15 days ago
የቴምር ኮሜርሻል ኤክስፖ ነጋዴዎችን የሱቅ ባለቤት የሚያደርግ የሽያጭ መድረክ ከፈተ
#ethiopia | በአዲስ አበባ ከተማ ሳር ቤት አካባቢ ለሕዝብ ክፍት ሆኖ መካሄድ የጀመረው የቴምር ኮሜርሻል ኤክስፖ፣ ነጋዴዎችና ባለሀብቶች ከ500 ሺህ ብር ጀምሮ በሚደረግ ቅድመ ክፍያ የራሳቸው የንግድ ሱቅ ባለቤት የሚሆኑበትን ልዩ ዕድል ይዞ ቀርቧል።
ከግንቦት 12 እስከ 16 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ለተከታታይ አምስት ቀናት የሚቆየው ይህ ኤክስፖ፣ ዘመናዊ የንግድ ማዕከላትን ለገበያ በማቅረብ ነጋዴዎችን ከቤት አከራይነት ቀንበር ለማላቀቅና የራሳቸውን የንግድ ቦታ እንዲይዙ ለማስቻል ያለመ ነው።
ተቋሙ በኤክስፖው ወቅት ግንባታቸው ከ90 በመቶ በላይ የደረሱ አዳዲስ የንግድ ቦታዎችን ለሽያጭ ያቀረበ ሲሆን፣ ለደንበኞቹም ከ15 በመቶ በላይ የዋጋ ቅናሽ ማድረጉን አስታውቋል።
በፒያሳ አካባቢ ስምንት ሳይቶች፣ እንዲሁም በቡልጋሪያና በገላን በመገንባት ላይ የሚገኙ ባለ ሰባት ፎቅ ዘመናዊ የንግድ ማዕከላት ለሽያጭ የቀረቡ ሲሆን፣ በተለይም በገላን እየተገነባ ያለው ማዕከል በርካታ ሱቆችን በአንድ ላይ የያዘና ለንግድ ሥራ ምቹ ሆኖ የተዘጋጀ መሆኑ ተገልጿል።
ይህ የንግድ ኤክስፖ ነጋዴዎች ቀሪውን ክፍያ በተመጣጣኝ ሁኔታና በረጅም ጊዜ እንዲከፍሉ የሚያስችል አመቺ የክፍያ ሥርዓት የዘረጋ ሲሆን፣ ይህም ዝቅተኛና መካከለኛ አቅም ያላቸው ነጋዴዎች የራሳቸው የንግድ መደብር እንዲኖራቸው ትልቅ በር የሚከፍት ነው።
የቴምር ኮሜርሻል ኤክስፖ በቀሩት ጥቂት ቀናት ውስጥ የከተማዋ ነዋሪዎችና ፍላጎት ያላቸው አካላት በሳር ቤት ከአደባባዩ ወደ ቫቲካን በሚወስደው መንገድ በሚገኘው የኤክስፖ ስፍራ በመገኘት የቀረቡትን አማራጮች እንዲመለከቱና የዕድሉ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ጥሪውን አቅርቧል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
#ethiopia | በአዲስ አበባ ከተማ ሳር ቤት አካባቢ ለሕዝብ ክፍት ሆኖ መካሄድ የጀመረው የቴምር ኮሜርሻል ኤክስፖ፣ ነጋዴዎችና ባለሀብቶች ከ500 ሺህ ብር ጀምሮ በሚደረግ ቅድመ ክፍያ የራሳቸው የንግድ ሱቅ ባለቤት የሚሆኑበትን ልዩ ዕድል ይዞ ቀርቧል።
ከግንቦት 12 እስከ 16 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ለተከታታይ አምስት ቀናት የሚቆየው ይህ ኤክስፖ፣ ዘመናዊ የንግድ ማዕከላትን ለገበያ በማቅረብ ነጋዴዎችን ከቤት አከራይነት ቀንበር ለማላቀቅና የራሳቸውን የንግድ ቦታ እንዲይዙ ለማስቻል ያለመ ነው።
ተቋሙ በኤክስፖው ወቅት ግንባታቸው ከ90 በመቶ በላይ የደረሱ አዳዲስ የንግድ ቦታዎችን ለሽያጭ ያቀረበ ሲሆን፣ ለደንበኞቹም ከ15 በመቶ በላይ የዋጋ ቅናሽ ማድረጉን አስታውቋል።
በፒያሳ አካባቢ ስምንት ሳይቶች፣ እንዲሁም በቡልጋሪያና በገላን በመገንባት ላይ የሚገኙ ባለ ሰባት ፎቅ ዘመናዊ የንግድ ማዕከላት ለሽያጭ የቀረቡ ሲሆን፣ በተለይም በገላን እየተገነባ ያለው ማዕከል በርካታ ሱቆችን በአንድ ላይ የያዘና ለንግድ ሥራ ምቹ ሆኖ የተዘጋጀ መሆኑ ተገልጿል።
ይህ የንግድ ኤክስፖ ነጋዴዎች ቀሪውን ክፍያ በተመጣጣኝ ሁኔታና በረጅም ጊዜ እንዲከፍሉ የሚያስችል አመቺ የክፍያ ሥርዓት የዘረጋ ሲሆን፣ ይህም ዝቅተኛና መካከለኛ አቅም ያላቸው ነጋዴዎች የራሳቸው የንግድ መደብር እንዲኖራቸው ትልቅ በር የሚከፍት ነው።
የቴምር ኮሜርሻል ኤክስፖ በቀሩት ጥቂት ቀናት ውስጥ የከተማዋ ነዋሪዎችና ፍላጎት ያላቸው አካላት በሳር ቤት ከአደባባዩ ወደ ቫቲካን በሚወስደው መንገድ በሚገኘው የኤክስፖ ስፍራ በመገኘት የቀረቡትን አማራጮች እንዲመለከቱና የዕድሉ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ጥሪውን አቅርቧል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
16 days ago
ቴምር ኮሜርሻል ኤክስፖ በሳርቤት ተከፈተ!
#fastmereja I የንግድ ስፍራዎች ዋጋ መናር እና የአዋጭ ቦታዎች እጥረት ለከተማዋ ነጋዴዎች ታላቅ ፈተና በሆነበት በዚህ ወቅት፣ አልሚዎችንና ፈላጊዎችን በቀጥታ የሚያገናኝ ልዩ የገበያ ድልድይለመፍጠር ያለመው "ቴምር ኮሜርሻል ኤክስፖ" በዛሬዉ እለት በይፋ ተከፍቷል።
በሳርቤት አካባቢ፣ ከአደባባዩ ወደ ቫቲካን በሚወስደው መስመር ላይ እየተካሄደ የሚገኘው ይህ ኤክስፖ፤ በዋጋ መወደድና በቦታ ምርጫ ሳቢያ የንግድ መደብር ባለቤት የመሆን ህልማቸው ለተገደበ ነጋዴዎች ታላቅ እፎይታን ይዞ መምጣቱ ተገልጿል።
ኤክስፖው ከዛሬ ግንቦት 12 እስከ ግንቦት 16 ቀን 2018 ዓ.ም. ድረስ ለአምስት ቀናት የሚቆይ ሲሆን፣ በሂደቱም በርካታ ነጋዴዎችን የሱቅ ባለቤት ያደርጋል ተብሎ ይጠበቃል።
የኤክስፖው አዘጋጅ እንደገለጸው፣ በኤክስፖው መድረክ ለሽያጭ በቀረቡት የንግድ ሱቆች ላይ ከ15 በመቶ በላይ የሚሆን ልዩ የዋጋ ቅናሽ መደረጉ ተገልጿል።
በተጨማሪ ደንበኞች የፋይናንስ ጫና ሳይሰማቸው የሱቅ ባለቤት መሆን እንዲችሉ የ500,000 (አምስት መቶ ሺህ) ብርቅድመ ክፍያ ብቻ በመክፈል ውል መዋዋል የሚያስችል አሰራር የተዘረጋ ሲሆን ቀሪው ክፍያ ደግሞ ነጋዴው በስራው ሂደት እየከፈለው እንዲሄድ በሚያስችል ረጅም ጊዜ ላይበተመሰረተ አመቺ የክፍያ ሥርዓት መዋቀሩ ተመልክቷል።
የግንባታቸው ማጠናቀቂያ ላይ የደረሱ ዘመናዊ ሞሎች ለውይይትና ለሽያጭ የቀረቡት ሱቆች በወረቀት ላይ ያሉ ሳይሆኑ፣ በአሁኑ ወቅት የግንባታ አፈጻጸማቸው ከ90 በመቶ በላይ ደርሶ ወደ መጠናቀቅ የተጠጉ መሆናቸውን በመክፈቻዉ ጠቁሟል።
አልሚ ኩባንያው በአሁኑ ወቅት በከተማዋ ስትራቴጂካዊ ቦታዎች ላይ ሰፊ የንግድ ማዕከላትን እየገነባ እንደሚገኝ የተገለፀ ሲሆን፤ ከእነዚህም መካከል በፒያሳ አካባቢ አብዛኞቹ የንግድ ሱቆች የሆኑ 8 ሳይቶች፣ እንዲሁም በቡልጋሪያ እና በገላን አካባቢዎች እጅግ በርካታ ሱቆችን በውስጡ የያዘና ግንባታው በመከናወን ላይ የሚገኝ ባለ 7 ፎቅ ግዙፍ የንግድ ኮምፕሌክስ (ዘመናዊ ሾፒንግ ሞል) እንደሚገኙበት ተገልጿል።
ቴምር ፕሮፐርቲ ያዘጋጀዉ ይህ ኤክስፖ ነጋዴዎችን ከተገቢው አማራጭና ከትክክለኛው የገበያ ዋጋ ጋር በቀጥታ የሚያገናኝ በመሆኑ፣ የንግድ ሱቅ ፍላጎት ያላቸው ወገኖች በሙሉ እስከ ግንቦት 16 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ በሳርቤት በሚገኘው የኤክስፖ ስፍራ በአካል በመገኘት የዚህ ልዩ ዕድል ተጠቃሚ እንዲሆኑ ጥሪ ቀርቧል።
#fastmereja I የንግድ ስፍራዎች ዋጋ መናር እና የአዋጭ ቦታዎች እጥረት ለከተማዋ ነጋዴዎች ታላቅ ፈተና በሆነበት በዚህ ወቅት፣ አልሚዎችንና ፈላጊዎችን በቀጥታ የሚያገናኝ ልዩ የገበያ ድልድይለመፍጠር ያለመው "ቴምር ኮሜርሻል ኤክስፖ" በዛሬዉ እለት በይፋ ተከፍቷል።
በሳርቤት አካባቢ፣ ከአደባባዩ ወደ ቫቲካን በሚወስደው መስመር ላይ እየተካሄደ የሚገኘው ይህ ኤክስፖ፤ በዋጋ መወደድና በቦታ ምርጫ ሳቢያ የንግድ መደብር ባለቤት የመሆን ህልማቸው ለተገደበ ነጋዴዎች ታላቅ እፎይታን ይዞ መምጣቱ ተገልጿል።
ኤክስፖው ከዛሬ ግንቦት 12 እስከ ግንቦት 16 ቀን 2018 ዓ.ም. ድረስ ለአምስት ቀናት የሚቆይ ሲሆን፣ በሂደቱም በርካታ ነጋዴዎችን የሱቅ ባለቤት ያደርጋል ተብሎ ይጠበቃል።
የኤክስፖው አዘጋጅ እንደገለጸው፣ በኤክስፖው መድረክ ለሽያጭ በቀረቡት የንግድ ሱቆች ላይ ከ15 በመቶ በላይ የሚሆን ልዩ የዋጋ ቅናሽ መደረጉ ተገልጿል።
በተጨማሪ ደንበኞች የፋይናንስ ጫና ሳይሰማቸው የሱቅ ባለቤት መሆን እንዲችሉ የ500,000 (አምስት መቶ ሺህ) ብርቅድመ ክፍያ ብቻ በመክፈል ውል መዋዋል የሚያስችል አሰራር የተዘረጋ ሲሆን ቀሪው ክፍያ ደግሞ ነጋዴው በስራው ሂደት እየከፈለው እንዲሄድ በሚያስችል ረጅም ጊዜ ላይበተመሰረተ አመቺ የክፍያ ሥርዓት መዋቀሩ ተመልክቷል።
የግንባታቸው ማጠናቀቂያ ላይ የደረሱ ዘመናዊ ሞሎች ለውይይትና ለሽያጭ የቀረቡት ሱቆች በወረቀት ላይ ያሉ ሳይሆኑ፣ በአሁኑ ወቅት የግንባታ አፈጻጸማቸው ከ90 በመቶ በላይ ደርሶ ወደ መጠናቀቅ የተጠጉ መሆናቸውን በመክፈቻዉ ጠቁሟል።
አልሚ ኩባንያው በአሁኑ ወቅት በከተማዋ ስትራቴጂካዊ ቦታዎች ላይ ሰፊ የንግድ ማዕከላትን እየገነባ እንደሚገኝ የተገለፀ ሲሆን፤ ከእነዚህም መካከል በፒያሳ አካባቢ አብዛኞቹ የንግድ ሱቆች የሆኑ 8 ሳይቶች፣ እንዲሁም በቡልጋሪያ እና በገላን አካባቢዎች እጅግ በርካታ ሱቆችን በውስጡ የያዘና ግንባታው በመከናወን ላይ የሚገኝ ባለ 7 ፎቅ ግዙፍ የንግድ ኮምፕሌክስ (ዘመናዊ ሾፒንግ ሞል) እንደሚገኙበት ተገልጿል።
ቴምር ፕሮፐርቲ ያዘጋጀዉ ይህ ኤክስፖ ነጋዴዎችን ከተገቢው አማራጭና ከትክክለኛው የገበያ ዋጋ ጋር በቀጥታ የሚያገናኝ በመሆኑ፣ የንግድ ሱቅ ፍላጎት ያላቸው ወገኖች በሙሉ እስከ ግንቦት 16 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ በሳርቤት በሚገኘው የኤክስፖ ስፍራ በአካል በመገኘት የዚህ ልዩ ዕድል ተጠቃሚ እንዲሆኑ ጥሪ ቀርቧል።
17 days ago
የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
ነገ ግንቦት 12 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን በአዲስ አበባና ሸገር ከተሞች ኃይል የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ከጠዋቱ 2:00-7:30
👉አፍሪካ ሕብረት ፣ መቻሬ ሜክሲኮ ፣ ትነብሆ ሞኖፖል፣ ሳር ቤት ቴሌ፣ መብራት ኃይል ክበብ ጀርባ፣ኳስ ሜዳ ፣ለጎፋ ስቶር ፣ ጎፋ ዳታ ሴንተር፣ ፣ አይሱዙ ጋራዥ፣ጎፋ ካምፕ ፣ ሶፉመር ብሎኬት ማምረቻ እና አካባቢው፣መካኒሳ መካነ ኢየሱስ አጠገብ ፣ባቱ ኮንዶሚኒየም እና አካባቢ፣አሚጎ ካፌ ፊትለፊት ፣ቫቲካን ኤምባሲ አካባቢ፣ መካኒሳ አቦ ቤ/ክ አካባቢ፣ ቫቲካን ጀርባ ፣ የመከላከያ ሚ/ር መኖሪያ አካባቢ፣ ጥቁር አባይ የቤትና የቢሮ ዕቃዎች ማምረቻ፣ ሰላም አስከባሪ
✅ከጠዋቱ 2:00-8:00
👉አቃቂ ስታዲየም፣ መኮድ ፣ ብሔራዊ ት/ቤት ጀርባ፣ቃሊቲ ማረሚያ ቤት ፣ ሸገር ሕንፃ ፣ ቃሊቲ ፍሳሽ ማጣሪያ
✅ከጠዋቱ 3:00-12:00
👉ግብፅ ኤምባሲ፣ 6 ኪሎ ዩኒቨርስቲ፣ የካቲት 12 ሆስፒታል፣ ኤፍቢ ግቢ፣ ናይጄሪያ ኤምባሲ፣ 20 ቀበሌ
✅ ከጠዋቱ 3:00-10:00
👉ጂፕሰም ፋብሪካ ፣ ጣፎ፣ MNS ሚሽን ፣ 44 ማዞሪ ፣10 ኪሎ በከፊል፣ ዶሮ እርባታ ፣ ቀንብሬ፣ አፍሪካ ልሕቀት ማዕከል እና አካበቢው የኃይል አቅርቦት ተቋርጦ ይቆያል፡፡
ስለሆነም በአካባቢው የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻች የጥገና ሥራው ተጠናቆ አገልግሎቱ እስኪመለስ ድረስ በትእግስት እንድትጠብቁን በአክብሮት እናሳስባለን፡፡
EthiopianElectricUtility
ነገ ግንቦት 12 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን በአዲስ አበባና ሸገር ከተሞች ኃይል የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ከጠዋቱ 2:00-7:30
👉አፍሪካ ሕብረት ፣ መቻሬ ሜክሲኮ ፣ ትነብሆ ሞኖፖል፣ ሳር ቤት ቴሌ፣ መብራት ኃይል ክበብ ጀርባ፣ኳስ ሜዳ ፣ለጎፋ ስቶር ፣ ጎፋ ዳታ ሴንተር፣ ፣ አይሱዙ ጋራዥ፣ጎፋ ካምፕ ፣ ሶፉመር ብሎኬት ማምረቻ እና አካባቢው፣መካኒሳ መካነ ኢየሱስ አጠገብ ፣ባቱ ኮንዶሚኒየም እና አካባቢ፣አሚጎ ካፌ ፊትለፊት ፣ቫቲካን ኤምባሲ አካባቢ፣ መካኒሳ አቦ ቤ/ክ አካባቢ፣ ቫቲካን ጀርባ ፣ የመከላከያ ሚ/ር መኖሪያ አካባቢ፣ ጥቁር አባይ የቤትና የቢሮ ዕቃዎች ማምረቻ፣ ሰላም አስከባሪ
✅ከጠዋቱ 2:00-8:00
👉አቃቂ ስታዲየም፣ መኮድ ፣ ብሔራዊ ት/ቤት ጀርባ፣ቃሊቲ ማረሚያ ቤት ፣ ሸገር ሕንፃ ፣ ቃሊቲ ፍሳሽ ማጣሪያ
✅ከጠዋቱ 3:00-12:00
👉ግብፅ ኤምባሲ፣ 6 ኪሎ ዩኒቨርስቲ፣ የካቲት 12 ሆስፒታል፣ ኤፍቢ ግቢ፣ ናይጄሪያ ኤምባሲ፣ 20 ቀበሌ
✅ ከጠዋቱ 3:00-10:00
👉ጂፕሰም ፋብሪካ ፣ ጣፎ፣ MNS ሚሽን ፣ 44 ማዞሪ ፣10 ኪሎ በከፊል፣ ዶሮ እርባታ ፣ ቀንብሬ፣ አፍሪካ ልሕቀት ማዕከል እና አካበቢው የኃይል አቅርቦት ተቋርጦ ይቆያል፡፡
ስለሆነም በአካባቢው የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻች የጥገና ሥራው ተጠናቆ አገልግሎቱ እስኪመለስ ድረስ በትእግስት እንድትጠብቁን በአክብሮት እናሳስባለን፡፡
EthiopianElectricUtility
26 days ago
አክሱም- ከታሪክ ማህደር እስከ ቅድስና ማማ
አክሱም ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ አማኞች ብቻ ሳይሆን ለመላው ክርስትና አለም ልዩ ስፍራ ያላት ከተማ ናት።
የቃል ኪዳኑ ታቦት ማረፊያ፣ የቅዱስ ያሬድ ዜማ መፍለቂያ እና የመጀመሪያው የክርስትና መንግስት ማዕከል መሆኗ ለከተማዋ የ"ቅዱስ ከተማነት" መንፈሳዊ ትርጉም ይሰጣታል።
አንድን ከተማ "ቅዱስ" የሚያሰኘው በውስጧ የያዘቻቸው መንፈሳዊ ቅርሶች እና የተከናወኑ ታላላቅ ሃይማኖታዊ ክስተቶች ናቸው።
*ኢየሩሳሌም (እስራኤል) ለክርስቲያኖች፣ ለአይሁድና ለሙስሊሞች ቅዱስ ናት።
* ቫቲካን (ሮም) ለካቶሊክ እምነት ተከታዮች የቅድስና ማዕከል ናት።
* መካና መዲና (ሳውዲ አረቢያ): ለሙስሊሞች እጅግ የተቀደሱ ስፍራዎች ናቸው።
አክሱምም በተመሳሳይ መልኩ ከ3 ሺህ ዓመታት በላይ የዘለቀ የሃይማኖት ታሪክ ያላት፣ የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መገኛ በመሆኗ "ቅዱስ" ተብላ መጠራቷ ከታሪካዊ እውነታው ጋር የተጣጣመ ነው።
ይህ ስያሜ አዲስ ማንነትን መፍጠር ሳይሆን የነበረውን ጥንታዊ ክብር በይፋ እውቅና መስጠት ነው።
በአለማችን ላይ መካ "ቅዱስ ከተማ" (The Holy City of Mecca) ተብላ መጠራቷን ማንም አይቃወምም። ይህ መብትና ክብር ለሌሎች ሃይማኖታዊ ማዕከላትም ሊሰጥ ይገባል።
አንድ ሙስሊም መካን ቅዱስ አድርጎ እንደሚያከብር ሁሉ የክርስትና እምነት ተከታይም አክሱምን ቅዱስ አድርጎ የመጥራት መብት አለው። አንዱን "ቅዱስ" ብሎ ተቀብሎ ሌላውን "አይገባውም" ማለት አመክንዮአዊ ግድፈት ከመሆኑም በላይ ሃይማኖታዊ እኩልነትንና መከባበርን የሚሸረሽር "double standard" ነው።
ሰላምና አብሮነት የሚጸናው እያንዳንዱ እምነት ለሌላው የሚሰጠውን ክብርና ስያሜ በፀጋ ሲቀበል ብቻ ነው።
ይህ ስያሜ ከሃይማኖታዊ ትርጉሙ ባለፈ ለከተማዋና ለነዋሪዎቿ (ለክርስትያኑም ሆነ ለሙስሊሙ) ግዙፍ የኢኮኖሚ ዕድል ይዞ ይመጣል አክሱም "ቅዱስ ከተማ" ተብላ በአለም አቀፍ ደረጃ ስትታወቅ
እንደ ቫቲካንና መካ ሁሉ አክሱምም የአለም ክርስቲያኖች የንግደት ስፍራ (Pilgrimage site) ትሆናለች። ይህ ደግሞ በሺዎች የሚቆጠሩ የውጭ ቱሪስቶችን ይስባል።
ቱሪስቶች ሲመጡ ሆቴል ያርፋሉ፣ ምግብ ይበላሉ፣ በትራንስፖርት ይንቀሳቀሳሉ፣ ቅርሳቅርስ ይገዛሉ በዚህ ሰንሰለት ውስጥ በአክሱምና በአካባቢው የሚኖሩ ሙስሊም ነጋዴዎች ቀጥተኛ ተጠቃሚዎች ናቸው።
በንግድ ስራ ላይ በስፋት የሚታወቁት የእስልምና እምነት ተከታዮች የቱሪስቶችን ፍላጎት የሚያሟሉ አገልግሎቶችን በማቅረብ የኢኮኖሚ አቅማቸውን ማሳደግ ይችላሉ።
ከተማዋ የ"ቅዱስ ከተማ" ደረጃ ስታገኝ መንገዶች፣ አውሮፕላን ማረፊያዎችና የውሃና መብራት አገልግሎቶች ይሻሻላሉ። ይህ ልማት ደግሞ ሃይማኖት ሳይለይ ለሁሉም ነዋሪ የኑሮ ጥራት መሻሻል ምክንያት ይሆናል።
አክሱምን ቅዱስ ከተማ ብሎ መሰየም ታሪካዊ ፍትህ ከመሆኑም በላይ ለቀጣናው ሰላምና የኢኮኖሚ ብልጽግና ትልቅ ፋይዳ አለው ሙስሊም ወንድሞችና እህቶች ይህንን ስያሜ በጋራ የመኖር እሴት እና እንደ ትልቅ የቱሪስት ገቢ ምንጭ አድርገው ሊመለከቱት ይገባል።
መካ ለሙስሊሞች ያላትን ክብር ሳንነካ አክሱምም ለክርስቲያኖች ያላትን ስፍራ እውቅና መስጠት መቻቻልን ያጎለብታል።
አክሱም በቅድስናዋ ከፍ ስትል የምትታወቀው ኢትዮጵያ ናት ተጠቃሚውም የሃገሪቱ ህዝብ በሙሉ ነው። ስለዚህ ይህንን ውሳኔ በፀጋ ተቀብሎ ለጋራ ዕድገት መጠቀም ብልህነት ነው ይህ ማለት ግን የሙስሊሙ ማህበረሰብን መብት ባከበረ እና ጥያቂያቸውን ( እንደ የቀብር ቦታ መስጊድ እና ሌሎች .. ) ከከተማ አቅራቢያ የሚመልስ የመፍትሄ ሃሳብን በመስጠት ነው
