3 months ago
በኢራን የንግድ መርከብ ላይ ጥቃት መፈጸሙ ተነገረ
#ethiopia | በስትራቴጂካዊው የሆርሙዝ የባህር ወሽመጥ በኢራን የባህር ኃይል እና በአሜሪካ የጦር መርከቦች መካከል የትጥቅ ግጭት መከሰቱን የኢራኑ ፋርስ የዜና ወኪል ዘግቧል።
ትናንት ምሽት አሜሪካ በአንድ የኢራን የንግድ መርከብ ላይ በሰነዘረችው ጥቃት ሳቢያ በመርከቧ ላይ ከፍተኛ እሳት የተነሳ ሲሆን፣ በሰው ሕይወትና አካል ላይም ጉዳት ደርሷል።
በጥቃቱ ሳቢያ በመርከቧ ላይ የነበሩ ሰራተኞች ላይ የደረሰው ጉዳት እንደሚከተለው ቀርቧል፡-
- 10 መርከበኞች የተለያዩ የመቁሰል አደጋዎች ደርሶባቸዋል።
- መጀመሪያ ላይ 5 መርከበኞች የጠፉ ቢሆንም፣ የሚናብ ካውንቲ ገዥ መሐመድ ራድመህር እንደገለጹት ከሆነ የኦንዱ መርከበኛ አስከሬን ተገኝቷል።
-አሁንም ደብዛቸው ያልታወቁ ቀሪ 4 መርከበኞችን ለማግኘት ከፍተኛ ጥረት እየተደረገ ይገኛል።
ይህ በዓለም አቀፍ የንግድና የነዳጅ ዝውውር ቁልፍ በሆነው የሆርሙዝ የባህር ሰርጥ ላይ የተከሰተው ግጭት፣ በቀጠናው ያለውን ወታደራዊ ውጥረት ይበልጥ ሊያባብሰው እንደሚችል ተሰግቷል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ቅዳሜ_ገበያ
#ethiopia | በስትራቴጂካዊው የሆርሙዝ የባህር ወሽመጥ በኢራን የባህር ኃይል እና በአሜሪካ የጦር መርከቦች መካከል የትጥቅ ግጭት መከሰቱን የኢራኑ ፋርስ የዜና ወኪል ዘግቧል።
ትናንት ምሽት አሜሪካ በአንድ የኢራን የንግድ መርከብ ላይ በሰነዘረችው ጥቃት ሳቢያ በመርከቧ ላይ ከፍተኛ እሳት የተነሳ ሲሆን፣ በሰው ሕይወትና አካል ላይም ጉዳት ደርሷል።
በጥቃቱ ሳቢያ በመርከቧ ላይ የነበሩ ሰራተኞች ላይ የደረሰው ጉዳት እንደሚከተለው ቀርቧል፡-
- 10 መርከበኞች የተለያዩ የመቁሰል አደጋዎች ደርሶባቸዋል።
- መጀመሪያ ላይ 5 መርከበኞች የጠፉ ቢሆንም፣ የሚናብ ካውንቲ ገዥ መሐመድ ራድመህር እንደገለጹት ከሆነ የኦንዱ መርከበኛ አስከሬን ተገኝቷል።
-አሁንም ደብዛቸው ያልታወቁ ቀሪ 4 መርከበኞችን ለማግኘት ከፍተኛ ጥረት እየተደረገ ይገኛል።
ይህ በዓለም አቀፍ የንግድና የነዳጅ ዝውውር ቁልፍ በሆነው የሆርሙዝ የባህር ሰርጥ ላይ የተከሰተው ግጭት፣ በቀጠናው ያለውን ወታደራዊ ውጥረት ይበልጥ ሊያባብሰው እንደሚችል ተሰግቷል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ቅዳሜ_ገበያ
4 months ago
''ቀይ ባሕር ቢታመስም ለኢትዮጵያ ጭነቶች ቅድሚያ እሰጣለሁ'' ጅቡቲ
#ethiopia | በቀይ ባሕርና በፋርስ ባህረ ሰላጤ አካባቢ እየተባባሰ የመጣው የጸጥታ ቀውስ በዓለም አቀፉ የንግድ መርከቦች ፍሰት ላይ ከፍተኛ ተፅዕኖ እያሳደረ ባለበት በዚህ ወቅት፣ ጅቡቲ ለኢትዮጵያ የሚገቡ የጭነት ምርቶች ቀዳሚ ትኩረት እንደምትሰጥ አስታወቀች።
የጅቡቲ ወደቦችና ነፃ ቀጠናዎች ባለሥልጣን ሰብሳቢ አቡበከር ዑመር ሃዲ ለካፒታል ጋዜጣ በሰጡት ቃለ ምልልስ እንዳረጋገጡት፣ በቀጠናው ባለው ግጭት ምክንያት ቀደም ሲል ወደ ዱባይ (ጀበል አሊ) ያመሩ የነበሩ በርካታ መርከቦች አሁን ላይ መዳረሻቸውን ወደ ጅቡቲ በመቀየር ላይ ይገኛሉ።
የወደቦች አቅም እና የመርከቦች ፍሰት
ይህ ድንገተኛ የመርከቦች ፍሰት መጨመር በወደቦች ላይ የሥራ ጫና እና መጨናነቅ ሊፈጥር ይችላል የሚል ስጋት ቢኖርም፣ ጅቡቲ ያሏት ስድስት ዘመናዊና ጥልቅ የባሕር ወደቦች ይህንን ጫና የመቋቋም ሙሉ ብቃት እንዳላቸው ሰብሳቢው ገልጸዋል።
በመሬት ትራንስፖርት ላይ ሊፈጠር የሚችለውን መጨናነቅ ለመቀነስም፣ ጭነቶችን ከመርከብ ወደ መርከብ የማሸጋገር (Transshipment) ስልት ጥቅም ላይ እንደሚውል ተጠቁሟል።
ለኢትዮጵያ የተሰጠው "ልዩ መስመር"
የጅቡቲ መንግሥት ለኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ስትራቴጂካዊ የሆኑ ምርቶች በተለይም እንደ ማዳበሪያ ያሉ የግብርና ግብዓቶች ያለምንም መስተጓጎልና መዘግየት እንዲስተናገዱ ልዩ መመሪያ ማውረዱን አቶ አቡበከር አረጋግጠዋል።
ይህም የክልሉ የጸጥታ ሁኔታ ቢዋዥቅም የኢትዮጵያ የንግድ መስመር እንዳይስተጓጎል ለማድረግ ታስቦ የተወሰደ እርምጃ መሆኑ ተገልጿል።
የጸጥታ ስጋትና የጅቡቲ አቋም
የየመኑ አንሳሩላህ (ሁቲ) አማፅያን በቀይ ባሕር ላይ በሚንቀሳቀሱ መርከቦች ላይ የሚሰነዝሩትን ጥቃት በተመለከተ፣ ጅቡቲ የጥቃቱ ኢላማ እንደማትሆን ባለሥልጣኑ ያላቸውን እምነት ገልጸዋል። ለዚህም እንደ ምክንያት ያቀረቡት፦
* የጅቡቲ ወደቦች መገኛ ከባቢል መንደብ በስተደቡብ መሆኑ።
* ወደቦቹ በቀይ ባሕር መግቢያና በሕንድ ውቅያኖስ ደጃፍ ላይ የሚገኙ በመሆናቸው ከቀጥተኛ የጦርነት ቀጠና ነፃ መሆናቸውን ነው።
በአጠቃላይ፣ ጅቡቲ የቀጠናውን የጸጥታ ቀውስ ተቋቁማ ለኢትዮጵያ የምታደርገውን የወደብ አገልግሎት በታማኝነትና በቅድሚያ እንደምትቀጥል አረጋግጣለች።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ቅዳሜ_ገበያ #ኢትዮጵያ #ጅቡቲ #የቀይባሕር #ንግድ #ወደብ #logistics #ethiopia #djibouti #redsea
#ethiopia | በቀይ ባሕርና በፋርስ ባህረ ሰላጤ አካባቢ እየተባባሰ የመጣው የጸጥታ ቀውስ በዓለም አቀፉ የንግድ መርከቦች ፍሰት ላይ ከፍተኛ ተፅዕኖ እያሳደረ ባለበት በዚህ ወቅት፣ ጅቡቲ ለኢትዮጵያ የሚገቡ የጭነት ምርቶች ቀዳሚ ትኩረት እንደምትሰጥ አስታወቀች።
የጅቡቲ ወደቦችና ነፃ ቀጠናዎች ባለሥልጣን ሰብሳቢ አቡበከር ዑመር ሃዲ ለካፒታል ጋዜጣ በሰጡት ቃለ ምልልስ እንዳረጋገጡት፣ በቀጠናው ባለው ግጭት ምክንያት ቀደም ሲል ወደ ዱባይ (ጀበል አሊ) ያመሩ የነበሩ በርካታ መርከቦች አሁን ላይ መዳረሻቸውን ወደ ጅቡቲ በመቀየር ላይ ይገኛሉ።
የወደቦች አቅም እና የመርከቦች ፍሰት
ይህ ድንገተኛ የመርከቦች ፍሰት መጨመር በወደቦች ላይ የሥራ ጫና እና መጨናነቅ ሊፈጥር ይችላል የሚል ስጋት ቢኖርም፣ ጅቡቲ ያሏት ስድስት ዘመናዊና ጥልቅ የባሕር ወደቦች ይህንን ጫና የመቋቋም ሙሉ ብቃት እንዳላቸው ሰብሳቢው ገልጸዋል።
በመሬት ትራንስፖርት ላይ ሊፈጠር የሚችለውን መጨናነቅ ለመቀነስም፣ ጭነቶችን ከመርከብ ወደ መርከብ የማሸጋገር (Transshipment) ስልት ጥቅም ላይ እንደሚውል ተጠቁሟል።
ለኢትዮጵያ የተሰጠው "ልዩ መስመር"
የጅቡቲ መንግሥት ለኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ስትራቴጂካዊ የሆኑ ምርቶች በተለይም እንደ ማዳበሪያ ያሉ የግብርና ግብዓቶች ያለምንም መስተጓጎልና መዘግየት እንዲስተናገዱ ልዩ መመሪያ ማውረዱን አቶ አቡበከር አረጋግጠዋል።
ይህም የክልሉ የጸጥታ ሁኔታ ቢዋዥቅም የኢትዮጵያ የንግድ መስመር እንዳይስተጓጎል ለማድረግ ታስቦ የተወሰደ እርምጃ መሆኑ ተገልጿል።
የጸጥታ ስጋትና የጅቡቲ አቋም
የየመኑ አንሳሩላህ (ሁቲ) አማፅያን በቀይ ባሕር ላይ በሚንቀሳቀሱ መርከቦች ላይ የሚሰነዝሩትን ጥቃት በተመለከተ፣ ጅቡቲ የጥቃቱ ኢላማ እንደማትሆን ባለሥልጣኑ ያላቸውን እምነት ገልጸዋል። ለዚህም እንደ ምክንያት ያቀረቡት፦
* የጅቡቲ ወደቦች መገኛ ከባቢል መንደብ በስተደቡብ መሆኑ።
* ወደቦቹ በቀይ ባሕር መግቢያና በሕንድ ውቅያኖስ ደጃፍ ላይ የሚገኙ በመሆናቸው ከቀጥተኛ የጦርነት ቀጠና ነፃ መሆናቸውን ነው።
በአጠቃላይ፣ ጅቡቲ የቀጠናውን የጸጥታ ቀውስ ተቋቁማ ለኢትዮጵያ የምታደርገውን የወደብ አገልግሎት በታማኝነትና በቅድሚያ እንደምትቀጥል አረጋግጣለች።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ቅዳሜ_ገበያ #ኢትዮጵያ #ጅቡቲ #የቀይባሕር #ንግድ #ወደብ #logistics #ethiopia #djibouti #redsea
4 months ago
የቡና ምርት ወጭ ንግድን ለማሳለጥ በደረቅ ወደቦች ያሉ ኮንቴነሮች በፍጥነት እንዲወጡ ተጠየቀ
በመካከለኛው ምስራቅ በተከሰተው የጸጥታ መደፍረስ ምክንያት የባህር ትራንስፖርት እንቅስቃሴ በመገደቡ፣ በኢትዮጵያ የወጭ ንግድ ላይ የባዶ ኮንቴነር እጥረት ማጋጠሙ የኢትዮጵያ ማሪታይም ባለስልጣን አስታወቀ።
ባለስልጣኑ እንዳለዉ፤ በተለይም ወቅቱ ከፍተኛ መጠን ያለው የቡና ምርት ለዓለም ገበያ የሚቀርብበት ወቅት በመሆኑ፣ ችግሩን ለመቅረፍ የጉምሩክ ኮሚሽንና ሌሎች ባለድርሻ አካላት አስቸኳይ ድጋፍ እንዲያደርጉ ጠይቋል።
መረጃዎች እንደሚያሳዩት፣ በአሁኑ ወቅት በሞጆ እና ቃሊቲ ደረቅ ወደቦች የገቢ ጭነት የያዙ 2,005 ባለ 20 ጫማ እና 2,471 ባለ 40 ጫማ፣ በድምሩ ከ4,400 በላይ ኮንቴነሮች ይገኛሉ።
አስመጭዎች እነዚህን ኮንቴነሮች በፍጥነት አውጥተው ተመላሽ እንዲያደርጉ ክትትል እንዲደረግና ኮንቴነሮቹ ለወጭ ንግድ (ኤክስፖርት) እንዲውሉ አስፈላጊው ርብርብ እንዲደረግ ለግምሩክ ኮሚሽን ባለስልጣኑ ጥሪ ማቅረቡን ቅዳሜ ገበያ የደረሳት መረጃ ያመለክታል።
በተጨማሪም በዩኒሞዳል ሥርዓት ወደ ሀገር የገቡ ኮንቴነሮች ያለ መርከብ ወኪሎች ማረጋገጫ በባዶ ወደ ጅቡቲ እንዳይመለሱ የተሰጠው አቅጣጫ ተጠናክሮ እንዲቀጥልና ለቡና እና ለሌሎች የማኑፋክቸሪንግ ምርቶች ወጭ ንግድ ቅድሚያ እንዲሰጥ ተጠይቋል።
seledadotio
seledadotio
በመካከለኛው ምስራቅ በተከሰተው የጸጥታ መደፍረስ ምክንያት የባህር ትራንስፖርት እንቅስቃሴ በመገደቡ፣ በኢትዮጵያ የወጭ ንግድ ላይ የባዶ ኮንቴነር እጥረት ማጋጠሙ የኢትዮጵያ ማሪታይም ባለስልጣን አስታወቀ።
ባለስልጣኑ እንዳለዉ፤ በተለይም ወቅቱ ከፍተኛ መጠን ያለው የቡና ምርት ለዓለም ገበያ የሚቀርብበት ወቅት በመሆኑ፣ ችግሩን ለመቅረፍ የጉምሩክ ኮሚሽንና ሌሎች ባለድርሻ አካላት አስቸኳይ ድጋፍ እንዲያደርጉ ጠይቋል።
መረጃዎች እንደሚያሳዩት፣ በአሁኑ ወቅት በሞጆ እና ቃሊቲ ደረቅ ወደቦች የገቢ ጭነት የያዙ 2,005 ባለ 20 ጫማ እና 2,471 ባለ 40 ጫማ፣ በድምሩ ከ4,400 በላይ ኮንቴነሮች ይገኛሉ።
አስመጭዎች እነዚህን ኮንቴነሮች በፍጥነት አውጥተው ተመላሽ እንዲያደርጉ ክትትል እንዲደረግና ኮንቴነሮቹ ለወጭ ንግድ (ኤክስፖርት) እንዲውሉ አስፈላጊው ርብርብ እንዲደረግ ለግምሩክ ኮሚሽን ባለስልጣኑ ጥሪ ማቅረቡን ቅዳሜ ገበያ የደረሳት መረጃ ያመለክታል።
በተጨማሪም በዩኒሞዳል ሥርዓት ወደ ሀገር የገቡ ኮንቴነሮች ያለ መርከብ ወኪሎች ማረጋገጫ በባዶ ወደ ጅቡቲ እንዳይመለሱ የተሰጠው አቅጣጫ ተጠናክሮ እንዲቀጥልና ለቡና እና ለሌሎች የማኑፋክቸሪንግ ምርቶች ወጭ ንግድ ቅድሚያ እንዲሰጥ ተጠይቋል።
seledadotio
seledadotio
5 months ago
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በአዲስ አበባ እምብርት ዘመናዊ ዋና መሥሪያ ቤት ሊያስገነባ ነው
#ethiopia | የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ እያደገ የመጣውንና እየተወሳሰበ ያለውን የፋይናንስ ሥርዓት በብቃት ለመምራት የሚያስችለው አዲስና ዘመናዊ ዋና መሥሪያ ቤት ሊያስገነባ መሆኑን አስታወቀ።
ባንኩ አሁን ዋና መሥሪያ ቤቱ በሚገኝበትና የፋይናንስ ማዕከል ተብሎ በሚጠራው ብሔራዊ ቴአትር አካባቢ፣ ከግማሽ ሄክታር በላይ በሆነ ቦታ ላይ ይህንን ግዙፍ ሕንፃ ለማሳረፍ አቅዷል።
የአዲሱ ሕንፃ ዋና ዋና ገጽታዎች፦
* የቦታ ስፋት፦ ሕንፃው በ5,700 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ የሚያርፍ ይሆናል።
* ዘመናዊ አገልግሎቶች፦ በውስጡ ሰፊ የስብሰባ እና የማሠልጠኛ ማዕከላት፣ የተደራጀ የአይቲ ማዕከል፣ ዘመናዊ የመኪና ማቆሚያ እና ሌሎች ተያያዥ አገልግሎቶችን ያካትታል።
* የዲዛይን ዝግጅት፦ ባንኩ ለሕንፃው የሚመጥን የላቀ ንድፍ (Design) እንዲሠራለት ለአማካሪ ድርጅቶች ጥሪ አቅርቧል።
ብሔራዊ ባንክ በአዲስ አበባ ከሚገነባው ዋና መሥሪያ ቤት በተጨማሪ፣ በተመረጡ አራት የሀገሪቱ ከተሞች የቅርንጫፍ ሕንፃዎችን ግንባታ እያከናወነ ይገኛል። ከእነዚህም መካከል በድሬዳዋ እና በሐዋሳ ከተሞች እየተገነቡ ያሉት ሕንፃዎች ይጠቀሳሉ።
ይህ አዲስ ግንባታ የሀገሪቱን የፋይናንስ ዘርፍ ወደ ተሻለ የቴክኖሎጂ እና የአሠራር ምዕራፍ ለማሸጋገር የሚደረገው ጥረት አካል እንደሆነ ተገልጿል ያለው ቅዳሜ ገበያ ነው
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ethiopia #nbe #nationalbank #addisababa #financecenter #construction #economynews
#ethiopia | የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ እያደገ የመጣውንና እየተወሳሰበ ያለውን የፋይናንስ ሥርዓት በብቃት ለመምራት የሚያስችለው አዲስና ዘመናዊ ዋና መሥሪያ ቤት ሊያስገነባ መሆኑን አስታወቀ።
ባንኩ አሁን ዋና መሥሪያ ቤቱ በሚገኝበትና የፋይናንስ ማዕከል ተብሎ በሚጠራው ብሔራዊ ቴአትር አካባቢ፣ ከግማሽ ሄክታር በላይ በሆነ ቦታ ላይ ይህንን ግዙፍ ሕንፃ ለማሳረፍ አቅዷል።
የአዲሱ ሕንፃ ዋና ዋና ገጽታዎች፦
* የቦታ ስፋት፦ ሕንፃው በ5,700 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ የሚያርፍ ይሆናል።
* ዘመናዊ አገልግሎቶች፦ በውስጡ ሰፊ የስብሰባ እና የማሠልጠኛ ማዕከላት፣ የተደራጀ የአይቲ ማዕከል፣ ዘመናዊ የመኪና ማቆሚያ እና ሌሎች ተያያዥ አገልግሎቶችን ያካትታል።
* የዲዛይን ዝግጅት፦ ባንኩ ለሕንፃው የሚመጥን የላቀ ንድፍ (Design) እንዲሠራለት ለአማካሪ ድርጅቶች ጥሪ አቅርቧል።
ብሔራዊ ባንክ በአዲስ አበባ ከሚገነባው ዋና መሥሪያ ቤት በተጨማሪ፣ በተመረጡ አራት የሀገሪቱ ከተሞች የቅርንጫፍ ሕንፃዎችን ግንባታ እያከናወነ ይገኛል። ከእነዚህም መካከል በድሬዳዋ እና በሐዋሳ ከተሞች እየተገነቡ ያሉት ሕንፃዎች ይጠቀሳሉ።
ይህ አዲስ ግንባታ የሀገሪቱን የፋይናንስ ዘርፍ ወደ ተሻለ የቴክኖሎጂ እና የአሠራር ምዕራፍ ለማሸጋገር የሚደረገው ጥረት አካል እንደሆነ ተገልጿል ያለው ቅዳሜ ገበያ ነው
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ethiopia #nbe #nationalbank #addisababa #financecenter #construction #economynews
5 months ago
አንጋፋው የጎንደር ኢማም ኡስታዝ ሙሐመድ ዘይኑ ተገደሉ
በጎንደር ከተማ የታወቁት የመስጂድ ኢማም ኡስታዝ ሙሐመድ ዘይኑ ትላንት ምሽት በታጣቂዎች እጅ መገደላቸው ተሰማ።
እንደ ሀሩን ሚዲያ ዘገባ ከሆነ ግድያው የተፈጸመው ኡስታዙ የተራዊህ ሰላት ሰግደው ወደ ቤታቸው ሲመለሱ በወላጅ አባታቸውና በወንድማቸው ፊት ነው።
ታጣቂዎቹ በወቅቱ በነበሩ 11 ሰዎች ላይም ከባድ ድብደባና ዘረፋ መፈፀማቸውን በዘገባው ተመላክቷል።
ድርጊቱ የተፈጸመው በከተማዋ መሀል "ቅዳሜ ገበያ" ተብሎ በሚጠራው አካባቢ፣ ከጃሚዓል ከቢር መስጂድ ጥቂት ሜትሮች ርቀት ላይ ነውም ተብሏል
ዛሬ ቀብራቸው የተፈፀመው ኡስታዝ ሙሐመድ ዘይኑ ለረጅም ዓመታት የከተማዋን ዑለማ ምክር ቤት ያገለገሉ ሲሆን፣ በቁርዓን አቀራረባቸውና በታታሪ የሃይማኖት አገልጋይነታቸው የሚታወቁ አንጋፋ ምሁር ነበሩ።
ድርጊቱ በማህበረሰቡ ዘንድ ከፍተኛ ሃዘንን ፈጥሯል።
seledadotio
seledadotio
በጎንደር ከተማ የታወቁት የመስጂድ ኢማም ኡስታዝ ሙሐመድ ዘይኑ ትላንት ምሽት በታጣቂዎች እጅ መገደላቸው ተሰማ።
እንደ ሀሩን ሚዲያ ዘገባ ከሆነ ግድያው የተፈጸመው ኡስታዙ የተራዊህ ሰላት ሰግደው ወደ ቤታቸው ሲመለሱ በወላጅ አባታቸውና በወንድማቸው ፊት ነው።
ታጣቂዎቹ በወቅቱ በነበሩ 11 ሰዎች ላይም ከባድ ድብደባና ዘረፋ መፈፀማቸውን በዘገባው ተመላክቷል።
ድርጊቱ የተፈጸመው በከተማዋ መሀል "ቅዳሜ ገበያ" ተብሎ በሚጠራው አካባቢ፣ ከጃሚዓል ከቢር መስጂድ ጥቂት ሜትሮች ርቀት ላይ ነውም ተብሏል
ዛሬ ቀብራቸው የተፈፀመው ኡስታዝ ሙሐመድ ዘይኑ ለረጅም ዓመታት የከተማዋን ዑለማ ምክር ቤት ያገለገሉ ሲሆን፣ በቁርዓን አቀራረባቸውና በታታሪ የሃይማኖት አገልጋይነታቸው የሚታወቁ አንጋፋ ምሁር ነበሩ።
ድርጊቱ በማህበረሰቡ ዘንድ ከፍተኛ ሃዘንን ፈጥሯል።
seledadotio
seledadotio
Sponsored by
Surafel
5 months ago
አንጋፋው የጎንደር ኢማም ኡስታዝ ሙሐመድ ዘይኑ ተገደሉ
በጎንደር ከተማ የታወቁት የመስጂድ ኢማም ኡስታዝ ሙሐመድ ዘይኑ ትላንት ምሽት በታጣቂዎች እጅ መገደላቸው ተሰማ።
