3 days ago
⚡️ 🎁 የሁለት ሰዓት ያልተገደበ የኢንተርኔት ጥቅል በ35 ብር ብቻ!
በ*999# ፣ በአርዲ ቻትቦት ወይም በማይ ኢትዮቴል በ35 ብር ብቻ ይግዙና ያሻዎትን ያለገደብ ይጠቀሙ።
🔗 በቴሌብር ሱፐርአፕ https://onelink.to/telebir... ሲገዙ ልዩ ቅናሽ ያገኛሉ!
#2hoursunlimitedpackages #ethiotelecom #telebirr #telebirrsuperapp #digitalethiopia #digitalafrica #realizingdigitalethiopia
በ*999# ፣ በአርዲ ቻትቦት ወይም በማይ ኢትዮቴል በ35 ብር ብቻ ይግዙና ያሻዎትን ያለገደብ ይጠቀሙ።
🔗 በቴሌብር ሱፐርአፕ https://onelink.to/telebir... ሲገዙ ልዩ ቅናሽ ያገኛሉ!
#2hoursunlimitedpackages #ethiotelecom #telebirr #telebirrsuperapp #digitalethiopia #digitalafrica #realizingdigitalethiopia
3 days ago
⚡️ 🎁 የሁለት ሰዓት ያልተገደበ የኢንተርኔት ጥቅል በ35 ብር ብቻ!
በ*999# ፣ በአርዲ ቻትቦት ወይም በማይ ኢትዮቴል በ35 ብር ብቻ ይግዙና ያሻዎትን ያለገደብ ይጠቀሙ።
🔗 በቴሌብር ሱፐርአፕ https://onelink.to/telebir... ሲገዙ ልዩ ቅናሽ ያገኛሉ!
#2hoursunlimitedpackages #ethiotelecom #telebirr #telebirrsuperapp #digitalethiopia #digitalafrica #realizingdigitalethiopia
በ*999# ፣ በአርዲ ቻትቦት ወይም በማይ ኢትዮቴል በ35 ብር ብቻ ይግዙና ያሻዎትን ያለገደብ ይጠቀሙ።
🔗 በቴሌብር ሱፐርአፕ https://onelink.to/telebir... ሲገዙ ልዩ ቅናሽ ያገኛሉ!
#2hoursunlimitedpackages #ethiotelecom #telebirr #telebirrsuperapp #digitalethiopia #digitalafrica #realizingdigitalethiopia
3 days ago
⚡️ 🎁 የሁለት ሰዓት ያልተገደበ የኢንተርኔት ጥቅል በ35 ብር ብቻ!
በ*999# ፣ በአርዲ ቻትቦት ወይም በማይ ኢትዮቴል በ35 ብር ብቻ ይግዙና ያሻዎትን ያለገደብ ይጠቀሙ።
🔗 በቴሌብር ሱፐርአፕ https://onelink.to/telebir... ሲገዙ ልዩ ቅናሽ ያገኛሉ!
#2hoursunlimitedpackages #ethiotelecom #telebirr #telebirrsuperapp #digitalethiopia #digitalafrica #realizingdigitalethiopia
በ*999# ፣ በአርዲ ቻትቦት ወይም በማይ ኢትዮቴል በ35 ብር ብቻ ይግዙና ያሻዎትን ያለገደብ ይጠቀሙ።
🔗 በቴሌብር ሱፐርአፕ https://onelink.to/telebir... ሲገዙ ልዩ ቅናሽ ያገኛሉ!
#2hoursunlimitedpackages #ethiotelecom #telebirr #telebirrsuperapp #digitalethiopia #digitalafrica #realizingdigitalethiopia
3 days ago
⚡️ 🎁 የሁለት ሰዓት ያልተገደበ የኢንተርኔት ጥቅል በ35 ብር ብቻ!
በ*999# ፣ በአርዲ ቻትቦት ወይም በማይ ኢትዮቴል በ35 ብር ብቻ ይግዙና ያሻዎትን ያለገደብ ይጠቀሙ።
🔗 በቴሌብር ሱፐርአፕ https://onelink.to/telebir... ሲገዙ ልዩ ቅናሽ ያገኛሉ!
#2hoursunlimitedpackages #ethiotelecom #telebirr #telebirrsuperapp #digitalethiopia #digitalafrica #realizingdigitalethiopia
በ*999# ፣ በአርዲ ቻትቦት ወይም በማይ ኢትዮቴል በ35 ብር ብቻ ይግዙና ያሻዎትን ያለገደብ ይጠቀሙ።
🔗 በቴሌብር ሱፐርአፕ https://onelink.to/telebir... ሲገዙ ልዩ ቅናሽ ያገኛሉ!
#2hoursunlimitedpackages #ethiotelecom #telebirr #telebirrsuperapp #digitalethiopia #digitalafrica #realizingdigitalethiopia
Sponsored by
Surafel
3 days ago
⚡️ 🎁 የሁለት ሰዓት ያልተገደበ የኢንተርኔት ጥቅል በ35 ብር ብቻ!
በ*999# ፣ በአርዲ ቻትቦት ወይም በማይ ኢትዮቴል በ35 ብር ብቻ ይግዙና ያሻዎትን ያለገደብ ይጠቀሙ።
🔗 በቴሌብር ሱፐርአፕ https://onelink.to/telebir... ሲገዙ ልዩ ቅናሽ ያገኛሉ!
#2hoursunlimitedpackages #ethiotelecom #telebirr #telebirrsuperapp #digitalethiopia #digitalafrica #realizingdigitalethiopia
በ*999# ፣ በአርዲ ቻትቦት ወይም በማይ ኢትዮቴል በ35 ብር ብቻ ይግዙና ያሻዎትን ያለገደብ ይጠቀሙ።
🔗 በቴሌብር ሱፐርአፕ https://onelink.to/telebir... ሲገዙ ልዩ ቅናሽ ያገኛሉ!
#2hoursunlimitedpackages #ethiotelecom #telebirr #telebirrsuperapp #digitalethiopia #digitalafrica #realizingdigitalethiopia
3 days ago
የላቀ ፍጥነት ያለውን የ4ጂ LTE ሞባይል ኔትወርክ አገልግሎት በሀገራችን 52 ከተሞች ማስጀመራችንን በደስታ እንገልፃለን፡፡
በከተሞቹ የምትገኙ ደንበኞቻችን 4G LTE የሞባይል አገልግሎት ተጠቃሚ በመሆናችሁ እንኳን ደስ አላችሁ እያልን በፈጣኑ 4ጂ የሞባይል ኢንተርኔት አገልግሎታችን እንድትደሰቱ እንጋብዛለን!
የሚገለገሉበት ሲም ካርድ 4G የሚያስጠቅም ከሆነ የሞባይል ሴቲንግዎን ኔትወርክ ሞድ LTE/3G/2G (Auto connect) ያድርጉ፤ የማያስጠቅም ከሆነ አቅራቢያዎ ወደሚገኝ የአገልግሎት ማዕከል ጎራ ብለው በነጻ በማስቀየር ልዩ የጥቅል ስጦታ ያግኙ!
#ዲጂታል_ኢትዮጵያን_ዕውን_በማድረግ_ላይ
#4glte #ethiotelecom #nexthorizon #ruralconnectivity #telebirr #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
በከተሞቹ የምትገኙ ደንበኞቻችን 4G LTE የሞባይል አገልግሎት ተጠቃሚ በመሆናችሁ እንኳን ደስ አላችሁ እያልን በፈጣኑ 4ጂ የሞባይል ኢንተርኔት አገልግሎታችን እንድትደሰቱ እንጋብዛለን!
የሚገለገሉበት ሲም ካርድ 4G የሚያስጠቅም ከሆነ የሞባይል ሴቲንግዎን ኔትወርክ ሞድ LTE/3G/2G (Auto connect) ያድርጉ፤ የማያስጠቅም ከሆነ አቅራቢያዎ ወደሚገኝ የአገልግሎት ማዕከል ጎራ ብለው በነጻ በማስቀየር ልዩ የጥቅል ስጦታ ያግኙ!
#ዲጂታል_ኢትዮጵያን_ዕውን_በማድረግ_ላይ
#4glte #ethiotelecom #nexthorizon #ruralconnectivity #telebirr #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
3 days ago
የላቀ ፍጥነት ያለውን የ4ጂ LTE ሞባይል ኔትወርክ አገልግሎት በሀገራችን 52 ከተሞች ማስጀመራችንን በደስታ እንገልፃለን፡፡
በከተሞቹ የምትገኙ ደንበኞቻችን 4G LTE የሞባይል አገልግሎት ተጠቃሚ በመሆናችሁ እንኳን ደስ አላችሁ እያልን በፈጣኑ 4ጂ የሞባይል ኢንተርኔት አገልግሎታችን እንድትደሰቱ እንጋብዛለን!
የሚገለገሉበት ሲም ካርድ 4G የሚያስጠቅም ከሆነ የሞባይል ሴቲንግዎን ኔትወርክ ሞድ LTE/3G/2G (Auto connect) ያድርጉ፤ የማያስጠቅም ከሆነ አቅራቢያዎ ወደሚገኝ የአገልግሎት ማዕከል ጎራ ብለው በነጻ በማስቀየር ልዩ የጥቅል ስጦታ ያግኙ!
#ዲጂታል_ኢትዮጵያን_ዕውን_በማድረግ_ላይ
#4glte #ethiotelecom #nexthorizon #ruralconnectivity #telebirr #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
በከተሞቹ የምትገኙ ደንበኞቻችን 4G LTE የሞባይል አገልግሎት ተጠቃሚ በመሆናችሁ እንኳን ደስ አላችሁ እያልን በፈጣኑ 4ጂ የሞባይል ኢንተርኔት አገልግሎታችን እንድትደሰቱ እንጋብዛለን!
የሚገለገሉበት ሲም ካርድ 4G የሚያስጠቅም ከሆነ የሞባይል ሴቲንግዎን ኔትወርክ ሞድ LTE/3G/2G (Auto connect) ያድርጉ፤ የማያስጠቅም ከሆነ አቅራቢያዎ ወደሚገኝ የአገልግሎት ማዕከል ጎራ ብለው በነጻ በማስቀየር ልዩ የጥቅል ስጦታ ያግኙ!
