4 days ago
ጦርነት ተከፍቶብናል:-ህወሓት‼️
"የትግራይ ህልውና በብልፅግና መቃብር ላይ ይወሰናል" በሚል ስብሰባ ሲያካሂድ የከረመው ህወሓት በምዕራብ ትግራይ ተኩስ ተከፍቶብናል ብሏል።
ሙሉ የመግለጫው ትርጉም👇👇
"የፌደራል መንግሥቱ የትግራይን ሕዝብ ለማጥፋት ሲያካሂድ የቆየውን ሁለንተናዊ ከበባ እና እገዳ፣ በድሮን እና በተላላኪ ታጣቂዎቹ ሲፈጽም የቆየውን ጥቃት ወደ ከፍተኛ ደረጃ በማሳደግ፣ ዛሬ ሐምሌ 25 ቀን 2018 ዓ.ም. ከማለዳው ጀምሮ በምዕራባዊ ትግራይ ዞን በሸረሪ አቅጣጫ ግልጽ ጦርነት ጀምሯል።
የፕሪቶሪያው ስምምነት ከተፈረመ በኋላ እንኳ የትግራይን ሕዝብ ለማንበርከክ እና ለመበታተን ካለው ከፍተኛ ፍላጎት ተነሥቶ የተለያዩ ከበባዎችን፣ እገዳዎችን እና ወታደራዊ ዝግጅቶችን ሲያደርግ ቆይቶ፤ ድጋሚ ትግራይን ለመውረር እና ሕዝቡን ለማጥፋት ተነሳሽነት ወስዶ ጦርነት ከፍቶብናል።
ስለሆነም በሀገር ውስጥ እና በውጭ የምትኖሩ የትግራይ ሕዝብ፣ ሁላችሁም የትግራይ የጸጥታ ኃይሎች፣ ብሔራዊ ኃይሎች እና የትግራይ ታጋዮች፣ የትግራይ ሲቪል ማኅበራት፣ የትግራይ ሃይማኖት ተቋማት እና ሌሎች የሚመለከታችሁ አካላት በሙሉ ብሔራዊ ህልውናችንን ለማረጋገጥ በሚደረገው ፍትሐዊ ትግል "ለብሔራዊ ጥፋት ፈጽሞ አንበረከክም! ብላችሁ ዛሬም እንደ ትናንቱ ተአምራዊ ታሪክ ለመሥራት እንድትዘጋጁ እያቀረብን፤ የተጀመረውን ድጋሚ ወረራ እና ጥፋት የሚመለከቱ የሁኔታዎች እድገት በየጊዜው በሚመለከታቸው አካላት አስፈላጊው ማብራሪያ እና መግለጫ የሚሰጥበት መሆኑን እናስታውቃለን" ብሏል።
Seledadotio
Seledadotio
"የትግራይ ህልውና በብልፅግና መቃብር ላይ ይወሰናል" በሚል ስብሰባ ሲያካሂድ የከረመው ህወሓት በምዕራብ ትግራይ ተኩስ ተከፍቶብናል ብሏል።
ሙሉ የመግለጫው ትርጉም👇👇
"የፌደራል መንግሥቱ የትግራይን ሕዝብ ለማጥፋት ሲያካሂድ የቆየውን ሁለንተናዊ ከበባ እና እገዳ፣ በድሮን እና በተላላኪ ታጣቂዎቹ ሲፈጽም የቆየውን ጥቃት ወደ ከፍተኛ ደረጃ በማሳደግ፣ ዛሬ ሐምሌ 25 ቀን 2018 ዓ.ም. ከማለዳው ጀምሮ በምዕራባዊ ትግራይ ዞን በሸረሪ አቅጣጫ ግልጽ ጦርነት ጀምሯል።
የፕሪቶሪያው ስምምነት ከተፈረመ በኋላ እንኳ የትግራይን ሕዝብ ለማንበርከክ እና ለመበታተን ካለው ከፍተኛ ፍላጎት ተነሥቶ የተለያዩ ከበባዎችን፣ እገዳዎችን እና ወታደራዊ ዝግጅቶችን ሲያደርግ ቆይቶ፤ ድጋሚ ትግራይን ለመውረር እና ሕዝቡን ለማጥፋት ተነሳሽነት ወስዶ ጦርነት ከፍቶብናል።
ስለሆነም በሀገር ውስጥ እና በውጭ የምትኖሩ የትግራይ ሕዝብ፣ ሁላችሁም የትግራይ የጸጥታ ኃይሎች፣ ብሔራዊ ኃይሎች እና የትግራይ ታጋዮች፣ የትግራይ ሲቪል ማኅበራት፣ የትግራይ ሃይማኖት ተቋማት እና ሌሎች የሚመለከታችሁ አካላት በሙሉ ብሔራዊ ህልውናችንን ለማረጋገጥ በሚደረገው ፍትሐዊ ትግል "ለብሔራዊ ጥፋት ፈጽሞ አንበረከክም! ብላችሁ ዛሬም እንደ ትናንቱ ተአምራዊ ታሪክ ለመሥራት እንድትዘጋጁ እያቀረብን፤ የተጀመረውን ድጋሚ ወረራ እና ጥፋት የሚመለከቱ የሁኔታዎች እድገት በየጊዜው በሚመለከታቸው አካላት አስፈላጊው ማብራሪያ እና መግለጫ የሚሰጥበት መሆኑን እናስታውቃለን" ብሏል።
Seledadotio
Seledadotio
4 days ago
የኢትዮጵያ ታሪክ በአንድ ጀምበር የተሰራ አይደለም፤ በደም፣ በጋብቻና በአብሮነት የተገመደ እንጂ የዘመናት አብሮነታችንን በነዚህ ቢንቢዎች ጫጫታ የሚፈርስ አይደለም። ኢትዮጵያ በመደመር መንገድ ፈተናዎችን አልፋ ብልፅግናዋን ታረጋግጣለች ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር )
#ebc #ethiopia #unity #abiyahmed #adwa #medemer #ethiopiannews
6 days ago
ኢትዮጵያና አዘርባጃን፣ ከዲፕሎማሲ ወደ ስትራቴጂካዊ አጋርነት
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ኢትዮጵያና አዘርባጃን ጠንካራ ዲፕሎማሲዊ ግንኙት እየገነቡ መጥተዋል፡፡
በተለያዩ የዓለም ክፍሎች የሚገኙት እነዚህ ሁለት ሀገራት የፖለቲካ፣ ኢኮኖሚ፣ ኢንቨስትመንት፣ የመከላከያ እና የቴክኖሎጂ ትብብሮችን ወደ ጠንካራና አዲስ ምዕራፍ ለማሳደግ እየሰሩ ናቸው።
ሀገራቱ የሶቪየት ኅብረት መፍረስን ተከትሎ አዘርባጃን ሪፐብሊክ ራሷን የቻለች ሀገር ከሆነች በኋላ ግንኙነታቸውን ቀስ በቀስ እያጠናከሩ መጥተዋል።
ኢትዮጵያና አዘርባጃን ለበርካታ ዓመታት በዘለቀው ግንኙነታቸው የየሀገራቱ ከፍተኛ የመንግሥት ባለስልጣናት ጉብኝቶችን አድርገዋል፡፡
ሕዳር 2017 ዓ.ም አዘርባጃን ባስተናገደችው የተባበሩት መንግሥታት የአየር ንብረት ለውጥ ጉባዔ (ኮፕ29) ለመሳተፍ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ወደ ባኩ ተጉዘው ነበር፡፡
በቆታቸውም የአዘርባጃንን የዲጂታል አገልግሎት አሰጣጥ ተዘዋውረው ጎብኝተዋል፡፡
እንዲሁም በ2017 ዓ.ም በአዲስ አበባ 3ኛው የኢትዮ-አዘርባጃን የፖለቲካ ምክክር መድረክ የተካሄደ ሲሆን÷ መድረኩ የሁለቱን ሀገራት የፖለቲካ ትስስር ወደ ከፍተኛ ደረጃ መድረሱን የሚያመላክት ነበር፡፡
በመቀጠልም የካቲት 2018 ዓ.ም ላይ የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የባኩ ይፋዊ የሥራ ጉብኝት የሁለቱን ሀገራት ግንኙነት ወደ አዲስ ምዕራፍ ከፍ አድርጓል።
በዚህ ሳምንት ደግሞ የአዘርባጃን ሪፐብሊክ የፓርላማ አፈ ጉባዔ ሳሂባ ጋፋሮቫ ኢትዮጵያን እየጎበኙ የሚገኙ ሲሆን÷ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፣ ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤትና ከፌደሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔዎች ጋር መክረዋል፡፡
ኢትዮጵያና አዘርባጃን በታሪክና በጂኦግራፊያዊ አቀማመጣቸው ቢለያዩም በርካታ የጋራ ባህሪያት አሏቸው።
ሁለቱም ጂኦፖለቲካዊ ፉክክር ባሉባቸው ቀጣናዎች ይገኛሉ፤ ኢትዮጵያ በአፍሪካ ቀንድ ፤ አዘርባጃን ደግሞ በደቡብ ካውካሰስ ክልል፡፡ በየቀጣናቸው ሁለቱም ሀገራት ለሰላምና ደህንነት ቁልፍ ሚና እየተጫወቱ ነው፡፡
በዓለም አቀፍ ፖለቲካም ሁለቱ ሀገራት ከምሥራቅና ከምዕራቡ ዓለማት ጋር ሚዛኑን የጠበቀ የውጭ ግንኙነት ፖሊሲን ይከተላሉ፡፡
ኢትዮጵያ እና አዘርባጃን መሠረተ ልማትን፣ ዲጂታል ሽግግርን፣ ኢንዱስትሪን እና የውጭ ኢንቨስትመንትን ለልማትና ዕድገታቸው ትኩረት ሰጥተው እየሰሩባቸው ያሉ ዘርፎች ናቸው።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አዘርባጃንን በጎበኙበት ወቅት የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ኢልሃም አሊየቭ የሀገራቱን ግንኙነት አስመልክተው ሲገልጹ፣ "አጋርነታችን በርካታ ጠቃሚ ጉዳዮችን ያካተተ ነው" ነበር ያሉት።
ሁለቱ ሀገራት በኢኮኖሚ፣ በወታደራዊ፣ በኢንቨስትመንት፣ በቴክኖሎጂ፣ በአየር ንብረት ለውጥ እና በሌሎች ዘርፎች ግንኙነታቸው እያደገ መምጣቱን መሪዎቹ በተለያዩ ጊዜያት ገልጸዋል፡፡
ፕሬዚዳንት ኢልሃም አሊየቭ ብልፅግና ፓርቲ 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ ማሸነፉን አስመልክቶ በላኩት የደስታ መልዕክት፣ "በአዘርባጃን እና በኢትዮጵያ መካከል ያለው ግንኙነት በአዎንታዊ አቅጣጫ እያደገ መሆኑ የሚያስደስት ነው" በማለት የሁለቱ ሀገራት ግንኙነት በአዲስ መልክ እየተጠናከረ መምጣቱን አንስተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በጉብኝታቸው ወቅት እንዳሉት÷ ባለፉት ዓመታት ኢትዮጵያ እና አዘርባጃን በአቪዬሽን፣ በኢንዱስትሪ ፓርኮችና በነጻ የንግድ ቀጣናዎች ረገድ የተከናወኑ የጋራ የኢኮኖሚዊ ትብብሮች፣ የሁለቱን ሀገራት አጋርነት እያደገ መምጣት ያመለከተ ነው ብለዋል።
ሁለቱ ሀገራት አንደኛቸው ከሌላኛው በበርካታ ዘርፎች ልምዶችን እየተለዋወጡ ሲሆን÷ ለአብነትም ኢትዮጵያ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ከአዘርባጃኑ አሳን ክድመት (ASAN Khidmet) የመንግሥት ዲጂታል አገልግሎት ልምድ የተወሰደ የዲጂታል አሰራር ሥርዓት ነው።
አዘርባጃን በበኩሏ በኢትዮጵያ በኩል ወደ አፍሪካ ገበያ ለመግባት ጥሩ መደላድል ታገኛለች። በዚህ መልኩ ሁለቱ ሀገራት የጋራ ጥቅምን በማስፋት በዓለም ኢኮኖሚና ጂኦፖለቲካ አወቃቀር ውስጥ ይበልጥ የሚጎለብት አጋርነት ሊገነቡ ይችላሉ።
ሁለቱ ሀገራት የሚጋሯቸው የልማት ርዕይ፣ የመሠረተ ልማት ግንባታ፣ የዲጂታል ሽግግር፣ የኢኮኖሚ ብዝሃነት እና ቀጣናዊ ትብብሮች ግንኙነታቸውን ከፍ ወዳለ ስትራቴጂካዊ አጋርነት የሚያሳድግ ነው።
በቴዎድሮስ ሳህለ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ኢትዮጵያና አዘርባጃን ጠንካራ ዲፕሎማሲዊ ግንኙት እየገነቡ መጥተዋል፡፡
በተለያዩ የዓለም ክፍሎች የሚገኙት እነዚህ ሁለት ሀገራት የፖለቲካ፣ ኢኮኖሚ፣ ኢንቨስትመንት፣ የመከላከያ እና የቴክኖሎጂ ትብብሮችን ወደ ጠንካራና አዲስ ምዕራፍ ለማሳደግ እየሰሩ ናቸው።
ሀገራቱ የሶቪየት ኅብረት መፍረስን ተከትሎ አዘርባጃን ሪፐብሊክ ራሷን የቻለች ሀገር ከሆነች በኋላ ግንኙነታቸውን ቀስ በቀስ እያጠናከሩ መጥተዋል።
ኢትዮጵያና አዘርባጃን ለበርካታ ዓመታት በዘለቀው ግንኙነታቸው የየሀገራቱ ከፍተኛ የመንግሥት ባለስልጣናት ጉብኝቶችን አድርገዋል፡፡
ሕዳር 2017 ዓ.ም አዘርባጃን ባስተናገደችው የተባበሩት መንግሥታት የአየር ንብረት ለውጥ ጉባዔ (ኮፕ29) ለመሳተፍ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ወደ ባኩ ተጉዘው ነበር፡፡
በቆታቸውም የአዘርባጃንን የዲጂታል አገልግሎት አሰጣጥ ተዘዋውረው ጎብኝተዋል፡፡
እንዲሁም በ2017 ዓ.ም በአዲስ አበባ 3ኛው የኢትዮ-አዘርባጃን የፖለቲካ ምክክር መድረክ የተካሄደ ሲሆን÷ መድረኩ የሁለቱን ሀገራት የፖለቲካ ትስስር ወደ ከፍተኛ ደረጃ መድረሱን የሚያመላክት ነበር፡፡
በመቀጠልም የካቲት 2018 ዓ.ም ላይ የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የባኩ ይፋዊ የሥራ ጉብኝት የሁለቱን ሀገራት ግንኙነት ወደ አዲስ ምዕራፍ ከፍ አድርጓል።
በዚህ ሳምንት ደግሞ የአዘርባጃን ሪፐብሊክ የፓርላማ አፈ ጉባዔ ሳሂባ ጋፋሮቫ ኢትዮጵያን እየጎበኙ የሚገኙ ሲሆን÷ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፣ ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤትና ከፌደሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔዎች ጋር መክረዋል፡፡
ኢትዮጵያና አዘርባጃን በታሪክና በጂኦግራፊያዊ አቀማመጣቸው ቢለያዩም በርካታ የጋራ ባህሪያት አሏቸው።
ሁለቱም ጂኦፖለቲካዊ ፉክክር ባሉባቸው ቀጣናዎች ይገኛሉ፤ ኢትዮጵያ በአፍሪካ ቀንድ ፤ አዘርባጃን ደግሞ በደቡብ ካውካሰስ ክልል፡፡ በየቀጣናቸው ሁለቱም ሀገራት ለሰላምና ደህንነት ቁልፍ ሚና እየተጫወቱ ነው፡፡
በዓለም አቀፍ ፖለቲካም ሁለቱ ሀገራት ከምሥራቅና ከምዕራቡ ዓለማት ጋር ሚዛኑን የጠበቀ የውጭ ግንኙነት ፖሊሲን ይከተላሉ፡፡
ኢትዮጵያ እና አዘርባጃን መሠረተ ልማትን፣ ዲጂታል ሽግግርን፣ ኢንዱስትሪን እና የውጭ ኢንቨስትመንትን ለልማትና ዕድገታቸው ትኩረት ሰጥተው እየሰሩባቸው ያሉ ዘርፎች ናቸው።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አዘርባጃንን በጎበኙበት ወቅት የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ኢልሃም አሊየቭ የሀገራቱን ግንኙነት አስመልክተው ሲገልጹ፣ "አጋርነታችን በርካታ ጠቃሚ ጉዳዮችን ያካተተ ነው" ነበር ያሉት።
ሁለቱ ሀገራት በኢኮኖሚ፣ በወታደራዊ፣ በኢንቨስትመንት፣ በቴክኖሎጂ፣ በአየር ንብረት ለውጥ እና በሌሎች ዘርፎች ግንኙነታቸው እያደገ መምጣቱን መሪዎቹ በተለያዩ ጊዜያት ገልጸዋል፡፡
ፕሬዚዳንት ኢልሃም አሊየቭ ብልፅግና ፓርቲ 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ ማሸነፉን አስመልክቶ በላኩት የደስታ መልዕክት፣ "በአዘርባጃን እና በኢትዮጵያ መካከል ያለው ግንኙነት በአዎንታዊ አቅጣጫ እያደገ መሆኑ የሚያስደስት ነው" በማለት የሁለቱ ሀገራት ግንኙነት በአዲስ መልክ እየተጠናከረ መምጣቱን አንስተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በጉብኝታቸው ወቅት እንዳሉት÷ ባለፉት ዓመታት ኢትዮጵያ እና አዘርባጃን በአቪዬሽን፣ በኢንዱስትሪ ፓርኮችና በነጻ የንግድ ቀጣናዎች ረገድ የተከናወኑ የጋራ የኢኮኖሚዊ ትብብሮች፣ የሁለቱን ሀገራት አጋርነት እያደገ መምጣት ያመለከተ ነው ብለዋል።
ሁለቱ ሀገራት አንደኛቸው ከሌላኛው በበርካታ ዘርፎች ልምዶችን እየተለዋወጡ ሲሆን÷ ለአብነትም ኢትዮጵያ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ከአዘርባጃኑ አሳን ክድመት (ASAN Khidmet) የመንግሥት ዲጂታል አገልግሎት ልምድ የተወሰደ የዲጂታል አሰራር ሥርዓት ነው።
አዘርባጃን በበኩሏ በኢትዮጵያ በኩል ወደ አፍሪካ ገበያ ለመግባት ጥሩ መደላድል ታገኛለች። በዚህ መልኩ ሁለቱ ሀገራት የጋራ ጥቅምን በማስፋት በዓለም ኢኮኖሚና ጂኦፖለቲካ አወቃቀር ውስጥ ይበልጥ የሚጎለብት አጋርነት ሊገነቡ ይችላሉ።
ሁለቱ ሀገራት የሚጋሯቸው የልማት ርዕይ፣ የመሠረተ ልማት ግንባታ፣ የዲጂታል ሽግግር፣ የኢኮኖሚ ብዝሃነት እና ቀጣናዊ ትብብሮች ግንኙነታቸውን ከፍ ወዳለ ስትራቴጂካዊ አጋርነት የሚያሳድግ ነው።
በቴዎድሮስ ሳህለ
9 days ago
“ገንዘብ በሩን ይከፍትልህ ይሆናል፤ ዕውቀት ግን የተከፈተውን በር ተከፍቶ እንዲቆይ ያደርግልሃል”
#ethiopia | የገንዘብ ነጻነትንና ዘላቂ ብልፅግናን ለማረጋገጥ ከሁሉ በላይ በፋይናንስ ዕውቀት ላይ መዕዋለ ንዋይን ማፈሰስ ወሳኝ መሆኑ ቶኒ ኤሉሜሉ ገልጸዋል ።
እንዴት መቆጠብ፣ መዋዕለ ንዋይ ማፍሰስና ጥበብ የተሞላበት የፋይናንስ ውሳኔዎችን ማድረግ እንደሚቻል መረዳት ከተወሰነ ደመወዝ ወይም ጊዜያዊ የፋይናንስ እድል በላይ የሚሻገሩ ዘላቂ እድሎችን ይፈጥራል።
የቶኒ ኤሉሜሉ ፋውንዴሽን መሥራች ቶኒ ኤሉሜሉ እንደሚሉት እውነተኛ ማደግ የሚሆነው ሰዎች ዘላቂ ብልፅግናን መገንባት የሚያስችላቸውን ዕውቀት ሲታጠቁ ነው።
እርሳቸው ሰዎች አዲስ ክህሎት በመማር፣ የተሻለ የፋይናንስ ውሳኔ በመወሰንና ለተሻለ ነገ አንድ እርምጃ በመራመድ የሕይወት ለውጥ እንዲያመጡ ጥሪ አቅርበዋል ፤ ምክንያቱም ዕውቀት ከተግባር ጋር ሲጣመር ዘላቂ ለውጥና እድገት ይከተላልና ባይ ናቸው።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia | የገንዘብ ነጻነትንና ዘላቂ ብልፅግናን ለማረጋገጥ ከሁሉ በላይ በፋይናንስ ዕውቀት ላይ መዕዋለ ንዋይን ማፈሰስ ወሳኝ መሆኑ ቶኒ ኤሉሜሉ ገልጸዋል ።
እንዴት መቆጠብ፣ መዋዕለ ንዋይ ማፍሰስና ጥበብ የተሞላበት የፋይናንስ ውሳኔዎችን ማድረግ እንደሚቻል መረዳት ከተወሰነ ደመወዝ ወይም ጊዜያዊ የፋይናንስ እድል በላይ የሚሻገሩ ዘላቂ እድሎችን ይፈጥራል።
የቶኒ ኤሉሜሉ ፋውንዴሽን መሥራች ቶኒ ኤሉሜሉ እንደሚሉት እውነተኛ ማደግ የሚሆነው ሰዎች ዘላቂ ብልፅግናን መገንባት የሚያስችላቸውን ዕውቀት ሲታጠቁ ነው።
እርሳቸው ሰዎች አዲስ ክህሎት በመማር፣ የተሻለ የፋይናንስ ውሳኔ በመወሰንና ለተሻለ ነገ አንድ እርምጃ በመራመድ የሕይወት ለውጥ እንዲያመጡ ጥሪ አቅርበዋል ፤ ምክንያቱም ዕውቀት ከተግባር ጋር ሲጣመር ዘላቂ ለውጥና እድገት ይከተላልና ባይ ናቸው።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
9 days ago
የአሸናፊዎች አሸናፊ ውጊያ ይደረጋል‼️
ህወሃት የ 1983 ታሪክን እንደግማሁ እያለ ነው።
የሕወሓት ጽህፈት ቤት ሀላፊ ወይዘሮ ፈትለወርቅ ገብረእግዚአብሄር (ሞንጆሪኖ) ከሰሞኑ በአንድ መድረክ ላይ አነጋጋሪ አስተያየት ሰጥተዋል፡፡ አሁን ከተጣመርናቸው ኃይሎች ጋር መዋጋታችን አይቀርም ብለዋል፡፡ የሀላፊዋ ንግግር የጽምዶ ኃይሎችን የትብብር መሰረት የሚያናጋ ነው ተብሏል፡፡
ወይዘሮ ፈትለወርቅ ቃል በቃል የተናገሩ፡-
‹‹ዋናው ነገር ብልፅግናን ለመጣል ፍላጎት ያሳይ እንጂ የትኛውም ስብስብ እርስ በራሱ እሳትና ጭድ ቢሆንም እንኳን አብረን እንሰራለን። ብልፅግናን ከጣልን በኃላ ደግሞ የአሸናፊዎች አሸናፊ ለመለየት ሌላ ዙር ፍልሚያ ይኖረናል።
ለዚህም እየተዘጋጀን ነው፤ ይህ በተለያየ መልክ የተጀመረውን ትብብራችንን ስናየው የተለያየ ፍላጎት ያለን ሃይሎች ሆነን ነው ትብብር እየፈጠርን ያለነው። በአላማ፣ በፕሮግም፣ ወደፊት በረዥም ጊዜ እቅድ ምናምን አንድ ነን ማለት አይደለም። ትብብራችን በዛች በምታገናኘን ነገር ብቻ ነው።
እኛ ከፋኖ የምንለይበት የፖለቲካ አቋም አለን። ከሻዕቢያ ይሁን ከሌሎች የተለያዩ ሃይሎች የምንለያይባቸው መዓት ጉዳዮች አሉ። አንድ የሚያደርገን ግን የብልፅግና ስርዓት የሁላችንም ስጋት ነው የሚለው ነው። ይቺ ብቻ ናት የምታገናኘን።
እንደ ተሞክሮ ልንወስደው የሚገባን ነገር ደግሞ እንኳን አሁን በብዙ ጉዳዮች ልዩነት ካለንና በዓላማ ከማንገናኛቸው የተለያዩ ሃይሎች ጋር የምንፈጥረው ትብብር ይቅርና ኢህአዴግም እኮ ፈርሷል።
ኢህአዴግ እኮ የኦሮሞ፣የአማራ፣የደቡብ ኢትዮጵያ ሃይሎች አራት ድርጅቶች አንድ ላይ ሆነን የፈጠርነውና በፕሮግራም ወይም አላማ አንድ የነበረ ድርጅት ነበር። ግንኙነታችንም ስትራቴጂካዊ ነበር[ታክቲካል አልነበረም] ፣ በተለያየ ቋንቋ የተፃፈች አንዲት ፕሮግራም ነበር የነበረችን።
ግንባር ከመሆናችን ውጭ አንድ ድርጅት ማለት ነበርን፤ በዚህ ደረጃ የነበርን ሰዎች እኮ ተካክደናል[እንኳን ይሄ በዓላማ ከማይመስሉን ሃይሎች ጋር የምንፈጥረው ትብብር ይቅርና]›› ወይዘሮ ፈትለወርቅ ገብረእግዚአብሄር
Via :- Andafta
Seledadotio
Seledadotio
ህወሃት የ 1983 ታሪክን እንደግማሁ እያለ ነው።
የሕወሓት ጽህፈት ቤት ሀላፊ ወይዘሮ ፈትለወርቅ ገብረእግዚአብሄር (ሞንጆሪኖ) ከሰሞኑ በአንድ መድረክ ላይ አነጋጋሪ አስተያየት ሰጥተዋል፡፡ አሁን ከተጣመርናቸው ኃይሎች ጋር መዋጋታችን አይቀርም ብለዋል፡፡ የሀላፊዋ ንግግር የጽምዶ ኃይሎችን የትብብር መሰረት የሚያናጋ ነው ተብሏል፡፡
ወይዘሮ ፈትለወርቅ ቃል በቃል የተናገሩ፡-