እንደ ሀሩን ሚዲያ ዘገባ ከሆነ ግድያው የተፈጸመው ኡስታዙ የተራዊህ ሰላት ሰግደው ወደ ቤታቸው ሲመለሱ በወላጅ አባታቸውና በወንድማቸው ፊት ነው።
ታጣቂዎቹ በወቅቱ በነበሩ 11 ሰዎች ላይም ከባድ ድብደባና ዘረፋ መፈፀማቸውን በዘገባው ተመላክቷል።
ድርጊቱ የተፈጸመው በከተማዋ መሀል "ቅዳሜ ገበያ" ተብሎ በሚጠራው አካባቢ፣ ከጃሚዓል ከቢር መስጂድ ጥቂት ሜትሮች ርቀት ላይ ነውም ተብሏል
ዛሬ ቀብራቸው የተፈፀመው ኡስታዝ ሙሐመድ ዘይኑ ለረጅም ዓመታት የከተማዋን ዑለማ ምክር ቤት ያገለገሉ ሲሆን፣ በቁርዓን አቀራረባቸውና በታታሪ የሃይማኖት አገልጋይነታቸው የሚታወቁ አንጋፋ ምሁር ነበሩ።
ድርጊቱ በማህበረሰቡ ዘንድ ከፍተኛ ሃዘንን ፈጥሯል።
በጎንደር ከተማ የታወቁት የመስጂድ ኢማም ኡስታዝ ሙሐመድ ዘይኑ ትላንት ምሽት በታጣቂዎች እጅ መገደላቸው ተሰማ።
እንደ ሀሩን ሚዲያ ዘገባ ከሆነ ግድያው የተፈጸመው ኡስታዙ የተራዊህ ሰላት ሰግደው ወደ ቤታቸው ሲመለሱ በወላጅ አባታቸውና በወንድማቸው ፊት ነው።
ታጣቂዎቹ በወቅቱ በነበሩ 11 ሰዎች ላይም ከባድ ድብደባና ዘረፋ መፈፀማቸውን በዘገባው ተመላክቷል።
ድርጊቱ የተፈጸመው በከተማዋ መሀል "ቅዳሜ ገበያ" ተብሎ በሚጠራው አካባቢ፣ ከጃሚዓል ከቢር መስጂድ ጥቂት ሜትሮች ርቀት ላይ ነውም ተብሏል
ዛሬ ቀብራቸው የተፈፀመው ኡስታዝ ሙሐመድ ዘይኑ ለረጅም ዓመታት የከተማዋን ዑለማ ምክር ቤት ያገለገሉ ሲሆን፣ በቁርዓን አቀራረባቸውና በታታሪ የሃይማኖት አገልጋይነታቸው የሚታወቁ አንጋፋ ምሁር ነበሩ።
ድርጊቱ በማህበረሰቡ ዘንድ ከፍተኛ ሃዘንን ፈጥሯል።
5 months ago
#ፍትህአወቅ የወንድወሰን (የሙያ ታሪክ)
በተወዳጅ ሚድያ (ዕዝራ እጅጉ )የተዘጋጀ
#ethiopia | ጋዜጠኝነት የሚድያ ሰው ፍትህአወቅ የወንድወሰን የምስራቅ አፍሪካ አርታዒያን ሶሳይቲ (EAES) ፕሬዝዳንት ሆኖ ተመርጧል።
በምስራቅ አፍሪካ የሚዲያ ዘርፍ ላይ ኢትዮጵያ ያላትን ተሰሚነት የሚያጎላ አዲስ ምዕራፍ ተመዝግቧል። እ.ኤ.አ. የካቲት 28 ቀን 2026 በናይሮቢ በተካሄደው የአፍሪካ ሚዲያ ፌስቲቫል ማጠናቀቂያ ላይ፣ ፍትህአወቅ የወንድወሰን የሶሳይቲው ፕሬዝዳንት በመሆን በከፍተኛ ድምፅ ተመርጧል።
* ምክትል ፕሬዝዳንት፦ ወ/ሮ ዙቤይዳ ካኑ (ከኬንያ አርታዒያን ማህበር)
"ይህ ምርጫ ለኢትዮጵያ አርታዒያን ብቻ ሳይሆን፣ በቀጠናው ለሚገኙ ሁሉም የሙያ ባልደረቦች የጋራ እድገት ትልቅ ፋይዳ አለው።"
#ስለ ምስራቅ አፍሪካ አርታዒያን ሶሳይቲ (EAES)
የምስራቅ አፍሪካ አርታዒያን ሶሳይቲ (EAES) የአምስት ሀገራት የሚዲያ ማህበራት ጥምረት ሲሆን፣ አባላቱም ኢትዮጵያ፣ ኬንያ፣ ታንዛኒያ፣ ዩጋንዳ እና ደቡብ ሱዳን ናቸው። ሶሳይቲው በዋናነት በፕሬስ ነፃነት፣ በሙያ ስነ-ምግባር እና በጋራ ልማት ላይ ትኩረት አድርጎ ይሠራል።
ተወዳጅ ሚድያም የጋዜጠኞችን ታሪክ በዲጂታል ሚድያ እና በመፅሐፍ የሚሰንድ ሲሆን በዚህ መሠረት የፍትህ አወቅ ሙያዊ አስተዋፅኦ በተወዳጅ ሚድያ የመዝገበ አእምሮ ቦርድ የሚመጥ ሆኖ በመገኘቱ ታሪኩን ሰንደነዋል። ዕዝራ እጅጉ ታሪኩን እንደሚከተለው ያቀርበዋል።
፨፨፨፨፨፨፨፨ ፨፨፨፨፨ ፨፨፨፨፨፨
አባቱ አቶ የወንድወሰን ክፍሌ ወደ ንባቡ ዓለም እንዲሳብ መሠረት ሆነውታል። እርሳቸው ጋዜጣና መፅሔት የማንበብ ልምዱ ስለነበራቸው ፍትህ ገና በታዳጊነት ህትመቶቹን እየተቀበለ ያነብ ነበር። ይህ ንባቡ ዛሬ ለያዘው ዕውቀት መነሻ ሆኖታል። ፍትህ በደንብ ማንበቡን የተረዱት አባቱ ፊልድ ደርሰው ሲመለሱ ምን አዲስ ክስተት አለ? ብለው የሚጠይቁት ፍትህን ነበር። እርሱም የቤት ውስጥ የዘጋቢነት ኃላፊነቱን እየተወጣ አለም እንዴት እንደሰነበተች ለአባቱ መረጃ ያቀርባል። አባትም በልጃቸው የመተንተን ፣ የማስረዳት አቅም እየተደሰቱ ጎሽ ልጄ ይሉት ነበር።
ታላቅ ወንድሙ ለአለም የወንድወሰን እንደሚናገረው ፍትህ በትምህርቱም እየበረታ ፣ አለምአቀፍ ዕውቀቱንም እንደያዘ ወደ ዩኒቨርሲቲ ሊገባ ችሏል።
".....ፍትህ ከበፊት ጀምሮ ነገሮችን ሚዛን አስጠብቆ በማስኬድ ያምናል። የሚያነባቸው የፖለቲካል ኢኮኖሚ መፅሐፎች እገዛ ስለሚያደርጉለትም በአለም አቀፍ ጉዳይ ላይ ያለው መረዳት ከፍ ያለ ነው። ሲያወራም በቀላሉ የማሳመን ክህሎት አለው። ለእኔ 5ኛ ታናሼ ሲሆን ባለው የተለየ ዕውቀት አከብረዋለሁ።ከበፊትም ጀምሮ ለአመራር የሚሆን ሰብዕና እና አቅም እንዳለው እገነዘብ ነበር። አሁን በተግባር የማየውም ይህን የሊደርሺፕ ችሎታውን ነው። " በማለት ታላቅ ወንድሙ ምስክርነት ሰጥቷል።
ፍትህ ብዙም ሳያጠና ከሚገባቸው ጎበዝ ተማሪዎች አንዱ ነበር። ከክፍል አንደኛ ሲወጣ ተማሪዎች መቼ አጥንቶ ነው እያሉ ይገረሙበት ነበር። ፍትህ በፍልስፍና ፣ በፖለቲካ፣ በቀጠና ጉዳዮች ፣ በማህበራዊ ጉዳዮች ላይ ማንበብ ርካታ ይሰጣዋል። ዛሬም ቢሆን ፍትህ መፅሐፍት ከእጆቹ አይለዩም። በአገር ውስጥ ፖለቲካዊ ጉዳዮች ላይ ለአንዳንድ ሚድያዎች እና የፖለቲካ ፓርቲዎች ትንታኔ ይሠጣል። ይህ እንግዲህ ከአለምአቀፍ ፖለቲካ ጋር ያለውን የቅርብ ትስስር የሚያሳየን ሲሆን እርሱም ይህን አቅሙን በየጊዜው እያዳበረ ሄዶ ዛሬ ላይ መድረስ ችሏል።
ፍትህ በአንድ ወቅት ሶማሌ ክልል ለዘገባ አቅንቶ በነበረው ውጥረት ጥይት ካረፈበት ሆቴል እንዳለፈ ይነገራል። ይህም ለሙያው የከፈለውን ዋጋ የሚያሳየን ነው።
ፍትህ በ1998 ዓ.ም ወደ ሚድያው አለም ሲቀላቀል የዜና ክፍል ኃላፊ የነበረችው ብርቱካን ሐረገወይን የፍትህአወቅን ችሎታ ታደንቅ ነበር። እንዲህ ትላለች"... ያኔ አብረውት ከተቀጠሩት መካከል የተሻለ መረዳት ነበረው። የሚፅፋቸው ዜናዎችም በሳል እንደነቀሩ አስታውሳለሁ። የሚሠራውን ዜና በሚገባ አውቆት ስለሆነ ሚዛናዊ እና በዕውቀት የተሞላ ዘገባ እናገኝ ነበር። የፖለቲካ ዘገባን በልዩ መልኩ ይገነዘብ ነበር። ደግሞም በፍጥነት ስለሚያደርስ ይደነቅ እንደነበር አስታውሳለሁ። ፎርማት በመቅረፅና እና በአመራር ቦታም ላይ ሁኖ የተቻለውን እንዳደረገ አውቃለሁ" ስትል ብርቱካን ከተወዳጅ ሚድያ ለተጠየቀችው ምላሽ ሰጥታለች።
#የሐረር ልጅ!
ታሪካዊቷ የሐረር ከተማ ካበቀለቻቸው የሚድያ ፈርጦች መካከል ይጠቀሳል። ፍትሕ ሐምሌ 23 1976 ተወለደ።ትውልድና እድገቱ በሐረር ከተማ የሆነው ፍትህአወቅ የወንድወሰን የመጀመሪያ እና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን በየሺህ እመቤት ት/ቤት፣ በልዑል ራስ መኮንን ት/ቤት እና ሐረር ኤስ ኦ ኤስ ት/ቤቶች ተከታትሏል።
ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በፖለቲካ ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነት የመጀመሪያ እና ሁለተኛ ዲግሪውንም አግኝቷል።ሁለተኛ ዲግሪውን ያገኘው በ2007 ዓ.ም ነው።
#ጋዜጠኛው
ከተማሪነት አንስቶ በሚድያና ጥበብ ንቁ ተዋናይ የሆነው ፍትህአወቅ ሚያዝያ 1998 ዓ.ም. የኢትዮጵያ ራድዮን በመቀላቀል የጋዜጠኝነት ሙያውን ጀመረ። ከኢትዮጵያ ራድዮ ዜና ፋይል አንጋፋ ጋዜጠኞች ጋር መስራቱ በአጭር ጊዜ በሙያው ከፍተኛ ብቃት እንዲላበስ እንደረዳው ይናገራል። በ2001 የኢትዮጵያ ራድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት ውህደትን ተከትሎ በቴሌቪዥን ጋዜጠኝነትም ስማቸው ከሚጠቀሱ የ2000ዎቹ ጋዜጠኞች መካከል ሆነ።ከሪፖርተርነት እስከ ዋና አዘጋጅነት በቆየበት ኢቲቪ ለ12ዓመታት አገልግሏል።
ፍትህአወቅ የወንድወሰን በታላላቅ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና የዲፕሎማሲ የዜና ዘገባዎቹ እና ትንታኔዎቹ የሚታወቅ ሲሆን በተለይም 'ሚድያ ዳሰሳ' እና 'ዲፕሎማሲያችን' ፕሮግራሞች ከተመልካች ቤት ደርሷል። የአፍሪካ መዲና ከሆነችው አዲስ አበባ በርካታ የአፍሪካ ህብረት ጉባኤዎችን የዘገበ ሲሆን በተለያዩ የዓለም ሀገራት በመዘዋወር በርካታ ዓለም አቀፍ ዘገባዎችን አቅርቧል።
ከ2010 ዓ.ም አንስቶ ፍትህአወቅ የወንድወሰን ከባልደረቦቹ ጋር በመሆን የሚድያ ስራዎችን ማከናወኑን ቀጥሏል። በአሐዱ ራድዮ 94.3 'ቅዳሜ ገበያ' የሚሰኝ የቢዝነስና ኢኮኖሚ ሾው ዘወትር ሰኞ፣ ረቡዕ እና አርብ እያዘጋጀ ይገኛል።
ፍትህአወቅ የኢትዮጵያ ጋዜጠኞችን አቅም ለማጎልበትና፣ ለመብታቸው ለመሟገት የተቋቋመው የኢትዮጵያ ዓርታኢያን ማህበር መስራች አባል ሲሆን የማህበሩ የጠቅላላ ጉባኤ ሰብሳቢ በመሆን እያገለገለ ይገኛል። ከኢትዮጵያ ባሻገር በአፍሪካ የነቃ ተሳትፎ በማድረግ የአፍሪካ አርታኢያን ፌደሬሽን አባል ሲሆን የምስራቅ አፍሪካ አርታኢያን ሶሳይቲ የቦርድ አባል ነው። ጋዜጠኛ ፍትህአወቅ በ2026 በተደረገው ጉባኤ የምስራቅ አፍሪካ አርታኢያን ሶሳይቲ ፕሬዘዳንት ሆኖ በመመረጥ የምስራቅ አፍሪካ ጋዜጠኞችን የማገልገል ኃላፊነት ተቀብሏል።
አብዱል ሰመድ መሐመድ ከፍትህአወቅ ጋር ከ17 አመት በላይ ትውውቅ አለው። አብዱልሰመድ ፍትህን ሲገልፀው ለነገሮች ልዩ ትኩረት የሚሰጥ ጠንካራ ሰው ይለዋል።ሀሣቡንም አብራርቶ ሲገልፅ አብዱልሰመድ እንዲህ ይላል
"....ፍትህ ፖለቲካ ሳይንስ እንደማጥናቱ በአለም ፖለቲካ ላይ የመተንተን ልዩ ክህሎት አለው ። ኢቲቪ በሠራባቸው ጊዜያትም ዜና ክፍል ኃላፊ ሆኖ ይሠራ ነበር። በዚያን ወቅት የማስተባበር ችሎታው ገራሚ ነው።" በማለት አብዱልሰመድ ምስክርነት ሰጥቷል።
ፍትህ እንደተባለው ከስሩ ያሉትን ሪፖርተሮች አሰማርቶ ሁሉንም እንደ ችሎታቸው ይዞ በጥሩ አክብሮት ሲያሠራቸው እንደነበር ብዙዎች ይመሰክራሉ። አብዱልሰመድ ይህን ተባብሮ የመሥራት ችሎታውን ያደንቅለታል።
"... ፍትሕ አንድ ነገር ከጀመረ ሳያጠናቅቀው አይተኛም።አዳዲስ ፕሮግራሞች የማፍለቅ ሀሣቦችንም የማዳበር ችሎታን ታድሏል።በአሐዱ ሬድዮ የሚቀርበው ቅዳሜ ገበያ የሚለውን ስም ፍትህ እርሱ ነው ያወጣው። ፕሮግራሙም ላይ እንደ አዘጋጅ የራሱን ትልቅ አሻራ ማኖር ችሏል።ፍትህአወቅ የአርታኢያን ማህበር እንዲመሠረት ትልቅ ጥረት አድርጎ ልፋቱም ፍሬ አፍርቷል። በአርታኢያን ማህበር ላይ በውይይት መድረክ የሚነሱ ሀሣቦች ጥልቅ እንዲሆኑም የተቻለውን ጥረት አድርጓል። የምስራቅ አፍሪካ አርታኢያን ማህበር ፕሬዚዳንት ሆኖ በመመረጡም የተሰማኝን ደስታ መግለፅ እወዳለሁ" በማለት አብዱል ሰመድ ምስክርነቱን ለተወዳጅ ሚድያ ሰጥቷል።
#ነፃነት ፈለቀ ስለ ፍትህአወቅ
ነፃነት በኢቢሲ የዕቅድ ዲፓርትመንት ኃላፊ ስትሆን ስለ ፍትህ ይህን ምስክርነት ሰጥታለች።
እኔ ፍትህአወቅ የወንደወሰንን የማውቀው ኢትዮጵያ ሬዲዮ ዜና ክፍል በሪፖርተርነት ሲቀጠር ጀምሮ ነው፤ በወቅቱ የዘገባ ሥራዎቹ ጥንቅቅ ያሉ ስለነበር ትንሹ ኤዲተር ይባል ነበር። የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ዜናና ወቅታዊ ክፍል በነበረበት ወቅትም የዘገባ ሥራዎቹ በመረጃ የዳበሩና ጥልቀት ያላቸው ናቸው፤ በቀጥታ ዘገባ ሥራው ንግግሩ የጽሑፍ ያህል ፍሰት ያለውና የአድማጭ ተመልካቹን ቀልብ የመያዝ አቅም የነበረው ነው። ቴሌቪዥን ላይ በዜና ኤዲተርነት አሉ ከሚባሉ የይዘት ኤዲተሮች አንዱ ነው። በወቅታዊ ፕሮግራሞችም እንዲሁ። ፍትህ ዓለም አቀፍና ሀገራዊ የፖለቲካ አውዱን በሚገባ ተረድቶ ወደ ሚዲያ ይዘት የሚቀይርበት አቅም ሁሌም የሚያስደንቅ ነው። ሪፖርተሮችን የማዳመጥና የተረጋጋ ተግባቦቱ ለሌሎች አስተማሪ ነው።
ፍትህ የምስራቅ አፍሪካ የኤዲተሮች ማሕበር ፕሬዝዳንት ሆኖ መመረጡ አቅሙን ለአፍሪካውያን ወንድሞች የማጋራት ዕድል ስለሚፈጥርለት እንኳን ደስ ያለህ ማለት እፈልጋለሁ። ከዚህም በላይ ይገባሃል 🙏
#ፍሬው አበበ ስለ ፍትህአወቅ
ፍትህአወቅ የወንድወሰን የዛሬ 7 አመት ገደማ የኢትዮጵያ አርታኢያን ማኀበር ከመሰረቱ ጥቂት ጋዜጠኞች ግንባር ቀደሙ ነው። ማኀበር መመስረት ብቻም ሳይሆን ማኀበሩ በሁለት እግሩ እንዲቆም በአመራርነት የላቀ ሚናውን ተወጥቷል። በእሱና በባልደረቦቹ ጥረት በአሁን ሰአት ማኀበሩ ለአባላቱ መብትና ጥቅም መቆም የሚችልና በጎ ተጽእኖ ፈጣሪ ለመሆን ችሏል።
ፍትህአወቅ በአሁን ሰአትም የማኀበሩ የጠቅላላ ጉባኤ ሰብሳቢ በመሆን በማገልገል ላይ ይገኛል።
ፍሬው አበበ
የኢትዮጵያ አርታኢያን ማኀበር ቦርድ ሰብሳቢ
በተወዳጅ ሚድያ (ዕዝራ እጅጉ )የተዘጋጀ
#ethiopia | ጋዜጠኝነት የሚድያ ሰው ፍትህአወቅ የወንድወሰን የምስራቅ አፍሪካ አርታዒያን ሶሳይቲ (EAES) ፕሬዝዳንት ሆኖ ተመርጧል።
በምስራቅ አፍሪካ የሚዲያ ዘርፍ ላይ ኢትዮጵያ ያላትን ተሰሚነት የሚያጎላ አዲስ ምዕራፍ ተመዝግቧል። እ.ኤ.አ. የካቲት 28 ቀን 2026 በናይሮቢ በተካሄደው የአፍሪካ ሚዲያ ፌስቲቫል ማጠናቀቂያ ላይ፣ ፍትህአወቅ የወንድወሰን የሶሳይቲው ፕሬዝዳንት በመሆን በከፍተኛ ድምፅ ተመርጧል።
* ምክትል ፕሬዝዳንት፦ ወ/ሮ ዙቤይዳ ካኑ (ከኬንያ አርታዒያን ማህበር)
"ይህ ምርጫ ለኢትዮጵያ አርታዒያን ብቻ ሳይሆን፣ በቀጠናው ለሚገኙ ሁሉም የሙያ ባልደረቦች የጋራ እድገት ትልቅ ፋይዳ አለው።"
#ስለ ምስራቅ አፍሪካ አርታዒያን ሶሳይቲ (EAES)
የምስራቅ አፍሪካ አርታዒያን ሶሳይቲ (EAES) የአምስት ሀገራት የሚዲያ ማህበራት ጥምረት ሲሆን፣ አባላቱም ኢትዮጵያ፣ ኬንያ፣ ታንዛኒያ፣ ዩጋንዳ እና ደቡብ ሱዳን ናቸው። ሶሳይቲው በዋናነት በፕሬስ ነፃነት፣ በሙያ ስነ-ምግባር እና በጋራ ልማት ላይ ትኩረት አድርጎ ይሠራል።
ተወዳጅ ሚድያም የጋዜጠኞችን ታሪክ በዲጂታል ሚድያ እና በመፅሐፍ የሚሰንድ ሲሆን በዚህ መሠረት የፍትህ አወቅ ሙያዊ አስተዋፅኦ በተወዳጅ ሚድያ የመዝገበ አእምሮ ቦርድ የሚመጥ ሆኖ በመገኘቱ ታሪኩን ሰንደነዋል። ዕዝራ እጅጉ ታሪኩን እንደሚከተለው ያቀርበዋል።
፨፨፨፨፨፨፨፨ ፨፨፨፨፨ ፨፨፨፨፨፨
አባቱ አቶ የወንድወሰን ክፍሌ ወደ ንባቡ ዓለም እንዲሳብ መሠረት ሆነውታል። እርሳቸው ጋዜጣና መፅሔት የማንበብ ልምዱ ስለነበራቸው ፍትህ ገና በታዳጊነት ህትመቶቹን እየተቀበለ ያነብ ነበር። ይህ ንባቡ ዛሬ ለያዘው ዕውቀት መነሻ ሆኖታል። ፍትህ በደንብ ማንበቡን የተረዱት አባቱ ፊልድ ደርሰው ሲመለሱ ምን አዲስ ክስተት አለ? ብለው የሚጠይቁት ፍትህን ነበር። እርሱም የቤት ውስጥ የዘጋቢነት ኃላፊነቱን እየተወጣ አለም እንዴት እንደሰነበተች ለአባቱ መረጃ ያቀርባል። አባትም በልጃቸው የመተንተን ፣ የማስረዳት አቅም እየተደሰቱ ጎሽ ልጄ ይሉት ነበር።
ታላቅ ወንድሙ ለአለም የወንድወሰን እንደሚናገረው ፍትህ በትምህርቱም እየበረታ ፣ አለምአቀፍ ዕውቀቱንም እንደያዘ ወደ ዩኒቨርሲቲ ሊገባ ችሏል።
".....ፍትህ ከበፊት ጀምሮ ነገሮችን ሚዛን አስጠብቆ በማስኬድ ያምናል። የሚያነባቸው የፖለቲካል ኢኮኖሚ መፅሐፎች እገዛ ስለሚያደርጉለትም በአለም አቀፍ ጉዳይ ላይ ያለው መረዳት ከፍ ያለ ነው። ሲያወራም በቀላሉ የማሳመን ክህሎት አለው። ለእኔ 5ኛ ታናሼ ሲሆን ባለው የተለየ ዕውቀት አከብረዋለሁ።ከበፊትም ጀምሮ ለአመራር የሚሆን ሰብዕና እና አቅም እንዳለው እገነዘብ ነበር። አሁን በተግባር የማየውም ይህን የሊደርሺፕ ችሎታውን ነው። " በማለት ታላቅ ወንድሙ ምስክርነት ሰጥቷል።
ፍትህ ብዙም ሳያጠና ከሚገባቸው ጎበዝ ተማሪዎች አንዱ ነበር። ከክፍል አንደኛ ሲወጣ ተማሪዎች መቼ አጥንቶ ነው እያሉ ይገረሙበት ነበር። ፍትህ በፍልስፍና ፣ በፖለቲካ፣ በቀጠና ጉዳዮች ፣ በማህበራዊ ጉዳዮች ላይ ማንበብ ርካታ ይሰጣዋል። ዛሬም ቢሆን ፍትህ መፅሐፍት ከእጆቹ አይለዩም። በአገር ውስጥ ፖለቲካዊ ጉዳዮች ላይ ለአንዳንድ ሚድያዎች እና የፖለቲካ ፓርቲዎች ትንታኔ ይሠጣል። ይህ እንግዲህ ከአለምአቀፍ ፖለቲካ ጋር ያለውን የቅርብ ትስስር የሚያሳየን ሲሆን እርሱም ይህን አቅሙን በየጊዜው እያዳበረ ሄዶ ዛሬ ላይ መድረስ ችሏል።
ፍትህ በአንድ ወቅት ሶማሌ ክልል ለዘገባ አቅንቶ በነበረው ውጥረት ጥይት ካረፈበት ሆቴል እንዳለፈ ይነገራል። ይህም ለሙያው የከፈለውን ዋጋ የሚያሳየን ነው።
ፍትህ በ1998 ዓ.ም ወደ ሚድያው አለም ሲቀላቀል የዜና ክፍል ኃላፊ የነበረችው ብርቱካን ሐረገወይን የፍትህአወቅን ችሎታ ታደንቅ ነበር። እንዲህ ትላለች"... ያኔ አብረውት ከተቀጠሩት መካከል የተሻለ መረዳት ነበረው። የሚፅፋቸው ዜናዎችም በሳል እንደነቀሩ አስታውሳለሁ። የሚሠራውን ዜና በሚገባ አውቆት ስለሆነ ሚዛናዊ እና በዕውቀት የተሞላ ዘገባ እናገኝ ነበር። የፖለቲካ ዘገባን በልዩ መልኩ ይገነዘብ ነበር። ደግሞም በፍጥነት ስለሚያደርስ ይደነቅ እንደነበር አስታውሳለሁ። ፎርማት በመቅረፅና እና በአመራር ቦታም ላይ ሁኖ የተቻለውን እንዳደረገ አውቃለሁ" ስትል ብርቱካን ከተወዳጅ ሚድያ ለተጠየቀችው ምላሽ ሰጥታለች።
#የሐረር ልጅ!
