9 days ago
የሴቶች እኩልነት በተግባር…
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የተሻለችና የበለፀገች ኢትዮጵያን ለመገንባት የሴቶች ሁለንተናዊ ተሳትፎ ወሳኝ ነው።
የመደመር ዕሳቤ ለሴቶች እኩልነትና ፍትሐዊ ተጠቃሚነት፣ ለሕፃናት መብት፣ ለደህንነትና ብሩህ ዓለም የሚታገል የጠራ አስተሳሰብ እና ጽኑ አቋም አለው።
ባለፉት ዓመታት በሚሊየን የሚቆጠሩ ሴቶች የፖለቲካ ተዋናይ እንዲሁም የሀብት ባለቤት እንዲሆኑ በርካታ የሪፎርም ሥራዎች ተከናውነዋል።
ቀደም ሲል ከፖለቲካውና ከኢኮኖሚው ማዕከል ተገልለው የነበሩ ሴቶች በሀገር ግንባታ ሂደት እንደ አጋር እና ተረጂ ሳይሆን እንደ ዋና ባለቤትና አንቀሳቃሽ ኃይል እንዲሆኑ ተደርጓል።
መንግሥት የእናቶችን ጫና ለመቀነስ ባከናወናቸው ሥራዎች ሕፃናት የምገባና ምቹ የመማሪያ አካባቢዎች ተሟልቶላቸው እንዲማሩ ለማድረግ ሥራዎችን ጀምሯል።
የእናቶችና የሕፃናት ሆስፒታል፣ የሴቶች ተሃድሶና ልህቀት ማዕከል እንዲሁም የእንጀራ መጋገሪያ ፋብሪካዎችን በመገንባት የሴቶችን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ሰፊ እንቅስቃሴ ተደርጓል።
“ሴቶች ሲበለጽጉ ሀገር ትበለፅጋለች” የሚለውን መርሕ በተግባር ለማዋል በተደረገው ጥረት ይበል የሚያሰኝ ውጤት የተገኘ ሲሆን፥ የሴቶች ውሳኔ ሰጪነትን ከተራ ተሳትፎነት ወደ ማዕከላዊ ተዋናይነት ማሳደግ ተችሏል።
የሴቶች ተሳትፎ በፌዴራል ደረጃ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሴቶች ውክልና 42 በመቶ፤ በክልል ምክር ቤቶች ደግሞ 45 በመቶ ደርሷል።
በአስፈጻሚ ደረጃ ከሚመደቡ የፌዴራል የሚኒስትሮች ምክር ቤት ውስጥ 51 በመቶው ሴቶች ሲሆኑ፥ 30 በመቶው ሚኒስትር ዴኤታዎች፣ የተቋማት ኃላፊዎችና አምባሳደሮች ደግሞ ሴቶች ናቸው።
በአጠቃላይ በዴሞክራሲ ተቋማት፣ በፍርድ ቤቶች፣ በከንቲባነትና በአስተዳዳሪነት ደረጃ በኃላፊነት ተመድበው እንዲሠሩ ተደርጓል።
አሁን ላይ ሴቶች በቤተሰብና በአካባቢ ማሕበረሰብ ውስጥ የመደመጥ እና የመወሰን አቅማቸው 60 በመቶ ደርሷል።
ይህ ተጨባጭ ተሳትፎ በሀገራዊ የፖሊሲ ቀረጻና በውሳኔ አሰጣጥ ሂደቶች ላይ ቀጥተኛ ተጽዕኖ እንዲኖራቸው ዕድል ፈጥሯል።
በኢኮኖሚ ዘርፍ በተወሰደው የሪፎርም እርምጃ የሴቶች የመሬት ባለቤትነትና የፋይናንስ ተጠቃሚነት ተረጋግጧል።
የሴቶች የባንክ ሒሳብ የመክፈት መጠን ከ20 በመቶ ወደ 43 በመቶ አድጓል።
13 ሚሊየን የሚሆኑት ሴቶች በብድርና ቁጠባ ማሕበራት ተደራጅተው 30 ቢሊየን የሚደርስ ብር ለመቆጠብ የቻሉ ሲሆን፥ 7 ሚሊየን የሚሆኑ ሴቶች ደግሞ የመሬት ባለቤትነታቸው ተረጋግጧል።
የሴቶችን ደህንነት በማረጋገጥ ዙሪያ በተሰራው ሥራ ኢትዮጵያ በተባበሩት መንግሥታት የሥነ ሕዝብ ፈንድ ሽልማት እና እውቅና ለማግኘት በቅታለች።
በጤናው ዘርፍ የሴቶች የሥነ ተዋልዶ ጤና አገልግሎት ላይ መሠረታዊ ዕድገት የተመዘገበ ሲሆን፤ በትምህርት ዘርፍም የሴቶች ተሳትፎ በመጀመሪያና በሁለተኛ ደረጃ ከወንዶች እኩል ሆኗል።
በዲጂታል ዘርፍ የሞባይል ስልክ ተጠቃሚ የሆኑ ሴቶች ድርሻ 49 በመቶ የደረሰ ሲሆን፥ ከእነዚህ ውስጥ 36 በመቶ የሚሆኑት ለፋይናንስ ግብይት እየተጠቀሙበት ይገኛሉ።
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የተሻለችና የበለፀገች ኢትዮጵያን ለመገንባት የሴቶች ሁለንተናዊ ተሳትፎ ወሳኝ ነው።
የመደመር ዕሳቤ ለሴቶች እኩልነትና ፍትሐዊ ተጠቃሚነት፣ ለሕፃናት መብት፣ ለደህንነትና ብሩህ ዓለም የሚታገል የጠራ አስተሳሰብ እና ጽኑ አቋም አለው።
ባለፉት ዓመታት በሚሊየን የሚቆጠሩ ሴቶች የፖለቲካ ተዋናይ እንዲሁም የሀብት ባለቤት እንዲሆኑ በርካታ የሪፎርም ሥራዎች ተከናውነዋል።
ቀደም ሲል ከፖለቲካውና ከኢኮኖሚው ማዕከል ተገልለው የነበሩ ሴቶች በሀገር ግንባታ ሂደት እንደ አጋር እና ተረጂ ሳይሆን እንደ ዋና ባለቤትና አንቀሳቃሽ ኃይል እንዲሆኑ ተደርጓል።
መንግሥት የእናቶችን ጫና ለመቀነስ ባከናወናቸው ሥራዎች ሕፃናት የምገባና ምቹ የመማሪያ አካባቢዎች ተሟልቶላቸው እንዲማሩ ለማድረግ ሥራዎችን ጀምሯል።
የእናቶችና የሕፃናት ሆስፒታል፣ የሴቶች ተሃድሶና ልህቀት ማዕከል እንዲሁም የእንጀራ መጋገሪያ ፋብሪካዎችን በመገንባት የሴቶችን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ሰፊ እንቅስቃሴ ተደርጓል።
“ሴቶች ሲበለጽጉ ሀገር ትበለፅጋለች” የሚለውን መርሕ በተግባር ለማዋል በተደረገው ጥረት ይበል የሚያሰኝ ውጤት የተገኘ ሲሆን፥ የሴቶች ውሳኔ ሰጪነትን ከተራ ተሳትፎነት ወደ ማዕከላዊ ተዋናይነት ማሳደግ ተችሏል።
የሴቶች ተሳትፎ በፌዴራል ደረጃ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሴቶች ውክልና 42 በመቶ፤ በክልል ምክር ቤቶች ደግሞ 45 በመቶ ደርሷል።
በአስፈጻሚ ደረጃ ከሚመደቡ የፌዴራል የሚኒስትሮች ምክር ቤት ውስጥ 51 በመቶው ሴቶች ሲሆኑ፥ 30 በመቶው ሚኒስትር ዴኤታዎች፣ የተቋማት ኃላፊዎችና አምባሳደሮች ደግሞ ሴቶች ናቸው።
በአጠቃላይ በዴሞክራሲ ተቋማት፣ በፍርድ ቤቶች፣ በከንቲባነትና በአስተዳዳሪነት ደረጃ በኃላፊነት ተመድበው እንዲሠሩ ተደርጓል።
አሁን ላይ ሴቶች በቤተሰብና በአካባቢ ማሕበረሰብ ውስጥ የመደመጥ እና የመወሰን አቅማቸው 60 በመቶ ደርሷል።
ይህ ተጨባጭ ተሳትፎ በሀገራዊ የፖሊሲ ቀረጻና በውሳኔ አሰጣጥ ሂደቶች ላይ ቀጥተኛ ተጽዕኖ እንዲኖራቸው ዕድል ፈጥሯል።
በኢኮኖሚ ዘርፍ በተወሰደው የሪፎርም እርምጃ የሴቶች የመሬት ባለቤትነትና የፋይናንስ ተጠቃሚነት ተረጋግጧል።
የሴቶች የባንክ ሒሳብ የመክፈት መጠን ከ20 በመቶ ወደ 43 በመቶ አድጓል።
13 ሚሊየን የሚሆኑት ሴቶች በብድርና ቁጠባ ማሕበራት ተደራጅተው 30 ቢሊየን የሚደርስ ብር ለመቆጠብ የቻሉ ሲሆን፥ 7 ሚሊየን የሚሆኑ ሴቶች ደግሞ የመሬት ባለቤትነታቸው ተረጋግጧል።
የሴቶችን ደህንነት በማረጋገጥ ዙሪያ በተሰራው ሥራ ኢትዮጵያ በተባበሩት መንግሥታት የሥነ ሕዝብ ፈንድ ሽልማት እና እውቅና ለማግኘት በቅታለች።
በጤናው ዘርፍ የሴቶች የሥነ ተዋልዶ ጤና አገልግሎት ላይ መሠረታዊ ዕድገት የተመዘገበ ሲሆን፤ በትምህርት ዘርፍም የሴቶች ተሳትፎ በመጀመሪያና በሁለተኛ ደረጃ ከወንዶች እኩል ሆኗል።
በዲጂታል ዘርፍ የሞባይል ስልክ ተጠቃሚ የሆኑ ሴቶች ድርሻ 49 በመቶ የደረሰ ሲሆን፥ ከእነዚህ ውስጥ 36 በመቶ የሚሆኑት ለፋይናንስ ግብይት እየተጠቀሙበት ይገኛሉ።
10 days ago
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ለውጭ ንግድ ተዋንያን አዲስ ፈቃድና የዋጋ ማስተካከያ ይፋ አደረገ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የውጭ ምንዛሬ አስተዳደር ቢሮክራሲን ለማቅለልና የንግድ ከባቢውን ለማሻሻል በሚል በውጭ ምንዛሬ መመሪያው ላይ ማሻሻያ ማድረጉን አስታወቀ።
በአዲሱ መመሪያ መሠረት፣ የውጭ ምንዛሬ እና የቁጠባ (Retention) አካውንት ያላቸው ተቋማት ያለ ብሔራዊ ባንክ ቅድመ ፈቃድ የሥራ ማረጋገጫ ሰነድ (LC) እና በሰነድ ማረጋገጫ ክፍያ (CAD) በባንኮች በኩል ማጽደቅ ይችላሉ።
በተጨማሪም፣ እነዚህ ተቋማት ያለ ባንኮች ቅድመ ፈቃድ የዕቃ ጭነት ትዕዛዝ ማስተላለፍ የሚችሉ ሲሆን፣ ክፍያው ግን ሰነዶችን በማረጋገጥ ላይ የተመሠረተ ይሆናል።
በሌላ በኩል፣ ብሔራዊ ባንኩ በኤልሲ (LC) ግብይቶች ላይ የሚጣሉ ክፍያዎችን ከዓለም አቀፍ አሠራር ጋር ለማስማማት የዋጋ ማስተካከያ አድርጓል።
በዚህም መሠረት የኤልሲ አገልግሎት ክፍያዎች በዓመታዊ ተመን ተሰልተው፣ እንደ ኤልሲው የአገልግሎት ዘመን (tenor) በቪሶ (pro-rata) የሚታሰቡ ይሆናል።
ይህም የአስመጪና ላኪዎችን የግብይት ወጪ በመቀነስ የውጭ ንግድ ተወዳዳሪነትን ያሳድጋል ተብሏል።
Seledadotio
Seledadotio
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የውጭ ምንዛሬ አስተዳደር ቢሮክራሲን ለማቅለልና የንግድ ከባቢውን ለማሻሻል በሚል በውጭ ምንዛሬ መመሪያው ላይ ማሻሻያ ማድረጉን አስታወቀ።
በአዲሱ መመሪያ መሠረት፣ የውጭ ምንዛሬ እና የቁጠባ (Retention) አካውንት ያላቸው ተቋማት ያለ ብሔራዊ ባንክ ቅድመ ፈቃድ የሥራ ማረጋገጫ ሰነድ (LC) እና በሰነድ ማረጋገጫ ክፍያ (CAD) በባንኮች በኩል ማጽደቅ ይችላሉ።
በተጨማሪም፣ እነዚህ ተቋማት ያለ ባንኮች ቅድመ ፈቃድ የዕቃ ጭነት ትዕዛዝ ማስተላለፍ የሚችሉ ሲሆን፣ ክፍያው ግን ሰነዶችን በማረጋገጥ ላይ የተመሠረተ ይሆናል።
በሌላ በኩል፣ ብሔራዊ ባንኩ በኤልሲ (LC) ግብይቶች ላይ የሚጣሉ ክፍያዎችን ከዓለም አቀፍ አሠራር ጋር ለማስማማት የዋጋ ማስተካከያ አድርጓል።
በዚህም መሠረት የኤልሲ አገልግሎት ክፍያዎች በዓመታዊ ተመን ተሰልተው፣ እንደ ኤልሲው የአገልግሎት ዘመን (tenor) በቪሶ (pro-rata) የሚታሰቡ ይሆናል።
ይህም የአስመጪና ላኪዎችን የግብይት ወጪ በመቀነስ የውጭ ንግድ ተወዳዳሪነትን ያሳድጋል ተብሏል።
Seledadotio
Seledadotio
21 days ago
ከቆጠቡ አይቀር በሳንዱቅ!
በሳንዱቅ ላይ እየቆጠብን እስከ 7% ወለድ ወይም ያለ ወለድ የቁጠባ አማራጮችን እናግኝ!
ከዳሽን ባንክ ጋር በመተባበር የቀረበ የአነስተኛ ቁጠባ አገልግሎት ሲሆን፣ ተጠቃሚዎች በቴሌብር በቀጥታ ገንዘባቸውን ቆጥበው እስከ 7% ወለድ ወይም ያለ ወለድ የቁጠባ አማራጮችን እንዲያገኙ ያደርጋቸዋል።
*127# ደውለን ወይም ቴሌብር ሱፐርአፕን https://bit.ly/telebirr_Su... ጭነን ስንቆጥብ እንዲህ ነን!
#ደንበኛ_ስንሆን_እንዲህ_ነን #ስንመዘገብ_እንዲህ_ነን #ስንጭን_እንዲህ_ነን #ስናስጀምር_እንዲህ_ነን
በሳንዱቅ ላይ እየቆጠብን እስከ 7% ወለድ ወይም ያለ ወለድ የቁጠባ አማራጮችን እናግኝ!
ከዳሽን ባንክ ጋር በመተባበር የቀረበ የአነስተኛ ቁጠባ አገልግሎት ሲሆን፣ ተጠቃሚዎች በቴሌብር በቀጥታ ገንዘባቸውን ቆጥበው እስከ 7% ወለድ ወይም ያለ ወለድ የቁጠባ አማራጮችን እንዲያገኙ ያደርጋቸዋል።
*127# ደውለን ወይም ቴሌብር ሱፐርአፕን https://bit.ly/telebirr_Su... ጭነን ስንቆጥብ እንዲህ ነን!
#ደንበኛ_ስንሆን_እንዲህ_ነን #ስንመዘገብ_እንዲህ_ነን #ስንጭን_እንዲህ_ነን #ስናስጀምር_እንዲህ_ነን
22 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) በጋምቢያ ባንጁል እየተካሄደ በሚገኘው 87ኛው የአፍሪካ የሰብዓዊ እና የህዝቦች መብት ኮሚሽን (ACHPR) መደበኛ ጉባኤ ላይ የተገኘው የኤርትራ ልዑክ፣ ሀገሪቱ ተደራራቢ እና ቀጣይነት ያላቸው ዓለም አቀፍ ጫናዎች ቢኖሩባትም በሰብዓዊ መብት አያያዝ እና በዜጎች ሁለንተናዊ የኑሮ ደረጃ መሻሻል ላይ ተጨባጭ ለውጦችን እያስመዘገበች መሆኗን አስታወቀ። የፊታችን (እ.ኤ.አ) ሜይ 24 35ኛ ዓመት የነጻነት በዓሏን "ጽናታችን፡ ዋስትናችን" በሚል መሪ ቃል ለማክበር በዝግጅት ላይ የምትገኘው ኤርትራ፣ የሰብዓዊ መብት ጥበቃን ከህዝብ ተኮር የልማት አቅጣጫዎች ጋር አዋህዳ እየሰራችበት መሆኑን የልዑካን ቡድኑ ገልጿል።
ልዑኩ ለኮሚሽኑ ባቀረበው ሰፊ ሪፖርት በቁጥር የተደገፉ እና በመሰረተ ልማት አቅርቦት ላይ የታዩ ለውጦችን አብራርቷል። እ.ኤ.አ. በ1991 ሀገሪቱ ነጻነቷን ስትቀዳጅ የንጹህ መጠጥ ውሃ ተጠቃሚ የነበረው ህዝብ 13 በመቶ ብቻ የነበረ ሲሆን፣ ይህንንም ከፍተኛ የሆነ የአካባቢ እና የአየር ንብረት ፈተናዎችን በመቋቋም አሁን ላይ ወደ 85 በመቶ ከፍ ማድረግ መቻሉ ተገልጿል። በተመሳሳይ በነጻነት ማግስት 138 ብቻ የነበሩት ግድቦች እና የውሃ ማጠራቀሚያዎች በተደረገው መጠነ ሰፊ ሀገራዊ ኢንቨስትመንት በአሁኑ ወቅት ከ850 በላይ መድረሳቸው ተጠቁሟል። የህብረተሰቡን ጤና ከመጠበቅ አኳያ ወሳኝ በሆነው የንጽህና አጠባበቅ ረገድም፣ እ.ኤ.አ. በ2015 32 በመቶ የነበረው ከሜዳ ላይ እዳሪ ነጻ የመሆን ምጣኔ አሁን ላይ 93 በመቶ በሚሆኑ የሀገሪቱ መንደሮች መረጋገጡን ልዑኩ አብራርቷል። በግብርናው ዘርፍም ባለፈው የ2025 ዓመት ብቻ ከግማሽ ሚሊዮን ሄክታር በላይ መሬት መልማቱ ተጠቅሷል።
በትምህርት እና ጤና ዘርፍ መንግስት እየወሰዳቸው ያሉትን ተከታታይ እርምጃዎች ያወሳው መግለጫው፣ ትምህርት እንደ መሰረታዊ ሰብዓዊ መብት ተቆጥሮ ከቅድመ መደበኛ (መዋዕለ ህጻናት) እስከ ከፍተኛ ትምህርት ድረስ ለሁሉም ዜጎች በነጻ እየተሰጠ መሆኑን አመልክቷል። አሁን ላይም የትምህርት ጥራትን ለማሳደግ አዳዲስ የማስተማሪያ እና የመገምገሚያ ዘዴዎች ተግባራዊ እየተደረጉ ይገኛሉ። በጤናው ዘርፍም አዲሱ የ2026-2030 ስትራቴጂካዊ እቅድ የሁሉንም ዜጎች የጤና ሽፋን በማረጋገጥ ላይ ያተኮረ ሲሆን፣ በተለይም ባለፈው ዓመት (2025) በመላው ሀገሪቱ በሚገኙ ታካሚዎች ላይ የተሰሩ የዓይን ህክምና እና ቀዶ ጥገና ስራዎች ትልቅ ስኬት የተመዘገበባቸው መሆናቸውን ዘገባው ያሳያል።
ከእነዚህ ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ እርምጃዎች ባሻገር ሀገሪቱ አጠቃላይ የህግ ማሻሻያ እና የለውጥ ሂደት ላይ መሆኗም ተገልጿል። በዚህም የፍትሐ ብሔር እና የወንጀለኛ መቅጫ ህጎችን ጨምሮ ሌሎች መመሪያዎች የሀገሪቱን እሴት፣ ታሪክ እና ዓለም አቀፍ የስምምነት ግዴታዎችን ባገናዘበ መልኩ በድጋሚ እየተመረመሩ እና እየተከለሱ እንደሚገኙ ተጠቅሷል። በኢኮኖሚው ዘርፍም የአነስተኛ ብድር እና ቁጠባ ፕሮግራም በመላ ሀገሪቱ ለሚገኙ ወደ አንድ ሚሊዮን ለሚጠጉ ግለሰቦች ብድር በማቅረብ የዜጎችን ህይወት እያሻሻለ መሆኑ ታውቋል።
የኤርትራ ልዑክ እነዚህ ሁሉ ለውጦች ቢመዘገቡም አሁንም ያልተፈቱ በርካታ ተግዳሮቶች መኖራቸውን አምኖ ተቀብሏል። ይሁን እንጂ መንግስት ህዝብን ማዕከል ያደረገውን የልማት ጉዞ በማስቀጠል፣ ተቋማትን በማጠናከር፣ ለመሰረታዊ አገልግሎቶች ያለውን ተደራሽነት በማስፋት እና የዜጎችን የሰብዓዊ መብት ሙሉ በሙሉ ለማረጋገጥ የጀመረውን ጥረት አጠናክሮ እንደሚቀጥል አረጋግጧል። በአፍሪካ የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ACHPR) መድረክ ላይም አዎንታዊ እና ገንቢ የሆነ የትብብር መንፈሱን አጠናክሮ እንደሚቀጥል ቃል በመግባት መግለጫውን አጠናቋል።
ልዑኩ ለኮሚሽኑ ባቀረበው ሰፊ ሪፖርት በቁጥር የተደገፉ እና በመሰረተ ልማት አቅርቦት ላይ የታዩ ለውጦችን አብራርቷል። እ.ኤ.አ. በ1991 ሀገሪቱ ነጻነቷን ስትቀዳጅ የንጹህ መጠጥ ውሃ ተጠቃሚ የነበረው ህዝብ 13 በመቶ ብቻ የነበረ ሲሆን፣ ይህንንም ከፍተኛ የሆነ የአካባቢ እና የአየር ንብረት ፈተናዎችን በመቋቋም አሁን ላይ ወደ 85 በመቶ ከፍ ማድረግ መቻሉ ተገልጿል። በተመሳሳይ በነጻነት ማግስት 138 ብቻ የነበሩት ግድቦች እና የውሃ ማጠራቀሚያዎች በተደረገው መጠነ ሰፊ ሀገራዊ ኢንቨስትመንት በአሁኑ ወቅት ከ850 በላይ መድረሳቸው ተጠቁሟል። የህብረተሰቡን ጤና ከመጠበቅ አኳያ ወሳኝ በሆነው የንጽህና አጠባበቅ ረገድም፣ እ.ኤ.አ. በ2015 32 በመቶ የነበረው ከሜዳ ላይ እዳሪ ነጻ የመሆን ምጣኔ አሁን ላይ 93 በመቶ በሚሆኑ የሀገሪቱ መንደሮች መረጋገጡን ልዑኩ አብራርቷል። በግብርናው ዘርፍም ባለፈው የ2025 ዓመት ብቻ ከግማሽ ሚሊዮን ሄክታር በላይ መሬት መልማቱ ተጠቅሷል።
በትምህርት እና ጤና ዘርፍ መንግስት እየወሰዳቸው ያሉትን ተከታታይ እርምጃዎች ያወሳው መግለጫው፣ ትምህርት እንደ መሰረታዊ ሰብዓዊ መብት ተቆጥሮ ከቅድመ መደበኛ (መዋዕለ ህጻናት) እስከ ከፍተኛ ትምህርት ድረስ ለሁሉም ዜጎች በነጻ እየተሰጠ መሆኑን አመልክቷል። አሁን ላይም የትምህርት ጥራትን ለማሳደግ አዳዲስ የማስተማሪያ እና የመገምገሚያ ዘዴዎች ተግባራዊ እየተደረጉ ይገኛሉ። በጤናው ዘርፍም አዲሱ የ2026-2030 ስትራቴጂካዊ እቅድ የሁሉንም ዜጎች የጤና ሽፋን በማረጋገጥ ላይ ያተኮረ ሲሆን፣ በተለይም ባለፈው ዓመት (2025) በመላው ሀገሪቱ በሚገኙ ታካሚዎች ላይ የተሰሩ የዓይን ህክምና እና ቀዶ ጥገና ስራዎች ትልቅ ስኬት የተመዘገበባቸው መሆናቸውን ዘገባው ያሳያል።
ከእነዚህ ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ እርምጃዎች ባሻገር ሀገሪቱ አጠቃላይ የህግ ማሻሻያ እና የለውጥ ሂደት ላይ መሆኗም ተገልጿል። በዚህም የፍትሐ ብሔር እና የወንጀለኛ መቅጫ ህጎችን ጨምሮ ሌሎች መመሪያዎች የሀገሪቱን እሴት፣ ታሪክ እና ዓለም አቀፍ የስምምነት ግዴታዎችን ባገናዘበ መልኩ በድጋሚ እየተመረመሩ እና እየተከለሱ እንደሚገኙ ተጠቅሷል። በኢኮኖሚው ዘርፍም የአነስተኛ ብድር እና ቁጠባ ፕሮግራም በመላ ሀገሪቱ ለሚገኙ ወደ አንድ ሚሊዮን ለሚጠጉ ግለሰቦች ብድር በማቅረብ የዜጎችን ህይወት እያሻሻለ መሆኑ ታውቋል።
የኤርትራ ልዑክ እነዚህ ሁሉ ለውጦች ቢመዘገቡም አሁንም ያልተፈቱ በርካታ ተግዳሮቶች መኖራቸውን አምኖ ተቀብሏል። ይሁን እንጂ መንግስት ህዝብን ማዕከል ያደረገውን የልማት ጉዞ በማስቀጠል፣ ተቋማትን በማጠናከር፣ ለመሰረታዊ አገልግሎቶች ያለውን ተደራሽነት በማስፋት እና የዜጎችን የሰብዓዊ መብት ሙሉ በሙሉ ለማረጋገጥ የጀመረውን ጥረት አጠናክሮ እንደሚቀጥል አረጋግጧል። በአፍሪካ የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ACHPR) መድረክ ላይም አዎንታዊ እና ገንቢ የሆነ የትብብር መንፈሱን አጠናክሮ እንደሚቀጥል ቃል በመግባት መግለጫውን አጠናቋል።
22 days ago
የቤተ መቅደስ ግንባታን ለማጠናቀቅ
የቀረበ የክብር እና የባህር ጥሪ
#ethiopia | በመሪ እያዩ መካነ ሕይወት አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ቤተ ክርስቲያን እየተከናወነ የሚገኘውን የሕንጻ ቤተ መቅደስ ግንባታ ዳር ለማድረስ ታላቅ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር ተዘጋጅቷል።
ግንባታውን ለማስቀጠል የታቀደው ይህ የባህር እና የክብር ጥሪ ግንቦት 8 እና 9 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3:00 ሰዓት ጀምሮ ይካሄዳል።
በዕለቱ በተዘጋጀው ባህር ላይ በመገኘት ማዕድ እየተቆረሰ ለቤተ ክርስቲያኑ ግንባታ የሚውል የገቢ ማሰባሰቢያ ይደረጋል።
ምዕመናን በዚህ የበረከት ተካፋይ እንዲሆኑ የቤተ ክርስቲያኑ የሕንጻ አሰሪ ኮሚቴ ጥሪውን ያስተላልፋል።
ለበለጠ መረጃ
ስልክ
+251947980166
+251912 609 000
+251911241074
ድጋፍ ለማድረግ
በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
የቁጠባ ሂሳብ ቁጥር
1000321686854
በአባይ ባንክ
የቁጠባ ሂሳብ ቁጥር
0505
አድራሻ ፡-
በመሪ ትምህርት ቤት ፊት ለፊት ከ 40 በ 60 ኮንዶሚኒየም በታች እና በዞን 2 አያት መኖሪያ ቤቶች
#ethiopianorthodox #churchbuilding #spiritualcall #ethiopianews #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
የቀረበ የክብር እና የባህር ጥሪ
#ethiopia | በመሪ እያዩ መካነ ሕይወት አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ቤተ ክርስቲያን እየተከናወነ የሚገኘውን የሕንጻ ቤተ መቅደስ ግንባታ ዳር ለማድረስ ታላቅ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር ተዘጋጅቷል።
ግንባታውን ለማስቀጠል የታቀደው ይህ የባህር እና የክብር ጥሪ ግንቦት 8 እና 9 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3:00 ሰዓት ጀምሮ ይካሄዳል።
በዕለቱ በተዘጋጀው ባህር ላይ በመገኘት ማዕድ እየተቆረሰ ለቤተ ክርስቲያኑ ግንባታ የሚውል የገቢ ማሰባሰቢያ ይደረጋል።
ምዕመናን በዚህ የበረከት ተካፋይ እንዲሆኑ የቤተ ክርስቲያኑ የሕንጻ አሰሪ ኮሚቴ ጥሪውን ያስተላልፋል።
ለበለጠ መረጃ
ስልክ
+251947980166
+251912 609 000
+251911241074
ድጋፍ ለማድረግ
በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
የቁጠባ ሂሳብ ቁጥር
1000321686854
በአባይ ባንክ
የቁጠባ ሂሳብ ቁጥር
0505
አድራሻ ፡-
በመሪ ትምህርት ቤት ፊት ለፊት ከ 40 በ 60 ኮንዶሚኒየም በታች እና በዞን 2 አያት መኖሪያ ቤቶች
#ethiopianorthodox #churchbuilding #spiritualcall #ethiopianews #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
29 days ago
በጥላ እንቆጥብ!