‹‹ዋናው ነገር ብልፅግናን ለመጣል ፍላጎት ያሳይ እንጂ የትኛውም ስብስብ እርስ በራሱ እሳትና ጭድ ቢሆንም እንኳን አብረን እንሰራለን። ብልፅግናን ከጣልን በኃላ ደግሞ የአሸናፊዎች አሸናፊ ለመለየት ሌላ ዙር ፍልሚያ ይኖረናል።
ለዚህም እየተዘጋጀን ነው፤ ይህ በተለያየ መልክ የተጀመረውን ትብብራችንን ስናየው የተለያየ ፍላጎት ያለን ሃይሎች ሆነን ነው ትብብር እየፈጠርን ያለነው። በአላማ፣ በፕሮግም፣ ወደፊት በረዥም ጊዜ እቅድ ምናምን አንድ ነን ማለት አይደለም። ትብብራችን በዛች በምታገናኘን ነገር ብቻ ነው።
እኛ ከፋኖ የምንለይበት የፖለቲካ አቋም አለን። ከሻዕቢያ ይሁን ከሌሎች የተለያዩ ሃይሎች የምንለያይባቸው መዓት ጉዳዮች አሉ። አንድ የሚያደርገን ግን የብልፅግና ስርዓት የሁላችንም ስጋት ነው የሚለው ነው። ይቺ ብቻ ናት የምታገናኘን።
እንደ ተሞክሮ ልንወስደው የሚገባን ነገር ደግሞ እንኳን አሁን በብዙ ጉዳዮች ልዩነት ካለንና በዓላማ ከማንገናኛቸው የተለያዩ ሃይሎች ጋር የምንፈጥረው ትብብር ይቅርና ኢህአዴግም እኮ ፈርሷል።
ኢህአዴግ እኮ የኦሮሞ፣የአማራ፣የደቡብ ኢትዮጵያ ሃይሎች አራት ድርጅቶች አንድ ላይ ሆነን የፈጠርነውና በፕሮግራም ወይም አላማ አንድ የነበረ ድርጅት ነበር። ግንኙነታችንም ስትራቴጂካዊ ነበር[ታክቲካል አልነበረም] ፣ በተለያየ ቋንቋ የተፃፈች አንዲት ፕሮግራም ነበር የነበረችን።
ግንባር ከመሆናችን ውጭ አንድ ድርጅት ማለት ነበርን፤ በዚህ ደረጃ የነበርን ሰዎች እኮ ተካክደናል[እንኳን ይሄ በዓላማ ከማይመስሉን ሃይሎች ጋር የምንፈጥረው ትብብር ይቅርና]›› ወይዘሮ ፈትለወርቅ ገብረእግዚአብሄር
Via :- Andafta
Seledadotio
Seledadotio
13 days ago
ከፖለቲካ መረጋጋት ወደ ሁለንተናዊ ብልፅግና የሚያሸጋግረው አዲስ ተስፋ
**********************
የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ስኬት ከሀገራዊ የፖለቲካ መረጋጋት ባሻገር ለሀገራችን ሁለንተናዊ ብልፅግና ጠንካራ መሰረት የሚጥል ወሳኝ ምሶሶ ነው።
ዘላቂ ኢኮኖሚያዊ እና ማኅበራዊ ዕድገት ሊመጣ የሚችለው አስተማማኝ ሰላም እና የተረጋጋ የፖለቲካ ምህዳር ሲኖር ብቻ እንደመሆኑ መጠን፣ ይህ ሀገራዊ የምክክር መድረክ ለኢኮኖሚው መነቃቃት ዋና ቁልፍ ሆኖ ያገለግላል።
በተለይም ረጅም ጊዜ የዘለቁ ግጭቶች እና የትርክት ልዩነቶች በሀገራዊ ምክክሩ አማካኝነት በሰላማዊ መንገድ እልባት ሲያገኙ ትልቅ ሀገራዊ ፋይዳ ይኖረዋል። አጨቃጫቂ ጉዳዮች የጋራ መፍትሔ አግኝተው እንደ ማኅበረሰብ መተማመን እና መረጋጋት ይሰፍናል።
በዚህም ሀገራችን ለግጭት እና ለፀጥታ ማስከበር የምታወጣውን ከፍተኛ የሰው እና የገንዘብ ሀብት ወደ አገልግሎት መስጫ ተቋማት፣ መሠረተ-ልማት ግንባታ፣ እንዲሁም ወደ ትምህርት እና ጤና ዘርፍ እንድታዞር ያስችላታል።
ይህ ሰላማዊ ከባቢ ደግሞ የሀገር ውስጥ እና የውጭ ኢንቨስትመንትን በከፍተኛ ሁኔታ በመሳብ ለዜጎች ሰፊ የሥራ ዕድልን ይፈጥራል፤ ሀገራዊ ምርታማነትንም ያሳድጋል።
በአሁኑ ወቅት የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን መሪነት እየተደረገ ያለው የምክክር ጉባኤ ይህንን ራዕይ ዕውን ለማድረግ የተጀመሩ ተስፋ ሰጪ እርምጃዎች ናቸው።
በምክክሩ ወቅት የሚነሱ የኢኮኖሚ እና የማኅበራዊ ፍላጎቶች ታይተው የጋራ መግባባት ላይ ሲደረስ፣ ማኅበራዊ ፍትህ እና ፍትሐዊ የሀብት ክፍፍል እንዲሰፍን ያደርጋል።
ይህ ተግባር ድህነትን ከመቀነስ ባለፈ፣ ጠንካራ የማኅበረሰብ ትስስርን በማጎልበት እኩልነት የሰፈነበትን ማኅበራዊ ብልፅግና ዕውን ያደርጋል።
ከዚህም በተጨማሪ ሀገራዊ ምክክሩ ጠንካራ እና ገለልተኛ ተቋማትን ለመገንባት መንገድ በመክፈት ለመልካም አስተዳደር መስፈን ትልቅ አስተዋፅኦ አለው።
ግልፅነት፣ ተጠያቂነት እና የሕግ የበላይነት የሰፈነበት ሥርዓት ሲገነባ ሙስና እና የሀብት ብክነት ይቀንሳሉ።
በአጠቃላይ ሀገራዊ ምክክሩ ሰላምን፣ ማኅበራዊ ፍትህን እና ጠንካራ ተቋማዊ አሠራርን በማረጋገጥ፣ ኢትዮጵያን ወደ ተሟላ እና ዘላቂ ሁለንተናዊ ብልፅግና የሚያሸጋግር ታሪካዊ ዕድል ነው።
በሔዋን ጌታቸው
#ethiopia #ebc #nationaldialogue #sustainablepeace #economicgrowth #ethiopiarising
**********************
የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ስኬት ከሀገራዊ የፖለቲካ መረጋጋት ባሻገር ለሀገራችን ሁለንተናዊ ብልፅግና ጠንካራ መሰረት የሚጥል ወሳኝ ምሶሶ ነው።
ዘላቂ ኢኮኖሚያዊ እና ማኅበራዊ ዕድገት ሊመጣ የሚችለው አስተማማኝ ሰላም እና የተረጋጋ የፖለቲካ ምህዳር ሲኖር ብቻ እንደመሆኑ መጠን፣ ይህ ሀገራዊ የምክክር መድረክ ለኢኮኖሚው መነቃቃት ዋና ቁልፍ ሆኖ ያገለግላል።
በተለይም ረጅም ጊዜ የዘለቁ ግጭቶች እና የትርክት ልዩነቶች በሀገራዊ ምክክሩ አማካኝነት በሰላማዊ መንገድ እልባት ሲያገኙ ትልቅ ሀገራዊ ፋይዳ ይኖረዋል። አጨቃጫቂ ጉዳዮች የጋራ መፍትሔ አግኝተው እንደ ማኅበረሰብ መተማመን እና መረጋጋት ይሰፍናል።
በዚህም ሀገራችን ለግጭት እና ለፀጥታ ማስከበር የምታወጣውን ከፍተኛ የሰው እና የገንዘብ ሀብት ወደ አገልግሎት መስጫ ተቋማት፣ መሠረተ-ልማት ግንባታ፣ እንዲሁም ወደ ትምህርት እና ጤና ዘርፍ እንድታዞር ያስችላታል።
ይህ ሰላማዊ ከባቢ ደግሞ የሀገር ውስጥ እና የውጭ ኢንቨስትመንትን በከፍተኛ ሁኔታ በመሳብ ለዜጎች ሰፊ የሥራ ዕድልን ይፈጥራል፤ ሀገራዊ ምርታማነትንም ያሳድጋል።
በአሁኑ ወቅት የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን መሪነት እየተደረገ ያለው የምክክር ጉባኤ ይህንን ራዕይ ዕውን ለማድረግ የተጀመሩ ተስፋ ሰጪ እርምጃዎች ናቸው።
በምክክሩ ወቅት የሚነሱ የኢኮኖሚ እና የማኅበራዊ ፍላጎቶች ታይተው የጋራ መግባባት ላይ ሲደረስ፣ ማኅበራዊ ፍትህ እና ፍትሐዊ የሀብት ክፍፍል እንዲሰፍን ያደርጋል።
ይህ ተግባር ድህነትን ከመቀነስ ባለፈ፣ ጠንካራ የማኅበረሰብ ትስስርን በማጎልበት እኩልነት የሰፈነበትን ማኅበራዊ ብልፅግና ዕውን ያደርጋል።
ከዚህም በተጨማሪ ሀገራዊ ምክክሩ ጠንካራ እና ገለልተኛ ተቋማትን ለመገንባት መንገድ በመክፈት ለመልካም አስተዳደር መስፈን ትልቅ አስተዋፅኦ አለው።
ግልፅነት፣ ተጠያቂነት እና የሕግ የበላይነት የሰፈነበት ሥርዓት ሲገነባ ሙስና እና የሀብት ብክነት ይቀንሳሉ።
በአጠቃላይ ሀገራዊ ምክክሩ ሰላምን፣ ማኅበራዊ ፍትህን እና ጠንካራ ተቋማዊ አሠራርን በማረጋገጥ፣ ኢትዮጵያን ወደ ተሟላ እና ዘላቂ ሁለንተናዊ ብልፅግና የሚያሸጋግር ታሪካዊ ዕድል ነው።
በሔዋን ጌታቸው
#ethiopia #ebc #nationaldialogue #sustainablepeace #economicgrowth #ethiopiarising
14 days ago
ኢትዮጵያ በበጀት ዓመቱ ከአንድ ሚሊየን በላይ ቪዛ ሰጥታለች- የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት
አገልግሎቱ በ2018 የበጀት ዓመት ከ1.04 ሚሊየን በላይ የቪዛ አገልግሎቶችን መስጠቱን ገለፀ።
የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊት ተቋሙ ከሶስት ዓመት በፊት 2መቶ76 ሺህ ቪዛ ብቻ በአመት ውስጥ መስጠቱን አስታውሰው፤ በ2018 በጀት ዓመት 1.04 ሚሊየን ቪዛ በመስጠት ከአራት እጥፍ በላይ እድገት ማስመዝገቡን አንስተዋል።
አገልግሎቱ የቪዛ አሰጣጥ ሥርዓቱን ማሻሻሉ፣ የዲጂታል አገልግሎትን ማስፋፋቱና የአየርና የየብስ ድንበር አስተዳደር አገልግሎትን ማዘመኑን ተከትሎ ከፍተኛ ውጤት ማስመዝገብ መቻሉን በማንሳት አዲስ የተጀመሩት የStopover እና Transit ቪዛ አገልግሎቶች የቱሪዝምና የጉዞ እንቅስቃሴን እያበረታቱ መሆኑንም ዋና ዳይሬክተሯ ገልጸዋል።
ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊት አክለውም፤ ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት ከ1መቶ94 በላይ ሀገራት ዜጎች ወደ ሀገሪቱ እንዲገቡ በኢ-ቪዛ (e-Visa)፣ በውጭ ሀገራት በሚገኙ የኢትዮጵያ ዲፕሎማሲ ተቋማት እና በመድረሻ ቪዛ (Visa on Arrival) አማራጮች አገልግሎት እየሰጠች ትገኛለች በማለት የአገልግሎቱን አድማስ አብራርተዋል።
የቱሪዝም ፍሰትን ለማሳደግ፣ የውጭ ኢንቨስትመንትንና የንግድ ግንኙነትን ለማበረታታት እንዲሁም የሰዎችን ነፃ እንቅስቃሴ ለማቀላጠፍ የተወሰደ እርምጃ የሀገሪቱን ብልፅግና የሚያፋጥን የዜጎችን የመንቀሳቀስ መብት ያከበረ መሆኑን ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊት ተናግረዋል።
ወደፊትም ዘመናዊና ቀልጣፋ የቪዛና ሌሎችም የኢሚግሬሽን አገልግሎቶችን በማስፋት እና በማዘመን ኢትዮጵያን ለዓለም አቀፍ ተጓዦችና ባለሀብቶች ተመራጭ መዳረሻ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን ጠቅሰዋል።
Seledadotio
Seledadotio
አገልግሎቱ በ2018 የበጀት ዓመት ከ1.04 ሚሊየን በላይ የቪዛ አገልግሎቶችን መስጠቱን ገለፀ።
የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊት ተቋሙ ከሶስት ዓመት በፊት 2መቶ76 ሺህ ቪዛ ብቻ በአመት ውስጥ መስጠቱን አስታውሰው፤ በ2018 በጀት ዓመት 1.04 ሚሊየን ቪዛ በመስጠት ከአራት እጥፍ በላይ እድገት ማስመዝገቡን አንስተዋል።
አገልግሎቱ የቪዛ አሰጣጥ ሥርዓቱን ማሻሻሉ፣ የዲጂታል አገልግሎትን ማስፋፋቱና የአየርና የየብስ ድንበር አስተዳደር አገልግሎትን ማዘመኑን ተከትሎ ከፍተኛ ውጤት ማስመዝገብ መቻሉን በማንሳት አዲስ የተጀመሩት የStopover እና Transit ቪዛ አገልግሎቶች የቱሪዝምና የጉዞ እንቅስቃሴን እያበረታቱ መሆኑንም ዋና ዳይሬክተሯ ገልጸዋል።
ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊት አክለውም፤ ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት ከ1መቶ94 በላይ ሀገራት ዜጎች ወደ ሀገሪቱ እንዲገቡ በኢ-ቪዛ (e-Visa)፣ በውጭ ሀገራት በሚገኙ የኢትዮጵያ ዲፕሎማሲ ተቋማት እና በመድረሻ ቪዛ (Visa on Arrival) አማራጮች አገልግሎት እየሰጠች ትገኛለች በማለት የአገልግሎቱን አድማስ አብራርተዋል።
የቱሪዝም ፍሰትን ለማሳደግ፣ የውጭ ኢንቨስትመንትንና የንግድ ግንኙነትን ለማበረታታት እንዲሁም የሰዎችን ነፃ እንቅስቃሴ ለማቀላጠፍ የተወሰደ እርምጃ የሀገሪቱን ብልፅግና የሚያፋጥን የዜጎችን የመንቀሳቀስ መብት ያከበረ መሆኑን ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊት ተናግረዋል።
ወደፊትም ዘመናዊና ቀልጣፋ የቪዛና ሌሎችም የኢሚግሬሽን አገልግሎቶችን በማስፋት እና በማዘመን ኢትዮጵያን ለዓለም አቀፍ ተጓዦችና ባለሀብቶች ተመራጭ መዳረሻ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን ጠቅሰዋል።
Seledadotio
Seledadotio
Sponsored by
Surafel
20 days ago
በትግራይ ክልል "አፈሳ ይቁም ሰላም ይስፈን" በሚል መርህ ሰላማዊ ሰልፍ ሊካሄድ ነዉ፤ ህወሓት የተጠራዉን ሰልፍ ተቃዉሞታል
የትግራይ ክልልን ቀውስ ለማስቆም እና ለፌዴራል መንግሥትና ዓለም አቀፍ ማኅበረሰብ ጥሪ ለማቅረብ "አፈሳ ይቁም ሰላም ይስፈን" በሚል መርህ ሰላማዊ ሰልፍ ሊካሄድ መሆኑን የትግራይ የሰላምና ለውጥ ምክር ቤት ማስታወቁ ተዘገበ። ሰልፉ የፊታችን ቅዳሜ ሐምሌ 11 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 12 ሰዓት ጀምሮ በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ እንደሚካሄድ የሰልፉ አዘጋጆች መግለጻቸዉን ምክር ቤቱ አስታዉቋል።
„የፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ እንዲደረግ፣ ወጣቶችን ለአፈሳ እና ለተለያዩ እንግልቶች መዳረግ በአስቸኳይ እንዲቆም“ ብሎም „ጦርነት ይበቃል የሚሉ ሐሳቦችን የፌዴራል መንግሥት እና የዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ቀውሱን ለማስቆም ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ“ ለማሳሰብ መሆኑን የወጣዉ ዘገባ ያሳያል።
በአዲስ አበባ እና በአካባቢው የሚገኙ የትግራይ ክልል ተወላጆች በእለቱ በመስቀል አደባባይ ድምጻቸውን እንዲያሰሙ ጥሪ መቅረቡም ተገልጿል። መላው የኢትዮጵያ ሕዝብም ከትግራይ ተወላጆች ጎን በመቆም ድምፅ እንዲሆን እንዲሁም በትግራይ ክልል የሚገኙ ወጣቶች በዕለቱ ከቤታቸው ባለመውጣት ለሰላም ጥሪው ያላቸውን ድጋፍ እንዲገልጹ ምክር ቤቱ መልዕክት ማስተላለፉን የወጣዉ መረጃ ያሳያል።
አዲስ አበባ ላይ የፊታችን ቅዳሜ ይካሄዳል የተባለዉን ሰላማዊ ሰልፍ ተከትሎ ህወሓት“የብልፅግና መንግሥት ያቀደዉን ጥቃት ነዉ ሲል በመኮነን በኮሚኒኬሽን ቢሮዉ በኩል ማስጠንቀቅያ አዘል መግለጫ አዉጥቷል።
Seledadotio
Seledadotio
የትግራይ ክልልን ቀውስ ለማስቆም እና ለፌዴራል መንግሥትና ዓለም አቀፍ ማኅበረሰብ ጥሪ ለማቅረብ "አፈሳ ይቁም ሰላም ይስፈን" በሚል መርህ ሰላማዊ ሰልፍ ሊካሄድ መሆኑን የትግራይ የሰላምና ለውጥ ምክር ቤት ማስታወቁ ተዘገበ። ሰልፉ የፊታችን ቅዳሜ ሐምሌ 11 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 12 ሰዓት ጀምሮ በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ እንደሚካሄድ የሰልፉ አዘጋጆች መግለጻቸዉን ምክር ቤቱ አስታዉቋል።
„የፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ እንዲደረግ፣ ወጣቶችን ለአፈሳ እና ለተለያዩ እንግልቶች መዳረግ በአስቸኳይ እንዲቆም“ ብሎም „ጦርነት ይበቃል የሚሉ ሐሳቦችን የፌዴራል መንግሥት እና የዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ቀውሱን ለማስቆም ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ“ ለማሳሰብ መሆኑን የወጣዉ ዘገባ ያሳያል።
በአዲስ አበባ እና በአካባቢው የሚገኙ የትግራይ ክልል ተወላጆች በእለቱ በመስቀል አደባባይ ድምጻቸውን እንዲያሰሙ ጥሪ መቅረቡም ተገልጿል። መላው የኢትዮጵያ ሕዝብም ከትግራይ ተወላጆች ጎን በመቆም ድምፅ እንዲሆን እንዲሁም በትግራይ ክልል የሚገኙ ወጣቶች በዕለቱ ከቤታቸው ባለመውጣት ለሰላም ጥሪው ያላቸውን ድጋፍ እንዲገልጹ ምክር ቤቱ መልዕክት ማስተላለፉን የወጣዉ መረጃ ያሳያል።
አዲስ አበባ ላይ የፊታችን ቅዳሜ ይካሄዳል የተባለዉን ሰላማዊ ሰልፍ ተከትሎ ህወሓት“የብልፅግና መንግሥት ያቀደዉን ጥቃት ነዉ ሲል በመኮነን በኮሚኒኬሽን ቢሮዉ በኩል ማስጠንቀቅያ አዘል መግለጫ አዉጥቷል።
Seledadotio
Seledadotio
24 days ago
“ሀገራችን የጎደላት ልማት ነው፣ የጎደላት ብልፅግና ነው፣ የጎደላት መደማመጥ ናመከባበር ነዉ፤ ከታሪክ መልካም መልካሙን ወስዶ የቀረውን እየሞሉ ለልጆቻችን የተሻለ ሀገር ማስረከብ ያስፈልጋል።”ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ( ዶ/ር)
29 days ago
u12e8u1265u120du1345u130du1293 u1353u122du1272 u12a885 u1260u1218u1276 u1263u1208u1348 u12c8u1295u1260u122d u12a0u12edu12c8u12f3u12f0u122du121d
#parliament #abiyahmedali #ethiopia ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
የብልፅግና ፓርቲ ከ85 በመቶ ባለፈ ወንበር አይወዳደርም
#parliament #abiyahmedali #ethiopia
29 days ago
ብልፅግና የስልጣን ዘመን በሁለት ተርም እንዲገደብ ይፈልጋል
https://youtu.be/xiT81u6Mh... #pmabiyahmed #parliament #ethiopia
Sponsored by
Surafel
29 days ago
"መጥረቢያ ሶስት አክተሮች አሉት። አንደኛው አክተር፣ ከብረት የሚሰራው የሚቆርጠው የተሳለው ነገር። ሁለተኛው አክተር፣ ተጣምሞ እዛ ውስጥ የሚገባው እንጨት ነው። ሶስተኛው አክተር እንጨቱን ይዞ የሚቆርጠው አካል ነው። የመጀመሪያው ብረቱ፣ የተሳለው መጥረቢያ ምንም አላማ የለውም፤ የእንጨቱን አላማ ይፈፅማል። እንጨቱን ሲያዘው ብቻ የእንጨቱን ፍላጎት፣ የእንጨቱን አላማ ፈፃሚ እንጂ፣ የራሱ ሀሳብ፣ የራሱ አላማ የለውም። እንጨቱም፣ የያዘውን እጅ ወደመራው የሚሄድ፣ በያዘው እጅ የሚታዘዝ፣ የያዘውን እጅ ፍላጎት የሚፈፅም እንጂ የራሱ አላማ የለውም። ቲፒኤልኤፍ (TPLF) እንደ መጥረቢያ ነው። የሚያዘው እንጨት እንደ ሻቢያ ነው። ዋናው አዛዦች፣ ባለጉዳዮች ሌሎች ናቸው። ከመጥረቢያው ጋር፣ ከብረቱ ጋር ብንጋጭ እንጨቱ እስካለ ድረስ፣ ከእንጨቱ ጋር ብንጋጭ እንጨቱን የሚያዘው ሰው እስካለ ድረስ ዘላቂ ሰላም አናገኝም።
"ይልቁንስ ለመጥረቢያው እና ለእጨቱ ያለኝ ምክር፣ የኢትዮጵያ ሰላም እና እድገት ይበልጥ ተጠቃሚ ያደርጋችኋል፤ የሚልካቸው አካል መጠቀም ያደርጋችኋል እንጂ ምንም ፋይዳ የለውም የሚል ሲሆን፣ በእኛ በኩል ግን ዝግጅቱ የኢትዮጵያ የሰላም መደፍረስ ምንጭ የት እንደሆነ ስለምናውቅ፣ ከምንጩ የሚነሳውን ማናቸውም ትንኮሳ ለመከላከል የሚያስችል ቁመና በመፍጠር ላይ የምንገኝ መሆኑን ለተከበረው ምክር ቤት መግለፅ እፈልጋለሁ። የኢትዮጵያን አንድነት፣ የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት አደጋ ውስጥ ሊያስገባ የሚችል ማናቸውም ነገር ከመጣ፣ ለመከላከል የሚያስችል ቁመና እንዳለን ላረጋግጥላችሁ እፈልጋለሁ። መጥረቢያው እና መያዣውን እጅ ግን በተቻለ መጠን መታገስ፣ በተቻለ መጠን ማስተማር፣ በተቻለ መጠን መመለስ ያስፈልጋል፤ ጉዳቱ የጋራ ስለሚሆን።
"ታስታውሱ እንደሆነ ባለፉት አምስት ስድስት ዓመታት የነበረው የፖለቲካ ዲስኮርስ፣ 'ኢትዮጵያ አለቀላት'፣ 'ኢትዮጵያ ልትፈርስ ነው'፣ 'ኢትዮጵያ ወደቀች' የሚል ነበረ። ኢትዮጵያ አትወድቅም ብዬ በተደጋጋሚ አነሳላችሁ ነበረ። ኢትዮጵያ አትወድቅም አይደለም አሁን የምላችሁ፣ የወደቁት ታነሳለች! የወደቁት ታነሳለች፣ የተኙት ታነቃለች። ሊለሙ፣ ሊበለጽጉ ሲገባቸው ያልገባቸውን ወንድም እና እህቶቿን አንቅታ ወደ ብልፅግና ጎዳና ትወስዳለች። ይሄ የኢትዮጵያ ጉዞ ይሆናል!"