ታሪካዊቷ የሐረር ከተማ ካበቀለቻቸው የሚድያ ፈርጦች መካከል ይጠቀሳል። ፍትሕ ሐምሌ 23 1976 ተወለደ።ትውልድና እድገቱ በሐረር ከተማ የሆነው ፍትህአወቅ የወንድወሰን የመጀመሪያ እና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን በየሺህ እመቤት ት/ቤት፣ በልዑል ራስ መኮንን ት/ቤት እና ሐረር ኤስ ኦ ኤስ ት/ቤቶች ተከታትሏል።
ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በፖለቲካ ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነት የመጀመሪያ እና ሁለተኛ ዲግሪውንም አግኝቷል።ሁለተኛ ዲግሪውን ያገኘው በ2007 ዓ.ም ነው።
#ጋዜጠኛው
ከተማሪነት አንስቶ በሚድያና ጥበብ ንቁ ተዋናይ የሆነው ፍትህአወቅ ሚያዝያ 1998 ዓ.ም. የኢትዮጵያ ራድዮን በመቀላቀል የጋዜጠኝነት ሙያውን ጀመረ። ከኢትዮጵያ ራድዮ ዜና ፋይል አንጋፋ ጋዜጠኞች ጋር መስራቱ በአጭር ጊዜ በሙያው ከፍተኛ ብቃት እንዲላበስ እንደረዳው ይናገራል። በ2001 የኢትዮጵያ ራድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት ውህደትን ተከትሎ በቴሌቪዥን ጋዜጠኝነትም ስማቸው ከሚጠቀሱ የ2000ዎቹ ጋዜጠኞች መካከል ሆነ።ከሪፖርተርነት እስከ ዋና አዘጋጅነት በቆየበት ኢቲቪ ለ12ዓመታት አገልግሏል።
ፍትህአወቅ የወንድወሰን በታላላቅ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና የዲፕሎማሲ የዜና ዘገባዎቹ እና ትንታኔዎቹ የሚታወቅ ሲሆን በተለይም 'ሚድያ ዳሰሳ' እና 'ዲፕሎማሲያችን' ፕሮግራሞች ከተመልካች ቤት ደርሷል። የአፍሪካ መዲና ከሆነችው አዲስ አበባ በርካታ የአፍሪካ ህብረት ጉባኤዎችን የዘገበ ሲሆን በተለያዩ የዓለም ሀገራት በመዘዋወር በርካታ ዓለም አቀፍ ዘገባዎችን አቅርቧል።
ከ2010 ዓ.ም አንስቶ ፍትህአወቅ የወንድወሰን ከባልደረቦቹ ጋር በመሆን የሚድያ ስራዎችን ማከናወኑን ቀጥሏል። በአሐዱ ራድዮ 94.3 'ቅዳሜ ገበያ' የሚሰኝ የቢዝነስና ኢኮኖሚ ሾው ዘወትር ሰኞ፣ ረቡዕ እና አርብ እያዘጋጀ ይገኛል።
ፍትህአወቅ የኢትዮጵያ ጋዜጠኞችን አቅም ለማጎልበትና፣ ለመብታቸው ለመሟገት የተቋቋመው የኢትዮጵያ ዓርታኢያን ማህበር መስራች አባል ሲሆን የማህበሩ የጠቅላላ ጉባኤ ሰብሳቢ በመሆን እያገለገለ ይገኛል። ከኢትዮጵያ ባሻገር በአፍሪካ የነቃ ተሳትፎ በማድረግ የአፍሪካ አርታኢያን ፌደሬሽን አባል ሲሆን የምስራቅ አፍሪካ አርታኢያን ሶሳይቲ የቦርድ አባል ነው። ጋዜጠኛ ፍትህአወቅ በ2026 በተደረገው ጉባኤ የምስራቅ አፍሪካ አርታኢያን ሶሳይቲ ፕሬዘዳንት ሆኖ በመመረጥ የምስራቅ አፍሪካ ጋዜጠኞችን የማገልገል ኃላፊነት ተቀብሏል።
አብዱል ሰመድ መሐመድ ከፍትህአወቅ ጋር ከ17 አመት በላይ ትውውቅ አለው። አብዱልሰመድ ፍትህን ሲገልፀው ለነገሮች ልዩ ትኩረት የሚሰጥ ጠንካራ ሰው ይለዋል።ሀሣቡንም አብራርቶ ሲገልፅ አብዱልሰመድ እንዲህ ይላል
"....ፍትህ ፖለቲካ ሳይንስ እንደማጥናቱ በአለም ፖለቲካ ላይ የመተንተን ልዩ ክህሎት አለው ። ኢቲቪ በሠራባቸው ጊዜያትም ዜና ክፍል ኃላፊ ሆኖ ይሠራ ነበር። በዚያን ወቅት የማስተባበር ችሎታው ገራሚ ነው።" በማለት አብዱልሰመድ ምስክርነት ሰጥቷል።
ፍትህ እንደተባለው ከስሩ ያሉትን ሪፖርተሮች አሰማርቶ ሁሉንም እንደ ችሎታቸው ይዞ በጥሩ አክብሮት ሲያሠራቸው እንደነበር ብዙዎች ይመሰክራሉ። አብዱልሰመድ ይህን ተባብሮ የመሥራት ችሎታውን ያደንቅለታል።
"... ፍትሕ አንድ ነገር ከጀመረ ሳያጠናቅቀው አይተኛም።አዳዲስ ፕሮግራሞች የማፍለቅ ሀሣቦችንም የማዳበር ችሎታን ታድሏል።በአሐዱ ሬድዮ የሚቀርበው ቅዳሜ ገበያ የሚለውን ስም ፍትህ እርሱ ነው ያወጣው። ፕሮግራሙም ላይ እንደ አዘጋጅ የራሱን ትልቅ አሻራ ማኖር ችሏል።ፍትህአወቅ የአርታኢያን ማህበር እንዲመሠረት ትልቅ ጥረት አድርጎ ልፋቱም ፍሬ አፍርቷል። በአርታኢያን ማህበር ላይ በውይይት መድረክ የሚነሱ ሀሣቦች ጥልቅ እንዲሆኑም የተቻለውን ጥረት አድርጓል። የምስራቅ አፍሪካ አርታኢያን ማህበር ፕሬዚዳንት ሆኖ በመመረጡም የተሰማኝን ደስታ መግለፅ እወዳለሁ" በማለት አብዱል ሰመድ ምስክርነቱን ለተወዳጅ ሚድያ ሰጥቷል።
#ነፃነት ፈለቀ ስለ ፍትህአወቅ
ነፃነት በኢቢሲ የዕቅድ ዲፓርትመንት ኃላፊ ስትሆን ስለ ፍትህ ይህን ምስክርነት ሰጥታለች።
እኔ ፍትህአወቅ የወንደወሰንን የማውቀው ኢትዮጵያ ሬዲዮ ዜና ክፍል በሪፖርተርነት ሲቀጠር ጀምሮ ነው፤ በወቅቱ የዘገባ ሥራዎቹ ጥንቅቅ ያሉ ስለነበር ትንሹ ኤዲተር ይባል ነበር። የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ዜናና ወቅታዊ ክፍል በነበረበት ወቅትም የዘገባ ሥራዎቹ በመረጃ የዳበሩና ጥልቀት ያላቸው ናቸው፤ በቀጥታ ዘገባ ሥራው ንግግሩ የጽሑፍ ያህል ፍሰት ያለውና የአድማጭ ተመልካቹን ቀልብ የመያዝ አቅም የነበረው ነው። ቴሌቪዥን ላይ በዜና ኤዲተርነት አሉ ከሚባሉ የይዘት ኤዲተሮች አንዱ ነው። በወቅታዊ ፕሮግራሞችም እንዲሁ። ፍትህ ዓለም አቀፍና ሀገራዊ የፖለቲካ አውዱን በሚገባ ተረድቶ ወደ ሚዲያ ይዘት የሚቀይርበት አቅም ሁሌም የሚያስደንቅ ነው። ሪፖርተሮችን የማዳመጥና የተረጋጋ ተግባቦቱ ለሌሎች አስተማሪ ነው።
ፍትህ የምስራቅ አፍሪካ የኤዲተሮች ማሕበር ፕሬዝዳንት ሆኖ መመረጡ አቅሙን ለአፍሪካውያን ወንድሞች የማጋራት ዕድል ስለሚፈጥርለት እንኳን ደስ ያለህ ማለት እፈልጋለሁ። ከዚህም በላይ ይገባሃል 🙏
#ፍሬው አበበ ስለ ፍትህአወቅ
ፍትህአወቅ የወንድወሰን የዛሬ 7 አመት ገደማ የኢትዮጵያ አርታኢያን ማኀበር ከመሰረቱ ጥቂት ጋዜጠኞች ግንባር ቀደሙ ነው። ማኀበር መመስረት ብቻም ሳይሆን ማኀበሩ በሁለት እግሩ እንዲቆም በአመራርነት የላቀ ሚናውን ተወጥቷል። በእሱና በባልደረቦቹ ጥረት በአሁን ሰአት ማኀበሩ ለአባላቱ መብትና ጥቅም መቆም የሚችልና በጎ ተጽእኖ ፈጣሪ ለመሆን ችሏል።
ፍትህአወቅ በአሁን ሰአትም የማኀበሩ የጠቅላላ ጉባኤ ሰብሳቢ በመሆን በማገልገል ላይ ይገኛል።
ፍሬው አበበ
የኢትዮጵያ አርታኢያን ማኀበር ቦርድ ሰብሳቢ
6 months ago
የቴሌኮም ኦፕሬተሮች የ5 በመቶ የአደጋ ሥጋት ምላሽ ፈንድ ክፍያን ተግባራዊ ማድረግ ጀመሩ
በኢትዮጵያ የሚንቀሳቀሱት ሁለቱም የቴሌኮም ኦፕሬተሮች ማለትም ኢትዮ ቴሌኮም እና ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ፤ መንግሥት ባወጣው አዲስ ደንብ መሠረት የአገሪቱን የአደጋ መከላከል አቅም ለማጠናከር የሚውለውን የ5 በመቶ ክፍያ ተግባራዊ ማድረግ ጀምረዋል።
የቴሌኮም ዘርፉ ተዋናዮች የአደጋ ስጋት ፈንድ እንዲሰበስቡ የተወሰነ መሆኑ የሚታወስ ሲሆን ቅዳሜ ገበያ እንዳረጋገጠችው ኩባንያዎቹ ይህንኑ ግዴታ መወጣት ጀምረዋል፡፡
መንግሥት በአዋጅ ቁጥር 1386/2017 እና በሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 576/2018 መሠረት፤ የአገሪቱን የአደጋ መከላከልና የመቋቋም አቅም በራስ አቅም ለመገንባት ከ17 የገቢ ምንጮች ቋሚ ሀብት ለመሰብሰብ መወሰኑ ይታወሳል።
ከእነዚህ የገቢ ምንጮች መካከል በቴሌኮም የድምፅና የዳታ አየር ሰዓት ሽያጭ ላይ የሚጣለው የ5 በመቶ ክፍያ አንዱ ሲሆን፤ ይህም በሁለቱም ኦፕሬተሮች አማካኝነት ከየካቲት ወር 2018 ዓ.ም. ጀምሮ ተግባራዊ መደረግ ጀምሯል።
ይህ የአደጋ ሥጋት ምላሽ ፈንድ አሰባሰብ በቴሌኮም ዘርፍ ላይ ብቻ የተገደበ ሳይሆን፤ ከባንኮች፣ ኢንሹራንስ፣ ነዳጅ ሽያጭ፣ ከአየር መንገድና ሌሎች የትራንስፖርት ዘርፎች፣ የንግድ ፈቃድ አገልግሎት እንዲሁም ሌሎችን አካቶ በጥቅሉ 17 የገቢ ምንጮችን የሚያካትት አገራዊ መርሃ ግብር ነው።
ፈንዱ በዋናነት በተፈጥሮና ድንገተኛ አደጋዎች ወቅት በውጭ ዕርዳታ ላይ ያለንን ጥገኝነት ለመቀነስና አገር በቀል የአደጋ መከላከያ አቅምን ለመገንባት የታሰበ መሆኑን መንግስት ማስታወቁ ይታወሳል፡፡
በመሆኑም ኢትዮ ቴሌኮም እና ሳፋሪኮም አዋጁን ተግባራዊ ማድረግ እንደጀመሩ የተሰማ ሲሆን፣ ከደንበኞቻቸው የአየር ሰዓትና የዳታ ግዢ ላይ የ5 በመቶ ክፍያን ለአገራዊ የአደጋ ሥጋት ምላሽ ፈንድ ጽሕፈት ቤት ገቢ የሚያደርጉ ይሆናል፡፡
በኢትዮጵያ የሚንቀሳቀሱት ሁለቱም የቴሌኮም ኦፕሬተሮች ማለትም ኢትዮ ቴሌኮም እና ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ፤ መንግሥት ባወጣው አዲስ ደንብ መሠረት የአገሪቱን የአደጋ መከላከል አቅም ለማጠናከር የሚውለውን የ5 በመቶ ክፍያ ተግባራዊ ማድረግ ጀምረዋል።
የቴሌኮም ዘርፉ ተዋናዮች የአደጋ ስጋት ፈንድ እንዲሰበስቡ የተወሰነ መሆኑ የሚታወስ ሲሆን ቅዳሜ ገበያ እንዳረጋገጠችው ኩባንያዎቹ ይህንኑ ግዴታ መወጣት ጀምረዋል፡፡
መንግሥት በአዋጅ ቁጥር 1386/2017 እና በሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 576/2018 መሠረት፤ የአገሪቱን የአደጋ መከላከልና የመቋቋም አቅም በራስ አቅም ለመገንባት ከ17 የገቢ ምንጮች ቋሚ ሀብት ለመሰብሰብ መወሰኑ ይታወሳል።
ከእነዚህ የገቢ ምንጮች መካከል በቴሌኮም የድምፅና የዳታ አየር ሰዓት ሽያጭ ላይ የሚጣለው የ5 በመቶ ክፍያ አንዱ ሲሆን፤ ይህም በሁለቱም ኦፕሬተሮች አማካኝነት ከየካቲት ወር 2018 ዓ.ም. ጀምሮ ተግባራዊ መደረግ ጀምሯል።
ይህ የአደጋ ሥጋት ምላሽ ፈንድ አሰባሰብ በቴሌኮም ዘርፍ ላይ ብቻ የተገደበ ሳይሆን፤ ከባንኮች፣ ኢንሹራንስ፣ ነዳጅ ሽያጭ፣ ከአየር መንገድና ሌሎች የትራንስፖርት ዘርፎች፣ የንግድ ፈቃድ አገልግሎት እንዲሁም ሌሎችን አካቶ በጥቅሉ 17 የገቢ ምንጮችን የሚያካትት አገራዊ መርሃ ግብር ነው።
ፈንዱ በዋናነት በተፈጥሮና ድንገተኛ አደጋዎች ወቅት በውጭ ዕርዳታ ላይ ያለንን ጥገኝነት ለመቀነስና አገር በቀል የአደጋ መከላከያ አቅምን ለመገንባት የታሰበ መሆኑን መንግስት ማስታወቁ ይታወሳል፡፡
በመሆኑም ኢትዮ ቴሌኮም እና ሳፋሪኮም አዋጁን ተግባራዊ ማድረግ እንደጀመሩ የተሰማ ሲሆን፣ ከደንበኞቻቸው የአየር ሰዓትና የዳታ ግዢ ላይ የ5 በመቶ ክፍያን ለአገራዊ የአደጋ ሥጋት ምላሽ ፈንድ ጽሕፈት ቤት ገቢ የሚያደርጉ ይሆናል፡፡
6 months ago
በኤሌክትሪ ሀይል ላይ የታሪፍ ጭማሪ ተደረገ
ኢትዮጵያ እየተገበረችው ያለው የኢኮኖሚው ማሻሻያ ተከትሎ የዋጋ ማሻሻያ ከተደረገባቸው ዘርፎች አንዱ የኤሌክትሪክ ሀይል አቅርቦት ነው።
መንግስት የኤሌክትሪክ አገልግሎትን በራስ ወጪ ለመሸፍን እንደሚሰራ በተደጋጋሚ ሲገልጽ መደመጡ የሚታወስ ሲሆን ቅዳሜ ገበያ ከተቋሙ የተመለከተችው መረጃ እንደሚያሳየው ከመስከረም 2017ዓ.ም ጀምሮ ለ4 ተከታታይ አመታት በየሩብ አመቱ የታሪፍ ማሻሻያ እንደሚደረግ ይገልጻል፡፡
በተያዘው አመት በሶስተኛው ሩብ አመት በኪሎ ዋት እስከ አምስት ብር የሚደርስ ጭማሪ ተደርጓል።
seledadotio
seledadotio
ኢትዮጵያ እየተገበረችው ያለው የኢኮኖሚው ማሻሻያ ተከትሎ የዋጋ ማሻሻያ ከተደረገባቸው ዘርፎች አንዱ የኤሌክትሪክ ሀይል አቅርቦት ነው።
መንግስት የኤሌክትሪክ አገልግሎትን በራስ ወጪ ለመሸፍን እንደሚሰራ በተደጋጋሚ ሲገልጽ መደመጡ የሚታወስ ሲሆን ቅዳሜ ገበያ ከተቋሙ የተመለከተችው መረጃ እንደሚያሳየው ከመስከረም 2017ዓ.ም ጀምሮ ለ4 ተከታታይ አመታት በየሩብ አመቱ የታሪፍ ማሻሻያ እንደሚደረግ ይገልጻል፡፡
በተያዘው አመት በሶስተኛው ሩብ አመት በኪሎ ዋት እስከ አምስት ብር የሚደርስ ጭማሪ ተደርጓል።
seledadotio
seledadotio
Sponsored by
Surafel
7 months ago
ያልተፈታ ቅኔ
……………
(ጋሻው ደበበ )
…………….
‹‹ቃል ማለት ምንድነው?
የዕምነት ማጥበቂያ- ኪዳን ካላሰረው?››
ብለሽ የጠየቅሽኝ…
አንቺ -ውስጠ-ወይራ
አንቺ-ሆደ -ቅኔ
አንቺ ልበ-መልካም ፤
ወርቅና ሰምሽን -ለይቼ ሳላውቀው -ካገርሽ አልወጣም፡፡
አረ ምን ፊት ብቻ!
ደሞ የምን ፍትፍት!
የእምነትሽ ጥግ ነው-ልብ የሚከተክት
አንጀት የሚያባዝት፡፡
ደንቢያ -ተላከኝ
ፊት በር -ታዘዘኝ
አርማጭሆ -ግድም
ቋራም -‹እሺ› በለኝ
ለልሂቃን-ንገር ከሀሳብ አድነኝ፡፡
‹‹በዚህች ብላቴና -ቅኔ የታሰረ
ብዕሩን እንደ እንዝርት -ጧት ማታ እያሾረ
ይሄ ጉብል ወጣት -ከመንገድሽ ቢቀር
ደርሶ ላያስችልሽ -ላትጨክኝ ነገር
…ቅጣቱ ምንድነው? ››
ብሎ ለመጠየቅ -ጎርጎራስ አንሶ ነው?
አረ በአባ ታጠቅ -በቋራው አንበሳ!
የቡርቧክስ አዝማሪ-መሰንቆህን አንሳ!
ጎረቤት ጨከነ -ዝ…ም አለኝ በለሳ
ልክ እንደአያቶችሽ -እንደነገስታቱ፤
አገርሽን ፍለጋ
በ ‹ጎ› የሚጀምር - ቦታ ያገኙ ዘንድ
በራዕይ ተመርተው- አሀዱ እንዳሉቱ፤
የቅኔሽን መፍቻ-አንድ ቃል ንገሪኝ-እስኪ ባርባራቱ፡፡
‹‹ቃል ማለት- ምንድነው?