በቴሌብር አዋሽ ጥላ አገልግሎት በተለያዩ አማራጮች ገንዘብ መቆጠብ እንችላለን።
በቴሌብር አዋሽ ጥላ የቁጠባ አገልግሎት በየቀኑ በሚታሰብ ወለድ የ12 ወር፣ የ9 ወር፣ የ6 ወር እና የ3 ወር ዝግ ቁጠባ አማራጮች መቆጠብ እንችላለን!
*127# ደውለን ወይም ቴሌብር ሱፐርአፕን https://bit.ly/telebirr_Su...
ጭነን ስንቆጥብ እንዲህ ነን
#ደንበኛ_ስንሆን_እንዲህ_ነን #ስንመዘገብ_እንዲህ_ነን #ስንጭን_እንዲህ_ነን #ስናስጀምር_እንዲህ_ነን
በቴሌብር አዋሽ ጥላ አገልግሎት በተለያዩ አማራጮች ገንዘብ መቆጠብ እንችላለን።
በቴሌብር አዋሽ ጥላ የቁጠባ አገልግሎት በየቀኑ በሚታሰብ ወለድ የ12 ወር፣ የ9 ወር፣ የ6 ወር እና የ3 ወር ዝግ ቁጠባ አማራጮች መቆጠብ እንችላለን!
*127# ደውለን ወይም ቴሌብር ሱፐርአፕን https://bit.ly/telebirr_Su...
ጭነን ስንቆጥብ እንዲህ ነን
#ደንበኛ_ስንሆን_እንዲህ_ነን #ስንመዘገብ_እንዲህ_ነን #ስንጭን_እንዲህ_ነን #ስናስጀምር_እንዲህ_ነን
1 month ago
ድል ቁጠባና ብድር በቴክኖሎጂ የታገዘ ዘመናዊ አሰራርን ይፋ አደረገ
ድል ቁጠባ እና ብድር የህብረት ስራ ማህበር አባላቱ ባሉበት ሆነው በስልካቸው የድል አገልግሎት ማግኘት የሚችሉበትን ቴክኖሎጂ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ማያያዙን አስታወቀ። ተቋሙ በተጨማሪም መለያ ምልክቱን (Logo) ለህዝብ አስተዋውቋል።
ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጋር የተያያዘው ይህ ሲስተም አባላት ወደ ቢሮ መምጣት ሳይጠበቅባቸው በዲጂታል አማራጭ ገንዘብ እንዲቆጥቡ፣ ብድር እንዲጠይቁና የገንዘብ ዝውውር እንዲያከናውኑ የሚያስችል ነው ተብሏል። ይህ አሰራር የማህበሩን አገልግሎት ቀልጣፋና ተደራሽ እንደሚያደርገው በዕለቱ ተገልጿል።
ማህበሩ ከተመሰረተ ሶስት ዓመታትን ያስቆጠረ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት የካፒታል መጠኑን 400 ሚሊዮን ብር አድርሷል።
ድል ቁጠባ እና ብድር የህብረት ስራ ማህበር አባላቱ ባሉበት ሆነው በስልካቸው የድል አገልግሎት ማግኘት የሚችሉበትን ቴክኖሎጂ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ማያያዙን አስታወቀ። ተቋሙ በተጨማሪም መለያ ምልክቱን (Logo) ለህዝብ አስተዋውቋል።
ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጋር የተያያዘው ይህ ሲስተም አባላት ወደ ቢሮ መምጣት ሳይጠበቅባቸው በዲጂታል አማራጭ ገንዘብ እንዲቆጥቡ፣ ብድር እንዲጠይቁና የገንዘብ ዝውውር እንዲያከናውኑ የሚያስችል ነው ተብሏል። ይህ አሰራር የማህበሩን አገልግሎት ቀልጣፋና ተደራሽ እንደሚያደርገው በዕለቱ ተገልጿል።
ማህበሩ ከተመሰረተ ሶስት ዓመታትን ያስቆጠረ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት የካፒታል መጠኑን 400 ሚሊዮን ብር አድርሷል።
Sponsored by
Surafel
1 month ago
የመክሊት : የስኬት አርበኛ
#ethiopia | የመክሊት 25 ዓመታት ጉዞ ትርጉም የሚኖረው በደጃፋችን ባሉ ስኬታማ ደንበኞች ሕይወት ውስጥ ነው። በዚህ መዝጊያ ምዕራፍ፣ ተቋሙን እንደ መሸጋገሪያ ድልድይ ተጠቅመው ከድህነት ወደ ባለሀብትነት የተሸጋገሩ ስድስት “የስኬት አርበኞችን” እናስተዋውቃችኋለን።
እነ ታየች፣ መነን፣ ጸዳለ፣ አቤልና ለገሰ የመክሊትን ብድር በመጠቀም የፈጠሩት የሥራ ዕድልና ያፈሩት ሀብት የሚደነቅ ነው።
በተለይም እንደ ወይዘሮ ሙሉወርቅ ያሉ ከሻይ ንግድ ተነስተው ፎቅ ያቆሙ እናቶች ታሪክ፣ መክሊት ለኢትዮጵያ ኢኮኖሚ እያበረከተ ያለውን ተጨባጭ ድርሻ ያረጋግጣል። ይህ ምዕራፍ የቃል ብቻ ሳይሆን የተግባር ምስክርነት፣ የሕልም እውን መሆንና የመክሊት የሩብ ክፍለ ዘመን ትልቁ ትርፍ ነው፡፡
ከ500 ብር ብድር እስከ ሚሊዮኖች መዋዕለ ንዋይ
የወይዘሮ ታየች ፈለቀ
የሩብ ክፍለ ዘመን የጥንካሬና የድል ጉዞ
ወይዘሮ ታየች ፈለቀ ሕይወትን በፈተና ነው የጀመሩት። በ15 ዓመታቸው እናት የሆኑት ታየች፣ ገና በወጣትነታቸው ባለቤታቸውን በአደጋ አጡ። ሁለት ልጆቻቸውን ይዘው በትምህርትና በንግድ መካከል ሲታገሉ እናታቸውም አረፉባቸው። በዚያ የጨለማ ወቅት ነበር መክሊት “ቤት ለቤት” ግንዛቤ ሲሰጥ የደረሰላቸው።
“እናቴ ሞታብኝ፣ ተስፋ ቆርጬ በነበረበት ወቅት ነው መክሊት የመጣው” ይላሉ። ያኔ በ1993 ዓ.ም የመጀመሪያዋን 500 ብር ሲበደሩ ፍርሃት አልነበረባቸውም። “ብሩን ወስጄ ሠርቼ አተርፍበታለሁ እንጂ አልፈራሁም፤ ባይሆንልኝ እንኳ በልቼው ልሙት በሚል ቆራጥነት ነው የጀመርኩት” ሲሉ ያንን ታሪካዊ ጅማሬ ያስታውሳሉ።
የዕድገት መሰላል፦ ከጠላ ጥመቃ እስከ አይሱዚ መኪና
ያቺ 500 ብር የለውጥ ቁልፍ ነበረች። በጠላና በእንጀራ ንግድ የጀመሩት ታየች፣ ቀስ በቀስ ወደ ከብት እርባታ ተሸጋገሩ። ከአንድ ላም ተነስተው እስከ ሰባት ከብቶች ማርባት ቻሉ። በመካከሉ የእግር መሰበር አደጋና የንግድ መደብዘዝ ቢያጋጥማቸውም፣ መክሊት ዳግም ብድር በመስጠት ከውድቀት
አነሳቸው።
ዛሬ ወይዘሮ ታየች የሦስት ሱቆች ባለቤት ናቸው። ሁለቱን አንድ አድርገው አንዱን ደግሞ መጋዘን አድርገው ይጠቀሙባቸዋል፡ ፡ ከዚህም ባለፈ ለልጃቸው 600 ሺህ ብር ከመክሊት ተበድረው ከራሳቸውም ጨምረው አይሱዚ የጭነት መኪና በመግዛት ከሰው ጥገኝነት አላቀውታል። ጭቃ የነበሩ የቤት ክፍሎቻቸውን አፍርሰው በዘመናዊ መልክ በመገንባት ዛሬ በወር እስከ 50 ሺህ ብር የቤት ኪራይ ገቢ የሚያገኙበት ደረጃ ላይ ደርሰዋል።
የገንዘብ አያያዝ ጥበብ፦ “ዋናህን አትብላ”
ለወይዘሮ ታየች ስኬት ትልቁ ምስጢር ጥብቅ የገንዘብ ዲሲፕሊን ነው። “አንድ መቶ ብር ይዘህ የምትገዛበት አስፈላጊ ነገር ካለ፣ ቢርብህ እንኳ በዚያ ገንዘብ መብላት የለብህም፤ ዋናህን መብላት የለብህም” የሚል ፅኑ መርህ አላቸው። ልጆቻቸው እንኳ እናታቸው ገንዘብ እንዳላት በማያውቁበት ሁኔታ፣ በቁጠባና በዕቅድ በመመራት ትልቅ ቤት መገንባትና የሚሊዮን ብር ብድሮችን በአግባቡ መመለስ ችለዋል።
“መክሊት የእናት ጓዳ ነው፤ መክሊት ሕይወቴን የቀየረ፣ መሠረቴና ቤቴ ነው”
መክሊት ለታየች ምንድነው?
ለወይዘሮ ታየች መክሊት ድርጅት ብቻ አይደለም። “መክሊት የእናት ጓዳ ነው፤ መክሊት ሕይወቴን የቀየረ፣ መሠረቴና ቤቴ ነው” ይላሉ። በታመሙበት ወቅት ሠራተኞቹ ቤታቸው ድረስ መጥተው ጉዳያቸውን የሚፈጽሙላቸው መሆኑ ተቋሙ ለደንበኞቹ ያለውን ቅርበት የሚያሳይ እንደሆነ ይመሰክራሉ።
ዛሬ ወይዘሮ ታየች የልጅ ልጆቻቸውን በግል ትምህርት ቤት እያስተማሩ፣ በትርፍ ሰዓታቸው በባልትና ሥራ ተጠምደው በሰላም ይኖራሉ። በ25 ዓመቱ ጉዞ ውስጥ መክሊትና ታየች
አብረው አድገዋል፣ አብረውም ከፍ ብለዋል።
#መክሊት #የስኬትታሪክ #ጥንካሬ #ቁጠባ #ብድርናቁጠባ #ኢኮኖሚ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | የመክሊት 25 ዓመታት ጉዞ ትርጉም የሚኖረው በደጃፋችን ባሉ ስኬታማ ደንበኞች ሕይወት ውስጥ ነው። በዚህ መዝጊያ ምዕራፍ፣ ተቋሙን እንደ መሸጋገሪያ ድልድይ ተጠቅመው ከድህነት ወደ ባለሀብትነት የተሸጋገሩ ስድስት “የስኬት አርበኞችን” እናስተዋውቃችኋለን።
እነ ታየች፣ መነን፣ ጸዳለ፣ አቤልና ለገሰ የመክሊትን ብድር በመጠቀም የፈጠሩት የሥራ ዕድልና ያፈሩት ሀብት የሚደነቅ ነው።
በተለይም እንደ ወይዘሮ ሙሉወርቅ ያሉ ከሻይ ንግድ ተነስተው ፎቅ ያቆሙ እናቶች ታሪክ፣ መክሊት ለኢትዮጵያ ኢኮኖሚ እያበረከተ ያለውን ተጨባጭ ድርሻ ያረጋግጣል። ይህ ምዕራፍ የቃል ብቻ ሳይሆን የተግባር ምስክርነት፣ የሕልም እውን መሆንና የመክሊት የሩብ ክፍለ ዘመን ትልቁ ትርፍ ነው፡፡
ከ500 ብር ብድር እስከ ሚሊዮኖች መዋዕለ ንዋይ
የወይዘሮ ታየች ፈለቀ
የሩብ ክፍለ ዘመን የጥንካሬና የድል ጉዞ
ወይዘሮ ታየች ፈለቀ ሕይወትን በፈተና ነው የጀመሩት። በ15 ዓመታቸው እናት የሆኑት ታየች፣ ገና በወጣትነታቸው ባለቤታቸውን በአደጋ አጡ። ሁለት ልጆቻቸውን ይዘው በትምህርትና በንግድ መካከል ሲታገሉ እናታቸውም አረፉባቸው። በዚያ የጨለማ ወቅት ነበር መክሊት “ቤት ለቤት” ግንዛቤ ሲሰጥ የደረሰላቸው።
“እናቴ ሞታብኝ፣ ተስፋ ቆርጬ በነበረበት ወቅት ነው መክሊት የመጣው” ይላሉ። ያኔ በ1993 ዓ.ም የመጀመሪያዋን 500 ብር ሲበደሩ ፍርሃት አልነበረባቸውም። “ብሩን ወስጄ ሠርቼ አተርፍበታለሁ እንጂ አልፈራሁም፤ ባይሆንልኝ እንኳ በልቼው ልሙት በሚል ቆራጥነት ነው የጀመርኩት” ሲሉ ያንን ታሪካዊ ጅማሬ ያስታውሳሉ።
የዕድገት መሰላል፦ ከጠላ ጥመቃ እስከ አይሱዚ መኪና
ያቺ 500 ብር የለውጥ ቁልፍ ነበረች። በጠላና በእንጀራ ንግድ የጀመሩት ታየች፣ ቀስ በቀስ ወደ ከብት እርባታ ተሸጋገሩ። ከአንድ ላም ተነስተው እስከ ሰባት ከብቶች ማርባት ቻሉ። በመካከሉ የእግር መሰበር አደጋና የንግድ መደብዘዝ ቢያጋጥማቸውም፣ መክሊት ዳግም ብድር በመስጠት ከውድቀት
አነሳቸው።
ዛሬ ወይዘሮ ታየች የሦስት ሱቆች ባለቤት ናቸው። ሁለቱን አንድ አድርገው አንዱን ደግሞ መጋዘን አድርገው ይጠቀሙባቸዋል፡ ፡ ከዚህም ባለፈ ለልጃቸው 600 ሺህ ብር ከመክሊት ተበድረው ከራሳቸውም ጨምረው አይሱዚ የጭነት መኪና በመግዛት ከሰው ጥገኝነት አላቀውታል። ጭቃ የነበሩ የቤት ክፍሎቻቸውን አፍርሰው በዘመናዊ መልክ በመገንባት ዛሬ በወር እስከ 50 ሺህ ብር የቤት ኪራይ ገቢ የሚያገኙበት ደረጃ ላይ ደርሰዋል።
የገንዘብ አያያዝ ጥበብ፦ “ዋናህን አትብላ”
ለወይዘሮ ታየች ስኬት ትልቁ ምስጢር ጥብቅ የገንዘብ ዲሲፕሊን ነው። “አንድ መቶ ብር ይዘህ የምትገዛበት አስፈላጊ ነገር ካለ፣ ቢርብህ እንኳ በዚያ ገንዘብ መብላት የለብህም፤ ዋናህን መብላት የለብህም” የሚል ፅኑ መርህ አላቸው። ልጆቻቸው እንኳ እናታቸው ገንዘብ እንዳላት በማያውቁበት ሁኔታ፣ በቁጠባና በዕቅድ በመመራት ትልቅ ቤት መገንባትና የሚሊዮን ብር ብድሮችን በአግባቡ መመለስ ችለዋል።
“መክሊት የእናት ጓዳ ነው፤ መክሊት ሕይወቴን የቀየረ፣ መሠረቴና ቤቴ ነው”
መክሊት ለታየች ምንድነው?
ለወይዘሮ ታየች መክሊት ድርጅት ብቻ አይደለም። “መክሊት የእናት ጓዳ ነው፤ መክሊት ሕይወቴን የቀየረ፣ መሠረቴና ቤቴ ነው” ይላሉ። በታመሙበት ወቅት ሠራተኞቹ ቤታቸው ድረስ መጥተው ጉዳያቸውን የሚፈጽሙላቸው መሆኑ ተቋሙ ለደንበኞቹ ያለውን ቅርበት የሚያሳይ እንደሆነ ይመሰክራሉ።
ዛሬ ወይዘሮ ታየች የልጅ ልጆቻቸውን በግል ትምህርት ቤት እያስተማሩ፣ በትርፍ ሰዓታቸው በባልትና ሥራ ተጠምደው በሰላም ይኖራሉ። በ25 ዓመቱ ጉዞ ውስጥ መክሊትና ታየች
አብረው አድገዋል፣ አብረውም ከፍ ብለዋል።
#መክሊት #የስኬትታሪክ #ጥንካሬ #ቁጠባ #ብድርናቁጠባ #ኢኮኖሚ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
1 month ago
ኢትዮጵያ በምስራቅ አፍሪካ ዝቅተኛ የነዳጅ ዋጋ ካላቸው ሀገራት አንዷ ነች
በ'ቢልለኔ ስዩም
#ethiopia | አንድ ሊትር ናፍጣ ኢትዮጵያ ውስጥ 1 የአሜሪካ ዶላር ገደማ ነው
- አንድ ሊትር ቤንዚን ደግሞ ኢትዮጵያ ውስጥ 0.90 የአሜሪካ ዶላር ገደማ ነው
በአንጻሩ በአጎራባች ሀገራት የሁለቱም የነዳጅ ዓይነቶች አማካይ ዋጋ 1.50 የአሜሪካ ዶላር ገደማ ነው።
ሀገራችን ሙሉ በሙሉ (100%) የነዳጅ ፍላጎቷን በገቢ ምርት የምታሟላ ሲሆን፣ በዋነኛነት የምታስገባበት ምንጮቿም የመካከለኛው ምስራቅ ሀገራት ናቸው።
*[ኢትዮጵያ ነዳጅ በዝቅተኛ ዋጋ የምታቀርበው ለምንድነው?]*
መልሱ የመንግስት ድጎማ ነው።
ኢትዮጵያ ወደ 130 ሚሊዮን የሚጠጋ ህዝብ ያላት ሀገር ናት። ዜጎችን ከዓለም አቀፍ የዋጋ ንረት ለመጠበቅ መንግስት የነዳጅ ወጪን ከፍተኛውን ክፍል ይሸፍናል።
1. መንግስት በአሁኑ ወቅት መደበኛ ከሚደጉመው በተጨማሪ 20 ቢሊዮን ብር በየወሩ ለነዳጅ ድጎማ እያደረገ ይገኛል፤
2. ይህም የዓለም የነዳጅ ዋጋ በሚጨምርበት ወቅትም በሀገር ውስጥ ያለው ዋጋ እንዳይንር ለማድረግ የተወሰነ ውሳኔ ነው።
*[በመካከለኛው ምስራቅ ምን እየተከናወነ ነውወቅትም
ወደ 20% የሚጠጋው የዓለም የነዳጅ እና የጋዝ ምርት የሆርሙዝ ሰርጥ ተብሎ በሚጠራው ወሳኝ የባህር መስመር በኩል ያልፋል። ይህ መስመር ለኢትዮጵያ እጅግ ወሳኝ ነው፤ ምክንያቱም ሀገሪቱ የምታስገባው ነዳጅ እና የናፍጣ ጭነት በዚህ መስመር የሚያልፍ በመሆኑ ነው።
እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር ከማርች 2 ቀን 2026 ጀምሮ በመካከለኛው ምስራቅ በተከሰተው ግጭት ምክንያት፦
- የሆርሙዝ ሰርጥ ለንግድ መርከቦች ዝግ ሆኖ ቆይቷል፤
- በዚህም ምክንያት ወደ ኢትዮጵያ ታዝዞ ሊመጣ የነበረ ከ180,000 ሜትሪክ ቶን በላይ ነዳጅ ዘግይቷል፤
- አብዛኛዎቹ አቅራቢዎችም በቀውሱ ምክንያት ነዳጅ ማቅረብ አቁመዋል፤ የነዳጅ ማጣሪያዎችም ስለተጎዱ አቅርቦት ቀንሷል።
*[የኢትዮጵያ መንግሥት ምን አይነት እርምጃዎችን እየወሰደ ይገኛል?]*
1. የትራንስፖርት፣ የግብርና እና መሰረታዊ አገልግሎቶችን ስራ ለማስቀጠል የመካከለኛው ምስራቅ ጦርነት ከተነሳበት ወቅት ጀምሮ በቀን 4.5 ሚሊዮን ሊትር ገደማ ናፍጣ ሲያቀርብ ቆይቷል።
2. የሆርሙዝ ሰርጥ አሁንም ዝግ ሆኖ ባለበት ወቅት፣ ዜጎች ለእንግልት እንዳይዳረጉ እና ምርታማነት እንዳይጓደል፣ በዛሬው ዕለትም የናፍጣ አቅርቦት ከቅድመ ጦርነት ወደ ነበረው የአቅርቦት መጠን 9 ሚሊዮን ሊትር እንዲመለስ ተወስኗል።
3. የሀገራችንን እና የዜጎችን መሰረታዊ ፍላጎት ለማሟላት መንግሥት ነዳጅን በከፍተኛ የዓለም ገበያ ዋጋ ከተለያዩ አማራጭ አቅራቢዎች እየገዛ ነው።
4. ነዳጅን አስቀድሞ ከተያዙ ጭነቶች ከመጠበቅ ይልቅ፣ ፈጣን አቅርቦት ለማግኘት በዕለቱ የገበያ ዋጋ ወዲያውኑ የመግዛት ስልትን (spot purchasing) እየተጠቀመ ነው።
5. ከመደበኛው ዋጋ ከግማሽ በላይ የሚሆነውን በመሸፈን የነዳጅ ድጎማ ማድረጉን ቀጥሏል።
6. ምንም እንኳን መዘግየቶች እና ረጅም ሰልፎች ቢኖሩም፣ ሌሎች ሀገራት ማደያዎችን እየዘጉ እንዲሁም የነዳጅ ቁጠባ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ እያወጁ ባሉበት ወቅት፣ የኢትዮጵያ መንግሥት ነዳጅ አሁንም ባጠቃላይ ወደ ሀገሪቱ ክፍል የሚገኙ ማደያዎች እንዲቀርብ እያደረገ ይገኛል።
ናፍጣ በሀገሪቱ ውስጥ በብዛት ጥቅም ላይ የሚውል የነዳጅ ዓይነት በመሆኑ ከፍተኛ ፍላጎት የሚታይበት እና በመካከለኛው ምስራቅ ቀውስ ምክንያት ለእጥረት የተጋለጠ ሲሆን፤ የቤንዚን አቅርቦት ግን በአንፃራዊነት የተሻለ ሁኔታ ላይ ይገኛል።
*[በመካከለኛው ምስራቅ በተፈጠረው ቀውስ ምክንያት የዓለም አቀፍ የነዳጅ አቅርቦት መቆራረጥ ጉዳዩ እስኪሰክን ዜጎች ምን ማድረግ ይችላሉ?]*
- ትክክለኛ የመረጃ ምንጮችን በመለየት፣ ሁኔታውን መረዳትና መንግስት ከጎናችሁ መሆኑን መገንዘብ ተገቢ ነው።
- ከሀሰተኛ ወሬዎች እና ከተሳሳቱ መረጃዎች ራስዎን ይጠብቁ
- አጋጣሚውን በመጠቀም ለማትረፍ የሚሞክሩትን ያጋልጡ
- አሁን ያለውን የዓለም ተጨባጭ ሁኔታ በመገንዘብ በትዕግስት እና በጥንካሬ ለማለፍ ይሞክሩ
- አላስፈላጊ ጉዞዎችን በመቀነስ ነዳጅንና ሌሎች ውስን ሀብቶችን በጥንቃቄ ይጠቀሙ።
ምንም እንኳን ትልልቅ ዓለም አቀፍ ተግዳሮቶች ቢኖሩብንም፣ የኢትዮጵያ መንግሥት የነዳጅ አቅርቦት እንዳይቋረጥና ዜጎችን ከእንግልት ለመከላከል አተኩሮ እየሰራ ነው።
በትብብር እና በትዕግስት ይህንን አስቸጋሪና ተለዋዋጭ የዓለም አቀፍ ሁኔታ፤ በጋራ ማለፍ እንችላለን!
