11 hours ago
በተቋማዊ ሪፎርሙ ሕዝባዊነቱን ያጠናከረው ሠራዊት
**************
የኢትዮጵያ ሀገር መከላከያ ሠራዊት የሀገር ሉዓላዊነት፣ የሕዝብ ደኅንነት እና የጽናት ታላቅ ምሰሶ ነው።
ባለፉት ስምንት ዓመታት በሠራዊቱ ውስጥ የተተገበሩት ጥልቀት ያላቸው የሪፎርም እና የተቋማዊ መዋቅር ማሻሻያዎች ሠራዊቱን ወደ አዲስ የልህቀት ደረጃ ያሸጋገሩ ናቸው።
ይህ የሪፎርም ሂደት የሠራዊቱን ሕዝባዊነት የበለጠ ያጠናከረ፣ ሙያዊ ገለልተኝነቱን ያረጋገጠ እና መዋቅራዊ አደረጃጀቱን በዘመናዊ ወታደራዊ ሳይንስ መርሆዎች ላይ ያቆመ ነበር።
ተቋሙን ከፖለቲካዊ ወገንተኝነት በማፅዳት እና አደረጃጀቱን በማዘመን የአየር ኃይል፣ የባሕር ኃይል እንዲሁም የሳይበር ደኅንነት ክፍሎች ዘመኑ የሚጠይቀውን አህጉራዊ እና ዓለም አቀፋዊ የዝግጁነት ደረጃ እንዲላበሱ አስችሏቸዋል።
በተቋማዊ ሪፎርሙ ከተመዘገቡት ዋና ዋና ውጤቶች መካከል በቴክኖሎጂ ሽግግር እና በሰው ኃይል ግንባታ ላይ የታየው የላቀ ዕድገት ይጠቀሳል።
ሠራዊታችን ዘመናዊ የክትትል ቴክኖሎጂዎችን፣ የሰው አልባ አየር (ድሮን) ሥርዓቶችን እና የተራቀቁ የመረጃ መረቦችን በመታጠቅ ተቋማዊ ቁመናውን አዳብሯል።
በየደረጃው ባሉ ወታደራዊ አካዳሚዎች የተሰጡት የላቁ የስልጠና መርሐ-ግብሮች የሠራዊቱን ሥነ-ልቦናዊና ቴክኒካዊ አቅም በማሳደግ፣ አደጋዎችን በሳይንሳዊ ስልት፣ አነስተኛ የሰው እና የቁሳቁስ ጉዳት በሚያስከትል መልኩ የመከላከልና የማክሸፍ ብቃቱን አጎልብተውለታል።
በሀገራችን ያጋጠሙ ውስብስብ የውስጥ ደኀንነት ፈተናዎችን በማረጋጋት ሂደት ሠራዊቱ ያሳየው አስተዋይነት እና ሕዝባዊ ወገንተኝነት ጎልቶ የወጣበት ነው።
የሕዝብን ሰላም እና ደኅንነት ለማስጠበቅ በሚደረጉ እንቅስቃሴዎች የትዕግሥት እና የሰላም መንገዶችን በማስቀደም፣ የሲቪሎችን ሕይወት ከጉዳት በመጠበቅ እና የሀገር ሀብት የሆኑ መሠረተ-ልማቶችን በጥንቃቄ በመጠበቅ ረገድ ውጤታማ ሥራ ሠርቷል።
ይህም ሠራዊቱ የኃይል አጠቃቀምን የመጨረሻ አማራጭ በማድረግ የሰላም እና የሕግ ሥርዓት ዋስትና መሆኑን ያስመሰከረበት ነው።
ከሀገር ውስጥ ተልዕኮ ባሻገር፣ ሠራዊታችን በምሥራቅ አፍሪካ ቀጣና ለሚከናወኑ የሰላም ማስከበር ሥራዎች የጸና አለኝታ ሆኖ ዘልቋል።
በአፍሪካ ኅብረት እና በተለያዩ ዓለም አቀፍ ተልዕኮዎች የሚያሳየው የላቀ ሙያዊ ሥነ-ምግባር፣ ለሕዝብ ያለው ቅርበት እና የተላበሰው ሕዝባዊነት የሀገራችንን በጎ ገፅታ በዓለም አቀፍ መድረክ ከፍ አድርጎታል።
ባለፉት የሪፎርም ዓመታት የተገነቡት ዘመናዊ አቅሞች እና ተቋማዊ ነፃነት፣ ሠራዊታችን ወደፊትም የሀገርን ሉዓላዊነት እና የሕዝብን አደራ በላቀ ብቃት ለመወጣት የሚያስችለውን አስተማማኝ መሠረት ጥለዋል።
በሀብተሚካኤል ክፍሉ
#ethiopiandefenseforce #endf #ethiopianarmy #heroesofethiopia #militarypower #ethiopiandiplomacy
**************
የኢትዮጵያ ሀገር መከላከያ ሠራዊት የሀገር ሉዓላዊነት፣ የሕዝብ ደኅንነት እና የጽናት ታላቅ ምሰሶ ነው።
ባለፉት ስምንት ዓመታት በሠራዊቱ ውስጥ የተተገበሩት ጥልቀት ያላቸው የሪፎርም እና የተቋማዊ መዋቅር ማሻሻያዎች ሠራዊቱን ወደ አዲስ የልህቀት ደረጃ ያሸጋገሩ ናቸው።
ይህ የሪፎርም ሂደት የሠራዊቱን ሕዝባዊነት የበለጠ ያጠናከረ፣ ሙያዊ ገለልተኝነቱን ያረጋገጠ እና መዋቅራዊ አደረጃጀቱን በዘመናዊ ወታደራዊ ሳይንስ መርሆዎች ላይ ያቆመ ነበር።
ተቋሙን ከፖለቲካዊ ወገንተኝነት በማፅዳት እና አደረጃጀቱን በማዘመን የአየር ኃይል፣ የባሕር ኃይል እንዲሁም የሳይበር ደኅንነት ክፍሎች ዘመኑ የሚጠይቀውን አህጉራዊ እና ዓለም አቀፋዊ የዝግጁነት ደረጃ እንዲላበሱ አስችሏቸዋል።
በተቋማዊ ሪፎርሙ ከተመዘገቡት ዋና ዋና ውጤቶች መካከል በቴክኖሎጂ ሽግግር እና በሰው ኃይል ግንባታ ላይ የታየው የላቀ ዕድገት ይጠቀሳል።
ሠራዊታችን ዘመናዊ የክትትል ቴክኖሎጂዎችን፣ የሰው አልባ አየር (ድሮን) ሥርዓቶችን እና የተራቀቁ የመረጃ መረቦችን በመታጠቅ ተቋማዊ ቁመናውን አዳብሯል።
በየደረጃው ባሉ ወታደራዊ አካዳሚዎች የተሰጡት የላቁ የስልጠና መርሐ-ግብሮች የሠራዊቱን ሥነ-ልቦናዊና ቴክኒካዊ አቅም በማሳደግ፣ አደጋዎችን በሳይንሳዊ ስልት፣ አነስተኛ የሰው እና የቁሳቁስ ጉዳት በሚያስከትል መልኩ የመከላከልና የማክሸፍ ብቃቱን አጎልብተውለታል።
በሀገራችን ያጋጠሙ ውስብስብ የውስጥ ደኀንነት ፈተናዎችን በማረጋጋት ሂደት ሠራዊቱ ያሳየው አስተዋይነት እና ሕዝባዊ ወገንተኝነት ጎልቶ የወጣበት ነው።
የሕዝብን ሰላም እና ደኅንነት ለማስጠበቅ በሚደረጉ እንቅስቃሴዎች የትዕግሥት እና የሰላም መንገዶችን በማስቀደም፣ የሲቪሎችን ሕይወት ከጉዳት በመጠበቅ እና የሀገር ሀብት የሆኑ መሠረተ-ልማቶችን በጥንቃቄ በመጠበቅ ረገድ ውጤታማ ሥራ ሠርቷል።
ይህም ሠራዊቱ የኃይል አጠቃቀምን የመጨረሻ አማራጭ በማድረግ የሰላም እና የሕግ ሥርዓት ዋስትና መሆኑን ያስመሰከረበት ነው።
ከሀገር ውስጥ ተልዕኮ ባሻገር፣ ሠራዊታችን በምሥራቅ አፍሪካ ቀጣና ለሚከናወኑ የሰላም ማስከበር ሥራዎች የጸና አለኝታ ሆኖ ዘልቋል።
በአፍሪካ ኅብረት እና በተለያዩ ዓለም አቀፍ ተልዕኮዎች የሚያሳየው የላቀ ሙያዊ ሥነ-ምግባር፣ ለሕዝብ ያለው ቅርበት እና የተላበሰው ሕዝባዊነት የሀገራችንን በጎ ገፅታ በዓለም አቀፍ መድረክ ከፍ አድርጎታል።
ባለፉት የሪፎርም ዓመታት የተገነቡት ዘመናዊ አቅሞች እና ተቋማዊ ነፃነት፣ ሠራዊታችን ወደፊትም የሀገርን ሉዓላዊነት እና የሕዝብን አደራ በላቀ ብቃት ለመወጣት የሚያስችለውን አስተማማኝ መሠረት ጥለዋል።
በሀብተሚካኤል ክፍሉ
#ethiopiandefenseforce #endf #ethiopianarmy #heroesofethiopia #militarypower #ethiopiandiplomacy
2 days ago
(ዘ-ሐበሻ ስፖርት) የ'ሪያል ማድሪድ ፋውንዴሽን' በተጠናቀቀው የውድድር ዘመን በመላው አፍሪካ ካከናወናቸው ስኬታማ ተግባራት መካከል በኢትዮጵያ አዲስ የማህበራዊ ስፖርት አካዳሚ መክፈቱ በዋና ማሳያነት ተጠቅሷል። ፋውንዴሽኑ ኢትዮጵያን ጨምሮ በ23 የአፍሪካ ሀገራት ውስጥ 52 የማህበራዊ ስፖርት ፕሮጀክቶችን ያካሄደ ሲሆን፣ በዚህም 10,628 የሚሆኑ ህጻናትን፣ ታዳጊዎችን እና ወጣቶችን የዕድሉ ተጠቃሚ ማድረግ ችሏል።
በዘመኑ ከተመዘገቡት ትልልቅ ስኬቶች አንዱ በሀገራችን ኢትዮጵያ አዲስ የማህበራዊ ስፖርት አካዳሚ መከፈቱ ነው። ከኢትዮጵያ በተጨማሪም አንጎላ፣ ኬንያ፣ ዩጋንዳ፣ ታንዛኒያ፣ ሴኔጋል እና ግብጽን ጨምሮ በ23 የአፍሪካ ሀገራት ፕሮጀክቱ ተደራሽ ሆኗል።
በአካታችነት በኩል ፋውንዴሽኑ ሴት ታዳጊዎች በስፖርቱ ያላቸውን ተሳትፎ በማሳደግ እና ሴት አሰልጣኞችን በማበረታታት ላይ ልዩ ትኩረት ሰጥቷል። ከዚህም በተጨማሪ አካል ጉዳተኛ ህጻናት፣ ወጣት ስደተኞች እንዲሁም በከባድ ድህነት እና በግጭት የተጎዱ ማህበረሰቦችን የዕድሉ ተጠቃሚ አድርጓል። ከስፖርታዊ እንቅስቃሴዎች ባሻገር ትምህርታዊ ድጋፍን፣ ጤናማ የአኗኗር ዘይቤን፣ የህጻናት ጥበቃን፣ የጾታ እኩልነትን እና ማህበረሰባዊ ትስስርን ማጠናከር የትምህርት ቤቶቹ ዋነኛ የትኩረት አቅጣጫዎች ናቸው።
የአካባቢውን አሰልጣኞች አቅም በስልጠና፣ በክትትል እና በተሞክሮ ልውውጥ ማሳደግ የፕሮጀክቱ ሌላኛው ስኬት ነው። ይህ አካሄድ ከዚህ ቀደም የፕሮጀክቱ ተጠቃሚ የነበሩ ወጣቶች አሁን ላይ ለተተኪው ትውልድ አሰልጣኝ እና አርአያ የሚሆኑበትን ቀጣይነት ያለው ሞዴል ለመፍጠር አስችሏል።
ፋውንዴሽኑ ይህንን ዘላቂ እና አዎንታዊ ተጽዕኖ ለማምጣት ከተለያዩ ማህበራዊ ተቋማት፣ የኃይማኖት ተቋማት፣ ሌሎች ፋውንዴሽኖች፣ ኩባንያዎች እና የአካባቢው መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ጋር በቅንጅት ሲሰራ መቆየቱን አስታውቋል።
በዘመኑ ከተመዘገቡት ትልልቅ ስኬቶች አንዱ በሀገራችን ኢትዮጵያ አዲስ የማህበራዊ ስፖርት አካዳሚ መከፈቱ ነው። ከኢትዮጵያ በተጨማሪም አንጎላ፣ ኬንያ፣ ዩጋንዳ፣ ታንዛኒያ፣ ሴኔጋል እና ግብጽን ጨምሮ በ23 የአፍሪካ ሀገራት ፕሮጀክቱ ተደራሽ ሆኗል።
በአካታችነት በኩል ፋውንዴሽኑ ሴት ታዳጊዎች በስፖርቱ ያላቸውን ተሳትፎ በማሳደግ እና ሴት አሰልጣኞችን በማበረታታት ላይ ልዩ ትኩረት ሰጥቷል። ከዚህም በተጨማሪ አካል ጉዳተኛ ህጻናት፣ ወጣት ስደተኞች እንዲሁም በከባድ ድህነት እና በግጭት የተጎዱ ማህበረሰቦችን የዕድሉ ተጠቃሚ አድርጓል። ከስፖርታዊ እንቅስቃሴዎች ባሻገር ትምህርታዊ ድጋፍን፣ ጤናማ የአኗኗር ዘይቤን፣ የህጻናት ጥበቃን፣ የጾታ እኩልነትን እና ማህበረሰባዊ ትስስርን ማጠናከር የትምህርት ቤቶቹ ዋነኛ የትኩረት አቅጣጫዎች ናቸው።
የአካባቢውን አሰልጣኞች አቅም በስልጠና፣ በክትትል እና በተሞክሮ ልውውጥ ማሳደግ የፕሮጀክቱ ሌላኛው ስኬት ነው። ይህ አካሄድ ከዚህ ቀደም የፕሮጀክቱ ተጠቃሚ የነበሩ ወጣቶች አሁን ላይ ለተተኪው ትውልድ አሰልጣኝ እና አርአያ የሚሆኑበትን ቀጣይነት ያለው ሞዴል ለመፍጠር አስችሏል።
ፋውንዴሽኑ ይህንን ዘላቂ እና አዎንታዊ ተጽዕኖ ለማምጣት ከተለያዩ ማህበራዊ ተቋማት፣ የኃይማኖት ተቋማት፣ ሌሎች ፋውንዴሽኖች፣ ኩባንያዎች እና የአካባቢው መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ጋር በቅንጅት ሲሰራ መቆየቱን አስታውቋል።
4 days ago
ዋናው ሰው ከወደ ኢትዮጵያ ሆነዋል
በደቡብ አፍሪካ እና በስዋቲኒ አስተናጋጅነት በተካሄደው የ2026 የሼፎች ፌስቲቫል ላይ ኢትዮጵያ የጎላ አህጉራዊ ስኬት ማስመዝገቧ ተገለጸ።
በመድረኩ ሀገራችንን ወክለው የተሳተፉት የኢትዮጵያ ሼፎች ማህበር ፕሬዝዳንት ሼፍ ሄኖክ ዘርይሁን የምስራቅ አፍሪካ ሼፎች
ማህበር ፕሬዝዳንት በመሆን ተመርጠዋል።
የመላው አፍሪካ የምግብ አዘገጃጀት የአመጋገብ ባህልና ታሪክ በሰፊው በተዳሰሰበት እንዲሁም ዘመናዊ የሙያ ስልጠናዎች በተሰጡበት በዚህ መድረክ ላይ የተገኘው ይህ ድል ኢትዮጵያ በምግብ ቱሪዝም ዘርፍ በምስራቅ አፍሪካ ያላትን የመሪነት ሚና በጉልህ ያረጋገጠ አጋጣሚ ሆኗል።
ይህ ታሪካዊ ስኬት ሀገራችን የታደለችበትን ልዩ እና በጣዕም የበለፀገ የምግብ ባህል፣ ሀገር በቀል ግብአቶች እንዲሁም ጥልቅ የምግብ አሰራር ጥበብ ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ይበልጥ ለማስተዋወቅ ሰፊ በር የከፈተ ነው።
ከዚህም ባለፈ ኢትዮጵያ ከዘርፉ ማግኘት የሚገባትን የኢኮኖሚና የቱሪዝም ተጠቃሚነትእንደሚያሳድገው ይጠበቃል።
እንደ ቱሪዝም ሚኒስቴር ዘገባ ይህንን አንጸባራቂ ስኬት ተከትሎ ሀገራችን ቀጣዩን የ2027 የአፍሪካ ሼፎች ፌስቲቫል በክብር እንድታዘጋጅ የተመረጠች ሲሆን ዝግጅቱም በርካታ ዓለም አቀፍ የሙያው ባለሙያዎችን እና ጎብኚዎችን ወደ ሀገር ውስጥ በመሳብ የቱሪዝም እንቅስቃሴውን ለዓለም ለማሳየትና ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ከፍተኛ አቅም እንደሚፈጥር ታምኖበታል።
በደቡብ አፍሪካ እና በስዋቲኒ አስተናጋጅነት በተካሄደው የ2026 የሼፎች ፌስቲቫል ላይ ኢትዮጵያ የጎላ አህጉራዊ ስኬት ማስመዝገቧ ተገለጸ።
በመድረኩ ሀገራችንን ወክለው የተሳተፉት የኢትዮጵያ ሼፎች ማህበር ፕሬዝዳንት ሼፍ ሄኖክ ዘርይሁን የምስራቅ አፍሪካ ሼፎች
ማህበር ፕሬዝዳንት በመሆን ተመርጠዋል።
የመላው አፍሪካ የምግብ አዘገጃጀት የአመጋገብ ባህልና ታሪክ በሰፊው በተዳሰሰበት እንዲሁም ዘመናዊ የሙያ ስልጠናዎች በተሰጡበት በዚህ መድረክ ላይ የተገኘው ይህ ድል ኢትዮጵያ በምግብ ቱሪዝም ዘርፍ በምስራቅ አፍሪካ ያላትን የመሪነት ሚና በጉልህ ያረጋገጠ አጋጣሚ ሆኗል።
ይህ ታሪካዊ ስኬት ሀገራችን የታደለችበትን ልዩ እና በጣዕም የበለፀገ የምግብ ባህል፣ ሀገር በቀል ግብአቶች እንዲሁም ጥልቅ የምግብ አሰራር ጥበብ ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ይበልጥ ለማስተዋወቅ ሰፊ በር የከፈተ ነው።
ከዚህም ባለፈ ኢትዮጵያ ከዘርፉ ማግኘት የሚገባትን የኢኮኖሚና የቱሪዝም ተጠቃሚነትእንደሚያሳድገው ይጠበቃል።
እንደ ቱሪዝም ሚኒስቴር ዘገባ ይህንን አንጸባራቂ ስኬት ተከትሎ ሀገራችን ቀጣዩን የ2027 የአፍሪካ ሼፎች ፌስቲቫል በክብር እንድታዘጋጅ የተመረጠች ሲሆን ዝግጅቱም በርካታ ዓለም አቀፍ የሙያው ባለሙያዎችን እና ጎብኚዎችን ወደ ሀገር ውስጥ በመሳብ የቱሪዝም እንቅስቃሴውን ለዓለም ለማሳየትና ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ከፍተኛ አቅም እንደሚፈጥር ታምኖበታል።
4 days ago
ዋናው ሰው ከወደ ኢትዮጵያ ሆነዋል
#ethiopia | በደቡብ አፍሪካ እና በስዋቲኒ አስተናጋጅነት በተካሄደው የ2026 የሼፎች ፌስቲቫል ላይ ኢትዮጵያ የጎላ አህጉራዊ ስኬት ማስመዝገቧ ተገለጸ።
በመድረኩ ሀገራችንን ወክለው የተሳተፉት የኢትዮጵያ ሼፎች ማህበር ፕሬዝዳንት ሼፍ ሄኖክ ዘርይሁን የምስራቅ አፍሪካ ሼፎች
ማህበር ፕሬዝዳንት በመሆን ተመርጠዋል።
የመላው አፍሪካ የምግብ አዘገጃጀት የአመጋገብ ባህልና ታሪክ በሰፊው በተዳሰሰበት እንዲሁም ዘመናዊ የሙያ ስልጠናዎች በተሰጡበት በዚህ መድረክ ላይ የተገኘው ይህ ድል ኢትዮጵያ በምግብ ቱሪዝም ዘርፍ በምስራቅ አፍሪካ ያላትን የመሪነት ሚና በጉልህ ያረጋገጠ አጋጣሚ ሆኗል።
ይህ ታሪካዊ ስኬት ሀገራችን የታደለችበትን ልዩ እና በጣዕም የበለፀገ የምግብ ባህል፣ ሀገር በቀል ግብአቶች እንዲሁም ጥልቅ የምግብ አሰራር ጥበብ ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ይበልጥ ለማስተዋወቅ ሰፊ በር የከፈተ ነው።
ከዚህም ባለፈ ኢትዮጵያ ከዘርፉ ማግኘት የሚገባትን የኢኮኖሚና የቱሪዝም ተጠቃሚነትእንደሚያሳድገው ይጠበቃል።
እንደ ቱሪዝም ሚኒስቴር ዘገባ ይህንን አንጸባራቂ ስኬት ተከትሎ ሀገራችን ቀጣዩን የ2027 የአፍሪካ ሼፎች ፌስቲቫል በክብር እንድታዘጋጅ የተመረጠች ሲሆን ዝግጅቱም በርካታ ዓለም አቀፍ የሙያው ባለሙያዎችን እና ጎብኚዎችን ወደ ሀገር ውስጥ በመሳብ የቱሪዝም እንቅስቃሴውን ለዓለም ለማሳየትና ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ከፍተኛ አቅም እንደሚፈጥር ታምኖበታል።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia | በደቡብ አፍሪካ እና በስዋቲኒ አስተናጋጅነት በተካሄደው የ2026 የሼፎች ፌስቲቫል ላይ ኢትዮጵያ የጎላ አህጉራዊ ስኬት ማስመዝገቧ ተገለጸ።
በመድረኩ ሀገራችንን ወክለው የተሳተፉት የኢትዮጵያ ሼፎች ማህበር ፕሬዝዳንት ሼፍ ሄኖክ ዘርይሁን የምስራቅ አፍሪካ ሼፎች
ማህበር ፕሬዝዳንት በመሆን ተመርጠዋል።
የመላው አፍሪካ የምግብ አዘገጃጀት የአመጋገብ ባህልና ታሪክ በሰፊው በተዳሰሰበት እንዲሁም ዘመናዊ የሙያ ስልጠናዎች በተሰጡበት በዚህ መድረክ ላይ የተገኘው ይህ ድል ኢትዮጵያ በምግብ ቱሪዝም ዘርፍ በምስራቅ አፍሪካ ያላትን የመሪነት ሚና በጉልህ ያረጋገጠ አጋጣሚ ሆኗል።
ይህ ታሪካዊ ስኬት ሀገራችን የታደለችበትን ልዩ እና በጣዕም የበለፀገ የምግብ ባህል፣ ሀገር በቀል ግብአቶች እንዲሁም ጥልቅ የምግብ አሰራር ጥበብ ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ይበልጥ ለማስተዋወቅ ሰፊ በር የከፈተ ነው።
ከዚህም ባለፈ ኢትዮጵያ ከዘርፉ ማግኘት የሚገባትን የኢኮኖሚና የቱሪዝም ተጠቃሚነትእንደሚያሳድገው ይጠበቃል።
እንደ ቱሪዝም ሚኒስቴር ዘገባ ይህንን አንጸባራቂ ስኬት ተከትሎ ሀገራችን ቀጣዩን የ2027 የአፍሪካ ሼፎች ፌስቲቫል በክብር እንድታዘጋጅ የተመረጠች ሲሆን ዝግጅቱም በርካታ ዓለም አቀፍ የሙያው ባለሙያዎችን እና ጎብኚዎችን ወደ ሀገር ውስጥ በመሳብ የቱሪዝም እንቅስቃሴውን ለዓለም ለማሳየትና ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ከፍተኛ አቅም እንደሚፈጥር ታምኖበታል።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
Sponsored by
Surafel
5 days ago
ሼፍ ሄኖክ ዘርይሁን የምስራቅ አፍሪካ ሼፎች ማህበር ፕሬዝዳንት ሆነው ተመረጡ
📌 ኢትዮጵያ የ2027ቱን አህጉራዊ ፌስቲቫል እንድታዘጋጅ ተወሰነ
#fastmereja I የኢትዮጵያ ሼፎች ማህበር ፕሬዝዳንት ሼፍ ሄኖክ ዘርይሁን የምስራቅ አፍሪካ ሼፎች ማህበር ፕሬዝዳንት ሆነው ተመረጡ። በደቡብ አፍሪካ እና በስዋቲኒ በተካሄደው የ2026 የአፍሪካ ሼፎች ፌስቲቫል ላይ ኢትዮጵያን ወክለው የተሳተፉት ሼፍ ሄኖክ ይህን ከፍተኛ ኃላፊነት ከመጨበጣቸውም በላይ፣ ሀገራችን ኢትዮጵያ የ2027ቱን የመላው አፍሪካ የሼፎች ፌስቲቫል በጋራ እንድታዘጋጅ ውሳኔ ተላላፏል።
በደቡብ አፍሪካ እና በስዋቲኒ አስተናጋጅነት በተካሄደው በዚህ አህጉራዊ መድረክ የአፍሪካ የምግብ ግብአቶች፣ የአዘገጃጀት እና የአመጋገብ ታሪክ በሰፊው የተዳሰሰ ሲሆን፣ ዘርፉን የሚያጎለብቱ የተለያዩ አለም አቀፋዊ ስልጠናዎችም ተሰጥተዋል። ኢትዮጵያ እጅግ በርካታ የተፈጥሮ የምግብ ግብአቶች እና ሀብታም የአመጋገብ ባህል ያላት ሀገር እንደመሆኗ መጠን፣ ይህ ታሪካዊ አጋጣሚ ሀገሪቱ ያላትን እምቅ ሀብት ለመላው አለም ለማስተዋወቅና በገበያ ላይ በማቅረብ ከዘርፉ ማግኘት የሚገባትን ኢኮኖሚያዊ ጥቅም እንድታገኝ ትልቅ መንገድ የሚከፍት መሆኑ ተገልጿል።
ይህንን ተከትሎ ኢትዮጵያ የ2027ቱን አህጉራዊ የሼፎች ፌስቲቫል እንድታዘጋጅ መመረጧ በምግብ ቱሪዝም እና በባህል ልውውጥ ዘርፍ አዲስ ምዕራፍ የሚከፍት ሲሆን፣ የሀገሪቱን ገጽታ በበጎ መልኩ በመገንባት ረገድ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው ይታመናል።
📌 ኢትዮጵያ የ2027ቱን አህጉራዊ ፌስቲቫል እንድታዘጋጅ ተወሰነ
#fastmereja I የኢትዮጵያ ሼፎች ማህበር ፕሬዝዳንት ሼፍ ሄኖክ ዘርይሁን የምስራቅ አፍሪካ ሼፎች ማህበር ፕሬዝዳንት ሆነው ተመረጡ። በደቡብ አፍሪካ እና በስዋቲኒ በተካሄደው የ2026 የአፍሪካ ሼፎች ፌስቲቫል ላይ ኢትዮጵያን ወክለው የተሳተፉት ሼፍ ሄኖክ ይህን ከፍተኛ ኃላፊነት ከመጨበጣቸውም በላይ፣ ሀገራችን ኢትዮጵያ የ2027ቱን የመላው አፍሪካ የሼፎች ፌስቲቫል በጋራ እንድታዘጋጅ ውሳኔ ተላላፏል።
በደቡብ አፍሪካ እና በስዋቲኒ አስተናጋጅነት በተካሄደው በዚህ አህጉራዊ መድረክ የአፍሪካ የምግብ ግብአቶች፣ የአዘገጃጀት እና የአመጋገብ ታሪክ በሰፊው የተዳሰሰ ሲሆን፣ ዘርፉን የሚያጎለብቱ የተለያዩ አለም አቀፋዊ ስልጠናዎችም ተሰጥተዋል። ኢትዮጵያ እጅግ በርካታ የተፈጥሮ የምግብ ግብአቶች እና ሀብታም የአመጋገብ ባህል ያላት ሀገር እንደመሆኗ መጠን፣ ይህ ታሪካዊ አጋጣሚ ሀገሪቱ ያላትን እምቅ ሀብት ለመላው አለም ለማስተዋወቅና በገበያ ላይ በማቅረብ ከዘርፉ ማግኘት የሚገባትን ኢኮኖሚያዊ ጥቅም እንድታገኝ ትልቅ መንገድ የሚከፍት መሆኑ ተገልጿል።
ይህንን ተከትሎ ኢትዮጵያ የ2027ቱን አህጉራዊ የሼፎች ፌስቲቫል እንድታዘጋጅ መመረጧ በምግብ ቱሪዝም እና በባህል ልውውጥ ዘርፍ አዲስ ምዕራፍ የሚከፍት ሲሆን፣ የሀገሪቱን ገጽታ በበጎ መልኩ በመገንባት ረገድ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው ይታመናል።
5 days ago
በኢትዮጵያ የኪነ-ጥበብ ዘርፍ የሚታዩ የክህሎትና የመዋቅር ችግሮችን ለመቅረፍ አዲስ የጋራ ስምምነት ተደረገ!