ጠ/ሚ/ር ዐቢይ አህመድ ዛሬ በፓርላማው ከተናገሩት
"ይልቁንስ ለመጥረቢያው እና ለእጨቱ ያለኝ ምክር፣ የኢትዮጵያ ሰላም እና እድገት ይበልጥ ተጠቃሚ ያደርጋችኋል፤ የሚልካቸው አካል መጠቀም ያደርጋችኋል እንጂ ምንም ፋይዳ የለውም የሚል ሲሆን፣ በእኛ በኩል ግን ዝግጅቱ የኢትዮጵያ የሰላም መደፍረስ ምንጭ የት እንደሆነ ስለምናውቅ፣ ከምንጩ የሚነሳውን ማናቸውም ትንኮሳ ለመከላከል የሚያስችል ቁመና በመፍጠር ላይ የምንገኝ መሆኑን ለተከበረው ምክር ቤት መግለፅ እፈልጋለሁ። የኢትዮጵያን አንድነት፣ የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት አደጋ ውስጥ ሊያስገባ የሚችል ማናቸውም ነገር ከመጣ፣ ለመከላከል የሚያስችል ቁመና እንዳለን ላረጋግጥላችሁ እፈልጋለሁ። መጥረቢያው እና መያዣውን እጅ ግን በተቻለ መጠን መታገስ፣ በተቻለ መጠን ማስተማር፣ በተቻለ መጠን መመለስ ያስፈልጋል፤ ጉዳቱ የጋራ ስለሚሆን።
"ታስታውሱ እንደሆነ ባለፉት አምስት ስድስት ዓመታት የነበረው የፖለቲካ ዲስኮርስ፣ 'ኢትዮጵያ አለቀላት'፣ 'ኢትዮጵያ ልትፈርስ ነው'፣ 'ኢትዮጵያ ወደቀች' የሚል ነበረ። ኢትዮጵያ አትወድቅም ብዬ በተደጋጋሚ አነሳላችሁ ነበረ። ኢትዮጵያ አትወድቅም አይደለም አሁን የምላችሁ፣ የወደቁት ታነሳለች! የወደቁት ታነሳለች፣ የተኙት ታነቃለች። ሊለሙ፣ ሊበለጽጉ ሲገባቸው ያልገባቸውን ወንድም እና እህቶቿን አንቅታ ወደ ብልፅግና ጎዳና ትወስዳለች። ይሄ የኢትዮጵያ ጉዞ ይሆናል!"
ጠ/ሚ/ር ዐቢይ አህመድ ዛሬ በፓርላማው ከተናገሩት
1 month ago
የ5ቱ ዓመታት ገፆች፤ ታሪክ ተሰርቷል!
***************
የዘመናት ታሪክ ገፆች ሲገለጡ የአንድ ሀገር ዕጣ ፈንታ በአጭር ጊዜ ውስጥ ከስር መሰረቱ ተነቅንቆ አዲስ መልክ የሚይዝበት አጋጣሚ እጅግ ጥቂት ነው።
ላለፉት አምስት ዓመታት በኢትዮጵያ የተዘረጉትን የልማትና የለውጥ ገፆች ስናነብ፣ የተካሄደው ጉዞ "ለውጥ" ወይም "ሪፎርም" በሚሉ ቃላት ብቻ የሚገለፅ አይደለም።
ይልቁንም ከሪፎርም ባሻገር ወደ አብዮት የተጠጋ፣ የኢትዮጵያን አጠቃላይ ገፅታ የለወጠና ሥር ነቀል መዋቅራዊ ሽግግርን ያረጋገጠ ታላቅ ብሔራዊ ንቅናቄ ነው።
በዓለም የኢኮኖሚ ታሪክ ውስጥ፣ ጥቂት ሀገራት ብቻ ናቸው በፈጣን ጊዜ ውስጥ አስደናቂ የሚባል የዕድገት ዝላይ (Leapfrogging) ማሳየት የቻሉት።
ቻይና በሰላሳ ዓመታት ያመጣችው መዋቅራዊ ለውጥ፣ ደቡብ ኮሪያ በጄኔራል ፓርክ ቹንግ ሂ ቆራጥ መሪነት የተጓዘችው የኢንዱስትሪ ሽግግር፣ እንዲሁም ታይዋን ያስመዘገበችው የቴክኖሎጂ ስኬት ሁሌም በምሳሌነት ይነሳሉ።
ነገር ግን፣ ኢትዮጵያ በአምስት ዓመታት ውስጥ ብቻ እያስመዘገበች ያለው የለውጥ ፍጥነትና ስፋት እጅግ አስደናቂ ሆኖ እናገኘዋለን። በጠንካራና ቁርጠኛ አመራር እየተመራች፣ ኢትዮጵያ በሁሉም መስክ ወደ ታላቅነት የምታደርገው ሽግግር ከግምት በላይ የሆነ ጉዞ ነው።
ይህ ተአምራዊ የሚባል ዝላይ በገሃድ ከሚታይባቸው መስኮች አንዱ ግብርና ነው። ለዘመናት በልመናና በስንዴ ዕርዳታ ጥገኝነት ስትታወቅ የነበረችው ሀገር፣ በአምስት ዓመት ጊዜ ውስጥ የምግብ ሉዓላዊነቷን አረጋግጣ ወደ ስንዴ ላኪነት መሸጋገሯ እውነተኛ የኢኮኖሚ "ሉዓላዊነት" ማረጋገጫ ነው።
በተጠናከረ የኩታገጠም እና የበጋ መስኖ ስንዴ ልማት፣ የስንዴ ምርት በ2017 በጀት ዓመት 280 ሚሊዮን ኩንታል መድረሱ የዚህ ፈጣን ስኬት ማሳያ ነው። ኢኮኖሚው ከአንድ ወጥ ጥገኝነት ወጥቶ ወደ ብዝሃ-ዘርፍ ልማት በማደግ ፈጣን የኢኮኖሚ ዕድገት ማስመዝገቡ በጥቂት ሀገራት ብቻ የሚሳካ ታላቅ ድል ነው።
የለውጡ ጅረት በግብርና ብቻ አልተገታም። በአረንጓዴ ኢኮኖሚው ዘርፍ፣ እስከ ኮፕ ጉባኤ ድረስ ከ65 ቢሊዮን በላይ ችግኞችን በመትከል በእስካሁኑ ጉዞ የሀገራችንን የደን ሽፋን ከ17 በመቶ ወደ 23.6 በመቶ ከፍ በማድረግ ኢትዮጵያ የዓለም የአየር ንብረት ለውጥ መከላከያ ተምሳሌት ሆናለች።
በውሃና ኃይል (ኤነርጂ) ሽግግር፣ ታላቁን የሕዳሴ ግድብን ጨምሮ በርካታ ፕሮጀክቶችን በማጠናቀቅ የኃይል ማመንጨት አቅምን ወደ 9,554 ሜጋ ዋት አሳድጋለች።
በተለይም የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን (EV) በመጠቀም የነዳጅ ጥገኝነትን መቀነስና የኢኮኖሚ ሉዓላዊነትን ማረጋገጥ ሌላው የዘርፉ ስኬት ነው።
በከተማ ልማት ዘርፍም የኮሪደር ልማት ፕሮጀክቶች ከተሞቻችንን የውበት፣ የንፅህናና የሥልጣኔ ማዕከል አድርገዋቸዋል።
በኢንዱስትሪና በዲጂታል ዘርፍ፣ "ኢትዮጵያ ታምርት" ንቅናቄንና የዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራቴጂን በመተግበር፣ እንዲሁም ከ58 ሚሊዮን በላይ የቴሌብር ተጠቃሚዎችን በማፍራትና የኢንዱስትሪ ፓርኮችን ቁጥር በማስፋፋት ዘመኑን የዋጀ የቴክኖሎጂ አብዮት ተካሂዷል።
በማዕድን ዘርፍ የተከናወኑት የሪፎርም ስራዎችም እንዲሁ እጅግ አስደናቂ ናቸው። የኮንትሮባንድ ንግድን በመግታትና የወርቅ ምርትን ከ3.3 ቶን ወደ 38.8 ቶን በማሳደግ፣ ዘርፉ የውጭ ምንዛሬ ግኝታችንን ወደ ላቀ ደረጃ አሸጋግሯል።
የቱሪዝም ዘርፉም በተመሳሳይ በገበታ ለሀገርና በሌሎች የቱሪዝም መዳረሻዎች ልማት፣ የውጭ ቱሪስት ፍሰትን ወደ 1.3 ሚሊዮን በማድረስ ሀገራችንን ወደ ተፈጥሯዊ የቱሪዝም መዳረሻነት ቀይሯታል።
በዲፕሎማሲውና በፖለቲካው መስክም የተመዘገበው ስኬት የሚያስደምም ነው። ኢትዮጵያ የነበሩባትን ውስብስብ ጫናዎች በብልሃት ተቋቁማ፣ የውጭ ፖሊሲዋን ሚዛናዊ በማድረግ ወደ ብሪክስ (BRICS) አባልነት መቀላቀሏ ዓለም አቀፍ ተደማጭነቷን አረጋግጧል።
በድምሩ ሲታይ እነዚህ ሁሉ ስኬቶች በአንድ ላይ ሲገመገሙ ኢትዮጵያ በእርግጥም ተአምራዊ በሚባል የለውጥ ጎዳና ላይ ትገኛለች። ይህን ሁሉ ውስብስብ ሀገራዊ፣ ቀጠናዊና ዓለም አቀፍ ጫና ተቋቁሞ ማሳካት የቻለው "መፍጠር፣ መፍጠንና መዝለል" በሚል መርህ የተቃኘው የፖለቲካ ኢኮኖሚ ሥርዓትና ቆራጥ አመራር በመኖሩ ነው።
ይህ እንደ አዲስ የጀመረው የለውጥና የዝላይ ጉዞ በአጭር ጊዜ ከግብ ሲደርስ፣ ኢትዮጵያ በብልፅግና ማማ ላይ ደምቃ በመውጣት የአፍሪካዊ ተምሳሌትነትን አልፋ የዓለም የብልፅግና ተምሳሌት እንደምትሆን አያጠራጥርም።
የ5ቱ ዓመታት ገፆች፣ የዚህችን ታላቅ ሀገር አይበገሬነትና ትንሣኤ በደማቁ የፃፉ ህያው የድል ድርሳናት ናቸው!
በአዶኒያስ ወ/አረጋይ
#ethiopiarising #historyinthemakinget #foodsovereigntyet #greenlegacyethiopia #ethiopiainbrics
***************
የዘመናት ታሪክ ገፆች ሲገለጡ የአንድ ሀገር ዕጣ ፈንታ በአጭር ጊዜ ውስጥ ከስር መሰረቱ ተነቅንቆ አዲስ መልክ የሚይዝበት አጋጣሚ እጅግ ጥቂት ነው።
ላለፉት አምስት ዓመታት በኢትዮጵያ የተዘረጉትን የልማትና የለውጥ ገፆች ስናነብ፣ የተካሄደው ጉዞ "ለውጥ" ወይም "ሪፎርም" በሚሉ ቃላት ብቻ የሚገለፅ አይደለም።
ይልቁንም ከሪፎርም ባሻገር ወደ አብዮት የተጠጋ፣ የኢትዮጵያን አጠቃላይ ገፅታ የለወጠና ሥር ነቀል መዋቅራዊ ሽግግርን ያረጋገጠ ታላቅ ብሔራዊ ንቅናቄ ነው።
በዓለም የኢኮኖሚ ታሪክ ውስጥ፣ ጥቂት ሀገራት ብቻ ናቸው በፈጣን ጊዜ ውስጥ አስደናቂ የሚባል የዕድገት ዝላይ (Leapfrogging) ማሳየት የቻሉት።
ቻይና በሰላሳ ዓመታት ያመጣችው መዋቅራዊ ለውጥ፣ ደቡብ ኮሪያ በጄኔራል ፓርክ ቹንግ ሂ ቆራጥ መሪነት የተጓዘችው የኢንዱስትሪ ሽግግር፣ እንዲሁም ታይዋን ያስመዘገበችው የቴክኖሎጂ ስኬት ሁሌም በምሳሌነት ይነሳሉ።
ነገር ግን፣ ኢትዮጵያ በአምስት ዓመታት ውስጥ ብቻ እያስመዘገበች ያለው የለውጥ ፍጥነትና ስፋት እጅግ አስደናቂ ሆኖ እናገኘዋለን። በጠንካራና ቁርጠኛ አመራር እየተመራች፣ ኢትዮጵያ በሁሉም መስክ ወደ ታላቅነት የምታደርገው ሽግግር ከግምት በላይ የሆነ ጉዞ ነው።
ይህ ተአምራዊ የሚባል ዝላይ በገሃድ ከሚታይባቸው መስኮች አንዱ ግብርና ነው። ለዘመናት በልመናና በስንዴ ዕርዳታ ጥገኝነት ስትታወቅ የነበረችው ሀገር፣ በአምስት ዓመት ጊዜ ውስጥ የምግብ ሉዓላዊነቷን አረጋግጣ ወደ ስንዴ ላኪነት መሸጋገሯ እውነተኛ የኢኮኖሚ "ሉዓላዊነት" ማረጋገጫ ነው።
በተጠናከረ የኩታገጠም እና የበጋ መስኖ ስንዴ ልማት፣ የስንዴ ምርት በ2017 በጀት ዓመት 280 ሚሊዮን ኩንታል መድረሱ የዚህ ፈጣን ስኬት ማሳያ ነው። ኢኮኖሚው ከአንድ ወጥ ጥገኝነት ወጥቶ ወደ ብዝሃ-ዘርፍ ልማት በማደግ ፈጣን የኢኮኖሚ ዕድገት ማስመዝገቡ በጥቂት ሀገራት ብቻ የሚሳካ ታላቅ ድል ነው።
የለውጡ ጅረት በግብርና ብቻ አልተገታም። በአረንጓዴ ኢኮኖሚው ዘርፍ፣ እስከ ኮፕ ጉባኤ ድረስ ከ65 ቢሊዮን በላይ ችግኞችን በመትከል በእስካሁኑ ጉዞ የሀገራችንን የደን ሽፋን ከ17 በመቶ ወደ 23.6 በመቶ ከፍ በማድረግ ኢትዮጵያ የዓለም የአየር ንብረት ለውጥ መከላከያ ተምሳሌት ሆናለች።
በውሃና ኃይል (ኤነርጂ) ሽግግር፣ ታላቁን የሕዳሴ ግድብን ጨምሮ በርካታ ፕሮጀክቶችን በማጠናቀቅ የኃይል ማመንጨት አቅምን ወደ 9,554 ሜጋ ዋት አሳድጋለች።
በተለይም የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን (EV) በመጠቀም የነዳጅ ጥገኝነትን መቀነስና የኢኮኖሚ ሉዓላዊነትን ማረጋገጥ ሌላው የዘርፉ ስኬት ነው።
በከተማ ልማት ዘርፍም የኮሪደር ልማት ፕሮጀክቶች ከተሞቻችንን የውበት፣ የንፅህናና የሥልጣኔ ማዕከል አድርገዋቸዋል።
በኢንዱስትሪና በዲጂታል ዘርፍ፣ "ኢትዮጵያ ታምርት" ንቅናቄንና የዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራቴጂን በመተግበር፣ እንዲሁም ከ58 ሚሊዮን በላይ የቴሌብር ተጠቃሚዎችን በማፍራትና የኢንዱስትሪ ፓርኮችን ቁጥር በማስፋፋት ዘመኑን የዋጀ የቴክኖሎጂ አብዮት ተካሂዷል።
በማዕድን ዘርፍ የተከናወኑት የሪፎርም ስራዎችም እንዲሁ እጅግ አስደናቂ ናቸው። የኮንትሮባንድ ንግድን በመግታትና የወርቅ ምርትን ከ3.3 ቶን ወደ 38.8 ቶን በማሳደግ፣ ዘርፉ የውጭ ምንዛሬ ግኝታችንን ወደ ላቀ ደረጃ አሸጋግሯል።
የቱሪዝም ዘርፉም በተመሳሳይ በገበታ ለሀገርና በሌሎች የቱሪዝም መዳረሻዎች ልማት፣ የውጭ ቱሪስት ፍሰትን ወደ 1.3 ሚሊዮን በማድረስ ሀገራችንን ወደ ተፈጥሯዊ የቱሪዝም መዳረሻነት ቀይሯታል።
በዲፕሎማሲውና በፖለቲካው መስክም የተመዘገበው ስኬት የሚያስደምም ነው። ኢትዮጵያ የነበሩባትን ውስብስብ ጫናዎች በብልሃት ተቋቁማ፣ የውጭ ፖሊሲዋን ሚዛናዊ በማድረግ ወደ ብሪክስ (BRICS) አባልነት መቀላቀሏ ዓለም አቀፍ ተደማጭነቷን አረጋግጧል።
በድምሩ ሲታይ እነዚህ ሁሉ ስኬቶች በአንድ ላይ ሲገመገሙ ኢትዮጵያ በእርግጥም ተአምራዊ በሚባል የለውጥ ጎዳና ላይ ትገኛለች። ይህን ሁሉ ውስብስብ ሀገራዊ፣ ቀጠናዊና ዓለም አቀፍ ጫና ተቋቁሞ ማሳካት የቻለው "መፍጠር፣ መፍጠንና መዝለል" በሚል መርህ የተቃኘው የፖለቲካ ኢኮኖሚ ሥርዓትና ቆራጥ አመራር በመኖሩ ነው።
ይህ እንደ አዲስ የጀመረው የለውጥና የዝላይ ጉዞ በአጭር ጊዜ ከግብ ሲደርስ፣ ኢትዮጵያ በብልፅግና ማማ ላይ ደምቃ በመውጣት የአፍሪካዊ ተምሳሌትነትን አልፋ የዓለም የብልፅግና ተምሳሌት እንደምትሆን አያጠራጥርም።
የ5ቱ ዓመታት ገፆች፣ የዚህችን ታላቅ ሀገር አይበገሬነትና ትንሣኤ በደማቁ የፃፉ ህያው የድል ድርሳናት ናቸው!
