2 days ago
የግብፅን የኢትዮጵያ የባህር በር ጥረት ማደናቀፍ እንቅስቃሴ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ኮነነ
#ethiopia | የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ግብፅ ሀገሪቱ የወደብ ባለቤት እንዳትሆን እያደረገች ያለውን ዲፕሎማሲያዊ ጫና እና የእንቅፋት ፈጠራ ስትራቴጂ አጥብቆ ተቃውሟል።
የቀይ ባህር ጉዳይ የሚመለከተው የባህር ዳርቻ ያላቸውን ሀገራት ብቻ ነው በማለት በግብፅ በኩል የሚሰነዘረውን አቋም የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ነቢያት ጌታቸው ፍጹም ተቀባይነት የሌለው ሲሉ አጣጥለውታል።
በተጨማሪም ግብፅ በቅርቡ ከኤርትራ፣ ሶማሊያ እና ሱዳን ጋር የመሰረተችው ወታደራዊ እንዲሁም ኢኮኖሚያዊ ትብብር ኢትዮጵያን በዲፕሎማሲው መድረክ የማግለልና የመክበብ ስልት አካል ተደርጎ ተወስዷል።
ይህ አዲስ ውጥረት ከታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ድርድር አለመግባባት ጋር የተያያዘ ቢሆንም፣ ኢትዮጵያ ግን የወደብ ባለቤት ለመሆን የጀመረችውን ዲፕሎማሲያዊ ጥረት በቁርጠኝነት እንደምትቀጥል አስታውቃለች።
በተለይም ከሶማሊላንድ ጋር የተፈረመውን የመግባቢያ ሰነድ ጨምሮ፣ ሀገሪቱ ያላትን የባህር በር የማግኘት ህጋዊ ፍላጎት በማናቸውም ውጫዊ ጫና ሳትበገር በሰላማዊ መንገድ እንደምታስፈጽም ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በድጋሚ አረጋግጧል።
#ግብፅ #የባህርበር #የቀይባህር #የህዳሴግድብ #ዲፕሎማሲ #የአፍሪካቀንድ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ግብፅ ሀገሪቱ የወደብ ባለቤት እንዳትሆን እያደረገች ያለውን ዲፕሎማሲያዊ ጫና እና የእንቅፋት ፈጠራ ስትራቴጂ አጥብቆ ተቃውሟል።
የቀይ ባህር ጉዳይ የሚመለከተው የባህር ዳርቻ ያላቸውን ሀገራት ብቻ ነው በማለት በግብፅ በኩል የሚሰነዘረውን አቋም የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ነቢያት ጌታቸው ፍጹም ተቀባይነት የሌለው ሲሉ አጣጥለውታል።
በተጨማሪም ግብፅ በቅርቡ ከኤርትራ፣ ሶማሊያ እና ሱዳን ጋር የመሰረተችው ወታደራዊ እንዲሁም ኢኮኖሚያዊ ትብብር ኢትዮጵያን በዲፕሎማሲው መድረክ የማግለልና የመክበብ ስልት አካል ተደርጎ ተወስዷል።
ይህ አዲስ ውጥረት ከታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ድርድር አለመግባባት ጋር የተያያዘ ቢሆንም፣ ኢትዮጵያ ግን የወደብ ባለቤት ለመሆን የጀመረችውን ዲፕሎማሲያዊ ጥረት በቁርጠኝነት እንደምትቀጥል አስታውቃለች።
በተለይም ከሶማሊላንድ ጋር የተፈረመውን የመግባቢያ ሰነድ ጨምሮ፣ ሀገሪቱ ያላትን የባህር በር የማግኘት ህጋዊ ፍላጎት በማናቸውም ውጫዊ ጫና ሳትበገር በሰላማዊ መንገድ እንደምታስፈጽም ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በድጋሚ አረጋግጧል።
#ግብፅ #የባህርበር #የቀይባህር #የህዳሴግድብ #ዲፕሎማሲ #የአፍሪካቀንድ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
2 days ago
ተፈጸመ
#ethiopia | በተለያዩ የጥበብ ዘርፎች በስፋት የሚታወቀው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ባደረበት ህመም በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23 ቀን 2018 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል።
የአርቲስቱ የቀብር ስነ ስርዓት ዛሬ፣ ማክሰኞ ግንቦት 25 ቀን 2018 ዓ.ም በደብረ ገሊላ ቅዱስ አማኑኤል ካቴድራል ( አማኑኤል አጂፕ ) ከቀኑ 6:00 ሰዓት ተፈጽሟል።
ከጠዋቱ 3:00 ሰዓት ጀምሮ በሙያ ህይወቱ በታማኝነት ባገለገለበት ታሪካዊው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት የሽኝት እና የሻማ ማብራት መርሃ ግብር ተከናወናል።
***
የሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው
አጭር የህይወት ታሪክ
የመድረኩ እንዝርት ሁለገቡ የጥበብ ሰው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከእናቱ ከወ/ሮ ብዙነሽ ጓንጉል እና ከአባቱ ከአቶ ምስጋናው ደርኬሮ ሰኔ 15/ 1958 ዓ.ም አዲስ አበባ ከተማ ልዩ ስሙ አማኑኤል አጂፕ ተብሎ በሚጠራዉ አካባቢ ተወለደ፡፡ ለአቅመ ፊደል ሲደርስ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቱን በደጃዝማች ኃይሉ ተስፋዬ ትምህርት ቤት እንዲሁም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን በአዲስ ከተማ ትምሀርት ቤት እስከ 12ኛ ክፍል ተምሮ አጠናቋል።
ከውዝዋዜ ጋር ገና ተማሪ እያለ የተወዳጀው ሁለገቡ ከያኒ ኪዳኔ ምስጋናው የጥበብ ጉዞውን በቀበሌ ኪነትና በከፍተኛ ኪነት ውስጥ አድርጎ መዳረሻውን በአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አዳራሽ በማድረግ በ1977 ዓ.ም በውዝዋዜ ሙያ ለመቀጠር በቅቷል፡፡ የአርቲስት ኪዳኔ የሙያ ፍቅር፣ ችሎታና ስነምግባር ያስደመማቸው የውዝዋዜ ክፍል አሰልጣኞችና ኃላፊዎች ከተወዛዋዥነት ወደ ረዳት አሰልጣኝነት እንዲያድግ በማድረጋቸው ከ1983-1990 ዓ.ም ድረስ በረዳት አሰልጣኝነት ሙያ ሲያገለግል ቆይቷል፡፡ ጥበበኛው ኪዳኒ በረዳትነት የጀመረውን የአሰልጣኝነት ስራውን ከፍ በማድረግ ከ1991 እሰከ 1992 በቋሚ አሰልጣኝነት ተመድቦ በርካታ ባለሙያዎችን በክህሎት፣ በስነምግባርና በጥበብ አሰልጥኖ ለውዝዋዜ ሙያ መስፋፋትና አድገት የበኩሉን ድርሻ አበርክቷል፡፡
በውዝዋዜ ጥበብ በማለዳው የተነደፈው ኪዳኔ በእውቀት፣ በልምድና በፈጠራ እየጎመራና አንቱታን እያተረፈ ሲመጣ አድማሱን በማስፋት በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ተዛውሮ ከ1992 እሰከ 2007 ዓ.ም በዋና አሰልጣኝነትና በኬሮጋራፈርነት በርካታ በሀገር አቀፍና በአለም አቀፍ ደረጃ ግዘፍ የነሱ መድረኮች ላይ የቀረቡ የውዝዋዜ ስራዎችን በማዘጋጀት፣ በማማከርና በመምራት ከሰው ልብና አእምሮ የማይጠፉ ደማቅ ኪነጥበባዊ ስራዎችን ሰርቷል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ፈጣን የፈጠራ፣ የማደራጀትና የመምራት አቅም የነበረው ብርቱ የጥበብ ሰው ነበር፡፡ በርካታ ተወዛዋዦች የሚገኙበት የጥበብ መድረክ ካለ እዛ የጥበብ መድረክ ላይ ኪዳኔ መኖሩ ሳይታለም የተፈታ ህልም ነበር፡፡ የኪዳኔ የፈጠራ፣ የውዝዋዜ ችሎታና የውዝዋዜ ዝግጅት ጥበብ የታየባቸው አያሌ የውዝዋዜ ጥበብ ስራዎች ህያው መስክሮቹ ናቸው፡፡ በፋሽስት ጣሊያን የተዘረፈው የአክሱም ሀውልት ወደ ሀገሩ ሲመለስ ለነበረው አቀባበል በተዘጋጀው የኪነጥበብ መድረክ ላይ በአዲስ አበባና በአክሱም ከተማ ግዙፍ የውዝዋዜ ዝግጅት፣ በህዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ በተዘጋጀው የጥበብ መድረክ፣ በሚሊኒዬም አዳራሽ፣ በባህዳር ጣና ሐይቅ ላይ የውዝዋዜ የጀልባ ላይ ትርኢት፣ የአዲስ ዓመት የበዓል ዝግጅቶች ላይ ጥበብ፣ ባህል፣ ፈጠራና ውበት የተመላባቸው በርካታ ተወዛዋዦች የተሳተፉባቸውን የጥበብ ስራዎች በማዘጋጀት የጥበብና የሀገር ባለውለታነቱን አስመስክሯል፡፡
በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ከአስራ አምስት ዓመት በላይ በአሰልጣኝነት ሲሰራ ከቆየ በኋላ ከ2007 እስከ 2017 ዓ.ም ድረስ ወደ ቀድሞ የሙያ ቤቱ የአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አደራሽ ተዛውሮ በአሰልጣኝነትና በኬሮግራፈርነት ሲሰራ ቆይቷል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከተወዛዋዠነት፣ አሰልጣኝነት፣ አዘጋጅነትና አማካሪነት ባሻገር በድምጻዊነትና በቴአትርና ፊልም ተዋናይነትም በመሳተፍ ሁለገብ ከያኒነቱን ያስመሰከረ ድንቅ ጥበበኛ ነበር፡፡ በርካታ የሙዚቃ ቪዲዮ ስራዎች ላይ የኪዳኔ ደማቅ የፈጠራና የጥበብ አሻራ ያረፈባቸው ውዝዋዜዎችና ዝግጅቶች ዛሬም፣ ነገም ህያው ምስክሮች ናቸው፡፡
አሰልጣኝና ኬሮግራፍር እንዲሁም የውዝዋዜ አማካሪ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው በሞያው በሰራባቸው አመታት በርካታ
1. ባለሙያዎች ወደ ሙያው እንዲገቡና የሙያው ስነምግባር እንዲኖራቸው አደርጓል፡፡
2. የባህል ውዝዋዜ ትምህርት ቤት በሌለበት ዘመን በቴአትር ቤቶችና ከቴአትር ቤቶች ውጪ የነበሩ ወጣቶችን አሰልጥናል፤
3. ከከተማ ውጪ በመሄድ ቱባ ባህሎችን በማጥናትና በማምጣት የተለያዩ የባህል ጭፈራዎችንና አለባበሶችን አስተዋውቋል፡፡
4. የውዝዋዜ ሙያ እንደሙያ እንዲታይና አሁን የደረሰበት ደረጃ ላይ እንዲደርስ የተለያዩ መድረኮች ላይ እና ጥናቶች ላይ በመሳተፍ አስተዋኦ አበርክቷል፡፡
5. በአዲስ አበባ ከተማ በተዘጋጁ በርካታ የኪነ ጥበብ ፌስቲቫሎች ላይ በመጋበዝ በዳኝነትና በአማካሪነት ሰርቷል፡፡
6. ከአዲስ አበባ ውጪ በተለያዩ ክልሎች የሚገኙ ወጣቶችን ከማሰልጠን አልፎ በደቡብ ክልል ውስጥ የባህል ባንድ ለማቋቋም በቅቷል፡፡
7. በከተማችንና በተለያዩ ከተሞች በተከበሩ የብሄሔር ብሄረሰቦች ክብረ በዓላት ላይ የጥበብ ስራዎችን አቅርባል፡፡
8. በተለያዩ ጊዜ የተከበሩ የአደባበይ በአላት አድዋና የካቲት12 የመሳሰሉት ላይ ስራዋችን አቅርባል፡፡
9. በታላቁ ህዳሴ ግድብ ድረስ በመሄድና ታስቦ በሚከበርበት ጊዜም ስራዎችን አቅርቧል፡፡
10. በመንግስት መስረታና በበአለ ሲመቱ ዝግጅት ላይ ታላቅ የውዝዋዜ ትርኢት በኬሮግራፈርነት ሰርቷል፡፡
11. ሀገራችን የጦርነትና የተፈጥሮ ችግር በገጠማት ጊዜ ከኪነ ጥበብ ስራው ጋር ቀዳሚ በመሆን በርካታ አነቃቂ ስራዎችን ሰርቷል፡፡
12. የተለያዩ የሀገር መሪዎች፣ አንባሳደሮችና ዲፕሎማቶች ሲመጡና ሲሸኙ በአየር መንገድና በከንቲባ ጽ/ቤት ግቢ ውስጥ ደማቅ አቀባበል በማደረግ እና ትርኢቶችን በማቅረብ ባህላችንን አስተዋውቋል፡፡
13. በከተማ ደረጃ የሚዘጋጁ ትላልቅ ሴሚናሮች፤ጉባኤዋችና ሲንፖዚየሞች ላይ የተለያዩ የኬሮግራፈር ስራዎችን ሰርቷል፡፡
ሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ላበረከታቸው ኪነጥበባዊ ስራዎች የምስጋናና የእውቅና የምስክር ወረቀቶችን፡-
Ø ከኢፌድሪ ፊዴሬሽን ምክር ቤት
Ø ከኢፌድሪ ባህልና ቱሪዝም ሚንስቴር
Ø አዲስ አበባ ዩንቪርስቲ
Ø ከአዲስ አበባ ባህል ኪነ የጥበብና ቱሪዝም ቢሮ
Ø ከታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት
Ø ከሀገር ፍቅር፤ከቴአትርና ባህል አደራሽ፤ከራስ ቴአትር፤ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአተር እና ሌሎችም በርካታ ተቋማት በክብር ተቀብሏል፡፡
አሰልጣኝ፣ ኬሮግራፍርና የውዝዋዜ አማካሪ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ሙያው እንዲያድግና ባለሙያውም እንዲጠቀም በነበረው ፍላጎትና ቁጭት ምክንያት ሙያው በተለያዩ ትልልቅ ሆቴሎችና የባህል ምሽቶች እንዲሰራና ባህላችን የበለጠ እንዲተዋወቅ በማማከርና በመደገፍ የአንበሳውን ድርሻ ይወስዳል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ከበርካታ የሀገራችን ታዋቂና ተወዳጅ ሙዚቀኞች ጋር ትላልቅ መድረኮችና በከተማ ደረጃ በቀረቡ ታላላቅ ህዝባዊ በአላትና የሙዚቃ ኮንሰርቶች ላይ የኪሮግራፈር ስራዋችን
Ø በሸራተን አዲስ ሆቴል
Ø በሚሊንየም አዳራሽ
Ø በኢግዚብሽን ማዕከል
Ø በመስቀል አደባባይ
Ø በአዲስ አበባ ስቴድየም
Ø በጊዮን ሆቴል
Ø በሂልተን ሆቴል
Ø በስካይላት ሆቴል በመገኘት ጥበባዊ ስራዎችን ያቀረበ ሲሆን ትልልቅ የቀጥታ የቴሌብዥን ስርጭ የነበራቸውን ግዙፍ መድረኮችም ላይ ልዩ የኬሮግራፈርነት ሙያውን ድንቅ ብቃት አስመስክሯል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው በተለያዩ ቴአትርና ሙዚቃዊ ቴአትሮች ላይ በትወናና በዝግጅት ሰርቷል፡፡ በትወና የተሳተፈባቸው ስራዎች፦
Ø ጤና ያጣ ፍቅር
Ø ሮሚዮና ጁሌት
Ø የቀለጠው መንድር
Ø ሊስትሮ ኦፔራ
Ø ከልሺን አውልቂ
Ø ፎርፌ
Ø ኦቴሎ
Ø ቴዎድሮስ
በሙዚቃዊ ድራማ ኬሮግራፈር ዝግጅት፡-
Ø ፎርፌ
Ø ኢትዮጵያዊነት ጥልቅ ነው
Ø ከልሽን አውልቂ
Ø ሊስትሮ ኦፔራ
Ø ሉሲ
Ø ሀገር ማለት ሰው ነው እና ሌሎችም የጠቀሳሉ፡፡
በፊልም ትወና፡-
Ø በህይወት ዙሪያ
Ø ሔሮሽማ
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከመድረክ ስራዎቹ በተጨማሪም በተላያዩ ታዋቂና አንጋፍ እንዲሁም ወጣት ድምጻውያን የሙዚቃ ቪዲዮ ስራዎች ላይ በኬሮግራፈርነትና በአማካሪነት ሰርቷል፡፡
Ø ለክብር ዳ/ር ጥላሁን ገሠሠ
Ø ለድምፃዊ ኤፍሬም ታምሩ የሰራቸው ስራዎች ጥቂቶቹ ናቸው፡፡
አርቲስት ኪዳኔ በተለያዩ የቴሌቪዥን ዝግጅቶችና የበዓል ፕሮግራሞች ላይ ባቀረባቸው የጥበብ ስራዎች ውበትና ድምቀት የነበረ ሲሆን በፋና ቴሌቭዥን ፋና ሰማንያ የውዝዋዜና ዳንስ ተሰጥኦ ውድድር ላይ በአማካሪነት በመስራት ሙያዊ አስተዋፅዎ አድርጓል፡፡
ሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ በሙያው አድማስ ተሸግሮ በዱባይ እና በታይላንድ ኢትዮጰያንና ባህሏን ያስተዋወቀ ብርቱ የጥበብ ሰው ሰሆን በቅርብ በሀገራችን እና በአለም ህዝቦች ዘንድ አንድ ጊዜ ተሰርቶ ያልተደገመውን የህዝብ ለህዝብ ተጓዥ የሙዚቃ የባህል ቡድንን የሚያስታውስ የሀገረሰብ ሙዚቃዎችን፣ ጭፈራዎችንና ባህላችንን የሚያስተዋውቅ ሉሲ ድንቅነሽ ኢትዮጵያ በሚል በመላው ሀገር ተዟዙሮ የቀረበውን ትርኢት ከባህል ሚንስቴር ኃላፊነት ተሰጥቶት በዋና አዘጋጅነት የውዝዋዜውን ዝግጅት መምራት የቻለ ድንቅ ጥበበኛ ነበር፡፡
ሁለገቡ ከያኒ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከ2017 ዓ.ም ጀምሮ ህይወቱ እስካለፈበት ግንቦት 23/2018 ዓ.ም ድረስ በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ተዛውሮ በሙያው ወገኑን፣ ሀገሩንና ሙያውን በጥበብ፣ በታማኝነትና በትጋት ሲያገለግል የኖረ፣ በጥበብ ስራዎቹ ስሙን ከመቃብር በላይ ማኖር የቻለ ታላቅ ጥበበኛ ነበር፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናዉ የጋብቻ ህይወቱን ከረዥም ጊዜ ፍቅረኛዉ ከወ/ት አይናለም ተፈራ ጋር የካቲት 2 /2018 በክብር ፈፅሟል። ይሁንና ይህ ታላቅ ጥበበኛ ባጋጠመው የጤና እክል ሳቢያ በአዲስ ህይወት አጠቃላይ ሆስፒታል እና በሆፕ ሆስፒታል በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23/2018 ዓ.ም በተወለደ በ60 ዓመቱ ከዚህ ዓለም ድካም አርፏል፡፡
የአርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው የሽኝትና የጧፍ ማብራት ፕሮግራም ቤተሰቦቹ፣ ጓደኞቹ፣ የሙያ አጋሮቹና አድናቂዎቹ በተገኙበት ለረዥም ዓመታት በሙያው ባገለገለበት አንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ግንቦት 25/ 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ በ3፡00 ሰዓት ላይ ከተከናወነ በኋላ የቀብር ሰነ ስርዓቱ በአማኑኤል ካቴድራል ቤተክርስቲያን ይፈፀማል።
የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት በመላው ሰራተኞቹና የሙያ አጋሮቹ ስም በሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ህልፈተ ህይወት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን እየገለፀ ፈጣሪ ነፍሱን በመዓዛ ገነት እንዲያሳርፍ ይመኛል፡፡ እንዲሁም ለውድ ቤተሰቦቹ፣ ለዘመዶቹ፣ ለጓደኞቹ፣ ለስራ ባልደረቦቹ፣ ለሙያ አጋሮቹና አድናቂዎቹ በሙሉ ፈጣሪ ልባዊ መጽናናትን እንዲሰጣቸው ይመኛል፡፡
የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት-ኮምኒኬሽን
#ኪዳኔምስጋናው #ሀገርፍቅርቴአትር #የጥበብሰው #ሀዘን #ኪነጥበብ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በተለያዩ የጥበብ ዘርፎች በስፋት የሚታወቀው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ባደረበት ህመም በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23 ቀን 2018 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል።
የአርቲስቱ የቀብር ስነ ስርዓት ዛሬ፣ ማክሰኞ ግንቦት 25 ቀን 2018 ዓ.ም በደብረ ገሊላ ቅዱስ አማኑኤል ካቴድራል ( አማኑኤል አጂፕ ) ከቀኑ 6:00 ሰዓት ተፈጽሟል።
ከጠዋቱ 3:00 ሰዓት ጀምሮ በሙያ ህይወቱ በታማኝነት ባገለገለበት ታሪካዊው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት የሽኝት እና የሻማ ማብራት መርሃ ግብር ተከናወናል።
***
የሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው
አጭር የህይወት ታሪክ
የመድረኩ እንዝርት ሁለገቡ የጥበብ ሰው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከእናቱ ከወ/ሮ ብዙነሽ ጓንጉል እና ከአባቱ ከአቶ ምስጋናው ደርኬሮ ሰኔ 15/ 1958 ዓ.ም አዲስ አበባ ከተማ ልዩ ስሙ አማኑኤል አጂፕ ተብሎ በሚጠራዉ አካባቢ ተወለደ፡፡ ለአቅመ ፊደል ሲደርስ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቱን በደጃዝማች ኃይሉ ተስፋዬ ትምህርት ቤት እንዲሁም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን በአዲስ ከተማ ትምሀርት ቤት እስከ 12ኛ ክፍል ተምሮ አጠናቋል።
