ዩናይትድ ተጨዋች ለማስፈረም ተስማማ !
#ethiopia | ማንችስተር ዩናይትድ ብራዚላዊውን አማካይ ኤደርሰን ከአታላንታ ለማስፈረም ከስምምነት ደርሰዋል።
ቀያዮቹ ሰይጣኖች ተጫዋቹን ተጨማሪ ክፍያን ጨምሮ በ 4️⃣5️⃣ ሚልዮን ዩሮ ለማስፈረም ከስምምነት መድረሳቸው ተገልጿል።
ተጨዋቹ በማንችስተር ዩናይትድ ለተጨማሪ አንድ አመት የመቆየት አማራጭ ያካተተ የአራት አመት ውል ይፈርማል።
የ 26ዓመቱ አማካይ ኤደርሰን በቀጣይ የህክምና ምርመራውን እንደሚያደርግ ተዘግቧል።
ተጨዋቹ በሌሎች ታላላቅ ክለቦች ኢላማ ቢደረግም ማንችስተር ዩናይትድን ለመቀላቀል መምረጡ ተነግሯል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #tikvahethsport #new #ethiopia #addisababa
#ethiopia | ማንችስተር ዩናይትድ ብራዚላዊውን አማካይ ኤደርሰን ከአታላንታ ለማስፈረም ከስምምነት ደርሰዋል።
ቀያዮቹ ሰይጣኖች ተጫዋቹን ተጨማሪ ክፍያን ጨምሮ በ 4️⃣5️⃣ ሚልዮን ዩሮ ለማስፈረም ከስምምነት መድረሳቸው ተገልጿል።
ተጨዋቹ በማንችስተር ዩናይትድ ለተጨማሪ አንድ አመት የመቆየት አማራጭ ያካተተ የአራት አመት ውል ይፈርማል።
የ 26ዓመቱ አማካይ ኤደርሰን በቀጣይ የህክምና ምርመራውን እንደሚያደርግ ተዘግቧል።
ተጨዋቹ በሌሎች ታላላቅ ክለቦች ኢላማ ቢደረግም ማንችስተር ዩናይትድን ለመቀላቀል መምረጡ ተነግሯል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #tikvahethsport #new #ethiopia #addisababa
2 months ago