3 days ago
ኤቨርተን ሊያስኮበልል ነው
#ethiopia | ኤቨርተን በማንችስተር ዩናይትዱ ወጣት ባለ ተሰጥኦ አጥቂ ኢታን ዊትሊ ላይ ከፍተኛ ፍላጎት ማሳየቱ ተሰማ።
የ20 ዓመቱን ወጣት የፊት መስመር ተጫዋች ወደ ስብስቡ ለመቀላቀል ቆርጦ የተነሳው ክለቡ በቅርቡ ለማንችስተር ዩናይትድ ይፋዊ የዝውውር ጥያቄ ለማቅረብ ዝግጅቱን እያጠናቀቀ እንደሚገኝ ተገልጿል።
ይህ የኤቨርተን እንቅስቃስ ቡድኑን በወጣት ተጫዋቾች ለማጠናከር ያለውን ቁርጠኝነት የሚያሳይ ሲሆን የዝውውሩን ሂደት ተከትለው የሚወጡ አዳዲስ መረጃዎች በስፋት እየወጡ ነው።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia | ኤቨርተን በማንችስተር ዩናይትዱ ወጣት ባለ ተሰጥኦ አጥቂ ኢታን ዊትሊ ላይ ከፍተኛ ፍላጎት ማሳየቱ ተሰማ።
የ20 ዓመቱን ወጣት የፊት መስመር ተጫዋች ወደ ስብስቡ ለመቀላቀል ቆርጦ የተነሳው ክለቡ በቅርቡ ለማንችስተር ዩናይትድ ይፋዊ የዝውውር ጥያቄ ለማቅረብ ዝግጅቱን እያጠናቀቀ እንደሚገኝ ተገልጿል።
ይህ የኤቨርተን እንቅስቃስ ቡድኑን በወጣት ተጫዋቾች ለማጠናከር ያለውን ቁርጠኝነት የሚያሳይ ሲሆን የዝውውሩን ሂደት ተከትለው የሚወጡ አዳዲስ መረጃዎች በስፋት እየወጡ ነው።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
8 days ago
በኦፕታ ሪፖርት መሰረት... በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ታሪክ ውስጥ ለሶስቱም ታላላቅ ክለቦች ማለትም ለአርሰናል፣ ለቼልሲ እና ለማንችስተር ዩናይትድ ተዘዋውሮ የተጫወተ አንድም ሰው እስካሁን አልነበረም።
23 days ago
ያልተጠበቀው ዝውውር
#ethiopia | ማንችስተር ዩናይትድ ከብርሀን ፍጥነት ቴሌማንስን አስፈረመ።
ማንችስተር ዩናይትድ 41 ሚሊዮን ዩሮ የውል ማፍረሻ በመክፈል ዩሪ ቴሌማንስን የግሉ አደረገ።
ቤልጄሚያዊው አማካይ ማንቸስተር ዩናይትድን በመቀላቀል ይሁንታውን ሰጥቷል።
ዩናይትድ ለአስቶን ቪላ የ€41 ሚሊዮን የውል ማፍረሻውን በመክፈል የተጫዋቹን የግል ስምምነት አጠናቋል።
ቲሌማንስ ከአንድሬ ሳንቶስ በመቀጠል የክለቡ ሁለተኛው ፈራሚ ሆኗል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #manunited #astinvilla
#ethiopia | ማንችስተር ዩናይትድ ከብርሀን ፍጥነት ቴሌማንስን አስፈረመ።
ማንችስተር ዩናይትድ 41 ሚሊዮን ዩሮ የውል ማፍረሻ በመክፈል ዩሪ ቴሌማንስን የግሉ አደረገ።
ቤልጄሚያዊው አማካይ ማንቸስተር ዩናይትድን በመቀላቀል ይሁንታውን ሰጥቷል።
ዩናይትድ ለአስቶን ቪላ የ€41 ሚሊዮን የውል ማፍረሻውን በመክፈል የተጫዋቹን የግል ስምምነት አጠናቋል።
ቲሌማንስ ከአንድሬ ሳንቶስ በመቀጠል የክለቡ ሁለተኛው ፈራሚ ሆኗል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #manunited #astinvilla
25 days ago
የልጃቸው አስክሬን ተሸክመው ቀብር ቦታ ያቀኑት አስልጣኝ
#ethiopia | ማርክ ሂዩዝ ለልጃቸው ያላቸውን ፍቅር ለመግለጽ አስክሬኑ ተሸከመው ቀብር ቦታ አቅንተዋል።
ማርክ ሂዩዝ የልጃቸውን የሬሳ ሳጥን ወደ ቤተክርስቲያን ተሸክመው የገቡ ሲሆን ስነ ስርዓቱ አሳዛኝ እና ልብ የሚነካ ነበር።
አሌክስ ሂዩዝ የሁለት ልጆች አባት የነበረ ሲሆን በእንግሊዙ ግሪምስቢ ታወን ክለብ ውስጥ በስራ ላይ ይገኙ ነበር።
የቀድሞ የማንችስተር ዩናይትድ ይናይትድ ተጫዋች የነበሩት ማርክ ሂዩዝ ልጅ አሌክስ ሂዩዝ ሰኔ 19 ቀን 2026 በድንገት ከዚህ ዓለም በሞት መለየቱ ይታወሳል።
የቀብር ስነ-ስርዓቱ በወልስ ፕረስበሪ በሚገኘው ቅዱስ ጴጥሮስ ቤተክርስቲያን የተፈጸመ ሲሆን በስነ-ስርዓቱ ላይ ታዋቂ አሰልጣኞችና ተጫዋቾች ተገኝተዋል።
በቀብር ስነስርአቱ ላይ ሰር አሌክስ ፈርጉሰን፣ ማይክ ፌላን፣ ማርቲን ኤድዋርድስ፣ ብራያን ሮብሰን እና ራያን ጊግስ የመሰሉ ሰዎች ተገኝተው ነበር።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #markhugheswales #alexhuhes #carriersonscaffeine
#ethiopia | ማርክ ሂዩዝ ለልጃቸው ያላቸውን ፍቅር ለመግለጽ አስክሬኑ ተሸከመው ቀብር ቦታ አቅንተዋል።
ማርክ ሂዩዝ የልጃቸውን የሬሳ ሳጥን ወደ ቤተክርስቲያን ተሸክመው የገቡ ሲሆን ስነ ስርዓቱ አሳዛኝ እና ልብ የሚነካ ነበር።
አሌክስ ሂዩዝ የሁለት ልጆች አባት የነበረ ሲሆን በእንግሊዙ ግሪምስቢ ታወን ክለብ ውስጥ በስራ ላይ ይገኙ ነበር።
የቀድሞ የማንችስተር ዩናይትድ ይናይትድ ተጫዋች የነበሩት ማርክ ሂዩዝ ልጅ አሌክስ ሂዩዝ ሰኔ 19 ቀን 2026 በድንገት ከዚህ ዓለም በሞት መለየቱ ይታወሳል።
የቀብር ስነ-ስርዓቱ በወልስ ፕረስበሪ በሚገኘው ቅዱስ ጴጥሮስ ቤተክርስቲያን የተፈጸመ ሲሆን በስነ-ስርዓቱ ላይ ታዋቂ አሰልጣኞችና ተጫዋቾች ተገኝተዋል።
በቀብር ስነስርአቱ ላይ ሰር አሌክስ ፈርጉሰን፣ ማይክ ፌላን፣ ማርቲን ኤድዋርድስ፣ ብራያን ሮብሰን እና ራያን ጊግስ የመሰሉ ሰዎች ተገኝተው ነበር።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #markhugheswales #alexhuhes #carriersonscaffeine
1 month ago
ማይክል ካሪክ - የኦልድ ትራፎርድ የልብ ትርታ፣ በታላላቅ ኮከቦች ጥላ ስር ተደብቆ የኖረ ድንቅ ጥበበኛ
***********************
ስለ እርሱ ሲታሰብ አምስት የፕሪሚየር ሊግ ዋንጫዎችና የሻምፒዮንስ ሊጉ ድል ትዝ ሊሉን ይችላሉ። ነገር ግን እውነተኛው ማይክል ካሪክ የተገነባው በብዙዎች ዘንድ በማይታወቁ፣ ልብ በሚነኩና አስገራሚ በሆኑ ድብቅ ታሪኮች ውስጥ ነው።
ዛሬ የምናውቀው ካሪክ በኳስ ቁጥጥሩና አርቆ አሳቢነቱ የሚታወቅ የአማካይ ስፍራ ኮከብ ነው። ነገር ግን ወደ ዌስትሃም አካዳሚ በ15 ዓመቱ ሲቀላቀል ሕልሙ ሌላ ነበር፤ ያኔ የፊት መስመር አጥቂ ነበር።
ካሪክ ያደገው እንደ አላን ሺረር እና ፒተር ቤርድስሌይ ያሉ ታላላቅ ሰዎችን ባፈራው ታዋቂው የዎልሰንድ ቦይስ አካዳሚ ውስጥ ነው። የኒውካስል ዩናይትድ ደጋፊ የነበረ ቢሆንም፣ በ15 ዓመቱ ኒውካስልን ትቶ ወደ ዌስትሃም ዩናይትድ አቀና።
በ15 ዓመቱ ወደ ዌስትሃም አካዳሚ ሲቀላቀል የመስመር አጥቂ ነበር። በአንድ ጨዋታ ላይ ግን የመሃል አማካይ በመጥፋቱ በአጋጣሚ ቦታው ተቀይሮ የክፍለ ዘመኑ ብልህ አማካይ ሊሆን አጋጣሚው ተፈጠረ።
ካሪክ በቦታው መጀመሪያ ባይደሰትም ያለ እንቢታ ተጫወተ። ይህ አጋጣሚ ግን የእግር ኳስን ታሪኩን ቀየረች፤ አጥቂው ካሪክ ቀርቶ፣ የአውሮፓን መድረክ የሚገዛው ብልሁ አማካይ ተወለደ።
የካሪክ የጉርምስና ዕድሜ ደግሞ ሌላ አስገራሚ ፈተናን ይዞ መጣ። 17 ዓመቱ ላይ በአንድ ጊዜ 8 ኢንች ያህል ቁመት ጨመረ። በወቅቱ የነበረው ቀጭን ሰውነቱ ከቁመቱ ጋር ባለመመጣጠኑ ሜዳ ላይ መሮጥ እስኪያቅተው ተቸግሮ እንደነበር የቀድሞ አሰልጣኙ ሃሪ ሬድናፕ ያስታውሳሉ።
ብዙዎች የወደፊት መንገዱን ተስፋ ሲያጡበት፣ እርሱ ግን በትጋትና በጽናት ሰውነቱን ገነባ፤ በመጨረሻም ከሪዮ ፈርዲናንድ እና ፍራንክ ላምፓርድ ጋር የዌስትሃም ወርቃማ ትውልድ አካል ሆነ።
ካሪክ ገና በወጣትነቱ ጨዋታን የማንበብ ብቃቱ ድንቅ ነበር። ከዌስትሃም፣ ስዊንደን፣ በርሚንግሃም እና ቶተንሃም በኋላ በ2006 ታላቁን ማንችስተር ዩናይትድን ሲቀላቀል፣ ሰር አሌክስ ፈርጉሰን በሮይ ኪን መልቀቅ የዛለውን የመሃል ሜዳ የሚያክምላቸውን የፈጠራ ሰው አገኙ።
በእንግሊዝ እግር ኳስ ታሪክ ስቲቨን ጄራርድ እና ፍራንክ ላምፓርድ በችሎታ እንደማይደረስባቸው የመሀል ሜዳ ጣኦታት ይታዩ ነበር። ነገር ግን ታላቁ አሰልጣኝ ሰር አሌክስ ፈርጉሰን ልብ ውስጥ የነበረው እውነተኛው ንጉሥ ካሪክ ብቻ ነበር።
ፈርጉሰን በግል ማስታወሻቸው ላይ “...ላምፓርድና ጄራርድ ታላላቅ ስብዕና የነበራቸው ተጫዋቾች ናቸው፤ እውነተኛ ምርጥ ተጫዋቾች ግን አልነበሩም ፤ ካሪክ ግን የእግር ኳስ አዕምሮ ነበረው። የእንግሊዝ ሚዲያዎች ስለ እነርሱ አብዝተው በማወደስ ሲጮሁ፣ ካሪክ ግን በትህትናውና በአይናፋርነቱ ምክንያት በነርሱ ጥላ ስር ተደብቆ ተበደለ።” ሲሉ ነበር እንጋፋው አሰልጣኝ በብዕራችው ከትበው ስለካሪክ የመሰከሩት።
ማይክል ካሪክ ዛሬም ቢሆን ያው ነው - ዝምተኛ፣ አስተዋይና ልባም። የዩናይትድን ታላቅ ስም ለመታደግ በዋና አሰልጣኝነት ተሰይሟል። ትናንት በዝምታ ሜዳውን እንደገዛው ሁሉ፣ ዛሬም በዚያው ጥንቁቅ አዕምሮው የታላቁን ክለብ ታሪክ ለመጻፍ እየተዘጋጀ ነው።
ካሪክ እ.አ.አ በ2006 ከቶተንሃም ማንቸስተር ዩናይትድን ከተቀላቀለ በኋላ በ12 ወርቃማ ዓመታት 5 የፕሪሚየር ሊግ ዋንጫዎችን፣ የሻምፒዮንስ ሊግን እና የኤፍኤ ካፕን ጨምሮ በርካታ የክብር አክሊሎችን ደፍቷል።
ሆኖም ግን እንደ ፖል ስኮልስ ፣ ጄራርድ እና ላምፓርድ ባሉ ደማቅ ስሞች ጥላ ስር ተደብቆ አሳልፏል። ነገር ግን ሳይታይ የሚደምቅ የቡድኑ የጀርባ አጥንት ነበር።
በኦልድ ትራፎርድ የነበረው ስፍራ ከብዙ ተጫዋቾች የተለየ ነበር። ግቦችን ብዙ አያስቆጥርም፣ አስደናቂ ትርዒቶችንም አያሳይም፤ ነገር ግን ጨዋታው በእርሱ እግር ይጀምር፣ በእርሱም አዕምሮ ይመራ ነበር።
ከተጫዋችነት በኋላ በሞሪንሆ እና ሶልሻየር ስር በረዳትነት የሰራው ካሪክ በ2021 ለአጭር ጊዜ ዩናይትድን በጊዜያዊነት መርቶ ጥሩ ውጤት አሳይቷል።
በመቀጠል ሚድልስብሮን በዋና አሰልጣኝነት ይዞ አስደናቂ ጊዜ ካሳለፈ በኋላ፣ በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት በሩበን አሞሪም ስር የተንኮታኮተውን ማንችስተር ዩናይትድን ለመታደግ በጊዜያዊ አሰልጣኝነት ኦልትራፎርድ ሲደርስ ብዙዎች እምነት አልጣሉበትም ነበር።
ነገር ግን ዝምተኛው ካሪክ ፤ ትናንት በዝምታ ሜዳውን እንደገዛው ሁሉ፣ ታላቁን ክለብ ከመውረድ ውርደት ታድጎ ለሻምፒዮንስ ሊግ ተሳትፎ አበቃው።
ማይክል ካሪክ በተጫዋችነት ዘመኑ በማንቸስተር ዩናይትድ የቡድን አጋሮቹ "ሃቮክ" በሚል ቅጽል ስም ይጠሩት ነበር። ይህ ስም የመጣው በወቅቱ ተጫዋቾቹ በፒኤስፒ (PSP) ላይ "SOCOM US Navy SEALs: Fireteam Bravo" የተሰኘውን ታክቲካዊና ስውር የጦርነት ጨዋታ(ኮምፒዩተር ጌም) በጋራ ሲጫወቱ ከነበራቸው ትውስታ ነው።
ዌይን ሩኒ እንደተናገረው ይህ ጨዋታና የካሪክ መሪነት ቡድኑን አንድ ላይ ለማሰባሰብ ትልቅ ሚና ነበረው። ካሪክ በጨዋታው ላይ ብቻ ሳይሆን በሜዳው ላይም ያንን ስውር እና ጥንቁቅ ታክቲክ የሚተገብር መሪ ነበር።
ካሪክ ብዙ ጊዜ በሚያወሩ ኮከቦች መካከል በዝምታ የበራ ኮከብ ነበር። የጨዋታውን ስልተ-ምት በአንድ ንክኪ የሚቀይር፣ የቡድኑን ልብ በጸጥታ የሚያስመታ ረቂቅ የሙዚቃ መሪ።
እሱን የሚለየው ያሸነፋቸው ዋንጫዎች ብቻ አይደሉም፤ ያለ ጩኸት ታሪክ መፍጠር የቻለ ሰው መሆኑ ነው። አንዳንድ ኮከቦች በብርሃን ይደምቃሉ፤ ካሪክ ግን በዝምታው ታላቅ ሆነ።
ለዚህም ነው ዛሬም በኦልድ ትራፎርድ ታሪክ ውስጥ ከማይረሱ ስሞች አንዱ ሆኖ የሚጠራው፤ እየመጡ ያሉትን ብሩህ የአሰልጣኝነት ዘመናቱንም ያስናፈቀው።
በአዲስ የሺዋስ
Ethiopian Broadcasting Corporation EBC-መዝናኛ EBC SPORT ኢቢሲ ስፖርት #football
***********************
ስለ እርሱ ሲታሰብ አምስት የፕሪሚየር ሊግ ዋንጫዎችና የሻምፒዮንስ ሊጉ ድል ትዝ ሊሉን ይችላሉ። ነገር ግን እውነተኛው ማይክል ካሪክ የተገነባው በብዙዎች ዘንድ በማይታወቁ፣ ልብ በሚነኩና አስገራሚ በሆኑ ድብቅ ታሪኮች ውስጥ ነው።
ዛሬ የምናውቀው ካሪክ በኳስ ቁጥጥሩና አርቆ አሳቢነቱ የሚታወቅ የአማካይ ስፍራ ኮከብ ነው። ነገር ግን ወደ ዌስትሃም አካዳሚ በ15 ዓመቱ ሲቀላቀል ሕልሙ ሌላ ነበር፤ ያኔ የፊት መስመር አጥቂ ነበር።
ካሪክ ያደገው እንደ አላን ሺረር እና ፒተር ቤርድስሌይ ያሉ ታላላቅ ሰዎችን ባፈራው ታዋቂው የዎልሰንድ ቦይስ አካዳሚ ውስጥ ነው። የኒውካስል ዩናይትድ ደጋፊ የነበረ ቢሆንም፣ በ15 ዓመቱ ኒውካስልን ትቶ ወደ ዌስትሃም ዩናይትድ አቀና።
በ15 ዓመቱ ወደ ዌስትሃም አካዳሚ ሲቀላቀል የመስመር አጥቂ ነበር። በአንድ ጨዋታ ላይ ግን የመሃል አማካይ በመጥፋቱ በአጋጣሚ ቦታው ተቀይሮ የክፍለ ዘመኑ ብልህ አማካይ ሊሆን አጋጣሚው ተፈጠረ።