ከውዝዋዜ ጋር ገና ተማሪ እያለ የተወዳጀው ሁለገቡ ከያኒ ኪዳኔ ምስጋናው የጥበብ ጉዞውን በቀበሌ ኪነትና በከፍተኛ ኪነት ውስጥ አድርጎ መዳረሻውን በአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አዳራሽ በማድረግ በ1977 ዓ.ም በውዝዋዜ ሙያ ለመቀጠር በቅቷል፡፡ የአርቲስት ኪዳኔ የሙያ ፍቅር፣ ችሎታና ስነምግባር ያስደመማቸው የውዝዋዜ ክፍል አሰልጣኞችና ኃላፊዎች ከተወዛዋዥነት ወደ ረዳት አሰልጣኝነት እንዲያድግ በማድረጋቸው ከ1983-1990 ዓ.ም ድረስ በረዳት አሰልጣኝነት ሙያ ሲያገለግል ቆይቷል፡፡ ጥበበኛው ኪዳኒ በረዳትነት የጀመረውን የአሰልጣኝነት ስራውን ከፍ በማድረግ ከ1991 እሰከ 1992 በቋሚ አሰልጣኝነት ተመድቦ በርካታ ባለሙያዎችን በክህሎት፣ በስነምግባርና በጥበብ አሰልጥኖ ለውዝዋዜ ሙያ መስፋፋትና አድገት የበኩሉን ድርሻ አበርክቷል፡፡
በውዝዋዜ ጥበብ በማለዳው የተነደፈው ኪዳኔ በእውቀት፣ በልምድና በፈጠራ እየጎመራና አንቱታን እያተረፈ ሲመጣ አድማሱን በማስፋት በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ተዛውሮ ከ1992 እሰከ 2007 ዓ.ም በዋና አሰልጣኝነትና በኬሮጋራፈርነት በርካታ በሀገር አቀፍና በአለም አቀፍ ደረጃ ግዘፍ የነሱ መድረኮች ላይ የቀረቡ የውዝዋዜ ስራዎችን በማዘጋጀት፣ በማማከርና በመምራት ከሰው ልብና አእምሮ የማይጠፉ ደማቅ ኪነጥበባዊ ስራዎችን ሰርቷል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ፈጣን የፈጠራ፣ የማደራጀትና የመምራት አቅም የነበረው ብርቱ የጥበብ ሰው ነበር፡፡ በርካታ ተወዛዋዦች የሚገኙበት የጥበብ መድረክ ካለ እዛ የጥበብ መድረክ ላይ ኪዳኔ መኖሩ ሳይታለም የተፈታ ህልም ነበር፡፡ የኪዳኔ የፈጠራ፣ የውዝዋዜ ችሎታና የውዝዋዜ ዝግጅት ጥበብ የታየባቸው አያሌ የውዝዋዜ ጥበብ ስራዎች ህያው መስክሮቹ ናቸው፡፡ በፋሽስት ጣሊያን የተዘረፈው የአክሱም ሀውልት ወደ ሀገሩ ሲመለስ ለነበረው አቀባበል በተዘጋጀው የኪነጥበብ መድረክ ላይ በአዲስ አበባና በአክሱም ከተማ ግዙፍ የውዝዋዜ ዝግጅት፣ በህዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ በተዘጋጀው የጥበብ መድረክ፣ በሚሊኒዬም አዳራሽ፣ በባህዳር ጣና ሐይቅ ላይ የውዝዋዜ የጀልባ ላይ ትርኢት፣ የአዲስ ዓመት የበዓል ዝግጅቶች ላይ ጥበብ፣ ባህል፣ ፈጠራና ውበት የተመላባቸው በርካታ ተወዛዋዦች የተሳተፉባቸውን የጥበብ ስራዎች በማዘጋጀት የጥበብና የሀገር ባለውለታነቱን አስመስክሯል፡፡
በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ከአስራ አምስት ዓመት በላይ በአሰልጣኝነት ሲሰራ ከቆየ በኋላ ከ2007 እስከ 2017 ዓ.ም ድረስ ወደ ቀድሞ የሙያ ቤቱ የአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አደራሽ ተዛውሮ በአሰልጣኝነትና በኬሮግራፈርነት ሲሰራ ቆይቷል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከተወዛዋዠነት፣ አሰልጣኝነት፣ አዘጋጅነትና አማካሪነት ባሻገር በድምጻዊነትና በቴአትርና ፊልም ተዋናይነትም በመሳተፍ ሁለገብ ከያኒነቱን ያስመሰከረ ድንቅ ጥበበኛ ነበር፡፡ በርካታ የሙዚቃ ቪዲዮ ስራዎች ላይ የኪዳኔ ደማቅ የፈጠራና የጥበብ አሻራ ያረፈባቸው ውዝዋዜዎችና ዝግጅቶች ዛሬም፣ ነገም ህያው ምስክሮች ናቸው፡፡
አሰልጣኝና ኬሮግራፍር እንዲሁም የውዝዋዜ አማካሪ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው በሞያው በሰራባቸው አመታት በርካታ
1. ባለሙያዎች ወደ ሙያው እንዲገቡና የሙያው ስነምግባር እንዲኖራቸው አደርጓል፡፡
2. የባህል ውዝዋዜ ትምህርት ቤት በሌለበት ዘመን በቴአትር ቤቶችና ከቴአትር ቤቶች ውጪ የነበሩ ወጣቶችን አሰልጥናል፤
3. ከከተማ ውጪ በመሄድ ቱባ ባህሎችን በማጥናትና በማምጣት የተለያዩ የባህል ጭፈራዎችንና አለባበሶችን አስተዋውቋል፡፡
4. የውዝዋዜ ሙያ እንደሙያ እንዲታይና አሁን የደረሰበት ደረጃ ላይ እንዲደርስ የተለያዩ መድረኮች ላይ እና ጥናቶች ላይ በመሳተፍ አስተዋኦ አበርክቷል፡፡
5. በአዲስ አበባ ከተማ በተዘጋጁ በርካታ የኪነ ጥበብ ፌስቲቫሎች ላይ በመጋበዝ በዳኝነትና በአማካሪነት ሰርቷል፡፡
6. ከአዲስ አበባ ውጪ በተለያዩ ክልሎች የሚገኙ ወጣቶችን ከማሰልጠን አልፎ በደቡብ ክልል ውስጥ የባህል ባንድ ለማቋቋም በቅቷል፡፡
7. በከተማችንና በተለያዩ ከተሞች በተከበሩ የብሄሔር ብሄረሰቦች ክብረ በዓላት ላይ የጥበብ ስራዎችን አቅርባል፡፡
8. በተለያዩ ጊዜ የተከበሩ የአደባበይ በአላት አድዋና የካቲት12 የመሳሰሉት ላይ ስራዋችን አቅርባል፡፡
9. በታላቁ ህዳሴ ግድብ ድረስ በመሄድና ታስቦ በሚከበርበት ጊዜም ስራዎችን አቅርቧል፡፡
10. በመንግስት መስረታና በበአለ ሲመቱ ዝግጅት ላይ ታላቅ የውዝዋዜ ትርኢት በኬሮግራፈርነት ሰርቷል፡፡
11. ሀገራችን የጦርነትና የተፈጥሮ ችግር በገጠማት ጊዜ ከኪነ ጥበብ ስራው ጋር ቀዳሚ በመሆን በርካታ አነቃቂ ስራዎችን ሰርቷል፡፡
12. የተለያዩ የሀገር መሪዎች፣ አንባሳደሮችና ዲፕሎማቶች ሲመጡና ሲሸኙ በአየር መንገድና በከንቲባ ጽ/ቤት ግቢ ውስጥ ደማቅ አቀባበል በማደረግ እና ትርኢቶችን በማቅረብ ባህላችንን አስተዋውቋል፡፡
13. በከተማ ደረጃ የሚዘጋጁ ትላልቅ ሴሚናሮች፤ጉባኤዋችና ሲንፖዚየሞች ላይ የተለያዩ የኬሮግራፈር ስራዎችን ሰርቷል፡፡
ሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ላበረከታቸው ኪነጥበባዊ ስራዎች የምስጋናና የእውቅና የምስክር ወረቀቶችን፡-
Ø ከኢፌድሪ ፊዴሬሽን ምክር ቤት
Ø ከኢፌድሪ ባህልና ቱሪዝም ሚንስቴር
Ø አዲስ አበባ ዩንቪርስቲ
Ø ከአዲስ አበባ ባህል ኪነ የጥበብና ቱሪዝም ቢሮ
Ø ከታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት
Ø ከሀገር ፍቅር፤ከቴአትርና ባህል አደራሽ፤ከራስ ቴአትር፤ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአተር እና ሌሎችም በርካታ ተቋማት በክብር ተቀብሏል፡፡
አሰልጣኝ፣ ኬሮግራፍርና የውዝዋዜ አማካሪ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ሙያው እንዲያድግና ባለሙያውም እንዲጠቀም በነበረው ፍላጎትና ቁጭት ምክንያት ሙያው በተለያዩ ትልልቅ ሆቴሎችና የባህል ምሽቶች እንዲሰራና ባህላችን የበለጠ እንዲተዋወቅ በማማከርና በመደገፍ የአንበሳውን ድርሻ ይወስዳል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ከበርካታ የሀገራችን ታዋቂና ተወዳጅ ሙዚቀኞች ጋር ትላልቅ መድረኮችና በከተማ ደረጃ በቀረቡ ታላላቅ ህዝባዊ በአላትና የሙዚቃ ኮንሰርቶች ላይ የኪሮግራፈር ስራዋችን
Ø በሸራተን አዲስ ሆቴል
Ø በሚሊንየም አዳራሽ
Ø በኢግዚብሽን ማዕከል
Ø በመስቀል አደባባይ
Ø በአዲስ አበባ ስቴድየም
Ø በጊዮን ሆቴል
Ø በሂልተን ሆቴል
Ø በስካይላት ሆቴል በመገኘት ጥበባዊ ስራዎችን ያቀረበ ሲሆን ትልልቅ የቀጥታ የቴሌብዥን ስርጭ የነበራቸውን ግዙፍ መድረኮችም ላይ ልዩ የኬሮግራፈርነት ሙያውን ድንቅ ብቃት አስመስክሯል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው በተለያዩ ቴአትርና ሙዚቃዊ ቴአትሮች ላይ በትወናና በዝግጅት ሰርቷል፡፡ በትወና የተሳተፈባቸው ስራዎች፦
Ø ጤና ያጣ ፍቅር
Ø ሮሚዮና ጁሌት
Ø የቀለጠው መንድር
Ø ሊስትሮ ኦፔራ
Ø ከልሺን አውልቂ
Ø ፎርፌ
Ø ኦቴሎ
Ø ቴዎድሮስ
በሙዚቃዊ ድራማ ኬሮግራፈር ዝግጅት፡-
Ø ፎርፌ
Ø ኢትዮጵያዊነት ጥልቅ ነው
Ø ከልሽን አውልቂ
Ø ሊስትሮ ኦፔራ
Ø ሉሲ
Ø ሀገር ማለት ሰው ነው እና ሌሎችም የጠቀሳሉ፡፡
በፊልም ትወና፡-
Ø በህይወት ዙሪያ
Ø ሔሮሽማ
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከመድረክ ስራዎቹ በተጨማሪም በተላያዩ ታዋቂና አንጋፍ እንዲሁም ወጣት ድምጻውያን የሙዚቃ ቪዲዮ ስራዎች ላይ በኬሮግራፈርነትና በአማካሪነት ሰርቷል፡፡
Ø ለክብር ዳ/ር ጥላሁን ገሠሠ
Ø ለድምፃዊ ኤፍሬም ታምሩ የሰራቸው ስራዎች ጥቂቶቹ ናቸው፡፡
አርቲስት ኪዳኔ በተለያዩ የቴሌቪዥን ዝግጅቶችና የበዓል ፕሮግራሞች ላይ ባቀረባቸው የጥበብ ስራዎች ውበትና ድምቀት የነበረ ሲሆን በፋና ቴሌቭዥን ፋና ሰማንያ የውዝዋዜና ዳንስ ተሰጥኦ ውድድር ላይ በአማካሪነት በመስራት ሙያዊ አስተዋፅዎ አድርጓል፡፡
ሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ በሙያው አድማስ ተሸግሮ በዱባይ እና በታይላንድ ኢትዮጰያንና ባህሏን ያስተዋወቀ ብርቱ የጥበብ ሰው ሰሆን በቅርብ በሀገራችን እና በአለም ህዝቦች ዘንድ አንድ ጊዜ ተሰርቶ ያልተደገመውን የህዝብ ለህዝብ ተጓዥ የሙዚቃ የባህል ቡድንን የሚያስታውስ የሀገረሰብ ሙዚቃዎችን፣ ጭፈራዎችንና ባህላችንን የሚያስተዋውቅ ሉሲ ድንቅነሽ ኢትዮጵያ በሚል በመላው ሀገር ተዟዙሮ የቀረበውን ትርኢት ከባህል ሚንስቴር ኃላፊነት ተሰጥቶት በዋና አዘጋጅነት የውዝዋዜውን ዝግጅት መምራት የቻለ ድንቅ ጥበበኛ ነበር፡፡
ሁለገቡ ከያኒ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከ2017 ዓ.ም ጀምሮ ህይወቱ እስካለፈበት ግንቦት 23/2018 ዓ.ም ድረስ በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ተዛውሮ በሙያው ወገኑን፣ ሀገሩንና ሙያውን በጥበብ፣ በታማኝነትና በትጋት ሲያገለግል የኖረ፣ በጥበብ ስራዎቹ ስሙን ከመቃብር በላይ ማኖር የቻለ ታላቅ ጥበበኛ ነበር፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናዉ የጋብቻ ህይወቱን ከረዥም ጊዜ ፍቅረኛዉ ከወ/ት አይናለም ተፈራ ጋር የካቲት 2 /2018 በክብር ፈፅሟል። ይሁንና ይህ ታላቅ ጥበበኛ ባጋጠመው የጤና እክል ሳቢያ በአዲስ ህይወት አጠቃላይ ሆስፒታል እና በሆፕ ሆስፒታል በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23/2018 ዓ.ም በተወለደ በ60 ዓመቱ ከዚህ ዓለም ድካም አርፏል፡፡
የአርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው የሽኝትና የጧፍ ማብራት ፕሮግራም ቤተሰቦቹ፣ ጓደኞቹ፣ የሙያ አጋሮቹና አድናቂዎቹ በተገኙበት ለረዥም ዓመታት በሙያው ባገለገለበት አንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ግንቦት 25/ 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ በ3፡00 ሰዓት ላይ ከተከናወነ በኋላ የቀብር ሰነ ስርዓቱ በአማኑኤል ካቴድራል ቤተክርስቲያን ይፈፀማል።
የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት በመላው ሰራተኞቹና የሙያ አጋሮቹ ስም በሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ህልፈተ ህይወት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን እየገለፀ ፈጣሪ ነፍሱን በመዓዛ ገነት እንዲያሳርፍ ይመኛል፡፡ እንዲሁም ለውድ ቤተሰቦቹ፣ ለዘመዶቹ፣ ለጓደኞቹ፣ ለስራ ባልደረቦቹ፣ ለሙያ አጋሮቹና አድናቂዎቹ በሙሉ ፈጣሪ ልባዊ መጽናናትን እንዲሰጣቸው ይመኛል፡፡
የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት-ኮምኒኬሽን
#ኪዳኔምስጋናው #ሀገርፍቅርቴአትር #የጥበብሰው #ሀዘን #ኪነጥበብ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
2 days ago
⚡ "ግብፅ ወደ ባህር በር እንዳንደርስ እያገደችን ነው" — ኢትዮጵያ
ኢትዮጵያ የባህር በር ለማግኘት የምታደርገውን ጥረት ግብፅ ለማደናቀፍ እየሞከረች ነው ስትል በይፋ ከሰሰች። የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ነቢያት ጌታቸው፣ የግብፅን አካሄድ "ተቀባይነት የሌለው" ሲሉ ኮንነዋል።
📌 ግብፅ በቅርቡ ከኤርትራ፣ ከሶማሊያ እና ከሱዳን ጋር ወታደራዊና ኢኮኖሚያዊ ስምምነቶችን በማድረግ ኢትዮጵያን የመክበብ ስትራቴጂ እየተከተለች እንደሆነ ይነገራል። የግብፅ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር "የቀይ ባህር ጉዳይ የሚመለከተው የባህር ጠረፍ ያላቸውን ሀገራት ብቻ ነው" ማለታቸው፣ ኢትዮጵያን በዲፕሎማሲ የማግለል ሙከራ ተደርጎ ተወስዷል።
አለመግባባቱ ከህዳሴው ግድብ ውጥረት ጋር የተያያዘ ቢሆንም፣ ኢትዮጵያ ከሶማሊላንድ ጋር የጀመረችውን ጨምሮ የባህር በር ባለቤት የመሆን ፍላጎቷን በሰላማዊ መንገድ እንደምትቀጥል አስታውቃለች
Seledadotio
Seledadotio
ኢትዮጵያ የባህር በር ለማግኘት የምታደርገውን ጥረት ግብፅ ለማደናቀፍ እየሞከረች ነው ስትል በይፋ ከሰሰች። የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ነቢያት ጌታቸው፣ የግብፅን አካሄድ "ተቀባይነት የሌለው" ሲሉ ኮንነዋል።
📌 ግብፅ በቅርቡ ከኤርትራ፣ ከሶማሊያ እና ከሱዳን ጋር ወታደራዊና ኢኮኖሚያዊ ስምምነቶችን በማድረግ ኢትዮጵያን የመክበብ ስትራቴጂ እየተከተለች እንደሆነ ይነገራል። የግብፅ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር "የቀይ ባህር ጉዳይ የሚመለከተው የባህር ጠረፍ ያላቸውን ሀገራት ብቻ ነው" ማለታቸው፣ ኢትዮጵያን በዲፕሎማሲ የማግለል ሙከራ ተደርጎ ተወስዷል።
አለመግባባቱ ከህዳሴው ግድብ ውጥረት ጋር የተያያዘ ቢሆንም፣ ኢትዮጵያ ከሶማሊላንድ ጋር የጀመረችውን ጨምሮ የባህር በር ባለቤት የመሆን ፍላጎቷን በሰላማዊ መንገድ እንደምትቀጥል አስታውቃለች
Seledadotio
Seledadotio
2 days ago
የህዳሴ ግድብና የቀይ ባህር ዲፕሎማሲ፡ የኢትዮጵያ አዲስ ጂኦፖለቲካዊ ምዕራፍ
#ethiopia | በ21ኛው ክፍለ ዘመን የአገራት ኃይል የሚለካው በወታደራዊ አቅም ብቻ ሳይሆን የኢኮኖሚ፣ የኢነርጂ፣ የውሃ እና የጂኦፖለቲካ ተጽዕኖ በመፍጠር ጭምር ነው።
በዚህ መሠረት ኢትዮጵያ ባለፉት አስርት ዓመታት ውስጥ በሁለት ታላላቅ ብሔራዊ አጀንዳዎች ዙሪያ የተለየ የዲፕሎማሲ ጉዞ አድርጋለች።
እነዚህም የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ እና የቀይ ባህር ተደራሽነት ጉዳይ ናቸው።
ሁለቱም ጉዳዮች ከኢኮኖሚ ጥቅም ባሻገር የአገሪቱን የህልውና ጥያቄ፣ የቀጣናዊ ተጽዕኖ ፈጣሪነት እና የወደፊት የልማት አቅጣጫ የሚወስኑ ናቸው።
በእነዚህ መስኮች የተመዘገቡ ዲፕሎማሲያዊ ስኬቶችም ኢትዮጵያ በአፍሪካ ቀንድ እና በምሥራቅ አፍሪካ እየተጠናከረ የመጣ የኃይል ማዕከል መሆኗን አመላክተዋል።
የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ከመጀመሪያው ቀን ጀምሮ ከፍተኛ ዓለም አቀፍ ትኩረት የሳበ ፕሮጀክት ነበር።
በተለይም የዓባይ ውሃ አጠቃቀምን በተመለከተ በታሪክ የተፈጠሩ የፖለቲካ እና የጂኦፖለቲካ አለመግባባቶች ግድቡን ከቀላል የልማት ፕሮጀክት ወደ የዲፕሎማሲ ፈተና ቀይረውት ነበር።
ሆኖም ኢትዮጵያ “ፍትሐዊና ምክንያታዊ የውሃ አጠቃቀም” እንዲሁም “በሌሎች ላይ ጉልህ ጉዳት አለማድረስ” በሚሉ ዓለም አቀፍ መርሆዎች ላይ ተመስርታ የተከተለችው የዲፕሎማሲ መንገድ ትልቅ ውጤቶችን አስመዝግቧል።
ከተመዘገቡት ታላላቅ ድሎች አንዱ የግድቡ ጉዳይ በአፍሪካ ሕብረት ማዕቀፍ እንዲመራ ማድረግ ነው።
ጉዳዩን ወደ ዓለም አቀፍ የፖለቲካ መድረኮች በመውሰድ ጫና ለመፍጠር የተደረጉ ጥረቶች ቢኖሩም፣ ኢትዮጵያ የአፍሪካ ችግሮች በአፍሪካውያን መፍትሔ ሊያገኙ ይገባል የሚለውን መርህ በተግባር አስከብራለች።
ይህ የዲፕሎማሲ ድል ለኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን ለመላው አፍሪካ የተቋማዊ ነጻነት እና የአህጉራዊ ትብብር ማሳያ ሆኗል።
ሌላው ታላቅ ስኬት የግድቡ ግንባታ በውጭ ጫናዎች ሳይቆም እስከ መጨረሻው የውሃ ሙሌት መድረሱ ነው።
በሕዝብ ገንዘብና በብሔራዊ አንድነት የተገነባው ግድብ የኢትዮጵያን የራስ አቅም እና የውጭ ጫናን የመቋቋም ችሎታ አሳይቷል።
ዛሬ ግድቡ የኤሌክትሪክ ኃይል በማመንጨት ለአጎራባች አገራት ለሚደረገው የኃይል ሽያጭ መሠረት ሆኗል። ይህም ግድቡ የግጭት ምንጭ ሳይሆን የቀጣናዊ ትስስርና የጋራ ልማት መሣሪያ መሆኑን በተግባር አረጋግጧል።
የህዳሴ ግድብ ኢትዮጵያን ከተራ የኤሌክትሪክ አምራች ወደ የቀጣናው የኢነርጂ ማዕከል እየቀየራት ነው። ለጅቡቲ፣ ለኬንያ፣ ለሱዳን እና ለሌሎች አገራት የኃይል አቅርቦት መስፋፋቱ የኢኮኖሚ ትስስርን ከማጠናከሩም በላይ የፖለቲካ መተማመንን እየፈጠረ ነው።
ኢትዮጵያ ከ120 ሚሊዮን በላይ ሕዝብ ያላትና ፈጣን የኢኮኖሚ እድገት እያሳየች ያለች አገር ብትሆንም፣ የባሕር በር አልባ መሆኗ ለንግድ፣ ለኢኮኖሚ እና ለብሔራዊ ደኅንነት ከፍተኛ ፈተና ሆኖ ቆይቷል።
በቅርብ ዓመታት ግን ኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄዋን ከታሪካዊ ቅሬታ ወደ ስትራቴጂካዊ ዲፕሎማሲ ቀይራለች።
ከሶማሊላንድ ጋር የተፈረመው የመግባቢያ ሰነድ (MoU) በዚህ ረገድ ታሪካዊ እርምጃ ተብሎ ይታያል። ይህ እርምጃ ኢትዮጵያ የባሕር በር ፍላጎቷን በሰላማዊ እና በዲፕሎማሲያዊ መንገድ ለማሳካት ያላትን ቁርጠኝነት አሳይቷል።
ይህ የዲፕሎማሲ አቅጣጫ ኢትዮጵያ ከአንድ ወደብ ብቻ ጥገኛ የመሆን አደጋን ለመቀነስና የንግድ ወጪዋን ለመቆጣጠር የሚያስችል አዲስ የጂኦኢኮኖሚ አስተሳሰብ እንዳላት አሳይቷል።
ቀይ ባህር ከዓለም አቀፍ የንግድ መስመሮች አንዱ እንደመሆኑ መጠን በዚህ አካባቢ የሚፈጠሩ የደኅንነት ችግሮች በቀጥታ ኢትዮጵያን ይነካሉ።
በመሆኑም ኢትዮጵያ በቀይ ባህር ጉዳይ ተመልካች ሳይሆን ንቁ ባለድርሻ መሆን እንዳለባት በዲፕሎማሲ መድረኮች ላይ በግልጽ ማስቀመጥ ችላለች። ይህም የአገሪቱን የጂኦፖለቲካ ተጽዕኖ እያሳደገ ነው።
