራ ለዘላለም ትኑር!!
ፈጣሪ ኢትዮጵያና ሕዝቦቿን ይባርክ!
ግንቦት 18፣ 2018 ዓ.ም
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለ1447ኛው የዒድ አል አድሐ (ዐረፋ) በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያስተላለፉት መልዕክት ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡-
እንኳን ለ1447ኛው የዒድ አል አድሐ በዓል አደረሰን፣ አደረሳችሁ!
ስለዒድ አል-አድሐ “ዐረፋ” በዓል ስናስብ ሦስት ነገሮች ቀድመው ይታወሱናል። መስዕዋትነት፣ መታዘዝ እና መተጋገዝ። አባት ልጁን ለመስዕዋት ያቀረበበት፤ ልጅ የአባቱን ትዕዛዝ የፈጸመበት፤ ሙስሊሞች የመተጋገዝን እሴት ለዓለም የገለጡበት በዓል ስለሆነ “ዐረፋ” በሕዝበ-ሙስሊሙ ዘንድ ትልቅ ትርጉም አለው።
እስማኤል ለነብዩ ኢብራሂም የመጀመሪያ እና ተወዳጅ ልጃቸው ነው። አላህ (ሱ.ወ.) ይሄን ተወዳጅና የመጀመሪያ ልጅ እንዲሠዉለት ሲጠይቃቸው ታዘዙ እንጂ ወደኋላ አላሉም። ለመታዘዝ የሞከሩት ነገሩ ቀላል ሆኖ አይደለም። ልጅን ያህል ነገር መስዕዋት ማድረግ ምኑ ይቀላል? የአባትነት ስሜት ይተናነቃል። የሰይጣን ሹክሹክታ ይፈታተናል። የቤተዘመድን ወቀሳ እና የጎረቤትን አስተያየት መቋቋምም ይከብዳል። ነብዩ ኢብራሒም፥ በዚህ ሁሉ አጣብቂኝ ውስጥ አንድ ሐቅ ተገልጦላቸዋል። ከራስ ስሜት፣ ከሰው ሐሜት እና ከወዳጅ ፍላጎት የሚልቅ ታላቅ ዓላማ እንዳለ አምነዋል። ስለዚህም በፈተና ውስጥ ጸንተው ቆሙ፤ ቆራጥነታቸውም በተግባር ታየ።
ሀገር የምትገነባው ከራስ ጥቅም በላይ በሚያስቡ እና ከግላዊ ፍላጎታቸው በላይ ለመፈጸም በቆረጡ ዜጎች ነው። የሚወዱትን ነገር እንኳን ሳይቀር ለመሠዋት ዝግጁ የሆኑ ዜጎች ሲበዙላት ሀገር ትበረታለች። እስማኤላቸውን ለመስጠት የማያመነቱ ዜጎች የሞሉባት ሀገር ጽኑ ናት።
የለመድናቸው፣ የምንወዳቸው፣ የራሳችን ገንዘብ ያደረግናቸው ብዙ ነገሮች ይኖራሉ። ከእነዚህ የሚበልጥ ዓላማ ግን አለ፤ እሱም “ሀገርነት እና ሉአላዊነት” ይሰኛል። ሀገርነት የሚገነባው ከመውሰድ ይልቅ በመስጠት ነው። ሉአላዊነት የሚጸናው በፈተና ሳይወድቁ በመቆም፤ በወጀብ ሳይናወጡ መጓዝ በመቻል ነው።
የእውነት ኢትዮጵያ ሲያልፍላት ማየት የምንሻ ከሆነ ምኞታችን በተግባር ይገለጥ። የሀገር ኩስመና ካሳሰበን ለግዝፈቷ እንድከም። ያጎበጣትን የድህነት ቋጥኝ ለመሸከም ትከሻችንን እናመቻች። ጎተራዋ እንዲሞላ እጃችን አፈር ይንካ። የጠየመ ገጽዋ እንዲፈካ በሥራ ሌት-ተቀን እንሰለፍ። የተቀማ ክብሯ እስኪመለስ ድርሻችንን እንወጣ። ሀገር መውደዳችን ከልብ ከሆነ መስዕዋት ለመሆን አናመንታ።
የዐረፋ በዓል የመታዘዝና የመስዕዋት ብቻ ሳይሆን የመደጋገፍና የመተጋገዝ በዓል ጭምር ነው። በዐረፋ ከሚከናወነው እርድ አንድ ሦስተኛው ለምስኪኖች እንዲሰጥ የእስልምና አስተምህሮ ያዛል። በዐረፋ ሕዝበ-ሙስሊሙ ደስታና ሐዘኑን እየተጋራ በዓሉን ያከብራል። የዐረፋ እለት አንድም ሰው ተከፍቶ አያሳልፍም፤ በዐረፋ ሰሞን ማንም ሰው ተርቦና ተጠምቶ አያድርም። በዓሉ ትርጉም የሚሰጠው ሕዝበ-ሙስሊሙ ያለውን ተካፍሎ ሲያከብረው ነው። ሰዎች አስቸጋሪ ሁኔታን የሚሻገሩበት መፍትሄው መተሳሰብና መተጋገዝ እንደሆነ ከዐረፋ እንማራለን። ሀገርም ከፈተናዎችዋ በላይ እንድትሆን እኒህ እሴቶች ወሳኝ ናቸው።
ዐረፋ ማኅበረሰባዊ በዓል የሚባለው ለዚህ ነው። ሰዎች በግላቸው የሚያከብሩት አይደለም። ቤተሰቡ፣ ጎረቤቱ፣ ሠፈሩ፣ ከተማው የሚያከብረው በዓል ነው። ያላቸውና የሌላቸው፤ የሚችሉና የማይችሉ፤ ታላላቆችና ታናናሾች፤ ባለ ሥልጣናትና ተራ ዜጎች፣ በአንድነት የሚያከብሩት በዓል ነው። ሰው የሚኖረው በቤቱ ውስጥ አይደለም። በማኅበረሰቡ ውስጥ ነው።
ማኅበረሰባዊ ትሥሥርና ትብብር ለዜጎች እና ለሀገር ደኅንነት ወሳኝ ናቸው። ማኅበረሰባዊ ትሥሥር ስለሌሎች እንድናስብ፣ ስለሌሎች እንድንሠራ እና ስለ ሌሎች ዋጋ እንድንከፍል ያደርገናል። ራሳችንን በሌሎች ጫማ ላይ አቁመን እንድናይ ያስችለናል። የሁላችንም ሰላም፣ የሁላችንም ደኅንነት እና የሁላችንም ጥቅም ካልተከበረ በቀር የግላችንን ብቻ ልናስከብር እንደማንችል ያስገነዝበናል። ስለዚህም ማኅበራዊ ግዴታን እንደ ዜግነት ግዴታ ወስደን እንድንሠራ ያደርገናል።
ምርጫ ማኅበራዊና ዜግነታዊ ግዴታዎችን ከምንወጣባቸው የዴሞክራሲ መገንቢያ መሳሪያዎች መካከል ዋነኛው ነው። ያለ ሕዝብ ተሳትፎ ዴሞክራሲ አይሳካም። ያለ ምርጫም የሕዝብ ተሳትፎ ምሉዕ አይሆንም። የዴሞክራሲያችን መሰረት ጥንካሬው የሚለካው በተሳትፎአችን መጠን ነው።
የዘንድሮ ሀገራዊ ምርጫ ሀገረ-መንግሥታዊ ሥርዓታችን የሚጠነክርበት መሰረት ነው። የዴሞክራሲ ልምምዳችን አንድ ደረጃ ከፍ የሚልበት፤ የቀጣይ ዓመታት የሀገራችንን እጣ-ፈንታ የምንበይንበት፤ ከምንም በላይ ብዝሃ-ድምጽ የሚሰማበት የሕግ መወሰኛ ምክርቤት የምንመሰርትበት ወሳኝ አጋጣሚ ነው። በመሆኑም በዓሉን ስናከብር ዜግነታዊ ግዴታችንን ለመወጣት ብቻ ሳይሆን በካርዳችን ዴሞክራሲያዊ መብታችንን ለማረጋገጥ እየተዘጋጀን እንዲሆን ጥሪዬን አቀርባለሁ።
በድጋሚ መልካም የዐረፋ በዓል እንዲሆን እመኛለሁ!
ዒድ ሙባረክ!!
ኢትዮጵያ በልጆቿ ጥረት ታፍራና ተከብራ ለዘላለም ትኑር!!
ፈጣሪ ኢትዮጵያና ሕዝቦቿን ይባርክ!
ግንቦት 18፣ 2018 ዓ.ም
12 days ago
(ዘ-ሐበሻ ነቆራ) ይሄ የኮሪደር ልማት እና የአርሰናል ድል በአንድ ላይ ሲገጣጠሙ ነገሩ ሌላ መልክ ይዟል። ለካስ ካድሬው እና ባለስልጣኑ ሁሉ በውስጥ ታዋቂነት የ'ጋነርስ' ደጋፊ ኖሮዋል! ባለስልጣናቱ አደባባይ ወጥተው በመጨፈር ሳያበቁ፣ በማህበራዊ ሚዲያ ገጻቸው ላይ "ፓርቲያችን ጽናትን እና ተስፋ አለመቁረጥን ከአርሰናል ነው የተማረው!" እያሉ ፖለቲካውን ከእግር ኳስ ጋር አዋህደው አሞቁት።
ግን ምን ያደርጋል! የፖለቲከኛው "ጽናት" ከነዋሪው ጥንታዊ "ሶፍትዌር" ጋር ሲላተም ጉድ ፈላ።
ነገሩ እንዲህ ነው። ያ የዘመናት ትዕግስተኛው የአርሰናል ደጋፊ (ባለስልጣኑንም ጨምሮ)፣ ክለቡ ለስንት ዘመን የራቀውን ድል ሲያመጣለት ደስታውን መሸከም አቅቶት ከተማዋን አጥለቀለቃት። የዘመናት ብሶት በቢራ እና በተለያዩ ፈሳሾች ታጅቦ ጉሮሮን አራስ። ማታ ላይ ደስታው ወደ እብደት ሲቀየር፣ የተጠጣው ፈሳሽ መውጫ መፈለግ ጀመረ። የተፈጥሮ ጥሪ መጣ።
እዚህ ላይ ነው እንግዲህ የባለስልጣናቱ የ"ጽናት" ፍልስፍና ገደል የገባው!
መንግስት የሰራው ሽንት ቤት ጥቂት ሜትሮች እርቀት ላይ ቆሞ ይጠራዋል። የኛ ሰው ግን ገና አልዘመነም። ያ "ለ22 ዓመታት ዋንጫ እስኪመጣ በጽናት የጠበቅን ነን" እያለ ፌስቡክ ላይ ሲያቅራራ የዋለው ደጋፊ፣ 50 ሜትር ተራምዶ ሽንት ቤት ለመድረስ ግን ፊኛው "ጽናት" የሚባል ነገር አልፈጠረበትም! የኢትዮጵያዊ ፊኛ ዲሞክራሲ ይወዳል፤ ንጹህ አየር እና ሰፊ ቪው ካላገኘ አይፈስም። ዘመናዊውን ሽንት ቤት ሲያየው መስታወት ቤት ውስጥ ታፍኖ መሽናት እስር ቤት የገባ ያህል ሆኖበታል።
እናም ደጋፊው ምርጫ አደረገ። ‘ሬንጀር’ ልብሱን ለብሶ፣ የጠጣበትን ቦታ ሽንት ቤት ትቶ፣ ራሱ መንግስት በቢሊዮን ብር በሰራው፣ በመብራት ደምቆ በሚታየው ንጹህ የእግረኛ መንገድ እና የሚያምር ግድግዳ ላይ ዚፑን ፈታው። ይህ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ብር የፈሰሰበት ንጹህ አስፋልት እና ግድግዳ፣ በአርሰናል ደጋፊ ‘የደስታ ፏፏቴ’ ተመረቀ።
እንግዲህ አስቡት... ከመንግስት ኮሪደር መስራትን ተምሯል፣ ከአርሰናል ደግሞ "ጽናትን" ተምሬያለሁ ብሏል፤ ግን ከሽንት ቤት ውጪ መንገድ ላይ መሽናትን ከየትኛው የጎዳና ውሻ እንደተማረ አይታወቅም! ለሃያ ዓመት ዋንጫ ጠብቆ ያልፈነዳው አንጀት፣ ሀምሳ ሜትር ታግሶ ሽንት ቤት ለመድረስ እንዴት ያቅተዋል?
ቀን ቀን ሪባን ለመቁረጥ መቀስ የያዘ እጅ፣ ማታ ማታ አርሰናል አሸነፈ ተብሎ በውድ ኮሪደር ላይ ዚፕ ሲፈታ ማየት በእውነትም "የሰውነት ሶፍትዌር" ችግር ነው። አየህ... መንግስት ኮሪደሩን አዘምኗል። ነገር ግን የሰውን ልጅ አእምሮ እና ፊኛ ከድንጋይ ዘመን አውጥቶ ለማዘመን፣ የፓርቲ ጽናት ብቻ ሳይሆን፣ የፊኛ ጽናትም ያስፈልገናል! አሊያማ መንገዳችን የፓሪስ፣ ፊኛችን ግን አሁንም የጥንት ሆኖ ይቀጥላል።
አበጀ በለው የላኩልን
ግን ምን ያደርጋል! የፖለቲከኛው "ጽናት" ከነዋሪው ጥንታዊ "ሶፍትዌር" ጋር ሲላተም ጉድ ፈላ።
ነገሩ እንዲህ ነው። ያ የዘመናት ትዕግስተኛው የአርሰናል ደጋፊ (ባለስልጣኑንም ጨምሮ)፣ ክለቡ ለስንት ዘመን የራቀውን ድል ሲያመጣለት ደስታውን መሸከም አቅቶት ከተማዋን አጥለቀለቃት። የዘመናት ብሶት በቢራ እና በተለያዩ ፈሳሾች ታጅቦ ጉሮሮን አራስ። ማታ ላይ ደስታው ወደ እብደት ሲቀየር፣ የተጠጣው ፈሳሽ መውጫ መፈለግ ጀመረ። የተፈጥሮ ጥሪ መጣ።
እዚህ ላይ ነው እንግዲህ የባለስልጣናቱ የ"ጽናት" ፍልስፍና ገደል የገባው!
መንግስት የሰራው ሽንት ቤት ጥቂት ሜትሮች እርቀት ላይ ቆሞ ይጠራዋል። የኛ ሰው ግን ገና አልዘመነም። ያ "ለ22 ዓመታት ዋንጫ እስኪመጣ በጽናት የጠበቅን ነን" እያለ ፌስቡክ ላይ ሲያቅራራ የዋለው ደጋፊ፣ 50 ሜትር ተራምዶ ሽንት ቤት ለመድረስ ግን ፊኛው "ጽናት" የሚባል ነገር አልፈጠረበትም! የኢትዮጵያዊ ፊኛ ዲሞክራሲ ይወዳል፤ ንጹህ አየር እና ሰፊ ቪው ካላገኘ አይፈስም። ዘመናዊውን ሽንት ቤት ሲያየው መስታወት ቤት ውስጥ ታፍኖ መሽናት እስር ቤት የገባ ያህል ሆኖበታል።
እናም ደጋፊው ምርጫ አደረገ። ‘ሬንጀር’ ልብሱን ለብሶ፣ የጠጣበትን ቦታ ሽንት ቤት ትቶ፣ ራሱ መንግስት በቢሊዮን ብር በሰራው፣ በመብራት ደምቆ በሚታየው ንጹህ የእግረኛ መንገድ እና የሚያምር ግድግዳ ላይ ዚፑን ፈታው። ይህ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ብር የፈሰሰበት ንጹህ አስፋልት እና ግድግዳ፣ በአርሰናል ደጋፊ ‘የደስታ ፏፏቴ’ ተመረቀ።
እንግዲህ አስቡት... ከመንግስት ኮሪደር መስራትን ተምሯል፣ ከአርሰናል ደግሞ "ጽናትን" ተምሬያለሁ ብሏል፤ ግን ከሽንት ቤት ውጪ መንገድ ላይ መሽናትን ከየትኛው የጎዳና ውሻ እንደተማረ አይታወቅም! ለሃያ ዓመት ዋንጫ ጠብቆ ያልፈነዳው አንጀት፣ ሀምሳ ሜትር ታግሶ ሽንት ቤት ለመድረስ እንዴት ያቅተዋል?