ካሪክ በቦታው መጀመሪያ ባይደሰትም ያለ እንቢታ ተጫወተ። ይህ አጋጣሚ ግን የእግር ኳስን ታሪኩን ቀየረች፤ አጥቂው ካሪክ ቀርቶ፣ የአውሮፓን መድረክ የሚገዛው ብልሁ አማካይ ተወለደ።
የካሪክ የጉርምስና ዕድሜ ደግሞ ሌላ አስገራሚ ፈተናን ይዞ መጣ። 17 ዓመቱ ላይ በአንድ ጊዜ 8 ኢንች ያህል ቁመት ጨመረ። በወቅቱ የነበረው ቀጭን ሰውነቱ ከቁመቱ ጋር ባለመመጣጠኑ ሜዳ ላይ መሮጥ እስኪያቅተው ተቸግሮ እንደነበር የቀድሞ አሰልጣኙ ሃሪ ሬድናፕ ያስታውሳሉ።
ብዙዎች የወደፊት መንገዱን ተስፋ ሲያጡበት፣ እርሱ ግን በትጋትና በጽናት ሰውነቱን ገነባ፤ በመጨረሻም ከሪዮ ፈርዲናንድ እና ፍራንክ ላምፓርድ ጋር የዌስትሃም ወርቃማ ትውልድ አካል ሆነ።
ካሪክ ገና በወጣትነቱ ጨዋታን የማንበብ ብቃቱ ድንቅ ነበር። ከዌስትሃም፣ ስዊንደን፣ በርሚንግሃም እና ቶተንሃም በኋላ በ2006 ታላቁን ማንችስተር ዩናይትድን ሲቀላቀል፣ ሰር አሌክስ ፈርጉሰን በሮይ ኪን መልቀቅ የዛለውን የመሃል ሜዳ የሚያክምላቸውን የፈጠራ ሰው አገኙ።
በእንግሊዝ እግር ኳስ ታሪክ ስቲቨን ጄራርድ እና ፍራንክ ላምፓርድ በችሎታ እንደማይደረስባቸው የመሀል ሜዳ ጣኦታት ይታዩ ነበር። ነገር ግን ታላቁ አሰልጣኝ ሰር አሌክስ ፈርጉሰን ልብ ውስጥ የነበረው እውነተኛው ንጉሥ ካሪክ ብቻ ነበር።
ፈርጉሰን በግል ማስታወሻቸው ላይ “...ላምፓርድና ጄራርድ ታላላቅ ስብዕና የነበራቸው ተጫዋቾች ናቸው፤ እውነተኛ ምርጥ ተጫዋቾች ግን አልነበሩም ፤ ካሪክ ግን የእግር ኳስ አዕምሮ ነበረው። የእንግሊዝ ሚዲያዎች ስለ እነርሱ አብዝተው በማወደስ ሲጮሁ፣ ካሪክ ግን በትህትናውና በአይናፋርነቱ ምክንያት በነርሱ ጥላ ስር ተደብቆ ተበደለ።” ሲሉ ነበር እንጋፋው አሰልጣኝ በብዕራችው ከትበው ስለካሪክ የመሰከሩት።
ማይክል ካሪክ ዛሬም ቢሆን ያው ነው - ዝምተኛ፣ አስተዋይና ልባም። የዩናይትድን ታላቅ ስም ለመታደግ በዋና አሰልጣኝነት ተሰይሟል። ትናንት በዝምታ ሜዳውን እንደገዛው ሁሉ፣ ዛሬም በዚያው ጥንቁቅ አዕምሮው የታላቁን ክለብ ታሪክ ለመጻፍ እየተዘጋጀ ነው።
ካሪክ እ.አ.አ በ2006 ከቶተንሃም ማንቸስተር ዩናይትድን ከተቀላቀለ በኋላ በ12 ወርቃማ ዓመታት 5 የፕሪሚየር ሊግ ዋንጫዎችን፣ የሻምፒዮንስ ሊግን እና የኤፍኤ ካፕን ጨምሮ በርካታ የክብር አክሊሎችን ደፍቷል።
ሆኖም ግን እንደ ፖል ስኮልስ ፣ ጄራርድ እና ላምፓርድ ባሉ ደማቅ ስሞች ጥላ ስር ተደብቆ አሳልፏል። ነገር ግን ሳይታይ የሚደምቅ የቡድኑ የጀርባ አጥንት ነበር።
በኦልድ ትራፎርድ የነበረው ስፍራ ከብዙ ተጫዋቾች የተለየ ነበር። ግቦችን ብዙ አያስቆጥርም፣ አስደናቂ ትርዒቶችንም አያሳይም፤ ነገር ግን ጨዋታው በእርሱ እግር ይጀምር፣ በእርሱም አዕምሮ ይመራ ነበር።
ከተጫዋችነት በኋላ በሞሪንሆ እና ሶልሻየር ስር በረዳትነት የሰራው ካሪክ በ2021 ለአጭር ጊዜ ዩናይትድን በጊዜያዊነት መርቶ ጥሩ ውጤት አሳይቷል።
በመቀጠል ሚድልስብሮን በዋና አሰልጣኝነት ይዞ አስደናቂ ጊዜ ካሳለፈ በኋላ፣ በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት በሩበን አሞሪም ስር የተንኮታኮተውን ማንችስተር ዩናይትድን ለመታደግ በጊዜያዊ አሰልጣኝነት ኦልትራፎርድ ሲደርስ ብዙዎች እምነት አልጣሉበትም ነበር።
ነገር ግን ዝምተኛው ካሪክ ፤ ትናንት በዝምታ ሜዳውን እንደገዛው ሁሉ፣ ታላቁን ክለብ ከመውረድ ውርደት ታድጎ ለሻምፒዮንስ ሊግ ተሳትፎ አበቃው።
ማይክል ካሪክ በተጫዋችነት ዘመኑ በማንቸስተር ዩናይትድ የቡድን አጋሮቹ "ሃቮክ" በሚል ቅጽል ስም ይጠሩት ነበር። ይህ ስም የመጣው በወቅቱ ተጫዋቾቹ በፒኤስፒ (PSP) ላይ "SOCOM US Navy SEALs: Fireteam Bravo" የተሰኘውን ታክቲካዊና ስውር የጦርነት ጨዋታ(ኮምፒዩተር ጌም) በጋራ ሲጫወቱ ከነበራቸው ትውስታ ነው።
ዌይን ሩኒ እንደተናገረው ይህ ጨዋታና የካሪክ መሪነት ቡድኑን አንድ ላይ ለማሰባሰብ ትልቅ ሚና ነበረው። ካሪክ በጨዋታው ላይ ብቻ ሳይሆን በሜዳው ላይም ያንን ስውር እና ጥንቁቅ ታክቲክ የሚተገብር መሪ ነበር።
ካሪክ ብዙ ጊዜ በሚያወሩ ኮከቦች መካከል በዝምታ የበራ ኮከብ ነበር። የጨዋታውን ስልተ-ምት በአንድ ንክኪ የሚቀይር፣ የቡድኑን ልብ በጸጥታ የሚያስመታ ረቂቅ የሙዚቃ መሪ።
እሱን የሚለየው ያሸነፋቸው ዋንጫዎች ብቻ አይደሉም፤ ያለ ጩኸት ታሪክ መፍጠር የቻለ ሰው መሆኑ ነው። አንዳንድ ኮከቦች በብርሃን ይደምቃሉ፤ ካሪክ ግን በዝምታው ታላቅ ሆነ።
ለዚህም ነው ዛሬም በኦልድ ትራፎርድ ታሪክ ውስጥ ከማይረሱ ስሞች አንዱ ሆኖ የሚጠራው፤ እየመጡ ያሉትን ብሩህ የአሰልጣኝነት ዘመናቱንም ያስናፈቀው።
በአዲስ የሺዋስ
Ethiopian Broadcasting Corporation EBC-መዝናኛ EBC SPORT ኢቢሲ ስፖርት #football
2 months ago
ዩናይትድ ተጨዋች ለማስፈረም ተስማማ !
#ethiopia | ማንችስተር ዩናይትድ ብራዚላዊውን አማካይ ኤደርሰን ከአታላንታ ለማስፈረም ከስምምነት ደርሰዋል።
ቀያዮቹ ሰይጣኖች ተጫዋቹን ተጨማሪ ክፍያን ጨምሮ በ 4️⃣5️⃣ ሚልዮን ዩሮ ለማስፈረም ከስምምነት መድረሳቸው ተገልጿል።
ተጨዋቹ በማንችስተር ዩናይትድ ለተጨማሪ አንድ አመት የመቆየት አማራጭ ያካተተ የአራት አመት ውል ይፈርማል።
የ 26ዓመቱ አማካይ ኤደርሰን በቀጣይ የህክምና ምርመራውን እንደሚያደርግ ተዘግቧል።
ተጨዋቹ በሌሎች ታላላቅ ክለቦች ኢላማ ቢደረግም ማንችስተር ዩናይትድን ለመቀላቀል መምረጡ ተነግሯል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #tikvahethsport #new #ethiopia #addisababa
#ethiopia | ማንችስተር ዩናይትድ ብራዚላዊውን አማካይ ኤደርሰን ከአታላንታ ለማስፈረም ከስምምነት ደርሰዋል።
ቀያዮቹ ሰይጣኖች ተጫዋቹን ተጨማሪ ክፍያን ጨምሮ በ 4️⃣5️⃣ ሚልዮን ዩሮ ለማስፈረም ከስምምነት መድረሳቸው ተገልጿል።
ተጨዋቹ በማንችስተር ዩናይትድ ለተጨማሪ አንድ አመት የመቆየት አማራጭ ያካተተ የአራት አመት ውል ይፈርማል።
የ 26ዓመቱ አማካይ ኤደርሰን በቀጣይ የህክምና ምርመራውን እንደሚያደርግ ተዘግቧል።
ተጨዋቹ በሌሎች ታላላቅ ክለቦች ኢላማ ቢደረግም ማንችስተር ዩናይትድን ለመቀላቀል መምረጡ ተነግሯል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #tikvahethsport #new #ethiopia #addisababa
Sponsored by
Surafel
2 months ago
ማንችስተር ዩናይትድ ቹዋሜኒን ያስፈርም ይሆን ?
#ethiopia | ማንችስተር ዩናይትድ የሪያል ማድሪዱን አማካይ ኦርሊየን ቹዋሜኒ የማስፈረም ከፍተኛ ፍላጎት እንዳለው ተገልጿል።
ቀያዮቹ ሰይጣኖች ቹዋሜኒን የካሴሚሮ ሁነኛ ተተኪ አድርገው እንደሚመለከቱት ፋብሪዝዮ ርማኖ ዘግቧል።
ማንችስተር ዩናይትድ ተጨዋቹን ለማስፈረም የጓጓ ቢሆንም ለዝውውሩ መሰናክሎች መኖራቸው ተገልጿል።
ተጨዋቹ በሪያል ማድሪድ የሚያገኘው ከፍተኛ ደሞዝ አንዱ የዝውውሩ መሰናክል መሆኑ ተዘግቧል።
በተጨማሪም ሪያል ማድሪድ እሱን የመልቀቅ ፍላጎት የሌላቸው መሆኑ ዝውውሩን ሊያከብደው ይችላል ተብሏል።
ለማንችስተር ዩናይትድ ዝውውሩን ማሳካት ከባድ ሊሆን እንደሚችል ተጠቁሟል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #tikvahethsport #getutemesgen #ሰበርዜና #sport #uk
#ethiopia | ማንችስተር ዩናይትድ የሪያል ማድሪዱን አማካይ ኦርሊየን ቹዋሜኒ የማስፈረም ከፍተኛ ፍላጎት እንዳለው ተገልጿል።
ቀያዮቹ ሰይጣኖች ቹዋሜኒን የካሴሚሮ ሁነኛ ተተኪ አድርገው እንደሚመለከቱት ፋብሪዝዮ ርማኖ ዘግቧል።
ማንችስተር ዩናይትድ ተጨዋቹን ለማስፈረም የጓጓ ቢሆንም ለዝውውሩ መሰናክሎች መኖራቸው ተገልጿል።
ተጨዋቹ በሪያል ማድሪድ የሚያገኘው ከፍተኛ ደሞዝ አንዱ የዝውውሩ መሰናክል መሆኑ ተዘግቧል።
በተጨማሪም ሪያል ማድሪድ እሱን የመልቀቅ ፍላጎት የሌላቸው መሆኑ ዝውውሩን ሊያከብደው ይችላል ተብሏል።
ለማንችስተር ዩናይትድ ዝውውሩን ማሳካት ከባድ ሊሆን እንደሚችል ተጠቁሟል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #tikvahethsport #getutemesgen #ሰበርዜና #sport #uk
2 months ago
“ የአርቴታ ንግግር ግልጽ ትዕቢት ነው ” ሮይ ኪን
#ethiopia | የፕሪሚየር ሊጉ ሻምፒዮን አርሰናል አባላት የግል የውስጥ የደስታ ዝግጅት አዘጋጅተው ነበር።
በዝግጅቱ ላይ አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ ለድግሱ ታዳሚያን ያደረጉት ንግግር ሾልኮ ወጥቷል።
አሰልጣኙ ባሰሙት ንግግር “ ቅዳሜ ደግሞ በእርግጠኝነት የአውሮፓ ሻምፒዮን እንሆናለን “ ሲሉ ይደመጣሉ።
የአርቴታ ንግግር ቪዲዮ በኋላም እንዲጠፋ ቢደረግም በርካቶች ተቀባብለውት በማህበራዊ ሚዲያው በስፋት ተሰራጭቷል።
በክለቡ ውስጥ አርቴታ ስህተት ሰርተዋል የሚል እምነት ባይኖርም ንግግሩ የፒኤስጂ ተጨዋቾች ጋር ደርሶ ተጨማሪ ተነሳሽነት ይፈጥርላቸዋል የሚል እምነት እንዳለ ተገልጿል።
በዚህም የአርቴታ ንግግር የቀድሞ የማንችስተር ዩናይትድ ታሪካዊ ተጨዋች ሮይ ኪን ሾልኮ የወጣውን የሚኬል አርቴታ ንግግር " ትዕቢት " ሲል ገልጿል።
“ ግልጽ ትዕቢት ነው ” ሲል የገለፀው ሮይ ኪን ” እኔ በፒኤስጂ ቦታ ብሆን እና ይሄን ንግግር ብሰማ ወዲያው ነበር የመልበሻ ቤቱ ግድግዳ ላይ የምፅፈው " ሲል ተናግሯል።
አክሎም “ አርቴታ ለእነሱ ነፀ የማነቃቂያ ንግግር አበርክቶላቸዋል “ ሲል ገልጿል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #tikvahethsport
#ethiopia | የፕሪሚየር ሊጉ ሻምፒዮን አርሰናል አባላት የግል የውስጥ የደስታ ዝግጅት አዘጋጅተው ነበር።
በዝግጅቱ ላይ አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ ለድግሱ ታዳሚያን ያደረጉት ንግግር ሾልኮ ወጥቷል።
አሰልጣኙ ባሰሙት ንግግር “ ቅዳሜ ደግሞ በእርግጠኝነት የአውሮፓ ሻምፒዮን እንሆናለን “ ሲሉ ይደመጣሉ።
የአርቴታ ንግግር ቪዲዮ በኋላም እንዲጠፋ ቢደረግም በርካቶች ተቀባብለውት በማህበራዊ ሚዲያው በስፋት ተሰራጭቷል።
በክለቡ ውስጥ አርቴታ ስህተት ሰርተዋል የሚል እምነት ባይኖርም ንግግሩ የፒኤስጂ ተጨዋቾች ጋር ደርሶ ተጨማሪ ተነሳሽነት ይፈጥርላቸዋል የሚል እምነት እንዳለ ተገልጿል።
በዚህም የአርቴታ ንግግር የቀድሞ የማንችስተር ዩናይትድ ታሪካዊ ተጨዋች ሮይ ኪን ሾልኮ የወጣውን የሚኬል አርቴታ ንግግር " ትዕቢት " ሲል ገልጿል።
“ ግልጽ ትዕቢት ነው ” ሲል የገለፀው ሮይ ኪን ” እኔ በፒኤስጂ ቦታ ብሆን እና ይሄን ንግግር ብሰማ ወዲያው ነበር የመልበሻ ቤቱ ግድግዳ ላይ የምፅፈው " ሲል ተናግሯል።
አክሎም “ አርቴታ ለእነሱ ነፀ የማነቃቂያ ንግግር አበርክቶላቸዋል “ ሲል ገልጿል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #tikvahethsport
2 months ago
ማንችስተር ዩናይትድ በ6.6 ቢሊዮን ዶላር የዓለማችን ሁለተኛው ውድ ክለብ ሆነ
#fastmereja I የእንግሊዙ ታላቅ ክለብ ማንችስተር ዩናይትድ በ6.6 ቢሊዮን ዶላር ግምት በዓለማችን ላይ ካሉ የእግር ኳስ ክለቦች በክብርና በገበያ ዋጋው ሁለተኛው ውድ ክለብ መሆኑን ይፋዊ መረጃዎች አመልክተዋል። ክለቡ ባለፈው የውድድር ዓመት 834 ሚሊዮን ዶላር ገቢ ማስመዝገብ የቻለ ሲሆን፣ ይህም ከአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ውጪ በነበረበት ወቅት ጭምር ያስመዘገበው በመሆኑ ክለቡ አሁንም በዓለም እግር ኳስ ውስጥ ትልቅ የፋይናንስ መዋቅርና የደጋፊ መሠረት እንዳለው ማረጋገጫ ሆኗል።
በታዋቂው ፎርብስ (Forbes) መጽሔት ይፋዊ መረጃ መሠረት፣ ስፔኑ ሪያል ማድሪድ በ6.75 ቢሊዮን ዶላር አንደኛ ደረጃን ሲይዝ፣ ማንችስተር ዩናይትድ ደግሞ በ6.6 ቢሊዮን ዶላር በቅርብ ርቀት ሁለተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል። ክለቡ በአውሮፓ መድረክ ላይ የሚጠበቀውን ያህል ውጤታማ ባልሆነባቸው ዓመታትም እንኳ፣ ከማስታወቂያ፣ ከስፖንሰርሺፕ እና ከስታዲየም ገቢዎች ያገኘው ከፍተኛ የገንዘብ ፍሰት በገበያ ላይ ያለውን ዋጋ ሊያሳድግለት ችሏል። በተለይም በቅርቡ ሰር ጂም ራትክሊፍ በክለቡ ላይ ያደረጉት ከፊል ባለቤትነት ኢንቨስትመንትና የተጀመሩት አዳዲስ የአወቃቀር ለውጦች ለክለቡ የንግድ ዋጋ መነቃቃት ተጨማሪ ጉልበት መሆናቸው በዘርፉ ባለሙያዎች ተገልጿል።