#ዲጂታል_ኢትዮጵያን_ዕውን_በማድረግ_ላይ
#4glte #ethiotelecom #nexthorizon #ruralconnectivity #telebirr #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
4 days ago
የ7ኛው ምርጫ የቅድመ ምርጫ ትዝብት ሪፖርት ይፋ ሆነ፤ በሴት መራጮችና ዕጩዎች መካከል ሰፊ ክፍተት መኖሩ ተጠቆመ
#fastmereja I የኢትዮጵያ ሴቶች ፌዴሬሽን በ7ኛው ሀገራዊ ምርጫ የሴቶች ተሳትፎን አስመልክቶ ያዘጋጀውን የቅድመ ምርጫ ትዝብት ሪፖርት ዛሬ ይፋ አደረገ። ፌዴሬሽኑ ባወጣው መግለጫ መሠረት፣ በምርጫው ከተመዘገቡት አጠቃላይ መራጮች ውስጥ 49.3 በመቶው ሴቶች ቢሆኑም፣ በዕጩነት የቀረቡት ግን 25.8 በመቶ ብቻ መሆናቸውን በመጥቀስ በውሳኔ ሰጪነት ረገድ አሁንም ሰፊ ክፍተት መኖሩን አስታውቋል። የፌዴሬሽኑ ዋና ዳይሬክተር ወይዘሪት ገነት ስዩም እንደገለጹት፣ ይህንን ክፍተት ለመሙላት የፖለቲካ ፓርቲዎች ቢያንስ 30 በመቶ የሴት ዕጩዎች ተሳትፎን የሚያረጋግጥ አስገዳጅ የውስጥ ደንብ ሊያወጡ ይገባል ተብሏል።
የኢትዮጵያ ሴቶች ፌዴሬሽን በ7ኛው ሀገራዊ ምርጫ የሴቶችን ተሳትፎና የቅድመ ምርጫ ሂደቱን ለመታዘብ በርካታ ተግባራትን ሲያከናውን ቆይቷል። ፌዴሬሽኑ ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በመተባበር ባካሄደው ሰፊ የኤስኤምኤስ (SMS) የንቅናቄ ዘመቻ 255 ሚሊዮን መልዕክቶችን በ6 የሀገር ውስጥ ቋንቋዎች ተደራሽ ማድረግ የቻለ ሲሆን፣ በፋና ሬዲዮ በኩልም ከ32 ሚሊዮን በላይ መደበኛ አድማጮች ጋር መድረሱን በሪፖርቱ አመልክቷል። በተጨማሪም በቴሌግራም፣ በፌስቡክ እና በቲክቶክ ማህበራዊ ገጾች አማካኝነት የዲጂታል ሚዲያ ቅስቀሳዎች ተካሂደዋል። በምርጫ ሂደቱ ላይ ንቁ ተሳትፎ እንዲኖር ለማስቻልም 267 የረጅም ጊዜ ታዛቢ አሰልጣኞችን በማሰማራት፣ ለ5,165 የአጭር ጊዜ ታዛቢዎች ደረጃ በደረጃ ስልጠና ተሰጥቷል።
በክልሎችና በከተማ አስተዳደሮች ደረጃ ያለውን የሴቶች ውክልና አስመልክቶ የወጣው የቁጥር መረጃ እንደሚያሳየው፣ በኦሮሚያ ክልል ሞጆ ከተማ የሴት ዕጩዎች ድርሻ 71.4 በመቶ በመድረስ ከፍተኛውን ቦታ ሲይዝ፣ በአንጻሩ በሲዳማ ክልል 40 በመቶ ሴት መራጮች ቢመዘገቡም የሴት ዕጩዎች ድርሻ ግን 8.2 በመቶ ብቻ ሆኖ ተመዝግቧል። ይህ ሁኔታ አነስተኛ ቁጥር ያላቸው ፓርቲዎች በቂ የሴት ዕጩዎችን በማቅረብ ረገድ ያጋጠማቸውን ድክመት እንደሚያሳይ ሪፖርቱ ይገልጻል።
በቅድመ ምርጫ ሂደቱ ወቅት በአማራ፣ በኦሮሚያ፣ በጋምቤላ እና በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች የታዩ የጸጥታ ስጋቶች ለመራጮችና ለዕጩዎች ዋነኛ ፈተና ሆነው ማለፋቸው ተገልጿል። ከዚህ በተጨማሪም የሃሰት መረጃዎች ስርጭት፣ የኢንተርኔት ተደራሽነት ውስንነት፣ የባጀት እጥረትና መዘግየት በታዛቢዎች ስልጠናና ስምሪት ላይ ተጽዕኖ ማሳደሩ በሪፖርቱ ተቀስሷል። ፌዴሬሽኑ ያጋጠሙ ችግሮችን መነሻ በማድረግ ለብሔራዊ ምርጫ ቦርድ እና ለሚመለከታቸው አካላት የዲጂታል ምዝገባ ስርዓት እንዲሻሻልና ለታዛቢዎች የሚሆን በቂ በጀት በወቅቱ እንዲለቀቅ የውሳኔ ሃሳብ አቅርቧል።
#fastmereja I የኢትዮጵያ ሴቶች ፌዴሬሽን በ7ኛው ሀገራዊ ምርጫ የሴቶች ተሳትፎን አስመልክቶ ያዘጋጀውን የቅድመ ምርጫ ትዝብት ሪፖርት ዛሬ ይፋ አደረገ። ፌዴሬሽኑ ባወጣው መግለጫ መሠረት፣ በምርጫው ከተመዘገቡት አጠቃላይ መራጮች ውስጥ 49.3 በመቶው ሴቶች ቢሆኑም፣ በዕጩነት የቀረቡት ግን 25.8 በመቶ ብቻ መሆናቸውን በመጥቀስ በውሳኔ ሰጪነት ረገድ አሁንም ሰፊ ክፍተት መኖሩን አስታውቋል። የፌዴሬሽኑ ዋና ዳይሬክተር ወይዘሪት ገነት ስዩም እንደገለጹት፣ ይህንን ክፍተት ለመሙላት የፖለቲካ ፓርቲዎች ቢያንስ 30 በመቶ የሴት ዕጩዎች ተሳትፎን የሚያረጋግጥ አስገዳጅ የውስጥ ደንብ ሊያወጡ ይገባል ተብሏል።
የኢትዮጵያ ሴቶች ፌዴሬሽን በ7ኛው ሀገራዊ ምርጫ የሴቶችን ተሳትፎና የቅድመ ምርጫ ሂደቱን ለመታዘብ በርካታ ተግባራትን ሲያከናውን ቆይቷል። ፌዴሬሽኑ ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በመተባበር ባካሄደው ሰፊ የኤስኤምኤስ (SMS) የንቅናቄ ዘመቻ 255 ሚሊዮን መልዕክቶችን በ6 የሀገር ውስጥ ቋንቋዎች ተደራሽ ማድረግ የቻለ ሲሆን፣ በፋና ሬዲዮ በኩልም ከ32 ሚሊዮን በላይ መደበኛ አድማጮች ጋር መድረሱን በሪፖርቱ አመልክቷል። በተጨማሪም በቴሌግራም፣ በፌስቡክ እና በቲክቶክ ማህበራዊ ገጾች አማካኝነት የዲጂታል ሚዲያ ቅስቀሳዎች ተካሂደዋል። በምርጫ ሂደቱ ላይ ንቁ ተሳትፎ እንዲኖር ለማስቻልም 267 የረጅም ጊዜ ታዛቢ አሰልጣኞችን በማሰማራት፣ ለ5,165 የአጭር ጊዜ ታዛቢዎች ደረጃ በደረጃ ስልጠና ተሰጥቷል።
በክልሎችና በከተማ አስተዳደሮች ደረጃ ያለውን የሴቶች ውክልና አስመልክቶ የወጣው የቁጥር መረጃ እንደሚያሳየው፣ በኦሮሚያ ክልል ሞጆ ከተማ የሴት ዕጩዎች ድርሻ 71.4 በመቶ በመድረስ ከፍተኛውን ቦታ ሲይዝ፣ በአንጻሩ በሲዳማ ክልል 40 በመቶ ሴት መራጮች ቢመዘገቡም የሴት ዕጩዎች ድርሻ ግን 8.2 በመቶ ብቻ ሆኖ ተመዝግቧል። ይህ ሁኔታ አነስተኛ ቁጥር ያላቸው ፓርቲዎች በቂ የሴት ዕጩዎችን በማቅረብ ረገድ ያጋጠማቸውን ድክመት እንደሚያሳይ ሪፖርቱ ይገልጻል።
በቅድመ ምርጫ ሂደቱ ወቅት በአማራ፣ በኦሮሚያ፣ በጋምቤላ እና በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች የታዩ የጸጥታ ስጋቶች ለመራጮችና ለዕጩዎች ዋነኛ ፈተና ሆነው ማለፋቸው ተገልጿል። ከዚህ በተጨማሪም የሃሰት መረጃዎች ስርጭት፣ የኢንተርኔት ተደራሽነት ውስንነት፣ የባጀት እጥረትና መዘግየት በታዛቢዎች ስልጠናና ስምሪት ላይ ተጽዕኖ ማሳደሩ በሪፖርቱ ተቀስሷል። ፌዴሬሽኑ ያጋጠሙ ችግሮችን መነሻ በማድረግ ለብሔራዊ ምርጫ ቦርድ እና ለሚመለከታቸው አካላት የዲጂታል ምዝገባ ስርዓት እንዲሻሻልና ለታዛቢዎች የሚሆን በቂ በጀት በወቅቱ እንዲለቀቅ የውሳኔ ሃሳብ አቅርቧል።
4 days ago
ዩቱዩብ በሰው ሰራሽ አስተውሎት (AI) በሚሰሩ ቪዲዮዎች ላይ ዘመቻ ከፈተ!
የዓለም ትልቁ የቪዲዮ ማጋሪያ ፕላትፎርም የሆነው ዩቱዩብ (YouTube)፣ በሰው ሰራሽ አስተውሎት ወይም በArtificial Intelligence (AI) አማካኝነት በብዛት የሚመረቱ ቪዲዮዎችን የሚያሰራጩ በርካታ ቻናሎችን ሙሉ በሙሉ መሰረዝ መጀመሩ ተሰማ።
እንደ አዳዲስ መረጃዎች ዘገባ፣ ከመድረኩ የተሰረዙት እነዚህ ቻናሎች ከመዘጋታቸው በፊት በአጠቃላይ ከ4.7 ቢሊዮን በላይ እይታዎችን (Views) ማሰባሰብ ችለው ነበር።
🛑 ዋናው ምክንያት ምንድን ነው?
እነዚህ ቻናሎች ያለምንም የሰው ልጅ ተሳትፎ፣ በኮምፒውተር ፕሮግራሞች ብቻ በጅምላ የሚሰሩ ቪዲዮዎችን የሚያሰራጩ ነበሩ። ዩቱዩብ ይህንን ጠንከር ያለ እርምጃ የወሰደው ተጠቃሚዎችን የሚያሳስቱና ሀሰተኛ መረጃዎችን ለመከላከል፣ ጥራታቸውን ያልጠበቁና ሰዎችን የሚያሰለቹ ይዘቶችን ለመቀነስ እንዲሁም የማህበራዊ ሚዲያውን ታማኝነት እና ትክክለኛነት ለመጠበቅ በማሰብ እንደሆነ ታውቋል።
በአሁኑ ጊዜ የAI መተግበሪያዎች እጅግ በጣም ፈጣን እና ቀላል በሆነ መንገድ በሺዎች የሚቆጠሩ ቪዲዮዎችን በደቂቃዎች ውስጥ ለመፍጠር ያስችላሉ። ይህ ሁኔታ ደግሞ እንደ ዩቱዩብ ላሉ ትልልቅ የቴክኖሎጂ ተቋማት አዲስ ፈጠራን ከመደገፍ እና የሰዎችን እምነት በአግባቡ ከማስጠበቅ አንፃር ትልቅ የባላንስ ፈተና ሆኖባቸዋል።
የእርስዎ አስተያየት ምንድን ነው? 🤔
በAI የሚመረቱ ይዘቶች በኢንተርኔት ላይ አዳዲስ ፈጠራዎችን እያገዙ ነው ወይስ ድሩን በጥራት አልባ ቪዲዮዎች እያጨናነቁት? ሃሳብዎን ያካፍሉን!
Seledadotio
Seledadotio
የዓለም ትልቁ የቪዲዮ ማጋሪያ ፕላትፎርም የሆነው ዩቱዩብ (YouTube)፣ በሰው ሰራሽ አስተውሎት ወይም በArtificial Intelligence (AI) አማካኝነት በብዛት የሚመረቱ ቪዲዮዎችን የሚያሰራጩ በርካታ ቻናሎችን ሙሉ በሙሉ መሰረዝ መጀመሩ ተሰማ።
እንደ አዳዲስ መረጃዎች ዘገባ፣ ከመድረኩ የተሰረዙት እነዚህ ቻናሎች ከመዘጋታቸው በፊት በአጠቃላይ ከ4.7 ቢሊዮን በላይ እይታዎችን (Views) ማሰባሰብ ችለው ነበር።
🛑 ዋናው ምክንያት ምንድን ነው?
እነዚህ ቻናሎች ያለምንም የሰው ልጅ ተሳትፎ፣ በኮምፒውተር ፕሮግራሞች ብቻ በጅምላ የሚሰሩ ቪዲዮዎችን የሚያሰራጩ ነበሩ። ዩቱዩብ ይህንን ጠንከር ያለ እርምጃ የወሰደው ተጠቃሚዎችን የሚያሳስቱና ሀሰተኛ መረጃዎችን ለመከላከል፣ ጥራታቸውን ያልጠበቁና ሰዎችን የሚያሰለቹ ይዘቶችን ለመቀነስ እንዲሁም የማህበራዊ ሚዲያውን ታማኝነት እና ትክክለኛነት ለመጠበቅ በማሰብ እንደሆነ ታውቋል።
በአሁኑ ጊዜ የAI መተግበሪያዎች እጅግ በጣም ፈጣን እና ቀላል በሆነ መንገድ በሺዎች የሚቆጠሩ ቪዲዮዎችን በደቂቃዎች ውስጥ ለመፍጠር ያስችላሉ። ይህ ሁኔታ ደግሞ እንደ ዩቱዩብ ላሉ ትልልቅ የቴክኖሎጂ ተቋማት አዲስ ፈጠራን ከመደገፍ እና የሰዎችን እምነት በአግባቡ ከማስጠበቅ አንፃር ትልቅ የባላንስ ፈተና ሆኖባቸዋል።
የእርስዎ አስተያየት ምንድን ነው? 🤔
በAI የሚመረቱ ይዘቶች በኢንተርኔት ላይ አዳዲስ ፈጠራዎችን እያገዙ ነው ወይስ ድሩን በጥራት አልባ ቪዲዮዎች እያጨናነቁት? ሃሳብዎን ያካፍሉን!
Seledadotio
Seledadotio
8 days ago
አሸናፊዎች እንኳን ደስ አላችሁ🎉🎉
ትክክለኛውን ምላሽ ከሰጡ ተሳታፊዎች ውስጥ በዕጣ ለተለዩ 300 ዕድለኞች 10 ጊ.ባ ወርኃዊ የኢንተርኔት ጥቅል ሽልማት እናበረክታለን!
አሸናፊዎች በ24 ሰዓት ውስጥ የስልክ ቁጥራችሁን ባሸነፋችሁበት ገጽ በውስጥ መልእክት ላኩልን።
አብራችሁን ስለነበራችሁ እናመሰግናለን!
የአሸናፊዎችን ዝርዝር: https://t.me/telebirr/7795
#ethiotelecom #telebirr #digitalafrica #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
ትክክለኛውን ምላሽ ከሰጡ ተሳታፊዎች ውስጥ በዕጣ ለተለዩ 300 ዕድለኞች 10 ጊ.ባ ወርኃዊ የኢንተርኔት ጥቅል ሽልማት እናበረክታለን!
አሸናፊዎች በ24 ሰዓት ውስጥ የስልክ ቁጥራችሁን ባሸነፋችሁበት ገጽ በውስጥ መልእክት ላኩልን።
አብራችሁን ስለነበራችሁ እናመሰግናለን!