#ethiopia 🇪🇹
በ'ቢልለኔ ስዩም
#ethiopia | አንድ ሊትር ናፍጣ ኢትዮጵያ ውስጥ 1 የአሜሪካ ዶላር ገደማ ነው
- አንድ ሊትር ቤንዚን ደግሞ ኢትዮጵያ ውስጥ 0.90 የአሜሪካ ዶላር ገደማ ነው
በአንጻሩ በአጎራባች ሀገራት የሁለቱም የነዳጅ ዓይነቶች አማካይ ዋጋ 1.50 የአሜሪካ ዶላር ገደማ ነው።
ሀገራችን ሙሉ በሙሉ (100%) የነዳጅ ፍላጎቷን በገቢ ምርት የምታሟላ ሲሆን፣ በዋነኛነት የምታስገባበት ምንጮቿም የመካከለኛው ምስራቅ ሀገራት ናቸው።
*[ኢትዮጵያ ነዳጅ በዝቅተኛ ዋጋ የምታቀርበው ለምንድነው?]*
መልሱ የመንግስት ድጎማ ነው።
ኢትዮጵያ ወደ 130 ሚሊዮን የሚጠጋ ህዝብ ያላት ሀገር ናት። ዜጎችን ከዓለም አቀፍ የዋጋ ንረት ለመጠበቅ መንግስት የነዳጅ ወጪን ከፍተኛውን ክፍል ይሸፍናል።
1. መንግስት በአሁኑ ወቅት መደበኛ ከሚደጉመው በተጨማሪ 20 ቢሊዮን ብር በየወሩ ለነዳጅ ድጎማ እያደረገ ይገኛል፤
2. ይህም የዓለም የነዳጅ ዋጋ በሚጨምርበት ወቅትም በሀገር ውስጥ ያለው ዋጋ እንዳይንር ለማድረግ የተወሰነ ውሳኔ ነው።
*[በመካከለኛው ምስራቅ ምን እየተከናወነ ነውወቅትም
ወደ 20% የሚጠጋው የዓለም የነዳጅ እና የጋዝ ምርት የሆርሙዝ ሰርጥ ተብሎ በሚጠራው ወሳኝ የባህር መስመር በኩል ያልፋል። ይህ መስመር ለኢትዮጵያ እጅግ ወሳኝ ነው፤ ምክንያቱም ሀገሪቱ የምታስገባው ነዳጅ እና የናፍጣ ጭነት በዚህ መስመር የሚያልፍ በመሆኑ ነው።
እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር ከማርች 2 ቀን 2026 ጀምሮ በመካከለኛው ምስራቅ በተከሰተው ግጭት ምክንያት፦
- የሆርሙዝ ሰርጥ ለንግድ መርከቦች ዝግ ሆኖ ቆይቷል፤
- በዚህም ምክንያት ወደ ኢትዮጵያ ታዝዞ ሊመጣ የነበረ ከ180,000 ሜትሪክ ቶን በላይ ነዳጅ ዘግይቷል፤
- አብዛኛዎቹ አቅራቢዎችም በቀውሱ ምክንያት ነዳጅ ማቅረብ አቁመዋል፤ የነዳጅ ማጣሪያዎችም ስለተጎዱ አቅርቦት ቀንሷል።
*[የኢትዮጵያ መንግሥት ምን አይነት እርምጃዎችን እየወሰደ ይገኛል?]*
1. የትራንስፖርት፣ የግብርና እና መሰረታዊ አገልግሎቶችን ስራ ለማስቀጠል የመካከለኛው ምስራቅ ጦርነት ከተነሳበት ወቅት ጀምሮ በቀን 4.5 ሚሊዮን ሊትር ገደማ ናፍጣ ሲያቀርብ ቆይቷል።
2. የሆርሙዝ ሰርጥ አሁንም ዝግ ሆኖ ባለበት ወቅት፣ ዜጎች ለእንግልት እንዳይዳረጉ እና ምርታማነት እንዳይጓደል፣ በዛሬው ዕለትም የናፍጣ አቅርቦት ከቅድመ ጦርነት ወደ ነበረው የአቅርቦት መጠን 9 ሚሊዮን ሊትር እንዲመለስ ተወስኗል።
3. የሀገራችንን እና የዜጎችን መሰረታዊ ፍላጎት ለማሟላት መንግሥት ነዳጅን በከፍተኛ የዓለም ገበያ ዋጋ ከተለያዩ አማራጭ አቅራቢዎች እየገዛ ነው።
4. ነዳጅን አስቀድሞ ከተያዙ ጭነቶች ከመጠበቅ ይልቅ፣ ፈጣን አቅርቦት ለማግኘት በዕለቱ የገበያ ዋጋ ወዲያውኑ የመግዛት ስልትን (spot purchasing) እየተጠቀመ ነው።
5. ከመደበኛው ዋጋ ከግማሽ በላይ የሚሆነውን በመሸፈን የነዳጅ ድጎማ ማድረጉን ቀጥሏል።
6. ምንም እንኳን መዘግየቶች እና ረጅም ሰልፎች ቢኖሩም፣ ሌሎች ሀገራት ማደያዎችን እየዘጉ እንዲሁም የነዳጅ ቁጠባ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ እያወጁ ባሉበት ወቅት፣ የኢትዮጵያ መንግሥት ነዳጅ አሁንም ባጠቃላይ ወደ ሀገሪቱ ክፍል የሚገኙ ማደያዎች እንዲቀርብ እያደረገ ይገኛል።
ናፍጣ በሀገሪቱ ውስጥ በብዛት ጥቅም ላይ የሚውል የነዳጅ ዓይነት በመሆኑ ከፍተኛ ፍላጎት የሚታይበት እና በመካከለኛው ምስራቅ ቀውስ ምክንያት ለእጥረት የተጋለጠ ሲሆን፤ የቤንዚን አቅርቦት ግን በአንፃራዊነት የተሻለ ሁኔታ ላይ ይገኛል።
*[በመካከለኛው ምስራቅ በተፈጠረው ቀውስ ምክንያት የዓለም አቀፍ የነዳጅ አቅርቦት መቆራረጥ ጉዳዩ እስኪሰክን ዜጎች ምን ማድረግ ይችላሉ?]*
- ትክክለኛ የመረጃ ምንጮችን በመለየት፣ ሁኔታውን መረዳትና መንግስት ከጎናችሁ መሆኑን መገንዘብ ተገቢ ነው።
- ከሀሰተኛ ወሬዎች እና ከተሳሳቱ መረጃዎች ራስዎን ይጠብቁ
- አጋጣሚውን በመጠቀም ለማትረፍ የሚሞክሩትን ያጋልጡ
- አሁን ያለውን የዓለም ተጨባጭ ሁኔታ በመገንዘብ በትዕግስት እና በጥንካሬ ለማለፍ ይሞክሩ
- አላስፈላጊ ጉዞዎችን በመቀነስ ነዳጅንና ሌሎች ውስን ሀብቶችን በጥንቃቄ ይጠቀሙ።
ምንም እንኳን ትልልቅ ዓለም አቀፍ ተግዳሮቶች ቢኖሩብንም፣ የኢትዮጵያ መንግሥት የነዳጅ አቅርቦት እንዳይቋረጥና ዜጎችን ከእንግልት ለመከላከል አተኩሮ እየሰራ ነው።
በትብብር እና በትዕግስት ይህንን አስቸጋሪና ተለዋዋጭ የዓለም አቀፍ ሁኔታ፤ በጋራ ማለፍ እንችላለን!
#ethiopia 🇪🇹
1 month ago
መክሊት ማይክሮ ፋይናንስ የሩብ ክፍለ ዘመን ጉዞውን እያከበረ ነው
#ethiopia | መክሊት ማይክሮ ፋይናንስ አ.ማ ''25 ዓመታት ህልሞችን ያሳካ - ብሩህ ነገን የሚያፈካ'' በሚል መሪ ቃል የተመሰረተበትን 25ኛ ዓመት የብር ኢዮቤልዩ በዓሉን በነገ ዕለት በአዲስ አበባ በደመቀ ሁኔታ እንደሚያከብር አስታወቀ።
ተቋሙ ባለፉት 25 ዓመታት የባንክ አገልግሎት ተደራሽ ባልሆነላቸው የኅብረተሰብ ክፍሎች ዘንድ በመድረስ የላቀ ውጤት ማስመዝገቡን ገልጿል።
የመክሊት ማይክሮ ፋይናንስ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ዘገየ ባንቴ በመግለጫቸው እንዳመለከቱት፤ ተቋሙ ላለፉት 25 ዓመታት ትኩረቱን የሀገሪቱ ግማሽ አካል በሆኑት ሴቶች እና ከጠቅላላው ሕዝብ 70 በመቶውን በሚይዙት ወጣቶች ላይ አድርጎ ሲሰራ ቆይቷል።
ባንኮች የሚጠይቁት የንብረት ዋስትና የሌላቸውን እነዚህን የኅብረተሰብ ክፍሎች የብድርና የቁጠባ ተጠቃሚ በማድረግ፣ የገንዘብ ድጋፍ ብቻ ሳይሆን የሥራ ዕድል እንዲፈጥሩ ስልጠናዎችንና ሙያዊ ድጋፎችን ሲሰጥ መቆየቱን አስረድተዋል።
በአሁኑ ወቅት ተቋሙ ከ93 ሺህ በላይ የብድርና የቁጠባ ደንበኞች ያሉት ሲሆን በኦሮሚያ፣ በአማራ፣ በደቡብ ክልሎች እና በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በስፋት እየሰራ ይገኛል።
የ2030 ስትራቴጂክ ዕቅድ በመቅረጽ፣ የቅርንጫፎቹን ቁጥር ወደ 60 ለማድረስ እና አገልግሎቱን ወደ አፋርና ሶማሌ ክልሎች ለማስፋፋት እየሰራ ነው።
የተቋሙ የቦርድ ሰብሳቢ አቶ ታምራት ጥሩ ነህ በበኩላቸው፣ መክሊት ያለ ንብረት ዋስትና (በቡድን ዋስትና) ብድር በመስጠት የዜጎችን ሕይወት ከመቀየር ባለፈ፣ በአሁኑ ወቅት አትራፊና ጠንካራ ተቋም መሆኑን ገልጸዋል።
ተቋሙ ባለፈው ዓመት አስቸጋሪ በነበረው የኢኮኖሚ ሁኔታ ውስጥ እንኳን 54 በመቶ የአክሲዮን ትርፍ ማስመዝገቡን የገለጹት ሰብሳቢው፣ በቀጣይም ተቋሙ ወደ ካፒታል ገበያ ለመግባት የምዝገባ ሂደት ላይ መሆኑን አብስረዋል። ይህም ተቋሙ ይበልጥ አቅሙን አሳድጎ ለደንበኞቹ ሰፊ የፋይናንስ አቅርቦት እንዲያቀርብ ያስችለዋል።
ተቋሙ በዛሬው ዕለትም በአዳማ ከተማ ያስገነባውን ለንግድ እና ለራሱ አገልግሎት የሚውል ባለ አምስት ወለል አስገንብቶ ለአገልግሎት ክፍት ያደረገ ሲሆን በህንጻው ላይ በተከፈተው ቅርንጫፍ ላለፉት ዓመታት ተቋሙን በትጋት ባገለገሉት ወ/ሮ ነጻነት መንግስቱ ስም ሰይሟል።
38 ቅርንጫፎች ያሉት የመክሊት ማይክሮ ፋይናንስ አ.ማ አጠቃላይ ካፒታሉ 577,000,000 ብር ሲሆን ጠቅላላ ሃብቱ 1.5 ቢሊዮን ተቀማጭ ገንዘቡ ደግሞ 592 ሚሊዮን ብር በላይ ደርሷል።
ተቋሙ በ2017 ዓ.ም እስከ ሰኔ 30 ወር ባለው ጊዜ ከ150 ሚሊዮን ብር በላይ ያተረፈ ሲሆን ሆኖም በባለድርሻዎቹ ይሁንታ የትር ክፍፍል ሳይደረግ የካፒታል እድገት ተደርጓል።
መክሊት ማይክሮ ፋይናንስ "ዋና ዓላማችን ብድር መስጠት ብቻ ሳይሆን የሥራ ዕድል መፍጠር ነው" በሚለው መርሁ፣ ከመንግሥት አካላትና ከሥራ ዕድል ፈጠራ ቢሮዎች ጋር በቅንጅት መስራቱን እንደሚቀጥል በመግለጫው ተመላክቷል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu
#ethiopia | መክሊት ማይክሮ ፋይናንስ አ.ማ ''25 ዓመታት ህልሞችን ያሳካ - ብሩህ ነገን የሚያፈካ'' በሚል መሪ ቃል የተመሰረተበትን 25ኛ ዓመት የብር ኢዮቤልዩ በዓሉን በነገ ዕለት በአዲስ አበባ በደመቀ ሁኔታ እንደሚያከብር አስታወቀ።
ተቋሙ ባለፉት 25 ዓመታት የባንክ አገልግሎት ተደራሽ ባልሆነላቸው የኅብረተሰብ ክፍሎች ዘንድ በመድረስ የላቀ ውጤት ማስመዝገቡን ገልጿል።
የመክሊት ማይክሮ ፋይናንስ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ዘገየ ባንቴ በመግለጫቸው እንዳመለከቱት፤ ተቋሙ ላለፉት 25 ዓመታት ትኩረቱን የሀገሪቱ ግማሽ አካል በሆኑት ሴቶች እና ከጠቅላላው ሕዝብ 70 በመቶውን በሚይዙት ወጣቶች ላይ አድርጎ ሲሰራ ቆይቷል።
ባንኮች የሚጠይቁት የንብረት ዋስትና የሌላቸውን እነዚህን የኅብረተሰብ ክፍሎች የብድርና የቁጠባ ተጠቃሚ በማድረግ፣ የገንዘብ ድጋፍ ብቻ ሳይሆን የሥራ ዕድል እንዲፈጥሩ ስልጠናዎችንና ሙያዊ ድጋፎችን ሲሰጥ መቆየቱን አስረድተዋል።
በአሁኑ ወቅት ተቋሙ ከ93 ሺህ በላይ የብድርና የቁጠባ ደንበኞች ያሉት ሲሆን በኦሮሚያ፣ በአማራ፣ በደቡብ ክልሎች እና በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በስፋት እየሰራ ይገኛል።
የ2030 ስትራቴጂክ ዕቅድ በመቅረጽ፣ የቅርንጫፎቹን ቁጥር ወደ 60 ለማድረስ እና አገልግሎቱን ወደ አፋርና ሶማሌ ክልሎች ለማስፋፋት እየሰራ ነው።
የተቋሙ የቦርድ ሰብሳቢ አቶ ታምራት ጥሩ ነህ በበኩላቸው፣ መክሊት ያለ ንብረት ዋስትና (በቡድን ዋስትና) ብድር በመስጠት የዜጎችን ሕይወት ከመቀየር ባለፈ፣ በአሁኑ ወቅት አትራፊና ጠንካራ ተቋም መሆኑን ገልጸዋል።
ተቋሙ ባለፈው ዓመት አስቸጋሪ በነበረው የኢኮኖሚ ሁኔታ ውስጥ እንኳን 54 በመቶ የአክሲዮን ትርፍ ማስመዝገቡን የገለጹት ሰብሳቢው፣ በቀጣይም ተቋሙ ወደ ካፒታል ገበያ ለመግባት የምዝገባ ሂደት ላይ መሆኑን አብስረዋል። ይህም ተቋሙ ይበልጥ አቅሙን አሳድጎ ለደንበኞቹ ሰፊ የፋይናንስ አቅርቦት እንዲያቀርብ ያስችለዋል።
ተቋሙ በዛሬው ዕለትም በአዳማ ከተማ ያስገነባውን ለንግድ እና ለራሱ አገልግሎት የሚውል ባለ አምስት ወለል አስገንብቶ ለአገልግሎት ክፍት ያደረገ ሲሆን በህንጻው ላይ በተከፈተው ቅርንጫፍ ላለፉት ዓመታት ተቋሙን በትጋት ባገለገሉት ወ/ሮ ነጻነት መንግስቱ ስም ሰይሟል።
38 ቅርንጫፎች ያሉት የመክሊት ማይክሮ ፋይናንስ አ.ማ አጠቃላይ ካፒታሉ 577,000,000 ብር ሲሆን ጠቅላላ ሃብቱ 1.5 ቢሊዮን ተቀማጭ ገንዘቡ ደግሞ 592 ሚሊዮን ብር በላይ ደርሷል።
ተቋሙ በ2017 ዓ.ም እስከ ሰኔ 30 ወር ባለው ጊዜ ከ150 ሚሊዮን ብር በላይ ያተረፈ ሲሆን ሆኖም በባለድርሻዎቹ ይሁንታ የትር ክፍፍል ሳይደረግ የካፒታል እድገት ተደርጓል።
መክሊት ማይክሮ ፋይናንስ "ዋና ዓላማችን ብድር መስጠት ብቻ ሳይሆን የሥራ ዕድል መፍጠር ነው" በሚለው መርሁ፣ ከመንግሥት አካላትና ከሥራ ዕድል ፈጠራ ቢሮዎች ጋር በቅንጅት መስራቱን እንደሚቀጥል በመግለጫው ተመላክቷል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu
1 month ago
የሲንቄ ባንክ አስደናቂ ጉዞ እና ወቅታዊ ቁመና
#ethiopia | በቅርቡ በተለያዩ መገናኛ ብዙኃን የቀረበው የሲንቄ ባንክ ዘጋቢ ፊልም የተቋሙን ጠንካራ የዕድገት ጉዞ እና ስኬቶች በዝርዝር ይፋ አድርጓል።
ባንኩ ከአነስተኛ ብድር እና ቁጠባ ተቋምነት ወደ ባንክ ባደገ በአራት ዓመታት ውስጥ ብቻ በኢንዱስትሪው ከነበረበት 29ኛ ደረጃ ወደ 5ኛ ደረጃ በመሸጋገር ትልቅ ስኬት አስመዝግቧል።
ባንኩን ከሌሎች የፋይናንስ ተቋማት ለየት የሚያደርገው ዘመናዊ የባንክ አገልግሎትን ከቀድሞው የማይክሮፋይናንስ ተግባሩ ጋር አጣምሮ ማስኬዱ ነው።
በአሁኑ ወቅት የባንኩ የብድር ድርሻ 66 በመቶ የሚሆነው ለማይክሮፋይናንስ ዘርፍ የተመደበ ሲሆን ይህም የወጣቶችን የሥራ ፈጠራ አቅም በማሳደግ ረገድ ከፍተኛ አስተዋጽኦ አበርክቷል።
በተለይም ለግብርናው ዘርፍ ትልቅ ትኩረት በመስጠት ከጠቅላላ ብድሩ ከ50 በመቶ በላይ የሚሆነውን ለዚሁ ዘርፍ በማቅረብ የገጠሩን ማህበረሰብ ተጠቃሚ ማድረግ ችሏል።
በአኃዝ ሲታይ ባንኩ ለመደበኛ ብድር 108 ቢሊዮን ብር ያሰራጨ ሲሆን የተበዳሪዎቹም ቁጥር ከ800 ሺህ በላይ ደርሷል።
ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በመተባበር በወቢ የዲጂታል ፋይናንስ አገልግሎት አማካኝነት ለአንድ ነጥብ ሁለት ሚሊዮን ዜጎች ሰባት ቢሊዮን ብር የሚጠጋ ብድር በአንድ ዓመት ውስጥ ማቅረብ መቻሉም ተገልጿል።
በአሁኑ ወቅት የባንኩ አጠቃላይ ሀብት 192 ቢሊዮን ብር የደረሰ ሲሆን የተፈረመ ካፒታሉ 75 ቢሊዮን እና ጠቅላላ ካፒታሉ 21 ቢሊዮን ብር ደርሷል።
በተጨማሪም የዲጂታል አገልግሎቱን ይበልጥ ለማዘመን የሲንቄ ሱፐር አፕ የተሰኘ መተግበሪያ በቅርቡ ለተጠቃሚዎች እንደሚቀርብ ተነግሯል።
ስለ ባንኩ ታሪክ እና የወደፊት እቅዶች ሰፊ መረጃ ለማግኘት የተዘጋጀውን ዘጋቢ ፊልም መመልከት ይቻላል።
https://youtu.be/28X-v6yZP...