የህዳሴ ግድብና የቀይ ባህር ዲፕሎማሲ በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ ቢመስሉም፣ የጋራ ዓላማ አላቸው። ይህም ኢትዮጵያን በኢኮኖሚ፣ በኢነርጂ እና በጂኦፖለቲካ የቀጣናው የኃይል ማዕከል ማድረግ ነው።
የህዳሴ ግድብ የኢነርጂ ተጽዕኖን ሲፈጥር፣ የቀይ ባህር ዲፕሎማሲ ደግሞ የንግድና የስትራቴጂካዊ ተደራሽነትን ያጠናክራል። ሁለቱም ተደጋጋፊ ሲሆኑ የኢትዮጵያን የወደፊት ኢኮኖሚ እና የፖለቲካ ኃይል ለመገንባት ወሳኝ ሚና አላቸው።
በህዳሴ ግድብና በቀይ ባህር ጉዳዮች ዙሪያ የታዩት የዲፕሎማሲ ስኬቶች ኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅሞቿን በውይይት፣ በጽናት እና በስትራቴጂካዊ አመራር ማስከበር እንደምትችል አረጋግጠዋል።
ይሁን እንጂ እነዚህ ድሎች ዘላቂ ውጤት እንዲያመጡ የውስጥ አንድነትን ማጠናከር፣ ከጎረቤት አገራት ጋር በጋራ ተጠቃሚነት ላይ የተመሠረተ ግንኙነት መገንባት እና የሰላም ዲፕሎማሲን ማስቀጠል አስፈላጊ ነው።
የህዳሴ ግድብ የኢነርጂ ነፃነትን ሲያመጣ፣ የቀይ ባህር ዲፕሎማሲ ደግሞ የኢትዮጵያን የጂኦፖለቲካ ተደራሽነት ያሰፋል። ሁለቱም ተደምረው ኢትዮጵያን በአፍሪካ ቀንድ ዘላቂ ተጽዕኖ ፈጣሪ አገር ወደማድረግ እየመሯት ነው።
ውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር
#ethiopia | በ21ኛው ክፍለ ዘመን የአገራት ኃይል የሚለካው በወታደራዊ አቅም ብቻ ሳይሆን የኢኮኖሚ፣ የኢነርጂ፣ የውሃ እና የጂኦፖለቲካ ተጽዕኖ በመፍጠር ጭምር ነው።
በዚህ መሠረት ኢትዮጵያ ባለፉት አስርት ዓመታት ውስጥ በሁለት ታላላቅ ብሔራዊ አጀንዳዎች ዙሪያ የተለየ የዲፕሎማሲ ጉዞ አድርጋለች።
እነዚህም የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ እና የቀይ ባህር ተደራሽነት ጉዳይ ናቸው።
ሁለቱም ጉዳዮች ከኢኮኖሚ ጥቅም ባሻገር የአገሪቱን የህልውና ጥያቄ፣ የቀጣናዊ ተጽዕኖ ፈጣሪነት እና የወደፊት የልማት አቅጣጫ የሚወስኑ ናቸው።
በእነዚህ መስኮች የተመዘገቡ ዲፕሎማሲያዊ ስኬቶችም ኢትዮጵያ በአፍሪካ ቀንድ እና በምሥራቅ አፍሪካ እየተጠናከረ የመጣ የኃይል ማዕከል መሆኗን አመላክተዋል።
የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ከመጀመሪያው ቀን ጀምሮ ከፍተኛ ዓለም አቀፍ ትኩረት የሳበ ፕሮጀክት ነበር።
በተለይም የዓባይ ውሃ አጠቃቀምን በተመለከተ በታሪክ የተፈጠሩ የፖለቲካ እና የጂኦፖለቲካ አለመግባባቶች ግድቡን ከቀላል የልማት ፕሮጀክት ወደ የዲፕሎማሲ ፈተና ቀይረውት ነበር።
ሆኖም ኢትዮጵያ “ፍትሐዊና ምክንያታዊ የውሃ አጠቃቀም” እንዲሁም “በሌሎች ላይ ጉልህ ጉዳት አለማድረስ” በሚሉ ዓለም አቀፍ መርሆዎች ላይ ተመስርታ የተከተለችው የዲፕሎማሲ መንገድ ትልቅ ውጤቶችን አስመዝግቧል።
ከተመዘገቡት ታላላቅ ድሎች አንዱ የግድቡ ጉዳይ በአፍሪካ ሕብረት ማዕቀፍ እንዲመራ ማድረግ ነው።
ጉዳዩን ወደ ዓለም አቀፍ የፖለቲካ መድረኮች በመውሰድ ጫና ለመፍጠር የተደረጉ ጥረቶች ቢኖሩም፣ ኢትዮጵያ የአፍሪካ ችግሮች በአፍሪካውያን መፍትሔ ሊያገኙ ይገባል የሚለውን መርህ በተግባር አስከብራለች።
ይህ የዲፕሎማሲ ድል ለኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን ለመላው አፍሪካ የተቋማዊ ነጻነት እና የአህጉራዊ ትብብር ማሳያ ሆኗል።
ሌላው ታላቅ ስኬት የግድቡ ግንባታ በውጭ ጫናዎች ሳይቆም እስከ መጨረሻው የውሃ ሙሌት መድረሱ ነው።
በሕዝብ ገንዘብና በብሔራዊ አንድነት የተገነባው ግድብ የኢትዮጵያን የራስ አቅም እና የውጭ ጫናን የመቋቋም ችሎታ አሳይቷል።
ዛሬ ግድቡ የኤሌክትሪክ ኃይል በማመንጨት ለአጎራባች አገራት ለሚደረገው የኃይል ሽያጭ መሠረት ሆኗል። ይህም ግድቡ የግጭት ምንጭ ሳይሆን የቀጣናዊ ትስስርና የጋራ ልማት መሣሪያ መሆኑን በተግባር አረጋግጧል።
የህዳሴ ግድብ ኢትዮጵያን ከተራ የኤሌክትሪክ አምራች ወደ የቀጣናው የኢነርጂ ማዕከል እየቀየራት ነው። ለጅቡቲ፣ ለኬንያ፣ ለሱዳን እና ለሌሎች አገራት የኃይል አቅርቦት መስፋፋቱ የኢኮኖሚ ትስስርን ከማጠናከሩም በላይ የፖለቲካ መተማመንን እየፈጠረ ነው።
ኢትዮጵያ ከ120 ሚሊዮን በላይ ሕዝብ ያላትና ፈጣን የኢኮኖሚ እድገት እያሳየች ያለች አገር ብትሆንም፣ የባሕር በር አልባ መሆኗ ለንግድ፣ ለኢኮኖሚ እና ለብሔራዊ ደኅንነት ከፍተኛ ፈተና ሆኖ ቆይቷል።
በቅርብ ዓመታት ግን ኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄዋን ከታሪካዊ ቅሬታ ወደ ስትራቴጂካዊ ዲፕሎማሲ ቀይራለች።
ከሶማሊላንድ ጋር የተፈረመው የመግባቢያ ሰነድ (MoU) በዚህ ረገድ ታሪካዊ እርምጃ ተብሎ ይታያል። ይህ እርምጃ ኢትዮጵያ የባሕር በር ፍላጎቷን በሰላማዊ እና በዲፕሎማሲያዊ መንገድ ለማሳካት ያላትን ቁርጠኝነት አሳይቷል።
ይህ የዲፕሎማሲ አቅጣጫ ኢትዮጵያ ከአንድ ወደብ ብቻ ጥገኛ የመሆን አደጋን ለመቀነስና የንግድ ወጪዋን ለመቆጣጠር የሚያስችል አዲስ የጂኦኢኮኖሚ አስተሳሰብ እንዳላት አሳይቷል።
ቀይ ባህር ከዓለም አቀፍ የንግድ መስመሮች አንዱ እንደመሆኑ መጠን በዚህ አካባቢ የሚፈጠሩ የደኅንነት ችግሮች በቀጥታ ኢትዮጵያን ይነካሉ።
በመሆኑም ኢትዮጵያ በቀይ ባህር ጉዳይ ተመልካች ሳይሆን ንቁ ባለድርሻ መሆን እንዳለባት በዲፕሎማሲ መድረኮች ላይ በግልጽ ማስቀመጥ ችላለች። ይህም የአገሪቱን የጂኦፖለቲካ ተጽዕኖ እያሳደገ ነው።
የህዳሴ ግድብና የቀይ ባህር ዲፕሎማሲ በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ ቢመስሉም፣ የጋራ ዓላማ አላቸው። ይህም ኢትዮጵያን በኢኮኖሚ፣ በኢነርጂ እና በጂኦፖለቲካ የቀጣናው የኃይል ማዕከል ማድረግ ነው።
የህዳሴ ግድብ የኢነርጂ ተጽዕኖን ሲፈጥር፣ የቀይ ባህር ዲፕሎማሲ ደግሞ የንግድና የስትራቴጂካዊ ተደራሽነትን ያጠናክራል። ሁለቱም ተደጋጋፊ ሲሆኑ የኢትዮጵያን የወደፊት ኢኮኖሚ እና የፖለቲካ ኃይል ለመገንባት ወሳኝ ሚና አላቸው።
በህዳሴ ግድብና በቀይ ባህር ጉዳዮች ዙሪያ የታዩት የዲፕሎማሲ ስኬቶች ኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅሞቿን በውይይት፣ በጽናት እና በስትራቴጂካዊ አመራር ማስከበር እንደምትችል አረጋግጠዋል።
ይሁን እንጂ እነዚህ ድሎች ዘላቂ ውጤት እንዲያመጡ የውስጥ አንድነትን ማጠናከር፣ ከጎረቤት አገራት ጋር በጋራ ተጠቃሚነት ላይ የተመሠረተ ግንኙነት መገንባት እና የሰላም ዲፕሎማሲን ማስቀጠል አስፈላጊ ነው።
የህዳሴ ግድብ የኢነርጂ ነፃነትን ሲያመጣ፣ የቀይ ባህር ዲፕሎማሲ ደግሞ የኢትዮጵያን የጂኦፖለቲካ ተደራሽነት ያሰፋል። ሁለቱም ተደምረው ኢትዮጵያን በአፍሪካ ቀንድ ዘላቂ ተጽዕኖ ፈጣሪ አገር ወደማድረግ እየመሯት ነው።
ውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር
Sponsored by
Surafel
3 days ago
ኪዱ አረፈ
#ethiopia | በተለያዩ የጥበብ ዘርፎች በስፋት የሚታወቀው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ባደረበት ህመም በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23 ቀን 2018 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል።
የአርቲስቱ የቀብር ስነ ስርዓት ማክሰኞ ግንቦት 25 ቀን 2018 ዓ.ም በአማኑኤል ቤተክርስቲያን ከቀኑ 6:00 ሰዓት ይፈጸማል።
ከጠዋቱ 3:00 ሰዓት ጀምሮ በሙያ ህይወቱ በታማኝነት ባገለገለበት ታሪካዊው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት የሽኝት እና የሻማ ማብራት መርሃ ግብር ይከናወናል።
***
የሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው አጭር የህይወት ታሪክ
የመድረኩ እንዝርት ሁለገቡ የጥበብ ሰው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከእናቱ ከወ/ሮ ብዙነሽ ጓንጉል እና ከአባቱ ከአቶ ምስጋናው ደርኬሮ ሰኔ 15/ 1958 ዓ.ም አዲስ አበባ ከተማ ልዩ ስሙ አማኑኤል አጂፕ ተብሎ በሚጠራዉ አካባቢ ተወለደ፡፡ ለአቅመ ፊደል ሲደርስ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቱን በደጃዝማች ኃይሉ ተስፋዬ ትምህርት ቤት እንዲሁም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን በአዲስ ከተማ ትምሀርት ቤት እስከ 12ኛ ክፍል ተምሮ አጠናቋል።
ከውዝዋዜ ጋር ገና ተማሪ እያለ የተወዳጀው ሁለገቡ ከያኒ ኪዳኔ ምስጋናው የጥበብ ጉዞውን በቀበሌ ኪነትና በከፍተኛ ኪነት ውስጥ አድርጎ መዳረሻውን በአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አዳራሽ በማድረግ በ1977 ዓ.ም በውዝዋዜ ሙያ ለመቀጠር በቅቷል፡፡ የአርቲስት ኪዳኔ የሙያ ፍቅር፣ ችሎታና ስነምግባር ያስደመማቸው የውዝዋዜ ክፍል አሰልጣኞችና ኃላፊዎች ከተወዛዋዥነት ወደ ረዳት አሰልጣኝነት እንዲያድግ በማድረጋቸው ከ1983-1990 ዓ.ም ድረስ በረዳት አሰልጣኝነት ሙያ ሲያገለግል ቆይቷል፡፡ ጥበበኛው ኪዳኒ በረዳትነት የጀመረውን የአሰልጣኝነት ስራውን ከፍ በማድረግ ከ1991 እሰከ 1992 በቋሚ አሰልጣኝነት ተመድቦ በርካታ ባለሙያዎችን በክህሎት፣ በስነምግባርና በጥበብ አሰልጥኖ ለውዝዋዜ ሙያ መስፋፋትና አድገት የበኩሉን ድርሻ አበርክቷል፡፡
በውዝዋዜ ጥበብ በማለዳው የተነደፈው ኪዳኔ በእውቀት፣ በልምድና በፈጠራ እየጎመራና አንቱታን እያተረፈ ሲመጣ አድማሱን በማስፋት በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ተዛውሮ ከ1992 እሰከ 2007 ዓ.ም በዋና አሰልጣኝነትና በኬሮጋራፈርነት በርካታ በሀገር አቀፍና በአለም አቀፍ ደረጃ ግዘፍ የነሱ መድረኮች ላይ የቀረቡ የውዝዋዜ ስራዎችን በማዘጋጀት፣ በማማከርና በመምራት ከሰው ልብና አእምሮ የማይጠፉ ደማቅ ኪነጥበባዊ ስራዎችን ሰርቷል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ፈጣን የፈጠራ፣ የማደራጀትና የመምራት አቅም የነበረው ብርቱ የጥበብ ሰው ነበር፡፡ በርካታ ተወዛዋዦች የሚገኙበት የጥበብ መድረክ ካለ እዛ የጥበብ መድረክ ላይ ኪዳኔ መኖሩ ሳይታለም የተፈታ ህልም ነበር፡፡ የኪዳኔ የፈጠራ፣ የውዝዋዜ ችሎታና የውዝዋዜ ዝግጅት ጥበብ የታየባቸው አያሌ የውዝዋዜ ጥበብ ስራዎች ህያው መስክሮቹ ናቸው፡፡ በፋሽስት ጣሊያን የተዘረፈው የአክሱም ሀውልት ወደ ሀገሩ ሲመለስ ለነበረው አቀባበል በተዘጋጀው የኪነጥበብ መድረክ ላይ በአዲስ አበባና በአክሱም ከተማ ግዙፍ የውዝዋዜ ዝግጅት፣ በህዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ በተዘጋጀው የጥበብ መድረክ፣ በሚሊኒዬም አዳራሽ፣ በባህዳር ጣና ሐይቅ ላይ የውዝዋዜ የጀልባ ላይ ትርኢት፣ የአዲስ ዓመት የበዓል ዝግጅቶች ላይ ጥበብ፣ ባህል፣ ፈጠራና ውበት የተመላባቸው በርካታ ተወዛዋዦች የተሳተፉባቸውን የጥበብ ስራዎች በማዘጋጀት የጥበብና የሀገር ባለውለታነቱን አስመስክሯል፡፡
በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ከአስራ አምስት ዓመት በላይ በአሰልጣኝነት ሲሰራ ከቆየ በኋላ ከ2007 እስከ 2017 ዓ.ም ድረስ ወደ ቀድሞ የሙያ ቤቱ የአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አደራሽ ተዛውሮ በአሰልጣኝነትና በኬሮግራፈርነት ሲሰራ ቆይቷል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከተወዛዋዠነት፣ አሰልጣኝነት፣ አዘጋጅነትና አማካሪነት ባሻገር በድምጻዊነትና በቴአትርና ፊልም ተዋናይነትም በመሳተፍ ሁለገብ ከያኒነቱን ያስመሰከረ ድንቅ ጥበበኛ ነበር፡፡ በርካታ የሙዚቃ ቪዲዮ ስራዎች ላይ የኪዳኔ ደማቅ የፈጠራና የጥበብ አሻራ ያረፈባቸው ውዝዋዜዎችና ዝግጅቶች ዛሬም፣ ነገም ህያው ምስክሮች ናቸው፡፡
አሰልጣኝና ኬሮግራፍር እንዲሁም የውዝዋዜ አማካሪ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው በሞያው በሰራባቸው አመታት በርካታ
1. ባለሙያዎች ወደ ሙያው እንዲገቡና የሙያው ስነምግባር እንዲኖራቸው አደርጓል፡፡
2. የባህል ውዝዋዜ ትምህርት ቤት በሌለበት ዘመን በቴአትር ቤቶችና ከቴአትር ቤቶች ውጪ የነበሩ ወጣቶችን አሰልጥናል፤
3. ከከተማ ውጪ በመሄድ ቱባ ባህሎችን በማጥናትና በማምጣት የተለያዩ የባህል ጭፈራዎችንና አለባበሶችን አስተዋውቋል፡፡
4. የውዝዋዜ ሙያ እንደሙያ እንዲታይና አሁን የደረሰበት ደረጃ ላይ እንዲደርስ የተለያዩ መድረኮች ላይ እና ጥናቶች ላይ በመሳተፍ አስተዋኦ አበርክቷል፡፡
5. በአዲስ አበባ ከተማ በተዘጋጁ በርካታ የኪነ ጥበብ ፌስቲቫሎች ላይ በመጋበዝ በዳኝነትና በአማካሪነት ሰርቷል፡፡
6. ከአዲስ አበባ ውጪ በተለያዩ ክልሎች የሚገኙ ወጣቶችን ከማሰልጠን አልፎ በደቡብ ክልል ውስጥ የባህል ባንድ ለማቋቋም በቅቷል፡፡
7. በከተማችንና በተለያዩ ከተሞች በተከበሩ የብሄሔር ብሄረሰቦች ክብረ በዓላት ላይ የጥበብ ስራዎችን አቅርባል፡፡
8. በተለያዩ ጊዜ የተከበሩ የአደባበይ በአላት አድዋና የካቲት12 የመሳሰሉት ላይ ስራዋችን አቅርባል፡፡
9. በታላቁ ህዳሴ ግድብ ድረስ በመሄድና ታስቦ በሚከበርበት ጊዜም ስራዎችን አቅርቧል፡፡
10. በመንግስት መስረታና በበአለ ሲመቱ ዝግጅት ላይ ታላቅ የውዝዋዜ ትርኢት በኬሮግራፈርነት ሰርቷል፡፡
11. ሀገራችን የጦርነትና የተፈጥሮ ችግር በገጠማት ጊዜ ከኪነ ጥበብ ስራው ጋር ቀዳሚ በመሆን በርካታ አነቃቂ ስራዎችን ሰርቷል፡፡
12. የተለያዩ የሀገር መሪዎች፣ አንባሳደሮችና ዲፕሎማቶች ሲመጡና ሲሸኙ በአየር መንገድና በከንቲባ ጽ/ቤት ግቢ ውስጥ ደማቅ አቀባበል በማደረግ እና ትርኢቶችን በማቅረብ ባህላችንን አስተዋውቋል፡፡
13. በከተማ ደረጃ የሚዘጋጁ ትላልቅ ሴሚናሮች፤ጉባኤዋችና ሲንፖዚየሞች ላይ የተለያዩ የኬሮግራፈር ስራዎችን ሰርቷል፡፡
ሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ላበረከታቸው ኪነጥበባዊ ስራዎች የምስጋናና የእውቅና የምስክር ወረቀቶችን፡-
Ø ከኢፌድሪ ፊዴሬሽን ምክር ቤት
Ø ከኢፌድሪ ባህልና ቱሪዝም ሚንስቴር
Ø አዲስ አበባ ዩንቪርስቲ
Ø ከአዲስ አበባ ባህል ኪነ የጥበብና ቱሪዝም ቢሮ
Ø ከታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት
Ø ከሀገር ፍቅር፤ከቴአትርና ባህል አደራሽ፤ከራስ ቴአትር፤ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአተር እና ሌሎችም በርካታ ተቋማት በክብር ተቀብሏል፡፡
አሰልጣኝ፣ ኬሮግራፍርና የውዝዋዜ አማካሪ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ሙያው እንዲያድግና ባለሙያውም እንዲጠቀም በነበረው ፍላጎትና ቁጭት ምክንያት ሙያው በተለያዩ ትልልቅ ሆቴሎችና የባህል ምሽቶች እንዲሰራና ባህላችን የበለጠ እንዲተዋወቅ በማማከርና በመደገፍ የአንበሳውን ድርሻ ይወስዳል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ከበርካታ የሀገራችን ታዋቂና ተወዳጅ ሙዚቀኞች ጋር ትላልቅ መድረኮችና በከተማ ደረጃ በቀረቡ ታላላቅ ህዝባዊ በአላትና የሙዚቃ ኮንሰርቶች ላይ የኪሮግራፈር ስራዋችን
Ø በሸራተን አዲስ ሆቴል
Ø በሚሊንየም አዳራሽ
Ø በኢግዚብሽን ማዕከል
Ø በመስቀል አደባባይ
Ø በአዲስ አበባ ስቴድየም
Ø በጊዮን ሆቴል
Ø በሂልተን ሆቴል
Ø በስካይላት ሆቴል በመገኘት ጥበባዊ ስራዎችን ያቀረበ ሲሆን ትልልቅ የቀጥታ የቴሌብዥን ስርጭ የነበራቸውን ግዙፍ መድረኮችም ላይ ልዩ የኬሮግራፈርነት ሙያውን ድንቅ ብቃት አስመስክሯል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው በተለያዩ ቴአትርና ሙዚቃዊ ቴአትሮች ላይ በትወናና በዝግጅት ሰርቷል፡፡ በትወና የተሳተፈባቸው ስራዎች፦
Ø ጤና ያጣ ፍቅር
Ø ሮሚዮና ጁሌት
Ø የቀለጠው መንድር
Ø ሊስትሮ ኦፔራ
Ø ከልሺን አውልቂ
Ø ፎርፌ
Ø ኦቴሎ
Ø ቴዎድሮስ
በሙዚቃዊ ድራማ ኬሮግራፈር ዝግጅት፡-
Ø ፎርፌ
Ø ኢትዮጵያዊነት ጥልቅ ነው
Ø ከልሽን አውልቂ
Ø ሊስትሮ ኦፔራ
Ø ሉሲ
Ø ሀገር ማለት ሰው ነው እና ሌሎችም የጠቀሳሉ፡፡
በፊልም ትወና፡-
Ø በህይወት ዙሪያ
Ø ሔሮሽማ
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከመድረክ ስራዎቹ በተጨማሪም በተላያዩ ታዋቂና አንጋፍ እንዲሁም ወጣት ድምጻውያን የሙዚቃ ቪዲዮ ስራዎች ላይ በኬሮግራፈርነትና በአማካሪነት ሰርቷል፡፡
Ø ለክብር ዳ/ር ጥላሁን ገሠሠ
Ø ለድምፃዊ ኤፍሬም ታምሩ የሰራቸው ስራዎች ጥቂቶቹ ናቸው፡፡
አርቲስት ኪዳኔ በተለያዩ የቴሌቪዥን ዝግጅቶችና የበዓል ፕሮግራሞች ላይ ባቀረባቸው የጥበብ ስራዎች ውበትና ድምቀት የነበረ ሲሆን በፋና ቴሌቭዥን ፋና ሰማንያ የውዝዋዜና ዳንስ ተሰጥኦ ውድድር ላይ በአማካሪነት በመስራት ሙያዊ አስተዋፅዎ አድርጓል፡፡
ሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ በሙያው አድማስ ተሸግሮ በዱባይ እና በታይላንድ ኢትዮጰያንና ባህሏን ያስተዋወቀ ብርቱ የጥበብ ሰው ሰሆን በቅርብ በሀገራችን እና በአለም ህዝቦች ዘንድ አንድ ጊዜ ተሰርቶ ያልተደገመውን የህዝብ ለህዝብ ተጓዥ የሙዚቃ የባህል ቡድንን የሚያስታውስ የሀገረሰብ ሙዚቃዎችን፣ ጭፈራዎችንና ባህላችንን የሚያስተዋውቅ ሉሲ ድንቅነሽ ኢትዮጵያ በሚል በመላው ሀገር ተዟዙሮ የቀረበውን ትርኢት ከባህል ሚንስቴር ኃላፊነት ተሰጥቶት በዋና አዘጋጅነት የውዝዋዜውን ዝግጅት መምራት የቻለ ድንቅ ጥበበኛ ነበር፡፡
