Logo
FastMereja
ታሪክ ተቀየረ
ማንችስተር ዩናይትድ የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዋንጫን ለመጨረሻ ጊዜ ያሸነፈው በ 2012/2013 የውድድር ዘመን ነው። ክለቡ የፕሪሚየር ሊጉን ዋንጫ ካነሳ ልክ 13 ዓመታት ሆኖታል።

አርሰናል ከ22 አመት በኋላ ዋንጫውን በማንሳት ታሪኩን አድሷል።

3 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.