የአሸናፊዎችን ዝርዝር: https://t.me/telebirr/7795
#ethiotelecom #telebirr #digitalafrica #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
Sponsored by
Surafel
9 days ago
በምርጫ ሂደት የጥሞና ወቅት ምንድነው?
የጥሞና ወቅት በቅድመ ምርጫ ዑደት ውስጥ የሚገኝ ጊዜ ሲሆን፤ በኢትዮጵያ የምርጫ ዑደት መመሪያ መሠረት ምርጫ ከመደረጉ በፊት ያሉትን አራት ቀናት ያካትታል፡፡
በጥሞና ወቅት ታዲያ የተለያዩ ባለድርሻ አካላት፤ ማለትም የፖለቲካ ፓርቲዎች፣ የመገናኛ ብዙኃን ተቋማት ሊተገብሯቸው የሚገቡ ኃላፊነቶች አሉ፡፡
የፖለቲካ ፓርቲዎች፡-
1. የፖለቲካ ፓርቲ ዕጩዎችና ደጋፊዎቻቸው ቦርዱ በሚያወጣው መመሪያ መሠረት የሚየካሂዱት የምርጫ ውድድር እንቅስቃሴ ድምፅ መስጠት ከመጀመሩ ከአራት ቀን በፊት መጠናቀቅ አለበት፡፡
2. የፓለቲካ ፓርቲዎች ምርጫው አራት ቀን ሲቀረው ማንኛውንም አይነት የምርጫ ቅስቀሳ ማድረግ አይፈቀድላቸውም፡፡ (በኢንተርኔት፣ በማኅበራዊ ሚዲያ፣ በግንባር፣ ቤት ለቤት፣ በአደባባይ ፣ በአዳራሽ ስብሰባ ምንም ዓይነት ቅስቀሳ ማከናወን በጥብቅ የተከለከለ ነው)
3. የፖለቲካ ፓርቲዎች በምርጫ ጉዳዮች ዙሪያ አስተያየት ከመስጠት እንዲሁም ቃለ-መጠይቆችን ማድረግ አይፈቀድላቸውም።
የመገናኛ ብዙኃን ተቋማት፡-
1. የመገናኛ ብዙኃን ተቋማት በጥሞና ወቅት ማንኛውንም ምርጫ ተኮር እንቅስቃሴዎችን ማሰራጨት አይፈቀድላቸውም፡፡ በተጨማሪም የፓለቲካ ፓርቲ ዕጩዎችን አግኝተው ቃለ-መጠይቆችን መሥራት አይፈቀድላቸውም፡፡
2. የመገናኛ ብዙኃን ተቋማት ከምርጫ ቦርድ የሚወጡ መረጃዎችን የማስተጋባት ኃላፊነት ሲኖርባቸው ከዚህ ውጪ በመመሪያዎች ላይ ያልተደነገጉ ተግባራትን እንዲፈጽሙ አይፈቀድላቸውም፡፡
ኢትዮጵያ ትመርጣለች!
የጥሞና ወቅት በቅድመ ምርጫ ዑደት ውስጥ የሚገኝ ጊዜ ሲሆን፤ በኢትዮጵያ የምርጫ ዑደት መመሪያ መሠረት ምርጫ ከመደረጉ በፊት ያሉትን አራት ቀናት ያካትታል፡፡
በጥሞና ወቅት ታዲያ የተለያዩ ባለድርሻ አካላት፤ ማለትም የፖለቲካ ፓርቲዎች፣ የመገናኛ ብዙኃን ተቋማት ሊተገብሯቸው የሚገቡ ኃላፊነቶች አሉ፡፡
የፖለቲካ ፓርቲዎች፡-
1. የፖለቲካ ፓርቲ ዕጩዎችና ደጋፊዎቻቸው ቦርዱ በሚያወጣው መመሪያ መሠረት የሚየካሂዱት የምርጫ ውድድር እንቅስቃሴ ድምፅ መስጠት ከመጀመሩ ከአራት ቀን በፊት መጠናቀቅ አለበት፡፡
2. የፓለቲካ ፓርቲዎች ምርጫው አራት ቀን ሲቀረው ማንኛውንም አይነት የምርጫ ቅስቀሳ ማድረግ አይፈቀድላቸውም፡፡ (በኢንተርኔት፣ በማኅበራዊ ሚዲያ፣ በግንባር፣ ቤት ለቤት፣ በአደባባይ ፣ በአዳራሽ ስብሰባ ምንም ዓይነት ቅስቀሳ ማከናወን በጥብቅ የተከለከለ ነው)
3. የፖለቲካ ፓርቲዎች በምርጫ ጉዳዮች ዙሪያ አስተያየት ከመስጠት እንዲሁም ቃለ-መጠይቆችን ማድረግ አይፈቀድላቸውም።
የመገናኛ ብዙኃን ተቋማት፡-
1. የመገናኛ ብዙኃን ተቋማት በጥሞና ወቅት ማንኛውንም ምርጫ ተኮር እንቅስቃሴዎችን ማሰራጨት አይፈቀድላቸውም፡፡ በተጨማሪም የፓለቲካ ፓርቲ ዕጩዎችን አግኝተው ቃለ-መጠይቆችን መሥራት አይፈቀድላቸውም፡፡
2. የመገናኛ ብዙኃን ተቋማት ከምርጫ ቦርድ የሚወጡ መረጃዎችን የማስተጋባት ኃላፊነት ሲኖርባቸው ከዚህ ውጪ በመመሪያዎች ላይ ያልተደነገጉ ተግባራትን እንዲፈጽሙ አይፈቀድላቸውም፡፡
ኢትዮጵያ ትመርጣለች!
9 days ago
አፍሪካውያን ስለ ራሳቸው ያላቸውን አመለካከት ሲቀይሩ፣ ቀሪው ዓለምም ስለ አፍሪካ ያለውን ዕይታ ይቀይራል።
#ethiopia | አፍሪካውያን በራሳቸው ጥረትና አቅም እየገነቧት ያለችውን አህጉር ለዓለም ለማስተዋወቅና ስኬቶቻቸውን ወደ አደባባይ ለማውጣት ያለመ #notwaiting (አልጠብቅም) ዘመቻ ተጀመረ።
ይህ አህጉር አቀፍ ዘመቻ ዛሬ ግንቦት 17 ቀን 2018 ዓ.ም (May 25, 2026) በአፍሪካ ቀን በይፋ መጀመሩ ተገልጿል።
በአዲስ አበባ፣ ጆሃንስበርግ፣ ናይሮቢ፣ ሌጎስ እና አክራ ከተሞች በጋራ ይፋ የተደረገው ይህ ዘመቻ፤ «ኦፖርቹኒቲ አፍሪካ» (Opportunity Africa) በተሰኘ ተቋም የሚመራ ነው።
በአህጉሪቱና በዲያስፖራው የሚገኙ አፍሪካውያን በአፍሪካ የወደፊት ዕጣ ፈንታ ላይ እያመጡት ያለውን በጎ ተጽዕኖ፣ አዳዲስ ዕይታዎችና የንግድ እንቅስቃሴዎች ላይ ትኩረት እንደሚያደርግ ተገልጿል።
የዘመቻው ዋነኛ መርህ አፍሪካውያን ስለ ራሳቸው ያላቸውን አመለካከት ሲቀይሩ፣ ቀሪው ዓለምም ስለ አፍሪካ ያለውን ዕይታ ይቀይራል በሚል እምነት ላይ የተመሠረተ ነው።
በአሁኑ ወቅት በርካታ አፍሪካውያን ሥራ ፈጣሪዎችና የፈጠራ ባለሙያዎች በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ የሆኑ ተቋማትን እየገነቡና ማኅበረሰባቸውን እየለወጡ ቢሆንም፣ እነዚህ የስኬት ታሪኮች አሁንም ድረስ በችግር፣ በረሃብና በውስንነቶች ላይ ብቻ በሚያተኩሩ አሉታዊ ትረካዎች (narratives) እየተሸፈኑ መሆኑ ተጠቅሷል።
የዚህ እንቅስቃሴ ዓላማ አፍሪካን በተመለከተ የሚነገሩ ትረካዎችን ሚዛን ለመጠበቅና ፍሬያማ የሆኑ የፈጠራ ስራዎችን፣ ግንባታዎችንና እድገቶችን በጋራ ድምፅ ከፍ አድርጎ ለማሳየት ነው።
ይህ እንቅስቃሴ የጥቂት ስኬታማ ሰዎች ታሪክ ሳይሆን፣ መላው አህጉሪቱ እያሳየችው ያለውን የእድገት ጉዞና አጠቃላይ እንቅስቃሴ የሚያሳይ መሆኑ ተመልክቷል።
አዘጋጆቹ መላው የአፍሪካ ሕዝብና ትውልደ አፍሪካውያን በፈጠራ ሥራዎቻቸው፣ ስኬቶቻቸውና አዳዲስ ሐሳቦቻቸው ላይ ያተኮሩ ታሪኮችን በ#notwaiting የሃሽታግ ምልክት በመጠቀም በማኅበራዊ ሚዲያዎች እንዲያጋሩ ጥሪ አቅርበዋል።
በተጨማሪም ፍላጎት ያላቸው ወገኖች www.notwaiting.africa በተሰኘው ድረ-ገጽ ላይ በመግባት የዘመቻውን ማኒፌስቶ መፈረም እንደሚችሉ ተገልጿል።
ይህ ዘመቻ ዛሬ ብቻ የሚያበቃ ሳይሆን፣ በየወሩ በ25ኛው ቀን እየታደሰ የሚቀጥልና አፍሪካውያን በአንድነት በመሆን የኢንተርኔት ዓለምን በስኬት፣ በፈጠራና በዕድሎች ታሪክ የሚያጥለቀልቁበት ተከታታይ መድረክ እንደሚሆን ተጠቁሟል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
#ethiopia | አፍሪካውያን በራሳቸው ጥረትና አቅም እየገነቧት ያለችውን አህጉር ለዓለም ለማስተዋወቅና ስኬቶቻቸውን ወደ አደባባይ ለማውጣት ያለመ #notwaiting (አልጠብቅም) ዘመቻ ተጀመረ።
ይህ አህጉር አቀፍ ዘመቻ ዛሬ ግንቦት 17 ቀን 2018 ዓ.ም (May 25, 2026) በአፍሪካ ቀን በይፋ መጀመሩ ተገልጿል።
በአዲስ አበባ፣ ጆሃንስበርግ፣ ናይሮቢ፣ ሌጎስ እና አክራ ከተሞች በጋራ ይፋ የተደረገው ይህ ዘመቻ፤ «ኦፖርቹኒቲ አፍሪካ» (Opportunity Africa) በተሰኘ ተቋም የሚመራ ነው።
በአህጉሪቱና በዲያስፖራው የሚገኙ አፍሪካውያን በአፍሪካ የወደፊት ዕጣ ፈንታ ላይ እያመጡት ያለውን በጎ ተጽዕኖ፣ አዳዲስ ዕይታዎችና የንግድ እንቅስቃሴዎች ላይ ትኩረት እንደሚያደርግ ተገልጿል።
የዘመቻው ዋነኛ መርህ አፍሪካውያን ስለ ራሳቸው ያላቸውን አመለካከት ሲቀይሩ፣ ቀሪው ዓለምም ስለ አፍሪካ ያለውን ዕይታ ይቀይራል በሚል እምነት ላይ የተመሠረተ ነው።
በአሁኑ ወቅት በርካታ አፍሪካውያን ሥራ ፈጣሪዎችና የፈጠራ ባለሙያዎች በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ የሆኑ ተቋማትን እየገነቡና ማኅበረሰባቸውን እየለወጡ ቢሆንም፣ እነዚህ የስኬት ታሪኮች አሁንም ድረስ በችግር፣ በረሃብና በውስንነቶች ላይ ብቻ በሚያተኩሩ አሉታዊ ትረካዎች (narratives) እየተሸፈኑ መሆኑ ተጠቅሷል።
የዚህ እንቅስቃሴ ዓላማ አፍሪካን በተመለከተ የሚነገሩ ትረካዎችን ሚዛን ለመጠበቅና ፍሬያማ የሆኑ የፈጠራ ስራዎችን፣ ግንባታዎችንና እድገቶችን በጋራ ድምፅ ከፍ አድርጎ ለማሳየት ነው።
ይህ እንቅስቃሴ የጥቂት ስኬታማ ሰዎች ታሪክ ሳይሆን፣ መላው አህጉሪቱ እያሳየችው ያለውን የእድገት ጉዞና አጠቃላይ እንቅስቃሴ የሚያሳይ መሆኑ ተመልክቷል።
አዘጋጆቹ መላው የአፍሪካ ሕዝብና ትውልደ አፍሪካውያን በፈጠራ ሥራዎቻቸው፣ ስኬቶቻቸውና አዳዲስ ሐሳቦቻቸው ላይ ያተኮሩ ታሪኮችን በ#notwaiting የሃሽታግ ምልክት በመጠቀም በማኅበራዊ ሚዲያዎች እንዲያጋሩ ጥሪ አቅርበዋል።
በተጨማሪም ፍላጎት ያላቸው ወገኖች www.notwaiting.africa በተሰኘው ድረ-ገጽ ላይ በመግባት የዘመቻውን ማኒፌስቶ መፈረም እንደሚችሉ ተገልጿል።
ይህ ዘመቻ ዛሬ ብቻ የሚያበቃ ሳይሆን፣ በየወሩ በ25ኛው ቀን እየታደሰ የሚቀጥልና አፍሪካውያን በአንድነት በመሆን የኢንተርኔት ዓለምን በስኬት፣ በፈጠራና በዕድሎች ታሪክ የሚያጥለቀልቁበት ተከታታይ መድረክ እንደሚሆን ተጠቁሟል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
10 days ago
የአፍሪካን እውነተኛ ገጽታ ለአለም ለማስተዋወቅ አዲስ አህጉር አቀፍ ዘመቻ ይፋ ሆነ!