#fastmereja :-በኢትዮጵያ የኪነ-ጥበብ ዘርፍ የሚታዩ መዋቅራዊና የክህሎት ችግሮችን ለመቅረፍ የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት እና የአባ ለታ አክቲንግ አካዳሚ በጋራ ለመስራት በዛሬዉ እለት ተፈራረሙ።
በአዲሱ አስተዳደራዊ መዋቅር ስር የሚገኙትን ብሔራዊ ቴአትር፣ ሀገርፍቅር ቴአትር፣ የአዲስ አበባ ባህልና ቱሪዝም (ባህል አዳራሽ)፣ ራስ ቴአትር እና የሕፃናትና ወጣቶች ቴአትርን የሚያስተዳድረው ተቋሙ፤ ከግል ዘርፍ አጋሮች ጋር አብሮ ለመሥራት ባቀደው መሠረት ይፋዊ ስምምነቱን አድርጓል።
በስምምነቱ መሠረት የአስተዳደሩን የዘመናት የታሪክና የልምድ ክምችት ከአካዳሚው ዘመናዊና ፈጠራ የታከለበት የአሰልጠና ዘዴ ጋር በማዋሃድ በቴአትር፣ በሙዚቃ፣ በፊልምና ተዛማጅ የኪነ-ጥበብ ዘርፎች ሰፊ ስልጠናዎች በጋራ እንደሚሰጡ ተገልጿል።
በተጨማሪም የኢትዮጵያን ባህል፣ ታሪክና ወግ የሚያንፀባርቁ ጥበባዊ ሁነቶችንና ትላልቅ ፕሮዳክሽኖችን በጋራ በማዘጋጀት ለሕዝብ ለማቅረብ፣ እንዲሁም ከግጥም ምሽቶች እስከ ታላላቅ የኪነ-ጥበብ ፌስቲቫሎች ድረስ ያሉ መድረኮችን ለማስፋፋት መታቀዱም ነዉ የተገለፀዉ።
የአባ ለታ አክቲንግ አካዳሚ ዋና መስራችና ሥራ አስኪያጅ አቶ ሌንጮ ፍቅሩ በፊርማ ሥነ-ሥርዓቱ ወቅት እንደገለጹት፤ አካዳሚው ከተመሠረተበት ባለፉት ሁለት ዓመታት ውስጥ በርካታ ወጣትና ህጻናት
ተማሪዎችን አብቅቶ ያስመረቀ ሲሆን፣ በተለይም በልጆች አክቲንግ ዘርፍ አበራች አስተዋጽኦ አበርክቷል ሲሉ ተናግረዋል።
አቶ ሌንጮ አክለው እንደገለጹት፣ አካዳሚው እስካሁን በነበረው ጉዞ የቦታ፣ የሎኬሽን እና የትወና ቁሳቁሶች (Props) እጥረት ዋና ዋና ማነቆዎች እንደነበሩበት አስታውሰዋል።
ሆኖም ከአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት ጋር የተደረገው ይህ ይፋዊ ስምምነት እነዚህን የሎጅስቲክስና የቦታ ችግሮች በዘላቂነት በመቅረፍ፣ የሰለጠኑ አዳዲስ ከዋክብትን ወደ ታሪካዊ የቴአትር መድረኮች ለማውጣት ትልቅ እድል የሚፈጥር መሆኑን ገልጸዋል።
#fastmereja :-በኢትዮጵያ የኪነ-ጥበብ ዘርፍ የሚታዩ መዋቅራዊና የክህሎት ችግሮችን ለመቅረፍ የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት እና የአባ ለታ አክቲንግ አካዳሚ በጋራ ለመስራት በዛሬዉ እለት ተፈራረሙ።
በአዲሱ አስተዳደራዊ መዋቅር ስር የሚገኙትን ብሔራዊ ቴአትር፣ ሀገርፍቅር ቴአትር፣ የአዲስ አበባ ባህልና ቱሪዝም (ባህል አዳራሽ)፣ ራስ ቴአትር እና የሕፃናትና ወጣቶች ቴአትርን የሚያስተዳድረው ተቋሙ፤ ከግል ዘርፍ አጋሮች ጋር አብሮ ለመሥራት ባቀደው መሠረት ይፋዊ ስምምነቱን አድርጓል።
በስምምነቱ መሠረት የአስተዳደሩን የዘመናት የታሪክና የልምድ ክምችት ከአካዳሚው ዘመናዊና ፈጠራ የታከለበት የአሰልጠና ዘዴ ጋር በማዋሃድ በቴአትር፣ በሙዚቃ፣ በፊልምና ተዛማጅ የኪነ-ጥበብ ዘርፎች ሰፊ ስልጠናዎች በጋራ እንደሚሰጡ ተገልጿል።
በተጨማሪም የኢትዮጵያን ባህል፣ ታሪክና ወግ የሚያንፀባርቁ ጥበባዊ ሁነቶችንና ትላልቅ ፕሮዳክሽኖችን በጋራ በማዘጋጀት ለሕዝብ ለማቅረብ፣ እንዲሁም ከግጥም ምሽቶች እስከ ታላላቅ የኪነ-ጥበብ ፌስቲቫሎች ድረስ ያሉ መድረኮችን ለማስፋፋት መታቀዱም ነዉ የተገለፀዉ።
የአባ ለታ አክቲንግ አካዳሚ ዋና መስራችና ሥራ አስኪያጅ አቶ ሌንጮ ፍቅሩ በፊርማ ሥነ-ሥርዓቱ ወቅት እንደገለጹት፤ አካዳሚው ከተመሠረተበት ባለፉት ሁለት ዓመታት ውስጥ በርካታ ወጣትና ህጻናት
ተማሪዎችን አብቅቶ ያስመረቀ ሲሆን፣ በተለይም በልጆች አክቲንግ ዘርፍ አበራች አስተዋጽኦ አበርክቷል ሲሉ ተናግረዋል።
አቶ ሌንጮ አክለው እንደገለጹት፣ አካዳሚው እስካሁን በነበረው ጉዞ የቦታ፣ የሎኬሽን እና የትወና ቁሳቁሶች (Props) እጥረት ዋና ዋና ማነቆዎች እንደነበሩበት አስታውሰዋል።
ሆኖም ከአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት ጋር የተደረገው ይህ ይፋዊ ስምምነት እነዚህን የሎጅስቲክስና የቦታ ችግሮች በዘላቂነት በመቅረፍ፣ የሰለጠኑ አዳዲስ ከዋክብትን ወደ ታሪካዊ የቴአትር መድረኮች ለማውጣት ትልቅ እድል የሚፈጥር መሆኑን ገልጸዋል።
5 days ago
በግል ትምህርት ቤቶች የክፍያ ጭማሪና የምዝገባ አሰራር ላይ ጥብቅ ቁጥጥር እየተደረገ ነው፡- የአዲስ አበባ ትምህርትና ሥልጠና ቁጥጥር ባለስልጣን
በ2019 ዓመተ ምህረት የትምህርት ዘመን በግል ትምህርት ቤቶች በሚካሄደው የተማሪዎች ምዝገባ፣ የክፍያ ጭማሪና የግብዓት ጥያቄ ላይ ጥብቅ ቁጥጥር እየተካሄደ መሆኑን በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን አስታወቀ::
ባለፉት ዓመታት የግል ትምህርት ቤቶች በወርሃዊ ክፍያ፣ በምዝገባ፣ በዩኒፎርም እንዲሁም በዓይነት በሚጠይቋቸው እንደ ሳሙና እና ሶፍት ባሉ ቁሳቁሶች ምክንያት በወላጆች ዘንድ ሰፊ ቅሬታ ሲነሳ መቆየቱ ይታወሳል፡፡
Seledadotio
Seledadotio
በ2019 ዓመተ ምህረት የትምህርት ዘመን በግል ትምህርት ቤቶች በሚካሄደው የተማሪዎች ምዝገባ፣ የክፍያ ጭማሪና የግብዓት ጥያቄ ላይ ጥብቅ ቁጥጥር እየተካሄደ መሆኑን በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን አስታወቀ::
ባለፉት ዓመታት የግል ትምህርት ቤቶች በወርሃዊ ክፍያ፣ በምዝገባ፣ በዩኒፎርም እንዲሁም በዓይነት በሚጠይቋቸው እንደ ሳሙና እና ሶፍት ባሉ ቁሳቁሶች ምክንያት በወላጆች ዘንድ ሰፊ ቅሬታ ሲነሳ መቆየቱ ይታወሳል፡፡
Seledadotio
Seledadotio
5 days ago
በአሜሪካ ላሉ ወጣቶች የስራ ፈጠራ እና የስራ አመራር ስልጠና ተዘጋጀ
August 15, Unlocking the Inner Locked Capacity (የተፈጥሮ የውስጥ አቅምን ማውጣት) በሚል ርዕስ በ Bejai Naiker የሚሰጥ ልዩ ስልጠና የተዘጋጀ ሲሆን፤ ከዚህ በፊትም ለተለያዩ ወጣቶች የስራ እድል የፈጠረ የስልጠና ፕሮግራም ነው ።
በ Washington DC እና አካባቢ ለሚኖሩ ከ15 አመት በላይ ለሆኑ ወጣቶች የስራ ፈጠራ እና የስራ አመራር ክህሎት ስልጠና ለወጣቶች የተዘጋጀ ሲሆን በዕለቱ የወጣቶች ፕሮፌሽናል ኔትዎርክ/ትስስር ይመሰረታል ::
በዚህ ልዩ የስልጠና ፕሮግራም እድሜአቸው ከ 15 እስከ 34 ያሉ ወጣቶች እንዲሳተፉ ጥሪ እናደርጋለን ::
በፕሮግራሙ ከ15 አመት በታች የሆኑ ሰልጣኞች ከነ ቤተሰቦቻቸው መታደም ይችላሉ።
በዚህ ለብዙወች የስራ እድል እና የስራ ልምድ ልውውጥ በሚደረግበት ፕሮግም ላይ የፈጠራ ሀሳቦች ለውድድር የሚቀርቡ ሲሆን ለአሸናፊወችም ሽልማት ተዘጋጅቷል።
ወደፊት በአፍሪካ ደርጃ ለሚደረገው የወጣቶች ኔትዎርክ ዝግጅት ላይም አሸናፊወቹ ይጋበዛሉ....
ማሳሰቢያ
ፕሮግራሙ ላይ ለመታደም QR ኮዱን ይጠቀሙ
August 15, Unlocking the Inner Locked Capacity (የተፈጥሮ የውስጥ አቅምን ማውጣት) በሚል ርዕስ በ Bejai Naiker የሚሰጥ ልዩ ስልጠና የተዘጋጀ ሲሆን፤ ከዚህ በፊትም ለተለያዩ ወጣቶች የስራ እድል የፈጠረ የስልጠና ፕሮግራም ነው ።
በ Washington DC እና አካባቢ ለሚኖሩ ከ15 አመት በላይ ለሆኑ ወጣቶች የስራ ፈጠራ እና የስራ አመራር ክህሎት ስልጠና ለወጣቶች የተዘጋጀ ሲሆን በዕለቱ የወጣቶች ፕሮፌሽናል ኔትዎርክ/ትስስር ይመሰረታል ::
በዚህ ልዩ የስልጠና ፕሮግራም እድሜአቸው ከ 15 እስከ 34 ያሉ ወጣቶች እንዲሳተፉ ጥሪ እናደርጋለን ::
በፕሮግራሙ ከ15 አመት በታች የሆኑ ሰልጣኞች ከነ ቤተሰቦቻቸው መታደም ይችላሉ።
በዚህ ለብዙወች የስራ እድል እና የስራ ልምድ ልውውጥ በሚደረግበት ፕሮግም ላይ የፈጠራ ሀሳቦች ለውድድር የሚቀርቡ ሲሆን ለአሸናፊወችም ሽልማት ተዘጋጅቷል።
ወደፊት በአፍሪካ ደርጃ ለሚደረገው የወጣቶች ኔትዎርክ ዝግጅት ላይም አሸናፊወቹ ይጋበዛሉ....
ማሳሰቢያ
ፕሮግራሙ ላይ ለመታደም QR ኮዱን ይጠቀሙ
6 days ago
ቱርክ በኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥን የሚቋቋም ዘመናዊ የችግኝ ማዕከል ገነባች
#ethiopia | የቱርክ ትብብርና ቅንጅት ኤጀንሲ ከጅማ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር በአየር ንብረት ለውጥ የማይበገሩ ቡና እና የፍራፍሬ ችግኞችን የሚያፈራ ዘመናዊ የችግኝ ማዕከል በኢትዮጵያ ገነባ።
ይህ የችግኝ ማዕከል የተገነባው የኢትዮጵያ የፍራፍሬ ልማት ድጋፍ ፕሮጀክት አካል ሲሆን ዓላማውም የአካባቢውን የግብርና አቅም በማሳደግ የአየር ንብረት ለውጥ ተጽዕኖዎችን መቋቋም የሚያስችሉ የልማት አሰራሮችን ማስፋፋት ነው።
ይህ ሞዴል የግሪን ሃውስ ማዕከል በየዓመቱ ዘመናዊ የማባዛትና የመቀላቀል ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም ወደ 20 ሺህ የሚጠጉ የተሻሻሉ የቡና፣ የአቮካዶ እና የሌሎች ፍራፍሬዎች ችግኞችን ያመርታል።
ማዕከሉ ከችግኝ ማፍላት ባለፈ የተግባር ስልጠና የሚሰጥበት፣ የግብርና ምርምሮች የሚካሄዱበት እና የቴክኖሎጂ ሽግግር የሚደረግበት ዋነኛ ማዕከል ሆኖ የሚያገለግል ይሆናል።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia | የቱርክ ትብብርና ቅንጅት ኤጀንሲ ከጅማ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር በአየር ንብረት ለውጥ የማይበገሩ ቡና እና የፍራፍሬ ችግኞችን የሚያፈራ ዘመናዊ የችግኝ ማዕከል በኢትዮጵያ ገነባ።
ይህ የችግኝ ማዕከል የተገነባው የኢትዮጵያ የፍራፍሬ ልማት ድጋፍ ፕሮጀክት አካል ሲሆን ዓላማውም የአካባቢውን የግብርና አቅም በማሳደግ የአየር ንብረት ለውጥ ተጽዕኖዎችን መቋቋም የሚያስችሉ የልማት አሰራሮችን ማስፋፋት ነው።
ይህ ሞዴል የግሪን ሃውስ ማዕከል በየዓመቱ ዘመናዊ የማባዛትና የመቀላቀል ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም ወደ 20 ሺህ የሚጠጉ የተሻሻሉ የቡና፣ የአቮካዶ እና የሌሎች ፍራፍሬዎች ችግኞችን ያመርታል።
ማዕከሉ ከችግኝ ማፍላት ባለፈ የተግባር ስልጠና የሚሰጥበት፣ የግብርና ምርምሮች የሚካሄዱበት እና የቴክኖሎጂ ሽግግር የሚደረግበት ዋነኛ ማዕከል ሆኖ የሚያገለግል ይሆናል።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
6 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ህገ-መንግስት ከጸደቀ 30 ዓመታት ቢቆጠሩም፣ ሀገሪቱ አሁንም የሰዎችን ህይወት ከሚቀጥፉ፣ ማህበረሰብን ከሚያፈናቅሉ እና የህዝብን አመኔታ ከሚሸረሽሩ ተደጋጋሚ ግጭቶች መላቀቅ አልቻለችም። አብዛኛዎቹ ሰዎች ለእነዚህ ችግሮች የብሔር ወይም የፖለቲካ ፉክክርን በዋነኛነት ቢወቅሱም፣ የፖለቲካ ትንታኔዎች ግን ዋነኛው እና ስር የሰደደው ችግር የፌደራል እና የክልል መንግስታት የጸጥታ ኃላፊነት ድንበር በህገ-መንግስቱ ላይ በግልጽ አለመቀመጡ መሆኑን ያመላክታሉ።
ይህ ግልጽነት የጎደለው አሰራር "የተበታተነ ሉዓላዊነት" ፈጥሯል። ይህም ማለት የተለያዩ የመንግስት እርከኖች በተደራረበ ህጋዊ ስልጣን እና እርስ በርስ በሚፎካከር ፖለቲካዊ ፍላጎት የጸጥታ ኃይልን ያዛሉ። በዚህም ምክንያት የፌደራል እና የክልል የጸጥታ መዋቅሮች ተደጋግፈው ከመስራት ይልቅ፣ አንዳንዴ በትይዩ አልያም በፉክክር መንፈስ ሲንቀሳቀሱ ይታያሉ፤ ይህም ግጭትን ለመከላከል የሚደረገውን ጥረት አወሳስቦታል።
የዚህ አጣብቂኝ መነሻ ያለው እ.ኤ.አ. በ1995 በጸደቀው የኢትዮጵያ ህገ-መንግስት ውስጥ ነው። ህገ-መንግስቱ የሀገር መከላከያ እና የፌደራል ፖሊስን ኃላፊነት ለፌደራል መንግስቱ በአንቀጽ 51(6) ስር ሲሰጥ፣ በሌላ በኩል ደግሞ ክልሎች የራሳቸውን ፖሊስ ኃይል እንዲያቋቁሙ እና ጸጥታ እንዲያስከብሩ በአንቀጽ 52(2)(g) ላይ ስልጣን ይሰጣቸዋል። ይህ ድንጋጌ የክልሎችን ራስን በራስ የማስተዳደር መብት እና የሀገርን አንድነት ለማመጣጠን የታለመ ቢሆንም፣ የክልል የፖሊስ ስልጣን የት ላይ ያበቃል የፌደራል የጸጥታ ኃላፊነትስ የት ይጀምራል ለሚለው መሰረታዊ ጥያቄ ምላሽ ሳይሰጥ ቀርቷል።
በዚህም ምክንያት ሁለት ተቋማዊ ድክመቶች ተፈጥረዋል። የመጀመሪያው፣ ክልሎች የተሰጣቸውን የፖሊስ ኃይል የማቋቋም መብት በመጠቀም ከመደበኛ የፖሊስ ግዳጅ ባለፈ ወታደራዊ ቅርጽ እና ትጥቅ ያላቸውን የክልል ልዩ ኃይሎችን ማቋቋማቸው ነው። ሁለተኛው ደግሞ፣ በክልሎች መካከል የሚነሱ የድንበር እና የማንነት ጥያቄዎችን የሚፈታ ጠንካራ ተቋማዊ አሰራር ባለመኖሩ የክልል ፖሊስ ተቋማት የፖለቲካው አካል በመሆን ግጭቶችን ከማብረድ ይልቅ ተሳታፊ ወደ መሆን መሸጋገራቸው ነው።
ህገ-መንግስታዊ ክፍተት ብቻውን ብጥብጥ አያመጣም። ነገር ግን ፖለቲከኞች የጸጥታ ኃላፊነቶች በተደራረቡበት ስርዓት ውስጥ ሲንቀሳቀሱ አደገኛ ይሆናል። በኢትዮጵያ፣ አንዱ የመንግስት እርከን ለራሱ ደህንነት ሲል የሚወስደው ራስን የመከላከል እርምጃ፣ በሌላው ወገን እንደ ትንኮሳ እና ለጥቃት እንደመዘጋጀት ይቆጠራል።
ይህ ተለዋዋጭ ሁኔታ በሚያዝያ 2015 ዓ.ም. የፌደራል መንግስት የክልል ልዩ ኃይሎችን መልሶ ለማደራጀት በወሰደው እርምጃ ወቅት በግልጽ ታይቷል። መንግስት እርምጃውን የተዋሃደ ሀገራዊ የጸጥታ መዋቅር ለመገንባት ያለመ መሆኑን ቢገልጽም፣ በተለይም በአማራ ክልል ከፍተኛ ፖለቲካዊ ተቃውሞን እና ቀጣይነት ያለውን ግጭት አስከትሏል። ይህ የሚያሳየው፣ የክልል መንግስታት የጸጥታ ተቋሞቻቸውን እንደ ህገ-መንግስታዊ የራስ ገዝ አስተዳደር መገለጫ አድርገው በሚያዩበት ፌደራላዊ ስርዓት ውስጥ፣ ኃይልን ማዕከላዊ ለማድረግ የሚደረግ ማንኛውም ሙከራ እንደ ፖለቲካዊ ጣልቃ ገብነት እንደሚቆጠር ነው።
መዋቅራዊ መፍትሄዎች፡ ኃይልን ብቻ ሳይሆን ህጉን ማስተካከል
የኢትዮጵያን ተደጋጋሚ የጸጥታ ቀውሶች በዘላቂነት ለመፍታት የተለያዩ መዋቅራዊ ማሻሻያዎችን ማድረግ የግድ ይላል። በቅድሚያ በአንቀጽ 51 እና በአንቀጽ 52 መካከል ያለውን የፌደራል እና የክልል የጸጥታ ኃላፊነቶች ግንኙነት በግልጽ በማብራራት የፌደራል መንግስት በምን ዓይነት ሁኔታዎች ውስጥ ጣልቃ መግባት እንዳለበት ህጋዊ ድንበር ሊቀመጥ ይገባል። በተጨማሪም የክልልን ራስን በራስ የማስተዳደር መብት በማይጋፋ መልኩ፣ መረጃ የሚለዋወጡበት እና ግጭቶች ወደ ጦርነት ከማምራታቸው በፊት የሚፈቱበት ቋሚ የፌደራል እና የክልል የጸጥታ ማስተባበሪያ መዋቅር መገንባት ያስፈልጋል።
በሌላ በኩል የፖሊስ ተቋማት ከፖለቲካ ወገንተኝነት የጸዱ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ እና በፖለቲካ የተነሳሱ የጸጥታ ጥሰቶችን የሚመረምር ገለልተኛ የቁጥጥር አካል በማቋቋም ተቋማዊ ተጠያቂነትን ማረጋገጥ ወሳኝ እርምጃ ነው። እንዲሁም የክልል ፖሊሶች ለክልል ፖለቲካዊ ፍላጎቶች ሳይሆን ለህገ-መንግስቱ እና ለህግ የበላይነት ታማኝ የሚሆኑበትን የጋራ ስልጠና እና ኦፕሬሽናል መርሆች በመተግበር የጋራ ፕሮፌሽናል አስተምህሮ ማዳበር ይገባል።
የኢትዮጵያ ተደጋጋሚ የጸጥታ ቀውሶች የሚያሳዩት "ህገ-መንግስታዊ ንድፍ ልክ እንደ ፖለቲካዊ አመራር ሁሉ እጅግ ወሳኝ መሆኑን" ነው። ዘላቂ ሰላም ጊዜያዊ ተኩስ አቁምን ወይም ወቅታዊ የጸጥታ ዘመቻዎችን ብቻ ተመርኩዞ ሊመጣ አይችልም። የኢትዮጵያ ማዕከላዊ ጥያቄ የጸጥታ ማሻሻያ ያስፈልጋል ወይ የሚለው ሳይሆን፣ ማሻሻያው የችግሩን ውጫዊ ምልክቶች ብቻ ሳይሆን ተቋማዊ እና ህገ-መንግስታዊ ስር-መሰረቱን ይፈታል ወይ የሚለው ነው።
ይህ ግልጽነት የጎደለው አሰራር "የተበታተነ ሉዓላዊነት" ፈጥሯል። ይህም ማለት የተለያዩ የመንግስት እርከኖች በተደራረበ ህጋዊ ስልጣን እና እርስ በርስ በሚፎካከር ፖለቲካዊ ፍላጎት የጸጥታ ኃይልን ያዛሉ። በዚህም ምክንያት የፌደራል እና የክልል የጸጥታ መዋቅሮች ተደጋግፈው ከመስራት ይልቅ፣ አንዳንዴ በትይዩ አልያም በፉክክር መንፈስ ሲንቀሳቀሱ ይታያሉ፤ ይህም ግጭትን ለመከላከል የሚደረገውን ጥረት አወሳስቦታል።