በሳውዲ አረቢያ የሚገኙት መካ እና መዲና እጅግ ጥብቅ የሆነ ሕግ አላቸው።
በእነዚህ ከተሞች ውስጥ ከእስልምና ውጪ ያሉ ሌሎች የሃይማኖት ተቋማት (አብያተ ክርስቲያናት፣ ቤተ መቅደሶች፣ ወዘተ) እንዳይገነቡ በሕግ ተከልክሏል።
ምክኒያቱ ደግሞ ከተሞቹ ለሙስሊሞች ብቻ የተከለሉ (Exclusive) እና የሃይማኖቱ መንፈሳዊ ማዕከል ተደርገው ስለሚወሰዱ ነው።
እንዲያውም ሙስሊም ያልሆነ ሰው ወደ መካ ከተማ መግባት እንኳ በሕግ አይፈቀድለትም።
ቫቲካን በዓለም ላይ ካሉ ትናንሽ ሀገራት አንዷ ስትሆን መላው ሀገሪቱ የካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን መንፈሳዊ ግዛት ናት።
በቫቲካን ግዛት ውስጥ የሌላ እምነት ተቋም መገንባት አይፈቀድም።
ቫቲካን ራሷን የቻለች ሀገር ብትሆንም በዙሪያዋ ባለው የሮም ከተማ (ጣሊያን) ውስጥ ግን የሌሎች እምነቶች ተቋማት (መስጂዶችን ጨምሮ) በነፃነት ይገነባሉ።
ኢየሩሳሌም ለሦስቱም ታላላቅ ሃይማኖቶች (ክርስትና፣ እስልምና እና አይሁድ) "ቅዱስ ከተማ" ናት።
እጅግ ጥንታዊ በሆነው የከተማዋ ክፍል (Old City) ውስጥ አብያተ ክርስቲያናት መስጂዶችና ምኩራቦች ጎን ለጎን ተከባብረው ይገኛሉ።
አዳዲስ ግንባታዎች ላይ ጥብቅ የታሪክ ጥበቃ ቁጥጥር ቢኖርም የሌላ እምነት ተቋም አይገነባም የሚል ፍጹም ክልከላ የለም።
አክሱም ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ አማኞች ብቻ ሳይሆን ለመላው ክርስትና አለም ልዩ ስፍራ ያላት ከተማ ናት።
የቃል ኪዳኑ ታቦት ማረፊያ፣ የቅዱስ ያሬድ ዜማ መፍለቂያ እና የመጀመሪያው የክርስትና መንግስት ማዕከል መሆኗ ለከተማዋ የ"ቅዱስ ከተማነት" መንፈሳዊ ትርጉም ይሰጣታል።
አንድን ከተማ "ቅዱስ" የሚያሰኘው በውስጧ የያዘቻቸው መንፈሳዊ ቅርሶች እና የተከናወኑ ታላላቅ ሃይማኖታዊ ክስተቶች ናቸው።
*ኢየሩሳሌም (እስራኤል) ለክርስቲያኖች፣ ለአይሁድና ለሙስሊሞች ቅዱስ ናት።
* ቫቲካን (ሮም) ለካቶሊክ እምነት ተከታዮች የቅድስና ማዕከል ናት።
* መካና መዲና (ሳውዲ አረቢያ): ለሙስሊሞች እጅግ የተቀደሱ ስፍራዎች ናቸው።
አክሱምም በተመሳሳይ መልኩ ከ3 ሺህ ዓመታት በላይ የዘለቀ የሃይማኖት ታሪክ ያላት፣ የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መገኛ በመሆኗ "ቅዱስ" ተብላ መጠራቷ ከታሪካዊ እውነታው ጋር የተጣጣመ ነው።
ይህ ስያሜ አዲስ ማንነትን መፍጠር ሳይሆን የነበረውን ጥንታዊ ክብር በይፋ እውቅና መስጠት ነው።
በአለማችን ላይ መካ "ቅዱስ ከተማ" (The Holy City of Mecca) ተብላ መጠራቷን ማንም አይቃወምም። ይህ መብትና ክብር ለሌሎች ሃይማኖታዊ ማዕከላትም ሊሰጥ ይገባል።
አንድ ሙስሊም መካን ቅዱስ አድርጎ እንደሚያከብር ሁሉ የክርስትና እምነት ተከታይም አክሱምን ቅዱስ አድርጎ የመጥራት መብት አለው። አንዱን "ቅዱስ" ብሎ ተቀብሎ ሌላውን "አይገባውም" ማለት አመክንዮአዊ ግድፈት ከመሆኑም በላይ ሃይማኖታዊ እኩልነትንና መከባበርን የሚሸረሽር "double standard" ነው።
ሰላምና አብሮነት የሚጸናው እያንዳንዱ እምነት ለሌላው የሚሰጠውን ክብርና ስያሜ በፀጋ ሲቀበል ብቻ ነው።
ይህ ስያሜ ከሃይማኖታዊ ትርጉሙ ባለፈ ለከተማዋና ለነዋሪዎቿ (ለክርስትያኑም ሆነ ለሙስሊሙ) ግዙፍ የኢኮኖሚ ዕድል ይዞ ይመጣል አክሱም "ቅዱስ ከተማ" ተብላ በአለም አቀፍ ደረጃ ስትታወቅ
እንደ ቫቲካንና መካ ሁሉ አክሱምም የአለም ክርስቲያኖች የንግደት ስፍራ (Pilgrimage site) ትሆናለች። ይህ ደግሞ በሺዎች የሚቆጠሩ የውጭ ቱሪስቶችን ይስባል።
ቱሪስቶች ሲመጡ ሆቴል ያርፋሉ፣ ምግብ ይበላሉ፣ በትራንስፖርት ይንቀሳቀሳሉ፣ ቅርሳቅርስ ይገዛሉ በዚህ ሰንሰለት ውስጥ በአክሱምና በአካባቢው የሚኖሩ ሙስሊም ነጋዴዎች ቀጥተኛ ተጠቃሚዎች ናቸው።
በንግድ ስራ ላይ በስፋት የሚታወቁት የእስልምና እምነት ተከታዮች የቱሪስቶችን ፍላጎት የሚያሟሉ አገልግሎቶችን በማቅረብ የኢኮኖሚ አቅማቸውን ማሳደግ ይችላሉ።
ከተማዋ የ"ቅዱስ ከተማ" ደረጃ ስታገኝ መንገዶች፣ አውሮፕላን ማረፊያዎችና የውሃና መብራት አገልግሎቶች ይሻሻላሉ። ይህ ልማት ደግሞ ሃይማኖት ሳይለይ ለሁሉም ነዋሪ የኑሮ ጥራት መሻሻል ምክንያት ይሆናል።
አክሱምን ቅዱስ ከተማ ብሎ መሰየም ታሪካዊ ፍትህ ከመሆኑም በላይ ለቀጣናው ሰላምና የኢኮኖሚ ብልጽግና ትልቅ ፋይዳ አለው ሙስሊም ወንድሞችና እህቶች ይህንን ስያሜ በጋራ የመኖር እሴት እና እንደ ትልቅ የቱሪስት ገቢ ምንጭ አድርገው ሊመለከቱት ይገባል።
መካ ለሙስሊሞች ያላትን ክብር ሳንነካ አክሱምም ለክርስቲያኖች ያላትን ስፍራ እውቅና መስጠት መቻቻልን ያጎለብታል።
አክሱም በቅድስናዋ ከፍ ስትል የምትታወቀው ኢትዮጵያ ናት ተጠቃሚውም የሃገሪቱ ህዝብ በሙሉ ነው። ስለዚህ ይህንን ውሳኔ በፀጋ ተቀብሎ ለጋራ ዕድገት መጠቀም ብልህነት ነው ይህ ማለት ግን የሙስሊሙ ማህበረሰብን መብት ባከበረ እና ጥያቂያቸውን ( እንደ የቀብር ቦታ መስጊድ እና ሌሎች .. ) ከከተማ አቅራቢያ የሚመልስ የመፍትሄ ሃሳብን በመስጠት ነው
በሳውዲ አረቢያ የሚገኙት መካ እና መዲና እጅግ ጥብቅ የሆነ ሕግ አላቸው።
በእነዚህ ከተሞች ውስጥ ከእስልምና ውጪ ያሉ ሌሎች የሃይማኖት ተቋማት (አብያተ ክርስቲያናት፣ ቤተ መቅደሶች፣ ወዘተ) እንዳይገነቡ በሕግ ተከልክሏል።
ምክኒያቱ ደግሞ ከተሞቹ ለሙስሊሞች ብቻ የተከለሉ (Exclusive) እና የሃይማኖቱ መንፈሳዊ ማዕከል ተደርገው ስለሚወሰዱ ነው።
እንዲያውም ሙስሊም ያልሆነ ሰው ወደ መካ ከተማ መግባት እንኳ በሕግ አይፈቀድለትም።
ቫቲካን በዓለም ላይ ካሉ ትናንሽ ሀገራት አንዷ ስትሆን መላው ሀገሪቱ የካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን መንፈሳዊ ግዛት ናት።
በቫቲካን ግዛት ውስጥ የሌላ እምነት ተቋም መገንባት አይፈቀድም።
ቫቲካን ራሷን የቻለች ሀገር ብትሆንም በዙሪያዋ ባለው የሮም ከተማ (ጣሊያን) ውስጥ ግን የሌሎች እምነቶች ተቋማት (መስጂዶችን ጨምሮ) በነፃነት ይገነባሉ።
ኢየሩሳሌም ለሦስቱም ታላላቅ ሃይማኖቶች (ክርስትና፣ እስልምና እና አይሁድ) "ቅዱስ ከተማ" ናት።
እጅግ ጥንታዊ በሆነው የከተማዋ ክፍል (Old City) ውስጥ አብያተ ክርስቲያናት መስጂዶችና ምኩራቦች ጎን ለጎን ተከባብረው ይገኛሉ።
አዳዲስ ግንባታዎች ላይ ጥብቅ የታሪክ ጥበቃ ቁጥጥር ቢኖርም የሌላ እምነት ተቋም አይገነባም የሚል ፍጹም ክልከላ የለም።
Sponsored by
Surafel
2 months ago
ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ሊዮ 14ኛ የአሥር ቀናት የአፍሪካ ጉብኝታቸውን በአልጄሪያ ጀመሩ
#ethiopia | የቫቲካኑ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ሊዮ 14ኛ በአራት የአፍሪካ አገራት የሚያደርጉትንና አሥር ቀናት የሚፈጀውን ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ትናንት በአልጄሪያ ጀምረዋል።
ቅዱስነታቸው በአልጄሪያ መዲና ሲደርሱ በፕሬዝዳንት አብደልማጅድ ተቡኔ ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል። በመጀመሪያው ቀን ውሏቸውም አልጄሪያ ለነፃነቷና ለሉዓላዊነቷ ባደረገችው ተጋድሎ ለወደቁ ሰማዕታት መታሰቢያ ሐውልት በመገኘት የአበባ ጉንጉን አኑረዋል።
ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳቱ ባስተላለፉት መልዕክት፣ እውነተኛ ሰላም የፍትህና የክብር መገለጫ መሆኑን ገልጸው፣ ይህም ሊረጋገጥ የሚችለው በይቅርታ ብቻ እንደሆነ አሳስበዋል።
ቅዱስነታቸው በአልጄሪያ፣ በካሜሩን፣ በአንጎላና በኢኳቶሪያል ጊኒ የሚገኙ 11 ከተማዎችን ይጎበኛሉ ተብሎ ይጠበቃል።
የቫቲካን ከፍተኛ ባለሥልጣን ካርዲናል ማይክል ቼርኒ እንደገለጹት፣ ጉብኝቱ ከ20 በመቶ በላይ የካቶሊክ እምነት ተከታዮች በሚኖሩባት አፍሪካ ላይ የዓለምን ትኩረት ለማሳረፍ ያለመ ነው።
በጉዟቸው ወቅት ሰላም፣ ስደት፣ የአካባቢ ጥበቃ፣ የወጣቶችና የቤተሰብ ጉዳዮች ላይ ትኩረት አድርገው እንደሚመክሩ ታውቋል።
ይህ የርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳቱ ጉብኝት በአህጉሪቱ ካሉ የካቶሊክ እምነት ተከታዮች ጋር ያላቸውን ግንኙነት ከመለማመድ ባለፈ፣ አፍሪካ አሁን ላይ ለምትገኝባቸው ማኅበራዊና ፖለቲካዊ ጉዳዮች የቫቲካንን አጋርነት ለማሳየት ያለመ እንደሆነ ተመልክቷል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #channeltv #vatican #popeleoxiv #africatour #algeria #cameroon #angola #equatorialguinea #peace #catholicchurch #ርዕሰሊቃነጳጳሳት #አፍሪካ #ሰላም #ቫቲካን
#ethiopia | የቫቲካኑ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ሊዮ 14ኛ በአራት የአፍሪካ አገራት የሚያደርጉትንና አሥር ቀናት የሚፈጀውን ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ትናንት በአልጄሪያ ጀምረዋል።
ቅዱስነታቸው በአልጄሪያ መዲና ሲደርሱ በፕሬዝዳንት አብደልማጅድ ተቡኔ ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል። በመጀመሪያው ቀን ውሏቸውም አልጄሪያ ለነፃነቷና ለሉዓላዊነቷ ባደረገችው ተጋድሎ ለወደቁ ሰማዕታት መታሰቢያ ሐውልት በመገኘት የአበባ ጉንጉን አኑረዋል።
ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳቱ ባስተላለፉት መልዕክት፣ እውነተኛ ሰላም የፍትህና የክብር መገለጫ መሆኑን ገልጸው፣ ይህም ሊረጋገጥ የሚችለው በይቅርታ ብቻ እንደሆነ አሳስበዋል።
ቅዱስነታቸው በአልጄሪያ፣ በካሜሩን፣ በአንጎላና በኢኳቶሪያል ጊኒ የሚገኙ 11 ከተማዎችን ይጎበኛሉ ተብሎ ይጠበቃል።
የቫቲካን ከፍተኛ ባለሥልጣን ካርዲናል ማይክል ቼርኒ እንደገለጹት፣ ጉብኝቱ ከ20 በመቶ በላይ የካቶሊክ እምነት ተከታዮች በሚኖሩባት አፍሪካ ላይ የዓለምን ትኩረት ለማሳረፍ ያለመ ነው።
በጉዟቸው ወቅት ሰላም፣ ስደት፣ የአካባቢ ጥበቃ፣ የወጣቶችና የቤተሰብ ጉዳዮች ላይ ትኩረት አድርገው እንደሚመክሩ ታውቋል።
ይህ የርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳቱ ጉብኝት በአህጉሪቱ ካሉ የካቶሊክ እምነት ተከታዮች ጋር ያላቸውን ግንኙነት ከመለማመድ ባለፈ፣ አፍሪካ አሁን ላይ ለምትገኝባቸው ማኅበራዊና ፖለቲካዊ ጉዳዮች የቫቲካንን አጋርነት ለማሳየት ያለመ እንደሆነ ተመልክቷል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #channeltv #vatican #popeleoxiv #africatour #algeria #cameroon #angola #equatorialguinea #peace #catholicchurch #ርዕሰሊቃነጳጳሳት #አፍሪካ #ሰላም #ቫቲካን
2 months ago
ኩባ ከ2,000 በላይ እስረኞችን ልትፈታ ነው
የኔታ ሚዲያ
የኩባ መንግሥት "ሰብዓዊና ሉዓላዊ እርምጃ" በሚል ከ2,010 በላይ እስረኞችን ለመፍታት መወሰኑን ሐሙስ ዕለት አስታውቋል።
ይህ ውሳኔ የተሰማው ሀገሪቱ ከአሜሪካ የሚሰነዘርባትን ከፍተኛ የፖለቲካ ጫና እየተጋፈጠች ባለችበት ወቅት ነው።
በአሜሪካ የሚገኘው የኩባ ኤምባሲ ባወጣው መግለጫ መሠረት የውጭ ሀገር ዜጎች፣ ወጣቶች፣ ሴቶች እና ዕድሜያቸው ከ60 ዓመት በላይ የሆኑ አረጋውያን ይገኙበታል።
በኩባ የወንጀል ፍትሕ ሥርዓት የተለመደ ተግባር እንደሆነና ከትንሣኤ (Holy Week) ሃይማኖታዊ በዓላት ጋር ተያይዞ የተወሰነ መሆኑ ተገልጿል።
የምሕረት ብቁነት የተለየው በፈጸሙት ወንጀል ዓይነት፣ በእስር ቤት በነበራቸው መልካም ሥነ-ምግባር፣ ከቅጣታቸው ውስጥ ከፍተኛውን ጊዜ በማጠናቀቃቸው እና በጤና ሁኔታቸው ላይ ተመርኩዞ መሆኑ ተጠቁሟል።
ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ወደ ነጭ ቤተ መንግሥት ከተመለሱ በኋላ በኩባ የኮሚኒስት አመራር ላይ ለውጥ እንዲመጣ ግፊት በማድረግ ላይ ናቸው። በተለይም ወደ ደሴቷ የሚላኩ የነዳጅ ጭነቶችን በማገዳቸው፣ በሀገሪቱ ከፍተኛ የነዳጅ እጥረትና የኃይል መቆራረጥ ተከስቷል።
ባለፈው ሳምንት ግን ከጥር ወር ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ 730,000 በርሜል ድፍድፍ ነዳጅ የጫነች የሩሲያ መርከብ ኩባ ወደብ መድረሷ ይታወሳል።
እንደ ሂውማን ራይትስ ዎች (Human Rights Watch) መረጃ ከሆነ ኩባ በመቶዎች የሚቆጠሩ የፖለቲካ እስረኞችን በእስር ላይ የምታቆይ ሲሆን በመንግሥት ተቺዎች ላይም ወከባና የወንጀል ክስ መመስረት ይስተዋላል።
ይህ በዘንድሮው የፈረንጆች ዓመት ኩባ እስረኞችን ስትፈታ ለሁለተኛ ጊዜ ሲሆን ባለፈው መጋቢት ወር ከቫቲካን ጋር በተደረገ ንግግር 51 እስረኞች መፈታታቸው ይታወሳል። እንዲሁም በ2025 በቫቲካንና በአሜሪካ አደራዳሪነት 553 እስረኞች ተፈትተው ነበር።
የኔታ ሚዲያ
የኩባ መንግሥት "ሰብዓዊና ሉዓላዊ እርምጃ" በሚል ከ2,010 በላይ እስረኞችን ለመፍታት መወሰኑን ሐሙስ ዕለት አስታውቋል።
ይህ ውሳኔ የተሰማው ሀገሪቱ ከአሜሪካ የሚሰነዘርባትን ከፍተኛ የፖለቲካ ጫና እየተጋፈጠች ባለችበት ወቅት ነው።
በአሜሪካ የሚገኘው የኩባ ኤምባሲ ባወጣው መግለጫ መሠረት የውጭ ሀገር ዜጎች፣ ወጣቶች፣ ሴቶች እና ዕድሜያቸው ከ60 ዓመት በላይ የሆኑ አረጋውያን ይገኙበታል።
በኩባ የወንጀል ፍትሕ ሥርዓት የተለመደ ተግባር እንደሆነና ከትንሣኤ (Holy Week) ሃይማኖታዊ በዓላት ጋር ተያይዞ የተወሰነ መሆኑ ተገልጿል።
የምሕረት ብቁነት የተለየው በፈጸሙት ወንጀል ዓይነት፣ በእስር ቤት በነበራቸው መልካም ሥነ-ምግባር፣ ከቅጣታቸው ውስጥ ከፍተኛውን ጊዜ በማጠናቀቃቸው እና በጤና ሁኔታቸው ላይ ተመርኩዞ መሆኑ ተጠቁሟል።
ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ወደ ነጭ ቤተ መንግሥት ከተመለሱ በኋላ በኩባ የኮሚኒስት አመራር ላይ ለውጥ እንዲመጣ ግፊት በማድረግ ላይ ናቸው። በተለይም ወደ ደሴቷ የሚላኩ የነዳጅ ጭነቶችን በማገዳቸው፣ በሀገሪቱ ከፍተኛ የነዳጅ እጥረትና የኃይል መቆራረጥ ተከስቷል።
ባለፈው ሳምንት ግን ከጥር ወር ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ 730,000 በርሜል ድፍድፍ ነዳጅ የጫነች የሩሲያ መርከብ ኩባ ወደብ መድረሷ ይታወሳል።
እንደ ሂውማን ራይትስ ዎች (Human Rights Watch) መረጃ ከሆነ ኩባ በመቶዎች የሚቆጠሩ የፖለቲካ እስረኞችን በእስር ላይ የምታቆይ ሲሆን በመንግሥት ተቺዎች ላይም ወከባና የወንጀል ክስ መመስረት ይስተዋላል።
ይህ በዘንድሮው የፈረንጆች ዓመት ኩባ እስረኞችን ስትፈታ ለሁለተኛ ጊዜ ሲሆን ባለፈው መጋቢት ወር ከቫቲካን ጋር በተደረገ ንግግር 51 እስረኞች መፈታታቸው ይታወሳል። እንዲሁም በ2025 በቫቲካንና በአሜሪካ አደራዳሪነት 553 እስረኞች ተፈትተው ነበር።
3 months ago
ፖፕ ሊዮ ወደ አፍሪካ
#ethiopia | የአለም የካቶሊክ ቤተክርስቲያን ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ሊዮ 14ኛው እ.ኤ.አ. ከኤፕሪል 13 እስከ 23 ቀን 2026 ባሉት ቀናት በአራት የአፍሪካ ሀገራት ጉብኝት እንደሚያደርጉ ቫቲካን ዛሬ አስታውቃለች።
ይህ ጉብኝት ቅዱስነታቸው በ2026 የሚያደርጉት የመጀመሪያው ትልቅ የባሕር ማዶ ጉዞ ሲሆን፣ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን በከፍተኛ ፍጥነት በማደግ ላይ ወደምትገኝበት አህጉር የሚያደርጉት መሆኑ ልዩ ትርጉም ተሰጥቶታል።
ጳጳሱ በዚህ ጉዟቸው አልጄሪያ፣ አንጎላ፣ ኢኳቶሪያል ጊኒ እና ካሜሩንን ይጎበኛሉ።
በቆይታቸውም ከፍተኛ ቁጥር ያለው ሕዝብ እንደሚታደም የሚጠበቅ ሲሆን፣ የዓለም መሪዎች ለአፍሪካ ልማት ድጋፍ እንዲያደርጉ ጥሪ ያቀርባሉ ተብሎ ይጠበቃል።
በተጨማሪም የክርስትና እና የእስልምና እምነት ተከታዮችን ውይይት የሚያጠናክሩ መልዕክቶችን እንደሚያስተላልፉ ተመልክቷል።