#siinqeebank #ethiopianbanking #economy #finance #digitalbanking #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በቅርቡ በተለያዩ መገናኛ ብዙኃን የቀረበው የሲንቄ ባንክ ዘጋቢ ፊልም የተቋሙን ጠንካራ የዕድገት ጉዞ እና ስኬቶች በዝርዝር ይፋ አድርጓል።
ባንኩ ከአነስተኛ ብድር እና ቁጠባ ተቋምነት ወደ ባንክ ባደገ በአራት ዓመታት ውስጥ ብቻ በኢንዱስትሪው ከነበረበት 29ኛ ደረጃ ወደ 5ኛ ደረጃ በመሸጋገር ትልቅ ስኬት አስመዝግቧል።
ባንኩን ከሌሎች የፋይናንስ ተቋማት ለየት የሚያደርገው ዘመናዊ የባንክ አገልግሎትን ከቀድሞው የማይክሮፋይናንስ ተግባሩ ጋር አጣምሮ ማስኬዱ ነው።
በአሁኑ ወቅት የባንኩ የብድር ድርሻ 66 በመቶ የሚሆነው ለማይክሮፋይናንስ ዘርፍ የተመደበ ሲሆን ይህም የወጣቶችን የሥራ ፈጠራ አቅም በማሳደግ ረገድ ከፍተኛ አስተዋጽኦ አበርክቷል።
በተለይም ለግብርናው ዘርፍ ትልቅ ትኩረት በመስጠት ከጠቅላላ ብድሩ ከ50 በመቶ በላይ የሚሆነውን ለዚሁ ዘርፍ በማቅረብ የገጠሩን ማህበረሰብ ተጠቃሚ ማድረግ ችሏል።
በአኃዝ ሲታይ ባንኩ ለመደበኛ ብድር 108 ቢሊዮን ብር ያሰራጨ ሲሆን የተበዳሪዎቹም ቁጥር ከ800 ሺህ በላይ ደርሷል።
ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በመተባበር በወቢ የዲጂታል ፋይናንስ አገልግሎት አማካኝነት ለአንድ ነጥብ ሁለት ሚሊዮን ዜጎች ሰባት ቢሊዮን ብር የሚጠጋ ብድር በአንድ ዓመት ውስጥ ማቅረብ መቻሉም ተገልጿል።
በአሁኑ ወቅት የባንኩ አጠቃላይ ሀብት 192 ቢሊዮን ብር የደረሰ ሲሆን የተፈረመ ካፒታሉ 75 ቢሊዮን እና ጠቅላላ ካፒታሉ 21 ቢሊዮን ብር ደርሷል።
በተጨማሪም የዲጂታል አገልግሎቱን ይበልጥ ለማዘመን የሲንቄ ሱፐር አፕ የተሰኘ መተግበሪያ በቅርቡ ለተጠቃሚዎች እንደሚቀርብ ተነግሯል።
ስለ ባንኩ ታሪክ እና የወደፊት እቅዶች ሰፊ መረጃ ለማግኘት የተዘጋጀውን ዘጋቢ ፊልም መመልከት ይቻላል።
https://youtu.be/28X-v6yZP...
#siinqeebank #ethiopianbanking #economy #finance #digitalbanking #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
1 month ago
የንጹህ ውሃ ተደራሽነትን ለማፋጠን የ2.5 ቢሊዮን ዩሮ የመፍትሄ አቅጣጫ ቀረበ!
#fastmereja :ፌር ኤንድ ሰስቴይነብል ኢትዮጵያ (Fair & Sustainable Ethiopia) ከአኳ ፎር ኦል(Aqua for All) ጋር በመተባበር ሲያከናዉን የቆየዉን PPWASH (Potable Water, Sanitation, and Hygiene)የፋይናንስ ፕሮግራም አስመልክቶ የሥራ ሂደት የመማማርያ እንዲሁም የልምድ ልዉዉጥ መርሃ ግብር በዛሬዉ እለት በካፒታል ሆቴል ተካሂዷል፡፡
ባለፉት ዓመታት በአስር አነስተኛ የብድርና ቁጠባ ተቋማት አማካኝነት በተግባር ላይ ሲውል የቆየውን የPWASH የፋይናንስ ፕሮግራም አፈጻጸም አስመልክቶ በመድረኩ ላይ ሰፊ ውይይት ተደርጓል።
ፕሮግራሙ በተለይም ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው የህብረተሰብ ክፍሎች የውሃና ሳኒቴሽን መሰረተ ልማቶችን በራሳቸው አቅም እንዲያሟሉ የብድር ድጋፍ በማድረግ ረገድ ጉልህ ሚና መጫወቱ ተገልጿል።
የአኳ ፎር ኦል ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ህዝቄል አይናለም እንደገለጹት፣ ድርጅታቸው በኔዘርላንድ መንግስት ድጋፍ ላለፉት አስር ዓመታት የውሃና ሳኒቴሽን ችግርን ለመቅረፍ ሲሰራ መቆየቱ ተገልጿል።
ፕሮግራሙ በተለይም ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው የህብረተሰብ ክፍሎች የውሃና የሽንት ቤት መሰረተ ልማቶችን በራሳቸው አቅም እንዲገነቡ በብድር ድጋፍ በማድረግ ረገድ ትልቅ ሚና መጫወቱ ተገልጿል።
በቀጣይ በአማራ ክልል 134 ሺህ የሚጠጋ ማህበረሰብን ተጠቃሚ ለማድረግ ከክልሉ መንግስት ጋር በቅርበት እየተሰራ እንደሚገኝም ተያይዞ ተገልጿል።
በኢትዮጵያ 44 በመቶ የሚሆነው ህዝብ ንጹህ ውሃ የማግኘት እድል የሌለው ሲሆን፣ 72 በመቶ የሚሆነው ደግሞ በቂ የንጽህና አጠባበቅ አገልግሎት እንደማያገኙ የተገለፀ ሲሆን ይህንን ችግር ለመፍታትና የዘላቂ ልማት ግቦችን (SDG 6) ለማሳካት የፋይናንስ ተቋማት ለዘርፉ ትኩረት በመስጠት መስራት እንደሚገባቸው ተመላክቷል።
በመድረኩ ላይ ከውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር፣ ከጤና ሚኒስቴር፣ ከስራና ክህሎት ሚኒስቴር፣ እንዲሁም ከባንክና ማይክሮ ፋይናንስ ተቋማት የተወከሉ ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች ተገኝተው የቀጣይ ትብብር ስራዎች ላይ ተወያይተዋል።
#fastmereja :ፌር ኤንድ ሰስቴይነብል ኢትዮጵያ (Fair & Sustainable Ethiopia) ከአኳ ፎር ኦል(Aqua for All) ጋር በመተባበር ሲያከናዉን የቆየዉን PPWASH (Potable Water, Sanitation, and Hygiene)የፋይናንስ ፕሮግራም አስመልክቶ የሥራ ሂደት የመማማርያ እንዲሁም የልምድ ልዉዉጥ መርሃ ግብር በዛሬዉ እለት በካፒታል ሆቴል ተካሂዷል፡፡
ባለፉት ዓመታት በአስር አነስተኛ የብድርና ቁጠባ ተቋማት አማካኝነት በተግባር ላይ ሲውል የቆየውን የPWASH የፋይናንስ ፕሮግራም አፈጻጸም አስመልክቶ በመድረኩ ላይ ሰፊ ውይይት ተደርጓል።
ፕሮግራሙ በተለይም ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው የህብረተሰብ ክፍሎች የውሃና ሳኒቴሽን መሰረተ ልማቶችን በራሳቸው አቅም እንዲያሟሉ የብድር ድጋፍ በማድረግ ረገድ ጉልህ ሚና መጫወቱ ተገልጿል።
የአኳ ፎር ኦል ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ህዝቄል አይናለም እንደገለጹት፣ ድርጅታቸው በኔዘርላንድ መንግስት ድጋፍ ላለፉት አስር ዓመታት የውሃና ሳኒቴሽን ችግርን ለመቅረፍ ሲሰራ መቆየቱ ተገልጿል።
ፕሮግራሙ በተለይም ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው የህብረተሰብ ክፍሎች የውሃና የሽንት ቤት መሰረተ ልማቶችን በራሳቸው አቅም እንዲገነቡ በብድር ድጋፍ በማድረግ ረገድ ትልቅ ሚና መጫወቱ ተገልጿል።
በቀጣይ በአማራ ክልል 134 ሺህ የሚጠጋ ማህበረሰብን ተጠቃሚ ለማድረግ ከክልሉ መንግስት ጋር በቅርበት እየተሰራ እንደሚገኝም ተያይዞ ተገልጿል።
በኢትዮጵያ 44 በመቶ የሚሆነው ህዝብ ንጹህ ውሃ የማግኘት እድል የሌለው ሲሆን፣ 72 በመቶ የሚሆነው ደግሞ በቂ የንጽህና አጠባበቅ አገልግሎት እንደማያገኙ የተገለፀ ሲሆን ይህንን ችግር ለመፍታትና የዘላቂ ልማት ግቦችን (SDG 6) ለማሳካት የፋይናንስ ተቋማት ለዘርፉ ትኩረት በመስጠት መስራት እንደሚገባቸው ተመላክቷል።
በመድረኩ ላይ ከውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር፣ ከጤና ሚኒስቴር፣ ከስራና ክህሎት ሚኒስቴር፣ እንዲሁም ከባንክና ማይክሮ ፋይናንስ ተቋማት የተወከሉ ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች ተገኝተው የቀጣይ ትብብር ስራዎች ላይ ተወያይተዋል።
1 month ago
ዜጎቻችን ጊዜያቸውን በአግባቡ እንዲጠቀሙና ትርጉም ያለው የጊዜ ቁጠባ እንዲያገኙ ነው
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መልዕክት
#ethiopia | ሀገራዊ የአገልግሎት አሰጣጥ ላይ መሠረታዊ የሆነ የባህል ለውጥ ያስፈልጋል። ካቀድናቸው አምስት የልማት ምሰሶዎች መካከል ቴክኖሎጂን ለአገልግሎት ዘርፉ እንደ ዋነኛ መሣሪያ በመጠቀም፣ የአገልግሎት ቅልጥፍናን እና ተደራሽነትን ለማሻሻል በቁርጠኝነት እየሠራን እንገኛለን።
መሶብ የአንድ ማዕከል የአገልግሎት አሰጣጥ ሥርዓትን ተግባራዊ ማድረግ የጀመርነው በቅርብ ጊዜ ቢሆንም፣ በመሶብ አገልግሎቶች የታየው ከፍተኛ የደንበኞች እርካታ የዚህን የሥራ ሞዴል ውጤታማነት በግልጽ አረጋግጧል። ይህም አሠራሩን ይበልጥ ማስፋፋት አስፈላጊ መሆኑን ያመላክታል። ዛሬ በይፋ የተመረቀው የመሶብ የሞባይል አገልግሎትም የዚሁ ቀጣይነት ያለው የሥራ እንቅስቃሴ አካል ነው።
ዜጎቻችን ጊዜያቸውን በአግባቡ እንዲጠቀሙና ትርጉም ያለው የጊዜ ቁጠባ እንዲያገኙ ለማስቻል፣ እነዚህን የተቀናጁ አገልግሎቶች ይበልጥ ተደራሽ የማድረግ ሥራችንን የምንቀጥል ይሆናል።"
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መልዕክት
#ethiopia | ሀገራዊ የአገልግሎት አሰጣጥ ላይ መሠረታዊ የሆነ የባህል ለውጥ ያስፈልጋል። ካቀድናቸው አምስት የልማት ምሰሶዎች መካከል ቴክኖሎጂን ለአገልግሎት ዘርፉ እንደ ዋነኛ መሣሪያ በመጠቀም፣ የአገልግሎት ቅልጥፍናን እና ተደራሽነትን ለማሻሻል በቁርጠኝነት እየሠራን እንገኛለን።
መሶብ የአንድ ማዕከል የአገልግሎት አሰጣጥ ሥርዓትን ተግባራዊ ማድረግ የጀመርነው በቅርብ ጊዜ ቢሆንም፣ በመሶብ አገልግሎቶች የታየው ከፍተኛ የደንበኞች እርካታ የዚህን የሥራ ሞዴል ውጤታማነት በግልጽ አረጋግጧል። ይህም አሠራሩን ይበልጥ ማስፋፋት አስፈላጊ መሆኑን ያመላክታል። ዛሬ በይፋ የተመረቀው የመሶብ የሞባይል አገልግሎትም የዚሁ ቀጣይነት ያለው የሥራ እንቅስቃሴ አካል ነው።
ዜጎቻችን ጊዜያቸውን በአግባቡ እንዲጠቀሙና ትርጉም ያለው የጊዜ ቁጠባ እንዲያገኙ ለማስቻል፣ እነዚህን የተቀናጁ አገልግሎቶች ይበልጥ ተደራሽ የማድረግ ሥራችንን የምንቀጥል ይሆናል።"
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ
Sponsored by
Surafel
2 months ago
ከፍተኛ ባለስልጣናት በአንድ አውቶቡስ እንዲጓዙ ተወሰነ
#ethiopia | በመካከለኛው ምስራቅ እየተባባሰ የመጣው ጦርነት በዓለም አቀፍ የነዳጅ አቅርቦትና ዋጋ ላይ እያሳደረ ያለውን ጫና ተከትሎ፣ ታንዛኒያ የመንግሥትን ወጪ ለመቀነስ ጥብቅ መመሪያ አወጣች።
የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ሳሚያ ሱሉሁ ሀሰን ባለስልጣኖቻቸው ለስራ በሚንቀሳቀሱበት ወቅት በየግል መኪኖቻቸው ከመሄድ ይልቅ በአንድ አውቶቡስ በጋራ እንዲጓዙ ትዕዛዝ አስተላልፈዋል። ይህ ውሳኔ በጦርነቱ ምክንያት የተከሰተውን የነዳጅ ዋጋ ንረትና የኢኮኖሚ ጫና ለመቋቋም ያለመ መሆኑ ተገልጿል።
ፕሬዚዳንቷ በሰጡት መመሪያ፣ የዓለም አቀፉ የነዳጅ ቀውስ ታንዛኒያንም እየፈተናት በመሆኑ የመንግሥትን ሀብት በከፍተኛ ዲሲፕሊን መጠቀም ግዴታ መሆኑን አሳስበዋል።
በዚህም መሰረት ባለስልጣናቱ ለይፋዊ የሥራ ጉብኝቶችም ሆነ ለተለያዩ ስብሰባዎች በሚንቀሳቀሱበት ወቅት በተናጠል መኪና መጠቀም አቁመው በአንድ አውቶቡስ ተሰባስበው እንዲጓዙ ይደረጋል።
ከዚህ ቀደምም መንግሥት ወጪን ለመቆጠብ በሚያደርገው ጥረት፣ የፕሬዚዳንቷን አጀብ ተሽከርካሪዎች ቁጥር እንዲቀነሱ ማድረጉ ይታወሳል።
በአሁኑ ወቅት በታንዛኒያ አንድ ሊትር ቤንዚን በ3 ሺህ 820 የታንዛኒያ ሽልንግ እየተሸጠ የሚገኝ ሲሆን፣ ሀገሪቱ የነዳጅ ምርትን ሙሉ በሙሉ ከውጭ የምታስገባ በመሆኗ ለዓለም አቀፍ የዋጋ መዋዠቅ ተጋላጭ ሆና ትገኛለች።
ይህ የታንዛኒያ እርምጃ ሌሎች የአፍሪካ ሀገራትም የነዳጅ ቀውሱን ለመቋቋም ተመሳሳይ የቁጠባ እርምጃዎችን ሊከተሉ እንደሚችሉ ማሳያ ተደርጎ ተወስዷል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #fmc #tanzania #samiasul #fuelcrisis #africanews #economy #fuelprice #tanzanianews
#ethiopia | በመካከለኛው ምስራቅ እየተባባሰ የመጣው ጦርነት በዓለም አቀፍ የነዳጅ አቅርቦትና ዋጋ ላይ እያሳደረ ያለውን ጫና ተከትሎ፣ ታንዛኒያ የመንግሥትን ወጪ ለመቀነስ ጥብቅ መመሪያ አወጣች።
የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ሳሚያ ሱሉሁ ሀሰን ባለስልጣኖቻቸው ለስራ በሚንቀሳቀሱበት ወቅት በየግል መኪኖቻቸው ከመሄድ ይልቅ በአንድ አውቶቡስ በጋራ እንዲጓዙ ትዕዛዝ አስተላልፈዋል። ይህ ውሳኔ በጦርነቱ ምክንያት የተከሰተውን የነዳጅ ዋጋ ንረትና የኢኮኖሚ ጫና ለመቋቋም ያለመ መሆኑ ተገልጿል።
ፕሬዚዳንቷ በሰጡት መመሪያ፣ የዓለም አቀፉ የነዳጅ ቀውስ ታንዛኒያንም እየፈተናት በመሆኑ የመንግሥትን ሀብት በከፍተኛ ዲሲፕሊን መጠቀም ግዴታ መሆኑን አሳስበዋል።
በዚህም መሰረት ባለስልጣናቱ ለይፋዊ የሥራ ጉብኝቶችም ሆነ ለተለያዩ ስብሰባዎች በሚንቀሳቀሱበት ወቅት በተናጠል መኪና መጠቀም አቁመው በአንድ አውቶቡስ ተሰባስበው እንዲጓዙ ይደረጋል።
ከዚህ ቀደምም መንግሥት ወጪን ለመቆጠብ በሚያደርገው ጥረት፣ የፕሬዚዳንቷን አጀብ ተሽከርካሪዎች ቁጥር እንዲቀነሱ ማድረጉ ይታወሳል።
በአሁኑ ወቅት በታንዛኒያ አንድ ሊትር ቤንዚን በ3 ሺህ 820 የታንዛኒያ ሽልንግ እየተሸጠ የሚገኝ ሲሆን፣ ሀገሪቱ የነዳጅ ምርትን ሙሉ በሙሉ ከውጭ የምታስገባ በመሆኗ ለዓለም አቀፍ የዋጋ መዋዠቅ ተጋላጭ ሆና ትገኛለች።
ይህ የታንዛኒያ እርምጃ ሌሎች የአፍሪካ ሀገራትም የነዳጅ ቀውሱን ለመቋቋም ተመሳሳይ የቁጠባ እርምጃዎችን ሊከተሉ እንደሚችሉ ማሳያ ተደርጎ ተወስዷል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #fmc #tanzania #samiasul #fuelcrisis #africanews #economy #fuelprice #tanzanianews
2 months ago
አሚጎስ አርቲስት ግሩም ኤርሚያስን የብራንድ አምባሳደር አድርጎ ሾመ
#ethiopia | አሚጎስ የገንዘብ ቁጠባና ብድር የኃላፊነቱ የተወሰነ የህብረት ስራ ማህበር በስራ ላይ የቆየበትን 13ኛ ዓመት የምስረታ በዓል አስመልክቶ ተዋናይና ዳይሬክተር ግሩም ኤርሚያስን የብራንድ አምባሳደር አድርጎ ሾመ።
ማህበሩ ባለፉት አስራ ሶስት ዓመታት በፋይናንስ ዘርፍ ማህበረሰቡን ተጠቃሚ የሚያደርጉ በርካታ ስኬቶችን ያስመዘገበ ሲሆን አሁን ላይም ከአገር አቀፍ እውቅና አልፎ የዓለም አቀፍ የህብረት ስራ ማህበራት ጥምረት (ICA) እና የአፍሪካ የህብረት ስራ ማህበራት ኮንፌዴሬሽን (ACCOSCA) አባል በመሆን የላቀ ተደራሽነትን መፍጠር ችሏል።
የማህበሩ ስራ አስኪያጅ አቶ ፍፁም አብርሃም በዚሁ የፊርማ ስነስርዓት ላይ እንደገለጹት አሚጎስ የፋይናንስ ተደራሽነት አነስተኛ በሆነባቸው አካባቢዎች ላይ ትኩረት በማድረግ ማህበረሰቡን በቁጠባና በብድር አገልግሎት ለመደገፍ በትጋት ሲሰራ ቆይቷል።
ማህበሩ በዲጂታል አሰራር ዘምኖ አነስተኛ የንግድ ስራ ላይ የተሰማሩ ዜጎችን፣ ሴቶችንና ወጣቶችን የብድር ተጠቃሚ በማድረግ ረገድ ከፍተኛ ሚና እየተጫወተ እንደሚገኝም አቶ ፍፁም አክለው ገልጸዋል።
ተቋሙ ከአገር ውስጥ አልፎ በዓለም አቀፍ ደረጃ የሚገኙ ምርጥ ተሞክሮዎችን ወደ አገር ውስጥ በማስገባት የገንዘብ ቁጠባና ብድር ማህበራት ንቅናቄ ውስጥ ግንባር ቀደም ተዋናይ መሆን እንደቻለ ስራ አስኪያጁ በኩራት ተናግረዋል።
አሚጎስ የገንዘብ ቁጠባና ብድር የኃላፊነቱ የተወሰነ የህብረት ስራ ማህበር አምባሳደር ሆኖ የተመረጠው አንጋፋው የኪነ-ጥበብ ባለሙያ ግሩም ኤርሚያስ በበኩሉ አሚጎስ ማህበራዊ ኃላፊነቱን ለመወጣት የሚያደርገው ጥረት እጅግ የሚያስደንቅ መሆኑን ገልጿል።
አሚጎስ የገንዘብ ቁጠባና ብድር የኃላፊነቱ የተወሰነ የህብረት ስራ ማህበር አምባሳደር ሆኖ መመረጡ ታላቅ ደስታ እንደፈጠረለት የገለጸው ግሩም ኤርሚያስ፣ በቀጣይም ማህበረሰቡ ከአሚጎስ ጋር በመሆን የቁጠባ ባህሉን እንዲያሳድግና በጋራ ለመስራት የበኩሉን ጥረት እንደሚያደርግ ቃል ገብቷል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
📷 ከበደ መክብብ
#amigos #finance #cooperative #ethiopia #grümErmias #savingsandcredit #empowerment #brandambassador
#ethiopia | አሚጎስ የገንዘብ ቁጠባና ብድር የኃላፊነቱ የተወሰነ የህብረት ስራ ማህበር በስራ ላይ የቆየበትን 13ኛ ዓመት የምስረታ በዓል አስመልክቶ ተዋናይና ዳይሬክተር ግሩም ኤርሚያስን የብራንድ አምባሳደር አድርጎ ሾመ።
ማህበሩ ባለፉት አስራ ሶስት ዓመታት በፋይናንስ ዘርፍ ማህበረሰቡን ተጠቃሚ የሚያደርጉ በርካታ ስኬቶችን ያስመዘገበ ሲሆን አሁን ላይም ከአገር አቀፍ እውቅና አልፎ የዓለም አቀፍ የህብረት ስራ ማህበራት ጥምረት (ICA) እና የአፍሪካ የህብረት ስራ ማህበራት ኮንፌዴሬሽን (ACCOSCA) አባል በመሆን የላቀ ተደራሽነትን መፍጠር ችሏል።
የማህበሩ ስራ አስኪያጅ አቶ ፍፁም አብርሃም በዚሁ የፊርማ ስነስርዓት ላይ እንደገለጹት አሚጎስ የፋይናንስ ተደራሽነት አነስተኛ በሆነባቸው አካባቢዎች ላይ ትኩረት በማድረግ ማህበረሰቡን በቁጠባና በብድር አገልግሎት ለመደገፍ በትጋት ሲሰራ ቆይቷል።
ማህበሩ በዲጂታል አሰራር ዘምኖ አነስተኛ የንግድ ስራ ላይ የተሰማሩ ዜጎችን፣ ሴቶችንና ወጣቶችን የብድር ተጠቃሚ በማድረግ ረገድ ከፍተኛ ሚና እየተጫወተ እንደሚገኝም አቶ ፍፁም አክለው ገልጸዋል።
ተቋሙ ከአገር ውስጥ አልፎ በዓለም አቀፍ ደረጃ የሚገኙ ምርጥ ተሞክሮዎችን ወደ አገር ውስጥ በማስገባት የገንዘብ ቁጠባና ብድር ማህበራት ንቅናቄ ውስጥ ግንባር ቀደም ተዋናይ መሆን እንደቻለ ስራ አስኪያጁ በኩራት ተናግረዋል።
አሚጎስ የገንዘብ ቁጠባና ብድር የኃላፊነቱ የተወሰነ የህብረት ስራ ማህበር አምባሳደር ሆኖ የተመረጠው አንጋፋው የኪነ-ጥበብ ባለሙያ ግሩም ኤርሚያስ በበኩሉ አሚጎስ ማህበራዊ ኃላፊነቱን ለመወጣት የሚያደርገው ጥረት እጅግ የሚያስደንቅ መሆኑን ገልጿል።
አሚጎስ የገንዘብ ቁጠባና ብድር የኃላፊነቱ የተወሰነ የህብረት ስራ ማህበር አምባሳደር ሆኖ መመረጡ ታላቅ ደስታ እንደፈጠረለት የገለጸው ግሩም ኤርሚያስ፣ በቀጣይም ማህበረሰቡ ከአሚጎስ ጋር በመሆን የቁጠባ ባህሉን እንዲያሳድግና በጋራ ለመስራት የበኩሉን ጥረት እንደሚያደርግ ቃል ገብቷል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
📷 ከበደ መክብብ
#amigos #finance #cooperative #ethiopia #grümErmias #savingsandcredit #empowerment #brandambassador
2 months ago
"አላስፈላጊ ጉዞዎች ይቅሩ፣ የእግር ጉዞ ባህል ይሁን" መንግስት
#ethiopia | በመካከለኛው ምሥራቅ እየተካሄደ ያለው ጦርነት በኢትዮጵያ የነዳጅ አቅርቦትና ግብይት ላይ ጫና ማሳደሩን ተከትሎ፣ መንግሥት ማኅበረሰቡ የነዳጅ አጠቃቀም ዘይቤውን እንዲቀይር ጥሪ አቀረበ።
የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ዶ/ር ካሳሁን ጎፌ ማክሰኞ መጋቢት 22 ቀን 2018 ዓ.ም. በሰጡት መግለጫ፣ ወቅታዊው ቀውስ በአገሪቱ የነዳጅ አቅርቦት ላይ ሊያስከትል የሚችለውን ተፅዕኖ ለመቋቋም መንግሥት አዳዲስ አቅጣጫዎችን ማስቀመጡን ገልጸዋል።
ዋና ዋና መመሪያዎችና የቀረቡ ጥሪዎች
ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ ችግሩን በጋራ ለመወጣት ማኅበረሰቡ በሚከተሉት ነጥቦች ላይ ትኩረት እንዲያደርግ አሳስቧል፦
ማንኛውም ግለሰብም ሆነ ተቋም አላስፈላጊ የሆኑ የጉዞ ፕሮግራሞችን እንዲሰርዝና እንዲያቆም።