የዚህ አጣብቂኝ መነሻ ያለው እ.ኤ.አ. በ1995 በጸደቀው የኢትዮጵያ ህገ-መንግስት ውስጥ ነው። ህገ-መንግስቱ የሀገር መከላከያ እና የፌደራል ፖሊስን ኃላፊነት ለፌደራል መንግስቱ በአንቀጽ 51(6) ስር ሲሰጥ፣ በሌላ በኩል ደግሞ ክልሎች የራሳቸውን ፖሊስ ኃይል እንዲያቋቁሙ እና ጸጥታ እንዲያስከብሩ በአንቀጽ 52(2)(g) ላይ ስልጣን ይሰጣቸዋል። ይህ ድንጋጌ የክልሎችን ራስን በራስ የማስተዳደር መብት እና የሀገርን አንድነት ለማመጣጠን የታለመ ቢሆንም፣ የክልል የፖሊስ ስልጣን የት ላይ ያበቃል የፌደራል የጸጥታ ኃላፊነትስ የት ይጀምራል ለሚለው መሰረታዊ ጥያቄ ምላሽ ሳይሰጥ ቀርቷል።
በዚህም ምክንያት ሁለት ተቋማዊ ድክመቶች ተፈጥረዋል። የመጀመሪያው፣ ክልሎች የተሰጣቸውን የፖሊስ ኃይል የማቋቋም መብት በመጠቀም ከመደበኛ የፖሊስ ግዳጅ ባለፈ ወታደራዊ ቅርጽ እና ትጥቅ ያላቸውን የክልል ልዩ ኃይሎችን ማቋቋማቸው ነው። ሁለተኛው ደግሞ፣ በክልሎች መካከል የሚነሱ የድንበር እና የማንነት ጥያቄዎችን የሚፈታ ጠንካራ ተቋማዊ አሰራር ባለመኖሩ የክልል ፖሊስ ተቋማት የፖለቲካው አካል በመሆን ግጭቶችን ከማብረድ ይልቅ ተሳታፊ ወደ መሆን መሸጋገራቸው ነው።
ህገ-መንግስታዊ ክፍተት ብቻውን ብጥብጥ አያመጣም። ነገር ግን ፖለቲከኞች የጸጥታ ኃላፊነቶች በተደራረቡበት ስርዓት ውስጥ ሲንቀሳቀሱ አደገኛ ይሆናል። በኢትዮጵያ፣ አንዱ የመንግስት እርከን ለራሱ ደህንነት ሲል የሚወስደው ራስን የመከላከል እርምጃ፣ በሌላው ወገን እንደ ትንኮሳ እና ለጥቃት እንደመዘጋጀት ይቆጠራል።
ይህ ተለዋዋጭ ሁኔታ በሚያዝያ 2015 ዓ.ም. የፌደራል መንግስት የክልል ልዩ ኃይሎችን መልሶ ለማደራጀት በወሰደው እርምጃ ወቅት በግልጽ ታይቷል። መንግስት እርምጃውን የተዋሃደ ሀገራዊ የጸጥታ መዋቅር ለመገንባት ያለመ መሆኑን ቢገልጽም፣ በተለይም በአማራ ክልል ከፍተኛ ፖለቲካዊ ተቃውሞን እና ቀጣይነት ያለውን ግጭት አስከትሏል። ይህ የሚያሳየው፣ የክልል መንግስታት የጸጥታ ተቋሞቻቸውን እንደ ህገ-መንግስታዊ የራስ ገዝ አስተዳደር መገለጫ አድርገው በሚያዩበት ፌደራላዊ ስርዓት ውስጥ፣ ኃይልን ማዕከላዊ ለማድረግ የሚደረግ ማንኛውም ሙከራ እንደ ፖለቲካዊ ጣልቃ ገብነት እንደሚቆጠር ነው።
መዋቅራዊ መፍትሄዎች፡ ኃይልን ብቻ ሳይሆን ህጉን ማስተካከል
የኢትዮጵያን ተደጋጋሚ የጸጥታ ቀውሶች በዘላቂነት ለመፍታት የተለያዩ መዋቅራዊ ማሻሻያዎችን ማድረግ የግድ ይላል። በቅድሚያ በአንቀጽ 51 እና በአንቀጽ 52 መካከል ያለውን የፌደራል እና የክልል የጸጥታ ኃላፊነቶች ግንኙነት በግልጽ በማብራራት የፌደራል መንግስት በምን ዓይነት ሁኔታዎች ውስጥ ጣልቃ መግባት እንዳለበት ህጋዊ ድንበር ሊቀመጥ ይገባል። በተጨማሪም የክልልን ራስን በራስ የማስተዳደር መብት በማይጋፋ መልኩ፣ መረጃ የሚለዋወጡበት እና ግጭቶች ወደ ጦርነት ከማምራታቸው በፊት የሚፈቱበት ቋሚ የፌደራል እና የክልል የጸጥታ ማስተባበሪያ መዋቅር መገንባት ያስፈልጋል።
በሌላ በኩል የፖሊስ ተቋማት ከፖለቲካ ወገንተኝነት የጸዱ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ እና በፖለቲካ የተነሳሱ የጸጥታ ጥሰቶችን የሚመረምር ገለልተኛ የቁጥጥር አካል በማቋቋም ተቋማዊ ተጠያቂነትን ማረጋገጥ ወሳኝ እርምጃ ነው። እንዲሁም የክልል ፖሊሶች ለክልል ፖለቲካዊ ፍላጎቶች ሳይሆን ለህገ-መንግስቱ እና ለህግ የበላይነት ታማኝ የሚሆኑበትን የጋራ ስልጠና እና ኦፕሬሽናል መርሆች በመተግበር የጋራ ፕሮፌሽናል አስተምህሮ ማዳበር ይገባል።
የኢትዮጵያ ተደጋጋሚ የጸጥታ ቀውሶች የሚያሳዩት "ህገ-መንግስታዊ ንድፍ ልክ እንደ ፖለቲካዊ አመራር ሁሉ እጅግ ወሳኝ መሆኑን" ነው። ዘላቂ ሰላም ጊዜያዊ ተኩስ አቁምን ወይም ወቅታዊ የጸጥታ ዘመቻዎችን ብቻ ተመርኩዞ ሊመጣ አይችልም። የኢትዮጵያ ማዕከላዊ ጥያቄ የጸጥታ ማሻሻያ ያስፈልጋል ወይ የሚለው ሳይሆን፣ ማሻሻያው የችግሩን ውጫዊ ምልክቶች ብቻ ሳይሆን ተቋማዊ እና ህገ-መንግስታዊ ስር-መሰረቱን ይፈታል ወይ የሚለው ነው።
Sponsored by
Surafel
6 days ago
"18 ሰው ቀርቶብናል፥ እናትና ልጅም ይገኙበታል፥ ለአዘጋጆቹ ወዲያው አሳውቀናል" - የፕሮጀክቱ መስራች
ለጎቲያ ካፕ ወደ ስዊዲን ከሄዱ የኢትዮጵያ ቡድኖች መካከል ደብል ፓስ የእግር ኳስ ፕሮጀክት አንዱ ነው፤ ከቀሩት ተጫዋቾች አብዛኞቹ ከዚህ ስብስብስ የተገኙ በመሆናቸው ስለ ጉዳዩ ማብራሪያ እንዲሰጠን የፕሮጀክቱ መስራች ታዲዮስ ተክሉ ጋር ደውለን ተከታዩን ቆይታ አድርገናል፥ እነሆ፦
ታዲዮስ ስለ ትብብርህ በቅድሚያ እናመሰግናለን፤ ስለራስህና ስለ ፕሮጀክታችሁ በማስተዋወቅ እንጀምር እስኪ?
"ጉዳዩን ለማጥራት ስለደወልክልኝ ታምሩ እኔም አመሰግናለሁ፤ ታዲዮስ ተክሉ እባለሁ፤ የቀድሞ ተጫዋች የአሁን አሰልጣኝ ነኝ፤ ከጫካ ሜዳ ፕሮጀክት ጀምሮ የኢትዮጵያ ቡና፣ ንግድ ባንክና ኤሌክትሪክ ታዳጊ ቡድኖችን አሰልጥኛለሁ፤ የኢትዮጵያ ከ17 አመት በታች ብሄራዊ ቡድን አሰልጣኝ ሆኜም በሴካፋ ተሳትፌያለሁ፤ አሁን ደግሞ የቂርቆስ ክፍለ ከተማ ሴቶች ቡድንን አሰለጥናለሁ፤ በተጨማሪ የደብል ፓስ ፕሮጀክት መስራችና ዋና አሰልጣኝ ነኝ፤ ይህ ፕሮጀክት ከተቋቋመ ዘጠኝ አመት ሆኖታል፤ በአዲስ አበባ እግርኳስ ፌዴሬሽን ስር ተመዝግበን በከተማው ከ20 አመት በታች ውድድር ላይ እንሳተፋለን"
የስዊዲን ጎቲያ ካፕ እድልን እንዴት አገኛችሁ?
"በራሳችን ጥረት ተፃፅፈን ነው እድሉን ያገኘነው፤ ዘንድሮ ለሁለተኛ ጊዜ ነው የተሳተፍነው፤ ከዚህ ቀደም ዴንማርክ ላይም ውድድር አድርገናል"
እስኪ ስለ ስዊዲን ጉዟችሁ አጫውተን
"18 ተጫዋቾችንና 4 የአሰልጣኝ አባላትን በጥቅሉ 22 ልዑካንን ይዘን ነው የሄድነው፤ በውድድሩም ጥሩ ተሳትፎ ነበረን"
22 ሆናችሁ ሄዳችሁ ስንት ሆናችሁ ተመለሳችሁ?
"1 ተጫዋች( የዘማሪ አሸናፊ ገብረ ማርያም ልጅ ፣ ሚካኤል አሸናፊ ) ና 3 የአሰልጣኝ አባላት በአጠቃላይ 4 ሰዎች ብቻ ነው ወደ አዲስ አበባ የተመለሰው፤ 18ቱ አልመጡም"
ይህ እንዴት ሊፈጠር ቻለ?
"የሁላችንም መመለሻ ቀን ውድድሩ ከተጠናቀቀ ከሁለት ቀን በኋላ ነበር፤ ሆኖም የአንዱ ታዳጊ ተጫዋች የቅርብ ቤተሰብ ሰርግ ሀምሌ 12 ስለነበር ወላጆቹ ቶሎ ቢመጣልን አሉን፤ በእድሜው ምክንያት ብቻውን መላክ ስለማንችል እኔና ሁለት የአሰልጣኝ አባላት እንዲሁም ተጫዋቹን ጨምሮ አራት ሆነን ትኬታችንን አስተካክለን በፍፃሜው ቀን ቅዳሜ ሀምሌ 11/2018(ጁላይ 18/2026) ወደ አዲስ አበባ ተመለስን፤ ቀሪዎቹ 18ቱ ሰኞ ሀምሌ 13 ነበር የመመለሻ ቀናቸው፤ እኛ አዲስ አበባ ሳንደርስ ለትራንዚት በቆየንበት ኳታር ሆነን ግን ተጫዋቾቹ ቡድናችን ካረፈበት ትምህርት ቤት ሳያሳውቁ እንደወጡ ተነገረን"
ከዛ ምን አደረጋችሁ?
"ወዲያው ለአዘጋጆቹ አሳወቅናቸው፤ እነሱም ለመረጃው አመስግነውን ለሚመለከተው የፀጥታ አካል እንሳውቃለን አሉን፤ አዲስ አበባ ከደረስን በኋላ ድጋሚ አንዷ የቡድን መሪ ጋር ስደውል እንደማይመለሱ፥ ተጫዋቾቹንም ስዊዲን የሚኖሩ ቤተሰብና ዘመዶቻቸው እንደወሰዷቸው ነገረችን፤ ኢትዮጵያ ያሉ ወላጆችንም ጠየቅን፤ ልጆቹ ያሉበትን ቦታ ለመናገር ፈቃደኛ አልሆኑም፤ ይህንንም ለአዘጋጆቹ በድጋሚ አሳውቀናል፤ ከ10 ቀን በኋላ ዜናውን አወጡት"
ይህ እንዳይከሰት ቅድሚያ ዝግጅት አላደረጋችሁም?
"በደንብ አድርገናል፤ ውል አዘጋጅተን የሁሉንም ተጫዋቾች ወላጆች አስፈርመናል፤ ስዊዲን ከደረስን በኋላም የሁሉም ተጫዋቾች ፓስፖርት እኔ ጋር ነበር፤ ሆኖም እኔ ቀድሜ መመለስ ስለነበረብኝ ፓስፖርቱን ለቡድን መሪ ሰጠሁ፤ ተያይዘው ቀሩ፤ ውስጥ ውስጡን በደንብ ተዘጋጅተውበት ነበር"
ለመሆኑ ወጪያችሁን የሸፈነው ማነው?
"የተጫዋቾቹን የጉዞ ወጪ የቻሉት ወላጆቻቸው ናቸው"
ምን ያህል ከፈሉ?
" ለስልጠና፣ ለጉዞና ለተለያዩ አቅርቦቶች እያንዳንዳቸው 300ሺህ ብር ከፍለዋል፤ የተሻለ አቅም ያላቸው ደግሞ 400ሺህ ብር ከፍለው አግዘውናል"
ለምን 400ሺህ ብር?
"የመክፈል አቅም የሌላቸውን ሶስት ያህል ተጫዋቾችን ይዘን ሄደናል፤ የእነሱን ወጪ ደግሞ እኛና አቅም ያላቸው ወላጆች ሸፍነናል፤ ወላጆቹ ከ300ሺህ ብር በተጨማሪ 100ሺህ ብር እየጨመሩ 400ሺህ ብር እየከፈሉ አቅም የሌላቸው ተጫዋቾች እንዲሄዱ አግዘውናል"
ከተጫዋቾች በተጨማሪ ወላጆችስ ሄደዋል?
"አዎ ሁለት ተጫዋቾች ከእናቶቻቸው ጋር አብረው ወደ ስዊዲን ሄደዋል"
እና ተመለሱ?
"ሁለቱም ተጫዋቾችም ሆኑ እናቶቻቸው አልተመለሱም"
ተጓዥ ተጫዋቾች ከእግርኳስ ጋር ያላቸው ግንኙነትና ችሎታ ደካማ የሆኑ፥ የባለሀብትና የባለስልጣን ልጆች ናቸው ይባላል እውነት ነው?
"ፕሮጀክታችን በኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽንና በፊፋ ኮኔክት የተመዘገበ ነው፤ ሆኖም እድሜያቸው ከ16 አመት በታች ስለሆኑ ችሎታ ላይ ብቻ የተመሰረተ ምልመላ አናደርግም፤ ይህን መሰል አለም አቀፍ ውድድር ላይ ስንሳተፍ ደግሞ ቪዛ ለማግኘት አንዱ መስፈርት የወላጆቹ ኢኮኖሚያዊ አቅም ይታያል፤ ስለዚህ የባለሀብትም የባለስልጣንም ልጆች ይኖሩናል፤ ከቀሩት ውስጥ ግን የባለስልጣን ልጅ የለም"
የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን በተጫዋቾቹ መጥፋት አዝኛለሁ ሆኖም የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን አባላት አይደሉም ብሎ መግለጫ አውጥቷል፤ ምን ትላለህ?
"እንዳልኩህ በራሳችን ጥረት ነው ተሳትፎውን ያገኘነው፤ ከብሄራዊ ቡድን ጋርም አይገናኝም፤ በተፈጠረው ነገር ዋነኛ ተጎጂዎችም እኛ ነን፤ ስማችን ላይ ትልቅ አሉታዊ ተፅዕኖ አለው፤ በጣም አዝነናል"
በድጋሚ ለትብብርህ ላመስግንህና የመጨረሻ ጥያቄ ላንሳ፥ የቡድኑ ፎቶ ላይ አንድ ህፃን ልጅ ይታያል፤ ተጫዋች ነው?
"ኸረ አይደለም፤ የእኔ ልጅ ነው፤ ገና ስድስት አመቱ ነው፤ አብረን ሄደን አብረን ተመልሰናል"
★ ማስታወሻ፦ ከደብል ፓስ ፕሮጀክት በተጨማሪ በአሰልጣኝ እድሉ ደረጄ የሚመራው ኢዲዋይ እና ዳን አቢሲኒያ የተባሉ ቡድኖች በስዊዲን ጎቲያ ካፕ ተሳትፈዋል፤ እነሱም ማብራሪያ እንዲሰጡን ጠይቀን ምላሻቸውን እየጠበቅን ነው
(ታምሩ ዓለሙ)
ለጎቲያ ካፕ ወደ ስዊዲን ከሄዱ የኢትዮጵያ ቡድኖች መካከል ደብል ፓስ የእግር ኳስ ፕሮጀክት አንዱ ነው፤ ከቀሩት ተጫዋቾች አብዛኞቹ ከዚህ ስብስብስ የተገኙ በመሆናቸው ስለ ጉዳዩ ማብራሪያ እንዲሰጠን የፕሮጀክቱ መስራች ታዲዮስ ተክሉ ጋር ደውለን ተከታዩን ቆይታ አድርገናል፥ እነሆ፦
ታዲዮስ ስለ ትብብርህ በቅድሚያ እናመሰግናለን፤ ስለራስህና ስለ ፕሮጀክታችሁ በማስተዋወቅ እንጀምር እስኪ?
"ጉዳዩን ለማጥራት ስለደወልክልኝ ታምሩ እኔም አመሰግናለሁ፤ ታዲዮስ ተክሉ እባለሁ፤ የቀድሞ ተጫዋች የአሁን አሰልጣኝ ነኝ፤ ከጫካ ሜዳ ፕሮጀክት ጀምሮ የኢትዮጵያ ቡና፣ ንግድ ባንክና ኤሌክትሪክ ታዳጊ ቡድኖችን አሰልጥኛለሁ፤ የኢትዮጵያ ከ17 አመት በታች ብሄራዊ ቡድን አሰልጣኝ ሆኜም በሴካፋ ተሳትፌያለሁ፤ አሁን ደግሞ የቂርቆስ ክፍለ ከተማ ሴቶች ቡድንን አሰለጥናለሁ፤ በተጨማሪ የደብል ፓስ ፕሮጀክት መስራችና ዋና አሰልጣኝ ነኝ፤ ይህ ፕሮጀክት ከተቋቋመ ዘጠኝ አመት ሆኖታል፤ በአዲስ አበባ እግርኳስ ፌዴሬሽን ስር ተመዝግበን በከተማው ከ20 አመት በታች ውድድር ላይ እንሳተፋለን"
የስዊዲን ጎቲያ ካፕ እድልን እንዴት አገኛችሁ?
"በራሳችን ጥረት ተፃፅፈን ነው እድሉን ያገኘነው፤ ዘንድሮ ለሁለተኛ ጊዜ ነው የተሳተፍነው፤ ከዚህ ቀደም ዴንማርክ ላይም ውድድር አድርገናል"
እስኪ ስለ ስዊዲን ጉዟችሁ አጫውተን
"18 ተጫዋቾችንና 4 የአሰልጣኝ አባላትን በጥቅሉ 22 ልዑካንን ይዘን ነው የሄድነው፤ በውድድሩም ጥሩ ተሳትፎ ነበረን"
22 ሆናችሁ ሄዳችሁ ስንት ሆናችሁ ተመለሳችሁ?
"1 ተጫዋች( የዘማሪ አሸናፊ ገብረ ማርያም ልጅ ፣ ሚካኤል አሸናፊ ) ና 3 የአሰልጣኝ አባላት በአጠቃላይ 4 ሰዎች ብቻ ነው ወደ አዲስ አበባ የተመለሰው፤ 18ቱ አልመጡም"
ይህ እንዴት ሊፈጠር ቻለ?
"የሁላችንም መመለሻ ቀን ውድድሩ ከተጠናቀቀ ከሁለት ቀን በኋላ ነበር፤ ሆኖም የአንዱ ታዳጊ ተጫዋች የቅርብ ቤተሰብ ሰርግ ሀምሌ 12 ስለነበር ወላጆቹ ቶሎ ቢመጣልን አሉን፤ በእድሜው ምክንያት ብቻውን መላክ ስለማንችል እኔና ሁለት የአሰልጣኝ አባላት እንዲሁም ተጫዋቹን ጨምሮ አራት ሆነን ትኬታችንን አስተካክለን በፍፃሜው ቀን ቅዳሜ ሀምሌ 11/2018(ጁላይ 18/2026) ወደ አዲስ አበባ ተመለስን፤ ቀሪዎቹ 18ቱ ሰኞ ሀምሌ 13 ነበር የመመለሻ ቀናቸው፤ እኛ አዲስ አበባ ሳንደርስ ለትራንዚት በቆየንበት ኳታር ሆነን ግን ተጫዋቾቹ ቡድናችን ካረፈበት ትምህርት ቤት ሳያሳውቁ እንደወጡ ተነገረን"
ከዛ ምን አደረጋችሁ?
"ወዲያው ለአዘጋጆቹ አሳወቅናቸው፤ እነሱም ለመረጃው አመስግነውን ለሚመለከተው የፀጥታ አካል እንሳውቃለን አሉን፤ አዲስ አበባ ከደረስን በኋላ ድጋሚ አንዷ የቡድን መሪ ጋር ስደውል እንደማይመለሱ፥ ተጫዋቾቹንም ስዊዲን የሚኖሩ ቤተሰብና ዘመዶቻቸው እንደወሰዷቸው ነገረችን፤ ኢትዮጵያ ያሉ ወላጆችንም ጠየቅን፤ ልጆቹ ያሉበትን ቦታ ለመናገር ፈቃደኛ አልሆኑም፤ ይህንንም ለአዘጋጆቹ በድጋሚ አሳውቀናል፤ ከ10 ቀን በኋላ ዜናውን አወጡት"
ይህ እንዳይከሰት ቅድሚያ ዝግጅት አላደረጋችሁም?
"በደንብ አድርገናል፤ ውል አዘጋጅተን የሁሉንም ተጫዋቾች ወላጆች አስፈርመናል፤ ስዊዲን ከደረስን በኋላም የሁሉም ተጫዋቾች ፓስፖርት እኔ ጋር ነበር፤ ሆኖም እኔ ቀድሜ መመለስ ስለነበረብኝ ፓስፖርቱን ለቡድን መሪ ሰጠሁ፤ ተያይዘው ቀሩ፤ ውስጥ ውስጡን በደንብ ተዘጋጅተውበት ነበር"
ለመሆኑ ወጪያችሁን የሸፈነው ማነው?
"የተጫዋቾቹን የጉዞ ወጪ የቻሉት ወላጆቻቸው ናቸው"
ምን ያህል ከፈሉ?
" ለስልጠና፣ ለጉዞና ለተለያዩ አቅርቦቶች እያንዳንዳቸው 300ሺህ ብር ከፍለዋል፤ የተሻለ አቅም ያላቸው ደግሞ 400ሺህ ብር ከፍለው አግዘውናል"
ለምን 400ሺህ ብር?
"የመክፈል አቅም የሌላቸውን ሶስት ያህል ተጫዋቾችን ይዘን ሄደናል፤ የእነሱን ወጪ ደግሞ እኛና አቅም ያላቸው ወላጆች ሸፍነናል፤ ወላጆቹ ከ300ሺህ ብር በተጨማሪ 100ሺህ ብር እየጨመሩ 400ሺህ ብር እየከፈሉ አቅም የሌላቸው ተጫዋቾች እንዲሄዱ አግዘውናል"
ከተጫዋቾች በተጨማሪ ወላጆችስ ሄደዋል?
"አዎ ሁለት ተጫዋቾች ከእናቶቻቸው ጋር አብረው ወደ ስዊዲን ሄደዋል"
እና ተመለሱ?
"ሁለቱም ተጫዋቾችም ሆኑ እናቶቻቸው አልተመለሱም"
ተጓዥ ተጫዋቾች ከእግርኳስ ጋር ያላቸው ግንኙነትና ችሎታ ደካማ የሆኑ፥ የባለሀብትና የባለስልጣን ልጆች ናቸው ይባላል እውነት ነው?
"ፕሮጀክታችን በኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽንና በፊፋ ኮኔክት የተመዘገበ ነው፤ ሆኖም እድሜያቸው ከ16 አመት በታች ስለሆኑ ችሎታ ላይ ብቻ የተመሰረተ ምልመላ አናደርግም፤ ይህን መሰል አለም አቀፍ ውድድር ላይ ስንሳተፍ ደግሞ ቪዛ ለማግኘት አንዱ መስፈርት የወላጆቹ ኢኮኖሚያዊ አቅም ይታያል፤ ስለዚህ የባለሀብትም የባለስልጣንም ልጆች ይኖሩናል፤ ከቀሩት ውስጥ ግን የባለስልጣን ልጅ የለም"
የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን በተጫዋቾቹ መጥፋት አዝኛለሁ ሆኖም የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን አባላት አይደሉም ብሎ መግለጫ አውጥቷል፤ ምን ትላለህ?
"እንዳልኩህ በራሳችን ጥረት ነው ተሳትፎውን ያገኘነው፤ ከብሄራዊ ቡድን ጋርም አይገናኝም፤ በተፈጠረው ነገር ዋነኛ ተጎጂዎችም እኛ ነን፤ ስማችን ላይ ትልቅ አሉታዊ ተፅዕኖ አለው፤ በጣም አዝነናል"
በድጋሚ ለትብብርህ ላመስግንህና የመጨረሻ ጥያቄ ላንሳ፥ የቡድኑ ፎቶ ላይ አንድ ህፃን ልጅ ይታያል፤ ተጫዋች ነው?