#fastmereja I የአፍሪካን አዎንታዊ ገጽታ፣ የፈጠራ ስራዎችን፣ ንግዶችንና አህጉራዊ እድገትን ለዓለም ለማስተዋወቅ ያለመ «#notwaiting» (አፍሪካ አትጠብቅም) የተሰኘ አዲስ ህዝባዊ ንቅናቄ ዛሬ ግንቦት 17 ቀን 2018 ዓ.ም በሚከበረው የአፍሪካ ቀን በይፋ መጀመሩ ተገለፀ።
በኦፖርቹኒቲ አፍሪካ (Opportunity Africa) አስተባባሪነት የተጀመረው ይህ ዘመቻ፤ አፍሪካውያን ስለራሳቸው ያላቸውን አመለካከት መቀየር ከቻሉ፣ ዓለምም ስለ አፍሪካ ያላትን የተዛባ አመለካከት ይቀይራል በሚል ጽኑ እምነት ላይ የተመሰረተ መሆኑ ተገልጿል።
የአፍሪካ ኖ ፊልተር(Africa No Filter) ዋና ዳይሬክተር የሆኑት ሞኪ ማኩራ እንደገለጹት፣ ዓለም ስለ አፍሪካ ያለው አሉታዊ እና የተዛባ አመለካከት በአህጉሪቱ ላይ ከፍተኛ የፋይናንስ ቅጣት ወይም የ«ስጋት ዋጋ» (Risk Premium) እያስከተለ እንደሚገኝ ገልፀዋል።
ዋና ዳይሬክተሯ አክለዉም ይህ አመለካከት ወደ አህጉሪቱ ሊፈስ የሚችለውን በቢሊዮን የሚቆጠር ዶላር የውጭ ኢንቨስትመንት የሚያሰናክል ሲሆን፣ በዚህም ምክንያት የአገር ውስጥ ንግዶችና ተራው ዜጋ እጅግ ከፍተኛ በሆነ የብድር ወለድ ገንዘብ ለመበደር እንዲገደዱ አድርጓል። ይህ ንቅናቄ ይህንን የተዛባ ምልከታ በመቀየር የኢኮኖሚ ጫናውን ለማቃለል ያለመ ነዉ ሲሉ ገልፀዋል።
ዋና ዳይሬክተሯ ሞኪ ማኩራ ከስድስት ወይም ሰባት ዓመታት በኋላ ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰው ያዩትን ተጨባጭ ሁኔታ ያጋሩ ሲሆን፤ በሀገሪቱ የታየው ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እድገት «አስደናቂ» መሆኑን ገልጸዋል።
የአሁኗን በማደግ ላይ ያለችውን ኢትዮጵያ፣ እ.ኤ.አ በ1984-1985 ከነበረውና የአጠቃላይ አህጉሪቱን ገጽታ ለትውልድ አበላሽቶ ከቆየው አስከፊ የረሃብ ምስል ጋር በማነፃፀር፤ ኢትዮጵያ በህዝቦቿ ጥንካሬና ጽናት ከአመድ ላይ ተነስታ ለዳግም እድገት የበቃች ምርጥ የአፍሪካ ተምሳሌት መሆኗን ገልጸዋል።
ይህ ንቅናቄ በአፍሪካ የሚገኙ ስራ ፈጣሪዎች፣ የባህልና የፈጠራ ባለሙያዎች እንዲሁም የአገር በቀል ተቋማት መሪዎች ከማንም እርዳታ ሳይጠብቁ በየቀኑ ሀገራቸውን ወደፊት እየገፉ መሆናቸውን የሚያሳይ መሆኑ ተጠቁሟል።
የአፍሪካ ህብረት ከፍተኛ የኮሙኒኬሽን ኦፊሰር የሆኑት ፌዝ አዲያምቦ እንደገለጹት፦ ይህ ዘመቻ ተጽዕኖ ፈጣሪነቱ እንዲታወቅለት፣ እንዲረጋገጥለት ወይም በሌሎች እንዲበየን የማይጠብቅ አዲስ ትውልድ የተሞላበትን ጉልበት ያሳያል ያሉ ሲሆን አፍሪካውያን የሚፈልጉትን የወደፊት እጣ ፈንታ ራሳቸው እየገነቡ ነው፤ ይህ ዘመቻ ደግሞ ይህንን እውነታ ለራሳችንም ሆነ ለዓለም ይፋ ያደርጋል ሲሉ ተናግረዋል።
አፍሪካ ሁሌም ራሷን በጉድለትና በችግር ትረካዎች ውስጥ እያየች በልበ ሙሉነት መገንባት አትችልም ሲሉ ገልጸው፣ የአፍሪካ ገጽታ መቅረጽ ያለበት በራሷ ህዝቦች እንጂ ከውጭ በሚጫንባት የተዛባ አመለካከት መሆን የለበትም ብለዋል።
ይህ ዘመቻ በየወሩ በ25ኛው ቀን (በአፍሪካ ቀን መታሰቢያነት) በየጊዜው የሚደገም ሲሆን፣ አፍሪካውያንና በውጭ ሀገር የሚኖሩ ዳያስፖራዎች የኢንተርኔት ገጾችን በአዎንታዊ የዕድገት፣ የፈጠራ እና የስራ ፈጠራ ታሪኮች እንዲያጥለቀልቁት ተጋብዘዋል።
#fastmereja I የአፍሪካን አዎንታዊ ገጽታ፣ የፈጠራ ስራዎችን፣ ንግዶችንና አህጉራዊ እድገትን ለዓለም ለማስተዋወቅ ያለመ «#notwaiting» (አፍሪካ አትጠብቅም) የተሰኘ አዲስ ህዝባዊ ንቅናቄ ዛሬ ግንቦት 17 ቀን 2018 ዓ.ም በሚከበረው የአፍሪካ ቀን በይፋ መጀመሩ ተገለፀ።
በኦፖርቹኒቲ አፍሪካ (Opportunity Africa) አስተባባሪነት የተጀመረው ይህ ዘመቻ፤ አፍሪካውያን ስለራሳቸው ያላቸውን አመለካከት መቀየር ከቻሉ፣ ዓለምም ስለ አፍሪካ ያላትን የተዛባ አመለካከት ይቀይራል በሚል ጽኑ እምነት ላይ የተመሰረተ መሆኑ ተገልጿል።
የአፍሪካ ኖ ፊልተር(Africa No Filter) ዋና ዳይሬክተር የሆኑት ሞኪ ማኩራ እንደገለጹት፣ ዓለም ስለ አፍሪካ ያለው አሉታዊ እና የተዛባ አመለካከት በአህጉሪቱ ላይ ከፍተኛ የፋይናንስ ቅጣት ወይም የ«ስጋት ዋጋ» (Risk Premium) እያስከተለ እንደሚገኝ ገልፀዋል።
ዋና ዳይሬክተሯ አክለዉም ይህ አመለካከት ወደ አህጉሪቱ ሊፈስ የሚችለውን በቢሊዮን የሚቆጠር ዶላር የውጭ ኢንቨስትመንት የሚያሰናክል ሲሆን፣ በዚህም ምክንያት የአገር ውስጥ ንግዶችና ተራው ዜጋ እጅግ ከፍተኛ በሆነ የብድር ወለድ ገንዘብ ለመበደር እንዲገደዱ አድርጓል። ይህ ንቅናቄ ይህንን የተዛባ ምልከታ በመቀየር የኢኮኖሚ ጫናውን ለማቃለል ያለመ ነዉ ሲሉ ገልፀዋል።
ዋና ዳይሬክተሯ ሞኪ ማኩራ ከስድስት ወይም ሰባት ዓመታት በኋላ ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰው ያዩትን ተጨባጭ ሁኔታ ያጋሩ ሲሆን፤ በሀገሪቱ የታየው ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እድገት «አስደናቂ» መሆኑን ገልጸዋል።
የአሁኗን በማደግ ላይ ያለችውን ኢትዮጵያ፣ እ.ኤ.አ በ1984-1985 ከነበረውና የአጠቃላይ አህጉሪቱን ገጽታ ለትውልድ አበላሽቶ ከቆየው አስከፊ የረሃብ ምስል ጋር በማነፃፀር፤ ኢትዮጵያ በህዝቦቿ ጥንካሬና ጽናት ከአመድ ላይ ተነስታ ለዳግም እድገት የበቃች ምርጥ የአፍሪካ ተምሳሌት መሆኗን ገልጸዋል።
ይህ ንቅናቄ በአፍሪካ የሚገኙ ስራ ፈጣሪዎች፣ የባህልና የፈጠራ ባለሙያዎች እንዲሁም የአገር በቀል ተቋማት መሪዎች ከማንም እርዳታ ሳይጠብቁ በየቀኑ ሀገራቸውን ወደፊት እየገፉ መሆናቸውን የሚያሳይ መሆኑ ተጠቁሟል።
የአፍሪካ ህብረት ከፍተኛ የኮሙኒኬሽን ኦፊሰር የሆኑት ፌዝ አዲያምቦ እንደገለጹት፦ ይህ ዘመቻ ተጽዕኖ ፈጣሪነቱ እንዲታወቅለት፣ እንዲረጋገጥለት ወይም በሌሎች እንዲበየን የማይጠብቅ አዲስ ትውልድ የተሞላበትን ጉልበት ያሳያል ያሉ ሲሆን አፍሪካውያን የሚፈልጉትን የወደፊት እጣ ፈንታ ራሳቸው እየገነቡ ነው፤ ይህ ዘመቻ ደግሞ ይህንን እውነታ ለራሳችንም ሆነ ለዓለም ይፋ ያደርጋል ሲሉ ተናግረዋል።
አፍሪካ ሁሌም ራሷን በጉድለትና በችግር ትረካዎች ውስጥ እያየች በልበ ሙሉነት መገንባት አትችልም ሲሉ ገልጸው፣ የአፍሪካ ገጽታ መቅረጽ ያለበት በራሷ ህዝቦች እንጂ ከውጭ በሚጫንባት የተዛባ አመለካከት መሆን የለበትም ብለዋል።
ይህ ዘመቻ በየወሩ በ25ኛው ቀን (በአፍሪካ ቀን መታሰቢያነት) በየጊዜው የሚደገም ሲሆን፣ አፍሪካውያንና በውጭ ሀገር የሚኖሩ ዳያስፖራዎች የኢንተርኔት ገጾችን በአዎንታዊ የዕድገት፣ የፈጠራ እና የስራ ፈጠራ ታሪኮች እንዲያጥለቀልቁት ተጋብዘዋል።
12 days ago
🚀 በልዩ የአገልግሎት ደረጃ ጥቅል ኢንተርኔት በከፍተኛ ፍጥነት ያግኙ!
⏫ለላቀ ፍጥነትና ለማይቆራረጥ የዲ.ኤስ.ቲቪ ስትሪሚንግ አገልግሎት የተዘጋጀውን አዲሱን ልዩ የአገልግሎት ደረጃ ጥቅል ይጠቀሙ!
⚡️በኔትወርክ መጨናነቅ ሰዓት የቪአይፒ (VIP) ቅድሚያ ተጠቃሚነት !
⚽️ ያለምንም መቆራረጥ የቀጥታ እግር ኳስ ጨዋታዎችን እና የDStv ስርጭቶችን መመልከት!
📶 ምንም ዓይነት የፍጥነት ገደብ የሌለው!
📲 በቴሌብር ሱፐርአፕ https://bit.ly/telebirr_Su... ወይም በ*999# የቅዳሜ እና እሁድ ጥቅሎች ውስጥ ከ5ጊ.ባ ልዩ አገልግሎት ደረጃ ጥቅል ጋር ወይም በዲ.ኤስ.ቲቪ ጥቅል ውስጥ ያገኙታል!
#priorityaccessdatapackage #ethiotelecom #telebirr #digitalafrica #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
⏫ለላቀ ፍጥነትና ለማይቆራረጥ የዲ.ኤስ.ቲቪ ስትሪሚንግ አገልግሎት የተዘጋጀውን አዲሱን ልዩ የአገልግሎት ደረጃ ጥቅል ይጠቀሙ!
⚡️በኔትወርክ መጨናነቅ ሰዓት የቪአይፒ (VIP) ቅድሚያ ተጠቃሚነት !
⚽️ ያለምንም መቆራረጥ የቀጥታ እግር ኳስ ጨዋታዎችን እና የDStv ስርጭቶችን መመልከት!
📶 ምንም ዓይነት የፍጥነት ገደብ የሌለው!