ሁለገቡ ከያኒ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከ2017 ዓ.ም ጀምሮ ህይወቱ እስካለፈበት ግንቦት 23/2018 ዓ.ም ድረስ በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ተዛውሮ በሙያው ወገኑን፣ ሀገሩንና ሙያውን በጥበብ፣ በታማኝነትና በትጋት ሲያገለግል የኖረ፣ በጥበብ ስራዎቹ ስሙን ከመቃብር በላይ ማኖር የቻለ ታላቅ ጥበበኛ ነበር፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናዉ የጋብቻ ህይወቱን ከረዥም ጊዜ ፍቅረኛዉ ከወ/ት አይናለም ተፈራ ጋር የካቲት 2 /2018 በክብር ፈፅሟል። ይሁንና ይህ ታላቅ ጥበበኛ ባጋጠመው የጤና እክል ሳቢያ በአዲስ ህይወት አጠቃላይ ሆስፒታል እና በሆፕ ሆስፒታል በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23/2018 ዓ.ም በተወለደ በ60 ዓመቱ ከዚህ ዓለም ድካም አርፏል፡፡
የአርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው የሽኝትና የጧፍ ማብራት ፕሮግራም ቤተሰቦቹ፣ ጓደኞቹ፣ የሙያ አጋሮቹና አድናቂዎቹ በተገኙበት ለረዥም ዓመታት በሙያው ባገለገለበት አንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ግንቦት 25/ 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ በ3፡00 ሰዓት ላይ ከተከናወነ በኋላ የቀብር ሰነ ስርዓቱ በአማኑኤል ካቴድራል ቤተክርስቲያን ይፈፀማል።
የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት በመላው ሰራተኞቹና የሙያ አጋሮቹ ስም በሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ህልፈተ ህይወት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን እየገለፀ ፈጣሪ ነፍሱን በመዓዛ ገነት እንዲያሳርፍ ይመኛል፡፡ እንዲሁም ለውድ ቤተሰቦቹ፣ ለዘመዶቹ፣ ለጓደኞቹ፣ ለስራ ባልደረቦቹ፣ ለሙያ አጋሮቹና አድናቂዎቹ በሙሉ ፈጣሪ ልባዊ መጽናናትን እንዲሰጣቸው ይመኛል፡፡
የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት-ኮምኒኬሽን
#ኪዳኔምስጋናው #ሀገርፍቅርቴአትር #የጥበብሰው #ሀዘን #ኪነጥበብ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በተለያዩ የጥበብ ዘርፎች በስፋት የሚታወቀው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ባደረበት ህመም በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23 ቀን 2018 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል።
የአርቲስቱ የቀብር ስነ ስርዓት ማክሰኞ ግንቦት 25 ቀን 2018 ዓ.ም በአማኑኤል ቤተክርስቲያን ከቀኑ 6:00 ሰዓት ይፈጸማል።
ከጠዋቱ 3:00 ሰዓት ጀምሮ በሙያ ህይወቱ በታማኝነት ባገለገለበት ታሪካዊው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት የሽኝት እና የሻማ ማብራት መርሃ ግብር ይከናወናል።
***
የሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው አጭር የህይወት ታሪክ
የመድረኩ እንዝርት ሁለገቡ የጥበብ ሰው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከእናቱ ከወ/ሮ ብዙነሽ ጓንጉል እና ከአባቱ ከአቶ ምስጋናው ደርኬሮ ሰኔ 15/ 1958 ዓ.ም አዲስ አበባ ከተማ ልዩ ስሙ አማኑኤል አጂፕ ተብሎ በሚጠራዉ አካባቢ ተወለደ፡፡ ለአቅመ ፊደል ሲደርስ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቱን በደጃዝማች ኃይሉ ተስፋዬ ትምህርት ቤት እንዲሁም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን በአዲስ ከተማ ትምሀርት ቤት እስከ 12ኛ ክፍል ተምሮ አጠናቋል።
ከውዝዋዜ ጋር ገና ተማሪ እያለ የተወዳጀው ሁለገቡ ከያኒ ኪዳኔ ምስጋናው የጥበብ ጉዞውን በቀበሌ ኪነትና በከፍተኛ ኪነት ውስጥ አድርጎ መዳረሻውን በአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አዳራሽ በማድረግ በ1977 ዓ.ም በውዝዋዜ ሙያ ለመቀጠር በቅቷል፡፡ የአርቲስት ኪዳኔ የሙያ ፍቅር፣ ችሎታና ስነምግባር ያስደመማቸው የውዝዋዜ ክፍል አሰልጣኞችና ኃላፊዎች ከተወዛዋዥነት ወደ ረዳት አሰልጣኝነት እንዲያድግ በማድረጋቸው ከ1983-1990 ዓ.ም ድረስ በረዳት አሰልጣኝነት ሙያ ሲያገለግል ቆይቷል፡፡ ጥበበኛው ኪዳኒ በረዳትነት የጀመረውን የአሰልጣኝነት ስራውን ከፍ በማድረግ ከ1991 እሰከ 1992 በቋሚ አሰልጣኝነት ተመድቦ በርካታ ባለሙያዎችን በክህሎት፣ በስነምግባርና በጥበብ አሰልጥኖ ለውዝዋዜ ሙያ መስፋፋትና አድገት የበኩሉን ድርሻ አበርክቷል፡፡
በውዝዋዜ ጥበብ በማለዳው የተነደፈው ኪዳኔ በእውቀት፣ በልምድና በፈጠራ እየጎመራና አንቱታን እያተረፈ ሲመጣ አድማሱን በማስፋት በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ተዛውሮ ከ1992 እሰከ 2007 ዓ.ም በዋና አሰልጣኝነትና በኬሮጋራፈርነት በርካታ በሀገር አቀፍና በአለም አቀፍ ደረጃ ግዘፍ የነሱ መድረኮች ላይ የቀረቡ የውዝዋዜ ስራዎችን በማዘጋጀት፣ በማማከርና በመምራት ከሰው ልብና አእምሮ የማይጠፉ ደማቅ ኪነጥበባዊ ስራዎችን ሰርቷል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ፈጣን የፈጠራ፣ የማደራጀትና የመምራት አቅም የነበረው ብርቱ የጥበብ ሰው ነበር፡፡ በርካታ ተወዛዋዦች የሚገኙበት የጥበብ መድረክ ካለ እዛ የጥበብ መድረክ ላይ ኪዳኔ መኖሩ ሳይታለም የተፈታ ህልም ነበር፡፡ የኪዳኔ የፈጠራ፣ የውዝዋዜ ችሎታና የውዝዋዜ ዝግጅት ጥበብ የታየባቸው አያሌ የውዝዋዜ ጥበብ ስራዎች ህያው መስክሮቹ ናቸው፡፡ በፋሽስት ጣሊያን የተዘረፈው የአክሱም ሀውልት ወደ ሀገሩ ሲመለስ ለነበረው አቀባበል በተዘጋጀው የኪነጥበብ መድረክ ላይ በአዲስ አበባና በአክሱም ከተማ ግዙፍ የውዝዋዜ ዝግጅት፣ በህዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ በተዘጋጀው የጥበብ መድረክ፣ በሚሊኒዬም አዳራሽ፣ በባህዳር ጣና ሐይቅ ላይ የውዝዋዜ የጀልባ ላይ ትርኢት፣ የአዲስ ዓመት የበዓል ዝግጅቶች ላይ ጥበብ፣ ባህል፣ ፈጠራና ውበት የተመላባቸው በርካታ ተወዛዋዦች የተሳተፉባቸውን የጥበብ ስራዎች በማዘጋጀት የጥበብና የሀገር ባለውለታነቱን አስመስክሯል፡፡
በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ከአስራ አምስት ዓመት በላይ በአሰልጣኝነት ሲሰራ ከቆየ በኋላ ከ2007 እስከ 2017 ዓ.ም ድረስ ወደ ቀድሞ የሙያ ቤቱ የአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አደራሽ ተዛውሮ በአሰልጣኝነትና በኬሮግራፈርነት ሲሰራ ቆይቷል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከተወዛዋዠነት፣ አሰልጣኝነት፣ አዘጋጅነትና አማካሪነት ባሻገር በድምጻዊነትና በቴአትርና ፊልም ተዋናይነትም በመሳተፍ ሁለገብ ከያኒነቱን ያስመሰከረ ድንቅ ጥበበኛ ነበር፡፡ በርካታ የሙዚቃ ቪዲዮ ስራዎች ላይ የኪዳኔ ደማቅ የፈጠራና የጥበብ አሻራ ያረፈባቸው ውዝዋዜዎችና ዝግጅቶች ዛሬም፣ ነገም ህያው ምስክሮች ናቸው፡፡
አሰልጣኝና ኬሮግራፍር እንዲሁም የውዝዋዜ አማካሪ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው በሞያው በሰራባቸው አመታት በርካታ
1. ባለሙያዎች ወደ ሙያው እንዲገቡና የሙያው ስነምግባር እንዲኖራቸው አደርጓል፡፡
2. የባህል ውዝዋዜ ትምህርት ቤት በሌለበት ዘመን በቴአትር ቤቶችና ከቴአትር ቤቶች ውጪ የነበሩ ወጣቶችን አሰልጥናል፤
3. ከከተማ ውጪ በመሄድ ቱባ ባህሎችን በማጥናትና በማምጣት የተለያዩ የባህል ጭፈራዎችንና አለባበሶችን አስተዋውቋል፡፡
4. የውዝዋዜ ሙያ እንደሙያ እንዲታይና አሁን የደረሰበት ደረጃ ላይ እንዲደርስ የተለያዩ መድረኮች ላይ እና ጥናቶች ላይ በመሳተፍ አስተዋኦ አበርክቷል፡፡
5. በአዲስ አበባ ከተማ በተዘጋጁ በርካታ የኪነ ጥበብ ፌስቲቫሎች ላይ በመጋበዝ በዳኝነትና በአማካሪነት ሰርቷል፡፡
6. ከአዲስ አበባ ውጪ በተለያዩ ክልሎች የሚገኙ ወጣቶችን ከማሰልጠን አልፎ በደቡብ ክልል ውስጥ የባህል ባንድ ለማቋቋም በቅቷል፡፡
7. በከተማችንና በተለያዩ ከተሞች በተከበሩ የብሄሔር ብሄረሰቦች ክብረ በዓላት ላይ የጥበብ ስራዎችን አቅርባል፡፡
8. በተለያዩ ጊዜ የተከበሩ የአደባበይ በአላት አድዋና የካቲት12 የመሳሰሉት ላይ ስራዋችን አቅርባል፡፡
9. በታላቁ ህዳሴ ግድብ ድረስ በመሄድና ታስቦ በሚከበርበት ጊዜም ስራዎችን አቅርቧል፡፡
10. በመንግስት መስረታና በበአለ ሲመቱ ዝግጅት ላይ ታላቅ የውዝዋዜ ትርኢት በኬሮግራፈርነት ሰርቷል፡፡
11. ሀገራችን የጦርነትና የተፈጥሮ ችግር በገጠማት ጊዜ ከኪነ ጥበብ ስራው ጋር ቀዳሚ በመሆን በርካታ አነቃቂ ስራዎችን ሰርቷል፡፡
12. የተለያዩ የሀገር መሪዎች፣ አንባሳደሮችና ዲፕሎማቶች ሲመጡና ሲሸኙ በአየር መንገድና በከንቲባ ጽ/ቤት ግቢ ውስጥ ደማቅ አቀባበል በማደረግ እና ትርኢቶችን በማቅረብ ባህላችንን አስተዋውቋል፡፡
13. በከተማ ደረጃ የሚዘጋጁ ትላልቅ ሴሚናሮች፤ጉባኤዋችና ሲንፖዚየሞች ላይ የተለያዩ የኬሮግራፈር ስራዎችን ሰርቷል፡፡
ሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ላበረከታቸው ኪነጥበባዊ ስራዎች የምስጋናና የእውቅና የምስክር ወረቀቶችን፡-
Ø ከኢፌድሪ ፊዴሬሽን ምክር ቤት
Ø ከኢፌድሪ ባህልና ቱሪዝም ሚንስቴር
Ø አዲስ አበባ ዩንቪርስቲ
Ø ከአዲስ አበባ ባህል ኪነ የጥበብና ቱሪዝም ቢሮ
Ø ከታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት
Ø ከሀገር ፍቅር፤ከቴአትርና ባህል አደራሽ፤ከራስ ቴአትር፤ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአተር እና ሌሎችም በርካታ ተቋማት በክብር ተቀብሏል፡፡
አሰልጣኝ፣ ኬሮግራፍርና የውዝዋዜ አማካሪ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ሙያው እንዲያድግና ባለሙያውም እንዲጠቀም በነበረው ፍላጎትና ቁጭት ምክንያት ሙያው በተለያዩ ትልልቅ ሆቴሎችና የባህል ምሽቶች እንዲሰራና ባህላችን የበለጠ እንዲተዋወቅ በማማከርና በመደገፍ የአንበሳውን ድርሻ ይወስዳል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ከበርካታ የሀገራችን ታዋቂና ተወዳጅ ሙዚቀኞች ጋር ትላልቅ መድረኮችና በከተማ ደረጃ በቀረቡ ታላላቅ ህዝባዊ በአላትና የሙዚቃ ኮንሰርቶች ላይ የኪሮግራፈር ስራዋችን
Ø በሸራተን አዲስ ሆቴል
Ø በሚሊንየም አዳራሽ
Ø በኢግዚብሽን ማዕከል
Ø በመስቀል አደባባይ
Ø በአዲስ አበባ ስቴድየም
Ø በጊዮን ሆቴል
Ø በሂልተን ሆቴል
Ø በስካይላት ሆቴል በመገኘት ጥበባዊ ስራዎችን ያቀረበ ሲሆን ትልልቅ የቀጥታ የቴሌብዥን ስርጭ የነበራቸውን ግዙፍ መድረኮችም ላይ ልዩ የኬሮግራፈርነት ሙያውን ድንቅ ብቃት አስመስክሯል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው በተለያዩ ቴአትርና ሙዚቃዊ ቴአትሮች ላይ በትወናና በዝግጅት ሰርቷል፡፡ በትወና የተሳተፈባቸው ስራዎች፦
Ø ጤና ያጣ ፍቅር
Ø ሮሚዮና ጁሌት
Ø የቀለጠው መንድር
Ø ሊስትሮ ኦፔራ
Ø ከልሺን አውልቂ
Ø ፎርፌ
Ø ኦቴሎ
Ø ቴዎድሮስ
በሙዚቃዊ ድራማ ኬሮግራፈር ዝግጅት፡-
Ø ፎርፌ
Ø ኢትዮጵያዊነት ጥልቅ ነው
Ø ከልሽን አውልቂ
Ø ሊስትሮ ኦፔራ
Ø ሉሲ
Ø ሀገር ማለት ሰው ነው እና ሌሎችም የጠቀሳሉ፡፡
በፊልም ትወና፡-
Ø በህይወት ዙሪያ
Ø ሔሮሽማ
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከመድረክ ስራዎቹ በተጨማሪም በተላያዩ ታዋቂና አንጋፍ እንዲሁም ወጣት ድምጻውያን የሙዚቃ ቪዲዮ ስራዎች ላይ በኬሮግራፈርነትና በአማካሪነት ሰርቷል፡፡
Ø ለክብር ዳ/ር ጥላሁን ገሠሠ
Ø ለድምፃዊ ኤፍሬም ታምሩ የሰራቸው ስራዎች ጥቂቶቹ ናቸው፡፡
አርቲስት ኪዳኔ በተለያዩ የቴሌቪዥን ዝግጅቶችና የበዓል ፕሮግራሞች ላይ ባቀረባቸው የጥበብ ስራዎች ውበትና ድምቀት የነበረ ሲሆን በፋና ቴሌቭዥን ፋና ሰማንያ የውዝዋዜና ዳንስ ተሰጥኦ ውድድር ላይ በአማካሪነት በመስራት ሙያዊ አስተዋፅዎ አድርጓል፡፡
ሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ በሙያው አድማስ ተሸግሮ በዱባይ እና በታይላንድ ኢትዮጰያንና ባህሏን ያስተዋወቀ ብርቱ የጥበብ ሰው ሰሆን በቅርብ በሀገራችን እና በአለም ህዝቦች ዘንድ አንድ ጊዜ ተሰርቶ ያልተደገመውን የህዝብ ለህዝብ ተጓዥ የሙዚቃ የባህል ቡድንን የሚያስታውስ የሀገረሰብ ሙዚቃዎችን፣ ጭፈራዎችንና ባህላችንን የሚያስተዋውቅ ሉሲ ድንቅነሽ ኢትዮጵያ በሚል በመላው ሀገር ተዟዙሮ የቀረበውን ትርኢት ከባህል ሚንስቴር ኃላፊነት ተሰጥቶት በዋና አዘጋጅነት የውዝዋዜውን ዝግጅት መምራት የቻለ ድንቅ ጥበበኛ ነበር፡፡
ሁለገቡ ከያኒ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከ2017 ዓ.ም ጀምሮ ህይወቱ እስካለፈበት ግንቦት 23/2018 ዓ.ም ድረስ በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ተዛውሮ በሙያው ወገኑን፣ ሀገሩንና ሙያውን በጥበብ፣ በታማኝነትና በትጋት ሲያገለግል የኖረ፣ በጥበብ ስራዎቹ ስሙን ከመቃብር በላይ ማኖር የቻለ ታላቅ ጥበበኛ ነበር፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናዉ የጋብቻ ህይወቱን ከረዥም ጊዜ ፍቅረኛዉ ከወ/ት አይናለም ተፈራ ጋር የካቲት 2 /2018 በክብር ፈፅሟል። ይሁንና ይህ ታላቅ ጥበበኛ ባጋጠመው የጤና እክል ሳቢያ በአዲስ ህይወት አጠቃላይ ሆስፒታል እና በሆፕ ሆስፒታል በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23/2018 ዓ.ም በተወለደ በ60 ዓመቱ ከዚህ ዓለም ድካም አርፏል፡፡
የአርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው የሽኝትና የጧፍ ማብራት ፕሮግራም ቤተሰቦቹ፣ ጓደኞቹ፣ የሙያ አጋሮቹና አድናቂዎቹ በተገኙበት ለረዥም ዓመታት በሙያው ባገለገለበት አንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ግንቦት 25/ 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ በ3፡00 ሰዓት ላይ ከተከናወነ በኋላ የቀብር ሰነ ስርዓቱ በአማኑኤል ካቴድራል ቤተክርስቲያን ይፈፀማል።
የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት በመላው ሰራተኞቹና የሙያ አጋሮቹ ስም በሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ህልፈተ ህይወት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን እየገለፀ ፈጣሪ ነፍሱን በመዓዛ ገነት እንዲያሳርፍ ይመኛል፡፡ እንዲሁም ለውድ ቤተሰቦቹ፣ ለዘመዶቹ፣ ለጓደኞቹ፣ ለስራ ባልደረቦቹ፣ ለሙያ አጋሮቹና አድናቂዎቹ በሙሉ ፈጣሪ ልባዊ መጽናናትን እንዲሰጣቸው ይመኛል፡፡
የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት-ኮምኒኬሽን
#ኪዳኔምስጋናው #ሀገርፍቅርቴአትር #የጥበብሰው #ሀዘን #ኪነጥበብ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
3 days ago
በኢትዮጵያ የመንግስት ስልጣን የሚያዝበት መንገድ “በጦር መሳሪያ ነበር” ሲሉ የአማራ ክልል ፕሬዝዳንት አረጋ ከበደ ገለጹ
በኢትዮጵያ የመንግስት ታሪክ ውስጥ የመንግስትን ስልጣን ለመያዝ በአብዛኛው ከጦር መሳሪያ እና በጉልበት የሚመጣ ነው ሲሉ የአማራ ክልል ፕሬዝዳንት በባህርዳር ከተማ በህዳሴ ምርጫ ጣቢያ ተገኝተው ተናግረዋል።
ሀገሪቱን ዴሞክራሲን ጀማሪ ብለው የጠሯት ፕሪዝዳንቱ “በእኛ አገር ዴሞክራሲ አለመዳበሩ ብቻ ሳይሆን የመንግስት ስልጣን የሚያዝበት መንገድ ሁላችሁም እንደምታውቁት፣ በታሪካችንም እንደምናውቀው በአብዛኛው በብረት ነው የሚመነጨው፣ ከጦር መሳሪያ ነው የሚመነጨው፣ ከኃይል የሚመነጭ እንጂ ከህዝብ ድምፅ አይመንጭም” በማለት ይህንን የሚያስቀር መንግስታት በህዝብ ድምፅ ብቻ እንዲወጡ የሚያደርግ ነው ሲሉ የምርጫውን አስፈላጊነት አንስተዋል።
በህዝብ እና በዴሞክራሲ የተመረጠ መንግስት መመስረት መልመድ አለብን ሲሉም አክለዋል። ፕሬዝዳንቱ ይህ በዴሞክራሲያዊ መንገድ የሚደረግ ምርጫ ሁለት ነገሮችን ያሳካል ብለዋል፡፡ አንዱ መንግስትነት በምርጫ እንጂ በጦርነት እና በአፈሙዝ እንደ ማይገኝ ሲሆን ሌላው ደግሞ በአገር ውስጥም ሆነ በውጪ አሁን ላይ በኢትዮጵያ የሽግግር መንግስት እንዲመሰረት የሚፈልጉ አካላት አሉ በማለት በዚህ ሂደት ውስጥ የምታልፍ ከሆነ “ ኢትዮጵያን የጸና መንግስት እና ሥርዓት አይኖራትም” በማለት ተናግረዋል።
በአማራ ክልል በጸጥታ ስጋት ምክንያት በስምንት የምርጫ ክልሎች ምርጫ የማይደረግ ሲሆን በክልሉ የሚካሄዱት በትጥቅ የታገዙ ግጭቶች መቀጠላቸው በሚዘገብበት ወቅት ነው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ እየተካሄደ የሚገኘው፡፡(አዲስ ማለዳ)
Seledadotio
Seledadotio
በኢትዮጵያ የመንግስት ታሪክ ውስጥ የመንግስትን ስልጣን ለመያዝ በአብዛኛው ከጦር መሳሪያ እና በጉልበት የሚመጣ ነው ሲሉ የአማራ ክልል ፕሬዝዳንት በባህርዳር ከተማ በህዳሴ ምርጫ ጣቢያ ተገኝተው ተናግረዋል።
ሀገሪቱን ዴሞክራሲን ጀማሪ ብለው የጠሯት ፕሪዝዳንቱ “በእኛ አገር ዴሞክራሲ አለመዳበሩ ብቻ ሳይሆን የመንግስት ስልጣን የሚያዝበት መንገድ ሁላችሁም እንደምታውቁት፣ በታሪካችንም እንደምናውቀው በአብዛኛው በብረት ነው የሚመነጨው፣ ከጦር መሳሪያ ነው የሚመነጨው፣ ከኃይል የሚመነጭ እንጂ ከህዝብ ድምፅ አይመንጭም” በማለት ይህንን የሚያስቀር መንግስታት በህዝብ ድምፅ ብቻ እንዲወጡ የሚያደርግ ነው ሲሉ የምርጫውን አስፈላጊነት አንስተዋል።