#fastmereja I የእንግሊዙ ታላቅ ክለብ ማንችስተር ዩናይትድ በ6.6 ቢሊዮን ዶላር ግምት በዓለማችን ላይ ካሉ የእግር ኳስ ክለቦች በክብርና በገበያ ዋጋው ሁለተኛው ውድ ክለብ መሆኑን ይፋዊ መረጃዎች አመልክተዋል። ክለቡ ባለፈው የውድድር ዓመት 834 ሚሊዮን ዶላር ገቢ ማስመዝገብ የቻለ ሲሆን፣ ይህም ከአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ውጪ በነበረበት ወቅት ጭምር ያስመዘገበው በመሆኑ ክለቡ አሁንም በዓለም እግር ኳስ ውስጥ ትልቅ የፋይናንስ መዋቅርና የደጋፊ መሠረት እንዳለው ማረጋገጫ ሆኗል።
በታዋቂው ፎርብስ (Forbes) መጽሔት ይፋዊ መረጃ መሠረት፣ ስፔኑ ሪያል ማድሪድ በ6.75 ቢሊዮን ዶላር አንደኛ ደረጃን ሲይዝ፣ ማንችስተር ዩናይትድ ደግሞ በ6.6 ቢሊዮን ዶላር በቅርብ ርቀት ሁለተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል። ክለቡ በአውሮፓ መድረክ ላይ የሚጠበቀውን ያህል ውጤታማ ባልሆነባቸው ዓመታትም እንኳ፣ ከማስታወቂያ፣ ከስፖንሰርሺፕ እና ከስታዲየም ገቢዎች ያገኘው ከፍተኛ የገንዘብ ፍሰት በገበያ ላይ ያለውን ዋጋ ሊያሳድግለት ችሏል። በተለይም በቅርቡ ሰር ጂም ራትክሊፍ በክለቡ ላይ ያደረጉት ከፊል ባለቤትነት ኢንቨስትመንትና የተጀመሩት አዳዲስ የአወቃቀር ለውጦች ለክለቡ የንግድ ዋጋ መነቃቃት ተጨማሪ ጉልበት መሆናቸው በዘርፉ ባለሙያዎች ተገልጿል።
2 months ago
መድፉ ተተኮሰ
#ethiopia | የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ ፍጻሜ አርሰናል በድል ሲያጠናቅቅ ቶተንሃም በሊጉ መትረፉን አረጋግጧል ማንችስተር ሲቲ ደግሞ ሽንፈት አስተናግዷል
የ2025/26 የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ የውድድር ዘመን ዛሬ በአንድ ሰዓት በተደረጉ አስር ጨዋታዎች ፍጻሜውን አግኝቷል።
ከ22 ዓመታት ረጅም ጥበቃ በኋላ የሊጉን ዘውድ የደፋው አርሰናል ወደ ክሪስታል ፓላስ ሜዳ በመጓዝ 2 ለ 1 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ችሏል።
ለመድፈኞቹ የማሸነፊያ ግቦቹን ያስቆጠሩት ጋብርኤል ጄሱስ እና ኖኒ ማዱኤኬ ሲሆኑ ክለቡ የዓመቱን ጉዞ በ85 ነጥብ በበላይነት አጠናቋል።
ወደ ታችኛው ክፍል የመውረድ ከፍተኛ ስጋት ውስጥ የነበረው ቶተንሃም ሆትስፐርስ ኤቨርተንን 1 ለ 0 በማሸነፍ በሊጉ መቆየቱን አረጋግጧል።
ለለንደኑ ክለብ ወሳኟን የህልውና ግብ ያስቆጠረው ጆአኦ ፓልሂንሃ ነው። በሌላ በኩል ላለመውረድ ሲፋለም የነበረው ዌስትሃም ዩናይትድ ሊድስ ዩናይትድን 3 ለ 0 ቢያሸንፍም ከውድድር መውረዱን ሊያስቀር አልቻለም።
ክለቡ ከቶተንሃም በሁለት ነጥብ በማነሱ ምክንያት በርንሌይ እና ዎልቭስን ተከትሎ ወደ ቻምፒየንሺፕ ወርዷል።
ከማንችስተር ሲቲ ጋር ለመለያየት የወሰነው አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ በመጨረሻው የሊግ ጨዋታው በአስቶንቪላ 2 ለ 1 በሆነ ውጤት ሽንፈት ገጥሞታል።
ታዋቂ ተጫዋቾቹን ሞሐመድ ሳላህ እና አንዲ ሮበርትሰንን በክብር ያሰናበተው ሊቨርፑል ከብሬንትፎርድ ጋር ያደረገውን ጨዋታ በአቻ ውጤት አጠናቋል።
ለአሰልጣኝ ማይክል ካሪክ የአንድ ዓመት ተጨማሪ ውል ያበረከተው ማንችስተር ዩናይትድ ብራይተንን ከሜዳው ውጪ 3 ለ 0 በሆነ ሰፊ ውጤት አሸንፏል።
በዚህ ጨዋታ ላይ አንድ ግብ አስቆጥሮ ለሌላው ደግሞ አመቻችቶ ያቀበለው ብሩኖ ፈርናንዴዝ አዲስ ታሪክ አስመዝግቧል። ፖርቹጋላዊው አማካይ በአንድ የውድድር ዓመት ውስጥ 21 ግብ የሆኑ ኳሶችን በማመቻቸት ቀዳሚው ተጫዋች መሆን ችሏል።
ወደ ሊጉ በቅርቡ ያደገው ሰንደርላንድ ቼልሲን 2 ለ 1 በማሸነፍ በቀጣዩ ዓመት በአውሮፓ መድረክ ላይ የመሳተፍ መብቱን አግኝቷል።
በተያያዙ ዜናዎች ፉልሃም ኒውካስትል ዩናይትድን 2 ለ 0 ሲያሸንፍ ኖቲንግሃም ፎረስት ከቦርንማውዝ ጋር 1 ለ 1 ተለያይቷል።
ቀድመው መውረዳቸውን ያረጋገጡት በርንሌይ እና ዎልቭስ ያደረጉት ጨዋታም በተመሳሳይ 1 ለ 1 በሆነ አቻ ውጤት ተጠናቋል።
#የእንግሊዝፕሪምየርሊግ #አርሰናል #ቶተንሃም #ማንችስተርሲቲ #ማንችስተርዩናይትድ #ሊቨርፑል #እግርኳስ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ ፍጻሜ አርሰናል በድል ሲያጠናቅቅ ቶተንሃም በሊጉ መትረፉን አረጋግጧል ማንችስተር ሲቲ ደግሞ ሽንፈት አስተናግዷል
የ2025/26 የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ የውድድር ዘመን ዛሬ በአንድ ሰዓት በተደረጉ አስር ጨዋታዎች ፍጻሜውን አግኝቷል።
ከ22 ዓመታት ረጅም ጥበቃ በኋላ የሊጉን ዘውድ የደፋው አርሰናል ወደ ክሪስታል ፓላስ ሜዳ በመጓዝ 2 ለ 1 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ችሏል።
ለመድፈኞቹ የማሸነፊያ ግቦቹን ያስቆጠሩት ጋብርኤል ጄሱስ እና ኖኒ ማዱኤኬ ሲሆኑ ክለቡ የዓመቱን ጉዞ በ85 ነጥብ በበላይነት አጠናቋል።
ወደ ታችኛው ክፍል የመውረድ ከፍተኛ ስጋት ውስጥ የነበረው ቶተንሃም ሆትስፐርስ ኤቨርተንን 1 ለ 0 በማሸነፍ በሊጉ መቆየቱን አረጋግጧል።
ለለንደኑ ክለብ ወሳኟን የህልውና ግብ ያስቆጠረው ጆአኦ ፓልሂንሃ ነው። በሌላ በኩል ላለመውረድ ሲፋለም የነበረው ዌስትሃም ዩናይትድ ሊድስ ዩናይትድን 3 ለ 0 ቢያሸንፍም ከውድድር መውረዱን ሊያስቀር አልቻለም።
ክለቡ ከቶተንሃም በሁለት ነጥብ በማነሱ ምክንያት በርንሌይ እና ዎልቭስን ተከትሎ ወደ ቻምፒየንሺፕ ወርዷል።
ከማንችስተር ሲቲ ጋር ለመለያየት የወሰነው አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ በመጨረሻው የሊግ ጨዋታው በአስቶንቪላ 2 ለ 1 በሆነ ውጤት ሽንፈት ገጥሞታል።
ታዋቂ ተጫዋቾቹን ሞሐመድ ሳላህ እና አንዲ ሮበርትሰንን በክብር ያሰናበተው ሊቨርፑል ከብሬንትፎርድ ጋር ያደረገውን ጨዋታ በአቻ ውጤት አጠናቋል።
ለአሰልጣኝ ማይክል ካሪክ የአንድ ዓመት ተጨማሪ ውል ያበረከተው ማንችስተር ዩናይትድ ብራይተንን ከሜዳው ውጪ 3 ለ 0 በሆነ ሰፊ ውጤት አሸንፏል።
በዚህ ጨዋታ ላይ አንድ ግብ አስቆጥሮ ለሌላው ደግሞ አመቻችቶ ያቀበለው ብሩኖ ፈርናንዴዝ አዲስ ታሪክ አስመዝግቧል። ፖርቹጋላዊው አማካይ በአንድ የውድድር ዓመት ውስጥ 21 ግብ የሆኑ ኳሶችን በማመቻቸት ቀዳሚው ተጫዋች መሆን ችሏል።
ወደ ሊጉ በቅርቡ ያደገው ሰንደርላንድ ቼልሲን 2 ለ 1 በማሸነፍ በቀጣዩ ዓመት በአውሮፓ መድረክ ላይ የመሳተፍ መብቱን አግኝቷል።
በተያያዙ ዜናዎች ፉልሃም ኒውካስትል ዩናይትድን 2 ለ 0 ሲያሸንፍ ኖቲንግሃም ፎረስት ከቦርንማውዝ ጋር 1 ለ 1 ተለያይቷል።
ቀድመው መውረዳቸውን ያረጋገጡት በርንሌይ እና ዎልቭስ ያደረጉት ጨዋታም በተመሳሳይ 1 ለ 1 በሆነ አቻ ውጤት ተጠናቋል።
#የእንግሊዝፕሪምየርሊግ #አርሰናል #ቶተንሃም #ማንችስተርሲቲ #ማንችስተርዩናይትድ #ሊቨርፑል #እግርኳስ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
2 months ago
የአርሰናል ደጋፊዎችን ፍየል የሰረቁት የማንችስተር ዩናይትድ እና የማንችስተር ሲቲ ደጋፊዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ"
የኔታ ሚዲያ
የእግር ኳስ ደጋፊዎች እልህ እና ፉክክር በዚህ ሳምንት በኡጋንዳ የተለየ እና እጅግ አስቂኝ መልክ ይዞ ብቅ ብሏል።
በማሳካ ከተማ የአርሰናል ደጋፊዎች ለድል ማክበሪያ የገዟትን ፍየል የሰረቁ አንድ የማንችስተር ዩናይትድ እና አንድ የማንችስተር ሲቲ ደጋፊዎች ሐሙስ ዕለት በፖሊስ ቁጥጥር ስር ውለዋል።
ይህ በማህበራዊ ሚዲያ ላይ ከፍተኛ መነጋገሪያ እና መሳቂያ የሆነው ክስተት የተፈጠረው አርሰናል ከ22 ዓመታት ረጅም ጥበቃ በኋላ የዘንድሮውን የ2026 የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዋንጫ ማሸነፉን ተከትሎ ነው።
ባለፈው ማክሰኞ በርንማውዝ ከማንችስተር ሲቲ ጋር 1 ለ 1 በሆነ አቻ ውጤት መለያየቱን ተከትሎ አርሰናል ሻምፒዮን መሆኑ መረጋገጡ የሚታወስ ሲሆን ይህም በመላው ዓለም የሚገኙ የክለቡን ደጋፊዎች ወደ ታላቅ ደስታና እልልታ ውስጥ ከቷቸዋል።
በማሳካ የሚገኙ የአርሰናል ደጋፊዎችም ክለባቸው እሁድ ዕለት ዋንጫ የሚያነሳበትን ታሪካዊ ቀን በታላቅ ድግስ ለማክበር አንድ ፍየል ገዝተው ተዘጋጅተው ነበር ሆኖም ግን የደስታቸው ማረጋገጫ የሆነችው ይቺው ፍየል ባልታሰበ ሁኔታ በአካባቢው በሚገኙ ተቀናቃኝ ደጋፊዎች እጅ ልትገባ ችላለች።
ፍየሏን በመስረቅ ወንጀል የተጠረጠሩት የማንችስተር ዩናይትድ እና የማንችስተር ሲቲ ደጋፊዎች ድርጊቱን የፈጸሙት ለምን እንደሆነ በፖሊስ ሲጠየቁ የሰጡት ምላሽ ይበልጥ አስቂኝ አድርጎታል ተጠርጣሪዎቹ "የአርሰናል ደጋፊዎች የዋንጫ ድላቸውን እንዳያከብሩ እና ደስታቸውን ለማበላሸት ፈልገን ነው" ሲሉ እቅዳቸውን በግልጽ ተናግረዋል።
በኡጋንዳ የእግር ኳስ ትኩሳት እጅግ ከፍተኛ ከመሆኑ የተነሳ በተለይ የአውሮፓ ታላላቅ ክለቦች ደጋፊዎች በመካከላቸው የጎዳና ላይ ሰልፎችን እና የተጋነኑ የደስታ መግለጫዎችን ማድረግ የተለመደ ነው።
ይቺ በደጋፊዎች እልህ ሳቢያ "የፖለቲካ እስረኛ" ለመሆን የበቃችው ፍየል አሁን ላይ ጉዳዩ እልባት እስኪያገኝ ድረስ በፖሊስ ቁጥጥር ስር የምትገኝ ሲሆን በማህበራዊ ሚዲያ ላይ ግን "የአመቱ ምርጥ እግር ኳሳዊ ስርቆት" በሚል መነጋገሪያ ሆና ቀጥላለች።
የኔታ ሚዲያ
የእግር ኳስ ደጋፊዎች እልህ እና ፉክክር በዚህ ሳምንት በኡጋንዳ የተለየ እና እጅግ አስቂኝ መልክ ይዞ ብቅ ብሏል።
በማሳካ ከተማ የአርሰናል ደጋፊዎች ለድል ማክበሪያ የገዟትን ፍየል የሰረቁ አንድ የማንችስተር ዩናይትድ እና አንድ የማንችስተር ሲቲ ደጋፊዎች ሐሙስ ዕለት በፖሊስ ቁጥጥር ስር ውለዋል።
ይህ በማህበራዊ ሚዲያ ላይ ከፍተኛ መነጋገሪያ እና መሳቂያ የሆነው ክስተት የተፈጠረው አርሰናል ከ22 ዓመታት ረጅም ጥበቃ በኋላ የዘንድሮውን የ2026 የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዋንጫ ማሸነፉን ተከትሎ ነው።
ባለፈው ማክሰኞ በርንማውዝ ከማንችስተር ሲቲ ጋር 1 ለ 1 በሆነ አቻ ውጤት መለያየቱን ተከትሎ አርሰናል ሻምፒዮን መሆኑ መረጋገጡ የሚታወስ ሲሆን ይህም በመላው ዓለም የሚገኙ የክለቡን ደጋፊዎች ወደ ታላቅ ደስታና እልልታ ውስጥ ከቷቸዋል።
በማሳካ የሚገኙ የአርሰናል ደጋፊዎችም ክለባቸው እሁድ ዕለት ዋንጫ የሚያነሳበትን ታሪካዊ ቀን በታላቅ ድግስ ለማክበር አንድ ፍየል ገዝተው ተዘጋጅተው ነበር ሆኖም ግን የደስታቸው ማረጋገጫ የሆነችው ይቺው ፍየል ባልታሰበ ሁኔታ በአካባቢው በሚገኙ ተቀናቃኝ ደጋፊዎች እጅ ልትገባ ችላለች።
ፍየሏን በመስረቅ ወንጀል የተጠረጠሩት የማንችስተር ዩናይትድ እና የማንችስተር ሲቲ ደጋፊዎች ድርጊቱን የፈጸሙት ለምን እንደሆነ በፖሊስ ሲጠየቁ የሰጡት ምላሽ ይበልጥ አስቂኝ አድርጎታል ተጠርጣሪዎቹ "የአርሰናል ደጋፊዎች የዋንጫ ድላቸውን እንዳያከብሩ እና ደስታቸውን ለማበላሸት ፈልገን ነው" ሲሉ እቅዳቸውን በግልጽ ተናግረዋል።
በኡጋንዳ የእግር ኳስ ትኩሳት እጅግ ከፍተኛ ከመሆኑ የተነሳ በተለይ የአውሮፓ ታላላቅ ክለቦች ደጋፊዎች በመካከላቸው የጎዳና ላይ ሰልፎችን እና የተጋነኑ የደስታ መግለጫዎችን ማድረግ የተለመደ ነው።
ይቺ በደጋፊዎች እልህ ሳቢያ "የፖለቲካ እስረኛ" ለመሆን የበቃችው ፍየል አሁን ላይ ጉዳዩ እልባት እስኪያገኝ ድረስ በፖሊስ ቁጥጥር ስር የምትገኝ ሲሆን በማህበራዊ ሚዲያ ላይ ግን "የአመቱ ምርጥ እግር ኳሳዊ ስርቆት" በሚል መነጋገሪያ ሆና ቀጥላለች።
2 months ago