📲 በቴሌብር ሱፐርአፕ https://bit.ly/telebirr_Su... ወይም በ*999# የቅዳሜ እና እሁድ ጥቅሎች ውስጥ ከ5ጊ.ባ ልዩ አገልግሎት ደረጃ ጥቅል ጋር ወይም በዲ.ኤስ.ቲቪ ጥቅል ውስጥ ያገኙታል!
#priorityaccessdatapackage #ethiotelecom #telebirr #digitalafrica #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
12 days ago
🚀 በልዩ የአገልግሎት ደረጃ ጥቅል ኢንተርኔት በከፍተኛ ፍጥነት ያግኙ!
⏫ለላቀ ፍጥነትና ለማይቆራረጥ የዲ.ኤስ.ቲቪ ስትሪሚንግ አገልግሎት የተዘጋጀውን አዲሱን ልዩ የአገልግሎት ደረጃ ጥቅል ይጠቀሙ!
⚡️በኔትወርክ መጨናነቅ ሰዓት የቪአይፒ (VIP) ቅድሚያ ተጠቃሚነት !
⚽️ ያለምንም መቆራረጥ የቀጥታ እግር ኳስ ጨዋታዎችን እና የDStv ስርጭቶችን መመልከት!
📶 ምንም ዓይነት የፍጥነት ገደብ የሌለው!
📲 በቴሌብር ሱፐርአፕ https://bit.ly/telebirr_Su... ወይም በ*999# የቅዳሜ እና እሁድ ጥቅሎች ውስጥ ከ5ጊ.ባ ልዩ አገልግሎት ደረጃ ጥቅል ጋር ወይም በዲ.ኤስ.ቲቪ ጥቅል ውስጥ ያገኙታል!
#priorityaccessdatapackage #ethiotelecom #telebirr #digitalafrica #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
⏫ለላቀ ፍጥነትና ለማይቆራረጥ የዲ.ኤስ.ቲቪ ስትሪሚንግ አገልግሎት የተዘጋጀውን አዲሱን ልዩ የአገልግሎት ደረጃ ጥቅል ይጠቀሙ!
⚡️በኔትወርክ መጨናነቅ ሰዓት የቪአይፒ (VIP) ቅድሚያ ተጠቃሚነት !
⚽️ ያለምንም መቆራረጥ የቀጥታ እግር ኳስ ጨዋታዎችን እና የDStv ስርጭቶችን መመልከት!
📶 ምንም ዓይነት የፍጥነት ገደብ የሌለው!
📲 በቴሌብር ሱፐርአፕ https://bit.ly/telebirr_Su... ወይም በ*999# የቅዳሜ እና እሁድ ጥቅሎች ውስጥ ከ5ጊ.ባ ልዩ አገልግሎት ደረጃ ጥቅል ጋር ወይም በዲ.ኤስ.ቲቪ ጥቅል ውስጥ ያገኙታል!
#priorityaccessdatapackage #ethiotelecom #telebirr #digitalafrica #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
12 days ago
🚀 በልዩ የአገልግሎት ደረጃ ጥቅል ኢንተርኔት በከፍተኛ ፍጥነት ያግኙ!
⏫ለላቀ ፍጥነትና ለማይቆራረጥ የዲ.ኤስ.ቲቪ ስትሪሚንግ አገልግሎት የተዘጋጀውን አዲሱን ልዩ የአገልግሎት ደረጃ ጥቅል ይጠቀሙ!
⚡️በኔትወርክ መጨናነቅ ሰዓት የቪአይፒ (VIP) ቅድሚያ ተጠቃሚነት !
⚽️ ያለምንም መቆራረጥ የቀጥታ እግር ኳስ ጨዋታዎችን እና የDStv ስርጭቶችን መመልከት!
📶 ምንም ዓይነት የፍጥነት ገደብ የሌለው!
📲 በቴሌብር ሱፐርአፕ https://bit.ly/telebirr_Su... ወይም በ*999# የቅዳሜ እና እሁድ ጥቅሎች ውስጥ ከ5ጊ.ባ ልዩ አገልግሎት ደረጃ ጥቅል ጋር ወይም በዲ.ኤስ.ቲቪ ጥቅል ውስጥ ያገኙታል!
#priorityaccessdatapackage #ethiotelecom #telebirr #digitalafrica #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
⏫ለላቀ ፍጥነትና ለማይቆራረጥ የዲ.ኤስ.ቲቪ ስትሪሚንግ አገልግሎት የተዘጋጀውን አዲሱን ልዩ የአገልግሎት ደረጃ ጥቅል ይጠቀሙ!
⚡️በኔትወርክ መጨናነቅ ሰዓት የቪአይፒ (VIP) ቅድሚያ ተጠቃሚነት !
⚽️ ያለምንም መቆራረጥ የቀጥታ እግር ኳስ ጨዋታዎችን እና የDStv ስርጭቶችን መመልከት!
📶 ምንም ዓይነት የፍጥነት ገደብ የሌለው!
📲 በቴሌብር ሱፐርአፕ https://bit.ly/telebirr_Su... ወይም በ*999# የቅዳሜ እና እሁድ ጥቅሎች ውስጥ ከ5ጊ.ባ ልዩ አገልግሎት ደረጃ ጥቅል ጋር ወይም በዲ.ኤስ.ቲቪ ጥቅል ውስጥ ያገኙታል!
#priorityaccessdatapackage #ethiotelecom #telebirr #digitalafrica #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
12 days ago
🚀 በልዩ የአገልግሎት ደረጃ ጥቅል ኢንተርኔት በከፍተኛ ፍጥነት ያግኙ!
⏫ለላቀ ፍጥነትና ለማይቆራረጥ የዲ.ኤስ.ቲቪ ስትሪሚንግ አገልግሎት የተዘጋጀውን አዲሱን ልዩ የአገልግሎት ደረጃ ጥቅል ይጠቀሙ!
⚡️በኔትወርክ መጨናነቅ ሰዓት የቪአይፒ (VIP) ቅድሚያ ተጠቃሚነት !
⚽️ ያለምንም መቆራረጥ የቀጥታ እግር ኳስ ጨዋታዎችን እና የDStv ስርጭቶችን መመልከት!
📶 ምንም ዓይነት የፍጥነት ገደብ የሌለው!
📲 በቴሌብር ሱፐርአፕ https://bit.ly/telebirr_Su... ወይም በ*999# የቅዳሜ እና እሁድ ጥቅሎች ውስጥ ከ5ጊ.ባ ልዩ አገልግሎት ደረጃ ጥቅል ጋር ወይም በዲ.ኤስ.ቲቪ ጥቅል ውስጥ ያገኙታል!
#priorityaccessdatapackage #ethiotelecom #telebirr #digitalafrica #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
⏫ለላቀ ፍጥነትና ለማይቆራረጥ የዲ.ኤስ.ቲቪ ስትሪሚንግ አገልግሎት የተዘጋጀውን አዲሱን ልዩ የአገልግሎት ደረጃ ጥቅል ይጠቀሙ!
⚡️በኔትወርክ መጨናነቅ ሰዓት የቪአይፒ (VIP) ቅድሚያ ተጠቃሚነት !
⚽️ ያለምንም መቆራረጥ የቀጥታ እግር ኳስ ጨዋታዎችን እና የDStv ስርጭቶችን መመልከት!
📶 ምንም ዓይነት የፍጥነት ገደብ የሌለው!
📲 በቴሌብር ሱፐርአፕ https://bit.ly/telebirr_Su... ወይም በ*999# የቅዳሜ እና እሁድ ጥቅሎች ውስጥ ከ5ጊ.ባ ልዩ አገልግሎት ደረጃ ጥቅል ጋር ወይም በዲ.ኤስ.ቲቪ ጥቅል ውስጥ ያገኙታል!
#priorityaccessdatapackage #ethiotelecom #telebirr #digitalafrica #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
12 days ago
🚀 በልዩ የአገልግሎት ደረጃ ጥቅል ኢንተርኔት በከፍተኛ ፍጥነት ያግኙ!
⏫ለላቀ ፍጥነትና ለማይቆራረጥ የዲ.ኤስ.ቲቪ ስትሪሚንግ አገልግሎት የተዘጋጀውን አዲሱን ልዩ የአገልግሎት ደረጃ ጥቅል ይጠቀሙ!
⚡️በኔትወርክ መጨናነቅ ሰዓት የቪአይፒ (VIP) ቅድሚያ ተጠቃሚነት !
⚽️ ያለምንም መቆራረጥ የቀጥታ እግር ኳስ ጨዋታዎችን እና የDStv ስርጭቶችን መመልከት!
📶 ምንም ዓይነት የፍጥነት ገደብ የሌለው!
📲 በቴሌብር ሱፐርአፕ https://bit.ly/telebirr_Su... ወይም በ*999# የቅዳሜ እና እሁድ ጥቅሎች ውስጥ ከ5ጊ.ባ ልዩ አገልግሎት ደረጃ ጥቅል ጋር ወይም በዲ.ኤስ.ቲቪ ጥቅል ውስጥ ያገኙታል!
#priorityaccessdatapackage #ethiotelecom #telebirr #digitalafrica #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
⏫ለላቀ ፍጥነትና ለማይቆራረጥ የዲ.ኤስ.ቲቪ ስትሪሚንግ አገልግሎት የተዘጋጀውን አዲሱን ልዩ የአገልግሎት ደረጃ ጥቅል ይጠቀሙ!
⚡️በኔትወርክ መጨናነቅ ሰዓት የቪአይፒ (VIP) ቅድሚያ ተጠቃሚነት !
⚽️ ያለምንም መቆራረጥ የቀጥታ እግር ኳስ ጨዋታዎችን እና የDStv ስርጭቶችን መመልከት!
📶 ምንም ዓይነት የፍጥነት ገደብ የሌለው!
📲 በቴሌብር ሱፐርአፕ https://bit.ly/telebirr_Su... ወይም በ*999# የቅዳሜ እና እሁድ ጥቅሎች ውስጥ ከ5ጊ.ባ ልዩ አገልግሎት ደረጃ ጥቅል ጋር ወይም በዲ.ኤስ.ቲቪ ጥቅል ውስጥ ያገኙታል!