በአዶኒያስ ወ/አረጋይ
#ethiopiarising #historyinthemakinget #foodsovereigntyet #greenlegacyethiopia #ethiopiainbrics
1 month ago
የኮሪደር ልማት ከከተማ ወደ ገጠር፡ የፍትሐዊነት እና የዜጎች ክብር አዲሱ ምዕራፍ
************************
ኢትዮጵያን የሚመጥን ዘመናዊ ገጽታን ለመገንባት እና የዜጎችን ሁለንተናዊ ብልጽግና ለማረጋገጥ መንግሥት በአዲስ አበባ የጀመረው የኮሪደር ልማት ሥራ ዛሬ ላይ የሀገራችን ከተሞች ዋነኛ መገለጫና አዲስ የልማት ባህል ሆኖ ተሻግሯል።
የአዲስ አበባ ከተማ ከኮሪደር ልማቱ በፊት የነበራትን ገጽታ እና የመጀመሪያው ዙር ልማት ከተጠናቀቀ በኋላ ያገኘችውን አስደናቂ ውበትና ምቾት እንደ አብነት በመውሰድ፣ በአሁኑ ወቅት በመላው ኢትዮጵያ የተለያዩ ከተሞች የኮሪደር ልማት በተጠናከረ ሁኔታ እየተከናወነ ይገኛል።
ይህ የኮሪደር ልማት ከከተሜነት ዕድገት ጋር በጥብቅ የተሳሰረ ከመሆኑም በላይ፣ ሁሉንም ዜጋ ተጠቃሚ የሚያደርግ ፍትሐዊ ልማትን ለሕዝብ ለማቅረብ ያለመ በመሆኑ ለሌሎች ሀገራት ጭምር አርዓያና ምሳሌ ሊሆን በሚችል መልኩ እየተተገበረ ይገኛል።
ሆኖም የኢትዮጵያ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ሕዝብ የሚኖረው በገጠር አካባቢዎች በመሆኑ፣ የዜጎችን ሕይወት በተሟላ መልኩ ለመቀየር እና ሁለንተናዊ ብልፅግናን ዕውን ለማድረግ በከተሞች ላይ ብቻ የሚሠራው የኮሪደር ልማት በቂ ሊሆን አይችልም።
በከተሞች የታየው አመርቂ እና ተጨባጭ ውጤት በገጠርም መደገም አለበት ከሚል ጽኑ ሀገራዊ ራዕይ በመነሳት፣ ልማቱ አድማሱን በማስፋት የገጠሩን ማኅበረሰብ አኗኗር ወደሚያሻሽል የገጠር ኮሪደር ልማት ተሸጋግሮ ተግባራዊ እየተደረገ ይገኛል።
በዚህም የገጠር ኮሪደር ልማት እና ሞዴል የገጠር መንደሮች ግንባታን፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በ2017 ዓ.ም ግንቦት ወር መጨረሻ ላይ በይፋ ማስጀመራቸው ይታወሳል።
የገጠር ኮሪደር ልማት ዋነኛ ግቡም የተስተካከለ የኑሮ ዘይቤን እና ዘመናዊ ከተሜነትን ወደ ገጠር ማምጣት ሲሆን፣ የሚገነቡት ሞዴል መንደሮችም ቀላል ወጪ የሚጠይቁ እና በአካባቢው በሚገኙ ሀገር በቀል ግብዓቶች የሚገነቡ መሆናቸው ልዩ ያደርጋቸዋል።
ይህም አርሶ አደሩ ወጪ ቆጣቢ በሆነ መልኩ ጤናማ፣ ፅዱ እና ክብሩን የጠበቀ ዘመናዊ ሕይወት እንዲመራ ትልቅ ዕድል ይፈጥራል።
ልማቱ በውጤት ደረጃ የኅብረተሰብ ሽግግርን የሚያመጣ እና የመሠረተ ልማት ተጠቃሚነትን በፍትሐዊነት የሚያረጋግጥ ነው።
በሌላ በኩል ከለውጡ በፊት የሀገራችን የኢኮኖሚ ዋነኛ ምንጭ የሆነው የገጠሩ አካባቢ ተገቢውን ትኩረት አጥቶ በመቆየቱ ምክንያት፣ የተሻለ ኑሮን ፍለጋ ወደ ከተሞች የሚሰደደው የወጣት ቁጥር ከፍተኛ ነበር።
የገጠር ኮሪደር ልማት ግን፣ የተመጣጠነ የሀገር ዕድገትን በሁሉም አካባቢ በማምጣት ይህንን ፍልሰት በከፍተኛ ደረጃ ይቀንሳል።
ወጣቶችም የተሻለ ሕይወት ፍለጋ መሰደድ ሳይጠበቅባቸው በሚኖሩበት አካባቢ ተረጋግተው በተለያዩ የልማት ዘርፎች እንዲሰማሩ እንዲሁም በግብርና ውጤቶች ላይ እሴት በመጨመር ተጠቃሚ እንዲሆኑ ምቹ ሁኔታን ይፈጥራል፤ በመፍጠርም ላይ ይገኛል።
ይህ ሥራ ሰፊ ኢኮኖሚያዊ፣ ማኅበራዊ እና ሥነ-ምህዳራዊ ፋይዳ ያለው ዘርፈ-ብዙ ስትራቴጂ ሲሆን፣ አርሶ አደሩ የቴክኖሎጂ ተጠቃሚ እንዲሆን እና ዘመናዊ ስልተ-ምርትን እንዲከተል በማድረግ አዲስ የአኗኗር ባህል በገጠሪቱ ኢትዮጵያ ውስጥ ይተክላል።
ይህም በሀገር ደረጃ የምግብ ሉዓላዊነትን በጽኑ መሠረት ላይ ለመገንባት እና የተረጋጋ ኅብረተሰብ ለመፍጠር የሚያስችል ምቹ ዐውድ እየፈጠረ ይገኛል።
የኮሪደር ልማቱ የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ ገጽታና አኗኗር የሚቀይር ታላቅ ሀገራዊ ፕሮጀክት ሲሆን፣ በዚህም በገጠር የሀገሪቱ አካባቢዎች ዘመናዊ አኗኗርን በመፍጠር፣ የአርሶ አደሩን ሕይወት በማሻሻል እና የከተማና የገጠርን የኑሮ ልዩነት በማጥበብ ለነገዋ የበለጸገች ኢትዮጵያ መሠረት እየጣለ ይገኛል።
በአድማሱ አራጋው
#ethiopia #ebc #corriderdevelopment #ruralcorriderdevelopment #ruraltransformation
************************
ኢትዮጵያን የሚመጥን ዘመናዊ ገጽታን ለመገንባት እና የዜጎችን ሁለንተናዊ ብልጽግና ለማረጋገጥ መንግሥት በአዲስ አበባ የጀመረው የኮሪደር ልማት ሥራ ዛሬ ላይ የሀገራችን ከተሞች ዋነኛ መገለጫና አዲስ የልማት ባህል ሆኖ ተሻግሯል።
የአዲስ አበባ ከተማ ከኮሪደር ልማቱ በፊት የነበራትን ገጽታ እና የመጀመሪያው ዙር ልማት ከተጠናቀቀ በኋላ ያገኘችውን አስደናቂ ውበትና ምቾት እንደ አብነት በመውሰድ፣ በአሁኑ ወቅት በመላው ኢትዮጵያ የተለያዩ ከተሞች የኮሪደር ልማት በተጠናከረ ሁኔታ እየተከናወነ ይገኛል።
ይህ የኮሪደር ልማት ከከተሜነት ዕድገት ጋር በጥብቅ የተሳሰረ ከመሆኑም በላይ፣ ሁሉንም ዜጋ ተጠቃሚ የሚያደርግ ፍትሐዊ ልማትን ለሕዝብ ለማቅረብ ያለመ በመሆኑ ለሌሎች ሀገራት ጭምር አርዓያና ምሳሌ ሊሆን በሚችል መልኩ እየተተገበረ ይገኛል።
ሆኖም የኢትዮጵያ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ሕዝብ የሚኖረው በገጠር አካባቢዎች በመሆኑ፣ የዜጎችን ሕይወት በተሟላ መልኩ ለመቀየር እና ሁለንተናዊ ብልፅግናን ዕውን ለማድረግ በከተሞች ላይ ብቻ የሚሠራው የኮሪደር ልማት በቂ ሊሆን አይችልም።
በከተሞች የታየው አመርቂ እና ተጨባጭ ውጤት በገጠርም መደገም አለበት ከሚል ጽኑ ሀገራዊ ራዕይ በመነሳት፣ ልማቱ አድማሱን በማስፋት የገጠሩን ማኅበረሰብ አኗኗር ወደሚያሻሽል የገጠር ኮሪደር ልማት ተሸጋግሮ ተግባራዊ እየተደረገ ይገኛል።
በዚህም የገጠር ኮሪደር ልማት እና ሞዴል የገጠር መንደሮች ግንባታን፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በ2017 ዓ.ም ግንቦት ወር መጨረሻ ላይ በይፋ ማስጀመራቸው ይታወሳል።
የገጠር ኮሪደር ልማት ዋነኛ ግቡም የተስተካከለ የኑሮ ዘይቤን እና ዘመናዊ ከተሜነትን ወደ ገጠር ማምጣት ሲሆን፣ የሚገነቡት ሞዴል መንደሮችም ቀላል ወጪ የሚጠይቁ እና በአካባቢው በሚገኙ ሀገር በቀል ግብዓቶች የሚገነቡ መሆናቸው ልዩ ያደርጋቸዋል።
ይህም አርሶ አደሩ ወጪ ቆጣቢ በሆነ መልኩ ጤናማ፣ ፅዱ እና ክብሩን የጠበቀ ዘመናዊ ሕይወት እንዲመራ ትልቅ ዕድል ይፈጥራል።
ልማቱ በውጤት ደረጃ የኅብረተሰብ ሽግግርን የሚያመጣ እና የመሠረተ ልማት ተጠቃሚነትን በፍትሐዊነት የሚያረጋግጥ ነው።
በሌላ በኩል ከለውጡ በፊት የሀገራችን የኢኮኖሚ ዋነኛ ምንጭ የሆነው የገጠሩ አካባቢ ተገቢውን ትኩረት አጥቶ በመቆየቱ ምክንያት፣ የተሻለ ኑሮን ፍለጋ ወደ ከተሞች የሚሰደደው የወጣት ቁጥር ከፍተኛ ነበር።
የገጠር ኮሪደር ልማት ግን፣ የተመጣጠነ የሀገር ዕድገትን በሁሉም አካባቢ በማምጣት ይህንን ፍልሰት በከፍተኛ ደረጃ ይቀንሳል።
ወጣቶችም የተሻለ ሕይወት ፍለጋ መሰደድ ሳይጠበቅባቸው በሚኖሩበት አካባቢ ተረጋግተው በተለያዩ የልማት ዘርፎች እንዲሰማሩ እንዲሁም በግብርና ውጤቶች ላይ እሴት በመጨመር ተጠቃሚ እንዲሆኑ ምቹ ሁኔታን ይፈጥራል፤ በመፍጠርም ላይ ይገኛል።
ይህ ሥራ ሰፊ ኢኮኖሚያዊ፣ ማኅበራዊ እና ሥነ-ምህዳራዊ ፋይዳ ያለው ዘርፈ-ብዙ ስትራቴጂ ሲሆን፣ አርሶ አደሩ የቴክኖሎጂ ተጠቃሚ እንዲሆን እና ዘመናዊ ስልተ-ምርትን እንዲከተል በማድረግ አዲስ የአኗኗር ባህል በገጠሪቱ ኢትዮጵያ ውስጥ ይተክላል።
ይህም በሀገር ደረጃ የምግብ ሉዓላዊነትን በጽኑ መሠረት ላይ ለመገንባት እና የተረጋጋ ኅብረተሰብ ለመፍጠር የሚያስችል ምቹ ዐውድ እየፈጠረ ይገኛል።
የኮሪደር ልማቱ የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ ገጽታና አኗኗር የሚቀይር ታላቅ ሀገራዊ ፕሮጀክት ሲሆን፣ በዚህም በገጠር የሀገሪቱ አካባቢዎች ዘመናዊ አኗኗርን በመፍጠር፣ የአርሶ አደሩን ሕይወት በማሻሻል እና የከተማና የገጠርን የኑሮ ልዩነት በማጥበብ ለነገዋ የበለጸገች ኢትዮጵያ መሠረት እየጣለ ይገኛል።
በአድማሱ አራጋው
#ethiopia #ebc #corriderdevelopment #ruralcorriderdevelopment #ruraltransformation
1 month ago
ቱሪዝምን ሕይወት የዘራበት የመደመር መንግሥት
***********
ኢትዮጵያ የበርካታ ታሪካዊ ተፈጥሯዊና የባህል ቅርሶች ማህደር ብትሆንም ይህን ዕምቅ ፀጋ ወደ ሀገር ከፍታና ብልፅግና ቀይራ መጠቀም ሳትችል ዘመናት ተቆጥረዋል።
ሆኖም በምናብ ከፍታ ነገን አሻግሮ በመመልከት ቃልን በተግባር የመኖር ባህልን በተቋማዊ መሰረት የገነባው የመደመር እሳቤ የቱሪዝም ዘርፉን የሀገር ምሰሶ አድርጎ ተነስቷል።
የመደመር ፍልስፍና ዳራው ትናንትን ከነክብሩ ጠብቆ፣ የተበታተኑ ሀገራዊ ፀጋዎቻችንን በማሰባሰብና እሴትን በመጨመር ወደ ላቀ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ጥቅም መቀየር ነው።
በዚህም መነሻነት የመደመር መንግሥት አዲስ አበባን ከጥልቅ ጉስቁልና በማውጣት ወደ ሚመጥናት የውበት ከፍታ እያሸጋገራት ይገኛል።
ይህ ጥረት በዋና ከተማዋ ብቻ ሳይገደብ ላለፉት አምስት ዓመታት በመላ የሀገራችን ክፍሎች የተመዘገቡት ስኬቶች የዚህን ዕሳቤ ጥልቀትና ተግባራዊነት ቁልጭ አድርገው የሚያሳዩ ናቸው።
ሀገራችን ለዘመናት ተዘንግተውና አቧራ ጠጥተው የቆዩ ታሪካዊና ተፈጥሯዊ ቅርሶቿን ደረጃቸውን በጠበቀና በጥናት ላይ በመመስረት በማደስና በመንከባከብ በቱሪዝም ዘርፍ አስደናቂ ውጤት አስመዝግባለች።
ታሪካዊ ገፅታቸውን ሳያጡ በዘመናዊ አቀራረብ ሕይወት ዘርተው ከተነሱት ሜጋ ፕሮጀክቶች መካከል ብሔራዊ ቤተ መንግሥትን፣ የሐረር ጀጎል ግንብን፣ የጎንደር አብያተ መንግሥታትን፣ የጅማ አባ ጅፋር ቤተ መንግሥትንና የሶፍ ኡመር ዋሻን ጨምሮ በርካታ ድንቅ ቅርሶች ይገኙበታል።
የእነዚህ የቅርስ ዕድሳት ፕሮጀክቶች ፋይዳ የቱሪዝም መዳረሻዎችን ከማስፋትና ማራኪ ከማድረግም በእጅጉ የዘለለ ነው።
በዘርፉ አዲስ መነቃቃትን በመፍጠር የግሉ ዘርፍ በኢንቨስትመንት በስፋት እንዲሳተፍና ተወዳዳሪነቱ እንዲጠናከር ምቹ መደላድል ፈጥረዋል።
አዳዲስ የቱሪዝም ማዕከላት መበራከታቸው የጎብኚዎችን የቆይታ ጊዜ ከማራዘሙም ባሻገር ከዘርፉ የሚገኘው የውጭ ምንዛሬና አጠቃላይ ገቢ በከፍተኛ ደረጃ እንዲያድግ አስችሏል።
በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሐሳብ አመንጪነትና የቅርብ ክትትል የተተገበሩት እነዚህ የቅርስ ልማትና ጥበቃ ስራዎች የሀገር ውስጥና የውጭ ሀገር ጎብኚዎችን ቁጥር በከፍተኛ መጠን እንዲጨምር አድርገዋል።
መንግሥት በቅርስ ጥበቃና ልማት ላይ የፈጠረው ይህ አዲስ ዕይታ የሀገራችንን የካበተ የታሪክ ሃብት በአግባቡ ጠብቆ ወደ ትልቅ ኢኮኖሚያዊ ጥቅም መቀየር እንደሚቻል አረጋግጧል።
በአዶኒያስ ወ/አረጋይ
#ethiopianbroadcastingcorporation #medemergovernment #tourismethiopia #visitethiopia #landoforigins #abiyahmed
***********
ኢትዮጵያ የበርካታ ታሪካዊ ተፈጥሯዊና የባህል ቅርሶች ማህደር ብትሆንም ይህን ዕምቅ ፀጋ ወደ ሀገር ከፍታና ብልፅግና ቀይራ መጠቀም ሳትችል ዘመናት ተቆጥረዋል።
ሆኖም በምናብ ከፍታ ነገን አሻግሮ በመመልከት ቃልን በተግባር የመኖር ባህልን በተቋማዊ መሰረት የገነባው የመደመር እሳቤ የቱሪዝም ዘርፉን የሀገር ምሰሶ አድርጎ ተነስቷል።
የመደመር ፍልስፍና ዳራው ትናንትን ከነክብሩ ጠብቆ፣ የተበታተኑ ሀገራዊ ፀጋዎቻችንን በማሰባሰብና እሴትን በመጨመር ወደ ላቀ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ጥቅም መቀየር ነው።
በዚህም መነሻነት የመደመር መንግሥት አዲስ አበባን ከጥልቅ ጉስቁልና በማውጣት ወደ ሚመጥናት የውበት ከፍታ እያሸጋገራት ይገኛል።
ይህ ጥረት በዋና ከተማዋ ብቻ ሳይገደብ ላለፉት አምስት ዓመታት በመላ የሀገራችን ክፍሎች የተመዘገቡት ስኬቶች የዚህን ዕሳቤ ጥልቀትና ተግባራዊነት ቁልጭ አድርገው የሚያሳዩ ናቸው።
ሀገራችን ለዘመናት ተዘንግተውና አቧራ ጠጥተው የቆዩ ታሪካዊና ተፈጥሯዊ ቅርሶቿን ደረጃቸውን በጠበቀና በጥናት ላይ በመመስረት በማደስና በመንከባከብ በቱሪዝም ዘርፍ አስደናቂ ውጤት አስመዝግባለች።
ታሪካዊ ገፅታቸውን ሳያጡ በዘመናዊ አቀራረብ ሕይወት ዘርተው ከተነሱት ሜጋ ፕሮጀክቶች መካከል ብሔራዊ ቤተ መንግሥትን፣ የሐረር ጀጎል ግንብን፣ የጎንደር አብያተ መንግሥታትን፣ የጅማ አባ ጅፋር ቤተ መንግሥትንና የሶፍ ኡመር ዋሻን ጨምሮ በርካታ ድንቅ ቅርሶች ይገኙበታል።
የእነዚህ የቅርስ ዕድሳት ፕሮጀክቶች ፋይዳ የቱሪዝም መዳረሻዎችን ከማስፋትና ማራኪ ከማድረግም በእጅጉ የዘለለ ነው።
በዘርፉ አዲስ መነቃቃትን በመፍጠር የግሉ ዘርፍ በኢንቨስትመንት በስፋት እንዲሳተፍና ተወዳዳሪነቱ እንዲጠናከር ምቹ መደላድል ፈጥረዋል።
አዳዲስ የቱሪዝም ማዕከላት መበራከታቸው የጎብኚዎችን የቆይታ ጊዜ ከማራዘሙም ባሻገር ከዘርፉ የሚገኘው የውጭ ምንዛሬና አጠቃላይ ገቢ በከፍተኛ ደረጃ እንዲያድግ አስችሏል።
በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሐሳብ አመንጪነትና የቅርብ ክትትል የተተገበሩት እነዚህ የቅርስ ልማትና ጥበቃ ስራዎች የሀገር ውስጥና የውጭ ሀገር ጎብኚዎችን ቁጥር በከፍተኛ መጠን እንዲጨምር አድርገዋል።
መንግሥት በቅርስ ጥበቃና ልማት ላይ የፈጠረው ይህ አዲስ ዕይታ የሀገራችንን የካበተ የታሪክ ሃብት በአግባቡ ጠብቆ ወደ ትልቅ ኢኮኖሚያዊ ጥቅም መቀየር እንደሚቻል አረጋግጧል።
በአዶኒያስ ወ/አረጋይ
#ethiopianbroadcastingcorporation #medemergovernment #tourismethiopia #visitethiopia #landoforigins #abiyahmed
Sponsored by
Surafel
1 month ago
የመደመር መንግሥት ስንል?
********
ታሪክን ወደ ኋላ መለስ ብለን ስንቃኝ፣ ኢትዮጵያ የነፃነት ተምሳሌት፣ የጥንታዊ ስልጣኔ ባለቤት፣ እና የብዙ ፀጋዎች ማህደር ሆና እናገኛታለን።
አባቶቻችን በደማቸው አቅንተውና ጠብቀው ያቆዩልንን ይህች ምድር፣ ሀብቷ ሳይደመርና አ ቅሟ ሳይቀናጅ ለዘመናት በመቆየቱ ምክንያት፣ በእጦት አዙሪትና በድህነት ማጥ ውስጥ ስትዳክር ኖራለች።
“የኢትዮጵያውያንን ህይወት እንለውጣለን” የሚለው መፈክር በተፈራረቁ መንግስታትና ትውልዶች ዘንድ በተደጋግሚ ቢነገርም፣ በተግባር ግን እንደ ጉም ርቆን፣ እንደ ህልም ተንሳፎ ቆይቷል።
ዘመናት ነጎዱ፣ ትውልዶች ተፈራረቁ፤ እኛ ግን በተረገጥንበት ቦታ መቆማችንን አልተውንም። በዚህ የታሪክ መስቀለኛ መንገድ እና በተከማቸ የቤት ስራ አጣብቂኝ ውስጥ ነው እንግዲህ "የመደመር መንግስት" ብቅ ያለው።
ለመሆኑ የመደመር መንግስት ምንነት ምንድን ነው?