የዕምነት ማጥበቂያ- ኪዳን ካላሰረው?››
ብለሽ የጠየቅሽኝ…
አንቺ -ውስጠ-ወይራ
አንቺ-ሆደ -ቅኔ
አንቺ ልበ-መልካም ፤
ወርቅና ሰምሽን -ለይቼ ሳላውቀው -ካገርሽ አልወጣም፡፡
ገና ከከተራው -ከጥምቀቱ ቀድሞ
ሺ ጥቁር- እንግዳሽ -ውበትሽን ታድሞ
በምጥን ፈገግታ -በአርምሞ ታዝበሽ
በኩራት እርምጃ-የሄድሽው አቋርጠሸ
ዱካሽ ባረፈበት -ቅኔም ታስቀምጫለሽ ?
በውበትሽ ከንፎ-በፍቅርሽ እፍፍፍ ብሎ-
በአንቺ ያበደን ሰው፤
በቅኔ ሰንሰለት -ጠፍንጎ መፈተን
ምንኛ ቅጣት ነው?
አረ በአባ ታጠቅ ! ጃን ተከል ተላከኝ
ደንቢያ ወገራ
ቅዳሜ ገበያ
ማራኪ ‹እሺ› በለኝ
ቅኔዋን ትፍታና -ከልቧ-ታኑረኝ፡፡
‹‹ያቺ-ነገር እርሙ
ያች -ፀበል ሀኪሙ
ያች - አርብ ሮብ -ብርቁ
ያቺ -የሰንበት ፈርጥ
የአባይ ዳር ቄጤማ
የአዲስ አለም- ቀንበጥ››
ተብሎ -የተዘመረው
የቅኔሽ መግቢያ ነው?
‹‹ቃል ማለት ምንድነው?
የዕምነት ማጥበቂያ -ኪዳን ካላሰረው?››
ብለሽ የጠየቅሽኝ…
አንቺ -ውስጠ-ወይራ
አንቺ-ሆደ -ቅኔ
አንቺ -ልበ-መልካም ፤
ወርቅና ሰምሽን -ለይቼ ሳላውቀው -ካገርሽ አልወጣም፡፡
ከጥምቀተ ባህሩ-ማልጄ እሄዳለሁ
በቅዱሱ መሬት- ታቦት እሸኛለሁ
የጥንካሬና የክብርሽን ምስጢር -ተገንዝቤዋለሁ!
ፀበሉን አስረጭኝ-እጠመቀዋለሁ፡፡
የልብሽ መገኛ-ፍቅር መዳረሻው
የሽር ጉድ ወጉ-የአብሮነት ምምሻው
አንቺነትሽን ማወቅ -ከሆነ ነገሩ
እምቢ! ጎንደር ልቅር-አልወጣም ካገሩ!
አረ ምን ፊት ብቻ!
ደሞ የምን ፍትፍት!
የእምነትሽ ጥግ ነው-ልብ የሚከተክት
አንጀት የሚያባዝት፡፡
‹‹ቃል ማለት ምንድነው?
የዕምነት ማጥበቂያ- ኪዳን ካላሰረው?››
ብለሽ የጠየቅሽኝ…
አንቺ -ውስጠ-ወይራ
አንቺ-ሆደ -ቅኔ
አንቺ ልበ-መልካም ፤
ያልተፈታ ቅኔ እያብሰለሰልኩኝ -ካገርሽ አልወጣም፡፡
ፍቻ…!!
……………
(ጋሻው ደበበ )
…………….
‹‹ቃል ማለት ምንድነው?
የዕምነት ማጥበቂያ- ኪዳን ካላሰረው?››
ብለሽ የጠየቅሽኝ…
አንቺ -ውስጠ-ወይራ
አንቺ-ሆደ -ቅኔ
አንቺ ልበ-መልካም ፤
ወርቅና ሰምሽን -ለይቼ ሳላውቀው -ካገርሽ አልወጣም፡፡
አረ ምን ፊት ብቻ!
ደሞ የምን ፍትፍት!
የእምነትሽ ጥግ ነው-ልብ የሚከተክት
አንጀት የሚያባዝት፡፡
ደንቢያ -ተላከኝ
ፊት በር -ታዘዘኝ
አርማጭሆ -ግድም
ቋራም -‹እሺ› በለኝ
ለልሂቃን-ንገር ከሀሳብ አድነኝ፡፡
‹‹በዚህች ብላቴና -ቅኔ የታሰረ
ብዕሩን እንደ እንዝርት -ጧት ማታ እያሾረ
ይሄ ጉብል ወጣት -ከመንገድሽ ቢቀር
ደርሶ ላያስችልሽ -ላትጨክኝ ነገር
…ቅጣቱ ምንድነው? ››
ብሎ ለመጠየቅ -ጎርጎራስ አንሶ ነው?
አረ በአባ ታጠቅ -በቋራው አንበሳ!
የቡርቧክስ አዝማሪ-መሰንቆህን አንሳ!
ጎረቤት ጨከነ -ዝ…ም አለኝ በለሳ
ልክ እንደአያቶችሽ -እንደነገስታቱ፤
አገርሽን ፍለጋ
በ ‹ጎ› የሚጀምር - ቦታ ያገኙ ዘንድ
በራዕይ ተመርተው- አሀዱ እንዳሉቱ፤
የቅኔሽን መፍቻ-አንድ ቃል ንገሪኝ-እስኪ ባርባራቱ፡፡
‹‹ቃል ማለት- ምንድነው?
የዕምነት ማጥበቂያ- ኪዳን ካላሰረው?››
ብለሽ የጠየቅሽኝ…
አንቺ -ውስጠ-ወይራ
አንቺ-ሆደ -ቅኔ
አንቺ ልበ-መልካም ፤
ወርቅና ሰምሽን -ለይቼ ሳላውቀው -ካገርሽ አልወጣም፡፡
ገና ከከተራው -ከጥምቀቱ ቀድሞ
ሺ ጥቁር- እንግዳሽ -ውበትሽን ታድሞ
በምጥን ፈገግታ -በአርምሞ ታዝበሽ
በኩራት እርምጃ-የሄድሽው አቋርጠሸ
ዱካሽ ባረፈበት -ቅኔም ታስቀምጫለሽ ?
በውበትሽ ከንፎ-በፍቅርሽ እፍፍፍ ብሎ-
በአንቺ ያበደን ሰው፤
በቅኔ ሰንሰለት -ጠፍንጎ መፈተን
ምንኛ ቅጣት ነው?
አረ በአባ ታጠቅ ! ጃን ተከል ተላከኝ
ደንቢያ ወገራ
ቅዳሜ ገበያ
ማራኪ ‹እሺ› በለኝ
ቅኔዋን ትፍታና -ከልቧ-ታኑረኝ፡፡
‹‹ያቺ-ነገር እርሙ
ያች -ፀበል ሀኪሙ
ያች - አርብ ሮብ -ብርቁ
ያቺ -የሰንበት ፈርጥ
የአባይ ዳር ቄጤማ
የአዲስ አለም- ቀንበጥ››
ተብሎ -የተዘመረው
የቅኔሽ መግቢያ ነው?
‹‹ቃል ማለት ምንድነው?
የዕምነት ማጥበቂያ -ኪዳን ካላሰረው?››
ብለሽ የጠየቅሽኝ…
አንቺ -ውስጠ-ወይራ
አንቺ-ሆደ -ቅኔ
አንቺ -ልበ-መልካም ፤
ወርቅና ሰምሽን -ለይቼ ሳላውቀው -ካገርሽ አልወጣም፡፡
ከጥምቀተ ባህሩ-ማልጄ እሄዳለሁ
በቅዱሱ መሬት- ታቦት እሸኛለሁ
የጥንካሬና የክብርሽን ምስጢር -ተገንዝቤዋለሁ!
ፀበሉን አስረጭኝ-እጠመቀዋለሁ፡፡
የልብሽ መገኛ-ፍቅር መዳረሻው
የሽር ጉድ ወጉ-የአብሮነት ምምሻው
አንቺነትሽን ማወቅ -ከሆነ ነገሩ
እምቢ! ጎንደር ልቅር-አልወጣም ካገሩ!
አረ ምን ፊት ብቻ!
ደሞ የምን ፍትፍት!
የእምነትሽ ጥግ ነው-ልብ የሚከተክት
አንጀት የሚያባዝት፡፡
‹‹ቃል ማለት ምንድነው?
የዕምነት ማጥበቂያ- ኪዳን ካላሰረው?››
ብለሽ የጠየቅሽኝ…
አንቺ -ውስጠ-ወይራ
አንቺ-ሆደ -ቅኔ
አንቺ ልበ-መልካም ፤
ያልተፈታ ቅኔ እያብሰለሰልኩኝ -ካገርሽ አልወጣም፡፡
ፍቻ…!!
7 months ago
ኢትዮ ቴሌኮም የ23% አማካይ የዋጋ ማስተካከያ አደረገ!
ኢትዮ ቴሌኮም ለሚድያ አካላት በላከው እና ለደንበኞቹ በተለያዩ ማህበራዊ ገፆቹ ባሰራጨው መግለጫ በአሁኑ ወቅት ያለውን ማክሮ ኢኮኖሚያዊ ሁኔታ ታሳቢ በማድረግ፣ የአገልግሎት ጥራትን በዘላቂነት ለማስጠበቅ የታሪፍ ማሻሻያ ማድረግ አስፈላጊ ሆኖ ተገኝቷል ብሏል።
እናም የአገልግሎት ጥራትን በዘላቂነት ለማስጠበቅና የቴክኖሎጂ አቅሙን ለማሳደግ የሚያስችል ስትራቴጂካዊ የታሪፍ ማስተካከያ በዛሬው ዕለት ይፋ አድርጓል።
በዚህም መሰረት ኢትዮ ቴሌኮም በአማካይ የ23% የዋጋ ጭማሪ ማድረጉን አስታውቋል።
ይህ ማስተካከያ የደንበኞችን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እንዲቻል ሶስት አበይት ነጥቦችን ማካተቱንም የጠቆመ ሲሆን፡፡ እነዚህም፦
• የቴሌብር ልዩ ስጦታ ማዕቀፍ፦ በቴሌብር በኩል ጥቅል ሲገዛ የነበረው የ10% ቅናሽ ወደ 20% ከፍ እንዲል ተደርጓል።
• ዋጋቸው ያልተቀየሩ ጥቅሎች፦ በርካታ ደንበኞች የሚጠቀሙባቸው 38 የተለያዩ ጥቅሎች ላይ ምንም ዓይነት የዋጋ ጭማሪ አልተደረገም።
• ዲጂታል አካታችነትን ለማስቀጠል፦ ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው የኅብረተሰብ ክፍሎች የሚጠቀሙባቸው የ1 ብር፣ የ2 ብር፣ የ5 ብር እና የ1 ሰዓት ጥቅሎች ባሉበት እንዲቀጥሉ ተወስኗል።
ኢትዮ ቴሌኮም የዋጋ ጭማሪው ለኢትዮጵያውያን የዲጂታል አገልግሎት ተጠቃሚነት ቀጣይነት እንዲሁም የሀገሪቱን አካታች የዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታ የሚያፋጥን እንዲሆን በማሰብ ተመጣጣኝ እንዲሆን ማድረጉን ገልፃል፡፡
የቴሌኮም ዘርፉን የወጪ ጫና መብዛትና የዘርፉ ተዋናዮች ዋጋ እንዲጨምር በተደጋጋሚ ያሳደሩትን ጫና ተከትሎ ኢትዮ ቴሌኮም የዋጋ ማሻሻያ ሊያደርግ እንደሚገደድ ቅዳሜ ገበያ መዘገቧ ይታወሳል፡፡
#ቅዳሜገበያ #ethiotelecom #etbusinessview
ኢትዮ ቴሌኮም ለሚድያ አካላት በላከው እና ለደንበኞቹ በተለያዩ ማህበራዊ ገፆቹ ባሰራጨው መግለጫ በአሁኑ ወቅት ያለውን ማክሮ ኢኮኖሚያዊ ሁኔታ ታሳቢ በማድረግ፣ የአገልግሎት ጥራትን በዘላቂነት ለማስጠበቅ የታሪፍ ማሻሻያ ማድረግ አስፈላጊ ሆኖ ተገኝቷል ብሏል።
እናም የአገልግሎት ጥራትን በዘላቂነት ለማስጠበቅና የቴክኖሎጂ አቅሙን ለማሳደግ የሚያስችል ስትራቴጂካዊ የታሪፍ ማስተካከያ በዛሬው ዕለት ይፋ አድርጓል።
በዚህም መሰረት ኢትዮ ቴሌኮም በአማካይ የ23% የዋጋ ጭማሪ ማድረጉን አስታውቋል።
ይህ ማስተካከያ የደንበኞችን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እንዲቻል ሶስት አበይት ነጥቦችን ማካተቱንም የጠቆመ ሲሆን፡፡ እነዚህም፦
• የቴሌብር ልዩ ስጦታ ማዕቀፍ፦ በቴሌብር በኩል ጥቅል ሲገዛ የነበረው የ10% ቅናሽ ወደ 20% ከፍ እንዲል ተደርጓል።
• ዋጋቸው ያልተቀየሩ ጥቅሎች፦ በርካታ ደንበኞች የሚጠቀሙባቸው 38 የተለያዩ ጥቅሎች ላይ ምንም ዓይነት የዋጋ ጭማሪ አልተደረገም።
• ዲጂታል አካታችነትን ለማስቀጠል፦ ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው የኅብረተሰብ ክፍሎች የሚጠቀሙባቸው የ1 ብር፣ የ2 ብር፣ የ5 ብር እና የ1 ሰዓት ጥቅሎች ባሉበት እንዲቀጥሉ ተወስኗል።
ኢትዮ ቴሌኮም የዋጋ ጭማሪው ለኢትዮጵያውያን የዲጂታል አገልግሎት ተጠቃሚነት ቀጣይነት እንዲሁም የሀገሪቱን አካታች የዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታ የሚያፋጥን እንዲሆን በማሰብ ተመጣጣኝ እንዲሆን ማድረጉን ገልፃል፡፡
የቴሌኮም ዘርፉን የወጪ ጫና መብዛትና የዘርፉ ተዋናዮች ዋጋ እንዲጨምር በተደጋጋሚ ያሳደሩትን ጫና ተከትሎ ኢትዮ ቴሌኮም የዋጋ ማሻሻያ ሊያደርግ እንደሚገደድ ቅዳሜ ገበያ መዘገቧ ይታወሳል፡፡
#ቅዳሜገበያ #ethiotelecom #etbusinessview
7 months ago
የዋጋ ማሻሻያ‼️
የዋጋ ማሻሻያ እንዲያደርግ ከፍተኛ ግፊት ሲደረግበት የቆየው ኢትዮ ቴሌኮም በቅርቡ የታሪፍ ለውጥ ሊያደርግ እንደሚችል እየተገለጸ ነው‼️
ኢትዮ ቴሌኮም የቴሌኮም አገልግሎቶቹን በዝቅተኛ ዋጋ ሲያቀርብ መቆየቱን ተከትሎ ከተለያዩ አካላት የዋጋ ማሻሻያ እንዲያደርግ ከፍተኛ ግፊት ሲደረግበት ቆይቷል፡፡
ለዘርፉ ቅርብ የሆኑ ምንጮች ለቅዳሜ ገበያ እንደተናገሩት ግዙፉ የቴሌኮም ድርጅት በተለይ እንደ ዓለም ባንክ ካሉ የውጭ አጋሮች እና የቴሌኮም ዘርፉን ከተቀላቀለው ሳፋሪኮም የዋጋ ጭማሪ እንዲያደርግ ግፊት ሲደረግበት ቆይቷል፡፡
የኢትዮጵያ ቴሌኮም የድምፅ እና የዳታ ዋጋ ዝቅተኛ ሆኖ መቆየት ተገቢ አለመሆኑን በመግለጽ፣ በተለይም የውጭ ምንዛሬ ማሻሻያ የፈጠረው የአስተዳደር ወጪ ጫና፣ የቴክኖሎጂ ግብዓቶች ዋጋ መጨመር በምክንያትነት እየቀረቡ ቆይተዋል፡፡
የዘርፉን የጥናት ውጤቶች ተከትሎ ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ የኢትዮጵያ የቴሌኮም ዘርፍ አዋጭነት ጥያቄ ውስጥ መግባቱን መግለጹና የዋጋ ማሻሻያ ማድረጉ ይታወሳል፡፡ ይህ የዋጋ ማሻሻያ በኢትዮ ቴሌኮም በኩል ሊኖር እንደሚችልም ይጠበቃል፡፡
የቴሌኮም ዘርፍ ተቆጣጣሪ ተቋሙ የኢትዮጵያ ኮሙኒኬሽን ባለስልጣን የዋጋ ማሻሻያው መደረግ እንዳለበት እና የአገልግሎት ዋጋ ከወጪ በታች መሆን እንደሌለበት ማሳወቁ ተሰምቷል፡፡
የዘርፉ ባለሙያዎች እንደሚገልፁት ኢትዮ ቴሌኮም ዘርፉ ለውድድር ክፍት ከመደረጉ በፊት በተለይም እንደ ኢትዮጵያውያን አቆጣጠር ከ2011 አንስቶ ከፍተኛ የዋጋ ቅናሽ በማድረግ ዲጂታል ቴክኖሎጂን ለማስፋፋት መስራቱ ከፍተኛ እውቅና አትርፎለታል፡፡
የታሪፍ ቅናሹ በተለይ ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው ዜጎች ወደ ዲጂታል የፋይናንስ እና ቴሌኮም ሥርዓት እንዲካተቱ የራሱን አስተዋፅኦ በማድረጉ ደንበኞቹን በእነዚህ ጊዜያት ውስጥ ከ37 ሚሊዮን ወደ 85 ሚሊዮን ማሳደጉን በዓመታዊ ሪፖርቱ መግለጹ የሚታወስ ነው።
በቴሌብር አገልግሎት ብቻ በአራት ዓመት ውስጥ ከ55 ሚሊዮን በላይ ደንበኞች አፍርቶ በየዕለቱም 11 ቢሊዮን ብር ግብይት የሚከናወንበት መሆኑም ይታወቃል፡፡
በዚህም በአፍሪካ እና በዓለም አቀፍ ደረጃ ዝቅተኛ ታሪፍ ያለው ቴሌኮም አቅራቢ መሆኑ በGSMA እና በዓለም አቀፉ የቴሌኮም ሕብረት (ITU) ሲገለጽ ቆይቷል፡፡
ሳፋሪኮም በበኩሉ ከ12 ሚሊዮን በላይ ደንበኛ ይዞ እየሰራ መሆኑ ሲታይ የሀገሪቱ የቴሌኮም ዘርፍ 100 ሚሊዮን ደንበኞች ያሉት መሆኑን ያመላክታል፡፡
የዘርፉ ባለሙያዎች በተለይ የማክሮ የኢኮኖሚ ማሻሻያውን ተከትሎ የቴሌኮም አንቀሳቃሾች በያዙት ታሪፍ መቀጠል እንደማያስችላቸው ሲገልጹ ነበር፡፡
ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ በበኩሉ የታሪፍ ይጨመር ጥያቄ ወደ ኢትዮጵያ ከገባበት ያለፉት ሦስት ዓመታት ያልተቋረጠ መሆኑን ምንጮች አክለው ገልጸዋል፡፡
በሳምንቱ መጀመሪያ ወጪ በዛብኝ ያለው ሳፋሪኮም እስከ 82 በመቶ የሚደርስ የኢንተርኔት ዋጋ ጭማሪ ማድረጉ ይታወሳል፡፡
seledadotio
seledadotio
የዋጋ ማሻሻያ እንዲያደርግ ከፍተኛ ግፊት ሲደረግበት የቆየው ኢትዮ ቴሌኮም በቅርቡ የታሪፍ ለውጥ ሊያደርግ እንደሚችል እየተገለጸ ነው‼️
ኢትዮ ቴሌኮም የቴሌኮም አገልግሎቶቹን በዝቅተኛ ዋጋ ሲያቀርብ መቆየቱን ተከትሎ ከተለያዩ አካላት የዋጋ ማሻሻያ እንዲያደርግ ከፍተኛ ግፊት ሲደረግበት ቆይቷል፡፡
ለዘርፉ ቅርብ የሆኑ ምንጮች ለቅዳሜ ገበያ እንደተናገሩት ግዙፉ የቴሌኮም ድርጅት በተለይ እንደ ዓለም ባንክ ካሉ የውጭ አጋሮች እና የቴሌኮም ዘርፉን ከተቀላቀለው ሳፋሪኮም የዋጋ ጭማሪ እንዲያደርግ ግፊት ሲደረግበት ቆይቷል፡፡
የኢትዮጵያ ቴሌኮም የድምፅ እና የዳታ ዋጋ ዝቅተኛ ሆኖ መቆየት ተገቢ አለመሆኑን በመግለጽ፣ በተለይም የውጭ ምንዛሬ ማሻሻያ የፈጠረው የአስተዳደር ወጪ ጫና፣ የቴክኖሎጂ ግብዓቶች ዋጋ መጨመር በምክንያትነት እየቀረቡ ቆይተዋል፡፡
የዘርፉን የጥናት ውጤቶች ተከትሎ ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ የኢትዮጵያ የቴሌኮም ዘርፍ አዋጭነት ጥያቄ ውስጥ መግባቱን መግለጹና የዋጋ ማሻሻያ ማድረጉ ይታወሳል፡፡ ይህ የዋጋ ማሻሻያ በኢትዮ ቴሌኮም በኩል ሊኖር እንደሚችልም ይጠበቃል፡፡
የቴሌኮም ዘርፍ ተቆጣጣሪ ተቋሙ የኢትዮጵያ ኮሙኒኬሽን ባለስልጣን የዋጋ ማሻሻያው መደረግ እንዳለበት እና የአገልግሎት ዋጋ ከወጪ በታች መሆን እንደሌለበት ማሳወቁ ተሰምቷል፡፡
የዘርፉ ባለሙያዎች እንደሚገልፁት ኢትዮ ቴሌኮም ዘርፉ ለውድድር ክፍት ከመደረጉ በፊት በተለይም እንደ ኢትዮጵያውያን አቆጣጠር ከ2011 አንስቶ ከፍተኛ የዋጋ ቅናሽ በማድረግ ዲጂታል ቴክኖሎጂን ለማስፋፋት መስራቱ ከፍተኛ እውቅና አትርፎለታል፡፡
የታሪፍ ቅናሹ በተለይ ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው ዜጎች ወደ ዲጂታል የፋይናንስ እና ቴሌኮም ሥርዓት እንዲካተቱ የራሱን አስተዋፅኦ በማድረጉ ደንበኞቹን በእነዚህ ጊዜያት ውስጥ ከ37 ሚሊዮን ወደ 85 ሚሊዮን ማሳደጉን በዓመታዊ ሪፖርቱ መግለጹ የሚታወስ ነው።
በቴሌብር አገልግሎት ብቻ በአራት ዓመት ውስጥ ከ55 ሚሊዮን በላይ ደንበኞች አፍርቶ በየዕለቱም 11 ቢሊዮን ብር ግብይት የሚከናወንበት መሆኑም ይታወቃል፡፡
በዚህም በአፍሪካ እና በዓለም አቀፍ ደረጃ ዝቅተኛ ታሪፍ ያለው ቴሌኮም አቅራቢ መሆኑ በGSMA እና በዓለም አቀፉ የቴሌኮም ሕብረት (ITU) ሲገለጽ ቆይቷል፡፡
ሳፋሪኮም በበኩሉ ከ12 ሚሊዮን በላይ ደንበኛ ይዞ እየሰራ መሆኑ ሲታይ የሀገሪቱ የቴሌኮም ዘርፍ 100 ሚሊዮን ደንበኞች ያሉት መሆኑን ያመላክታል፡፡
የዘርፉ ባለሙያዎች በተለይ የማክሮ የኢኮኖሚ ማሻሻያውን ተከትሎ የቴሌኮም አንቀሳቃሾች በያዙት ታሪፍ መቀጠል እንደማያስችላቸው ሲገልጹ ነበር፡፡
ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ በበኩሉ የታሪፍ ይጨመር ጥያቄ ወደ ኢትዮጵያ ከገባበት ያለፉት ሦስት ዓመታት ያልተቋረጠ መሆኑን ምንጮች አክለው ገልጸዋል፡፡
በሳምንቱ መጀመሪያ ወጪ በዛብኝ ያለው ሳፋሪኮም እስከ 82 በመቶ የሚደርስ የኢንተርኔት ዋጋ ጭማሪ ማድረጉ ይታወሳል፡፡
seledadotio
seledadotio
8 months ago
አነጋጋሪው በሽፍንፍን እስከ 82% የዋጋ ጭማሪ የተደረገበት የሳፋሪኮም ነገር
#ethiopia | ትላንት ታህሳስ 14 ቀን ሳፋሪኮም በማህበራዊ ሚዲያ ባሰራጨው የእንግሊዘኛ ማስታወቂያ ዝርዝር ሳይገልፅ የዴታ ጥቅል ላይ ጭማሪ ማድረጉን አስታውቋል።
ጉዳዩም ብዙዎች እያነጋገረ ሲሆን በተለይ ለወትሮው ትንሽ ሲናገር አይደለም የአገር ውስጥ የውጭ ሚዲያን ቀልብ የሚገዛው ግዙፉ ኩባንያ ትላንት ይፋ ያደረገው የጭማሪ መግለጫው ምንም ትኩረት አለመሳቡ ዘርፉን የሚከታተሉትን አስገርሟል።
ሌላው ቢቀር የማህበራዊ ሚዲያን መሰረት ያደረጉ ዜና ዘጋቢዎች ስለጭማሪው ያን ያህል ሳይናገሩ አልፈውታል።
ቀላል የማይባል ጭማሪ ነው የተደረገው የሚሉት ውሰጥ አዋቂዎች ሳፋሪኮም ዝርዝሩን ለምን አላወጣም ሲሉ ጥያቄ አንስተዋል።
ስለጭማሪው ለደንበኞች በአግባቡ አላስታወቀም ይልቁንም በማህበራዊ ሚዲያ በእንግሊዘኛ የተሸፋፈነ መግለጫ ነው ብቻ ነው ያወጣው ሲሉ ነው የገለፁት።
ጭማሪው ይፋ ባይደረግም እስከ 82 በመቶ እንደሚደርስ ቅዳሜ ገበያ ያገኘው መረጃ ያሳያል።
በዚህም መሰረት ዝቅተኛ የሚባለው የዋጋ ጭማሪ ለወርሃዊ የ300 ብር ዋጋ ላለው ጥቅል የተደረገው ሲሆን። ይሄም በ300 ብር ይገዛ የነበረው 6 ጂቢ ኢንተርኔት ወደ 5 ጂቢ የወረደበት ነው።
ከዛ በዘለል ሁሉም በሚባል ደረጃ የእለት፣ ሳምንት እና ወርሃዊ ጥቅሎች በጠቅላላው ከ50 በመቶ እስከ 82 በመቶ ጭማሪ የተደረገባቸው ናቸው። #ቅዳሜገበያ #etbusinessview
#ethiopia | ትላንት ታህሳስ 14 ቀን ሳፋሪኮም በማህበራዊ ሚዲያ ባሰራጨው የእንግሊዘኛ ማስታወቂያ ዝርዝር ሳይገልፅ የዴታ ጥቅል ላይ ጭማሪ ማድረጉን አስታውቋል።
ጉዳዩም ብዙዎች እያነጋገረ ሲሆን በተለይ ለወትሮው ትንሽ ሲናገር አይደለም የአገር ውስጥ የውጭ ሚዲያን ቀልብ የሚገዛው ግዙፉ ኩባንያ ትላንት ይፋ ያደረገው የጭማሪ መግለጫው ምንም ትኩረት አለመሳቡ ዘርፉን የሚከታተሉትን አስገርሟል።
ሌላው ቢቀር የማህበራዊ ሚዲያን መሰረት ያደረጉ ዜና ዘጋቢዎች ስለጭማሪው ያን ያህል ሳይናገሩ አልፈውታል።
ቀላል የማይባል ጭማሪ ነው የተደረገው የሚሉት ውሰጥ አዋቂዎች ሳፋሪኮም ዝርዝሩን ለምን አላወጣም ሲሉ ጥያቄ አንስተዋል።
ስለጭማሪው ለደንበኞች በአግባቡ አላስታወቀም ይልቁንም በማህበራዊ ሚዲያ በእንግሊዘኛ የተሸፋፈነ መግለጫ ነው ብቻ ነው ያወጣው ሲሉ ነው የገለፁት።
ጭማሪው ይፋ ባይደረግም እስከ 82 በመቶ እንደሚደርስ ቅዳሜ ገበያ ያገኘው መረጃ ያሳያል።
በዚህም መሰረት ዝቅተኛ የሚባለው የዋጋ ጭማሪ ለወርሃዊ የ300 ብር ዋጋ ላለው ጥቅል የተደረገው ሲሆን። ይሄም በ300 ብር ይገዛ የነበረው 6 ጂቢ ኢንተርኔት ወደ 5 ጂቢ የወረደበት ነው።
ከዛ በዘለል ሁሉም በሚባል ደረጃ የእለት፣ ሳምንት እና ወርሃዊ ጥቅሎች በጠቅላላው ከ50 በመቶ እስከ 82 በመቶ ጭማሪ የተደረገባቸው ናቸው። #ቅዳሜገበያ #etbusinessview
8 months ago
#እምዋ ሰላሌ
“ከየት ነህ ?” አልሽኝ ወይ …
ስሪት መሰረቴ ፣ ሁለት መልክ አለው ወይ ?