ቀን ቀን ሪባን ለመቁረጥ መቀስ የያዘ እጅ፣ ማታ ማታ አርሰናል አሸነፈ ተብሎ በውድ ኮሪደር ላይ ዚፕ ሲፈታ ማየት በእውነትም "የሰውነት ሶፍትዌር" ችግር ነው። አየህ... መንግስት ኮሪደሩን አዘምኗል። ነገር ግን የሰውን ልጅ አእምሮ እና ፊኛ ከድንጋይ ዘመን አውጥቶ ለማዘመን፣ የፓርቲ ጽናት ብቻ ሳይሆን፣ የፊኛ ጽናትም ያስፈልገናል! አሊያማ መንገዳችን የፓሪስ፣ ፊኛችን ግን አሁንም የጥንት ሆኖ ይቀጥላል።
አበጀ በለው የላኩልን
13 days ago
የማዕድን ዘርፍ እና አዲስ የኢኮኖሚ ምዕራፍ
******************
(የዕለቱ መልዕክት)
በኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ትንሳኤ ውስጥ ለዓመታት ተኝቶ የነበረው የማዕድን ሀብታችን አሁን ለሀገር ኢኮኖሚ ትከሻውን እየሰጠ ይገኛል። ከባህላዊ የግብርና አጥር ወጥተን አገራችንን ወደ አፍሪካ የኢንዱስትሪ ማዕከል ለማሸጋገር በሚደረገው ጥረት ኢትዮጵያ ያሏትን የሀብት ክምችት በዕውቀትና በቴክኖሎጂ አቀነባብራ መጠቀም ጀምራለች። በዚህም የከርሰ ምድርና ገጸ ምድር ሀብቷን ወደ ብሔራዊ ምርታማነት የመቀየር አዲስ ምዕራፍ ከፍታለች።
የማምረቻው ዘርፍ እንደ ወንዝ ውሃ የኢኮኖሚውን አቅጣጫ የሚቀይር ከሆነ ማዕድን ደግሞ የዚያ ወንዝ ምንጭ ነው። አገራችንን የኢንዱስትሪ ፋና ለማድረግ የጀመርነው የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ፣ የማዕድን ዘርፉን ከምድር ውስጥ አውጥቶ ወደ ፋብሪካዎች ግብዓትነት የመቀየር ግዴታ አለበት።
የኢንዱስትሪ ፓርኮቻችን እያሳዩት ባለው አቅም የማዕድን ዘርፉን በቴክኖሎጂ የታገዘ በማድረግ የውጭ ምንዛሪ ጥገኝነታችንን መቀነስ የምንችለው አሁን ነው። በገዛ መሬታችን ያለውን ሀብት በጥራትና በክህሎት ተጠቅመን የውጭ ገበያን በዋጋና በጥራት መፎካከር የሚችል አቅም መገንባትም አለብን።
ከውጥን ወደ እውነታ እየተሸጋገርን ባለበት በዚህ ወቅት የማዕድን ልማታችን ከጥሬ ዕቃ ሽያጭ አልፎ እሴት በተጨመረባቸው ምርቶች መደገፍ አለበት። የወርቅ፣ የኦፓል፣ የታንታለም እና የሌሎች ማዕድናት ፍሰት ለሀገር ኢኮኖሚ የጀርባ አጥንት መሆን የሚችለው፣ የማቀነባበሪያ ኢንዱስትሪዎች በፓርኮቻችን ውስጥ ሲጠናከሩ ብቻ ነው።
የኢኮኖሚ ነፃነት ማለት በውጭ ምንዛሪ መግዛት ሳይሆን በእጅ ያለን ሀብት በአገር አቅም አምርቶ ለዓለም ማቅረብ ነው። ይህ ጉዞ በሚሊዮን ዜጎች የሥራ ዕድል ጥያቄ ብቻ ሳይሆን የኢትዮጵያ የሉዓላዊነትና የብልጽግና መለኪያ ነው።
የማዕድን ዘርፉን ወደ ኢንዱስትሪ ማቀናጀት ማለት የአገርን የቴክኖሎጂ አቅም መፈተን ማለት ነው። ዘመናዊ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ለዓለም አቀፍ ደረጃ ያላቸው ማዕድናት ማቀነባበሪያ ማዕከላት ሲሆኑ ኢትዮጵያ ከጥሬ ዕቃ ላኪነት ወደ ምርት አምራችነት ትሸጋገራለች።
ይህ ሽግግር በተለይም የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን፣ የፀሐይ ኃይል መሣሪያዎችን እና የሕክምና መሣሪያዎችን ለማምረት ወሳኝ የሆኑ ማዕድናትን በአገር ውስጥ መጠቀምን ይጠይቃል።
"ውኃ ካልጠራ አይጠጣም፣ ሰው ካልተማረ አይጠቅም" እንደተባለው የምንፈልገውን የኢንዱስትሪ ለውጥ የምናመጣው በትምህርት፣ በቴክኖሎጂ ሽግግር እና በዘርፉ በሰለጠነ የሰው ኃይል ብቻ ነው።
የኢትዮጵያ ትንሳኤ በወረቀት ላይ የተጻፈ ራዕይ ሳይሆን በየፋብሪካው መጋዘን የሚከማች ምርት፣ በየኢንዱስትሪ ፓርኩ የሚሰማ የቴክኖሎጂ ምት እና በምድር የተገኙ ማዕድናት በኢትዮጵያዊ ክህሎት ሲቀረጹ የሚታይ እውነት ነው።
በአሁኑ ወቅት የኢንዱስትሪ ፓርኮቻችን እየሳቡት ያለው ከፍተኛ ኢንቨስትመንት፣ የማዕድን ዘርፉን እንደ ታላቅ የኢኮኖሚ ምንጭ ለመጠቀም ያለንን አቅም ያሳያል። የልዩ ኢኮኖሚ ዞን አዋጁም ለዚህ ዘርፍ የሚሰጠው የግብርና ሌሎች ጥቅማጥቅሞች፣ ባለሀብቶች ወደ ማዕድን ልማት እንዲገቡ ትልቅ ማበረታቻ ሆኗል።
የማዕድን ሀብታችንን በዘመናዊ አሠራር ፈትሸን፣ የኢንዱስትሪው ዘርፍ እንዲያንሰራራ ማድረጉ የጊዜው ትልቁ አገራዊ ጥሪ ነው።
ኢትዮጵያ በምርቷ ትከበራለች፤ በምድሯ የተከማቸው ሀብትም ለቀጣዩ ትውልድ የብልጽግና ፋና ሆኖ ይደምቃል። ይህ የኢንዱስትሪ አብዮት የኢትዮጵያን ስም በዓለም አደባባይ ከፍ የሚያደርግ፣ የኢኮኖሚ መዋቅራችንን ለዘመናት የሚያጸና የትንሳኤ ብሥራት ነው።
በየደረጃው ያለው የማዕድን ምርታችን ሲጎለብት ኢትዮጵያ የራሷን የኢንዱስትሪ ሉዓላዊነት ታውጃለች። ነገ የምናያት ኢትዮጵያ በምርቷ የምትኩራራ፣ በሀብቷ የምትበለጽግ እና ለአፍሪካ የብልጽግና ፋና የምትሆን አገር ናት።
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
Ethiopian Broadcasting Corporation #ebcdotstream #ethiopia #ebc #ማዕድን #ኢኮኖሚ
******************
(የዕለቱ መልዕክት)
በኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ትንሳኤ ውስጥ ለዓመታት ተኝቶ የነበረው የማዕድን ሀብታችን አሁን ለሀገር ኢኮኖሚ ትከሻውን እየሰጠ ይገኛል። ከባህላዊ የግብርና አጥር ወጥተን አገራችንን ወደ አፍሪካ የኢንዱስትሪ ማዕከል ለማሸጋገር በሚደረገው ጥረት ኢትዮጵያ ያሏትን የሀብት ክምችት በዕውቀትና በቴክኖሎጂ አቀነባብራ መጠቀም ጀምራለች። በዚህም የከርሰ ምድርና ገጸ ምድር ሀብቷን ወደ ብሔራዊ ምርታማነት የመቀየር አዲስ ምዕራፍ ከፍታለች።
የማምረቻው ዘርፍ እንደ ወንዝ ውሃ የኢኮኖሚውን አቅጣጫ የሚቀይር ከሆነ ማዕድን ደግሞ የዚያ ወንዝ ምንጭ ነው። አገራችንን የኢንዱስትሪ ፋና ለማድረግ የጀመርነው የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ፣ የማዕድን ዘርፉን ከምድር ውስጥ አውጥቶ ወደ ፋብሪካዎች ግብዓትነት የመቀየር ግዴታ አለበት።
የኢንዱስትሪ ፓርኮቻችን እያሳዩት ባለው አቅም የማዕድን ዘርፉን በቴክኖሎጂ የታገዘ በማድረግ የውጭ ምንዛሪ ጥገኝነታችንን መቀነስ የምንችለው አሁን ነው። በገዛ መሬታችን ያለውን ሀብት በጥራትና በክህሎት ተጠቅመን የውጭ ገበያን በዋጋና በጥራት መፎካከር የሚችል አቅም መገንባትም አለብን።
ከውጥን ወደ እውነታ እየተሸጋገርን ባለበት በዚህ ወቅት የማዕድን ልማታችን ከጥሬ ዕቃ ሽያጭ አልፎ እሴት በተጨመረባቸው ምርቶች መደገፍ አለበት። የወርቅ፣ የኦፓል፣ የታንታለም እና የሌሎች ማዕድናት ፍሰት ለሀገር ኢኮኖሚ የጀርባ አጥንት መሆን የሚችለው፣ የማቀነባበሪያ ኢንዱስትሪዎች በፓርኮቻችን ውስጥ ሲጠናከሩ ብቻ ነው።
የኢኮኖሚ ነፃነት ማለት በውጭ ምንዛሪ መግዛት ሳይሆን በእጅ ያለን ሀብት በአገር አቅም አምርቶ ለዓለም ማቅረብ ነው። ይህ ጉዞ በሚሊዮን ዜጎች የሥራ ዕድል ጥያቄ ብቻ ሳይሆን የኢትዮጵያ የሉዓላዊነትና የብልጽግና መለኪያ ነው።
የማዕድን ዘርፉን ወደ ኢንዱስትሪ ማቀናጀት ማለት የአገርን የቴክኖሎጂ አቅም መፈተን ማለት ነው። ዘመናዊ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ለዓለም አቀፍ ደረጃ ያላቸው ማዕድናት ማቀነባበሪያ ማዕከላት ሲሆኑ ኢትዮጵያ ከጥሬ ዕቃ ላኪነት ወደ ምርት አምራችነት ትሸጋገራለች።
ይህ ሽግግር በተለይም የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን፣ የፀሐይ ኃይል መሣሪያዎችን እና የሕክምና መሣሪያዎችን ለማምረት ወሳኝ የሆኑ ማዕድናትን በአገር ውስጥ መጠቀምን ይጠይቃል።
"ውኃ ካልጠራ አይጠጣም፣ ሰው ካልተማረ አይጠቅም" እንደተባለው የምንፈልገውን የኢንዱስትሪ ለውጥ የምናመጣው በትምህርት፣ በቴክኖሎጂ ሽግግር እና በዘርፉ በሰለጠነ የሰው ኃይል ብቻ ነው።
የኢትዮጵያ ትንሳኤ በወረቀት ላይ የተጻፈ ራዕይ ሳይሆን በየፋብሪካው መጋዘን የሚከማች ምርት፣ በየኢንዱስትሪ ፓርኩ የሚሰማ የቴክኖሎጂ ምት እና በምድር የተገኙ ማዕድናት በኢትዮጵያዊ ክህሎት ሲቀረጹ የሚታይ እውነት ነው።
በአሁኑ ወቅት የኢንዱስትሪ ፓርኮቻችን እየሳቡት ያለው ከፍተኛ ኢንቨስትመንት፣ የማዕድን ዘርፉን እንደ ታላቅ የኢኮኖሚ ምንጭ ለመጠቀም ያለንን አቅም ያሳያል። የልዩ ኢኮኖሚ ዞን አዋጁም ለዚህ ዘርፍ የሚሰጠው የግብርና ሌሎች ጥቅማጥቅሞች፣ ባለሀብቶች ወደ ማዕድን ልማት እንዲገቡ ትልቅ ማበረታቻ ሆኗል።
የማዕድን ሀብታችንን በዘመናዊ አሠራር ፈትሸን፣ የኢንዱስትሪው ዘርፍ እንዲያንሰራራ ማድረጉ የጊዜው ትልቁ አገራዊ ጥሪ ነው።
ኢትዮጵያ በምርቷ ትከበራለች፤ በምድሯ የተከማቸው ሀብትም ለቀጣዩ ትውልድ የብልጽግና ፋና ሆኖ ይደምቃል። ይህ የኢንዱስትሪ አብዮት የኢትዮጵያን ስም በዓለም አደባባይ ከፍ የሚያደርግ፣ የኢኮኖሚ መዋቅራችንን ለዘመናት የሚያጸና የትንሳኤ ብሥራት ነው።
በየደረጃው ያለው የማዕድን ምርታችን ሲጎለብት ኢትዮጵያ የራሷን የኢንዱስትሪ ሉዓላዊነት ታውጃለች። ነገ የምናያት ኢትዮጵያ በምርቷ የምትኩራራ፣ በሀብቷ የምትበለጽግ እና ለአፍሪካ የብልጽግና ፋና የምትሆን አገር ናት።
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
Ethiopian Broadcasting Corporation #ebcdotstream #ethiopia #ebc #ማዕድን #ኢኮኖሚ
13 days ago
የቅዱስ ሚናስ በረከት ይደርብን🙏
ወላጆቹ ምድርን የሚያርሱ ክርስቲያን ገበሬዎች ነበሩ፡፡
እርሱም ይህን ዓለም ንቆ ትቶ በሀገረ አክሚም በሚገኝ በአንድ ገዳም መነኰሰ፡፡ ለመብልና ለመጠጥ ሳይገዛ በየሁለት ቀን እየጾመ ለበርካታ ጊዜያት የኖረ ሰማዕቱ ቅዱስ ሚና ሁለተኛ፡፡ ከዚያም ወጥቶ ወደ እስሙናይን ሀገር ሒዶ በአንድ ገዳም ውስጥ እያገለገለና እየተጋደለ ከገዳሙ ደጃፍ ሳይወጣ ዐሥራ ሰባት ዓመት ኖረ።
ያልተጠመቁ አረማውያን በግብጽ ሀገር በነገሡ ጊዜ “እግዚአብሔር ከርሱ ጋር ለዘላለሙ ህልው የሆነ፣ ከባሕርዩ የተወለደ ልጅ፣ የሚሠርፅ መንፈስ ቅዱስም የለውም፣” እንደሚሉ ሰማ ስለዚህም ነገር እጅግ አዘነ። ከነበረበት ገዳም አበ ምኔትም ቡራኬ ተቀብሎ ወደ እስሙናይን ከተማ ወጥቶ ሔደ፡፡
ባልተጠመቁት አረማውያን የሠራዊት አለቃ በሆነ በመኰንኑ ፊት ቁሞም “እናንተ ለእግዚአብሔር ከባሕርዩ የተወለደ ልጅ እንደሌለው አድርጋችሁ የምትናገሩ እውነት ነውን? በማለት ጠየቀው፡፡ መኰንኑም አዎን ልጅ አለው ማለትን ከእግዚአብሔር እናርቃለን አለ። ሰማዕቱ ቅዱስ ሚናስም “ይህን ብላችሁ ልታምኑ አይገባም ነበር፣ እርሱ ያለ ዘር ያለ ሩካቤ ሰው የሆነ አምላክ ነው፤” አለው። መኰንኑም ልጅ አለው ማለት በሕጋችን ክህደት ነው አለ፡፡ አባ ሚናስም መኰንን ሆይ እወቅ የከበረ ወንጌል በወልድ ያመነ የዘላለም ሕይወት አለው በእግዚአብሔር ልጅ በወልድ ያላመነ ሕይወትን አያይም የእግዚአብሔር ቁጣ በላዩ ይወርዳል እንጂ ብሏልና አለው።
ስለዚህም መኰንኑ እጅግ ተቆጣ፤ የካቲት 17 ቀንም አንገቱን በሰይፍም እንዲሰይፍ አደረገ፡፡ ሥጋውንም በየቊርጥራጭ ቆራርጠው በባሕር እንዲጥሉት አዘዘ፡፡ ሰማዕቱ ቅዱስ ሚና ሁለተኛን የሚወዱት ምእመናንም ሥጋውን ወስደው በበጎ አገናነዝ ገንዘው ቀበሩት፡፡
ጌታችንም መታሰቢያውንም የሚያደርጉ ከበረከቱ እንደሚሳተፉ ቃል ኪዳን ገባለት። አምላካችን እግዚአብሔር ለቅዱሳኑ በሚሰጠው ቃል ኪዳን የታመኑ ገዳማውያን ዘወትር ስማቸውን እየዘከሩ ይባረካሉ፡፡ ገዳማቸውን ስንደግፍ በዓታቸውን ስናጸና የበረከታቸው ተሳታፊ እሆናለን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
ወላጆቹ ምድርን የሚያርሱ ክርስቲያን ገበሬዎች ነበሩ፡፡
እርሱም ይህን ዓለም ንቆ ትቶ በሀገረ አክሚም በሚገኝ በአንድ ገዳም መነኰሰ፡፡ ለመብልና ለመጠጥ ሳይገዛ በየሁለት ቀን እየጾመ ለበርካታ ጊዜያት የኖረ ሰማዕቱ ቅዱስ ሚና ሁለተኛ፡፡ ከዚያም ወጥቶ ወደ እስሙናይን ሀገር ሒዶ በአንድ ገዳም ውስጥ እያገለገለና እየተጋደለ ከገዳሙ ደጃፍ ሳይወጣ ዐሥራ ሰባት ዓመት ኖረ።
ያልተጠመቁ አረማውያን በግብጽ ሀገር በነገሡ ጊዜ “እግዚአብሔር ከርሱ ጋር ለዘላለሙ ህልው የሆነ፣ ከባሕርዩ የተወለደ ልጅ፣ የሚሠርፅ መንፈስ ቅዱስም የለውም፣” እንደሚሉ ሰማ ስለዚህም ነገር እጅግ አዘነ። ከነበረበት ገዳም አበ ምኔትም ቡራኬ ተቀብሎ ወደ እስሙናይን ከተማ ወጥቶ ሔደ፡፡
ባልተጠመቁት አረማውያን የሠራዊት አለቃ በሆነ በመኰንኑ ፊት ቁሞም “እናንተ ለእግዚአብሔር ከባሕርዩ የተወለደ ልጅ እንደሌለው አድርጋችሁ የምትናገሩ እውነት ነውን? በማለት ጠየቀው፡፡ መኰንኑም አዎን ልጅ አለው ማለትን ከእግዚአብሔር እናርቃለን አለ። ሰማዕቱ ቅዱስ ሚናስም “ይህን ብላችሁ ልታምኑ አይገባም ነበር፣ እርሱ ያለ ዘር ያለ ሩካቤ ሰው የሆነ አምላክ ነው፤” አለው። መኰንኑም ልጅ አለው ማለት በሕጋችን ክህደት ነው አለ፡፡ አባ ሚናስም መኰንን ሆይ እወቅ የከበረ ወንጌል በወልድ ያመነ የዘላለም ሕይወት አለው በእግዚአብሔር ልጅ በወልድ ያላመነ ሕይወትን አያይም የእግዚአብሔር ቁጣ በላዩ ይወርዳል እንጂ ብሏልና አለው።
ስለዚህም መኰንኑ እጅግ ተቆጣ፤ የካቲት 17 ቀንም አንገቱን በሰይፍም እንዲሰይፍ አደረገ፡፡ ሥጋውንም በየቊርጥራጭ ቆራርጠው በባሕር እንዲጥሉት አዘዘ፡፡ ሰማዕቱ ቅዱስ ሚና ሁለተኛን የሚወዱት ምእመናንም ሥጋውን ወስደው በበጎ አገናነዝ ገንዘው ቀበሩት፡፡
ጌታችንም መታሰቢያውንም የሚያደርጉ ከበረከቱ እንደሚሳተፉ ቃል ኪዳን ገባለት። አምላካችን እግዚአብሔር ለቅዱሳኑ በሚሰጠው ቃል ኪዳን የታመኑ ገዳማውያን ዘወትር ስማቸውን እየዘከሩ ይባረካሉ፡፡ ገዳማቸውን ስንደግፍ በዓታቸውን ስናጸና የበረከታቸው ተሳታፊ እሆናለን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
Sponsored by
Surafel
15 days ago
(ዘ-ሐበሻ ስፖርት) በእግር ኳስ ዓለም ጊዜ እጅግ በፍጥነት ይከንፋል። የዛሬ ዓመት የነበረው እውነት የዛሬ ዓመት አይሰራም። የዚህ ፈጣን ለውጥ ትልቁ ማሳያ ደግሞ፣ ኮል ፓልመር እና ፊል ፎደን በእንግሊዝ የዓለም ዋንጫ ስብስብ ውስጥ አለመካተታቸው ነው።
ከሁለት ዓመታት በፊት ይህንን ማሰብ እንኳን ዘበት ነበር። በዩሮ 2024 ፍጻሜ እንግሊዝ በስፔን ስትሸነፍ፣ ፎደን ቋሚ ተሰላፊ የነበረ ሲሆን፣ ፓልመር ደግሞ ከተጠባባቂ ወንበር ተነስቶ የእንግሊዝን ብቸኛ ግብ በማስቆጠር የ'ስሪ ላይንስ' የወደፊት የብርሃን ተስፋ ተደርጎ ተቆጥሮ ነበር። በማንቸስተር ሲቲ አካዳሚ በአንድ ዓመት ልዩነት አብረው ያደጉት እነዚህ ሁለት ኮከቦች፣ በ2026ቱ የዓለም ዋንጫ የእንግሊዝ ብሔራዊ ቡድን ወሳኝ ሞተሮች እንደሚሆኑ ምንም ጥርጥር አልነበረም።
አንደኛው ፔፕ ጋርዲዮላ ወደር የለሽ ኮከብ ያደረገው ፎደን ሲሆን፣ ሌላኛው ከኢትሃድ ስታዲየም ወጥቶ በቼልሲ ጀንበሩ የደመቀችው ፓልመር ነበር። ዛሬ ግን መንገዳቸው ዳግም ተገናኝቷል፤ ነገር ግን እንደ አጥቂዎች ሳይሆን፣ ከዓለም ዋንጫው ስብስብ እንደተገለሉ ተጫዋቾች!