የመደመር መንግስት ማለት መከፋፈልን፣ መነጠልን፣ እና የአንዱን መቃብር የሌላው ዙፋን የሚያደርገውን የዜሮ ድምር ጨዋታ በመፀየፍ፣ ሀገራዊ ፀጋዎችንና አቅሞችን ወደ አንድ የብልፅግና ወንዝ የሚያፈስ ስርዓት ነው። በመደመር ፍልስፍና መነፅር፣ የመንግስት ሚና እንደ ባለፈው ዘመን ሁሉን አድራጊ ፈጣሪ ወይም ጨቋኝ መሆን ሳይሆን፣ የትብብር ሞተር መሆን ነው።
ይህ መንግስት ዜጎችን፣ የግሉን ዘርፍ፣ እና ሀገራዊ አቅሞችን በማስተባበር፤ ትላንት ያመለጠንን የባከነ ጊዜ "በፈጠራ እና በፍጥነት" የሚያካክስ፣ ገቢር ነበብ (Pragmatic) የሆነ የዘመነ መንግስታዊ መዋቅር ነው።
መሰረታዊ የፖለቲካና ኢኮኖሚ ዲፓርቸሩም ይሄው ነው፡ ትናንትን ከስህተቱ ተምሮ ማረም፣ ዛሬን በትጋት መስራት፣ እና ነገን በምናብ ተልሞ ማለም።
የመደመር መንግሥት ስንል፣ በፍልስፍና መሠረቱ ከታሕታይ መዋቅር (እንደ ኢኮኖሚ እና መሠረተ ልማት) ለውጥ ይልቅ ለላዕላይ መዋቅር (አስተሳሰብ እና ባህል) ለውጥ ቅድሚያ የሚሰጥ ሥርዓት ማለታችን ነው። ይህ መንግሥት የማኅበረሰብን ልዩ ልዩ ጸጋዎች፣ ዕሴቶች፣ እና አቅሞች ማሰባሰብ ለብልጽግና ወሳኝ መሆኑን በፅኑ ያምናል።
የፖለቲካ እና የኢኮኖሚ ኃይሎች በሚፈጥሩት ፍትጊያ ውስጥ ሚዛን (ወርቃማውን አማካይ) በመጠበቅ ሁሉንም አቅፎ የሚጓዝ ነው።
ይህንን እውነት ይበልጥ ለመረዳት የመደመርን መንግሥት መሠረታዊ መለያዎች ካለፉት መንግሥታት ታሪክ ጋር ማነፃፀር ግድ ይላል።
የሀገራችን የፖለቲካ ጉዞ ከውጭ ሀገር (ከምዕራብም ሆነ ከምሥራቅ) የልማት ሞዴሎችን እንዳለ ገልብጦ በማምጣት የኢትዮጵያን ነባራዊ እውነታ ለማሳጣት ሲጥር የኖረ ፤የንጉሡ ሥርዓት "ሰማይ አይታረስ፣ ንጉሥ አይከሰስ" በሚል መርህ አይነኬነትን ያነገሠ፣ ለውጥን የሚጠላና ቆሞ-ቀርነትን ያተረፈ ፊውዳላዊ ሥርዓት ሆና የተካው የደርግ መንግሥት ደግሞ የሶቪየትን ሞዴል በጭፍን በመከተል "ትሻልን ሰድጄ ትብስን አመጣሁ" እንዲሉ፣ በኅብረተሰብአዊነት ስም የግሉን ዘርፍ አቀጭጮ፣ ሀብት ፈጣሪነትን አውግዞ ሀገርን ለከፋ የኢኮኖሚ ቀውስና አዙሪት ዳርጓል።
የኢሕአዴግ መንግሥት በበኩሉ ብሔርን ከአስተዳደራዊ ወሰን ጋር በማስተሳሰሩ ጽንፈኝነትን ያቀጣጠለ፣ ሀገራዊ አንድነትን የሸረሸረ እና በመጨረሻም የሀገር ሀብት በጥቂት የፖለቲካ ልሂቃን እጅ እንዲወድቅ ያደረገ ፣እነዚህ ሁሉ መንግሥታት ከዜሮ ድምር ፖለቲካ፣ ተቀናቃኝን አሳዶ ከማጥፋት፣ እና የሕዝብን እያደገ የሚመጣ ፍላጎት በጊዜው ካለመመለስ አባዜ አልወጡም ነበር።
ከዚህ በተቃራኒ፣ የመደመር መንግሥት የገበያ መር እና የመንግሥት መር ፅንፎችን በማስወገድ "የትብብር ሞዴልን" ገንዘቡ ያደርጋል። የግሉ ዘርፍ ሀብት እንዲፈጥር ሲያበረታታ፣ መንግሥትም ራሱ በኢንተርፕረነርሺፕ (ስራ ፈጣሪነት)ዕሳቤ አዳዲስ ዘርፎችን በመፍጠርና ሀገራዊ ሀብትን በማከማቸት ይተጋል።
የመደመር መንግሥት ሌላው ግዙፍ መለያው "የዔሊ ጉዞን" ሰብሮ በ"ፍጥነት፣ ፈጠራ እና ዝላይ" መገስገሱ ነው። አዳጊ ሀገራት የበለፀጉት ሀገራት የሄዱበትን የክፍለ ዘመናት አዝጋሚ (ደረጃ በደረጃ) ጉዞ መከተል የለባቸውም በማለት፣ ዘመኑ የደረሰበትን ቴክኖሎጂ በቀጥታ በመቀላቀል "የዝላይ መንገድን" (Leapfrogging) በመጠቀም ኢትዮጵያን ተወዳዳሪ ለማድረግ ይሠራል።
ከዚህም ባሻገር፣ የመደመር መንግሥት "ምናባዊ ከፍታን" ተላብሷል። የይድረስ ይድረስ ጊዜያዊ ማስታገሻዎችን ትቶ፣ እንደ አዲስ አበባ ወንዞች ልማት (ገበታ ለሸገር) እና የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብሮችን በመሰሉ ሩቅ አላሚ ፕሮጀክቶች ሀሳብን ወደ መሬት በማውረድ "የማድረግ ዐቅሙን" በተግባር አረጋግጧል።
በአጠቃላይ የመደመር መንግሥት የትናንትናውን የተከማቸ ዕዳ በፈጠራ የሚያቃልል፣ ያመለጠንን የኢንዱስትሪ አብዮት ጊዜ የሚያካክስ፣ እና ኢትዮጵያን በጠንካራ ሥርዓታዊ መዋቅርና ትብብር ወደ ብልጽግና ማማ የሚያሸጋግር መሪ ብርሃን ነው።
በአዶኒያስ ወ/አረጋይ
#ethiopianbroadcastingcorporation #medemer #philosophyofmedemer #nationalunity
********
ታሪክን ወደ ኋላ መለስ ብለን ስንቃኝ፣ ኢትዮጵያ የነፃነት ተምሳሌት፣ የጥንታዊ ስልጣኔ ባለቤት፣ እና የብዙ ፀጋዎች ማህደር ሆና እናገኛታለን።
አባቶቻችን በደማቸው አቅንተውና ጠብቀው ያቆዩልንን ይህች ምድር፣ ሀብቷ ሳይደመርና አ ቅሟ ሳይቀናጅ ለዘመናት በመቆየቱ ምክንያት፣ በእጦት አዙሪትና በድህነት ማጥ ውስጥ ስትዳክር ኖራለች።
“የኢትዮጵያውያንን ህይወት እንለውጣለን” የሚለው መፈክር በተፈራረቁ መንግስታትና ትውልዶች ዘንድ በተደጋግሚ ቢነገርም፣ በተግባር ግን እንደ ጉም ርቆን፣ እንደ ህልም ተንሳፎ ቆይቷል።
ዘመናት ነጎዱ፣ ትውልዶች ተፈራረቁ፤ እኛ ግን በተረገጥንበት ቦታ መቆማችንን አልተውንም። በዚህ የታሪክ መስቀለኛ መንገድ እና በተከማቸ የቤት ስራ አጣብቂኝ ውስጥ ነው እንግዲህ "የመደመር መንግስት" ብቅ ያለው።
ለመሆኑ የመደመር መንግስት ምንነት ምንድን ነው?
የመደመር መንግስት ማለት መከፋፈልን፣ መነጠልን፣ እና የአንዱን መቃብር የሌላው ዙፋን የሚያደርገውን የዜሮ ድምር ጨዋታ በመፀየፍ፣ ሀገራዊ ፀጋዎችንና አቅሞችን ወደ አንድ የብልፅግና ወንዝ የሚያፈስ ስርዓት ነው። በመደመር ፍልስፍና መነፅር፣ የመንግስት ሚና እንደ ባለፈው ዘመን ሁሉን አድራጊ ፈጣሪ ወይም ጨቋኝ መሆን ሳይሆን፣ የትብብር ሞተር መሆን ነው።
ይህ መንግስት ዜጎችን፣ የግሉን ዘርፍ፣ እና ሀገራዊ አቅሞችን በማስተባበር፤ ትላንት ያመለጠንን የባከነ ጊዜ "በፈጠራ እና በፍጥነት" የሚያካክስ፣ ገቢር ነበብ (Pragmatic) የሆነ የዘመነ መንግስታዊ መዋቅር ነው።
መሰረታዊ የፖለቲካና ኢኮኖሚ ዲፓርቸሩም ይሄው ነው፡ ትናንትን ከስህተቱ ተምሮ ማረም፣ ዛሬን በትጋት መስራት፣ እና ነገን በምናብ ተልሞ ማለም።
የመደመር መንግሥት ስንል፣ በፍልስፍና መሠረቱ ከታሕታይ መዋቅር (እንደ ኢኮኖሚ እና መሠረተ ልማት) ለውጥ ይልቅ ለላዕላይ መዋቅር (አስተሳሰብ እና ባህል) ለውጥ ቅድሚያ የሚሰጥ ሥርዓት ማለታችን ነው። ይህ መንግሥት የማኅበረሰብን ልዩ ልዩ ጸጋዎች፣ ዕሴቶች፣ እና አቅሞች ማሰባሰብ ለብልጽግና ወሳኝ መሆኑን በፅኑ ያምናል።
የፖለቲካ እና የኢኮኖሚ ኃይሎች በሚፈጥሩት ፍትጊያ ውስጥ ሚዛን (ወርቃማውን አማካይ) በመጠበቅ ሁሉንም አቅፎ የሚጓዝ ነው።
ይህንን እውነት ይበልጥ ለመረዳት የመደመርን መንግሥት መሠረታዊ መለያዎች ካለፉት መንግሥታት ታሪክ ጋር ማነፃፀር ግድ ይላል።
የሀገራችን የፖለቲካ ጉዞ ከውጭ ሀገር (ከምዕራብም ሆነ ከምሥራቅ) የልማት ሞዴሎችን እንዳለ ገልብጦ በማምጣት የኢትዮጵያን ነባራዊ እውነታ ለማሳጣት ሲጥር የኖረ ፤የንጉሡ ሥርዓት "ሰማይ አይታረስ፣ ንጉሥ አይከሰስ" በሚል መርህ አይነኬነትን ያነገሠ፣ ለውጥን የሚጠላና ቆሞ-ቀርነትን ያተረፈ ፊውዳላዊ ሥርዓት ሆና የተካው የደርግ መንግሥት ደግሞ የሶቪየትን ሞዴል በጭፍን በመከተል "ትሻልን ሰድጄ ትብስን አመጣሁ" እንዲሉ፣ በኅብረተሰብአዊነት ስም የግሉን ዘርፍ አቀጭጮ፣ ሀብት ፈጣሪነትን አውግዞ ሀገርን ለከፋ የኢኮኖሚ ቀውስና አዙሪት ዳርጓል።
የኢሕአዴግ መንግሥት በበኩሉ ብሔርን ከአስተዳደራዊ ወሰን ጋር በማስተሳሰሩ ጽንፈኝነትን ያቀጣጠለ፣ ሀገራዊ አንድነትን የሸረሸረ እና በመጨረሻም የሀገር ሀብት በጥቂት የፖለቲካ ልሂቃን እጅ እንዲወድቅ ያደረገ ፣እነዚህ ሁሉ መንግሥታት ከዜሮ ድምር ፖለቲካ፣ ተቀናቃኝን አሳዶ ከማጥፋት፣ እና የሕዝብን እያደገ የሚመጣ ፍላጎት በጊዜው ካለመመለስ አባዜ አልወጡም ነበር።
ከዚህ በተቃራኒ፣ የመደመር መንግሥት የገበያ መር እና የመንግሥት መር ፅንፎችን በማስወገድ "የትብብር ሞዴልን" ገንዘቡ ያደርጋል። የግሉ ዘርፍ ሀብት እንዲፈጥር ሲያበረታታ፣ መንግሥትም ራሱ በኢንተርፕረነርሺፕ (ስራ ፈጣሪነት)ዕሳቤ አዳዲስ ዘርፎችን በመፍጠርና ሀገራዊ ሀብትን በማከማቸት ይተጋል።
የመደመር መንግሥት ሌላው ግዙፍ መለያው "የዔሊ ጉዞን" ሰብሮ በ"ፍጥነት፣ ፈጠራ እና ዝላይ" መገስገሱ ነው። አዳጊ ሀገራት የበለፀጉት ሀገራት የሄዱበትን የክፍለ ዘመናት አዝጋሚ (ደረጃ በደረጃ) ጉዞ መከተል የለባቸውም በማለት፣ ዘመኑ የደረሰበትን ቴክኖሎጂ በቀጥታ በመቀላቀል "የዝላይ መንገድን" (Leapfrogging) በመጠቀም ኢትዮጵያን ተወዳዳሪ ለማድረግ ይሠራል።
ከዚህም ባሻገር፣ የመደመር መንግሥት "ምናባዊ ከፍታን" ተላብሷል። የይድረስ ይድረስ ጊዜያዊ ማስታገሻዎችን ትቶ፣ እንደ አዲስ አበባ ወንዞች ልማት (ገበታ ለሸገር) እና የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብሮችን በመሰሉ ሩቅ አላሚ ፕሮጀክቶች ሀሳብን ወደ መሬት በማውረድ "የማድረግ ዐቅሙን" በተግባር አረጋግጧል።
በአጠቃላይ የመደመር መንግሥት የትናንትናውን የተከማቸ ዕዳ በፈጠራ የሚያቃልል፣ ያመለጠንን የኢንዱስትሪ አብዮት ጊዜ የሚያካክስ፣ እና ኢትዮጵያን በጠንካራ ሥርዓታዊ መዋቅርና ትብብር ወደ ብልጽግና ማማ የሚያሸጋግር መሪ ብርሃን ነው።
በአዶኒያስ ወ/አረጋይ
#ethiopianbroadcastingcorporation #medemer #philosophyofmedemer #nationalunity
1 month ago
በጠቅላላ ምርጫው በርካታ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች የምክር ቤት ወንበር ማሸነፋቸው የዴሞክራሲ ምህዳሩን መስፋት ያረጋገጠ ነው፡- የተለያዩ የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች
*******************
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በስኬት የተካሄደውን የሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ውጤት ይፋ ማድረጉን ተከትሎ፣ በርካታ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች የምክር ቤት ወንበሮችን ማሸነፋቸው በኢትዮጵያ የዴሞክራሲ ምህዳሩ እየሰፋ መመጣቱን በተግባር ያሳየ መሆኑን የተለያዩ የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች ገለጹ።
ይህ ስኬት በክልል እና በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተሻለ የሀሳብ ብዝኃነት እንዲኖርና ጠንካራ የመንግሥት ተቋማትን የመገንባት ሂደትን ለማሳካት ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንዳለው ተጠቁሟል።
በተገለጸው የምርጫ ውጤት መሠረት ብልፅግና ፓርቲ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 438 መቀመጫዎችን ሲያገኝ፤ ኢዜማ 13፣ አብን 6፣ ነእፓ 3፣ መድረክ 3፣ አዴኃን 3፣ ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት 2 ወንበሮችን ያሸነፉ ሲሆን ሌሉች 10 ተፎካካሪ ፓርቲዎች ደግሞ እያንዳንዳቸው አንድ የምክር ቤት ወንበር አግኝተዋል።
ለክልል ምክር ቤት በተደረገው ውድድርም ኢዜማ 73፣ ነእፓ 35፣ ሰላም ለኢትዮጵያ ጥምረት 34፣ ኦብነግ 20፣ ጉህዴን 14፣ መድረክ 11፣ ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት 6፣ ሕዳሴ ፓርቲ 5 እና ቤህነን 5 ወንበሮችን ማሸነፍ ችለዋል።
የነጻነትና እኩልነት ፓርቲ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ ወይዘሮ ነቢሃ መሀመድ ምርጫው የሕዝብ ድምፅ መንግሥት ለመመስረት ብቸኛው መንገድ መሆኑንና መንግሥት የሚመሰረተው በኃይል ሳይሆን በሐሳብ ብቻ መሆኑን ያስተማረ ነው ማለታቸውን ኢዜአ ዘግቧል።
አያይዘውም ፓርቲያቸው በሀገራዊ ጥቅም፣ በሉዓላዊነት፣ በወጣቶች የሥራ ዕድል ፈጠራና በምግብ ዋስትና ዙሪያ ከብልጽግና ፓርቲ ጋር በትብብር ለመሥራት ዝግጁ መሆኑን አረጋግጠዋል።
በሌላ በኩል የወሎ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ፕሬዝዳንት አቶ ነጻነት ጣሰው ከተፎካካሪ ፓርቲዎች ጋር እስከ ታችኛው መዋቅር ተቀራርቦ መሥራት ሀገር ለማሻገር ቁልፍ ሚና እንዳለው በመጥቀስ፣ ለሀገረ መንግሥት ግንባታና ለሀገራዊ ምክክሩ መሳካት ፓርቲያቸው የፖሊሲ ምክረ ሐሳቦችን በጥናት ለይቶ በማቅረብ ኃላፊነቱን እንደሚወጣ አስታውቀዋል።
#ethiopiaelections #democracy #politicalpluralism #nationalunity #ethiopianbroadcastingcorporation
*******************
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በስኬት የተካሄደውን የሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ውጤት ይፋ ማድረጉን ተከትሎ፣ በርካታ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች የምክር ቤት ወንበሮችን ማሸነፋቸው በኢትዮጵያ የዴሞክራሲ ምህዳሩ እየሰፋ መመጣቱን በተግባር ያሳየ መሆኑን የተለያዩ የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች ገለጹ።
ይህ ስኬት በክልል እና በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተሻለ የሀሳብ ብዝኃነት እንዲኖርና ጠንካራ የመንግሥት ተቋማትን የመገንባት ሂደትን ለማሳካት ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንዳለው ተጠቁሟል።
በተገለጸው የምርጫ ውጤት መሠረት ብልፅግና ፓርቲ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 438 መቀመጫዎችን ሲያገኝ፤ ኢዜማ 13፣ አብን 6፣ ነእፓ 3፣ መድረክ 3፣ አዴኃን 3፣ ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት 2 ወንበሮችን ያሸነፉ ሲሆን ሌሉች 10 ተፎካካሪ ፓርቲዎች ደግሞ እያንዳንዳቸው አንድ የምክር ቤት ወንበር አግኝተዋል።
ለክልል ምክር ቤት በተደረገው ውድድርም ኢዜማ 73፣ ነእፓ 35፣ ሰላም ለኢትዮጵያ ጥምረት 34፣ ኦብነግ 20፣ ጉህዴን 14፣ መድረክ 11፣ ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት 6፣ ሕዳሴ ፓርቲ 5 እና ቤህነን 5 ወንበሮችን ማሸነፍ ችለዋል።
የነጻነትና እኩልነት ፓርቲ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ ወይዘሮ ነቢሃ መሀመድ ምርጫው የሕዝብ ድምፅ መንግሥት ለመመስረት ብቸኛው መንገድ መሆኑንና መንግሥት የሚመሰረተው በኃይል ሳይሆን በሐሳብ ብቻ መሆኑን ያስተማረ ነው ማለታቸውን ኢዜአ ዘግቧል።
አያይዘውም ፓርቲያቸው በሀገራዊ ጥቅም፣ በሉዓላዊነት፣ በወጣቶች የሥራ ዕድል ፈጠራና በምግብ ዋስትና ዙሪያ ከብልጽግና ፓርቲ ጋር በትብብር ለመሥራት ዝግጁ መሆኑን አረጋግጠዋል።
በሌላ በኩል የወሎ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ፕሬዝዳንት አቶ ነጻነት ጣሰው ከተፎካካሪ ፓርቲዎች ጋር እስከ ታችኛው መዋቅር ተቀራርቦ መሥራት ሀገር ለማሻገር ቁልፍ ሚና እንዳለው በመጥቀስ፣ ለሀገረ መንግሥት ግንባታና ለሀገራዊ ምክክሩ መሳካት ፓርቲያቸው የፖሊሲ ምክረ ሐሳቦችን በጥናት ለይቶ በማቅረብ ኃላፊነቱን እንደሚወጣ አስታውቀዋል።
#ethiopiaelections #democracy #politicalpluralism #nationalunity #ethiopianbroadcastingcorporation
1 month ago
የተሰጠን ኃላፊነት በእውነት፣ በትጋት እና በቅንነት በማገልገል ህዝባችንን እንክሳለን - ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የተሰጠን ኃላፊነት በእውነት፣ በትጋት እና በቅንነት በማገልገል ህዝባችንን እንክሳለን አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡
ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ የከተማችን ባለሀብቶች ፓርቲያችን ብልፅግና ሀገራችንን ለመገንባትና ሁሉንም ኢትዮጵያዊ ተጠቃሚ የሚያደርግ ፖሊሲና ስትራቴጂ ነድፎ እየተጋ መሆኑን ገብቷችሁ፣ ግልፅ አቋም ይዛችሁ፣ በሁሉም መልኩ በንቃት በመሣተፍ ላደረጋችሁት ድጋፍ ሁሉ በድጋሚ እናመሰግናለን ብለዋል።
የኢትዮጵያ ምርጫ የአንድ ፓርቲ አብላጫ ድምፅ ከማግኘት በላይ ከፍ ያለ ሀገርን የማፅናት ተግባር ነው ያሉት ከንቲባዋ።
ህዝባችን ለዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ያሳየውን ፅናት፣ የተጀመረው የሀገር ልማት ለማስቀጠል ያለውን ፍላጐት እና ሰላምን ዘላቂ የማድረግ ጉዞ እንዲሳካ ለፓርቲያችን ዳግም ታላቅ ኃላፊነትና አደራ ተሰጥቷል ሲሉም ተናግረዋል።
በተሰጠን ኃላፊነት በእውነት፣ በትጋት እና በቅንነት በማገልገል ህዝባችንን እንክሳለን ነው ያሉት።
ፓርቲው በግሉ ሴክተር ጠንካራ አጋርነት ብልፅግና ይረጋገጣል ብሎ እንደሚያምን ጠቅሰው፤ ለዚህም የግሉ ሴክተር ለሀገር ግንባታ በምታደርጉት ጥረት ሁሌም ድጋፋችን አይለያችሁምና በትብብር መስራታችንን አጠናክረን እንቀጥላለን ሲሉ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል፡፡
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የተሰጠን ኃላፊነት በእውነት፣ በትጋት እና በቅንነት በማገልገል ህዝባችንን እንክሳለን አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡
ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ የከተማችን ባለሀብቶች ፓርቲያችን ብልፅግና ሀገራችንን ለመገንባትና ሁሉንም ኢትዮጵያዊ ተጠቃሚ የሚያደርግ ፖሊሲና ስትራቴጂ ነድፎ እየተጋ መሆኑን ገብቷችሁ፣ ግልፅ አቋም ይዛችሁ፣ በሁሉም መልኩ በንቃት በመሣተፍ ላደረጋችሁት ድጋፍ ሁሉ በድጋሚ እናመሰግናለን ብለዋል።
የኢትዮጵያ ምርጫ የአንድ ፓርቲ አብላጫ ድምፅ ከማግኘት በላይ ከፍ ያለ ሀገርን የማፅናት ተግባር ነው ያሉት ከንቲባዋ።
ህዝባችን ለዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ያሳየውን ፅናት፣ የተጀመረው የሀገር ልማት ለማስቀጠል ያለውን ፍላጐት እና ሰላምን ዘላቂ የማድረግ ጉዞ እንዲሳካ ለፓርቲያችን ዳግም ታላቅ ኃላፊነትና አደራ ተሰጥቷል ሲሉም ተናግረዋል።