ግራ ገብቶሻል ወይ ?
.
ጠየቅሽኝ ጥያቄ ?
ባልገባው ዝም ብል
ናፍቆቴን አምቄ !
ዛሬስ ሆድ አስባሽኝ ፣ ለኩሰሽ በትናንት
በዛ ላይ ደመናው ፣ ነፍስያዬን ንጧት
ከፋኝና አነባው ፣ ውስጤ ሲበረበር
ትዝ አለችኝ ፍቼ ፣ የእትብቴ ማህደር
ሁለቴ ያስወጣችን ፣ ከፍታ አንዲቷን በር !
.
ተበረበርኩላት
ተቦረቦርኩላት
ያቺን ምድረ ገነት
የውበት ሰገነት…
ማሰንኩላት ባሳብ ወቃኝ ትዝታዋ
ሰላሌ እምዋ !
.
ከየት ነኝ መሰለሽ ?
ከዛ ከ … መዳሰ ፣ ከእነ ውቤ ሰፈር
የነ ፉትዬ ሱቅ ፣ ከበታቼ ነበር
አጸደ ህፃናት ፣
የጴጥሮስ ሀውልቱ ፣ ከበላዬ ነበር
(ያኔ ከቤቢ ጋር ፣ ያኔ ከፒና ጋር
ተያይዘን ስንበር )
እነርሱ መኅል ነው ፣ ታሪኬ ‘ሚጀመር ።
.
እዛ ነው መዳሰ !
የምቧርቅበት
አጥር ሳያግደኝ
የምጫወትበት
ህንፃ ሳይገድበኝ
መንጠራ እያሉ መስኩን በሚጠሩት
በሱ ደረት ነበር ትንፋሽ የተዋስኩት ።
ከየት ነው መሰለሽ ?
ከዛው ከመንጠራ ፣ ከሰፈረ ቄራ
(ከነ ፍሌ ፣ ድድሽ
ከቹቹሪ ጋራ
ዮርዲዬን ሳልጠራ !)
መስከረም ስትገልጥ ፣ በእሽት በሽንብራ
ከሚያቀማጥለን ፣ የበረከት ምድር
ያ ነው መነሾዬ የእስትንፋሴ ጅምር ።
.
ከዛ ቅፅ ተበጀሁ
ከዛ ገፅ ተዋጀሁ
በፍቼው ጊዮርጊስ ፣ እምነት ክሬን ባጀሁ
በአስራቴ አንባሻ ፣ ክርኔን አደረጀሁ።
ተሰራሁ በአርምሞ
ልቤ ተከርክሞ
ሼሂ እየሰማሁ ፣ ቁርዓን ሲቀራ …
እንደ ገዳም አጽድ ፣ ፀጥ ባለ ስፍራ
ቀዝቀዝ ባለ አየር ፣ ለሰስ ባለ ጮራ
በሰባቱ ምንጮች ፣ ፉፏቴ ሮጬ
የመቅደስ ዝማሬ ፣ በርቀት አድምጬ
የእነ ቡሬ ፣ ሀሮ “እንቧ … “ ቸው ሰምሮልኝ
የደብረ ሊባኖስ ንፍሮ ተሰፍሮልኝ
ቆለኛና ኦሮሞ ፣
ቅዳሜ ገበያ ፣ በሕብር ስቆልኝ
ቂሌ መጫወቻ ፣ ዱላ ተቆርጦልኝ
(አዲስ መጣኸብኝ !)
በቲቸር አስማማው ፣ በሚጣፍጥ መዝሙር
በየኔታ አርጩሜ ፣ ታርሜ ከነውር
እነ ዶርዜ በራፍ ፣
የአፍሪቃ ካርታ ፣ ቆሞልኝ ሀምሳያ
በደና ዘግኜ ፣ ቅዳሜ ገበያ
(እኔ አስር ፍሬ ፣ ሄርሞን ደግሞ ሀያ!)
ክገብርኤል ጀርባ ፣ ላዕከ ማርያም ቤት
ውዳሴ ማርያሟን ፣ ቀፅያት በስሌት
(አቤል ሲገፋበት ፣ እኔ ሸሸሁ ወጣሁ
ልደበቅ ግጥም ቤት )
ደግሞ ትምህርት ቤት …
በአብዲሳ … አጋ ፣ በእነ አብዮት … ፍሬ
አንድም የዓለሙን
አንድም የምናቡን
ቀለሞች ዘርፌ
ቃላትን ጠልፌ
ሁለት ሆኜ ወጣሁ
አንድ ብዕር ታቅፌ ።
.
“እና እንደው የምልሽ …
ተመለሰልሽ ወይ ?
መባቻ …
መነሻ …
መሰረት ፣ ታሪኬ ?
እንዲህ ነው ሲነገር
ይሄ ነው ሲዘከር
ሚካኤል የሚባል
ስሪት ሁለት መልኬ ፤
.
"መሃንዲስ ነው" አትበይ ፣ አይተሽ የቀኜን ገፅ
ገጣሚም ነኝ እና ከግራ ስመዘዝ !!”
#via
ሚካኤል አስጨናቂ
“ከየት ነህ ?” አልሽኝ ወይ …
ስሪት መሰረቴ ፣ ሁለት መልክ አለው ወይ ?
ግራ ገብቶሻል ወይ ?
.
ጠየቅሽኝ ጥያቄ ?
ባልገባው ዝም ብል
ናፍቆቴን አምቄ !
ዛሬስ ሆድ አስባሽኝ ፣ ለኩሰሽ በትናንት
በዛ ላይ ደመናው ፣ ነፍስያዬን ንጧት
ከፋኝና አነባው ፣ ውስጤ ሲበረበር
ትዝ አለችኝ ፍቼ ፣ የእትብቴ ማህደር
ሁለቴ ያስወጣችን ፣ ከፍታ አንዲቷን በር !
.
ተበረበርኩላት
ተቦረቦርኩላት
ያቺን ምድረ ገነት
የውበት ሰገነት…
ማሰንኩላት ባሳብ ወቃኝ ትዝታዋ
ሰላሌ እምዋ !
.
ከየት ነኝ መሰለሽ ?
ከዛ ከ … መዳሰ ፣ ከእነ ውቤ ሰፈር
የነ ፉትዬ ሱቅ ፣ ከበታቼ ነበር
አጸደ ህፃናት ፣
የጴጥሮስ ሀውልቱ ፣ ከበላዬ ነበር
(ያኔ ከቤቢ ጋር ፣ ያኔ ከፒና ጋር
ተያይዘን ስንበር )
እነርሱ መኅል ነው ፣ ታሪኬ ‘ሚጀመር ።
.
እዛ ነው መዳሰ !
የምቧርቅበት
አጥር ሳያግደኝ
የምጫወትበት
ህንፃ ሳይገድበኝ
መንጠራ እያሉ መስኩን በሚጠሩት
በሱ ደረት ነበር ትንፋሽ የተዋስኩት ።
ከየት ነው መሰለሽ ?
ከዛው ከመንጠራ ፣ ከሰፈረ ቄራ
(ከነ ፍሌ ፣ ድድሽ
ከቹቹሪ ጋራ
ዮርዲዬን ሳልጠራ !)
መስከረም ስትገልጥ ፣ በእሽት በሽንብራ
ከሚያቀማጥለን ፣ የበረከት ምድር
ያ ነው መነሾዬ የእስትንፋሴ ጅምር ።
.
ከዛ ቅፅ ተበጀሁ
ከዛ ገፅ ተዋጀሁ
በፍቼው ጊዮርጊስ ፣ እምነት ክሬን ባጀሁ
በአስራቴ አንባሻ ፣ ክርኔን አደረጀሁ።
ተሰራሁ በአርምሞ
ልቤ ተከርክሞ
ሼሂ እየሰማሁ ፣ ቁርዓን ሲቀራ …
እንደ ገዳም አጽድ ፣ ፀጥ ባለ ስፍራ
ቀዝቀዝ ባለ አየር ፣ ለሰስ ባለ ጮራ
በሰባቱ ምንጮች ፣ ፉፏቴ ሮጬ
የመቅደስ ዝማሬ ፣ በርቀት አድምጬ
የእነ ቡሬ ፣ ሀሮ “እንቧ … “ ቸው ሰምሮልኝ
የደብረ ሊባኖስ ንፍሮ ተሰፍሮልኝ
ቆለኛና ኦሮሞ ፣
ቅዳሜ ገበያ ፣ በሕብር ስቆልኝ
ቂሌ መጫወቻ ፣ ዱላ ተቆርጦልኝ
(አዲስ መጣኸብኝ !)
በቲቸር አስማማው ፣ በሚጣፍጥ መዝሙር
በየኔታ አርጩሜ ፣ ታርሜ ከነውር
እነ ዶርዜ በራፍ ፣
የአፍሪቃ ካርታ ፣ ቆሞልኝ ሀምሳያ
በደና ዘግኜ ፣ ቅዳሜ ገበያ
(እኔ አስር ፍሬ ፣ ሄርሞን ደግሞ ሀያ!)
ክገብርኤል ጀርባ ፣ ላዕከ ማርያም ቤት
ውዳሴ ማርያሟን ፣ ቀፅያት በስሌት
(አቤል ሲገፋበት ፣ እኔ ሸሸሁ ወጣሁ
ልደበቅ ግጥም ቤት )
ደግሞ ትምህርት ቤት …
በአብዲሳ … አጋ ፣ በእነ አብዮት … ፍሬ
አንድም የዓለሙን
አንድም የምናቡን
ቀለሞች ዘርፌ
ቃላትን ጠልፌ
ሁለት ሆኜ ወጣሁ
አንድ ብዕር ታቅፌ ።
.
“እና እንደው የምልሽ …
ተመለሰልሽ ወይ ?
መባቻ …
መነሻ …
መሰረት ፣ ታሪኬ ?
እንዲህ ነው ሲነገር
ይሄ ነው ሲዘከር
ሚካኤል የሚባል
ስሪት ሁለት መልኬ ፤
.
"መሃንዲስ ነው" አትበይ ፣ አይተሽ የቀኜን ገፅ
ገጣሚም ነኝ እና ከግራ ስመዘዝ !!”
#via
ሚካኤል አስጨናቂ
10 months ago
ታሪካዊው አንበሳ መድሐኒት ቤት ፈረሰ
አዲስ አበባ ፒያሳ አካባቢ የሚገኘዉ እድሜ ጠገቡ አንበሳ ፋርማሲ መፍረሱን ቅዳሜ ገበያ በስፍራው ተገኝታ አረጋግጣለች።
እየፈረሰ ያለው አንበሳ ፋርማሲ ከተመሰረተ 80ኛ ዓመቱን የያዘና ጥንታዊ እንደሆነ ይታወቃል፡፡
በጀርመናዉያን ሁለተኛ እና በሦስተኛ ትዉልድ እየተንቀሳቀሰ የነበረው አንጋፋዉ አንበሳ መድሐኒት ቤት የመድሐኒት ሽያጭና ቅመማ ብቻ ሳይሆን የሕክምና ቁሳቁስ አስመጭና አገር ውስጥ አከፋፋይም ነበር ።
ከአመታት በፊት አንበሳ ፋርማሲ ይፈርሳል መባሉን ተከትሎ በአዲስ አበባ የሚገኘዉ የጀርመን ኤምባሲ የአንበሳ መድሐኒት ቤትን ድጋፍ መስጠትን ይመለከታል በሚል ለአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ በፃፈዉ ደብዳቤ አዲስ አበባን ብሎም ኢትዮጵያን የጀርመን የመዋለ ንዋይ ፍሰት መዳረሻ ለማድረግ እንደሚያበረታታ አንድ ኤምባሲ፤ ጉዳዩ ሕጋዊ መንገድን መከተል አለበት ብለን እናምናለን። ምክንያቱም በእድሜ ጠገቡ የአንበሳ መድሐኒት ቤት ላይ አስተዳደሩ ይወስዳል የተባለዉ ርምጃ ሌሎች የጀርመን ባለ ኃብቶችን ሊያሸሽ ይችላል ሲል ደብዳቤ ማግባቱ በወቅቱ ተዘግቧል።
አንበሳ ፋርማሲ የሚገኝበት አነስተኛ ህንጻ የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ሲሆን ከአመታት በፊት ከአካባቢ ልማት ጋር በተያያዘ ፋርማሲው ይፈርሳል ተብሎ የሚናፈሰው መረጃ ፍጹም ከእውነታው የራቀና መሰረተ ቢስ መረጃ ነው ሲል ኮርፖሬሽኑ ማስተባበሉ የሚታወስ ነው።
seledadotio
seledadotio
አዲስ አበባ ፒያሳ አካባቢ የሚገኘዉ እድሜ ጠገቡ አንበሳ ፋርማሲ መፍረሱን ቅዳሜ ገበያ በስፍራው ተገኝታ አረጋግጣለች።
እየፈረሰ ያለው አንበሳ ፋርማሲ ከተመሰረተ 80ኛ ዓመቱን የያዘና ጥንታዊ እንደሆነ ይታወቃል፡፡
በጀርመናዉያን ሁለተኛ እና በሦስተኛ ትዉልድ እየተንቀሳቀሰ የነበረው አንጋፋዉ አንበሳ መድሐኒት ቤት የመድሐኒት ሽያጭና ቅመማ ብቻ ሳይሆን የሕክምና ቁሳቁስ አስመጭና አገር ውስጥ አከፋፋይም ነበር ።
ከአመታት በፊት አንበሳ ፋርማሲ ይፈርሳል መባሉን ተከትሎ በአዲስ አበባ የሚገኘዉ የጀርመን ኤምባሲ የአንበሳ መድሐኒት ቤትን ድጋፍ መስጠትን ይመለከታል በሚል ለአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ በፃፈዉ ደብዳቤ አዲስ አበባን ብሎም ኢትዮጵያን የጀርመን የመዋለ ንዋይ ፍሰት መዳረሻ ለማድረግ እንደሚያበረታታ አንድ ኤምባሲ፤ ጉዳዩ ሕጋዊ መንገድን መከተል አለበት ብለን እናምናለን። ምክንያቱም በእድሜ ጠገቡ የአንበሳ መድሐኒት ቤት ላይ አስተዳደሩ ይወስዳል የተባለዉ ርምጃ ሌሎች የጀርመን ባለ ኃብቶችን ሊያሸሽ ይችላል ሲል ደብዳቤ ማግባቱ በወቅቱ ተዘግቧል።
አንበሳ ፋርማሲ የሚገኝበት አነስተኛ ህንጻ የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ሲሆን ከአመታት በፊት ከአካባቢ ልማት ጋር በተያያዘ ፋርማሲው ይፈርሳል ተብሎ የሚናፈሰው መረጃ ፍጹም ከእውነታው የራቀና መሰረተ ቢስ መረጃ ነው ሲል ኮርፖሬሽኑ ማስተባበሉ የሚታወስ ነው።
seledadotio
seledadotio
10 months ago
ታሪካዊው አንበሳ መድሐኒት ቤት ፈረሰ
አዲስ አበባ ፒያሳ አካባቢ የሚገኘዉ እድሜ ጠገቡ አንበሳ ፋርማሲ መፍረሱን ቅዳሜ ገበያ በስፍራው ተገኝታ አረጋግጣለች።
እየፈረሰ ያለው አንበሳ ፋርማሲ ከተመሰረተ 80ኛ ዓመቱን የያዘና ጥንታዊ እንደሆነ ይታወቃል፡፡
በጀርመናዉያን ሁለተኛ እና በሦስተኛ ትዉልድ እየተንቀሳቀሰ የነበረው አንጋፋዉ አንበሳ መድሐኒት ቤት የመድሐኒት ሽያጭና ቅመማ ብቻ ሳይሆን የሕክምና ቁሳቁስ አስመጭና አገር ውስጥ አከፋፋይም ነበር ።
ከአመታት በፊት አንበሳ ፋርማሲ ይፈርሳል መባሉን ተከትሎ በአዲስ አበባ የሚገኘዉ የጀርመን ኤምባሲ የአንበሳ መድሐኒት ቤትን ድጋፍ መስጠትን ይመለከታል በሚል ለአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ በፃፈዉ ደብዳቤ አዲስ አበባን ብሎም ኢትዮጵያን የጀርመን የመዋለ ንዋይ ፍሰት መዳረሻ ለማድረግ እንደሚያበረታታ አንድ ኤምባሲ፤ ጉዳዩ ሕጋዊ መንገድን መከተል አለበት ብለን እናምናለን። ምክንያቱም በእድሜ ጠገቡ የአንበሳ መድሐኒት ቤት ላይ አስተዳደሩ ይወስዳል የተባለዉ ርምጃ ሌሎች የጀርመን ባለ ኃብቶችን ሊያሸሽ ይችላል ሲል ደብዳቤ ማግባቱ በወቅቱ ተዘግቧል።
አንበሳ ፋርማሲ የሚገኝበት አነስተኛ ህንጻ የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ሲሆን ከአመታት በፊት ከአካባቢ ልማት ጋር በተያያዘ ፋርማሲው ይፈርሳል ተብሎ የሚናፈሰው መረጃ ፍጹም ከእውነታው የራቀና መሰረተ ቢስ መረጃ ነው ሲል ኮርፖሬሽኑ ማስተባበሉ የሚታወስ ነው።
#ቅዳሜገበያ
አዲስ አበባ ፒያሳ አካባቢ የሚገኘዉ እድሜ ጠገቡ አንበሳ ፋርማሲ መፍረሱን ቅዳሜ ገበያ በስፍራው ተገኝታ አረጋግጣለች።
እየፈረሰ ያለው አንበሳ ፋርማሲ ከተመሰረተ 80ኛ ዓመቱን የያዘና ጥንታዊ እንደሆነ ይታወቃል፡፡
በጀርመናዉያን ሁለተኛ እና በሦስተኛ ትዉልድ እየተንቀሳቀሰ የነበረው አንጋፋዉ አንበሳ መድሐኒት ቤት የመድሐኒት ሽያጭና ቅመማ ብቻ ሳይሆን የሕክምና ቁሳቁስ አስመጭና አገር ውስጥ አከፋፋይም ነበር ።
ከአመታት በፊት አንበሳ ፋርማሲ ይፈርሳል መባሉን ተከትሎ በአዲስ አበባ የሚገኘዉ የጀርመን ኤምባሲ የአንበሳ መድሐኒት ቤትን ድጋፍ መስጠትን ይመለከታል በሚል ለአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ በፃፈዉ ደብዳቤ አዲስ አበባን ብሎም ኢትዮጵያን የጀርመን የመዋለ ንዋይ ፍሰት መዳረሻ ለማድረግ እንደሚያበረታታ አንድ ኤምባሲ፤ ጉዳዩ ሕጋዊ መንገድን መከተል አለበት ብለን እናምናለን። ምክንያቱም በእድሜ ጠገቡ የአንበሳ መድሐኒት ቤት ላይ አስተዳደሩ ይወስዳል የተባለዉ ርምጃ ሌሎች የጀርመን ባለ ኃብቶችን ሊያሸሽ ይችላል ሲል ደብዳቤ ማግባቱ በወቅቱ ተዘግቧል።
አንበሳ ፋርማሲ የሚገኝበት አነስተኛ ህንጻ የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ሲሆን ከአመታት በፊት ከአካባቢ ልማት ጋር በተያያዘ ፋርማሲው ይፈርሳል ተብሎ የሚናፈሰው መረጃ ፍጹም ከእውነታው የራቀና መሰረተ ቢስ መረጃ ነው ሲል ኮርፖሬሽኑ ማስተባበሉ የሚታወስ ነው።
#ቅዳሜገበያ
12 months ago
የታሰሩት ጋዜጠኞች ተፈቱ
#ethiopia | የሪፖርተር ጋዜጣ ከፍተኛ አዘጋጅ ጋዜጠኛ ዮናስ አማረ ትናንት ዓርብ ነሐሴ 16 ቀን 2017 ዓም ምሽት 3:00 ሰዓት በኋላ ተፈትቷል።
በአሀዱ ኤፍ ኤም 94.3 FM ሬዴዮ የቅዳሜ ገበያ ሾው አዘጋጅ ጋዜጠኛ አብዱል ሰመድ መሀመድም መፈታቱ ታውቋል።
ጋዜጠኛ ዮናስ ከእስር የተፈታው ከታሰረ አስረኛ ቀኑ ላይ ሲሆን፣ ጋዜጠኛ አብዱል ሰመድ ደግሞ ከታሰረ በ12ኛ ቁኑ ላይ ነው።
#ethiopia | የሪፖርተር ጋዜጣ ከፍተኛ አዘጋጅ ጋዜጠኛ ዮናስ አማረ ትናንት ዓርብ ነሐሴ 16 ቀን 2017 ዓም ምሽት 3:00 ሰዓት በኋላ ተፈትቷል።
በአሀዱ ኤፍ ኤም 94.3 FM ሬዴዮ የቅዳሜ ገበያ ሾው አዘጋጅ ጋዜጠኛ አብዱል ሰመድ መሀመድም መፈታቱ ታውቋል።
ጋዜጠኛ ዮናስ ከእስር የተፈታው ከታሰረ አስረኛ ቀኑ ላይ ሲሆን፣ ጋዜጠኛ አብዱል ሰመድ ደግሞ ከታሰረ በ12ኛ ቁኑ ላይ ነው።
12 months ago
የሕግ የበላይነት ይከበር!!