ከሁለት ዓመታት በፊት ኮል ፓልመር በጋሬዝ ሳውዝጌት ስብስብ ውስጥ አዲስ ብቅ ያለ ፈርጥ ነበር። በዩሮ 2024 ሳውዝጌት ፓልመርን ወንበር ላይ ማስቀመጣቸው የበርካቶች ትችት አስነስቶባቸው የነበረ ሲሆን፣ በስፔኑ ጨዋታ ተቀይሮ ገብቶ በ3ኛው ደቂቃ ላይ ግብ ሲያስቆጥር የተቺዎች አንደበት እውነት መሆኑ ተረጋግጦ ነበር። በወቅቱ ገና የ22 ዓመት ወጣት የነበረው ፓልመር፣ የእንግሊዝ ኮከብ ተጫዋች እና የፒ.ኤፍ.ኤ የምንጊዜም ምርጥ ወጣት ተጫዋች ሽልማቶችን አጠቃሎ ወስዷል። ለቀጣዮቹ ዓመታት የእንግሊዝ ቁልፍ ተጫዋች እንደሚሆን ተነግሮለት ነበር።
የ23 ዓመቱ ፊል ፎደንም ከእርሱ ጎን የነበረ ሲሆን፣ የፒ.ኤፍ.ኤ (PFA) የዓመቱ ምርጥ ተጫዋች ሽልማትን በማንሳት በክብር ደምቆ ነበር። ነገር ግን፣ በእግር ኳስ "ክህሎት ቋሚ ቢሆንም፣ አቋም ግን ተለዋዋጭ ነው" እንደሚባለው፤ የሁለቱ ኮከቦች የአቋም መዋዠቅ የዓለም ዋንጫ ዕጣ ፈንታቸውን አጨልሞታል።
ፓልመር በመጀመሪያዎቹ ሁለት የቼልሲ የውድድር ዘመናት 37 የፕሪሚየር ሊግ ግቦችን አስቆጥሮ ነበር። ዘንድሮ ግን አቋሙ ክፉኛ ወርዷል። በ25 የሊግ ጨዋታዎች 9 ግቦችን ቢያስቆጥርም፣ ያ ድሮ ይታወቅበት የነበረው አስማታዊ ንክኪ እና የሜዳ ላይ ልዕልና ከድቶታል።
የፎደን የአቋም መውረድም ከፓልመር ባልተናነሰ (ምናልባትም ለረጅም ጊዜ) ሲንከባለል የቆየ ነው። ከገና በዓል በፊት በነበሩ 5 ጨዋታዎች 6 ግቦችን አስቆጥሮ ወደ ቀድሞ አቋሙ የተመለሰ ቢመስልም፣ ከዚያ ጊዜ ወዲህ ግን መረብ ማግኘት አልቻለም። ይህ በ2023-24 የውድድር ዘመን በሁሉም ውድድሮች 27 ግቦችን ካስቆጠረው ፎደን ጋር ሲነጻጸር የሰማይና የምድር ያህል ይራራቃል።
በቁጥር 10 ሚና ላይ ያለው ፉክክር እጅግ የጦፈ በመሆኑ፣ አሰልጣኝ ቶማስ ቱኸል ተጫዋቾችን "በስማቸው እና በዝናቸው" ብቻ መምረጥ አልነበረባቸውም።
ለፎደን የመጨረሻው የፈተና ጊዜ የነበረው በመጋቢት ወር ከኡራጓይ ጋር የተደረገው የወዳጅነት ጨዋታ ነበር። ሃሪ ኬን በሌለበት በዚህ ጨዋታ ፎደን የቁጥር 10 ሚናውን ወስዶ ሜዳ ላይ ቢሰለፍም፣ ምንም ዓይነት ተጽዕኖ መፍጠር ሳይችል፣ ኳስ ፍለጋ ወደ ኋላ እያፈገፈገ ሜዳ ላይ ጠፍቶ ዋለ። ሙከራው ከሽፎ ፎደን በሁለተኛው አጋማሽ በ11ኛው ደቂቃ ላይ ተቀይሮ ሲወጣ፣ በእርሱ ቦታ የገባው ራሱ ኮል ፓልመር ነበር። አሁን ወደ ኋላ መለስ ብሎ ሲታይ፣ አሰልጣኝ ቱኸል "እነዚህ ልጆች አይሆኑኝም" ብለው የመጨረሻ ውሳኔ ላይ የደረሱበት ጨዋታ ያ ምሽት እንደነበር ግልጽ ነው።
እንደ ጆን ስቶንስ ካሉ ጥቂት ለየት ያሉ ጉዳዮች ውጪ፣ አሰልጣኝ ቱኸል "ከዝና ይልቅ አቋም" እንደሚበልጥ በተግባር አሳይተዋል። የሪያል ማድሪዱ ጁድ ቤሊንግሃም ያለ ምንም ጥያቄ ወደ ስብስቡ ሲገባ፣ በአስቶን ቪላ ድንቅ ጊዜን እያሳለፈ ያለው ሞርጋን ሮጀርስ የቱኸልን እምነት አግኝቷል። ምንም እንኳን 14 ግቦችን ቢያስቆጥርም የኖቲንግሃም ፎረስቱ ሞርጋን ጊብስ-ዋይት ግን በቂ መስሎ አልታያቸውም።
ትልቁን የቁጥር 10 ጦርነት ያሸነፈው ግን የአርሰናሉ ኤቤሬቺ ኤዜ (Eberechi Eze) ነው። ምንም እንኳን በአርሰናል ማልያ የሊጉን ዋንጫ ሲያነሳ 7 ግቦች እና 2 አሲስቶች ብቻ ቢኖሩትም፣ ለቱኸል ግን በ6 የዓለም ዋንጫ ማጣሪያዎች 3 ወሳኝ ግቦችን አስቆጥሮላቸዋል።
በመጋቢት ወር ኤዜ በጉዳት ምክንያት ከወዳጅነት ጨዋታዎች ውጪ መሆኑ፣ ለፎደን እና ፓልመር ራሳቸውን እንዲያሳዩ በር ከፍቶላቸው ነበር። ነገር ግን እንግሊዝ ከኡራጓይ ጋር 1-1 አቻ ስትወጣ እና በጃፓን 1-0 ስትሸነፍ የሁለቱ ተጫዋቾች ደካማ አቋም አሰልጣኙን ክፉኛ አሳዝኗል። ይህ የኤዜ አለመኖር፣ እርሱ ከቤሊንግሃም እና ሮጀርስ የተለየ ፍጥነት፣ ያልተገመተ እንቅስቃሴ እና የጨዋታውን አቅጣጫ የመቀየር አቅም እንዳለው ለቱኸል በተግባር አረጋግጦላቸዋል።
አንድ ወቅት የእንግሊዝ ብሔራዊ ቡድን ቋሚ ተሰላፊ ይሆናሉ ተብለው የተጠበቁት ፎደን እና ፓልመር፣ አሁን ላይ ከኤዜ በታች አማራጭ መሆን እንኳን ሳይችሉ ቀርተዋል። የቱኸል ርህራሄ የለሽ ውሳኔ አንድ ግልጽ መልዕክት አስተላልፏል፦ "በትላንትና ታሪክህ ዛሬ ቦታ አታገኝም!"
ከሁለት ዓመታት በፊት ይህንን ማሰብ እንኳን ዘበት ነበር። በዩሮ 2024 ፍጻሜ እንግሊዝ በስፔን ስትሸነፍ፣ ፎደን ቋሚ ተሰላፊ የነበረ ሲሆን፣ ፓልመር ደግሞ ከተጠባባቂ ወንበር ተነስቶ የእንግሊዝን ብቸኛ ግብ በማስቆጠር የ'ስሪ ላይንስ' የወደፊት የብርሃን ተስፋ ተደርጎ ተቆጥሮ ነበር። በማንቸስተር ሲቲ አካዳሚ በአንድ ዓመት ልዩነት አብረው ያደጉት እነዚህ ሁለት ኮከቦች፣ በ2026ቱ የዓለም ዋንጫ የእንግሊዝ ብሔራዊ ቡድን ወሳኝ ሞተሮች እንደሚሆኑ ምንም ጥርጥር አልነበረም።
አንደኛው ፔፕ ጋርዲዮላ ወደር የለሽ ኮከብ ያደረገው ፎደን ሲሆን፣ ሌላኛው ከኢትሃድ ስታዲየም ወጥቶ በቼልሲ ጀንበሩ የደመቀችው ፓልመር ነበር። ዛሬ ግን መንገዳቸው ዳግም ተገናኝቷል፤ ነገር ግን እንደ አጥቂዎች ሳይሆን፣ ከዓለም ዋንጫው ስብስብ እንደተገለሉ ተጫዋቾች!
ከሁለት ዓመታት በፊት ኮል ፓልመር በጋሬዝ ሳውዝጌት ስብስብ ውስጥ አዲስ ብቅ ያለ ፈርጥ ነበር። በዩሮ 2024 ሳውዝጌት ፓልመርን ወንበር ላይ ማስቀመጣቸው የበርካቶች ትችት አስነስቶባቸው የነበረ ሲሆን፣ በስፔኑ ጨዋታ ተቀይሮ ገብቶ በ3ኛው ደቂቃ ላይ ግብ ሲያስቆጥር የተቺዎች አንደበት እውነት መሆኑ ተረጋግጦ ነበር። በወቅቱ ገና የ22 ዓመት ወጣት የነበረው ፓልመር፣ የእንግሊዝ ኮከብ ተጫዋች እና የፒ.ኤፍ.ኤ የምንጊዜም ምርጥ ወጣት ተጫዋች ሽልማቶችን አጠቃሎ ወስዷል። ለቀጣዮቹ ዓመታት የእንግሊዝ ቁልፍ ተጫዋች እንደሚሆን ተነግሮለት ነበር።
የ23 ዓመቱ ፊል ፎደንም ከእርሱ ጎን የነበረ ሲሆን፣ የፒ.ኤፍ.ኤ (PFA) የዓመቱ ምርጥ ተጫዋች ሽልማትን በማንሳት በክብር ደምቆ ነበር። ነገር ግን፣ በእግር ኳስ "ክህሎት ቋሚ ቢሆንም፣ አቋም ግን ተለዋዋጭ ነው" እንደሚባለው፤ የሁለቱ ኮከቦች የአቋም መዋዠቅ የዓለም ዋንጫ ዕጣ ፈንታቸውን አጨልሞታል።
ፓልመር በመጀመሪያዎቹ ሁለት የቼልሲ የውድድር ዘመናት 37 የፕሪሚየር ሊግ ግቦችን አስቆጥሮ ነበር። ዘንድሮ ግን አቋሙ ክፉኛ ወርዷል። በ25 የሊግ ጨዋታዎች 9 ግቦችን ቢያስቆጥርም፣ ያ ድሮ ይታወቅበት የነበረው አስማታዊ ንክኪ እና የሜዳ ላይ ልዕልና ከድቶታል።
የፎደን የአቋም መውረድም ከፓልመር ባልተናነሰ (ምናልባትም ለረጅም ጊዜ) ሲንከባለል የቆየ ነው። ከገና በዓል በፊት በነበሩ 5 ጨዋታዎች 6 ግቦችን አስቆጥሮ ወደ ቀድሞ አቋሙ የተመለሰ ቢመስልም፣ ከዚያ ጊዜ ወዲህ ግን መረብ ማግኘት አልቻለም። ይህ በ2023-24 የውድድር ዘመን በሁሉም ውድድሮች 27 ግቦችን ካስቆጠረው ፎደን ጋር ሲነጻጸር የሰማይና የምድር ያህል ይራራቃል።
በቁጥር 10 ሚና ላይ ያለው ፉክክር እጅግ የጦፈ በመሆኑ፣ አሰልጣኝ ቶማስ ቱኸል ተጫዋቾችን "በስማቸው እና በዝናቸው" ብቻ መምረጥ አልነበረባቸውም።
ለፎደን የመጨረሻው የፈተና ጊዜ የነበረው በመጋቢት ወር ከኡራጓይ ጋር የተደረገው የወዳጅነት ጨዋታ ነበር። ሃሪ ኬን በሌለበት በዚህ ጨዋታ ፎደን የቁጥር 10 ሚናውን ወስዶ ሜዳ ላይ ቢሰለፍም፣ ምንም ዓይነት ተጽዕኖ መፍጠር ሳይችል፣ ኳስ ፍለጋ ወደ ኋላ እያፈገፈገ ሜዳ ላይ ጠፍቶ ዋለ። ሙከራው ከሽፎ ፎደን በሁለተኛው አጋማሽ በ11ኛው ደቂቃ ላይ ተቀይሮ ሲወጣ፣ በእርሱ ቦታ የገባው ራሱ ኮል ፓልመር ነበር። አሁን ወደ ኋላ መለስ ብሎ ሲታይ፣ አሰልጣኝ ቱኸል "እነዚህ ልጆች አይሆኑኝም" ብለው የመጨረሻ ውሳኔ ላይ የደረሱበት ጨዋታ ያ ምሽት እንደነበር ግልጽ ነው።
እንደ ጆን ስቶንስ ካሉ ጥቂት ለየት ያሉ ጉዳዮች ውጪ፣ አሰልጣኝ ቱኸል "ከዝና ይልቅ አቋም" እንደሚበልጥ በተግባር አሳይተዋል። የሪያል ማድሪዱ ጁድ ቤሊንግሃም ያለ ምንም ጥያቄ ወደ ስብስቡ ሲገባ፣ በአስቶን ቪላ ድንቅ ጊዜን እያሳለፈ ያለው ሞርጋን ሮጀርስ የቱኸልን እምነት አግኝቷል። ምንም እንኳን 14 ግቦችን ቢያስቆጥርም የኖቲንግሃም ፎረስቱ ሞርጋን ጊብስ-ዋይት ግን በቂ መስሎ አልታያቸውም።
ትልቁን የቁጥር 10 ጦርነት ያሸነፈው ግን የአርሰናሉ ኤቤሬቺ ኤዜ (Eberechi Eze) ነው። ምንም እንኳን በአርሰናል ማልያ የሊጉን ዋንጫ ሲያነሳ 7 ግቦች እና 2 አሲስቶች ብቻ ቢኖሩትም፣ ለቱኸል ግን በ6 የዓለም ዋንጫ ማጣሪያዎች 3 ወሳኝ ግቦችን አስቆጥሮላቸዋል።
በመጋቢት ወር ኤዜ በጉዳት ምክንያት ከወዳጅነት ጨዋታዎች ውጪ መሆኑ፣ ለፎደን እና ፓልመር ራሳቸውን እንዲያሳዩ በር ከፍቶላቸው ነበር። ነገር ግን እንግሊዝ ከኡራጓይ ጋር 1-1 አቻ ስትወጣ እና በጃፓን 1-0 ስትሸነፍ የሁለቱ ተጫዋቾች ደካማ አቋም አሰልጣኙን ክፉኛ አሳዝኗል። ይህ የኤዜ አለመኖር፣ እርሱ ከቤሊንግሃም እና ሮጀርስ የተለየ ፍጥነት፣ ያልተገመተ እንቅስቃሴ እና የጨዋታውን አቅጣጫ የመቀየር አቅም እንዳለው ለቱኸል በተግባር አረጋግጦላቸዋል።
አንድ ወቅት የእንግሊዝ ብሔራዊ ቡድን ቋሚ ተሰላፊ ይሆናሉ ተብለው የተጠበቁት ፎደን እና ፓልመር፣ አሁን ላይ ከኤዜ በታች አማራጭ መሆን እንኳን ሳይችሉ ቀርተዋል። የቱኸል ርህራሄ የለሽ ውሳኔ አንድ ግልጽ መልዕክት አስተላልፏል፦ "በትላንትና ታሪክህ ዛሬ ቦታ አታገኝም!"
15 days ago
"መጠሪያ አልተገኘም የሚሆንሽ ላነቺ ተስማምቶ
ቁነጅና እራሱ ነው ዉበት ነፍስ ህይወትን ዘርቶ
አልተፈጠረም ሰዉ የለሽም አምሳያ
የቁንጅና ጣሪያ የዉበት ማሰሪያ ...
የንግስት ግርማ አለሽ አንገት የሚያስደፋ
ቃልሽ ምስክር ነው እውነት እንዳልጠፋ..."
የዳዊት መለሰን "ቁንጅና" የሚለውን ዘፈን እንድትሰሙት ጥቆማ ለመስጠት ነው የመጣሁት 🥰
ቁነጅና እራሱ ነው ዉበት ነፍስ ህይወትን ዘርቶ
አልተፈጠረም ሰዉ የለሽም አምሳያ
የቁንጅና ጣሪያ የዉበት ማሰሪያ ...
የንግስት ግርማ አለሽ አንገት የሚያስደፋ
ቃልሽ ምስክር ነው እውነት እንዳልጠፋ..."
የዳዊት መለሰን "ቁንጅና" የሚለውን ዘፈን እንድትሰሙት ጥቆማ ለመስጠት ነው የመጣሁት 🥰
16 days ago
ኢትዮጵያ፡ የዓለም ቀጣዩ የቱሪዝም መናገሻ
**************************
የቀደሙ አባቶቻችን ክብር የትውልድ ኩራት ነው፡፡ የዛሬው ትጋት ደግሞ የነገው መተኪያ የሌለው ቅርስ ነው፡፡ ኢትዮጵያ የሥልጣኔ ማዕዘን፣ የሰው ዘር በኩር መገኛና የታሪክ ማኅደር መሆኗን ዓለም አውቆት፣ እኛም ደግመን ደጋግመን ተርከነው የኖርነው እውነት ነው።
ሆኖም ግን "ያለፈው ታሪክ ለዛሬ ስንቅ እንጂ መኖሪያ አይሆንም" እንደሚባለው በትናንት ታሪክ ማማ ላይ ብቻ ተቀምጦ መኖር የጉዞ መዳረሻን አያሰፋም።
ዛሬ ሀገራችን ኢትዮጵያ የታሪኳን አቧራ አራግፋ፣ የተፈጥሮ ዝናዋን በሥራ ጥበብና በፈጠራ አድሳ የቱሪዝም ተስፋዋ እንደ አዲስ ፋክቶ የሚታይበት የትንሳኤ ምዕራፍ ላይ ትገኛለች።
ትናንት በሙዚየሞችና በጥንታውያን ገዳማት ብቻ ዓይኑን ጥሎብን የነበረው ዓለም ዛሬ በጉልበትና በእውቀት በለሙት አዳዲስ መዳረሻዎቻችን ሳቢያ ቀልቡን ወደ እኛ መልሷል።
ይህ የቱሪዝም ሽግግር ለሀገራችን የኢኮኖሚ ሞተር ብቻ ሳይሆን የኢትዮጵያዊነትን አዲስ ከፍታ ለዓለም የምናሳይበት የገጽታ ግንባታችን አውራ መንገድ ሆኗል። "ጉልበት ካለ ድንጋይም ይፈጫል፤ እውቀት ካለ ምድርም ይለማል" ነውና የኢትዮጵያ የቱሪዝም ጉዞ ከነበረበት የቆመና ታሪክን ብቻ ከመተረክ ወጥቶ ወደ ተንቀሳቃሽ ልማት ተሸጋግሯል። በዚሁ እውነት መሠረት፣ የገበታ ለሸገር ፕሮጀክቶች አዲስ አበባን ከኮንክሪት ጫካነትና ከትካዜ ድባብ አውጥተው ወደ አረንጓዴ፣ ሕያውና ሳቢ የቱሪስት ማዕከልነት ቀይሯታል።
ይህ ስኬት ደግሞ በአዲስ አበባ ከተማ ብቻ ሳይወሰን ወደ ክልሎች ተሻጋግሮ የተፈጥሮ ጸጋዎችን በዕውቀትና በሥነ-ሕንጻ ጥበብ በመደመር እሳቤ በማልማት ለዓለም ዕይታ ማብቃት ተችሏል። እነዚህ ልማቶች መሬት ላይ ያለውን እምቅ ሀብት ከዘመኑ የፈጠራ ጥበብ ጋር በማቀናጀት የነገውን ትውልድ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ የብልጽግና ተምሳሌቶች ናቸው።
ከዚህም ባሻገር አሁን ላይ በአዲስ ጉልበት እየተከናወነ ያለው የኮሪደር ልማት የከተሞቻችንን ገጽታ ከመቀየር ባለፈ፣ የቱሪዝም ኢንዱስትሪው ዋነኛ ማነቆ የነበረውን የመሰረተ ልማት ምቾት እጥረት በዘላቂነት የፈታ ታላቅ ሀገራዊ ሥራ ነው።
"መንገድ ካለ አገር አለ" እንዲሉ ጽዱና ሰፋፊ መንገዶች፣ ማራኪ የእግር ጉዞ ትራኮችና ማራኪ የፓርክ አገልግሎቶች ቱሪስቶች በሀገራችን የሚቆዩበትን ጊዜ እንዲያራዝሙና በቆይታቸውም የልብ እርካታን እንዲያገኙ የሚያስችሉ የለውጥ አውታሮች ሆነዋል። ውበትና ጥራት፣ ምቾትና ደህንነት ሲደመሩ ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ ደረጃ ብቁና ተወዳዳሪ እያደረጓት ነው። ለዚህም በቅርቡ ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት የመጡ የዲጂታል ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች አዲስ አበባ በመገኘት መደነቃቸውን በተለያዩ መንገዶች ገልጸዋል፡፡
በመሆኑም የቱሪዝም ልማት ለእኛ ቁሳዊ ገቢ ብቻ ሳይሆን ዘርፈ-ብዙ ፋይዳ ያለው የስትራቴጂ ዘርፍ ነው። በአንድ በኩል፣ የውጭ ምንዛሬን በማስገኘትና ለሚሊዮን ወጣቶች የሥራ ዕድልን በሰፊው በመክፈት የኢኮኖሚው የጀርባ አጥንት ሆኖ እያገለገለ ይገኛል። በሌላ በኩል ደግሞ ኢትዮጵያ ካላት የዲጂታል አቅምና ቴክኖሎጂ ጋር ተዳምሮ፣ ሀገራችንን የዓለም የሥራ፣ የጉባኤና የዕረፍት መዳረሻ በማድረግ የሀገርን ገጽታ በአዲስ መልክ እየገነባ ይገኛል።
ሲጠቃላል የኢትዮጵያ ቱሪዝም ትንሳኤ የመንግሥት የፖሊሲ ውጤት ብቻ ሳይሆን የእያንዳንዱ ዜጋና የዘርፉ ባለሙያ የጋራ ጥረትና የቅንጅት ፍሬ ነው። "ድር ቢያብር አንበሳ ያስር" እንዲሉ ነባሩን ጥንታዊ ቅርስ ከአዲሱ የፈጠራ ስራ ጋር ደምረን፣ ኢትዮጵያን የዓለም የቱሪዝም ተመራጭ መዳረሻ ለማድረግ የምናደርገው ጉዞ አሁን ካለንበት ከፍታ በላይ እንደሚሻገር ቅንጣት ታህል ጥርጥር የለንም። እናም እያንዳንዱ ዜጋ ሀገሩን በመወከል ይህንን ታላቅ ሀገራዊ ትርክትና የልማት ፍሰት በዓለም አደባባይ ማስተጋባትና ማሳወቅ ይጠበቅበታል።
የሀገራችንን አዲስ ትንሳኤ በጋራ እናብስር።
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
**************************
የቀደሙ አባቶቻችን ክብር የትውልድ ኩራት ነው፡፡ የዛሬው ትጋት ደግሞ የነገው መተኪያ የሌለው ቅርስ ነው፡፡ ኢትዮጵያ የሥልጣኔ ማዕዘን፣ የሰው ዘር በኩር መገኛና የታሪክ ማኅደር መሆኗን ዓለም አውቆት፣ እኛም ደግመን ደጋግመን ተርከነው የኖርነው እውነት ነው።