በህዝብ እና በዴሞክራሲ የተመረጠ መንግስት መመስረት መልመድ አለብን ሲሉም አክለዋል። ፕሬዝዳንቱ ይህ በዴሞክራሲያዊ መንገድ የሚደረግ ምርጫ ሁለት ነገሮችን ያሳካል ብለዋል፡፡ አንዱ መንግስትነት በምርጫ እንጂ በጦርነት እና በአፈሙዝ እንደ ማይገኝ ሲሆን ሌላው ደግሞ በአገር ውስጥም ሆነ በውጪ አሁን ላይ በኢትዮጵያ የሽግግር መንግስት እንዲመሰረት የሚፈልጉ አካላት አሉ በማለት በዚህ ሂደት ውስጥ የምታልፍ ከሆነ “ ኢትዮጵያን የጸና መንግስት እና ሥርዓት አይኖራትም” በማለት ተናግረዋል።
በአማራ ክልል በጸጥታ ስጋት ምክንያት በስምንት የምርጫ ክልሎች ምርጫ የማይደረግ ሲሆን በክልሉ የሚካሄዱት በትጥቅ የታገዙ ግጭቶች መቀጠላቸው በሚዘገብበት ወቅት ነው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ እየተካሄደ የሚገኘው፡፡(አዲስ ማለዳ)
Seledadotio
Seledadotio
9 days ago
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቀዳሚው ተወዳጅ የፋይናንስ ተቋም ተብሎ ተመረጠ
#ethiopia | የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በሀገሪቱ ቀዳሚው ተወዳጅ የፋይናንስ ተቋም ተብሎ መመረጡን ብራንድ አፍሪካ (Brand Africa) ይፋ አድርጓል።
ተቋሙ ለኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዚዳንት አቶ አቤ ሳኖ የእንኳን ደስ አለዎት ይፋዊ ደብዳቤ ልኳል።
ይህ ዓመታዊ የ"Africa's Best Brands" የሽልማት ስነ-ስርዓት ግንቦት 17 ቀን 2018 ዓ.ም. በአዲስ አበባ በሚገኘው የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን (ECA) አዳራሽ በተካሄደ ልዩ መርሃ-ግብር ላይ ይፋ ያደረገ ሲሆን የእንኳን ደስ አላችሁ መልእክቱን የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዚዳንትን በመወከል የባንኩ የኮርፖሬት ኮምዩኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ አልሰን አሰፋ ተቀብለዋል።
ጥናቱን ያካሄደው ብራንድ አፍሪካ ከአፍሪካ ቢዝነስ መጽሔት እና ከተባበሩት መንግስታት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ጋር በመተባበር ሲሆን፣ በ30 የአፍሪካ ሀገራት ውስጥ ከ85% በላይ የሚሆነውን የአህጉሪቱን ህዝብ እና የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ የሸፈነ ጥናት መሆኑ ተገልጿል። በጂኦፖል (GeoPoll) አማካኝነት በተሰበሰበው ይፋዊ መረጃ መሰረት ከ5,947 በላይ ልዩ ልዩ ብራንዶች በጥናቱ ውስጥ ተካትቷል።
በውጤቱ መሰረት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በሸማቾች ዘንድ ያለውን ጠንካራ ተቀባይነት ፣ የህዝብ እምነት እና የፋይናንስ መሪነት ለሽልማት እንዳበቃው በመድረኩ ተገልጿል።
በ2010 እ.ኤ.አ. የተመሰረተው ብራንድ አፍሪካ የአህጉሪቱን ተወዳዳሪነት ለማሳደግ፣ አፍሪካን እርስ በእርስ ለማገናኘት እና ለቀጣናው አዎንታዊ ገጽታን ለመገንባት በብራንድ-መር የአፍሪካ ህዳሴን ለማነሳሳት የተቋቋመ የትውልዶች ንቅናቄ ነው።
በተለያዩ ዘርፎች የተሰማሩት ተቋማትን ተመሳሳይ የ"Africa's Best Brands" ሽልማት በመስጠት የ16 ዓመታት ልምድ አካብቷል።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዚዳንትና የማኔጅመንት አባላት በተገኘው ውጤት ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ የእንኳን ደስ አለን መልእክት አስተላልፈዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #nbc #cbe
#ethiopia | የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በሀገሪቱ ቀዳሚው ተወዳጅ የፋይናንስ ተቋም ተብሎ መመረጡን ብራንድ አፍሪካ (Brand Africa) ይፋ አድርጓል።
ተቋሙ ለኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዚዳንት አቶ አቤ ሳኖ የእንኳን ደስ አለዎት ይፋዊ ደብዳቤ ልኳል።
ይህ ዓመታዊ የ"Africa's Best Brands" የሽልማት ስነ-ስርዓት ግንቦት 17 ቀን 2018 ዓ.ም. በአዲስ አበባ በሚገኘው የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን (ECA) አዳራሽ በተካሄደ ልዩ መርሃ-ግብር ላይ ይፋ ያደረገ ሲሆን የእንኳን ደስ አላችሁ መልእክቱን የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዚዳንትን በመወከል የባንኩ የኮርፖሬት ኮምዩኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ አልሰን አሰፋ ተቀብለዋል።
ጥናቱን ያካሄደው ብራንድ አፍሪካ ከአፍሪካ ቢዝነስ መጽሔት እና ከተባበሩት መንግስታት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ጋር በመተባበር ሲሆን፣ በ30 የአፍሪካ ሀገራት ውስጥ ከ85% በላይ የሚሆነውን የአህጉሪቱን ህዝብ እና የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ የሸፈነ ጥናት መሆኑ ተገልጿል። በጂኦፖል (GeoPoll) አማካኝነት በተሰበሰበው ይፋዊ መረጃ መሰረት ከ5,947 በላይ ልዩ ልዩ ብራንዶች በጥናቱ ውስጥ ተካትቷል።
በውጤቱ መሰረት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በሸማቾች ዘንድ ያለውን ጠንካራ ተቀባይነት ፣ የህዝብ እምነት እና የፋይናንስ መሪነት ለሽልማት እንዳበቃው በመድረኩ ተገልጿል።
በ2010 እ.ኤ.አ. የተመሰረተው ብራንድ አፍሪካ የአህጉሪቱን ተወዳዳሪነት ለማሳደግ፣ አፍሪካን እርስ በእርስ ለማገናኘት እና ለቀጣናው አዎንታዊ ገጽታን ለመገንባት በብራንድ-መር የአፍሪካ ህዳሴን ለማነሳሳት የተቋቋመ የትውልዶች ንቅናቄ ነው።
በተለያዩ ዘርፎች የተሰማሩት ተቋማትን ተመሳሳይ የ"Africa's Best Brands" ሽልማት በመስጠት የ16 ዓመታት ልምድ አካብቷል።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዚዳንትና የማኔጅመንት አባላት በተገኘው ውጤት ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ የእንኳን ደስ አለን መልእክት አስተላልፈዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #nbc #cbe
15 days ago
ከሀገር ውስጥ ተቋማዊ ግንባታ እስከ ቀይ ባሕር ሕጋዊ መብት፤ አሰባሳቢው ሀገራዊ ትርክት
******************
ኢትዮጵያ በታሪኳ የብዙ ማንነቶችና የግዙፍ ታሪኮች ማህደር ብትሆንም፣ ላለፉት ዓመታት በፖለቲካው ምህዳር የነገሱት ትርክቶች እንደ አስተሳሳሪ ሳይሆን በሁለት ጎራ ተከፍለው ሀገራችንን ሲያዳክሙ ቆይተዋል።
ይህ በሁለት ጽንፎች መካከል የነበረ የጥላቻ ፖለቲካና የነጣጣይ ትርክቶች አዙሪት ግን አሁን በአዲሱ “የመደመር” እሳቤ ተሰብሯል። አዲሱ እሳቤ እነዚህን የቆዩ የፖለቲካ፣ የዴሞክራሲና የተቋማት ግንባታ ስብራቶች በመጠገን ሀገራዊ ህብርብሔራዊ አንድነትንና የጋራ ተስፋን ሰንቆ ብቅ ብሏል።
መደመር ያለፈውን ታሪክ በጭፍን ሳይቀበልና ሳይቃወም፣ መልካሙን ወርሶ ግድፈቶቹን ደግሞ ተምረንባቸው የምናልፍበት ድልድይ መሆኑን እና እሳቤው ከሀገር ውስጥ ፖለቲካ አልፎ የሀገራችንን ስልታዊ ጥቅሞች ማስከበር ላይ ያተኮረ ስለመሆኑ ምሁራን ገልጸዋል።
የታሪካዊ ጠላቶች ሴራ መነሻው ኢትዮጵያ በዓባይ እና በቀይ ባሕር ላይ ያላትን መብት ለማዳከም መሆኑን የጠቀሱት ምሁራኑ፣ የህዳሴ ግድብ በጸጥታ ኃይሎቻችን መስዋዕትነት የተገነባ የድላችን አምድ እንደሆነና የቀይ ባሕርን ህጋዊ መብት መጠየቅም የሉዓላዊነትና የህልውና ጉዳይ መሆኑን አጽንኦት ሰጥተዋል።
አዲሱ ሀገራዊ ትርክት የውክልና ጦርነቶችን በመመከት ግጭትን ወደ ስምምነት፣ ልዩነትን ደግሞ ወደ ውበት እየቀየረ ኢትዮጵያን ወደ ብልፅግና ማማ የማውጣት ታሪካዊ ተልዕኮውን እያሳካ ይገኛል።
የመደመር እሳቤ የሀገራችንን ዘላቂ ስልታዊ ጥቅሞች፣ ተቋማዊ ብቃትንና የአህጉራዊ ፋይዳውን እንዴት እያስከበረ እንደሚገኝ የቀረበውን ሙሉ ማብራሪያና ሰፊ ትንታኔ አስተያየት መስጫው ውስጥ ያለውን ማስፈንጠሪያ ተጭነው ያንብቡ።
በላሉ ኢታላ
#ethiopia #medemer #nationalnarrative #redsea #africanunity #ethiopianbroadcastingcorporation
******************
ኢትዮጵያ በታሪኳ የብዙ ማንነቶችና የግዙፍ ታሪኮች ማህደር ብትሆንም፣ ላለፉት ዓመታት በፖለቲካው ምህዳር የነገሱት ትርክቶች እንደ አስተሳሳሪ ሳይሆን በሁለት ጎራ ተከፍለው ሀገራችንን ሲያዳክሙ ቆይተዋል።
ይህ በሁለት ጽንፎች መካከል የነበረ የጥላቻ ፖለቲካና የነጣጣይ ትርክቶች አዙሪት ግን አሁን በአዲሱ “የመደመር” እሳቤ ተሰብሯል። አዲሱ እሳቤ እነዚህን የቆዩ የፖለቲካ፣ የዴሞክራሲና የተቋማት ግንባታ ስብራቶች በመጠገን ሀገራዊ ህብርብሔራዊ አንድነትንና የጋራ ተስፋን ሰንቆ ብቅ ብሏል።
መደመር ያለፈውን ታሪክ በጭፍን ሳይቀበልና ሳይቃወም፣ መልካሙን ወርሶ ግድፈቶቹን ደግሞ ተምረንባቸው የምናልፍበት ድልድይ መሆኑን እና እሳቤው ከሀገር ውስጥ ፖለቲካ አልፎ የሀገራችንን ስልታዊ ጥቅሞች ማስከበር ላይ ያተኮረ ስለመሆኑ ምሁራን ገልጸዋል።
የታሪካዊ ጠላቶች ሴራ መነሻው ኢትዮጵያ በዓባይ እና በቀይ ባሕር ላይ ያላትን መብት ለማዳከም መሆኑን የጠቀሱት ምሁራኑ፣ የህዳሴ ግድብ በጸጥታ ኃይሎቻችን መስዋዕትነት የተገነባ የድላችን አምድ እንደሆነና የቀይ ባሕርን ህጋዊ መብት መጠየቅም የሉዓላዊነትና የህልውና ጉዳይ መሆኑን አጽንኦት ሰጥተዋል።
አዲሱ ሀገራዊ ትርክት የውክልና ጦርነቶችን በመመከት ግጭትን ወደ ስምምነት፣ ልዩነትን ደግሞ ወደ ውበት እየቀየረ ኢትዮጵያን ወደ ብልፅግና ማማ የማውጣት ታሪካዊ ተልዕኮውን እያሳካ ይገኛል።
የመደመር እሳቤ የሀገራችንን ዘላቂ ስልታዊ ጥቅሞች፣ ተቋማዊ ብቃትንና የአህጉራዊ ፋይዳውን እንዴት እያስከበረ እንደሚገኝ የቀረበውን ሙሉ ማብራሪያና ሰፊ ትንታኔ አስተያየት መስጫው ውስጥ ያለውን ማስፈንጠሪያ ተጭነው ያንብቡ።
በላሉ ኢታላ
#ethiopia #medemer #nationalnarrative #redsea #africanunity #ethiopianbroadcastingcorporation
22 days ago
ውስጣዊ አቅማችን ለዓለም አቀፍ አጋሮችና ወዳጆች ትልቅ መተማመንን ፈጥሯል - የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ውስጣዊ አቅማችን ዲፕሎማሲያዊ ከፍታችንን በማላቅ ለዓለም አቀፍ አጋሮችና ወዳጆች ትልቅ መተማመንን ፈጥሯል አለ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት።
አገልግሎቱ ያወጣው መግለጫ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል።
ውስጣዊ አቅማችን ዲፕሎማሲያዊ ከፍታችንን በማላቅ ለዓለም አቀፍ አጋሮችና ወዳጆች ትልቅ መተማመንን ፈጥሯል።
የኢትዮጵያ ዲፕሎማሲያዊ ስኬቶች የሀገራዊ ሉዓላዊነት እና የቀጠናዊ መሪነት ማረጋገጫ ሆነዋል። በተለይም ብሔራዊ ጥቅሟን በማስከበር ረገድ ታሪካዊ የተባሉ የዲፕሎማሲ ድሎችን እያስመዘገበች ትገኛለች። ውስጣዊ አቅምን በማጎልበትና አጋርን በማብዛት ላይ የተመሰረተው ስትራቴጂካዊ አካሄድ፣ ሀገሪቱ በዓለም አቀፍ መድረክ ያላትን ተሰሚነት በማሳደግ በጂኦ-ፖለቲካዊ እንቅስቃሴዎች ውስጥ ወሳኝ ተዋናይ እንድትሆን አስችሏታል።
ኢትዮጵያ የብሪክስ (BRICS) አባል መሆኗ የተጽኖችን አድማስ ከፍታን ያበሰረ ውስጣዊ አቅማችን የፈጠረው የዲፕሎማሲ ድላችን ነው፣
ብሪክስ ኢትዮጵያ በታዳጊ ሀገራት መካከል ያላትን ስልታዊ ሚዛን በመጠበቅ፣ የፋይናንስ ምንጮቿን በማስፋትና በዓለም አቀፍ ውሳኔ ሰጪነት ላይ ያላትን ድምፅ በማጠናከሯ የተገኘ ውጤት ነው። በተለይም ታላላቅ የዓለም ኃያላን ሀገራት ኢትዮጵያን እንደ ዋነኛ ስትራቴጂካዊ አጋር የመምረጥ አዝማሚያቸው በከፍተኛ ሁኔታ መጨመሩ፣ የመንግሥትን ዲፕሎማሲያዊ ብስለትና ሀገሪቱ ያላት የማይተካ ጂኦ-ፖለቲካዊ ክብደት እየገዘፈ መምጣቱን በግልጽ የሚያሳይ ነው።
መንግሥት የህዳሴ ግድብን (GERD) በተመለከተ ያሳየው ጽናት እና ብልህ የድርድር አቅም የኢትትዮጵያን የዲፕሎማሲ ጉዞ ወደላቀ ምዕራፍ ያሸጋገረ ከመሆኑም በላይ ኢትዮጵያ በዓባይ ወንዝ ላይ ያላትን የተፈጥሮ መብት በተግባር አረጋግጧል።
ምንም እንኳ የተለያዩ የውጭ ጫናዎች ቢበዙም፣ መንግሥት "የአፍሪካ ችግር በአፍሪካ መፍትሄ" በሚል መርህ የዓለም አቀፉን ማህበረሰብ ግንዛቤ ማስጨበጥ መቻሉ እና ህዳሴዋን በስኬት ማጠናቀቁ የዲፕሎማሲው ጥንካሬ ዋነኛ ማሳያ ሆኗል። ይህ የሉዓላዊነት ድል ሀገሪቱ በራሷ አቅም ግዙፍ ፕሮጀክቶችን የመምራትና የመጨረስ ብቃቷን ለዓለም የመሰከረችበት ታላቅ ክስተት ነው።
ኢትዮጵያ በምስራቅ አፍሪካ ለሚታዩ ግጭቶች መፍትሄ በመፈለግ እና ቀጠናዊ የኢኮኖሚ ትስስርን በመምራት መቻሏ የቀጠናው የሰላም እና የጸጥታ ምሰሶ መሆኗን ዳግም አረጋግጧል። በተለይም በኤሌክትሪክ ኃይል እና በመሠረተ ልማት ጎረቤት ሀገራትን የማስተሳሰር ስራው "የጋራ እድገት" መርህን በተግባር ያሳየ ሲሆን፣ ይህም ለቀጠናው ሰላም እና የተረጋጋ ፖለቲካዊ መስተጋብር እንደ መሠረት ተወስዷል።
በሌላ በኩል፣ መንግሥት የኢትዮጵያን የኢኮኖሚ እድገት ለማስቀጠል የባህር በር ማግኘት ወሳኝ መሆኑን በማንሳት፣ ይህንኑ ፍላጎት በሰላማዊ መንገድ እና "በመስጠት እና በመቀበል" መርህ ለማሳካት የጀመረው እንቅስቃሴ ደፋር እና ስልታዊ እርምጃ ነው። ይህ ጉዳይ ለዓመታት ታፍኖ የቆየ ሀገራዊ አጀንዳን ወደ አደባባይ በማውጣት፣ ቀጠናዊ ትብብርን በሚያጠናክር መልኩ እንዲፈታ መንግሥት የወሰደው ተነሳሽነት የቀጣይ ትውልድን እድል የሚወስን የፖሊሲ ብስለት ነው። ከዚህ ጎን ለጎንም ዘመናዊ የዲጂታል ዲፕሎማሲ መድረኮችን በመጠቀም የሀሰተኛ መረጃዎችን በመመከት እና የሀገር ውስጥ የልማት ስኬቶችን ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ተደራሽ በማድረግ የኢትዮጵያን ገጽታ መልሶ የመገንባት ስራ ውጤታማ በሆነ መንገድ እየተከናወነ ይገኛል ።
በአጠቃላይ የኢትዮጵያ መንግሥት እየተከተለው ያለው የዲፕሎማሲ አቅጣጫ "ጠንካራ ኢትዮጵያ ለበለፀገ ቀጠና" የሚል ግልጽ ራዕይ ያለው ነው። ታላላቅ ሀገራት ከኢትዮጵያ ጋር ያላቸውን ግንኙነት ለማጠናከር የፈቀዱት፣ መንግሥት ውስጣዊና ውጫዊ ፈተናዎችን በብቃት በመቋቋም ብሔራዊ ጥቅምን የማስከበር ብቃቱ ለዓለም አቀፍ አጋሮች ትልቅ መተማመንን በመፍጠሩ ነው።
ሀገራችን በውስጣዊ ሪፎርሞች እያከናወነች ያለችው የልማት ስራ ከዲፕሎማሲያዊ ጥንካሬዋ ጋር ተዳምሮ፣ ኢትዮጵያ በአፍሪካ አህጉር ተሰሚ ፣ በዓለም አቀፍ መድረክም የማትታለፍ ኃይል መሆኗን አስመስክሯል። ኢትዮጵያ ዛሬም ለሌሎች የአፍሪካ ሀገራት የሉዓላዊነት እና የጥንካሬ ተምሳሌት በመሆን ጎዞዋን አጠናክራለች።
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ውስጣዊ አቅማችን ዲፕሎማሲያዊ ከፍታችንን በማላቅ ለዓለም አቀፍ አጋሮችና ወዳጆች ትልቅ መተማመንን ፈጥሯል አለ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት።
አገልግሎቱ ያወጣው መግለጫ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል።
ውስጣዊ አቅማችን ዲፕሎማሲያዊ ከፍታችንን በማላቅ ለዓለም አቀፍ አጋሮችና ወዳጆች ትልቅ መተማመንን ፈጥሯል።
የኢትዮጵያ ዲፕሎማሲያዊ ስኬቶች የሀገራዊ ሉዓላዊነት እና የቀጠናዊ መሪነት ማረጋገጫ ሆነዋል። በተለይም ብሔራዊ ጥቅሟን በማስከበር ረገድ ታሪካዊ የተባሉ የዲፕሎማሲ ድሎችን እያስመዘገበች ትገኛለች። ውስጣዊ አቅምን በማጎልበትና አጋርን በማብዛት ላይ የተመሰረተው ስትራቴጂካዊ አካሄድ፣ ሀገሪቱ በዓለም አቀፍ መድረክ ያላትን ተሰሚነት በማሳደግ በጂኦ-ፖለቲካዊ እንቅስቃሴዎች ውስጥ ወሳኝ ተዋናይ እንድትሆን አስችሏታል።
ኢትዮጵያ የብሪክስ (BRICS) አባል መሆኗ የተጽኖችን አድማስ ከፍታን ያበሰረ ውስጣዊ አቅማችን የፈጠረው የዲፕሎማሲ ድላችን ነው፣
ብሪክስ ኢትዮጵያ በታዳጊ ሀገራት መካከል ያላትን ስልታዊ ሚዛን በመጠበቅ፣ የፋይናንስ ምንጮቿን በማስፋትና በዓለም አቀፍ ውሳኔ ሰጪነት ላይ ያላትን ድምፅ በማጠናከሯ የተገኘ ውጤት ነው። በተለይም ታላላቅ የዓለም ኃያላን ሀገራት ኢትዮጵያን እንደ ዋነኛ ስትራቴጂካዊ አጋር የመምረጥ አዝማሚያቸው በከፍተኛ ሁኔታ መጨመሩ፣ የመንግሥትን ዲፕሎማሲያዊ ብስለትና ሀገሪቱ ያላት የማይተካ ጂኦ-ፖለቲካዊ ክብደት እየገዘፈ መምጣቱን በግልጽ የሚያሳይ ነው።
መንግሥት የህዳሴ ግድብን (GERD) በተመለከተ ያሳየው ጽናት እና ብልህ የድርድር አቅም የኢትትዮጵያን የዲፕሎማሲ ጉዞ ወደላቀ ምዕራፍ ያሸጋገረ ከመሆኑም በላይ ኢትዮጵያ በዓባይ ወንዝ ላይ ያላትን የተፈጥሮ መብት በተግባር አረጋግጧል።
ምንም እንኳ የተለያዩ የውጭ ጫናዎች ቢበዙም፣ መንግሥት "የአፍሪካ ችግር በአፍሪካ መፍትሄ" በሚል መርህ የዓለም አቀፉን ማህበረሰብ ግንዛቤ ማስጨበጥ መቻሉ እና ህዳሴዋን በስኬት ማጠናቀቁ የዲፕሎማሲው ጥንካሬ ዋነኛ ማሳያ ሆኗል። ይህ የሉዓላዊነት ድል ሀገሪቱ በራሷ አቅም ግዙፍ ፕሮጀክቶችን የመምራትና የመጨረስ ብቃቷን ለዓለም የመሰከረችበት ታላቅ ክስተት ነው።
ኢትዮጵያ በምስራቅ አፍሪካ ለሚታዩ ግጭቶች መፍትሄ በመፈለግ እና ቀጠናዊ የኢኮኖሚ ትስስርን በመምራት መቻሏ የቀጠናው የሰላም እና የጸጥታ ምሰሶ መሆኗን ዳግም አረጋግጧል። በተለይም በኤሌክትሪክ ኃይል እና በመሠረተ ልማት ጎረቤት ሀገራትን የማስተሳሰር ስራው "የጋራ እድገት" መርህን በተግባር ያሳየ ሲሆን፣ ይህም ለቀጠናው ሰላም እና የተረጋጋ ፖለቲካዊ መስተጋብር እንደ መሠረት ተወስዷል።