"ኸረ አይደለም፤ የእኔ ልጅ ነው፤ ገና ስድስት አመቱ ነው፤ አብረን ሄደን አብረን ተመልሰናል"
★ ማስታወሻ፦ ከደብል ፓስ ፕሮጀክት በተጨማሪ በአሰልጣኝ እድሉ ደረጄ የሚመራው ኢዲዋይ እና ዳን አቢሲኒያ የተባሉ ቡድኖች በስዊዲን ጎቲያ ካፕ ተሳትፈዋል፤ እነሱም ማብራሪያ እንዲሰጡን ጠይቀን ምላሻቸውን እየጠበቅን ነው
(ታምሩ ዓለሙ)
7 days ago
የ16 ዓመቱ ታዳጊ የ10 ዓመቱን ህጻን አዳነ፤
* በትራምፕ ሊሸለም ነው!
#ethiopia | በአሜሪካ ካሊፎርኒያ ግዛት በሚገኘው የሴንታ ክሩዝ ሲብራይት (Seabright) የባህር ዳርቻ የ16 ዓመቱ ታዳጊ ላይፍጋርድ ራይደር ዊሊያምስ በኃይለኛ ማዕበል ተወስዶ ለሞት የተጋለጠን የ10 ዓመት ህጻን በጀግንነት በማዳኑ በመላው አሜሪካ ትልቅ አድናቆት እያገኘ ነው።
በምስክሮች በተቀረጸው ቪዲዮ መሠረት፣ ህጻኑ በድንገት በተነሳ ኃይለኛ ማዕበል ወደ ባህሩ ከተወሰደ በኋላ ራይደር ሳይዘገይ ወደ ውሃው ዘልቆ በመግባት ህጻኑን አጥብቆ ይዞ ከተደጋጋሚ ከባድ ማዕበሎች ጋር በመታገል እስከ ዳርቻ ድረስ ማድረስ ችሏል። በኋላም ሌላ ላይፍጋርድ በመድረስ ህጻኑ በደህና ወደ ዳርቻ ተወስዶ በሕክምና ከታየ በኋላ ለወላጆቹ ተሰጥቷል።
የማዳኑ ቪዲዮ በማህበራዊ ሚዲያ በስፋት ከተሰራጨ በኋላ ሚሊዮኖች ተመልካቾች ታዳጊውን "እውነተኛ ጀግና" በማለት ሲያወድሱት ታይቷል።
አባቱም ልጁ ከልጅነቱ ጀምሮ በውሃ ስፖርቶችና በላይፍጋርድ ስልጠና የተዘጋጀ መሆኑን ገልጾ፣ "ልጁን ፈጽሞ አልለቀቀውም" ብሏል።
የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕም በማህበራዊ ሚዲያ ባስተላለፉት መልእክት፣ ራይደርንና ቤተሰቡን እንዲሁም ያዳነውን ህጻን ወደ ነጩ ቤት በመጋበዝ ለታዳጊው "High Civilian Honor" የተባለውን ከፍተኛ የሲቪል ክብር ሽልማት እንደሚሰጡት አስታውቀዋል።
ራይደር ዊሊያምስ በበኩሉ፣ ይህ በቪዲዮ የተቀረጸው ማዳን ብቻ ሳይሆን በዚያው ቀን ከስራ በኋላ ሌሎች ሁለት ሰዎችንም ከአደገኛ ማዕበል ማዳኑን ገልጿል።
ሔኖክ ወ/ ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #america #lifeguard #ryderwilliams
* በትራምፕ ሊሸለም ነው!
#ethiopia | በአሜሪካ ካሊፎርኒያ ግዛት በሚገኘው የሴንታ ክሩዝ ሲብራይት (Seabright) የባህር ዳርቻ የ16 ዓመቱ ታዳጊ ላይፍጋርድ ራይደር ዊሊያምስ በኃይለኛ ማዕበል ተወስዶ ለሞት የተጋለጠን የ10 ዓመት ህጻን በጀግንነት በማዳኑ በመላው አሜሪካ ትልቅ አድናቆት እያገኘ ነው።
በምስክሮች በተቀረጸው ቪዲዮ መሠረት፣ ህጻኑ በድንገት በተነሳ ኃይለኛ ማዕበል ወደ ባህሩ ከተወሰደ በኋላ ራይደር ሳይዘገይ ወደ ውሃው ዘልቆ በመግባት ህጻኑን አጥብቆ ይዞ ከተደጋጋሚ ከባድ ማዕበሎች ጋር በመታገል እስከ ዳርቻ ድረስ ማድረስ ችሏል። በኋላም ሌላ ላይፍጋርድ በመድረስ ህጻኑ በደህና ወደ ዳርቻ ተወስዶ በሕክምና ከታየ በኋላ ለወላጆቹ ተሰጥቷል።
የማዳኑ ቪዲዮ በማህበራዊ ሚዲያ በስፋት ከተሰራጨ በኋላ ሚሊዮኖች ተመልካቾች ታዳጊውን "እውነተኛ ጀግና" በማለት ሲያወድሱት ታይቷል።
አባቱም ልጁ ከልጅነቱ ጀምሮ በውሃ ስፖርቶችና በላይፍጋርድ ስልጠና የተዘጋጀ መሆኑን ገልጾ፣ "ልጁን ፈጽሞ አልለቀቀውም" ብሏል።
የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕም በማህበራዊ ሚዲያ ባስተላለፉት መልእክት፣ ራይደርንና ቤተሰቡን እንዲሁም ያዳነውን ህጻን ወደ ነጩ ቤት በመጋበዝ ለታዳጊው "High Civilian Honor" የተባለውን ከፍተኛ የሲቪል ክብር ሽልማት እንደሚሰጡት አስታውቀዋል።
ራይደር ዊሊያምስ በበኩሉ፣ ይህ በቪዲዮ የተቀረጸው ማዳን ብቻ ሳይሆን በዚያው ቀን ከስራ በኋላ ሌሎች ሁለት ሰዎችንም ከአደገኛ ማዕበል ማዳኑን ገልጿል።
ሔኖክ ወ/ ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #america #lifeguard #ryderwilliams
7 days ago
"አቶ ቢኒያም ሙሰማ ሀሽም የ(ELMIS) ፕሮጀክት ኦፕሬሽን ማናጀር ሲሆኑ ከአቶ ብርሃኑ አለቃ ጋር በመሆን የውጭ ሀገር ስራ ስምሪት የኦንላይን (online) ሲስተሙ እንዳይሰራ በማድረግ ከኤጀንሲዎች እና ከግለሰቦች ጋር በገንዘብ በመደራደር ሲስተም እንዲሰራላቸው በማድረግ፤ ያለምንም ጥፋት የስራ አገናኝ ኤጀንሲዎችን በማገድ እና በማሰር በገንዘብ በመደራደር እንዲለቀቁ እና እግዱ እንዲነሳላቸው ያደርጋል፤ ወደ ውጭ ሀገር የሚሄዱ ዜጎች የብቃት ምዘና ፈተና (COC) ሳይፈተኑ እና ተገቢውን ስልጠና ሳይወስዱ እንዳለፉ በማስመሰል ሀሰተኛ ዶክመንት በመስጠት ከኤጀንሲዎች ጋር በመደራደር ሀገር ውስጥ ማስገባት የሚገባቸውን ኮሚሽን ሳያስገቡ እንዳስገቡ በማስመሰል ለኤጀንሲዎች ሀሰተኛ የኮሚሽን ሪፖርት በማዘጋጀት ሀገሪቱ ማግኘት ያለባትን ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ አሳጥቷል፤ በዚህ ህገ-ወጥ ተግባርም በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በከፈተው ሁለት ሂሳብ ቁጥር 16,599,554 (አስራ ስድስት ሚሊዮን አምስት መቶ ዘጠና ዘጠኝ ሺህ አምስት መቶ አምሳ አራት) ብር ገቢ ተደርጎለታል፡፡"
የፌዴራል ፖሊስ በሥራ እና ክህሎት ሚ/ር ባለስልጣናት ላይ ከመሰረተው ክስ መዝገብ ላይ
የፌዴራል ፖሊስ በሥራ እና ክህሎት ሚ/ር ባለስልጣናት ላይ ከመሰረተው ክስ መዝገብ ላይ
7 days ago
" አቶ ኤርሚያስ ተክሉ ዘነበ የውጭ ሀገር ስራ ስምሪት መሪ ስራ አስፈፃሚ ሲሆኑ ከስራ አገናኝ ኤጀንሲዎች እና ግለሰቦች ጋር በገንዘብ በመደራደር ፍቃድ መስጠት፤ከአቶ ብርሃኑ አለቃ ጋር በመሆን የውጭ ሀገር የስራ ስሪት የ online ሲስተሙ እንዳይሰራ በማድረግ ከኤጀንሲዎች እና ግለሰቦች ጋር በገንዘብ በመደራደር ሲስተም እንዲሰራላቸው በማድረግ፤ ያለ ምንም ጥፋት የስራ አገናኝ ኤጀንሲዎችን በማገድ እና በማሰር በገንዘብ በመደራደር እንዲለቀቁና እግዱ እንዲነሳላቸው ያደርጋል፤ ወደ ውጭ ሀገር የሚሄዱ ዜጎች የብቃት ምዘና ፈተና (COC) ሳይፈተኑ እና ተገቢውን ስልጠና ሳይወስዱ እንዳለፉ በማስመሰል ሀሰተኛ ሰነድ(ዶክመንት) መስጠት፤ ከኤጀንሲዎች ጋር በመደራደር ወደ ሀገር ውስጥ ማስገባት የሚገባቸውን ኮሚሽን ሳያስገቡ እንዳስገቡ በማስመሰል ለኤጀንሲዎች ሀሰተኛ የኮሚሽን ሪፖርት በማዘጋጀት ሀገሪቱ ማግኘት ያለባትን ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ አሳጥቷል፤ በዚህ ህገ ወጥ ተግባር በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በከፈተው ሂሳብ ቁጥር 7,752,943.09 ብር (ሰባት ሚሊዮን ሰባት መቶ አምሳ ሁለት ሺህ ዘጠኝ መቶ አርባ ሶስት ብር ከዘጠኝ ሳንቲም) ገቢ ተደርጎለታል፡፡"
የፌዴራል ፖሊስ በሥራ እና ክህሎት ሚ/ር ባለስልጣናት ላይ ከመሰረተው ክስ መዝገብ
የፌዴራል ፖሊስ በሥራ እና ክህሎት ሚ/ር ባለስልጣናት ላይ ከመሰረተው ክስ መዝገብ
8 days ago
በማዕከላዊ ጎንደር ዞን የሚገኘው ታሪካዊው የሙት አንሳ ማር ቅዱስ ሚካኤል አንድነት ገዳም የልማት ስራዎች ተጎበኙ
በማዕከላዊ ጎንደር ዞን በምስራቅ በለሳ የሚገኘው የሙት አንሳ ማር ቅዱስ ሚካኤል አንድነት ገዳም የመሰረተ ልማት እና የአካባቢ ጥበቃ ፕሮጀክት የመጀመሪያ ምዕራፍ ግንባታ ተጎበኘ።
ይህ ግዙፍ ፕሮጀክት በ2015 ዓ.ም. በመስክ ጥናትና በህጋዊነት ማረጋገጫ ተጀምሮ፣ ጥር 2016 ዓ.ም. መሰረት ድንጋይ ከተጣለ በኋላ በ133 የሥራ ቀናት ውስጥ የመጀመሪያው ምዕራፍ ጥር 2017 ዓ.ም ተጠናቋል።
📍የመጀመሪያው ምዕራፍ አበይት ስኬቶች፦
📌 የመነኮሳት በዓታት
4 መነኮሳትን በጋራ ማስተናገድ የሚችሉ 19 ክፍሎች (እያንዳንዱ 12 ካሬ ሜትር) ተገንብተዋል። ክፍሎቹ ሙሉ መንፈሳዊ መጻሕፍት (መጽሐፍ ቅዱስ፣ ድርሳነ ሚካኤል፣ አርጋኖን) የተሟሉላቸው ናቸው።
📌 የአካባቢ ጥበቃና ልማት
የመሬት መንሸራተትን ለመከላከል ከ2 ሜትር በላይ ጥልቀት ያላቸው የጋቢዮን ግንባታዎች የተሰሩ ሲሆን፣ ከባህር ዳር እና ከሌሎች አካባቢዎች የተጓጓዙ የዛፍ ችግኞች በግቢው ውስጥ ተተክለዋል።
📌 የእጅ ስራ ማዕከል (ሸማ ቤት)
መነኮሳቱ የራሳቸውን አልባሳትና የገዳሙን ፍላጎት በራሳቸው አቅም እንዲሸፍኑ የሚያስችል የሸማ መስሪያ ማዕከልና መጋዘን ተገንብቷል። የተመረቱ ምርቶች ለገበያ እየቀረቡ ይገኛሉ።
📌የመንገድና መሰረተ ልማት
6 ሜትር ስፋት ያለው 8 ኪሎ ሜትር የጥርጊያ መንገድ፣ 170 ሜትር የድንጋይ ንጣፍ መንገድ እና ወደ ጸበል ቦታ የሚወስድ የድንጋይ ንጣፍ ደረጃ ተሰርቷል።
📌 በሶላር መብራት ተገጥሞ በግቢው ውስጥ እና በክፍሎች ውስጥ አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል።
📌ቁሳቁስና እንስሳት
ለአገልግሎትና ለጭነት የሚሆኑ በቅሎዎች፣ አህዮች፣ ከብቶች፣ በጎችና ፍየሎች ተገዝተዋል።
ያጋጠሙ ፈተናዎች፦
የፀጥታ ስጋት፣ የመሰረተ ልማት አለመኖር እና የመንገድ መዘጋት ዋና ዋና ማነቆዎች ነበሩ። ቡድኑ ቁሳቁስ ለማጓጓዝ ከመካከለኛው ጎንደር ተነስቶ በደቡብ ጎንደር በኩል ረጅም መንገድ ለመዞር ተገዷል። በተጨማሪም በወር እስከ 15 ቀናት አካባቢ በሃይማኖታዊ ስርዓት ምክንያት ስራ የሚቆም ቢሆንም፣ ፕሮጀክቱ በተቀመጠለት ጊዜ ተጠናቋል።
🏗️ የሁለተኛው ምዕራፍ እንቅስቃሴ (ከህዳር 2018 ዓ.ም. ጀምሮ)፦
📌 በ1,300 ካሬ ሜትር ላይ ያረፈው የቤተክርስቲያኑ የፋውንዴሽን እና የአፈር ሙላት ስራ ተጠናቆ ለጣራና ለግድግዳ ስራ ዝግጁ ሆኗል።
📌 5 ክፍሎች ያሉት የጳጳሳትና የእንግዶች ማረፊያ ህንጻ ግንባታ እየተጠናቀቀ ይገኛል።
📌 የቤተክርስቲያኑ ግንባታ ብቻ እስከ 30 ሚሊዮን ብር ወጪ የሚጠይቅ ሲሆን፣ ሙሉ ፕሮጀክቱ ከተያዘለት 3 ዓመት ከ6 ወር ቀድሞ በ2 ዓመት ውስጥ ይጠናቀቃል ተብሎ ይጠበቃል።
📌 የመነኮሳት መኖሪያ
በተከናወነው የህንፃ ግንባታ መርሃ-ግብር ለእናቶች (መነኮሳት) ቅድሚያ ተሰጥቶ አጠቃላይ የማረፊያ ክፍሎች ግንባታ ተጠናቋል።
በሁለተኛው ምዕራፍ ግንባታ የአባት መነኮሳት መኖሪያ እያንዳንዱ ክፍል 12 ካሬ ሜትር ስፋት ያለውና እስከ 4 መነኮሳትን ማስተናገድ በሚያስችል መልኩ የተቃኘ ነው። በተጨማሪም 18 ካሬ ሜትር ስፋት ያላቸው ክፍሎች ከተለያዩ ገዳማት ለልምድ ልውውጥና ለመንፈሳዊ አገልግሎት ለሚመጡ እንግዳ መነኮሳት ማረፊያነት የተዘጋጁ ናቸው። በአጠቃላይ መኖሪያው እስከ 64 አባቶችን የመያዝ አቅም አለው። በሚቀጥሉት 1 ወር ባለው ጊዜ የማጠናቀቂያ ስራዎች ተሰርተው ይጠናቀቃል ተብሎ ይጠበቃል።
ገዳሙ በሰው እጅ ሳይጠበቅ በራሱ የኢኮኖሚ አቅም መቆም የሚያስችለውን መሰረት ለመጣል ባለው የማምረቻ ሼድ ውስጥ ዘመናዊ የእንጨት፣ የብረትና የጥገና ስራዎች ተጀምረዋል። በዚህ ማምረቻ ውስጥ መነኮሳቱና ሰራተኞቹ በራሳቸው አቅም የደጃፍ በሮችን፣ የብረት ስራዎችን እንዲሁም የፎጣና የሽመና ምርቶችን ማምረትና መጠገን የሚያስችላቸው ስልጠናና የስራ አካባቢ ተመቻችቶላቸዋል። ይህም ገዳሙ በምግብና በቁሳቁስ ራሱን እንዲችል ትልቅ አስተዋፅኦ ያበረክታል።
የማዕድ ቤትና የሊቃውንት ማደሪያ
አጋፔ ማዕድ፦ መነኮሳቱና የመስክ ሰራተኞቹ በአንድነት ተሰብስበው ጸሎት ካደረጉ በኋላ በማህበር ማዕድ የሚቀምሱበት ሰፊ አዳራሽ ተገንብቶ ዝግጁ ሆኗል።
የሊቃውንት ማደሪያ፦ 9 ዘመናዊ ክፍሎችን ያካተተ ህንፃ የተገነባ ሲሆን፣ ካህናት፣ ዲያቆናትና አርድእት በተለየ ሁኔታ የሚያርፉበት ነው። የኤሌክትሪክ መስመር ዝርጋታ፣ የመጸዳጃና የሻወር ቤቶች ግንባታ እየተሰራ ይገኛል።
የቀጣይ ምዕራፍና የጸበል ቦታዎች ዕቅድ
ለጸበልተኞች፣ ለሱባዔተኞች፣ ለነፍሰ ጡሮች፣ ለሕፃናት እና ልዩ ትኩረት ለሚሹ (እንደ የስኳርና የኤች.አይ.ቪ መድኃኒት ለሚወስዱ) ታካሚዎች ምቹ የሆኑ የጸበልና የመጠለያ ቦታዎች፣ የሎከር እና የምግብ አቅርቦት አገልግሎቶች በዲዛይን ተካተዋል።
⚠️ የዋጋ ንረትና የትራንስፖርት ተጽዕኖ፦
የገበያ ዋጋ እና የትራንስፖርት ወጪ በከፍተኛ ሁኔታ ጨምሯል። ቀደም ሲል በአንድ የጭነት መኪና እስከ 38 ሺህ ብር የነበረው የጠጠር ማጓጓዣ ወጪ አሁን እስከ 100 ሺህ እና 110 ሺህ ብር ደርሷል። በተጨማሪም ቁሳቁስ ከአዲስ አበባ እና ከሌሎች አካባቢዎች ለማድረስ የነዳጅ እጥረትና የመንገድ ጥገና ታክሎበት ከ2 እስከ 5 ቀናት ይወስዳል ይህም የትራንስፖርት ወጪ በከፍተኛ ሁኔታ እንዲጨምር አድርጎታል።
በቀጣይ ክፍል የሙት አንሳ ማር ቅዱስ ሚካኤል አንድነት ገዳም በዙ ሀሙሲት ከተማ እየተሰሩ የልማት ስራዎች ይዘን እንቀርባለን።
ይቀጥላል...
ፎቶ ከበደ መክብብ
በማዕከላዊ ጎንደር ዞን በምስራቅ በለሳ የሚገኘው የሙት አንሳ ማር ቅዱስ ሚካኤል አንድነት ገዳም የመሰረተ ልማት እና የአካባቢ ጥበቃ ፕሮጀክት የመጀመሪያ ምዕራፍ ግንባታ ተጎበኘ።
ይህ ግዙፍ ፕሮጀክት በ2015 ዓ.ም. በመስክ ጥናትና በህጋዊነት ማረጋገጫ ተጀምሮ፣ ጥር 2016 ዓ.ም. መሰረት ድንጋይ ከተጣለ በኋላ በ133 የሥራ ቀናት ውስጥ የመጀመሪያው ምዕራፍ ጥር 2017 ዓ.ም ተጠናቋል።
📍የመጀመሪያው ምዕራፍ አበይት ስኬቶች፦
📌 የመነኮሳት በዓታት
4 መነኮሳትን በጋራ ማስተናገድ የሚችሉ 19 ክፍሎች (እያንዳንዱ 12 ካሬ ሜትር) ተገንብተዋል። ክፍሎቹ ሙሉ መንፈሳዊ መጻሕፍት (መጽሐፍ ቅዱስ፣ ድርሳነ ሚካኤል፣ አርጋኖን) የተሟሉላቸው ናቸው።
📌 የአካባቢ ጥበቃና ልማት
የመሬት መንሸራተትን ለመከላከል ከ2 ሜትር በላይ ጥልቀት ያላቸው የጋቢዮን ግንባታዎች የተሰሩ ሲሆን፣ ከባህር ዳር እና ከሌሎች አካባቢዎች የተጓጓዙ የዛፍ ችግኞች በግቢው ውስጥ ተተክለዋል።
📌 የእጅ ስራ ማዕከል (ሸማ ቤት)
መነኮሳቱ የራሳቸውን አልባሳትና የገዳሙን ፍላጎት በራሳቸው አቅም እንዲሸፍኑ የሚያስችል የሸማ መስሪያ ማዕከልና መጋዘን ተገንብቷል። የተመረቱ ምርቶች ለገበያ እየቀረቡ ይገኛሉ።
📌የመንገድና መሰረተ ልማት
6 ሜትር ስፋት ያለው 8 ኪሎ ሜትር የጥርጊያ መንገድ፣ 170 ሜትር የድንጋይ ንጣፍ መንገድ እና ወደ ጸበል ቦታ የሚወስድ የድንጋይ ንጣፍ ደረጃ ተሰርቷል።
📌 በሶላር መብራት ተገጥሞ በግቢው ውስጥ እና በክፍሎች ውስጥ አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል።
📌ቁሳቁስና እንስሳት
ለአገልግሎትና ለጭነት የሚሆኑ በቅሎዎች፣ አህዮች፣ ከብቶች፣ በጎችና ፍየሎች ተገዝተዋል።
ያጋጠሙ ፈተናዎች፦
የፀጥታ ስጋት፣ የመሰረተ ልማት አለመኖር እና የመንገድ መዘጋት ዋና ዋና ማነቆዎች ነበሩ። ቡድኑ ቁሳቁስ ለማጓጓዝ ከመካከለኛው ጎንደር ተነስቶ በደቡብ ጎንደር በኩል ረጅም መንገድ ለመዞር ተገዷል። በተጨማሪም በወር እስከ 15 ቀናት አካባቢ በሃይማኖታዊ ስርዓት ምክንያት ስራ የሚቆም ቢሆንም፣ ፕሮጀክቱ በተቀመጠለት ጊዜ ተጠናቋል።
🏗️ የሁለተኛው ምዕራፍ እንቅስቃሴ (ከህዳር 2018 ዓ.ም. ጀምሮ)፦
📌 በ1,300 ካሬ ሜትር ላይ ያረፈው የቤተክርስቲያኑ የፋውንዴሽን እና የአፈር ሙላት ስራ ተጠናቆ ለጣራና ለግድግዳ ስራ ዝግጁ ሆኗል።
📌 5 ክፍሎች ያሉት የጳጳሳትና የእንግዶች ማረፊያ ህንጻ ግንባታ እየተጠናቀቀ ይገኛል።
📌 የቤተክርስቲያኑ ግንባታ ብቻ እስከ 30 ሚሊዮን ብር ወጪ የሚጠይቅ ሲሆን፣ ሙሉ ፕሮጀክቱ ከተያዘለት 3 ዓመት ከ6 ወር ቀድሞ በ2 ዓመት ውስጥ ይጠናቀቃል ተብሎ ይጠበቃል።
📌 የመነኮሳት መኖሪያ
በተከናወነው የህንፃ ግንባታ መርሃ-ግብር ለእናቶች (መነኮሳት) ቅድሚያ ተሰጥቶ አጠቃላይ የማረፊያ ክፍሎች ግንባታ ተጠናቋል።
በሁለተኛው ምዕራፍ ግንባታ የአባት መነኮሳት መኖሪያ እያንዳንዱ ክፍል 12 ካሬ ሜትር ስፋት ያለውና እስከ 4 መነኮሳትን ማስተናገድ በሚያስችል መልኩ የተቃኘ ነው። በተጨማሪም 18 ካሬ ሜትር ስፋት ያላቸው ክፍሎች ከተለያዩ ገዳማት ለልምድ ልውውጥና ለመንፈሳዊ አገልግሎት ለሚመጡ እንግዳ መነኮሳት ማረፊያነት የተዘጋጁ ናቸው። በአጠቃላይ መኖሪያው እስከ 64 አባቶችን የመያዝ አቅም አለው። በሚቀጥሉት 1 ወር ባለው ጊዜ የማጠናቀቂያ ስራዎች ተሰርተው ይጠናቀቃል ተብሎ ይጠበቃል።
ገዳሙ በሰው እጅ ሳይጠበቅ በራሱ የኢኮኖሚ አቅም መቆም የሚያስችለውን መሰረት ለመጣል ባለው የማምረቻ ሼድ ውስጥ ዘመናዊ የእንጨት፣ የብረትና የጥገና ስራዎች ተጀምረዋል። በዚህ ማምረቻ ውስጥ መነኮሳቱና ሰራተኞቹ በራሳቸው አቅም የደጃፍ በሮችን፣ የብረት ስራዎችን እንዲሁም የፎጣና የሽመና ምርቶችን ማምረትና መጠገን የሚያስችላቸው ስልጠናና የስራ አካባቢ ተመቻችቶላቸዋል። ይህም ገዳሙ በምግብና በቁሳቁስ ራሱን እንዲችል ትልቅ አስተዋፅኦ ያበረክታል።
የማዕድ ቤትና የሊቃውንት ማደሪያ
አጋፔ ማዕድ፦ መነኮሳቱና የመስክ ሰራተኞቹ በአንድነት ተሰብስበው ጸሎት ካደረጉ በኋላ በማህበር ማዕድ የሚቀምሱበት ሰፊ አዳራሽ ተገንብቶ ዝግጁ ሆኗል።
የሊቃውንት ማደሪያ፦ 9 ዘመናዊ ክፍሎችን ያካተተ ህንፃ የተገነባ ሲሆን፣ ካህናት፣ ዲያቆናትና አርድእት በተለየ ሁኔታ የሚያርፉበት ነው። የኤሌክትሪክ መስመር ዝርጋታ፣ የመጸዳጃና የሻወር ቤቶች ግንባታ እየተሰራ ይገኛል።
የቀጣይ ምዕራፍና የጸበል ቦታዎች ዕቅድ
ለጸበልተኞች፣ ለሱባዔተኞች፣ ለነፍሰ ጡሮች፣ ለሕፃናት እና ልዩ ትኩረት ለሚሹ (እንደ የስኳርና የኤች.አይ.ቪ መድኃኒት ለሚወስዱ) ታካሚዎች ምቹ የሆኑ የጸበልና የመጠለያ ቦታዎች፣ የሎከር እና የምግብ አቅርቦት አገልግሎቶች በዲዛይን ተካተዋል።
⚠️ የዋጋ ንረትና የትራንስፖርት ተጽዕኖ፦
የገበያ ዋጋ እና የትራንስፖርት ወጪ በከፍተኛ ሁኔታ ጨምሯል። ቀደም ሲል በአንድ የጭነት መኪና እስከ 38 ሺህ ብር የነበረው የጠጠር ማጓጓዣ ወጪ አሁን እስከ 100 ሺህ እና 110 ሺህ ብር ደርሷል። በተጨማሪም ቁሳቁስ ከአዲስ አበባ እና ከሌሎች አካባቢዎች ለማድረስ የነዳጅ እጥረትና የመንገድ ጥገና ታክሎበት ከ2 እስከ 5 ቀናት ይወስዳል ይህም የትራንስፖርት ወጪ በከፍተኛ ሁኔታ እንዲጨምር አድርጎታል።
በቀጣይ ክፍል የሙት አንሳ ማር ቅዱስ ሚካኤል አንድነት ገዳም በዙ ሀሙሲት ከተማ እየተሰሩ የልማት ስራዎች ይዘን እንቀርባለን።
ይቀጥላል...