(ዘ-ሐበሻ ስፖርት) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ታሪክ ከባህር ማዶ መጥቶ እንደ ግብጹ "የአባይ ውሃ ዘመዳችን" መሀመድ ሳላህ የጎል መረብን ያንቀጠቀጠ የለም፤ 193 የማይታመኑ ጎሎች! ታሪኩ የሚጀምረው ነሐሴ 12 ቀን 2017 ነው። ሊቨርፑል ዋትፎርድን ሲገጥም፣ አሰልጣኝ የርገን ክሎፕ አዲስ ፈራሚውን «ወደ ፕሪሚየር ሊጉ እንኳን በደህና መጣህ!» በሚል አጭርና ግልጽ መልዕክት ወደ ሜዳ ሰደዱት። ያኔ የተጠነሰሰው አስፈሪው የሳላህ፣ ማኔ እና ፊርሚኖ የአጥቂ መስመር ጥምረት አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላን ጭምር «ያናውጡኛል፣ አደገኞች ናቸው» እስኪል ድረስ ዓለምን ጉድ አሰኝቷል።
ሳላህ እና ማኔ የቅርብ ጓደኛሞች ባይሆኑም፣ በመካከላቸው የነበረው ጤናማ ውድድር እና ፊርሚኖ በሁለቱ መሀል የሚነሳውን እሳት በማጥፋት የተጫወተው ሚና፣ የሊቨርፑልን የድል ጉዞ የጀርባ አጥንት ሆኗል። የቡድኑ አጋሮቹ «ለእግር ኳስ የተፈጠረ» ብለው የሚመሰክሩለት ሳላህ፣ በምሳሌነት የሚመራ [ይላል] እና ለዝርዝር ነገሮች ከፍተኛ ትኩረት የሚሰጥ ጽኑ ተዋጊ ነው። ዋትፎርድን 5 ለ 0 ባሸነፉበት ጨዋታ ላይ፣ ጨዋታው እንደተጠናቀቀ ግብ ጠባቂውን ቤን ፎስተርን «ፍጹም ቅጣት ምት ቢሆን ኖሮ ወደየትኛው አቅጣጫ ትዘል ነበር?» ብሎ መጠየቁ ለስራው ያለውን ቁርጠኝነት ያሳያል።
በአንፊልድ ቆይታው አንዳንዴ ተስፋ መቁረጥ እና ቁጣ ታይቶበት ያውቃል። ባለፈው ታህሳስ ከዋና አሰልጣኙ አርኔ ስሎት ጋር የነበረው አለመግባባት አሁን ላለው ስንብት መነሻ ሆኗል። ይህ የውድድር ዘመን ለሊቨርፑል ስብስብ እጅግ ከባድ የነበረ ሲሆን፣ የቡድን አጋሩ ዲዮጎ ጆታ ህይወት ማለፍ ሳላህን ክፉኛ ጎድቶታል። «ከእረፍት በኋላ ወደ ሊቨርፑል መመለስ እንደዚህ ያስፈራኛል ብዬ አስቤ አውቅም» ሲል ሀዘኑን ገልጾ፣ በአንፊልድ ፊት እምባውን በማፍሰስ ሰብዓዊነቱን አሳይቷል።
በሜዳ ላይ ግን ሳላህ ከተፈጥሮ በላይ ነበር። በአንፊልድ የመጀመሪያ የውድድር ዘመኑ 58 የጎል ተሳትፎዎችን (በየ 71 ደቂቃው አንድ ጎል ላይ ተሳትፎ) በማድረግ ሜሲ እና ሮናልዶ ካሉበት ደረጃ ደርሷል። ማድሪድ ላይ ቶተንሃምን አሸንፈው የሻምፒዮንስ ሊግ ዋንጫ ሲያነሱ፣ በጉዲሰን ፓርክ ኤቨርተን ላይ የፑስካስ አዋርድ ያሸነፈባትን ጎል ሲያገባ፣ እና በኦልድ ትራፎርድ ማንችስተር ዩናይትድ ላይ ያሳየው ጀብዱ... ትዝታዎቹ ማለቂያ የላቸውም። የሲቲው አይሜሪክ ላፖርት ጭምር «ሳላህ በእኛ ላይ ሁልጊዜ እሳት ይተፋ ነበር፤ ለመከላከል ከገጠሙኝ ከባድ ተጫዋቾች አንዱ ነው» በማለት ይመሰክራል።
ሸሚዙን አውልቆ ደስታውን ሲገልጽም ሆነ በሱጁድ ፈጣሪውን ሲያመሰግን፣ የሳላህ ምስሎች መቼም አይረሱም። የቀድሞው አምበል ስቲቨን ጀራርድ «ቁጥሮቹ፣ ዋንጫዎቹ እና የገነባው ባህል የራሳቸው ታሪክ ይናገራሉ። መሀመድ ሳላህ በሁላችንም ዘንድ የተወደደ የክለቡ እውነተኛ ጀግና ነው» ሲል አወድሶታል። ትሬንት አሌክሳንደር አርኖልድም ለክለቡ ያላቸውን ዋጋ ሲገልጽ ሳላህን እና ጀራርድን በእኩልነት አንደኛ ደረጃ ላይ አስቀምጧቸዋል።
የ2024-25 የውድድር ዘመን ሊቨርፑል 20ኛውን የሊግ ዋንጫ ሲያነሳ፣ ሳላህ ከፍተኛ ጎል እና አሲስት በማድረግ በእንግሊዝ እግር ኳስ ታሪክ ውስጥ ደማቅ አሻራ አሳርፏል። አሁን ግን ሁሉም ነገር ፍጻሜ አለው። ከግብጽ የናይል ዴልታ የተነሳው የዚህ ድንቅ ተዋጊ ጉዞ፣ በሜርሲሳይድ አንፊልድ ላይ የማይረሳ ታሪክ ጽፎ ወደሚቀጥለው ምዕራፍ ተሸጋግሯል። የርገን ክሎፕ እንዳሉት፣ «ሲመጣ ሰዎች ምን እንደሚያስቡ ሳይሆን፣ ሲሄድ ምን እንደሚያስቡ ማወቁ ነው ትልቁ ነገር»። መሀመድ ሳላህ... ለአንፊልድ ትክክለኛው ተዋጊ፣ በትክክለኛው ጊዜ የመጣው ጀግና!
ሳላህ እና ማኔ የቅርብ ጓደኛሞች ባይሆኑም፣ በመካከላቸው የነበረው ጤናማ ውድድር እና ፊርሚኖ በሁለቱ መሀል የሚነሳውን እሳት በማጥፋት የተጫወተው ሚና፣ የሊቨርፑልን የድል ጉዞ የጀርባ አጥንት ሆኗል። የቡድኑ አጋሮቹ «ለእግር ኳስ የተፈጠረ» ብለው የሚመሰክሩለት ሳላህ፣ በምሳሌነት የሚመራ [ይላል] እና ለዝርዝር ነገሮች ከፍተኛ ትኩረት የሚሰጥ ጽኑ ተዋጊ ነው። ዋትፎርድን 5 ለ 0 ባሸነፉበት ጨዋታ ላይ፣ ጨዋታው እንደተጠናቀቀ ግብ ጠባቂውን ቤን ፎስተርን «ፍጹም ቅጣት ምት ቢሆን ኖሮ ወደየትኛው አቅጣጫ ትዘል ነበር?» ብሎ መጠየቁ ለስራው ያለውን ቁርጠኝነት ያሳያል።
በአንፊልድ ቆይታው አንዳንዴ ተስፋ መቁረጥ እና ቁጣ ታይቶበት ያውቃል። ባለፈው ታህሳስ ከዋና አሰልጣኙ አርኔ ስሎት ጋር የነበረው አለመግባባት አሁን ላለው ስንብት መነሻ ሆኗል። ይህ የውድድር ዘመን ለሊቨርፑል ስብስብ እጅግ ከባድ የነበረ ሲሆን፣ የቡድን አጋሩ ዲዮጎ ጆታ ህይወት ማለፍ ሳላህን ክፉኛ ጎድቶታል። «ከእረፍት በኋላ ወደ ሊቨርፑል መመለስ እንደዚህ ያስፈራኛል ብዬ አስቤ አውቅም» ሲል ሀዘኑን ገልጾ፣ በአንፊልድ ፊት እምባውን በማፍሰስ ሰብዓዊነቱን አሳይቷል።
በሜዳ ላይ ግን ሳላህ ከተፈጥሮ በላይ ነበር። በአንፊልድ የመጀመሪያ የውድድር ዘመኑ 58 የጎል ተሳትፎዎችን (በየ 71 ደቂቃው አንድ ጎል ላይ ተሳትፎ) በማድረግ ሜሲ እና ሮናልዶ ካሉበት ደረጃ ደርሷል። ማድሪድ ላይ ቶተንሃምን አሸንፈው የሻምፒዮንስ ሊግ ዋንጫ ሲያነሱ፣ በጉዲሰን ፓርክ ኤቨርተን ላይ የፑስካስ አዋርድ ያሸነፈባትን ጎል ሲያገባ፣ እና በኦልድ ትራፎርድ ማንችስተር ዩናይትድ ላይ ያሳየው ጀብዱ... ትዝታዎቹ ማለቂያ የላቸውም። የሲቲው አይሜሪክ ላፖርት ጭምር «ሳላህ በእኛ ላይ ሁልጊዜ እሳት ይተፋ ነበር፤ ለመከላከል ከገጠሙኝ ከባድ ተጫዋቾች አንዱ ነው» በማለት ይመሰክራል።
ሸሚዙን አውልቆ ደስታውን ሲገልጽም ሆነ በሱጁድ ፈጣሪውን ሲያመሰግን፣ የሳላህ ምስሎች መቼም አይረሱም። የቀድሞው አምበል ስቲቨን ጀራርድ «ቁጥሮቹ፣ ዋንጫዎቹ እና የገነባው ባህል የራሳቸው ታሪክ ይናገራሉ። መሀመድ ሳላህ በሁላችንም ዘንድ የተወደደ የክለቡ እውነተኛ ጀግና ነው» ሲል አወድሶታል። ትሬንት አሌክሳንደር አርኖልድም ለክለቡ ያላቸውን ዋጋ ሲገልጽ ሳላህን እና ጀራርድን በእኩልነት አንደኛ ደረጃ ላይ አስቀምጧቸዋል።
የ2024-25 የውድድር ዘመን ሊቨርፑል 20ኛውን የሊግ ዋንጫ ሲያነሳ፣ ሳላህ ከፍተኛ ጎል እና አሲስት በማድረግ በእንግሊዝ እግር ኳስ ታሪክ ውስጥ ደማቅ አሻራ አሳርፏል። አሁን ግን ሁሉም ነገር ፍጻሜ አለው። ከግብጽ የናይል ዴልታ የተነሳው የዚህ ድንቅ ተዋጊ ጉዞ፣ በሜርሲሳይድ አንፊልድ ላይ የማይረሳ ታሪክ ጽፎ ወደሚቀጥለው ምዕራፍ ተሸጋግሯል። የርገን ክሎፕ እንዳሉት፣ «ሲመጣ ሰዎች ምን እንደሚያስቡ ሳይሆን፣ ሲሄድ ምን እንደሚያስቡ ማወቁ ነው ትልቁ ነገር»። መሀመድ ሳላህ... ለአንፊልድ ትክክለኛው ተዋጊ፣ በትክክለኛው ጊዜ የመጣው ጀግና!
2 months ago
በዳውሮ ዞን፦ የአርሰናል ደጋፊዎች የ120 ሺህ ብር ሰንጋ ሲያዘጋጁ፣ የማንችስተር ደጋፊዎች አቤቱታ አቀረቡ!
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል፣ በዳውሮ ዞን ገሳ ጫሬ ከተማ የሚገኙ የአርሰናል ደጋፊዎች ቡድናቸው ከ22 ዓመታት በኋላ የፕሪሚየር ሊጉን ዋንጫ ስላነሳ የ120 ሺህ ብር ዋጋ ያለው የዳውሮ ቅልብ ሰንጋ በሬ መግዛታቸው ተሰማ።
ደጋፊዎቹ የእሁዱን ጨዋታ እና የዋንጫ ዝግጅት በታላቅ ድግስ ለማክበር ሰንጋቸውን አዘጋጅተው ቀኑን በጉጉት እየተጠባበቁ ይገኛሉ።
ይሁን እንጂ ይህ ዝግጅት በከተማዋ በሚገኙ የማንችስተር ዩናይትድ ደጋፊዎች ዘንድ ስጋትንና ቅሬታን ፈጥሯል።
ከስፍራው ለአዘጋጅ ክፍላችን አቤቱታቸውን ያቀረቡ የማንችስተር ደጋፊ እንደገለጹት፦” በአንድነት፣ ተከባብረን እና አብረን በልተን ባደግንባት ማህበረሰብ ውስጥ፣ የአርሰናል ደጋፊዎች ይህንን ዝግጅት ለብቻቸው ማድረጋቸው ተገቢ አይደለም፤ ስግብግብነት ነው»* ሲሉ ቅሬታቸውን ሰንዝረዋል።
አክለውም “ በገዛ ሰፈራችን ሰላም አጥተናል፣ እባካችሁ በስፖርታዊ ጨዋነት ገስጹልን» ሲሉ ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል።
የእሁዱ የፕሪሚየር ሊግ ማጠቃለያ ጨዋታ በአውሮፓ መድረክ ብቻ ሳይሆን በገሳ ጫሬ ከተማም በጉጉት የሚጠበቅ ትልቅ የስፖርታዊ ፉክክር ድባብ መፍጠሩ የታወቀ ሲሆን፣ ደጋፊዎች ጨዋታውን በሰላማዊ እና በስፖርታዊ ጨዋነት መንፈስ እንዲከታተሉ መልዕክታችን ነው።
እናንተስ ምን ትላላችሁ? አርሰናሎች ሰንጋውን ይበሉታል ወይስ ማንችስተሮች ይጋበዛሉ?#gursha
Seledadotio
Seledadotio
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል፣ በዳውሮ ዞን ገሳ ጫሬ ከተማ የሚገኙ የአርሰናል ደጋፊዎች ቡድናቸው ከ22 ዓመታት በኋላ የፕሪሚየር ሊጉን ዋንጫ ስላነሳ የ120 ሺህ ብር ዋጋ ያለው የዳውሮ ቅልብ ሰንጋ በሬ መግዛታቸው ተሰማ።
ደጋፊዎቹ የእሁዱን ጨዋታ እና የዋንጫ ዝግጅት በታላቅ ድግስ ለማክበር ሰንጋቸውን አዘጋጅተው ቀኑን በጉጉት እየተጠባበቁ ይገኛሉ።
ይሁን እንጂ ይህ ዝግጅት በከተማዋ በሚገኙ የማንችስተር ዩናይትድ ደጋፊዎች ዘንድ ስጋትንና ቅሬታን ፈጥሯል።
ከስፍራው ለአዘጋጅ ክፍላችን አቤቱታቸውን ያቀረቡ የማንችስተር ደጋፊ እንደገለጹት፦” በአንድነት፣ ተከባብረን እና አብረን በልተን ባደግንባት ማህበረሰብ ውስጥ፣ የአርሰናል ደጋፊዎች ይህንን ዝግጅት ለብቻቸው ማድረጋቸው ተገቢ አይደለም፤ ስግብግብነት ነው»* ሲሉ ቅሬታቸውን ሰንዝረዋል።
አክለውም “ በገዛ ሰፈራችን ሰላም አጥተናል፣ እባካችሁ በስፖርታዊ ጨዋነት ገስጹልን» ሲሉ ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል።
የእሁዱ የፕሪሚየር ሊግ ማጠቃለያ ጨዋታ በአውሮፓ መድረክ ብቻ ሳይሆን በገሳ ጫሬ ከተማም በጉጉት የሚጠበቅ ትልቅ የስፖርታዊ ፉክክር ድባብ መፍጠሩ የታወቀ ሲሆን፣ ደጋፊዎች ጨዋታውን በሰላማዊ እና በስፖርታዊ ጨዋነት መንፈስ እንዲከታተሉ መልዕክታችን ነው።
እናንተስ ምን ትላላችሁ? አርሰናሎች ሰንጋውን ይበሉታል ወይስ ማንችስተሮች ይጋበዛሉ?#gursha
Seledadotio
Seledadotio
2 months ago
ካሪክ የማንችስተር ዩናይትድ ቋሚ አሰልጣኝ ሆኖ በይፋ ተሾመ
ማንችስተር ዩናይትድ ማይክል ካሪክን የሁለት ዓመት ውል በመስጠት የክለቡ ቋሚ አሰልጣኝ አድርጎ መሾሙን አረጋግጧል።
ሩበን አሞሪም በጥር ወር ከኃላፊነታቸው ከተሰናበቱ በኋላ የ44 ዓመቱ አሰልጣኝ በጊዜያዊነት ቦታውን ተረክቦ አስደናቂ ጉዞ በማድረግ ክለቡ በቻምፒዮንስ ሊግ ተሳታፊ የሚያደርገውን ቦታ እንዲያገኝ አስችሏል።
በኃላፊነት ከመራቸው 16 ጨዋታዎች ውስጥ 11ዱን አሸንፏል።
ለፕሪምየር ሊጉ የዓመቱ ምርጥ አሰልጣኝ ሽልማት ከታጩ ስድስት አሰልጣኞች ዝርዝር ውስጥ ተካትቷል።
ካሪክ በጥር በጊዜያዊነት ከተሾመበት ጊዜ ጀምሮ ዩናይትድ ካሰበሰበው 36 ነጥብ በላይ ያገኘ ሌላ የሊጉ ክለብ የለም።
ማንችስተር ዩናይትድ ማይክል ካሪክን የሁለት ዓመት ውል በመስጠት የክለቡ ቋሚ አሰልጣኝ አድርጎ መሾሙን አረጋግጧል።
ሩበን አሞሪም በጥር ወር ከኃላፊነታቸው ከተሰናበቱ በኋላ የ44 ዓመቱ አሰልጣኝ በጊዜያዊነት ቦታውን ተረክቦ አስደናቂ ጉዞ በማድረግ ክለቡ በቻምፒዮንስ ሊግ ተሳታፊ የሚያደርገውን ቦታ እንዲያገኝ አስችሏል።
በኃላፊነት ከመራቸው 16 ጨዋታዎች ውስጥ 11ዱን አሸንፏል።
ለፕሪምየር ሊጉ የዓመቱ ምርጥ አሰልጣኝ ሽልማት ከታጩ ስድስት አሰልጣኞች ዝርዝር ውስጥ ተካትቷል።
ካሪክ በጥር በጊዜያዊነት ከተሾመበት ጊዜ ጀምሮ ዩናይትድ ካሰበሰበው 36 ነጥብ በላይ ያገኘ ሌላ የሊጉ ክለብ የለም።
3 months ago
ታሪክ ተቀየረ
ማንችስተር ዩናይትድ የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዋንጫን ለመጨረሻ ጊዜ ያሸነፈው በ 2012/2013 የውድድር ዘመን ነው። ክለቡ የፕሪሚየር ሊጉን ዋንጫ ካነሳ ልክ 13 ዓመታት ሆኖታል።
አርሰናል ከ22 አመት በኋላ ዋንጫውን በማንሳት ታሪኩን አድሷል።
ማንችስተር ዩናይትድ የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዋንጫን ለመጨረሻ ጊዜ ያሸነፈው በ 2012/2013 የውድድር ዘመን ነው። ክለቡ የፕሪሚየር ሊጉን ዋንጫ ካነሳ ልክ 13 ዓመታት ሆኖታል።
አርሰናል ከ22 አመት በኋላ ዋንጫውን በማንሳት ታሪኩን አድሷል።
Sponsored by
Surafel
3 months ago
ካሴሚሮ ዛሬ ክለቡን ይሰናበታል !
