Logo
Getu Temesgen
ዩናይትድ ተጨዋች ለማስፈረም ተስማማ !
#ethiopia | ማንችስተር ዩናይትድ ብራዚላዊውን አማካይ ኤደርሰን ከአታላንታ ለማስፈረም ከስምምነት ደርሰዋል።

ቀያዮቹ ሰይጣኖች ተጫዋቹን ተጨማሪ ክፍያን ጨምሮ በ 4️⃣5️⃣ ሚልዮን ዩሮ ለማስፈረም ከስምምነት መድረሳቸው ተገልጿል።

ተጨዋቹ በማንችስተር ዩናይትድ ለተጨማሪ አንድ አመት የመቆየት አማራጭ ያካተተ የአራት አመት ውል ይፈርማል።

የ 26ዓመቱ አማካይ ኤደርሰን በቀጣይ የህክምና ምርመራውን እንደሚያደርግ ተዘግቧል።

ተጨዋቹ በሌሎች ታላላቅ ክለቦች ኢላማ ቢደረግም ማንችስተር ዩናይትድን ለመቀላቀል መምረጡ ተነግሯል።

Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #tikvahethsport #new #ethiopia #addisababa

2 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.