በሌላ በኩል፣ መንግሥት የኢትዮጵያን የኢኮኖሚ እድገት ለማስቀጠል የባህር በር ማግኘት ወሳኝ መሆኑን በማንሳት፣ ይህንኑ ፍላጎት በሰላማዊ መንገድ እና "በመስጠት እና በመቀበል" መርህ ለማሳካት የጀመረው እንቅስቃሴ ደፋር እና ስልታዊ እርምጃ ነው። ይህ ጉዳይ ለዓመታት ታፍኖ የቆየ ሀገራዊ አጀንዳን ወደ አደባባይ በማውጣት፣ ቀጠናዊ ትብብርን በሚያጠናክር መልኩ እንዲፈታ መንግሥት የወሰደው ተነሳሽነት የቀጣይ ትውልድን እድል የሚወስን የፖሊሲ ብስለት ነው። ከዚህ ጎን ለጎንም ዘመናዊ የዲጂታል ዲፕሎማሲ መድረኮችን በመጠቀም የሀሰተኛ መረጃዎችን በመመከት እና የሀገር ውስጥ የልማት ስኬቶችን ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ተደራሽ በማድረግ የኢትዮጵያን ገጽታ መልሶ የመገንባት ስራ ውጤታማ በሆነ መንገድ እየተከናወነ ይገኛል ።
በአጠቃላይ የኢትዮጵያ መንግሥት እየተከተለው ያለው የዲፕሎማሲ አቅጣጫ "ጠንካራ ኢትዮጵያ ለበለፀገ ቀጠና" የሚል ግልጽ ራዕይ ያለው ነው። ታላላቅ ሀገራት ከኢትዮጵያ ጋር ያላቸውን ግንኙነት ለማጠናከር የፈቀዱት፣ መንግሥት ውስጣዊና ውጫዊ ፈተናዎችን በብቃት በመቋቋም ብሔራዊ ጥቅምን የማስከበር ብቃቱ ለዓለም አቀፍ አጋሮች ትልቅ መተማመንን በመፍጠሩ ነው።
ሀገራችን በውስጣዊ ሪፎርሞች እያከናወነች ያለችው የልማት ስራ ከዲፕሎማሲያዊ ጥንካሬዋ ጋር ተዳምሮ፣ ኢትዮጵያ በአፍሪካ አህጉር ተሰሚ ፣ በዓለም አቀፍ መድረክም የማትታለፍ ኃይል መሆኗን አስመስክሯል። ኢትዮጵያ ዛሬም ለሌሎች የአፍሪካ ሀገራት የሉዓላዊነት እና የጥንካሬ ተምሳሌት በመሆን ጎዞዋን አጠናክራለች።
23 days ago
“አዲሲቱ አዲስ”
የጥናታዊ ፅሑፍና የውይይት መድረክ ተካሄደ
የአዲስ አበባ ከተማን ዕድገት የቃኘና የከተሞችን አመሠራረት ያሳየ ምሁራዊ የጥናታዊ ፅሑፍ አቅርቦትና የውይይት መድረክ በዛሬው ዕለት በአድዋ ሙዚየም አዳራሽ ተካሂዷል።
ናሽናል ሚድያ አክሲዮን ማህበር (ኤን ቢ ሲ ኢትዮጵያ ቴሌቪዥን) ባዘጋጀው በዚህ መድረክ የአዲስ አበባን እድገትና ውበት የተመለከቱ የጥናት ወረቀቶች ቀርበዋል።የጥያቄና መልስ፣የአስተያየትና የውይይት መርሀ -ግብርም ተካሂዷል።
የናሽናል ሚዲያ አክስዮን ማህበር ም/ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ዘካርያስ ብርሃኑ የመክፈቻ ንግግር አድርገዋል።አቶ ዘካርያስ እንዳሉት ኤን ቢ ሲ ኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ተመልካችን የሚመጥኑ፣በጥናትና ምርምር የተደገፉ ርዕሰ ጉዳዮችን አየር ላይ እያዋለ መሆኑን ገልፀው በአድዋ ሙዚየም የተካሄደው ሲምፖዚየምም የዚሁ አካል መሆኑን ገልፀዋል።
የከተማነት ጉዞ ከትናንት እስከ ዛሬ እሳቤውና አፈፃፀሙ፣ ስኬትና ተግዳሮቶቹ ምን እንደሆነ በጥልቀት መስማትና መረዳት፣መጠየቅና መወያየት፣ ከምንም በላይ ደግሞ በከተማ ማደስ የታየው አስደናቂ የለውጥ አመራርና የሥራ አፈጻጸም በሌሎች የህይወትና የኑሮ ለውጥ ሥራዎች እውን የሚሆንበትን ምስጢር አውቆ ለመተግበር እንደዚህ ዓይነት መድረክ በጣም አስፈላጊና ወሳኝ እንደሆነ አቶ ዘካርያስ ብርሃኑ ገልጸዋል።
ፖለቲከኞች እና አስተዳዳሪዎቹ ከሚነግሩት ባሻገር የዘርፉ ምሁራንና ተመራማሪዎች ፣ባለድርሻ አካላትና ልዩ ልዩ የህብረተሰብ ክፍሎች በአንድ መድረክ ታድመው ለተሻለ የጋራ ውጤት በጋራ እንዲመክሩና እንዲወያዩ በማለም መድረኩ የተዘጋጀ መሆኑንም ኃላፊው ጨምረው ገልጸዋል።
በዕለቱ፣ አርኪቴክት ዳዊት በንቲ "ከተሞችና የአዲስ አበባ ዘመናዊ ጉዞ" በሚል ርዕስ ጥናታዊ ፅሑፍ አቅርበዋል።
አርክቴክት ዳዊት በንቲ " ከተሞችና የአዲስ አበባ ጉዞ" በሚል ርዕስ ባቀረቡት የጥናት ወረቀት በዓለም ላይ የከተሞች አመሠራረት ላይ ታሪካዊ ዳራዎችን አንስተዋል።
እንደ አርክቴክት ዳዊት ስለ ከተማ እድገት ስናነሳ የመካከለኛው ዘመን ከተሞች፣የህዳሴ ዘመን ከተሞች እንደነበሩ ጠቅሰው ከ1800 አንስቶ በኢንዱስትሪ አብዮት የከተማ ተሀድሶ ይደረግ እንደነበር አንስተዋል።
የአዲስ አበባ ዘመናዊ ጉዞ በብዙ የዕድገት ደረጃዎች ማለፉን የጥናት አቅራቢው ገልፀው ይህም ታሪክ በሙዚየም ተቀምጦ አዲሱ ትውልድ ሊያውቀው ይገባል ብለዋል።
"የከተማ ትራንስፎርሜሽን እሳቤዎች፣ ትግበራ እና እንድምታዎች በአዲስ አበባ" በሚል ርዕስ ጥናት ያቀረቡት እሸትአየሁ ክንፉ( ዶ/ር ኢንጂነር) አዲስ አበባ ከንጉሡ ዘመን አንስቶ እድሳት እየተደረገላት መምጣቷን ገልፀዋል። አዲስ አበባ በቀደሙት ዘመናት ለማዘመን ነባራዊ ሁኔታዋ ባይመችም በጊዜው የመጡት መንግሥታት እንደ አቅማቸው ከተማዋን ለመቀየር መሞከራቸውን የጥናት አቅራቢው ገልፀዋል።
ከ2010 ዓ.ም በኃላ የከተሞች ጉዳይ እንደ ትልቅ ጉዳይ ተቆጥሮና ትልቅ ትኩረት ተሰጥቶበት ሰፊ የማዘመን ሥራ መሠራቱን፣ይህም በቁርጠኛ አመራር የመጣ መሆኑን ጥናት አቅራቢው ገልፀዋል።
በዕለቱ የታደሙ ባለድርሻ አካላት እና ከልዩ ልዩ የህብረተሰብ ክፍሎች የተጋበዙ እንግዶችም ለጥናት አቅራቢዎቹ አስተያየት እና ጥያቄዎችን ሰንዝረዋል።
በሲንፖዝየሙ የታደሙት የአዲስ አበባ ከተማ ውበትና አረንጓዴ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ግርማ ሰይፉ ከርዕሰ ጉዳዩ ጋር በተያያዘ ሰፊ ማብራሪያና ገጠመኞቻቸውን ተናግረዋል።
የሲምፖዚየሙ አወያይ እና የኤን ቢ ሲ ኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ብሩክ ከበደ በርዕሰ ጉዳዩ ዙሪያ እንደ ሚዲያ የተሰራውን እና ሊሰራ የሚገባውን ጉዳይ አብራርተዋል። የከተማዋን ሥር ነቀል እድገትና ተያይዘው የመጡ ቱሩፋቶች የምንረዳበትንና ከህዝብ ጋር የምናገናኝበትን የመገናኛ ዘዴ (communication)በተመለከተም ሰፊ ሞያዊ ማብራሪያ ሰጥተዋል።
"ኢዲሲቱ አዲስ" በተሰኝ ዐቢይ ርዕስ ዛሬ የተካሄደው ሲንፖዝየም ሙሉ መርሃግብር በኤን ቢ ሲ ኢትዮጵያ ቴሌቪዥን በቅርቡ ለህዝብ እንደሚሰራጭ ታውቋል።
የዚህን ስምፖዚየም የሚድያ ማስተባበር ያከናወነው ተወዳጅ ሚድያ እና ኮምዩኒኬሽን (ዕዝራ እጅጉ) እንደሆነ ታውቋል።
የጥናታዊ ፅሑፍና የውይይት መድረክ ተካሄደ
የአዲስ አበባ ከተማን ዕድገት የቃኘና የከተሞችን አመሠራረት ያሳየ ምሁራዊ የጥናታዊ ፅሑፍ አቅርቦትና የውይይት መድረክ በዛሬው ዕለት በአድዋ ሙዚየም አዳራሽ ተካሂዷል።
ናሽናል ሚድያ አክሲዮን ማህበር (ኤን ቢ ሲ ኢትዮጵያ ቴሌቪዥን) ባዘጋጀው በዚህ መድረክ የአዲስ አበባን እድገትና ውበት የተመለከቱ የጥናት ወረቀቶች ቀርበዋል።የጥያቄና መልስ፣የአስተያየትና የውይይት መርሀ -ግብርም ተካሂዷል።
የናሽናል ሚዲያ አክስዮን ማህበር ም/ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ዘካርያስ ብርሃኑ የመክፈቻ ንግግር አድርገዋል።አቶ ዘካርያስ እንዳሉት ኤን ቢ ሲ ኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ተመልካችን የሚመጥኑ፣በጥናትና ምርምር የተደገፉ ርዕሰ ጉዳዮችን አየር ላይ እያዋለ መሆኑን ገልፀው በአድዋ ሙዚየም የተካሄደው ሲምፖዚየምም የዚሁ አካል መሆኑን ገልፀዋል።
የከተማነት ጉዞ ከትናንት እስከ ዛሬ እሳቤውና አፈፃፀሙ፣ ስኬትና ተግዳሮቶቹ ምን እንደሆነ በጥልቀት መስማትና መረዳት፣መጠየቅና መወያየት፣ ከምንም በላይ ደግሞ በከተማ ማደስ የታየው አስደናቂ የለውጥ አመራርና የሥራ አፈጻጸም በሌሎች የህይወትና የኑሮ ለውጥ ሥራዎች እውን የሚሆንበትን ምስጢር አውቆ ለመተግበር እንደዚህ ዓይነት መድረክ በጣም አስፈላጊና ወሳኝ እንደሆነ አቶ ዘካርያስ ብርሃኑ ገልጸዋል።
ፖለቲከኞች እና አስተዳዳሪዎቹ ከሚነግሩት ባሻገር የዘርፉ ምሁራንና ተመራማሪዎች ፣ባለድርሻ አካላትና ልዩ ልዩ የህብረተሰብ ክፍሎች በአንድ መድረክ ታድመው ለተሻለ የጋራ ውጤት በጋራ እንዲመክሩና እንዲወያዩ በማለም መድረኩ የተዘጋጀ መሆኑንም ኃላፊው ጨምረው ገልጸዋል።
በዕለቱ፣ አርኪቴክት ዳዊት በንቲ "ከተሞችና የአዲስ አበባ ዘመናዊ ጉዞ" በሚል ርዕስ ጥናታዊ ፅሑፍ አቅርበዋል።
አርክቴክት ዳዊት በንቲ " ከተሞችና የአዲስ አበባ ጉዞ" በሚል ርዕስ ባቀረቡት የጥናት ወረቀት በዓለም ላይ የከተሞች አመሠራረት ላይ ታሪካዊ ዳራዎችን አንስተዋል።
እንደ አርክቴክት ዳዊት ስለ ከተማ እድገት ስናነሳ የመካከለኛው ዘመን ከተሞች፣የህዳሴ ዘመን ከተሞች እንደነበሩ ጠቅሰው ከ1800 አንስቶ በኢንዱስትሪ አብዮት የከተማ ተሀድሶ ይደረግ እንደነበር አንስተዋል።
የአዲስ አበባ ዘመናዊ ጉዞ በብዙ የዕድገት ደረጃዎች ማለፉን የጥናት አቅራቢው ገልፀው ይህም ታሪክ በሙዚየም ተቀምጦ አዲሱ ትውልድ ሊያውቀው ይገባል ብለዋል።
"የከተማ ትራንስፎርሜሽን እሳቤዎች፣ ትግበራ እና እንድምታዎች በአዲስ አበባ" በሚል ርዕስ ጥናት ያቀረቡት እሸትአየሁ ክንፉ( ዶ/ር ኢንጂነር) አዲስ አበባ ከንጉሡ ዘመን አንስቶ እድሳት እየተደረገላት መምጣቷን ገልፀዋል። አዲስ አበባ በቀደሙት ዘመናት ለማዘመን ነባራዊ ሁኔታዋ ባይመችም በጊዜው የመጡት መንግሥታት እንደ አቅማቸው ከተማዋን ለመቀየር መሞከራቸውን የጥናት አቅራቢው ገልፀዋል።
ከ2010 ዓ.ም በኃላ የከተሞች ጉዳይ እንደ ትልቅ ጉዳይ ተቆጥሮና ትልቅ ትኩረት ተሰጥቶበት ሰፊ የማዘመን ሥራ መሠራቱን፣ይህም በቁርጠኛ አመራር የመጣ መሆኑን ጥናት አቅራቢው ገልፀዋል።
በዕለቱ የታደሙ ባለድርሻ አካላት እና ከልዩ ልዩ የህብረተሰብ ክፍሎች የተጋበዙ እንግዶችም ለጥናት አቅራቢዎቹ አስተያየት እና ጥያቄዎችን ሰንዝረዋል።
በሲንፖዝየሙ የታደሙት የአዲስ አበባ ከተማ ውበትና አረንጓዴ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ግርማ ሰይፉ ከርዕሰ ጉዳዩ ጋር በተያያዘ ሰፊ ማብራሪያና ገጠመኞቻቸውን ተናግረዋል።
የሲምፖዚየሙ አወያይ እና የኤን ቢ ሲ ኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ብሩክ ከበደ በርዕሰ ጉዳዩ ዙሪያ እንደ ሚዲያ የተሰራውን እና ሊሰራ የሚገባውን ጉዳይ አብራርተዋል። የከተማዋን ሥር ነቀል እድገትና ተያይዘው የመጡ ቱሩፋቶች የምንረዳበትንና ከህዝብ ጋር የምናገናኝበትን የመገናኛ ዘዴ (communication)በተመለከተም ሰፊ ሞያዊ ማብራሪያ ሰጥተዋል።
"ኢዲሲቱ አዲስ" በተሰኝ ዐቢይ ርዕስ ዛሬ የተካሄደው ሲንፖዝየም ሙሉ መርሃግብር በኤን ቢ ሲ ኢትዮጵያ ቴሌቪዥን በቅርቡ ለህዝብ እንደሚሰራጭ ታውቋል።
የዚህን ስምፖዚየም የሚድያ ማስተባበር ያከናወነው ተወዳጅ ሚድያ እና ኮምዩኒኬሽን (ዕዝራ እጅጉ) እንደሆነ ታውቋል።
25 days ago
ኢትዮጵያ በአፍሪካ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ሽግግርን በመምራት ላይ መሆኗ ተገለጠ
አሶሺየትድ ፕሬስ እንደዘገበው፤ በኢራን ጦርነት ምክንያት የተከሰተው የነዳጅ ዋጋ መናር እና እጥረት አፍሪካን ወደ ኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች በከፍተኛ ፍጥነት እያስገባት ይገኛል። ኢትዮጵያ ደግሞ በዚህ ረገድ የአህጉሪቱ ግንባር ቀደም ተጠቃሽ ሀገር ሆናለች።
📌 ኢትዮጵያ ለትራንስፖርት ዘርፍ የምታወጣውን ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ ለመቀነስ የወሰደችው የነዳጅ ተሽከርካሪዎች እገዳ እና ወደ ኤሌክትሪክ የመቀየር ፖሊሲ ውጤት እያሳየ መሆኑ ተገልጿል። ለዚህ ፈጣን ሽግግር ዋነኛው ግብዓት እየቀረበ ያለው ከቻይና ሲሆን፤ የቻይና ኩባንያዎች ርካሽ እና ለአፍሪካ መንገዶች ተስማሚ የሆኑ የኤሌክትሪክ መኪኖችን በስፋት እያቀረቡ ይገኛሉ።
በመካከለኛው ምስራቅ (በኢራን እና አሜሪካ መካከል) ያለው ጦርነት የነዳጅ አቅርቦት ሰንሰለቱን በማቋረጡ፣ ብዙ ሀገራት ወደ አማራጭ እና ንጹህ የሃይል ምንጮች እንዲዞሩ አስገድዷቸዋል።
ኢትዮጵያ ከታላቁ የህዳሴ ግድብ የምታመነጨውን ታዳሽ ሃይል ለትራንስፖርት ዘርፍ ለመጠቀም መቻሏ፣ ከነዳጅ ጥገኝነት ለመላቀቅ ለሚጥሩ ሌሎች የአፍሪካ ሀገራት እንደ አርአያ እየታየች መሆኑን ዘገባው አመልክቷል።
seledadotio
seledadotio
አሶሺየትድ ፕሬስ እንደዘገበው፤ በኢራን ጦርነት ምክንያት የተከሰተው የነዳጅ ዋጋ መናር እና እጥረት አፍሪካን ወደ ኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች በከፍተኛ ፍጥነት እያስገባት ይገኛል። ኢትዮጵያ ደግሞ በዚህ ረገድ የአህጉሪቱ ግንባር ቀደም ተጠቃሽ ሀገር ሆናለች።
📌 ኢትዮጵያ ለትራንስፖርት ዘርፍ የምታወጣውን ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ ለመቀነስ የወሰደችው የነዳጅ ተሽከርካሪዎች እገዳ እና ወደ ኤሌክትሪክ የመቀየር ፖሊሲ ውጤት እያሳየ መሆኑ ተገልጿል። ለዚህ ፈጣን ሽግግር ዋነኛው ግብዓት እየቀረበ ያለው ከቻይና ሲሆን፤ የቻይና ኩባንያዎች ርካሽ እና ለአፍሪካ መንገዶች ተስማሚ የሆኑ የኤሌክትሪክ መኪኖችን በስፋት እያቀረቡ ይገኛሉ።
በመካከለኛው ምስራቅ (በኢራን እና አሜሪካ መካከል) ያለው ጦርነት የነዳጅ አቅርቦት ሰንሰለቱን በማቋረጡ፣ ብዙ ሀገራት ወደ አማራጭ እና ንጹህ የሃይል ምንጮች እንዲዞሩ አስገድዷቸዋል።
ኢትዮጵያ ከታላቁ የህዳሴ ግድብ የምታመነጨውን ታዳሽ ሃይል ለትራንስፖርት ዘርፍ ለመጠቀም መቻሏ፣ ከነዳጅ ጥገኝነት ለመላቀቅ ለሚጥሩ ሌሎች የአፍሪካ ሀገራት እንደ አርአያ እየታየች መሆኑን ዘገባው አመልክቷል።
seledadotio
seledadotio
27 days ago
ቻፓ ላከናወናቸው በጎ ተግባራት ልዩ የዕውቅና ሽልማት ተበረከተለት
#ethiopia | በቻፓ ፋይናንሻል ቴክኖሎጂስ አ.ማ፣ በቴክኖሎጂው ዘርፍ እያከናወነ ባለው ስራ ለሀገራዊ ፕሮጀክቶችና ለሰብአዊ ድጋፎች ከፍተኛ አስተዋጽኦ ማበርከቱ ተገለጸ።
ቻፓ የክፍያ መተግበሪያውን በመጠቀም ያከናወናቸው ዋና ዋና ተግባራት የሚከተሉትን የሚያካትት ሲሆን በብሔራዊ መታወቂያ ዘርፍ ከ3.5 ሚሊዮን በላይ ዜጎች ባሉበት ሆነው ክፍያ በመፈጸም የብሔራዊ መታወቂያ ስርጭት ተጠቃሚ እንዲሆኑ አስችሏል ፤ የታላቁ ሕዳሴ ግድብ "MyGerd" የተሰኘ የበይነ መረብ የክፍያ ፕላትፎርም በማበልጸግ፣ ከዲያስፖራው ማህበረሰብ በሚሊዮኖች የሚቆጠር ዶላር ያለ ምንም ኮሚሽን በድምሩ 1,270,035,973 (አንድ ቢሊዮን ሁለት መቶ ሰባ ሚሊዮን ሰላሳ አምስት ሺህ ዘጠኝ መቶ ሰባ ሶስት) ብር ገቢ እንዲሰበሰብ አድርጓል።
ኩባንያው “From Shared Success to Future National Missions” በሚል መሪ ቃል ባዘጋጀው የእውቅና መርሃ ግብር ላይ የቻፓ መስራችና ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ናይል ኃይለማርያም እንደገለጹት፤ ቻፓ መንግስት ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ጥሪ ባደረገበት ወቅት ቴክኖሎጂውን በሶስት ቀናት ውስጥ በማበልጸግ የበኩሉን አስተዋጽኦ አበርክቷል።
ከግድቡ በተጨማሪ፣ በተለያዩ ምክንያቶች ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው ዜጎች የሚውል በሚሊዮን የሚቆጠር የአሜሪካ ዶላር ከዲያስፖራው እንዲሰበሰብ በማድረግ ረገድ ኩባንያው የላቀ ሚና ተጫውቷል።
አቶ ናይል አክለውም ቻፓ ከተለያዩ ተቋማት ጋር ትስስር በመፍጠር የአገልግሎት ተደራሽነቱን እያስፋፋ ይገኛል ፤ በተለያዩ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይም ጉልህ ተሳትፎ ማድረጋችንን እንቀጥላለን ብለዋል።
በዛሬው እለት በተካሄደው የ“Gratitude Gathering” ዝግጅት ላይ፣ ቻፓ ለህዳሴ ግድብ ግንባታ እና ለሰብአዊ ድጋፎች ላበረከተው ከፍተኛ አስተዋጽኦ የክብር ሽልማት ተሰጥቶታል። ቻፓ በአሁኑ ወቅት ለመንግስታዊ እና መንግስታዊ ላልሆኑ ተቋማት ደህንነቱ የተጠበቀ የዲጂታል ክፍያ አገልግሎት በመስጠት ላይ ይገኛል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu
#ethiopia | በቻፓ ፋይናንሻል ቴክኖሎጂስ አ.ማ፣ በቴክኖሎጂው ዘርፍ እያከናወነ ባለው ስራ ለሀገራዊ ፕሮጀክቶችና ለሰብአዊ ድጋፎች ከፍተኛ አስተዋጽኦ ማበርከቱ ተገለጸ።
ቻፓ የክፍያ መተግበሪያውን በመጠቀም ያከናወናቸው ዋና ዋና ተግባራት የሚከተሉትን የሚያካትት ሲሆን በብሔራዊ መታወቂያ ዘርፍ ከ3.5 ሚሊዮን በላይ ዜጎች ባሉበት ሆነው ክፍያ በመፈጸም የብሔራዊ መታወቂያ ስርጭት ተጠቃሚ እንዲሆኑ አስችሏል ፤ የታላቁ ሕዳሴ ግድብ "MyGerd" የተሰኘ የበይነ መረብ የክፍያ ፕላትፎርም በማበልጸግ፣ ከዲያስፖራው ማህበረሰብ በሚሊዮኖች የሚቆጠር ዶላር ያለ ምንም ኮሚሽን በድምሩ 1,270,035,973 (አንድ ቢሊዮን ሁለት መቶ ሰባ ሚሊዮን ሰላሳ አምስት ሺህ ዘጠኝ መቶ ሰባ ሶስት) ብር ገቢ እንዲሰበሰብ አድርጓል።
ኩባንያው “From Shared Success to Future National Missions” በሚል መሪ ቃል ባዘጋጀው የእውቅና መርሃ ግብር ላይ የቻፓ መስራችና ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ናይል ኃይለማርያም እንደገለጹት፤ ቻፓ መንግስት ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ጥሪ ባደረገበት ወቅት ቴክኖሎጂውን በሶስት ቀናት ውስጥ በማበልጸግ የበኩሉን አስተዋጽኦ አበርክቷል።
ከግድቡ በተጨማሪ፣ በተለያዩ ምክንያቶች ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው ዜጎች የሚውል በሚሊዮን የሚቆጠር የአሜሪካ ዶላር ከዲያስፖራው እንዲሰበሰብ በማድረግ ረገድ ኩባንያው የላቀ ሚና ተጫውቷል።
አቶ ናይል አክለውም ቻፓ ከተለያዩ ተቋማት ጋር ትስስር በመፍጠር የአገልግሎት ተደራሽነቱን እያስፋፋ ይገኛል ፤ በተለያዩ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይም ጉልህ ተሳትፎ ማድረጋችንን እንቀጥላለን ብለዋል።
በዛሬው እለት በተካሄደው የ“Gratitude Gathering” ዝግጅት ላይ፣ ቻፓ ለህዳሴ ግድብ ግንባታ እና ለሰብአዊ ድጋፎች ላበረከተው ከፍተኛ አስተዋጽኦ የክብር ሽልማት ተሰጥቶታል። ቻፓ በአሁኑ ወቅት ለመንግስታዊ እና መንግስታዊ ላልሆኑ ተቋማት ደህንነቱ የተጠበቀ የዲጂታል ክፍያ አገልግሎት በመስጠት ላይ ይገኛል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu
27 days ago
የኢትዮጵያን የክፍያ ሥርዓት የቀየረው ቻፓ ተሸለመ!