#priorityaccessdatapackage #ethiotelecom #telebirr #digitalafrica #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
Sponsored by
Surafel
13 days ago
ለመናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን የእድሳት ስራ ማጠናቀቂያ የሚሆን የገቢ ማሰባሰቢያ ጥሪ ቀረበ
#ethiopia | ታሪክን ለትውልድ የማሻገር ተራው የእኔ ነው በሚል መሪ ቃል ሰፊ እድሳት እየተደረገለት የሚገኘው የመናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን የቀሩትን የግንባታ ስራዎች ለማጠናቀቅ እንዲቻል መላው ኢትዮጵያውያን የድርሻቸውን እንዲወጡ ጥሪ አቅርቧል።
በአዲስ አበባ ከተማ እምብርት ላይ የሚገኘው ይህ ታሪካዊ የእምነት ተቋም ከተመሰረተ 130 ዓመታትን ያስቆጠረ ሲሆን ልዩ በሆነው የስነ ህንጻ ጥበቡና የቅርስነት እሴቱ ይታወቃል።
የቤተክርስቲያኑ አስተዳዳሪ መልአከ ገነት ክብሩ ገብረ ጻድቅ እንደገለጹት የቅርስ ጥገና ስራው ከፍተኛ ወጪ የሚጠይቅ በመሆኑ የገንዘብ አቅምን ለማጠናከር ከግንቦት 28 እስከ 30 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ለሶስት ተከታታይ ቀናት የሚቆይ የኢንተርኔት ወይም የበይነ መረብ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ ግብር ተዘጋጅቷል።
ይህ ታሪካዊ ህንጻ ባለፉት ረጅም ዘመናት በርካታ ፈተናዎችን አልፎ መንፈሳዊ አገልግሎት ሲሰጥ የቆየ ቢሆንም ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ግን በተፈጥሮአዊና ሰው ሰራሽ ምክንያቶች ጉዳት ደርሶበታል።
በተለይም በህንጻው ውስጥ የተከሰተው የውሃ ስርገት፣ የውጪው ግድግዳ መወየብ እንዲሁም ያለምንም የብረት ድጋፍ በቀይ ሸክላ ብቻ የተገነባው ልዩ የኮርኒስ አካል መሰንጠቅና ከጉልላቱ ጀምሮ የሚፈሰው ዝናብ ህንጻውን ለአደጋ በመዳረጉ አሁን ላይ የተጀመረው እድሳት የግድ አስፈላጊ መሆኑን አስተዳዳሪው አብራርተዋል።
በበይነ መረብ በሚካሄደው በዚህ መርሃ ግብር ከ250 እስከ 300 ሚሊዮን ብር ለመሰብሰብ የታቀደ ሲሆን መላው ምዕመን የበረከቱ ተሳታፊ በመሆን በገንዘብ፣ በጉልበትና በማቴሪያል ክርስቲያናዊና ሀገራዊ ኃላፊነቱን እንዲወጣ ተጠይቋል።
ለዚህም ይረዳ ዘንድ በሁሉም ባንኮች በኩል 1423 የተባለውን አጭር የሂሳብ ቁጥር በመጠቀም ድጋፍ ማድረግ የሚቻልበት አሰራር ተመቻችቷል።
በተጨማሪም የቤተክርስቲያኑ የጉልላት ስራ በመጠናቀቁ እሁድ ግንቦት 30 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3 ሰዓት ጀምሮ ታላቅ የመስቀል መልሶ ማስቀመጥ ስነ ስርዓት የሚከናወን በመሆኑ ህዝበ ክርስቲያኑ በቦታው ተገኝቶ በሂደቱ ላይ እንዲሳተፍና የበኩሉን እገዛ እንዲያደርግ አስተዳዳሪው ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል።
#ቤተክርስቲያን #ቅርስ #እድሳት #የገቢማሰባሰቢያ #ታሪክ #ሃይማኖት #ዜና #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | ታሪክን ለትውልድ የማሻገር ተራው የእኔ ነው በሚል መሪ ቃል ሰፊ እድሳት እየተደረገለት የሚገኘው የመናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን የቀሩትን የግንባታ ስራዎች ለማጠናቀቅ እንዲቻል መላው ኢትዮጵያውያን የድርሻቸውን እንዲወጡ ጥሪ አቅርቧል።
በአዲስ አበባ ከተማ እምብርት ላይ የሚገኘው ይህ ታሪካዊ የእምነት ተቋም ከተመሰረተ 130 ዓመታትን ያስቆጠረ ሲሆን ልዩ በሆነው የስነ ህንጻ ጥበቡና የቅርስነት እሴቱ ይታወቃል።
የቤተክርስቲያኑ አስተዳዳሪ መልአከ ገነት ክብሩ ገብረ ጻድቅ እንደገለጹት የቅርስ ጥገና ስራው ከፍተኛ ወጪ የሚጠይቅ በመሆኑ የገንዘብ አቅምን ለማጠናከር ከግንቦት 28 እስከ 30 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ለሶስት ተከታታይ ቀናት የሚቆይ የኢንተርኔት ወይም የበይነ መረብ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ ግብር ተዘጋጅቷል።
ይህ ታሪካዊ ህንጻ ባለፉት ረጅም ዘመናት በርካታ ፈተናዎችን አልፎ መንፈሳዊ አገልግሎት ሲሰጥ የቆየ ቢሆንም ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ግን በተፈጥሮአዊና ሰው ሰራሽ ምክንያቶች ጉዳት ደርሶበታል።
በተለይም በህንጻው ውስጥ የተከሰተው የውሃ ስርገት፣ የውጪው ግድግዳ መወየብ እንዲሁም ያለምንም የብረት ድጋፍ በቀይ ሸክላ ብቻ የተገነባው ልዩ የኮርኒስ አካል መሰንጠቅና ከጉልላቱ ጀምሮ የሚፈሰው ዝናብ ህንጻውን ለአደጋ በመዳረጉ አሁን ላይ የተጀመረው እድሳት የግድ አስፈላጊ መሆኑን አስተዳዳሪው አብራርተዋል።
በበይነ መረብ በሚካሄደው በዚህ መርሃ ግብር ከ250 እስከ 300 ሚሊዮን ብር ለመሰብሰብ የታቀደ ሲሆን መላው ምዕመን የበረከቱ ተሳታፊ በመሆን በገንዘብ፣ በጉልበትና በማቴሪያል ክርስቲያናዊና ሀገራዊ ኃላፊነቱን እንዲወጣ ተጠይቋል።
ለዚህም ይረዳ ዘንድ በሁሉም ባንኮች በኩል 1423 የተባለውን አጭር የሂሳብ ቁጥር በመጠቀም ድጋፍ ማድረግ የሚቻልበት አሰራር ተመቻችቷል።
በተጨማሪም የቤተክርስቲያኑ የጉልላት ስራ በመጠናቀቁ እሁድ ግንቦት 30 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3 ሰዓት ጀምሮ ታላቅ የመስቀል መልሶ ማስቀመጥ ስነ ስርዓት የሚከናወን በመሆኑ ህዝበ ክርስቲያኑ በቦታው ተገኝቶ በሂደቱ ላይ እንዲሳተፍና የበኩሉን እገዛ እንዲያደርግ አስተዳዳሪው ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል።
#ቤተክርስቲያን #ቅርስ #እድሳት #የገቢማሰባሰቢያ #ታሪክ #ሃይማኖት #ዜና #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
13 days ago
መምህራንን የሚያግዝ የሰው ሰራሽ አስተውህሎት ( #ai ) ስርዓት ለመዘርጋት በሙከራ ላይ መሆኑን የትምህርት ሚኒስቴር ተናገረ፡፡
ወሬው የተሰማው በቅርቡ ህዋዌ ኢትዮጵያ በሳናዳው የትምህርት ጉባኤ ላይ ሲሆን በመድረኩም የዩኒቨርስቲ ፕሬዚዳንቶች፣ ፖሊሲ አውጭዎች፣ የቴክኖሎጂ ኩባንያዎች እና ሌሎች ከትምህርት ጋር በተያያዘ የሚሰሩ ተቋመት ተወካዮች ተገኝተዋል፡፡
በመድረኩ በኢትዮጵያ የትምህርት ሥርዓት ውስጥ AI እና ዲጂታል መሠረተ ልማት ያላቸው ሚና ምን አንደሚመስል ውይይት ተደርጓል።
የትምህርት ሚኒስቴር የትምህርት ስርዓቱን በዲጂታል መንገድ ለመደገፍ የተለያዩ ስራዎችን እየሰራ አንደሆነ በጉበኤው ላይ አስረድቷል፡፡
ከእነዚህ ስራዎች መከካል አንደኛው መምህራንን የሚያግዝ የሰው ሰራሽ አስተውህሎት (AI ) ስርዓት መዘርጋት መሆኑን የትምህርት ሚኒስቴር ተናግሯል፡፡
መምህራንን የትምህርት እቅድ በማውጣት፣ፈተና በማዘጋጀት በመሳሰሉት ጉዳዩች አንዲያግዝ ተብሎ በሙከራ ላይ ያለው የሰው ሰራሽ አስተውህሎት ስርዓት በኢትዮጵያ የትምህርት ስርዓትወይንም ካሪኩለምን መሰረት አድርጎ የተሰናዳ መሆኑን ሰምተናል፡፡
ስርዓቱ በመተግበሪያ ወይንም አፕሊካሽን የተዘጋጀ ሲሆን አንድ ጊዜ በኮምፒውተር ላይ ከተጫነ ያለ ኢንተርኔትም መስራት ይችላል ሲሉ በትምህርት ሚኒስቴር የኢ-ለርኒንግ አስተባባሪ አቶ ሙሉነህ አጥናፉ ነግረውናል፡፡
በተወሰኑ የመጀመሪያ ደረጃ ተምህርት ቤቶች ላይ በሙከራ ላይ የሚገኘው ይህ ፕሮግራም ውጤቱ ታይቶ ወደፊት በሁሉም ትምህርት ቤቶች ላይ ለመተግበር እቅድ መኖሩንም ሰምተናል፡፡
ይህን በሰው ሰራሽ አስተውህሎት (AI) የታገዘ የዲጂታል የትምህርት ስርዓት መጀመር ያስፈለገው የመምህራንን አቅም ለማጎልበት፣ ተማሪዎችንም በመማሪያ መጻህፍት ምክያንት የሚያጋጥማቸውን ችግር ለመቅረፍ አንደኛው መንገድ ይህ በመሆኑ ነው ሲሉ አቶ ሙሉነህ አጥናፉ አስረድተዋል፡፡
ህዋዌ ኢትዮጵያ የትምህርት ስርዓቱን በቴክኖሎጂ ለማገዝ አንሰራ አንደሆነ በጉባኤው ላይ ተናግሯል፡፡
በቴክኖሎጂ ኩባንያዎች እና በትምህርት ተቋማት መካከል የተጠናከረ ትብብር መኖር የኢትዮጵያን ትምህርት በዲጂታል ስርዓት ለመደገፍ እንደሚያግ ህዋዌ ተናግሮ፣ለዚህም አንደሚሰራ አስረድቷል፡፡
ኩባንያው በዲጂታል ስልጠና እና በመሰረተ ልማት ዝርጋታ በኩል የኢትይጵያ ትምህርት በቴክኖሎጂ እንዲታገዝ በመድረግ ላይ ያለውን ተሳትፎ አንደሚቀጥል በሃላፊዎቹ በኩል አረጋግጧል፡፡
Sheger Fm
ወሬው የተሰማው በቅርቡ ህዋዌ ኢትዮጵያ በሳናዳው የትምህርት ጉባኤ ላይ ሲሆን በመድረኩም የዩኒቨርስቲ ፕሬዚዳንቶች፣ ፖሊሲ አውጭዎች፣ የቴክኖሎጂ ኩባንያዎች እና ሌሎች ከትምህርት ጋር በተያያዘ የሚሰሩ ተቋመት ተወካዮች ተገኝተዋል፡፡
በመድረኩ በኢትዮጵያ የትምህርት ሥርዓት ውስጥ AI እና ዲጂታል መሠረተ ልማት ያላቸው ሚና ምን አንደሚመስል ውይይት ተደርጓል።
የትምህርት ሚኒስቴር የትምህርት ስርዓቱን በዲጂታል መንገድ ለመደገፍ የተለያዩ ስራዎችን እየሰራ አንደሆነ በጉበኤው ላይ አስረድቷል፡፡
ከእነዚህ ስራዎች መከካል አንደኛው መምህራንን የሚያግዝ የሰው ሰራሽ አስተውህሎት (AI ) ስርዓት መዘርጋት መሆኑን የትምህርት ሚኒስቴር ተናግሯል፡፡
መምህራንን የትምህርት እቅድ በማውጣት፣ፈተና በማዘጋጀት በመሳሰሉት ጉዳዩች አንዲያግዝ ተብሎ በሙከራ ላይ ያለው የሰው ሰራሽ አስተውህሎት ስርዓት በኢትዮጵያ የትምህርት ስርዓትወይንም ካሪኩለምን መሰረት አድርጎ የተሰናዳ መሆኑን ሰምተናል፡፡
ስርዓቱ በመተግበሪያ ወይንም አፕሊካሽን የተዘጋጀ ሲሆን አንድ ጊዜ በኮምፒውተር ላይ ከተጫነ ያለ ኢንተርኔትም መስራት ይችላል ሲሉ በትምህርት ሚኒስቴር የኢ-ለርኒንግ አስተባባሪ አቶ ሙሉነህ አጥናፉ ነግረውናል፡፡
በተወሰኑ የመጀመሪያ ደረጃ ተምህርት ቤቶች ላይ በሙከራ ላይ የሚገኘው ይህ ፕሮግራም ውጤቱ ታይቶ ወደፊት በሁሉም ትምህርት ቤቶች ላይ ለመተግበር እቅድ መኖሩንም ሰምተናል፡፡
ይህን በሰው ሰራሽ አስተውህሎት (AI) የታገዘ የዲጂታል የትምህርት ስርዓት መጀመር ያስፈለገው የመምህራንን አቅም ለማጎልበት፣ ተማሪዎችንም በመማሪያ መጻህፍት ምክያንት የሚያጋጥማቸውን ችግር ለመቅረፍ አንደኛው መንገድ ይህ በመሆኑ ነው ሲሉ አቶ ሙሉነህ አጥናፉ አስረድተዋል፡፡
ህዋዌ ኢትዮጵያ የትምህርት ስርዓቱን በቴክኖሎጂ ለማገዝ አንሰራ አንደሆነ በጉባኤው ላይ ተናግሯል፡፡
በቴክኖሎጂ ኩባንያዎች እና በትምህርት ተቋማት መካከል የተጠናከረ ትብብር መኖር የኢትዮጵያን ትምህርት በዲጂታል ስርዓት ለመደገፍ እንደሚያግ ህዋዌ ተናግሮ፣ለዚህም አንደሚሰራ አስረድቷል፡፡
ኩባንያው በዲጂታል ስልጠና እና በመሰረተ ልማት ዝርጋታ በኩል የኢትይጵያ ትምህርት በቴክኖሎጂ እንዲታገዝ በመድረግ ላይ ያለውን ተሳትፎ አንደሚቀጥል በሃላፊዎቹ በኩል አረጋግጧል፡፡
Sheger Fm
13 days ago
🌐✨ ያለስጋት ተጠቅመውበት ይለቅ!
ዳታ እየተጠቀሙ ሳያስቡት ድንገት ተጠቅመውበት እያለቀ ከተቸገሩ አዲሱን “የቀን በቀን ኢንተርኔት ጥቅል” ይሞክሩት!
📉 ከመደበኛ ጥቅል የ25% ቅናሽ
🌐 ለፌስቡክ፣ ዩቲዩብ እና ቲክቶክ የሚሆን የ200 ሜ.ባ የዕለት ተጨማሪ ስጦታ
❇️ 2 ጊ.ባ (በየዕለቱ 512 ሜ.ባ) 90 ብር
❇️ 6 ጊ.ባ (በየዕለቱ 1 ጊ.ባ) 170 ብር
❇️ 28 ጊ.ባ (በየዕለቱ 1 ጊ.ባ) 850 ብር
አንድ ጊዜ ብቻ በመግዛት፣ በየዕለቱ የመረጡትን የዳታ መጠን ያህል ያለስጋት መጠቀም ይችላሉ።
👉 በቴሌብር ሱፐርአፕ https://bit.ly/telebirr_Su... ሲገዙ ተጨማሪ 20% ስጦታ ያገኛሉ!