#ethiopia | አንፃራዊ የዴሞክራሲ ሥርዓት በሰፈነባቸው ሀገራት የመገናኛ ብዙኃን ዐራተኛ የመንግሥት አካል ተደርገው ይወሰዳሉ ይህንንም ተግባራቸውን የሚወጡት መንግሥትን ተጠያቂ በማድረግ እና በዜጎች ላይ የሚፈፀሙ ሕገወጥ ተግባራትን በማጋለጥ ጭምር ነው።
በሀገራችን ግን የተለያዩ ባለድርሻ አካላት ኃላፊነታቸውን በቅጡ ባለመወጣታቸው እና አለአግባብ በሕግ ከተሰጣቸው መብት በላይ በመንቀሳቀሳቸው በታሪካችን ዴሞክራሲያዊ ሥርዓትን ለማንበር እና መገናኛ ብዙኃን በነፃነት የዐራተኛ መንግሥትነት ሚናቸውን እንዲወጡ ለማድረግ አልቻልንም።
አለአግባብ ከኃላፊነታቸው በላይ ከሚንቀሳቀሱ ወይም ሕግን ከሚጥሱ እና ይህንን የዴሞክራሲ ሥርዓት ከሚያቀጭጩት መካከል የመንግሥትን ሥልጣን የያዙ አካላት ለዴሞክራሲያዊ ሥርዓት መገንባት ወሳኝ የሆኑ የመገናኛ ብዙኃንን፣ ሐሣባቸውን በዐደባባይ የሚገልፁ ግለሰቦችን እና ፖለቲከኞችን ከሕግ አግባብ ውጪ በተለያየ መንገድ ማዋከብ ዋናው ነው።
ባለፉት ዓመታት ይህ ዓይነት ተግባር በተደጋጋሚ ሲፈጸም ተመልክተናል፤ ባለፉት ጥቂት ወራትም ይኸው ተጠናክሮ ከመቀጠሉም በላይ ዜጎች የፀጥታ አካል ነን በሚሉ ግለሰቦች አንዳንዴም በማን እንደታፈኑ እና የት እንደታሰሩ እንኳን የማይታወቅበት ሁነት በተደጋጋሚ ሲያጋጥም እየታዘብን ነው።
በመንግሥት በኩልም በተደጋጋሚ ያለአግባብ ያሠርኩት ጋዜጠኛም ሆነ ዜጋ የለም የሚል ምላሽ ሲሰጥም ተመልክተናል። የዚህ ምላሽ አሳሳቢነት አንድም መንግሥት ድርጊቱን እየፈፀመ ነገር ግን እየደበቀው ከሆነ መንግሥት ሕገወጥ ተግባራትን ሆነ ብሎ እየፈፀመ ነው የሚያስብል ሲሆን በሌላ መልኩ እነዚህ ተግባራት የሚፈፀሙት ከመንግሥት እውቅና ውጪ በሌሎች በተደራጁ አካላት ከሆነ መንግሥት በቅጡ የሀገሪቱን ፀጥታ እና የዜጎችን ደኽንነት እያስጠበቀ አይደለም የሚል ስጋት ዜጎች ላይ እንዲፈጠር ያደርጋል።
እነዚህ ሁነቶች በዋነኝነት የሚያመሩት ዜጎች ጠባቂ የለኝም ከሚል ስጋት በገዛ እጃቸው ደኽንነታቸውን ለማስከበር መሞከር ሲሆን በተጨማሪም የዜጎችን የዕለት ተዕለት ሕይወት የሚፈታተኑ ሕገወጦች እንዲበራከቱ በማድረግ የሀገሪቱን የፀጥታ ሁኔታ እና የዜጎች ደኽንነት ከፍተኛ አደጋ ውስጥ የሚከት አስፈሪ ሁነት ነው።
በአሀዱ ራዲዮ ቅዳሜ ገበያ ፕሮግራም ላይ የሚሠራው አንጋፋው ጋዜጠኛ አብዱልሰመድ መሐመድ ከነሐሴ 5/2017 ዓ.ም. ጀምሮ ደብዛው እንደጠፋ እና ባለፈው ሀሙስ የሚሰራበት ቢሮን ለማስፈተሽ ከፖሊስ ጋር መምጣቱን የሚሠራበት ተቋም ከትላንት በስቲያ ነሐሴ 09/2017 ዓ.ም. አሳውቋል።
በትናንትናው ዕለት ነሐሴ 10/2017 ዓ.ም. ደግሞ የሪፖርተር ጋዜጠኛ የሆነው ዮናስ አማረ ጭምብል በለበሱ ግለሰቦች መወሰዱን ተቋሙ በይፋ አሳውቋል።
ከዚህ ጋር ተያይዞ መንግሥትን የመሠረተው ገዢው ፓርቲ በቅርቡ ማለትም ነሐሴ 02/2017 ዓ.ም. ባወጣው መግለጫ እፈታቸዋለሁ ካላቸው ችግሮች መካከል በየደረጃው የሚነሡ የሕዝብ የመልካም አስተዳደር፣ የፍትሕና የኢኮኖሚ ጥያቄዎችን በኢትዮጵያ ዐቅም ልክ በየደረጃው ለመመለስ እና ተገቢውንና እውነተኛውን መረጃ ለሕዝብ በየጊዜው ለመስጠትና ሐሰተኛ መረጃዎችን ማጋለጥ ነው ቢልም በማግስቱ እንዲህ ዓይነት ተግባር መታየቱ የተገባው ቃል ከልብ አለመሆኑን በግልፅ የሚያሳይ ነው።
ኢዜማ ይህ ነገር ትኩረት እንዲሠጠው እያሳሰበ ይህንን የሚያደርገው የፖለቲካ ትርፍ ለማግኘት ሳይሆን መንግሥት ሀገሪቱ አሁን ካለችበት ወደከፋ ችግር ውስጥ ከመግባቷ በፊት ትኩረት ሰጥቶ ማረም እንዲችል ለመወትወት መሆኑን እየገለጽን ታፍነው የተሰወሩ ጋዜጠኞች ያሉበትን ሁኔታ በግልፅ እንዲያሳውቅ በመጠየቅ ጭምር ነው።
የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትሕ ( #ኢዜማ )
#ethiopia | አንፃራዊ የዴሞክራሲ ሥርዓት በሰፈነባቸው ሀገራት የመገናኛ ብዙኃን ዐራተኛ የመንግሥት አካል ተደርገው ይወሰዳሉ ይህንንም ተግባራቸውን የሚወጡት መንግሥትን ተጠያቂ በማድረግ እና በዜጎች ላይ የሚፈፀሙ ሕገወጥ ተግባራትን በማጋለጥ ጭምር ነው።
በሀገራችን ግን የተለያዩ ባለድርሻ አካላት ኃላፊነታቸውን በቅጡ ባለመወጣታቸው እና አለአግባብ በሕግ ከተሰጣቸው መብት በላይ በመንቀሳቀሳቸው በታሪካችን ዴሞክራሲያዊ ሥርዓትን ለማንበር እና መገናኛ ብዙኃን በነፃነት የዐራተኛ መንግሥትነት ሚናቸውን እንዲወጡ ለማድረግ አልቻልንም።
አለአግባብ ከኃላፊነታቸው በላይ ከሚንቀሳቀሱ ወይም ሕግን ከሚጥሱ እና ይህንን የዴሞክራሲ ሥርዓት ከሚያቀጭጩት መካከል የመንግሥትን ሥልጣን የያዙ አካላት ለዴሞክራሲያዊ ሥርዓት መገንባት ወሳኝ የሆኑ የመገናኛ ብዙኃንን፣ ሐሣባቸውን በዐደባባይ የሚገልፁ ግለሰቦችን እና ፖለቲከኞችን ከሕግ አግባብ ውጪ በተለያየ መንገድ ማዋከብ ዋናው ነው።
ባለፉት ዓመታት ይህ ዓይነት ተግባር በተደጋጋሚ ሲፈጸም ተመልክተናል፤ ባለፉት ጥቂት ወራትም ይኸው ተጠናክሮ ከመቀጠሉም በላይ ዜጎች የፀጥታ አካል ነን በሚሉ ግለሰቦች አንዳንዴም በማን እንደታፈኑ እና የት እንደታሰሩ እንኳን የማይታወቅበት ሁነት በተደጋጋሚ ሲያጋጥም እየታዘብን ነው።
በመንግሥት በኩልም በተደጋጋሚ ያለአግባብ ያሠርኩት ጋዜጠኛም ሆነ ዜጋ የለም የሚል ምላሽ ሲሰጥም ተመልክተናል። የዚህ ምላሽ አሳሳቢነት አንድም መንግሥት ድርጊቱን እየፈፀመ ነገር ግን እየደበቀው ከሆነ መንግሥት ሕገወጥ ተግባራትን ሆነ ብሎ እየፈፀመ ነው የሚያስብል ሲሆን በሌላ መልኩ እነዚህ ተግባራት የሚፈፀሙት ከመንግሥት እውቅና ውጪ በሌሎች በተደራጁ አካላት ከሆነ መንግሥት በቅጡ የሀገሪቱን ፀጥታ እና የዜጎችን ደኽንነት እያስጠበቀ አይደለም የሚል ስጋት ዜጎች ላይ እንዲፈጠር ያደርጋል።
እነዚህ ሁነቶች በዋነኝነት የሚያመሩት ዜጎች ጠባቂ የለኝም ከሚል ስጋት በገዛ እጃቸው ደኽንነታቸውን ለማስከበር መሞከር ሲሆን በተጨማሪም የዜጎችን የዕለት ተዕለት ሕይወት የሚፈታተኑ ሕገወጦች እንዲበራከቱ በማድረግ የሀገሪቱን የፀጥታ ሁኔታ እና የዜጎች ደኽንነት ከፍተኛ አደጋ ውስጥ የሚከት አስፈሪ ሁነት ነው።
በአሀዱ ራዲዮ ቅዳሜ ገበያ ፕሮግራም ላይ የሚሠራው አንጋፋው ጋዜጠኛ አብዱልሰመድ መሐመድ ከነሐሴ 5/2017 ዓ.ም. ጀምሮ ደብዛው እንደጠፋ እና ባለፈው ሀሙስ የሚሰራበት ቢሮን ለማስፈተሽ ከፖሊስ ጋር መምጣቱን የሚሠራበት ተቋም ከትላንት በስቲያ ነሐሴ 09/2017 ዓ.ም. አሳውቋል።
በትናንትናው ዕለት ነሐሴ 10/2017 ዓ.ም. ደግሞ የሪፖርተር ጋዜጠኛ የሆነው ዮናስ አማረ ጭምብል በለበሱ ግለሰቦች መወሰዱን ተቋሙ በይፋ አሳውቋል።
ከዚህ ጋር ተያይዞ መንግሥትን የመሠረተው ገዢው ፓርቲ በቅርቡ ማለትም ነሐሴ 02/2017 ዓ.ም. ባወጣው መግለጫ እፈታቸዋለሁ ካላቸው ችግሮች መካከል በየደረጃው የሚነሡ የሕዝብ የመልካም አስተዳደር፣ የፍትሕና የኢኮኖሚ ጥያቄዎችን በኢትዮጵያ ዐቅም ልክ በየደረጃው ለመመለስ እና ተገቢውንና እውነተኛውን መረጃ ለሕዝብ በየጊዜው ለመስጠትና ሐሰተኛ መረጃዎችን ማጋለጥ ነው ቢልም በማግስቱ እንዲህ ዓይነት ተግባር መታየቱ የተገባው ቃል ከልብ አለመሆኑን በግልፅ የሚያሳይ ነው።
ኢዜማ ይህ ነገር ትኩረት እንዲሠጠው እያሳሰበ ይህንን የሚያደርገው የፖለቲካ ትርፍ ለማግኘት ሳይሆን መንግሥት ሀገሪቱ አሁን ካለችበት ወደከፋ ችግር ውስጥ ከመግባቷ በፊት ትኩረት ሰጥቶ ማረም እንዲችል ለመወትወት መሆኑን እየገለጽን ታፍነው የተሰወሩ ጋዜጠኞች ያሉበትን ሁኔታ በግልፅ እንዲያሳውቅ በመጠየቅ ጭምር ነው።
የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትሕ ( #ኢዜማ )
Sponsored by
Surafel
12 months ago
ኢዜማ ለታሰሩት ጋዜጠኞች ድምፁን አሰማ
"የሕግ የበላይነት ይከበር!!"
አንፃራዊ የዴሞክራሲ ሥርዓት በሰፈነባቸው ሀገራት የመገናኛ ብዙኃን ዐራተኛ የመንግሥት አካል ተደርገው ይወሰዳሉ ይህንንም ተግባራቸውን የሚወጡት መንግሥትን ተጠያቂ በማድረግ እና በዜጎች ላይ የሚፈፀሙ ሕገወጥ ተግባራትን በማጋለጥ ጭምር ነው።
በሀገራችን ግን የተለያዩ ባለድርሻ አካላት ኃላፊነታቸውን በቅጡ ባለመወጣታቸው እና አለአግባብ በሕግ ከተሰጣቸው መብት በላይ በመንቀሳቀሳቸው በታሪካችን ዴሞክራሲያዊ ሥርዓትን ለማንበር እና መገናኛ ብዙኃን በነፃነት የዐራተኛ መንግሥትነት ሚናቸውን እንዲወጡ ለማድረግ አልቻልንም።
አለአግባብ ከኃላፊነታቸው በላይ ከሚንቀሳቀሱ ወይም ሕግን ከሚጥሱ እና ይህንን የዴሞክራሲ ሥርዓት ከሚያቀጭጩት መካከል የመንግሥትን ሥልጣን የያዙ አካላት ለዴሞክራሲያዊ ሥርዓት መገንባት ወሳኝ የሆኑ የመገናኛ ብዙኃንን፣ ሐሣባቸውን በዐደባባይ የሚገልፁ ግለሰቦችን እና ፖለቲከኞችን ከሕግ አግባብ ውጪ በተለያየ መንገድ ማዋከብ ዋናው ነው።
ባለፉት ዓመታት ይህ ዓይነት ተግባር በተደጋጋሚ ሲፈጸም ተመልክተናል፤ ባለፉት ጥቂት ወራትም ይኸው ተጠናክሮ ከመቀጠሉም በላይ ዜጎች የፀጥታ አካል ነን በሚሉ ግለሰቦች አንዳንዴም በማን እንደታፈኑ እና የት እንደታሰሩ እንኳን የማይታወቅበት ሁነት በተደጋጋሚ ሲያጋጥም እየታዘብን ነው።
በመንግሥት በኩልም በተደጋጋሚ ያለአግባብ ያሠርኩት ጋዜጠኛም ሆነ ዜጋ የለም የሚል ምላሽ ሲሰጥም ተመልክተናል። የዚህ ምላሽ አሳሳቢነት አንድም መንግሥት ድርጊቱን እየፈፀመ ነገር ግን እየደበቀው ከሆነ መንግሥት ሕገወጥ ተግባራትን ሆነ ብሎ እየፈፀመ ነው የሚያስብል ሲሆን በሌላ መልኩ እነዚህ ተግባራት የሚፈፀሙት ከመንግሥት እውቅና ውጪ በሌሎች በተደራጁ አካላት ከሆነ መንግሥት በቅጡ የሀገሪቱን ፀጥታ እና የዜጎችን ደኽንነት እያስጠበቀ አይደለም የሚል ስጋት ዜጎች ላይ እንዲፈጠር ያደርጋል።
እነዚህ ሁነቶች በዋነኝነት የሚያመሩት ዜጎች ጠባቂ የለኝም ከሚል ስጋት በገዛ እጃቸው ደኽንነታቸውን ለማስከበር መሞከር ሲሆን በተጨማሪም የዜጎችን የዕለት ተዕለት ሕይወት የሚፈታተኑ ሕገወጦች እንዲበራከቱ በማድረግ የሀገሪቱን የፀጥታ ሁኔታ እና የዜጎች ደኽንነት ከፍተኛ አደጋ ውስጥ የሚከት አስፈሪ ሁነት ነው።
በአሀዱ ራዲዮ ቅዳሜ ገበያ ፕሮግራም ላይ የሚሠራው አንጋፋው ጋዜጠኛ አብዱልሰመድ መሐመድ ከነሐሴ 5/2017 ዓ.ም. ጀምሮ ደብዛው እንደጠፋ እና ባለፈው ሀሙስ የሚሰራበት ቢሮን ለማስፈተሽ ከፖሊስ ጋር መምጣቱን የሚሠራበት ተቋም ከትላንት በስቲያ ነሐሴ 09/2017 ዓ.ም. አሳውቋል።
በትናንትናው ዕለት ነሐሴ 10/2017 ዓ.ም. ደግሞ የሪፖርተር ጋዜጠኛ የሆነው ዮናስ አማረ ጭምብል በለበሱ ግለሰቦች መወሰዱን ተቋሙ በይፋ አሳውቋል።
ከዚህ ጋር ተያይዞ መንግሥትን የመሠረተው ገዢው ፓርቲ በቅርቡ ማለትም ነሐሴ 02/2017 ዓ.ም. ባወጣው መግለጫ እፈታቸዋለሁ ካላቸው ችግሮች መካከል በየደረጃው የሚነሡ የሕዝብ የመልካም አስተዳደር፣ የፍትሕና የኢኮኖሚ ጥያቄዎችን በኢትዮጵያ ዐቅም ልክ በየደረጃው ለመመለስ እና ተገቢውንና እውነተኛውን መረጃ ለሕዝብ በየጊዜው ለመስጠትና ሐሰተኛ መረጃዎችን ማጋለጥ ነው ቢልም በማግስቱ እንዲህ ዓይነት ተግባር መታየቱ የተገባው ቃል ከልብ አለመሆኑን በግልፅ የሚያሳይ ነው።
ኢዜማ ይህ ነገር ትኩረት እንዲሠጠው እያሳሰበ ይህንን የሚያደርገው የፖለቲካ ትርፍ ለማግኘት ሳይሆን መንግሥት ሀገሪቱ አሁን ካለችበት ወደከፋ ችግር ውስጥ ከመግባቷ በፊት ትኩረት ሰጥቶ ማረም እንዲችል ለመወትወት መሆኑን እየገለጽን ታፍነው የተሰወሩ ጋዜጠኞች ያሉበትን ሁኔታ በግልፅ እንዲያሳውቅ በመጠየቅ ጭምር ነው።
የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትሕ ( #ኢዜማ )
ነሐሴ 11/2017 ዓ.ም.
"የሕግ የበላይነት ይከበር!!"