ሆኖም ግን "ያለፈው ታሪክ ለዛሬ ስንቅ እንጂ መኖሪያ አይሆንም" እንደሚባለው በትናንት ታሪክ ማማ ላይ ብቻ ተቀምጦ መኖር የጉዞ መዳረሻን አያሰፋም።
ዛሬ ሀገራችን ኢትዮጵያ የታሪኳን አቧራ አራግፋ፣ የተፈጥሮ ዝናዋን በሥራ ጥበብና በፈጠራ አድሳ የቱሪዝም ተስፋዋ እንደ አዲስ ፋክቶ የሚታይበት የትንሳኤ ምዕራፍ ላይ ትገኛለች።
ትናንት በሙዚየሞችና በጥንታውያን ገዳማት ብቻ ዓይኑን ጥሎብን የነበረው ዓለም ዛሬ በጉልበትና በእውቀት በለሙት አዳዲስ መዳረሻዎቻችን ሳቢያ ቀልቡን ወደ እኛ መልሷል።
ይህ የቱሪዝም ሽግግር ለሀገራችን የኢኮኖሚ ሞተር ብቻ ሳይሆን የኢትዮጵያዊነትን አዲስ ከፍታ ለዓለም የምናሳይበት የገጽታ ግንባታችን አውራ መንገድ ሆኗል። "ጉልበት ካለ ድንጋይም ይፈጫል፤ እውቀት ካለ ምድርም ይለማል" ነውና የኢትዮጵያ የቱሪዝም ጉዞ ከነበረበት የቆመና ታሪክን ብቻ ከመተረክ ወጥቶ ወደ ተንቀሳቃሽ ልማት ተሸጋግሯል። በዚሁ እውነት መሠረት፣ የገበታ ለሸገር ፕሮጀክቶች አዲስ አበባን ከኮንክሪት ጫካነትና ከትካዜ ድባብ አውጥተው ወደ አረንጓዴ፣ ሕያውና ሳቢ የቱሪስት ማዕከልነት ቀይሯታል።
ይህ ስኬት ደግሞ በአዲስ አበባ ከተማ ብቻ ሳይወሰን ወደ ክልሎች ተሻጋግሮ የተፈጥሮ ጸጋዎችን በዕውቀትና በሥነ-ሕንጻ ጥበብ በመደመር እሳቤ በማልማት ለዓለም ዕይታ ማብቃት ተችሏል። እነዚህ ልማቶች መሬት ላይ ያለውን እምቅ ሀብት ከዘመኑ የፈጠራ ጥበብ ጋር በማቀናጀት የነገውን ትውልድ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ የብልጽግና ተምሳሌቶች ናቸው።
ከዚህም ባሻገር አሁን ላይ በአዲስ ጉልበት እየተከናወነ ያለው የኮሪደር ልማት የከተሞቻችንን ገጽታ ከመቀየር ባለፈ፣ የቱሪዝም ኢንዱስትሪው ዋነኛ ማነቆ የነበረውን የመሰረተ ልማት ምቾት እጥረት በዘላቂነት የፈታ ታላቅ ሀገራዊ ሥራ ነው።
"መንገድ ካለ አገር አለ" እንዲሉ ጽዱና ሰፋፊ መንገዶች፣ ማራኪ የእግር ጉዞ ትራኮችና ማራኪ የፓርክ አገልግሎቶች ቱሪስቶች በሀገራችን የሚቆዩበትን ጊዜ እንዲያራዝሙና በቆይታቸውም የልብ እርካታን እንዲያገኙ የሚያስችሉ የለውጥ አውታሮች ሆነዋል። ውበትና ጥራት፣ ምቾትና ደህንነት ሲደመሩ ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ ደረጃ ብቁና ተወዳዳሪ እያደረጓት ነው። ለዚህም በቅርቡ ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት የመጡ የዲጂታል ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች አዲስ አበባ በመገኘት መደነቃቸውን በተለያዩ መንገዶች ገልጸዋል፡፡
በመሆኑም የቱሪዝም ልማት ለእኛ ቁሳዊ ገቢ ብቻ ሳይሆን ዘርፈ-ብዙ ፋይዳ ያለው የስትራቴጂ ዘርፍ ነው። በአንድ በኩል፣ የውጭ ምንዛሬን በማስገኘትና ለሚሊዮን ወጣቶች የሥራ ዕድልን በሰፊው በመክፈት የኢኮኖሚው የጀርባ አጥንት ሆኖ እያገለገለ ይገኛል። በሌላ በኩል ደግሞ ኢትዮጵያ ካላት የዲጂታል አቅምና ቴክኖሎጂ ጋር ተዳምሮ፣ ሀገራችንን የዓለም የሥራ፣ የጉባኤና የዕረፍት መዳረሻ በማድረግ የሀገርን ገጽታ በአዲስ መልክ እየገነባ ይገኛል።
ሲጠቃላል የኢትዮጵያ ቱሪዝም ትንሳኤ የመንግሥት የፖሊሲ ውጤት ብቻ ሳይሆን የእያንዳንዱ ዜጋና የዘርፉ ባለሙያ የጋራ ጥረትና የቅንጅት ፍሬ ነው። "ድር ቢያብር አንበሳ ያስር" እንዲሉ ነባሩን ጥንታዊ ቅርስ ከአዲሱ የፈጠራ ስራ ጋር ደምረን፣ ኢትዮጵያን የዓለም የቱሪዝም ተመራጭ መዳረሻ ለማድረግ የምናደርገው ጉዞ አሁን ካለንበት ከፍታ በላይ እንደሚሻገር ቅንጣት ታህል ጥርጥር የለንም። እናም እያንዳንዱ ዜጋ ሀገሩን በመወከል ይህንን ታላቅ ሀገራዊ ትርክትና የልማት ፍሰት በዓለም አደባባይ ማስተጋባትና ማሳወቅ ይጠበቅበታል።
የሀገራችንን አዲስ ትንሳኤ በጋራ እናብስር።
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
17 days ago
በዘመናት መካከል የጸኑ ደጋፊዎች የደስታ ምሽት...
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) "አርሰናል ዋንጫ ይበላል?" አዎ ሆኗል መልሱ። የለንደን ሰማይ ወደ ቀይነት ተቀይሯል። የመድፈኞቹ ትንሳኤ ከ22 አመት በኋላ በቬታሊቲ ስታዲየም ተበስሯል ።
ከሁለት አስርት ዓመታት በላይ (ከፈረንጆቹ 2004 ጀምሮ) የዘለቀው የአርሰናል ደጋፊዎች የዋንጫ ጥማት ሊሽር የአንዲት ነፍስ ወደ ምድር መጥታ ወጣት እስክትባል ተስፋ አስቆራጭ ነበር ።
ደጋፊዎቹ ግን በፅናት ስንት ጉድ መጥቶ በሄደበት ትንፋሻቸውን ውጠው ጠብቀዋል።
ዓለም ቅርጿን ብትቀያይር የአለም ዋንጫ ወደ አፍሪካ ምድር ቢመጣ፣ እነ ቤጂንግ የሉሏ ዘዋሪ ቢሆኑ፣ ኢትዮጵያ ዓባይን ገድባ ድግሷን ብትመርቅም አርሰናል ግን ዋንጫ አልበላም።
ዛሬ ግን ኤሚሬትስ ስታዲየም የናፈቀውን የፕሪሚየር ሊግ ክብር ዳግም አጊንቶ የደጋፊዎቹ ምድር ርዳለች ። ምድር አርግዳለች ።
ዋንጫው አርሰናል ዛሬ ላይ በቆመበት ደረጃ በአጋጣሚ የመጣ ሳይሆን፣ ባለፉት አራት ዓመታት ሚኬል አርቴታ በትዕግስት የገነባው ሂደትን የማመን ፍሬ ነው።
ታዋቂው የእግር ኳስ ተንታኝ ጂሚ ካራገር በቅርቡ በሰጠው ትንታኔ፣ "የዘንድሮው አርሰናል ካለፉት ሁለት ዓመታት የሚለየው በአእምሮ ጥንካሬው ነው" ብሎ ነበር።
መድፈኞቹ ቀደም ሲል ወሳኝ ጨዋታዎች ላይ የመንሸራተት ባህሪ ነበራቸው፤ ዘንድሮ ግን በሜዳቸውም ሆነ ከሜዳቸው ውጪ እንደ ሻምፒዮን መጫወትን ተላምደዋል።
በመከላከሉ ረገድ የገነቡት የብረት ግንብ ለሊጉ ጥቂት ጎል ተቆጣሪ ቡድን እንዲሆኑ አስችሏቸዋል።
በመካከለኛው ክፍል ደግሞ እንግሊዛዊው ዴክላን ራይስ የቡድኑ ሞተር በመሆን መከላከሉንና ማጥቃቱን በሚገርም ሁኔታ አስተሳስሮታል።
"እግር ኳስ በሜዳ ላይ ቢጫወትም አሸናፊው ግን በቁጥሮች ውስጥ ቀድሞ ይታያል" እንደሚባለው ሁሉ፣ የመረጃ ትንታኔዎች ለአርሰናል ትልቅ ተስፋ ነበራቸው።
አርሰናል ዘንድሮ በንፁህ ግብ መውጣት የሊጉን ክብረ ወሰን አድሷል ፤ ግብ ጠባቂው የወርቅ ዋንጫን ወስዷል።
እንግሊዛዊው ተንታኝ ጋሪ ኔቭል "አርሰናል ዘንድሮ ያንን የድል ተራራ መውጣት ብቻ ሳይሆን፣ ተራራው ላይ ባንዲራቸውን ለመትከል የሚያስችል ትጥቅ እንዳላቸው አሳይተዋል።"
ተንታኞች እንደሚስማሙት አርሰናል ካለፈው ዓመት ስህተቱ ተምሮ ስብስቡን በማስፋቱ፣ ተጫዋቾች ቢደክሙም የሚተኩት አቅም ተመሳሳይ ሆኗል።
የሊጉ ዋንጫ እጣ ፈንታ በሁለት ስፔናውያን አሰልጣኞች ፍልሚያ ሆኖ ፔፕ ጋርዲዮላን ለስንብት አርቴታን ለአሸናፊነት አብቅቷል።
ከመምህሩ ደቀ መዝሙሩ እንደሚባለው አርቴታ በጭንቅም ቢሆን የናፈቀውን ዋንጫ ለመሳም ታድሏል።
የ "ኖርዝ ለንደን ፎርኤቨር" መዝሙር በኤምሬትስ ሰማይ ስር በድል አድራጊነት እየተዘመረ ነው ።
የሉዊስ ደንፎርድ ግጥሞች "ይህ የደሜ ቀለም ነው፤ ለዘላለም የኔ ነው" እያሉ ሲያስተጋቡ፣ በደጋፊዎች አይን ላይ የሚታየው እንባ የክለቡን ጥልቅ ትስስር ያሳያል።
ይህ መዝሙር ደጋፊውን ከመጫወቻ ሜዳው ጋር በማስተሳሰር፣ ተጫዋቾቹ እስከ መጨረሻው ሰከንድ እንዲዋጉ የሚያደርግ የሞራል ስንቅ ነበር ።
ደጋፊዎቹ ቀይ ጭስ በማዘጋጀት ለንደንን ወደ ቀይ ቀለም ለመቀየር ቆርጠዋል። ይህ ድል ለደጋፊዎቹ ከእግር ኳስ ዋንጫ በላይ ነው፤ የለንደን የበላይነትን ዳግም የሚያረጋግጡበት ታላቅ ክስተት ነው።
አርሰናል ዋንጫ ይበላል? አዎ! የተወዳጁ የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ተመልካች ዓለም ነዋሪዎች የሚቀበሉት እውነት ሆኗል።
የመድፈኞቹ የቀረረው እንባ በደስታ ፈንጠዝያ ባሉበት የምድር ጫፍ ተተክቷል።
በኃይለኢየሱስ መኮንን
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) "አርሰናል ዋንጫ ይበላል?" አዎ ሆኗል መልሱ። የለንደን ሰማይ ወደ ቀይነት ተቀይሯል። የመድፈኞቹ ትንሳኤ ከ22 አመት በኋላ በቬታሊቲ ስታዲየም ተበስሯል ።
ከሁለት አስርት ዓመታት በላይ (ከፈረንጆቹ 2004 ጀምሮ) የዘለቀው የአርሰናል ደጋፊዎች የዋንጫ ጥማት ሊሽር የአንዲት ነፍስ ወደ ምድር መጥታ ወጣት እስክትባል ተስፋ አስቆራጭ ነበር ።
ደጋፊዎቹ ግን በፅናት ስንት ጉድ መጥቶ በሄደበት ትንፋሻቸውን ውጠው ጠብቀዋል።
ዓለም ቅርጿን ብትቀያይር የአለም ዋንጫ ወደ አፍሪካ ምድር ቢመጣ፣ እነ ቤጂንግ የሉሏ ዘዋሪ ቢሆኑ፣ ኢትዮጵያ ዓባይን ገድባ ድግሷን ብትመርቅም አርሰናል ግን ዋንጫ አልበላም።
ዛሬ ግን ኤሚሬትስ ስታዲየም የናፈቀውን የፕሪሚየር ሊግ ክብር ዳግም አጊንቶ የደጋፊዎቹ ምድር ርዳለች ። ምድር አርግዳለች ።
ዋንጫው አርሰናል ዛሬ ላይ በቆመበት ደረጃ በአጋጣሚ የመጣ ሳይሆን፣ ባለፉት አራት ዓመታት ሚኬል አርቴታ በትዕግስት የገነባው ሂደትን የማመን ፍሬ ነው።
ታዋቂው የእግር ኳስ ተንታኝ ጂሚ ካራገር በቅርቡ በሰጠው ትንታኔ፣ "የዘንድሮው አርሰናል ካለፉት ሁለት ዓመታት የሚለየው በአእምሮ ጥንካሬው ነው" ብሎ ነበር።
መድፈኞቹ ቀደም ሲል ወሳኝ ጨዋታዎች ላይ የመንሸራተት ባህሪ ነበራቸው፤ ዘንድሮ ግን በሜዳቸውም ሆነ ከሜዳቸው ውጪ እንደ ሻምፒዮን መጫወትን ተላምደዋል።
በመከላከሉ ረገድ የገነቡት የብረት ግንብ ለሊጉ ጥቂት ጎል ተቆጣሪ ቡድን እንዲሆኑ አስችሏቸዋል።
በመካከለኛው ክፍል ደግሞ እንግሊዛዊው ዴክላን ራይስ የቡድኑ ሞተር በመሆን መከላከሉንና ማጥቃቱን በሚገርም ሁኔታ አስተሳስሮታል።
"እግር ኳስ በሜዳ ላይ ቢጫወትም አሸናፊው ግን በቁጥሮች ውስጥ ቀድሞ ይታያል" እንደሚባለው ሁሉ፣ የመረጃ ትንታኔዎች ለአርሰናል ትልቅ ተስፋ ነበራቸው።
አርሰናል ዘንድሮ በንፁህ ግብ መውጣት የሊጉን ክብረ ወሰን አድሷል ፤ ግብ ጠባቂው የወርቅ ዋንጫን ወስዷል።
እንግሊዛዊው ተንታኝ ጋሪ ኔቭል "አርሰናል ዘንድሮ ያንን የድል ተራራ መውጣት ብቻ ሳይሆን፣ ተራራው ላይ ባንዲራቸውን ለመትከል የሚያስችል ትጥቅ እንዳላቸው አሳይተዋል።"
ተንታኞች እንደሚስማሙት አርሰናል ካለፈው ዓመት ስህተቱ ተምሮ ስብስቡን በማስፋቱ፣ ተጫዋቾች ቢደክሙም የሚተኩት አቅም ተመሳሳይ ሆኗል።
የሊጉ ዋንጫ እጣ ፈንታ በሁለት ስፔናውያን አሰልጣኞች ፍልሚያ ሆኖ ፔፕ ጋርዲዮላን ለስንብት አርቴታን ለአሸናፊነት አብቅቷል።
ከመምህሩ ደቀ መዝሙሩ እንደሚባለው አርቴታ በጭንቅም ቢሆን የናፈቀውን ዋንጫ ለመሳም ታድሏል።
የ "ኖርዝ ለንደን ፎርኤቨር" መዝሙር በኤምሬትስ ሰማይ ስር በድል አድራጊነት እየተዘመረ ነው ።
የሉዊስ ደንፎርድ ግጥሞች "ይህ የደሜ ቀለም ነው፤ ለዘላለም የኔ ነው" እያሉ ሲያስተጋቡ፣ በደጋፊዎች አይን ላይ የሚታየው እንባ የክለቡን ጥልቅ ትስስር ያሳያል።
ይህ መዝሙር ደጋፊውን ከመጫወቻ ሜዳው ጋር በማስተሳሰር፣ ተጫዋቾቹ እስከ መጨረሻው ሰከንድ እንዲዋጉ የሚያደርግ የሞራል ስንቅ ነበር ።
ደጋፊዎቹ ቀይ ጭስ በማዘጋጀት ለንደንን ወደ ቀይ ቀለም ለመቀየር ቆርጠዋል። ይህ ድል ለደጋፊዎቹ ከእግር ኳስ ዋንጫ በላይ ነው፤ የለንደን የበላይነትን ዳግም የሚያረጋግጡበት ታላቅ ክስተት ነው።
አርሰናል ዋንጫ ይበላል? አዎ! የተወዳጁ የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ተመልካች ዓለም ነዋሪዎች የሚቀበሉት እውነት ሆኗል።
የመድፈኞቹ የቀረረው እንባ በደስታ ፈንጠዝያ ባሉበት የምድር ጫፍ ተተክቷል።
በኃይለኢየሱስ መኮንን
18 days ago
ከቤተ-መንግሥት ወደ ስብከት መድረክ
የአቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ የሽግግር እንቆቅልሽ
የአንድ አገር መሪ ከስልጣን ሲወርድ የሚመርጠው መንገድ የራሱን የነበረውን ማንነት የወደፊት እጣ ፈንታውን እና የህዝቡን የታሪክ ትውስታ ይወሰናል። በኢትዮጵያ የቅርብ ጊዜ የፖለቲካ ታሪክ ውስጥ አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ የስልጣን መልቀቂያ በማስገባት የመጀመሪያው መሪ በመሆን ታሪክ ሰርተዋል።
ያ ውሳኔ በወቅቱ ለነበረው ህዝባዊ አመፅና ውጥረት የተወሰነ መተንፈሻ የሰጠ በጎ እርምጃ ተደርጎ ቢወሰድም ከስልጣን በኋላ የመረጡት የሕይወት መስመር ግን በብዙዎች ዘንድ ጥያቄና ትዝብትን እያስከተለ ይገኛል።
በተለይም በቅርብ ጊዜያት በመድረኮች ላይ እንደ ወንጌል ሰባኪና የሃይማኖት መምህር ሆነው መታየታቸው ፖለቲካው በፈጠረው ቁስል ላይ የወንጌል ፈውስ ወይስ የታሪክ ሽሽት? የሚል ጠንከር ያለ ክርክር አስነስቷል።
አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ አገሪቱን በጠቅላይ ሚኒስትርነት የመሩባቸው ዓመታት (ከ2005 እስከ 2010 ዓ.ም) በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ ከፍተኛ ህዝባዊ ተቃውሞ የሰብአዊ መብት ጥሰቶች የዜጎች መፈናቀልና የብዙ ወጣቶች ህይወት የጠፋባቸው ከባድ ዓመታት ነበሩ። ምንም እንኳን ውሳኔዎች በጋራና በፓርቲ (ኢህአዴግ) መዋቅር ይሰጡ የነበረ ቢሆንም እርሳቸው የአገሪቱ የመጨረሻው የሥልጣን ማማና የጦር ኃይሎች ጠቅላይ አዛዥ እንደመሆናቸው መጠን በዚያ ዘመን ለደረሰው መከራና የደም መፋሰስ ቀጥተኛ የታሪክና የሞራል ተጠያቂነት አለባቸው።
ህዝብ በበደልና በደምና በደመ ነፍስ የታለፉ ቁስሎችን በቀላሉ አይረሳም። በጥይት የተመቱ ወጣቶች፣ የታሰሩ ጋዜጠኞችና ፖለቲከኞች፣ የተፈናቀሉ ማህበረሰቦች ትውስታ ዛሬም ትኩስ ነው። ስለሆነም ያንን ሁሉ መከራ ያስተናገደ ህዝብ በወቅቱ የነበረው መሪ በአንዴ መጽሐፍ ቅዱስ ይዞ በመድረክ ላይ ሲሰብክ ሲያይ መገረሙ መጠራጠሩና መቆጣቱ ሰብአዊና አመክንዮአዊ ምላሽ ነው።
በክርስትና እምነት (በተለይም አቶ ኃይለማርያም በሚከተሉት የሃዋርያት እምነት መሠረት) ማንኛውም ሰው በማንኛውም ጊዜ ንስሐ ገብቶ ወደ እግዚአብሔር የመመለስና የማገልገል መብት አለው። ይሁን እንጂ የወንጌል መሠረታዊ አስተምህሮ ከእግዚአብሔር ጋር መታረቅን ብቻ ሳይሆን ከበደሉት ሰውና ማህበረሰብ ጋር መታረቅንም ይጨምራል።
"እንግዲህ መባህን በመሠዊያው ላይ ብታቀርብ፥ በዚያም ወንድምህ አንዳች በአንተ ላይ እንዳለው ብታስብ በዚያ በመሠዊያው ፊት መባህን ትተህ ሂድ አስቀድመህም ከወንድምህ ጋር ታረቅ ከዚያም መጥተህ መባህን አቅርብ።" (ማቴዎስ 5:23-24)
የአቶ ኃይለማርያም ወደ ወንጌል አገልግሎት መግባት ትልቅ ጥያቄ የሚነሳበት እዚህ ጋ ነው። በመሪነታቸው ዘመን ለተፈጠሩት ስህተቶች፣ ለጠፋው ሕይወትና ለፈሰሰው ደም የኢትዮጵያን ህዝብ በይፋ፣ በግልጽና በስም ጠርተው ይቅርታ ጠይቀዋል ወይ? ጥፋቱን አምኖ ንስሐ መግባት፣ የተበደሉትን መካስና ይቅርታ መለመን የወንጌል ስብከት መነሻ እንጂ መድረሻ ሊሆን አይገባም ነበር?