ፎቶ ከበደ መክብብ
Sponsored by
Surafel
8 days ago
ሻዕቢያ ሕዝቡን ለእንግልትና ለስደት ዳርጓል፤ ኢትዮጵያ ከ400 ሺህ በላይ ኤርትራውያንን ተቀብላ አስጠልላለች
ሻዕቢያ ስልጣን ከያዘበት ጊዜ ጀምሮ ከ30 ዓመታት በላይ በኤርትራ ሕዝብ ላይ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ቀውሶችን አስከትሏል፡፡
የኤርትራ ሕዝብ ከሰላሳ ዓመታት በላይ በተደረገ የትጥቅ ትግል ነጻነት ተጎናጸፍኩ ቢልም፣ የነጻነት ትግሉን የመራው የሻዕቢያ መንግሥት፣ ሀገሪቱን በብቸኝነት እያስተዳደረ ይገኛል።
ይህ አካሄድም ኤርትራን ወደ ተወሳሰበ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ቀውስ ውስጥ የከተታት መሆኑን ወደ ኢትዮጵያ ተሰደው የመጡ ኤርትራውያን፣ በርካታ ዓለም አቀፍ ተቋማትና የፖለቲካ ተንታኞች ይስማማሉ።
በኤርትራ የሚታየው ዋነኛው ቀውስ ከፖለቲካዊ መዋቅሩ ጋር የተያያዘ ነው። በፈረንጆቹ 1997 የሀገሪቱ ብሔራዊ ምክር ቤት ያጸደቀውና በርካታ የሲቪል መብቶችን የያዘው ህገ-መንግሥት እስካሁን ድረስ ተግባራዊ አልተደረገም፡፡
በሀገሪቱ ውስጥ የአንድ ፓርቲ አምባገነንነት ነው ያለው፡፡ ከሻዕቢያ ውጭ ሌላ ማንኛውም የፖለቲካ ፓርቲ እንዳይቋቋም በህግ የተከለከለ ሲሆን፣ ሀገራዊ ምርጫም ተካሂዶ አያውቅም።
ከፈረንጆቹ 2001 ጀምሮ የግል መገናኛ ብዙሃን ሙሉ በሙሉ የተዘጉ ሲሆን÷ መንግሥትን የተቹ ከፍተኛ ባለስልጣናት፣ ጋዜጠኞችና የሃይማኖት መሪዎች ያለ ፍርድ ቤት ትዕዛዝ በእስር ላይ ይገኛሉ። ለሥርዓቱ ታግለው በእስር ላይ ሕይወታቸውን ያጡም በርካቶች ናቸው፡፡
ህግ አውጪ፣ ህግ ተርጓሚና ህግ አስፈጻሚው አካል በአንድ ግለሰብ ማለትም በኢሳያስ አፈወርቂ ቁጥጥር ሥር መውደቃቸው የፍትህ ሥርዓቱን አዳክሞታል።
የኤርትራ መንግሥት ራስን መርህ ያደረገ የኢኮኖሚ ፖሊሲ እከተላለሁ ቢልም በተግባር ግን ኢኮኖሚው እንዲዳከምና የሕዝቡ የመግዛት አቅም እንዲደቅ አድርጓል።
የግሉ ዘርፍ እጅግ የተገደበ ሲሆን÷ አብዛኛው የንግድና የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ በሻዕቢያ የንግድ ተቋማትና በጦር አዛዦች ቁጥጥር ስር ነው። ይህ የመንግሥት ሞኖፖሊም ጤናማ የገበያ ውድድር እንዳይኖር አድርጓል።
በፖለቲካዊ አለመረጋጋት፣ በሕግ የበላይነት እጥረትና በውጭ ምንዛሪ ቁጥጥር ምክንያት የውጭ ሀገር ኩባንያዎች በሀገሪቱ ኢንቨስት ማድረግ አይፈልጉም።
በሀገሪቱ የተጠናከረ የኢኮኖሚ ማሻሻያ ባለመኖሩ የኤሌክትሪክ ኃይል፣ የንጹህ መጠጥ ውሃ፣ የቴሌኮሙኒኬሽንና የትራንስፖርት አገልግሎቶች ደርግ ጥሏቸው እንደሄደ ዝቅተኛ ደረጃ ላይ ይገኛሉ።
ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ጫናው በቀጥታ የኤርትራን ህዝብ ስነ-ልቦናዊና ሥነ-ሕዝባዊ መዋቅር አናግቶታል።
የግጭት ስነልቦና ያልተለየው ሻዕቢያ፣ ወጣቶች በውትድርና እንዲያገለግሉ ግዴታ ይጥላል፡፡ ወጣቶችም በሳዋ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ስልጠናቸውን ከጨረሱ በኋላ ለዓመታት በዝቅተኛ ክፍያ በውትድርናና በግዳጅ ስራ ላይ እንዲሰማሩ ይደረጋል። ይህ አሰራር የወጣቶችን የወደፊት ተስፋ ያጨለመ ሆኗል።
ከዚህ የግዳጅ አገልግሎትና ከኢኮኖሚ ችግር ለማምለጥ በየወሩ በሺህ የሚቆጠሩ ወጣቶች ሕይወታቸውን ለአደጋ አጋልጠው ይሰደዳሉ። ይህ ስደት ሀገሪቱን የተማረና አምራች የሰው ኃይል አሳጥቷታል።
አባወራዎች በውትድርና ረጅም ጊዜ ማሳለፋቸውና የወጣቶች በብዛት መሰደድ የኤርትራውያንን ማህበራዊ ትስስርና የቤተሰብ መዋቅር እያፈራረሰው ይገኛል።
ከኤርትራ መገንጠል በኋላ በሀገሪቱ ካለው የፖለቲካና የግዳጅ ውትድርና ሥርዓት ለማምለጥ በ100 ሺህ የሚቆጠሩ ኤርትራውያን ወደ ኢትዮጵያ ተሰደዋል።
ኢትዮጵያ በምስራቅ አፍሪካ በርካታ ስደተኞችን ከሚያስተናግዱ ግንባር ቀደም ሀገራት አንዷ ስትሆን÷ የኤርትራ ስደተኞች ከደቡብ ሱዳንና ከሶማሊያ ቀጥሎ ሦስተኛውን ትልቅ ስብስብ ይይዛሉ።
የኢትዮጵያና የኤርትራ ህዝብ ተመሳሳይ የስነ ልቦና ውቅር፣ ታሪክ፣ ባህልና ኃይማኖት የሚጋሩ ህዝቦች በመሆናቸው፣ ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት ከ400 ሺህ በላይ የኤርትራ ስደተኞችን አስጠልላ ትገኛለች፡፡
ይህ ኢትዮጵያ ለጎረቤት ሀገራት ዜጎች የምታደርገውን ሰብዓዊ መስተንግዶ የሚያሳይ ሲሆን÷ ኤርትራውያንን ጨምሮ ኢትዮጵያ በአጠቃላይ የ1 ነጥብ 3 ሚሊየን ስደተኞች መጠለያ ናት፡፡
በአጠቃላይ ሻዕቢያ ኤርትራን ወደ ተሻለ የዴሞክራሲና የብልጽግና ምዕራፍ ማሸጋገር አልቻለም። ሻዕቢያ እነዚህን ቀውሶች ከራሱ የፖሊሲ ስህተት ይልቅ ከውጭ ሀገራት ጫና፣ ከድንበር አለመወሰንና ከዓለም አቀፍ ማዕቀቦች ጋር ለማያያዝ ይሞክራል፡፡
በሀገር ውስጥ ያለው ነባራዊ ሁኔታ ግን የሕዝቡን ህይወት እጅግ ፈታኝ አድርጎታል።
ኤርትራ ካለችበት ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ቀውስ እንድትወጣ፣ የአንድ ፓርቲ አገዛዝን ወደ ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓት መመለስ፣ የዜጎችን ሰብዓዊ መብቶች ማስከበርና የኢኮኖሚ ማሻሻያዎችን መተግበር የግድ ይላል።
ሻዕቢያ ስልጣን ከያዘበት ጊዜ ጀምሮ ከ30 ዓመታት በላይ በኤርትራ ሕዝብ ላይ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ቀውሶችን አስከትሏል፡፡
የኤርትራ ሕዝብ ከሰላሳ ዓመታት በላይ በተደረገ የትጥቅ ትግል ነጻነት ተጎናጸፍኩ ቢልም፣ የነጻነት ትግሉን የመራው የሻዕቢያ መንግሥት፣ ሀገሪቱን በብቸኝነት እያስተዳደረ ይገኛል።
ይህ አካሄድም ኤርትራን ወደ ተወሳሰበ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ቀውስ ውስጥ የከተታት መሆኑን ወደ ኢትዮጵያ ተሰደው የመጡ ኤርትራውያን፣ በርካታ ዓለም አቀፍ ተቋማትና የፖለቲካ ተንታኞች ይስማማሉ።
በኤርትራ የሚታየው ዋነኛው ቀውስ ከፖለቲካዊ መዋቅሩ ጋር የተያያዘ ነው። በፈረንጆቹ 1997 የሀገሪቱ ብሔራዊ ምክር ቤት ያጸደቀውና በርካታ የሲቪል መብቶችን የያዘው ህገ-መንግሥት እስካሁን ድረስ ተግባራዊ አልተደረገም፡፡
በሀገሪቱ ውስጥ የአንድ ፓርቲ አምባገነንነት ነው ያለው፡፡ ከሻዕቢያ ውጭ ሌላ ማንኛውም የፖለቲካ ፓርቲ እንዳይቋቋም በህግ የተከለከለ ሲሆን፣ ሀገራዊ ምርጫም ተካሂዶ አያውቅም።
ከፈረንጆቹ 2001 ጀምሮ የግል መገናኛ ብዙሃን ሙሉ በሙሉ የተዘጉ ሲሆን÷ መንግሥትን የተቹ ከፍተኛ ባለስልጣናት፣ ጋዜጠኞችና የሃይማኖት መሪዎች ያለ ፍርድ ቤት ትዕዛዝ በእስር ላይ ይገኛሉ። ለሥርዓቱ ታግለው በእስር ላይ ሕይወታቸውን ያጡም በርካቶች ናቸው፡፡
ህግ አውጪ፣ ህግ ተርጓሚና ህግ አስፈጻሚው አካል በአንድ ግለሰብ ማለትም በኢሳያስ አፈወርቂ ቁጥጥር ሥር መውደቃቸው የፍትህ ሥርዓቱን አዳክሞታል።
የኤርትራ መንግሥት ራስን መርህ ያደረገ የኢኮኖሚ ፖሊሲ እከተላለሁ ቢልም በተግባር ግን ኢኮኖሚው እንዲዳከምና የሕዝቡ የመግዛት አቅም እንዲደቅ አድርጓል።
የግሉ ዘርፍ እጅግ የተገደበ ሲሆን÷ አብዛኛው የንግድና የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ በሻዕቢያ የንግድ ተቋማትና በጦር አዛዦች ቁጥጥር ስር ነው። ይህ የመንግሥት ሞኖፖሊም ጤናማ የገበያ ውድድር እንዳይኖር አድርጓል።
በፖለቲካዊ አለመረጋጋት፣ በሕግ የበላይነት እጥረትና በውጭ ምንዛሪ ቁጥጥር ምክንያት የውጭ ሀገር ኩባንያዎች በሀገሪቱ ኢንቨስት ማድረግ አይፈልጉም።
በሀገሪቱ የተጠናከረ የኢኮኖሚ ማሻሻያ ባለመኖሩ የኤሌክትሪክ ኃይል፣ የንጹህ መጠጥ ውሃ፣ የቴሌኮሙኒኬሽንና የትራንስፖርት አገልግሎቶች ደርግ ጥሏቸው እንደሄደ ዝቅተኛ ደረጃ ላይ ይገኛሉ።
ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ጫናው በቀጥታ የኤርትራን ህዝብ ስነ-ልቦናዊና ሥነ-ሕዝባዊ መዋቅር አናግቶታል።
የግጭት ስነልቦና ያልተለየው ሻዕቢያ፣ ወጣቶች በውትድርና እንዲያገለግሉ ግዴታ ይጥላል፡፡ ወጣቶችም በሳዋ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ስልጠናቸውን ከጨረሱ በኋላ ለዓመታት በዝቅተኛ ክፍያ በውትድርናና በግዳጅ ስራ ላይ እንዲሰማሩ ይደረጋል። ይህ አሰራር የወጣቶችን የወደፊት ተስፋ ያጨለመ ሆኗል።
ከዚህ የግዳጅ አገልግሎትና ከኢኮኖሚ ችግር ለማምለጥ በየወሩ በሺህ የሚቆጠሩ ወጣቶች ሕይወታቸውን ለአደጋ አጋልጠው ይሰደዳሉ። ይህ ስደት ሀገሪቱን የተማረና አምራች የሰው ኃይል አሳጥቷታል።
አባወራዎች በውትድርና ረጅም ጊዜ ማሳለፋቸውና የወጣቶች በብዛት መሰደድ የኤርትራውያንን ማህበራዊ ትስስርና የቤተሰብ መዋቅር እያፈራረሰው ይገኛል።
ከኤርትራ መገንጠል በኋላ በሀገሪቱ ካለው የፖለቲካና የግዳጅ ውትድርና ሥርዓት ለማምለጥ በ100 ሺህ የሚቆጠሩ ኤርትራውያን ወደ ኢትዮጵያ ተሰደዋል።
ኢትዮጵያ በምስራቅ አፍሪካ በርካታ ስደተኞችን ከሚያስተናግዱ ግንባር ቀደም ሀገራት አንዷ ስትሆን÷ የኤርትራ ስደተኞች ከደቡብ ሱዳንና ከሶማሊያ ቀጥሎ ሦስተኛውን ትልቅ ስብስብ ይይዛሉ።
የኢትዮጵያና የኤርትራ ህዝብ ተመሳሳይ የስነ ልቦና ውቅር፣ ታሪክ፣ ባህልና ኃይማኖት የሚጋሩ ህዝቦች በመሆናቸው፣ ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት ከ400 ሺህ በላይ የኤርትራ ስደተኞችን አስጠልላ ትገኛለች፡፡
ይህ ኢትዮጵያ ለጎረቤት ሀገራት ዜጎች የምታደርገውን ሰብዓዊ መስተንግዶ የሚያሳይ ሲሆን÷ ኤርትራውያንን ጨምሮ ኢትዮጵያ በአጠቃላይ የ1 ነጥብ 3 ሚሊየን ስደተኞች መጠለያ ናት፡፡
በአጠቃላይ ሻዕቢያ ኤርትራን ወደ ተሻለ የዴሞክራሲና የብልጽግና ምዕራፍ ማሸጋገር አልቻለም። ሻዕቢያ እነዚህን ቀውሶች ከራሱ የፖሊሲ ስህተት ይልቅ ከውጭ ሀገራት ጫና፣ ከድንበር አለመወሰንና ከዓለም አቀፍ ማዕቀቦች ጋር ለማያያዝ ይሞክራል፡፡
በሀገር ውስጥ ያለው ነባራዊ ሁኔታ ግን የሕዝቡን ህይወት እጅግ ፈታኝ አድርጎታል።
ኤርትራ ካለችበት ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ቀውስ እንድትወጣ፣ የአንድ ፓርቲ አገዛዝን ወደ ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓት መመለስ፣ የዜጎችን ሰብዓዊ መብቶች ማስከበርና የኢኮኖሚ ማሻሻያዎችን መተግበር የግድ ይላል።
8 days ago
የኢትዮጵያ የባህር በር ጥያቄ ምላሽና ቀጣናዊ ፋይዳው
ኢትዮጵያ በአፍሪካ ቀንድ ባለፉት አስርት ዓመታት በሰላም ማስከበር፣ በግጭት አፈታት፣ በኤሌክትሪክ ኃይል ወጪ ንግድ፣ በቀጣናዊ ትስስር እና በንግድ ትብብር ረገድ ያበረከተችው አስተዋጽኦ ለጎረቤቶቿ ብሎም ለቀጣናው የምትሰጠውን ከፍ ያለ ትኩረት ያሳያል።
ኢትዮጵያ በታሪኳ የትኛውንም ጎረቤት ሀገር ወርራ አታውቅም፡፡ ከጎረቤቶቿ ጋር ያላት ግንኙነት ሰላማዊና በትብብር ላይ የተመሰረተ ሆኖ ቆይቷል፡፡
ጎረቤቶቿ ሰላም በራቃቸው ጊዜ ሁሉ፣ ሰላም ለማስከበር ቀድማ በመገኘት ትታወቃለች፡፡ ይህንንም በደቡብ ሱዳን፣ በሱዳን፣ በሶማሊያ እንዲሁም ከጎረቤቶቿ ራቅ ብላም በላይቤሪያ፣ በሩዋንዳ፣ በኮንጎ እና በሴራሊዮን በተግባር አስመስክራለች፡፡
በአህጉር ደረጃ ኢትዮጵያ በቅኝ ግዛት ቀንበር ሲማቅቁ የነበሩ አፍሪካውያን ወንድም እህቶች ነጻ ለመውጣት የሚያደርጉትን ጥረት በስልጠና፣ በሎጂስቲክስና በዲፕሎማሲ መስክ ጭምር መደገፏ አሌ የማይባል ሃቅ ነው፡፡
ኢትዮጵያ ዛሬም የልማት ትሩፋቷን ለብቻዋ ዕድገትና ለውጥ የምትጠቀም ሀገር አይደለችም፡፡ ይልቁንም ልማቷን እና ለውጧን በማጋራት እና ለጎረቤቶቿ አብሮ መለወጥ እየሰራች ትገኛለች፡፡
በአፍሪካ ከፍተኛ የኤሌክትሪክ ኃይል አምራች ከሆኑ ሀገራት መካከል አንዷ የሆነችው ኢትዮጵያ፤ ለጅቡቲ፣ ኬንያ፣ ሱዳን እና ደቡብ ሱዳን ኤሌክትሪክ እየላከች ነው።
ይህ በአካባቢው የኢንዱስትሪ ልማት፣ የከተማ እድገት እና የህዝብ ኑሮ መሻሻል ላይ ቀጥተኛ አስተዋፅኦ እያደረገ ነው።
በንግድ ረገድም ኢትዮጵያ የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና እና የአፍሪካ ህብረት "አጀንዳ 2063" የሚያስቀምጧቸውን የክልላዊ ውህደት ግቦች ለማሳካት የኢንዱስትሪ ፓርኮች፣ ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖች፣ የድንበር ንግድ ማዕከላት እና የትራንስፖርት ኮሪደሮችን በማስፋፋት በቀጣናዊ ትስስር ማደግና መጠናከር ላይ ግዙፍ ኢንቨስትመንት እያካሄደች ነው።
ኢትዮጵያ ለጎረቤቶቿ ሰላምና ደህንነት፣ እድገትና ልማት አበክራ የሰራቻቸው ስራዎች ለቀጣናውና ለሀገራቱ ያላትን አዎንታዊ ሚና በግልፅ ያሳያል። ሀገሪቱ የባህር በር ጥያቄዋ ምላሽ ሲያገኝ ይህ ቀጣናዊ ገንቢ ሚናዋ በምን ያህል መጠን ሊያድግና ሊባዛ እንደሚችል ለመገመት አያዳግትም፡፡
በታሪክ አጋጣሚ የኢትዮጵያ ህዝብ ህጋዊ ስልጣን በሌለው አካል ህጋዊ የባሕር በር ባለቤትነቷን እንድታጣ ተደርጓል፡፡ የመደመር መንግሥት የተፈጸመውን ኢፍትሃዊና ታሪካዊ በደል በሰላማዊና ዲፕሎማሲያዊ መንገድ የማስመለስ ጥያቄ አቅርቦ የበርካታ ሃያላን ሀገራትን ድጋፍ አግኝቷል፡፡ ኢትዮጵያ በፍጥነት እያደገ ካለው ኢኮኖሚዋና የህዝብ ቁጥሯ አንጻር የባሕር በር አማራጭ ሊኖራት ይገባል።
በ60 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የባሕር በር እያለ ኢትዮጵያ ተዘግታ ትኑር የሚል ኢፍትሐዊነት ተቀባይነት የለውም።
የባሕር በር ጉዳይ ለኢትዮጵያ የንግድ መውጫ መግቢያ ብቻ ሳይሆን፤ የኢኮኖሚ ዕድገት፣ የብሔራዊ ደህንነት እና የጂኦፖለቲካ ስትራቴጂ ቁልፍ ጥያቄ በመሆኑ ጥያቄዋ መልስ እስኪያገኝ አበክራ ትሰራለች፡፡
ኢትዮጵያ የባህር በር ማግኘቷ ጥቅሙ ለእርሷ ብቻ አይደለም። በአፍሪካ ቀንድ እና በጎረቤት ሀገራት ዘንድ ከፍ ያለ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ የመፍጠር ሚና ይኖረዋል፡፡
በአካባቢው የንግድ ኮሪደሮች ስለሚፈጠሩ የወደብ አገልግሎት እንዲስፋፋ፣ የተለያዩ የመሰረተ ልማት አውታሮች እንዲገነቡ በማድረግ የንግድ ትስስርና አዳዲስ የስራ ዕድሎች ለመፍጠር ያስችላል።
በተጨማሪም ኢትዮጵያ ከታዳሽ ኃይል የምታመነጨው ኤሌክትሪክ ለቀጣናው በበቂ ሁኔታ ማቅረቧ ኢንዱስትሪዎችን ለማስፋፋትና የካርቦን ልቀትን ለመቀነስ ይረዳል።
ከዚህ ባሻገር የቀጣናዊ ሰላምና ጸጥታን በተመለከተ የጋራ ኢኮኖሚያዊ ጥቅም እያደገ ሲመጣ በሀገራት መካከል ከግጭት ይልቅ ትብብር እንዲጨምር ያደርጋል። ሀገራት በንግድ፣ በኢንቨስትመንት እና በመሠረተ ልማት በተጠናከረ ሁኔታ ሲተሳሰሩ ሰላምን የመጠበቅ ፍላጎታቸውም በዛው ልክ ይጨምራል።
የኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄ ምላሽ ማግኘት የአፍሪካ ህብረት "አጀንዳ 2063" የሚጠይቀውን ቀጣናዊ ትስስር ለማጠናከር፣ የነፃ ንግድ ቀጣና ለመመስረት እና የመሠረተ ልማት ትስስርን ለማሳካት ጠንካራ መሠረት ለመጣል ያግዛል።
በመሆኑም የኢትዮጵያን የባሕር በር ጥያቄ አፋጣኝ መልስ እንዲያገኝ ለማድረግ ሀገራት፣ ዓለም አቀፍ፣ አህጉራዊ እና ቀጣናዊ ተቋማት ድጋፋቸውን ሊያጠናክሩ ይገባል፡፡
በቴዎድሮስ ሳህለ
ኢትዮጵያ በአፍሪካ ቀንድ ባለፉት አስርት ዓመታት በሰላም ማስከበር፣ በግጭት አፈታት፣ በኤሌክትሪክ ኃይል ወጪ ንግድ፣ በቀጣናዊ ትስስር እና በንግድ ትብብር ረገድ ያበረከተችው አስተዋጽኦ ለጎረቤቶቿ ብሎም ለቀጣናው የምትሰጠውን ከፍ ያለ ትኩረት ያሳያል።
ኢትዮጵያ በታሪኳ የትኛውንም ጎረቤት ሀገር ወርራ አታውቅም፡፡ ከጎረቤቶቿ ጋር ያላት ግንኙነት ሰላማዊና በትብብር ላይ የተመሰረተ ሆኖ ቆይቷል፡፡
ጎረቤቶቿ ሰላም በራቃቸው ጊዜ ሁሉ፣ ሰላም ለማስከበር ቀድማ በመገኘት ትታወቃለች፡፡ ይህንንም በደቡብ ሱዳን፣ በሱዳን፣ በሶማሊያ እንዲሁም ከጎረቤቶቿ ራቅ ብላም በላይቤሪያ፣ በሩዋንዳ፣ በኮንጎ እና በሴራሊዮን በተግባር አስመስክራለች፡፡
በአህጉር ደረጃ ኢትዮጵያ በቅኝ ግዛት ቀንበር ሲማቅቁ የነበሩ አፍሪካውያን ወንድም እህቶች ነጻ ለመውጣት የሚያደርጉትን ጥረት በስልጠና፣ በሎጂስቲክስና በዲፕሎማሲ መስክ ጭምር መደገፏ አሌ የማይባል ሃቅ ነው፡፡
ኢትዮጵያ ዛሬም የልማት ትሩፋቷን ለብቻዋ ዕድገትና ለውጥ የምትጠቀም ሀገር አይደለችም፡፡ ይልቁንም ልማቷን እና ለውጧን በማጋራት እና ለጎረቤቶቿ አብሮ መለወጥ እየሰራች ትገኛለች፡፡
በአፍሪካ ከፍተኛ የኤሌክትሪክ ኃይል አምራች ከሆኑ ሀገራት መካከል አንዷ የሆነችው ኢትዮጵያ፤ ለጅቡቲ፣ ኬንያ፣ ሱዳን እና ደቡብ ሱዳን ኤሌክትሪክ እየላከች ነው።
ይህ በአካባቢው የኢንዱስትሪ ልማት፣ የከተማ እድገት እና የህዝብ ኑሮ መሻሻል ላይ ቀጥተኛ አስተዋፅኦ እያደረገ ነው።