በተሰጠን ኃላፊነት በእውነት፣ በትጋት እና በቅንነት በማገልገል ህዝባችንን እንክሳለን ነው ያሉት።
ፓርቲው በግሉ ሴክተር ጠንካራ አጋርነት ብልፅግና ይረጋገጣል ብሎ እንደሚያምን ጠቅሰው፤ ለዚህም የግሉ ሴክተር ለሀገር ግንባታ በምታደርጉት ጥረት ሁሌም ድጋፋችን አይለያችሁምና በትብብር መስራታችንን አጠናክረን እንቀጥላለን ሲሉ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል፡፡
1 month ago
ቀጣይነት ያለው ውይይትና የጋራ ተነሳሽነት ለአፍሪካና ለኢምሬትስ ዘላቂ ብልፅግና እና ጥንካሬ አስፈላጊ ነው - አምባሳደር ሐደራ አበራ
***********************
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ሐደራ አበራ ዛሬ በአዲስ አበባ በተካሄደው የ"ሂሊ ቀጣናዊ ውይይት - የአፍሪካ እትም 2026" መድረክ የመክፈቻ ንግግር አድርገዋል።
ፎረሙ የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት ከኢምሬትስ የስትራቴጂያዊ ጥናትና ምርምር ማዕከል እና ከአንዋር ጋርጋሽ የዲፕሎማሲ አካዳሚ ጋር በመተባበር ያዘጋጀው ነው።
ፖሊሲ አውጪዎችን፣ ዲፕሎማቶችን፣ የንግድ መሪዎችን እና ተመራማሪዎችን በአንድ ያሰባሰበው መድረክ፣ በአፍሪካ እና በተባበሩት አረብ ኢምሬትስ መካከል ያለውን ትብብር ለማሳደግ ያለመ ነው።
አምባሳደር ሐደራ አፍሪካ በዓለም አቀፍ ኢኮኖሚ ውስጥ ያላትን እያደገ የመጣ ሚና በዳሰሱበት ንግግራቸው፣ በመከባበር፣ በጋራ ብልፅግና እና በረጅም ጊዜ ቁርጠኝነት ላይ የተመሠረቱ አጋርነቶች ያላቸውን ጠቀሜታ አብራርተዋል።
በንግድ፣ በኢንቨስትመንት፣ በቴክኖሎጂ እና በዘላቂ ልማት ዘርፎች ትብብርን ማስፋት እንደሚያስፈልግ የጠቆሙት ሚኒስትር ዴኤታው፤ ቀጣይነት ያለው ውይይት እና የጋራ ተነሳሽነት ለአፍሪካም ሆነ ለኢምሬትስ ዘላቂ ብልፅግና እና ጥንካሬ አስፈላጊ መሆኑን ጠቁመዋል።
ኢትዮጵያ ባላት ስትራቴጂያዊ መልክዓ-ምድራዊ አቀማመጥ የተነሳ ይህን የጋራ ራዕይ ለማራመድና የበኩሏን አስተዋጽኦ ለማበርከት ዝግጁ መሆኗንም አምባሳደር ሐደራ ገልጸዋል።
#ethiopia #africa #uae #ebc
***********************
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ሐደራ አበራ ዛሬ በአዲስ አበባ በተካሄደው የ"ሂሊ ቀጣናዊ ውይይት - የአፍሪካ እትም 2026" መድረክ የመክፈቻ ንግግር አድርገዋል።
ፎረሙ የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት ከኢምሬትስ የስትራቴጂያዊ ጥናትና ምርምር ማዕከል እና ከአንዋር ጋርጋሽ የዲፕሎማሲ አካዳሚ ጋር በመተባበር ያዘጋጀው ነው።
ፖሊሲ አውጪዎችን፣ ዲፕሎማቶችን፣ የንግድ መሪዎችን እና ተመራማሪዎችን በአንድ ያሰባሰበው መድረክ፣ በአፍሪካ እና በተባበሩት አረብ ኢምሬትስ መካከል ያለውን ትብብር ለማሳደግ ያለመ ነው።
አምባሳደር ሐደራ አፍሪካ በዓለም አቀፍ ኢኮኖሚ ውስጥ ያላትን እያደገ የመጣ ሚና በዳሰሱበት ንግግራቸው፣ በመከባበር፣ በጋራ ብልፅግና እና በረጅም ጊዜ ቁርጠኝነት ላይ የተመሠረቱ አጋርነቶች ያላቸውን ጠቀሜታ አብራርተዋል።
በንግድ፣ በኢንቨስትመንት፣ በቴክኖሎጂ እና በዘላቂ ልማት ዘርፎች ትብብርን ማስፋት እንደሚያስፈልግ የጠቆሙት ሚኒስትር ዴኤታው፤ ቀጣይነት ያለው ውይይት እና የጋራ ተነሳሽነት ለአፍሪካም ሆነ ለኢምሬትስ ዘላቂ ብልፅግና እና ጥንካሬ አስፈላጊ መሆኑን ጠቁመዋል።
ኢትዮጵያ ባላት ስትራቴጂያዊ መልክዓ-ምድራዊ አቀማመጥ የተነሳ ይህን የጋራ ራዕይ ለማራመድና የበኩሏን አስተዋጽኦ ለማበርከት ዝግጁ መሆኗንም አምባሳደር ሐደራ ገልጸዋል።
#ethiopia #africa #uae #ebc
1 month ago
ከንቲባ አዳነች አቤቤ ሁለት አዳዲስ የአዲስ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎቶችን ስራ አስጀመሩ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለአዲስ አበባ 10ኛ እና 11ኛ የሆኑ ሁለት የአዲስ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎቶችን በይፋ መርቀው ስራ አስጀምረዋል።
ከንቲባዋ በዚሁ ወቅት ባስተላለፉት መልዕክት፥ በ2018 በተገባው ቃል መሰረት በአዲስ አበባ 11 የአዲስ መሶብ ማዕከላትን መክፈት ችለናል ብለዋል።
ማዕከላቱ በቃሊቲ እና በለሚ ኩራ ክፍለከተሞች መገንባታቸውን ጠቅሰው፤ የማዕከላቱ ወደስራ መግባት የተገልጋዮችን እንግልት በመግታት ቀልጣፋ አገልግሎት ለመስጠት እንደሚያስችል አብራርተዋል።
የመሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎቶት የአገልግሎት አሰጣጥ ሂደትን ማዘመን የተቻለበት መሆኑን ተናግረዋል።
የመሶብ ማዕከላቱ በዲጂታል ቴክኖሎጂ የተደራጁ በመሆናቸው ማንኛውም የከተማዋ ነዋሪ በፈለገው ማዕከል አገልግሎት ማግኘት ይችላል ያሉት ከንቲባዋ፤ ዲጂታል ቴክኖሎጂዎቹ በሀገር ውስጥ አቅም የበለጸጉ እንደሆነ ጠቁመዋል።
ማዕከላቱ ከ50 በመቶ በላይ የመንግሥት አገልግሎቶችን የሚሰጡና ለእናቶችና ህፃናት የተመቸ የመጫወቻ ስፍራም እንዳካተቱ ገልጸዋል።
መሠል ዘርፎችን ማልማት የኢትዮጵያን የብልፅግና ጉዞ እንደሚያጠናክሩ ገልጸው፤ ህዝብና መንግሥት ይበልጥ በተቀናጁ ቁጥር ተጠቃሚነትን ማረጋገጥ እንደሚያስችል አመልክተዋል።
በሔኖክ ለሜ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለአዲስ አበባ 10ኛ እና 11ኛ የሆኑ ሁለት የአዲስ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎቶችን በይፋ መርቀው ስራ አስጀምረዋል።
ከንቲባዋ በዚሁ ወቅት ባስተላለፉት መልዕክት፥ በ2018 በተገባው ቃል መሰረት በአዲስ አበባ 11 የአዲስ መሶብ ማዕከላትን መክፈት ችለናል ብለዋል።
ማዕከላቱ በቃሊቲ እና በለሚ ኩራ ክፍለከተሞች መገንባታቸውን ጠቅሰው፤ የማዕከላቱ ወደስራ መግባት የተገልጋዮችን እንግልት በመግታት ቀልጣፋ አገልግሎት ለመስጠት እንደሚያስችል አብራርተዋል።
የመሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎቶት የአገልግሎት አሰጣጥ ሂደትን ማዘመን የተቻለበት መሆኑን ተናግረዋል።
የመሶብ ማዕከላቱ በዲጂታል ቴክኖሎጂ የተደራጁ በመሆናቸው ማንኛውም የከተማዋ ነዋሪ በፈለገው ማዕከል አገልግሎት ማግኘት ይችላል ያሉት ከንቲባዋ፤ ዲጂታል ቴክኖሎጂዎቹ በሀገር ውስጥ አቅም የበለጸጉ እንደሆነ ጠቁመዋል።
ማዕከላቱ ከ50 በመቶ በላይ የመንግሥት አገልግሎቶችን የሚሰጡና ለእናቶችና ህፃናት የተመቸ የመጫወቻ ስፍራም እንዳካተቱ ገልጸዋል።
መሠል ዘርፎችን ማልማት የኢትዮጵያን የብልፅግና ጉዞ እንደሚያጠናክሩ ገልጸው፤ ህዝብና መንግሥት ይበልጥ በተቀናጁ ቁጥር ተጠቃሚነትን ማረጋገጥ እንደሚያስችል አመልክተዋል።
በሔኖክ ለሜ
1 month ago
የአፍሪካ ህብረት ሊቀመንበር ማሕሙድ አሊ ዩሱፍ ምን አሉ?
#ethiopia | የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ማሕሙድ አሊ ዩሱፍ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥትና ሕዝብ ሰኔ 1 ቀን 2026 ዓ.ም ያካሄዱትን 7ኛውን አጠቃላይ ምርጫ በስኬት በማጠናቀቃቸው የተሰማቸውን ከፍተኛ አድናቆት ገልጸዋል።
ሊቀመንበሩ ይህ የምርጫ ሂደት የኢትዮጵያውያን ለዲሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ያለቸውን ጽኑ ቁርጠኝነት በተግባር ያሳየ መሆኑን የጠቀሱ ሲሆን፣ ይህም ለሀገሪቱ ኢኮኖሚያዊ ዕድገት እንደ መሠረት የሚወሰድ መሆኑን አመልክተዋል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድም አጠቃላይ ምርጫው በሰላምና በስኬት እንዲጠናቀቅ ላሳየው የላቀ ሙያዊ ብቃትና ትጋት ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
ሊቀመንበሩ ባስተላለፉት መልዕክት ምርጫ ቦርድ ሰኔ 21 ቀን 2026 ዓ.ም ይፋ ባደረገው የምርጫ ውጤት መሠረት አብላጫ ወንበር በማሸነፍ አስደናቂ ድል ለተቀዳጁት ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ለብልፅግና ፓርቲ የተሰማቸውን ደስታ ገልጸው የእንኳን ደስ አላችሁ አጋርነታቸውን አብርክተዋል።
በመጨረሻም ማሕሙድ አሊ ዩሱፍ፣ የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን በአባል ሀገራት ዘንድ እውነተኛ ሰላማዊና ግልጽ የሆኑ የምርጫ ሂደቶች እንዲሰፍኑ በማድረግ የዲሞክራሲያዊ ሥርዓትን ለማጠናከር የሚሠራውን ሥራ አጠናክሮ እንደሚቀጥል በድጋሚ አረጋግጠዋል።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia | የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ማሕሙድ አሊ ዩሱፍ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥትና ሕዝብ ሰኔ 1 ቀን 2026 ዓ.ም ያካሄዱትን 7ኛውን አጠቃላይ ምርጫ በስኬት በማጠናቀቃቸው የተሰማቸውን ከፍተኛ አድናቆት ገልጸዋል።
ሊቀመንበሩ ይህ የምርጫ ሂደት የኢትዮጵያውያን ለዲሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ያለቸውን ጽኑ ቁርጠኝነት በተግባር ያሳየ መሆኑን የጠቀሱ ሲሆን፣ ይህም ለሀገሪቱ ኢኮኖሚያዊ ዕድገት እንደ መሠረት የሚወሰድ መሆኑን አመልክተዋል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድም አጠቃላይ ምርጫው በሰላምና በስኬት እንዲጠናቀቅ ላሳየው የላቀ ሙያዊ ብቃትና ትጋት ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
ሊቀመንበሩ ባስተላለፉት መልዕክት ምርጫ ቦርድ ሰኔ 21 ቀን 2026 ዓ.ም ይፋ ባደረገው የምርጫ ውጤት መሠረት አብላጫ ወንበር በማሸነፍ አስደናቂ ድል ለተቀዳጁት ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ለብልፅግና ፓርቲ የተሰማቸውን ደስታ ገልጸው የእንኳን ደስ አላችሁ አጋርነታቸውን አብርክተዋል።
በመጨረሻም ማሕሙድ አሊ ዩሱፍ፣ የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን በአባል ሀገራት ዘንድ እውነተኛ ሰላማዊና ግልጽ የሆኑ የምርጫ ሂደቶች እንዲሰፍኑ በማድረግ የዲሞክራሲያዊ ሥርዓትን ለማጠናከር የሚሠራውን ሥራ አጠናክሮ እንደሚቀጥል በድጋሚ አረጋግጠዋል።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
Sponsored by
Surafel
1 month ago
ኢትዮጵያ ታከናውናለች፡- ስኬታማ ዲፕሎማሲ
************************
"ኢትዮጵያ ወደፊት ለመመንጠቅ (to leap) ቆርጣ የተነሳች ሀገር ናት" ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በንግግራቸው መክፈቻ ላይ ያነሱት ሀሳብ፣ ሀገራችን በዲፕሎማሲው መስክ እያስመዘገበች ያለውን ስኬት ቁልጭ አድርጎ ያሳያል።
እጅግ ተለዋዋጭና በኃያላን ፉክክር በተሞላው የዓለም አቀፍ ፖለቲካ ውስጥ፣ ኢትዮጵያ "የመደመር" እሳቤን በመከተል ፈተናዎችን ወደ ድል እየቀየረች፣ የዓለምን መድረክ በብቃት እየመራች ትገኛለች።
የኢትዮጵያን ዲፕሎማሲ የቀየረው መሠረታዊ የሪፎርም አቅጣጫ፣ የውጭ ግንኙነትን በጥርጣሬና በስጋት ላይ ከተመሠረተ "የህልውና መር" (Survival-driven) አካሄድ አውጥቶ፣ ትብብርንና የጋራ ተጠቃሚነትን ወደሚያስቀድም "የልዕልና መር" (Excellence-driven) አቅጣጫ ማሸጋገሩ ነው።
ብልፅግና ፓርቲ፣ የውጭ ግንኙነት በአንድ ኃያል ወገን ደጋፊ መሆን ላይ ሳይመሰረት፣ "ለራሳችን ኃያል መሆንን" ማዕከል ያደረገ ነፃና ሚዛናዊ የዲፕሎማሲ አቅጣጫ ይከተላል።
ይህ መደመራዊ የውጭ ግንኙነት ፍልስፍና፣ አገራት በውጭ ግንኙነታቸው ከፉክክር ይልቅ ትብብርን እንዲመርጡ፣ የቅርብም ሆነ የሩቅ አገሮችን በባላንጣነት ከመፈረጅ ወጥተው ፍላጎቶቻቸውን በሰከነ ንግግር እንዲያስጠብቁ የሚያደርግ ጥበብ ነው።
በዚህ የሪፎርም አቅጣጫ ከተመዘገቡት ታላላቅ የዲፕሎማሲ ድሎች መካከል፣ የኢትዮጵያ የBRICS (ብሪክስ) ሙሉ አባል መሆን በግንባር ቀደምትነት ይጠቀሳል። ከ40 በላይ አገራት ለአባልነት በጠየቁበት መድረክ ተመራጭ መሆን መቻላችን፣ ጠቅላይ ሚኒስትሩ እንዳሉት ኢትዮጵያ "ዝቅተኛ ግምቶችን ሰብራ" እንደምትነሳ ያሳየ ታሪካዊ እምርታ ነው።
ይህ አባልነት ለሀገራችን ሰፊ የኢንቨስትመንትና የገበያ ዕድል የፈጠረ የዲፕሎማሲ ብስለት ማሳያ ነው።
ሁለተኛው ታላቅ ድል፣ የሕዳሴ ግድብን በስኬት ማጠናቀቅ እና የአባይ ወንዝ የትብብር ማዕቀፍ ስምምነትን (CFA) ወደ ሥራ ማስገባት ነው።
ጉዳዩን ወደ ተ.መ.ድ. የጸጥታው ምክር ቤት በመውሰድ አገራችንን ምክንያታዊ ላልሆነ ጫና ሲዳርግ የነበረውን እንቅስቃሴ፣ "ለአፍሪካዊ ችግር አፍሪካዊ መፍትሔ" በሚል መርህ በዲፕሎማሲያዊ ጥበብ መመከት ተችሏል።
ይህ ስኬት ኢትዮጵያ የመበልጸግ ፍላጎቷ ፊት የሚቆም ማናቸውንም ኃይል እንደማትታገስ ግልጽ መልዕክት ያስተላለፈ፣ "የአፍሪካ ራሷን የመቻል ምልክት" ሆኖ የተመዘገበ ነው።
በተጨማሪም የባሕር በር ባለቤትነትና ተጠቃሚነት አጀንዳን ከተዳፈነበት በማውጣት፣ ኢትዮጵያ ከነበረችበት የጂኦ-ስትራተጂካዊ ጥገኝነት እንድትወጣና የዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ለፍትሐዊ ጥያቄዋ እውቅና እንዲሰጥ ማድረግ ተችሏል።
በ"ዜጋ ተኮር ዲፕሎማሲ" ደግሞ፣ በመካከለኛው ምስራቅና አውሮፓ ካሉ በርካታ ሀገራት ጋር የሥራ ስምሪት ስምምነቶችን በመፈረም፣ ለዜጎቻችን ሰፊ የሥራ ዕድል መፍጠርና በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ ከ500 ሺህ በላይ ዜጎችን ወደ ሀገራቸው በክብር መመለስ ተችሏል።
በአረንጓዴ አሻራ ባስመዘገብነው ውጤት COP32ን ለማዘጋጀት መመረጣችን፣ እንዲሁም ለሱዳን እና ደቡብ ሱዳን ሰላም የሰራነው አኩሪ የሽምግልና ሥራ፣ ኢትዮጵያ የአፍሪካ የሰላምና የዲፕሎማሲ ማዕከልነቷን እንዳጸናች ያሳያል።
በእርግጥም ጠቅላይ ሚኒስትሩ እንዳሉት "ከለውጡ በስተጀርባ የዜጎች ሕይወት እየተቀየረ ነው"፤ ይህ የኢትዮጵያ ስኬታማ ዲፕሎማሲም ሀገራችንን ወደ አዲስ የብልጽግና ከፍታ የሚያሸጋግራት ኃያል ክንድ ሆኗል!
በአዶኒያስ ወልደአረጋይ
Ethiopian Broadcasting Corporation #ኢትዮጵያ #ዲፕሎማሲ
************************
"ኢትዮጵያ ወደፊት ለመመንጠቅ (to leap) ቆርጣ የተነሳች ሀገር ናት" ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በንግግራቸው መክፈቻ ላይ ያነሱት ሀሳብ፣ ሀገራችን በዲፕሎማሲው መስክ እያስመዘገበች ያለውን ስኬት ቁልጭ አድርጎ ያሳያል።
እጅግ ተለዋዋጭና በኃያላን ፉክክር በተሞላው የዓለም አቀፍ ፖለቲካ ውስጥ፣ ኢትዮጵያ "የመደመር" እሳቤን በመከተል ፈተናዎችን ወደ ድል እየቀየረች፣ የዓለምን መድረክ በብቃት እየመራች ትገኛለች።
የኢትዮጵያን ዲፕሎማሲ የቀየረው መሠረታዊ የሪፎርም አቅጣጫ፣ የውጭ ግንኙነትን በጥርጣሬና በስጋት ላይ ከተመሠረተ "የህልውና መር" (Survival-driven) አካሄድ አውጥቶ፣ ትብብርንና የጋራ ተጠቃሚነትን ወደሚያስቀድም "የልዕልና መር" (Excellence-driven) አቅጣጫ ማሸጋገሩ ነው።
ብልፅግና ፓርቲ፣ የውጭ ግንኙነት በአንድ ኃያል ወገን ደጋፊ መሆን ላይ ሳይመሰረት፣ "ለራሳችን ኃያል መሆንን" ማዕከል ያደረገ ነፃና ሚዛናዊ የዲፕሎማሲ አቅጣጫ ይከተላል።
ይህ መደመራዊ የውጭ ግንኙነት ፍልስፍና፣ አገራት በውጭ ግንኙነታቸው ከፉክክር ይልቅ ትብብርን እንዲመርጡ፣ የቅርብም ሆነ የሩቅ አገሮችን በባላንጣነት ከመፈረጅ ወጥተው ፍላጎቶቻቸውን በሰከነ ንግግር እንዲያስጠብቁ የሚያደርግ ጥበብ ነው።
በዚህ የሪፎርም አቅጣጫ ከተመዘገቡት ታላላቅ የዲፕሎማሲ ድሎች መካከል፣ የኢትዮጵያ የBRICS (ብሪክስ) ሙሉ አባል መሆን በግንባር ቀደምትነት ይጠቀሳል። ከ40 በላይ አገራት ለአባልነት በጠየቁበት መድረክ ተመራጭ መሆን መቻላችን፣ ጠቅላይ ሚኒስትሩ እንዳሉት ኢትዮጵያ "ዝቅተኛ ግምቶችን ሰብራ" እንደምትነሳ ያሳየ ታሪካዊ እምርታ ነው።
ይህ አባልነት ለሀገራችን ሰፊ የኢንቨስትመንትና የገበያ ዕድል የፈጠረ የዲፕሎማሲ ብስለት ማሳያ ነው።
ሁለተኛው ታላቅ ድል፣ የሕዳሴ ግድብን በስኬት ማጠናቀቅ እና የአባይ ወንዝ የትብብር ማዕቀፍ ስምምነትን (CFA) ወደ ሥራ ማስገባት ነው።
ጉዳዩን ወደ ተ.መ.ድ. የጸጥታው ምክር ቤት በመውሰድ አገራችንን ምክንያታዊ ላልሆነ ጫና ሲዳርግ የነበረውን እንቅስቃሴ፣ "ለአፍሪካዊ ችግር አፍሪካዊ መፍትሔ" በሚል መርህ በዲፕሎማሲያዊ ጥበብ መመከት ተችሏል።
ይህ ስኬት ኢትዮጵያ የመበልጸግ ፍላጎቷ ፊት የሚቆም ማናቸውንም ኃይል እንደማትታገስ ግልጽ መልዕክት ያስተላለፈ፣ "የአፍሪካ ራሷን የመቻል ምልክት" ሆኖ የተመዘገበ ነው።
በተጨማሪም የባሕር በር ባለቤትነትና ተጠቃሚነት አጀንዳን ከተዳፈነበት በማውጣት፣ ኢትዮጵያ ከነበረችበት የጂኦ-ስትራተጂካዊ ጥገኝነት እንድትወጣና የዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ለፍትሐዊ ጥያቄዋ እውቅና እንዲሰጥ ማድረግ ተችሏል።
በ"ዜጋ ተኮር ዲፕሎማሲ" ደግሞ፣ በመካከለኛው ምስራቅና አውሮፓ ካሉ በርካታ ሀገራት ጋር የሥራ ስምሪት ስምምነቶችን በመፈረም፣ ለዜጎቻችን ሰፊ የሥራ ዕድል መፍጠርና በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ ከ500 ሺህ በላይ ዜጎችን ወደ ሀገራቸው በክብር መመለስ ተችሏል።
በአረንጓዴ አሻራ ባስመዘገብነው ውጤት COP32ን ለማዘጋጀት መመረጣችን፣ እንዲሁም ለሱዳን እና ደቡብ ሱዳን ሰላም የሰራነው አኩሪ የሽምግልና ሥራ፣ ኢትዮጵያ የአፍሪካ የሰላምና የዲፕሎማሲ ማዕከልነቷን እንዳጸናች ያሳያል።
በእርግጥም ጠቅላይ ሚኒስትሩ እንዳሉት "ከለውጡ በስተጀርባ የዜጎች ሕይወት እየተቀየረ ነው"፤ ይህ የኢትዮጵያ ስኬታማ ዲፕሎማሲም ሀገራችንን ወደ አዲስ የብልጽግና ከፍታ የሚያሸጋግራት ኃያል ክንድ ሆኗል!