#ethiopia | ብራዚላዊው አማካይ ካሴሚሮ በውድድር አመቱ መጨረሻ ማንችስተር ዩናይትድን እንደሚለቅ ይታወቃል።
ካሴሚሮ ዛሬ በኦልድትራፎርድ ስታዲየም የማንችስተር ዩናይትድ የመጨረሻ ጨዋታውን ያደርጋል።
ይህንንም ተከትሎ ዛሬ በስታዲየሙ ክለቡን በይፋ እንደሚሰናበት ተገልጿል።
“ ማንችስተር ዩናይትድን ለመቀላቀል መወሰኔ የህይወቴ ምርጡ ውሳኔ ነው ደጋፊ ሆኜ እቀጥላለሁ “ ሲል ካሴሚሮ ተናግሯል።
ደጋፊውን “ ከዚህ በፊት አይቼው የማላውቀው ነው “ ያለው ካሴሚሮ ሁልጊዜ ስንሸነፍ በቀጣዩ ጨዋታ የተሻለ ድጋፍ ነው የሚሰጡን አስደናቂ ነው ብሏል።
“ የአምስት አመት ልጄ የማንችስተር ዩናይትድ ደጋፊ ነው የክለቡን ሁሉንም ዜማዎች ያውቃለ ቡድኑ ሲሸነፍ ያለቅሳል “ ካሴሚሮ
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu #tikvah #sport #united
#ethiopia | ብራዚላዊው አማካይ ካሴሚሮ በውድድር አመቱ መጨረሻ ማንችስተር ዩናይትድን እንደሚለቅ ይታወቃል።
ካሴሚሮ ዛሬ በኦልድትራፎርድ ስታዲየም የማንችስተር ዩናይትድ የመጨረሻ ጨዋታውን ያደርጋል።
ይህንንም ተከትሎ ዛሬ በስታዲየሙ ክለቡን በይፋ እንደሚሰናበት ተገልጿል።
“ ማንችስተር ዩናይትድን ለመቀላቀል መወሰኔ የህይወቴ ምርጡ ውሳኔ ነው ደጋፊ ሆኜ እቀጥላለሁ “ ሲል ካሴሚሮ ተናግሯል።
ደጋፊውን “ ከዚህ በፊት አይቼው የማላውቀው ነው “ ያለው ካሴሚሮ ሁልጊዜ ስንሸነፍ በቀጣዩ ጨዋታ የተሻለ ድጋፍ ነው የሚሰጡን አስደናቂ ነው ብሏል።
“ የአምስት አመት ልጄ የማንችስተር ዩናይትድ ደጋፊ ነው የክለቡን ሁሉንም ዜማዎች ያውቃለ ቡድኑ ሲሸነፍ ያለቅሳል “ ካሴሚሮ
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu #tikvah #sport #united
3 months ago
ማንችስተር ሲቲዎች አዲስ ታሪክ በመጻፍ ለአራተኛ ተከታታይ ዓመት የኤፌ ካፕ ፍፃሜ ላይ ደርሰዋል
#ethiopia | በአሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ የሚመራው የውድድር ዓመቱ የፕሪሚየር ሊግ ዋንጫ ያመለጠው ማንችስተር ሲቲ፣ በ2023 ማንችስተር ዩናይትድን አሸንፎ የነገሰበትን የኤፌ ካፕ ዋንጫ በድጋሚ ወደ ካቢኔው ለመጨመር የዛሬው የፍፃሜ ጨዋታ ወሳኝ እና ታላቅ ዕድሉ ሆኖለታል።
ሰማያዊዎቹ በ2024 በከተማ ተቀናቃኛቸው ማንችስተር ዩናይትድ እንዲሁም ባለፈው የ2025 የውድድር ዓመት በክሪስታል ፓላስ ተሸንፈው ዋንጫውን ማጣታቸው የሚታወስ ሲሆን፣ የዛሬው ፍፃሜ ግን ለክለቡ የዓመቱን ክብር ለማስመለስ ብቸኛውና የመጨረሻው የዋንጫ ዕድላቸው ነው።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu
#manchestercity #facup #pepguardiola #facupfinal #footballnews #mancity
#ethiopia | በአሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ የሚመራው የውድድር ዓመቱ የፕሪሚየር ሊግ ዋንጫ ያመለጠው ማንችስተር ሲቲ፣ በ2023 ማንችስተር ዩናይትድን አሸንፎ የነገሰበትን የኤፌ ካፕ ዋንጫ በድጋሚ ወደ ካቢኔው ለመጨመር የዛሬው የፍፃሜ ጨዋታ ወሳኝ እና ታላቅ ዕድሉ ሆኖለታል።
ሰማያዊዎቹ በ2024 በከተማ ተቀናቃኛቸው ማንችስተር ዩናይትድ እንዲሁም ባለፈው የ2025 የውድድር ዓመት በክሪስታል ፓላስ ተሸንፈው ዋንጫውን ማጣታቸው የሚታወስ ሲሆን፣ የዛሬው ፍፃሜ ግን ለክለቡ የዓመቱን ክብር ለማስመለስ ብቸኛውና የመጨረሻው የዋንጫ ዕድላቸው ነው።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu
#manchestercity #facup #pepguardiola #facupfinal #footballnews #mancity
3 months ago
(ዘ-ሐበሻ ስፖርት) የዘንድሮው ኤል ክላሲኮ የሁለት ተቃራኒ ዓለማት መገናኛ ሆኖ አልፏል። በአንድ በኩል በአሰልጣኝ ሀንሲ ፍሊክ ስር እንደ አንድ ልብ የሚመታው፣ የተደራጀው እና የማይበገረው ባርሴሎና፤ በሌላ በኩል ደግሞ በውስጥ ቀውስ እና በውጤት ማጣት የሚታመሰው የክፉ ጊዜው ሪያል ማድሪድ። ኑካምፕ ላይ በተደረገው በዚህ ታሪካዊ ፍልሚያ፣ ካታላኖቹ ተቀናቃኛቸውን 2-0 በሆነ ውጤት በማንበርከክ የውድድር ዓመቱ ሊጠናቀቅ 3 ጨዋታዎች እየቀሩት የ29ኛው ላሊጋ ሻምፒዮንነታቸውን በይፋ አረጋግጠዋል።
ጨዋታው በጀመረ በ9ኛው ደቂቃ ብቻ ኑካምፕ በደስታ ጩኸት ተናወጠች። ከማንችስተር ዩናይትድ በውሰት የመጣው እንግሊዛዊው አጥቂ ማርከስ ራሽፎርድ፣ ያገኘውን የቅጣት ምት ልክ እንደ ዴክላን ራይስ ስታይል በድንቅ ሁኔታ አስቆጥሮ ባርሴሎናን መሪ አደረገ። የሪያል ማድሪዱ ግብ ጠባቂ ቲቦ ኮርቱዋ ኳሷን በጣቶቹ ጫፍ ቢነካትም ወደ መረብ ከመግባት ሊያግታት አልቻለም።
ባርሴሎናዎች የጀመሩትን ማዕበላዊ ጥቃት አላቆሙም። በ18ኛው ደቂቃ ላይ ፈርሚን ሎፔዝ ያቀበለውን ኳስ ዳኒ ኦልሞ በአስማታዊ የተረከዝ ንክኪ ሲያመቻቸው፣ ፌራን ቶሬስ ያለምንም ስህተት ከመረብ አዋህዶ መሪነቱን ወደ 2-0 ከፍ አደረገው። ገና በ20 ደቂቃ ውስጥ ጨዋታው የተጠናቀቀ ይመስል ነበር!
የባርሴሎና ተጫዋቾች ግቦቹን ካስቆጠሩ በኋላ ያሳዩት ስሜት የቡድኑን አንድነት ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ነበር። ሁለቱም ግብ አስቆጣሪዎች (ራሽፎርድ እና ፌራን) በቀጥታ የሮጡት ወደ አሰልጣኛቸው ሀንሲ ፍሊክ ነበር። አሰልጣኙ ከቀናት በፊት አባታቸውን በሞት ያጡ ሲሆን፣ ተጫዋቾቹም ሀዘናቸውን ለመጋራት እና አብሮነታቸውን ለማሳየት በሞቀ እቅፍ አጽናንተዋቸዋል።
ለሪያል ማድሪድ ይህ ጨዋታ የከፋ ሳምንት፣ መጥፎ ወር እና አስፈሪ የውድድር ዓመት ማሳያ ነበር። አሰልጣኝ አልቫሮ አርቤሎዋ በከፍተኛ ጫና ውስጥ ሆነው ወደ ሜዳ የገቡ ሲሆን፣ ከጨዋታው ቀናት በፊት በልምምድ ሜዳ ላይ ከፌዴሪኮ ቫልቬርዴ ጋር ተጣልቶ ጉዳት ያደረሰበት ኦሪሊየን ቹዋሜኒ በቋሚነት መግባቱ የክለቡን የውስጥ ቀውስ ያጋለጠ ክስተት ነበር። ቪኒሲየስ ጁኒየር በአምበልነት ቡድኑን ቢመራም፣ ጎንዛሎ ጋርሺያ ያገኘውን ወርቃማ እድል ቢያመክንም ማድሪዶች ባርሴሎናን መፈተን አልቻሉም።
የባርሴሎና አስፈሪ ጉዞ በቁጥሮች ሲገለጽ፡
▪ ባርሴሎና በዘንድሮው የውድድር ዓመት በሜዳው ባደረጋቸው 18 ጨዋታዎች በሙሉ 18 ድሎችን አስመዝግቧል!
▪በላሊጋው 11 ተከታታይ ጨዋታዎችን በማሸነፍ አስገራሚ ሪከርድ ሰርተዋል።
▪ ሻምፒዮናነታቸውን ሲያረጋግጡ ከሪያል ማድሪድ በ14 ነጥቦች ርቀዋል።
▪ካታላኖቹ ለሁለተኛ ተከታታይ ዓመት የላሊጋውን ዋንጫ በማንሳት ታሪክ ደግመዋል (በአጠቃላይ 29 ጊዜ - ከሪያል ማድሪድ ክብረወሰን በ7 ዋንጫዎች ብቻ ዝቅ ብለው)።
በዛሬው ጨዋታ ሮበርት ሌዋንዶውስኪ፣ ራፊንሃ እና ፍሬንኪ ዴ ጆንግ ተቀይረው በመግባት የክብረ በዓሉ ተካፋይ ሲሆኑ፣ የኑካምፕ ስታዲየም ደጋፊዎች "ካምፒዮኔስ! ካምፒዮኔስ!" (Championes!) በሚል ዝማሬ ስታዲየሙን አድምቀውታል። የሀንሲ ፍሊኩ ባርሴሎና በእርግጥም የተሟላ እና አስፈሪ ቡድን መሆኑን ለዓለም አሳይቷል!
ጨዋታው በጀመረ በ9ኛው ደቂቃ ብቻ ኑካምፕ በደስታ ጩኸት ተናወጠች። ከማንችስተር ዩናይትድ በውሰት የመጣው እንግሊዛዊው አጥቂ ማርከስ ራሽፎርድ፣ ያገኘውን የቅጣት ምት ልክ እንደ ዴክላን ራይስ ስታይል በድንቅ ሁኔታ አስቆጥሮ ባርሴሎናን መሪ አደረገ። የሪያል ማድሪዱ ግብ ጠባቂ ቲቦ ኮርቱዋ ኳሷን በጣቶቹ ጫፍ ቢነካትም ወደ መረብ ከመግባት ሊያግታት አልቻለም።
ባርሴሎናዎች የጀመሩትን ማዕበላዊ ጥቃት አላቆሙም። በ18ኛው ደቂቃ ላይ ፈርሚን ሎፔዝ ያቀበለውን ኳስ ዳኒ ኦልሞ በአስማታዊ የተረከዝ ንክኪ ሲያመቻቸው፣ ፌራን ቶሬስ ያለምንም ስህተት ከመረብ አዋህዶ መሪነቱን ወደ 2-0 ከፍ አደረገው። ገና በ20 ደቂቃ ውስጥ ጨዋታው የተጠናቀቀ ይመስል ነበር!
የባርሴሎና ተጫዋቾች ግቦቹን ካስቆጠሩ በኋላ ያሳዩት ስሜት የቡድኑን አንድነት ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ነበር። ሁለቱም ግብ አስቆጣሪዎች (ራሽፎርድ እና ፌራን) በቀጥታ የሮጡት ወደ አሰልጣኛቸው ሀንሲ ፍሊክ ነበር። አሰልጣኙ ከቀናት በፊት አባታቸውን በሞት ያጡ ሲሆን፣ ተጫዋቾቹም ሀዘናቸውን ለመጋራት እና አብሮነታቸውን ለማሳየት በሞቀ እቅፍ አጽናንተዋቸዋል።
ለሪያል ማድሪድ ይህ ጨዋታ የከፋ ሳምንት፣ መጥፎ ወር እና አስፈሪ የውድድር ዓመት ማሳያ ነበር። አሰልጣኝ አልቫሮ አርቤሎዋ በከፍተኛ ጫና ውስጥ ሆነው ወደ ሜዳ የገቡ ሲሆን፣ ከጨዋታው ቀናት በፊት በልምምድ ሜዳ ላይ ከፌዴሪኮ ቫልቬርዴ ጋር ተጣልቶ ጉዳት ያደረሰበት ኦሪሊየን ቹዋሜኒ በቋሚነት መግባቱ የክለቡን የውስጥ ቀውስ ያጋለጠ ክስተት ነበር። ቪኒሲየስ ጁኒየር በአምበልነት ቡድኑን ቢመራም፣ ጎንዛሎ ጋርሺያ ያገኘውን ወርቃማ እድል ቢያመክንም ማድሪዶች ባርሴሎናን መፈተን አልቻሉም።
የባርሴሎና አስፈሪ ጉዞ በቁጥሮች ሲገለጽ፡
▪ ባርሴሎና በዘንድሮው የውድድር ዓመት በሜዳው ባደረጋቸው 18 ጨዋታዎች በሙሉ 18 ድሎችን አስመዝግቧል!
▪በላሊጋው 11 ተከታታይ ጨዋታዎችን በማሸነፍ አስገራሚ ሪከርድ ሰርተዋል።
▪ ሻምፒዮናነታቸውን ሲያረጋግጡ ከሪያል ማድሪድ በ14 ነጥቦች ርቀዋል።
▪ካታላኖቹ ለሁለተኛ ተከታታይ ዓመት የላሊጋውን ዋንጫ በማንሳት ታሪክ ደግመዋል (በአጠቃላይ 29 ጊዜ - ከሪያል ማድሪድ ክብረወሰን በ7 ዋንጫዎች ብቻ ዝቅ ብለው)።
በዛሬው ጨዋታ ሮበርት ሌዋንዶውስኪ፣ ራፊንሃ እና ፍሬንኪ ዴ ጆንግ ተቀይረው በመግባት የክብረ በዓሉ ተካፋይ ሲሆኑ፣ የኑካምፕ ስታዲየም ደጋፊዎች "ካምፒዮኔስ! ካምፒዮኔስ!" (Championes!) በሚል ዝማሬ ስታዲየሙን አድምቀውታል። የሀንሲ ፍሊኩ ባርሴሎና በእርግጥም የተሟላ እና አስፈሪ ቡድን መሆኑን ለዓለም አሳይቷል!