እ.ኤ.አ. በግንቦት ወር የሟቹን ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስን በመተካት የተመረጡት ሊዮ 14ኛው፣ እስካሁን ያደረጉት ብቸኛ የውጭ ሀገር ጉብኝት ባለፈው ኅዳር እና ታኅሣሥ ወራት ወደ ቱርክ እና ሊባኖስ የተደረገውን ብቻ ነው።
የቫቲካን ባለሥልጣናት እና የአፍሪካ ቤተክርስቲያን መሪዎች እንደሚሉት፣ ይህ ጉብኝት ቤተክርስቲያኒቱ ለአፍሪካ አህጉር የሰጠችውን ከፍተኛ ቅድሚያ የሚያሳይ ነው።
በአሁኑ ወቅት በአለም ላይ ካሉ የካቶሊክ እምነት ተከታዮች መካከል 20 በመቶ ያህሉ በአፍሪካ እንደሚኖሩ የቫቲካን ስታቲስቲክስ ያሳያል።
አልጄሪያ ከአሁን ቀደም የርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳትን ጉብኝት አስተናግዳ የማታውቅ ሲሆን፣ ሊዮ 14ኛው ሀገሪቱን የሚጎበኙ የመጀመሪያው ጳጳስ ይሆናሉ።
ጳጳሱ የኦገስቲኒያን የሃይማኖት ሥርዓት አባል በመሆናቸው፣ በ4ኛው ክፍለ ዘመን የኖሩት የታዋቂው ቅዱስ አውግስጢኖስ የትውልድ ስፍራ የሆነችውን አልጄሪያን ለመጎብኘት ልዩ ፍላጎት አላቸው።
ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳቱ ከአፍሪካ ጉዟቸው በፊት መጋቢት 28 ቀን ወደ ሞናኮ የአንድ ቀን ጉብኝት የሚያደርጉ ሲሆን፣ ከሰኔ 6 እስከ 12 ቀን ደግሞ ስፔንን ይጎበኛሉ።
በስፔን ቆይታቸው ስደተኞች ወደ አውሮፓ ለመግባት እንደ ዋና መሸጋገሪያ የሚጠቀሙባቸውን የካናሪ ደሴቶችን ይጎበኛሉ ተብሎ ይጠበቃል።
ለመጨረሻ ጊዜ የአፍሪካ ጉብኝት የተደረገው በ2023 ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎን እና ደቡብ ሱዳንን በጎበኙበት ወቅት ነበር።
አንጎላ እና ካሜሩን በ2009 በጳጳስ ቤኔዲክት 16ኛው፣ ኢኳቶሪያል ጊኒ ደግሞ እ.ኤ.አ. በ1982 በዮሐንስ ጳውሎስ ዳግማዊ ተጎብኝተዋል።
#getutemesgen #getu #ጌጡ
#ethiopia | የአለም የካቶሊክ ቤተክርስቲያን ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ሊዮ 14ኛው እ.ኤ.አ. ከኤፕሪል 13 እስከ 23 ቀን 2026 ባሉት ቀናት በአራት የአፍሪካ ሀገራት ጉብኝት እንደሚያደርጉ ቫቲካን ዛሬ አስታውቃለች።
ይህ ጉብኝት ቅዱስነታቸው በ2026 የሚያደርጉት የመጀመሪያው ትልቅ የባሕር ማዶ ጉዞ ሲሆን፣ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን በከፍተኛ ፍጥነት በማደግ ላይ ወደምትገኝበት አህጉር የሚያደርጉት መሆኑ ልዩ ትርጉም ተሰጥቶታል።
ጳጳሱ በዚህ ጉዟቸው አልጄሪያ፣ አንጎላ፣ ኢኳቶሪያል ጊኒ እና ካሜሩንን ይጎበኛሉ።
በቆይታቸውም ከፍተኛ ቁጥር ያለው ሕዝብ እንደሚታደም የሚጠበቅ ሲሆን፣ የዓለም መሪዎች ለአፍሪካ ልማት ድጋፍ እንዲያደርጉ ጥሪ ያቀርባሉ ተብሎ ይጠበቃል።
በተጨማሪም የክርስትና እና የእስልምና እምነት ተከታዮችን ውይይት የሚያጠናክሩ መልዕክቶችን እንደሚያስተላልፉ ተመልክቷል።
እ.ኤ.አ. በግንቦት ወር የሟቹን ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስን በመተካት የተመረጡት ሊዮ 14ኛው፣ እስካሁን ያደረጉት ብቸኛ የውጭ ሀገር ጉብኝት ባለፈው ኅዳር እና ታኅሣሥ ወራት ወደ ቱርክ እና ሊባኖስ የተደረገውን ብቻ ነው።
የቫቲካን ባለሥልጣናት እና የአፍሪካ ቤተክርስቲያን መሪዎች እንደሚሉት፣ ይህ ጉብኝት ቤተክርስቲያኒቱ ለአፍሪካ አህጉር የሰጠችውን ከፍተኛ ቅድሚያ የሚያሳይ ነው።
በአሁኑ ወቅት በአለም ላይ ካሉ የካቶሊክ እምነት ተከታዮች መካከል 20 በመቶ ያህሉ በአፍሪካ እንደሚኖሩ የቫቲካን ስታቲስቲክስ ያሳያል።
አልጄሪያ ከአሁን ቀደም የርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳትን ጉብኝት አስተናግዳ የማታውቅ ሲሆን፣ ሊዮ 14ኛው ሀገሪቱን የሚጎበኙ የመጀመሪያው ጳጳስ ይሆናሉ።
ጳጳሱ የኦገስቲኒያን የሃይማኖት ሥርዓት አባል በመሆናቸው፣ በ4ኛው ክፍለ ዘመን የኖሩት የታዋቂው ቅዱስ አውግስጢኖስ የትውልድ ስፍራ የሆነችውን አልጄሪያን ለመጎብኘት ልዩ ፍላጎት አላቸው።
ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳቱ ከአፍሪካ ጉዟቸው በፊት መጋቢት 28 ቀን ወደ ሞናኮ የአንድ ቀን ጉብኝት የሚያደርጉ ሲሆን፣ ከሰኔ 6 እስከ 12 ቀን ደግሞ ስፔንን ይጎበኛሉ።
በስፔን ቆይታቸው ስደተኞች ወደ አውሮፓ ለመግባት እንደ ዋና መሸጋገሪያ የሚጠቀሙባቸውን የካናሪ ደሴቶችን ይጎበኛሉ ተብሎ ይጠበቃል።
ለመጨረሻ ጊዜ የአፍሪካ ጉብኝት የተደረገው በ2023 ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎን እና ደቡብ ሱዳንን በጎበኙበት ወቅት ነበር።
አንጎላ እና ካሜሩን በ2009 በጳጳስ ቤኔዲክት 16ኛው፣ ኢኳቶሪያል ጊኒ ደግሞ እ.ኤ.አ. በ1982 በዮሐንስ ጳውሎስ ዳግማዊ ተጎብኝተዋል።
#getutemesgen #getu #ጌጡ
4 months ago
በጣሊያን አነጋጋሪ የሆነው "የሜሎኒ መልክ ያለው መልአክ" ተፋቀ!
በጣሊያን ሮም በሚገኝ አንድ ቤተክርስቲያን ውስጥ የሚገኝ የመልአክ ስዕል (Fresco) የሀገሪቱን ጠቅላይ ሚኒስትር ጆርጂያ ሜሎኒን እንዲመስል ተደርጎ መሳሉ ታላቅ ውዝግብ አስነሳ።
የታሪኩ ዝርዝር፦
ክስተቱ፦ በቅዱስ ላውረንስ ባሲሊካ ውስጥ የሚገኝ የመልአክ ስዕል እድሳት ሲደረግለት፣ መልኩ የ49 ዓመቷን ጠቅላይ ሚኒስትር ሜሎኒን ፍጹም በሚመስል መልኩ ተቀይሮ ተገኝቷል።
ተቃውሞው፦ ይህ ድርጊት በፖለቲከኞች እና በሀይማኖት መሪዎች ዘንድ ከፍተኛ ቁጣን ቀስቅሷል። የሮም ሀገረ ስብከት የሆኑት ካርዲናል ባልዶ ሬይና "የክርስትና ጥበብ ለፖለቲካ መጠቀሚያ መሆን የለበትም" ሲሉ አውግዘዋል።
የተወሰደ እርምጃ፦ በካህናቱ ትዕዛዝ መሰረት የስዕሉ ፊት ዛሬ እንዲፋቅ ተደርጓል። ሰዓሊው ብሩኖ ቫለንቲኔቲ በቫቲካን ትዕዛዝ መሰረት ፊቱን ማጥፋቱን ገልጿል።
ምክንያቱ፦ የቤተክርስቲያኑ ፓስተር ዳኒኤል ሚኬሌቲ ሲናገሩ "ሰዎች ጸሎት ከማድረስ ይልቅ ስዕሉን ለማየት መሰለፋቸው ተቀባይነት የለውም" ብለዋል።
ሜሎኒ ምን አለች? 🤷♀️
ጠቅላይ ሚኒስትሯ በኢንስታግራም ገጿ ላይ የስዕሉን ፎቶ በመለጠፍ "አይ፣ እኔ በእርግጠኝነት መልአክ አልመስልም" በማለት ነገሩን በፈገግታ አልፋዋለች።
የጣሊያን የባህል ሚኒስቴር በጉዳዩ ላይ ምርመራ መጀመሩን አስታውቋል።
በጣሊያን ሮም በሚገኝ አንድ ቤተክርስቲያን ውስጥ የሚገኝ የመልአክ ስዕል (Fresco) የሀገሪቱን ጠቅላይ ሚኒስትር ጆርጂያ ሜሎኒን እንዲመስል ተደርጎ መሳሉ ታላቅ ውዝግብ አስነሳ።
የታሪኩ ዝርዝር፦
ክስተቱ፦ በቅዱስ ላውረንስ ባሲሊካ ውስጥ የሚገኝ የመልአክ ስዕል እድሳት ሲደረግለት፣ መልኩ የ49 ዓመቷን ጠቅላይ ሚኒስትር ሜሎኒን ፍጹም በሚመስል መልኩ ተቀይሮ ተገኝቷል።
ተቃውሞው፦ ይህ ድርጊት በፖለቲከኞች እና በሀይማኖት መሪዎች ዘንድ ከፍተኛ ቁጣን ቀስቅሷል። የሮም ሀገረ ስብከት የሆኑት ካርዲናል ባልዶ ሬይና "የክርስትና ጥበብ ለፖለቲካ መጠቀሚያ መሆን የለበትም" ሲሉ አውግዘዋል።
የተወሰደ እርምጃ፦ በካህናቱ ትዕዛዝ መሰረት የስዕሉ ፊት ዛሬ እንዲፋቅ ተደርጓል። ሰዓሊው ብሩኖ ቫለንቲኔቲ በቫቲካን ትዕዛዝ መሰረት ፊቱን ማጥፋቱን ገልጿል።
ምክንያቱ፦ የቤተክርስቲያኑ ፓስተር ዳኒኤል ሚኬሌቲ ሲናገሩ "ሰዎች ጸሎት ከማድረስ ይልቅ ስዕሉን ለማየት መሰለፋቸው ተቀባይነት የለውም" ብለዋል።
ሜሎኒ ምን አለች? 🤷♀️
ጠቅላይ ሚኒስትሯ በኢንስታግራም ገጿ ላይ የስዕሉን ፎቶ በመለጠፍ "አይ፣ እኔ በእርግጠኝነት መልአክ አልመስልም" በማለት ነገሩን በፈገግታ አልፋዋለች።
የጣሊያን የባህል ሚኒስቴር በጉዳዩ ላይ ምርመራ መጀመሩን አስታውቋል።
4 months ago
የ"ደም እንባ" ሴራ ተጋለጠ፦ በድንግል ማርያም ስም ያታለለችው ግለሰብ ፍርድ ቤት ቀረበች
በጣሊያን ትሬቪኛኖ ከተማ ለዓመታት "ድንግል ማርያም ተገለጥልኛለች" በማለት በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን ስታታልል የቆየችው ጂሴላ ካርዲያ በመጪው ሚያዝያ ወር የፍርድ ሂደት እንደሚጠብቃት ተረጋገጠ።
የማንነት ስውር ሴራ፦ የካርዲያ ትክክለኛ ስም ማሪያ ጁሴፔ ስካርፑላ ሲሆን፣ ወደ ትሬቪኛኖ ከመምጣቷ በፊት በሲሲሊ በንግድ ማጭበርበር ወንጀል የሁለት ዓመት የገደብ እስራት ተፈርዶባት የነበረች መሆኑ ተጋልጧል።
የ"ደም እንባ" ምስጢር፦ ካርዲያ ከቦስኒያ (ሜዲጎርዬ) የገዛችው ሃውልት "የደም እንባ ያፈሳል" ብላ ብታስተዋውቅም፣ የፖሊስ ምርመራ ግን በሃውልቱ ላይ የታየው ደም የሰው (ምናልባትም የራሷ) ደም ሊሆን እንደሚችል ጥርጣሬዎችን አስነስቷል።
የፍርሃት ስብከት፦ ተከሳሿ ሰዎችን ለማስፈራራትና ገንዘብ ለማሰባሰብ ስትል "ታላላቅ የመሬት መንቀጥቀጦች ይከሰታሉ"፣ "ሰይጣን ቤተክርስቲያንን ሊቆጣጠር ነው" እና "ኮሙኒዝም ካቶሊክ ቤተክርስቲያንን ይወርራል" የሚሉ የሀሰት ትንቢቶችን ትነዛ ነበር።
የገንዘብ ማሰባሰቢያ ዘዴው፦ በየወሩ መጀመሪያ በብራቺያኖ ሀይቅ አጠገብ በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን በመሰብሰብ ድራማዊ ትዕይንቶችን ታሳያለች። በተጨማሪም ድህረ-ገጽ በመክፈት በአለም ዙሪያ ካሉ ምዕመናን 365,000 ዩሮ (ከ20 ሚሊዮን ብር በላይ) በልገሳ ስም ሰብስባለች።
የቤተክርስቲያን የመጨረሻ ውሳኔ፦ ቫቲካን ባደረገችው ጥናት "ምንም አይነት ከተፈጥሮ በላይ የሆነ ተአምር የለም" በማለት ድርጊቱን በይፋ አውግዛለች።
ካርዲያ እና ባለቤቷ "በከባድ ማጭበርበር" ወንጀል ተከሰው ሚያዝያ 7 ቀን በሲቪታቬቺያ ፍርድ ቤት ለፍርድ ይቀርባሉ። ሃውልቱም በፖሊስ እና በቤተክርስቲያን ትዕዛዝ ከቦታው ተነስቷል።
በጣሊያን ትሬቪኛኖ ከተማ ለዓመታት "ድንግል ማርያም ተገለጥልኛለች" በማለት በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን ስታታልል የቆየችው ጂሴላ ካርዲያ በመጪው ሚያዝያ ወር የፍርድ ሂደት እንደሚጠብቃት ተረጋገጠ።
የማንነት ስውር ሴራ፦ የካርዲያ ትክክለኛ ስም ማሪያ ጁሴፔ ስካርፑላ ሲሆን፣ ወደ ትሬቪኛኖ ከመምጣቷ በፊት በሲሲሊ በንግድ ማጭበርበር ወንጀል የሁለት ዓመት የገደብ እስራት ተፈርዶባት የነበረች መሆኑ ተጋልጧል።
የ"ደም እንባ" ምስጢር፦ ካርዲያ ከቦስኒያ (ሜዲጎርዬ) የገዛችው ሃውልት "የደም እንባ ያፈሳል" ብላ ብታስተዋውቅም፣ የፖሊስ ምርመራ ግን በሃውልቱ ላይ የታየው ደም የሰው (ምናልባትም የራሷ) ደም ሊሆን እንደሚችል ጥርጣሬዎችን አስነስቷል።
የፍርሃት ስብከት፦ ተከሳሿ ሰዎችን ለማስፈራራትና ገንዘብ ለማሰባሰብ ስትል "ታላላቅ የመሬት መንቀጥቀጦች ይከሰታሉ"፣ "ሰይጣን ቤተክርስቲያንን ሊቆጣጠር ነው" እና "ኮሙኒዝም ካቶሊክ ቤተክርስቲያንን ይወርራል" የሚሉ የሀሰት ትንቢቶችን ትነዛ ነበር።
የገንዘብ ማሰባሰቢያ ዘዴው፦ በየወሩ መጀመሪያ በብራቺያኖ ሀይቅ አጠገብ በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን በመሰብሰብ ድራማዊ ትዕይንቶችን ታሳያለች። በተጨማሪም ድህረ-ገጽ በመክፈት በአለም ዙሪያ ካሉ ምዕመናን 365,000 ዩሮ (ከ20 ሚሊዮን ብር በላይ) በልገሳ ስም ሰብስባለች።
የቤተክርስቲያን የመጨረሻ ውሳኔ፦ ቫቲካን ባደረገችው ጥናት "ምንም አይነት ከተፈጥሮ በላይ የሆነ ተአምር የለም" በማለት ድርጊቱን በይፋ አውግዛለች።
ካርዲያ እና ባለቤቷ "በከባድ ማጭበርበር" ወንጀል ተከሰው ሚያዝያ 7 ቀን በሲቪታቬቺያ ፍርድ ቤት ለፍርድ ይቀርባሉ። ሃውልቱም በፖሊስ እና በቤተክርስቲያን ትዕዛዝ ከቦታው ተነስቷል።
4 months ago
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የመጀመሪያው ዘመናዊ የነዳጅ እና የኤሌክትሪክ ቻርጅ ማደያ ተመረቀ
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የቦሌ አየር ማረፊያ ደብረ ፀሐይ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን በቡልቡላ መንገድ ያስገነባውና በቤተክርስቲያኒቱ ታሪክ ቀዳሚ የሆነው ዘመናዊ የነዳጅ ማደያ እና የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ቻርጅ ማድረጊያ ማዕከል በብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት ቡራኬ በይፋ አገልግሎት መስጠት ጀመረ።
🌍 ዓለም አቀፍ ተሞክሮና የቤተክርስቲያን ልማት
ይህ ዓይነቱ የቤተክርስቲያን የልማት ተሳትፎ በዓለም አቀፍ ደረጃ የተለመደና ውጤታማነቱ የተመሰከረለት ነው። ለምሳሌ፦
በእንግሊዝ (Church of England): በርካታ አብያተ ክርስቲያናት በአሁኑ ወቅት የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ መሙያ (EV Chargers) በግቢያቸው ውስጥ በመትከል ለአካባቢ ጥበቃና ለገቢ ማስገኛነት እየተጠቀሙበት ይገኛሉ።
በቫቲካን (Vatican City): ቫቲካን ሙሉ በሙሉ በታዳሽ ኃይል ለመጠቀም በምታደርገው ጥረት፣ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችንና የኃይል መሙያ ማዕከላትን በስፋት በማስገንባት ግንባር ቀደም ሆናለች።
በግሪክና ሩሲያ ኦርቶዶክስ አብያተ ክርስቲያናት: አብያተ ክርስቲያናቱ ሰፋፊ መሬቶቻቸውን ለነዳጅ ማደያ፣ ለገበያ ማዕከላትና ለኢንዱስትሪዎች በማዋል ራሳቸውን ለመቻል የሚጠቀሙበት ዋነኛ መንገድ ነው።
የፕሮጀክቱ ይዘት
ዘመናዊ የነዳጅ አገልግሎት: ቤንዚንና ናፍጣ።
የኤሌክትሪክ ቻርጅ ማድረጊያ: ለዘመናዊ መኪኖች ተመራጭ አገልግሎት።
ገቢ ማመንጫ: ለደብሩ መንፈሳዊና ማኅበራዊ አገልግሎቶች ቋሚ የገቢ ምንጭ።
👥 የምርቃቱ ታዳሚዎች
ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ፣ ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ፣ ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ እና ሌሎች ከፍተኛ የቤተክርስቲያኒቱ የሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት በደመቀ ሁኔታ ተመርቋል።
"ቤተክርስቲያናችን በመንፈሳዊው አገልግሎት ጎን ለጎን በልማት ሥራዎች ራሷን መቻልና ለሀገር ኢኮኖሚ የበኩሏን ድርሻ መወጣት እንዳለባት ማሳያ ነው" — ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት
ምንጭ፦ EOTC TV / የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሚዲያ
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የቦሌ አየር ማረፊያ ደብረ ፀሐይ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን በቡልቡላ መንገድ ያስገነባውና በቤተክርስቲያኒቱ ታሪክ ቀዳሚ የሆነው ዘመናዊ የነዳጅ ማደያ እና የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ቻርጅ ማድረጊያ ማዕከል በብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት ቡራኬ በይፋ አገልግሎት መስጠት ጀመረ።
🌍 ዓለም አቀፍ ተሞክሮና የቤተክርስቲያን ልማት
ይህ ዓይነቱ የቤተክርስቲያን የልማት ተሳትፎ በዓለም አቀፍ ደረጃ የተለመደና ውጤታማነቱ የተመሰከረለት ነው። ለምሳሌ፦
በእንግሊዝ (Church of England): በርካታ አብያተ ክርስቲያናት በአሁኑ ወቅት የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ መሙያ (EV Chargers) በግቢያቸው ውስጥ በመትከል ለአካባቢ ጥበቃና ለገቢ ማስገኛነት እየተጠቀሙበት ይገኛሉ።
በቫቲካን (Vatican City): ቫቲካን ሙሉ በሙሉ በታዳሽ ኃይል ለመጠቀም በምታደርገው ጥረት፣ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችንና የኃይል መሙያ ማዕከላትን በስፋት በማስገንባት ግንባር ቀደም ሆናለች።
በግሪክና ሩሲያ ኦርቶዶክስ አብያተ ክርስቲያናት: አብያተ ክርስቲያናቱ ሰፋፊ መሬቶቻቸውን ለነዳጅ ማደያ፣ ለገበያ ማዕከላትና ለኢንዱስትሪዎች በማዋል ራሳቸውን ለመቻል የሚጠቀሙበት ዋነኛ መንገድ ነው።