#fastmereja :በኢትዮጵያ የዲጂታል ክፍያ ሥርዓትን በማዘመን ረገድ ግንባር ቀደም ሚና እየተጫወተ የሚገኘው ቻፓ (Chapa) ፋይናንሻል ቴክኖሎጂስ፣ ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ፣ ለሰብአዊ ድጋፍና ለብሔራዊ መታወቂያ ፕሮጀክቶች ላበረከተው ከፍተኛ የቴክኖሎጂ ድጋፍ የክብር እውቅና ተሰጠው፡፡
“ከጋራ ስኬት ወደ ቀጣይ አገራዊ ተልዕኮዎች'' በሚል መሪ ቃል በተሰናዳው የዕውቅና መርሃ ግብር ላይ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች እንዲሁም ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸዉ እንግዶች ተገኝተዋል፡፡
ቻፓ ከመንግሥት የቀረበለትን ጥሪ ተቀብሎ በሦስት ቀናት ውስጥ ብቻ ባበለጸገው "My GERD" የተሰኘ መድረክ፣ በዓለም ዙሪያ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ከ260 ሺህ ዶላር በላይ ለህዳሴ ግድብ ድጋፍ እንዲያደርጉ ያስቻለ ሲሆን ኩባንያው ይህንን አገልግሎት ያከናወነው ያለ ምንም የኮሚሽን ክፍያ (Zero Commission) መሆኑ ተገልጿል።
በተመሳሳይ በ"አይዞን ኢትዮጵያ'' (Eyezon Ethiopia) መድረክ አማካኝነት በ97 ሀገራት ከሚገኙ የዳያስፖራ አባላት ከ6 ሚሊዮን ዶላር በላይ ለሰብአዊ ድጋፍ የሚውል ገንዘብ እንዲሰበሰብ የቴክኖሎጂ መሰረት ሆኖ ማገልገሉ ተገልጿል።
ከብሔራዊ መታወቂያ (ፋይዳ) ጋር በተደረገ ስልታዊ ትስስር፣ እስካሁን ከ3.5 ሚሊዮን በላይ ዜጎች የመታወቂያ ክፍያቸውን በቻፓ በኩል በዲጂታል መንገድ ፈጽመዋል። ይህም ከ1.270,035,973 (ከአንድ ቢሊዮን ሁለት መቶ ሰባ ሚሊዮን ሰላሳ አምስት ሺህ ዘጠኝ መቶ ሰባ ሶስት ብር) በላይ ገቢ ለመንግስት ገቢ እንዲሆን ማድረጉ በዝግጅቱ ላይ ተመላክቷል።
ቻፓ ከመንግስት ፕሮጀክቶች ባለፈ እንደ ከነማ ፋርማሲ ያሉ የግል ተቋማትን አሰራር እየቀየረ የሚገኝ ሲሆን እንደ ፋርማሲዉ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ሰይፈ ደምሴ ገለፃ ለ40 ዓመታት በጥሬ ገንዘብ ይሰራ የነበረው አሰራር በቻፓ አማካኝነት በ53 ቅርንጫፎች ወደ ዲጂታል ተቀይሯል።
በተጨማሪም ኩባንያው ከአዳማ ጀነራል፣ ከቅዱስ ጴጥሮስና ከቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታሎች ጋር የክፍያ ስርዓትን የማዘመን ስራ እየሰራ መሆኑ ነዉ የተገለፀዉ።
የቻፓ መስራችና ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ናየል ኃይለማርያም በበኩላቸው፣ "ቴክኖሎጂ ከገንዘብ ትርፍ ይልቅ ህዝብን ለሀገራዊ ዓላማ ለማስተሳሰር ሲውል የበለጠ ትርጉም ይኖረዋል" ብለዋል። ኩባንያው በቀጣይም "ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030''ን ለማሳካት የሚደረገውን ጉዞ በቴክኖሎጂ ለመደገፍ ዝግጁ መሆኑን አረጋግጠዋል።
ከተመሰረተ አጭር ጊዜ የሆነው ቻፓ በአሁኑ ወቅት ካሉት 40 በላይ ሰራተኞች መካከል 95 በመቶው ዕድሜያቸው ከ30 ዓመት በታች የሆኑ ወጣቶች ሲሆኑ፣ 55 በመቶዎቹ ደግሞ ሴቶች መሆናቸው ተቋሙ ለስራ እድል ስብጥር የሚሰጠውን ትኩረት ያሳያል።
#fastmereja :በኢትዮጵያ የዲጂታል ክፍያ ሥርዓትን በማዘመን ረገድ ግንባር ቀደም ሚና እየተጫወተ የሚገኘው ቻፓ (Chapa) ፋይናንሻል ቴክኖሎጂስ፣ ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ፣ ለሰብአዊ ድጋፍና ለብሔራዊ መታወቂያ ፕሮጀክቶች ላበረከተው ከፍተኛ የቴክኖሎጂ ድጋፍ የክብር እውቅና ተሰጠው፡፡
“ከጋራ ስኬት ወደ ቀጣይ አገራዊ ተልዕኮዎች'' በሚል መሪ ቃል በተሰናዳው የዕውቅና መርሃ ግብር ላይ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች እንዲሁም ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸዉ እንግዶች ተገኝተዋል፡፡
ቻፓ ከመንግሥት የቀረበለትን ጥሪ ተቀብሎ በሦስት ቀናት ውስጥ ብቻ ባበለጸገው "My GERD" የተሰኘ መድረክ፣ በዓለም ዙሪያ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ከ260 ሺህ ዶላር በላይ ለህዳሴ ግድብ ድጋፍ እንዲያደርጉ ያስቻለ ሲሆን ኩባንያው ይህንን አገልግሎት ያከናወነው ያለ ምንም የኮሚሽን ክፍያ (Zero Commission) መሆኑ ተገልጿል።
በተመሳሳይ በ"አይዞን ኢትዮጵያ'' (Eyezon Ethiopia) መድረክ አማካኝነት በ97 ሀገራት ከሚገኙ የዳያስፖራ አባላት ከ6 ሚሊዮን ዶላር በላይ ለሰብአዊ ድጋፍ የሚውል ገንዘብ እንዲሰበሰብ የቴክኖሎጂ መሰረት ሆኖ ማገልገሉ ተገልጿል።
ከብሔራዊ መታወቂያ (ፋይዳ) ጋር በተደረገ ስልታዊ ትስስር፣ እስካሁን ከ3.5 ሚሊዮን በላይ ዜጎች የመታወቂያ ክፍያቸውን በቻፓ በኩል በዲጂታል መንገድ ፈጽመዋል። ይህም ከ1.270,035,973 (ከአንድ ቢሊዮን ሁለት መቶ ሰባ ሚሊዮን ሰላሳ አምስት ሺህ ዘጠኝ መቶ ሰባ ሶስት ብር) በላይ ገቢ ለመንግስት ገቢ እንዲሆን ማድረጉ በዝግጅቱ ላይ ተመላክቷል።
ቻፓ ከመንግስት ፕሮጀክቶች ባለፈ እንደ ከነማ ፋርማሲ ያሉ የግል ተቋማትን አሰራር እየቀየረ የሚገኝ ሲሆን እንደ ፋርማሲዉ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ሰይፈ ደምሴ ገለፃ ለ40 ዓመታት በጥሬ ገንዘብ ይሰራ የነበረው አሰራር በቻፓ አማካኝነት በ53 ቅርንጫፎች ወደ ዲጂታል ተቀይሯል።
በተጨማሪም ኩባንያው ከአዳማ ጀነራል፣ ከቅዱስ ጴጥሮስና ከቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታሎች ጋር የክፍያ ስርዓትን የማዘመን ስራ እየሰራ መሆኑ ነዉ የተገለፀዉ።
የቻፓ መስራችና ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ናየል ኃይለማርያም በበኩላቸው፣ "ቴክኖሎጂ ከገንዘብ ትርፍ ይልቅ ህዝብን ለሀገራዊ ዓላማ ለማስተሳሰር ሲውል የበለጠ ትርጉም ይኖረዋል" ብለዋል። ኩባንያው በቀጣይም "ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030''ን ለማሳካት የሚደረገውን ጉዞ በቴክኖሎጂ ለመደገፍ ዝግጁ መሆኑን አረጋግጠዋል።
ከተመሰረተ አጭር ጊዜ የሆነው ቻፓ በአሁኑ ወቅት ካሉት 40 በላይ ሰራተኞች መካከል 95 በመቶው ዕድሜያቸው ከ30 ዓመት በታች የሆኑ ወጣቶች ሲሆኑ፣ 55 በመቶዎቹ ደግሞ ሴቶች መሆናቸው ተቋሙ ለስራ እድል ስብጥር የሚሰጠውን ትኩረት ያሳያል።
28 days ago
ኢትዮጵያን የአፍሪካ የኃይል ማዕከል የማድረግ ስትራቴጂያዊ ጉዞ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 29፣ 2018 (ኤፍኤምሲ) ኢትዮጵያ ያሏትን የተፈጥሮ ጸጋዎች ወደ ላቀ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ አቅም በመቀየር፣ ቀጣናዊ ትስስርን ለማጠናከር የምታደርገው ጥረት አዲስ ምዕራፍ ላይ ደርሷል።
ሀገሪቱ ያላት ታዳሽ የኃይል ሀብት ዝም ብሎ የሚፈስ ውሃ ሳይሆን በኢኮኖሚ ዲፕሎማሲ ውስጥ ዋነኛ ብሔራዊ አቅም ነው፡፡
የኃይል አቅርቦት ለአዳዲስ የቴክኖሎጂ አብዮቶች፣ ለዲጂታል ኢኮኖሚ እና ለሰው ሰራሽ አስተውሎት ግንባታ መሠረታዊ ምርጫ እየሆነ መጥቷል።
በዚህም መሠረት ኢትዮጵያን የአፍሪካ የኃይል ማዕከል የማድረግ ራዕይ ተሰንቆ የኢነርጂ ትስስርን እንደ ፖለቲካዊ መተማመኛ መሣሪያ መጠቀም ላይ ትኩረት ተደርጓል።
ባለፉት ጥቂት ዓመታት የተከናወኑ ተግባራት እንደሚያሳዩት ኢትዮጵያ የገባችውን ቃል በተግባር በመለወጥ ለጎረቤት ሀገራት ሱዳን፣ ጅቡቲ እና ኬንያ ዋነኛ የኤሌክትሪክ ኃይል አቅራቢ መሆን ችላለች።
የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ፣ የኮይሻ እና ሌሎች ግዙፍ የታዳሽ ኃይል ፕሮጀክቶች የሀገሪቱን ፍላጎት ከማሟላት ባለፈ የቀጣናውን የጋራ ዕድገት የሚያረጋግጡ የትስስር ድልድዮች ሆነው እያገለገሉ ይገኛሉ።
ይህ የታዳሽ ኃይል ልማት እንደ አንድ ቴክኒካዊ ዘርፍ ብቻ ሳይሆን የሉዓላዊነት እና የቀጣናዊ መሪነት ማረጋገጫ ተደርጎ ይወሰዳል።
የቀጣናዊ ትስስር ማስፋፊያ ሥራዎችን በተመለከተ ከታንዛኒያ ጋር የተጀመረው የኃይል ሽያጭ የሙከራ ፕሮጀክት ትልቅ እመርታዊ ማሳያ ነው።
ከዚህ በተጨማሪ የኢትዮጵያ ኒውክሌር ኃይል ኮሚሽንን በማቋቋም ለወደፊት ሰላማዊ የኒውክሌር ኃይል አጠቃቀም ዓለም አቀፍ ስምምነቶችና መሠረቶች ተጥለዋል።
ድንበር ተሻጋሪ የኃይል ማስተላለፊያ መስመሮችን በመዘርጋትም ኢትዮጵያ ከጎረቤቶቿ ጋር በኤሌክትሪክ እንድትገናኝ ተደርጓል።
ይህም በ21ኛው ክፍለ ዘመን የሀገርን የኃይል ዋስትና ለማረጋገጥ የኃይል ምንጮችን ማብዛት አስፈላጊ መሆኑን የሚያሳይ ስትራቴጂ ነው።
አንዳንድ ወገኖች ለጎረቤት ሀገራት የሚደረገውን የኃይል አቅርቦት ኪሳራ አድርገው የሚያንጸባርቁት የተሳሳተ አመለካከት የረዥም ጊዜ ብሔራዊ ጥቅምን ካለመረዳት የሚመነጭ መሆኑን ሁኔታዎች ያስረዳሉ።
የኃይል ከትስስር የንግድ ልውውጥ ባሻገር የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ የሆነ አዎንታዊ ተጽዕኖ የሚያሳድግ የዲፕሎማሲ መሣሪያ ነው።
ጎረቤት ሀገራት በኢትዮጵያ ኃይል መብራት ሲያገኙ፣ ኢንዱስትሪዎቻቸው ሲንቀሳቀሱ፣ ለብሔራዊ ደህንነትና ለቀጣናዊ መረጋጋት ትልቅ ዋስትና የሚሰጥ መሆኑን መረዳት ያስፈልጋል።
በተመሳሳይ የኒውክሌር ኃይልን ለሕክምና፣ ለግብርና እና ለኢንዱስትሪ ምርታማነት ማዋል ኢትዮጵያ ወደ ቴክኖሎጂ ልዕለ-ኃያልነት የምታደርገውን ጉዞ ያፋጥነዋል።
የእነዚህ ሥራዎች ተጨባጭ ውጤቶች ቀስ በቀስ መታየት የጀመሩ ሲሆን፤ ለጎረቤት ሀገራት ከሚቀርበው ኃይል የሚገኘው የውጭ ምንዛሬ ለሀገራዊ ልማት መዋል ጀምሯል።
ኢትዮጵያ በቀጣናው ሰላምና መረጋጋት ላይ ያላት ተፅዕኖም አድጓል፤ የኢነርጂ ዘርፉ መስፋፋት በሺዎች ለሚቆጠሩ ዜጎች በኢንጂነሪንግና በቴክኖሎጂ ዘርፎች የሥራ ዕድል ፈጥሯል።
አስተማማኝ የኃይል አቅርቦት ለሀገር ውስጥ አምራች ኢንዱስትሪዎችም እንደ ጀርባ አጥንት ሆኖ በማገልገል ላይ ሲሆን፤ ይህ የጋራ ተጠቃሚነትን የሚያረጋግጥ "የመደመር" ፍልስፍና ውጤት አንዱ ሀገር ለሌላው የህልውና ዋስትና የሚሆንበትን ሥርዓት እየገነባ ነው።
መንግሥት የኢትዮጵያን የኃይል አቅርቦት ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ግልጽ ዕቅዶችን አስቀምጦ የኃይል ሽያጭ ትስስርን ከአፍሪካ ቀንድ አሻግሮ እስከ ሰሜን አፍሪካና አውሮፓ ለማድረስ በቁርጠኝነት እየሰራ ይገኛል፤ ይሰራል።
እንዲሁም ከውሃ ኃይል በተጨማሪ በፀሐይ፣ በነፋስና በጂኦተርማል ኃይል ማመንጫዎች ላይ በስፋት ኢንቨስት በማድረግ አስተማማኝ የኃይል አማራጮችን የመፍጠር ሥራም ይጠናከራል።
ኢትዮጵያ የራሷን ፍላጎት መቶ በመቶ አሟልታ የቀጣናው ዋነኛ የኃይል "ባንክ" እንድትሆንና ዜጎች የኤሌክትሪክ ኃይል እንዲያገኙ የማድረጉ ጉዞ ተጠናክሮ ቀጥሏል።
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 29፣ 2018 (ኤፍኤምሲ) ኢትዮጵያ ያሏትን የተፈጥሮ ጸጋዎች ወደ ላቀ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ አቅም በመቀየር፣ ቀጣናዊ ትስስርን ለማጠናከር የምታደርገው ጥረት አዲስ ምዕራፍ ላይ ደርሷል።
ሀገሪቱ ያላት ታዳሽ የኃይል ሀብት ዝም ብሎ የሚፈስ ውሃ ሳይሆን በኢኮኖሚ ዲፕሎማሲ ውስጥ ዋነኛ ብሔራዊ አቅም ነው፡፡
የኃይል አቅርቦት ለአዳዲስ የቴክኖሎጂ አብዮቶች፣ ለዲጂታል ኢኮኖሚ እና ለሰው ሰራሽ አስተውሎት ግንባታ መሠረታዊ ምርጫ እየሆነ መጥቷል።
በዚህም መሠረት ኢትዮጵያን የአፍሪካ የኃይል ማዕከል የማድረግ ራዕይ ተሰንቆ የኢነርጂ ትስስርን እንደ ፖለቲካዊ መተማመኛ መሣሪያ መጠቀም ላይ ትኩረት ተደርጓል።
ባለፉት ጥቂት ዓመታት የተከናወኑ ተግባራት እንደሚያሳዩት ኢትዮጵያ የገባችውን ቃል በተግባር በመለወጥ ለጎረቤት ሀገራት ሱዳን፣ ጅቡቲ እና ኬንያ ዋነኛ የኤሌክትሪክ ኃይል አቅራቢ መሆን ችላለች።
የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ፣ የኮይሻ እና ሌሎች ግዙፍ የታዳሽ ኃይል ፕሮጀክቶች የሀገሪቱን ፍላጎት ከማሟላት ባለፈ የቀጣናውን የጋራ ዕድገት የሚያረጋግጡ የትስስር ድልድዮች ሆነው እያገለገሉ ይገኛሉ።
ይህ የታዳሽ ኃይል ልማት እንደ አንድ ቴክኒካዊ ዘርፍ ብቻ ሳይሆን የሉዓላዊነት እና የቀጣናዊ መሪነት ማረጋገጫ ተደርጎ ይወሰዳል።
የቀጣናዊ ትስስር ማስፋፊያ ሥራዎችን በተመለከተ ከታንዛኒያ ጋር የተጀመረው የኃይል ሽያጭ የሙከራ ፕሮጀክት ትልቅ እመርታዊ ማሳያ ነው።
ከዚህ በተጨማሪ የኢትዮጵያ ኒውክሌር ኃይል ኮሚሽንን በማቋቋም ለወደፊት ሰላማዊ የኒውክሌር ኃይል አጠቃቀም ዓለም አቀፍ ስምምነቶችና መሠረቶች ተጥለዋል።
ድንበር ተሻጋሪ የኃይል ማስተላለፊያ መስመሮችን በመዘርጋትም ኢትዮጵያ ከጎረቤቶቿ ጋር በኤሌክትሪክ እንድትገናኝ ተደርጓል።
ይህም በ21ኛው ክፍለ ዘመን የሀገርን የኃይል ዋስትና ለማረጋገጥ የኃይል ምንጮችን ማብዛት አስፈላጊ መሆኑን የሚያሳይ ስትራቴጂ ነው።
አንዳንድ ወገኖች ለጎረቤት ሀገራት የሚደረገውን የኃይል አቅርቦት ኪሳራ አድርገው የሚያንጸባርቁት የተሳሳተ አመለካከት የረዥም ጊዜ ብሔራዊ ጥቅምን ካለመረዳት የሚመነጭ መሆኑን ሁኔታዎች ያስረዳሉ።
የኃይል ከትስስር የንግድ ልውውጥ ባሻገር የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ የሆነ አዎንታዊ ተጽዕኖ የሚያሳድግ የዲፕሎማሲ መሣሪያ ነው።
ጎረቤት ሀገራት በኢትዮጵያ ኃይል መብራት ሲያገኙ፣ ኢንዱስትሪዎቻቸው ሲንቀሳቀሱ፣ ለብሔራዊ ደህንነትና ለቀጣናዊ መረጋጋት ትልቅ ዋስትና የሚሰጥ መሆኑን መረዳት ያስፈልጋል።
በተመሳሳይ የኒውክሌር ኃይልን ለሕክምና፣ ለግብርና እና ለኢንዱስትሪ ምርታማነት ማዋል ኢትዮጵያ ወደ ቴክኖሎጂ ልዕለ-ኃያልነት የምታደርገውን ጉዞ ያፋጥነዋል።
የእነዚህ ሥራዎች ተጨባጭ ውጤቶች ቀስ በቀስ መታየት የጀመሩ ሲሆን፤ ለጎረቤት ሀገራት ከሚቀርበው ኃይል የሚገኘው የውጭ ምንዛሬ ለሀገራዊ ልማት መዋል ጀምሯል።
ኢትዮጵያ በቀጣናው ሰላምና መረጋጋት ላይ ያላት ተፅዕኖም አድጓል፤ የኢነርጂ ዘርፉ መስፋፋት በሺዎች ለሚቆጠሩ ዜጎች በኢንጂነሪንግና በቴክኖሎጂ ዘርፎች የሥራ ዕድል ፈጥሯል።
አስተማማኝ የኃይል አቅርቦት ለሀገር ውስጥ አምራች ኢንዱስትሪዎችም እንደ ጀርባ አጥንት ሆኖ በማገልገል ላይ ሲሆን፤ ይህ የጋራ ተጠቃሚነትን የሚያረጋግጥ "የመደመር" ፍልስፍና ውጤት አንዱ ሀገር ለሌላው የህልውና ዋስትና የሚሆንበትን ሥርዓት እየገነባ ነው።
መንግሥት የኢትዮጵያን የኃይል አቅርቦት ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ግልጽ ዕቅዶችን አስቀምጦ የኃይል ሽያጭ ትስስርን ከአፍሪካ ቀንድ አሻግሮ እስከ ሰሜን አፍሪካና አውሮፓ ለማድረስ በቁርጠኝነት እየሰራ ይገኛል፤ ይሰራል።
እንዲሁም ከውሃ ኃይል በተጨማሪ በፀሐይ፣ በነፋስና በጂኦተርማል ኃይል ማመንጫዎች ላይ በስፋት ኢንቨስት በማድረግ አስተማማኝ የኃይል አማራጮችን የመፍጠር ሥራም ይጠናከራል።
ኢትዮጵያ የራሷን ፍላጎት መቶ በመቶ አሟልታ የቀጣናው ዋነኛ የኃይል "ባንክ" እንድትሆንና ዜጎች የኤሌክትሪክ ኃይል እንዲያገኙ የማድረጉ ጉዞ ተጠናክሮ ቀጥሏል።
1 month ago
ሚያዝያ 27 የታሪክ ማኅደር ተገልጦ የሚነበብበት የትላንት ትዝታ ብቻ አይደለም - የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
***********************
ሚያዝያ 27 ለእኛ የታሪክ ማኅደር ተገልጦ የሚነበብበት የትላንት ትዝታ ብቻ አይደለም፤ የአርበኞች አባቶቻችንን እና እናቶቻችንን የድል መንፈስ እንደ ብዕር በመጠቀም አዲስ የታሪክ ምዕራፍ መጻፍ የጀመርንበት የትንሣኤ ጉዟችን መነሻ መሠረት ነው! ሚያዝያ 27 የነፃነት ማስታወሻ ብቻ ሳይሆን፣ ወጣቱ ትውልድ ሀገሩን በክብር ለመረከብ ላቡን የሚያፈስበትና ያለውን የሚሰጥበት የቁርጠኝነት ቀን ነው!
ከ85 ዓመታት በፊት አባቶቻችን በደምና በአጥንታቸው ሀገርን ጠብቀው የማቆየት ታሪካዊ ግዴታቸውን በድል ተወጥተዋል። ዛሬ የታሪኩ ምዕራፍ ተቀይሮ ተረኝነቱ የእኛ ሆኗል፤ እነርሱ በነፃነት ያቆዩልንን ሀገር እኛ በዕውቀታችን፣ በላባችንና በሥራችን የመገንባት የዘመኑ አርበኝነት አደራ አለብን።
አባቶች በጠመንጃ ሀገር ጠበቁ፤ እኛ በቴክኖሎጂ ሀገር እንገነባለን። አባቶች ዳር ድንበር አስከበሩ፤ እኛ ድህነትን አሸንፈን ብልጽግናን እናረጋግጣለን። አባቶች ለነፃነት ወደቁ፤ እኛ ለታላቅነት እንቆማለን። ይህ የትውልድ ቅብብል ነው ። ያለ አባቶች ጥበቃ ዛሬ የምንገነባት ሀገር ባልኖረች ነበር፤ ያለ እኛ ግንባታም አባቶች የጠበቋት ሀገር ትርጉም ያለው ሕይወት ለዜጎቿ መስጠት አትችልም። በመሆኑም ትናንት በጀግንነት የተረከብናትን ሀገር፣ ዛሬ በሥልጣኔ አንጸን ለቀጣዩ ትውልድ የማስረከብ የሞራል ዕዳ፣ የሀገር አደራ አለብን።
ለዚህም ነው ኢትዮጵያዊያን ከስንዴ ልመና ለመላቀቅ ወገባችንን አጥብቀን፣ ማረሻችንን ጨብጠን የተነሳነው፣ ለዚህ ነው አለም እኪደመም ተደምረን 48 ቢሊዮን ችግኝ የተከለነወ፣ ለዚህ ነው ከመቀነታችን ፈትተን፣ ከጉርሳችን ቀንሰን ህዳሴያችንን እውን ያደረግነው፣ ለዚህ ነው የዘመናት የጉስቁልና ምልክት የነበሩ ያረጁ ከተሞቻችንን ለመለወጥ እያመመን የበረታነው፣ ለዚህ ነው የከረሙ ስብራቶቻችንን ለመጠገን እንመካከር ያለነው፣ ለዚህ ነው ዙሪያው ተቸንክሮብን እስከመቼ እንኖራለን ያልነው! ለዚህ ነው የታዳሽ ሀይል መሠረት ለመጣል እየተጋን ያለነው ፣ ለዚህ ነው የአፍሪካ ትልቁን የአቬሽን ማዕከል እየገነባን ያለነው አደራ ስላለብን፣ ሀገርን በላብ የማሻገር አደራ!
በመሆኑም በዚህ ታሪካዊ ቀን፣ እያንዳንዱ ዜጋ በተሰማራበት የሥራ መስክ ሁሉ ለሀገሩ ጡብ የሚደረድር የራሱ ዘመን አርበኛ መሆን ይጠበቅበታል። ዛሬ እኛ የምናከናውናቸው የልማት ሥራዎች፣ የምናሳየው ጽኑ አንድነትና ዳር የምናደርሳቸው ግዙፍ ሀገራዊ ፕሮጀክቶች ሀገርን ጠብቀው ላቆዩን አባቶች የምንሰጠው ትልቁ የክብር መግለጫና የታሪክ ምላሻችን ነው።"
ክብር ሀገርን ጠብቀው ላቆዩን አባቶች!
በትጋት ሀገርን ለሚገነቡ ልጆች!
ኢትዮጵያ በላባችን ታላቅ ትሆናለች!
Ethiopian Broadcasting Corporation #ኢትዮጵያ #ድል #
***********************
ሚያዝያ 27 ለእኛ የታሪክ ማኅደር ተገልጦ የሚነበብበት የትላንት ትዝታ ብቻ አይደለም፤ የአርበኞች አባቶቻችንን እና እናቶቻችንን የድል መንፈስ እንደ ብዕር በመጠቀም አዲስ የታሪክ ምዕራፍ መጻፍ የጀመርንበት የትንሣኤ ጉዟችን መነሻ መሠረት ነው! ሚያዝያ 27 የነፃነት ማስታወሻ ብቻ ሳይሆን፣ ወጣቱ ትውልድ ሀገሩን በክብር ለመረከብ ላቡን የሚያፈስበትና ያለውን የሚሰጥበት የቁርጠኝነት ቀን ነው!
ከ85 ዓመታት በፊት አባቶቻችን በደምና በአጥንታቸው ሀገርን ጠብቀው የማቆየት ታሪካዊ ግዴታቸውን በድል ተወጥተዋል። ዛሬ የታሪኩ ምዕራፍ ተቀይሮ ተረኝነቱ የእኛ ሆኗል፤ እነርሱ በነፃነት ያቆዩልንን ሀገር እኛ በዕውቀታችን፣ በላባችንና በሥራችን የመገንባት የዘመኑ አርበኝነት አደራ አለብን።
አባቶች በጠመንጃ ሀገር ጠበቁ፤ እኛ በቴክኖሎጂ ሀገር እንገነባለን። አባቶች ዳር ድንበር አስከበሩ፤ እኛ ድህነትን አሸንፈን ብልጽግናን እናረጋግጣለን። አባቶች ለነፃነት ወደቁ፤ እኛ ለታላቅነት እንቆማለን። ይህ የትውልድ ቅብብል ነው ። ያለ አባቶች ጥበቃ ዛሬ የምንገነባት ሀገር ባልኖረች ነበር፤ ያለ እኛ ግንባታም አባቶች የጠበቋት ሀገር ትርጉም ያለው ሕይወት ለዜጎቿ መስጠት አትችልም። በመሆኑም ትናንት በጀግንነት የተረከብናትን ሀገር፣ ዛሬ በሥልጣኔ አንጸን ለቀጣዩ ትውልድ የማስረከብ የሞራል ዕዳ፣ የሀገር አደራ አለብን።
ለዚህም ነው ኢትዮጵያዊያን ከስንዴ ልመና ለመላቀቅ ወገባችንን አጥብቀን፣ ማረሻችንን ጨብጠን የተነሳነው፣ ለዚህ ነው አለም እኪደመም ተደምረን 48 ቢሊዮን ችግኝ የተከለነወ፣ ለዚህ ነው ከመቀነታችን ፈትተን፣ ከጉርሳችን ቀንሰን ህዳሴያችንን እውን ያደረግነው፣ ለዚህ ነው የዘመናት የጉስቁልና ምልክት የነበሩ ያረጁ ከተሞቻችንን ለመለወጥ እያመመን የበረታነው፣ ለዚህ ነው የከረሙ ስብራቶቻችንን ለመጠገን እንመካከር ያለነው፣ ለዚህ ነው ዙሪያው ተቸንክሮብን እስከመቼ እንኖራለን ያልነው! ለዚህ ነው የታዳሽ ሀይል መሠረት ለመጣል እየተጋን ያለነው ፣ ለዚህ ነው የአፍሪካ ትልቁን የአቬሽን ማዕከል እየገነባን ያለነው አደራ ስላለብን፣ ሀገርን በላብ የማሻገር አደራ!