አንፃራዊ የዴሞክራሲ ሥርዓት በሰፈነባቸው ሀገራት የመገናኛ ብዙኃን ዐራተኛ የመንግሥት አካል ተደርገው ይወሰዳሉ ይህንንም ተግባራቸውን የሚወጡት መንግሥትን ተጠያቂ በማድረግ እና በዜጎች ላይ የሚፈፀሙ ሕገወጥ ተግባራትን በማጋለጥ ጭምር ነው።
በሀገራችን ግን የተለያዩ ባለድርሻ አካላት ኃላፊነታቸውን በቅጡ ባለመወጣታቸው እና አለአግባብ በሕግ ከተሰጣቸው መብት በላይ በመንቀሳቀሳቸው በታሪካችን ዴሞክራሲያዊ ሥርዓትን ለማንበር እና መገናኛ ብዙኃን በነፃነት የዐራተኛ መንግሥትነት ሚናቸውን እንዲወጡ ለማድረግ አልቻልንም።
አለአግባብ ከኃላፊነታቸው በላይ ከሚንቀሳቀሱ ወይም ሕግን ከሚጥሱ እና ይህንን የዴሞክራሲ ሥርዓት ከሚያቀጭጩት መካከል የመንግሥትን ሥልጣን የያዙ አካላት ለዴሞክራሲያዊ ሥርዓት መገንባት ወሳኝ የሆኑ የመገናኛ ብዙኃንን፣ ሐሣባቸውን በዐደባባይ የሚገልፁ ግለሰቦችን እና ፖለቲከኞችን ከሕግ አግባብ ውጪ በተለያየ መንገድ ማዋከብ ዋናው ነው።
ባለፉት ዓመታት ይህ ዓይነት ተግባር በተደጋጋሚ ሲፈጸም ተመልክተናል፤ ባለፉት ጥቂት ወራትም ይኸው ተጠናክሮ ከመቀጠሉም በላይ ዜጎች የፀጥታ አካል ነን በሚሉ ግለሰቦች አንዳንዴም በማን እንደታፈኑ እና የት እንደታሰሩ እንኳን የማይታወቅበት ሁነት በተደጋጋሚ ሲያጋጥም እየታዘብን ነው።
በመንግሥት በኩልም በተደጋጋሚ ያለአግባብ ያሠርኩት ጋዜጠኛም ሆነ ዜጋ የለም የሚል ምላሽ ሲሰጥም ተመልክተናል። የዚህ ምላሽ አሳሳቢነት አንድም መንግሥት ድርጊቱን እየፈፀመ ነገር ግን እየደበቀው ከሆነ መንግሥት ሕገወጥ ተግባራትን ሆነ ብሎ እየፈፀመ ነው የሚያስብል ሲሆን በሌላ መልኩ እነዚህ ተግባራት የሚፈፀሙት ከመንግሥት እውቅና ውጪ በሌሎች በተደራጁ አካላት ከሆነ መንግሥት በቅጡ የሀገሪቱን ፀጥታ እና የዜጎችን ደኽንነት እያስጠበቀ አይደለም የሚል ስጋት ዜጎች ላይ እንዲፈጠር ያደርጋል።
እነዚህ ሁነቶች በዋነኝነት የሚያመሩት ዜጎች ጠባቂ የለኝም ከሚል ስጋት በገዛ እጃቸው ደኽንነታቸውን ለማስከበር መሞከር ሲሆን በተጨማሪም የዜጎችን የዕለት ተዕለት ሕይወት የሚፈታተኑ ሕገወጦች እንዲበራከቱ በማድረግ የሀገሪቱን የፀጥታ ሁኔታ እና የዜጎች ደኽንነት ከፍተኛ አደጋ ውስጥ የሚከት አስፈሪ ሁነት ነው።
በአሀዱ ራዲዮ ቅዳሜ ገበያ ፕሮግራም ላይ የሚሠራው አንጋፋው ጋዜጠኛ አብዱልሰመድ መሐመድ ከነሐሴ 5/2017 ዓ.ም. ጀምሮ ደብዛው እንደጠፋ እና ባለፈው ሀሙስ የሚሰራበት ቢሮን ለማስፈተሽ ከፖሊስ ጋር መምጣቱን የሚሠራበት ተቋም ከትላንት በስቲያ ነሐሴ 09/2017 ዓ.ም. አሳውቋል።
በትናንትናው ዕለት ነሐሴ 10/2017 ዓ.ም. ደግሞ የሪፖርተር ጋዜጠኛ የሆነው ዮናስ አማረ ጭምብል በለበሱ ግለሰቦች መወሰዱን ተቋሙ በይፋ አሳውቋል።
ከዚህ ጋር ተያይዞ መንግሥትን የመሠረተው ገዢው ፓርቲ በቅርቡ ማለትም ነሐሴ 02/2017 ዓ.ም. ባወጣው መግለጫ እፈታቸዋለሁ ካላቸው ችግሮች መካከል በየደረጃው የሚነሡ የሕዝብ የመልካም አስተዳደር፣ የፍትሕና የኢኮኖሚ ጥያቄዎችን በኢትዮጵያ ዐቅም ልክ በየደረጃው ለመመለስ እና ተገቢውንና እውነተኛውን መረጃ ለሕዝብ በየጊዜው ለመስጠትና ሐሰተኛ መረጃዎችን ማጋለጥ ነው ቢልም በማግስቱ እንዲህ ዓይነት ተግባር መታየቱ የተገባው ቃል ከልብ አለመሆኑን በግልፅ የሚያሳይ ነው።
ኢዜማ ይህ ነገር ትኩረት እንዲሠጠው እያሳሰበ ይህንን የሚያደርገው የፖለቲካ ትርፍ ለማግኘት ሳይሆን መንግሥት ሀገሪቱ አሁን ካለችበት ወደከፋ ችግር ውስጥ ከመግባቷ በፊት ትኩረት ሰጥቶ ማረም እንዲችል ለመወትወት መሆኑን እየገለጽን ታፍነው የተሰወሩ ጋዜጠኞች ያሉበትን ሁኔታ በግልፅ እንዲያሳውቅ በመጠየቅ ጭምር ነው።
የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትሕ ( #ኢዜማ )
ነሐሴ 11/2017 ዓ.ም.
12 months ago
የቅዳሜ ገበያ የራዲዮ ፕሮግራም አዘጋጅ የኾነው ሰለንዳ ኤቨንትስ እና ኮሚኒኬሽን ኃ/የተ/ግ/ማ ጋዜጠኛ አብዱልሰመድ መሐመድ አስመልክቶ ተከታዩን መግለጫ አውጥቷል።
12 months ago
አንጋፋው ጋዜጠኛ ታስሯል
#ethiopia | አንጋፋው ጋዜጠኛ አብዱልሰመድ መሐመድ ከሰኞ ነሐሴ 5 ቀን 2017 ዓ.ም ማምሻውን ጀምሮ ሊያገኙት እንዳልቻሉ ቤተሰቦቹ ገለፁ።
ባለቤቱ እንደገለፀችው ጋዜጠኛ አብዱልሰመድ ሰኞ ዕለት ቃሊቲ ትራንስፖርት ባለሥልጣን የመንጃ ፈቃድ ፈተና ስለነበረው እዚያው መዋሉን፤ በግምት ከቀኑ 10:30 ሰዓት ገደማ ከቃሊቲ ወደ 22 አካባቢ ወደሚገኘው ቢሮ ቢሄድም ቢሮ ሳይገባ መሰወሩን፣ በስልክም ማግኘት እንዳልቻሉ ተናግራለች።
ባለቤቱ አራተኛ ልጇን ወልዳ አራስ ቤት እንደምትገኝ የገለፀች ሲሆን መጥፋቱ እንደታወቀ የፌደራል ወንጀል ምርመራን ጨምሮ የተለያዩ ፖሊስ ጣቢያዎች ቢያፈላልጉትም ሊያገኙት እንዳልቻሉ ጠቅሳለች።
በተያያዘ ዜና ከቅርብ የስራ ባልደረቦቹ ባገኘነው መረጃ መሰረት ዛሬ ነሐሴ 8/2017 ዓ.ም ማምሻውን ቤተሰቦቹ ፈልገው ሊያገኙት ያልቻሉት ጋዜጠኛ አብዱልሰመድ መሐመድ በፖሊስ ታጅቦ 22 አካባቢ የሚገኘው የሚሰራበት ቢሮ መፈተሹ ተረጋግጧል።
ጋዜጠኛ አብዱልሰመድ መሐመድ በተለይ በአስገምጋሚ ድምፁ ላለፉት 30 ዓመታት የሚታወቅ ጋዜጠኛ ሲሆን በኢትዮጵያ ቴሌቪዥንና ራዲዮ፣ በኢቢኤስ ቲቪ፣ በአሃዱ ራዲዮና እንዲሁም በተለያዩ የዩቲዩብ ገፆች በአንባቢነትና አዘጋጅነት፤ በአሁን ሰአትም በቅዳሜ ገበያ እና ተረክ (አሃዱ ላይ የሚተላለፍ) እየሰራ እንደሚገኝ ለማወቅ ተችሏል።
ስለጉዳዩ ከፖሊስ ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ያደረግነው ጥረት አልተሳካም። #ድሬቲዩብ
#ethiopia | አንጋፋው ጋዜጠኛ አብዱልሰመድ መሐመድ ከሰኞ ነሐሴ 5 ቀን 2017 ዓ.ም ማምሻውን ጀምሮ ሊያገኙት እንዳልቻሉ ቤተሰቦቹ ገለፁ።
ባለቤቱ እንደገለፀችው ጋዜጠኛ አብዱልሰመድ ሰኞ ዕለት ቃሊቲ ትራንስፖርት ባለሥልጣን የመንጃ ፈቃድ ፈተና ስለነበረው እዚያው መዋሉን፤ በግምት ከቀኑ 10:30 ሰዓት ገደማ ከቃሊቲ ወደ 22 አካባቢ ወደሚገኘው ቢሮ ቢሄድም ቢሮ ሳይገባ መሰወሩን፣ በስልክም ማግኘት እንዳልቻሉ ተናግራለች።
ባለቤቱ አራተኛ ልጇን ወልዳ አራስ ቤት እንደምትገኝ የገለፀች ሲሆን መጥፋቱ እንደታወቀ የፌደራል ወንጀል ምርመራን ጨምሮ የተለያዩ ፖሊስ ጣቢያዎች ቢያፈላልጉትም ሊያገኙት እንዳልቻሉ ጠቅሳለች።
በተያያዘ ዜና ከቅርብ የስራ ባልደረቦቹ ባገኘነው መረጃ መሰረት ዛሬ ነሐሴ 8/2017 ዓ.ም ማምሻውን ቤተሰቦቹ ፈልገው ሊያገኙት ያልቻሉት ጋዜጠኛ አብዱልሰመድ መሐመድ በፖሊስ ታጅቦ 22 አካባቢ የሚገኘው የሚሰራበት ቢሮ መፈተሹ ተረጋግጧል።
ጋዜጠኛ አብዱልሰመድ መሐመድ በተለይ በአስገምጋሚ ድምፁ ላለፉት 30 ዓመታት የሚታወቅ ጋዜጠኛ ሲሆን በኢትዮጵያ ቴሌቪዥንና ራዲዮ፣ በኢቢኤስ ቲቪ፣ በአሃዱ ራዲዮና እንዲሁም በተለያዩ የዩቲዩብ ገፆች በአንባቢነትና አዘጋጅነት፤ በአሁን ሰአትም በቅዳሜ ገበያ እና ተረክ (አሃዱ ላይ የሚተላለፍ) እየሰራ እንደሚገኝ ለማወቅ ተችሏል።
ስለጉዳዩ ከፖሊስ ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ያደረግነው ጥረት አልተሳካም። #ድሬቲዩብ
1 year ago
የታላቁ ኢንጂነር ሰባተኛ አመት ዝክር !!
( በየኔታ ቲዩብ ታዴ የማመይ ልጅ )
እለተ ሐሙስ ሐምሌ 19፣ 2010 ዓ. ም. መሃል አዲስ አበባ በሚገኘው መስቀል አደባባይ አሳዛኝ መርዶ ሰማን የኢትዮጵያ የወደፊት ተስፋ የሆነዉ የታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ዋና ስራ አስኪያጅ ኢንጂነር ስመኘው በቀለ በዚሁ አደባባይ ላይ መኪናቸው ውስጥ ሞተው ተገኙ መባሉን ተከትሎ መላዉን ኢትዮጵያ አዘነ ተቆጣ እንባ አራጭቶ አለፈ ትንሽ ቆይቶም ተረሳ ይህ ክስተት ከማንምና ከምንም በላይ የጎዳዉ ኢትዮጵያን ነዉ ።
የታላቁ ሰዉ ለሃገሪቱ በርካታ የግድብና የኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት በ ኃላፊነት ለሰሩ ለ32 ዓመታት ሃገራቸዉን ያገለገሉ በተለይ ግድብ ግንባታ ጉልበታቸዉን፤ ጊዜያቸዉን፤ ገንዘባቸዉን እንደዉም ቤተሰባቸዉን ሁሉ በመተዉ ቀን ከለሊት ሲለፉ የነበሩ፤ ለሃገራቸዉ ሲሉ የተሰዉት ራሳቸዉን መስእዋትነት እስከመስጠት የደረሱት ኢንጅነር ስመኛዉ ክብር ይገባቸዋል ሁሌም ልንዘክራቸዉ ይገባል በሚል እነሆ ለዛሬው ከበዛዉ ታሪካቸው ጥቂቱን ለማነሳሳት ወደድን ።
ከአባታቸው አቶ በቀለ አይናለም እና ከእናታቸው ከወይዘሮ ዘነቡ አብተው መስከረም 3 ቀን 1957 ዓ.ም. በቀድሞው ጎንደር ልፍለ ሀገር ጠዳ ወረዳ ልዩ ስሙ ማክሰኚት ከተባለ ተወለዱ። የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን በእንፍራንዝ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ፣ የመለስተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በደሴ ቅዳሜ ገበያ ትምህርት ቤት እንዲሁም የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በወልዲያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መከታተላቸውን የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በሲቪል ምኅንድስና ማግኘታቸው የሕይወት ታሪካቸው ይጠቁማል።
ከ2003 ዓ.ም. ጀምሮ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ጉባ በተባለው ቦታ በመገንባት ላይ የሚገኘውን የታላቁ ኅዳሴ ግድብ እስከ ዕለተ-ሞታቸው በኃላፊነት ሲመሩ ቆይተዋል።
የ53 አመቱ አቶ ስመኘው ህይወታቸው እስካለፈበት ዕለት ድረስ 32 ዓመታት በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ኮርፖሬሽንና በኢትዮጵያ ኃይል ህዝብና መንግስትን አገልግለዋል፡፡
በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ኮርፖሬሽን ኮተቤ ማሰልጠኛ ከ1978 እስከ 1991 ኢንስትራክተር ሆነው ያገለገሉ ሲሆን፣ ከ1991 እስከ 1992 ደግሞ በዋናው መስሪያ ቤት የኢንጂነሪንግ ድፓርትመንት ክፍል መሃንዲስ ሆነው ሰርተዋል፡፡
ኢንጅነር ስመኘው አገሪቱ የጀመረችውን የኃይል ልማቱ ዘርፍ በመቀላቀል ከ1992 1993 የጊቤ አንድ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት ካውንተር ፓርት ኢንጅነር፣ከ1997 እስከ 2002 የጊቤ ሁለት የኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት አስተባባሪና እና ስራ አስኪያጅ ፣እንዲሁም ከ2003 እስከ እስከ ሀምሌ 19፣ 2010 ድረስ ደግሞ የታላቁ ኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ስራ አስኪያጅ ሆነው ነብሳቸው እስኪያልፍ ድረስ በማገልገል ላይ የነበሩ እጅግ ታላቅ ኢትዮጵያዊ ሙህር ነበሩ።
ሰው ከቤተሰብ ርቀው፣ እንደ ሌሎች አባቶች ከልጆቻቸው ጋር ሳይጫወቱ፣ ቀዝቀዝ ባለ አየር ሳይናፍሱ አደራቸውን ለመወጣት ኳተኑ። በኢትዮጵያውያን ታምኖ ጎድሎ መገኜት ከባድ ነበርና የራሳቸውን ደስታ ወደ ጎን ትተው የአገርን ደስታ ለማስቀደም ደከሙ፡፡ ከሙያ አጋሮቻቸውና ከኢትዮጵያውያን ጋር ሆነው ከመሠረት አንስተው ሥራውን ከፍ አደረጉ፡፡
ዳሩ ግን የጀመሩትን መቋጨት አልቻሉም፡፡ ሥራውን ጨርሰው ይሞገሱበታል በተባለው አደባባይ ላይ ሕይወታቸው አልፎ ተገኙና ኢትዮጵያዊያን ደነገጡ፡፡ ሀዘኑም ከፍ አለ፡፡ ከሁሉም ግን ከጉባ በረሃ ተመልሰው ፍቅር እስኪሰጧቸው ሲጠባበቁ ለነበሩ ቤተሰቦቻቸው ሐዘኑ ከባድ ነበር፡፡ በሀሩር ሥር የተደበቀን መብራት ፈንጥቀው በጨለማ ውስጥ የኖረውን የኢትዮጵያዊ ለማስደሰት የጀመሩት ውጥን መስቀል አደባባይ ላይ ተቋጨ፡፡ ለኢትዮጵያውያንም የተጀመረ ሥራ፣ የጎመራ ፍቅር፣ የተባ አንድነት፣ ከፍ ያለ መተሳሰብ ትተው እንዲጨርሱት በመንፈስ አበርትተው በአንደበታቸው ሳይሰናበቱ ላይመለሱ አሸለቡ፡፡
የኢትዮጵያውያን ተስፋ በስሎ ሳያዩት፣ አብርቶ ሳይመለከቱት በጎን የሀገር ፍቅር፣ በጎን ደግሞ የቤተሰብ ፍቅር እንዳቃጠላቸው፤ በላይ የጉባ በረሃ እንደገረፋቸው ወደማይቀርበት ተሰናበቱ፡፡
ኢንጂነር ስመኘው ለዘመናት የተመኘነውንና የተመኙትን ፈፅመው ባያሳዩንም የማይደፈር ደፍረው፣ ያልተጀመረ አስጀምረው አጋምሰው የድካማቸውን ፍሬ ሳያዩ እስከወዲያኛው ተለዩን ።
የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ሲነሳ የእሳቸው ስም፣ የእሳቸው ስም ሲነሳም የህዳሴው ግድብ በመነሳቱ የሚታወቁት የታላቁ ህዳሴ ግድብ ዋና ሥራ አስኪያጅ ስመኘው በቀለ (ኢንጂነር)፣ ሐሙስ ሐምሌ 19 ቀን 2010 ዓ.ም. ማለዳ በመስቀል አደባባይ ሞተው መገኘትና የአማሟታቸዉ ሁኔታ ሚስጥር ሳይፈታ ሰባት አመት ሞላው ።
ታላቅ ጀግና ናቸዉና መቼም አንረሳቸዉም 🙏🙏
( በየኔታ ቲዩብ ታዴ የማመይ ልጅ )
እለተ ሐሙስ ሐምሌ 19፣ 2010 ዓ. ም. መሃል አዲስ አበባ በሚገኘው መስቀል አደባባይ አሳዛኝ መርዶ ሰማን የኢትዮጵያ የወደፊት ተስፋ የሆነዉ የታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ዋና ስራ አስኪያጅ ኢንጂነር ስመኘው በቀለ በዚሁ አደባባይ ላይ መኪናቸው ውስጥ ሞተው ተገኙ መባሉን ተከትሎ መላዉን ኢትዮጵያ አዘነ ተቆጣ እንባ አራጭቶ አለፈ ትንሽ ቆይቶም ተረሳ ይህ ክስተት ከማንምና ከምንም በላይ የጎዳዉ ኢትዮጵያን ነዉ ።
የታላቁ ሰዉ ለሃገሪቱ በርካታ የግድብና የኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት በ ኃላፊነት ለሰሩ ለ32 ዓመታት ሃገራቸዉን ያገለገሉ በተለይ ግድብ ግንባታ ጉልበታቸዉን፤ ጊዜያቸዉን፤ ገንዘባቸዉን እንደዉም ቤተሰባቸዉን ሁሉ በመተዉ ቀን ከለሊት ሲለፉ የነበሩ፤ ለሃገራቸዉ ሲሉ የተሰዉት ራሳቸዉን መስእዋትነት እስከመስጠት የደረሱት ኢንጅነር ስመኛዉ ክብር ይገባቸዋል ሁሌም ልንዘክራቸዉ ይገባል በሚል እነሆ ለዛሬው ከበዛዉ ታሪካቸው ጥቂቱን ለማነሳሳት ወደድን ።
ከአባታቸው አቶ በቀለ አይናለም እና ከእናታቸው ከወይዘሮ ዘነቡ አብተው መስከረም 3 ቀን 1957 ዓ.ም. በቀድሞው ጎንደር ልፍለ ሀገር ጠዳ ወረዳ ልዩ ስሙ ማክሰኚት ከተባለ ተወለዱ። የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን በእንፍራንዝ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ፣ የመለስተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በደሴ ቅዳሜ ገበያ ትምህርት ቤት እንዲሁም የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በወልዲያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መከታተላቸውን የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በሲቪል ምኅንድስና ማግኘታቸው የሕይወት ታሪካቸው ይጠቁማል።
ከ2003 ዓ.ም. ጀምሮ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ጉባ በተባለው ቦታ በመገንባት ላይ የሚገኘውን የታላቁ ኅዳሴ ግድብ እስከ ዕለተ-ሞታቸው በኃላፊነት ሲመሩ ቆይተዋል።
የ53 አመቱ አቶ ስመኘው ህይወታቸው እስካለፈበት ዕለት ድረስ 32 ዓመታት በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ኮርፖሬሽንና በኢትዮጵያ ኃይል ህዝብና መንግስትን አገልግለዋል፡፡
በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ኮርፖሬሽን ኮተቤ ማሰልጠኛ ከ1978 እስከ 1991 ኢንስትራክተር ሆነው ያገለገሉ ሲሆን፣ ከ1991 እስከ 1992 ደግሞ በዋናው መስሪያ ቤት የኢንጂነሪንግ ድፓርትመንት ክፍል መሃንዲስ ሆነው ሰርተዋል፡፡
ኢንጅነር ስመኘው አገሪቱ የጀመረችውን የኃይል ልማቱ ዘርፍ በመቀላቀል ከ1992 1993 የጊቤ አንድ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት ካውንተር ፓርት ኢንጅነር፣ከ1997 እስከ 2002 የጊቤ ሁለት የኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት አስተባባሪና እና ስራ አስኪያጅ ፣እንዲሁም ከ2003 እስከ እስከ ሀምሌ 19፣ 2010 ድረስ ደግሞ የታላቁ ኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ስራ አስኪያጅ ሆነው ነብሳቸው እስኪያልፍ ድረስ በማገልገል ላይ የነበሩ እጅግ ታላቅ ኢትዮጵያዊ ሙህር ነበሩ።
ሰው ከቤተሰብ ርቀው፣ እንደ ሌሎች አባቶች ከልጆቻቸው ጋር ሳይጫወቱ፣ ቀዝቀዝ ባለ አየር ሳይናፍሱ አደራቸውን ለመወጣት ኳተኑ። በኢትዮጵያውያን ታምኖ ጎድሎ መገኜት ከባድ ነበርና የራሳቸውን ደስታ ወደ ጎን ትተው የአገርን ደስታ ለማስቀደም ደከሙ፡፡ ከሙያ አጋሮቻቸውና ከኢትዮጵያውያን ጋር ሆነው ከመሠረት አንስተው ሥራውን ከፍ አደረጉ፡፡
ዳሩ ግን የጀመሩትን መቋጨት አልቻሉም፡፡ ሥራውን ጨርሰው ይሞገሱበታል በተባለው አደባባይ ላይ ሕይወታቸው አልፎ ተገኙና ኢትዮጵያዊያን ደነገጡ፡፡ ሀዘኑም ከፍ አለ፡፡ ከሁሉም ግን ከጉባ በረሃ ተመልሰው ፍቅር እስኪሰጧቸው ሲጠባበቁ ለነበሩ ቤተሰቦቻቸው ሐዘኑ ከባድ ነበር፡፡ በሀሩር ሥር የተደበቀን መብራት ፈንጥቀው በጨለማ ውስጥ የኖረውን የኢትዮጵያዊ ለማስደሰት የጀመሩት ውጥን መስቀል አደባባይ ላይ ተቋጨ፡፡ ለኢትዮጵያውያንም የተጀመረ ሥራ፣ የጎመራ ፍቅር፣ የተባ አንድነት፣ ከፍ ያለ መተሳሰብ ትተው እንዲጨርሱት በመንፈስ አበርትተው በአንደበታቸው ሳይሰናበቱ ላይመለሱ አሸለቡ፡፡
የኢትዮጵያውያን ተስፋ በስሎ ሳያዩት፣ አብርቶ ሳይመለከቱት በጎን የሀገር ፍቅር፣ በጎን ደግሞ የቤተሰብ ፍቅር እንዳቃጠላቸው፤ በላይ የጉባ በረሃ እንደገረፋቸው ወደማይቀርበት ተሰናበቱ፡፡
ኢንጂነር ስመኘው ለዘመናት የተመኘነውንና የተመኙትን ፈፅመው ባያሳዩንም የማይደፈር ደፍረው፣ ያልተጀመረ አስጀምረው አጋምሰው የድካማቸውን ፍሬ ሳያዩ እስከወዲያኛው ተለዩን ።
የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ሲነሳ የእሳቸው ስም፣ የእሳቸው ስም ሲነሳም የህዳሴው ግድብ በመነሳቱ የሚታወቁት የታላቁ ህዳሴ ግድብ ዋና ሥራ አስኪያጅ ስመኘው በቀለ (ኢንጂነር)፣ ሐሙስ ሐምሌ 19 ቀን 2010 ዓ.ም. ማለዳ በመስቀል አደባባይ ሞተው መገኘትና የአማሟታቸዉ ሁኔታ ሚስጥር ሳይፈታ ሰባት አመት ሞላው ።
ታላቅ ጀግና ናቸዉና መቼም አንረሳቸዉም 🙏🙏
Sponsored by
Surafel
1 year ago
“ከ28 ሺህ በላይ የህብረት ሥራ ማህበራት በሰነድም በአድራሻም አልተገኙም” አቶ ሺሰማ ገብረሥላሴ የኢትዮጵያ ህብረት ሥራ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር
#ethiopia | 36 ሺህ 292 መሠረታዊ የህብረት ሥራ ማህበራት እና 19 ዩኒየኖች መሰረዛቸው ተነገረ
የኢትዮጵያ ህብረት ሥራ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር አቶ ሺሰማ ገብረሥላሴ እንደገለጹት ላለፉት አንድ ዓመት ተኩል በህብረት ሥራ ማህበራት ላይ በተሠራው የሪፎርም ሥራ 28 ሺህ 212 መሠረታዊ የህብረት ሥራ ማህበራት በሰነድም ሆነ በአድራሻም አልተገኙም፡፡ ከዚህ በፊት ይህን ያህል ቁጥር እየተባለ ሲነገር የቆየው በስም ደረጃ ብቻ ነው ብለዋል፡፡
ማህበራቱን በሰነድም በአድራሻ ማግኘት ስላልተቻለ ጥሪ ተደርጎላቸው እንዲቀርቡ ቢጠየቁም አልተገኙም ሲሉ ለኢፕድ ተናግረዋል ፡፡
ማህበራቱ ጥሪ ሲደረግላቸው ያለመገኘታቸው ምክንያት የሚገመተው በሆነ ወቅት ለሥራ እድል ፈጠራ ለማገዝ ተብሎ እንዲደራጁ የተደረጉ እንደነበር ነው፡፡ ከእዚህ በተጨማሪ አልፎ አልፎም የሀሰት ሪፖርቶች ሊኖሩ ይችላሉ ብለዋል ፡፡
በሪፎርሙ መረጃ የማጥራት ሥራ ተሠርቶ 36 ሺህ 292 መሠረታዊ የህብረት ሥራ ማህበራት እና 19 ዩኒየኖች መሰረዛቸውን የገለጹት አቶ ሺሰማ፤ ምክንያቱም ሕጋዊ ሥርዓት ተከትለው የህብረት ሥራ ማህበራት በራሳቸው ፈርሰው የምስክር ወረቀት መልሰው መሆኑን ገልጸዋል፡፡
#ቅዳሜ ገበያ
#ethiopia | 36 ሺህ 292 መሠረታዊ የህብረት ሥራ ማህበራት እና 19 ዩኒየኖች መሰረዛቸው ተነገረ
የኢትዮጵያ ህብረት ሥራ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር አቶ ሺሰማ ገብረሥላሴ እንደገለጹት ላለፉት አንድ ዓመት ተኩል በህብረት ሥራ ማህበራት ላይ በተሠራው የሪፎርም ሥራ 28 ሺህ 212 መሠረታዊ የህብረት ሥራ ማህበራት በሰነድም ሆነ በአድራሻም አልተገኙም፡፡ ከዚህ በፊት ይህን ያህል ቁጥር እየተባለ ሲነገር የቆየው በስም ደረጃ ብቻ ነው ብለዋል፡፡
ማህበራቱን በሰነድም በአድራሻ ማግኘት ስላልተቻለ ጥሪ ተደርጎላቸው እንዲቀርቡ ቢጠየቁም አልተገኙም ሲሉ ለኢፕድ ተናግረዋል ፡፡
ማህበራቱ ጥሪ ሲደረግላቸው ያለመገኘታቸው ምክንያት የሚገመተው በሆነ ወቅት ለሥራ እድል ፈጠራ ለማገዝ ተብሎ እንዲደራጁ የተደረጉ እንደነበር ነው፡፡ ከእዚህ በተጨማሪ አልፎ አልፎም የሀሰት ሪፖርቶች ሊኖሩ ይችላሉ ብለዋል ፡፡
በሪፎርሙ መረጃ የማጥራት ሥራ ተሠርቶ 36 ሺህ 292 መሠረታዊ የህብረት ሥራ ማህበራት እና 19 ዩኒየኖች መሰረዛቸውን የገለጹት አቶ ሺሰማ፤ ምክንያቱም ሕጋዊ ሥርዓት ተከትለው የህብረት ሥራ ማህበራት በራሳቸው ፈርሰው የምስክር ወረቀት መልሰው መሆኑን ገልጸዋል፡፡
#ቅዳሜ ገበያ
1 year ago
የኦሮሚያ ክልል 400 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር በጀት አፀደቀ
#ethiopia | ጨፌ ኦሮሚያ በ6ኛ የስራ ዘመን 4ኛ ዓመት 9ኛ መደበኛ ጉባዔ ሁለተኛ ቀን ውሎው የክልሉን የ2018 በጀት እና የ2017 ተጨማሪ በጀት አጽድቋል፡፡
በዚህም መሰረት የ2018 በጀት 400 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር ሆኖ የፀደቀ ሲሆን፥ ይህም ከአምናው አንፃር በ40 ነጥብ 52 በመቶ ጭማሪ እንዳለው ተጠቁሟል፡፡
በልላ በኩል የክልሉን የ2017 በጀት ዓመት ተጨማሪ በጀት 30 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር ጨፌው አጽድቋል ።
#ቅዳሜ ገበያ
#ethiopia | ጨፌ ኦሮሚያ በ6ኛ የስራ ዘመን 4ኛ ዓመት 9ኛ መደበኛ ጉባዔ ሁለተኛ ቀን ውሎው የክልሉን የ2018 በጀት እና የ2017 ተጨማሪ በጀት አጽድቋል፡፡
በዚህም መሰረት የ2018 በጀት 400 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር ሆኖ የፀደቀ ሲሆን፥ ይህም ከአምናው አንፃር በ40 ነጥብ 52 በመቶ ጭማሪ እንዳለው ተጠቁሟል፡፡
በልላ በኩል የክልሉን የ2017 በጀት ዓመት ተጨማሪ በጀት 30 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር ጨፌው አጽድቋል ።
#ቅዳሜ ገበያ
1 year ago
ቻይና ለአፍሪካ ቡና አብቃዮች ከቀረጥ ነፃ ፓሊሲዋን አስፋፋች !!