የፕሮጀክቱ ይዘት
ዘመናዊ የነዳጅ አገልግሎት: ቤንዚንና ናፍጣ።
የኤሌክትሪክ ቻርጅ ማድረጊያ: ለዘመናዊ መኪኖች ተመራጭ አገልግሎት።
ገቢ ማመንጫ: ለደብሩ መንፈሳዊና ማኅበራዊ አገልግሎቶች ቋሚ የገቢ ምንጭ።
👥 የምርቃቱ ታዳሚዎች
ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ፣ ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ፣ ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ እና ሌሎች ከፍተኛ የቤተክርስቲያኒቱ የሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት በደመቀ ሁኔታ ተመርቋል።
"ቤተክርስቲያናችን በመንፈሳዊው አገልግሎት ጎን ለጎን በልማት ሥራዎች ራሷን መቻልና ለሀገር ኢኮኖሚ የበኩሏን ድርሻ መወጣት እንዳለባት ማሳያ ነው" — ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት
ምንጭ፦ EOTC TV / የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሚዲያ
Sponsored by
Surafel
4 months ago
የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
ዛሬ ጥር 22 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን በአዲስ አበባ፣ ሸገር እና ወልዲያ ከተሞች የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፡-
👉ከጠዋቱ 2፡00-9:30 ድረስ በጎፋ ካምፕ ፣ አይሱዙ ጋራዥ ፣ ሶፉመር ብሎኬት ማምረቻ ፣ ባቱ ኮንዶሚኒየም፣ መካነ ኢየሱስ፣ መካኒሳ ወደ ቆሬ መሔጃ በስተግራ እና በስተጀርባ ያሉ አካባቢዎች፣ መካኒሳ አረቄ ፋብሪካ ፣ አሚጎ ካፌ ፊትለፊት ቫቲካን ኤምባሲ ፣ መካኒሳ አቦ ቤ/ክ አካባቢ፣ ቫቲካን ጀርባ፣የመከላከያ ሚ/ር መኖሪያ እና አካባቢያቸው፣
👉ጥቁር አባይ የቤትና የቢሮ ዕቃዎች ማምረቻ፣ ሰላም አስከባሪ፣ ችሎት አደባባይ፣ ዘበኛ ሰፈር፣ ሾላ ፣ኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት፣ ሰሜን ሆቴል ጫፍ፣ ቀለመወርቅ ት/ቤት፣ ዶሮ ተራ፣ ራስ ደስታ አካባቢ፣ አርበኞች ት/ቤት፣ ዕንቁላል ፋብሪካ አደባባይ፣ 10 ኪሎ በከፊል፣ ዶሮ እርባታ ፣ ቀንብሬ፣ አፍሪካ ልሕቀት ማዕከል እና አካባቢያቸው፣
👉ከጠዋቱ 2፡30-10:00 ድረስ በዳውን ታውን ሆቴል፣ አውራሪስ ሆቴል፣ አዲሱ ስታዲየም፣ ካልዲስ ቡና፣ መድሐኒዓለም ቤ/ክ፣ አትላስ ሆቴል፣ ሻላ መናፈሻ፣ ኤስ ኦ ኤስ፣ ደሳለኝ ሆተል አካባቢው፣ ደሳለኝ ሆቴል፣ ፕሬዚደንሺያል ሆቴል፣ሩዋንዳ ኦቨርፓስ እና አካባቢያቸው፣
👉ከረፋዱ 3፡00-9:00 ድረስ በለገጣፎ፣ ሲዲሲ፣ ኮሰሮ፣ ጣፎ ከተማ፣ ለገዳዲ፣ 44 ማዞሪያ፣ ኤሞሌስ ፋብሪካ፣ ካሰዴ፣ ጣፎ፣ 44 ማዞሪያ፣ ሰንዳፋ ጫፍ፣ ቡራዪ ከተማ፣ አኔ ዲማ ፣ሳታላይት ጣቢያዎች፣ ቡራዩ ድሬ፣ ኬላ ፣ መናገሻ እና አካባቢያቸው፣
👉ከረፋዱ 2፡30-6:30 ድረስ በተ/ሃይማኖት ቤ/ክ፣ አትክልት ተራ፣ ጣሊያን ሰፈር፣ ፒያሳ በከፊል፣ ማዘጋጃ ቤት፣ አውቶብስ ተራ እና አካባቢያቸው፣
👉በተመሳሳይ በዚሁ ቀን ከጠዋቱ 2፡00-10፡30 ድረስ በወልዲያ ሪጅን ላሊባላ ከተማ ፣ አይና ቡገና እና ቴሌ፣ ውሃ ልማት፣ እንዱስቲሪ ሰፈር እና አከባቢያቸው የኃይል አቅርቦት ይቋረጣል።
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት
ዛሬ ጥር 22 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን በአዲስ አበባ፣ ሸገር እና ወልዲያ ከተሞች የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፡-
👉ከጠዋቱ 2፡00-9:30 ድረስ በጎፋ ካምፕ ፣ አይሱዙ ጋራዥ ፣ ሶፉመር ብሎኬት ማምረቻ ፣ ባቱ ኮንዶሚኒየም፣ መካነ ኢየሱስ፣ መካኒሳ ወደ ቆሬ መሔጃ በስተግራ እና በስተጀርባ ያሉ አካባቢዎች፣ መካኒሳ አረቄ ፋብሪካ ፣ አሚጎ ካፌ ፊትለፊት ቫቲካን ኤምባሲ ፣ መካኒሳ አቦ ቤ/ክ አካባቢ፣ ቫቲካን ጀርባ፣የመከላከያ ሚ/ር መኖሪያ እና አካባቢያቸው፣
👉ጥቁር አባይ የቤትና የቢሮ ዕቃዎች ማምረቻ፣ ሰላም አስከባሪ፣ ችሎት አደባባይ፣ ዘበኛ ሰፈር፣ ሾላ ፣ኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት፣ ሰሜን ሆቴል ጫፍ፣ ቀለመወርቅ ት/ቤት፣ ዶሮ ተራ፣ ራስ ደስታ አካባቢ፣ አርበኞች ት/ቤት፣ ዕንቁላል ፋብሪካ አደባባይ፣ 10 ኪሎ በከፊል፣ ዶሮ እርባታ ፣ ቀንብሬ፣ አፍሪካ ልሕቀት ማዕከል እና አካባቢያቸው፣
👉ከጠዋቱ 2፡30-10:00 ድረስ በዳውን ታውን ሆቴል፣ አውራሪስ ሆቴል፣ አዲሱ ስታዲየም፣ ካልዲስ ቡና፣ መድሐኒዓለም ቤ/ክ፣ አትላስ ሆቴል፣ ሻላ መናፈሻ፣ ኤስ ኦ ኤስ፣ ደሳለኝ ሆተል አካባቢው፣ ደሳለኝ ሆቴል፣ ፕሬዚደንሺያል ሆቴል፣ሩዋንዳ ኦቨርፓስ እና አካባቢያቸው፣
👉ከረፋዱ 3፡00-9:00 ድረስ በለገጣፎ፣ ሲዲሲ፣ ኮሰሮ፣ ጣፎ ከተማ፣ ለገዳዲ፣ 44 ማዞሪያ፣ ኤሞሌስ ፋብሪካ፣ ካሰዴ፣ ጣፎ፣ 44 ማዞሪያ፣ ሰንዳፋ ጫፍ፣ ቡራዪ ከተማ፣ አኔ ዲማ ፣ሳታላይት ጣቢያዎች፣ ቡራዩ ድሬ፣ ኬላ ፣ መናገሻ እና አካባቢያቸው፣
👉ከረፋዱ 2፡30-6:30 ድረስ በተ/ሃይማኖት ቤ/ክ፣ አትክልት ተራ፣ ጣሊያን ሰፈር፣ ፒያሳ በከፊል፣ ማዘጋጃ ቤት፣ አውቶብስ ተራ እና አካባቢያቸው፣
👉በተመሳሳይ በዚሁ ቀን ከጠዋቱ 2፡00-10፡30 ድረስ በወልዲያ ሪጅን ላሊባላ ከተማ ፣ አይና ቡገና እና ቴሌ፣ ውሃ ልማት፣ እንዱስቲሪ ሰፈር እና አከባቢያቸው የኃይል አቅርቦት ይቋረጣል።
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት
4 months ago
የፖፕ ሊዮ ጥሪ
#ethiopia | ፖፕ ሊዮ "ጸረ ሴማዊነት እና መድልዎ የሌለባት ዓለምን እመኛለሁ" ብለዋል።
ዓለም አቀፍ የሆሎኮስት (Holocaust) መታሰቢያ ቀንን አስመልክተው የካቶሊክ ቤተክርስቲያን መሪ የሆኑት ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ሊዮ ዓለም ከጥላቻና ከዘር መድልዎ እንድትጸዳ ጥሪ አቅርበዋል።
ቅዱስነታቸው በንግግራቸው ወቅት "በዚህ ዓመታዊ መታሰቢያ ሁሉን ቻይ አምላክን ጸረ ሴማዊነት (antisemitism) የሌለባት ዓለምን እንዲሰጠን እለምነዋለሁ" ብለዋል።
ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት የሆኑት ፖፕ ሊዮ የዓለም መሪዎች የዘር ማጥፋት (Genocide) አሰቃቂ ድርጊት በየትኛውም ሕዝብ ላይ ዳግም እንዳይከሰት ምንጊዜም ንቁ እንዲሆኑ አሳስበዋል።
ጳጳሱ ከጸረ ሴማዊነት ባለፈ በማንኛውም የሰው ልጅ ላይ የሚፈጸም መድልዎ፣ ጭቆና እና ስደት እንዲቆም ጸልየዋል።
በካቶሊክ ቤተክርስቲያን እና በአይሁድ ዕምነት ተከታዮች መካከል የነበረው የዘመናት ቅራኔ ላለፉት አስርተ ዓመታት እየተሻሻለ መምጣቱን ሪፖርቱ ጠቁሟል።
ይህም እ.ኤ.አ. በ1965 የወጣውንና ግንኙነታቸውን የቀየረውን 'Nostra aetate' የተሰኘውን ታሪካዊ ሰነድ ተከትሎ የመጣ ነው።
"ቤተክርስቲያን ጸረ ሴማዊነትን በጭራሽ አትታገስም፤ በወንጌል መሰረትም ትታገለዋለች" ሲሉ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳቱ አቋማቸውን በድጋሚ አረጋግጠዋል።
በአሁኑ ወቅት በዓለም አቀፍ ደረጃ ጸረ ሴማዊነትና የጥላቻ ንግግሮች እየጨመሩ መምጣታቸው ለቫቲካን ትልቅ ስጋት ሆኗል።
ፖፕ ሊዮ ባለፈው ግንቦት ወር የ1 ነጥብ 4 ቢሊዮን ተከታዮች ያሏት የካቶሊክ ቤተክርስቲያን መሪ ከሆኑ ጀምሮ፣ ይህንን የጥላቻ ድርጊት ደጋግመው ሲያወግዙ መቆየታቸው ይታወሳል።
#popeleoxiv #vatican #holocaustremembrance #antisemitism #worldnews #ርዕሰ_ሊቃነ_ጳጳሳት #ቫቲካን #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
#ethiopia | ፖፕ ሊዮ "ጸረ ሴማዊነት እና መድልዎ የሌለባት ዓለምን እመኛለሁ" ብለዋል።
ዓለም አቀፍ የሆሎኮስት (Holocaust) መታሰቢያ ቀንን አስመልክተው የካቶሊክ ቤተክርስቲያን መሪ የሆኑት ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ሊዮ ዓለም ከጥላቻና ከዘር መድልዎ እንድትጸዳ ጥሪ አቅርበዋል።
ቅዱስነታቸው በንግግራቸው ወቅት "በዚህ ዓመታዊ መታሰቢያ ሁሉን ቻይ አምላክን ጸረ ሴማዊነት (antisemitism) የሌለባት ዓለምን እንዲሰጠን እለምነዋለሁ" ብለዋል።
ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት የሆኑት ፖፕ ሊዮ የዓለም መሪዎች የዘር ማጥፋት (Genocide) አሰቃቂ ድርጊት በየትኛውም ሕዝብ ላይ ዳግም እንዳይከሰት ምንጊዜም ንቁ እንዲሆኑ አሳስበዋል።
ጳጳሱ ከጸረ ሴማዊነት ባለፈ በማንኛውም የሰው ልጅ ላይ የሚፈጸም መድልዎ፣ ጭቆና እና ስደት እንዲቆም ጸልየዋል።
በካቶሊክ ቤተክርስቲያን እና በአይሁድ ዕምነት ተከታዮች መካከል የነበረው የዘመናት ቅራኔ ላለፉት አስርተ ዓመታት እየተሻሻለ መምጣቱን ሪፖርቱ ጠቁሟል።
ይህም እ.ኤ.አ. በ1965 የወጣውንና ግንኙነታቸውን የቀየረውን 'Nostra aetate' የተሰኘውን ታሪካዊ ሰነድ ተከትሎ የመጣ ነው።
"ቤተክርስቲያን ጸረ ሴማዊነትን በጭራሽ አትታገስም፤ በወንጌል መሰረትም ትታገለዋለች" ሲሉ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳቱ አቋማቸውን በድጋሚ አረጋግጠዋል።
በአሁኑ ወቅት በዓለም አቀፍ ደረጃ ጸረ ሴማዊነትና የጥላቻ ንግግሮች እየጨመሩ መምጣታቸው ለቫቲካን ትልቅ ስጋት ሆኗል።
ፖፕ ሊዮ ባለፈው ግንቦት ወር የ1 ነጥብ 4 ቢሊዮን ተከታዮች ያሏት የካቶሊክ ቤተክርስቲያን መሪ ከሆኑ ጀምሮ፣ ይህንን የጥላቻ ድርጊት ደጋግመው ሲያወግዙ መቆየታቸው ይታወሳል።
#popeleoxiv #vatican #holocaustremembrance #antisemitism #worldnews #ርዕሰ_ሊቃነ_ጳጳሳት #ቫቲካን #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
4 months ago
🎯ከ 8 በላይ ሳይቶችን አስረክበን አሁን ደግሞ በድጋሜ በሳር ቤት ቫቲካን አካባቢ ለሽያጭ ያወጣነው አፓርትመንት
#ቴምርሪልስቴት
‼️ሳር ቤት ቫቲካን
👉3መኝታ 139ካሬ
20%ቅድመ ክፍያ 3.1ሚሊዮን
ሙሉ ክፍያ 15.9ሚሊዮን
👉3 መኝታ 143ካሬ
20% ቅድመ ክፍያ 3.3ሚሊዮን
ሙሉ ክፍያ 16,445,000ብር
👉3 መኝታ 153ካሬ
20% ቅድመ ክፍያ 3.5ሚሊዮን
ሙሉ ክፍያ 17.6ሚሊዮን
#ልብይበሉ
🎯 100% ለሚከፍል 35% ቅናሽ አለን
#ቀሪውን 20% በ 16ዙር ያለምንም ወለድና የግንባታ እቃዎች ጭማሪ ፤ በኢትዮጵያ ብር ከፍለው የሚጨርሱት
* 30% እና ከዚያ በላይ ለሚከፍሉ፣ ከከፈሉት ላይ 15%_25% ቅናሽ አዘጋጅተናል
ለበለጠ መረጃ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://t.me/TemerRealEsta...
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
#ቴምርሪልስቴት
‼️ሳር ቤት ቫቲካን
👉3መኝታ 139ካሬ
20%ቅድመ ክፍያ 3.1ሚሊዮን
ሙሉ ክፍያ 15.9ሚሊዮን
👉3 መኝታ 143ካሬ
20% ቅድመ ክፍያ 3.3ሚሊዮን
ሙሉ ክፍያ 16,445,000ብር
👉3 መኝታ 153ካሬ
20% ቅድመ ክፍያ 3.5ሚሊዮን
ሙሉ ክፍያ 17.6ሚሊዮን
#ልብይበሉ
🎯 100% ለሚከፍል 35% ቅናሽ አለን
#ቀሪውን 20% በ 16ዙር ያለምንም ወለድና የግንባታ እቃዎች ጭማሪ ፤ በኢትዮጵያ ብር ከፍለው የሚጨርሱት
* 30% እና ከዚያ በላይ ለሚከፍሉ፣ ከከፈሉት ላይ 15%_25% ቅናሽ አዘጋጅተናል
ለበለጠ መረጃ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://t.me/TemerRealEsta...
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
4 months ago
ትራምፕ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ሊዮ 14ኛን ለ "ሰላም ምክር ቤት" ጋበዙ
ዶናልድ ትራምፕ፣ የካቶሊክ ቤተክርስቲያን መሪ የሆኑትን ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ሊዮ 14ኛ በቅርቡ በሚያቋቁሙት ዓለም አቀፍ የሰላም ምክር ቤት ላይ እንዲሳተፉ ጥሪ አቅርበውላቸዋል።
የቫቲካን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ካርዲናል ፒዬትሮ ፓሮሊን ዛሬ በሰጡት መግለጫ፡-
"ቅዱስ አባታችን ግብዣው ደርሷቸዋል፤ እያሰብንበትም ነው" ብለዋል።
ቫቲካን ውሳኔ ለመስጠት ጊዜ እንደሚያስፈልጋትና ጉዳዩን በጥልቀት እየመረመረችው መሆኑን ገልጸዋል።
ካርዲናል ፓሮሊን አክለውም ቫቲካን በገንዘብ ረገድ ድጋፍ የማድረግ አቅም እንደሌላትና የምክር ቤቱ አወቃቀር ከዓለም አቀፍ ሕግጋት ጋር ያለውን መጣጣም እንደምትከታተል አስረድተዋል።
ስለ ሰላም ምክር ቤቱ ፦ በመጀመሪያ በጋዛ ያለውን ግጭት ለመፍታት ታስቦ የተጀመረ ቢሆንም፣ አሁን ግን በዓለም ዙሪያ ያሉ ግጭቶችን ለመፍታት ሰፊ ተልዕኮ እንዲኖረው ታቅዷል።
ተሳታፊዎች፦ ትራምፕ ከ60 በላይ የዓለም መሪዎችን የጋበዙ ሲሆን፣ እስከ አሁን ሩሲያ፣ እስራኤል፣ ግብፅ፣ ካዛኪስታን፣ ሞሮኮ እና አርጀንቲና ግብዣውን ተቀብለዋል።
ተቃውሞዎች፦ እንደ እንግሊዝ፣ ስዊድን እና ኖርዌይ ያሉ የአውሮፓ ሀገራት ምክር ቤቱ የተባበሩት መንግስታትን (UN) ሚና ሊተካ ይችላል በሚል ስጋት ግብዣውን ውድቅ አድርገዋል።
ቋሚ አባል ለመሆን ሀገራት 1 ቢሊዮን ዶላር እንዲያዋጡ ጥሪ መቅረቡም ተነግሯል።
ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ሊዮ 14ኛ (ባለፈው ዓመት ግንቦት ወር የተመረጡትና የመጀመሪያው አሜሪካዊ ጳጳስ) በጋዛ ስላለው ሰብአዊ ሁኔታ ቀደም ሲል ስጋታቸውን ሲገልጹ መቆየታቸው ይታወሳል።
ዶናልድ ትራምፕ፣ የካቶሊክ ቤተክርስቲያን መሪ የሆኑትን ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ሊዮ 14ኛ በቅርቡ በሚያቋቁሙት ዓለም አቀፍ የሰላም ምክር ቤት ላይ እንዲሳተፉ ጥሪ አቅርበውላቸዋል።
የቫቲካን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ካርዲናል ፒዬትሮ ፓሮሊን ዛሬ በሰጡት መግለጫ፡-
"ቅዱስ አባታችን ግብዣው ደርሷቸዋል፤ እያሰብንበትም ነው" ብለዋል።
ቫቲካን ውሳኔ ለመስጠት ጊዜ እንደሚያስፈልጋትና ጉዳዩን በጥልቀት እየመረመረችው መሆኑን ገልጸዋል።
ካርዲናል ፓሮሊን አክለውም ቫቲካን በገንዘብ ረገድ ድጋፍ የማድረግ አቅም እንደሌላትና የምክር ቤቱ አወቃቀር ከዓለም አቀፍ ሕግጋት ጋር ያለውን መጣጣም እንደምትከታተል አስረድተዋል።
ስለ ሰላም ምክር ቤቱ ፦ በመጀመሪያ በጋዛ ያለውን ግጭት ለመፍታት ታስቦ የተጀመረ ቢሆንም፣ አሁን ግን በዓለም ዙሪያ ያሉ ግጭቶችን ለመፍታት ሰፊ ተልዕኮ እንዲኖረው ታቅዷል።
ተሳታፊዎች፦ ትራምፕ ከ60 በላይ የዓለም መሪዎችን የጋበዙ ሲሆን፣ እስከ አሁን ሩሲያ፣ እስራኤል፣ ግብፅ፣ ካዛኪስታን፣ ሞሮኮ እና አርጀንቲና ግብዣውን ተቀብለዋል።
ተቃውሞዎች፦ እንደ እንግሊዝ፣ ስዊድን እና ኖርዌይ ያሉ የአውሮፓ ሀገራት ምክር ቤቱ የተባበሩት መንግስታትን (UN) ሚና ሊተካ ይችላል በሚል ስጋት ግብዣውን ውድቅ አድርገዋል።
ቋሚ አባል ለመሆን ሀገራት 1 ቢሊዮን ዶላር እንዲያዋጡ ጥሪ መቅረቡም ተነግሯል።
ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ሊዮ 14ኛ (ባለፈው ዓመት ግንቦት ወር የተመረጡትና የመጀመሪያው አሜሪካዊ ጳጳስ) በጋዛ ስላለው ሰብአዊ ሁኔታ ቀደም ሲል ስጋታቸውን ሲገልጹ መቆየታቸው ይታወሳል።
5 months ago
🇻🇦 ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ሊዮ 14ኛ፦ "ጦርነት እንደ ፋሽን ተመልሷል"