እነዚህ ጥያቄዎች ሳይመለሱ በቀጥታ ወደ መድረክ ወጥቶ መስበክ ለብዙዎች ታሪኬ ተረስቶልኛል ከሚል ግምት ወይም የህዝብን ቁስል ካለማክበር የመነጨ ሊያስመስለው ይችላል።
በሌላ በኩል የአቶ ኃይለማርያምን ወገን የሚከላከሉ ሰዎች እርሳቸውም ቢሆኑ የራሳቸው የህሊና ጉዞ እንዳላቸው ይከራከራሉ። ስልጣን በገዛ ፈቃድ መልቀቅ ራሱ በአገሪቱ ፖለቲካ ውስጥ ትልቅ የመጸጸትና ለውጥ የመሻት መግለጫ እንደነበር የሃይማኖት አገልግሎታቸውም የዚሁ የውስጥ ለውጥና ሰላምን የመፈለግ ጉዞ አካል ሊሆን እንደሚችል ይገምታሉ።
በተጨማሪምከፖለቲካው ዓለም ሙሉ በሙሉ ርቀው በግል ሕይወታቸውና እምነታቸው ላይ ማተኮራቸው መብታቸው እንደሆነ ይነገራል።
ነገር ግን ግለሰቡ ተራ ዜጋ ሳይሆኑ የአገር መሪ ነበሩ።
የአገር መሪ የህዝብ ሃብት ነው ታሪኩም፣ ውሳኔውም፣ ከስልጣን በኋላ የሚያደርገው እንቅስቃሴም ሁሉ በህዝብ መነጽር መቃኘቱ አይቀሬ ነው።
የአቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ የወንጌል ሰባኪነት ጉዞ በኢትዮጵያ ህዝብ ዘንድ አሁንም የተደበላለቀ ስሜት ይፈጥራል። በአንድ በኩል የሰው ልጅ መለወጥና ወደ እምነቱ መመለስ የሚደገፍ ቢሆንም በሌላ በኩል ግን ያለ ይፋዊ ይቅርታና የፖለቲካ ተጠያቂነት ወደ መንፈሳዊ መድረክ መሻገር የህዝብን ቁስል የሚነካ ሆኖ ተገኝቷል።
እውነተኛ የወንጌል አገልግሎት የሚጀምረው ከእውነትና ከፍትህ ነው። አቶ ኃይለማርያም ካለፈው ታሪካቸው ጋር በግልጽ ተጋፍጠው ለደረሰው ጥፋት የድርሻቸውን ሃላፊነት ወስደው ለኢትዮጵያ ህዝብ ይቅርታን እስካላወረዱ ድረስ ስብከታቸው ምንም ያህል ጥራዝ ቢኖረው በብዙሃኑ ዘንድ ካለፈው ታሪክ የመሸሻ ጥላ ተደርጎ መታሰቡ አይቀሬ ነው።
ታሪክ አይረሳም የህዝብ እምባም ዝም ብሎ አይታለፍም።
Via Henock Megerssa
የአቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ የሽግግር እንቆቅልሽ
የአንድ አገር መሪ ከስልጣን ሲወርድ የሚመርጠው መንገድ የራሱን የነበረውን ማንነት የወደፊት እጣ ፈንታውን እና የህዝቡን የታሪክ ትውስታ ይወሰናል። በኢትዮጵያ የቅርብ ጊዜ የፖለቲካ ታሪክ ውስጥ አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ የስልጣን መልቀቂያ በማስገባት የመጀመሪያው መሪ በመሆን ታሪክ ሰርተዋል።
ያ ውሳኔ በወቅቱ ለነበረው ህዝባዊ አመፅና ውጥረት የተወሰነ መተንፈሻ የሰጠ በጎ እርምጃ ተደርጎ ቢወሰድም ከስልጣን በኋላ የመረጡት የሕይወት መስመር ግን በብዙዎች ዘንድ ጥያቄና ትዝብትን እያስከተለ ይገኛል።
በተለይም በቅርብ ጊዜያት በመድረኮች ላይ እንደ ወንጌል ሰባኪና የሃይማኖት መምህር ሆነው መታየታቸው ፖለቲካው በፈጠረው ቁስል ላይ የወንጌል ፈውስ ወይስ የታሪክ ሽሽት? የሚል ጠንከር ያለ ክርክር አስነስቷል።
አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ አገሪቱን በጠቅላይ ሚኒስትርነት የመሩባቸው ዓመታት (ከ2005 እስከ 2010 ዓ.ም) በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ ከፍተኛ ህዝባዊ ተቃውሞ የሰብአዊ መብት ጥሰቶች የዜጎች መፈናቀልና የብዙ ወጣቶች ህይወት የጠፋባቸው ከባድ ዓመታት ነበሩ። ምንም እንኳን ውሳኔዎች በጋራና በፓርቲ (ኢህአዴግ) መዋቅር ይሰጡ የነበረ ቢሆንም እርሳቸው የአገሪቱ የመጨረሻው የሥልጣን ማማና የጦር ኃይሎች ጠቅላይ አዛዥ እንደመሆናቸው መጠን በዚያ ዘመን ለደረሰው መከራና የደም መፋሰስ ቀጥተኛ የታሪክና የሞራል ተጠያቂነት አለባቸው።
ህዝብ በበደልና በደምና በደመ ነፍስ የታለፉ ቁስሎችን በቀላሉ አይረሳም። በጥይት የተመቱ ወጣቶች፣ የታሰሩ ጋዜጠኞችና ፖለቲከኞች፣ የተፈናቀሉ ማህበረሰቦች ትውስታ ዛሬም ትኩስ ነው። ስለሆነም ያንን ሁሉ መከራ ያስተናገደ ህዝብ በወቅቱ የነበረው መሪ በአንዴ መጽሐፍ ቅዱስ ይዞ በመድረክ ላይ ሲሰብክ ሲያይ መገረሙ መጠራጠሩና መቆጣቱ ሰብአዊና አመክንዮአዊ ምላሽ ነው።
በክርስትና እምነት (በተለይም አቶ ኃይለማርያም በሚከተሉት የሃዋርያት እምነት መሠረት) ማንኛውም ሰው በማንኛውም ጊዜ ንስሐ ገብቶ ወደ እግዚአብሔር የመመለስና የማገልገል መብት አለው። ይሁን እንጂ የወንጌል መሠረታዊ አስተምህሮ ከእግዚአብሔር ጋር መታረቅን ብቻ ሳይሆን ከበደሉት ሰውና ማህበረሰብ ጋር መታረቅንም ይጨምራል።
"እንግዲህ መባህን በመሠዊያው ላይ ብታቀርብ፥ በዚያም ወንድምህ አንዳች በአንተ ላይ እንዳለው ብታስብ በዚያ በመሠዊያው ፊት መባህን ትተህ ሂድ አስቀድመህም ከወንድምህ ጋር ታረቅ ከዚያም መጥተህ መባህን አቅርብ።" (ማቴዎስ 5:23-24)
የአቶ ኃይለማርያም ወደ ወንጌል አገልግሎት መግባት ትልቅ ጥያቄ የሚነሳበት እዚህ ጋ ነው። በመሪነታቸው ዘመን ለተፈጠሩት ስህተቶች፣ ለጠፋው ሕይወትና ለፈሰሰው ደም የኢትዮጵያን ህዝብ በይፋ፣ በግልጽና በስም ጠርተው ይቅርታ ጠይቀዋል ወይ? ጥፋቱን አምኖ ንስሐ መግባት፣ የተበደሉትን መካስና ይቅርታ መለመን የወንጌል ስብከት መነሻ እንጂ መድረሻ ሊሆን አይገባም ነበር?
እነዚህ ጥያቄዎች ሳይመለሱ በቀጥታ ወደ መድረክ ወጥቶ መስበክ ለብዙዎች ታሪኬ ተረስቶልኛል ከሚል ግምት ወይም የህዝብን ቁስል ካለማክበር የመነጨ ሊያስመስለው ይችላል።
በሌላ በኩል የአቶ ኃይለማርያምን ወገን የሚከላከሉ ሰዎች እርሳቸውም ቢሆኑ የራሳቸው የህሊና ጉዞ እንዳላቸው ይከራከራሉ። ስልጣን በገዛ ፈቃድ መልቀቅ ራሱ በአገሪቱ ፖለቲካ ውስጥ ትልቅ የመጸጸትና ለውጥ የመሻት መግለጫ እንደነበር የሃይማኖት አገልግሎታቸውም የዚሁ የውስጥ ለውጥና ሰላምን የመፈለግ ጉዞ አካል ሊሆን እንደሚችል ይገምታሉ።
በተጨማሪምከፖለቲካው ዓለም ሙሉ በሙሉ ርቀው በግል ሕይወታቸውና እምነታቸው ላይ ማተኮራቸው መብታቸው እንደሆነ ይነገራል።
ነገር ግን ግለሰቡ ተራ ዜጋ ሳይሆኑ የአገር መሪ ነበሩ።
የአገር መሪ የህዝብ ሃብት ነው ታሪኩም፣ ውሳኔውም፣ ከስልጣን በኋላ የሚያደርገው እንቅስቃሴም ሁሉ በህዝብ መነጽር መቃኘቱ አይቀሬ ነው።
የአቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ የወንጌል ሰባኪነት ጉዞ በኢትዮጵያ ህዝብ ዘንድ አሁንም የተደበላለቀ ስሜት ይፈጥራል። በአንድ በኩል የሰው ልጅ መለወጥና ወደ እምነቱ መመለስ የሚደገፍ ቢሆንም በሌላ በኩል ግን ያለ ይፋዊ ይቅርታና የፖለቲካ ተጠያቂነት ወደ መንፈሳዊ መድረክ መሻገር የህዝብን ቁስል የሚነካ ሆኖ ተገኝቷል።
እውነተኛ የወንጌል አገልግሎት የሚጀምረው ከእውነትና ከፍትህ ነው። አቶ ኃይለማርያም ካለፈው ታሪካቸው ጋር በግልጽ ተጋፍጠው ለደረሰው ጥፋት የድርሻቸውን ሃላፊነት ወስደው ለኢትዮጵያ ህዝብ ይቅርታን እስካላወረዱ ድረስ ስብከታቸው ምንም ያህል ጥራዝ ቢኖረው በብዙሃኑ ዘንድ ካለፈው ታሪክ የመሸሻ ጥላ ተደርጎ መታሰቡ አይቀሬ ነው።
ታሪክ አይረሳም የህዝብ እምባም ዝም ብሎ አይታለፍም።
Via Henock Megerssa
18 days ago
ድንቁ ሔኖክ
#ethiopia | የሔኖክ የመጀመርያ ፊልም "ትራፊኳ.." የተሰኘው ፊልም ነበር። ከሜሮን ጌትነት ጋር ነበር አብረው የሰሩት። እዛ ፊልም ላይ የተመለከትነው የሔኖክ Acting የመጀመርያ ፊልሙ ሁላ አይመስልም ነበር። ይህ ማለት ከዛሬ 12 እና 13 አመት በፊት ነው።
ከዛ በኋላ በርካታ ፊልሞች ላይ በትወና ተሳትፏል። በሂደት ደግሞ ፊልሞችን እና የሙዚቃ ቪዲዮዎችንም ጭምር ዳይሬክት ማድረግ ጀመረ። ከታሪኩ [ ባባ ] ጋር እና ከማንዴላ ጋር የሰራው አንድ ፊልም አለ - በጣም የሚመቸኝ። እነ አለምሰገድ ተስፋዬን፣ ሙሉአለም ጌታቸው፣ ማንዴላን ካነሳን ሔኖክንም በእነሱ ምድብ ልናካትተው የምንችል ምርጥ የፊልም ተዋናይ ነው። ትናንትና በ Seifu on EBS ላይ ቀርቦ እሱ ራሱ እንደተናገረው ከሆነ የሔኖክ ወንድሙ ህይወት በ 2 ይከፈላል። የመጀመርያው ፈረጃ የተሰኘውን አዲሱን ፊልም መስራት ከመጀመሩ በፊት ያለው ህይወቱ ነው - ቀጥሎ ደግሞ ከፈረጃ በኋላ ያለው ህይወት።
ሔኖክ አዲስ ለሚሰራው ፊልም ብዙ ዋጋ ከፍሏል። የሚታዩም - የማይታዩም ብዙ መስእዋትነቶች ተከፍለዋል። ለዚህ ፊልም Character ብሎ ከሰውነቱ ላይ 41 ኪሎ ቀንሷል። የፊልሙ ገፀባህሪ የሰውነት አቋም ስላስገደደው።
ሔኖክ "ፈረጃ.." ፊልምን ሲሰራ 4 ነገሮችን ነው አብሮ የሚሰራው። የፊልሙ መሪ ተዋናይ ነው ፤ ደራሲ ነው ፤ ዳይሬክተር ነው ፤ Executive Producer ነው። ይህንን ፊልም እውን ለማድረግ ደግሞ 6 አመታት ያህል ፈጅቶበታል። ሌላ ስራ ሳይሰራ - ሙሉ ትኩረቱን "ፈረጃ.." ላይ ብቻ አድርጎ።
በገንዘብም ቢሆን - ብዙ አውጥቶበታል። መኪናውን እስከመሸጥ ድረስ ደርሷል። ፊልሙ በአጠቃላይ የፈጀው 7.5 ሚሊየን ብር ነው።
ከህዝብ [ ከ 1,200 ሰዎች ] የተዋጣው ገንዘብ ግን 3 ሚሊየን ብር ብቻ ነበር። እውነት ለመናገር ሔኖክ ያሰበው ሀሳብ በጣም ገራሚ ሀሳብ ነው።
"ህዝብ አምስት - አምስት ብር አዋጥቶ ፊልም እንስራ ከዛ በኋላ በዚህ ፊልም ሽያጭ ደግሞ ሌላ ፊልም ይሰራል ፤ ህዝቡን የማስቸግረው አንድ ጊዜ ብቻ ነው።
ሁለተኛው ፊልም ከመጀመርያው ገቢ ነው የሚሰራው። ሶስተኛው ፊልም ደግሞ ከሁለተኛው ፊልም ገቢ። እንደዚህ እያልኩ - 50 ፊልሞችን የመስራት እቅድ አለኝ.." ብሏል። በጣም እኮ ፀዴ ሀሳብ ነው።
ሔኖክ ያመጣው "ህዝብ አምስት - አምስት ብር አዋጥቶ ፊልም መስራት.." የሚለው ሀሳብ በአለም አቀፍ ደረጃ Crowd funding የሚባለው እና ብዙ ትልልቅ ስራዎች የሚሰሩበት መንገድ ነው።
በሀገራችን ይሄንን ተጠቅሞ የፊልም ኢንዱስትሪውን Self-sustaining [ ራሱን በራሱ የሚደግፍ ኢንዱስትሪ ] ለማድረግ ማሰቡ ትልቅ አብዮት ነው። ይህ ሀሳብ ፊልምን ከባለሀብቶች ጥገኝነት አውጥቶ የህዝብ ንብረት የሚያደርግ ግሩም ሀሳብ ነው።
ህዝቡ 5 ብር ሲያዋጣ ዝም ብሎ ተመልካች ሳይሆን የፊልሙ ባለቤት እና ደጋፊ ይሆናል ማለት ነው። እኛ ሀገር ለአንድ የጥበብ ስራ 6 አመት ሙሉ ተግቶ መስራት እብደት ሊመስል ይችላል ፤ ነገር ግን እውነተኛ ጥበብ የሚወለደው እንዲህ አይነት ትጋት ውስጥ ነው።
ሔኖክ ለጥበብ የከፈለውን መስዋዕትነት [ ገንዘቡን፣ አካሉን እና ጊዜውን ] የምንክሰው እኛ ተመልካቾች ይሄንን ራእይ ስንደግፍና ሀሳቡን ስንገዛ ብቻ ነው።
በተለይ በኢትዮጵያ የፊልም ኢንዱስትሪ ውስጥ ለገፀ-ባህሪ [ Character ] ተብሎ 41 ኪሎ መቀነስ እና መኪና እስከመሸጥ ድረስ መድረስ - የኪነጥበብን ፍቅርና ቁርጠኝነትን ቁልጭ አድርጎ ያሳያል።
በፍራኦል ሀበሻ
#ethiopia | የሔኖክ የመጀመርያ ፊልም "ትራፊኳ.." የተሰኘው ፊልም ነበር። ከሜሮን ጌትነት ጋር ነበር አብረው የሰሩት። እዛ ፊልም ላይ የተመለከትነው የሔኖክ Acting የመጀመርያ ፊልሙ ሁላ አይመስልም ነበር። ይህ ማለት ከዛሬ 12 እና 13 አመት በፊት ነው።
ከዛ በኋላ በርካታ ፊልሞች ላይ በትወና ተሳትፏል። በሂደት ደግሞ ፊልሞችን እና የሙዚቃ ቪዲዮዎችንም ጭምር ዳይሬክት ማድረግ ጀመረ። ከታሪኩ [ ባባ ] ጋር እና ከማንዴላ ጋር የሰራው አንድ ፊልም አለ - በጣም የሚመቸኝ። እነ አለምሰገድ ተስፋዬን፣ ሙሉአለም ጌታቸው፣ ማንዴላን ካነሳን ሔኖክንም በእነሱ ምድብ ልናካትተው የምንችል ምርጥ የፊልም ተዋናይ ነው። ትናንትና በ Seifu on EBS ላይ ቀርቦ እሱ ራሱ እንደተናገረው ከሆነ የሔኖክ ወንድሙ ህይወት በ 2 ይከፈላል። የመጀመርያው ፈረጃ የተሰኘውን አዲሱን ፊልም መስራት ከመጀመሩ በፊት ያለው ህይወቱ ነው - ቀጥሎ ደግሞ ከፈረጃ በኋላ ያለው ህይወት።
ሔኖክ አዲስ ለሚሰራው ፊልም ብዙ ዋጋ ከፍሏል። የሚታዩም - የማይታዩም ብዙ መስእዋትነቶች ተከፍለዋል። ለዚህ ፊልም Character ብሎ ከሰውነቱ ላይ 41 ኪሎ ቀንሷል። የፊልሙ ገፀባህሪ የሰውነት አቋም ስላስገደደው።
ሔኖክ "ፈረጃ.." ፊልምን ሲሰራ 4 ነገሮችን ነው አብሮ የሚሰራው። የፊልሙ መሪ ተዋናይ ነው ፤ ደራሲ ነው ፤ ዳይሬክተር ነው ፤ Executive Producer ነው። ይህንን ፊልም እውን ለማድረግ ደግሞ 6 አመታት ያህል ፈጅቶበታል። ሌላ ስራ ሳይሰራ - ሙሉ ትኩረቱን "ፈረጃ.." ላይ ብቻ አድርጎ።
በገንዘብም ቢሆን - ብዙ አውጥቶበታል። መኪናውን እስከመሸጥ ድረስ ደርሷል። ፊልሙ በአጠቃላይ የፈጀው 7.5 ሚሊየን ብር ነው።
ከህዝብ [ ከ 1,200 ሰዎች ] የተዋጣው ገንዘብ ግን 3 ሚሊየን ብር ብቻ ነበር። እውነት ለመናገር ሔኖክ ያሰበው ሀሳብ በጣም ገራሚ ሀሳብ ነው።
"ህዝብ አምስት - አምስት ብር አዋጥቶ ፊልም እንስራ ከዛ በኋላ በዚህ ፊልም ሽያጭ ደግሞ ሌላ ፊልም ይሰራል ፤ ህዝቡን የማስቸግረው አንድ ጊዜ ብቻ ነው።
ሁለተኛው ፊልም ከመጀመርያው ገቢ ነው የሚሰራው። ሶስተኛው ፊልም ደግሞ ከሁለተኛው ፊልም ገቢ። እንደዚህ እያልኩ - 50 ፊልሞችን የመስራት እቅድ አለኝ.." ብሏል። በጣም እኮ ፀዴ ሀሳብ ነው።