በንግድ ረገድም ኢትዮጵያ የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና እና የአፍሪካ ህብረት "አጀንዳ 2063" የሚያስቀምጧቸውን የክልላዊ ውህደት ግቦች ለማሳካት የኢንዱስትሪ ፓርኮች፣ ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖች፣ የድንበር ንግድ ማዕከላት እና የትራንስፖርት ኮሪደሮችን በማስፋፋት በቀጣናዊ ትስስር ማደግና መጠናከር ላይ ግዙፍ ኢንቨስትመንት እያካሄደች ነው።
ኢትዮጵያ ለጎረቤቶቿ ሰላምና ደህንነት፣ እድገትና ልማት አበክራ የሰራቻቸው ስራዎች ለቀጣናውና ለሀገራቱ ያላትን አዎንታዊ ሚና በግልፅ ያሳያል። ሀገሪቱ የባህር በር ጥያቄዋ ምላሽ ሲያገኝ ይህ ቀጣናዊ ገንቢ ሚናዋ በምን ያህል መጠን ሊያድግና ሊባዛ እንደሚችል ለመገመት አያዳግትም፡፡
በታሪክ አጋጣሚ የኢትዮጵያ ህዝብ ህጋዊ ስልጣን በሌለው አካል ህጋዊ የባሕር በር ባለቤትነቷን እንድታጣ ተደርጓል፡፡ የመደመር መንግሥት የተፈጸመውን ኢፍትሃዊና ታሪካዊ በደል በሰላማዊና ዲፕሎማሲያዊ መንገድ የማስመለስ ጥያቄ አቅርቦ የበርካታ ሃያላን ሀገራትን ድጋፍ አግኝቷል፡፡ ኢትዮጵያ በፍጥነት እያደገ ካለው ኢኮኖሚዋና የህዝብ ቁጥሯ አንጻር የባሕር በር አማራጭ ሊኖራት ይገባል።
በ60 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የባሕር በር እያለ ኢትዮጵያ ተዘግታ ትኑር የሚል ኢፍትሐዊነት ተቀባይነት የለውም።
የባሕር በር ጉዳይ ለኢትዮጵያ የንግድ መውጫ መግቢያ ብቻ ሳይሆን፤ የኢኮኖሚ ዕድገት፣ የብሔራዊ ደህንነት እና የጂኦፖለቲካ ስትራቴጂ ቁልፍ ጥያቄ በመሆኑ ጥያቄዋ መልስ እስኪያገኝ አበክራ ትሰራለች፡፡
ኢትዮጵያ የባህር በር ማግኘቷ ጥቅሙ ለእርሷ ብቻ አይደለም። በአፍሪካ ቀንድ እና በጎረቤት ሀገራት ዘንድ ከፍ ያለ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ የመፍጠር ሚና ይኖረዋል፡፡
በአካባቢው የንግድ ኮሪደሮች ስለሚፈጠሩ የወደብ አገልግሎት እንዲስፋፋ፣ የተለያዩ የመሰረተ ልማት አውታሮች እንዲገነቡ በማድረግ የንግድ ትስስርና አዳዲስ የስራ ዕድሎች ለመፍጠር ያስችላል።
በተጨማሪም ኢትዮጵያ ከታዳሽ ኃይል የምታመነጨው ኤሌክትሪክ ለቀጣናው በበቂ ሁኔታ ማቅረቧ ኢንዱስትሪዎችን ለማስፋፋትና የካርቦን ልቀትን ለመቀነስ ይረዳል።
ከዚህ ባሻገር የቀጣናዊ ሰላምና ጸጥታን በተመለከተ የጋራ ኢኮኖሚያዊ ጥቅም እያደገ ሲመጣ በሀገራት መካከል ከግጭት ይልቅ ትብብር እንዲጨምር ያደርጋል። ሀገራት በንግድ፣ በኢንቨስትመንት እና በመሠረተ ልማት በተጠናከረ ሁኔታ ሲተሳሰሩ ሰላምን የመጠበቅ ፍላጎታቸውም በዛው ልክ ይጨምራል።
የኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄ ምላሽ ማግኘት የአፍሪካ ህብረት "አጀንዳ 2063" የሚጠይቀውን ቀጣናዊ ትስስር ለማጠናከር፣ የነፃ ንግድ ቀጣና ለመመስረት እና የመሠረተ ልማት ትስስርን ለማሳካት ጠንካራ መሠረት ለመጣል ያግዛል።
በመሆኑም የኢትዮጵያን የባሕር በር ጥያቄ አፋጣኝ መልስ እንዲያገኝ ለማድረግ ሀገራት፣ ዓለም አቀፍ፣ አህጉራዊ እና ቀጣናዊ ተቋማት ድጋፋቸውን ሊያጠናክሩ ይገባል፡፡
በቴዎድሮስ ሳህለ
9 days ago
ከ10 ቢሊየን ብር በላይ ያልተጣራ ትርፍ ያስመዘገበው ዘመን ባንክ አጠቃላይ የሀብት መጠን 116 ቢሊየን ብር ደረሰ
ዘመን ባንክ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ከ10.2 ቢሊየን ብር በላይ ያልተጣራ ትርፍ ማስመዝገቡን አስታወቀ። የባንኩ ዓመታዊ የማኔጅመንት ስብሰባ ከሐምሌ 17 እስከ 18 ቀን 2018 ዓ.ም የተካሄደ ሲሆን፣ በዕለቱም የባንኩ አጠቃላይ የሀብት መጠን 116 ቢሊየን ብር መድረሱ ተገልጿል።
የባንኩ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ተወካይና የሪቴል ባንኪንግ ቺፍ ኦፊሰር አቶ አስራት ታደሰ ፣ ባለፈው በጀት ዓመት የባንኩ የተከፈለ ካፒታል ከ14 ቢሊየን ብር በላይ፣ አጠቃላይ ገቢው 17.8 ቢሊየን ብር፣ እንዲሁም ጠቅላላ ካፒታሉ 26 ቢሊየን ብር መድረሱን አስታውቀዋል።
የባንኩ የደንበኞች ተቀማጭ ገንዘብ መጠን ካለፈው ዓመት ጋር ሲነጻጸር በ32 በመቶ አድጎ 85.4 ቢሊየን ብር መድረሱም ተገልጿል።
በተጨማሪም የውጭ ምንዛሬ ግኝቱ 698 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር የደረሰ ሲሆን፣ የተከማቸ የብድር መጠኑም 52.59 ቢሊየን ብር መድረሱ ከኦዲት በፊት በተደረጉ መረጃዎች ታውቋል።
ባንኩ በሂሳብ ዓመቱ ማህበራዊ ኃላፊነቱን ለመወጣት በትምህርት ቤቶች የፋይናንስ እውቀት ማበልጸጊያ ስልጠናዎችን መስጠቱን ያስታወቀ ሲሆን፣ ህብረተሰቡን ከፋይናንስ አጭበርባሪዎች ለመከላከል የተለያዩ ትምህርታዊ መልዕክቶችን ሲያስተላልፍ ቆይቷል።
Seledadotio
Seledadotio
ዘመን ባንክ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ከ10.2 ቢሊየን ብር በላይ ያልተጣራ ትርፍ ማስመዝገቡን አስታወቀ። የባንኩ ዓመታዊ የማኔጅመንት ስብሰባ ከሐምሌ 17 እስከ 18 ቀን 2018 ዓ.ም የተካሄደ ሲሆን፣ በዕለቱም የባንኩ አጠቃላይ የሀብት መጠን 116 ቢሊየን ብር መድረሱ ተገልጿል።
የባንኩ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ተወካይና የሪቴል ባንኪንግ ቺፍ ኦፊሰር አቶ አስራት ታደሰ ፣ ባለፈው በጀት ዓመት የባንኩ የተከፈለ ካፒታል ከ14 ቢሊየን ብር በላይ፣ አጠቃላይ ገቢው 17.8 ቢሊየን ብር፣ እንዲሁም ጠቅላላ ካፒታሉ 26 ቢሊየን ብር መድረሱን አስታውቀዋል።
የባንኩ የደንበኞች ተቀማጭ ገንዘብ መጠን ካለፈው ዓመት ጋር ሲነጻጸር በ32 በመቶ አድጎ 85.4 ቢሊየን ብር መድረሱም ተገልጿል።
በተጨማሪም የውጭ ምንዛሬ ግኝቱ 698 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር የደረሰ ሲሆን፣ የተከማቸ የብድር መጠኑም 52.59 ቢሊየን ብር መድረሱ ከኦዲት በፊት በተደረጉ መረጃዎች ታውቋል።
ባንኩ በሂሳብ ዓመቱ ማህበራዊ ኃላፊነቱን ለመወጣት በትምህርት ቤቶች የፋይናንስ እውቀት ማበልጸጊያ ስልጠናዎችን መስጠቱን ያስታወቀ ሲሆን፣ ህብረተሰቡን ከፋይናንስ አጭበርባሪዎች ለመከላከል የተለያዩ ትምህርታዊ መልዕክቶችን ሲያስተላልፍ ቆይቷል።
Seledadotio
Seledadotio
10 days ago
አድማስ ዩኒቨርሲቲ ከ5,000 በላይ ተማሪዎችን አስመረቀ!
#fastmereja :-አድማስ ዩኒቨርሲቲ በመደበኛ፣ በርቀት እንዲሁም በቴክኒክና ሙያ መርሃ-ግብሮች ያሰለጠናቸውን ከ5,000 በላይ ተማሪዎች በደመቀ ሁኔታ አስመረቀ።
ከተመራቂዎቹ መካከል 73.16 በመቶ የሚሆኑት ሴቶች ሲሆኑ ይህም ተቋሙ ለሴቶች የከፍተኛ ትምህርት ተሳትፎ እያደረገ ያለውን አዎንታዊ አስተዋጽኦ የሚያሳይ መሆኑ ተመልክቷል።
በዕለቱ በክብር እንግድነት የተገኙት አምባሳደር ዶ/ር የሺመብራት መርሻ ካሳ፣ የዩኒቨርሲቲው ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ይብራህ ግርማይ፣ የሠኔት አባላት፣ መምህራንና የተመራቂ ቤተሰቦች ተገኝተዋል።
ተቋሙ ላለፉት 27 ዓመታት ከ100,000 በላይ ተማሪዎችን አሰልጥኖ ለሀገር ልማት ማበቃቱን የገለፀ ሲሆን ከአንድ አነስተኛ የማሰልጠኛ ማዕከል የተነሳው አድማስ ዩኒቨርሲቲ፣ በአሁኑ ወቅት በሀገር ውስጥ 10 ካምፓሶችንና በርካታ የርቀት ማዕከላትን የከፈተ እና በሶማሊላንድና በፑንትላንድም ተመራጭ ተቋም ሆኖ አገልግሎት በመስጠት ላይ እንደሚገኝ ነዉ የተገለፀዉ።
አድማስ ዩኒቨርሲቲ በትምህርት ጥራትና በስታንዳርድ ኢንስፔክሽን ምዘናዎች በርካታ አገር አቀፍ ዕውቅናዎችን ያገኘ ሲሆን፣ በቅርቡም በትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን የዳግም ምዝገባ መስፈርትን ካሟሉ ጥቂት የግል ተቋማት አንዱ መሆኑ ተገልጿል።
ከመማር ማስተማሩ ጎን ለጎን ተቋሙ 18ኛውን ዓመታዊ ዓለም አቀፍ የምርምር ኮንፈረንስ በመጪው ጳጉሜ ወር እንደሚያካሂድ ተገልፆ ከ6 ሚሊዮን ብር በላይ የሚያወጣ የነፃ ትምህርት ዕድል (ስኮላርሺፕ) ለማህበረሰቡ መስጠቱ ተገልጿል።
በመጨረሻም፣ ሁለተኛና ሦስተኛ ዲግሪያቸውን ለመቀጠል ለሚፈልጉ ተመራቂዎች ለሚጠብቃቸው ሀገርአቀፍ የመግቢያ ፈተና ዩኒቨርሲቲው ነፃ የማጠናከሪያ ድጋፍ እንደሚሰጥ የገለጹት ፕሬዚደንቱ፣ ለተመራቂዎችና ለቤተሰቦቻቸው መልካም የምረቃ በዓል እንዲሆንላቸው ተመኝተዋል።
#fastmereja :-አድማስ ዩኒቨርሲቲ በመደበኛ፣ በርቀት እንዲሁም በቴክኒክና ሙያ መርሃ-ግብሮች ያሰለጠናቸውን ከ5,000 በላይ ተማሪዎች በደመቀ ሁኔታ አስመረቀ።
ከተመራቂዎቹ መካከል 73.16 በመቶ የሚሆኑት ሴቶች ሲሆኑ ይህም ተቋሙ ለሴቶች የከፍተኛ ትምህርት ተሳትፎ እያደረገ ያለውን አዎንታዊ አስተዋጽኦ የሚያሳይ መሆኑ ተመልክቷል።
በዕለቱ በክብር እንግድነት የተገኙት አምባሳደር ዶ/ር የሺመብራት መርሻ ካሳ፣ የዩኒቨርሲቲው ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ይብራህ ግርማይ፣ የሠኔት አባላት፣ መምህራንና የተመራቂ ቤተሰቦች ተገኝተዋል።
ተቋሙ ላለፉት 27 ዓመታት ከ100,000 በላይ ተማሪዎችን አሰልጥኖ ለሀገር ልማት ማበቃቱን የገለፀ ሲሆን ከአንድ አነስተኛ የማሰልጠኛ ማዕከል የተነሳው አድማስ ዩኒቨርሲቲ፣ በአሁኑ ወቅት በሀገር ውስጥ 10 ካምፓሶችንና በርካታ የርቀት ማዕከላትን የከፈተ እና በሶማሊላንድና በፑንትላንድም ተመራጭ ተቋም ሆኖ አገልግሎት በመስጠት ላይ እንደሚገኝ ነዉ የተገለፀዉ።
አድማስ ዩኒቨርሲቲ በትምህርት ጥራትና በስታንዳርድ ኢንስፔክሽን ምዘናዎች በርካታ አገር አቀፍ ዕውቅናዎችን ያገኘ ሲሆን፣ በቅርቡም በትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን የዳግም ምዝገባ መስፈርትን ካሟሉ ጥቂት የግል ተቋማት አንዱ መሆኑ ተገልጿል።
ከመማር ማስተማሩ ጎን ለጎን ተቋሙ 18ኛውን ዓመታዊ ዓለም አቀፍ የምርምር ኮንፈረንስ በመጪው ጳጉሜ ወር እንደሚያካሂድ ተገልፆ ከ6 ሚሊዮን ብር በላይ የሚያወጣ የነፃ ትምህርት ዕድል (ስኮላርሺፕ) ለማህበረሰቡ መስጠቱ ተገልጿል።
በመጨረሻም፣ ሁለተኛና ሦስተኛ ዲግሪያቸውን ለመቀጠል ለሚፈልጉ ተመራቂዎች ለሚጠብቃቸው ሀገርአቀፍ የመግቢያ ፈተና ዩኒቨርሲቲው ነፃ የማጠናከሪያ ድጋፍ እንደሚሰጥ የገለጹት ፕሬዚደንቱ፣ ለተመራቂዎችና ለቤተሰቦቻቸው መልካም የምረቃ በዓል እንዲሆንላቸው ተመኝተዋል።
13 days ago
በኢትዮጵያ ብቁ የሆኑ የሂሳብ ባለሙያዎች ቁጥር ከ500 አይበልጥም ተባለ !
በኢትዮጵያ የሰለጠኑ እና ብቁ የሆኑ የሂሳብ ባለሙያዎች ቁጥር እጅግ አነስተኛ እንደሆነ ተገልጿል፡፡ በመሆኑም የተመሰከረላቸውን የሂሳብ ባሙያዎች እጥረት ለመቅረፍ የሚያስችል ስልጠና ኤችኤስቲ ስኪል አካዳሚ መስጠት መጀመሩን አስታውቋል።
በተቋሙ በትምህርት እና ስልጠና ላይ ስትራቴጂክ ቢዝነስ ዩኒት ስኪል አካዳሚ ዳይሬክተር የቦርድ አባል እና የሪስክ እና ኦዲቲ ቦርድ ሰብሳቢ የሆኑት አቶ ጎበዜ ደሳለኝ ከብስራት ሬዲዮ ጋር በነበራቸው ቆይታ እንደገለፁት በኢትዮጵያ በሂሳብ አያያዝ ቴክኒካል ብቃት ብቁ የሆኑ የሒሳብ ባለሙያዎች ቁጥር ከ500 አይበልጥም።ከዚህ ቀደም ስልጠናውን ለማግኘት ወደ ውጪ ሀገራት መሄድ አስገዳጅ እንደነበር ያስታወሱት አቶ ጎበዜ ይህንን የሚያስቀር እና ከከፍተኛ ወጪ የሚያድን ስልጠና በሀገር ውስጥ በድረገጽ አማካኝነት እየተሰጠ ይገኛል ብለዋል
ከ12ኛ ክፍል ጀምሮ በተለያዩ የስራ ሁኔታዎችም ሆነ የትምህርት ዘርፍ ላይ የሚገኝ ማንኛውም ሰው በየትኛውም ቦታ ላይ ሆኖ ስልጠናውን መውሰድ ይችላል። በማኔጅመንት፣ በኦዲት ፋይናንስ ታክስ፣ እንዲሁም በሌሎች የሙያ ዘርፎች በ12 የትምህርት አይነቶች ስልጠናው የሚሰጥ ሲሆን ትምህርቱን ለመማር ከ12 እስከ 18 ወራት ይወስዳል
ለአንድ የትምህርት ዘርፍ የ3ሺህ ብር የገንዘብ ክፍያ ብቻ የሚጠየቅ መሆኑን የገለፁት አቶ ጎበዜ አስራ አንድ ድርጅቶች ስልጠናውን ይሰጣሉ ሲሉ አክለዋልከእነዚህም መካከል ሶስቱ የግል ድርጅቶች መሆናቸው የተገለፀ ሲሆን አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲን ጨምሮ ስምንቱ ደግሞ የመንግስት ድርጅቶች ናቸው።የዩኒቨርሲቲ ተቋማት በቋሚነት ከሚሰጡት ትምህርት በተለየ መልኩ ስልጠናውን በተግባር እንደሚሰጡ ተነግሯል
Seledadotio
በኢትዮጵያ የሰለጠኑ እና ብቁ የሆኑ የሂሳብ ባለሙያዎች ቁጥር እጅግ አነስተኛ እንደሆነ ተገልጿል፡፡ በመሆኑም የተመሰከረላቸውን የሂሳብ ባሙያዎች እጥረት ለመቅረፍ የሚያስችል ስልጠና ኤችኤስቲ ስኪል አካዳሚ መስጠት መጀመሩን አስታውቋል።
በተቋሙ በትምህርት እና ስልጠና ላይ ስትራቴጂክ ቢዝነስ ዩኒት ስኪል አካዳሚ ዳይሬክተር የቦርድ አባል እና የሪስክ እና ኦዲቲ ቦርድ ሰብሳቢ የሆኑት አቶ ጎበዜ ደሳለኝ ከብስራት ሬዲዮ ጋር በነበራቸው ቆይታ እንደገለፁት በኢትዮጵያ በሂሳብ አያያዝ ቴክኒካል ብቃት ብቁ የሆኑ የሒሳብ ባለሙያዎች ቁጥር ከ500 አይበልጥም።ከዚህ ቀደም ስልጠናውን ለማግኘት ወደ ውጪ ሀገራት መሄድ አስገዳጅ እንደነበር ያስታወሱት አቶ ጎበዜ ይህንን የሚያስቀር እና ከከፍተኛ ወጪ የሚያድን ስልጠና በሀገር ውስጥ በድረገጽ አማካኝነት እየተሰጠ ይገኛል ብለዋል
ከ12ኛ ክፍል ጀምሮ በተለያዩ የስራ ሁኔታዎችም ሆነ የትምህርት ዘርፍ ላይ የሚገኝ ማንኛውም ሰው በየትኛውም ቦታ ላይ ሆኖ ስልጠናውን መውሰድ ይችላል። በማኔጅመንት፣ በኦዲት ፋይናንስ ታክስ፣ እንዲሁም በሌሎች የሙያ ዘርፎች በ12 የትምህርት አይነቶች ስልጠናው የሚሰጥ ሲሆን ትምህርቱን ለመማር ከ12 እስከ 18 ወራት ይወስዳል
ለአንድ የትምህርት ዘርፍ የ3ሺህ ብር የገንዘብ ክፍያ ብቻ የሚጠየቅ መሆኑን የገለፁት አቶ ጎበዜ አስራ አንድ ድርጅቶች ስልጠናውን ይሰጣሉ ሲሉ አክለዋልከእነዚህም መካከል ሶስቱ የግል ድርጅቶች መሆናቸው የተገለፀ ሲሆን አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲን ጨምሮ ስምንቱ ደግሞ የመንግስት ድርጅቶች ናቸው።የዩኒቨርሲቲ ተቋማት በቋሚነት ከሚሰጡት ትምህርት በተለየ መልኩ ስልጠናውን በተግባር እንደሚሰጡ ተነግሯል
Seledadotio
14 days ago
በዘርፉ የባለሙያ እጥረት አለ! እርስዎስ ምን ይጠብቃሉ?
ዛሬውኑ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ (EV) ጥገናን ከማሙሽ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ ተቋም ይማሩ!
የኢትዮጵያ መንገዶች በፍጥነት በኤሌክትሪክ መኪኖች (EVs) እየተሞሉ ነው፤ ነገር ግን መኪኖቹን በትክክል የሚጠግኑ ባለሙያዎች አሁን ላይ ከፍተኛ እጥረት አለ። ይህ ደግሞ ትክክለኛውን ክህሎት ላገኘ ሰው ከፍተኛ ገቢ እና የማያቋርጥ የሥራ ዕድል ይዞ ይመጣል!
ይህን ከግምት በማስገባት 25 አመታት በአውቶምቲቭ ዘርፍ አንጋፋ የሆነው ማሙሽ ኢቪ ቴክ በእህት ድርጅቱ ማሙሽ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ ተቋም በተግባር የተደገፈ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ ቴክኒሽያን ሥልጠና ምዝገባ በይፋ ጀምሯል!
የነበረዎትን የጥገና ክህሎት ማሳደግ ለሚፈልጉ መካኒኮች፣ የቴክኒክና ሙያ ተመራቂዎች ወይም በዘርፉ ለመሰማራት ፍላጎት ያለችሁ ግለሰቦች ከባትሪና ዲያግኖስቲክስና ጥገና እስከ ኤሌክትሪክ መኪና ፍተሻ ድረስ ሙሉ በሙሉ በተግባር በተደገፈ ስልጠና እናሰለጥንዎታለን።
የኛን ተቋም ለየት የሚያደርገው ሥልጠና መስጠት ብቻ ሳይሆን ከሥልጠና በኋላም ለሰልጣኞች የስራ እድሎችን በራሳችን ጋራዥ እና በአጋር ድርጅቶቻችን መማቻቸታችን ነው። ይፍጠኑ በቶሎ ይመዝገቡ፤ የበቁና የላቁ ባለሙያ እናደርጎታለን!
👉 ለመመዝገብ አሁኑኑ በዚህ ሊንክ ይመዝገቡ: https://forms.gle/3i84MxDJ...
📞 ስልክ: 094391555 / 0943965555
📍አድራሻ: መስቀል ፍላወር ቱሊፕ ሆቴል ጀርባ
#mamushev #evtraining #evtechnician #electricvehicles #automotiveethiopia #evmechanic
ዛሬውኑ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ (EV) ጥገናን ከማሙሽ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ ተቋም ይማሩ!
የኢትዮጵያ መንገዶች በፍጥነት በኤሌክትሪክ መኪኖች (EVs) እየተሞሉ ነው፤ ነገር ግን መኪኖቹን በትክክል የሚጠግኑ ባለሙያዎች አሁን ላይ ከፍተኛ እጥረት አለ። ይህ ደግሞ ትክክለኛውን ክህሎት ላገኘ ሰው ከፍተኛ ገቢ እና የማያቋርጥ የሥራ ዕድል ይዞ ይመጣል!
ይህን ከግምት በማስገባት 25 አመታት በአውቶምቲቭ ዘርፍ አንጋፋ የሆነው ማሙሽ ኢቪ ቴክ በእህት ድርጅቱ ማሙሽ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ ተቋም በተግባር የተደገፈ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ ቴክኒሽያን ሥልጠና ምዝገባ በይፋ ጀምሯል!