#daybydaymobilepackage #ethiotelecom #telebirr #telebirrsuperapp #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
ዳታ እየተጠቀሙ ሳያስቡት ድንገት ተጠቅመውበት እያለቀ ከተቸገሩ አዲሱን “የቀን በቀን ኢንተርኔት ጥቅል” ይሞክሩት!
📉 ከመደበኛ ጥቅል የ25% ቅናሽ
🌐 ለፌስቡክ፣ ዩቲዩብ እና ቲክቶክ የሚሆን የ200 ሜ.ባ የዕለት ተጨማሪ ስጦታ
❇️ 2 ጊ.ባ (በየዕለቱ 512 ሜ.ባ) 90 ብር
❇️ 6 ጊ.ባ (በየዕለቱ 1 ጊ.ባ) 170 ብር
❇️ 28 ጊ.ባ (በየዕለቱ 1 ጊ.ባ) 850 ብር
አንድ ጊዜ ብቻ በመግዛት፣ በየዕለቱ የመረጡትን የዳታ መጠን ያህል ያለስጋት መጠቀም ይችላሉ።
👉 በቴሌብር ሱፐርአፕ https://bit.ly/telebirr_Su... ሲገዙ ተጨማሪ 20% ስጦታ ያገኛሉ!
#daybydaymobilepackage #ethiotelecom #telebirr #telebirrsuperapp #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
13 days ago
🌐✨ ያለስጋት ተጠቅመውበት ይለቅ!
ዳታ እየተጠቀሙ ሳያስቡት ድንገት ተጠቅመውበት እያለቀ ከተቸገሩ አዲሱን “የቀን በቀን ኢንተርኔት ጥቅል” ይሞክሩት!
📉 ከመደበኛ ጥቅል የ25% ቅናሽ
🌐 ለፌስቡክ፣ ዩቲዩብ እና ቲክቶክ የሚሆን የ200 ሜ.ባ የዕለት ተጨማሪ ስጦታ
❇️ 2 ጊ.ባ (በየዕለቱ 512 ሜ.ባ) 90 ብር
❇️ 6 ጊ.ባ (በየዕለቱ 1 ጊ.ባ) 170 ብር
❇️ 28 ጊ.ባ (በየዕለቱ 1 ጊ.ባ) 850 ብር
አንድ ጊዜ ብቻ በመግዛት፣ በየዕለቱ የመረጡትን የዳታ መጠን ያህል ያለስጋት መጠቀም ይችላሉ።
👉 በቴሌብር ሱፐርአፕ https://bit.ly/telebirr_Su... ሲገዙ ተጨማሪ 20% ስጦታ ያገኛሉ!
#daybydaymobilepackage #ethiotelecom #telebirr #telebirrsuperapp #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
ዳታ እየተጠቀሙ ሳያስቡት ድንገት ተጠቅመውበት እያለቀ ከተቸገሩ አዲሱን “የቀን በቀን ኢንተርኔት ጥቅል” ይሞክሩት!
📉 ከመደበኛ ጥቅል የ25% ቅናሽ
🌐 ለፌስቡክ፣ ዩቲዩብ እና ቲክቶክ የሚሆን የ200 ሜ.ባ የዕለት ተጨማሪ ስጦታ
❇️ 2 ጊ.ባ (በየዕለቱ 512 ሜ.ባ) 90 ብር
❇️ 6 ጊ.ባ (በየዕለቱ 1 ጊ.ባ) 170 ብር
❇️ 28 ጊ.ባ (በየዕለቱ 1 ጊ.ባ) 850 ብር
አንድ ጊዜ ብቻ በመግዛት፣ በየዕለቱ የመረጡትን የዳታ መጠን ያህል ያለስጋት መጠቀም ይችላሉ።
👉 በቴሌብር ሱፐርአፕ https://bit.ly/telebirr_Su... ሲገዙ ተጨማሪ 20% ስጦታ ያገኛሉ!
#daybydaymobilepackage #ethiotelecom #telebirr #telebirrsuperapp #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
13 days ago
🌐✨ ያለስጋት ተጠቅመውበት ይለቅ!
ዳታ እየተጠቀሙ ሳያስቡት ድንገት ተጠቅመውበት እያለቀ ከተቸገሩ አዲሱን “የቀን በቀን ኢንተርኔት ጥቅል” ይሞክሩት!
📉 ከመደበኛ ጥቅል የ25% ቅናሽ
🌐 ለፌስቡክ፣ ዩቲዩብ እና ቲክቶክ የሚሆን የ200 ሜ.ባ የዕለት ተጨማሪ ስጦታ
❇️ 2 ጊ.ባ (በየዕለቱ 512 ሜ.ባ) 90 ብር
❇️ 6 ጊ.ባ (በየዕለቱ 1 ጊ.ባ) 170 ብር
❇️ 28 ጊ.ባ (በየዕለቱ 1 ጊ.ባ) 850 ብር
አንድ ጊዜ ብቻ በመግዛት፣ በየዕለቱ የመረጡትን የዳታ መጠን ያህል ያለስጋት መጠቀም ይችላሉ።
👉 በቴሌብር ሱፐርአፕ https://bit.ly/telebirr_Su... ሲገዙ ተጨማሪ 20% ስጦታ ያገኛሉ!
#daybydaymobilepackage #ethiotelecom #telebirr #telebirrsuperapp #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
ዳታ እየተጠቀሙ ሳያስቡት ድንገት ተጠቅመውበት እያለቀ ከተቸገሩ አዲሱን “የቀን በቀን ኢንተርኔት ጥቅል” ይሞክሩት!
📉 ከመደበኛ ጥቅል የ25% ቅናሽ
🌐 ለፌስቡክ፣ ዩቲዩብ እና ቲክቶክ የሚሆን የ200 ሜ.ባ የዕለት ተጨማሪ ስጦታ
❇️ 2 ጊ.ባ (በየዕለቱ 512 ሜ.ባ) 90 ብር
❇️ 6 ጊ.ባ (በየዕለቱ 1 ጊ.ባ) 170 ብር
❇️ 28 ጊ.ባ (በየዕለቱ 1 ጊ.ባ) 850 ብር
አንድ ጊዜ ብቻ በመግዛት፣ በየዕለቱ የመረጡትን የዳታ መጠን ያህል ያለስጋት መጠቀም ይችላሉ።
👉 በቴሌብር ሱፐርአፕ https://bit.ly/telebirr_Su... ሲገዙ ተጨማሪ 20% ስጦታ ያገኛሉ!
#daybydaymobilepackage #ethiotelecom #telebirr #telebirrsuperapp #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
Sponsored by
Surafel
13 days ago
🌐✨ ያለስጋት ተጠቅመውበት ይለቅ!
ዳታ እየተጠቀሙ ሳያስቡት ድንገት ተጠቅመውበት እያለቀ ከተቸገሩ አዲሱን “የቀን በቀን ኢንተርኔት ጥቅል” ይሞክሩት!
📉 ከመደበኛ ጥቅል የ25% ቅናሽ
🌐 ለፌስቡክ፣ ዩቲዩብ እና ቲክቶክ የሚሆን የ200 ሜ.ባ የዕለት ተጨማሪ ስጦታ
❇️ 2 ጊ.ባ (በየዕለቱ 512 ሜ.ባ) 90 ብር
❇️ 6 ጊ.ባ (በየዕለቱ 1 ጊ.ባ) 170 ብር
❇️ 28 ጊ.ባ (በየዕለቱ 1 ጊ.ባ) 850 ብር
አንድ ጊዜ ብቻ በመግዛት፣ በየዕለቱ የመረጡትን የዳታ መጠን ያህል ያለስጋት መጠቀም ይችላሉ።
👉 በቴሌብር ሱፐርአፕ https://bit.ly/telebirr_Su... ሲገዙ ተጨማሪ 20% ስጦታ ያገኛሉ!
#daybydaymobilepackage #ethiotelecom #telebirr #telebirrsuperapp #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
ዳታ እየተጠቀሙ ሳያስቡት ድንገት ተጠቅመውበት እያለቀ ከተቸገሩ አዲሱን “የቀን በቀን ኢንተርኔት ጥቅል” ይሞክሩት!
📉 ከመደበኛ ጥቅል የ25% ቅናሽ
🌐 ለፌስቡክ፣ ዩቲዩብ እና ቲክቶክ የሚሆን የ200 ሜ.ባ የዕለት ተጨማሪ ስጦታ
❇️ 2 ጊ.ባ (በየዕለቱ 512 ሜ.ባ) 90 ብር
❇️ 6 ጊ.ባ (በየዕለቱ 1 ጊ.ባ) 170 ብር
❇️ 28 ጊ.ባ (በየዕለቱ 1 ጊ.ባ) 850 ብር
አንድ ጊዜ ብቻ በመግዛት፣ በየዕለቱ የመረጡትን የዳታ መጠን ያህል ያለስጋት መጠቀም ይችላሉ።
👉 በቴሌብር ሱፐርአፕ https://bit.ly/telebirr_Su... ሲገዙ ተጨማሪ 20% ስጦታ ያገኛሉ!
#daybydaymobilepackage #ethiotelecom #telebirr #telebirrsuperapp #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
13 days ago
🌐✨ ያለስጋት ተጠቅመውበት ይለቅ!
ዳታ እየተጠቀሙ ሳያስቡት ድንገት ተጠቅመውበት እያለቀ ከተቸገሩ አዲሱን “የቀን በቀን ኢንተርኔት ጥቅል” ይሞክሩት!
📉 ከመደበኛ ጥቅል የ25% ቅናሽ
🌐 ለፌስቡክ፣ ዩቲዩብ እና ቲክቶክ የሚሆን የ200 ሜ.ባ የዕለት ተጨማሪ ስጦታ
❇️ 2 ጊ.ባ (በየዕለቱ 512 ሜ.ባ) 90 ብር
❇️ 6 ጊ.ባ (በየዕለቱ 1 ጊ.ባ) 170 ብር
❇️ 28 ጊ.ባ (በየዕለቱ 1 ጊ.ባ) 850 ብር
አንድ ጊዜ ብቻ በመግዛት፣ በየዕለቱ የመረጡትን የዳታ መጠን ያህል ያለስጋት መጠቀም ይችላሉ።
👉 በቴሌብር ሱፐርአፕ https://bit.ly/telebirr_Su... ሲገዙ ተጨማሪ 20% ስጦታ ያገኛሉ!
#daybydaymobilepackage #ethiotelecom #telebirr #telebirrsuperapp #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
ዳታ እየተጠቀሙ ሳያስቡት ድንገት ተጠቅመውበት እያለቀ ከተቸገሩ አዲሱን “የቀን በቀን ኢንተርኔት ጥቅል” ይሞክሩት!
📉 ከመደበኛ ጥቅል የ25% ቅናሽ
🌐 ለፌስቡክ፣ ዩቲዩብ እና ቲክቶክ የሚሆን የ200 ሜ.ባ የዕለት ተጨማሪ ስጦታ
❇️ 2 ጊ.ባ (በየዕለቱ 512 ሜ.ባ) 90 ብር
❇️ 6 ጊ.ባ (በየዕለቱ 1 ጊ.ባ) 170 ብር
❇️ 28 ጊ.ባ (በየዕለቱ 1 ጊ.ባ) 850 ብር
አንድ ጊዜ ብቻ በመግዛት፣ በየዕለቱ የመረጡትን የዳታ መጠን ያህል ያለስጋት መጠቀም ይችላሉ።
👉 በቴሌብር ሱፐርአፕ https://bit.ly/telebirr_Su... ሲገዙ ተጨማሪ 20% ስጦታ ያገኛሉ!
#daybydaymobilepackage #ethiotelecom #telebirr #telebirrsuperapp #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
14 days ago
🚀⚡️ የሁለት ሰዓት ያልተገደበ የኢንተርኔት ጥቅል በ35 ብር ብቻ!
ፋይሎችን ለማውረድ፣ ቪዲዮዎችን ለመጫን ወይስ ሰነዶችን ለመላክ?
🎁 የሁለት ሰዓት ያልተገደበ ኢንተርኔት ጥቅል በ*999# ፣ በአርዲ ቻትቦት ወይም በማይ ኢትዮቴል በ35 ብር ብቻ ይግዙና ያሻዎትን ያለገደብ ይጠቀሙ።
🔗 በቴሌብር ሱፐርአፕ https://onelink.to/telebir... ሲገዙ ልዩ ቅናሽ ያገኛሉ!
#2hoursunlimitedpackages #ethiotelecom #telebirr #telebirrsuperapp #digitalethiopia #digitalafrica #realizingdigitalethiopia
ፋይሎችን ለማውረድ፣ ቪዲዮዎችን ለመጫን ወይስ ሰነዶችን ለመላክ?
🎁 የሁለት ሰዓት ያልተገደበ ኢንተርኔት ጥቅል በ*999# ፣ በአርዲ ቻትቦት ወይም በማይ ኢትዮቴል በ35 ብር ብቻ ይግዙና ያሻዎትን ያለገደብ ይጠቀሙ።
🔗 በቴሌብር ሱፐርአፕ https://onelink.to/telebir... ሲገዙ ልዩ ቅናሽ ያገኛሉ!