#ethiopia | የካቶሊክ ቤተክርስቲያን መሪ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ሊዮ 14ኛ፣ በዓለም አቀፍ ደረጃ እየታየ ያለው የጥቃት እና የግጭት ዝንባሌ እጅግ አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱን በከፍተኛ ሀዘን ገለጹ። ጳጳሱ በቫቲካን ለሚገኙ የዓለም ዲፕሎማቶች ባደረጉት ንግግር፣ ዓለማችን ሰላምን እንደ ተፈላጊ ስጦታ ማየቷን ትታ ወደ ጥፋት እያመራች መሆኑን አስጠንቅቀዋል።
⚠️ የጳጳሱ ዋና ዋና የጭንቀት ነጥቦች
* የጦርነት ስሜት መስፋፋት፦ "ጦርነት እንደ ፋሽን ተመልሷል" ያሉት ሊዮ 14ኛ፣ የሰው ልጅ ግጭትን እንደ አማራጭ መውሰዱ የዓለምን ህልውና አደጋ ላይ እንደሚጥል ገልጸዋል።
* የጉልበት ዲፕሎማሲ መንገስ፦ በሀገራት መካከል የሚደረጉ የጋራ ውይይቶችና ዲፕሎማሲያዊ ስምምነቶች መዳከማቸውን ጠቁመው፣ በምትኩ በኃያላን ሀገራት የሚመራ "የጉልበት ዲፕሎማሲ" እየነገሰ መሆኑን ተችተዋል።
* የድንበር መጣስ፦ ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት በኋላ ተከብሮ የቆየው "የሌላን ሀገር ሉዓላዊነትና ድንበር ያለመድፈር" መርህ አሁን ላይ እየተጣሰ መሆኑን በጽኑ ወቅሰዋል።
🇺🇸 ልዩ ክስተት፦ የእንግሊዝኛ ንግግር እና አዲሱ ጳጳስ
ይህ ንግግር በታሪክ ልዩ የሚያደርገው ሁለት ዋና ዋና ምክንያቶች አሉ፦
* ለመጀመሪያ ጊዜ ከአሜሪካ የተመረጡት ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት መሆናቸው።
* በተለምዶ በቫቲካን እንደሚደረገው በጣሊያንኛ ወይም በፈረንሳይኛ ፈንታ፣ ንግግራቸውን በእንግሊዝኛ ቋንቋ ማቅረባቸው ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ቀጥተኛ መልዕክት ለማስተላለፍ ያላቸውን ፍላጎት ያሳያል።
ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳቱ በመጨረሻም የዓለም መሪዎች ወደ ጠረጴዛ ዙሪያ ውይይት እንዲመለሱና የሰው ልጅን ሰላም እንዲያስቀድሙ ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ቫቲካን #ርዕሰሊቃነጳጳሳት #ሊዮ14ኛ #ሰላም #ዲፕሎማሲ #ዓለምአቀፍዜና #ጦርነት #vatican #popeleoxiv #peace
#ethiopia | የካቶሊክ ቤተክርስቲያን መሪ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ሊዮ 14ኛ፣ በዓለም አቀፍ ደረጃ እየታየ ያለው የጥቃት እና የግጭት ዝንባሌ እጅግ አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱን በከፍተኛ ሀዘን ገለጹ። ጳጳሱ በቫቲካን ለሚገኙ የዓለም ዲፕሎማቶች ባደረጉት ንግግር፣ ዓለማችን ሰላምን እንደ ተፈላጊ ስጦታ ማየቷን ትታ ወደ ጥፋት እያመራች መሆኑን አስጠንቅቀዋል።
⚠️ የጳጳሱ ዋና ዋና የጭንቀት ነጥቦች
* የጦርነት ስሜት መስፋፋት፦ "ጦርነት እንደ ፋሽን ተመልሷል" ያሉት ሊዮ 14ኛ፣ የሰው ልጅ ግጭትን እንደ አማራጭ መውሰዱ የዓለምን ህልውና አደጋ ላይ እንደሚጥል ገልጸዋል።
* የጉልበት ዲፕሎማሲ መንገስ፦ በሀገራት መካከል የሚደረጉ የጋራ ውይይቶችና ዲፕሎማሲያዊ ስምምነቶች መዳከማቸውን ጠቁመው፣ በምትኩ በኃያላን ሀገራት የሚመራ "የጉልበት ዲፕሎማሲ" እየነገሰ መሆኑን ተችተዋል።
* የድንበር መጣስ፦ ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት በኋላ ተከብሮ የቆየው "የሌላን ሀገር ሉዓላዊነትና ድንበር ያለመድፈር" መርህ አሁን ላይ እየተጣሰ መሆኑን በጽኑ ወቅሰዋል።
🇺🇸 ልዩ ክስተት፦ የእንግሊዝኛ ንግግር እና አዲሱ ጳጳስ
ይህ ንግግር በታሪክ ልዩ የሚያደርገው ሁለት ዋና ዋና ምክንያቶች አሉ፦
* ለመጀመሪያ ጊዜ ከአሜሪካ የተመረጡት ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት መሆናቸው።
* በተለምዶ በቫቲካን እንደሚደረገው በጣሊያንኛ ወይም በፈረንሳይኛ ፈንታ፣ ንግግራቸውን በእንግሊዝኛ ቋንቋ ማቅረባቸው ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ቀጥተኛ መልዕክት ለማስተላለፍ ያላቸውን ፍላጎት ያሳያል።
ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳቱ በመጨረሻም የዓለም መሪዎች ወደ ጠረጴዛ ዙሪያ ውይይት እንዲመለሱና የሰው ልጅን ሰላም እንዲያስቀድሙ ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ቫቲካን #ርዕሰሊቃነጳጳሳት #ሊዮ14ኛ #ሰላም #ዲፕሎማሲ #ዓለምአቀፍዜና #ጦርነት #vatican #popeleoxiv #peace
Sponsored by
Surafel
5 months ago
"ጦርነት እንደ ፋሽን ተመልሷል" — ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ሊዮ 14ኛ
የካቶሊክ ቤተክርስቲያን መሪ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ሊዮ 14ኛ በዓለም ላይ እየታየ ባለው የግጭትና የጥቃት ዝንባሌ ላይ ያላቸውን ከፍተኛ ስጋት ገለጹ።
ጳጳሱ በቫቲካን ለሚገኙ ዲፕሎማቶች ባደረጉት ንግግር የሚከተሉትን ዋና ዋና ነጥቦች አንስተዋል፡-
ስለ ጦርነት መስፋፋት፦ "ጦርነት እንደ ፋሽን ተመልሷል፤ የጦርነት ስሜትም በዓለም ላይ እየተስፋፋ ነው" ብለዋል።
የዲፕሎማሲ መዳከም፦ በሀገራት መካከል የሚደረግ የጋራ ውይይት (Multilateralism) እየተዳከመ መምጣቱ እንዳሳሰባቸው ገልጸዋል።
የጉልበት ዲፕሎማሲ፦ በውይይትና በስምምነት ላይ የተመሰረተ ዲፕሎማሲ እየቀረ፣ በግለሰብ ሀገራት ወይም በሀይለኛ ጥመኞች የሚመራ "የጉልበት ዲፕሎማሲ" እየተተካ መሆኑን አስረድተዋል።
የድንበር መጣስ፦ ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት በኋላ የጸደቀውና "የሌላን ሀገር ድንበር በኃይል መጣስን የሚከለክለው" መርህ መጣሱንም ወቅሰዋል።
ልዩ ሁኔታ፦
ለመጀመሪያ ጊዜ ከአሜሪካ የተመረጡት ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ሊዮ 14ኛ፣ በተለመደው የጣሊያንኛ ወይም የፈረንሳይኛ ቋንቋ ፈንታ ንግግራቸውን በእንግሊዝኛ ማድረጋቸው ልዩ አድርጎታል።
ጳጳሱ በንግግራቸው ወቅት ሰላም እንደ ተፈላጊ ስጦታ መታየቱ ቀርቷል ሲሉ በሀዘን ገልጸዋል።
የካቶሊክ ቤተክርስቲያን መሪ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ሊዮ 14ኛ በዓለም ላይ እየታየ ባለው የግጭትና የጥቃት ዝንባሌ ላይ ያላቸውን ከፍተኛ ስጋት ገለጹ።
ጳጳሱ በቫቲካን ለሚገኙ ዲፕሎማቶች ባደረጉት ንግግር የሚከተሉትን ዋና ዋና ነጥቦች አንስተዋል፡-
ስለ ጦርነት መስፋፋት፦ "ጦርነት እንደ ፋሽን ተመልሷል፤ የጦርነት ስሜትም በዓለም ላይ እየተስፋፋ ነው" ብለዋል።
የዲፕሎማሲ መዳከም፦ በሀገራት መካከል የሚደረግ የጋራ ውይይት (Multilateralism) እየተዳከመ መምጣቱ እንዳሳሰባቸው ገልጸዋል።
የጉልበት ዲፕሎማሲ፦ በውይይትና በስምምነት ላይ የተመሰረተ ዲፕሎማሲ እየቀረ፣ በግለሰብ ሀገራት ወይም በሀይለኛ ጥመኞች የሚመራ "የጉልበት ዲፕሎማሲ" እየተተካ መሆኑን አስረድተዋል።
የድንበር መጣስ፦ ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት በኋላ የጸደቀውና "የሌላን ሀገር ድንበር በኃይል መጣስን የሚከለክለው" መርህ መጣሱንም ወቅሰዋል።
ልዩ ሁኔታ፦
ለመጀመሪያ ጊዜ ከአሜሪካ የተመረጡት ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ሊዮ 14ኛ፣ በተለመደው የጣሊያንኛ ወይም የፈረንሳይኛ ቋንቋ ፈንታ ንግግራቸውን በእንግሊዝኛ ማድረጋቸው ልዩ አድርጎታል።
ጳጳሱ በንግግራቸው ወቅት ሰላም እንደ ተፈላጊ ስጦታ መታየቱ ቀርቷል ሲሉ በሀዘን ገልጸዋል።
5 months ago
ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ሊዮ የዩክሬን ጦርነት እንዲያበቃ ዳግመኛ ጥሪ አቀረቡ
የካቶሊክ ቤተክርስቲያን ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ሊዮ በመጀመሪያ የገና በዓል ንግግራቸው ዩክሬን እና ሩሲያ ጦርነቱን ለማቆም ቀጥተኛ ንግግር እንዲያደርጉ ጥሪ አቀረቡ።
ሊቀ ጳጳሱ በቫቲካን ከተማ ለተሰበሰቡ ምእመናን ባደረጉት ንግግር በዓለም ዙሪያ ያሉ ግጭቶች ሁሉ እንዲቆሙ የጠየቁ ሲሆን፤ በተለይም ስለ ዩክሬን ሲናገሩ "የጦር መሣሪያ ጩኸት ይቁም" ብለዋል።
የሚመለከታቸው አካላት ከዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ጋር ቁርጠኛ፣ ቅን እንዲሁም ቀጥተኛ ውይይት ለማድረግ ዝግጁ ሊሆኑ እንደሚገባም አሳስበዋል።
ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳቱ ይህንን መልዕክት ያስተላለፉት ጦርነቱን ለማስቆም በአሜሪካ የሚመራው የሁለቱ ሀገራት ድርድር በቀጠለበት ወቅት መሆኑ ተገልጿል።
አሜሪካ በሁለቱም ወገኖች ዘንድ ተቀባይነት ያለው ስምምነት እውን እንዲሆን ዲፕሎማሲያዊ ጥረት እያደረገች ቢሆንም፤ እስካሁን በሩሲያ እና በዩክሬን መካከል ቀጥተኛ ውይይት አለመካሄዱ ተመልክቷል።
ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ሊዮ የድንበር ግጭቶች የተከሰቱባቸው በሌሎች የዓለም ክፍሎች ያሉ ብጥብጥ እና ግጭቶችን አውግዘው ሰላም እንዲሰፍን ተማፅነዋል።
በተለይም የደቡብ ምስራቅ እስያ ሀገራት የጥንት ወዳጅነት እንዲታደስ፣ እርቅ እና ሰላም እንዲሰፍን ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳቱ መጠየቃቸውን የቢቢሲ ዘገባ አመላክቷል።
@ጋዜጣ_ፕላስ
የካቶሊክ ቤተክርስቲያን ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ሊዮ በመጀመሪያ የገና በዓል ንግግራቸው ዩክሬን እና ሩሲያ ጦርነቱን ለማቆም ቀጥተኛ ንግግር እንዲያደርጉ ጥሪ አቀረቡ።
ሊቀ ጳጳሱ በቫቲካን ከተማ ለተሰበሰቡ ምእመናን ባደረጉት ንግግር በዓለም ዙሪያ ያሉ ግጭቶች ሁሉ እንዲቆሙ የጠየቁ ሲሆን፤ በተለይም ስለ ዩክሬን ሲናገሩ "የጦር መሣሪያ ጩኸት ይቁም" ብለዋል።
የሚመለከታቸው አካላት ከዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ጋር ቁርጠኛ፣ ቅን እንዲሁም ቀጥተኛ ውይይት ለማድረግ ዝግጁ ሊሆኑ እንደሚገባም አሳስበዋል።
ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳቱ ይህንን መልዕክት ያስተላለፉት ጦርነቱን ለማስቆም በአሜሪካ የሚመራው የሁለቱ ሀገራት ድርድር በቀጠለበት ወቅት መሆኑ ተገልጿል።
አሜሪካ በሁለቱም ወገኖች ዘንድ ተቀባይነት ያለው ስምምነት እውን እንዲሆን ዲፕሎማሲያዊ ጥረት እያደረገች ቢሆንም፤ እስካሁን በሩሲያ እና በዩክሬን መካከል ቀጥተኛ ውይይት አለመካሄዱ ተመልክቷል።
ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ሊዮ የድንበር ግጭቶች የተከሰቱባቸው በሌሎች የዓለም ክፍሎች ያሉ ብጥብጥ እና ግጭቶችን አውግዘው ሰላም እንዲሰፍን ተማፅነዋል።
በተለይም የደቡብ ምስራቅ እስያ ሀገራት የጥንት ወዳጅነት እንዲታደስ፣ እርቅ እና ሰላም እንዲሰፍን ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳቱ መጠየቃቸውን የቢቢሲ ዘገባ አመላክቷል።
@ጋዜጣ_ፕላስ
6 months ago
#ቤትየመግዣው ምርጡ ጊዜ ትላንት ነበር ቀጣዩ ምርጥ ጊዜ አሁን ነው
🎯እናም ከ 8 በላይ ሳይቶችን አስረክበን አሁን ደግሞ በድጋሜ በሳር ቤት ቫቲካን አካባቢ ለሽያጭ ያወጣነው አፓርትመንት
#ቴምርሪልስቴት
‼️ሳር ቤት ቫቲካን
🎯65/35 አከፍፈል
👉2መኝታ 106ካሬ ሙሉ ክፍያ 7.9ሚሊዮን
👉3መኝታ 139ካሬሙሉ ክፍያ 10.3ሚሊዮን
🎯ቀስ ብሎ ለሚከፍል
👉2መኝታ 106ካሬ
20% ቅድመ ክፍያ 2.4ሚሊዮን
ሙሉ ክፍያ 12.1ሚሊዮን
👉3መኝታ 139ካሬ
20%ቅድመ ክፍያ 3.1ሚሊዮን
ሙሉ ክፍያ 15.9ሚሊዮን
#ልብይበሉ
#ቀሪውን 80% በ 15ዙር ያለምንም ወለድና የግንባታ እቃዎች ጭማሪ ፤ በኢትዮጵያ ብር ከፍለው የሚጨርሱት
* 30% እና ከዚያ በላይ ለሚከፍሉ፣ ከከፈሉት ላይ 15%_25% ቅናሽ አዘጋጅተናል
ለበለጠ መረጃ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://t.me/TemerRealEsta...
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
🎯እናም ከ 8 በላይ ሳይቶችን አስረክበን አሁን ደግሞ በድጋሜ በሳር ቤት ቫቲካን አካባቢ ለሽያጭ ያወጣነው አፓርትመንት
#ቴምርሪልስቴት
‼️ሳር ቤት ቫቲካን
🎯65/35 አከፍፈል
👉2መኝታ 106ካሬ ሙሉ ክፍያ 7.9ሚሊዮን
👉3መኝታ 139ካሬሙሉ ክፍያ 10.3ሚሊዮን
🎯ቀስ ብሎ ለሚከፍል
👉2መኝታ 106ካሬ
20% ቅድመ ክፍያ 2.4ሚሊዮን
ሙሉ ክፍያ 12.1ሚሊዮን
👉3መኝታ 139ካሬ
20%ቅድመ ክፍያ 3.1ሚሊዮን
ሙሉ ክፍያ 15.9ሚሊዮን
#ልብይበሉ
#ቀሪውን 80% በ 15ዙር ያለምንም ወለድና የግንባታ እቃዎች ጭማሪ ፤ በኢትዮጵያ ብር ከፍለው የሚጨርሱት
* 30% እና ከዚያ በላይ ለሚከፍሉ፣ ከከፈሉት ላይ 15%_25% ቅናሽ አዘጋጅተናል
ለበለጠ መረጃ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://t.me/TemerRealEsta...
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
6 months ago
ከቃል በላይ ያስረከብናቸው ከ 8 በላይ ሳይቶች ማሳያ ናቸው
#ቴምርሪልስቴት
‼️ሳር ቤት ቫቲካን
🎯65/35 አከፍፈል
👉2መኝታ 81ካሬ ሙሉ ክፍያ 6ሚሊዮን
👉2መኝታ 106ካሬ ሙሉ ክፍያ 7.9ሚሊዮን
👉3መኝታ 139ካሬሙሉ ክፍያ 10.3ሚሊዮን
🎯ቀስ ብሎ ለሚከፍል
👉2መኝታ 81ካሬ
20%ቅድመ ክፍያ 1.86ሚሊዮን
ሙሉ ክፍያ 9.3ሚሊዮን
👉2መኝታ 106ካሬ
20% ቅድመ ክፍያ 2.4ሚሊዮን
ሙሉ ክፍያ 12.1ሚሊዮን
👉3መኝታ 139ካሬ
20%ቅድመ ክፍያ 3.1ሚሊዮን
ሙሉ ክፍያ 15.9ሚሊዮን
‼️አዋሬ
🎯65/35 አከፍፈል
👉 ባለ 1 መኝታ = 78ካሬ = 5.5ሚሊዮን
👉 ባለ 3 መኝታ = 117ካሬ = 8.3ሚሊዮን
👉 ባለ 3 መኝታ = 137ካሬ = 9.7ሚሊዮን
🎯ቀስ ብሎ ለሚከፍል
👉 1መኝታ 78ካሬ
20%ቅድመ ክፍያ 1.7ሚሊዮን
ሙሉ ክፍያ = 8.5ሚሊዮን
👉3 መኝታ 117ካሬ
20%ቅድመ ክፍያ 2.6ሚሊዮን
ሙሉ ክፍያ 12.9ሚሊዮን
👉 157ካሬ =
20% ቅድመ ክፍያ 3.4ሚሊዮን
ሙሉ ክፍያ = 17.2ሚሊዮን
#ልብይበሉ
#ቀሪውን 80% በ 15ዙር ያለምንም ወለድና የግንባታ እቃዎች ጭማሪ ፤ በኢትዮጵያ ብር ከፍለው የሚጨርሱት
* 30% እና ከዚያ በላይ ለሚከፍሉ፣ ከከፈሉት ላይ 15%_25% ቅናሽ አዘጋጅተናል
ለበለጠ መረጃ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://t.me/TemerRealEsta...
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
#ቴምርሪልስቴት
‼️ሳር ቤት ቫቲካን
🎯65/35 አከፍፈል
👉2መኝታ 81ካሬ ሙሉ ክፍያ 6ሚሊዮን
👉2መኝታ 106ካሬ ሙሉ ክፍያ 7.9ሚሊዮን
👉3መኝታ 139ካሬሙሉ ክፍያ 10.3ሚሊዮን
🎯ቀስ ብሎ ለሚከፍል
👉2መኝታ 81ካሬ
20%ቅድመ ክፍያ 1.86ሚሊዮን
ሙሉ ክፍያ 9.3ሚሊዮን
👉2መኝታ 106ካሬ
20% ቅድመ ክፍያ 2.4ሚሊዮን
ሙሉ ክፍያ 12.1ሚሊዮን
👉3መኝታ 139ካሬ
20%ቅድመ ክፍያ 3.1ሚሊዮን
ሙሉ ክፍያ 15.9ሚሊዮን
‼️አዋሬ
🎯65/35 አከፍፈል
👉 ባለ 1 መኝታ = 78ካሬ = 5.5ሚሊዮን
👉 ባለ 3 መኝታ = 117ካሬ = 8.3ሚሊዮን
👉 ባለ 3 መኝታ = 137ካሬ = 9.7ሚሊዮን
🎯ቀስ ብሎ ለሚከፍል
👉 1መኝታ 78ካሬ
20%ቅድመ ክፍያ 1.7ሚሊዮን
ሙሉ ክፍያ = 8.5ሚሊዮን
👉3 መኝታ 117ካሬ
20%ቅድመ ክፍያ 2.6ሚሊዮን
ሙሉ ክፍያ 12.9ሚሊዮን
👉 157ካሬ =
20% ቅድመ ክፍያ 3.4ሚሊዮን
ሙሉ ክፍያ = 17.2ሚሊዮን
#ልብይበሉ
#ቀሪውን 80% በ 15ዙር ያለምንም ወለድና የግንባታ እቃዎች ጭማሪ ፤ በኢትዮጵያ ብር ከፍለው የሚጨርሱት
* 30% እና ከዚያ በላይ ለሚከፍሉ፣ ከከፈሉት ላይ 15%_25% ቅናሽ አዘጋጅተናል
ለበለጠ መረጃ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://t.me/TemerRealEsta...