የነበረዎትን የጥገና ክህሎት ማሳደግ ለሚፈልጉ መካኒኮች፣ የቴክኒክና ሙያ ተመራቂዎች ወይም በዘርፉ ለመሰማራት ፍላጎት ያለችሁ ግለሰቦች ከባትሪና ዲያግኖስቲክስና ጥገና እስከ ኤሌክትሪክ መኪና ፍተሻ ድረስ ሙሉ በሙሉ በተግባር በተደገፈ ስልጠና እናሰለጥንዎታለን።
የኛን ተቋም ለየት የሚያደርገው ሥልጠና መስጠት ብቻ ሳይሆን ከሥልጠና በኋላም ለሰልጣኞች የስራ እድሎችን በራሳችን ጋራዥ እና በአጋር ድርጅቶቻችን መማቻቸታችን ነው። ይፍጠኑ በቶሎ ይመዝገቡ፤ የበቁና የላቁ ባለሙያ እናደርጎታለን!
👉 ለመመዝገብ አሁኑኑ በዚህ ሊንክ ይመዝገቡ: https://forms.gle/3i84MxDJ...
📞 ስልክ: 094391555 / 0943965555
📍አድራሻ: መስቀል ፍላወር ቱሊፕ ሆቴል ጀርባ
#mamushev #evtraining #evtechnician #electricvehicles #automotiveethiopia #evmechanic
Sponsored by
Surafel
14 days ago
በዘርፉ የባለሙያ እጥረት አለ! እርስዎስ ምን ይጠብቃሉ?
ዛሬውኑ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ (EV) ጥገናን ከማሙሽ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ ተቋም ይማሩ!
የኢትዮጵያ መንገዶች በፍጥነት በኤሌክትሪክ መኪኖች (EVs) እየተሞሉ ነው፤ ነገር ግን መኪኖቹን በትክክል የሚጠግኑ ባለሙያዎች አሁን ላይ ከፍተኛ እጥረት አለ። ይህ ደግሞ ትክክለኛውን ክህሎት ላገኘ ሰው ከፍተኛ ገቢ እና የማያቋርጥ የሥራ ዕድል ይዞ ይመጣል!
ይህን ከግምት በማስገባት 25 አመታት በአውቶምቲቭ ዘርፍ አንጋፋ የሆነው ማሙሽ ኢቪ ቴክ በእህት ድርጅቱ ማሙሽ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ ተቋም በተግባር የተደገፈ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ ቴክኒሽያን ሥልጠና ምዝገባ በይፋ ጀምሯል!
የነበረዎትን የጥገና ክህሎት ማሳደግ ለሚፈልጉ መካኒኮች፣ የቴክኒክና ሙያ ተመራቂዎች ወይም በዘርፉ ለመሰማራት ፍላጎት ያለችሁ ግለሰቦች ከባትሪና ዲያግኖስቲክስና ጥገና እስከ ኤሌክትሪክ መኪና ፍተሻ ድረስ ሙሉ በሙሉ በተግባር በተደገፈ ስልጠና እናሰለጥንዎታለን።
የኛን ተቋም ለየት የሚያደርገው ሥልጠና መስጠት ብቻ ሳይሆን ከሥልጠና በኋላም ለሰልጣኞች የስራ እድሎችን በራሳችን ጋራዥ እና በአጋር ድርጅቶቻችን መማቻቸታችን ነው። ይፍጠኑ በቶሎ ይመዝገቡ፤ የበቁና የላቁ ባለሙያ እናደርጎታለን!
👉 ለመመዝገብ አሁኑኑ በዚህ ሊንክ ይመዝገቡ: https://forms.gle/3i84MxDJ...
📞 ስልክ: 094391555 / 0943965555
📍አድራሻ: መስቀል ፍላወር ቱሊፕ ሆቴል ጀርባ
#mamushev #evtraining #evtechnician #electricvehicles #automotiveethiopia #evmechanic
ዛሬውኑ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ (EV) ጥገናን ከማሙሽ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ ተቋም ይማሩ!
የኢትዮጵያ መንገዶች በፍጥነት በኤሌክትሪክ መኪኖች (EVs) እየተሞሉ ነው፤ ነገር ግን መኪኖቹን በትክክል የሚጠግኑ ባለሙያዎች አሁን ላይ ከፍተኛ እጥረት አለ። ይህ ደግሞ ትክክለኛውን ክህሎት ላገኘ ሰው ከፍተኛ ገቢ እና የማያቋርጥ የሥራ ዕድል ይዞ ይመጣል!
ይህን ከግምት በማስገባት 25 አመታት በአውቶምቲቭ ዘርፍ አንጋፋ የሆነው ማሙሽ ኢቪ ቴክ በእህት ድርጅቱ ማሙሽ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ ተቋም በተግባር የተደገፈ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ ቴክኒሽያን ሥልጠና ምዝገባ በይፋ ጀምሯል!
የነበረዎትን የጥገና ክህሎት ማሳደግ ለሚፈልጉ መካኒኮች፣ የቴክኒክና ሙያ ተመራቂዎች ወይም በዘርፉ ለመሰማራት ፍላጎት ያለችሁ ግለሰቦች ከባትሪና ዲያግኖስቲክስና ጥገና እስከ ኤሌክትሪክ መኪና ፍተሻ ድረስ ሙሉ በሙሉ በተግባር በተደገፈ ስልጠና እናሰለጥንዎታለን።
የኛን ተቋም ለየት የሚያደርገው ሥልጠና መስጠት ብቻ ሳይሆን ከሥልጠና በኋላም ለሰልጣኞች የስራ እድሎችን በራሳችን ጋራዥ እና በአጋር ድርጅቶቻችን መማቻቸታችን ነው። ይፍጠኑ በቶሎ ይመዝገቡ፤ የበቁና የላቁ ባለሙያ እናደርጎታለን!
👉 ለመመዝገብ አሁኑኑ በዚህ ሊንክ ይመዝገቡ: https://forms.gle/3i84MxDJ...
📞 ስልክ: 094391555 / 0943965555
📍አድራሻ: መስቀል ፍላወር ቱሊፕ ሆቴል ጀርባ
#mamushev #evtraining #evtechnician #electricvehicles #automotiveethiopia #evmechanic
14 days ago
ኤሌክትሮኒክስ ላይ ረጅም ሰዓት የሚያሳልፉ የልዩ ፍላጎት ልጆች የንግግር እና የመግባባት ክህሎታቸውን ሊጎዳ እንደሚችል ተነገረ
ልዩ ፍላጎት የሚያስፈልጋቸው ታዳጊዎች በቤት ውስጥ ረጅም ጊዜን በሚያሳልፋበት የክረምት ወቅት ላይ ቴሌቭዥንን ጨምሮ ከሌሎች የኤሌክትሮኒክስ ነገሮች መራቅ ይኖርባቸዋል። ልዩ ፍላጎት ያላቸው ልጆች ለአእምሮ እድገታቸው እንቅስቃሴ ያሏቸው ጨዋታዎችን እንዲጫወቱ ፣ በአእምሮ የሚሰሩና የሚገጣጠሙ መጫዎቻዎች ላይ ትኩረት እንዲያደርጉ ማገዝ ያስፈልጋል ሲሉ የፍቅር ኢትዮጵያ የአእምሮ ዕድገት ውስንነት ብሔራዊ ማህበር ዋና ስራ አስኪያጅ ወ/ሮ ሸዋጌጥ ክብረት ከብስራት ሬዲዮ ጋር በነበራቸው ቆይታ ገልጸዋል።
ልዩ ፍላጎት ያላቸው ታዳጊዎች ትምህርት ቤት ስለሄዱ ብቻ ውጤታማ መሆን ስለማይችሉ ብቻቸውን ከማዋል ይልቅ ልጆች ያሉባቸው እንዲሁም ሊደሰቱባቸው የሚችሉባቸው ቦታዎች ላይ እንዲሆኑ ማድረግ የመግባባት ክህሎታቸውን ለማዳበር ያግዛል። ከቴሌቪዥን እና ከሞባይል ጋር ረጅም ሰዓትን የሚያጠፉ የልዩ ፍላጎት ልጆች ከንግግር እና ከመግባባት ችሎታ ወደ ኋላ እንዲቀሩ ያደርጋቸዋል።
ይህ አይነቱ ችግር ያለባቸው ልጆች ንዴታቸውን የሚገልጹት ራሳቸውን በመጉዳት ሊሆን ስለሚችል ከልጅነት ጀምሮ በሚኖራቸው አስተዳደግ ላይ ከፍተኛ ትኩረት ማድረግ እና ሊያናድዳቸዉ የሚችሉ ነገሮችን መቅረፍ ያስፈልጋል።ዋና ስራ አስኪያጇ አክለውም ወላጆች ይህን ህመም የማመን ችግር እንደሚገጥማቸው ገልፀው፤ ስልጠና በመውሰድ ለዚህ ጉዳይ መፍትሄ ማግኘት እንደሚችሉ ጨምረው ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል።
Seledadotio
Seledadotio
ልዩ ፍላጎት የሚያስፈልጋቸው ታዳጊዎች በቤት ውስጥ ረጅም ጊዜን በሚያሳልፋበት የክረምት ወቅት ላይ ቴሌቭዥንን ጨምሮ ከሌሎች የኤሌክትሮኒክስ ነገሮች መራቅ ይኖርባቸዋል። ልዩ ፍላጎት ያላቸው ልጆች ለአእምሮ እድገታቸው እንቅስቃሴ ያሏቸው ጨዋታዎችን እንዲጫወቱ ፣ በአእምሮ የሚሰሩና የሚገጣጠሙ መጫዎቻዎች ላይ ትኩረት እንዲያደርጉ ማገዝ ያስፈልጋል ሲሉ የፍቅር ኢትዮጵያ የአእምሮ ዕድገት ውስንነት ብሔራዊ ማህበር ዋና ስራ አስኪያጅ ወ/ሮ ሸዋጌጥ ክብረት ከብስራት ሬዲዮ ጋር በነበራቸው ቆይታ ገልጸዋል።
ልዩ ፍላጎት ያላቸው ታዳጊዎች ትምህርት ቤት ስለሄዱ ብቻ ውጤታማ መሆን ስለማይችሉ ብቻቸውን ከማዋል ይልቅ ልጆች ያሉባቸው እንዲሁም ሊደሰቱባቸው የሚችሉባቸው ቦታዎች ላይ እንዲሆኑ ማድረግ የመግባባት ክህሎታቸውን ለማዳበር ያግዛል። ከቴሌቪዥን እና ከሞባይል ጋር ረጅም ሰዓትን የሚያጠፉ የልዩ ፍላጎት ልጆች ከንግግር እና ከመግባባት ችሎታ ወደ ኋላ እንዲቀሩ ያደርጋቸዋል።
ይህ አይነቱ ችግር ያለባቸው ልጆች ንዴታቸውን የሚገልጹት ራሳቸውን በመጉዳት ሊሆን ስለሚችል ከልጅነት ጀምሮ በሚኖራቸው አስተዳደግ ላይ ከፍተኛ ትኩረት ማድረግ እና ሊያናድዳቸዉ የሚችሉ ነገሮችን መቅረፍ ያስፈልጋል።ዋና ስራ አስኪያጇ አክለውም ወላጆች ይህን ህመም የማመን ችግር እንደሚገጥማቸው ገልፀው፤ ስልጠና በመውሰድ ለዚህ ጉዳይ መፍትሄ ማግኘት እንደሚችሉ ጨምረው ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል።
Seledadotio
Seledadotio
16 days ago
‹‹በኤሌክትሪክ ክፍያ ላይ የታየው ለውጥ አዲስ ጭማሪ ሳይሆን ቀድሞ የተወሰነ ማስተካከያ ሂደት ነው››-የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት፣ በደንበኞች ላይ የተደረገው የታሪፍ ማስተካከያ ክፍያ ቀደም ሲል በስትራቴጂው መሠረት የተወሰነ መሆኑን አስታዉቋል።
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የሽያጭና ደንበኞች አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ዶ/ር ይኸይስ ስዩም ለኢትዮ ኤፍኤም 107.8 እንደገለጹት፤ በ2017 ዓ.ም መስከረም ወር ላይ የተጀመረው የታሪፍ ማሻሻያ የኅብረተሰቡን የመክፈል አቅም ባገናዘበ መልኩ በ24 የሩብ ዓመታት ተከፋፍሎ ተግባራዊ እየተደረገ ይገኛል ብለዋል።
ይህ የታሪፍ ማስተካከያ ተቋሙ ከአራት ዓመት በኋላ የሚሰበሰበውን አጠቃላይ ክፍያ በመስከረም 2017 ዓ.ም ላይ በአንድ ጊዜ ማስከፈል የነበረበት ቢሆንም፣ የኅብረተሰቡን የመክፈል አቅም ታሳቢ በማድረግ በጥቂት በጥቂቱ ከፋፍሎ እንዲከፍል የተዘረጋ ስትራቴጂ ነው በማለት ዳይሬክተሩ አብራርተዋል።
በአሁኑ ወቅት በሥራ ላይ ያለው ታሪፍ ዝቅተኛውን የኅብረተሰብ ክፍል በልዩ ሁኔታ ለመደገፍ የመንግሥት ድጎማ የሚደረግበት ነው ያሉ ሲሆን፣ እስከ 50 ኪሎ ዋት ሰዓት የሚጠቀሙ ደንበኞች በአንድ ኪሎ ዋት ሰዓት 96 ሳንቲም ብቻ እንዲከፍሉ እየተደረገ እንደሆነ ገልጸዋል።
ዶ/ር ይኸይስ አክለውም፤ እስከ 2መቶ ኪሎ ዋት የሚጠቀም ማንኛውም ደንበኛ በትክክለኛው የታሪፍ ዋጋ ሳይሆን በድጎማ እንዲከፍል እየተደረገ ነው ብለዋል።
ደንበኞች በአንድ ወር ውስጥ በተደጋጋሚ ኃይል ሲገዙ ስለሚገጥማቸው የዋጋ ልዩነት ሲያብራሩም፤ የዋጋ አተማመን ሥርዓቱ በ30 ቀናት ውስጥ የተጠቀሙትን አጠቃላይ የኃይል መጠን በአንድ ላይ ደምሮ ስለሚያሰላው የኪሎ ዋት መጠኑ ሲጨምር ታሪፉም አብሮ እንደሚጨምር አስገንዝበዋል።
ይህንን ሁኔታ ተከትሎ የሚነሱ ቅሬታዎችን ለመፍታት ተቋሙ በየክፍለ ከተማው ከነዋሪዎች ጋር ሰፊ የግንዛቤ ማስጨበጫ ውይይቶችን እያደረገ ሲሆን፣ ባለፉት 15 ቀናት ውስጥም ከፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር ለሚዲያ አካላት ስልጠና መሰጠቱ ተገልጿል።
ኢትዮ ኤፍ ኤም
Seledadotio
Seledadotio
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት፣ በደንበኞች ላይ የተደረገው የታሪፍ ማስተካከያ ክፍያ ቀደም ሲል በስትራቴጂው መሠረት የተወሰነ መሆኑን አስታዉቋል።
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የሽያጭና ደንበኞች አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ዶ/ር ይኸይስ ስዩም ለኢትዮ ኤፍኤም 107.8 እንደገለጹት፤ በ2017 ዓ.ም መስከረም ወር ላይ የተጀመረው የታሪፍ ማሻሻያ የኅብረተሰቡን የመክፈል አቅም ባገናዘበ መልኩ በ24 የሩብ ዓመታት ተከፋፍሎ ተግባራዊ እየተደረገ ይገኛል ብለዋል።
ይህ የታሪፍ ማስተካከያ ተቋሙ ከአራት ዓመት በኋላ የሚሰበሰበውን አጠቃላይ ክፍያ በመስከረም 2017 ዓ.ም ላይ በአንድ ጊዜ ማስከፈል የነበረበት ቢሆንም፣ የኅብረተሰቡን የመክፈል አቅም ታሳቢ በማድረግ በጥቂት በጥቂቱ ከፋፍሎ እንዲከፍል የተዘረጋ ስትራቴጂ ነው በማለት ዳይሬክተሩ አብራርተዋል።
በአሁኑ ወቅት በሥራ ላይ ያለው ታሪፍ ዝቅተኛውን የኅብረተሰብ ክፍል በልዩ ሁኔታ ለመደገፍ የመንግሥት ድጎማ የሚደረግበት ነው ያሉ ሲሆን፣ እስከ 50 ኪሎ ዋት ሰዓት የሚጠቀሙ ደንበኞች በአንድ ኪሎ ዋት ሰዓት 96 ሳንቲም ብቻ እንዲከፍሉ እየተደረገ እንደሆነ ገልጸዋል።
ዶ/ር ይኸይስ አክለውም፤ እስከ 2መቶ ኪሎ ዋት የሚጠቀም ማንኛውም ደንበኛ በትክክለኛው የታሪፍ ዋጋ ሳይሆን በድጎማ እንዲከፍል እየተደረገ ነው ብለዋል።
ደንበኞች በአንድ ወር ውስጥ በተደጋጋሚ ኃይል ሲገዙ ስለሚገጥማቸው የዋጋ ልዩነት ሲያብራሩም፤ የዋጋ አተማመን ሥርዓቱ በ30 ቀናት ውስጥ የተጠቀሙትን አጠቃላይ የኃይል መጠን በአንድ ላይ ደምሮ ስለሚያሰላው የኪሎ ዋት መጠኑ ሲጨምር ታሪፉም አብሮ እንደሚጨምር አስገንዝበዋል።
ይህንን ሁኔታ ተከትሎ የሚነሱ ቅሬታዎችን ለመፍታት ተቋሙ በየክፍለ ከተማው ከነዋሪዎች ጋር ሰፊ የግንዛቤ ማስጨበጫ ውይይቶችን እያደረገ ሲሆን፣ ባለፉት 15 ቀናት ውስጥም ከፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር ለሚዲያ አካላት ስልጠና መሰጠቱ ተገልጿል።
ኢትዮ ኤፍ ኤም
Seledadotio
Seledadotio
16 days ago
ኢትዮጵያ ወደ ቴክኖሎጂ ሉዓላዊነት የምታደርገው ጉዞ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዘመናዊው ዓለም የሀገራት ፉክክር በወታደራዊ ኃይል ወይም በተፈጥሮ ሀብት ብቻ አይወሰንም፡፡
የቴክኖሎጂ አቅም፣ የዲጂታል መሠረተ ልማትና የመረጃ ሉዓላዊነት የሀገራትን የወደፊት እድገት የሚወስኑ ቁልፍ መለኪያዎች ሆነዋል።
ኢትዮጵያም ባለፉት 5 ዓመታት በዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ስትራቴጂ ያከናወነቻቸው ሥራዎች የዲጂታል ሽግግር መሠረት ጥለዋል፡፡ በ2ኛው ምዕራፍ በዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ወደ ቀጣዩ የቴክኖሎጂ ዘመን ለማሸጋገር በትኩረት እየሰራች ነው።
የዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ስትራቴጂ ዋና ግብ የመንግሥት አሰራርን ማዘመን፣ የቢሮክራሲ ጫናን መቀነስ፣ የሕዝብ አገልግሎቶችን ማፋጠንና የዜጎችን የኑሮ ጥራት ማሻሻል ነበር።
በዚህም የቴሌኮም ዘርፉ ለውድድር ተከፍቶ፣ የ4ኛና 5ኛ ትውልድ ኔትወርክ አገልግሎቶች ወደ ተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች እንዲስፋፉ በማድረግ የኢንተርኔት ተደራሽነትን እንዲጠናከር አድርጓል፡፡ በዲጂታል ኢኮኖሚ ውስጥ የሚፈጠሩ አዳዲስ ዕድሎችንም አስፍቷል።
የዲጂታል ፋይናንስ ሽግግሩም በሀገሪቱ ውስጥ አዲስ ምዕራፍን የከፈተ ሲሆን÷ የሠራተኞች ደመወዝ፣ የነዳጅ ግብይትና የትራፊክ ቅጣት ክፍያዎች በዲጂታል ስርዓት መፈጸማቸው ግብይቶችን ፈጣን፣ ግልጽና ቀልጣፋ አድርጓል።
በተመሳሳይ ሚሊየኖች በፋይዳ ብሔራዊ የዲጂታል መታወቂያ ሥርዓት ተመዝግበው አገልግሎት እያገኙ ሲሆን÷ የፓስፖርት፣ የንግድ ፈቃድና የታክስ አገልግሎቶችን ወደ ኦንላይን ማሸጋገር ጊዜን ከመቆጠብ ባሻገር የሙስና እድሎችንም ለመቀነስ አስችሏል።
የቴክኖሎጂ ሽግግሩ በአገልግሎት ዲጂታላይዜሽን ብቻ አልተወሰነም፤ የ5 ሚሊየን ኮደርስ ስልጠና ኢኒሼቲቭ የወጣቶችን የቴክኖሎጂ ክህሎት በማሳደግ ለወደፊቱ የዲጂታል ኢኮኖሚ ጠንካራ የሰው ኃይል ለመገንባት አግዟል፡፡ይህም ቴክኖሎጂን ከመጠቀም ወደ መፍጠርና ማልማት የሚደረግ ስልታዊ ሽግግር መሆኑን ያሳያል።
የዲጂታል ሉዓላዊነቷን ለማጠናከር ከሶፍትዌር ልማት ባለፈ በሃርድዌር ምርት ላይም ትኩረት የሰጠችው ኢትዮጵያ የላፕቶፕ፣ የታብሌትና ሌሎች ዲጂታል መሣሪያዎችን በሀገር ውስጥ ለማምረት የፋብሪካ ግንባታ እያከናወነች ትገኛለች።
ከዚህ በተጨማሪ ከዚህ ቀደም ሩቅ ይመስል የነበረው የድሮን ቴክኖሎጂ ዛሬ በሀገር ውስጥ ማምረት መቻሉ በቴክኖሎጂ ራስን የመቻል አቅም እየጠነከረ መምጣቱን ያመለክታል።
ዲጂታላይዜሽን ያለ ጠንካራ የሳይበር ደህንነት ሊሳካ እንደማይችል በመገንዘብም ኢትዮጵያ የሕግ፣ የተቋምና የቴክኖሎጂ አቅሟን በማጠናከር የዲጂታል ሥነ ምህዳሯን እየገነባች ትገኛለች።
የተሻሻለው ብሔራዊ የሳይበር ደህንነት ፖሊሲ፣ የግል መረጃ ጥበቃና የኤሌክትሮኒክስ ግብይት ሕጎች ለዲጂታል ኢኮኖሚው አስተማማኝ ሕጋዊ መሠረት ፈጥረዋል።
በተመሳሳይ የመከላከያ ሳይበር ማዕከል የሰለጠኑ የሳይበር ኃይሎችን በማፍራት የአገሪቱን ዲጂታል ሀብቶችና ቁልፍ መሰረተ ልማቶችን ለመጠበቅ አቅሙን እያጠናከረ ይገኛል።
በዚህ መሠረት ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራቴጂ የ2025 ስትራቴጂ ቀጣይ ምዕራፍ ብቻ ሳይሆን ኢትዮጵያን ወደ ዲጂታል ኢኮኖሚ፣ ወደ ቴክኖሎጂ ፈጠራና ወደ ሉዓላዊ የመረጃ ሥርዓት የሚያሸጋግር ብሔራዊ ራዕይ ነው።
ስትራቴጂው የሰው ሰራሽ አስተውሎትን እና ሌሎች አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም በኢኮኖሚ፣ በመንግሥታዊ አገልግሎትና በማኅበራዊ ዘርፎች ሥር ነቀል ለውጥ ለማምጣት ያለመ ነው።
በመሆኑም ኢትዮጵያ የጀመረችው የዲጂታል ጉዞ የቴክኖሎጂ አጠቃቀምን ከማስፋት ባለፈ የራሷን ቴክኖሎጂ የምትፈጥር፣ የምታመርትና የምትጠብቅ ሀገር ለመሆን የተጀመረ ስልታዊ ጉዞ መሆኑን በግልጽ አሳይቷል።
የዲጂታል 2030 ራዕይ ጥንካሬ ያላት፣ በቴክኖሎጂ ራሷን የቻለች እና ለወደፊቱ ፉክክር ዝግጁ የሆነች ኢትዮጵያን ለመገንባት ጠንካራ መሠረት ይጥላል።
በዮናስ ጌትነት
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዘመናዊው ዓለም የሀገራት ፉክክር በወታደራዊ ኃይል ወይም በተፈጥሮ ሀብት ብቻ አይወሰንም፡፡
የቴክኖሎጂ አቅም፣ የዲጂታል መሠረተ ልማትና የመረጃ ሉዓላዊነት የሀገራትን የወደፊት እድገት የሚወስኑ ቁልፍ መለኪያዎች ሆነዋል።
ኢትዮጵያም ባለፉት 5 ዓመታት በዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ስትራቴጂ ያከናወነቻቸው ሥራዎች የዲጂታል ሽግግር መሠረት ጥለዋል፡፡ በ2ኛው ምዕራፍ በዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ወደ ቀጣዩ የቴክኖሎጂ ዘመን ለማሸጋገር በትኩረት እየሰራች ነው።
የዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ስትራቴጂ ዋና ግብ የመንግሥት አሰራርን ማዘመን፣ የቢሮክራሲ ጫናን መቀነስ፣ የሕዝብ አገልግሎቶችን ማፋጠንና የዜጎችን የኑሮ ጥራት ማሻሻል ነበር።