3 months ago
ማንችስተር ሲቲ ከ ብሬንትፎርድ፣ ሊቨርፑል ከ ቼልሲ
*************
በ36ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ ምሽት 1 ሰዓት ከ30 ላይ ማንችስተር ሲቲ ብሬንትፎርድን ያስተናግዳል። ከኤቨርተን ጋር ነጥብ መጋራቱን ተከትሎ የሊጉን ዋንጫ የማንሳት ዕድሉ ሙሉ በሙሉ ከእጁ የወጣው ማንችስተር ሲቲ፣ አሁንም ያለውን ጥቂት ዕድል ለመጠቀም እና በአርሰናል ላይ ጫና ለማሳደር ወደ ሜዳ ይገባል።
ሆኖም ዘንድሮ ጠንካራ የውድድር ጊዜ ያሳለፈው ብሬንትፎርድ፣ የአውሮፓ መድረክ ተሳትፎን ለማግኘት እየታገለ በመሆኑ ጨዋታው ለሲቲ እጅግ ፈታኝ እንደሚሆን ይጠበቃል። በተለይ ክሪስታል ፓላስ እና አስቶን ቪላ በዩሮፓ ሊግ እና በኮንፈረንስ ሊግ ለፍጻሜ መድረሳቸውን ተከትሎ፣ በቀጣይ ዓመት በአውሮፓ መድረክ የሚሳተፉ የእንግሊዝ ክለቦች ቁጥር ሊጨምር ስለሚችል በ51 ነጥብ 7ኛ ደረጃ ላይ የተቀመጠው ብሬንትፎርድ ይህንን አጋጣሚ ለመጠቀም ይፋለማል።
በኢትሃድ ስታዲየም በሚደረገው ጨዋታ ሮድሪ ለዛሬው ፍልሚያ ሊደርስ እንደሚችል አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ ተናግሯል። ጋርዲዮላ ትላንት በሰጠት መግለጫ "በዛሬው ጨዋታ ከተሸነፍን የዋንጫው ጉዞ በይፋ ያበቃል" ሲል የጨዋታውን ወሳኝነት ገልቷል። ሲቲ ካሸነፈ ከአርሰናል ያለውን የነጥብ ልዩነት ወደ ሁለት የሚያጠብ ይሆናል፡፡
ቀን 8 ሰዓት ከ30 ላይ ደግሞ ሊቨርፑል እና ቼልሲ የሚገናኙበት ጨዋታ ይጠበቃል። በፕሪሚየር ሊጉ ያለፉትን ስድስት ተከታታይ ጨዋታዎች የተሸነፈው ቼልሲ፣ ዛሬም በአንፊልድ ሌላ ከባድ ፈተና ይጠብቀዋል። ሊጉ ሊጠናቀቅ ሦስት ጨዋታዎች ብቻ እየቀሩት እስካሁን የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ተሳትፎውን ያላረጋገጠው ሊቨርፑል፣ ከዛሬው ጨዋታ ሦስት ነጥብ ካገኘ መሳተፉን በይፋ የሚያረጋግጥ ይሆናል። በአንፊልድ በሚደረገው ጨዋታ ሞሃመድ ሳላህ እና አሊሰን ቤከር አሁንም በጉዳት ከስብስቡ ውጭ ናቸው። በቼልሲ በኩል ሌቪ ኮልዊል እና ሬስ ጄምስ ለጨዋታው ሊደርሱ ይችላሉ ተብሏል።
በሻምፒዮንስ ሊግ መሳተፉን ቀድሞ ያረጋገጠመው ማንችስተር ዩናይትድ ከ ሜዳው ወጭ ከሰንደርላንድ 11 ሰዓት ላይ ጨዋታውን ያደርጋል፡፡ ብራይተን ከ ዎልቭስ እና ፉልሀም ከ ቦርንማውዝ ሌሎች ዛሬ የሚደረጉ ጨዋታዎች ናቸው፡፡
በአንተነህ ሲሳይ
*************
በ36ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ ምሽት 1 ሰዓት ከ30 ላይ ማንችስተር ሲቲ ብሬንትፎርድን ያስተናግዳል። ከኤቨርተን ጋር ነጥብ መጋራቱን ተከትሎ የሊጉን ዋንጫ የማንሳት ዕድሉ ሙሉ በሙሉ ከእጁ የወጣው ማንችስተር ሲቲ፣ አሁንም ያለውን ጥቂት ዕድል ለመጠቀም እና በአርሰናል ላይ ጫና ለማሳደር ወደ ሜዳ ይገባል።
ሆኖም ዘንድሮ ጠንካራ የውድድር ጊዜ ያሳለፈው ብሬንትፎርድ፣ የአውሮፓ መድረክ ተሳትፎን ለማግኘት እየታገለ በመሆኑ ጨዋታው ለሲቲ እጅግ ፈታኝ እንደሚሆን ይጠበቃል። በተለይ ክሪስታል ፓላስ እና አስቶን ቪላ በዩሮፓ ሊግ እና በኮንፈረንስ ሊግ ለፍጻሜ መድረሳቸውን ተከትሎ፣ በቀጣይ ዓመት በአውሮፓ መድረክ የሚሳተፉ የእንግሊዝ ክለቦች ቁጥር ሊጨምር ስለሚችል በ51 ነጥብ 7ኛ ደረጃ ላይ የተቀመጠው ብሬንትፎርድ ይህንን አጋጣሚ ለመጠቀም ይፋለማል።
በኢትሃድ ስታዲየም በሚደረገው ጨዋታ ሮድሪ ለዛሬው ፍልሚያ ሊደርስ እንደሚችል አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ ተናግሯል። ጋርዲዮላ ትላንት በሰጠት መግለጫ "በዛሬው ጨዋታ ከተሸነፍን የዋንጫው ጉዞ በይፋ ያበቃል" ሲል የጨዋታውን ወሳኝነት ገልቷል። ሲቲ ካሸነፈ ከአርሰናል ያለውን የነጥብ ልዩነት ወደ ሁለት የሚያጠብ ይሆናል፡፡
ቀን 8 ሰዓት ከ30 ላይ ደግሞ ሊቨርፑል እና ቼልሲ የሚገናኙበት ጨዋታ ይጠበቃል። በፕሪሚየር ሊጉ ያለፉትን ስድስት ተከታታይ ጨዋታዎች የተሸነፈው ቼልሲ፣ ዛሬም በአንፊልድ ሌላ ከባድ ፈተና ይጠብቀዋል። ሊጉ ሊጠናቀቅ ሦስት ጨዋታዎች ብቻ እየቀሩት እስካሁን የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ተሳትፎውን ያላረጋገጠው ሊቨርፑል፣ ከዛሬው ጨዋታ ሦስት ነጥብ ካገኘ መሳተፉን በይፋ የሚያረጋግጥ ይሆናል። በአንፊልድ በሚደረገው ጨዋታ ሞሃመድ ሳላህ እና አሊሰን ቤከር አሁንም በጉዳት ከስብስቡ ውጭ ናቸው። በቼልሲ በኩል ሌቪ ኮልዊል እና ሬስ ጄምስ ለጨዋታው ሊደርሱ ይችላሉ ተብሏል።
በሻምፒዮንስ ሊግ መሳተፉን ቀድሞ ያረጋገጠመው ማንችስተር ዩናይትድ ከ ሜዳው ወጭ ከሰንደርላንድ 11 ሰዓት ላይ ጨዋታውን ያደርጋል፡፡ ብራይተን ከ ዎልቭስ እና ፉልሀም ከ ቦርንማውዝ ሌሎች ዛሬ የሚደረጉ ጨዋታዎች ናቸው፡፡
በአንተነህ ሲሳይ
Sponsored by
Surafel
3 months ago
ኮቢ ማይኖ በፕሪሚየር ሊጉ የሳምንቱ ኮከብ ነው ተባለ
#ethiopia | የማንችስተር ዩናይትዱ የዝግጅት ክፍል ውጤት የሆነው ወጣቱ ድንቅ ታላንት ኮቢ ማይኖ፣ በ35ኛው ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የሳምንቱ ምርጥ ተጨዋች ተብሎ ተመርጧል።
ማይኖ በተለይ በታሪካዊው ተቀናቃኝ ሊቨርፑል ላይ ያስቆጠራት ያቺ አስደናቂ የማሸነፊያ ግብ፣ ለዚህ ክብር ለመታጨትና ሽልማቱን ለመውሰድ ዋነኛ ምክንያት ሆናለታል።
እድሜው ገና ወጣት ቢሆንም፣ በሜዳ ላይ የሚያሳየው መረጋጋትና ብስለት የብዙዎችን ቀልብ መሳቡን ቀጥሏል።
ምንም እንኳን የቡድኑ የውድድር ዘመን ጉዞ ውጣ ውረድ የበዛበት ቢሆንም፣ የተጨዋቾቹ የግል ብቃት ግን እጅግ አስደናቂ ነው። ዘንድሮ የክለቡ ተጨዋቾች የሳምንቱን ምርጥ ተጨዋች ሽልማት የግላቸው በማድረግ ረገድ ወደር አልተገኘላቸውም፦
13/36፡ በዘንድሮው የውድድር ዘመን እስካሁን ከተሰጡት 36 የሳምንቱ ምርጥ ተጨዋች ሽልማቶች መካከል 13ቱን የወሰዱት የኦልድትራፎርድ ተጨዋቾች ናቸው።
ይህም ማለት በሊጉ ካሉት የሳምንቱ ኮከብ ሽልማቶች ውስጥ 36% የሚሆነውን ማንችስተር ዩናይትድ ጠቅልሎ ወስዷል ማለት ነው።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#kobbiemainoo #mufc #premierleague #manunited #ethiopia #footballnews #የሳምንቱ_ኮከብ
#ethiopia | የማንችስተር ዩናይትዱ የዝግጅት ክፍል ውጤት የሆነው ወጣቱ ድንቅ ታላንት ኮቢ ማይኖ፣ በ35ኛው ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የሳምንቱ ምርጥ ተጨዋች ተብሎ ተመርጧል።
ማይኖ በተለይ በታሪካዊው ተቀናቃኝ ሊቨርፑል ላይ ያስቆጠራት ያቺ አስደናቂ የማሸነፊያ ግብ፣ ለዚህ ክብር ለመታጨትና ሽልማቱን ለመውሰድ ዋነኛ ምክንያት ሆናለታል።
እድሜው ገና ወጣት ቢሆንም፣ በሜዳ ላይ የሚያሳየው መረጋጋትና ብስለት የብዙዎችን ቀልብ መሳቡን ቀጥሏል።
ምንም እንኳን የቡድኑ የውድድር ዘመን ጉዞ ውጣ ውረድ የበዛበት ቢሆንም፣ የተጨዋቾቹ የግል ብቃት ግን እጅግ አስደናቂ ነው። ዘንድሮ የክለቡ ተጨዋቾች የሳምንቱን ምርጥ ተጨዋች ሽልማት የግላቸው በማድረግ ረገድ ወደር አልተገኘላቸውም፦
13/36፡ በዘንድሮው የውድድር ዘመን እስካሁን ከተሰጡት 36 የሳምንቱ ምርጥ ተጨዋች ሽልማቶች መካከል 13ቱን የወሰዱት የኦልድትራፎርድ ተጨዋቾች ናቸው።
ይህም ማለት በሊጉ ካሉት የሳምንቱ ኮከብ ሽልማቶች ውስጥ 36% የሚሆነውን ማንችስተር ዩናይትድ ጠቅልሎ ወስዷል ማለት ነው።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#kobbiemainoo #mufc #premierleague #manunited #ethiopia #footballnews #የሳምንቱ_ኮከብ
3 months ago
ማንችስተር ዩናይትድ ከ ሊቨርፑል
************
በ35ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ፣ ዛሬ 11 ሰዓት ከ30 ላይ ማንችስተር ዩናይትድ እና ሊቨርፑል የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል። ትላንት በተደረገው ጨዋታ ብራይተን በኒውካስትል ዩናይትድ መሸነፉን ተከትሎ የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ተሳትፎውን ያረጋገጠው ማንችስተር ዩናይትድ የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ተሳትፎውን ለማረጋገጥ ከሚታገለው ሊቨርፑል ይጫወታል፡፡
ከዩናይትድ በሦስት ነጥብ ዝቅ ብሎ በ58 ነጥብ 4ኛ ደረጃ ላይ የተቀመጠው የመርሲሳይዱ ክለብ፣ የዛሬውን ጨዋታ ካሸነፈ የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ተሳትፎውን በይፋ የሚያረጋግጥ ይሆናል። ዩናይትድ ከሊቨርፑል ጋር በተገናኘባቸው ያለፉት 19 የፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች ማሸነፍ የቻለው ሦስቱን ብቻ ሲሆን፣ በኦልድ ትራፎርድ ባደረጋቸው ያለፉት አምስት ጨዋታዎችም በሦስቱ ተሸንፏል፡፡
ማይክል ካሪክ ሩብን አሞሪምን ተክቶ ወደ ኦልድ ትራፎርድ ከመጣ በኋላ፣ እንደ እሱ ብዙ ነጥብ የሰበሰበ አሰልጣኝ በሊጉ የለም። ለዛሬው ጨዋታ ማቲያስ ኩኛ ከጉዳቱ በማገገሙ ሊሰለፍ ይችላል ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን፣ ሉክ ሾውም በተመሳሳይ ወደ ሜዳ ሊመለስ ይችላል። ሆኖም ማቲያስ ዴሊክት ልምምድ ቢጀምርም በዛሬው ስብስብ ውስጥ እንዳልተካተተ ማይክል ካሪክ አረጋግጠዋል።
በሊቨርፑል በኩል በርካታ የጉዳት ያሉ ሲሆን ግብ ጠባቂዎቹ አሊሰን ቤከር እና ጆርጂ ማማርዳሽቪል በጉዳት ከቡድኑ ውጭ በመሆናቸው፣ ሦስተኛው ግብ ጠባቂ ፍሬዲ ውድማን በቋሚነት የሚሰለፍ ይሆናል። በተጨማሪም ሞሃመድ ሳላህ፣ ሁጎ ኢኪቲኬ እና ኮኖር ብራድሊ በጉዳት ምክንያት ከዛሬው ስብስብ ውጭ ናቸው። ሁለቱ ክለቦች ዛሬ ለ244ኛ ጊዜ ይገናኛሉ፡፡
በሊጉ ለመቆየት እየታገለ የሚገኘው ቶተንሀም ሆትስፐር ምሽት 3 ሰዓት ላይ ከሜዳው ውጭ ከአስቶን ቪላ ጋር ይጫወታል። በ34 ነጥብ ወራጅ ቀጠና ውስጥ የሚገኘው የሰሜን ለንደኑ ክለብ፣ የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ተሳትፎን ለማግኘት ከሚታገለው አስቶን ቪላ ሌላ ከባድ ፈተና ይጠብቀዋል።
ዌስትሃም ትላንት በብሬንትፎርድ መሸነፉን ተከትሎ፣ ቶተንሃም ዛሬ ካሸነፈ ከወራጅ ቀጠናው የመውጣት ዕድል ይኖረዋል። ሆኖም ስፐርስ ዛሬም እንደ ሞሃመድ ኩዱስ፣ ቤን ዴቪስ፣ ቪካሪዮ እና ክርስቲያን ሮሜሮ ያሉ ወሳኝ ተጫዋቾችን በጉዳት ምክንያት የማይጠቀም ይሆናል። በተጨማሪም 10 ሰዓት ላይ ቦርንማውዝ ከክሪስታል ፓላስ ጨዋታቸውን ያደርጋሉ።
በአንተነህ ሲሳይ
#ethiopiabroadcastingcorporation #epl #manchesterunited #liverpool
************
በ35ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ፣ ዛሬ 11 ሰዓት ከ30 ላይ ማንችስተር ዩናይትድ እና ሊቨርፑል የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል። ትላንት በተደረገው ጨዋታ ብራይተን በኒውካስትል ዩናይትድ መሸነፉን ተከትሎ የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ተሳትፎውን ያረጋገጠው ማንችስተር ዩናይትድ የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ተሳትፎውን ለማረጋገጥ ከሚታገለው ሊቨርፑል ይጫወታል፡፡
ከዩናይትድ በሦስት ነጥብ ዝቅ ብሎ በ58 ነጥብ 4ኛ ደረጃ ላይ የተቀመጠው የመርሲሳይዱ ክለብ፣ የዛሬውን ጨዋታ ካሸነፈ የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ተሳትፎውን በይፋ የሚያረጋግጥ ይሆናል። ዩናይትድ ከሊቨርፑል ጋር በተገናኘባቸው ያለፉት 19 የፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች ማሸነፍ የቻለው ሦስቱን ብቻ ሲሆን፣ በኦልድ ትራፎርድ ባደረጋቸው ያለፉት አምስት ጨዋታዎችም በሦስቱ ተሸንፏል፡፡
ማይክል ካሪክ ሩብን አሞሪምን ተክቶ ወደ ኦልድ ትራፎርድ ከመጣ በኋላ፣ እንደ እሱ ብዙ ነጥብ የሰበሰበ አሰልጣኝ በሊጉ የለም። ለዛሬው ጨዋታ ማቲያስ ኩኛ ከጉዳቱ በማገገሙ ሊሰለፍ ይችላል ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን፣ ሉክ ሾውም በተመሳሳይ ወደ ሜዳ ሊመለስ ይችላል። ሆኖም ማቲያስ ዴሊክት ልምምድ ቢጀምርም በዛሬው ስብስብ ውስጥ እንዳልተካተተ ማይክል ካሪክ አረጋግጠዋል።
በሊቨርፑል በኩል በርካታ የጉዳት ያሉ ሲሆን ግብ ጠባቂዎቹ አሊሰን ቤከር እና ጆርጂ ማማርዳሽቪል በጉዳት ከቡድኑ ውጭ በመሆናቸው፣ ሦስተኛው ግብ ጠባቂ ፍሬዲ ውድማን በቋሚነት የሚሰለፍ ይሆናል። በተጨማሪም ሞሃመድ ሳላህ፣ ሁጎ ኢኪቲኬ እና ኮኖር ብራድሊ በጉዳት ምክንያት ከዛሬው ስብስብ ውጭ ናቸው። ሁለቱ ክለቦች ዛሬ ለ244ኛ ጊዜ ይገናኛሉ፡፡
በሊጉ ለመቆየት እየታገለ የሚገኘው ቶተንሀም ሆትስፐር ምሽት 3 ሰዓት ላይ ከሜዳው ውጭ ከአስቶን ቪላ ጋር ይጫወታል። በ34 ነጥብ ወራጅ ቀጠና ውስጥ የሚገኘው የሰሜን ለንደኑ ክለብ፣ የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ተሳትፎን ለማግኘት ከሚታገለው አስቶን ቪላ ሌላ ከባድ ፈተና ይጠብቀዋል።
ዌስትሃም ትላንት በብሬንትፎርድ መሸነፉን ተከትሎ፣ ቶተንሃም ዛሬ ካሸነፈ ከወራጅ ቀጠናው የመውጣት ዕድል ይኖረዋል። ሆኖም ስፐርስ ዛሬም እንደ ሞሃመድ ኩዱስ፣ ቤን ዴቪስ፣ ቪካሪዮ እና ክርስቲያን ሮሜሮ ያሉ ወሳኝ ተጫዋቾችን በጉዳት ምክንያት የማይጠቀም ይሆናል። በተጨማሪም 10 ሰዓት ላይ ቦርንማውዝ ከክሪስታል ፓላስ ጨዋታቸውን ያደርጋሉ።
በአንተነህ ሲሳይ
#ethiopiabroadcastingcorporation #epl #manchesterunited #liverpool
3 months ago
ኮቢ ማይኖ በካሪንግተን ለረጅም ጊዜ ለመቆየት ፊርማውን አኑሯል!