#2hoursunlimitedpackages #ethiotelecom #telebirr #telebirrsuperapp #digitalethiopia #digitalafrica #realizingdigitalethiopia
14 days ago
🚀⚡️ የሁለት ሰዓት ያልተገደበ የኢንተርኔት ጥቅል በ35 ብር ብቻ!
ፋይሎችን ለማውረድ፣ ቪዲዮዎችን ለመጫን ወይስ ሰነዶችን ለመላክ?
🎁 የሁለት ሰዓት ያልተገደበ ኢንተርኔት ጥቅል በ*999# ፣ በአርዲ ቻትቦት ወይም በማይ ኢትዮቴል በ35 ብር ብቻ ይግዙና ያሻዎትን ያለገደብ ይጠቀሙ።
🔗 በቴሌብር ሱፐርአፕ https://onelink.to/telebir... ሲገዙ ልዩ ቅናሽ ያገኛሉ!
#2hoursunlimitedpackages #ethiotelecom #telebirr #telebirrsuperapp #digitalethiopia #digitalafrica #realizingdigitalethiopia
ፋይሎችን ለማውረድ፣ ቪዲዮዎችን ለመጫን ወይስ ሰነዶችን ለመላክ?
🎁 የሁለት ሰዓት ያልተገደበ ኢንተርኔት ጥቅል በ*999# ፣ በአርዲ ቻትቦት ወይም በማይ ኢትዮቴል በ35 ብር ብቻ ይግዙና ያሻዎትን ያለገደብ ይጠቀሙ።
🔗 በቴሌብር ሱፐርአፕ https://onelink.to/telebir... ሲገዙ ልዩ ቅናሽ ያገኛሉ!
#2hoursunlimitedpackages #ethiotelecom #telebirr #telebirrsuperapp #digitalethiopia #digitalafrica #realizingdigitalethiopia
16 days ago
🚀 የመደበኛ ኢንተርኔት (WiFi) አገልግሎት ባሉበት ሆነው በቀላሉ ያግኙ!
WiFi እና መደበኛ ስልክ በማንኛውም ጊዜ፣ በዲጂታልና ቀላል በሆነ መንገድ አገልግሎቶችን ይጠይቁ።
🌐 በWeb-GIS የታገዘ የቅድመ-ጥናት (Auto-Survey) ጥያቄዎችን ለማቅረብ
📦 የአገልግሎት ትዕዛዞችን በኦንላይን ለማዘዝ እና ለመከታተል
🛠 የሞባይል፣ የመደበኛ ስልክ እና የ WiFi ብልሽቶች በቀላሉ ለማስመዝገብ
💳 በቴሌብር የተቀናጀ አስተማማኝ የዲጂታል ክፍያ ለመፈጸም
🔗 ለተጨማሪ መረጃ እና አገልግሎቱን ለመጀመር፡ https://fixedservices.ethi...
#ethiotelecom #telebirr #telebirrsuperapp #digitalafrica #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
WiFi እና መደበኛ ስልክ በማንኛውም ጊዜ፣ በዲጂታልና ቀላል በሆነ መንገድ አገልግሎቶችን ይጠይቁ።
🌐 በWeb-GIS የታገዘ የቅድመ-ጥናት (Auto-Survey) ጥያቄዎችን ለማቅረብ
📦 የአገልግሎት ትዕዛዞችን በኦንላይን ለማዘዝ እና ለመከታተል
🛠 የሞባይል፣ የመደበኛ ስልክ እና የ WiFi ብልሽቶች በቀላሉ ለማስመዝገብ
💳 በቴሌብር የተቀናጀ አስተማማኝ የዲጂታል ክፍያ ለመፈጸም
🔗 ለተጨማሪ መረጃ እና አገልግሎቱን ለመጀመር፡ https://fixedservices.ethi...
#ethiotelecom #telebirr #telebirrsuperapp #digitalafrica #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
16 days ago
🚀 የመደበኛ ኢንተርኔት (WiFi) አገልግሎት ባሉበት ሆነው በቀላሉ ያግኙ!
WiFi እና መደበኛ ስልክ በማንኛውም ጊዜ፣ በዲጂታልና ቀላል በሆነ መንገድ አገልግሎቶችን ይጠይቁ።
🌐 በWeb-GIS የታገዘ የቅድመ-ጥናት (Auto-Survey) ጥያቄዎችን ለማቅረብ
📦 የአገልግሎት ትዕዛዞችን በኦንላይን ለማዘዝ እና ለመከታተል
🛠 የሞባይል፣ የመደበኛ ስልክ እና የ WiFi ብልሽቶች በቀላሉ ለማስመዝገብ
💳 በቴሌብር የተቀናጀ አስተማማኝ የዲጂታል ክፍያ ለመፈጸም
🔗 ለተጨማሪ መረጃ እና አገልግሎቱን ለመጀመር፡ https://fixedservices.ethi...
#ethiotelecom #telebirr #telebirrsuperapp #digitalafrica #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
WiFi እና መደበኛ ስልክ በማንኛውም ጊዜ፣ በዲጂታልና ቀላል በሆነ መንገድ አገልግሎቶችን ይጠይቁ።
🌐 በWeb-GIS የታገዘ የቅድመ-ጥናት (Auto-Survey) ጥያቄዎችን ለማቅረብ
📦 የአገልግሎት ትዕዛዞችን በኦንላይን ለማዘዝ እና ለመከታተል
🛠 የሞባይል፣ የመደበኛ ስልክ እና የ WiFi ብልሽቶች በቀላሉ ለማስመዝገብ
💳 በቴሌብር የተቀናጀ አስተማማኝ የዲጂታል ክፍያ ለመፈጸም
🔗 ለተጨማሪ መረጃ እና አገልግሎቱን ለመጀመር፡ https://fixedservices.ethi...
#ethiotelecom #telebirr #telebirrsuperapp #digitalafrica #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
Sponsored by
Surafel
16 days ago
ከምርጫ በፊት 4ቱ የመጨረሻ ቀናት ላይ የምርጫ ቅስቀሳ እንደማይከናወን ያውቃሉ?
ምርጫ ከመከናወኑ በፊት ያሉት 4ቱ የመጨረሻ ቀናት የጥሞና ወቅት ይባላሉ።
የጥሞና ወቅት በቅድመ ምርጫ ዑደት ውስጥ የሚገኝ ጊዜ ሲሆን፤ በኢትዮጵያ የምርጫ ዑደት መመሪያ መሠረት ምርጫ ከመደረጉ በፊት ያሉትን አራት ቀናት ያካትታል፡፡
በጥሞና ወቅት ታዲያ የተለያዩ ባለድርሻ አካላት ማለትም የፖለቲካ ፓርቲዎች እና የመገናኛ ብዙኃን ሊተገብሯቸው የሚገቡ ኃላፊነቶች አሉ፡፡
የፖለቲካ ፓርቲዎች፡-
1. የፖለቲካ ፓርቲ ዕጩዎችና ደጋፊዎቻቸው ቦርዱ በሚያወጣው መመሪያ መሠረት የሚያካሂዱት የምርጫ ውድድር እንቅስቃሴ ድምፅ መስጠት ከመጀመሩ ከአራት ቀን በፊት መጠናቀቅ አለበት፡፡
2. የፓለቲካ ፓርቲዎች ምርጫው አራት ቀን ሲቀረው ማንኛውንም አይነት የምርጫ ቅስቀሳ ማድረግ አይፈቀድላቸውም፡፡ (በኢንተርኔት፣ በማኅበራዊ ሚዲያ፣ በግንባር፣ ቤት ለቤት፣ በአደባባይ ፣ በአዳራሽ ስብሰባ ምንም ዓይነት ቅስቀሳ ማከናወን በጥብቅ የተከለከለ ነው)
3. የፖለቲካ ፓርቲዎች በምርጫ ጉዳዮች ዙሪያ አስተያየት ከመስጠት እንዲሁም ቃለ-መጠይቆችን ማድረግ አይፈቀድላቸውም።
4. የምረጫ ቦርዱ የሚያወጣቸውንም መመሪዎች ሊፈጽሙ ይገባል፡፡
ለመገናኛ ብዙኃን ተቋማት
1. የመገናኛ ብዙኃን ተቋማት በጥሞና ወቅት ማንኛውንም ምርጫ ተኮር እንቅስቃሴዎችን ማሰራጨት አይፈቀድላቸውም፡፡ በተጨማሪም የፓለቲካ ፓርቲ ዕጩዎችን አግኝተው ቃለ-መጠይቆችን መሥራት አይፈቀድላቸውም፡፡
2. የመገናኛ ብዙኃን ተቋማት ከምርጫ ቦርድ የሚወጡ መረጃዎችን የማስተጋባት ኃላፊነት ሲኖርባቸው ከዚህ ውጪ በመመሪያዎች ላይ ያልተደነገጉ ተግባራትን እንዲፈጽሙ አይፈቀድላቸውም፡፡
ማናቸውም ምርጫን ለመከታተል ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የዕውቅና ባጅ የተሰጣቸው መገናኛ ብዙኃን ወይም ጋዜጠኞች እንደ አግባብነቱ በድምፅ ሰጪነት ለሚመዘገቡ፣ ለድምፅ ሰጪዎች እና ለዕጩ ወኪሎች ወይም ለታዛቢዎች ከምርጫ ጣቢያው ውጪ ቃለ-መጠይቅ የማድረግ መብት ይኖራቸዋል።
➡ ነገር ግን በምርጫ ጣቢያዎች ውስጥ ቃለ-መጠይቅ ማድረግ የተከለከለ ነው።
EBC
ምርጫ ከመከናወኑ በፊት ያሉት 4ቱ የመጨረሻ ቀናት የጥሞና ወቅት ይባላሉ።
የጥሞና ወቅት በቅድመ ምርጫ ዑደት ውስጥ የሚገኝ ጊዜ ሲሆን፤ በኢትዮጵያ የምርጫ ዑደት መመሪያ መሠረት ምርጫ ከመደረጉ በፊት ያሉትን አራት ቀናት ያካትታል፡፡
በጥሞና ወቅት ታዲያ የተለያዩ ባለድርሻ አካላት ማለትም የፖለቲካ ፓርቲዎች እና የመገናኛ ብዙኃን ሊተገብሯቸው የሚገቡ ኃላፊነቶች አሉ፡፡
የፖለቲካ ፓርቲዎች፡-
1. የፖለቲካ ፓርቲ ዕጩዎችና ደጋፊዎቻቸው ቦርዱ በሚያወጣው መመሪያ መሠረት የሚያካሂዱት የምርጫ ውድድር እንቅስቃሴ ድምፅ መስጠት ከመጀመሩ ከአራት ቀን በፊት መጠናቀቅ አለበት፡፡
2. የፓለቲካ ፓርቲዎች ምርጫው አራት ቀን ሲቀረው ማንኛውንም አይነት የምርጫ ቅስቀሳ ማድረግ አይፈቀድላቸውም፡፡ (በኢንተርኔት፣ በማኅበራዊ ሚዲያ፣ በግንባር፣ ቤት ለቤት፣ በአደባባይ ፣ በአዳራሽ ስብሰባ ምንም ዓይነት ቅስቀሳ ማከናወን በጥብቅ የተከለከለ ነው)
3. የፖለቲካ ፓርቲዎች በምርጫ ጉዳዮች ዙሪያ አስተያየት ከመስጠት እንዲሁም ቃለ-መጠይቆችን ማድረግ አይፈቀድላቸውም።
4. የምረጫ ቦርዱ የሚያወጣቸውንም መመሪዎች ሊፈጽሙ ይገባል፡፡
ለመገናኛ ብዙኃን ተቋማት
1. የመገናኛ ብዙኃን ተቋማት በጥሞና ወቅት ማንኛውንም ምርጫ ተኮር እንቅስቃሴዎችን ማሰራጨት አይፈቀድላቸውም፡፡ በተጨማሪም የፓለቲካ ፓርቲ ዕጩዎችን አግኝተው ቃለ-መጠይቆችን መሥራት አይፈቀድላቸውም፡፡
2. የመገናኛ ብዙኃን ተቋማት ከምርጫ ቦርድ የሚወጡ መረጃዎችን የማስተጋባት ኃላፊነት ሲኖርባቸው ከዚህ ውጪ በመመሪያዎች ላይ ያልተደነገጉ ተግባራትን እንዲፈጽሙ አይፈቀድላቸውም፡፡
ማናቸውም ምርጫን ለመከታተል ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የዕውቅና ባጅ የተሰጣቸው መገናኛ ብዙኃን ወይም ጋዜጠኞች እንደ አግባብነቱ በድምፅ ሰጪነት ለሚመዘገቡ፣ ለድምፅ ሰጪዎች እና ለዕጩ ወኪሎች ወይም ለታዛቢዎች ከምርጫ ጣቢያው ውጪ ቃለ-መጠይቅ የማድረግ መብት ይኖራቸዋል።
➡ ነገር ግን በምርጫ ጣቢያዎች ውስጥ ቃለ-መጠይቅ ማድረግ የተከለከለ ነው።
EBC