በአዶኒያስ ወልደአረጋይ
Ethiopian Broadcasting Corporation #ኢትዮጵያ #ዲፕሎማሲ
1 month ago
ፆም ያላደረው መሬትና የለመለመው ተስፋ፦ የግብርናዉ የለውጥ ጉዞ
************
የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ለዘመናት ከድህነት አዙሪት መውጣት ያልቻለው የምርት ሂደቱ ከዝናብ ጥገኝነት እና ከኋላቀር አሠራር ባለመለቀቁ እንደነበር ይታወቃል።
ይህንን ታሪካዊ ስብራት ለመጠገን ባለፉት 8 የለውጥ ዓመታት የተከናወኑት የግብርና ዘርፍ ማሻሻያዎች የሀገራችን የፖለቲካ ኢኮኖሚ መልክ የቀየሩ እና የዜጎችን ክብር ከፍ ያደረጉ ስትራቴጂካዊ እርምጃዎች ናቸው።
መንግሥት ግብርናውን ከልመናና ከችሮታ ጥገኝነት አውጥቶ የኢኮኖሚው ዋና ሞተር ለማድረግ የወሰደው ቁርጠኝነት፣ በሀገራችን አዲስ የታሪክ እጥፋት ፈጥሯል።
ይህ ትራንስፎርሜሽን የገጠሩን ማኅበረሰብ ሕይወት ከመቀየር ባለፈ የኢንዱስትሪያላይዜሽንና የሀገራዊ ብልፅግናን መሠረት ጥሏል።
ባለፉት የለውጥ ዓመታት የታየው ትልቁ ስኬት ግብርናን በቴክኖሎጂ በመደገፍ አርሶ አደሩን ወደ ገበያ-ተኮር ምርት ማሸጋገር መቻሉ ነው።
ይህም በቁጥር የታገዙ ተጨባጭ ውጤቶች የተመዘገቡበት ማሳያ ሆኗል። ለምሳሌ በ2013 በጀት ዓመት 17.2 ሚሊዮን ሄክታር የነበረው የታረሰ መሬት፣ በ2017 በጀት ዓመት ድግግሞሽን ጨምሮ ወደ 32.2 ሚሊዮን ሄክታር አድጓል።
ይህ የመሬት አጠቃቀም ስፋት በተለይም "የትኛውም መሬት ፆም አያድርም" በሚል መርህ በተሰራዉ ስራ ፣ አጠቃላይ የሰብል ምርትን ከ356.6 ሚሊዮን ኩንታል ወደ 836.4 ሚሊዮን ኩንታል እንዲያድግ አድርጎታል።
በ2017 ዓ.ም የምርት ዘመን አጠቃላይ የግብርና ምርት 1.57 ቢሊዮን ኩንታል መድረሱ የዚሁ የተቀናጀ ጥረት ፍሬ ነው።
ከምርት ዓይነቶች አንጻር ሲታይ የስንዴ ምርት በየዓመቱ የ49 በመቶ አስደናቂ ዕድገት በማሳየት ኢትዮጵያ የምግብ ሉዓላዊነቷን እንድታረጋግጥና ስንዴን ለውጭ ገበያ ማቅረብ እንድትችል አድርጓታል።
ከዚህ በተጨማሪ የሩዝ ምርት ከ3 ሚሊዮን ኩንታል ወደ 63 ሚሊዮን ኩንታል፣ የቡና ምርት ደግሞ ወደ 11.5 ሚሊዮን ኩንታል በማደጉ ለውጭ ምንዛሬ ግኝት እና ለሀገር ውስጥ ፍጆታ ትልቅ አቅም ፈጥሯል።
ይህ ስኬት ግብርናው የኢንዱስትሪ ጥሬ ዕቃ ግብዓትን በሀገር ውስጥ ለመተካትና ለውጭ ገበያ ጥራት ያለው ምርት ለማቅረብ ያስቻለ ጠንካራ መሠረት ሆኗል።
ከሰብል ምርት ባሻገር፣ መንግሥት ይፋ ያደረገው "የሌማት ትሩፋት" መርሃ-ግብር በእንስሳትና በእንስሳት ተዋጽኦ ምርት (ወተት፣ ዶሮ፣ ማርና ዓሳ) ረገድ ተምሳሌታዊ ሚና እየተጫወተ ይገኛል።
ይህም የሥነ-ምግብ ዋስትናን ከማረጋገጡም በላይ የዜጎችን የኢኮኖሚ ነፃነት እያገዘ ነው።
በተመሳሳይ መልኩ የከተማ ግብርና የኑሮ ውድነትን ለመቋቋም፣ የከተሞችን ገጽታ ለመቀየር እና ለወጣቶች የሥራ ዕድል ለመፍጠር የጓሮ ሜዳዎችን ወደ ምርታማነት በመቀየር አዲስ ባህል ፈጥሯል።
የነገው የብሩህ ጉዞ መሠረት የሆኑት እነዚህ ውጤቶች ወደፊትም ተጠናክረው እንዲቀጥሉ ለሚቀጥሉት አምስት ዓመታት ግብርናን ማዘመንና የምግብ ሉዓላዊነትን ማረጋገጥ ዋነኛ የትኩረት አቅጣጫ ሆኖ ተቀምጧል።
በመስኖ አቅምን በማጎልበት ግብርናን ከዝናብ ጥገኝነት የማላቀቅ ሥራ በስፋት የሚቀጥል ሲሆን "ከእርሻ እስከ ጉርሻ" ያለውን የዕሴት ሰንሰለት ለማዘመን ዲጂታል ቴክኖሎጂንና ሜካናይዜሽንን በስፋት ጥቅም ላይ ለማዋል ታቅዷል።
ከዚህም በላይ መንግሥት የጀመረውን የማዳበሪያ ፋብሪካ ግንባታ በማጠናቀቅ ቁልፍ የግብርና ግብዓቶችን በሀገር ውስጥ ለማምረት በዝግጅት ላይ መሆኑ የዘርፉን ዘላቂነት አስተማማኝ ያደርገዋል።
ባጠቃላይ ባለፉት 8 ዓመታት የተከናወኑት የለዉጥ ሥራዎች ኢትዮጵያን ከተረጂነት ወደ አምራችነት፣ ከምግብ ዋስትና እጦት ወደ ሁለንተናዊ ብልፅግና ለማሸጋገር የተገባውን ቃል በተግባር ያረጋገጡ የታሪክ አውታሮች ናቸው።
በበረከት ሽመልስ
Ethiopian Broadcasting Corporation #ethiopia #ኢትዮጵያ #growth
************
የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ለዘመናት ከድህነት አዙሪት መውጣት ያልቻለው የምርት ሂደቱ ከዝናብ ጥገኝነት እና ከኋላቀር አሠራር ባለመለቀቁ እንደነበር ይታወቃል።
ይህንን ታሪካዊ ስብራት ለመጠገን ባለፉት 8 የለውጥ ዓመታት የተከናወኑት የግብርና ዘርፍ ማሻሻያዎች የሀገራችን የፖለቲካ ኢኮኖሚ መልክ የቀየሩ እና የዜጎችን ክብር ከፍ ያደረጉ ስትራቴጂካዊ እርምጃዎች ናቸው።
መንግሥት ግብርናውን ከልመናና ከችሮታ ጥገኝነት አውጥቶ የኢኮኖሚው ዋና ሞተር ለማድረግ የወሰደው ቁርጠኝነት፣ በሀገራችን አዲስ የታሪክ እጥፋት ፈጥሯል።
ይህ ትራንስፎርሜሽን የገጠሩን ማኅበረሰብ ሕይወት ከመቀየር ባለፈ የኢንዱስትሪያላይዜሽንና የሀገራዊ ብልፅግናን መሠረት ጥሏል።
ባለፉት የለውጥ ዓመታት የታየው ትልቁ ስኬት ግብርናን በቴክኖሎጂ በመደገፍ አርሶ አደሩን ወደ ገበያ-ተኮር ምርት ማሸጋገር መቻሉ ነው።
ይህም በቁጥር የታገዙ ተጨባጭ ውጤቶች የተመዘገቡበት ማሳያ ሆኗል። ለምሳሌ በ2013 በጀት ዓመት 17.2 ሚሊዮን ሄክታር የነበረው የታረሰ መሬት፣ በ2017 በጀት ዓመት ድግግሞሽን ጨምሮ ወደ 32.2 ሚሊዮን ሄክታር አድጓል።
ይህ የመሬት አጠቃቀም ስፋት በተለይም "የትኛውም መሬት ፆም አያድርም" በሚል መርህ በተሰራዉ ስራ ፣ አጠቃላይ የሰብል ምርትን ከ356.6 ሚሊዮን ኩንታል ወደ 836.4 ሚሊዮን ኩንታል እንዲያድግ አድርጎታል።
በ2017 ዓ.ም የምርት ዘመን አጠቃላይ የግብርና ምርት 1.57 ቢሊዮን ኩንታል መድረሱ የዚሁ የተቀናጀ ጥረት ፍሬ ነው።
ከምርት ዓይነቶች አንጻር ሲታይ የስንዴ ምርት በየዓመቱ የ49 በመቶ አስደናቂ ዕድገት በማሳየት ኢትዮጵያ የምግብ ሉዓላዊነቷን እንድታረጋግጥና ስንዴን ለውጭ ገበያ ማቅረብ እንድትችል አድርጓታል።
ከዚህ በተጨማሪ የሩዝ ምርት ከ3 ሚሊዮን ኩንታል ወደ 63 ሚሊዮን ኩንታል፣ የቡና ምርት ደግሞ ወደ 11.5 ሚሊዮን ኩንታል በማደጉ ለውጭ ምንዛሬ ግኝት እና ለሀገር ውስጥ ፍጆታ ትልቅ አቅም ፈጥሯል።
ይህ ስኬት ግብርናው የኢንዱስትሪ ጥሬ ዕቃ ግብዓትን በሀገር ውስጥ ለመተካትና ለውጭ ገበያ ጥራት ያለው ምርት ለማቅረብ ያስቻለ ጠንካራ መሠረት ሆኗል።
ከሰብል ምርት ባሻገር፣ መንግሥት ይፋ ያደረገው "የሌማት ትሩፋት" መርሃ-ግብር በእንስሳትና በእንስሳት ተዋጽኦ ምርት (ወተት፣ ዶሮ፣ ማርና ዓሳ) ረገድ ተምሳሌታዊ ሚና እየተጫወተ ይገኛል።
ይህም የሥነ-ምግብ ዋስትናን ከማረጋገጡም በላይ የዜጎችን የኢኮኖሚ ነፃነት እያገዘ ነው።
በተመሳሳይ መልኩ የከተማ ግብርና የኑሮ ውድነትን ለመቋቋም፣ የከተሞችን ገጽታ ለመቀየር እና ለወጣቶች የሥራ ዕድል ለመፍጠር የጓሮ ሜዳዎችን ወደ ምርታማነት በመቀየር አዲስ ባህል ፈጥሯል።
የነገው የብሩህ ጉዞ መሠረት የሆኑት እነዚህ ውጤቶች ወደፊትም ተጠናክረው እንዲቀጥሉ ለሚቀጥሉት አምስት ዓመታት ግብርናን ማዘመንና የምግብ ሉዓላዊነትን ማረጋገጥ ዋነኛ የትኩረት አቅጣጫ ሆኖ ተቀምጧል።
በመስኖ አቅምን በማጎልበት ግብርናን ከዝናብ ጥገኝነት የማላቀቅ ሥራ በስፋት የሚቀጥል ሲሆን "ከእርሻ እስከ ጉርሻ" ያለውን የዕሴት ሰንሰለት ለማዘመን ዲጂታል ቴክኖሎጂንና ሜካናይዜሽንን በስፋት ጥቅም ላይ ለማዋል ታቅዷል።
ከዚህም በላይ መንግሥት የጀመረውን የማዳበሪያ ፋብሪካ ግንባታ በማጠናቀቅ ቁልፍ የግብርና ግብዓቶችን በሀገር ውስጥ ለማምረት በዝግጅት ላይ መሆኑ የዘርፉን ዘላቂነት አስተማማኝ ያደርገዋል።
ባጠቃላይ ባለፉት 8 ዓመታት የተከናወኑት የለዉጥ ሥራዎች ኢትዮጵያን ከተረጂነት ወደ አምራችነት፣ ከምግብ ዋስትና እጦት ወደ ሁለንተናዊ ብልፅግና ለማሸጋገር የተገባውን ቃል በተግባር ያረጋገጡ የታሪክ አውታሮች ናቸው።
በበረከት ሽመልስ
Ethiopian Broadcasting Corporation #ethiopia #ኢትዮጵያ #growth
1 month ago
የኢትዮጵያ የ5 ዓመት ስኬታማ ጉዞ፦ ከግብርና እስከ ዘመናዊ ቴክኖሎጂ
*************
ባለፉት 5 ዓመታት በኢትዮጵያ በተለያዩ ዘርፎች የተጀመረው የብልፅግና ጉዞ የትውልድ ተስፋን ያለመለመ እና የነገዋን ኢትዮጵያ ምሥል በግልጽ የሚያሳዩ ስኬቶች የተመዘገቡበት ነው።
ይህ ጉዞ ከመሠረተ ልማት እስከ ማኅበራዊ አገልግሎቶች፣ ከኢኮኖሚ ግንባታ እስከ ግብርና ምርታማነት ተጨባጭ ለውጥ አምጥቷል።
የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የተከናወኑ ሥራዎች የዘርፉን አቅም ወደ ላቀ ደረጃ አሸጋግረዋል።
በተለይ የመኸር ስንዴ ልማት እና የበጋ መስኖ ስንዴ ልማት ፕሮግራሞች የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ የተወሰዱ ወሳኝ እርምጃዎች ናቸው።
በቴክኖሎጂ የተደገፈ የግብርና አሠራር አርሶ አደሩን ከባህላዊ አሠራር በማላቀቅ ምርታማነትን በእጥፍ ማሳደግ አስችሏል።
ይህ የዘርፉ ስኬት ለኢንዱስትሪ ልማት የሚያስፈልገውን ግብዓት በማቅረብ ረገድ ትልቅ ሚና እየተጫወተ ይገኛል።
ሁለንተናዊ ብልጽግናን እውን ለማድረግ የተከናወኑ የኢኮኖሚ ማሻሻያዎችም የውስጥ ሀብትን በአግባቡ በመጠቀም የላቀ ውጤት ለማምጣት አስችለዋል።
የምርት እና የአገልግሎት ጥራትን በማሳደግ በወጪ ንግድ ተወዳዳሪነትን መፍጠር እና የሥራ ዕድልን ማስፋት መቻሉ የዚህ ስኬት መገለጫዎች ናቸው።
በተመሳሳይ በተለይ በትራንስፖርት፣ በኢነርጂ እና በዲጂታል ቴክኖሎጂ ዘርፎች የተከናወኑ የመሠረተ ልማት ግንባታዎች የኢትዮጵያ የብልፅግና ጉዞ በጠንካራ መሠረት ላይ እንዲቆም አድርገውታል።
ይህ የብልፅግና ጉዞ በቁሳዊ ሀብት ብቻ የሚለካ ሳይሆን የሕዝብን ማኅበራዊ ሕይወት በማሻሻል ጭምር የሚገለፅ ነው።
ትምህርትን ለሁሉም በማዳረስ፣ ጥራት ያለው የጤና አገልግሎትን በማስፋት እና የዜጎችን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ የደኅንነት መረቦችን በመዘርጋት ረገድም ውጤታማ ሥራዎች ተከናውነዋል።
ባለፉት 5 ዓመታት የተመዘገቡት እነዚህ ተጨባጭ ስኬቶች ቀጣይነት ያለው ልማት፣ አስተማማኝ ሰላም እና የጋራ መግባባትን እንደሚፈጥሩ ይጠበቃል።
በሃና ምንዳሁን
#ethiopia #growth #development #transformation #ebc
*************
ባለፉት 5 ዓመታት በኢትዮጵያ በተለያዩ ዘርፎች የተጀመረው የብልፅግና ጉዞ የትውልድ ተስፋን ያለመለመ እና የነገዋን ኢትዮጵያ ምሥል በግልጽ የሚያሳዩ ስኬቶች የተመዘገቡበት ነው።
ይህ ጉዞ ከመሠረተ ልማት እስከ ማኅበራዊ አገልግሎቶች፣ ከኢኮኖሚ ግንባታ እስከ ግብርና ምርታማነት ተጨባጭ ለውጥ አምጥቷል።
የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የተከናወኑ ሥራዎች የዘርፉን አቅም ወደ ላቀ ደረጃ አሸጋግረዋል።
በተለይ የመኸር ስንዴ ልማት እና የበጋ መስኖ ስንዴ ልማት ፕሮግራሞች የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ የተወሰዱ ወሳኝ እርምጃዎች ናቸው።
በቴክኖሎጂ የተደገፈ የግብርና አሠራር አርሶ አደሩን ከባህላዊ አሠራር በማላቀቅ ምርታማነትን በእጥፍ ማሳደግ አስችሏል።
ይህ የዘርፉ ስኬት ለኢንዱስትሪ ልማት የሚያስፈልገውን ግብዓት በማቅረብ ረገድ ትልቅ ሚና እየተጫወተ ይገኛል።
ሁለንተናዊ ብልጽግናን እውን ለማድረግ የተከናወኑ የኢኮኖሚ ማሻሻያዎችም የውስጥ ሀብትን በአግባቡ በመጠቀም የላቀ ውጤት ለማምጣት አስችለዋል።
የምርት እና የአገልግሎት ጥራትን በማሳደግ በወጪ ንግድ ተወዳዳሪነትን መፍጠር እና የሥራ ዕድልን ማስፋት መቻሉ የዚህ ስኬት መገለጫዎች ናቸው።
በተመሳሳይ በተለይ በትራንስፖርት፣ በኢነርጂ እና በዲጂታል ቴክኖሎጂ ዘርፎች የተከናወኑ የመሠረተ ልማት ግንባታዎች የኢትዮጵያ የብልፅግና ጉዞ በጠንካራ መሠረት ላይ እንዲቆም አድርገውታል።
ይህ የብልፅግና ጉዞ በቁሳዊ ሀብት ብቻ የሚለካ ሳይሆን የሕዝብን ማኅበራዊ ሕይወት በማሻሻል ጭምር የሚገለፅ ነው።
ትምህርትን ለሁሉም በማዳረስ፣ ጥራት ያለው የጤና አገልግሎትን በማስፋት እና የዜጎችን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ የደኅንነት መረቦችን በመዘርጋት ረገድም ውጤታማ ሥራዎች ተከናውነዋል።
ባለፉት 5 ዓመታት የተመዘገቡት እነዚህ ተጨባጭ ስኬቶች ቀጣይነት ያለው ልማት፣ አስተማማኝ ሰላም እና የጋራ መግባባትን እንደሚፈጥሩ ይጠበቃል።
በሃና ምንዳሁን
#ethiopia #growth #development #transformation #ebc
1 month ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የአፍሪካ ህብረት በኢትዮጵያ የተካሄደውም ብሄራዊ ምርጫ በተመለከተ መግለጫ አወጣ፡፡ በህብረቱ ኮሚሽነር መሀሙድ አሊ የሱፍ ስም የወጣው ይህ መግለጫ ጁን 1 ቀን 2026 የተካሄደው የኢትዮጵያ 7ተኛው ዙር አጠቃላይ ምርጫ በተሳካ ሁኔታ በመጠናቀቁ የኢትዮጵያን ህዝብና መንግስት በማመስገን ጀምሯል፡፡
ሲቀጥልም ‹‹የምርጫ ሂደቱ ኢትዮጵያዊያን የማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ልማት መሰረት የሆነውን ዲሞክራሲ የበለጠ ለማጠናከር ያላቸውን ቁርጠኝነት አሳይቷል›› ያለው መግለጫው ኮሚሽነሩ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድን ሙያዊ ብቃትና ቁርጠኝነት ማድነቃቸውንም አስረድቷል፡፡
አስከትሎም ይፋ በሆነው የምርጫው ውጤት ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድና ብልፅግና ፓርቲ በአብላጫ ድምፅ በማሸነፋቸው ኮሚሽነሩ የእንኳን ደስ አላችሁ መልእክት ማስተላለፋቸውን አስታውቋል፡፡ ኮሚሽነሩ በዚህ መልእክታቸው የአፍሪካ ህብረት አባል አገራት ዲሞክራሲያዊ አስተዳደርን ለማጠናከር ታማኝነት ያለው፣ ሰላማዊና ግልፅ የምርጫ ሂደቶችን እንዲከተሉ ማሳሰባቸውን መግለጫው አስረድቷል፡፡
ሲቀጥልም ‹‹የምርጫ ሂደቱ ኢትዮጵያዊያን የማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ልማት መሰረት የሆነውን ዲሞክራሲ የበለጠ ለማጠናከር ያላቸውን ቁርጠኝነት አሳይቷል›› ያለው መግለጫው ኮሚሽነሩ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድን ሙያዊ ብቃትና ቁርጠኝነት ማድነቃቸውንም አስረድቷል፡፡
አስከትሎም ይፋ በሆነው የምርጫው ውጤት ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድና ብልፅግና ፓርቲ በአብላጫ ድምፅ በማሸነፋቸው ኮሚሽነሩ የእንኳን ደስ አላችሁ መልእክት ማስተላለፋቸውን አስታውቋል፡፡ ኮሚሽነሩ በዚህ መልእክታቸው የአፍሪካ ህብረት አባል አገራት ዲሞክራሲያዊ አስተዳደርን ለማጠናከር ታማኝነት ያለው፣ ሰላማዊና ግልፅ የምርጫ ሂደቶችን እንዲከተሉ ማሳሰባቸውን መግለጫው አስረድቷል፡፡
1 month ago
አርቲስት ካሙዙ ካሳ በየካ ክፍለ ከተማ በከፍተኛ ድምፅ ማሸነፉን አስታወቀ
በየካ ክፍለ ከተማ የብልፅግና ፓርቲን ወክሎ ለምርጫ የቀረበው ታዋቂው አርቲስት ካሙዙ ካሳ፣ ከአካባቢው ነዋሪዎች ከፍተኛ ድምፅ በማግኘት ማሸነፉን በይፋዊ የማህበራዊ ትስስር ገጹ አስታውቋል። አርቲስቱ የምርጫውን ውጤት ተከትሎ ለነዋሪዎችና ለመራጮች የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት ያስተላለፈ ሲሆን፣ ለተደረገለት ድጋፍም ጥልቅ ምስጋናውን አቅርቧል።
"እንደ ብልፅግና ፓርቲ ከፍተኛ ድምፅ ማግኘታችንና በአካባቢው ማሸነፋችን ታላቅ ድል ነው" ሲል የገለጸው አርቲስት ካሙዙ፣ ይህ ውጤት የህዝብ ድል መሆኑን በመጥቀስ፣ "ኢትዮጵያ አሸንፋለች" የሚል መልዕክት በድል አድራጊነት ስሜት አስተላልፏል።
Seledadotio
Seledadotio
በየካ ክፍለ ከተማ የብልፅግና ፓርቲን ወክሎ ለምርጫ የቀረበው ታዋቂው አርቲስት ካሙዙ ካሳ፣ ከአካባቢው ነዋሪዎች ከፍተኛ ድምፅ በማግኘት ማሸነፉን በይፋዊ የማህበራዊ ትስስር ገጹ አስታውቋል። አርቲስቱ የምርጫውን ውጤት ተከትሎ ለነዋሪዎችና ለመራጮች የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት ያስተላለፈ ሲሆን፣ ለተደረገለት ድጋፍም ጥልቅ ምስጋናውን አቅርቧል።
"እንደ ብልፅግና ፓርቲ ከፍተኛ ድምፅ ማግኘታችንና በአካባቢው ማሸነፋችን ታላቅ ድል ነው" ሲል የገለጸው አርቲስት ካሙዙ፣ ይህ ውጤት የህዝብ ድል መሆኑን በመጥቀስ፣ "ኢትዮጵያ አሸንፋለች" የሚል መልዕክት በድል አድራጊነት ስሜት አስተላልፏል።
Seledadotio
Seledadotio
Sponsored by
Surafel
1 month ago
ኢዜማ ለምርጫ አሸናፊው ብልፅግና ፓርቲ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፈ
የሀገር አቀፉ ምርጫ 2018 ውጤት ይፋ መሆኑን ተከትሎ ከኢዜማ የተሠጠ መግለጫ!!