በዚህም የቴሌኮም ዘርፉ ለውድድር ተከፍቶ፣ የ4ኛና 5ኛ ትውልድ ኔትወርክ አገልግሎቶች ወደ ተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች እንዲስፋፉ በማድረግ የኢንተርኔት ተደራሽነትን እንዲጠናከር አድርጓል፡፡ በዲጂታል ኢኮኖሚ ውስጥ የሚፈጠሩ አዳዲስ ዕድሎችንም አስፍቷል።
የዲጂታል ፋይናንስ ሽግግሩም በሀገሪቱ ውስጥ አዲስ ምዕራፍን የከፈተ ሲሆን÷ የሠራተኞች ደመወዝ፣ የነዳጅ ግብይትና የትራፊክ ቅጣት ክፍያዎች በዲጂታል ስርዓት መፈጸማቸው ግብይቶችን ፈጣን፣ ግልጽና ቀልጣፋ አድርጓል።
በተመሳሳይ ሚሊየኖች በፋይዳ ብሔራዊ የዲጂታል መታወቂያ ሥርዓት ተመዝግበው አገልግሎት እያገኙ ሲሆን÷ የፓስፖርት፣ የንግድ ፈቃድና የታክስ አገልግሎቶችን ወደ ኦንላይን ማሸጋገር ጊዜን ከመቆጠብ ባሻገር የሙስና እድሎችንም ለመቀነስ አስችሏል።
የቴክኖሎጂ ሽግግሩ በአገልግሎት ዲጂታላይዜሽን ብቻ አልተወሰነም፤ የ5 ሚሊየን ኮደርስ ስልጠና ኢኒሼቲቭ የወጣቶችን የቴክኖሎጂ ክህሎት በማሳደግ ለወደፊቱ የዲጂታል ኢኮኖሚ ጠንካራ የሰው ኃይል ለመገንባት አግዟል፡፡ይህም ቴክኖሎጂን ከመጠቀም ወደ መፍጠርና ማልማት የሚደረግ ስልታዊ ሽግግር መሆኑን ያሳያል።
የዲጂታል ሉዓላዊነቷን ለማጠናከር ከሶፍትዌር ልማት ባለፈ በሃርድዌር ምርት ላይም ትኩረት የሰጠችው ኢትዮጵያ የላፕቶፕ፣ የታብሌትና ሌሎች ዲጂታል መሣሪያዎችን በሀገር ውስጥ ለማምረት የፋብሪካ ግንባታ እያከናወነች ትገኛለች።
ከዚህ በተጨማሪ ከዚህ ቀደም ሩቅ ይመስል የነበረው የድሮን ቴክኖሎጂ ዛሬ በሀገር ውስጥ ማምረት መቻሉ በቴክኖሎጂ ራስን የመቻል አቅም እየጠነከረ መምጣቱን ያመለክታል።
ዲጂታላይዜሽን ያለ ጠንካራ የሳይበር ደህንነት ሊሳካ እንደማይችል በመገንዘብም ኢትዮጵያ የሕግ፣ የተቋምና የቴክኖሎጂ አቅሟን በማጠናከር የዲጂታል ሥነ ምህዳሯን እየገነባች ትገኛለች።
የተሻሻለው ብሔራዊ የሳይበር ደህንነት ፖሊሲ፣ የግል መረጃ ጥበቃና የኤሌክትሮኒክስ ግብይት ሕጎች ለዲጂታል ኢኮኖሚው አስተማማኝ ሕጋዊ መሠረት ፈጥረዋል።
በተመሳሳይ የመከላከያ ሳይበር ማዕከል የሰለጠኑ የሳይበር ኃይሎችን በማፍራት የአገሪቱን ዲጂታል ሀብቶችና ቁልፍ መሰረተ ልማቶችን ለመጠበቅ አቅሙን እያጠናከረ ይገኛል።
በዚህ መሠረት ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራቴጂ የ2025 ስትራቴጂ ቀጣይ ምዕራፍ ብቻ ሳይሆን ኢትዮጵያን ወደ ዲጂታል ኢኮኖሚ፣ ወደ ቴክኖሎጂ ፈጠራና ወደ ሉዓላዊ የመረጃ ሥርዓት የሚያሸጋግር ብሔራዊ ራዕይ ነው።
ስትራቴጂው የሰው ሰራሽ አስተውሎትን እና ሌሎች አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም በኢኮኖሚ፣ በመንግሥታዊ አገልግሎትና በማኅበራዊ ዘርፎች ሥር ነቀል ለውጥ ለማምጣት ያለመ ነው።
በመሆኑም ኢትዮጵያ የጀመረችው የዲጂታል ጉዞ የቴክኖሎጂ አጠቃቀምን ከማስፋት ባለፈ የራሷን ቴክኖሎጂ የምትፈጥር፣ የምታመርትና የምትጠብቅ ሀገር ለመሆን የተጀመረ ስልታዊ ጉዞ መሆኑን በግልጽ አሳይቷል።
የዲጂታል 2030 ራዕይ ጥንካሬ ያላት፣ በቴክኖሎጂ ራሷን የቻለች እና ለወደፊቱ ፉክክር ዝግጁ የሆነች ኢትዮጵያን ለመገንባት ጠንካራ መሠረት ይጥላል።
በዮናስ ጌትነት
Sponsored by
Surafel
17 days ago
የሰላም አማራጭን በማይቀበሉ አካላት ላይ አስፈላጊው ርምጃ ይወሰዳል - አቶ ሽመልስ አብዲሳ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል አስተማማኝ ሰላምና የሕግ የበላይነትን ለማረጋገጥ በተከናወኑ ተግባራት ተጨባጭ ውጤት ተመዝግቧል አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ።
የጨፌ ኦሮሚያ 5ኛ ዓመት 6ኛ የስራ ዘመን 11ኛ መደበኛ ጉባዔ በአዳማ ጨፌ አዳራሽ እየተካሄደ ነው፡፡
ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ በዚህ ወቅት እንዳሉት ÷ የክልሉ መንግሥት ሰላምን ለማስፈንና የሕግ የበላይነትን ለማስከበር የወሰዳቸው ርምጃዎች ውጤታማ ናቸው፡፡
በተለይም 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በሰላም እንዲጠናቀቅ ለማድረግ በተከናወነው ስራ የክልሉ ሕዝብ ለዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ያለውን ጽኑ ፍላጎት በተግባር ያረጋገጠበት መሆኑን ገልጸዋል።
ሕዝቡ ዝናብና ፀሃይ ሳይበግረው በምርጫው በነቂስ ወጥቶ በመሳተፍ ለአፍራሽ አካላት ግልጽ መልዕክት ማስተላለፉን ነው ያስረዱት፡፡
በክልሉ በተለያየ መልክ ሰላምና መረጋጋት እንዳይኖር ሙከራ ቢደረግም በሰላም ወዳዱ ሕዝብና በጸጥታ ኃይሎች የተቀናጀ ጥረት መክሸፉን አመልክተዋል፡፡
የክልሉ መንግሥት ለዘላቂ ሰላም መስፈን ባለው ጽኑ ፍላጎት መሰረት የቀረበውን የሰላም አማራጭ በመቀበል ወደ ሰላም የመጡ በሺዎች የሚቆጠሩ የቀድሞ ታጣቂዎች የተሃድሶ ስልጠና ወስደው ወደ መደበኛ ሕይወታቸው መመለሳቸውን ተናግረዋል።
የመንግሥት የሰላም በር አሁንም ክፍት መሆኑን ያረጋገጡት አቶ ሽመልስ ÷ የሰላም አማራጩን ተቀብለው ለሚመጡ ታጣቂዎች በሩ ክፍት ነው ብለዋል።
የሰላም አማራጭን ወደ ጎን በመተው በጥፋት ተግባራቸው በሚቀጥሉ አካላት ላይ የክልሉ መንግሥት ጠንካራ የሕግ ማስከበር ርምጃ እንደሚወስድ አስገንዝበዋል።
በዚህም በክልሉ አስተማማኝ ሰላም ለማስፈንና የሕግ የበላይነትን አጠናክሮ ለማስቀጠል መንግሥት በሙሉ አቅሙ እንደሚሰራም አስታውቀዋል።
በአቤል ነዋይ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል አስተማማኝ ሰላምና የሕግ የበላይነትን ለማረጋገጥ በተከናወኑ ተግባራት ተጨባጭ ውጤት ተመዝግቧል አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ።
የጨፌ ኦሮሚያ 5ኛ ዓመት 6ኛ የስራ ዘመን 11ኛ መደበኛ ጉባዔ በአዳማ ጨፌ አዳራሽ እየተካሄደ ነው፡፡
ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ በዚህ ወቅት እንዳሉት ÷ የክልሉ መንግሥት ሰላምን ለማስፈንና የሕግ የበላይነትን ለማስከበር የወሰዳቸው ርምጃዎች ውጤታማ ናቸው፡፡
በተለይም 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በሰላም እንዲጠናቀቅ ለማድረግ በተከናወነው ስራ የክልሉ ሕዝብ ለዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ያለውን ጽኑ ፍላጎት በተግባር ያረጋገጠበት መሆኑን ገልጸዋል።
ሕዝቡ ዝናብና ፀሃይ ሳይበግረው በምርጫው በነቂስ ወጥቶ በመሳተፍ ለአፍራሽ አካላት ግልጽ መልዕክት ማስተላለፉን ነው ያስረዱት፡፡
በክልሉ በተለያየ መልክ ሰላምና መረጋጋት እንዳይኖር ሙከራ ቢደረግም በሰላም ወዳዱ ሕዝብና በጸጥታ ኃይሎች የተቀናጀ ጥረት መክሸፉን አመልክተዋል፡፡
የክልሉ መንግሥት ለዘላቂ ሰላም መስፈን ባለው ጽኑ ፍላጎት መሰረት የቀረበውን የሰላም አማራጭ በመቀበል ወደ ሰላም የመጡ በሺዎች የሚቆጠሩ የቀድሞ ታጣቂዎች የተሃድሶ ስልጠና ወስደው ወደ መደበኛ ሕይወታቸው መመለሳቸውን ተናግረዋል።
የመንግሥት የሰላም በር አሁንም ክፍት መሆኑን ያረጋገጡት አቶ ሽመልስ ÷ የሰላም አማራጩን ተቀብለው ለሚመጡ ታጣቂዎች በሩ ክፍት ነው ብለዋል።
የሰላም አማራጭን ወደ ጎን በመተው በጥፋት ተግባራቸው በሚቀጥሉ አካላት ላይ የክልሉ መንግሥት ጠንካራ የሕግ ማስከበር ርምጃ እንደሚወስድ አስገንዝበዋል።
በዚህም በክልሉ አስተማማኝ ሰላም ለማስፈንና የሕግ የበላይነትን አጠናክሮ ለማስቀጠል መንግሥት በሙሉ አቅሙ እንደሚሰራም አስታውቀዋል።
በአቤል ነዋይ
18 days ago
የኢትዮጵያውያን ደግነት ህልሜን እውን አደረገው! — ተማሪ ልዑል ብሬነህ
#ethiopia | በዘንድሮው አገራዊ የኢትዮ ሮቦቲክስ ውድድር አሸናፊ ሆኜ፣ በካናዳ በሚካሄደው ዓለም አቀፍ የሮቦቲክስ ውድድር ላይ ኢትዮጵያን ለመወከል ዕድል ባገኝም፣ ለጉዞው የሚያስፈልገውን ወጪ መሸፈን ለቤተሰቤ ትልቅ ፈተና ሆኖ ነበር።
ነገር ግን በ"ታዲያስ አዲስ" የሬዲዮ ፕሮግራም እና በተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ ገጾች አማካኝነት ያቀረብኩትን የድጋፍ ጥሪ ተከትሎ፣ በጎ ፈቃደኛና ሩኅሩኅ ኢትዮጵያውያን በአጭር ጊዜ ውስጥ ፈጣን ምላሽ በመስጠት ለጉዞዬ የሚያስፈልገኝን የገንዘብ ድጋፍ ሙሉ በሙሉ እንዲሟላ አድርጋችሁኛል።
ህልሜ እውን እንዲሆን ከጎኔ ለቆማችሁ ለሁሉም ለጋስ ኢትዮጵያውያን በራሴና በቤተሰቤ ስም ከልብ የመነጨ ምስጋናዬን አቀርባለሁ።
በተለይም ድምፄ ለብዙኃን እንዲደርስ መድረኩን ያለምንም ክፍያ ለከፈተልኝ "ታዲያስ አዲስ" የሬዲዮ ፕሮግራም፣ ከመጀመሪያው ጀምሮ ስልጠና በመስጠት እና የካናዳ ጉዞዬን ሙሉ በሙሉ ላመቻቸለልኝ ኢትዮ ሮቦቲክስ ማዕከል፣ እንዲሁም ልዩ ድጋፍ ላደረጉልኝ ወ/ሮ ኑርያ ከማል እና አቶ ፋሲል ሰለሞን ልዩ ክብርና ምስጋና አቀርባለሁ።
በተጨማሪም መልዕክቴን ያለምንም ክፍያ በገጾቻችሁ በማጋራት ድጋፍ ላደረጋችሁ የማህበራዊ ሚዲያ አንቀሳቃሾች፣ እንዲሁም ከአገር ውስጥና ከአገር ውጭ በገንዘብ፣ በሃሳብ እና በማበረታቻ ከጎኔ ለቆማችሁ ሁሉ ፈጣሪ የደግነታችሁን ዋጋ ይክፈላችሁ።
ኢትዮጵያን በዓለም መድረክ በክብር ለመወከል ከፍተኛ ጥረት አደርጋለሁ።
ከልብ አመሰግናለሁ!
– ተማሪ ልዑል ብሬነህ
#ethiopia | በዘንድሮው አገራዊ የኢትዮ ሮቦቲክስ ውድድር አሸናፊ ሆኜ፣ በካናዳ በሚካሄደው ዓለም አቀፍ የሮቦቲክስ ውድድር ላይ ኢትዮጵያን ለመወከል ዕድል ባገኝም፣ ለጉዞው የሚያስፈልገውን ወጪ መሸፈን ለቤተሰቤ ትልቅ ፈተና ሆኖ ነበር።
ነገር ግን በ"ታዲያስ አዲስ" የሬዲዮ ፕሮግራም እና በተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ ገጾች አማካኝነት ያቀረብኩትን የድጋፍ ጥሪ ተከትሎ፣ በጎ ፈቃደኛና ሩኅሩኅ ኢትዮጵያውያን በአጭር ጊዜ ውስጥ ፈጣን ምላሽ በመስጠት ለጉዞዬ የሚያስፈልገኝን የገንዘብ ድጋፍ ሙሉ በሙሉ እንዲሟላ አድርጋችሁኛል።
ህልሜ እውን እንዲሆን ከጎኔ ለቆማችሁ ለሁሉም ለጋስ ኢትዮጵያውያን በራሴና በቤተሰቤ ስም ከልብ የመነጨ ምስጋናዬን አቀርባለሁ።
በተለይም ድምፄ ለብዙኃን እንዲደርስ መድረኩን ያለምንም ክፍያ ለከፈተልኝ "ታዲያስ አዲስ" የሬዲዮ ፕሮግራም፣ ከመጀመሪያው ጀምሮ ስልጠና በመስጠት እና የካናዳ ጉዞዬን ሙሉ በሙሉ ላመቻቸለልኝ ኢትዮ ሮቦቲክስ ማዕከል፣ እንዲሁም ልዩ ድጋፍ ላደረጉልኝ ወ/ሮ ኑርያ ከማል እና አቶ ፋሲል ሰለሞን ልዩ ክብርና ምስጋና አቀርባለሁ።
በተጨማሪም መልዕክቴን ያለምንም ክፍያ በገጾቻችሁ በማጋራት ድጋፍ ላደረጋችሁ የማህበራዊ ሚዲያ አንቀሳቃሾች፣ እንዲሁም ከአገር ውስጥና ከአገር ውጭ በገንዘብ፣ በሃሳብ እና በማበረታቻ ከጎኔ ለቆማችሁ ሁሉ ፈጣሪ የደግነታችሁን ዋጋ ይክፈላችሁ።
ኢትዮጵያን በዓለም መድረክ በክብር ለመወከል ከፍተኛ ጥረት አደርጋለሁ።
ከልብ አመሰግናለሁ!
– ተማሪ ልዑል ብሬነህ
19 days ago
ብረሽድ ባይ ቤቲ የውበት አካዳሚ ከ400 በላይ ሰልጣኞችን አስመረቀ
#ethiopia | ብረሽድ ባይ ቤቲ የውበት አካዳሚ በሰባተኛው ዙር የማሰልጠኛ መርሃ ግብሩ ያሰለጠናቸውን ከ400 በላይ ተማሪዎች በትላንትናው ዕለት አስመርቋል።
ተመራቂዎቹ በሜካፕ፣ በጥፍር አሰራር፣ በሽፋሽፍት ውበት (eyelash)፣ በኦምብሬና በፌሻል የውበት አጠባበቅ ዘርፎች የንድፈ ሃሳብና የተግባር ስልጠናቸውን በሚገባ ያጠናቀቁ ባለሙያዎች ናቸው።
የተቋሙ መስራችና ባለቤት ወ/ሮ ቤተልሔም እስክንድር በምረቃው ስነ-ስርዓት ላይ እንደገለጹት አካዳሚው ከተመሰረተ 13 ዓመታት ያለፉት ሲሆን ተማሪዎቹን በውበት ሙያ ማብቃት ብቻ ሳይሆን ራሳቸውን ችለው ወደ ስራ እንዲገቡ ለማስቻል ሰፊ እገዛ ያደርጋል።
በዚህም መሰረት ተማሪዎቹ በስልጠና ቆይታቸው የዲጂታል ማርኬቲንግ፣ የቪዲዮግራፊ፣ የፎቶግራፊና የህይወት ክህሎት ስልጠናዎችን በነጻ እንዲወስዱ ተደርጓል።
ይህም የራሳቸውን ስራ ፈጥረው ራሳቸውን በቀላሉ ማስተዋወቅ እንዲችሉ ትልቅ አቅም ይፈጥርላቸዋል።
ተመራቂዎቹ ከስልጠና በኋላ በቀጥታ ወደ ስራ እንዲሰማሩና የራሳቸውን ተቋም እንዲከፍቱ ለማድረግም አካዳሚው ከኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ እና ከከፍታ ጋር በመተባበር የብድርና የፋይናንስ አገልግሎት የሚመቻችበትን መንገድ ዘርግቷል።
በተጨማሪም ተቋሙ ማህበራዊ ሃላፊነቱን ለመወጣት መስማት ለተሳናቸው ወገኖችና አቅም ለሌላቸው እናቶች ነጻ የስልጠና እድሎችን ሲሰጥ የቆየ ሲሆን በቅርቡ "ቢ ኮስሞቲክስ" የተሰኘ የራሱን የውበት ብራንድ ለመጀመር እንዲሁም የትራንስፖርት ችግርን ለመቅረፍ የኦንላይን የውበት ትምህርት ስልጠናዎችን ለማስጀመር በትጋት እየሰራ መሆኑን ገልጿል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia | ብረሽድ ባይ ቤቲ የውበት አካዳሚ በሰባተኛው ዙር የማሰልጠኛ መርሃ ግብሩ ያሰለጠናቸውን ከ400 በላይ ተማሪዎች በትላንትናው ዕለት አስመርቋል።
ተመራቂዎቹ በሜካፕ፣ በጥፍር አሰራር፣ በሽፋሽፍት ውበት (eyelash)፣ በኦምብሬና በፌሻል የውበት አጠባበቅ ዘርፎች የንድፈ ሃሳብና የተግባር ስልጠናቸውን በሚገባ ያጠናቀቁ ባለሙያዎች ናቸው።
የተቋሙ መስራችና ባለቤት ወ/ሮ ቤተልሔም እስክንድር በምረቃው ስነ-ስርዓት ላይ እንደገለጹት አካዳሚው ከተመሰረተ 13 ዓመታት ያለፉት ሲሆን ተማሪዎቹን በውበት ሙያ ማብቃት ብቻ ሳይሆን ራሳቸውን ችለው ወደ ስራ እንዲገቡ ለማስቻል ሰፊ እገዛ ያደርጋል።
በዚህም መሰረት ተማሪዎቹ በስልጠና ቆይታቸው የዲጂታል ማርኬቲንግ፣ የቪዲዮግራፊ፣ የፎቶግራፊና የህይወት ክህሎት ስልጠናዎችን በነጻ እንዲወስዱ ተደርጓል።
ይህም የራሳቸውን ስራ ፈጥረው ራሳቸውን በቀላሉ ማስተዋወቅ እንዲችሉ ትልቅ አቅም ይፈጥርላቸዋል።
ተመራቂዎቹ ከስልጠና በኋላ በቀጥታ ወደ ስራ እንዲሰማሩና የራሳቸውን ተቋም እንዲከፍቱ ለማድረግም አካዳሚው ከኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ እና ከከፍታ ጋር በመተባበር የብድርና የፋይናንስ አገልግሎት የሚመቻችበትን መንገድ ዘርግቷል።
በተጨማሪም ተቋሙ ማህበራዊ ሃላፊነቱን ለመወጣት መስማት ለተሳናቸው ወገኖችና አቅም ለሌላቸው እናቶች ነጻ የስልጠና እድሎችን ሲሰጥ የቆየ ሲሆን በቅርቡ "ቢ ኮስሞቲክስ" የተሰኘ የራሱን የውበት ብራንድ ለመጀመር እንዲሁም የትራንስፖርት ችግርን ለመቅረፍ የኦንላይን የውበት ትምህርት ስልጠናዎችን ለማስጀመር በትጋት እየሰራ መሆኑን ገልጿል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
Sponsored by
Surafel
20 days ago
ብረሽድ ባይ ቤቲ የውበት ማሰልጠኛ ተቋም ከ400 በላይ ሰልጣኞችን አስመረቀ!
#fastmereja :- በውበትና ስልጠና ዘርፍ ለ11 ዓመታት ሲያገለግል የቆየው ብረሽድ ባይ ቤቲ (BBMI) የውበት ማሰልጠኛ ተቋም፣ ለሰባተኛ ዙር ያሰለጠናቸውን ከ400 በላይ ተማሪዎች በዛሬዉ እለት በኤልያና ሆቴል አስመርቋል።
ተመራቂዎቹ በሜካፕ፣ በሰው ሰራሽ አይላሽ አሰራር፣ በጥፍር ውበት፣ በኦምብሬ (የፀጉርና ጥፍር ቀለም ቅልቅል) እና በፌሻል ስልጠና ዘርፎች የሰለጠኑ ሲሆን፣ ስልጠናው በዘርፉ ያለውን የሰለጠነ የሰው ኃይል ፍላጎት ከመሙላት ባለፈ ለበርካታ ዜጎች የሥራ ዕድል የሚፈጥርመሆኑ ተገልጿል።
የተቋሙ መስራችና ባለቤት ወ/ሮ ቤተልሄም እስክንድር እንደገለጹት፣ ተመራቂዎቹ በቀጥታ ወደ ሥራ እንዲገቡ ከተለያዩ አጋር ድርጅቶች ጋር በትብብር እየተሠራ እንደሚገኝ ገልፀዉ ተቋሙም በመጀመሪያ ደረጃ የራሱን ድርጅት ሠራተኞች የሚቀጥረው ከራሱ ተማሪዎች መካከል መሆኑን ጠቁመዋል።
በተጨማሪም የራሳቸውን ሥራ መፍጠር ለሚፈልጉ ሰልጣኞች ከተመረጡ ባንኮች ኦና የብድር ተቋማት ጋር በመተባበር የብድር ሁኔታዎች መመቻቸታቸውም ነዉ የተገለፀዉ።
እንዲሁም ተማሪዎቹ ራሳቸውን እና ምርታቸውን ማስተዋወቅ እንዲችሉ ለማገዝም የዲጂታል ማርኬቲንግ፣ ቪዲዮግራፊ፣ ፎቶግራፊ እና የሕይወት ክህሎት ስልጠናዎች በነጻ ተጨማሪ ኮርስ ተደርገው ተሰጥተዋቸዋል።
ተቋሙ ማኅበራዊ ኃላፊነቱን ከመወጣት አንጻር ከመንግሥት አካላት ጋር በመተባበር አቅም ለሌላቸው ሴቶች እና መስማት ለተሳናቸው እህቶች ሙሉ በሙሉ በነጻ ስልጠና መስጠቱን እና ወደፊትም መስጠቱን እንደሚቀጥል ተገልጿል።
በቀጣይም በተለያዩ ምክንያት ከቤት መውጣት ለማይችሉ እናቶችና እህቶች ምቹ የሆነ የቤት ለቤት የኦንላይን (Online) ስልጠና ለመጀመር ዝግጅት መጠናቀቁን ጨምረው አስታውቀዋል።
#fastmereja :- በውበትና ስልጠና ዘርፍ ለ11 ዓመታት ሲያገለግል የቆየው ብረሽድ ባይ ቤቲ (BBMI) የውበት ማሰልጠኛ ተቋም፣ ለሰባተኛ ዙር ያሰለጠናቸውን ከ400 በላይ ተማሪዎች በዛሬዉ እለት በኤልያና ሆቴል አስመርቋል።
ተመራቂዎቹ በሜካፕ፣ በሰው ሰራሽ አይላሽ አሰራር፣ በጥፍር ውበት፣ በኦምብሬ (የፀጉርና ጥፍር ቀለም ቅልቅል) እና በፌሻል ስልጠና ዘርፎች የሰለጠኑ ሲሆን፣ ስልጠናው በዘርፉ ያለውን የሰለጠነ የሰው ኃይል ፍላጎት ከመሙላት ባለፈ ለበርካታ ዜጎች የሥራ ዕድል የሚፈጥርመሆኑ ተገልጿል።
የተቋሙ መስራችና ባለቤት ወ/ሮ ቤተልሄም እስክንድር እንደገለጹት፣ ተመራቂዎቹ በቀጥታ ወደ ሥራ እንዲገቡ ከተለያዩ አጋር ድርጅቶች ጋር በትብብር እየተሠራ እንደሚገኝ ገልፀዉ ተቋሙም በመጀመሪያ ደረጃ የራሱን ድርጅት ሠራተኞች የሚቀጥረው ከራሱ ተማሪዎች መካከል መሆኑን ጠቁመዋል።
በተጨማሪም የራሳቸውን ሥራ መፍጠር ለሚፈልጉ ሰልጣኞች ከተመረጡ ባንኮች ኦና የብድር ተቋማት ጋር በመተባበር የብድር ሁኔታዎች መመቻቸታቸውም ነዉ የተገለፀዉ።
እንዲሁም ተማሪዎቹ ራሳቸውን እና ምርታቸውን ማስተዋወቅ እንዲችሉ ለማገዝም የዲጂታል ማርኬቲንግ፣ ቪዲዮግራፊ፣ ፎቶግራፊ እና የሕይወት ክህሎት ስልጠናዎች በነጻ ተጨማሪ ኮርስ ተደርገው ተሰጥተዋቸዋል።
ተቋሙ ማኅበራዊ ኃላፊነቱን ከመወጣት አንጻር ከመንግሥት አካላት ጋር በመተባበር አቅም ለሌላቸው ሴቶች እና መስማት ለተሳናቸው እህቶች ሙሉ በሙሉ በነጻ ስልጠና መስጠቱን እና ወደፊትም መስጠቱን እንደሚቀጥል ተገልጿል።
በቀጣይም በተለያዩ ምክንያት ከቤት መውጣት ለማይችሉ እናቶችና እህቶች ምቹ የሆነ የቤት ለቤት የኦንላይን (Online) ስልጠና ለመጀመር ዝግጅት መጠናቀቁን ጨምረው አስታውቀዋል።
Comments