ሔኖክ ያመጣው "ህዝብ አምስት - አምስት ብር አዋጥቶ ፊልም መስራት.." የሚለው ሀሳብ በአለም አቀፍ ደረጃ Crowd funding የሚባለው እና ብዙ ትልልቅ ስራዎች የሚሰሩበት መንገድ ነው።
በሀገራችን ይሄንን ተጠቅሞ የፊልም ኢንዱስትሪውን Self-sustaining [ ራሱን በራሱ የሚደግፍ ኢንዱስትሪ ] ለማድረግ ማሰቡ ትልቅ አብዮት ነው። ይህ ሀሳብ ፊልምን ከባለሀብቶች ጥገኝነት አውጥቶ የህዝብ ንብረት የሚያደርግ ግሩም ሀሳብ ነው።
ህዝቡ 5 ብር ሲያዋጣ ዝም ብሎ ተመልካች ሳይሆን የፊልሙ ባለቤት እና ደጋፊ ይሆናል ማለት ነው። እኛ ሀገር ለአንድ የጥበብ ስራ 6 አመት ሙሉ ተግቶ መስራት እብደት ሊመስል ይችላል ፤ ነገር ግን እውነተኛ ጥበብ የሚወለደው እንዲህ አይነት ትጋት ውስጥ ነው።
ሔኖክ ለጥበብ የከፈለውን መስዋዕትነት [ ገንዘቡን፣ አካሉን እና ጊዜውን ] የምንክሰው እኛ ተመልካቾች ይሄንን ራእይ ስንደግፍና ሀሳቡን ስንገዛ ብቻ ነው።
በተለይ በኢትዮጵያ የፊልም ኢንዱስትሪ ውስጥ ለገፀ-ባህሪ [ Character ] ተብሎ 41 ኪሎ መቀነስ እና መኪና እስከመሸጥ ድረስ መድረስ - የኪነጥበብን ፍቅርና ቁርጠኝነትን ቁልጭ አድርጎ ያሳያል።
በፍራኦል ሀበሻ
19 days ago
ከዘመናት ቁጭት ወደ ዝላይ ጉዞ
*****************
ዓለም በእንፋሎት ኃይል፣ በኤሌክትሪክ እና በኮምፒውተር አውቶሜሽን ሦስት ግዙፍ የኢንዱስትሪ አብዮቶችን ስታስተናግድ፣ እኛ ኢትዮጵያውያን በውስጥ ሽኩቻ፣ በተዘበራረቁ ፖሊሲዎችና በድህነት አረንቋ ውስጥ ታጥረን የሥልጣኔውን ባቡር በሩቁ ስንሸኝ ኖረናል።
የዓለም ሀገራት በፋብሪካ ጭስ እና በቴክኖሎጂ ግኝት ሰማይ ሲቧጥጡ፣ እኛ ያለንን የተፈጥሮ ጸጋ በባዕዳን እጅ እያስበላን፣ ላባችንን ገብረን ያመረትነውን ጥሬ ዕቃ በሳንቲም እየሸጥን መልሰን በውድ ዋጋ ስንገዛ የኖርንበት የታሪክ ስብራታችን መቼም ቢሆን የሚረሳ አይደለም።
ይህ የዘመናት የታሪክ እንቅልፍ፣ ዛሬ ላለነው ኢትዮጵያውያን ጥልቅ ቁጭትና አንገብጋቢ የለውጥ ጥማት የፈጠረ መሪር እውነት ነው።
ወደ ኋላ መለስ ብለን የኢንዱስትሪ ታሪካችንን ስንፈትሽ የባከኑ ዕድሎችን እናያለን።
በቀዳማዊ አጼ ኃይለ ሥላሴ ዘመን በውጭ ባለሀብቶች የተጠነሰሰው የኢንዱስትሪ ጅምር፣ እርሾ ሆኖ ዛሬ ላይ ከፍተኛ ደረጃ የሚያደርሰን የነበረ ቢሆንም፣ በሥርዓቱ ባህርያዊ ችግር ምክንያት ከጅምር ማሳያዎች የዘለለ ዕድገት ሳያሳይ ቀርቷል።
በደርግ ሥርዓት "ካፒታል ከ500 ሺህ ብር ማለፍ የለበትም" በሚል አፋኝ ፖሊሲ የነበረውም ጅምር የግል ዘርፍ የሞት ጽዋ እንዲጠጣ ተደረገ።
በኢሕአዴግ ዘመን ደግሞ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ተገንብተው የነበረ ቢሆንም፣ ዘርፉ በግልጽ የፖሊሲ አቅጣጫ እና በስትራቴጂ ባለመመራቱ በውጭ ምንዛሬ እጥረት ሲታነቅ እና በውጪ አቅራቢዎች ጥገኝነት ሥር ሲማቅቅ ቆይቷል።
ይህ የተቆራረጠ ጉዞ የኢንዱስትሪ ባለቤት ሳይሆን የባዕዳን ሸማች አድርጎን ኖሯል።
ዛሬ ግን ያ የቁጭት ዘመን እያበቃ ይገኛል፤ የዕድገቱን ባቡር ደረጃ በደረጃ ለመከተል ጊዜ የለንም።
የአሁኑ ትውልድ እና አመራር ካለፈው የታሪክ ስብራት በመውጣት "የዝላይ ስልትን" በመከተል ዕጣ ፈንታውን በእጁ ቀርጿል።
ሙሉ ትንታኔውን በአስተያየት መስጫው ካጋራነው ሊንክ ያገኙታል።
#ebc #ethiopia #madeinethiopia #industry #leapfrogging
*****************
ዓለም በእንፋሎት ኃይል፣ በኤሌክትሪክ እና በኮምፒውተር አውቶሜሽን ሦስት ግዙፍ የኢንዱስትሪ አብዮቶችን ስታስተናግድ፣ እኛ ኢትዮጵያውያን በውስጥ ሽኩቻ፣ በተዘበራረቁ ፖሊሲዎችና በድህነት አረንቋ ውስጥ ታጥረን የሥልጣኔውን ባቡር በሩቁ ስንሸኝ ኖረናል።
የዓለም ሀገራት በፋብሪካ ጭስ እና በቴክኖሎጂ ግኝት ሰማይ ሲቧጥጡ፣ እኛ ያለንን የተፈጥሮ ጸጋ በባዕዳን እጅ እያስበላን፣ ላባችንን ገብረን ያመረትነውን ጥሬ ዕቃ በሳንቲም እየሸጥን መልሰን በውድ ዋጋ ስንገዛ የኖርንበት የታሪክ ስብራታችን መቼም ቢሆን የሚረሳ አይደለም።
ይህ የዘመናት የታሪክ እንቅልፍ፣ ዛሬ ላለነው ኢትዮጵያውያን ጥልቅ ቁጭትና አንገብጋቢ የለውጥ ጥማት የፈጠረ መሪር እውነት ነው።
ወደ ኋላ መለስ ብለን የኢንዱስትሪ ታሪካችንን ስንፈትሽ የባከኑ ዕድሎችን እናያለን።
በቀዳማዊ አጼ ኃይለ ሥላሴ ዘመን በውጭ ባለሀብቶች የተጠነሰሰው የኢንዱስትሪ ጅምር፣ እርሾ ሆኖ ዛሬ ላይ ከፍተኛ ደረጃ የሚያደርሰን የነበረ ቢሆንም፣ በሥርዓቱ ባህርያዊ ችግር ምክንያት ከጅምር ማሳያዎች የዘለለ ዕድገት ሳያሳይ ቀርቷል።
በደርግ ሥርዓት "ካፒታል ከ500 ሺህ ብር ማለፍ የለበትም" በሚል አፋኝ ፖሊሲ የነበረውም ጅምር የግል ዘርፍ የሞት ጽዋ እንዲጠጣ ተደረገ።
በኢሕአዴግ ዘመን ደግሞ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ተገንብተው የነበረ ቢሆንም፣ ዘርፉ በግልጽ የፖሊሲ አቅጣጫ እና በስትራቴጂ ባለመመራቱ በውጭ ምንዛሬ እጥረት ሲታነቅ እና በውጪ አቅራቢዎች ጥገኝነት ሥር ሲማቅቅ ቆይቷል።
ይህ የተቆራረጠ ጉዞ የኢንዱስትሪ ባለቤት ሳይሆን የባዕዳን ሸማች አድርጎን ኖሯል።
ዛሬ ግን ያ የቁጭት ዘመን እያበቃ ይገኛል፤ የዕድገቱን ባቡር ደረጃ በደረጃ ለመከተል ጊዜ የለንም።
የአሁኑ ትውልድ እና አመራር ካለፈው የታሪክ ስብራት በመውጣት "የዝላይ ስልትን" በመከተል ዕጣ ፈንታውን በእጁ ቀርጿል።
ሙሉ ትንታኔውን በአስተያየት መስጫው ካጋራነው ሊንክ ያገኙታል።
#ebc #ethiopia #madeinethiopia #industry #leapfrogging
19 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) ዓለም አቀፉ የችግር አፈታት ተቋም በድረ-ገጹ ባወጣው አዲስ የትንታኔ ሪፖርት፣ አሜሪካ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ግንኙነት ለማጠናከር ከፍተኛ ጥረት እያደረገች መሆኑን አስታውቋል። ተቋሙ እንዳስነበበው፣ የአሜሪካ ኩባንያዎች በአዲስ አበባ አቅራቢያ በሚገነባው ግዙፍ የዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ እና በሌሎችም ፕሮጀክቶች ላይ መዋዕለ ንዋያቸውን እንዲያፈሱ ማበረታታቷ የዚሁ ጥረት አካል ነው። በተለይም ግንቦት 3 አሜሪካ ወደ ኢትዮጵያ የሚደረገውን የጦር መሳሪያ ሽያጭ የሚከለክለውን ፖሊሲዋን እንደምታላላ ይፋ ማድረጓን ሪፖርቱ በዋቢነት ጠቅሷል።
ክራይስስ ግሩፕ በዘገባው እንዳመለከተው፣ የአሜሪካ ባለስልጣናት የኢትዮጵያ መንግስት ከኤርትራ ጋር አዲስ ሰፊ ጦርነት የሚከፍት ከሆነ ከዋሽንግተን ጋር እያደገ የመጣው ግንኙነቱ ከባድ አደጋ ላይ እንደሚወድቅ በሚገባ እንደተረዳ ያምናሉ። ምንም እንኳን ይህ ሁኔታ በትግራይ ጉዳይ ላይም በተመሳሳይ መልኩ ተፈጻሚ መሆን አለመሆኑ ሙሉ በሙሉ ግልጽ ባይሆንም፣ ዋሽንግተን ግን አዲስ አበባ ከገባችበት የፖለቲካ ውጥረት በሰላማዊ መንገድ እንድትወጣ ለማግባባት ያላትን የዲፕሎማሲ ተጽዕኖ ፈጣሪነት በአግባቡ ልትጠቀምበት እንደሚገባ ተቋሙ አሳስቧል።
በአካባቢው እና በቀጠናው ካለው ውስብስብ ተለዋዋጭ ሁኔታ አንጻር የሰላም ሂደቱ በአጭር ጊዜ ውስጥ ተጨባጭ ለውጥ ያመጣል ብሎ ማሰብ አዳጋች መሆኑን የገለጸው ሪፖርቱ፣ የውጭ ተዋንያን ቀዳሚ ትኩረት መሆን ያለበት የፖለቲካ ውጥረቱ ተባብሶ ወደ ሌላ ጦርነት እንዳያመራ መከላከል ላይ መሆኑን አስገንዝቧል። ለዚህም ሁለቱን ወገኖች በአካልም ሆነ በአስታራቂዎች በኩል ወደ ድርድር ጠረጴዛ እንዲመጡ ማግባባት ወሳኝ የመነሻ ነጥብ ይሆናል። ከዚህም ባሻገር ሰፋ ያለ የቀጠናው የውጥረት ማስተንፈሻ እርምጃዎች እጅግ አስፈላጊ መሆናቸውን የጠቀሰው ክራይስስ ግሩፕ፣ በተለይም በአዲስ አበባ እና በሱዳን ጦር መካከል 'ለተኪ ታጣቂዎች ድጋፍ ታደርጋላችሁ' በሚል የጋራ ጥርጣሬ እያደገ የመጣውን ፍጥጫ ማርገብ ጊዜ የማይሰጠው ጉዳይ መሆኑን አብራርቷል።
የአፋጣኝ ግጭት ስጋቱ አንዴ ጋብ ካለ በኋላ፣ አዲስ አበባ እና መቀሌ የፕሪቶሪያውን የሰላም ስምምነት የሚያጠናክር እና አሁን ለተፈጠረው ከፍተኛ አለመግባባት መፍትሔ የሚያመጣ አዲስ ስምምነት ላይ መድረስ እንደሚኖርባቸው ክራይስስ ግሩፕ አጽንኦት ሰጥቷል። የተቋሙ ትንታኔ እንደሚያስረዳው፣ የማንኛውም አዲስ ስምምነት መሠረት መሆን ያለበት "አንደኛው ወገን ሌላኛውን በቀላሉ ሊያጠፋው አይችልም" የሚለውን መራር እውነት መቀበል ሲሆን፣ ይህንን በጦርነት ለማሳካት መሞከር የሚያስከትለው ኪሳራ እጅግ ግዙፍ እና አደገኛ ነው።
ትግራይ ወደ ኢትዮጵያ የፖለቲካ ፌዴሬሽን ሥርዓት እንዴት በድጋሚ ልትቀላቀል እንደምትችል የሚያሳይ ግልጽ እቅድ መኖር እንዳለበት የገለጸው ሪፖርቱ፣ በእነዚህ መሠረታዊ ጉዳዮች ላይ ጠንካራ ትኩረት ሰጥቶ መሥራት ካልተቻለ መቀሌ እና አዲስ አበባ እራሳቸውን ደጋግመው አሁን ወዳሉበት የግጭት እና የጥፋት አዙሪት ውስጥ መመለሳቸው አይቀሬ መሆኑን በማስጠንቀቅ ዘገባውን አጠናቋል።
ክራይስስ ግሩፕ በዘገባው እንዳመለከተው፣ የአሜሪካ ባለስልጣናት የኢትዮጵያ መንግስት ከኤርትራ ጋር አዲስ ሰፊ ጦርነት የሚከፍት ከሆነ ከዋሽንግተን ጋር እያደገ የመጣው ግንኙነቱ ከባድ አደጋ ላይ እንደሚወድቅ በሚገባ እንደተረዳ ያምናሉ። ምንም እንኳን ይህ ሁኔታ በትግራይ ጉዳይ ላይም በተመሳሳይ መልኩ ተፈጻሚ መሆን አለመሆኑ ሙሉ በሙሉ ግልጽ ባይሆንም፣ ዋሽንግተን ግን አዲስ አበባ ከገባችበት የፖለቲካ ውጥረት በሰላማዊ መንገድ እንድትወጣ ለማግባባት ያላትን የዲፕሎማሲ ተጽዕኖ ፈጣሪነት በአግባቡ ልትጠቀምበት እንደሚገባ ተቋሙ አሳስቧል።
በአካባቢው እና በቀጠናው ካለው ውስብስብ ተለዋዋጭ ሁኔታ አንጻር የሰላም ሂደቱ በአጭር ጊዜ ውስጥ ተጨባጭ ለውጥ ያመጣል ብሎ ማሰብ አዳጋች መሆኑን የገለጸው ሪፖርቱ፣ የውጭ ተዋንያን ቀዳሚ ትኩረት መሆን ያለበት የፖለቲካ ውጥረቱ ተባብሶ ወደ ሌላ ጦርነት እንዳያመራ መከላከል ላይ መሆኑን አስገንዝቧል። ለዚህም ሁለቱን ወገኖች በአካልም ሆነ በአስታራቂዎች በኩል ወደ ድርድር ጠረጴዛ እንዲመጡ ማግባባት ወሳኝ የመነሻ ነጥብ ይሆናል። ከዚህም ባሻገር ሰፋ ያለ የቀጠናው የውጥረት ማስተንፈሻ እርምጃዎች እጅግ አስፈላጊ መሆናቸውን የጠቀሰው ክራይስስ ግሩፕ፣ በተለይም በአዲስ አበባ እና በሱዳን ጦር መካከል 'ለተኪ ታጣቂዎች ድጋፍ ታደርጋላችሁ' በሚል የጋራ ጥርጣሬ እያደገ የመጣውን ፍጥጫ ማርገብ ጊዜ የማይሰጠው ጉዳይ መሆኑን አብራርቷል።
የአፋጣኝ ግጭት ስጋቱ አንዴ ጋብ ካለ በኋላ፣ አዲስ አበባ እና መቀሌ የፕሪቶሪያውን የሰላም ስምምነት የሚያጠናክር እና አሁን ለተፈጠረው ከፍተኛ አለመግባባት መፍትሔ የሚያመጣ አዲስ ስምምነት ላይ መድረስ እንደሚኖርባቸው ክራይስስ ግሩፕ አጽንኦት ሰጥቷል። የተቋሙ ትንታኔ እንደሚያስረዳው፣ የማንኛውም አዲስ ስምምነት መሠረት መሆን ያለበት "አንደኛው ወገን ሌላኛውን በቀላሉ ሊያጠፋው አይችልም" የሚለውን መራር እውነት መቀበል ሲሆን፣ ይህንን በጦርነት ለማሳካት መሞከር የሚያስከትለው ኪሳራ እጅግ ግዙፍ እና አደገኛ ነው።
ትግራይ ወደ ኢትዮጵያ የፖለቲካ ፌዴሬሽን ሥርዓት እንዴት በድጋሚ ልትቀላቀል እንደምትችል የሚያሳይ ግልጽ እቅድ መኖር እንዳለበት የገለጸው ሪፖርቱ፣ በእነዚህ መሠረታዊ ጉዳዮች ላይ ጠንካራ ትኩረት ሰጥቶ መሥራት ካልተቻለ መቀሌ እና አዲስ አበባ እራሳቸውን ደጋግመው አሁን ወዳሉበት የግጭት እና የጥፋት አዙሪት ውስጥ መመለሳቸው አይቀሬ መሆኑን በማስጠንቀቅ ዘገባውን አጠናቋል።
20 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) ዛሬ በሚኒሶታ በተካሄደው የአሜሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደር አምባሳደር ብናልፍ ስብሰባ ላይ እነዚህን 4 ጥያቄዎች ለማቅረብ ፈልጌ ዕድል አልተሰጠኝም። አዘጋጆቹን ስጠይቅ ብዙ ጥያቄ አይፈቀድም ቀድሞ የተዘጋጁ ጥያቄዎች አሉ ብለውኛል። ግን እጄን አውጥቼ ዕድሉ ባይሰጠኝም ጥያቄዎቼን ሕዝብ እንዲያውቅልኝ ሁሌም ለምተማመንበት ዘ-ሐበሻ ልኬያለሁ። ለነገሩ አምባሳደሩ ለተጠየቁት ጥያቄ ለአብዛኛው መልስ ሳይሰጡ ነው የወጡትና እኔም ዕድሉን ባገኝ ጥያቄዬን ሰምተው እንደማይመልሱት ብገምትም፣ ሕዝብ ግን ሰፊ ተደራሽነት ባለው ዘ-ሐበሻ ጥያቄዬን ይስማ።
1ኛ. አምባሳደር ብናልፍ ፣ እርስዎ ወደዚህ ኃላፊነት ከመምጣትዎ በፊት ለሦስት ዓመታት የሀገሪቱ 'የሰላም ሚኒስትር' ነበሩ። ነገር ግን በእርስዎ የሥልጣን ዘመንም ሆነ አሁን በተለያዩ የኢትዮጵያ ክልሎች ደም መፋሰሱ አልቆመም፤ ንጹሃን በድሮን እና በከባድ መሣሪያ እየተገደሉ ነው። የሰላም ሚኒስትር ሆነው ማምጣት ያልቻሉትን ሰላም፣ አሁን አምባሳደር ሆነው በምን አዲስ ስትራቴጂ ሊያመጡት አስበዋል? ወይስ አሁንም መፍትሔው ኃይል ብቻ ነው ብላችሁ ታምናላችሁ?