* የእግር ጉዞ ባህል፦ የነዳጅ ፍጆታን ለመቀነስ ማኅበረሰቡ የእግር ጉዞን እንደ ባህል እንዲያዳብር።
የግል ተሽከርካሪዎችን አጠቃቀም በመቀነስ፣ የሕዝብ ትራንስፖርት አማራጮችን በስፋት መጠቀም።
ከነዳጅ ጥገኝነት ለመውጣት የታዳሽ ኃይል አማራጮችን የመጠቀም ሥልቶችን መከተል።
በነዳጅ ሽያጭና ሥርጭት ላይ የሚስተዋሉ ሕገወጥ ድርጊቶችን በማጋለጥ ረገድ ሕዝቡ ከመንግሥት ጋር ተባብሮ እንዲሠራ።
ዶ/ር ካሳሁን በመግለጫቸው እንደተናገሩት፣ ሌሎች አገራት መሰል የነዳጅ አቅርቦት እጥረት ሲያጋጥማቸው ጥብቅ ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ዕቀባዎችን (Sanctions) ተግባራዊ ያደርጋሉ። የኢትዮጵያ መንግሥት ግን የሕዝቡን ኑሮ ከግምት ውስጥ በማስገባት፣ ችግሩን በዕቀባ ሳይሆን ከሕዝቡ ጋር በመተባበርና በቁጠባ ለመሻገር መወሰኑን አስረድተዋል።
ይህ ውሳኔ የተላለፈው በዓለም አቀፍ ደረጃ ያለው አለመረጋጋት በነዳጅ ዋጋና አቅርቦት ላይ የሚያሳድረውን ጫና ለመቀነስና ብሔራዊ ኢኮኖሚው እንዳይጎዳ ለማድረግ የታለመ መሆኑም ተመላክቷል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ሪፖርተር #ethiopia #fuelshortage #energyconservation #tradeministry #economy #greentransport
#ethiopia | በመካከለኛው ምሥራቅ እየተካሄደ ያለው ጦርነት በኢትዮጵያ የነዳጅ አቅርቦትና ግብይት ላይ ጫና ማሳደሩን ተከትሎ፣ መንግሥት ማኅበረሰቡ የነዳጅ አጠቃቀም ዘይቤውን እንዲቀይር ጥሪ አቀረበ።
የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ዶ/ር ካሳሁን ጎፌ ማክሰኞ መጋቢት 22 ቀን 2018 ዓ.ም. በሰጡት መግለጫ፣ ወቅታዊው ቀውስ በአገሪቱ የነዳጅ አቅርቦት ላይ ሊያስከትል የሚችለውን ተፅዕኖ ለመቋቋም መንግሥት አዳዲስ አቅጣጫዎችን ማስቀመጡን ገልጸዋል።
ዋና ዋና መመሪያዎችና የቀረቡ ጥሪዎች
ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ ችግሩን በጋራ ለመወጣት ማኅበረሰቡ በሚከተሉት ነጥቦች ላይ ትኩረት እንዲያደርግ አሳስቧል፦
ማንኛውም ግለሰብም ሆነ ተቋም አላስፈላጊ የሆኑ የጉዞ ፕሮግራሞችን እንዲሰርዝና እንዲያቆም።
* የእግር ጉዞ ባህል፦ የነዳጅ ፍጆታን ለመቀነስ ማኅበረሰቡ የእግር ጉዞን እንደ ባህል እንዲያዳብር።
የግል ተሽከርካሪዎችን አጠቃቀም በመቀነስ፣ የሕዝብ ትራንስፖርት አማራጮችን በስፋት መጠቀም።
ከነዳጅ ጥገኝነት ለመውጣት የታዳሽ ኃይል አማራጮችን የመጠቀም ሥልቶችን መከተል።
በነዳጅ ሽያጭና ሥርጭት ላይ የሚስተዋሉ ሕገወጥ ድርጊቶችን በማጋለጥ ረገድ ሕዝቡ ከመንግሥት ጋር ተባብሮ እንዲሠራ።
ዶ/ር ካሳሁን በመግለጫቸው እንደተናገሩት፣ ሌሎች አገራት መሰል የነዳጅ አቅርቦት እጥረት ሲያጋጥማቸው ጥብቅ ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ዕቀባዎችን (Sanctions) ተግባራዊ ያደርጋሉ። የኢትዮጵያ መንግሥት ግን የሕዝቡን ኑሮ ከግምት ውስጥ በማስገባት፣ ችግሩን በዕቀባ ሳይሆን ከሕዝቡ ጋር በመተባበርና በቁጠባ ለመሻገር መወሰኑን አስረድተዋል።
ይህ ውሳኔ የተላለፈው በዓለም አቀፍ ደረጃ ያለው አለመረጋጋት በነዳጅ ዋጋና አቅርቦት ላይ የሚያሳድረውን ጫና ለመቀነስና ብሔራዊ ኢኮኖሚው እንዳይጎዳ ለማድረግ የታለመ መሆኑም ተመላክቷል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ሪፖርተር #ethiopia #fuelshortage #energyconservation #tradeministry #economy #greentransport
2 months ago
🛑 ወቅታዊ የነዳጅ ዋጋ ማስተካከያና የአቅርቦት ሁኔታ መግለጫ
የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር በዓለም አቀፍ ወቅታዊ ሁኔታዎች ምክንያት አዲስ የነዳጅ ዋጋ ማስተካከያ ማድረጉን አስታውቋል።
📍 አዲሱ የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ (በሊትር)፦
ቤንዚን፦ 142.21 ብር
ነጭ ናፍጣ፦ 163.09 ብር
ኬሮሲን (ጋዝ)፦ 151.39 ብር
የአውሮፕላን ነዳጅ፦ 150.48 ብር
ቀላል ጥቁር ናፍጣ፦ 163.98 ብር
ከባድ ጥቁር ናፍጣ፦ 160.68 ብር
ለቀጥታ ተጠቃሚዎች ነጭ ናፍጣ፦ 210.00 ብር
⚠️ ለዋጋ ማስተካከያው ዋና ዋና ምክንያቶች፦
👉በመካከለኛው ምስራቅ በተከሰተው ጦርነት ምክንያት የዓለም የነዳጅ ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ መጨመር።
👉የሆርሙዝ የባህር ሰርጥ በመዘጋቱ ሳቢያ የኩዌትና የሌሎች ሀገራት አቅርቦት መቋረጡ።
👉ወደ ሀገራችን ይገባ የነበረ 180 ሺህ ሜትሪክ ቶን ነዳጅ የጫኑ መርከቦች በአረብ ባህረ ሰላጤ ላይ መቆማቸው።
💰 የመንግስት ድጎማ ሁኔታ፦
መንግስት አሁንም በሊትር ነጭ ናፍጣ ላይ 71 ብር እንዲሁም በቤንዚን ላይ 32 ብር ድጎማ እያደረገ ይገኛል።
ይህ ድጎማ ባይኖር ኖሮ የናፍጣ ዋጋ 234.17 ብር እንዲሁም የቤንዚን ዋጋ 174.40 ብር ይደርስ ነበር።
በአሁኑ ወቅት የመንግስት የድጎማ ጫና ከ272 ቢሊዮን ብር በላይ ደርሷል።
🚛 ቅድሚያ የሚሰጣቸው አገልግሎቶች፦
👉የአቅርቦት እጥረቱን ለመቋቋም መንግስት የቁጥጥር ቡድን ያቋቋመ ሲሆን ለሚከተሉት ዘርፎች ቅድሚያ ይሰጣል፦
👉የህዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪዎች
የመሰረታዊ ፍጆታና የኤክስፖርት አምራች ኢንዱስትሪዎች
👉መካናይዝድ እርሻዎችና የልማት ፕሮጀክቶች
👉የጤና፣ የውሃ፣ የመብራትና የቴሌኮም አገልግሎቶች
👉የፀጥታና ደህንነት ተቋማት
መንግስት ህብረተሰቡ ነዳጅን በቁጠባ እንዲጠቀምና ለስርአቱ መሳካት ትብብር እንዲያደርግ ጥሪ አቅርቧል።
የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር
seledadotio
seledadotio
የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር በዓለም አቀፍ ወቅታዊ ሁኔታዎች ምክንያት አዲስ የነዳጅ ዋጋ ማስተካከያ ማድረጉን አስታውቋል።
📍 አዲሱ የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ (በሊትር)፦
ቤንዚን፦ 142.21 ብር
ነጭ ናፍጣ፦ 163.09 ብር
ኬሮሲን (ጋዝ)፦ 151.39 ብር
የአውሮፕላን ነዳጅ፦ 150.48 ብር
ቀላል ጥቁር ናፍጣ፦ 163.98 ብር
ከባድ ጥቁር ናፍጣ፦ 160.68 ብር
ለቀጥታ ተጠቃሚዎች ነጭ ናፍጣ፦ 210.00 ብር
⚠️ ለዋጋ ማስተካከያው ዋና ዋና ምክንያቶች፦
👉በመካከለኛው ምስራቅ በተከሰተው ጦርነት ምክንያት የዓለም የነዳጅ ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ መጨመር።
👉የሆርሙዝ የባህር ሰርጥ በመዘጋቱ ሳቢያ የኩዌትና የሌሎች ሀገራት አቅርቦት መቋረጡ።
👉ወደ ሀገራችን ይገባ የነበረ 180 ሺህ ሜትሪክ ቶን ነዳጅ የጫኑ መርከቦች በአረብ ባህረ ሰላጤ ላይ መቆማቸው።
💰 የመንግስት ድጎማ ሁኔታ፦
መንግስት አሁንም በሊትር ነጭ ናፍጣ ላይ 71 ብር እንዲሁም በቤንዚን ላይ 32 ብር ድጎማ እያደረገ ይገኛል።
ይህ ድጎማ ባይኖር ኖሮ የናፍጣ ዋጋ 234.17 ብር እንዲሁም የቤንዚን ዋጋ 174.40 ብር ይደርስ ነበር።
በአሁኑ ወቅት የመንግስት የድጎማ ጫና ከ272 ቢሊዮን ብር በላይ ደርሷል።
🚛 ቅድሚያ የሚሰጣቸው አገልግሎቶች፦
👉የአቅርቦት እጥረቱን ለመቋቋም መንግስት የቁጥጥር ቡድን ያቋቋመ ሲሆን ለሚከተሉት ዘርፎች ቅድሚያ ይሰጣል፦
👉የህዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪዎች
የመሰረታዊ ፍጆታና የኤክስፖርት አምራች ኢንዱስትሪዎች
👉መካናይዝድ እርሻዎችና የልማት ፕሮጀክቶች
👉የጤና፣ የውሃ፣ የመብራትና የቴሌኮም አገልግሎቶች
👉የፀጥታና ደህንነት ተቋማት
መንግስት ህብረተሰቡ ነዳጅን በቁጠባ እንዲጠቀምና ለስርአቱ መሳካት ትብብር እንዲያደርግ ጥሪ አቅርቧል።
የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር
seledadotio
seledadotio
2 months ago
ከንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር የተሠጠ ጋዜጣዊ መግለጫ።
መግለጫዉ በዓለም አቀፍ ወቅታዊ ሁኔታዎች ምክንያት የተከሰተው የነዳጅ አቅርቦትና የዋጋ ማስተካከያን ይመለከታል፡፡
#ethiopia | በመካከለኛው ምስራቅ የተከሰተውን ጦርነት ተከትሎ ከየካቲት 21 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ የዓለም የነዳጅ ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ ጨምሯል፡፡ ሁኔታው ከቀን ወደ ቀን ይሻሻላል ተብሎ ቢጠበቅም ነገሮች በመካረራቸው ምክንያት በነዳጅ አቅርቦት ላይ እጥረት ከመፈጠሩም በላይ የአንዳንድ የነዳጅ ምርቶች ዋጋ በከፍተኛ መጠን ሊጨምር ችሏል፡፡
ኢትዮጵያ ከውጭ አስገብታ የምትጠቀማቸው የነዳጅ አይነቶች ነጭ ናፍጣ፣ ቤንዚን፣ የአውሮፕላን ነዳጅ፣ ኬሮሲን፣ ከባድ ጥቁር ናፍጣ እና ቀላል ጥቁር ናፍጣ ሲሆኑ የግዥ ሂደቱም በመንግስትና መንግስት ስምምነት እንዲሁም በዓለም አቀፍ ግልጽ ጨረታ የሚከናወን ነው፡፡
ከመንግስት ጋር በተደረገው ስምምነት መሰረት ስልሳ በመቶ ነጭ ናፍጣ እና መቶ በመቶ የአውሮፕላን ነዳጅ ከኩዌት መንግስት የሚገዛ ሲሆን ቀሪው አርባ በመቶ ነጭ ናፍጣ እንዲሁም መቶ በመቶ ቤንዚንና ጥቁር ናፍጣዎች በጨረታ የሚቀርቡ ናቸው፡፡
ከኩዌት ጋር ያለው ኮንትራት ከጃንዋሪ አንድ ቀን ሁለት ሺህ ሃያ ስድስት እስከ ዲሴምበር ሰላሳ አንድ ቀን ሁለት ሺህ ሃያ ስድስት የሚዘልቅ ሲሆን ከመጫኛ ወደብ እስከ ጅቡቲ ድረስ ያለው የሎጂስቲክስ ዋጋ ወይም ፕሪሚየም ለሁለቱም ምርቶች በበርሜል 9.25 ዶላር ሆኖ በየዓመቱ በሚደረግ ድርድር የሚወሰን ነው፡፡
በአሁኑ ወቅት በጨረታ አሸናፊ የሆነው ቪቶል የተባለው ኩባንያ ለነጭ ናፍጣ 13.99 ዶላር እንዲሁም ለቤንዚን 10.99 ዶላር ፕሪሚየም በማስከፈል በ360 ቀናት ዱቤ እያቀረበ ይገኛል፡፡
ይህም ማለት የነዳጅ ዋጋ የሚሰላው የወሩ የዓለም አማካይ ዋጋ ላይ ፕሪሚየሙ ተደምሮ ነው፡፡ ለምሳሌ በየካቲት ወር የኩዌት ነጭ ናፍጣ ወርሃዊ አማካይ 86.03 ዶላር ሲሆን ከፕሪሚየሙ ጋር ተደምሮ 95.28 ዶላር ሆኗል፡፡
ሆኖም በጦርነቱ ምክንያት የኩዌት አቅርቦት በመዘጋቱ ለአጣዳፊ ግዥ በወጣው ጨረታ የተገኘው ፕሪሚየም ለአውሮፕላን ነዳጅ 86.33 ዶላር እንዲሁም ለነጭ ናፍጣ 92.88 ዶላር በበርሜል በመሆኑ ዋጋው እጅግ እንዲንር አድርጎታል፡፡
የዓለም አንድ አምስተኛ ድፍድፍ ነዳጅ የሚተላለፍበት የሆርሙዝ የባህር ሰርጥ በመዘጋቱ እንደ ሳዑዲ አረቢያ፣ ኩዌት፣ የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ እና ኢራቅ ያሉ ሀገራት በቀን የሚያቀርቡት 140 ሚሊዮን በርሜል ነዳጅ ተቋርጧል፡፡
በዚህም ምክንያት ወደ ሀገራችን ይገባ የነበረ 120 ሺህ ሜትሪክ ቶን ነጭ ናፍጣ እና 60 ሺህ ሜትሪክ ቶን የአውሮፕላን ነዳጅ የጫኑ ሶስት መርከቦች በአረብ ባህረ ሰላጤ ላይ ቆመው ይገኛሉ፡፡
መንግስት መደበኛ አቅርቦቱ እንዳይቋረጥ ከተባራሪ ገበያ ወይም spot market በከፍተኛ ዋጋ በመግዛት ለማቅረብ ጥረት እያደረገ ይገኛል፡፡ ሆኖም በመንግስት ላይ ያለው የድጎማ ጫና ከ272 ቢሊዮን ብር በላይ ደርሷል፡፡
ባለፈው ሳምንት በወጣው ታሪፍ ነጭ ናፍጣ በ139.84 ብር ሲሸጥ መንግስት 95 ብር ይደጉም ነበር፤ ቤንዚንም በ132.18 ብር ሲሸጥ 42 ብር ድጎማ ይደረግለት ነበር፡፡ አሁን ባለው ሁኔታ ድጎማውን በነበረበት መቀጠል አስቸጋሪ በመሆኑ አዲስ የዋጋ ማስተካከያ ተደርጓል፡፡
በዚህም መሰረት አዲሱ የሊትር የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ቤንዚን 142.21 ብር፣ ኬሮሲን 151.39 ብር፣ ነጭ ናፍጣ 163.09 ብር፣ ቀላል ጥቁር ናፍጣ 163.98፣ ከባድ ጥቁር ናፍጣ 160.68 ብር እንዲሁም የአውሮፕላን ነዳጅ 150.48 ብር ሆኗል፡፡ የቀጥታ ተጠቃሚዎች የነጭ ናፍጣ መሸጫ ዋጋ ደግሞ 210 ሆኖ ተደንግጓል፡፡
መንግስት አሁንም ቢሆን በአንድ ሊትር ነጭ ናፍጣ ላይ 71 ብር እንዲሁም በቤንዚን ላይ 32 ብር ድጎማ እያደረገ ይገኛል፡፡ ይህ ድጎማ ባይኖር ኖሮ የናፍጣ ዋጋ 234.17 ብር እንዲሁም የቤንዚን ዋጋ 174.40 ብር ይደርስ ነበር፡፡
አሁንም ቢሆን የሀገራችን የነዳጅ ዋጋ ከጎረቤት ሀገራት ጋር ሲነፃፀር አነስተኛ ነው፡፡ ለምሳሌ በዶላር ሲሰላ በሀገራችን የናፍጣ ዋጋ 1.032 ዶላር ሲሆን በኬንያ 1.374፣ በጅቡቲ 1.741፣ በታንዛኒያ ደግሞ 1.09 ዶላር ነው፡፡
በአጠቃላይ የቤንዚን የአቅርቦት ችግር የሌለ ሲሆን ነጭ ናፍጣን ጨምሮ ሌሎች የነዳጅ አይነቶች የአቅርቦት እጥረት እና ዋጋ ጭማሪ ቀውስ እስኪስተካከል መንግስት ስርጭቱን የሚከታተልና የሚመራ ቡድን አደራጅቷል፡፡
ቡድኑ በሚያዘጋጀው የአቅርቦትና የስርጭት ቅደም ተከተል የሚቀርበውን ነዳጅ በቁጠባ እና በተቀመጠው የግብይት ስርአት ብቻ እንዲፈፀም ድጋፍና ርብርብ ማድረግም እንደሚገባ መንግስት ያሳስባል፡፡
በቅደም ተከተሉ መሰረትም ነዳጅ የሚያጓጉዙ ቦቴዎች፣ የወጪና ገቢ ምርት ተሽከርካሪዎች፣ የመሰረታዊ ፍጆታና የኤክስፖርት ምርት አምራች ኢንዱስትሪዎች፣ ቁልፍ የመንግስትና የግል የልማት ፕሮጀክቶች፣ መካናይዝድ እርሻዎች፣ የፀጥታና ደህንነት ተቋማት፣ የህዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪዎች፥የጤና አገልግሎቶች፣ የቴሌኮም ታወር ስራዎች፣ የምርጫ ስራዎች፣ የውሃና መብራት አጣዳፊ ስራዎች፣ የሚዲያና ሰብአዊ አገልግሎቶች እንዲሁም ከፍተኛ የተማሪ ቁጥር ያሉባቸው ዩኒቨርሲቲዎች የቅድሚያ አገልግሎት የሚያገኙ ናቸዉ፡፡
ህብረተሰቡ ይህንን አስቸጋሪ ወቅት ለመሻገር በሚደረገው ጥረት ተገቢውን ድጋፍና ትብብር እንዲያደርግ መንግስት ጥሪውን ያቀርባል፡፡
የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር
መጋቢት 24 ቀን 2018 ዓ.ም
አዲስ አበባ
መግለጫዉ በዓለም አቀፍ ወቅታዊ ሁኔታዎች ምክንያት የተከሰተው የነዳጅ አቅርቦትና የዋጋ ማስተካከያን ይመለከታል፡፡
#ethiopia | በመካከለኛው ምስራቅ የተከሰተውን ጦርነት ተከትሎ ከየካቲት 21 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ የዓለም የነዳጅ ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ ጨምሯል፡፡ ሁኔታው ከቀን ወደ ቀን ይሻሻላል ተብሎ ቢጠበቅም ነገሮች በመካረራቸው ምክንያት በነዳጅ አቅርቦት ላይ እጥረት ከመፈጠሩም በላይ የአንዳንድ የነዳጅ ምርቶች ዋጋ በከፍተኛ መጠን ሊጨምር ችሏል፡፡
ኢትዮጵያ ከውጭ አስገብታ የምትጠቀማቸው የነዳጅ አይነቶች ነጭ ናፍጣ፣ ቤንዚን፣ የአውሮፕላን ነዳጅ፣ ኬሮሲን፣ ከባድ ጥቁር ናፍጣ እና ቀላል ጥቁር ናፍጣ ሲሆኑ የግዥ ሂደቱም በመንግስትና መንግስት ስምምነት እንዲሁም በዓለም አቀፍ ግልጽ ጨረታ የሚከናወን ነው፡፡
ከመንግስት ጋር በተደረገው ስምምነት መሰረት ስልሳ በመቶ ነጭ ናፍጣ እና መቶ በመቶ የአውሮፕላን ነዳጅ ከኩዌት መንግስት የሚገዛ ሲሆን ቀሪው አርባ በመቶ ነጭ ናፍጣ እንዲሁም መቶ በመቶ ቤንዚንና ጥቁር ናፍጣዎች በጨረታ የሚቀርቡ ናቸው፡፡
ከኩዌት ጋር ያለው ኮንትራት ከጃንዋሪ አንድ ቀን ሁለት ሺህ ሃያ ስድስት እስከ ዲሴምበር ሰላሳ አንድ ቀን ሁለት ሺህ ሃያ ስድስት የሚዘልቅ ሲሆን ከመጫኛ ወደብ እስከ ጅቡቲ ድረስ ያለው የሎጂስቲክስ ዋጋ ወይም ፕሪሚየም ለሁለቱም ምርቶች በበርሜል 9.25 ዶላር ሆኖ በየዓመቱ በሚደረግ ድርድር የሚወሰን ነው፡፡
በአሁኑ ወቅት በጨረታ አሸናፊ የሆነው ቪቶል የተባለው ኩባንያ ለነጭ ናፍጣ 13.99 ዶላር እንዲሁም ለቤንዚን 10.99 ዶላር ፕሪሚየም በማስከፈል በ360 ቀናት ዱቤ እያቀረበ ይገኛል፡፡
ይህም ማለት የነዳጅ ዋጋ የሚሰላው የወሩ የዓለም አማካይ ዋጋ ላይ ፕሪሚየሙ ተደምሮ ነው፡፡ ለምሳሌ በየካቲት ወር የኩዌት ነጭ ናፍጣ ወርሃዊ አማካይ 86.03 ዶላር ሲሆን ከፕሪሚየሙ ጋር ተደምሮ 95.28 ዶላር ሆኗል፡፡
ሆኖም በጦርነቱ ምክንያት የኩዌት አቅርቦት በመዘጋቱ ለአጣዳፊ ግዥ በወጣው ጨረታ የተገኘው ፕሪሚየም ለአውሮፕላን ነዳጅ 86.33 ዶላር እንዲሁም ለነጭ ናፍጣ 92.88 ዶላር በበርሜል በመሆኑ ዋጋው እጅግ እንዲንር አድርጎታል፡፡
የዓለም አንድ አምስተኛ ድፍድፍ ነዳጅ የሚተላለፍበት የሆርሙዝ የባህር ሰርጥ በመዘጋቱ እንደ ሳዑዲ አረቢያ፣ ኩዌት፣ የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ እና ኢራቅ ያሉ ሀገራት በቀን የሚያቀርቡት 140 ሚሊዮን በርሜል ነዳጅ ተቋርጧል፡፡
በዚህም ምክንያት ወደ ሀገራችን ይገባ የነበረ 120 ሺህ ሜትሪክ ቶን ነጭ ናፍጣ እና 60 ሺህ ሜትሪክ ቶን የአውሮፕላን ነዳጅ የጫኑ ሶስት መርከቦች በአረብ ባህረ ሰላጤ ላይ ቆመው ይገኛሉ፡፡
መንግስት መደበኛ አቅርቦቱ እንዳይቋረጥ ከተባራሪ ገበያ ወይም spot market በከፍተኛ ዋጋ በመግዛት ለማቅረብ ጥረት እያደረገ ይገኛል፡፡ ሆኖም በመንግስት ላይ ያለው የድጎማ ጫና ከ272 ቢሊዮን ብር በላይ ደርሷል፡፡
ባለፈው ሳምንት በወጣው ታሪፍ ነጭ ናፍጣ በ139.84 ብር ሲሸጥ መንግስት 95 ብር ይደጉም ነበር፤ ቤንዚንም በ132.18 ብር ሲሸጥ 42 ብር ድጎማ ይደረግለት ነበር፡፡ አሁን ባለው ሁኔታ ድጎማውን በነበረበት መቀጠል አስቸጋሪ በመሆኑ አዲስ የዋጋ ማስተካከያ ተደርጓል፡፡
በዚህም መሰረት አዲሱ የሊትር የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ቤንዚን 142.21 ብር፣ ኬሮሲን 151.39 ብር፣ ነጭ ናፍጣ 163.09 ብር፣ ቀላል ጥቁር ናፍጣ 163.98፣ ከባድ ጥቁር ናፍጣ 160.68 ብር እንዲሁም የአውሮፕላን ነዳጅ 150.48 ብር ሆኗል፡፡ የቀጥታ ተጠቃሚዎች የነጭ ናፍጣ መሸጫ ዋጋ ደግሞ 210 ሆኖ ተደንግጓል፡፡
መንግስት አሁንም ቢሆን በአንድ ሊትር ነጭ ናፍጣ ላይ 71 ብር እንዲሁም በቤንዚን ላይ 32 ብር ድጎማ እያደረገ ይገኛል፡፡ ይህ ድጎማ ባይኖር ኖሮ የናፍጣ ዋጋ 234.17 ብር እንዲሁም የቤንዚን ዋጋ 174.40 ብር ይደርስ ነበር፡፡
አሁንም ቢሆን የሀገራችን የነዳጅ ዋጋ ከጎረቤት ሀገራት ጋር ሲነፃፀር አነስተኛ ነው፡፡ ለምሳሌ በዶላር ሲሰላ በሀገራችን የናፍጣ ዋጋ 1.032 ዶላር ሲሆን በኬንያ 1.374፣ በጅቡቲ 1.741፣ በታንዛኒያ ደግሞ 1.09 ዶላር ነው፡፡
በአጠቃላይ የቤንዚን የአቅርቦት ችግር የሌለ ሲሆን ነጭ ናፍጣን ጨምሮ ሌሎች የነዳጅ አይነቶች የአቅርቦት እጥረት እና ዋጋ ጭማሪ ቀውስ እስኪስተካከል መንግስት ስርጭቱን የሚከታተልና የሚመራ ቡድን አደራጅቷል፡፡
ቡድኑ በሚያዘጋጀው የአቅርቦትና የስርጭት ቅደም ተከተል የሚቀርበውን ነዳጅ በቁጠባ እና በተቀመጠው የግብይት ስርአት ብቻ እንዲፈፀም ድጋፍና ርብርብ ማድረግም እንደሚገባ መንግስት ያሳስባል፡፡