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
7 months ago
ፍቺ (Divorce) በሕግ የተከለከለባቸው ሁለት አገራት
ይህን አስገራሚ የሕግ እውነታ ያውቃሉ? በአሁኑ ጊዜ በአለማችን ላይ መፋታት በሕግ የተከለከለባቸው ሁለት አገራት ብቻ ናቸው። እነዚህም አገራት ፊሊፒንስ እና ቫቲካን ከተማ ናቸው።
በእነዚህ አገራት ሕግ መሠረት፣ አንዴ ጋብቻ ከተፈጸመ በኋላ፣ ባልና ሚስቱ ትዳሩ ባይመቻቸውም ወይም ቢሰለቻቸውም እንኳ፣ ሕጋዊ የሆነ ፍቺ (መለያየት) ፈጽሞ አይፈቀድም። በመሆኑም ትዳሩ እስከመጨረሻው ጊዜ ድረስ የማይፈርስ ውል ሆኖ ይቆያል።
seledadotio
seledadotio
ይህን አስገራሚ የሕግ እውነታ ያውቃሉ? በአሁኑ ጊዜ በአለማችን ላይ መፋታት በሕግ የተከለከለባቸው ሁለት አገራት ብቻ ናቸው። እነዚህም አገራት ፊሊፒንስ እና ቫቲካን ከተማ ናቸው።
በእነዚህ አገራት ሕግ መሠረት፣ አንዴ ጋብቻ ከተፈጸመ በኋላ፣ ባልና ሚስቱ ትዳሩ ባይመቻቸውም ወይም ቢሰለቻቸውም እንኳ፣ ሕጋዊ የሆነ ፍቺ (መለያየት) ፈጽሞ አይፈቀድም። በመሆኑም ትዳሩ እስከመጨረሻው ጊዜ ድረስ የማይፈርስ ውል ሆኖ ይቆያል።
seledadotio
seledadotio
7 months ago
የቅድስት ድንግል ማርያም ሐውልት አይን ላይ የሚያለቅስ ደም በማስመሰል ባልና ሚስቱ ከምእመናን ከፍተኛ መጠን ያለው ገንዘብ ሰረቁ
በኢጣሊያ ትሬቪኛኖ ሮማኖ የምትገኘው ቤተክርስቲያን የብዙዎች የሐይማኖት ጉዞ ቦታ ነበረች፤ ምእመናን ደም እንባ የምታለቅሰውን ቅድስት ድንግል ማርያም ሀውልት ጋር ለመጸለይ ወደዚያ ይጎርፉ ነበር።
ለቅዱስ ቦታው ባለቤቶችም ከፍተኛ ገንዘብ ይለግሱ ነበር። ነገር ግን ጉዳዩ ሁሉ በመጥፎ ሁኔታ አበቃባቸው፤ ቫቲካን አታላዮች የአሳማ ደም ተጠቅመው ካቶሊኮችን እንዳጭበረበሩ እና ከዚያም አንድ ሦስተኛ ሚሊዮን ዩሮ ለመሰብሰብ እንደቻሉ የአካባቢው ሚዲያ ዘግቧል።
ከፈረንጆቹ 2017 ጀምሮ በመቶዎች የሚቆጠሩ የካቶሊክ የሐይማኖት ተጓዦች ከሮም አቅራቢያ ወደምትገኘው ትንሽ ከተማ ትሬቪኛኖ ሮማኖ ይጎርፉ ነበር። የ50 ዓመቷ የሲሲሊ ተወላጅ የሆነችው ጂሴላ ካርዲያ ቤት ለምእመናን መሳቢያ ሆኖ ነበር።
ሴትየዋ እና ባለቤቷ ከአንድ ዓመት በፊት ከፖላንድ የገዙት የ ማርያም ሐውልት ደም ማልቀስና ምልክቶችን ማሳየት እንደጀመረ ይናገራሉ። ማርያም ለአምልኮ ተስማሚ ወደሆነው የብራቻኖ ሐይቅ ዳርቻ ወደሚገኝ “ቅዱስ ቦታ” እንደመራቻቸው ተናግረዋል።
ባልና ሚስቱ እንደሚሉት ከሆነ፣ በየወሩ በሦስተኛው ቀን ከሰዓት በኋላ በ9 ሰዓት ላይ የመሬት መንቀጥቀጥ የመሰሉትን መጪ አደጋዎች ትተነብያለች እንዲሁም የእግዚአብሔርን ቅጣት ለማስቀረት በትክክል እንዴት መጸለይ እንዳለባቸው ትነግራቸዋለች።
በዚያ ንዋየ ቅድስ ተጽዕኖ፣ ጂሴላ እና ባለቤቷ ፈውሶች እና ከነአካቴውም ያለ ወንድ ንክኪ መፀነሶችመከሰታቸውን ይናገራሉ።
በኋላም “የቴርቪኛኖ እመቤታችን ማርያም” በሚለው ላይ ቅዱስ ዘይት ያዘለ የክርስቶስ ምስል ታከለበት።ሰዎችን ጎረፉ።
ካርዲያ ለንዋየ ቅድሳቱ የተሰጠ ድረ-ገጽ ከፈተች፣ “የአምልኮ ቤቷን” በማኅበራዊ ድረ-ገጾች ላይ ማስተዋወቅ ጀመረች፣ እና በአጠቃላይ ዝነኛ ሆነች፤ ስለእሷ የሚዘግቡ ዘገባዎች በማዕከላዊ ቴሌቪዥን ላይ ይተላለፉ ነበር።
ተከታዮቿ፣ ካህናትን ጨምሮ፣ ቫቲካን የሚሆነውን ተአምር እንደሆነ እንድትገነዘብ ጠየቁ።
ቫቲካን ጉዳዩን እንዲመረምሩ የቺቪታ ካስቴላና ጳጳስ ማርኮ ሳልቪን ላከች። እሳቸውም በካርዲያ ቤተሰብ ተከታዮች ግፊት ምክንያት አስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ገቡ። የ“የቴርቪኛኖ እመቤታችን ማርያም እናት” አምልኮ በጣም ስለተስፋፋ ከአሜሪካና ከፈረንሳይ ጭምር የማስፈራሪያ ደብዳቤዎች ይደርሱ ነበር።
ሆኖም ሳልቪ አልተንገዳገዱም። በመጨረሻም የቅድስናው መንበር ኮሚሽን “ተአምሩን” ሐሰት መሆኑን አወጁ።
እንዲሁም ሀገረ ስብከቱ ምእመናን በቤተሰቡ በሚካሄዱት የጸሎት ስብሰባዎች እንዳይሳተፉ አሳሰበ። ማርያም “አለቀሰችው” የተባለው ደም የአሳማ ደም ሆኖ የተገኘ ሲሆን፣ የደም መፍሰሱም በቀላል ቴክኒካዊ ዘዴዎች እንደተፈጸመ ታወቀ።
መርማሪዎችም ከ2018 እስከ 2023 ባለው ጊዜ ውስጥ ምእመናን ከ300,000 ዩሮ በላይ መለገሳቸውን አገኙ።
የካርዲያ ቤተሰብ የተወሰነውን ገንዘብ ለ“ቅዱስ ቦታው” ልማት ሳይሆን ለራሳቸው አውለውበታል፤ የቅንጦት መኪና እና የቦታ መሬት መግዛታቸው ታውቋል።
አሁን ጂሴላ ካርዲያ እና ባለቤቷ በተባባሰ ማጭበርበር ተከሰው እስከ አምስት ዓመት በሚደርስ እስር ይጠበቃሉ።
በኢጣሊያ ትሬቪኛኖ ሮማኖ የምትገኘው ቤተክርስቲያን የብዙዎች የሐይማኖት ጉዞ ቦታ ነበረች፤ ምእመናን ደም እንባ የምታለቅሰውን ቅድስት ድንግል ማርያም ሀውልት ጋር ለመጸለይ ወደዚያ ይጎርፉ ነበር።
ለቅዱስ ቦታው ባለቤቶችም ከፍተኛ ገንዘብ ይለግሱ ነበር። ነገር ግን ጉዳዩ ሁሉ በመጥፎ ሁኔታ አበቃባቸው፤ ቫቲካን አታላዮች የአሳማ ደም ተጠቅመው ካቶሊኮችን እንዳጭበረበሩ እና ከዚያም አንድ ሦስተኛ ሚሊዮን ዩሮ ለመሰብሰብ እንደቻሉ የአካባቢው ሚዲያ ዘግቧል።
ከፈረንጆቹ 2017 ጀምሮ በመቶዎች የሚቆጠሩ የካቶሊክ የሐይማኖት ተጓዦች ከሮም አቅራቢያ ወደምትገኘው ትንሽ ከተማ ትሬቪኛኖ ሮማኖ ይጎርፉ ነበር። የ50 ዓመቷ የሲሲሊ ተወላጅ የሆነችው ጂሴላ ካርዲያ ቤት ለምእመናን መሳቢያ ሆኖ ነበር።
ሴትየዋ እና ባለቤቷ ከአንድ ዓመት በፊት ከፖላንድ የገዙት የ ማርያም ሐውልት ደም ማልቀስና ምልክቶችን ማሳየት እንደጀመረ ይናገራሉ። ማርያም ለአምልኮ ተስማሚ ወደሆነው የብራቻኖ ሐይቅ ዳርቻ ወደሚገኝ “ቅዱስ ቦታ” እንደመራቻቸው ተናግረዋል።
ባልና ሚስቱ እንደሚሉት ከሆነ፣ በየወሩ በሦስተኛው ቀን ከሰዓት በኋላ በ9 ሰዓት ላይ የመሬት መንቀጥቀጥ የመሰሉትን መጪ አደጋዎች ትተነብያለች እንዲሁም የእግዚአብሔርን ቅጣት ለማስቀረት በትክክል እንዴት መጸለይ እንዳለባቸው ትነግራቸዋለች።
በዚያ ንዋየ ቅድስ ተጽዕኖ፣ ጂሴላ እና ባለቤቷ ፈውሶች እና ከነአካቴውም ያለ ወንድ ንክኪ መፀነሶችመከሰታቸውን ይናገራሉ።
በኋላም “የቴርቪኛኖ እመቤታችን ማርያም” በሚለው ላይ ቅዱስ ዘይት ያዘለ የክርስቶስ ምስል ታከለበት።ሰዎችን ጎረፉ።
ካርዲያ ለንዋየ ቅድሳቱ የተሰጠ ድረ-ገጽ ከፈተች፣ “የአምልኮ ቤቷን” በማኅበራዊ ድረ-ገጾች ላይ ማስተዋወቅ ጀመረች፣ እና በአጠቃላይ ዝነኛ ሆነች፤ ስለእሷ የሚዘግቡ ዘገባዎች በማዕከላዊ ቴሌቪዥን ላይ ይተላለፉ ነበር።
ተከታዮቿ፣ ካህናትን ጨምሮ፣ ቫቲካን የሚሆነውን ተአምር እንደሆነ እንድትገነዘብ ጠየቁ።
ቫቲካን ጉዳዩን እንዲመረምሩ የቺቪታ ካስቴላና ጳጳስ ማርኮ ሳልቪን ላከች። እሳቸውም በካርዲያ ቤተሰብ ተከታዮች ግፊት ምክንያት አስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ገቡ። የ“የቴርቪኛኖ እመቤታችን ማርያም እናት” አምልኮ በጣም ስለተስፋፋ ከአሜሪካና ከፈረንሳይ ጭምር የማስፈራሪያ ደብዳቤዎች ይደርሱ ነበር።
ሆኖም ሳልቪ አልተንገዳገዱም። በመጨረሻም የቅድስናው መንበር ኮሚሽን “ተአምሩን” ሐሰት መሆኑን አወጁ።
እንዲሁም ሀገረ ስብከቱ ምእመናን በቤተሰቡ በሚካሄዱት የጸሎት ስብሰባዎች እንዳይሳተፉ አሳሰበ። ማርያም “አለቀሰችው” የተባለው ደም የአሳማ ደም ሆኖ የተገኘ ሲሆን፣ የደም መፍሰሱም በቀላል ቴክኒካዊ ዘዴዎች እንደተፈጸመ ታወቀ።
መርማሪዎችም ከ2018 እስከ 2023 ባለው ጊዜ ውስጥ ምእመናን ከ300,000 ዩሮ በላይ መለገሳቸውን አገኙ።
የካርዲያ ቤተሰብ የተወሰነውን ገንዘብ ለ“ቅዱስ ቦታው” ልማት ሳይሆን ለራሳቸው አውለውበታል፤ የቅንጦት መኪና እና የቦታ መሬት መግዛታቸው ታውቋል።
አሁን ጂሴላ ካርዲያ እና ባለቤቷ በተባባሰ ማጭበርበር ተከሰው እስከ አምስት ዓመት በሚደርስ እስር ይጠበቃሉ።
7 months ago
ኮኖር ማክግሪጎር ፥ በመጨረሻም ለማግባት ድፍረቱን አገኘ
ኮከቡ እና ዴልቪን በሮም ትንሽ ድግስ ለማድረግ አቅደዋል።
የዩኤፍሲ ኮከብ ኮኖር ማክግሪጎር እና እጮኛዋ ዲ ዴቭሊን ከወር በኋላ በሮም በሚስጥር ሥነ ሥርዓት ለመጋባት ተዘጋጅተዋል።
ጥንዶቹ ከአምስት ዓመት በላይ አብረው የኖሩ ሲሆን ለ16 ዓመታት ያህል በፍቅረኛነት ቆይተዋል። ይህን ያህል ጊዜ አብረው ቢኖሩም ግን አልተጋቡም።
ማክግሪጎር እና ዴቭሊን ከገና በፊት ለሠርጋቸው በሮም ትንሽ የሰርግ ሥነ ሥርዓት ለማድረግ አቅደዋል።
ለጋብቻ ስነ ሰርዓቱ የቅዱስ ጴጥሮስ ባሲሊካ ከሚፈለጉት ቦታዎች አንዱ ነው። በመጀመሪያ በታሪካዊው ሲስቲን ቻፕል ውስጥ የሠርግ ሥነ ሥርዓት ለማድረግ አልመው ነበር፣ ነገር ግን ቫቲካን በዚያ የሠርግ ሥነ ሥርዓት መፈጸምን ስለከለከለች ቦታው ተሽሯል።
"ኮኖር እና ዲ ከገና በፊት መጋባት ይፈልጋሉ እና በሮም ቫቲካን ውስጥ ሠርግ ለማቀድ አቅደዋል። ሁለቱም ጠንካራ ካቶሊኮች ናቸው እና እዚያ መጋባት ህልማቸው ነው" ሲል አንድ ምንጭ ለሚረር ተናግሯል።
ዴቭሊን እና ማክግሪጎር አንዲት ሴት ልጅ እና ሦስት ወንዶች ልጆች አሏቸው።
የሚኖሩት በጸጥታዋ የአየርላንድ መንደር ስትራፋን ውስጥ ነው።
ኮከቡ እና ዴልቪን በሮም ትንሽ ድግስ ለማድረግ አቅደዋል።
የዩኤፍሲ ኮከብ ኮኖር ማክግሪጎር እና እጮኛዋ ዲ ዴቭሊን ከወር በኋላ በሮም በሚስጥር ሥነ ሥርዓት ለመጋባት ተዘጋጅተዋል።
ጥንዶቹ ከአምስት ዓመት በላይ አብረው የኖሩ ሲሆን ለ16 ዓመታት ያህል በፍቅረኛነት ቆይተዋል። ይህን ያህል ጊዜ አብረው ቢኖሩም ግን አልተጋቡም።
ማክግሪጎር እና ዴቭሊን ከገና በፊት ለሠርጋቸው በሮም ትንሽ የሰርግ ሥነ ሥርዓት ለማድረግ አቅደዋል።
ለጋብቻ ስነ ሰርዓቱ የቅዱስ ጴጥሮስ ባሲሊካ ከሚፈለጉት ቦታዎች አንዱ ነው። በመጀመሪያ በታሪካዊው ሲስቲን ቻፕል ውስጥ የሠርግ ሥነ ሥርዓት ለማድረግ አልመው ነበር፣ ነገር ግን ቫቲካን በዚያ የሠርግ ሥነ ሥርዓት መፈጸምን ስለከለከለች ቦታው ተሽሯል።
"ኮኖር እና ዲ ከገና በፊት መጋባት ይፈልጋሉ እና በሮም ቫቲካን ውስጥ ሠርግ ለማቀድ አቅደዋል። ሁለቱም ጠንካራ ካቶሊኮች ናቸው እና እዚያ መጋባት ህልማቸው ነው" ሲል አንድ ምንጭ ለሚረር ተናግሯል።
ዴቭሊን እና ማክግሪጎር አንዲት ሴት ልጅ እና ሦስት ወንዶች ልጆች አሏቸው።
የሚኖሩት በጸጥታዋ የአየርላንድ መንደር ስትራፋን ውስጥ ነው።
7 months ago
‼️ሳር ቤት ቫቲካን አካባቢ
#ቴምርሪልስቴት ከ8 በላይ ሳይቶችን ጥንቅቅ አድርገን አስረክበን አሁን ደግሞ ሳርቤት ቫቲካን ኢምባሲ አካባቢ ለሽያጭ ያወጣናቸው አፓርትመንቶች
🎯65/35 አከፍፈል
👉2መኝታ 81ካሬ ሙሉ ክፍያ 6ሚሊዮን
👉2መኝታ 106ካሬ ሙሉ ክፍያ 7.9ሚሊዮን
👉3መኝታ 139ካሬሙሉ ክፍያ 10.3ሚሊዮን
🎯ቀስ ብሎ ለሚከፍል
👉2መኝታ 81ካሬ
20%ቅድመ ክፍያ 1.86ሚሊዮን
ሙሉ ክፍያ 9.3ሚሊዮን
👉2መኝታ 106ካሬ
20% ቅድመ ክፍያ 2.4ሚሊዮን
ሙሉ ክፍያ 12.1ሚሊዮን
👉3መኝታ 139ካሬ
20%ቅድመ ክፍያ 3.1ሚሊዮን
ሙሉ ክፍያ 15.9ሚሊዮን
‼️አዋሬ
🎯65/35 አከፍፈል
👉 ባለ 1 መኝታ = 78ካሬ = 5.5ሚሊዮን
👉 ባለ 3 መኝታ = 117ካሬ = 8.3ሚሊዮን
👉 ባለ 3 መኝታ = 137ካሬ = 9.7ሚሊዮን
🎯ቀስ ብሎ ለሚከፍል
👉 1መኝታ 78ካሬ
20%ቅድመ ክፍያ 1.7ሚሊዮን
ሙሉ ክፍያ = 8.5ሚሊዮን
👉3 መኝታ 117ካሬ
20%ቅድመ ክፍያ 2.6ሚሊዮን
ሙሉ ክፍያ 12.9ሚሊዮን
👉 157ካሬ =
20% ቅድመ ክፍያ 3.4ሚሊዮን
ሙሉ ክፍያ = 17.2ሚሊዮን
#ልብይበሉ
#ቀሪውን 80% በ 15ዙር ያለምንም ወለድና የግንባታ እቃዎች ጭማሪ ፤ በኢትዮጵያ ብር ከፍለው የሚጨርሱት
* 30% እና ከዚያ በላይ ለሚከፍሉ፣ ከከፈሉት ላይ 15%_25% ቅናሽ አዘጋጅተናል
ለበለጠ መረጃ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://t.me/TemerRealEsta...
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
#ቴምርሪልስቴት ከ8 በላይ ሳይቶችን ጥንቅቅ አድርገን አስረክበን አሁን ደግሞ ሳርቤት ቫቲካን ኢምባሲ አካባቢ ለሽያጭ ያወጣናቸው አፓርትመንቶች
🎯65/35 አከፍፈል
👉2መኝታ 81ካሬ ሙሉ ክፍያ 6ሚሊዮን
👉2መኝታ 106ካሬ ሙሉ ክፍያ 7.9ሚሊዮን
👉3መኝታ 139ካሬሙሉ ክፍያ 10.3ሚሊዮን
🎯ቀስ ብሎ ለሚከፍል
👉2መኝታ 81ካሬ
20%ቅድመ ክፍያ 1.86ሚሊዮን
ሙሉ ክፍያ 9.3ሚሊዮን
👉2መኝታ 106ካሬ
20% ቅድመ ክፍያ 2.4ሚሊዮን
ሙሉ ክፍያ 12.1ሚሊዮን
👉3መኝታ 139ካሬ
20%ቅድመ ክፍያ 3.1ሚሊዮን
ሙሉ ክፍያ 15.9ሚሊዮን
‼️አዋሬ
🎯65/35 አከፍፈል
👉 ባለ 1 መኝታ = 78ካሬ = 5.5ሚሊዮን
👉 ባለ 3 መኝታ = 117ካሬ = 8.3ሚሊዮን
👉 ባለ 3 መኝታ = 137ካሬ = 9.7ሚሊዮን
🎯ቀስ ብሎ ለሚከፍል
👉 1መኝታ 78ካሬ
20%ቅድመ ክፍያ 1.7ሚሊዮን
ሙሉ ክፍያ = 8.5ሚሊዮን
👉3 መኝታ 117ካሬ
20%ቅድመ ክፍያ 2.6ሚሊዮን
ሙሉ ክፍያ 12.9ሚሊዮን
👉 157ካሬ =
20% ቅድመ ክፍያ 3.4ሚሊዮን
ሙሉ ክፍያ = 17.2ሚሊዮን
#ልብይበሉ
#ቀሪውን 80% በ 15ዙር ያለምንም ወለድና የግንባታ እቃዎች ጭማሪ ፤ በኢትዮጵያ ብር ከፍለው የሚጨርሱት
* 30% እና ከዚያ በላይ ለሚከፍሉ፣ ከከፈሉት ላይ 15%_25% ቅናሽ አዘጋጅተናል
ለበለጠ መረጃ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://t.me/TemerRealEsta...
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
Sponsored by
Surafel
7 months ago
‼️ሳር ቤት ቫቲካን አካባቢ
#ቴምርሪልስቴት ከ8 በላይ ሳይቶችን ጥንቅቅ አድርገን አስረክበን አሁን ደግሞ ሳርቤት ቫቲካን ኢምባሲ አካባቢ ለሽያጭ ያወጣናቸው አፓርትመንቶች
🎯65/35 አከፍፈል
👉2መኝታ 81ካሬ ሙሉ ክፍያ 6ሚሊዮን
👉2መኝታ 106ካሬ ሙሉ ክፍያ 7.9ሚሊዮን
👉3መኝታ 139ካሬሙሉ ክፍያ 10.3ሚሊዮን
👉3መኝታ 152ካሬሙሉ ክፍያ 11.3ሚሊዮን
ቀስ ብሎ ለሚከፍል
👉2መኝታ 81ካሬ
20%ቅድመ ክፍያ 1.86ሚሊዮን
ሙሉ ክፍያ 9.3ሚሊዮን
👉2መኝታ 106ካሬ
20% ቅድመ ክፍያ 2.4ሚሊዮን
ሙሉ ክፍያ 12.1ሚሊዮን
👉3መኝታ 139ካሬ
20%ቅድመ ክፍያ 3.1ሚሊዮን
ሙሉ ክፍያ 15.9ሚሊዮን
👉3መኝታ 152ካሬ
20%ቅድመ ክፍያ 3.5ሚሊዮን
ሙሉ ክፍያ 17.4ሚሊዮን
#ቀሪውን 80% በ 15ዙር ያለምንም ወለድና የግንባታ እቃዎች ጭማሪ ፤ በኢትዮጵያ ብር ከፍለው የሚጨርሱት
* 30% እና ከዚያ በላይ ለሚከፍሉ፣ ከከፈሉት ላይ 15%_25% ቅናሽ አዘጋጅተናል
ለበለጠ መረጃ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://t.me/TemerRealEsta...
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
#ቴምርሪልስቴት ከ8 በላይ ሳይቶችን ጥንቅቅ አድርገን አስረክበን አሁን ደግሞ ሳርቤት ቫቲካን ኢምባሲ አካባቢ ለሽያጭ ያወጣናቸው አፓርትመንቶች
🎯65/35 አከፍፈል
👉2መኝታ 81ካሬ ሙሉ ክፍያ 6ሚሊዮን
👉2መኝታ 106ካሬ ሙሉ ክፍያ 7.9ሚሊዮን
👉3መኝታ 139ካሬሙሉ ክፍያ 10.3ሚሊዮን
👉3መኝታ 152ካሬሙሉ ክፍያ 11.3ሚሊዮን
ቀስ ብሎ ለሚከፍል
👉2መኝታ 81ካሬ
20%ቅድመ ክፍያ 1.86ሚሊዮን
ሙሉ ክፍያ 9.3ሚሊዮን
👉2መኝታ 106ካሬ
20% ቅድመ ክፍያ 2.4ሚሊዮን
ሙሉ ክፍያ 12.1ሚሊዮን
👉3መኝታ 139ካሬ
20%ቅድመ ክፍያ 3.1ሚሊዮን
ሙሉ ክፍያ 15.9ሚሊዮን
👉3መኝታ 152ካሬ
20%ቅድመ ክፍያ 3.5ሚሊዮን
ሙሉ ክፍያ 17.4ሚሊዮን
#ቀሪውን 80% በ 15ዙር ያለምንም ወለድና የግንባታ እቃዎች ጭማሪ ፤ በኢትዮጵያ ብር ከፍለው የሚጨርሱት
* 30% እና ከዚያ በላይ ለሚከፍሉ፣ ከከፈሉት ላይ 15%_25% ቅናሽ አዘጋጅተናል
ለበለጠ መረጃ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://t.me/TemerRealEsta...
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
7 months ago
ሠዓሊ ቀፀላ ማርቆስ እና ሀንጋሪያዊው መምህር በግዕዝ ቋንቋ ላይ ያድረጉት አስገራሚ ታሪካዊ ክርክር
(ይትባረክ ዋለልኝ)
#ethiopia | ይህን አስገራሚ የታሪክ ማስታወሻ ፁሑፍ የላከልኝ ወዳጄ ደራሲ ዳንኤል ወርቁ ነው::እኔም ፁሑፉን አነበብኩት:: ሌላው ዓለም ስለ ግእዝ ቋንቋ ያለውን የላቀ ግምትና አስተያየት እና ግዕዝን ለሚያውቅ ሰው የሚሰጡትን ክብር ስመለከት እጅግ ገረመኝ:: አንብቤው እጅግ ስለወደድኩት ዳንኤልን ለፌስቡክ ወዳጆቼ እንዳጋራው ጠየኩት:: እርሱም ፈቀደልኝና
ርዕስ ሰጥቼው ይሄው ለወዳጆቼ አጋራሁት:: ስለ ፁሑፋ የተሰማችሁን አስተያየት አጋሩን ::ታሪኩን እንሆ!!