2ኛ. መንግሥት በውጭ ሀገር መድረኮች ላይ ስለ ዴሞክራሲ እና ብሔራዊ ምክክር በሰፊው ይናገራል። በተግባር ግን በርካታ ጋዜጠኞች፣ የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች እና የመብት ተሟጋቾች ያለምንም ክስ በእስር ቤት ይማቅቃሉ። እርስዎ የኢትዮጵያን መንግሥት ወክለው በአሜሪካ ሲሟገቱ፣ ይህንን በዜጎች ላይ የሚደርስ የሰብዓዊ መብት ጥሰት እና የፖለቲካ አፈና ለዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ (እና ለዲያስፖራው) ምን ዓይነት የሞራል ማመኻኛ ሊያቀርቡለት ይችላሉ?
3ኛ. በቅርቡ ከፕሬዚዳንት ትራምፕ እና ከውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ጋር ተገናኝታችኋል። የአሜሪካ መንግሥት ከኢትዮጵያ ጋር ያለውን ግንኙነት እንዲያጠናክር (ለምሳሌ የ AGOA ዕድል እንዲመለስ) ጥረት እያደረጋችሁ እንደሆነ ይነገራል። ነገር ግን አሜሪካ የሰብዓዊ መብት መከበርን እንደ ቅድመ-ሁኔታ ታስቀምጣለች። የገዛ ዜጎቹን በሰላም ማስተዳደር ያቃተው መንግሥት፣ እንዴት የውጭ ሀገራትን አመኔታ ሊያገኝ ይችላል? በተጨማሪም የተለየ ሃሳብ ያለውን ዲያስፖራ 'ጽንፈኛ' እያለ የሚያገል መንግሥት፣ ዛሬ በሚኒሶታ ከእኛ ጋር እንዴት እውነተኛ መተማመን ሊፈጥር ይችላል?
4ኛ. በአሁኑ ወቅት በሀገር ውስጥ ያለው የኑሮ ውድነት ሕዝቡን እያማረረው ነው፤ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ዜጎች በጦርነት ተፈናቅለው የዕለት ደራሽ እርዳታ ይፈልጋሉ። ይህ እውነት ሆኖ ሳለ፣ መንግሥት ቢሊዮኖችን እያፈሰሰ ለሚገነባቸው የቤተ-መንግሥት እና የኮሪደር ልማት ፕሮጀክቶች ቅድሚያ መስጠቱ ከሕዝቡ የህልውና ጥያቄ ጋር እንዴት ይጣጣማል?
አብዱራሂም መሐመድ ነኝ ከፍሪድሊ፣ ሚኒሶታ
1ኛ. አምባሳደር ብናልፍ ፣ እርስዎ ወደዚህ ኃላፊነት ከመምጣትዎ በፊት ለሦስት ዓመታት የሀገሪቱ 'የሰላም ሚኒስትር' ነበሩ። ነገር ግን በእርስዎ የሥልጣን ዘመንም ሆነ አሁን በተለያዩ የኢትዮጵያ ክልሎች ደም መፋሰሱ አልቆመም፤ ንጹሃን በድሮን እና በከባድ መሣሪያ እየተገደሉ ነው። የሰላም ሚኒስትር ሆነው ማምጣት ያልቻሉትን ሰላም፣ አሁን አምባሳደር ሆነው በምን አዲስ ስትራቴጂ ሊያመጡት አስበዋል? ወይስ አሁንም መፍትሔው ኃይል ብቻ ነው ብላችሁ ታምናላችሁ?
2ኛ. መንግሥት በውጭ ሀገር መድረኮች ላይ ስለ ዴሞክራሲ እና ብሔራዊ ምክክር በሰፊው ይናገራል። በተግባር ግን በርካታ ጋዜጠኞች፣ የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች እና የመብት ተሟጋቾች ያለምንም ክስ በእስር ቤት ይማቅቃሉ። እርስዎ የኢትዮጵያን መንግሥት ወክለው በአሜሪካ ሲሟገቱ፣ ይህንን በዜጎች ላይ የሚደርስ የሰብዓዊ መብት ጥሰት እና የፖለቲካ አፈና ለዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ (እና ለዲያስፖራው) ምን ዓይነት የሞራል ማመኻኛ ሊያቀርቡለት ይችላሉ?
3ኛ. በቅርቡ ከፕሬዚዳንት ትራምፕ እና ከውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ጋር ተገናኝታችኋል። የአሜሪካ መንግሥት ከኢትዮጵያ ጋር ያለውን ግንኙነት እንዲያጠናክር (ለምሳሌ የ AGOA ዕድል እንዲመለስ) ጥረት እያደረጋችሁ እንደሆነ ይነገራል። ነገር ግን አሜሪካ የሰብዓዊ መብት መከበርን እንደ ቅድመ-ሁኔታ ታስቀምጣለች። የገዛ ዜጎቹን በሰላም ማስተዳደር ያቃተው መንግሥት፣ እንዴት የውጭ ሀገራትን አመኔታ ሊያገኝ ይችላል? በተጨማሪም የተለየ ሃሳብ ያለውን ዲያስፖራ 'ጽንፈኛ' እያለ የሚያገል መንግሥት፣ ዛሬ በሚኒሶታ ከእኛ ጋር እንዴት እውነተኛ መተማመን ሊፈጥር ይችላል?
4ኛ. በአሁኑ ወቅት በሀገር ውስጥ ያለው የኑሮ ውድነት ሕዝቡን እያማረረው ነው፤ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ዜጎች በጦርነት ተፈናቅለው የዕለት ደራሽ እርዳታ ይፈልጋሉ። ይህ እውነት ሆኖ ሳለ፣ መንግሥት ቢሊዮኖችን እያፈሰሰ ለሚገነባቸው የቤተ-መንግሥት እና የኮሪደር ልማት ፕሮጀክቶች ቅድሚያ መስጠቱ ከሕዝቡ የህልውና ጥያቄ ጋር እንዴት ይጣጣማል?
አብዱራሂም መሐመድ ነኝ ከፍሪድሊ፣ ሚኒሶታ
Sponsored by
Surafel
20 days ago
በአዲስ አበባ የተመለከትኩትን ዓይነት ፈጣንና አስደናቂ ለውጥ በየትኛውም ዓለም አይቼ አላውቅም ፦ ፕሮፌሰር ሳይመን ሊ
*************************
አዲስ አበባ ባለፉት አምስት ዓመታት ውስጥ ያስመዘገበችው ፈጣን ለውጥ እጅግ አስደናቂ መሆኑን ታዋቂው ፕሮፌሰር ሳይመን ሊ ገለጹ።
በትምህርትና በምርምር ዓለም ከ50 ዓመታት በላይ ያሳለፉትና በሰሜን አየርላንድ የኩዊንስ ዩኒቨርሲቲ ቤልፋስት ፕሮፌሰር የሆኑት ሳይመን ሊ፣ "THE REMAKING OF ADDIS ABABA" የተሰኘው መጽሐፍ በአዲስ አበባ በተመረቀበት ወቅት፤ የመዲናዋ የመሠረተ ልማት ለውጥ አስደማሚ መሆኑን ተናግረዋል።
ፕሮፌሰር ሳይመን ሊ በሰሜን አየርላንድ የነበረውን የሰላምና የለውጥ ሒደት በቅርበት የተከታተሉ ቢሆንም፣ በአዲስ አበባ የታየው ለውጥ ግን እጅግ ፈጣንና ወደር የሌለው ሆኖ እንዳገኙት ገልጸዋል።
ከባለቤታቸው ጋር በዓለም ዙሪያ ተዘዋውረው በርካታ ለውጦችን ቢያዩም፣ ባለፉት አምስት ዓመታት ውስጥ አዲስ አበባ ያሳየችውን ዓይነት ፈጣንና አስደናቂ ለውጥ በየትኛውም ሀገር አይተው እንደማያውቁ ተናግረዋል።
ተስፋ ማለት ህልምን ወደ እውነት መቀየር መሆኑን አዲስ አበባ በተግባር አሳይታናለች ያሉት ፕሮፌሰሩ፣ በከተማዋ እየተገነቡ ያሉ መሠረተ ልማቶች ከውበት ባለፈ ለሕዝቦች ትስስር ያላቸው ፋይዳ የጎላ መሆኑን አስረድተዋል። በአዲስ አበባ እየተገነቡ ያሉት መሠረተ ልማቶችም ኢትዮጵያን ከዓለም ጋር በማስተሳሰር ረገድ ትልቅ አቅም እንደሚፈጥሩም ገልጸዋል።
አዲስ አበባን እንደ ብራዚሏ ሪዮ ወይም እንደ ጣሊያኗ ቬኒስ ለዓለም አቀፍ ጎብኚዎች እጅግ ተመራጭ መዳረሻ መሆን እንደምትችል የጠቆሙት ፕሮፌሰር ሳይመን ሊ፣ የከተማዋ ገጽታ ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ መሆኑን አስታውቀዋል።
በዓለም አቀፍ ምሁራንና ተመራማሪዎች የተጻፈው "THE REMAKING OF ADDIS ABABA" የተሰኘው መጽሐፍ ዝግጅት ላይ የተሳተፉት ፕሮፌሰሩ፤ መጽሐፉ የከተማዋን ለውጥ እንደሚያስቃኝና ከኢትዮጵያ ወገን ምንም ዓይነት የገንዘብ ድጋፍ ያልተደረገበት የሕትመት ውጤት መሆኑንም አስገንዝበዋል።
በአሸናፊ እንዳለ
#ethiopianbroadcastingcorporation #ebcdotstream #addisababa #city #development
*************************
አዲስ አበባ ባለፉት አምስት ዓመታት ውስጥ ያስመዘገበችው ፈጣን ለውጥ እጅግ አስደናቂ መሆኑን ታዋቂው ፕሮፌሰር ሳይመን ሊ ገለጹ።
በትምህርትና በምርምር ዓለም ከ50 ዓመታት በላይ ያሳለፉትና በሰሜን አየርላንድ የኩዊንስ ዩኒቨርሲቲ ቤልፋስት ፕሮፌሰር የሆኑት ሳይመን ሊ፣ "THE REMAKING OF ADDIS ABABA" የተሰኘው መጽሐፍ በአዲስ አበባ በተመረቀበት ወቅት፤ የመዲናዋ የመሠረተ ልማት ለውጥ አስደማሚ መሆኑን ተናግረዋል።
ፕሮፌሰር ሳይመን ሊ በሰሜን አየርላንድ የነበረውን የሰላምና የለውጥ ሒደት በቅርበት የተከታተሉ ቢሆንም፣ በአዲስ አበባ የታየው ለውጥ ግን እጅግ ፈጣንና ወደር የሌለው ሆኖ እንዳገኙት ገልጸዋል።
ከባለቤታቸው ጋር በዓለም ዙሪያ ተዘዋውረው በርካታ ለውጦችን ቢያዩም፣ ባለፉት አምስት ዓመታት ውስጥ አዲስ አበባ ያሳየችውን ዓይነት ፈጣንና አስደናቂ ለውጥ በየትኛውም ሀገር አይተው እንደማያውቁ ተናግረዋል።
ተስፋ ማለት ህልምን ወደ እውነት መቀየር መሆኑን አዲስ አበባ በተግባር አሳይታናለች ያሉት ፕሮፌሰሩ፣ በከተማዋ እየተገነቡ ያሉ መሠረተ ልማቶች ከውበት ባለፈ ለሕዝቦች ትስስር ያላቸው ፋይዳ የጎላ መሆኑን አስረድተዋል። በአዲስ አበባ እየተገነቡ ያሉት መሠረተ ልማቶችም ኢትዮጵያን ከዓለም ጋር በማስተሳሰር ረገድ ትልቅ አቅም እንደሚፈጥሩም ገልጸዋል።
አዲስ አበባን እንደ ብራዚሏ ሪዮ ወይም እንደ ጣሊያኗ ቬኒስ ለዓለም አቀፍ ጎብኚዎች እጅግ ተመራጭ መዳረሻ መሆን እንደምትችል የጠቆሙት ፕሮፌሰር ሳይመን ሊ፣ የከተማዋ ገጽታ ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ መሆኑን አስታውቀዋል።
በዓለም አቀፍ ምሁራንና ተመራማሪዎች የተጻፈው "THE REMAKING OF ADDIS ABABA" የተሰኘው መጽሐፍ ዝግጅት ላይ የተሳተፉት ፕሮፌሰሩ፤ መጽሐፉ የከተማዋን ለውጥ እንደሚያስቃኝና ከኢትዮጵያ ወገን ምንም ዓይነት የገንዘብ ድጋፍ ያልተደረገበት የሕትመት ውጤት መሆኑንም አስገንዝበዋል።
በአሸናፊ እንዳለ
#ethiopianbroadcastingcorporation #ebcdotstream #addisababa #city #development
20 days ago
የመነኮሳቱ መግለጫ መሠረታዊ ጭብጥ በቅዱስ ሲኖዶስ አባቶች ላይ የቀረበ የ"እረኝነት መጓደል" ክስ ነው። በክርስትና አስተምህሮ መሠረት፣ 'ኤጲስ ቆጶስ' (ጳጳስ) ማለት ጠባቂ፣ ተቆጣጣሪ እና ለመንጋው ነፍሱን አሳልፎ ለመስጠት የተጠራ አባት ማለት ነው። መግለጫው እንዳነሳው፣ ምእመናን እየተገደሉ እና እየተፈናቀሉ፣ የቤተ ክርስቲያን ሀብት እየተዘረፈ አባቶች "መንግሥትን ላለማስቀየም" ዝምታን መምረጣቸው ከመንፈሳዊው ሕግ ጋር በእጅጉ ይጋጫል።
"መልካም እረኛ እኔ ነኝ፤ መልካም እረኛ ነፍሱን ስለ በጎቹ ያኖራል። እረኛ ያልሆነው በጎቹም የእርሱ ያልሆኑ ሞያተኛ ግን ተኩላ ሲመጣ ባየ ጊዜ በጎቹን ትቶ ይሸሻል፤ ተኩላም ይነጥቃቸዋል በጎቹንም ይበትናቸዋል።" (የዮሐንስ ወንጌል 10፥11-12)
ይህ የጌታ የኢየሱስ ክርስቶስ ቃል፣ የመነኮሳቱ ጉባኤ ሲኖዶሱን "መንጋውን ለተኩላ አሳልፋችሁ ሰጥታችኋል" ብሎ ለወቀሰበት ነጥብ ትልቁ መንፈሳዊ ሚዛን ነው። አባቶች ሰላምን እና መረጋጋትን ፈልገው ዲፕሎማሲያዊ አካሄድን መርጠው ሊሆን ቢችልም፣ መንፈሳዊው ሚዛን ግን ደም ሲፈስ እና ግፍ ሲበዛ ቤተ ክርስቲያን ዲፕሎማት ሳይሆን የነቢያትን የጩኸት ድምጽ እንድታሰማ ይጠይቃል።
መግለጫው ሲኖዶሱን "ከእግዚአብሔር ይልቅ ሰውን መፍራት" በሚል በብርቱ ኮንኗል። ቤተ ክርስቲያን በባህሪዋ ሥጋዊ ኃይልን ወይም ምድራዊ ሥልጣንን ፈርታ እውነትን ከመናገር ወደ ኋላ እንድትል አልተጠራችም። ሐዋርያት በአይሁድ ሸንጎ ፊት ቀርበው ዝም እንዲሉ ሲታዘዙ የመለሱት ምላሽ፣ የቤተ ክርስቲያን አባቶች በማንኛውም ዘመን ሊኖራቸው የሚገባውን አቋም ያሳያል።
"ጴጥሮስና ሐዋርያትም መልሰው አሉ፦ ከሰው ይልቅ ለእግዚአብሔር ልንታዘዝ ይገባል።" (የሐዋርያት ሥራ 5፥29)
የመነኮሳቱ ጉባኤ ትችት የሚያሳየው፣ ሲኖዶሱ ወቅታዊ ሁኔታን ላለማባባስ በማሰብ የሚያወጣቸው "ለባለሥልጣናት ማስታገሻ" የሆኑ መግለጫዎች፣ በእግዚአብሔር ፊት ተጠያቂነትን የሚያመጡ መሆናቸውን ነው። የቤተ ክርስቲያን አባቶች መስቀል የያዙት ለመከራ እና ለሰማዕትነት እንጂ፣ ከምድራዊ ባለሥልጣናት ጋር ተሞዳሙዶ ለማለፍ ባለመሆኑ ይህ ትችት መንፈሳዊ እና ታሪካዊ ክብደት አለው።
መግለጫው በውጭ ሀገር (ዲያስፖራ) በሚገኙ ሊቃነ ጳጳሳት ላይ ያቀረበው ትችት ሌላው አሳሳቢ መንፈሳዊ ነጥብ ነው። በውጭ ሀገር ሲሆኑ እንደ ቆራጥ እና ለመንጋው አሳቢ መስለው፣ አዲስ አበባ ሲገቡ ግን የተለየ አቋም ማራመድ በመንፈሳዊው ዓለም የግብዝነት (Hypocrisy) ማሳያ ተደርጎ ይወሰዳል። ክርስትና በማንኛውም መልክዓ ምድር ውስጥ የማይለወጥ አንድ ጽኑ አቋምን ይጠይቃል።
"ሁለት አሳብ ላለው በመንገዱም ሁሉ ለሚወላውል ሰው ጌታ አንዳች እንዲሰጠው አይምሰለው።" (የያዕቆብ መልእክት 1፥8)
እንደ መነኮሳቱ መግለጫ ከሆነ፣ እውነትን መመስከር ቦታን አይመርጥም። አባቶች ሀገር ቤትም ሆኑ ውጭ፣ ለቤተ ክርስቲያን እና ለእውነት ብቻ መቆም ሲገባቸው ማወላወላቸው በምእመናኑ ዘንድ መተማመንን ያሳጣቸዋል።
ወልታ ጽድቅ ዓለም አቀፍ የመነኮሳት ጉባኤ ማሳሰቢያውን ያጠናቀቀው አባቶች "በንስሐ ተመልሰው የመንጋውን ድምጽ እንዲሰሙ" በማሳሰብ ነው። ቤተ ክርስቲያን የቱንም ያህል በፈተና ብታልፍም፣ መፍትሔዋ የሚመነጨው ወደ ጥንታዊው የሐዋርያት መንገድ በመመለስ ነው። አባቶች የሕዝብን እንባ በማበስ፣ ግፍን በግልጽ በማውገዝ እና ለተገፉት ጠበቃ በመሆን ኃላፊነታቸውን ሊወጡ ይገባል የሚለው የዚህ መግለጫ መንፈሳዊ አንድምታ፣ ለዘመኑ የቤተ ክርስቲያን አመራር የቀረበ ከባድ የታሪክ እና የእምነት ጥሪ ነው።
"በእናንተ ዘንድ ያለውን የእግዚአብሔርን መንጋ ጠብቁ፤ እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ በውድ እንጂ በግድ ሳይሆን፥ በበጎ ፈቃድ እንጂ መጥፎውን ረብ በመመኘት ሳይሆን ጎብኙት፤ ለመንጋው ምሳሌ ሁኑ እንጂ ማኅበሮቻችሁን በኃይል አትግዙ።" (1ኛ የጴጥሮስ መልእክት 5፥2-3)
"መልካም እረኛ እኔ ነኝ፤ መልካም እረኛ ነፍሱን ስለ በጎቹ ያኖራል። እረኛ ያልሆነው በጎቹም የእርሱ ያልሆኑ ሞያተኛ ግን ተኩላ ሲመጣ ባየ ጊዜ በጎቹን ትቶ ይሸሻል፤ ተኩላም ይነጥቃቸዋል በጎቹንም ይበትናቸዋል።" (የዮሐንስ ወንጌል 10፥11-12)
ይህ የጌታ የኢየሱስ ክርስቶስ ቃል፣ የመነኮሳቱ ጉባኤ ሲኖዶሱን "መንጋውን ለተኩላ አሳልፋችሁ ሰጥታችኋል" ብሎ ለወቀሰበት ነጥብ ትልቁ መንፈሳዊ ሚዛን ነው። አባቶች ሰላምን እና መረጋጋትን ፈልገው ዲፕሎማሲያዊ አካሄድን መርጠው ሊሆን ቢችልም፣ መንፈሳዊው ሚዛን ግን ደም ሲፈስ እና ግፍ ሲበዛ ቤተ ክርስቲያን ዲፕሎማት ሳይሆን የነቢያትን የጩኸት ድምጽ እንድታሰማ ይጠይቃል።