በቅደም ተከተሉ መሰረትም ነዳጅ የሚያጓጉዙ ቦቴዎች፣ የወጪና ገቢ ምርት ተሽከርካሪዎች፣ የመሰረታዊ ፍጆታና የኤክስፖርት ምርት አምራች ኢንዱስትሪዎች፣ ቁልፍ የመንግስትና የግል የልማት ፕሮጀክቶች፣ መካናይዝድ እርሻዎች፣ የፀጥታና ደህንነት ተቋማት፣ የህዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪዎች፥የጤና አገልግሎቶች፣ የቴሌኮም ታወር ስራዎች፣ የምርጫ ስራዎች፣ የውሃና መብራት አጣዳፊ ስራዎች፣ የሚዲያና ሰብአዊ አገልግሎቶች እንዲሁም ከፍተኛ የተማሪ ቁጥር ያሉባቸው ዩኒቨርሲቲዎች የቅድሚያ አገልግሎት የሚያገኙ ናቸዉ፡፡
ህብረተሰቡ ይህንን አስቸጋሪ ወቅት ለመሻገር በሚደረገው ጥረት ተገቢውን ድጋፍና ትብብር እንዲያደርግ መንግስት ጥሪውን ያቀርባል፡፡
የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር
መጋቢት 24 ቀን 2018 ዓ.ም
አዲስ አበባ
Sponsored by
Surafel
2 months ago
በነዳጅ እጥረት ምክንያት ህዝብ አላስፈላጊ የጉዞ ፕሮግራሞችን እንዲሰርዝና የእግር ጉዞን ባህል እንዲያደርግ ማሳሰቢያ ተሰጠ
የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር በመካከለኛው ምሥራቅ ጦርነት ሳቢያ በነዳጅ አቅርቦት ላይ ያጋጠመውን ችግር ለመቋቋም የሚያስችሉ ውሳኔዎችን ይፋ ሲያደርግ፣ ማኅበረሰቡ አላስፈላጊ የጉዞ ፕሮግራሞችን እንዲሰርዝና እንዲያቆም ማሳሰቢያ ሰጠ፡፡
የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) ማክሰኞ መጋቢት 22 ቀን 2018 ዓ.ም. በሰጡት መግለጫ፣ በመካከለኛው ምሥራቅ የሚካሄደው ጦርነት፣ በኢትዮጵያ የነዳጅ ግብይትና አቅርቦት ላይ ተፅዕኖ ማሳደሩን ተናግረዋል።
የተፈጠረው አለመረጋጋት በኢትዮጵያ የነዳጅ ግብይትና አቅርቦት ላይ ሊያደርስ የሚችለውን ተፅዕኖ፣ እንዲሁም መንግሥት የሚከተላቸውን አቅጣጫዎች በተመለከተ ውሳኔ መተላለፉን ገልጸዋል፡፡
በዚህም ማኅበረሰቡ ነዳጅን በቁጠባ እንዲጠቀም፣ አላስፈላጊ የጉዞ ፕሮግራሞች እንዲሰርዝና እንዲያቆም፣ የታዳሽ ኃይል አማራጮችን የመጠቀም ሥልት እንዲከተል፣ የእግር ጉዞ ባህልን እንዲያጎለብት፣ የሕዝብ ትራንስፖርት እንዲጠቀምና፣ በነዳጅ ግብይት ላይ የሚስተዋሉ ሕገወጥ ድርጊቶችን በማጋለጥ ከመንግሥት ጋር ተባብሮ እንዲሠራም ጥሪ አቅርበዋል።
የተለያዩ አገሮች ባጋጠማቸው የነዳጅ አቅርቦት እጥረት ምክንያት ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ እቀባዎችን እያደረጉ መሆኑን ገልጸው፣ የኢትዮጵያ መንግሥት የሚከተለው መርህ ግን ከሕዝቡ ጋር በመተባበር ችግሩን በጋራ ለመሻገር መሆኑን አስረድተዋል ሲል ሪፖርተር ጋዜጣ ዘግቧል።
seledadotio
seledadotio
የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር በመካከለኛው ምሥራቅ ጦርነት ሳቢያ በነዳጅ አቅርቦት ላይ ያጋጠመውን ችግር ለመቋቋም የሚያስችሉ ውሳኔዎችን ይፋ ሲያደርግ፣ ማኅበረሰቡ አላስፈላጊ የጉዞ ፕሮግራሞችን እንዲሰርዝና እንዲያቆም ማሳሰቢያ ሰጠ፡፡
የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) ማክሰኞ መጋቢት 22 ቀን 2018 ዓ.ም. በሰጡት መግለጫ፣ በመካከለኛው ምሥራቅ የሚካሄደው ጦርነት፣ በኢትዮጵያ የነዳጅ ግብይትና አቅርቦት ላይ ተፅዕኖ ማሳደሩን ተናግረዋል።
የተፈጠረው አለመረጋጋት በኢትዮጵያ የነዳጅ ግብይትና አቅርቦት ላይ ሊያደርስ የሚችለውን ተፅዕኖ፣ እንዲሁም መንግሥት የሚከተላቸውን አቅጣጫዎች በተመለከተ ውሳኔ መተላለፉን ገልጸዋል፡፡
በዚህም ማኅበረሰቡ ነዳጅን በቁጠባ እንዲጠቀም፣ አላስፈላጊ የጉዞ ፕሮግራሞች እንዲሰርዝና እንዲያቆም፣ የታዳሽ ኃይል አማራጮችን የመጠቀም ሥልት እንዲከተል፣ የእግር ጉዞ ባህልን እንዲያጎለብት፣ የሕዝብ ትራንስፖርት እንዲጠቀምና፣ በነዳጅ ግብይት ላይ የሚስተዋሉ ሕገወጥ ድርጊቶችን በማጋለጥ ከመንግሥት ጋር ተባብሮ እንዲሠራም ጥሪ አቅርበዋል።
የተለያዩ አገሮች ባጋጠማቸው የነዳጅ አቅርቦት እጥረት ምክንያት ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ እቀባዎችን እያደረጉ መሆኑን ገልጸው፣ የኢትዮጵያ መንግሥት የሚከተለው መርህ ግን ከሕዝቡ ጋር በመተባበር ችግሩን በጋራ ለመሻገር መሆኑን አስረድተዋል ሲል ሪፖርተር ጋዜጣ ዘግቧል።
seledadotio
seledadotio
2 months ago
መንግሥት በመካከለኛው ምስራቅ ጦርነትና ዓለም አቀፍ ቀውስ ምክንያት በነዳጅ አቅርቦት ላይ ያጋጠመውን ችግር ለመቋቋም የሚያስችሉ ውሳኔዎችን ይፋ አደረገ
መንግሥት በመካከለኛው ምስራቅ ጦርነትና ዓለም አቀፍ ቀውስ ምክንያት በነዳጅ አቅርቦት ላይ ያጋጠመውን ችግር ለመቋቋም የሚያስችሉ ውሳኔዎችን ማሳለፉን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ(ዶ/ር) ገለጹ።
የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) በመካካለኛው ምስራቅ ያለው ጦርነትና አለመረጋጋት በሀገራችን የነዳጅ ግብይትና አቅርቦት ላይ ሊያደርስ የሚችለውን ተጽዕኖ እንዲሁም መንግሥት የሚከተላቸውን አቅጣጫዎች በተመለከተ ለኢዜአ ማብራሪያ ሰጥተዋል።
የነዳጅ አቅርቦትና ስርጭትን የሚከታተል፣ እርምጃ የሚወስድና የነዳጅ ቅድሚያ የሚሰጣቸውን ዘርፍች የሚለይ ልዩ ክፍል መቋቋሙንም ይፋ አድርገዋል።
በመካከለኛው ምስራቅ ያለው ጦርነትና አለመረጋጋት በሀገራችን የነዳጅ ግብይትና አቅርቦት ላይ ተጽዕኖ ማሳደሩን ተናግረዋል።
በጦርነቱ ምክንያት በዓለም አቀፍ ደረጃ ከጦርነቱ በፊት የአንድ በርሜል ነጭ ናፍጣ ዋጋ 80 ዶላር የነበረ ሲሆን አሁን 230 ዶላር መድረሱን ቤንዚንም ከ70 ወደ 150 ዶላር ማሻቀቡን ገልጸዋል።
ኢትዮጵያ ከመካከለኛው ምስራቅ ሀገራት ጋር የነበራት የረጅም ጊዜ የነዳጅ ግብይት ውል በጦርነቱ ምክንያት መስተጓጎሉንና አቅራቢ ሀገራቱ ምርቱን ማቅረብ እንደማይችሉ ማሳወቃቸውን አስታውሰዋል።
በዚህም ምክንያት በግዥ ሂደት ላይ የነበረ ከ180 ሺህ ሜትሪክ ቶን በላይ ነዳጅ አለመቅረቡን ጠቅሰዋል።
በጦርነቱና አለመረጋጋቱ ምክንያትም በነጭ ናፍጣ ላይ የነበረው የቀን አቅርቦት ከ9 ነጥብ 2 ሚሊዮን ሊትር ወደ 4 ነጥብብ 5 ሚሊዮን ሊትር ዝቅ ማለቱን ጠቁመዋል።
የተለያዩ ሀገራት ያጋጠማቸውን የነዳጅ አቅርቦት እጥረት ተከትሎ የተለያዩ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እቀባዎችን እያደረጉ መሆኑን ገልጸው፥ የኢትዮጵያ መንግሥት የሚከተለው መርህ ግን ከህዝቡ ጋር በመተባበር ችግሩን በጋራ ለመሻገር መሆኑን ጠቅሰዋል።
መንግሥት የተፈጠረውን የአቅርቦት እጥረት ለመቅረፍና ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴዎች እንዳይገቱ ነዳጅን ከተጓዳኝ ገበያ ስለሚገዛና የዓለም የነዳጅ ዋጋ በመጨመሩ ምክንያት በሦስት እጥፍ ዋጋ እየገዛ ለማቅረብ መገደዱን ሚኒስትሩ አስረድተዋል።
ምንም እንኳን የዓለም አቀፍ የነዳጅ ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ ቢጨምርም፣ መንግሥት የዜጎችን ኑሮ ለመታደግ በአሁኑ ወቅት በነጭ ናፍጣ ላይ በአንድ ሊትር 95 ብር፣ በቤንዚን ላይ ደግሞ 42 ብር ድጎማ እያደረገ ይገኛል ነው ያሉት።
እስካሁን 262 ቢሊዮን ብር ገደማ ድጎማ ማድረጉን በማንሳት የተደረገ ሲሆን፣ በየወሩም ከ15 እስከ 20 ቢሊዮን ብር ለድጎማ እየተመደበ መሆኑ ጠቅሰዋል።
ያጋጠመው የነዳጅ አቅርቦት እጥረት በሀገርና በዜጎች ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ ላይ ጫና እንዳያሳድርና በፍትሐዊነት ለመምራት መንግሥት ከዛሬ ጀምሮ ተግባራዊ የሚሆን የቅድሚያ አሰጣጥ ውሳኔ ማሳለፉን ሚኒስትሩ ይፋ አድርገዋል።
በዚህም መሠረት
1. ነዳጅ የሚያጓጉዙ ተሽከርካሪዎች በማደያ የቅድሚያ ቅድሚያ እንዲሰጣቸው
2. ከፍተኛ አምራችና የኤክስፖርት ድርጅቶች በቀጥታ ፣
3. ልዩ ትኩረት የሚሹ የመንግሥትና የግል ፕሮጀክቶች በቀጥታ፣
4. የገቢና ወጪ ንግድን ጨምሮ መሠረታዊ የፍጆታ ምርቶችን የሚያጓጉዙ ተሽከርካሪዎች
5. ግብርናን የሚያዘምኑ ትራክተሮች፣
6. የከተማና ሀገር አቀፍ የብዙሃን ትራንስፖርት ተሽከርካሪዎች
7. እንዲሁም በናፍጣ የሚሰሩ የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪዎች ነዳጅን በቅድሚያ እንዲያገኙ የሚያደርግ የቅድሚያ የነዳጅ አጠቃቀም አሠራር የሚተገበር መሆኑን ገልጸዋል።
ከዚህ ውጭ የሚደረግ የነዳጅ ስርጭት ተገቢ ባለመሆኑ እርምጃ ይወሰዳል ያሉት ሚኒስትር፥ ይህንን ውሳኔ በአግባቡ ለማስፈጸም በቅንጅት እንደሚሠራም ገልጸዋል።
በሌላ በኩል መንግሥት የፌደራልና የክልል ተቋማትን ያካተተና ስርጭቱን 24/7 የሚከታተል የሁኔታዎች ልዩ የመከታተያ ክፍል ማቋቋሙን ይፋ አድርገዋል።
ልዩ የመከታተያ ክፍሉ በማዕከል የሚመራ ሲሆን የነዳጅ አቅርቦት፣ ስርጭትና አጠቃቀምን የሚከታተል፣ ውሳኔዎችን የሚየቀርብና ቅድሚያ የሚሰጣቸውን የሚለይ መሆኑን ተናግረዋል።
በነዳጅ ግብይትና አቅርቦት ዙሪያ ሕገ-ወጥ ድርጊት የፈጸሙ የሥራ ኃላፊዎችን ጨምሮ 658 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር የዋሉ ሲሆን፣ ከ720 ሺህ ሊትር በላይ ነዳጅ ተይዞ ለመንግሥት ገቢ ሆኗል ብለዋል።
ከህብረተሰቡ የሚከጠበቁ ተግባራትን ይፋ ያደረጉ ሲሆን በዚህም መሠረት፦
1) ነዳጅን በቁጠባ እንዲጠቀም፣
2) የታዳሽ ኃይል አማራጮችን የመጠቀም ስልትን መከተል፣
3) የእግር ጉዞ ባህልን ማጎልበት
4) አላስፈላጊ የጉዞ ፕሮግራሞችን መሰረዝና ማቆም
5) የሕዝብ ትራንስፖርትን መጠቀም
6) በነዳጅ ግብይት ላይ የሚስተዋሉ ሕገ-ወጥ ተግባራትን በማጋለጥ ረገድ ከመንግሥት ጋር ተባብሮ እንዲሠራ ጥሪ አቅርበዋል።
#ኢዜአ
መንግሥት በመካከለኛው ምስራቅ ጦርነትና ዓለም አቀፍ ቀውስ ምክንያት በነዳጅ አቅርቦት ላይ ያጋጠመውን ችግር ለመቋቋም የሚያስችሉ ውሳኔዎችን ማሳለፉን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ(ዶ/ር) ገለጹ።
የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) በመካካለኛው ምስራቅ ያለው ጦርነትና አለመረጋጋት በሀገራችን የነዳጅ ግብይትና አቅርቦት ላይ ሊያደርስ የሚችለውን ተጽዕኖ እንዲሁም መንግሥት የሚከተላቸውን አቅጣጫዎች በተመለከተ ለኢዜአ ማብራሪያ ሰጥተዋል።
የነዳጅ አቅርቦትና ስርጭትን የሚከታተል፣ እርምጃ የሚወስድና የነዳጅ ቅድሚያ የሚሰጣቸውን ዘርፍች የሚለይ ልዩ ክፍል መቋቋሙንም ይፋ አድርገዋል።
በመካከለኛው ምስራቅ ያለው ጦርነትና አለመረጋጋት በሀገራችን የነዳጅ ግብይትና አቅርቦት ላይ ተጽዕኖ ማሳደሩን ተናግረዋል።
በጦርነቱ ምክንያት በዓለም አቀፍ ደረጃ ከጦርነቱ በፊት የአንድ በርሜል ነጭ ናፍጣ ዋጋ 80 ዶላር የነበረ ሲሆን አሁን 230 ዶላር መድረሱን ቤንዚንም ከ70 ወደ 150 ዶላር ማሻቀቡን ገልጸዋል።
ኢትዮጵያ ከመካከለኛው ምስራቅ ሀገራት ጋር የነበራት የረጅም ጊዜ የነዳጅ ግብይት ውል በጦርነቱ ምክንያት መስተጓጎሉንና አቅራቢ ሀገራቱ ምርቱን ማቅረብ እንደማይችሉ ማሳወቃቸውን አስታውሰዋል።
በዚህም ምክንያት በግዥ ሂደት ላይ የነበረ ከ180 ሺህ ሜትሪክ ቶን በላይ ነዳጅ አለመቅረቡን ጠቅሰዋል።
በጦርነቱና አለመረጋጋቱ ምክንያትም በነጭ ናፍጣ ላይ የነበረው የቀን አቅርቦት ከ9 ነጥብ 2 ሚሊዮን ሊትር ወደ 4 ነጥብብ 5 ሚሊዮን ሊትር ዝቅ ማለቱን ጠቁመዋል።
የተለያዩ ሀገራት ያጋጠማቸውን የነዳጅ አቅርቦት እጥረት ተከትሎ የተለያዩ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እቀባዎችን እያደረጉ መሆኑን ገልጸው፥ የኢትዮጵያ መንግሥት የሚከተለው መርህ ግን ከህዝቡ ጋር በመተባበር ችግሩን በጋራ ለመሻገር መሆኑን ጠቅሰዋል።
መንግሥት የተፈጠረውን የአቅርቦት እጥረት ለመቅረፍና ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴዎች እንዳይገቱ ነዳጅን ከተጓዳኝ ገበያ ስለሚገዛና የዓለም የነዳጅ ዋጋ በመጨመሩ ምክንያት በሦስት እጥፍ ዋጋ እየገዛ ለማቅረብ መገደዱን ሚኒስትሩ አስረድተዋል።
ምንም እንኳን የዓለም አቀፍ የነዳጅ ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ ቢጨምርም፣ መንግሥት የዜጎችን ኑሮ ለመታደግ በአሁኑ ወቅት በነጭ ናፍጣ ላይ በአንድ ሊትር 95 ብር፣ በቤንዚን ላይ ደግሞ 42 ብር ድጎማ እያደረገ ይገኛል ነው ያሉት።
እስካሁን 262 ቢሊዮን ብር ገደማ ድጎማ ማድረጉን በማንሳት የተደረገ ሲሆን፣ በየወሩም ከ15 እስከ 20 ቢሊዮን ብር ለድጎማ እየተመደበ መሆኑ ጠቅሰዋል።
ያጋጠመው የነዳጅ አቅርቦት እጥረት በሀገርና በዜጎች ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ ላይ ጫና እንዳያሳድርና በፍትሐዊነት ለመምራት መንግሥት ከዛሬ ጀምሮ ተግባራዊ የሚሆን የቅድሚያ አሰጣጥ ውሳኔ ማሳለፉን ሚኒስትሩ ይፋ አድርገዋል።
በዚህም መሠረት
1. ነዳጅ የሚያጓጉዙ ተሽከርካሪዎች በማደያ የቅድሚያ ቅድሚያ እንዲሰጣቸው
2. ከፍተኛ አምራችና የኤክስፖርት ድርጅቶች በቀጥታ ፣
3. ልዩ ትኩረት የሚሹ የመንግሥትና የግል ፕሮጀክቶች በቀጥታ፣
4. የገቢና ወጪ ንግድን ጨምሮ መሠረታዊ የፍጆታ ምርቶችን የሚያጓጉዙ ተሽከርካሪዎች
5. ግብርናን የሚያዘምኑ ትራክተሮች፣
6. የከተማና ሀገር አቀፍ የብዙሃን ትራንስፖርት ተሽከርካሪዎች
7. እንዲሁም በናፍጣ የሚሰሩ የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪዎች ነዳጅን በቅድሚያ እንዲያገኙ የሚያደርግ የቅድሚያ የነዳጅ አጠቃቀም አሠራር የሚተገበር መሆኑን ገልጸዋል።
ከዚህ ውጭ የሚደረግ የነዳጅ ስርጭት ተገቢ ባለመሆኑ እርምጃ ይወሰዳል ያሉት ሚኒስትር፥ ይህንን ውሳኔ በአግባቡ ለማስፈጸም በቅንጅት እንደሚሠራም ገልጸዋል።
በሌላ በኩል መንግሥት የፌደራልና የክልል ተቋማትን ያካተተና ስርጭቱን 24/7 የሚከታተል የሁኔታዎች ልዩ የመከታተያ ክፍል ማቋቋሙን ይፋ አድርገዋል።
ልዩ የመከታተያ ክፍሉ በማዕከል የሚመራ ሲሆን የነዳጅ አቅርቦት፣ ስርጭትና አጠቃቀምን የሚከታተል፣ ውሳኔዎችን የሚየቀርብና ቅድሚያ የሚሰጣቸውን የሚለይ መሆኑን ተናግረዋል።
በነዳጅ ግብይትና አቅርቦት ዙሪያ ሕገ-ወጥ ድርጊት የፈጸሙ የሥራ ኃላፊዎችን ጨምሮ 658 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር የዋሉ ሲሆን፣ ከ720 ሺህ ሊትር በላይ ነዳጅ ተይዞ ለመንግሥት ገቢ ሆኗል ብለዋል።
ከህብረተሰቡ የሚከጠበቁ ተግባራትን ይፋ ያደረጉ ሲሆን በዚህም መሠረት፦
1) ነዳጅን በቁጠባ እንዲጠቀም፣
2) የታዳሽ ኃይል አማራጮችን የመጠቀም ስልትን መከተል፣
3) የእግር ጉዞ ባህልን ማጎልበት
4) አላስፈላጊ የጉዞ ፕሮግራሞችን መሰረዝና ማቆም
5) የሕዝብ ትራንስፖርትን መጠቀም
6) በነዳጅ ግብይት ላይ የሚስተዋሉ ሕገ-ወጥ ተግባራትን በማጋለጥ ረገድ ከመንግሥት ጋር ተባብሮ እንዲሠራ ጥሪ አቅርበዋል።
#ኢዜአ
2 months ago
የኢትዮ ኢንጂነሪንግ ግሩፕ የነዳጅ ቁጠባ ስትራቴጂን ይፋ አደረገ
#fastmereja I የኢትዮ ኢንጂነሪንግ ግሩፕ በዓለም አቀፍ እና በሀገር አቀፍ ደረጃ የተከሰተውን የነዳጅ አቅርቦት እጥረት ለመቋቋም የሚያስችሉ አዳዲስ የቁጠባ መመሪያዎችን መተግበር መጀመሩን አስታወቀ። ተቋሙ የምርት ሂደቱን ሳይነካ የነዳጅ ፍጆታን ለመቀነስ የወሰናቸው እርምጃዎች ውጤታማ መሆናቸውን የገለጸ ሲሆን፣ በአንዳንድ መገናኛ ብዙኃን "ሰራተኞች ወደ ስራ እንዳይገቡ ተደረገ" ተብሎ የተሰራጨው መረጃ ግን መሰረተ ቢስ መሆኑን አረጋግጧል።
ከ3 ሺህ በላይ ሰራተኞችን የሚያስተዳድረው ይህ ግዙፍ የመንግስት የልማት ድርጅት፣ ወቅታዊውን ቀውስ ለመወጣት ካከናወናቸው ዋና ዋና ተግባራት መካከል በአካል ተገኝቶ የሚደረጉ ስብሰባዎችን በማስቀረት በቨርቹዋል (Zoom) እንዲካሄዱ ተደርጓል።
የሰራተኞች ትራንስፖርት ስምሪት በቅንጅት እንዲፈጸም በማድረግ የተሰማሩ ተሽከርካሪዎች ቁጥር ቀንሷል። የስራ መሪዎች ወርሃዊ የነዳጅ አበል እንዲቀነስ ተወስኗል። ከልዩ ተልዕኮ ውጭ ተሽከርካሪዎች ከስራ ሰዓት ውጭ እንዳይንቀሳቀሱ ታግደዋል።
ተቋሙ በሰጠው መግለጫ፣ ሰራተኞች ተገደው ፈቃድ እንዲወጡ ተደርጓል የሚለው ዘገባ ከእውነት የራቀ መሆኑን ጠቅሶ፣ ሰራተኛው እንደተለመደው የድርጅቱን ሰርቪስ ተጠቅሞ ወደ ስራ ገበታው እየገባ መሆኑን አስታውቋል።
#fastmereja I የኢትዮ ኢንጂነሪንግ ግሩፕ በዓለም አቀፍ እና በሀገር አቀፍ ደረጃ የተከሰተውን የነዳጅ አቅርቦት እጥረት ለመቋቋም የሚያስችሉ አዳዲስ የቁጠባ መመሪያዎችን መተግበር መጀመሩን አስታወቀ። ተቋሙ የምርት ሂደቱን ሳይነካ የነዳጅ ፍጆታን ለመቀነስ የወሰናቸው እርምጃዎች ውጤታማ መሆናቸውን የገለጸ ሲሆን፣ በአንዳንድ መገናኛ ብዙኃን "ሰራተኞች ወደ ስራ እንዳይገቡ ተደረገ" ተብሎ የተሰራጨው መረጃ ግን መሰረተ ቢስ መሆኑን አረጋግጧል።
ከ3 ሺህ በላይ ሰራተኞችን የሚያስተዳድረው ይህ ግዙፍ የመንግስት የልማት ድርጅት፣ ወቅታዊውን ቀውስ ለመወጣት ካከናወናቸው ዋና ዋና ተግባራት መካከል በአካል ተገኝቶ የሚደረጉ ስብሰባዎችን በማስቀረት በቨርቹዋል (Zoom) እንዲካሄዱ ተደርጓል።
የሰራተኞች ትራንስፖርት ስምሪት በቅንጅት እንዲፈጸም በማድረግ የተሰማሩ ተሽከርካሪዎች ቁጥር ቀንሷል። የስራ መሪዎች ወርሃዊ የነዳጅ አበል እንዲቀነስ ተወስኗል። ከልዩ ተልዕኮ ውጭ ተሽከርካሪዎች ከስራ ሰዓት ውጭ እንዳይንቀሳቀሱ ታግደዋል።
ተቋሙ በሰጠው መግለጫ፣ ሰራተኞች ተገደው ፈቃድ እንዲወጡ ተደርጓል የሚለው ዘገባ ከእውነት የራቀ መሆኑን ጠቅሶ፣ ሰራተኛው እንደተለመደው የድርጅቱን ሰርቪስ ተጠቅሞ ወደ ስራ ገበታው እየገባ መሆኑን አስታውቋል።
2 months ago
የካቻ ዲጂታል ፋይናንሻል የባንክ ሒሳቦች እግድ ተነሳ
* የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ጉዞው ቀጥሏል
#ethiopia | የኢትዮጵያ ፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት፣ በሀገሪቱ ቀዳሚ የግል የክፍያ ሰነድ አውጪ በሆነው ካቻ ዲጂታል ፋይናንሻል ሰርቪስ አክሲዮን ማኅበር የባንክ ሒሳቦች ላይ ተጥሎ የነበረው እግድ እንዲነሳ ትዕዛዝ አስተላልፏል።
ፍርድ ቤቱ የካቻ የባንክ ሒሳቦች እንዲከፈቱ የወሰነ ሲሆን፤ ከውርርድ (Betting) ኩባንያዎች ጋር የተያያዘ 3.1 ሚሊዮን ብር ገደማ ግን ምርመራው እስኪጠናቀቅ ታግዶ እንዲቆይ አዟል።
ካቻ የሞባይል ገንዘብ ዝውውርን፣ የክፍያ ሥርዓቶችን (Bill & Merchant Payment)፣ እንዲሁም ዲጂታል ብድርና ቁጠባን በሀገር በቀል ዕውቀትና ቴክኖሎጂ በማቅረብ ይታወቃል።
ስትራቴጂካዊ አጋርነት፦ ተቋሙ ከባንኮች፣ ኢንሹራንስና አነስተኛ ብድርና ቁጠባ ተቋማት ጋር በመቀናጀት የፋይናንስ ዘርፉን በማዘመን ረገድ ጉልህ ሚና እየተጫወተ ይገኛል።
ካቻ የዲጂታል ኢንሹራንስ አገልግሎትን በፈር ቀዳጅነት በማቅረብ፣ የኢንሹራንስ ዘርፉን በቴክኖሎጂ ተደራሽ የማድረግ ሥራውን አጠናክሮ ቀጥሏል።
ይህ የፍርድ ቤት ውሳኔ ካቻ ያጋጠሙትን ተግዳሮቶች በመቅረፍ፣ የጀመረውን ሀገራዊ የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ጉዞ ያለ መስተጓጎል እንዲቀጥል አመቺ መደላድል የሚፈጥር ነው።
የካቻ ዲጂታል ፋይናንሻል አገልግሎትን በስልክዎ ለማግኘት፦ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ!