#ethiopia | የማንችስተር ዩናይትድ የካሪንግተን ተረኛ ኮከብ ኮቢ ማይኖ በክለቡ ያለውን ቆይታ የሚያራዝም አዲስ ውል መፈረሙ ተረጋገጠ።
ወጣቱ እንግሊዛዊ አማካይ በኦልድትራፎርድ እስከ 2031 ድረስ ለመቆየት የሚያስችለውን ስምምነት በዛሬው እለት ያከናወነ ሲሆን፣ ክለቡ ለተጫዋቹ ብቃት እውቅና በመስጠት ከፍተኛ የደሞዝ ጭማሪ ማድረጉ ተገልጿል።
በዚህም መሰረት የ21 ዓመቱ ማይኖ አሁን ላይ በክለቡ የመጀመሪያ ቡድን ውስጥ ካሉ ከፍተኛ ተከፋይ ተጫዋቾች ጋር የሚመጣጠን የደሞዝ እርከን ላይ እንዲቀመጥ ተደርጓል።
ባለፈው የጥር የዝውውር መስኮት በውሰት ለመውጣት ተቃርቦ የነበረው ማይኖ፣ በአሰልጣኝ ማይክል ካሪክ ስር አስደናቂ የሚባል መነሳሳትን አሳይቷል። ካሪክ ቡድኑን በኃላፊነት ከመሩባቸው ያለፉት 13 የሊግ ጨዋታዎች መካከል በ12ቱ ላይ ማይኖ በቋሚነት ተሰልፎ መጫወት የቻለ ሲሆን፣ አንድ ጨዋታ ብቻ በጉዳት ምክንያት አምልጦታል።
ይህ አዲስ ስምምነት ማንችስተር ዩናይትድ የወደፊት የቡድን ግንባታውን በማይኖ ዙሪያ ለማድረግ ማቀዱን የሚያሳይ ትልቅ ማሳያ ተደርጎ ተወስዷል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu
#kobbiemainoo #manchesterunited #mufc #transfernews #michaelcarrick #epl #carrington #manutd_update
#ethiopia | የማንችስተር ዩናይትድ የካሪንግተን ተረኛ ኮከብ ኮቢ ማይኖ በክለቡ ያለውን ቆይታ የሚያራዝም አዲስ ውል መፈረሙ ተረጋገጠ።
ወጣቱ እንግሊዛዊ አማካይ በኦልድትራፎርድ እስከ 2031 ድረስ ለመቆየት የሚያስችለውን ስምምነት በዛሬው እለት ያከናወነ ሲሆን፣ ክለቡ ለተጫዋቹ ብቃት እውቅና በመስጠት ከፍተኛ የደሞዝ ጭማሪ ማድረጉ ተገልጿል።
በዚህም መሰረት የ21 ዓመቱ ማይኖ አሁን ላይ በክለቡ የመጀመሪያ ቡድን ውስጥ ካሉ ከፍተኛ ተከፋይ ተጫዋቾች ጋር የሚመጣጠን የደሞዝ እርከን ላይ እንዲቀመጥ ተደርጓል።
ባለፈው የጥር የዝውውር መስኮት በውሰት ለመውጣት ተቃርቦ የነበረው ማይኖ፣ በአሰልጣኝ ማይክል ካሪክ ስር አስደናቂ የሚባል መነሳሳትን አሳይቷል። ካሪክ ቡድኑን በኃላፊነት ከመሩባቸው ያለፉት 13 የሊግ ጨዋታዎች መካከል በ12ቱ ላይ ማይኖ በቋሚነት ተሰልፎ መጫወት የቻለ ሲሆን፣ አንድ ጨዋታ ብቻ በጉዳት ምክንያት አምልጦታል።
ይህ አዲስ ስምምነት ማንችስተር ዩናይትድ የወደፊት የቡድን ግንባታውን በማይኖ ዙሪያ ለማድረግ ማቀዱን የሚያሳይ ትልቅ ማሳያ ተደርጎ ተወስዷል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu
#kobbiemainoo #manchesterunited #mufc #transfernews #michaelcarrick #epl #carrington #manutd_update
3 months ago
ማንችስተር ዩናይትድ ወደ አውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ለመመለስ የሚያስችለውን እጅግ ወሳኝ ውጤት አገኘ
#ethiopia | በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ34ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ማንችስተር ዩናይትድ በሜዳው ኦልድትራፎርድ ብሬንትፎርድን አስተናግዶ 2 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል።
በጨዋታው ካሲሚሮ እና ቤንጃሚን ሼስኮ የዩናይትድን የማሸነፊያ ግቦች ሲያስቆጥሩ ለብሬንትፎርድ ብቸኛዋን ግብ ማቲያስ የንሰን አስቆጥሯል።
ምንም እንኳን ብሬንትፎርድ የኳስ ቁጥጥር የበላይነት ቢኖረውም የተገኙትን አጋጣሚዎች በአግባቡ የተጠቀመው ማንችስተር ዩናይትድ ነጥቡን ይዞ መውጣት ችሏል።
ይህ ውጤት ዩናይትድ በሊጉ የደረጃ ሰንጠረዥ በ61 ነጥብ ሦስተኛ ደረጃ ላይ እንዲቀመጥና ለቀጣዩ ዓመት የሻምፒዮንስ ሊግ ተሳትፎ እጅግ እንዲቃረብ አድርጎታል።
በሌላ በኩል ሽንፈት የገጠመው ብሬንትፎርድ በ48 ነጥብ ዘጠነኛ ደረጃ ላይ ሲቀመጥ ባለፉት ስድስት ጨዋታዎች ድል መራቆቱን ቀጥሏል።
በዚህ ጨዋታ ላይ ብሩኖ ፈርናንዴዝ ለቤንጃሚን ሼስኮ ግብ መሆን ምክንያት የሆነችውን ኳስ በማቀበል በውድድር ዓመቱ ለጎል የሚሆኑ ኳሶችን የማመቻቸት ብዛቱን ወደ 19 አሳድጓል።
የ34ኛ ሳምንት ጨዋታዎች በዚህ ውጤት የተጠናቀቁ ሲሆን የ35ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ከሚያዚያ 23 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ የሚቀጥል ይሆናል።
#manchesterunited #brentford #premierleague #football #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ34ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ማንችስተር ዩናይትድ በሜዳው ኦልድትራፎርድ ብሬንትፎርድን አስተናግዶ 2 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል።
በጨዋታው ካሲሚሮ እና ቤንጃሚን ሼስኮ የዩናይትድን የማሸነፊያ ግቦች ሲያስቆጥሩ ለብሬንትፎርድ ብቸኛዋን ግብ ማቲያስ የንሰን አስቆጥሯል።
ምንም እንኳን ብሬንትፎርድ የኳስ ቁጥጥር የበላይነት ቢኖረውም የተገኙትን አጋጣሚዎች በአግባቡ የተጠቀመው ማንችስተር ዩናይትድ ነጥቡን ይዞ መውጣት ችሏል።
ይህ ውጤት ዩናይትድ በሊጉ የደረጃ ሰንጠረዥ በ61 ነጥብ ሦስተኛ ደረጃ ላይ እንዲቀመጥና ለቀጣዩ ዓመት የሻምፒዮንስ ሊግ ተሳትፎ እጅግ እንዲቃረብ አድርጎታል።
በሌላ በኩል ሽንፈት የገጠመው ብሬንትፎርድ በ48 ነጥብ ዘጠነኛ ደረጃ ላይ ሲቀመጥ ባለፉት ስድስት ጨዋታዎች ድል መራቆቱን ቀጥሏል።
በዚህ ጨዋታ ላይ ብሩኖ ፈርናንዴዝ ለቤንጃሚን ሼስኮ ግብ መሆን ምክንያት የሆነችውን ኳስ በማቀበል በውድድር ዓመቱ ለጎል የሚሆኑ ኳሶችን የማመቻቸት ብዛቱን ወደ 19 አሳድጓል።
የ34ኛ ሳምንት ጨዋታዎች በዚህ ውጤት የተጠናቀቁ ሲሆን የ35ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ከሚያዚያ 23 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ የሚቀጥል ይሆናል።
#manchesterunited #brentford #premierleague #football #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
3 months ago
''በእንግሊዝ ምድር የሚገኝ ምርጡ ክለብ ዩናይትድ ነው'' ካሴሚሮ
#ethiopia | ብራዚላዊው የሊድ አማካይ ካሴሚሮ ስለ ክለቡ ማንችስተር ዩናይትድ ያለውን ከፍተኛ አድናቆትና ክብር ገልጿል። ተጫዋቹ ዩናይትድን በታሪክም ሆነ በክብር ከዓለም ታላላቅ ክለቦች ጎን አሰልፎታል።
ካሴሚሮ ማንችስተር ዩናይትድ በታሪክም ሆነ በዝግጅት በእንግሊዝ ምድር የሚገኝ "ምርጡ ክለብ" መሆኑን በልበ ሙሉነት ተናግሯል።
ክለቡ በዓለም አቀፍ ደረጃም ቢሆን ከአንደኛ እስከ ሦስተኛ ካሉት ታላላቅ የኳስ ተቋማት ተርታ እንደሚመደብ ገልጿል።
"ለማንችስተር ዩናይትድ መጫወት የተለየ ስሜትና ትርጉም አለው" ሲል ለክለቡ ያለውን ፍቅር አጋርቷል።ይህ የካሴሚሮ አስተያየት ክለቡ ካለው ታሪካዊ ዝና እና በዓለም ዙሪያ ካለው ደጋፊ ብዛት አንፃር የቀረበ መሆኑን ተከታዮች እየገለጹ ይገኛሉ።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu
#manutd #casemiro #premierleague #footballnews #manchesterunited #mufc #ethiopia #football
#ethiopia | ብራዚላዊው የሊድ አማካይ ካሴሚሮ ስለ ክለቡ ማንችስተር ዩናይትድ ያለውን ከፍተኛ አድናቆትና ክብር ገልጿል። ተጫዋቹ ዩናይትድን በታሪክም ሆነ በክብር ከዓለም ታላላቅ ክለቦች ጎን አሰልፎታል።
ካሴሚሮ ማንችስተር ዩናይትድ በታሪክም ሆነ በዝግጅት በእንግሊዝ ምድር የሚገኝ "ምርጡ ክለብ" መሆኑን በልበ ሙሉነት ተናግሯል።
ክለቡ በዓለም አቀፍ ደረጃም ቢሆን ከአንደኛ እስከ ሦስተኛ ካሉት ታላላቅ የኳስ ተቋማት ተርታ እንደሚመደብ ገልጿል።
"ለማንችስተር ዩናይትድ መጫወት የተለየ ስሜትና ትርጉም አለው" ሲል ለክለቡ ያለውን ፍቅር አጋርቷል።ይህ የካሴሚሮ አስተያየት ክለቡ ካለው ታሪካዊ ዝና እና በዓለም ዙሪያ ካለው ደጋፊ ብዛት አንፃር የቀረበ መሆኑን ተከታዮች እየገለጹ ይገኛሉ።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu
#manutd #casemiro #premierleague #footballnews #manchesterunited #mufc #ethiopia #football
Sponsored by
Surafel
4 months ago
መድፈኞቹ መሪነታቸውን ለማጠናከር ወደ ሜዳ ይገባ
📌የ32ኛው ሳምንት የፕሪሚየር ሊግ መርሃ ግብር
#ethiopia | የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የደረጃ ሰንጠረዥ አናት ላይ የተቀመጠው አርሰናል፣ ዛሬ በኢምሬትስ ስታዲየም ቦርንማውዝን በማስተናገድ የመሪነት ግስጋሴውን ለማስቀጠል ይፋለማል።
1. አርሰናል ከ ቦርንማውዝ (ቀን 8፡30)
* የአርሰናል ግብ፦ መድፈኞቹ የዛሬውን ጨዋታ ካሸነፉ አምስተኛ ተከታታይ ድላቸውን ከማስመዝገባቸው ባለፈ፣ ማንችስተር ሲቲ ቀሪ ጨዋታውን እስኪያደርግ ድረስ የነጥብ ልዩነቱን ወደ 12 ያሰፋሉ።
* የቦርንማውዝ ሁኔታ፦ ባለፉት አምስት ጨዋታዎች ድል የራቃቸው ቦርንማውዞች፣ ከአደገኛው ቀጠና ለመራቅ ጠንካራ ፉክክር ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል።
* የእርስ በርስ ግንኙነት፦ ሁለቱ ቡድኖች ባደረጓቸው ያለፉት አምስት ግንኙነቶች እኩል (2-2) ድል ሲጋሩ፣ በአንዱ አቻ ተለያይተዋል።
2. ሊቨርፑል ከ ፉልሃም (ምሽት 1፡30)
* ባለፉት ሦስት ጨዋታዎች ድል የራቀው ሊቨርፑል፣ በአንፊልድ ሮድ ወደ አሸናፊነት ለመመለስ ፉልሃምን ይገጥማል። ፉልሃም በበኩሉ ያለውን ጥሩ ግስጋሴ ለማስቀጠል ወደ ሜዳ ይገባል።
3. ሌሎች ጨዋታዎች (አመሻሽ 11፡00)
* በርንሌይ ከ ብራይተን
* ብሬንትፎርድ ከ ኤቨርተን
የትናንት ውጤትና የደረጃ ሰንጠረዥ
ትናንት ምሽት በተደረገ ብቸኛ ጨዋታ ዌስትሃም ዩናይትድ ወልቭስን 4 ለ 0በሆነ ሰፊ ውጤት አሸንፏል።
የሊጉ የላይኛው ክፍል ደረጃ
1. አርሰናል፦70 ነጥብ
2.ማንችስተር ሲቲ፦ 61 ነጥብ
3.ማንችስተር ዩናይትድ፦ 55 ነጥብ
4.አስቶንቪላ፦ 54 ነጥ
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #epl #arsenal #liverpool #footballnews #premierleague #አርሰናል #ሊቨርፑል #ስፖርት #ethiopia
📌የ32ኛው ሳምንት የፕሪሚየር ሊግ መርሃ ግብር
#ethiopia | የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የደረጃ ሰንጠረዥ አናት ላይ የተቀመጠው አርሰናል፣ ዛሬ በኢምሬትስ ስታዲየም ቦርንማውዝን በማስተናገድ የመሪነት ግስጋሴውን ለማስቀጠል ይፋለማል።
1. አርሰናል ከ ቦርንማውዝ (ቀን 8፡30)
* የአርሰናል ግብ፦ መድፈኞቹ የዛሬውን ጨዋታ ካሸነፉ አምስተኛ ተከታታይ ድላቸውን ከማስመዝገባቸው ባለፈ፣ ማንችስተር ሲቲ ቀሪ ጨዋታውን እስኪያደርግ ድረስ የነጥብ ልዩነቱን ወደ 12 ያሰፋሉ።
* የቦርንማውዝ ሁኔታ፦ ባለፉት አምስት ጨዋታዎች ድል የራቃቸው ቦርንማውዞች፣ ከአደገኛው ቀጠና ለመራቅ ጠንካራ ፉክክር ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል።
* የእርስ በርስ ግንኙነት፦ ሁለቱ ቡድኖች ባደረጓቸው ያለፉት አምስት ግንኙነቶች እኩል (2-2) ድል ሲጋሩ፣ በአንዱ አቻ ተለያይተዋል።
2. ሊቨርፑል ከ ፉልሃም (ምሽት 1፡30)
* ባለፉት ሦስት ጨዋታዎች ድል የራቀው ሊቨርፑል፣ በአንፊልድ ሮድ ወደ አሸናፊነት ለመመለስ ፉልሃምን ይገጥማል። ፉልሃም በበኩሉ ያለውን ጥሩ ግስጋሴ ለማስቀጠል ወደ ሜዳ ይገባል።
3. ሌሎች ጨዋታዎች (አመሻሽ 11፡00)
* በርንሌይ ከ ብራይተን
* ብሬንትፎርድ ከ ኤቨርተን
የትናንት ውጤትና የደረጃ ሰንጠረዥ
ትናንት ምሽት በተደረገ ብቸኛ ጨዋታ ዌስትሃም ዩናይትድ ወልቭስን 4 ለ 0በሆነ ሰፊ ውጤት አሸንፏል።
የሊጉ የላይኛው ክፍል ደረጃ
1. አርሰናል፦70 ነጥብ
2.ማንችስተር ሲቲ፦ 61 ነጥብ
3.ማንችስተር ዩናይትድ፦ 55 ነጥብ
4.አስቶንቪላ፦ 54 ነጥ
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #epl #arsenal #liverpool #footballnews #premierleague #አርሰናል #ሊቨርፑል #ስፖርት #ethiopia
4 months ago
“ዩናይትድ ከካሪክ ጋር ወደ ቀድሞ ግርማ ሞገሱ እየተመለሰ ነው” — ዴቪድ ዴህያ
#ethiopia | የቀድሞው የማንችስተር ዩናይትድ ቁጥር አንድ ግብ ጠባቂ ዴቪድ ዴህያ፣ ክለቡ በማይክል ካሪክ መሪነት እያሳየ ባለው አስደናቂ መሻሻል ዙሪያ ያለውን አድናቆት ገለጸ።
ስፔናዊው ኮከብ የክለቡን ወቅታዊ ጉዞ አስመልክቶ በሰጠው አስተያየት፣ ቡድኑ አሁን ላይ ካለበት ወጥ የሆነ ውጤት ጀርባ የካሪክ እጅ እንዳለበት ጠቁሟል።
ዴህያ ሲናገርም፦
“ማንችስተር ዩናይትድ አሁን ከካሪክ ጋር እያሸነፈ እና እጅግ ጥሩ እየተጫወተ ይገኛል” ብሏል።
ዴህያ አክሎም የቀድሞ ክለቡን በትልቅ መድረክ ላይ የማየት ፍላጎት እንዳለው ሲገልጽ፡ “ቡድኑ በቅርቡ ወደ አውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ እንደሚመለስና ለዋንጫዎች ጠንክሮ እንደሚፋለም ትልቅ ተስፋ አለኝ”** ሲል ለቀድሞ ቤት ያለውን መልካም ምኞት አስተላልፏል።
ማይክል ካሪክ ቡድኑን በሃላፊነት መረከቡን ተከትሎ ዩናይትድ በጨዋታ እንቅስቃሴም ሆነ በውጤት ረገድ መሻሻሎችን እያሳየ መሆኑ ይታወቃል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #tikvahsport #manutd #daviddegea #michaelcarrick #mufc #footballnews #epl #ማንችስተርዩናይትድ #ዴቪድዴህያ #እግርኳስ
#ethiopia | የቀድሞው የማንችስተር ዩናይትድ ቁጥር አንድ ግብ ጠባቂ ዴቪድ ዴህያ፣ ክለቡ በማይክል ካሪክ መሪነት እያሳየ ባለው አስደናቂ መሻሻል ዙሪያ ያለውን አድናቆት ገለጸ።
ስፔናዊው ኮከብ የክለቡን ወቅታዊ ጉዞ አስመልክቶ በሰጠው አስተያየት፣ ቡድኑ አሁን ላይ ካለበት ወጥ የሆነ ውጤት ጀርባ የካሪክ እጅ እንዳለበት ጠቁሟል።
ዴህያ ሲናገርም፦
“ማንችስተር ዩናይትድ አሁን ከካሪክ ጋር እያሸነፈ እና እጅግ ጥሩ እየተጫወተ ይገኛል” ብሏል።
ዴህያ አክሎም የቀድሞ ክለቡን በትልቅ መድረክ ላይ የማየት ፍላጎት እንዳለው ሲገልጽ፡ “ቡድኑ በቅርቡ ወደ አውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ እንደሚመለስና ለዋንጫዎች ጠንክሮ እንደሚፋለም ትልቅ ተስፋ አለኝ”** ሲል ለቀድሞ ቤት ያለውን መልካም ምኞት አስተላልፏል።
ማይክል ካሪክ ቡድኑን በሃላፊነት መረከቡን ተከትሎ ዩናይትድ በጨዋታ እንቅስቃሴም ሆነ በውጤት ረገድ መሻሻሎችን እያሳየ መሆኑ ይታወቃል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #tikvahsport #manutd #daviddegea #michaelcarrick #mufc #footballnews #epl #ማንችስተርዩናይትድ #ዴቪድዴህያ #እግርኳስ
4 months ago
ሀሪ ማጓየር በኦልድትራፎርድ ለመቆየት ተስማማ፤ ውሉንም እስከ 2027 አራዘመ!