#ethiopia | ቻይና ከዓለም ንግድ ድርጅት (WTO) ጋር ባደረገችው ውይይት፣ ከቤጂንግ ጋር ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ላላቸው ባላደጉ አገሮች (LDCs) ሁሉ ከቀረጥ ነፃ የንግድ ፖሊሲዋን እንደምታሰፋ አስታወቀች። ይህ አዲስ ፖሊሲ በተለይ ለአፍሪካ የቡና አብቃዮች ትልቅ የገበያ ዕድል ይፈጥራል ተብሎ ይጠበቃል።
ፖሊሲው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ባላደጉ አገሮች ዝርዝር ውስጥ የተካተቱትን 44 አገሮች የሚሸፍን ሲሆን፣ ከእነዚህ ውስጥ 32ቱ በአፍሪካ ይገኛሉ። ከዚህ ቀደም ቻይና ከአንዳንድ የአፍሪካ አገሮች በሚገቡ ጥሬ ቡናዎች ላይ ስምንት በመቶ ቀረጥ ትጥል የነበረ ቢሆንም፣ ከ2023 ጀምሮ ግን ከኢትዮጵያ እና ከሌሎች ሁለት የአፍሪካ አገሮች የሚገባ ቡና ከቀረጥ ነፃ ሆኖ ነበር።
ዋና ዋና የቡና አምራቾች የሆኑት ኢትዮጵያ እና ኡጋንዳ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት ባላደጉ አገሮች ዝርዝር ውስጥ ሲገኙ፣ ታንዛኒያ፣ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ፣ ጊኒ እና ቶጎም በዚህ ዝርዝር ውስጥ ይገኛሉ።
የቻይና ህዝባዊ ሪፐብሊክ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ባወጣው መግለጫ መሠረት፣ ከቻይና ጋር ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ላላቸው 53 የአፍሪካ አገሮች በሙሉ ከቀረጥ ነፃ የንግድ ፖሊሲዋን ለማስፋፋት ዝግጁ መሆኗን ገልጻለች።
ይህ እርምጃ በቻይና-አፍሪካ ስምምነት ላይ የተጠቀሰውን "ቻይና የሸቀጦችን ንግድ ለማሳደግ፣ የክህሎትና የቴክኒክ ሥልጠናዎችን ለማሳደግ እንዲሁም የጥራት ምርቶችን የማስተዋወቅ ሥራን ለማስፋት የገበያ ተደራሽነትን፣ የቁጥጥርና የኳራንቲን እና የጉምሩክ ክሊራንስ እርምጃዎችን ትወስዳለች" የሚለውን አቅጣጫ የሚያጠናክር ነው።
#ቅዳሜ ገበያ
#ethiopia | ቻይና ከዓለም ንግድ ድርጅት (WTO) ጋር ባደረገችው ውይይት፣ ከቤጂንግ ጋር ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ላላቸው ባላደጉ አገሮች (LDCs) ሁሉ ከቀረጥ ነፃ የንግድ ፖሊሲዋን እንደምታሰፋ አስታወቀች። ይህ አዲስ ፖሊሲ በተለይ ለአፍሪካ የቡና አብቃዮች ትልቅ የገበያ ዕድል ይፈጥራል ተብሎ ይጠበቃል።
ፖሊሲው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ባላደጉ አገሮች ዝርዝር ውስጥ የተካተቱትን 44 አገሮች የሚሸፍን ሲሆን፣ ከእነዚህ ውስጥ 32ቱ በአፍሪካ ይገኛሉ። ከዚህ ቀደም ቻይና ከአንዳንድ የአፍሪካ አገሮች በሚገቡ ጥሬ ቡናዎች ላይ ስምንት በመቶ ቀረጥ ትጥል የነበረ ቢሆንም፣ ከ2023 ጀምሮ ግን ከኢትዮጵያ እና ከሌሎች ሁለት የአፍሪካ አገሮች የሚገባ ቡና ከቀረጥ ነፃ ሆኖ ነበር።
ዋና ዋና የቡና አምራቾች የሆኑት ኢትዮጵያ እና ኡጋንዳ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት ባላደጉ አገሮች ዝርዝር ውስጥ ሲገኙ፣ ታንዛኒያ፣ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ፣ ጊኒ እና ቶጎም በዚህ ዝርዝር ውስጥ ይገኛሉ።
የቻይና ህዝባዊ ሪፐብሊክ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ባወጣው መግለጫ መሠረት፣ ከቻይና ጋር ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ላላቸው 53 የአፍሪካ አገሮች በሙሉ ከቀረጥ ነፃ የንግድ ፖሊሲዋን ለማስፋፋት ዝግጁ መሆኗን ገልጻለች።
ይህ እርምጃ በቻይና-አፍሪካ ስምምነት ላይ የተጠቀሰውን "ቻይና የሸቀጦችን ንግድ ለማሳደግ፣ የክህሎትና የቴክኒክ ሥልጠናዎችን ለማሳደግ እንዲሁም የጥራት ምርቶችን የማስተዋወቅ ሥራን ለማስፋት የገበያ ተደራሽነትን፣ የቁጥጥርና የኳራንቲን እና የጉምሩክ ክሊራንስ እርምጃዎችን ትወስዳለች" የሚለውን አቅጣጫ የሚያጠናክር ነው።
#ቅዳሜ ገበያ
1 year ago
⚽️....ቅዳሜ...ቅዳሜ...ቅዳሜ...ቅዳሜ!!
👉 የመጀመሪያዋ ባለቀለም የስፖርት ጋዜጣ የሆነችው ሀትሪክ የስፖርት ጋዜጣ ደረጃዋን ጠብቃ በአዳዲስና ያልተሠሙ መረጃዎች ታጭቃ እንደተለመደው ነገ(ቅዳሜ)ገበያ ላይ ትውላለች ይጠብቋት።
👉 ሀትሪክ በነገው ዕትሟ.
በሀገር ውስጥ ዘገባችን አንድ በዕውቀት ከፍታ ላይ በመብረር ራሱንም ሀገሩንም ከፍ አድርጎ በማስጠራት ላይ የሚገኝ ታላቅ እንግዳን ይዘንላችሁ ቀርበናል፤ማነው ካላችሁና ማንነቱን ለማወቅ ከጓጓችሁ ከስሙ በፊት የተራራ ያህል እየገዘፈ የመጣውን ስራውን እናስተዋወቃችሁ፤ይህ ታላቅ እንግዳ የአፍሪካ ቁጥር አንድ የጎዳና ሩጫ የሚል ስያሜንና ክብርን ለመያዝ የበቃው ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያን በመመስረት አሁን የሚገኝበት ደረጃ ላይ እንዲደርስ ካደረጉ ሠዎች በግንባር ቀደምትነት ይጠራል፤በስፖርት ቢዝነስ ማኔጅመንት ላይ ያተኮሩ ከ10 በላይ መፅሐፎችንም ፅፏል፤በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ላይ ያተኮረ "ኢትዮጵያን ፕሪሚየር ሊግ መልቲ ዳይመንሽናል ኖርማቲቭ አሰስመንት ኤንድ ዴቨሎፕመንታል ሮድ ማፕ" በሚል ጥናት ተኮር መፅሐፍ አበርክቷል፤
ከአሜሪካ በመሻገር በጀርመን ሀገር የዶክተር ተማሪዎችን ያስተምራል፤በካናዳና በተለይ ደግሞ በአሜሪካ ትላልቅ ዩኒቨርስቲዎች በማስተማርም ነጥሮ የወጣ ብቸኛ ኢትዮጵያዊ ብቻ ሳይሆን ጥቁር አፍሪካዊም ነው ከዛሬ ሠባት አመት በፊት ደግሞ ብዙዎች ለመመስረት አይደለም ለማሠብ የሚከብዳቸውን ከሩጫም በላይ የሆነውን የኢትዮጵያዊያንና የአፍሪካዊያን መገናኛ፣ልምድ፣ባህልና ቋንቋቸውን መለዋወጫ መድረክ የሆነውን Grand African Run በአሜሪካ በመመስረት አዲስ ታሪክ ማፃፍ ችሏል፤የዛሬው እንግዳችን ተባባሪ ፕሮፌሠር ዶክተር ጋሻው አብዛ።
እነዚህ ሁሉ ስኬቶቹ የድሮ ወዳጁ ሳይሆን የሌላ ሠው የመሠለውና የሠማበትን ጆሮ እስከመጠራጠር የደረሠው፣በከፍታ ላይ መብረሩ ሊቆጣጠረው ያልቻለው የደስታ ሙቀት በውስጡ የፈጠረበት የሀትሪክ ስፖርት ኤክስኪዩቲቭ ኤዲተር የሆነው ጋዜጠኛ ይስሀቅ በላይ በዚህ ሁሉ ስኬት የተሞላውንና በአዳዲስ ታሪክ የታጀቡትን ለሀገር ኩራት የሚሆን ስራን በመስራት ላይ የሚገኘውን ተባባሪ ፕሮፌሠር ዶ/ር ጋሻው አብዛን ጓደኝነቱንና ወዳጅነቱ አውልቆ አስቀምጦ ኮስተር ያለ ቆይታ አድርጓል።
ጋዜጠኛው ከዶክተር ጋ በነበረው በዕውቀት የተሞላ ቆይታው በሠው ሀገር ያውም ፋታ በማትሠጠው አሜሪካ Grand African Run እንዴት እንደመሠረተ፣ስላሳለፈው ውጣ ውረድ፣ማህበራዊ ጉዳዮች ላይ ስለሚያደርገው ተሳትፎ፣ስለ ዘንድሮው ውድድር"፣በኢትዮጵያ ስካይ ላይት ሆቴል ስለተካሄደውና በአርቲስቶች፣በአትሌቶች በሙዚቃ ጠበብቶች እና በተለያዩ ባለሙያዎች ስለተጥለቀለቀው ምሽት፣ኦክቶበር ላይ ይካሄዳል ተብሎ ስለሚጠበቀው ቤተሠብ የመዝናኛ የሩጫ ውድድር፣ስለክብር እንግዶቹ፣ ተናግሮ አናግሮት የሠጠውን በዕውቀት የተሞላ ምላሽ በተጠባቂዋ ሀትሪክ የስፖርት ጋዜጣ ያገኛሉና የነገ ቀጠሮዎን ከሀትሪክ ጋር ያድርጉ።
ስፖርትን እንመግባለን!!
We Feed Sport!!
👉 የመጀመሪያዋ ባለቀለም የስፖርት ጋዜጣ የሆነችው ሀትሪክ የስፖርት ጋዜጣ ደረጃዋን ጠብቃ በአዳዲስና ያልተሠሙ መረጃዎች ታጭቃ እንደተለመደው ነገ(ቅዳሜ)ገበያ ላይ ትውላለች ይጠብቋት።
👉 ሀትሪክ በነገው ዕትሟ.
በሀገር ውስጥ ዘገባችን አንድ በዕውቀት ከፍታ ላይ በመብረር ራሱንም ሀገሩንም ከፍ አድርጎ በማስጠራት ላይ የሚገኝ ታላቅ እንግዳን ይዘንላችሁ ቀርበናል፤ማነው ካላችሁና ማንነቱን ለማወቅ ከጓጓችሁ ከስሙ በፊት የተራራ ያህል እየገዘፈ የመጣውን ስራውን እናስተዋወቃችሁ፤ይህ ታላቅ እንግዳ የአፍሪካ ቁጥር አንድ የጎዳና ሩጫ የሚል ስያሜንና ክብርን ለመያዝ የበቃው ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያን በመመስረት አሁን የሚገኝበት ደረጃ ላይ እንዲደርስ ካደረጉ ሠዎች በግንባር ቀደምትነት ይጠራል፤በስፖርት ቢዝነስ ማኔጅመንት ላይ ያተኮሩ ከ10 በላይ መፅሐፎችንም ፅፏል፤በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ላይ ያተኮረ "ኢትዮጵያን ፕሪሚየር ሊግ መልቲ ዳይመንሽናል ኖርማቲቭ አሰስመንት ኤንድ ዴቨሎፕመንታል ሮድ ማፕ" በሚል ጥናት ተኮር መፅሐፍ አበርክቷል፤
ከአሜሪካ በመሻገር በጀርመን ሀገር የዶክተር ተማሪዎችን ያስተምራል፤በካናዳና በተለይ ደግሞ በአሜሪካ ትላልቅ ዩኒቨርስቲዎች በማስተማርም ነጥሮ የወጣ ብቸኛ ኢትዮጵያዊ ብቻ ሳይሆን ጥቁር አፍሪካዊም ነው ከዛሬ ሠባት አመት በፊት ደግሞ ብዙዎች ለመመስረት አይደለም ለማሠብ የሚከብዳቸውን ከሩጫም በላይ የሆነውን የኢትዮጵያዊያንና የአፍሪካዊያን መገናኛ፣ልምድ፣ባህልና ቋንቋቸውን መለዋወጫ መድረክ የሆነውን Grand African Run በአሜሪካ በመመስረት አዲስ ታሪክ ማፃፍ ችሏል፤የዛሬው እንግዳችን ተባባሪ ፕሮፌሠር ዶክተር ጋሻው አብዛ።
እነዚህ ሁሉ ስኬቶቹ የድሮ ወዳጁ ሳይሆን የሌላ ሠው የመሠለውና የሠማበትን ጆሮ እስከመጠራጠር የደረሠው፣በከፍታ ላይ መብረሩ ሊቆጣጠረው ያልቻለው የደስታ ሙቀት በውስጡ የፈጠረበት የሀትሪክ ስፖርት ኤክስኪዩቲቭ ኤዲተር የሆነው ጋዜጠኛ ይስሀቅ በላይ በዚህ ሁሉ ስኬት የተሞላውንና በአዳዲስ ታሪክ የታጀቡትን ለሀገር ኩራት የሚሆን ስራን በመስራት ላይ የሚገኘውን ተባባሪ ፕሮፌሠር ዶ/ር ጋሻው አብዛን ጓደኝነቱንና ወዳጅነቱ አውልቆ አስቀምጦ ኮስተር ያለ ቆይታ አድርጓል።
ጋዜጠኛው ከዶክተር ጋ በነበረው በዕውቀት የተሞላ ቆይታው በሠው ሀገር ያውም ፋታ በማትሠጠው አሜሪካ Grand African Run እንዴት እንደመሠረተ፣ስላሳለፈው ውጣ ውረድ፣ማህበራዊ ጉዳዮች ላይ ስለሚያደርገው ተሳትፎ፣ስለ ዘንድሮው ውድድር"፣በኢትዮጵያ ስካይ ላይት ሆቴል ስለተካሄደውና በአርቲስቶች፣በአትሌቶች በሙዚቃ ጠበብቶች እና በተለያዩ ባለሙያዎች ስለተጥለቀለቀው ምሽት፣ኦክቶበር ላይ ይካሄዳል ተብሎ ስለሚጠበቀው ቤተሠብ የመዝናኛ የሩጫ ውድድር፣ስለክብር እንግዶቹ፣ ተናግሮ አናግሮት የሠጠውን በዕውቀት የተሞላ ምላሽ በተጠባቂዋ ሀትሪክ የስፖርት ጋዜጣ ያገኛሉና የነገ ቀጠሮዎን ከሀትሪክ ጋር ያድርጉ።
ስፖርትን እንመግባለን!!
We Feed Sport!!
1 year ago
የ1 ቢሊዮን ዶላር የፋይናንስ ስምምነት ተፈረመ ⵑⵑ
#ethiopia | የኢትዮጵያ መንግስት እና የዓለም ባንክ የ1 ቢሊዮን ዶላር የፋይናንስ ስምምነት የተፈራረሙ ሲሆን ስምምነቱ ኢትዮጵያ የጀመረችውን የኢኮኖሚ ማሻሻያ እና ሁሉን አቀፍ እድገትን ለመደገፍ ያግዛለል ተብሏል ፡፡
ስምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አሕመድ ሺዴ እና የዓለም ባንክ የኢትዮጵያ፣ ኤርትራ፣ ሱዳን እና ደቡብ ሱዳን ዳይሬክተር መርየም ሳሊም እንደተፈራረሙ ቅዳሜ ገበያ ከገንዘዘብ ሚኒስቴር ያገኘችው መረጃ ያሳያል ፡፡
#ቅዳሜገበያ
#ethiopia | የኢትዮጵያ መንግስት እና የዓለም ባንክ የ1 ቢሊዮን ዶላር የፋይናንስ ስምምነት የተፈራረሙ ሲሆን ስምምነቱ ኢትዮጵያ የጀመረችውን የኢኮኖሚ ማሻሻያ እና ሁሉን አቀፍ እድገትን ለመደገፍ ያግዛለል ተብሏል ፡፡
ስምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አሕመድ ሺዴ እና የዓለም ባንክ የኢትዮጵያ፣ ኤርትራ፣ ሱዳን እና ደቡብ ሱዳን ዳይሬክተር መርየም ሳሊም እንደተፈራረሙ ቅዳሜ ገበያ ከገንዘዘብ ሚኒስቴር ያገኘችው መረጃ ያሳያል ፡፡
#ቅዳሜገበያ
Sponsored by
Surafel
Comments