የካቻ ዲጂታል ፋይናንሻል ሰርቪስ (Kacha Digital Financial Services) የባንክ ሒሳቦች እግድ በሕግ መነሳቱን ተከትሎ፣ ኩባንያው መደበኛ አገልግሎቶቹን በሙሉ አቅሙ መቀጠሉ ይታወቃል።
የሞባይል ገንዘብ ዝውውርን፣ የክፍያ ሥርዓቶችን፣ ዲጂታል ብድርና ቁጠባን እንዲሁም የኢንሹራንስ አገልግሎቶችን በስልክዎ ለማግኘት መተግበሪያውን (App) ከታች ባሉት ሊንኮች ማውረድ ይችላሉ፦
መተግበሪያውን ለማውረድ፦
ለአንድሮይድ (Android) ተጠቃሚዎች ከፕሌይ ስቶር፦
https://play.google.com/st...
ለአይፎን (iOS) ተጠቃሚዎች ከአፕ ስቶር፦
https://apps.apple.com/us/...
የካቻን መተግበሪያ በመጠቀም ፈጣን፣ አስተማማኝና ምቹ የዲጂታል ፋይናንስ አገልግሎቶችን ማግኘት ይጀምሩ።
#getu #ethiopia #kachadigital #financialinclusion #digitaleconomy #fintechethiopia #bankingnews #courtdecision #ካቻዲጂታል #ዲጂታልፋይናንስ #ኢትዮጵያ #የባንክእግድ #ዜና #ጌጡተመስገን #getutemesgen
* የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ጉዞው ቀጥሏል
#ethiopia | የኢትዮጵያ ፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት፣ በሀገሪቱ ቀዳሚ የግል የክፍያ ሰነድ አውጪ በሆነው ካቻ ዲጂታል ፋይናንሻል ሰርቪስ አክሲዮን ማኅበር የባንክ ሒሳቦች ላይ ተጥሎ የነበረው እግድ እንዲነሳ ትዕዛዝ አስተላልፏል።
ፍርድ ቤቱ የካቻ የባንክ ሒሳቦች እንዲከፈቱ የወሰነ ሲሆን፤ ከውርርድ (Betting) ኩባንያዎች ጋር የተያያዘ 3.1 ሚሊዮን ብር ገደማ ግን ምርመራው እስኪጠናቀቅ ታግዶ እንዲቆይ አዟል።
ካቻ የሞባይል ገንዘብ ዝውውርን፣ የክፍያ ሥርዓቶችን (Bill & Merchant Payment)፣ እንዲሁም ዲጂታል ብድርና ቁጠባን በሀገር በቀል ዕውቀትና ቴክኖሎጂ በማቅረብ ይታወቃል።
ስትራቴጂካዊ አጋርነት፦ ተቋሙ ከባንኮች፣ ኢንሹራንስና አነስተኛ ብድርና ቁጠባ ተቋማት ጋር በመቀናጀት የፋይናንስ ዘርፉን በማዘመን ረገድ ጉልህ ሚና እየተጫወተ ይገኛል።
ካቻ የዲጂታል ኢንሹራንስ አገልግሎትን በፈር ቀዳጅነት በማቅረብ፣ የኢንሹራንስ ዘርፉን በቴክኖሎጂ ተደራሽ የማድረግ ሥራውን አጠናክሮ ቀጥሏል።
ይህ የፍርድ ቤት ውሳኔ ካቻ ያጋጠሙትን ተግዳሮቶች በመቅረፍ፣ የጀመረውን ሀገራዊ የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ጉዞ ያለ መስተጓጎል እንዲቀጥል አመቺ መደላድል የሚፈጥር ነው።
የካቻ ዲጂታል ፋይናንሻል አገልግሎትን በስልክዎ ለማግኘት፦ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ!
የካቻ ዲጂታል ፋይናንሻል ሰርቪስ (Kacha Digital Financial Services) የባንክ ሒሳቦች እግድ በሕግ መነሳቱን ተከትሎ፣ ኩባንያው መደበኛ አገልግሎቶቹን በሙሉ አቅሙ መቀጠሉ ይታወቃል።
የሞባይል ገንዘብ ዝውውርን፣ የክፍያ ሥርዓቶችን፣ ዲጂታል ብድርና ቁጠባን እንዲሁም የኢንሹራንስ አገልግሎቶችን በስልክዎ ለማግኘት መተግበሪያውን (App) ከታች ባሉት ሊንኮች ማውረድ ይችላሉ፦
መተግበሪያውን ለማውረድ፦
ለአንድሮይድ (Android) ተጠቃሚዎች ከፕሌይ ስቶር፦
https://play.google.com/st...
ለአይፎን (iOS) ተጠቃሚዎች ከአፕ ስቶር፦
https://apps.apple.com/us/...
የካቻን መተግበሪያ በመጠቀም ፈጣን፣ አስተማማኝና ምቹ የዲጂታል ፋይናንስ አገልግሎቶችን ማግኘት ይጀምሩ።
#getu #ethiopia #kachadigital #financialinclusion #digitaleconomy #fintechethiopia #bankingnews #courtdecision #ካቻዲጂታል #ዲጂታልፋይናንስ #ኢትዮጵያ #የባንክእግድ #ዜና #ጌጡተመስገን #getutemesgen
2 months ago
እናት ባንክ የሴቶች የፋይናንስ ተጠቃሚነት ለማሳደግ 'የሥርዓተ ፆታ ቦንድ' ሊጀመር ነው!
#fastmereja :እናት ባንክ የሴት አመራሮችን ክህሎትና ተሳትፎ ለማሳደግ ያለመ "High Level Women Leadership" የተሰኘ የፓናል ውይይት በዲሊዮፖል ሆቴል አካሄደ።
የባንኩ የቦርድ ሰብሳቢ ወ/ሮ አስቴር ሰለሞን በመክፈቻ ንግግራቸው እንደገለፁት፤ ባንኩ ባለፉት 13 ዓመታት የሴት ሰራተኞችን አቅም በማሳደግና ወደ አመራር በማምጣት የደንበኞችን አገልግሎት ማሻሻል መቻሉን ገልጸዋል።
በአሁኑ ወቅትም የባንኩን እድገት ለማፋጠን በሚደረገው ጥረት ውስጥ ሴት ሰራተኞች ግንባር ቀደም ሚና እየተጫወቱ እንደሚገኙ ተናግረዋል።
በአሁኑ ወቅት እናት ባንክ ካሉት ከ2,000 በላይ ሰራተኞች መካከል 952ቱ ሴቶች ሲሆኑ፣ ከ11 የቦርድ አባላት መካከል 7ቱ ሴቶች መሆናቸዉ የተገለፀ ሲሆን በተጨማሪም በከፍተኛ የሥራ ካውንስል ውስጥ የሴቶች ድርሻ 44 በመቶ መድረሱ የባንኩን አካታችነት እንደሚያሳይ ተገልጿል።
ባንኩ ላሳየው ተከታታይነት ያለው የሴቶች ተሳትፎ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክና በዓለም ባንክ የጋራ ምዘና (Gender Scorecard) "ፈር ቀዳጅ ባንክ"(The First and Only Transformational Bank) የሚል እውቅና ማግኘቱም በዝግጅቱ ላይ ይፋ ሆኗል።
ይህ እውቅና የተሰጠው ባንኩ በፋይናንስ አካታችነት፣ በሴቶች የሥራ ዕድገትና ለሴቶች ተብለው በተቀረጹ የብድርና ቁጠባ አገልግሎቶች ባከናወነው ውጤታማ ተግባር መሆኑ ተጠቁሟል፡፡
በቀጣይነትም በኢትዮጵያ የፋይናንስ ዘርፍ ለመጀመሪያ ጊዜ የሚተገበረውንና የሴቶችን የፋይናንስ ተጠቃሚነት በከፍተኛ ደረጃ ያሳድጋል የተባለለትን የሥርዓተ ፆታ ቦንድ (Gender Bond) ወደ አገልግሎት ለማስገባት ዝግጅት መጠናቀቁ ተገልጿል።
በመድረኩ ላይ ዶ/ር ተዋበች ቢሻው፣ ወ/ሮ ናስሪን መሐመድ እና ዶ/ር ገመቹ ዋቅቶላ የካበተ የሥራና የሕይወት ተሞክሮአቸውን ለታዳሚዎች አጋርተዋል።
እናት ባንክ በአሁኑ ወቅት በመላ ሀገሪቱ 222 ቅርንጫፎችን በመክፈትና የዲጂታል ባንኪንግ አገልግሎቱን በማስፋፋት ተደራሽነቱን እያሳደገ ይገኛል።
#fastmereja :እናት ባንክ የሴት አመራሮችን ክህሎትና ተሳትፎ ለማሳደግ ያለመ "High Level Women Leadership" የተሰኘ የፓናል ውይይት በዲሊዮፖል ሆቴል አካሄደ።
የባንኩ የቦርድ ሰብሳቢ ወ/ሮ አስቴር ሰለሞን በመክፈቻ ንግግራቸው እንደገለፁት፤ ባንኩ ባለፉት 13 ዓመታት የሴት ሰራተኞችን አቅም በማሳደግና ወደ አመራር በማምጣት የደንበኞችን አገልግሎት ማሻሻል መቻሉን ገልጸዋል።
በአሁኑ ወቅትም የባንኩን እድገት ለማፋጠን በሚደረገው ጥረት ውስጥ ሴት ሰራተኞች ግንባር ቀደም ሚና እየተጫወቱ እንደሚገኙ ተናግረዋል።
በአሁኑ ወቅት እናት ባንክ ካሉት ከ2,000 በላይ ሰራተኞች መካከል 952ቱ ሴቶች ሲሆኑ፣ ከ11 የቦርድ አባላት መካከል 7ቱ ሴቶች መሆናቸዉ የተገለፀ ሲሆን በተጨማሪም በከፍተኛ የሥራ ካውንስል ውስጥ የሴቶች ድርሻ 44 በመቶ መድረሱ የባንኩን አካታችነት እንደሚያሳይ ተገልጿል።
ባንኩ ላሳየው ተከታታይነት ያለው የሴቶች ተሳትፎ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክና በዓለም ባንክ የጋራ ምዘና (Gender Scorecard) "ፈር ቀዳጅ ባንክ"(The First and Only Transformational Bank) የሚል እውቅና ማግኘቱም በዝግጅቱ ላይ ይፋ ሆኗል።
ይህ እውቅና የተሰጠው ባንኩ በፋይናንስ አካታችነት፣ በሴቶች የሥራ ዕድገትና ለሴቶች ተብለው በተቀረጹ የብድርና ቁጠባ አገልግሎቶች ባከናወነው ውጤታማ ተግባር መሆኑ ተጠቁሟል፡፡
በቀጣይነትም በኢትዮጵያ የፋይናንስ ዘርፍ ለመጀመሪያ ጊዜ የሚተገበረውንና የሴቶችን የፋይናንስ ተጠቃሚነት በከፍተኛ ደረጃ ያሳድጋል የተባለለትን የሥርዓተ ፆታ ቦንድ (Gender Bond) ወደ አገልግሎት ለማስገባት ዝግጅት መጠናቀቁ ተገልጿል።
በመድረኩ ላይ ዶ/ር ተዋበች ቢሻው፣ ወ/ሮ ናስሪን መሐመድ እና ዶ/ር ገመቹ ዋቅቶላ የካበተ የሥራና የሕይወት ተሞክሮአቸውን ለታዳሚዎች አጋርተዋል።
እናት ባንክ በአሁኑ ወቅት በመላ ሀገሪቱ 222 ቅርንጫፎችን በመክፈትና የዲጂታል ባንኪንግ አገልግሎቱን በማስፋፋት ተደራሽነቱን እያሳደገ ይገኛል።
2 months ago
አፍሪካውያን አይናቸውን ወደ ናይጄሪያው የዳንጎቴ የነዳጅ ማጣሪያ ማማተር ጀምረዋል
#ethiopia | በመካከለኛው ምስራቅ የተቀሰቀሰው ጦርነት የዓለምን የነዳጅ መስመር እያናጋ ባለበት በዚህ ወቅት፣ በተለይም 75% የሚሆነውን የነዳጅ ፍላጎታቸውን ከዚሁ ቀጣና በሚያገኙት የምስራቅ እና ደቡብ አፍሪካ ሀገራት ላይ ከፍተኛ ስጋት ተፈጥሯል።
ጦርነቱ የአቅርቦት ሰንሰለቱን ሊያቋርጠው ይችላል የሚለው ስጋት ሀገራቱ አማራጭ እንዲፈልጉ አስገድዷቸዋል።
የዳንጎቴ ማጣሪያ ተቋም፡ የአፍሪካ ተስፋ?
በቢሊየነሩ አሊኮ ዳንጎቴ ባለቤትነት የሚመራውና በቀን 650,000 በርሜል ነዳጅ የማጣራት አቅም ያለው ግዙፉ ተቋም፣ አሁን ላጋጠመው ቀውስ እንደ ዋነኛ መፍትሄ እየታየ ነው። በርካታ የአፍሪካ ሀገራት ከሩቅ ምስራቅ ይልቅ ከቅርብ ጎረቤታቸው ናይጄሪያ ነዳጅ ለመግዛት ጥያቄ እያቀረቡ መሆኑ ታውቋል።
አሊኮ ዳንጎቴ ስለ ሁኔታው ሲያስረዱ፦
"በአሁኑ ሰዓት ዋናው ፈተና የዋጋ መወደድ ብቻ አይደለም፤ ዋጋው ቢኖርም እንኳ ነዳጁን በቀላሉ የማግኘት (Supply) ጉዳይ ነው" ብለዋል።
ኢትዮጵያ እና የቁጠባ እርምጃዎች
ይህ ዓለም አቀፍ ቀውስ የኢትዮጵያን የነዳጅ ገበያም መፈተን ጀምሯል። መንግስት የአቅርቦት መስተጓጎሉን ለመቋቋም የሚከተሉትን አስቸኳይ ትዕዛዛት አስተላልፏል፦
* ቅድሚያ ለሕዝብ ትራንስፖርት፡ የነዳጅ ማደያዎች ለሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪዎች ቅድሚያ እንዲሰጡ ተመክረዋል።
* የቁጠባ ጥሪ፡ ዜጎች ያለውን ነዳጅ በአግባቡና በቁጠባ እንዲጠቀሙ ጥሪ ቀርቧል።
የዳንጎቴ ማጣሪያ ተቋም ከናይጄሪያ የውስጥ ፍጆታ የተረፈውን ምርት ለውጭ ገበያ ማቅረብ መጀመሩ፣ ለኢትዮጵያም ሆነ ለሌሎች የአፍሪካ ሀገራት ከርቀት የሚመጣውን የነዳጅ ጭነት ስጋት በመቀነስ እንደ ትልቅ እረፍት እንደሚታይ ይጠበቃል ያለው ካፒታል ነው።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #የነዳጅእጥረት #ዳንጎቴ #አፍሪካ #ኢትዮጵያ #ኢኮኖሚ #መካከለኛውምስራቅ
#ethiopia | በመካከለኛው ምስራቅ የተቀሰቀሰው ጦርነት የዓለምን የነዳጅ መስመር እያናጋ ባለበት በዚህ ወቅት፣ በተለይም 75% የሚሆነውን የነዳጅ ፍላጎታቸውን ከዚሁ ቀጣና በሚያገኙት የምስራቅ እና ደቡብ አፍሪካ ሀገራት ላይ ከፍተኛ ስጋት ተፈጥሯል።
ጦርነቱ የአቅርቦት ሰንሰለቱን ሊያቋርጠው ይችላል የሚለው ስጋት ሀገራቱ አማራጭ እንዲፈልጉ አስገድዷቸዋል።
የዳንጎቴ ማጣሪያ ተቋም፡ የአፍሪካ ተስፋ?