ሀገር አቀፉ ምርጫ 2018 መጠናቀቁን በትላንትናው ዕለት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ይፋዊ የምርጫ ውጤት በማሣወቅ አረጋግጧል፤ ምርጫው ከነእንከኖቹም ቢሆን በሰላም በመጠናቀቁ ፓርቲያችን እንኳን ደስ አለን ለማለት ይወዳል።
በተጨማሪም ፓርቲያችን ለውድድር በቀረበባቸው ቦታዎች 13 የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና 73 የክልል እና የከተማ ምክር ቤት ወንበሮችን በድምሩ 86 መቀመጫዎችን በማግኘት በሀገር አቀፍ ደረጃ ቀዳሚው ተፎካካሪ ፓርቲ ሆኖ አጠናቋል። ይህንን ተጨባጭ ስኬት ላስመዘገቡ የፓርቲያችን ዕጩዎች፣ አባላት፣ ደጋፊዎች እና በሂደቱ በቅንነት ለተሳተፉ አካላት ሁሉ እንኳን ደስ አለን እንኳን ደስ አላችሁ ለማለት ይወዳል።
ፓርቲያችን ከቀጣዩ ምርጫ በፊት ባሉት ዓመታት ጠንካራ ጎኖቹን በማስቀጠል እንዲሁም የነበሩበትን ክፍተቶች በስትራቴጂ እና ሌሎች አስፈላጊ ተግባራት በመሙላት ተጨባጭ የተፎካካሪ ፓርቲነት ሚናውን ጊዜ ሳያባክን የሚጀምረው ዛሬ መሆኑን እየገለፅን፤ በነዚህ ዓመታት ከዚህ ቀደም ስናደርገው እንደነበረ ሁሉ ብሔራዊ ጥቅሞችን በሚያሣኩ ጉዳዮች ከሁሉም ኢትዮጵያዊ ኃይል ጋር በመተባበር የምንንቀሳቀስበት መፎካከሪያ አጀንዳዎች ላይ ማኅበረሰባችንን በሚመጥን ጨዋነት ልዩነቶቻችንን እና ትችቶቻችንን እያቀረብን የጀመርነውን ጤናማና ዘመናዊ የፖለቲካ ባሕል የማዋለድ ተግባራችንን በተጠናከረ መልኩ የምንቀጥልበት እንዲሁም ለተጨማሪ ስኬት የምንንደረደርበት እንደሚሆን ቃል እንገባለን።
በመጨረሻም ገዢ ሆኖ እንዲቀጥል ለተመረጠው ብልጽግና ፓርቲ እንዲሁም በውድድሩ ተሳትፋችሁ የሕዝብ ውክልናን ላሳካችሁ ተፎካካሪዎች እንኳን ደስ አላችሁ ለማለት እንወዳለን።
አሸናፊው ፓርቲ ከዛሬ ጀምሮ ዴሞክራሲያዊ ተቋማትን ለመገንባትና ፍትሐዊ የፖለቲካ ምህዳርን ለሁሉም እኩል ተደራሽ ለማድረግ በቁርጠኝነት እንዲሠራ፤ ለሀገር እድገትና ለውጥ ጠቃሚ ሀሳቦች ከማንኛውም ወገን ሊገኙ እንደሚችሉ በመረዳት አማራጭ ሃሳቦችን እንዲሰማ፤ እንዲሁም ትችቶችን በሆደ ሰፊነት እያስተናገደ ሀገራችን የሚያስፈልጋትን ዴሞክራሲ በጋራ እንድንገነባ ጥሪ እናቀርባለን።
ኢዜማ
የሀገር አቀፉ ምርጫ 2018 ውጤት ይፋ መሆኑን ተከትሎ ከኢዜማ የተሠጠ መግለጫ!!
ሀገር አቀፉ ምርጫ 2018 መጠናቀቁን በትላንትናው ዕለት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ይፋዊ የምርጫ ውጤት በማሣወቅ አረጋግጧል፤ ምርጫው ከነእንከኖቹም ቢሆን በሰላም በመጠናቀቁ ፓርቲያችን እንኳን ደስ አለን ለማለት ይወዳል።
በተጨማሪም ፓርቲያችን ለውድድር በቀረበባቸው ቦታዎች 13 የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና 73 የክልል እና የከተማ ምክር ቤት ወንበሮችን በድምሩ 86 መቀመጫዎችን በማግኘት በሀገር አቀፍ ደረጃ ቀዳሚው ተፎካካሪ ፓርቲ ሆኖ አጠናቋል። ይህንን ተጨባጭ ስኬት ላስመዘገቡ የፓርቲያችን ዕጩዎች፣ አባላት፣ ደጋፊዎች እና በሂደቱ በቅንነት ለተሳተፉ አካላት ሁሉ እንኳን ደስ አለን እንኳን ደስ አላችሁ ለማለት ይወዳል።
ፓርቲያችን ከቀጣዩ ምርጫ በፊት ባሉት ዓመታት ጠንካራ ጎኖቹን በማስቀጠል እንዲሁም የነበሩበትን ክፍተቶች በስትራቴጂ እና ሌሎች አስፈላጊ ተግባራት በመሙላት ተጨባጭ የተፎካካሪ ፓርቲነት ሚናውን ጊዜ ሳያባክን የሚጀምረው ዛሬ መሆኑን እየገለፅን፤ በነዚህ ዓመታት ከዚህ ቀደም ስናደርገው እንደነበረ ሁሉ ብሔራዊ ጥቅሞችን በሚያሣኩ ጉዳዮች ከሁሉም ኢትዮጵያዊ ኃይል ጋር በመተባበር የምንንቀሳቀስበት መፎካከሪያ አጀንዳዎች ላይ ማኅበረሰባችንን በሚመጥን ጨዋነት ልዩነቶቻችንን እና ትችቶቻችንን እያቀረብን የጀመርነውን ጤናማና ዘመናዊ የፖለቲካ ባሕል የማዋለድ ተግባራችንን በተጠናከረ መልኩ የምንቀጥልበት እንዲሁም ለተጨማሪ ስኬት የምንንደረደርበት እንደሚሆን ቃል እንገባለን።
በመጨረሻም ገዢ ሆኖ እንዲቀጥል ለተመረጠው ብልጽግና ፓርቲ እንዲሁም በውድድሩ ተሳትፋችሁ የሕዝብ ውክልናን ላሳካችሁ ተፎካካሪዎች እንኳን ደስ አላችሁ ለማለት እንወዳለን።
አሸናፊው ፓርቲ ከዛሬ ጀምሮ ዴሞክራሲያዊ ተቋማትን ለመገንባትና ፍትሐዊ የፖለቲካ ምህዳርን ለሁሉም እኩል ተደራሽ ለማድረግ በቁርጠኝነት እንዲሠራ፤ ለሀገር እድገትና ለውጥ ጠቃሚ ሀሳቦች ከማንኛውም ወገን ሊገኙ እንደሚችሉ በመረዳት አማራጭ ሃሳቦችን እንዲሰማ፤ እንዲሁም ትችቶችን በሆደ ሰፊነት እያስተናገደ ሀገራችን የሚያስፈልጋትን ዴሞክራሲ በጋራ እንድንገነባ ጥሪ እናቀርባለን።
ኢዜማ
1 month ago
ከአዲስ አበባ ብልፅግና ፓርቲ የተላለፈ የምስጋና መልዕክት
የህዝብ ድምጽ አሸንፏል፤ ኢትዮጵያ በልጆቿ ጸንታለች!
መላው የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች በ7ኛው ሀገራዊ ምርጫ ዴሞክራሲን በማፅናታችሁ እንኳን ደስ አላችሁ፤ እንኳን ደስ አለን!
የተከበራችሁ የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች ለፓርቲያችን ብልፅግና የሰጣችሁት ድምፅ የቃል ኪዳናችን ማሰሪያ በማድረግ የጣላችሁብን አደራ በላቀ ስኬት ለመመለስ እንተጋለን።
ይህ ምርጫ ኢትዮጵያ ያሸነፈችበት የሀገራችን የዴሞክራሲ ጉዞ ወደ አዲስ ምዕራፍ የተሻገረበት ደማቅ የታሪካችን አካል ሆኖ ተመዝግቧል ።
በመዲናችን አዲስ አበባ በተደረገው የከተማ ምክር ቤት ምርጫ፣ ፓርቲያችን ብልፅግና ከጠቅላላው 158 መቀመጫዎች ውስጥ 134፤ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከ23ቱ የምክር ቤት መቀመጫዎች ውስጥ 20 መቀመጫዎችን በማግኘት የህዝብን ሙሉ አመኔታና አብላጫ ድምፅ በማግኘት አሸንፏል።
በሌላ በኩል ከ158 የከተማ ምክርቤት መቀመጫዎች ውስጥ 11 የተፎካካሪ ፓለቲካ ፒርቲዎች 23 የግል ተወዳዳሪ 1 ወንበሮች ያገኙ ሲሆን አዲስ አበባ ከምትወከልበት ከ23ቱ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መቀመጫዎች ውስጥ
የተፎካካሪ ፖለቲካ ፓርቲዎች 2 እንዲሁም የግል ተወዳዳሪ 1 ወንበሮችን ማሸነፍ ችለዋል።
ይህ እጅግ አስደናቂ ዉጤት እያደገ የመጣዉን የሰለጠነ የፖለቲካ ባህል እና የህዝብን ፍትሐዊ ዳኝነት ያሳያል። በጥቅሉ ፓርቲያችን በአብላጫ ድምፅ ቢያሸንፍም በዋናነት ያሸነፈዉ መላው የመዲናችን ነዋሪ ፣ ሰላም እንዲሁም ልማት እና እያደገ የመጣዉ የዴሞክራሲ ባህል ነው።
የተከበራችሁ መራጮቻችን ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም ከለሊት እስከ ለሊት በምርጫ ጣቢያዎች በመሰለፍ ምርጫው ነጻ፣ ፍትሃዊ፣ ሰላማዊና ዴሞክራሲያዊ በሆነ አግባብ እንዲጠናቀቅና ለብልፅግና ፓርቲ አብላጫ ድምፅ በመስጠት እምነት ለጣላችሁብን ለቀጣዩ ጉዟችንም የህዝብ አደራን በአግባቡ እንድንወጣ አቅማችን ለሆናችሁ በሙሉ ልባዊ ምስጋናችንን እናቀርባለን።
በቀጣዩ የ5 ዓመቱ ጉዟችን ህዝባችን የሰጠንን ታላቅ አደራ በገባነው ቃል መሠረት ሌት ተቀን በመሥራት፣ የከተማችንን ብሎም የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ ብልፅግናን እውን ለማድረግ ተግባራዊ ምላሽ እንሰጣለን።
በተለመደው መልኩ ከህዝባችን ጋር በመተባበር በከተማችን የተጀመረውን የለውጥ ጉዞን በማሳለጥ የህዝባችን ኑሮ እና አኗኗር ለመለወጥ ያለንን ቁርጠኝነት ዳግም እናረጋግጣለን!
ይህ ድል የብልፅግና ፓርቲ ብቻ ሳይሆን የሁሉም ኢትዮጵያውያን የጋራ ድል ነው!
ዲሞክራሲን እያፀናን ልዩነቶቻችንን በሰለጠነ መንገድ እያስተናገድን፣ በአንድነትና በፓርቲያችን መሪነት ወደ ላቀ ከፍታ እንጓዛለን።
ምርጫውን በማስፈጸም፣ በመታዘብ ፣ ሰላምን በማስጠበቅ ዉጤታማ ስራ የሰራችሁ እንዲሁም የኢትዮጵያን እውነት ለዓለም በማሳየት ረገድ የሀገሪቱን ህግና ስርዓት ተከትላችሁ የዘገባችሁ የሚዲያ ተቋማት ከሁሉ በላይ የሀገራችሁ ዴሞክራሲ አንድ እርምጃ ወደፊት እንዲራመድ የበኩላችሁን የተወጣችሁ በሙሉ እንኳን ደስ አላችሁ!
በመጨረሻ በሀገር አቀፍም ሆነ በከተማ ደረጃ የፖለቲካ ልዩነት ወደ ፖሊሲ አማራጭ በማሳደግ በዚህ ምርጫ ላይ ተፎካክራችሁ በህዝብ ይሁንታ ወንበር በማግኘት የአዲስ አበባ ምክርቤት አባል ለመሆን የበቃችሁ የ11 ፖለቲካ ፓርቲዎች ወኪሎችና አንድ የግል ተወዳዳሪ በሰላማዊ መንገድ ህዝባችሁን ለማገልገል ዕድል በማግኘታችሁ እንኳን ደስ አላችሁ ለማለት እንወዳለን ።
ኢትዮጵያ በልጆቿ ጥረት ታፍራና በልጽጋ ለዘላለም ትኑር! እንኳን ደስ አላችሁ
የአዲስ አበባ ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት
የህዝብ ድምጽ አሸንፏል፤ ኢትዮጵያ በልጆቿ ጸንታለች!
መላው የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች በ7ኛው ሀገራዊ ምርጫ ዴሞክራሲን በማፅናታችሁ እንኳን ደስ አላችሁ፤ እንኳን ደስ አለን!
የተከበራችሁ የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች ለፓርቲያችን ብልፅግና የሰጣችሁት ድምፅ የቃል ኪዳናችን ማሰሪያ በማድረግ የጣላችሁብን አደራ በላቀ ስኬት ለመመለስ እንተጋለን።
ይህ ምርጫ ኢትዮጵያ ያሸነፈችበት የሀገራችን የዴሞክራሲ ጉዞ ወደ አዲስ ምዕራፍ የተሻገረበት ደማቅ የታሪካችን አካል ሆኖ ተመዝግቧል ።
በመዲናችን አዲስ አበባ በተደረገው የከተማ ምክር ቤት ምርጫ፣ ፓርቲያችን ብልፅግና ከጠቅላላው 158 መቀመጫዎች ውስጥ 134፤ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከ23ቱ የምክር ቤት መቀመጫዎች ውስጥ 20 መቀመጫዎችን በማግኘት የህዝብን ሙሉ አመኔታና አብላጫ ድምፅ በማግኘት አሸንፏል።
በሌላ በኩል ከ158 የከተማ ምክርቤት መቀመጫዎች ውስጥ 11 የተፎካካሪ ፓለቲካ ፒርቲዎች 23 የግል ተወዳዳሪ 1 ወንበሮች ያገኙ ሲሆን አዲስ አበባ ከምትወከልበት ከ23ቱ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መቀመጫዎች ውስጥ
የተፎካካሪ ፖለቲካ ፓርቲዎች 2 እንዲሁም የግል ተወዳዳሪ 1 ወንበሮችን ማሸነፍ ችለዋል።
ይህ እጅግ አስደናቂ ዉጤት እያደገ የመጣዉን የሰለጠነ የፖለቲካ ባህል እና የህዝብን ፍትሐዊ ዳኝነት ያሳያል። በጥቅሉ ፓርቲያችን በአብላጫ ድምፅ ቢያሸንፍም በዋናነት ያሸነፈዉ መላው የመዲናችን ነዋሪ ፣ ሰላም እንዲሁም ልማት እና እያደገ የመጣዉ የዴሞክራሲ ባህል ነው።
የተከበራችሁ መራጮቻችን ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም ከለሊት እስከ ለሊት በምርጫ ጣቢያዎች በመሰለፍ ምርጫው ነጻ፣ ፍትሃዊ፣ ሰላማዊና ዴሞክራሲያዊ በሆነ አግባብ እንዲጠናቀቅና ለብልፅግና ፓርቲ አብላጫ ድምፅ በመስጠት እምነት ለጣላችሁብን ለቀጣዩ ጉዟችንም የህዝብ አደራን በአግባቡ እንድንወጣ አቅማችን ለሆናችሁ በሙሉ ልባዊ ምስጋናችንን እናቀርባለን።
በቀጣዩ የ5 ዓመቱ ጉዟችን ህዝባችን የሰጠንን ታላቅ አደራ በገባነው ቃል መሠረት ሌት ተቀን በመሥራት፣ የከተማችንን ብሎም የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ ብልፅግናን እውን ለማድረግ ተግባራዊ ምላሽ እንሰጣለን።
በተለመደው መልኩ ከህዝባችን ጋር በመተባበር በከተማችን የተጀመረውን የለውጥ ጉዞን በማሳለጥ የህዝባችን ኑሮ እና አኗኗር ለመለወጥ ያለንን ቁርጠኝነት ዳግም እናረጋግጣለን!
ይህ ድል የብልፅግና ፓርቲ ብቻ ሳይሆን የሁሉም ኢትዮጵያውያን የጋራ ድል ነው!
ዲሞክራሲን እያፀናን ልዩነቶቻችንን በሰለጠነ መንገድ እያስተናገድን፣ በአንድነትና በፓርቲያችን መሪነት ወደ ላቀ ከፍታ እንጓዛለን።
ምርጫውን በማስፈጸም፣ በመታዘብ ፣ ሰላምን በማስጠበቅ ዉጤታማ ስራ የሰራችሁ እንዲሁም የኢትዮጵያን እውነት ለዓለም በማሳየት ረገድ የሀገሪቱን ህግና ስርዓት ተከትላችሁ የዘገባችሁ የሚዲያ ተቋማት ከሁሉ በላይ የሀገራችሁ ዴሞክራሲ አንድ እርምጃ ወደፊት እንዲራመድ የበኩላችሁን የተወጣችሁ በሙሉ እንኳን ደስ አላችሁ!
በመጨረሻ በሀገር አቀፍም ሆነ በከተማ ደረጃ የፖለቲካ ልዩነት ወደ ፖሊሲ አማራጭ በማሳደግ በዚህ ምርጫ ላይ ተፎካክራችሁ በህዝብ ይሁንታ ወንበር በማግኘት የአዲስ አበባ ምክርቤት አባል ለመሆን የበቃችሁ የ11 ፖለቲካ ፓርቲዎች ወኪሎችና አንድ የግል ተወዳዳሪ በሰላማዊ መንገድ ህዝባችሁን ለማገልገል ዕድል በማግኘታችሁ እንኳን ደስ አላችሁ ለማለት እንወዳለን ።
ኢትዮጵያ በልጆቿ ጥረት ታፍራና በልጽጋ ለዘላለም ትኑር! እንኳን ደስ አላችሁ
የአዲስ አበባ ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት
2 months ago
የከንቲባ አዳነች አቤቤ መልዕክት፡-
ዛሬ የከተማ አስተዳደራችን የ90 ቀናት የመንግስት እና የፓርቲ ስራዎች ዕቅድ ላይ ከመላው የከተማችን አመራሮች ጋር ተወያይተን ወደ ተግባር አስገብተናል።
በድህረ ምርጫ በፍጥነት ፈታችንን ወደ ሥራ በመመለስ ፈጣን ውጤቶችን ማስመዝገብ፣ ተከታታይና አዳዲስ ነገሮችን መተግበር፣ ህብረተሰባችን ለሚያነሳቸው ጥያቄዎች ምላሽ ለመስጠት በላቀ ትጋትና ያለ እረፍት መፈጸም የሚያስችል እቅድ ይዘን በልዩ ትኩረት የምንፈፅም ይሆናል።
ከሰኔ 9 እስከ ጳጉሜ 5 በሚቆየው 90 ቀናት ውስጥ የምንፈፅማቸው ዋና ዋና ግቦች፤ በምርጫ ቅስቀሳ ወቅት የተለዩ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን መፍታት፣ አገልግሎት የማሻሻል ስራን በማጠናከር የመሶብ አንድ ማእከል ዲጂታል አገልግሎትን ማስፋት፣ የኑሮ ውድነትን ማረጋጋት ፣ የንግድ ስርዓቱን መግራት፣ የስራ እድል ፈጠራ እና የወጣቶችና ሴቶች ተጠቃሚነት ላይ መስራት፣ በአረንጓዴ አሻራ ልማት፣ የከተማ ግብርና እና የሌማት ትሩፋት፣ የሰላም ግንባታ ስራዎች፣ የገቢ አሰባሰብ፣ ልመናንና ተረጂነትን መቀነስ፣ የበጎ ፍቃድ መርሃ ግብርን በተቀናጀ የህብረተሰብ ተሳትፎ መተግበር፣ የኢትዮዽያ ታምርት ንቅናቄን በአዲስ ቅኝት መምራት፣ ያልተጠናቀቁ ፕሮጀክቶችን ማጠናቀቅ፣ የተጀመሩ የኮሪደር ልማት እና የወንዝ ዳርቻ ልማት ስራዎችን በጥራት እና በተያዘላቸው የጊዜና በጀት ገደብ ማጠናቀቅ፣ የሚዲያና የህዝብ ግንኙነት ስራዎችን ማጠናከር … ወዘተ ውጤታማ በሆነ መልኩ ለመፈፀም ተዘጋጅተናል።
የ2018 በጀት ዓመት ማጠቃለያ እና የ2019 በጀት ዓመት እቅድ ዝግጅት ላይ በትኩረት በመስራት አዲሱ በጀት ዓመት ህዝባችንን ይበልጥ የምናገለግልበት፣ አዲስ አበባን የብልፅግና ተምሳሌት የማድረግ ጉዟችንን የምናረጋግጥበት እንዲሆን ከእቅድ ዝግጅት እስከ ተግባር አፈፃፀም በጠንካራ ክትትልና ድጋፍ የምንፈፅም ይሆናል።
ዛሬ የከተማ አስተዳደራችን የ90 ቀናት የመንግስት እና የፓርቲ ስራዎች ዕቅድ ላይ ከመላው የከተማችን አመራሮች ጋር ተወያይተን ወደ ተግባር አስገብተናል።
በድህረ ምርጫ በፍጥነት ፈታችንን ወደ ሥራ በመመለስ ፈጣን ውጤቶችን ማስመዝገብ፣ ተከታታይና አዳዲስ ነገሮችን መተግበር፣ ህብረተሰባችን ለሚያነሳቸው ጥያቄዎች ምላሽ ለመስጠት በላቀ ትጋትና ያለ እረፍት መፈጸም የሚያስችል እቅድ ይዘን በልዩ ትኩረት የምንፈፅም ይሆናል።
ከሰኔ 9 እስከ ጳጉሜ 5 በሚቆየው 90 ቀናት ውስጥ የምንፈፅማቸው ዋና ዋና ግቦች፤ በምርጫ ቅስቀሳ ወቅት የተለዩ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን መፍታት፣ አገልግሎት የማሻሻል ስራን በማጠናከር የመሶብ አንድ ማእከል ዲጂታል አገልግሎትን ማስፋት፣ የኑሮ ውድነትን ማረጋጋት ፣ የንግድ ስርዓቱን መግራት፣ የስራ እድል ፈጠራ እና የወጣቶችና ሴቶች ተጠቃሚነት ላይ መስራት፣ በአረንጓዴ አሻራ ልማት፣ የከተማ ግብርና እና የሌማት ትሩፋት፣ የሰላም ግንባታ ስራዎች፣ የገቢ አሰባሰብ፣ ልመናንና ተረጂነትን መቀነስ፣ የበጎ ፍቃድ መርሃ ግብርን በተቀናጀ የህብረተሰብ ተሳትፎ መተግበር፣ የኢትዮዽያ ታምርት ንቅናቄን በአዲስ ቅኝት መምራት፣ ያልተጠናቀቁ ፕሮጀክቶችን ማጠናቀቅ፣ የተጀመሩ የኮሪደር ልማት እና የወንዝ ዳርቻ ልማት ስራዎችን በጥራት እና በተያዘላቸው የጊዜና በጀት ገደብ ማጠናቀቅ፣ የሚዲያና የህዝብ ግንኙነት ስራዎችን ማጠናከር … ወዘተ ውጤታማ በሆነ መልኩ ለመፈፀም ተዘጋጅተናል።
የ2018 በጀት ዓመት ማጠቃለያ እና የ2019 በጀት ዓመት እቅድ ዝግጅት ላይ በትኩረት በመስራት አዲሱ በጀት ዓመት ህዝባችንን ይበልጥ የምናገለግልበት፣ አዲስ አበባን የብልፅግና ተምሳሌት የማድረግ ጉዟችንን የምናረጋግጥበት እንዲሆን ከእቅድ ዝግጅት እስከ ተግባር አፈፃፀም በጠንካራ ክትትልና ድጋፍ የምንፈፅም ይሆናል።
Comments