“አንድ ቀን አሉ ሰዓሊ ቀፀላ ማርቆስ” ያገኘኋቸው ተባባሪ ፕሮፌሰር በቀለ መኮንን የኢትዮጵያን ታሪክ በአስገራሚዎቹ ኢትዮጵያውያን ግለ ታሪክ ወስጥ እያፈላለገ በነበረ ጊዜ እንደ እድል ሆኖ ይዞኝ ቢሮአቸው ሄዶ ነው። ቀፀላ ማርቆስ ብዙ አስገራሚ ታሪካቸውን ለበቀለ ሲያጫውቱት አዳመጥኩ።
እና ሰሞኑን ታላላቅ ኢትዮጵያውያን ምሁራን ስለ ግዕዝ እየተወያዩ ነው ሲሉ ስሰማ እኝህ ታላቅ ሰዓሊ በህይወታቸው ስለገጠማቸው አንድ አስደናቂ ቀን ያጫወቱን ታሪክ ትዝ አለኝ።
ባጭሩ የማስታውሰውን ብፅፈውስ ብዬ በዛውም የኛን የሚያስገርም ታሪክ ያላቸውን እኛ የት እንዳሉ የማናውቀውን ግን አለም ያከበራቸውን ታላቅ ሰዓሊ ስም ለማንሳት ስል ይህን አደረኩ። ተባባሪ ፕሮፌሰር በቀለ መኮንን አንድ ቀን ሙሉ ታሪካቸውን ያስነበብበን ይሆናል የሚል እምነት አለኝ።
ሀገሬን እና ሕዝቤን ከፍ ከፍ ያስደረኩበት አጋጣሚ
እና አንድ ቀን ብለው ነበር የጀመሩት ትዝታቸውን። ሰዓሊ ቀፀላ ማርቆስ የተማሩት ሀንጋሪ ነው። “እና አንድ ቀን አንድ የተከበረ ሀንጋሪያዊ መምህር፣ የጥበብን ታሪክ እያስተማረን በመሀሉ ከምድረ ገጽ ስለጠፉ ቋንቋዎች ከሚሶፕታምያ ተነስቶ መካከለኛው ምስራቅ አቋርጦ በግብፅ አድርጎ ምስሎችን እያሳየ ሲያስተምረን በመሀሉ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ያሳተመው፣
“ቅዱስ ጴጥሮስ ወ ጳውሎስ” በግዕዝ ቋንቋ የተፃፈበት ምስል መጣ። ከዛ እኔ እጄን አወጣሁና ይህን ቋንቋ ማንበብ እችላለሁ አልኩ። ምምህሩን አሳቀው። ከዛም “አትቀልድ እንኳን አንተ ከአፍሪካ የመጣህ የእኛም ሀገር ድንቅ ሊቃውንት አይችሉትም አለኝ።
"አይ እኔ እችለዋለሁ” አልኩ። ተናደደ።
“አይ አትችለውም” አለኝ መልሶ። ከዛ ክርክር ውስጥ ገባን። በዚህ ጊዜ አብረውኝ የሚማሩ ፈረንጆች ቀደም ብለን የዱር እንስሳ መቆያ ስንጎበኝ አንዲት ጦጣ አይተን ሰለነበር። አይ ይሄው እንግዲህ ተነሳበት አክስቱ ናፍቃው ወደ እሷ መመለስ ፈልጎ ነው” እያሉ ሊያበሽቁኝ ሞከሩ። እኔ ግን “አውቀዋለሁ” ብዬ ድርቅ አልኩ። አስተማሪው የሃንጋሪ ፓርላማ አባልና ትልቅ ስልጣን ያለው ሰው ስለነበር ሊያባርረኝ የሚችል ሰው ነው። ከዛ በስላይድ ነበር የምናየው አቋረጠ። መብራት አበራ ና ውጣና ብላክ ቦርድ ላይ ፃፈው አለኝ። እኔም ቁም ፅህፈቷን አሳምሬ ፃፍኩ። ስጨርስ ሁሉም አጨበጨቡ። ግማሾቹም ደነገጡ። ይህን ትቸላለህ አንተ? እያሉ ጠየቁኝ። ከዛ መምህሩ ወረቀት አመጣና
“እንደገና እዚህ ላይ ፃፈው” አለኝ።
ሰማንያ የግዕዝ ሆሄያት ናቸው። ስጨረስ ወረቀቷን ይዞብኝ ሄደ። በጣም ተናዶ ስለነበር ፊቱ ሳምባ መሰለ። “እንዴት አንድ አፍሪካዊ በስኮላርሽፕ የመጣ ይህን አውቃሁ ይላል” ይል ነበር ደጋግሞ።
ከዛ ለነገ ከዚህ ዲፓርትመንት አነ እገሌን እነ እገሌን እንድተጠራ ብሎ ረዳት መምህሩን አዘዘው ና ሄደ። ንዴቱን ያዩ አብረን የምንማረው ጓደኞቼ ማታ እነሱም ለማመን ስላልቻሉ
“እንዴት አንተ በሙያው ጎበዝ ሆነህ አስተማሪውን ልታጭበረብር ትሞክራለህ። በል አሁን ልብስህን እጠብና ተዘጋጅ። ነገ አንጠልጥሎ ግብፅ ወስዶ ይጥልሃል።” አሉና ተሰናበቱኝ። ጭቅጭቁ ሰቢዛበኝ ራሴን ሁሉ አመመኝ። በማግስቱ ትልልቅ ምሁራን ተሰብስበው መጡ። የሚገርመው እና ያስደነቀኝ ነገር በማግስቱ መምህሩ እኔን መጠየቅ አልፈለገም። በደንምብ የቤት ስራውን ሰርቶ ሰለ ኢትዮጵያ አንብቦ ፅሁፌንም አጣርቶ ስለመጣ እኔ መናገር አላስፈለገኝም። እንዲያውም ስለ አድዋ የኢትዮጵያ ጀግኖች ታሪክ፣ ስለማይጨው ጦርነት፣ ስለ አምስት አመቱ የኢትዮጵያውያን ቆራጥ ተጋድሎ፣ ብዙ ሀገራትን እየጠቀሰ፣ እነሱ ሰጥ ለጥ በለው ሲገዙ ኢትዮጵያውያን ግን በባዶ እግራቸው ሳይታክቱ እንደተዋጉ በከፍተኛ ኩራትና አክብሮት ለተሰበሰቡት ነገራቸው። ኢትዮጵያን እና ኢትዮጵያውያንን በክብር አወደሰ። ኮራ አልኩ። ፈገግ ያደረገኝ ደግሞ ቁመታቸው ሁሉም አጭሮች ናቸው ልባቸው ነው ረጅም ሲል ነው። በዚህ አላቆመም።
ከዛሬ ጀምሮ እሱ ተማሪ ሳይሆን ተመራማሪ ነው። ለብቻው ክፍል እንዲሰጠው። የሚከፈለውም እንደ ተማሪ ሳይሆን እንደ ተመራማሪ እንዲሆን አለ ሁሉም ተሰማሙ። ከዛ ጓደኞቼ በጣም ያከብሩኝ ጀመር። “ለካ ሞኝ መስለህ እንዲህ አዋቂ ነህ” እያሉ ይንከባከቡኝ ጀመር። በጣም ኮራሁ። አንተ አንደኛ አመት ሳይሆን ከሁለተኛ አመት ነው መጀመር ያለብህ ተባለ።
ከዛ ደግሞ በቫቲካን የሚተዳደር የተርጎም የሚባል የካቶሊክ ሴንተር አለ። ቼኮዝላቫክያ እና በሃንጋሪ መካከል ዳኑብ ወንዝ አካባቢ የሚገኝ ነው። እዛ በግራኝ አህመድ ጊዜ ለቱርኮች የተሰጠ ስንክሳር አለ። ካቶሊኮቹ መስቀል ስላዬ ምናልባት የክርስቲያን መፅሀፍ ይሆናል ብለው ሙዝየም ውስጥ በክብር አስቀምጠውት ነበር።ትምህርት ቤት የሆነውን ሲሰሙ ወደ ገዳሙ ጋበዙኝ እና ስንክሳሩን አውጥተው ይህን ትችለዋለህ አሉኝ። አነበብኩላቸው ከዛ ዜማውንም ወጣሁት በጣም ተደሰቱ። ሀገሬን በክብር በማስጠራቴ በሕይወቴ የተደሰተኩበት ጊዜ ነበር።
(ይትባረክ ዋለልኝ)
#ethiopia | ይህን አስገራሚ የታሪክ ማስታወሻ ፁሑፍ የላከልኝ ወዳጄ ደራሲ ዳንኤል ወርቁ ነው::እኔም ፁሑፉን አነበብኩት:: ሌላው ዓለም ስለ ግእዝ ቋንቋ ያለውን የላቀ ግምትና አስተያየት እና ግዕዝን ለሚያውቅ ሰው የሚሰጡትን ክብር ስመለከት እጅግ ገረመኝ:: አንብቤው እጅግ ስለወደድኩት ዳንኤልን ለፌስቡክ ወዳጆቼ እንዳጋራው ጠየኩት:: እርሱም ፈቀደልኝና
ርዕስ ሰጥቼው ይሄው ለወዳጆቼ አጋራሁት:: ስለ ፁሑፋ የተሰማችሁን አስተያየት አጋሩን ::ታሪኩን እንሆ!!
“አንድ ቀን አሉ ሰዓሊ ቀፀላ ማርቆስ” ያገኘኋቸው ተባባሪ ፕሮፌሰር በቀለ መኮንን የኢትዮጵያን ታሪክ በአስገራሚዎቹ ኢትዮጵያውያን ግለ ታሪክ ወስጥ እያፈላለገ በነበረ ጊዜ እንደ እድል ሆኖ ይዞኝ ቢሮአቸው ሄዶ ነው። ቀፀላ ማርቆስ ብዙ አስገራሚ ታሪካቸውን ለበቀለ ሲያጫውቱት አዳመጥኩ።
እና ሰሞኑን ታላላቅ ኢትዮጵያውያን ምሁራን ስለ ግዕዝ እየተወያዩ ነው ሲሉ ስሰማ እኝህ ታላቅ ሰዓሊ በህይወታቸው ስለገጠማቸው አንድ አስደናቂ ቀን ያጫወቱን ታሪክ ትዝ አለኝ።
ባጭሩ የማስታውሰውን ብፅፈውስ ብዬ በዛውም የኛን የሚያስገርም ታሪክ ያላቸውን እኛ የት እንዳሉ የማናውቀውን ግን አለም ያከበራቸውን ታላቅ ሰዓሊ ስም ለማንሳት ስል ይህን አደረኩ። ተባባሪ ፕሮፌሰር በቀለ መኮንን አንድ ቀን ሙሉ ታሪካቸውን ያስነበብበን ይሆናል የሚል እምነት አለኝ።
ሀገሬን እና ሕዝቤን ከፍ ከፍ ያስደረኩበት አጋጣሚ
እና አንድ ቀን ብለው ነበር የጀመሩት ትዝታቸውን። ሰዓሊ ቀፀላ ማርቆስ የተማሩት ሀንጋሪ ነው። “እና አንድ ቀን አንድ የተከበረ ሀንጋሪያዊ መምህር፣ የጥበብን ታሪክ እያስተማረን በመሀሉ ከምድረ ገጽ ስለጠፉ ቋንቋዎች ከሚሶፕታምያ ተነስቶ መካከለኛው ምስራቅ አቋርጦ በግብፅ አድርጎ ምስሎችን እያሳየ ሲያስተምረን በመሀሉ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ያሳተመው፣
“ቅዱስ ጴጥሮስ ወ ጳውሎስ” በግዕዝ ቋንቋ የተፃፈበት ምስል መጣ። ከዛ እኔ እጄን አወጣሁና ይህን ቋንቋ ማንበብ እችላለሁ አልኩ። ምምህሩን አሳቀው። ከዛም “አትቀልድ እንኳን አንተ ከአፍሪካ የመጣህ የእኛም ሀገር ድንቅ ሊቃውንት አይችሉትም አለኝ።
"አይ እኔ እችለዋለሁ” አልኩ። ተናደደ።
“አይ አትችለውም” አለኝ መልሶ። ከዛ ክርክር ውስጥ ገባን። በዚህ ጊዜ አብረውኝ የሚማሩ ፈረንጆች ቀደም ብለን የዱር እንስሳ መቆያ ስንጎበኝ አንዲት ጦጣ አይተን ሰለነበር። አይ ይሄው እንግዲህ ተነሳበት አክስቱ ናፍቃው ወደ እሷ መመለስ ፈልጎ ነው” እያሉ ሊያበሽቁኝ ሞከሩ። እኔ ግን “አውቀዋለሁ” ብዬ ድርቅ አልኩ። አስተማሪው የሃንጋሪ ፓርላማ አባልና ትልቅ ስልጣን ያለው ሰው ስለነበር ሊያባርረኝ የሚችል ሰው ነው። ከዛ በስላይድ ነበር የምናየው አቋረጠ። መብራት አበራ ና ውጣና ብላክ ቦርድ ላይ ፃፈው አለኝ። እኔም ቁም ፅህፈቷን አሳምሬ ፃፍኩ። ስጨርስ ሁሉም አጨበጨቡ። ግማሾቹም ደነገጡ። ይህን ትቸላለህ አንተ? እያሉ ጠየቁኝ። ከዛ መምህሩ ወረቀት አመጣና
“እንደገና እዚህ ላይ ፃፈው” አለኝ።
ሰማንያ የግዕዝ ሆሄያት ናቸው። ስጨረስ ወረቀቷን ይዞብኝ ሄደ። በጣም ተናዶ ስለነበር ፊቱ ሳምባ መሰለ። “እንዴት አንድ አፍሪካዊ በስኮላርሽፕ የመጣ ይህን አውቃሁ ይላል” ይል ነበር ደጋግሞ።
ከዛ ለነገ ከዚህ ዲፓርትመንት አነ እገሌን እነ እገሌን እንድተጠራ ብሎ ረዳት መምህሩን አዘዘው ና ሄደ። ንዴቱን ያዩ አብረን የምንማረው ጓደኞቼ ማታ እነሱም ለማመን ስላልቻሉ
“እንዴት አንተ በሙያው ጎበዝ ሆነህ አስተማሪውን ልታጭበረብር ትሞክራለህ። በል አሁን ልብስህን እጠብና ተዘጋጅ። ነገ አንጠልጥሎ ግብፅ ወስዶ ይጥልሃል።” አሉና ተሰናበቱኝ። ጭቅጭቁ ሰቢዛበኝ ራሴን ሁሉ አመመኝ። በማግስቱ ትልልቅ ምሁራን ተሰብስበው መጡ። የሚገርመው እና ያስደነቀኝ ነገር በማግስቱ መምህሩ እኔን መጠየቅ አልፈለገም። በደንምብ የቤት ስራውን ሰርቶ ሰለ ኢትዮጵያ አንብቦ ፅሁፌንም አጣርቶ ስለመጣ እኔ መናገር አላስፈለገኝም። እንዲያውም ስለ አድዋ የኢትዮጵያ ጀግኖች ታሪክ፣ ስለማይጨው ጦርነት፣ ስለ አምስት አመቱ የኢትዮጵያውያን ቆራጥ ተጋድሎ፣ ብዙ ሀገራትን እየጠቀሰ፣ እነሱ ሰጥ ለጥ በለው ሲገዙ ኢትዮጵያውያን ግን በባዶ እግራቸው ሳይታክቱ እንደተዋጉ በከፍተኛ ኩራትና አክብሮት ለተሰበሰቡት ነገራቸው። ኢትዮጵያን እና ኢትዮጵያውያንን በክብር አወደሰ። ኮራ አልኩ። ፈገግ ያደረገኝ ደግሞ ቁመታቸው ሁሉም አጭሮች ናቸው ልባቸው ነው ረጅም ሲል ነው። በዚህ አላቆመም።
ከዛሬ ጀምሮ እሱ ተማሪ ሳይሆን ተመራማሪ ነው። ለብቻው ክፍል እንዲሰጠው። የሚከፈለውም እንደ ተማሪ ሳይሆን እንደ ተመራማሪ እንዲሆን አለ ሁሉም ተሰማሙ። ከዛ ጓደኞቼ በጣም ያከብሩኝ ጀመር። “ለካ ሞኝ መስለህ እንዲህ አዋቂ ነህ” እያሉ ይንከባከቡኝ ጀመር። በጣም ኮራሁ። አንተ አንደኛ አመት ሳይሆን ከሁለተኛ አመት ነው መጀመር ያለብህ ተባለ።
ከዛ ደግሞ በቫቲካን የሚተዳደር የተርጎም የሚባል የካቶሊክ ሴንተር አለ። ቼኮዝላቫክያ እና በሃንጋሪ መካከል ዳኑብ ወንዝ አካባቢ የሚገኝ ነው። እዛ በግራኝ አህመድ ጊዜ ለቱርኮች የተሰጠ ስንክሳር አለ። ካቶሊኮቹ መስቀል ስላዬ ምናልባት የክርስቲያን መፅሀፍ ይሆናል ብለው ሙዝየም ውስጥ በክብር አስቀምጠውት ነበር።ትምህርት ቤት የሆነውን ሲሰሙ ወደ ገዳሙ ጋበዙኝ እና ስንክሳሩን አውጥተው ይህን ትችለዋለህ አሉኝ። አነበብኩላቸው ከዛ ዜማውንም ወጣሁት በጣም ተደሰቱ። ሀገሬን በክብር በማስጠራቴ በሕይወቴ የተደሰተኩበት ጊዜ ነበር።
8 months ago
🌼 ለአጭር ጊዜ የሚቆይ ቅናሽ ከJenboro real estate
🔺. ግንባታን በፍጥነት ጨርሶ በማስረከብ የሚታወቀው #ጀንቦሮ ሪል እስቴት
🔺 ሳር ቤት ( ቫቲካን ኢንባሲ ) ግዙፍ የንግድ ሞል ና መኖሪያ አፓርትመንት እየገነባን ነው .
🔺17 ካሬ ጀምሮ - 200 ካሬ የንግድ ሱቆች
🔺 ከተለያዩ የበአል ቅናሾች ጋር
🔺 ከ ground - 4 floor ድረስ ሱቆች
🔺 17m2
🔺 19m2
🔺 24m2 እና ሌሎችም ተጨማሪ የካሬ አማራጮችም አሉን .
🔺 ከተለያዩ የበአል ቅናሾች ጋር
💥አፓርትመንቱ ና ሱቆቹ የሚያሟላቸው ነገሮች -
- የከርሰምድር ውሀ
- በቂ የመኪና ማቆሚያ ,ጂም ሌሎችንም የያዘ ግዙፍ የንግድ ሞል
🔺 የዶላር መጨመር መቀነስ የግንባታ እቃ መወደድ እርሶን አያሳስብም በኢትዮጵያ ብር ብቻ የሚዋዋሉበት!!!
🔺📞 0977191398
🔺Telegram =selamssa
🔺. ግንባታን በፍጥነት ጨርሶ በማስረከብ የሚታወቀው #ጀንቦሮ ሪል እስቴት
🔺 ሳር ቤት ( ቫቲካን ኢንባሲ ) ግዙፍ የንግድ ሞል ና መኖሪያ አፓርትመንት እየገነባን ነው .
🔺17 ካሬ ጀምሮ - 200 ካሬ የንግድ ሱቆች
🔺 ከተለያዩ የበአል ቅናሾች ጋር
🔺 ከ ground - 4 floor ድረስ ሱቆች
🔺 17m2
🔺 19m2
🔺 24m2 እና ሌሎችም ተጨማሪ የካሬ አማራጮችም አሉን .
🔺 ከተለያዩ የበአል ቅናሾች ጋር
💥አፓርትመንቱ ና ሱቆቹ የሚያሟላቸው ነገሮች -
- የከርሰምድር ውሀ
- በቂ የመኪና ማቆሚያ ,ጂም ሌሎችንም የያዘ ግዙፍ የንግድ ሞል
🔺 የዶላር መጨመር መቀነስ የግንባታ እቃ መወደድ እርሶን አያሳስብም በኢትዮጵያ ብር ብቻ የሚዋዋሉበት!!!
🔺📞 0977191398
🔺Telegram =selamssa
9 months ago
በነገው እለት በአዲስ አበባ መንገዶች ዝግ ይሆናሉ!!
የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ ተጠናቆ መመረቁን አስመልክቶ ነገ በመስቀል አደባባይ ለሚደረገው የድጋፍ ሰልፍ የተወሰኑ መንገዶች ዝግ እንደሚደረጉ የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አስታውቋል።
የድጋፍ ሰልፍ መርሀ ግብሩን ምክንያት በማድረግ የትራፊክ መጨናነቅ እንዳይከሰት በከተማው የተወሰኑ መንገዶች ለተሽከርካሪዎች ዝግ እንደሚደረጉ የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ገልጿል።
በዚህም መሠረት ከመስከረም 3 ቀን 2018 ዓ.ም ከሌሊቱ 10 ሰዓት ጀምሮ የድጋፍ ሰልፉ እስከሚያልቅ ድረስ የሚከተሉት መንገዶች ለተሽከርካሪዎች ማቆም እንዲሁም ዝግ ይደረጋሉ ተብሏል።
◇ከልደታ ፍርድ ቤት ወደ መስቀል አደባባይ ሜክሲኮ አደባባይ ላይ
◇ከአትላስ ወደ ቅዱስ ዑራኤል ፒኮክ መብራት ላይ
◇ከቡልጋሪያ ወደ ሜክሲኮ ጠማማ ፎቅ ላይ
◇ከቅዱስ ዑራኤል አደባባይ ወደ መስቀል አደባባይ (ባምቢስ መቅረዝ ሆስፒታል መስቀለኛ ላይ)
◇ከኦሎምፒያ አደባባይ ወደ መስቀል አደባባይ (ኦሎምፒያ አደባባይ ላይ)
◇ከብሔራዊ ቤተመንግሥት ወደ መስቀል አደባባይ (ብሔራዊ ቤተመንግሥት ላይ)
◇ከሜትሮሎጂ ወደ ብሔራዊ ቲያትር ጎማ ቁጠባ መብራት ላይ
◇ ከተክለ ኃይማኖት አደባባይ በኢምግሬሽን ጥቁር አንበሳ ላይ
◇ከንግድ ማተሚያ ወደ ፍልውሃ ንግድ ማተሚያ መስቀለኛ ላይ
◇ከቸርችል ወደ ጥቁር አንበሳ መብራት ቴዎድሮስ አደባባይ ላይ
◇ከአራት ኪሎ ወደ መስቀል አደባባይ ፓርላማ መብራት
◇ከሀራምቤ መብራት ወደ ሳንጆሴፍ መብራት ሀራምቤ መብራት ላይ
◇ ከብሔራዊ ቲያትር ወደ ለገሀር መብራት
◇ ከሰንጋ ተራ 40/60 ወደ ለገሃር ሠንጋ ተራ 40/60 መታጠፊያ ላይ
◇ከሜክሲኮ አደባባይ ወደ ሠንጋ ተራ መብራት ሜክሲኮ አደባባይ ላይ
◇ከአረቄ ፋብሪካ ወደ ሜክሲኮ አደባባይ አረቄ ፋብሪካ መስቀለኛ ላይ
◇ከልደታ ወደ ሜክሲኮ አደባባይ ባልቻ ሆስፒታል መታጠፊያ ላይ
◇ ከቫቲካን ኤምባሲ ወደ ሳር ቤት አደባባይ ሳር ቤት አደባባይ ላይ
◇ከቅዱስ ዮሴፍ ወደ መስቀል አደባባይ አጎና ሲኒማ መስቀለኛ ላይ
♡ ከቅዱስ ቂርቆስ ታቦት ማደሪያ ወደ ለገሃር ቅዱስ ቂርቆስ ታቦት ማደሪያ መብራት ላይ መንገዶቹ የሚዘጉ መሆኑ ታውቋል።
በተጠቀሱት መስመሮች ላይ ከዛሬ መስከረም 3 ቀን 2018 ዓ.ም ከምሽት 12፡00 ሠዓት ጀምሮ ተሽከርካሪን አቁሞ መሄድ ፈጽሞ የተከለከለ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አሳስቧል፡፡
seledadotio
seledadotio
የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ ተጠናቆ መመረቁን አስመልክቶ ነገ በመስቀል አደባባይ ለሚደረገው የድጋፍ ሰልፍ የተወሰኑ መንገዶች ዝግ እንደሚደረጉ የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አስታውቋል።
የድጋፍ ሰልፍ መርሀ ግብሩን ምክንያት በማድረግ የትራፊክ መጨናነቅ እንዳይከሰት በከተማው የተወሰኑ መንገዶች ለተሽከርካሪዎች ዝግ እንደሚደረጉ የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ገልጿል።
በዚህም መሠረት ከመስከረም 3 ቀን 2018 ዓ.ም ከሌሊቱ 10 ሰዓት ጀምሮ የድጋፍ ሰልፉ እስከሚያልቅ ድረስ የሚከተሉት መንገዶች ለተሽከርካሪዎች ማቆም እንዲሁም ዝግ ይደረጋሉ ተብሏል።
◇ከልደታ ፍርድ ቤት ወደ መስቀል አደባባይ ሜክሲኮ አደባባይ ላይ
◇ከአትላስ ወደ ቅዱስ ዑራኤል ፒኮክ መብራት ላይ
◇ከቡልጋሪያ ወደ ሜክሲኮ ጠማማ ፎቅ ላይ
◇ከቅዱስ ዑራኤል አደባባይ ወደ መስቀል አደባባይ (ባምቢስ መቅረዝ ሆስፒታል መስቀለኛ ላይ)
◇ከኦሎምፒያ አደባባይ ወደ መስቀል አደባባይ (ኦሎምፒያ አደባባይ ላይ)
◇ከብሔራዊ ቤተመንግሥት ወደ መስቀል አደባባይ (ብሔራዊ ቤተመንግሥት ላይ)
◇ከሜትሮሎጂ ወደ ብሔራዊ ቲያትር ጎማ ቁጠባ መብራት ላይ
◇ ከተክለ ኃይማኖት አደባባይ በኢምግሬሽን ጥቁር አንበሳ ላይ
◇ከንግድ ማተሚያ ወደ ፍልውሃ ንግድ ማተሚያ መስቀለኛ ላይ
◇ከቸርችል ወደ ጥቁር አንበሳ መብራት ቴዎድሮስ አደባባይ ላይ
◇ከአራት ኪሎ ወደ መስቀል አደባባይ ፓርላማ መብራት
◇ከሀራምቤ መብራት ወደ ሳንጆሴፍ መብራት ሀራምቤ መብራት ላይ
◇ ከብሔራዊ ቲያትር ወደ ለገሀር መብራት
◇ ከሰንጋ ተራ 40/60 ወደ ለገሃር ሠንጋ ተራ 40/60 መታጠፊያ ላይ
◇ከሜክሲኮ አደባባይ ወደ ሠንጋ ተራ መብራት ሜክሲኮ አደባባይ ላይ
◇ከአረቄ ፋብሪካ ወደ ሜክሲኮ አደባባይ አረቄ ፋብሪካ መስቀለኛ ላይ
◇ከልደታ ወደ ሜክሲኮ አደባባይ ባልቻ ሆስፒታል መታጠፊያ ላይ
◇ ከቫቲካን ኤምባሲ ወደ ሳር ቤት አደባባይ ሳር ቤት አደባባይ ላይ
◇ከቅዱስ ዮሴፍ ወደ መስቀል አደባባይ አጎና ሲኒማ መስቀለኛ ላይ
♡ ከቅዱስ ቂርቆስ ታቦት ማደሪያ ወደ ለገሃር ቅዱስ ቂርቆስ ታቦት ማደሪያ መብራት ላይ መንገዶቹ የሚዘጉ መሆኑ ታውቋል።
በተጠቀሱት መስመሮች ላይ ከዛሬ መስከረም 3 ቀን 2018 ዓ.ም ከምሽት 12፡00 ሠዓት ጀምሮ ተሽከርካሪን አቁሞ መሄድ ፈጽሞ የተከለከለ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አሳስቧል፡፡
seledadotio
seledadotio
Sponsored by
Surafel
9 months ago
የህዳሴ ግድብ ተጠናቅቆ መመረቅን አስመልክቶ ለሚካሄደው የድጋፍ ሰልፍ የሚዘጉ መንገዶች ይፋ ሆኑ
የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ተጠናቅቆ መመረቅን አስመልክቶ በመስቀል አደባባይ ለሚካሄደው የድጋፍ ሰልፍ የሚዘጉ መንገዶች ይፋ ሆኑ።
ለድጋፍ ሰልፉ የተወሰኑ መንገዶች ዝግ እንደሚደረጉ ያስታወቀው የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ፤ በመዲናችን መስቀል አደባባይ ታላቅ የድጋፍ ሰልፍ የተዘጋጀ ሲሆን መርሀ ግብሩን ምክንያት በማድረግ የትራፊክ መጨናነቅ እንዳይከሰት የተወሰኑ መንገዶች ለተሽከርካሪዎች ዝግ ይደረጋሉ ብሏል።
በዚህም መሠረት ከመስከረም 3 ቀን 2018 ዓ.ም ከሌሊቱ 10 ሰዓት ጀምሮ የድጋፍ ሰልፉ እስከሚጠናቀቅ ድረስ የሚከተሉት መንገዶች ለተሽከርካሪዎች ማቆም እንዲሁም ዝግ ይደረጋሉ፡-
- ከልደታ ፍርድ ቤት ወደ መስቀል አደባባይ ሜክሲኮ አደባባይ ላይ
- ከአትላስ ወደ ቅዱስ ዑራኤል ፒኮክ መብራት ላይ
- ከቡልጋሪያ ወደ ሜክሲኮ ጠማማ ፎቅ ላይ
- ከቅዱስ ዑራኤል አደባባይ ወደ መስቀል አደባባይ (ባምቢስ መቅረዝ ሆስፒታል መስቀለኛ ላይ )
-ከኦሎምፒያ አደባባይ ወደ መስቀል አደባባይ (ኦሎምፒያ አደባባይ ላይ)
- ከብሔራዊ ቤተመንግሥት ወደ መስቀል አደባባይ (ብሔራዊ ቤተመንግሥት ላይ)
- ከሜትሮሎጂ ወደ ብሔራዊ ቲያትር ጎማ ቁጠባ መብራት ላይ
- ከተክለ ኃይማኖት አደባባይ በኢምግሬሽን ጥቁር አንበሳ ላይ
- ከንግድ ማተሚያ ወደ ፍልውሃ ንግድ ማተሚያ መስቀለኛ ላይ
- ከቸርችል ወደ ጥቁር አንበሳ መብራት ቴዎድሮስ አደባባይ ላይ
- ከአራት ኪሎ ወደ መስቀል አደባባይ ፓርላማ መብራት
- ከሀራምቤ መብራት ወደ ሳንጆሴፍ መብራት ሀራምቤ መብራት ላይ
- ከብሔራዊ ቲያትር ወደ ለገሀር መብራት
- ከሰንጋ ተራ 40/60 ወደ ለገሃር ሠንጋ ተራ 40/60 መታጠፊያ ላይ
- ከሜክሲኮ አደባባይ ወደ ሠንጋ ተራ መብራት ሜክሲኮ አደባባይ ላይ
- ከአረቄ ፋብሪካ ወደ ሜክሲኮ አደባባይ አረቄ ፋብሪካ መስቀለኛ ላይ
- ከልደታ ወደ ሜክሲኮ አደባባይ ባልቻ ሆስፒታል መታጠፊያ ላይ
- ከቫቲካን ኤምባሲ ወደ ሳር ቤት አደባባይ ሳር ቤት አደባባይ ላይ
- ከቅዱስ ዮሴፍ ወደ መስቀል አደባባይ አጎና ሲኒማ መስቀለኛ ላይ
- ከቅዱስ ቂርቆስ ታቦት ማደሪያ ወደ ለገሃር ቅዱስ ቂርቆስ ታቦት ማደሪያ መብራት ላይ መንገዶቹ የሚዘጉ ሲሆን በተጠቀሱት መስመሮች ላይ
ከዛሬ መስከረም 3 ቀን 2018 ዓ.ም ከምሽት 12፡00 ሠዓት ጀምሮ ተሽከርካሪን አቁሞ መሄድ ፈጽሞ የተከለከለ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አሳስቧል፡፡
Addis Ababa police
የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ተጠናቅቆ መመረቅን አስመልክቶ በመስቀል አደባባይ ለሚካሄደው የድጋፍ ሰልፍ የሚዘጉ መንገዶች ይፋ ሆኑ።
ለድጋፍ ሰልፉ የተወሰኑ መንገዶች ዝግ እንደሚደረጉ ያስታወቀው የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ፤ በመዲናችን መስቀል አደባባይ ታላቅ የድጋፍ ሰልፍ የተዘጋጀ ሲሆን መርሀ ግብሩን ምክንያት በማድረግ የትራፊክ መጨናነቅ እንዳይከሰት የተወሰኑ መንገዶች ለተሽከርካሪዎች ዝግ ይደረጋሉ ብሏል።
በዚህም መሠረት ከመስከረም 3 ቀን 2018 ዓ.ም ከሌሊቱ 10 ሰዓት ጀምሮ የድጋፍ ሰልፉ እስከሚጠናቀቅ ድረስ የሚከተሉት መንገዶች ለተሽከርካሪዎች ማቆም እንዲሁም ዝግ ይደረጋሉ፡-
- ከልደታ ፍርድ ቤት ወደ መስቀል አደባባይ ሜክሲኮ አደባባይ ላይ
- ከአትላስ ወደ ቅዱስ ዑራኤል ፒኮክ መብራት ላይ
- ከቡልጋሪያ ወደ ሜክሲኮ ጠማማ ፎቅ ላይ
- ከቅዱስ ዑራኤል አደባባይ ወደ መስቀል አደባባይ (ባምቢስ መቅረዝ ሆስፒታል መስቀለኛ ላይ )
-ከኦሎምፒያ አደባባይ ወደ መስቀል አደባባይ (ኦሎምፒያ አደባባይ ላይ)
- ከብሔራዊ ቤተመንግሥት ወደ መስቀል አደባባይ (ብሔራዊ ቤተመንግሥት ላይ)
- ከሜትሮሎጂ ወደ ብሔራዊ ቲያትር ጎማ ቁጠባ መብራት ላይ
- ከተክለ ኃይማኖት አደባባይ በኢምግሬሽን ጥቁር አንበሳ ላይ
- ከንግድ ማተሚያ ወደ ፍልውሃ ንግድ ማተሚያ መስቀለኛ ላይ
- ከቸርችል ወደ ጥቁር አንበሳ መብራት ቴዎድሮስ አደባባይ ላይ
- ከአራት ኪሎ ወደ መስቀል አደባባይ ፓርላማ መብራት
- ከሀራምቤ መብራት ወደ ሳንጆሴፍ መብራት ሀራምቤ መብራት ላይ
- ከብሔራዊ ቲያትር ወደ ለገሀር መብራት
- ከሰንጋ ተራ 40/60 ወደ ለገሃር ሠንጋ ተራ 40/60 መታጠፊያ ላይ
- ከሜክሲኮ አደባባይ ወደ ሠንጋ ተራ መብራት ሜክሲኮ አደባባይ ላይ
- ከአረቄ ፋብሪካ ወደ ሜክሲኮ አደባባይ አረቄ ፋብሪካ መስቀለኛ ላይ
- ከልደታ ወደ ሜክሲኮ አደባባይ ባልቻ ሆስፒታል መታጠፊያ ላይ
- ከቫቲካን ኤምባሲ ወደ ሳር ቤት አደባባይ ሳር ቤት አደባባይ ላይ
- ከቅዱስ ዮሴፍ ወደ መስቀል አደባባይ አጎና ሲኒማ መስቀለኛ ላይ
- ከቅዱስ ቂርቆስ ታቦት ማደሪያ ወደ ለገሃር ቅዱስ ቂርቆስ ታቦት ማደሪያ መብራት ላይ መንገዶቹ የሚዘጉ ሲሆን በተጠቀሱት መስመሮች ላይ
ከዛሬ መስከረም 3 ቀን 2018 ዓ.ም ከምሽት 12፡00 ሠዓት ጀምሮ ተሽከርካሪን አቁሞ መሄድ ፈጽሞ የተከለከለ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አሳስቧል፡፡
Addis Ababa police
9 months ago
በነገው እለት መንገዶች ዝግ ይሆናሉ
የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ ተጠናቆ መመረቁን አስመልክቶ ነገ በመስቀል አደባባይ ለሚደረገው የድጋፍ ሰልፍ የተወሰኑ መንገዶች ዝግ እንደሚደረጉ የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አስታውቋል።
የድጋፍ ሰልፍ መርሀ ግብሩን ምክንያት በማድረግ የትራፊክ መጨናነቅ እንዳይከሰት በከተማው የተወሰኑ መንገዶች ለተሽከርካሪዎች ዝግ እንደሚደረጉ የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ገልጿል።
በዚህም መሠረት ከመስከረም 3 ቀን 2018 ዓ.ም ከሌሊቱ 10 ሰዓት ጀምሮ የድጋፍ ሰልፉ እስከሚያልቅ ድረስ የሚከተሉት መንገዶች ለተሽከርካሪዎች ማቆም እንዲሁም ዝግ ይደረጋሉ ተብሏል።
- ከልደታ ፍርድ ቤት ወደ መስቀል አደባባይ ሜክሲኮ አደባባይ ላይ
- ከአትላስ ወደ ቅዱስ ዑራኤል ፒኮክ መብራት ላይ
- ከቡልጋሪያ ወደ ሜክሲኮ ጠማማ ፎቅ ላይ
- ከቅዱስ ዑራኤል አደባባይ ወደ መስቀል አደባባይ (ባምቢስ መቅረዝ ሆስፒታል መስቀለኛ ላይ)
-ከኦሎምፒያ አደባባይ ወደ መስቀል አደባባይ (ኦሎምፒያ አደባባይ ላይ)
- ከብሔራዊ ቤተመንግሥት ወደ መስቀል አደባባይ (ብሔራዊ ቤተመንግሥት ላይ)
- ከሜትሮሎጂ ወደ ብሔራዊ ቲያትር ጎማ ቁጠባ መብራት ላይ
- ከተክለ ኃይማኖት አደባባይ በኢምግሬሽን ጥቁር አንበሳ ላይ
- ከንግድ ማተሚያ ወደ ፍልውሃ ንግድ ማተሚያ መስቀለኛ ላይ
- ከቸርችል ወደ ጥቁር አንበሳ መብራት ቴዎድሮስ አደባባይ ላይ
- ከአራት ኪሎ ወደ መስቀል አደባባይ ፓርላማ መብራት
- ከሀራምቤ መብራት ወደ ሳንጆሴፍ መብራት ሀራምቤ መብራት ላይ
- ከብሔራዊ ቲያትር ወደ ለገሀር መብራት
- ከሰንጋ ተራ 40/60 ወደ ለገሃር ሠንጋ ተራ 40/60 መታጠፊያ ላይ
- ከሜክሲኮ አደባባይ ወደ ሠንጋ ተራ መብራት ሜክሲኮ አደባባይ ላይ
- ከአረቄ ፋብሪካ ወደ ሜክሲኮ አደባባይ አረቄ ፋብሪካ መስቀለኛ ላይ
- ከልደታ ወደ ሜክሲኮ አደባባይ ባልቻ ሆስፒታል መታጠፊያ ላይ
- ከቫቲካን ኤምባሲ ወደ ሳር ቤት አደባባይ ሳር ቤት አደባባይ ላይ
- ከቅዱስ ዮሴፍ ወደ መስቀል አደባባይ አጎና ሲኒማ መስቀለኛ ላይ
- ከቅዱስ ቂርቆስ ታቦት ማደሪያ ወደ ለገሃር ቅዱስ ቂርቆስ ታቦት ማደሪያ መብራት ላይ መንገዶቹ የሚዘጉ መሆኑ ታውቋል።
በተጠቀሱት መስመሮች ላይ ከዛሬ መስከረም 3 ቀን 2018 ዓ.ም ከምሽት 12፡00 ሠዓት ጀምሮ ተሽከርካሪን አቁሞ መሄድ ፈጽሞ የተከለከለ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አሳስቧል፡፡
የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ ተጠናቆ መመረቁን አስመልክቶ ነገ በመስቀል አደባባይ ለሚደረገው የድጋፍ ሰልፍ የተወሰኑ መንገዶች ዝግ እንደሚደረጉ የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አስታውቋል።
የድጋፍ ሰልፍ መርሀ ግብሩን ምክንያት በማድረግ የትራፊክ መጨናነቅ እንዳይከሰት በከተማው የተወሰኑ መንገዶች ለተሽከርካሪዎች ዝግ እንደሚደረጉ የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ገልጿል።
በዚህም መሠረት ከመስከረም 3 ቀን 2018 ዓ.ም ከሌሊቱ 10 ሰዓት ጀምሮ የድጋፍ ሰልፉ እስከሚያልቅ ድረስ የሚከተሉት መንገዶች ለተሽከርካሪዎች ማቆም እንዲሁም ዝግ ይደረጋሉ ተብሏል።
- ከልደታ ፍርድ ቤት ወደ መስቀል አደባባይ ሜክሲኮ አደባባይ ላይ
- ከአትላስ ወደ ቅዱስ ዑራኤል ፒኮክ መብራት ላይ
- ከቡልጋሪያ ወደ ሜክሲኮ ጠማማ ፎቅ ላይ
- ከቅዱስ ዑራኤል አደባባይ ወደ መስቀል አደባባይ (ባምቢስ መቅረዝ ሆስፒታል መስቀለኛ ላይ)
-ከኦሎምፒያ አደባባይ ወደ መስቀል አደባባይ (ኦሎምፒያ አደባባይ ላይ)
- ከብሔራዊ ቤተመንግሥት ወደ መስቀል አደባባይ (ብሔራዊ ቤተመንግሥት ላይ)
- ከሜትሮሎጂ ወደ ብሔራዊ ቲያትር ጎማ ቁጠባ መብራት ላይ
- ከተክለ ኃይማኖት አደባባይ በኢምግሬሽን ጥቁር አንበሳ ላይ
- ከንግድ ማተሚያ ወደ ፍልውሃ ንግድ ማተሚያ መስቀለኛ ላይ
- ከቸርችል ወደ ጥቁር አንበሳ መብራት ቴዎድሮስ አደባባይ ላይ
- ከአራት ኪሎ ወደ መስቀል አደባባይ ፓርላማ መብራት
- ከሀራምቤ መብራት ወደ ሳንጆሴፍ መብራት ሀራምቤ መብራት ላይ
- ከብሔራዊ ቲያትር ወደ ለገሀር መብራት
- ከሰንጋ ተራ 40/60 ወደ ለገሃር ሠንጋ ተራ 40/60 መታጠፊያ ላይ
- ከሜክሲኮ አደባባይ ወደ ሠንጋ ተራ መብራት ሜክሲኮ አደባባይ ላይ
- ከአረቄ ፋብሪካ ወደ ሜክሲኮ አደባባይ አረቄ ፋብሪካ መስቀለኛ ላይ
- ከልደታ ወደ ሜክሲኮ አደባባይ ባልቻ ሆስፒታል መታጠፊያ ላይ
- ከቫቲካን ኤምባሲ ወደ ሳር ቤት አደባባይ ሳር ቤት አደባባይ ላይ
- ከቅዱስ ዮሴፍ ወደ መስቀል አደባባይ አጎና ሲኒማ መስቀለኛ ላይ
- ከቅዱስ ቂርቆስ ታቦት ማደሪያ ወደ ለገሃር ቅዱስ ቂርቆስ ታቦት ማደሪያ መብራት ላይ መንገዶቹ የሚዘጉ መሆኑ ታውቋል።
በተጠቀሱት መስመሮች ላይ ከዛሬ መስከረም 3 ቀን 2018 ዓ.ም ከምሽት 12፡00 ሠዓት ጀምሮ ተሽከርካሪን አቁሞ መሄድ ፈጽሞ የተከለከለ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አሳስቧል፡፡
9 months ago
ግብረሰዶማውያን የካቶሊክ እምነት ተከታዮች በቡድን ተደራጅተው ወደ ቫቲካን ያደረጉት የሃይማኖት ጉዞ ቅዋሜ ገጥሞታል
ባሳለፍነው ሳምንት ከ20 ከሚበልጡ ሀገራት የተውጣጡ 1,400 የሚሆኑ ግብረሰዶማውያን እና ፆታ ያስቀየሩ ግለሰቦችን ያቀፈው ቡድን በካቶሊኳ መቀመጫ ቫቲካን ያደረጉት ይፋዊ የመጀመሪያ ሃይማኖታዊ ጉዞ ከረረ ያለ ትችት ገጥሞታል።
ተቺዎች ካነሱት ሀሳብ መሀል" ቡድኑ የተሰባሰበበት እና የተሰየመበት ስም ክርስትናን የሚጋጭ እና ሀጢያት የሆነ ተግባር ሆኖ ሳለ በዚህ ስም ተሰባስቦ መንፈሳዊ ጉዞ ማድረግ ቤተክርስቲያኗን ማርከስ ነው" የሚል ይገኝበታል።
ጉዞውን ቤተክርስቲያና ሳታገል ሁሉን አቀፍ መሆኗን ያሳያል በማለት ያደነቁትም አሉ።
ጉዞውን ላ ቴንዳ ዲ ጆናታ በተባለ ማኅበር የተዘጋጀ ሲሆን የካቶሊክ ሊቀ ከጳጳስ ሊዮ አሥራ አራተኛ ከቡድኑ ጋር አልተገናኙም።
ባሳለፍነው ሳምንት ከ20 ከሚበልጡ ሀገራት የተውጣጡ 1,400 የሚሆኑ ግብረሰዶማውያን እና ፆታ ያስቀየሩ ግለሰቦችን ያቀፈው ቡድን በካቶሊኳ መቀመጫ ቫቲካን ያደረጉት ይፋዊ የመጀመሪያ ሃይማኖታዊ ጉዞ ከረረ ያለ ትችት ገጥሞታል።
ተቺዎች ካነሱት ሀሳብ መሀል" ቡድኑ የተሰባሰበበት እና የተሰየመበት ስም ክርስትናን የሚጋጭ እና ሀጢያት የሆነ ተግባር ሆኖ ሳለ በዚህ ስም ተሰባስቦ መንፈሳዊ ጉዞ ማድረግ ቤተክርስቲያኗን ማርከስ ነው" የሚል ይገኝበታል።
ጉዞውን ቤተክርስቲያና ሳታገል ሁሉን አቀፍ መሆኗን ያሳያል በማለት ያደነቁትም አሉ።
ጉዞውን ላ ቴንዳ ዲ ጆናታ በተባለ ማኅበር የተዘጋጀ ሲሆን የካቶሊክ ሊቀ ከጳጳስ ሊዮ አሥራ አራተኛ ከቡድኑ ጋር አልተገናኙም።
Sponsored by
Surafel