መግለጫው ሲኖዶሱን "ከእግዚአብሔር ይልቅ ሰውን መፍራት" በሚል በብርቱ ኮንኗል። ቤተ ክርስቲያን በባህሪዋ ሥጋዊ ኃይልን ወይም ምድራዊ ሥልጣንን ፈርታ እውነትን ከመናገር ወደ ኋላ እንድትል አልተጠራችም። ሐዋርያት በአይሁድ ሸንጎ ፊት ቀርበው ዝም እንዲሉ ሲታዘዙ የመለሱት ምላሽ፣ የቤተ ክርስቲያን አባቶች በማንኛውም ዘመን ሊኖራቸው የሚገባውን አቋም ያሳያል።
"ጴጥሮስና ሐዋርያትም መልሰው አሉ፦ ከሰው ይልቅ ለእግዚአብሔር ልንታዘዝ ይገባል።" (የሐዋርያት ሥራ 5፥29)
የመነኮሳቱ ጉባኤ ትችት የሚያሳየው፣ ሲኖዶሱ ወቅታዊ ሁኔታን ላለማባባስ በማሰብ የሚያወጣቸው "ለባለሥልጣናት ማስታገሻ" የሆኑ መግለጫዎች፣ በእግዚአብሔር ፊት ተጠያቂነትን የሚያመጡ መሆናቸውን ነው። የቤተ ክርስቲያን አባቶች መስቀል የያዙት ለመከራ እና ለሰማዕትነት እንጂ፣ ከምድራዊ ባለሥልጣናት ጋር ተሞዳሙዶ ለማለፍ ባለመሆኑ ይህ ትችት መንፈሳዊ እና ታሪካዊ ክብደት አለው።
መግለጫው በውጭ ሀገር (ዲያስፖራ) በሚገኙ ሊቃነ ጳጳሳት ላይ ያቀረበው ትችት ሌላው አሳሳቢ መንፈሳዊ ነጥብ ነው። በውጭ ሀገር ሲሆኑ እንደ ቆራጥ እና ለመንጋው አሳቢ መስለው፣ አዲስ አበባ ሲገቡ ግን የተለየ አቋም ማራመድ በመንፈሳዊው ዓለም የግብዝነት (Hypocrisy) ማሳያ ተደርጎ ይወሰዳል። ክርስትና በማንኛውም መልክዓ ምድር ውስጥ የማይለወጥ አንድ ጽኑ አቋምን ይጠይቃል።
"ሁለት አሳብ ላለው በመንገዱም ሁሉ ለሚወላውል ሰው ጌታ አንዳች እንዲሰጠው አይምሰለው።" (የያዕቆብ መልእክት 1፥8)
እንደ መነኮሳቱ መግለጫ ከሆነ፣ እውነትን መመስከር ቦታን አይመርጥም። አባቶች ሀገር ቤትም ሆኑ ውጭ፣ ለቤተ ክርስቲያን እና ለእውነት ብቻ መቆም ሲገባቸው ማወላወላቸው በምእመናኑ ዘንድ መተማመንን ያሳጣቸዋል።
ወልታ ጽድቅ ዓለም አቀፍ የመነኮሳት ጉባኤ ማሳሰቢያውን ያጠናቀቀው አባቶች "በንስሐ ተመልሰው የመንጋውን ድምጽ እንዲሰሙ" በማሳሰብ ነው። ቤተ ክርስቲያን የቱንም ያህል በፈተና ብታልፍም፣ መፍትሔዋ የሚመነጨው ወደ ጥንታዊው የሐዋርያት መንገድ በመመለስ ነው። አባቶች የሕዝብን እንባ በማበስ፣ ግፍን በግልጽ በማውገዝ እና ለተገፉት ጠበቃ በመሆን ኃላፊነታቸውን ሊወጡ ይገባል የሚለው የዚህ መግለጫ መንፈሳዊ አንድምታ፣ ለዘመኑ የቤተ ክርስቲያን አመራር የቀረበ ከባድ የታሪክ እና የእምነት ጥሪ ነው።
"በእናንተ ዘንድ ያለውን የእግዚአብሔርን መንጋ ጠብቁ፤ እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ በውድ እንጂ በግድ ሳይሆን፥ በበጎ ፈቃድ እንጂ መጥፎውን ረብ በመመኘት ሳይሆን ጎብኙት፤ ለመንጋው ምሳሌ ሁኑ እንጂ ማኅበሮቻችሁን በኃይል አትግዙ።" (1ኛ የጴጥሮስ መልእክት 5፥2-3)
20 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) ወልታ ጽድቅ ዘተዋሕዶ ዓለም አቀፍ የመነኮሳት ጉባኤ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ አባላትን "ለሥልጣን እና ለመንግሥት ባለሥልጣናት በማጎብደድ መንጋውን ለተኩላ አሳልፈው ሰጥተዋል" ሲል በጽኑ የሚወቅስ ባለ ስድስት ነጥብ ይፋዊ መግለጫ አወጣ። ማኅበሩ ግንቦት 4 ቀን 2018 ዓ.ም ባወጣው እና "የሚያሰማራቸውን በጎች ለሚያጠፉ እና ለሚበትኑ እረኞች ወዮላቸው" በሚለው የነቢዩ ኤርምያስ ቃል በጀመረው በዚህ መግለጫ፣ የቤተ ክርስቲያኒቱ አባቶች አሁን ባለው የፈተና ጊዜ እያሳዩት ያለው ዝምታ ታሪካዊ እና መንፈሳዊ ተጠያቂነትን እንደሚያስከትልባቸው አሳስቧል።
ማኅበሩ በመግለጫው እንዳብራራው፣ ኦርቶዶክሳውያን በግፍ እየተገደሉ፣ ከቀያቸው እየተፈናቀሉ እና ቤተ ክርስቲያን ከፍተኛ ፈተና ውስጥ ባለችበት በዚህ ወቅት የቅዱስ ሲኖዶስ አባላት የህዝቡን ስቃይ እና ሰቆቃ ችላ ብለዋል። አባቶች ከመንግሥት ባለሥልጣናት ጋር ያላቸውን ግንኙነት ላለማበላሸት ሲሉ ብቻ እውነታውን መናገር መፍራታቸውን ጠቅሶ፣ "ከእግዚአብሔር ይልቅ ሰውን መፍራት" በሚል በብርቱ ኮንኗቸዋል። አያይዞም ሲኖዶሱ የሕዝብን እንባ ከማበስ ይልቅ ወቅታዊ ሁኔታን ያላገናዘቡ እና "ለባለሥልጣናት ማስታገሻ" የሚሆኑ መግለጫዎችን ማውጣቱን አጥብቆ ተችቷል።
የመነኮሳት ጉባኤው ለቅዱስ ሲኖዶሱ ካቀረባቸው ጥብቅ ማሳሰቢያዎች መካከል የኦርቶዶክሳውያን ደም መፍሰስ ጉዳይ ቀዳሚውን ስፍራ ይዟል። በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች (በተለይም በኦሮሚያ፣ በጅማ፣ በምዕራብ ሐረርጌ እና በሌሎችም አካባቢዎች) በምእመናን ላይ እየደረሰ ያለውን ሞት እና መፈናቀል አባቶች በግልጽ እንዲያወግዙ እና ዝምታቸውን እንዲሰብሩ ጠይቋል። አስመሳይ መግለጫዎችን ከማውጣት ይልቅ ለተገደሉት ጸሎተ ፍትሐት በማድረግ እና የተፈናቀሉትን በማጽናናት አባታዊ ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ አሳስቧል።
በተጨማሪም የቤተ ክርስቲያኒቱ የገንዘብ እና የባንክ ሂሳብ ያለ ቤተ ክርስቲያኒቱ ፈቃድ በመንግሥት አካላት በግፍ መታገዱን እና መዘረፉን አስታውሶ፣ አባቶች ይህን ሕገ-ወጥ ድርጊት በዝምታ ማለፋቸው አሳዛኝ መሆኑን ገልጿል። ቤተ ክርስቲያን በማንም እየተደፈረች እና እየተሰደበች ባለችበት በዚህ ዘመን አባቶች የቤተ ክርስቲያን ጠበቃ መሆን ሲገባቸው፣ በተቃራኒው መንግሥትን ላለማስቀየም የሚያደርጉትን ጥረት በአስቸኳይ እንዲያቆሙ ሞግቷል።
መግለጫው ከሀገር ውስጥ አባቶች ባለፈ በውጭ ሀገር (ዲያስፖራ) በሚገኙ ሊቃነ ጳጳሳት ላይም ብርቱ ትችት ሰንዝሯል። እነዚህ አባቶች በውጭ ሀገር ሲሆኑ የምእመናንን ችግር እንደሚረዱ እና እንደሚቆረቆሩ መስለው እንደሚናገሩ፣ ነገር ግን ለቅዱስ ሲኖዶስ ስብሰባ አዲስ አበባ ሲገቡ አቋማቸውን እንደሚቀይሩ እና እውነታውን ለሲኖዶሱ ከማቅረብ ይልቅ ተባባሪ እንደሚሆኑ ማኅበሩ አጋልጧል። ይህ ዓይነቱ ድርብ ማንነት ሊታረም እንደሚገባው እና አባቶች የትም ቦታ ቢሆኑ ለቤተ ክርስቲያን እና ለእውነት ብቻ እንዲቆሙ አሳስቧል።
ወልታ ጽድቅ ዓለም አቀፍ የመነኮሳት ጉባኤ የቅዱስ ሲኖዶስ አባላት በንስሐ ተመልሰው የመንጋውን ድምጽ እንዲሰሙ፣ ያለበለዚያ ግን የእግዚአብሔር የፍርድ ሚዛን እንደማይምራቸው መንፈሳዊ ማስጠንቀቂያ በመስጠት መግለጫውን አጠናቋል።
ማኅበሩ በመግለጫው እንዳብራራው፣ ኦርቶዶክሳውያን በግፍ እየተገደሉ፣ ከቀያቸው እየተፈናቀሉ እና ቤተ ክርስቲያን ከፍተኛ ፈተና ውስጥ ባለችበት በዚህ ወቅት የቅዱስ ሲኖዶስ አባላት የህዝቡን ስቃይ እና ሰቆቃ ችላ ብለዋል። አባቶች ከመንግሥት ባለሥልጣናት ጋር ያላቸውን ግንኙነት ላለማበላሸት ሲሉ ብቻ እውነታውን መናገር መፍራታቸውን ጠቅሶ፣ "ከእግዚአብሔር ይልቅ ሰውን መፍራት" በሚል በብርቱ ኮንኗቸዋል። አያይዞም ሲኖዶሱ የሕዝብን እንባ ከማበስ ይልቅ ወቅታዊ ሁኔታን ያላገናዘቡ እና "ለባለሥልጣናት ማስታገሻ" የሚሆኑ መግለጫዎችን ማውጣቱን አጥብቆ ተችቷል።
የመነኮሳት ጉባኤው ለቅዱስ ሲኖዶሱ ካቀረባቸው ጥብቅ ማሳሰቢያዎች መካከል የኦርቶዶክሳውያን ደም መፍሰስ ጉዳይ ቀዳሚውን ስፍራ ይዟል። በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች (በተለይም በኦሮሚያ፣ በጅማ፣ በምዕራብ ሐረርጌ እና በሌሎችም አካባቢዎች) በምእመናን ላይ እየደረሰ ያለውን ሞት እና መፈናቀል አባቶች በግልጽ እንዲያወግዙ እና ዝምታቸውን እንዲሰብሩ ጠይቋል። አስመሳይ መግለጫዎችን ከማውጣት ይልቅ ለተገደሉት ጸሎተ ፍትሐት በማድረግ እና የተፈናቀሉትን በማጽናናት አባታዊ ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ አሳስቧል።
በተጨማሪም የቤተ ክርስቲያኒቱ የገንዘብ እና የባንክ ሂሳብ ያለ ቤተ ክርስቲያኒቱ ፈቃድ በመንግሥት አካላት በግፍ መታገዱን እና መዘረፉን አስታውሶ፣ አባቶች ይህን ሕገ-ወጥ ድርጊት በዝምታ ማለፋቸው አሳዛኝ መሆኑን ገልጿል። ቤተ ክርስቲያን በማንም እየተደፈረች እና እየተሰደበች ባለችበት በዚህ ዘመን አባቶች የቤተ ክርስቲያን ጠበቃ መሆን ሲገባቸው፣ በተቃራኒው መንግሥትን ላለማስቀየም የሚያደርጉትን ጥረት በአስቸኳይ እንዲያቆሙ ሞግቷል።
መግለጫው ከሀገር ውስጥ አባቶች ባለፈ በውጭ ሀገር (ዲያስፖራ) በሚገኙ ሊቃነ ጳጳሳት ላይም ብርቱ ትችት ሰንዝሯል። እነዚህ አባቶች በውጭ ሀገር ሲሆኑ የምእመናንን ችግር እንደሚረዱ እና እንደሚቆረቆሩ መስለው እንደሚናገሩ፣ ነገር ግን ለቅዱስ ሲኖዶስ ስብሰባ አዲስ አበባ ሲገቡ አቋማቸውን እንደሚቀይሩ እና እውነታውን ለሲኖዶሱ ከማቅረብ ይልቅ ተባባሪ እንደሚሆኑ ማኅበሩ አጋልጧል። ይህ ዓይነቱ ድርብ ማንነት ሊታረም እንደሚገባው እና አባቶች የትም ቦታ ቢሆኑ ለቤተ ክርስቲያን እና ለእውነት ብቻ እንዲቆሙ አሳስቧል።
ወልታ ጽድቅ ዓለም አቀፍ የመነኮሳት ጉባኤ የቅዱስ ሲኖዶስ አባላት በንስሐ ተመልሰው የመንጋውን ድምጽ እንዲሰሙ፣ ያለበለዚያ ግን የእግዚአብሔር የፍርድ ሚዛን እንደማይምራቸው መንፈሳዊ ማስጠንቀቂያ በመስጠት መግለጫውን አጠናቋል።
21 days ago
በላሎ | BALAALOO
አዲስ የሙዚቃ ቪዲዮ
#ethiopia | ታዋቂው ድምፃዊ፣ የዜማና የግጥም ደራሲ ስንሻው ሙለታ አዲስ የሙዚቃ ስራውን ለታዳሚ ሊያደርስ መሆኑን አስታወቀ።
በሙዚቃው ዘርፍ ለበርካታ ዓመታት የቆየው ስንሻው ለራሱም ሆነ ለሌሎች አንጋፋ የሙያ አጋሮቹ ድንቅ ሥራዎችን በማበርከት ይታወቃል።
ከሥራዎቹ መካከልም በሕዝብ ዘንድ ከፍተኛ ተወዳጅነትን ያተረፈው የድምፃዊ ሀጫሉ ሁንዴሳ "ጅራ ጅራ" ግጥም፣ "የኩሌኮ" እና "አድዋ" ግጥምና ዜማዎች ተጠቃሽ ናቸው።
በተጨማሪም ለአንዷለም ጎሳ "ሚቹ ኡጋ"፣ ለጫላ ጨመዳ "ቃራባ ቃረኔ"፣ ለእስኪያስ መዘምር "ጀርጀሬ" እንዲሁም ለረመዳን ጭሜሳ "ሸንኮሬ" የተሰኙ ሥራዎችን ግጥምና ዜማ ሰጥቷል።
እነዚህ የኪነ ጥበብ ሥራዎች ሀገርን፣ ማንነትን፣ ፍቅርንና ሰላምን የሚሰብኩ ናቸው።
በተለይም በስንሻው የተጻፉት የሀጫሉ ሁንዴሳ "ጅራ ጅራ" እና "ጉተኮ" የተሰኙ ሙዚቃዎች በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሥነ ጽሑፍ ክፍል ከሃምሳ በላይ ተማሪዎች ለዲግሪና ለማስተርስ ማሟያ ጥናታዊ ጽሑፍ የሰሩባቸው ሲሆን ሥራዎቹም በኬኔዲ ቤተ መጽሐፍት ውስጥ በታሪክ ተቀምጠዋል።
ስንሻው ከሙዚቃ ሥራው ጎን ለጎን በትምህርቱ የገፋ ሲሆን በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በሥነ ጽሑፍ የመጀመሪያ ዲግሪ፣ ከሊደርሺፕ ኢንስቲትዩት በማስተርስ እንዲሁም ከመደወላቡ ዩኒቨርሲቲ በሰርቬይ ዲፕሎማ አግኝቷል።
"በላሎ" የተሰኘው አዲሱ የሙዚቃ ሥራው "ስሜት ሀሳብን ከበለጠ እውቀት ባሪያ ይሆናል!" የሚል ትልቅ መልዕክት ያዘለ ነው።
ሙዚቃው ከግለኝነት እና ከስሜታዊነት ይልቅ አንድነትን፣ ፍቅርንና እውነትን የሚያንፀባርቅ መሆኑ ተነግሯል።
ይህ በጉጉት የሚጠበቀው "የበላሎ" የሙዚቃ ቪዲዮ አርብ፣ ግንቦት 7 ቀን 2018 ዓመተ ምህረት ከምሽቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ በስንሻው ሙለታ የግል ዩቲዩብ ቻናል ለተመልካች ይለቀቃል።
https://youtube.com/sinis...
#sinshawmuleta #balalo #ethiopianmusic #oromomusic #newmusicvideo #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
አዲስ የሙዚቃ ቪዲዮ
#ethiopia | ታዋቂው ድምፃዊ፣ የዜማና የግጥም ደራሲ ስንሻው ሙለታ አዲስ የሙዚቃ ስራውን ለታዳሚ ሊያደርስ መሆኑን አስታወቀ።
በሙዚቃው ዘርፍ ለበርካታ ዓመታት የቆየው ስንሻው ለራሱም ሆነ ለሌሎች አንጋፋ የሙያ አጋሮቹ ድንቅ ሥራዎችን በማበርከት ይታወቃል።
ከሥራዎቹ መካከልም በሕዝብ ዘንድ ከፍተኛ ተወዳጅነትን ያተረፈው የድምፃዊ ሀጫሉ ሁንዴሳ "ጅራ ጅራ" ግጥም፣ "የኩሌኮ" እና "አድዋ" ግጥምና ዜማዎች ተጠቃሽ ናቸው።
በተጨማሪም ለአንዷለም ጎሳ "ሚቹ ኡጋ"፣ ለጫላ ጨመዳ "ቃራባ ቃረኔ"፣ ለእስኪያስ መዘምር "ጀርጀሬ" እንዲሁም ለረመዳን ጭሜሳ "ሸንኮሬ" የተሰኙ ሥራዎችን ግጥምና ዜማ ሰጥቷል።
እነዚህ የኪነ ጥበብ ሥራዎች ሀገርን፣ ማንነትን፣ ፍቅርንና ሰላምን የሚሰብኩ ናቸው።
በተለይም በስንሻው የተጻፉት የሀጫሉ ሁንዴሳ "ጅራ ጅራ" እና "ጉተኮ" የተሰኙ ሙዚቃዎች በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሥነ ጽሑፍ ክፍል ከሃምሳ በላይ ተማሪዎች ለዲግሪና ለማስተርስ ማሟያ ጥናታዊ ጽሑፍ የሰሩባቸው ሲሆን ሥራዎቹም በኬኔዲ ቤተ መጽሐፍት ውስጥ በታሪክ ተቀምጠዋል።
ስንሻው ከሙዚቃ ሥራው ጎን ለጎን በትምህርቱ የገፋ ሲሆን በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በሥነ ጽሑፍ የመጀመሪያ ዲግሪ፣ ከሊደርሺፕ ኢንስቲትዩት በማስተርስ እንዲሁም ከመደወላቡ ዩኒቨርሲቲ በሰርቬይ ዲፕሎማ አግኝቷል።
"በላሎ" የተሰኘው አዲሱ የሙዚቃ ሥራው "ስሜት ሀሳብን ከበለጠ እውቀት ባሪያ ይሆናል!" የሚል ትልቅ መልዕክት ያዘለ ነው።
ሙዚቃው ከግለኝነት እና ከስሜታዊነት ይልቅ አንድነትን፣ ፍቅርንና እውነትን የሚያንፀባርቅ መሆኑ ተነግሯል።
ይህ በጉጉት የሚጠበቀው "የበላሎ" የሙዚቃ ቪዲዮ አርብ፣ ግንቦት 7 ቀን 2018 ዓመተ ምህረት ከምሽቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ በስንሻው ሙለታ የግል ዩቲዩብ ቻናል ለተመልካች ይለቀቃል።
https://youtube.com/sinis...
#sinshawmuleta #balalo #ethiopianmusic #oromomusic #newmusicvideo #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
Sponsored by
Surafel
Comments