#ethiopia | የማንችስተር ዩናይትዱ ተከላካይ ሀሪ ማጓየር በክለቡ ያለውን ቆይታ የሚያራዝም አዲስ ስምምነት በይፋ ተፈራርሟል። እንደ ክለቡ መግለጫ ከሆነ፣ እንግሊዛዊው የመሀል ተከላካይ እስከ 2027 ድረስ በኦልድትራፎርድ የሚያቆየውን ውል ነው ያደሰው።
ማጓየር በክለቡ ያለውን ውል ለተጨማሪ አንድ ዓመት ያራዘመ ሲሆን፣ ይህም እስከ 2027 በክለቡ እንዲቆይ ያደርገዋል።
ክለቡ እንደ አስፈላጊነቱ የሀሪ ማጓየርን ውል ለተጨማሪ አንድ ዓመት (እስከ 2028) ማራዘም የሚችልበት አንቀጽ በስምምነቱ ውስጥ ተካቷል።
"ማንችስተር ዩናይትድን ወክሎ መጫወት ትልቅ ክብር ነው። በዚህ አስደናቂ ክለብ ቢያንስ ለ8 ዓመታት ለመቆየት በመስማማቴ እና በደጋፊዎቻችን ፊት መጫወቴን በመቀጠሌ በጣም ደስተኛ ነኝ" ሲል ስሜቱን ገልጿል።
የክለቡ የእግር ኳስ ዳይሬክተር ጄሰን ዊልኮክስ ስለ ማጓየር ሲናገሩ፦
> "ሀሪ ለማንችስተር ዩናይትድ ለመጫወት የሚያስፈልገውን ጠንካራ ስነ-ልቦና እና ፅናት በተግባር የሚያሳይ ተጫዋች ነው" ብለዋል።
>
በ2019 በ80 ሚሊየን ፓውንድ የተከላካዮችን የዝውውር ክብረ-ወሰን በመስበር ከሌስተር ሲቲ ነበር የተቀላቀለው።
እስካሁን ለቀያይ ሰይጣኖቹ 266 ጨዋታዎችን አድርጓል።
ከክለቡ ጋር የሊግ ካፕ (Carabao Cup) እና የኤፍ ኤ ካፕ (FA Cup) ዋንጫዎችን ማሳካት ችሏል።
ክለቡን ከተቀላቀለ በ5 ወራት ጊዜ ውስጥ በኦሌ ጉናር ሶልሻ አምበል ሆኖ መሾሙ ይታወሳል።
የ33 ዓመቱ ተከላካይ አሁን በፈረመው አዲስ ውል መሰረት፣ ልምዱን ለክለቡ ወጣት ተከላካዮች በማካፈል እና የተከላካይ ክፍሉን በማጠናከር ረገድ ትልቅ ሚና ይኖረዋል ተብሎ ይጠበቃል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #harrymaguire #mufc #manchesterunited #contractextension #oldtrafford #footballnews #premierleague
#ethiopia | የማንችስተር ዩናይትዱ ተከላካይ ሀሪ ማጓየር በክለቡ ያለውን ቆይታ የሚያራዝም አዲስ ስምምነት በይፋ ተፈራርሟል። እንደ ክለቡ መግለጫ ከሆነ፣ እንግሊዛዊው የመሀል ተከላካይ እስከ 2027 ድረስ በኦልድትራፎርድ የሚያቆየውን ውል ነው ያደሰው።
ማጓየር በክለቡ ያለውን ውል ለተጨማሪ አንድ ዓመት ያራዘመ ሲሆን፣ ይህም እስከ 2027 በክለቡ እንዲቆይ ያደርገዋል።
ክለቡ እንደ አስፈላጊነቱ የሀሪ ማጓየርን ውል ለተጨማሪ አንድ ዓመት (እስከ 2028) ማራዘም የሚችልበት አንቀጽ በስምምነቱ ውስጥ ተካቷል።
"ማንችስተር ዩናይትድን ወክሎ መጫወት ትልቅ ክብር ነው። በዚህ አስደናቂ ክለብ ቢያንስ ለ8 ዓመታት ለመቆየት በመስማማቴ እና በደጋፊዎቻችን ፊት መጫወቴን በመቀጠሌ በጣም ደስተኛ ነኝ" ሲል ስሜቱን ገልጿል።
የክለቡ የእግር ኳስ ዳይሬክተር ጄሰን ዊልኮክስ ስለ ማጓየር ሲናገሩ፦
> "ሀሪ ለማንችስተር ዩናይትድ ለመጫወት የሚያስፈልገውን ጠንካራ ስነ-ልቦና እና ፅናት በተግባር የሚያሳይ ተጫዋች ነው" ብለዋል።
>
በ2019 በ80 ሚሊየን ፓውንድ የተከላካዮችን የዝውውር ክብረ-ወሰን በመስበር ከሌስተር ሲቲ ነበር የተቀላቀለው።
እስካሁን ለቀያይ ሰይጣኖቹ 266 ጨዋታዎችን አድርጓል።
ከክለቡ ጋር የሊግ ካፕ (Carabao Cup) እና የኤፍ ኤ ካፕ (FA Cup) ዋንጫዎችን ማሳካት ችሏል።
ክለቡን ከተቀላቀለ በ5 ወራት ጊዜ ውስጥ በኦሌ ጉናር ሶልሻ አምበል ሆኖ መሾሙ ይታወሳል።
የ33 ዓመቱ ተከላካይ አሁን በፈረመው አዲስ ውል መሰረት፣ ልምዱን ለክለቡ ወጣት ተከላካዮች በማካፈል እና የተከላካይ ክፍሉን በማጠናከር ረገድ ትልቅ ሚና ይኖረዋል ተብሎ ይጠበቃል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #harrymaguire #mufc #manchesterunited #contractextension #oldtrafford #footballnews #premierleague
4 months ago
ሃሪ ማጓየር በማንችስተር ዩናይትድ ቤት ለመቆየት አዲስ ውል ፈረመ
#fastmereja I የማንችስተር ዩናይትድ ተከላካዩ ሃሪ ማጓየር በኦልድ ትራፎርድ የሚያቆይበትን አዲስ የውል ስምምነት በይፋ መፈረሙ ተረጋግጧል። ተጫዋቹ ከክለቡ ጋር ያለውን ቆይታ ለማራዘም መስማማቱን ተከትሎ፣ የቀይ ሰይጣኖቹ የኋላ ክፍል መጠናከር ላይ ትልቅ ተስፋ ጥሏል።
ማጓየር ውሉን ማደሱ ከተረጋገጠ በኋላ በሰጠው መግለጫ፣ "ማንችስተር ዩናይትድን መወከል የመጨረሻው ትልቅ ክብር ነው" ሲል ስሜቱን ገልጿል። ይህ ኃላፊነት እርሱንና ቤተሰቡን በየቀኑ ኩራት እንዲሰማቸው እንደሚያደርግ የጠቀሰው ተከላካዩ፣ በክለቡ ውስጥ ለዋና ዋና ዋንጫዎች ለመታገል ያለው ቁርጠኝነት ግልጽ መሆኑን አስረድቷል።
ተጫዋቹ አክሎም "ከክለቡ ጋር ወደፊት የምናሳልፋቸው ምርጥ ጊዜያት ከፊታችን እንደሚጠብቁን ሙሉ እምነት አለኝ" ሲል ለደጋፊዎቹ የተስፋ መልእክት አስተላልፏል።
ባለፉት የውድድር ዓመታት በተለያዩ ፈተናዎች ውስጥ ያለፈው ማጓየር፣ በአዲሱ ውል መሠረት በክለቡ የመከላከያ መስመር ውስጥ ያለውን ሚና አጠናክሮ ይቀጥላል ተብሎ ይጠበቃል። ይህ ስምምነት ክለቡ ነባር ተጫዋቾቹን በማቆየት የቡድኑን ጥንካሬ ለማስጠበቅ የሚያደርገው ጥረት አካል ተደርጎ ተወስዷል።
#fastmereja I የማንችስተር ዩናይትድ ተከላካዩ ሃሪ ማጓየር በኦልድ ትራፎርድ የሚያቆይበትን አዲስ የውል ስምምነት በይፋ መፈረሙ ተረጋግጧል። ተጫዋቹ ከክለቡ ጋር ያለውን ቆይታ ለማራዘም መስማማቱን ተከትሎ፣ የቀይ ሰይጣኖቹ የኋላ ክፍል መጠናከር ላይ ትልቅ ተስፋ ጥሏል።
ማጓየር ውሉን ማደሱ ከተረጋገጠ በኋላ በሰጠው መግለጫ፣ "ማንችስተር ዩናይትድን መወከል የመጨረሻው ትልቅ ክብር ነው" ሲል ስሜቱን ገልጿል። ይህ ኃላፊነት እርሱንና ቤተሰቡን በየቀኑ ኩራት እንዲሰማቸው እንደሚያደርግ የጠቀሰው ተከላካዩ፣ በክለቡ ውስጥ ለዋና ዋና ዋንጫዎች ለመታገል ያለው ቁርጠኝነት ግልጽ መሆኑን አስረድቷል።
ተጫዋቹ አክሎም "ከክለቡ ጋር ወደፊት የምናሳልፋቸው ምርጥ ጊዜያት ከፊታችን እንደሚጠብቁን ሙሉ እምነት አለኝ" ሲል ለደጋፊዎቹ የተስፋ መልእክት አስተላልፏል።
ባለፉት የውድድር ዓመታት በተለያዩ ፈተናዎች ውስጥ ያለፈው ማጓየር፣ በአዲሱ ውል መሠረት በክለቡ የመከላከያ መስመር ውስጥ ያለውን ሚና አጠናክሮ ይቀጥላል ተብሎ ይጠበቃል። ይህ ስምምነት ክለቡ ነባር ተጫዋቾቹን በማቆየት የቡድኑን ጥንካሬ ለማስጠበቅ የሚያደርገው ጥረት አካል ተደርጎ ተወስዷል።
4 months ago
ወደ ስራ ገበታዬ እንዳልገባ በጥበቃ ከበር ተባረርኩኝ - አሉላ
የስፖርት ጋዜጠኛ አሉላ ፍሬው በሃይማኖታዊ አቋሙ እና በሰጠው አስተያየት ምክንያት ከስራ ገበታው መታገዱን ገለጸ።
እንደ ጋዜጠኛ አሉላ ገለጻ ከሆነ፣ ለዚህ እገዳ ዋነኛው ምክንያት በቅርቡ በነበረው የሲዲ ስፖርት ፕሮግራም ላይ በኤቨርተን እና በማንችስተር ዩናይትድ ጨዋታ ትንታኔ ወቅት የሰጠው የግል አስተያየት ነው።
ጋዜጠኛው በወቅቱ፦ "የኦርቶዶክስ እምነት ተከታይ እና የማንችስተር ዩናይትድ ደጋፊ ካልሆነች ሴት ጋር ትዳር አልመሰርትም"።
ማለቱን ተከትሎ በጣቢያው ጊዜያዊ ስራ አስኪያጅ ውሳኔ ከስራ ገበታው እንዲታገድ መደረጉን ገልጿል።
አሉላ ፍሬው ለተከታዮቹ ባስተላለፈው መልእክት ፤የጣቢያው ውሳኔ የግል አቋሙን እንደማያስቀይረውና በእምነቱ እንደሚጸና ገልጿል።
የተላለፈው ውሳኔ የጣቢያውን ባለድርሻ አካላት በሙሉ የማይወክልና የጊዜያዊ ስራ አስኪያጇ የግል አመለካከት ውጤት እንደሆነ ገልጿል።
ይህ ችግር በአስቸኳይ የማይፈታ ከሆነ፣ በብዙዎች ዘንድ በሚወደደው "ሲዲ ስፖርት" ፕሮግራም ላይ የመሳተፍና ትንታኔዎችን የማቅረብ እድሉ አደጋ ላይ መውደቁን ጠቁሟል።
seledadotio
seledadotio
የስፖርት ጋዜጠኛ አሉላ ፍሬው በሃይማኖታዊ አቋሙ እና በሰጠው አስተያየት ምክንያት ከስራ ገበታው መታገዱን ገለጸ።
እንደ ጋዜጠኛ አሉላ ገለጻ ከሆነ፣ ለዚህ እገዳ ዋነኛው ምክንያት በቅርቡ በነበረው የሲዲ ስፖርት ፕሮግራም ላይ በኤቨርተን እና በማንችስተር ዩናይትድ ጨዋታ ትንታኔ ወቅት የሰጠው የግል አስተያየት ነው።
ጋዜጠኛው በወቅቱ፦ "የኦርቶዶክስ እምነት ተከታይ እና የማንችስተር ዩናይትድ ደጋፊ ካልሆነች ሴት ጋር ትዳር አልመሰርትም"።
ማለቱን ተከትሎ በጣቢያው ጊዜያዊ ስራ አስኪያጅ ውሳኔ ከስራ ገበታው እንዲታገድ መደረጉን ገልጿል።
አሉላ ፍሬው ለተከታዮቹ ባስተላለፈው መልእክት ፤የጣቢያው ውሳኔ የግል አቋሙን እንደማያስቀይረውና በእምነቱ እንደሚጸና ገልጿል።
የተላለፈው ውሳኔ የጣቢያውን ባለድርሻ አካላት በሙሉ የማይወክልና የጊዜያዊ ስራ አስኪያጇ የግል አመለካከት ውጤት እንደሆነ ገልጿል።
ይህ ችግር በአስቸኳይ የማይፈታ ከሆነ፣ በብዙዎች ዘንድ በሚወደደው "ሲዲ ስፖርት" ፕሮግራም ላይ የመሳተፍና ትንታኔዎችን የማቅረብ እድሉ አደጋ ላይ መውደቁን ጠቁሟል።
seledadotio
seledadotio
Sponsored by
Surafel
Comments