በቢሊየነሩ አሊኮ ዳንጎቴ ባለቤትነት የሚመራውና በቀን 650,000 በርሜል ነዳጅ የማጣራት አቅም ያለው ግዙፉ ተቋም፣ አሁን ላጋጠመው ቀውስ እንደ ዋነኛ መፍትሄ እየታየ ነው። በርካታ የአፍሪካ ሀገራት ከሩቅ ምስራቅ ይልቅ ከቅርብ ጎረቤታቸው ናይጄሪያ ነዳጅ ለመግዛት ጥያቄ እያቀረቡ መሆኑ ታውቋል።
አሊኮ ዳንጎቴ ስለ ሁኔታው ሲያስረዱ፦
"በአሁኑ ሰዓት ዋናው ፈተና የዋጋ መወደድ ብቻ አይደለም፤ ዋጋው ቢኖርም እንኳ ነዳጁን በቀላሉ የማግኘት (Supply) ጉዳይ ነው" ብለዋል።
ኢትዮጵያ እና የቁጠባ እርምጃዎች
ይህ ዓለም አቀፍ ቀውስ የኢትዮጵያን የነዳጅ ገበያም መፈተን ጀምሯል። መንግስት የአቅርቦት መስተጓጎሉን ለመቋቋም የሚከተሉትን አስቸኳይ ትዕዛዛት አስተላልፏል፦
* ቅድሚያ ለሕዝብ ትራንስፖርት፡ የነዳጅ ማደያዎች ለሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪዎች ቅድሚያ እንዲሰጡ ተመክረዋል።
* የቁጠባ ጥሪ፡ ዜጎች ያለውን ነዳጅ በአግባቡና በቁጠባ እንዲጠቀሙ ጥሪ ቀርቧል።
የዳንጎቴ ማጣሪያ ተቋም ከናይጄሪያ የውስጥ ፍጆታ የተረፈውን ምርት ለውጭ ገበያ ማቅረብ መጀመሩ፣ ለኢትዮጵያም ሆነ ለሌሎች የአፍሪካ ሀገራት ከርቀት የሚመጣውን የነዳጅ ጭነት ስጋት በመቀነስ እንደ ትልቅ እረፍት እንደሚታይ ይጠበቃል ያለው ካፒታል ነው።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #የነዳጅእጥረት #ዳንጎቴ #አፍሪካ #ኢትዮጵያ #ኢኮኖሚ #መካከለኛውምስራቅ
2 months ago
ካፒታል የቁጠባና ብድር ማህበር በቤቴል አዲስ ቅርንጫፍ ከፈተ
#ethiopia | ካፒታል የገንዘብ ቁጠባና ብድር ኅብረት ሥራ ማህበር የአገልግሎት አድማሱን በማስፋት፣ በቤቴል አካባቢ አዲስ ቅርንጫፉን በድምቀት መርቆ ሥራ አስጀምሯል።
ይህ አዲስ ቅርንጫፍ በተለይ የወለድ አልባ የፋይናንስ አገልግሎትን ጨምሮ የተለያዩ የቁጠባና የብድር አማራጮችን ለደንበኞች ለማቅረብ ያለመ መሆኑ ተገልጿል።
በምረቃው ወቅት የተገኙት የማህበሩ የቦርድ ሰብሳቢ
አቶ ደረጀ መኮንን ማህበሩ በአጭር ጊዜ ውስጥ እያሳየ ያለው ስኬት የሚበረታታ መሆኑን ገልጸው፣ አዲሱ ቅርንጫፍ የአባላትን የፋይናንስ ፍላጎት በቅርበት ለመፍታት ትልቅ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው አረጋግጠዋል።
የካፒታል የቁጠባና ብድር ማህበር ሥራ አስኪያጅ
አቶ ጅሬኛ ነገሬ ቅርንጫፉ ለአካባቢው ነዋሪዎችና አባላት ቀላልና ተመጣጣኝ የብድር አቅርቦት በማመቻቸት፣ በግለሰቦችና በአካባቢው ኢኮኖሚያዊ ዕድገት ላይ አዎንታዊ ተፅዕኖ እንደሚፈጥር ገልጸዋል።
በሥነ-ሥርዓቱ ላይ ከመንግሥት የስራ ኃላፊዎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች፣ የማህበሩ ከፍተኛ አመራሮችና አባላት ተገኝተዋል።
ጌጡ ተመስገን (Getu Temesgen
#capitalsacco #ethiopianfinance #bethelbranch #savingandcredit #interestfreebanking #economicgrowth #getutemesgen
#ethiopia | ካፒታል የገንዘብ ቁጠባና ብድር ኅብረት ሥራ ማህበር የአገልግሎት አድማሱን በማስፋት፣ በቤቴል አካባቢ አዲስ ቅርንጫፉን በድምቀት መርቆ ሥራ አስጀምሯል።
ይህ አዲስ ቅርንጫፍ በተለይ የወለድ አልባ የፋይናንስ አገልግሎትን ጨምሮ የተለያዩ የቁጠባና የብድር አማራጮችን ለደንበኞች ለማቅረብ ያለመ መሆኑ ተገልጿል።
በምረቃው ወቅት የተገኙት የማህበሩ የቦርድ ሰብሳቢ
አቶ ደረጀ መኮንን ማህበሩ በአጭር ጊዜ ውስጥ እያሳየ ያለው ስኬት የሚበረታታ መሆኑን ገልጸው፣ አዲሱ ቅርንጫፍ የአባላትን የፋይናንስ ፍላጎት በቅርበት ለመፍታት ትልቅ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው አረጋግጠዋል።
የካፒታል የቁጠባና ብድር ማህበር ሥራ አስኪያጅ
አቶ ጅሬኛ ነገሬ ቅርንጫፉ ለአካባቢው ነዋሪዎችና አባላት ቀላልና ተመጣጣኝ የብድር አቅርቦት በማመቻቸት፣ በግለሰቦችና በአካባቢው ኢኮኖሚያዊ ዕድገት ላይ አዎንታዊ ተፅዕኖ እንደሚፈጥር ገልጸዋል።
በሥነ-ሥርዓቱ ላይ ከመንግሥት የስራ ኃላፊዎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች፣ የማህበሩ ከፍተኛ አመራሮችና አባላት ተገኝተዋል።
ጌጡ ተመስገን (Getu Temesgen
#capitalsacco #ethiopianfinance #bethelbranch #savingandcredit #interestfreebanking #economicgrowth #getutemesgen
2 months ago
ካፒታል የገንዘብ ቁጠባና ብድር ኅብረት ሥራ ማህበር በቤቴል ቅርንጫፍ መክፈቱን አስታወቀ
#fastmereja I ካፒታል የገንዘብ ቁጠባና ብድር ኅብረት ሥራ ማህበር የአገልግሎት ተደራሽነቱን ለማስፋፋት እና የወለድ አልባ አገልግሎትን ለደንበኞቹ ለማቅረብ የሚያስችለውን አዲስ ቅርንጫፍ በቤቴል ከፈተ።
በምረቃው ሥነ-ሥርዓት ላይ የተገኙት የማህበሩ ቦርድ ሰብሳቢ አቶ ደረጀ መኮንን፤ ማህበሩ በአጭር ጊዜ ውስጥ ውጤታማ ሥራዎችን ማከናወኑን ጠቁመው፣ አዲሱ ቅርንጫፍ የአባላትን የቁጠባና ብድር ፍላጎት ለማርካት ያለመ መሆኑን ገልጸዋል።
የተቋሙ ሥራ አስኪያጅ አቶ ጅሬኛ ነገሬ በበኩላቸው፤ "ቅርንጫፉ በአካባቢው ለሚገኙ አባላት ቀላልና ተመጣጣኝ የብድር አገልግሎት በመስጠት የኢኮኖሚ እድገት ላይ የራሱን አዎንታዊ አሻራ ያሳርፋል" ብለዋል። በምረቃው ላይ ከመንግስት ኮሚሽን የተጋበዙ እንግዶች፣ የማህበሩ አመራሮችና አባላት ተገኝተዋል።
#ቢዝነስ
#fastmereja I ካፒታል የገንዘብ ቁጠባና ብድር ኅብረት ሥራ ማህበር የአገልግሎት ተደራሽነቱን ለማስፋፋት እና የወለድ አልባ አገልግሎትን ለደንበኞቹ ለማቅረብ የሚያስችለውን አዲስ ቅርንጫፍ በቤቴል ከፈተ።
በምረቃው ሥነ-ሥርዓት ላይ የተገኙት የማህበሩ ቦርድ ሰብሳቢ አቶ ደረጀ መኮንን፤ ማህበሩ በአጭር ጊዜ ውስጥ ውጤታማ ሥራዎችን ማከናወኑን ጠቁመው፣ አዲሱ ቅርንጫፍ የአባላትን የቁጠባና ብድር ፍላጎት ለማርካት ያለመ መሆኑን ገልጸዋል።
የተቋሙ ሥራ አስኪያጅ አቶ ጅሬኛ ነገሬ በበኩላቸው፤ "ቅርንጫፉ በአካባቢው ለሚገኙ አባላት ቀላልና ተመጣጣኝ የብድር አገልግሎት በመስጠት የኢኮኖሚ እድገት ላይ የራሱን አዎንታዊ አሻራ ያሳርፋል" ብለዋል። በምረቃው ላይ ከመንግስት ኮሚሽን የተጋበዙ እንግዶች፣ የማህበሩ አመራሮችና አባላት ተገኝተዋል።
#ቢዝነስ
2 months ago
ኪ ሃውሲንግ ለአዳዲስ ዕድለኞች የቤት ዕጣ አወጣ!
#fastmereja : ኪ ሃውሲንግ ፋይናንስ ሶሉሸን ዛሬ የካቲት 28 ቀን 2018 ዓ.ም በጌትፋም ሆቴል ባከናወነው መርሐግብር ለ300 አዳዲስ አባላቱ የቤት ዕጣ አውጥቷል።
በዕጣ አወጣጥ ስነ-ስርዓቱ ላይ 45 ሰዎች ባለ 1 መኝታ፣105 ሰዎች ባለ 2 መኝታ፣ እንዲሁም 150 ሰዎች ባለ 3 መኝታ ቤቶች ዕጣ ወጥቶላቸዋል፡፡
ተቋሙ ተግባራዊ እያደረገ ያለው "Economies of Scale" ላይ የተመሰረተ የፋይናንስ ሞዴል፣ አነስተኛ ገቢ ያላቸው ዜጎች በዝቅተኛ ቅድመ-ክፍያ እና ከ2 ሺህ ብር በሚጀምር ወርሃዊ ቁጠባ የቤት ባለቤት እንዲሆኑ ያስችል መሆኑ ተገልጿል፡፡
ኪ ሃውሲንግ ወደ ገበያው ከተቀላቀለ ጀምሮ እስካሁን በአዲስ አበባ በሚገኙ ሰባት ሳይቶች እና በባህር ዳር ከተማ በሚገኙ ሁለት ሳይቶች በመቶዎች የሚቆጠሩ አባላቱን የቤት ባለቤት ማድረግ መቻሉን በዕለቱ በቀረበው ሪፖርት ተመላክቷል።
በአሁኑ ወቅት የተቋሙ አባላት ቁጥር ከ20,000 በላይ መድረሱ የተገለጸ ሲሆን፣ በቀጣይም ''ኪ መንደር'' የተሰኘ መጠነ ሰፊ የመኖሪያ መንደር ግንባታ ለመጀመር አስፈለጊው ዝግጅት እየተደረገ መሆኑ ተነግሯል።
ይህ የዕጣ አወጣጥ መርሐግብር የቤት ፈላጊዎችን ተስፋ የሚያለመልም ከመሆኑም ባለፈ፣ የግል ዘርፉ በቤት ልማት ረገድ ያለውን ሚና የሚያሳይ እንደሆነ በስነ-ስርዓቱ ላይ የተገኙ ታዛቢዎች ገልጸዋል፡፡
#fastmereja : ኪ ሃውሲንግ ፋይናንስ ሶሉሸን ዛሬ የካቲት 28 ቀን 2018 ዓ.ም በጌትፋም ሆቴል ባከናወነው መርሐግብር ለ300 አዳዲስ አባላቱ የቤት ዕጣ አውጥቷል።
በዕጣ አወጣጥ ስነ-ስርዓቱ ላይ 45 ሰዎች ባለ 1 መኝታ፣105 ሰዎች ባለ 2 መኝታ፣ እንዲሁም 150 ሰዎች ባለ 3 መኝታ ቤቶች ዕጣ ወጥቶላቸዋል፡፡
ተቋሙ ተግባራዊ እያደረገ ያለው "Economies of Scale" ላይ የተመሰረተ የፋይናንስ ሞዴል፣ አነስተኛ ገቢ ያላቸው ዜጎች በዝቅተኛ ቅድመ-ክፍያ እና ከ2 ሺህ ብር በሚጀምር ወርሃዊ ቁጠባ የቤት ባለቤት እንዲሆኑ ያስችል መሆኑ ተገልጿል፡፡
ኪ ሃውሲንግ ወደ ገበያው ከተቀላቀለ ጀምሮ እስካሁን በአዲስ አበባ በሚገኙ ሰባት ሳይቶች እና በባህር ዳር ከተማ በሚገኙ ሁለት ሳይቶች በመቶዎች የሚቆጠሩ አባላቱን የቤት ባለቤት ማድረግ መቻሉን በዕለቱ በቀረበው ሪፖርት ተመላክቷል።
በአሁኑ ወቅት የተቋሙ አባላት ቁጥር ከ20,000 በላይ መድረሱ የተገለጸ ሲሆን፣ በቀጣይም ''ኪ መንደር'' የተሰኘ መጠነ ሰፊ የመኖሪያ መንደር ግንባታ ለመጀመር አስፈለጊው ዝግጅት እየተደረገ መሆኑ ተነግሯል።
ይህ የዕጣ አወጣጥ መርሐግብር የቤት ፈላጊዎችን ተስፋ የሚያለመልም ከመሆኑም ባለፈ፣ የግል ዘርፉ በቤት ልማት ረገድ ያለውን ሚና የሚያሳይ እንደሆነ በስነ-ስርዓቱ ላይ የተገኙ ታዛቢዎች ገልጸዋል፡፡
3 months ago
የነዳጅ እና ኢነርጂ ባለሥልጣን በዓለም አቀፍ ደረጃ የተከሰተውን የነዳጅ አቅርቦት መስተጓጎል ለመቋቋም በአገር ውስጥ የነዳጅ ስርጭት እና ግብይት ላይ ጥብቅ የቁጠባ እርምጃዎች እንዲወሰዱ የሚያዝ አዲስ መመሪያ አውጥቷል።
በመመሪያው መሠረት የነዳጅ አከፋፋይ ኩባንያዎች ለማንኛውም የነዳጅ ዓይነት አቅርቦት ለሚከተሉት አካላት ቅድሚያ እንዲሰጡ ታዟል ፦
- ለፀጥታ ተቋማት፣ ቁልፍ ለሆኑ የመንግስት ፕሮጀክቶች እና በተለይም በመጠናቀቅ ላይ ላሉ የልማት ስራዎች።
- ለኢንዱስትሪዎች፣ መሠረታዊ ሸቀጦችን ለሚያመርቱ አምራች ድርጅቶች እና ምርታቸውን ወደ ውጭ ለሚልኩ ተቋማት።
- ከፍተኛ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ ለሚታይባቸው እና የሀገር አቋራጭ የትራንስፖርት ፍሰት ላለባቸው የኮሪደር አካባቢዎች።
የነዳጅ ቸርቻሮ ማደያዎች ለሕዝብ ትራንስፖርት ተሽከርካሪዎች ቅድሚያ እንዲሰጡ የታዘዘ ሲሆን፣ ነዳጅ ቁጠባውን ለማጠናከርም አዲስ ክልከላ ተጥሏል።
በዚህም መሠረት ከፋብሪካው ከተገጠመላቸው የነዳጅ ማጠራቀሚያ (ሰልቫቲዮ) ውጭ፣ ተጨማሪ ሰልቫቲዮ አስገጥመው የሚመጡ አሽከርካሪዎችን ማደያዎች እንዳያስተናግዱ እና መሰል ድርጊቶችን ለፀጥታ አካላት እንዲጠቁሙ መመሪያ ተሰጥቷል።
በተጨማሪም ነዳጅ የጫኑ ቦቴዎች በተቀመጠላቸው የጊዜ ገደብ (Timing Arrival) መሠረት መድረሻ ቦታቸው መድረሳቸውን ኩባንያዎች በጥብቅ እንዲከታተሉ ታዟል።
በነዳጅ አጓጓዥ ተሽከርካሪዎች ብልሽት እና በሾፌሮች የልምድ ማነስ በሚፈጠሩ አደጋዎች በሚከሰት የነዳጅ ብክነት እንዳይፈጠር ትኩረት ሰጥተው እንዲሰሩ ለነዳጅ አከፋፋይ ኩባንያዎች ማሳሰቢያ ተሰጥቷል።
በነዳጅ ቸርቻሪ ማደያዎች በኩልም በከተማ አስተዳደር በክልል /ንግድ ቢሮዎች፣ በዞን/ በከተማ/ እና በወረዳ ንግድ ቢሮ/ ጽህፈት ቤት በኩል በደብዳቤ ለሚስተናገዱ ቀጥታ ተጠቃሚዎች የሚሰጠው ነዳጅ በጥንቃቄ እና ለታለመለት ዓላማ ብቻ መዋል እንዳለበት መመሪያው አሳስቧል።
ባለሥልጣኑ በመጨረሻም ይህንን መመሪያ ተግባራዊ በማያደርጉ እና በነዳጅ ግብይት ሂደት ላይ ሕገ-ወጥ ተግባር በሚፈጽሙ ማንኛውም ተዋናዮች ላይ በአዋጅ እና በመመሪያው መሠረት ጠንካራ እርምጃ እንደሚወሰድ እና ተጠያቂ እንደሚሆኑ በጥብቅ አስጠንቅቋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
tikvahethiopia
በመመሪያው መሠረት የነዳጅ አከፋፋይ ኩባንያዎች ለማንኛውም የነዳጅ ዓይነት አቅርቦት ለሚከተሉት አካላት ቅድሚያ እንዲሰጡ ታዟል ፦
- ለፀጥታ ተቋማት፣ ቁልፍ ለሆኑ የመንግስት ፕሮጀክቶች እና በተለይም በመጠናቀቅ ላይ ላሉ የልማት ስራዎች።
- ለኢንዱስትሪዎች፣ መሠረታዊ ሸቀጦችን ለሚያመርቱ አምራች ድርጅቶች እና ምርታቸውን ወደ ውጭ ለሚልኩ ተቋማት።
- ከፍተኛ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ ለሚታይባቸው እና የሀገር አቋራጭ የትራንስፖርት ፍሰት ላለባቸው የኮሪደር አካባቢዎች።
የነዳጅ ቸርቻሮ ማደያዎች ለሕዝብ ትራንስፖርት ተሽከርካሪዎች ቅድሚያ እንዲሰጡ የታዘዘ ሲሆን፣ ነዳጅ ቁጠባውን ለማጠናከርም አዲስ ክልከላ ተጥሏል።
በዚህም መሠረት ከፋብሪካው ከተገጠመላቸው የነዳጅ ማጠራቀሚያ (ሰልቫቲዮ) ውጭ፣ ተጨማሪ ሰልቫቲዮ አስገጥመው የሚመጡ አሽከርካሪዎችን ማደያዎች እንዳያስተናግዱ እና መሰል ድርጊቶችን ለፀጥታ አካላት እንዲጠቁሙ መመሪያ ተሰጥቷል።
በተጨማሪም ነዳጅ የጫኑ ቦቴዎች በተቀመጠላቸው የጊዜ ገደብ (Timing Arrival) መሠረት መድረሻ ቦታቸው መድረሳቸውን ኩባንያዎች በጥብቅ እንዲከታተሉ ታዟል።
በነዳጅ አጓጓዥ ተሽከርካሪዎች ብልሽት እና በሾፌሮች የልምድ ማነስ በሚፈጠሩ አደጋዎች በሚከሰት የነዳጅ ብክነት እንዳይፈጠር ትኩረት ሰጥተው እንዲሰሩ ለነዳጅ አከፋፋይ ኩባንያዎች ማሳሰቢያ ተሰጥቷል።
በነዳጅ ቸርቻሪ ማደያዎች በኩልም በከተማ አስተዳደር በክልል /ንግድ ቢሮዎች፣ በዞን/ በከተማ/ እና በወረዳ ንግድ ቢሮ/ ጽህፈት ቤት በኩል በደብዳቤ ለሚስተናገዱ ቀጥታ ተጠቃሚዎች የሚሰጠው ነዳጅ በጥንቃቄ እና ለታለመለት ዓላማ ብቻ መዋል እንዳለበት መመሪያው አሳስቧል።
ባለሥልጣኑ በመጨረሻም ይህንን መመሪያ ተግባራዊ በማያደርጉ እና በነዳጅ ግብይት ሂደት ላይ ሕገ-ወጥ ተግባር በሚፈጽሙ ማንኛውም ተዋናዮች ላይ በአዋጅ እና በመመሪያው መሠረት ጠንካራ እርምጃ እንደሚወሰድ እና ተጠያቂ እንደሚሆኑ በጥብቅ አስጠንቅቋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
tikvahethiopia
3 months ago
የነዳጅ አቅርቦት እጥረትን ለመቋቋም ነዋሪዎች የትራንስፖርት አማራጮችን እንዲጠቀሙ ጥሪ ቀረበ
#fastmereja I በመካከለኛው ምሥራቅ በተከሰተው ወቅታዊ ቀውስ ሳቢያ በዓለም አቀፍ የነዳጅ አቅርቦት ላይ መስተጓጎል መፈጠሩን ተከትሎ፣ የከተማዋ ነዋሪዎች ነዳጅን በቁጠባ እንዲጠቀሙ የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ጥሪ አቀረቡ።
ከንቲባዋ ባስተላለፉት መልዕክት፣ ኢትዮጵያን ጨምሮ ነዳጅ ገዝተው የሚጠቀሙ ሀገራት በአሁኑ ወቅት አቅርቦቱን እንደልብ ለማግኘት ተግዳሮት እንደገጠማቸው ገልጸዋል። ይህ ችግር ተፈትቶ የነዳጅ አቅርቦቱ ወደ መደበኛ ሁኔታው እስኪመለስ ድረስ ህዝቡ አማራጭ መንገዶችን እንዲከተል አሳስበዋል።
ነዋሪዎች የነዳጅ ፍጆታን ለመቀነስ የሚከተሉትን እርምጃዎች እንዲወስዱ ተጠይቋል፦
አጫጭር መንገዶችን በእግር መጓዝ፤
የብስክሌት አማራጮችን በስፋት መጠቀም፤
የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን (EV) ቅድሚያ በመስጠት መጠቀም።
ከንቲባዋ አክለውም፣ ወቅታዊው የነዳጅ እጥረት ዓለም አቀፋዊ ይዘት ያለው መሆኑን በመገንዘብ ነዋሪው አስፈላጊውን ትብብር እንዲያደርግ ጠይቀዋል። በመጨረሻም "ፈጣሪ ኢትዮጵያን እና ህዝቦቿን ይባርክ" በማለት መልዕክታቸውን ደምድመዋል።
#fastmereja I በመካከለኛው ምሥራቅ በተከሰተው ወቅታዊ ቀውስ ሳቢያ በዓለም አቀፍ የነዳጅ አቅርቦት ላይ መስተጓጎል መፈጠሩን ተከትሎ፣ የከተማዋ ነዋሪዎች ነዳጅን በቁጠባ እንዲጠቀሙ የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ጥሪ አቀረቡ።
ከንቲባዋ ባስተላለፉት መልዕክት፣ ኢትዮጵያን ጨምሮ ነዳጅ ገዝተው የሚጠቀሙ ሀገራት በአሁኑ ወቅት አቅርቦቱን እንደልብ ለማግኘት ተግዳሮት እንደገጠማቸው ገልጸዋል። ይህ ችግር ተፈትቶ የነዳጅ አቅርቦቱ ወደ መደበኛ ሁኔታው እስኪመለስ ድረስ ህዝቡ አማራጭ መንገዶችን እንዲከተል አሳስበዋል።
ነዋሪዎች የነዳጅ ፍጆታን ለመቀነስ የሚከተሉትን እርምጃዎች እንዲወስዱ ተጠይቋል፦
አጫጭር መንገዶችን በእግር መጓዝ፤
የብስክሌት አማራጮችን በስፋት መጠቀም፤
የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን (EV) ቅድሚያ በመስጠት መጠቀም።
ከንቲባዋ አክለውም፣ ወቅታዊው የነዳጅ እጥረት ዓለም አቀፋዊ ይዘት ያለው መሆኑን በመገንዘብ ነዋሪው አስፈላጊውን ትብብር እንዲያደርግ ጠይቀዋል። በመጨረሻም "ፈጣሪ ኢትዮጵያን እና ህዝቦቿን ይባርክ" በማለት መልዕክታቸውን ደምድመዋል።
3 months ago
“በእግር ተጓዙ”-ከንቲባዋ ‼️
የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ነዋሪዎች “አጫጨር መንገዶችን በእግር በመጓዝ" የነዳጅ ፍጆታ እንዲቀንሱ ጥሪ አቅርበዋል፡፡
ከንቲባዋ ከመዲናዋ ነዋሪዎች ባስተላለፉት መልዕክት በመካከለኛው ምሥራቅ ቀውስ ኢትዮጵያ የነዳጅ አቅርቦት እንደልብ ማግኘት አልቻለችም ብለዋል፡፡
የአሜሪካ-እሰራኤል እና ኢራን ጦርነት መቋጫ አግኝቶ የነዳጅ አቅርቦት ወደ መደበኛ መስመር እስኪመለስ ድረስ በቁጠባ መጠቀም አንደሚገባ ጠቁመዋል፡፡
በዚህም የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች “አጫጨር መንገዶችን በእግር በመጓዝ" ነዳጅ እንዲቆጥቡ ከንቲበዋ ጥሪ አቅርበዋል፡፡
በእግር ከመጓዝ በተጨማሪ እንደ ብስክሌትና ኤሌክትቲክ ተሽከርካሪ ያሉ የትራንስፖርት አማራጮችን በመጠቀም ነዋሪው መንግሥትን እንዲተባበር ጠይቀዋል፡፡
seledadotio
seledadotio
የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ነዋሪዎች “አጫጨር መንገዶችን በእግር በመጓዝ" የነዳጅ ፍጆታ እንዲቀንሱ ጥሪ አቅርበዋል፡፡
ከንቲባዋ ከመዲናዋ ነዋሪዎች ባስተላለፉት መልዕክት በመካከለኛው ምሥራቅ ቀውስ ኢትዮጵያ የነዳጅ አቅርቦት እንደልብ ማግኘት አልቻለችም ብለዋል፡፡
የአሜሪካ-እሰራኤል እና ኢራን ጦርነት መቋጫ አግኝቶ የነዳጅ አቅርቦት ወደ መደበኛ መስመር እስኪመለስ ድረስ በቁጠባ መጠቀም አንደሚገባ ጠቁመዋል፡፡
በዚህም የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች “አጫጨር መንገዶችን በእግር በመጓዝ" ነዳጅ እንዲቆጥቡ ከንቲበዋ ጥሪ አቅርበዋል፡፡
በእግር ከመጓዝ በተጨማሪ እንደ ብስክሌትና ኤሌክትቲክ ተሽከርካሪ ያሉ የትራንስፖርት አማራጮችን በመጠቀም ነዋሪው መንግሥትን እንዲተባበር ጠይቀዋል፡፡
seledadotio
seledadotio
Sponsored by
Surafel