በመሆኑም በዚህ ታሪካዊ ቀን፣ እያንዳንዱ ዜጋ በተሰማራበት የሥራ መስክ ሁሉ ለሀገሩ ጡብ የሚደረድር የራሱ ዘመን አርበኛ መሆን ይጠበቅበታል። ዛሬ እኛ የምናከናውናቸው የልማት ሥራዎች፣ የምናሳየው ጽኑ አንድነትና ዳር የምናደርሳቸው ግዙፍ ሀገራዊ ፕሮጀክቶች ሀገርን ጠብቀው ላቆዩን አባቶች የምንሰጠው ትልቁ የክብር መግለጫና የታሪክ ምላሻችን ነው።"
ክብር ሀገርን ጠብቀው ላቆዩን አባቶች!
በትጋት ሀገርን ለሚገነቡ ልጆች!
ኢትዮጵያ በላባችን ታላቅ ትሆናለች!
Ethiopian Broadcasting Corporation #ኢትዮጵያ #ድል #
Sponsored by
Surafel
1 month ago
የላብ አድዋ፡- አዲሱ አርበኝነት
****************
የኢትዮጵያ ታሪክ በጽናትና በጀግንነት የወርቅ ቀለም የተጻፈ መጽሐፍ ነው። አባቶቻችንና እናቶቻችን ሀገርን በክብር አቆይተውልናል።ትናንት አርበኝነት ማለት በጫካና በዱር ለነፃነት መውደቅ፣ በደምና በአጥንት ድንበር ማስከበር ነበር። ዛሬ ግን የታሪክ የሩጫ ቅብብል በትውልዱ እጅ ገብቷል፤ የዛሬው አርበኝነት ግንባሩ ተቀይሯል፣ ጠላቱም መልክ ለውጧል። ዛሬ አርበኝነት ማለት ለሀገር ብልጽግና መቆም፣ ድህነትንና ድንቁርናን ድል ማድረግ ነው።
ታሪክን መዘከር የትናንትን ድል ለማውራት ብቻ ሳይሆን ለነገው ጉዞ ስንቅ ለመሰብሰብ ነው። የአድዋ ድል መታሰቢያና የአብርሆት ቤተ-መጻሕፍት ዝም ብለው የድንጋይና የሲሚንቶ ክምር ህንፃዎች አይደሉም። እነርሱ የኢትዮጵያዊነት ጽናትና የጥበብ ጥማት ህያው መገለጫዎች ናቸው።
"ከታሪክ ያልተማረ፣ ለታሪክ አይበቃም" እንደሚባለው እነዚህ መዘክሮች ወጣቱ ትውልድ የትናንቱን ነፃነት እንዲዳስሰው፣ ዛሬን ደግሞ በኩራት እንዲተነፍሰው የሚያስችሉ የንቃተ-ህሊና ማዕከላት ናቸው።
በ21ኛው ክፍለ ዘመን ሉዓላዊነት የሚረጋገጠው በጠመንጃ አፈሙዝ ብቻ አይደለም። እውነተኛ ሉዓላዊነት የሚለካው በምግብ ራስን በመቻል፣ በኢንዱስትሪ ብቃትና በዲጂታል ቴክኖሎጂ ልዕልና ነው።
ትናንት በጠብመንጃ ድንበር ይከበር ነበር፤ ዛሬ ግን የሉዓላዊነት ድንበራችን የስንዴ ማሳዎቻችን፣ የፋብሪካዎቻችን ጭስና የዲጂታል ቴክኖሎጂ ኮዲንግ ብቃታችን ነው። ከእርዳታ ጠባቂነትና ከተመፅዋችነት ሰንሰለት ተላቆ ወደ ስንዴ ላኪነት መሸጋገር፣ የዘመናችን ሌላው "የአድዋ ድል" ተደርጎ ሊወሰድ የሚገባው የኢኮኖሚ ነፃነት አዋጅ ነው።
ታላቁ የህዳሴ ግድብ የአዲሱ አርበኝነታችን ትልቅ ማኅተም ነው። ዓለም አቀፍ ጫናዎችንና የዲፕሎማሲ አዙሪቶችን ተቋቁመን፣ ከራስ ጉርስ ቀንሰን የዓባይን ውሃ መገደብ መቻላችን "እምቢኝ ለጭቆና" የሚለው የጥንት መንፈሳችን በዘመናዊ ምህንድስና መገለጡን ያሳያል። ከዚህም በተጓዳኝ፣ ኢትዮጵያ የባህር በር ጥያቄዋን በዲፕሎማሲና በጋራ ተጠቃሚነት መርህ ለማሳካት የምታደርገው ጥረት፣ የህልውናችንና የኢኮኖሚ ነፃነታችን ዋስትና ነው።
የብሪክስ አባልነትና የኮሪደር ልማት ሥራዎች ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ መድረክ ቀና ብላ እንድትቆም እያደረጓት ነው። ከተሞቻችንን ለኑሮ ምቹ ማድረግና ቱሪዝምን ማስፋፋት የሀገር ፍቅር ተግባራዊ መግለጫዎች ናቸው።
ይሁን እንጂ፣ እነዚህ ሁሉ ልማቶችና ዲፕሎማሲያዊ ስኬቶች ዘላቂ ትርጉም የሚኖራቸው በውስጣችን ሰላምና አንድነት ሲሰፍን ብቻ ነው። የአባቶቻችን አንድነት በጠላት ፊት የነበረውን አሸናፊነት፣ እኛ ዛሬ በጠረጴዛ ዙሪያ ውይይትና በሀገራዊ ምክክር ልንደግመው ይገባል። የልዩነት ግንቦችን አፍርሰን በሀገራዊ ስምምነት ካልተሳሰርን፣ ድህነት የሚባለውን የጋራ ጠላታችንን ማሸነፍ አንችልም።
አርበኝነትን ከአውድማ ወደ ፋብሪካ፣ ከዱር ወደ ላቦራቶሪ፣ ከጠመንጃ ወደ ኮዲንግ (Coding) የምናሸጋግርበት ጊዜ አሁን ነው። አባቶቻችን በደማቸው የጻፉትን ነፃነት፣ እኛ በላባችንና በእውቀታችን ቀለም እናድምቀው።
ኢትዮጵያዊነት ፈተናን ወደ ዕድል የመቀየር ጥበብ ነውና የትናንቱ የድል መንፈስ ዛሬም በሥራችን ውስጥ ይንገሥ!
****************
የኢትዮጵያ ታሪክ በጽናትና በጀግንነት የወርቅ ቀለም የተጻፈ መጽሐፍ ነው። አባቶቻችንና እናቶቻችን ሀገርን በክብር አቆይተውልናል።ትናንት አርበኝነት ማለት በጫካና በዱር ለነፃነት መውደቅ፣ በደምና በአጥንት ድንበር ማስከበር ነበር። ዛሬ ግን የታሪክ የሩጫ ቅብብል በትውልዱ እጅ ገብቷል፤ የዛሬው አርበኝነት ግንባሩ ተቀይሯል፣ ጠላቱም መልክ ለውጧል። ዛሬ አርበኝነት ማለት ለሀገር ብልጽግና መቆም፣ ድህነትንና ድንቁርናን ድል ማድረግ ነው።
ታሪክን መዘከር የትናንትን ድል ለማውራት ብቻ ሳይሆን ለነገው ጉዞ ስንቅ ለመሰብሰብ ነው። የአድዋ ድል መታሰቢያና የአብርሆት ቤተ-መጻሕፍት ዝም ብለው የድንጋይና የሲሚንቶ ክምር ህንፃዎች አይደሉም። እነርሱ የኢትዮጵያዊነት ጽናትና የጥበብ ጥማት ህያው መገለጫዎች ናቸው።
"ከታሪክ ያልተማረ፣ ለታሪክ አይበቃም" እንደሚባለው እነዚህ መዘክሮች ወጣቱ ትውልድ የትናንቱን ነፃነት እንዲዳስሰው፣ ዛሬን ደግሞ በኩራት እንዲተነፍሰው የሚያስችሉ የንቃተ-ህሊና ማዕከላት ናቸው።
በ21ኛው ክፍለ ዘመን ሉዓላዊነት የሚረጋገጠው በጠመንጃ አፈሙዝ ብቻ አይደለም። እውነተኛ ሉዓላዊነት የሚለካው በምግብ ራስን በመቻል፣ በኢንዱስትሪ ብቃትና በዲጂታል ቴክኖሎጂ ልዕልና ነው።
ትናንት በጠብመንጃ ድንበር ይከበር ነበር፤ ዛሬ ግን የሉዓላዊነት ድንበራችን የስንዴ ማሳዎቻችን፣ የፋብሪካዎቻችን ጭስና የዲጂታል ቴክኖሎጂ ኮዲንግ ብቃታችን ነው። ከእርዳታ ጠባቂነትና ከተመፅዋችነት ሰንሰለት ተላቆ ወደ ስንዴ ላኪነት መሸጋገር፣ የዘመናችን ሌላው "የአድዋ ድል" ተደርጎ ሊወሰድ የሚገባው የኢኮኖሚ ነፃነት አዋጅ ነው።
ታላቁ የህዳሴ ግድብ የአዲሱ አርበኝነታችን ትልቅ ማኅተም ነው። ዓለም አቀፍ ጫናዎችንና የዲፕሎማሲ አዙሪቶችን ተቋቁመን፣ ከራስ ጉርስ ቀንሰን የዓባይን ውሃ መገደብ መቻላችን "እምቢኝ ለጭቆና" የሚለው የጥንት መንፈሳችን በዘመናዊ ምህንድስና መገለጡን ያሳያል። ከዚህም በተጓዳኝ፣ ኢትዮጵያ የባህር በር ጥያቄዋን በዲፕሎማሲና በጋራ ተጠቃሚነት መርህ ለማሳካት የምታደርገው ጥረት፣ የህልውናችንና የኢኮኖሚ ነፃነታችን ዋስትና ነው።
የብሪክስ አባልነትና የኮሪደር ልማት ሥራዎች ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ መድረክ ቀና ብላ እንድትቆም እያደረጓት ነው። ከተሞቻችንን ለኑሮ ምቹ ማድረግና ቱሪዝምን ማስፋፋት የሀገር ፍቅር ተግባራዊ መግለጫዎች ናቸው።
ይሁን እንጂ፣ እነዚህ ሁሉ ልማቶችና ዲፕሎማሲያዊ ስኬቶች ዘላቂ ትርጉም የሚኖራቸው በውስጣችን ሰላምና አንድነት ሲሰፍን ብቻ ነው። የአባቶቻችን አንድነት በጠላት ፊት የነበረውን አሸናፊነት፣ እኛ ዛሬ በጠረጴዛ ዙሪያ ውይይትና በሀገራዊ ምክክር ልንደግመው ይገባል። የልዩነት ግንቦችን አፍርሰን በሀገራዊ ስምምነት ካልተሳሰርን፣ ድህነት የሚባለውን የጋራ ጠላታችንን ማሸነፍ አንችልም።
አርበኝነትን ከአውድማ ወደ ፋብሪካ፣ ከዱር ወደ ላቦራቶሪ፣ ከጠመንጃ ወደ ኮዲንግ (Coding) የምናሸጋግርበት ጊዜ አሁን ነው። አባቶቻችን በደማቸው የጻፉትን ነፃነት፣ እኛ በላባችንና በእውቀታችን ቀለም እናድምቀው።
ኢትዮጵያዊነት ፈተናን ወደ ዕድል የመቀየር ጥበብ ነውና የትናንቱ የድል መንፈስ ዛሬም በሥራችን ውስጥ ይንገሥ!
1 month ago
ከደምና አጥንት... ወደ ላብና እውቀት፦ የዘመኑ አርበኝነት ጥሪ
*******************
(የዕለቱ መልዕክት)
ኢትዮጵያውያን አባቶቻችንና እናቶቻችን "የማይነቃነቅ ድንጋይ፣ የማይታጠፍ ብረት" ሆነው ሀገርን አቆይተውልናል። ትላንት አርበኝነት ማለት በጫካና በዱር ለነፃነት መውደቅ ነበር፤ ዛሬ ግን አርበኝነት ማለት ለሀገር ብልጽግና መቆም ነዉ። የአባቶቻችንን ገድል በታሪክ መጻሕፍት ላይ ብቻ ሳይሆን፣ በዘመናዊ መታሰቢያዎችና በልማት ስራዎቻችን ውስጥ ህያው ማድረግ የዚህ ትውልድ የቤት ስራ ነው።
የአድዋ ድል መታሰቢያና የአብርሆት ቤተ-መጻሕፍት ዝም ብለው ህንፃዎች አይደሉም፤ እነርሱ የኢትዮጵያዊነት ጽናት መገለጫ ናቸው። "የቆመበትን መሠረት የማያውቅ፣ የሚሄድበትን መንገድ አያውቅም።"እንደሚባለዉ እነዚህ መዘክሮች ወጣቱ ትውልድ የትናንቱን ነፃነት እንዲዳስሰው፣ ዛሬን ደግሞ በኩራት እንዲተነፍሰው ያደርጉታል።
ዛሬ ጦርነቱ የተለየ መልክ ይዟል። ጠላቶቻችን ድህነት፣ ኋላቀርነትና የተመፅዋችነት ሰንሰለት ናቸው። ትላንት በጠብመንጃ ድንበር ይከበር ነበር፤ ዛሬ ግን ሉዓላዊነት የሚረጋገጠው በስንዴ ልማት፣ በኢንዱስትሪ ሉዓላዊነትና በዲጂታል ቴክኖሎጂ ብቃት ነው። ዛሬ በቴክኖሎጂና በሳይንስ እውቀት ካልታጠቅን የነገዋን ኢትዮጵያ ማስጠበቅ አንችልም። ከእርዳታ ጠባቂነት ወደ ስንዴ ላኪነት መሸጋገራችን፣ የዘመናችን ሌላው አድዋ ነው።
ታላቁ የህዳሴ ግድብም የዚሁ አዲስ አርበኝነት ማኅተም ነው። የውጭ ጫናን ተቋቁሞ፣ ከራስ ጉርስ ቀንሶ የዓባይን ውሃ መግደብ መቻል "እምቢኝ ለጭቆና" የሚለው የጥንት መንፈሳችን በዘመናዊ ምህንድስና መገለጡ ነው። ከዚህም ባለፈ ኢትዮጵያ የባህር በር ጥያቄዋን በዲፕሎማሲና በጋራ ተጠቃሚነት መርህ ለማሳካት የምታደርገው ጥረት፣ የህልውናችንና የኢኮኖሚ ነፃነታችን ዋስትና ነው።
የብሪክስ (BRICS) አባልነትና የኮሪደር ልማት ስራዎች ኢትዮጵያን በዓለም መድረክ ቀና ብላ እንድትቆም እያደረጓት ነው። ከተሞቻችንን ለኑሮ ምቹ ማድረግና ቱሪዝምን ማስፋፋት ሀገርን የመውደድ ተግባራዊ መግለጫዎች ናቸው። ይሁንና ይህ ሁሉ ውጤት ትርጉም የሚኖረው በውስጣችን ሰላምና አንድነት ሲሰፍን ብቻ ነው። የአባቶቻችን አንድነት በጠላት ፊት የነበረውን ጥንካሬ፣ እኛ ዛሬ በጠረጴዛ ዙሪያ ውይይትና በሀገራዊ ምክክር ልንደግመው ይገባል። የልዩነት ግንቦችን አፍርሰን በሀገራዊ ስምምነት ካልተሳሰርን ድህነትን ማሸነፍ አንችልም።
አርበኝነትን ከአውድማ ወደ ፋብሪካ፣ ከዱር ወደ ላቦራቶሪ፣ ከጠመንጃ ወደ ኮዲንግ (Coding) የምናሸጋግርበት ሊሆን ይገባል። አባቶቻችን በደማቸው የጻፉትን ነፃነት፣ እኛ በላባችንና በእውቀታችን ቀለም እናድምቀው።
ኢትዮጵያዊነት ፈተናን ወደ ዕድል የመቀየር ጥበብ ነውና፣ የትናንቱ የድል መንፈስ ዛሬም በሥራችን ውስጥ ይንገሥ!
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
Ethiopian Broadcasting Corporation #ethiopia #adwa #addisababa #ዓድዋ
*******************
(የዕለቱ መልዕክት)
ኢትዮጵያውያን አባቶቻችንና እናቶቻችን "የማይነቃነቅ ድንጋይ፣ የማይታጠፍ ብረት" ሆነው ሀገርን አቆይተውልናል። ትላንት አርበኝነት ማለት በጫካና በዱር ለነፃነት መውደቅ ነበር፤ ዛሬ ግን አርበኝነት ማለት ለሀገር ብልጽግና መቆም ነዉ። የአባቶቻችንን ገድል በታሪክ መጻሕፍት ላይ ብቻ ሳይሆን፣ በዘመናዊ መታሰቢያዎችና በልማት ስራዎቻችን ውስጥ ህያው ማድረግ የዚህ ትውልድ የቤት ስራ ነው።
የአድዋ ድል መታሰቢያና የአብርሆት ቤተ-መጻሕፍት ዝም ብለው ህንፃዎች አይደሉም፤ እነርሱ የኢትዮጵያዊነት ጽናት መገለጫ ናቸው። "የቆመበትን መሠረት የማያውቅ፣ የሚሄድበትን መንገድ አያውቅም።"እንደሚባለዉ እነዚህ መዘክሮች ወጣቱ ትውልድ የትናንቱን ነፃነት እንዲዳስሰው፣ ዛሬን ደግሞ በኩራት እንዲተነፍሰው ያደርጉታል።
ዛሬ ጦርነቱ የተለየ መልክ ይዟል። ጠላቶቻችን ድህነት፣ ኋላቀርነትና የተመፅዋችነት ሰንሰለት ናቸው። ትላንት በጠብመንጃ ድንበር ይከበር ነበር፤ ዛሬ ግን ሉዓላዊነት የሚረጋገጠው በስንዴ ልማት፣ በኢንዱስትሪ ሉዓላዊነትና በዲጂታል ቴክኖሎጂ ብቃት ነው። ዛሬ በቴክኖሎጂና በሳይንስ እውቀት ካልታጠቅን የነገዋን ኢትዮጵያ ማስጠበቅ አንችልም። ከእርዳታ ጠባቂነት ወደ ስንዴ ላኪነት መሸጋገራችን፣ የዘመናችን ሌላው አድዋ ነው።
ታላቁ የህዳሴ ግድብም የዚሁ አዲስ አርበኝነት ማኅተም ነው። የውጭ ጫናን ተቋቁሞ፣ ከራስ ጉርስ ቀንሶ የዓባይን ውሃ መግደብ መቻል "እምቢኝ ለጭቆና" የሚለው የጥንት መንፈሳችን በዘመናዊ ምህንድስና መገለጡ ነው። ከዚህም ባለፈ ኢትዮጵያ የባህር በር ጥያቄዋን በዲፕሎማሲና በጋራ ተጠቃሚነት መርህ ለማሳካት የምታደርገው ጥረት፣ የህልውናችንና የኢኮኖሚ ነፃነታችን ዋስትና ነው።
የብሪክስ (BRICS) አባልነትና የኮሪደር ልማት ስራዎች ኢትዮጵያን በዓለም መድረክ ቀና ብላ እንድትቆም እያደረጓት ነው። ከተሞቻችንን ለኑሮ ምቹ ማድረግና ቱሪዝምን ማስፋፋት ሀገርን የመውደድ ተግባራዊ መግለጫዎች ናቸው። ይሁንና ይህ ሁሉ ውጤት ትርጉም የሚኖረው በውስጣችን ሰላምና አንድነት ሲሰፍን ብቻ ነው። የአባቶቻችን አንድነት በጠላት ፊት የነበረውን ጥንካሬ፣ እኛ ዛሬ በጠረጴዛ ዙሪያ ውይይትና በሀገራዊ ምክክር ልንደግመው ይገባል። የልዩነት ግንቦችን አፍርሰን በሀገራዊ ስምምነት ካልተሳሰርን ድህነትን ማሸነፍ አንችልም።
አርበኝነትን ከአውድማ ወደ ፋብሪካ፣ ከዱር ወደ ላቦራቶሪ፣ ከጠመንጃ ወደ ኮዲንግ (Coding) የምናሸጋግርበት ሊሆን ይገባል። አባቶቻችን በደማቸው የጻፉትን ነፃነት፣ እኛ በላባችንና በእውቀታችን ቀለም እናድምቀው።
ኢትዮጵያዊነት ፈተናን ወደ ዕድል የመቀየር ጥበብ ነውና፣ የትናንቱ የድል መንፈስ ዛሬም በሥራችን ውስጥ ይንገሥ!
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
Ethiopian Broadcasting Corporation #ethiopia #adwa #addisababa #ዓድዋ
1 month ago
ከ13ዐ ሀገራት ጋር ለሚደረገው ውድድር ኢትዮጵያ ተወካይዋን ይፋ አደረገች!
#fastmereja :የኢትዮጵያ ባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ከ"ሚስ ወርልድ ኢትዮጵያ" ድርጅት ጋር በመተባበር በዛሬው ዕለት በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ፤ በቬትናም በሚካሄደው 73ኛው የዓለም የቁንጅና ውድድር (Miss World) ላይ ኢትዮጵያን ወክላ የምትሳተፈውን ወ/ሪት ሩት ይርጋለምን በይፋ አስተዋወቀ።
በመላው የሀገሪቱ ክልሎች ከተውጣጡ በሺዎች የሚቆጠሩ ተወዳዳሪዎች መካከል ተለይታ ለፍጻሜ ከደረሱ 50 እጩዎች ውስጥ አሸናፊ ሆና የተመረጠችው ሩት ይርጋለም፤ በዘንድሮው ውድድር ከ130 በላይ ሀገራት ተወካዮች ጋር ትፎካከራለች።
በባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የኪነ-ጥበብ ስነ-ጥበብ ፈጠራ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴዔታ ነብዩ ባዬ በመግለጫው ላይ እንደተናገሩት፤ ውድድሩ ከግል ተሳትፎ ባለፈ ለመጀመሪያ ጊዜ በከፍተኛ የመንግስት እውቅና ዝግጅት የተደረገበት "ይህ መድረክ ከቁንጅና ባሻገር የሀገራችንን ባህል፣ ቱሪዝም እና ታላላቅ ፕሮጀክቶች ለአለም ማህበረሰብ የምናስተዋውቅበት ወሳኝ ዲፕሎማሲያዊ መድረክ ነው'' ብለዋል።
የውድድሩ ብሔራዊ ዳይሬክተር የሆኑት ገነት ፀጋዬ በበኩላቸው፤ መንግስት ለዘርፉ የሰጠው ትኩረት የውድድሩን ደረጃ ከፍ እንደሚያደርገውና ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ መድረክ ለማስተዋወቅ ትልቅ አቅም እንደሚፈጥር ገልጸዋል።
አሸናፊዋ ወ/ሪት ሩት ይርጋለም በማርኬቲንግ ማኔጅመንት የመጀመሪያ ዲግሪ ያላት ሲሆን፣ በሙያዋ የቡና ቀማሽ (Coffee Cupper) ነች። በሞዴሊንግ ዘርፍ የስድስት ዓመታት ልምድ ያላት ሲሆን፣ በቅርቡ በፊሊፒንስ በተካሄደ ዓለም አቀፍ ውድድር ላይ እስከ መጨረሻው ዙር በማለፍ ውጤታማ ተሳትፎ ማድረጓ ይታወሳል።
አሸናፊዋ ሩት በቬትናም በሚካሄደውና ከ130 በላይ አገራት በሚሳተፉበት 73ኛው የዓለም የውበት ውድድር (Miss World) ላይ ኢትዮጵያን የምትወክል ሲሆን በዚህም ወቅት የኢትዮጵያን ታሪክ፣ የተፈጥሮ ውበት፣ የብሄርብሄረሰቦች ባህል፣ ቋንቋ፣ አለባበስ እና ምግብ ለአለም የምታስተዋውቅ ሲሆን በተለይም እንደ ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ያሉ ግዙፍ ሀገራዊ ፕሮጀክቶችን የማስተዋወቅ ከፍተኛ አደራ እንደተጣለባት ነዉ የተገለፀዉ፡፡
ከውበት ባሻገር "ውበት ለበጎ ዓላማ" (Beauty with a Purpose) በሚለው መርህ መሠረት አሸናፊዋ በማህበራዊ ችግሮች መፍትሄ ላይ እንደምትሰራም የተገለፀ ሲሆን በተለያዩ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ላይም የራሷን አሻራ እንደምታሳርፍ ይጠበቃል።
ወደ ውድድሩ ከመጓዟ በፊት ባሉት ሶስት ወራት ውስጥ ሩት በንግግር ጥበብ እና በዓለም አቀፍ ተግባቦት ላይ ያተኮረ ከፍተኛ ስልጠና እንደምትወስድ ተገልጿል። በተጨማሪም የህዳሴ ግድብንና የተለያዩ ብሔራዊ ፓርኮችን በመጎብኘት ለሀገራዊ ገጽታ ግንባታ ስራዋ ግብዓት የምታሰባስብ ይሆናል።
የ73ኛው የዓለም የቁንጅና ውድድር በቅርቡ በቬትናም አስተናጋጅነት የሚካሄድ ሲሆን፣ ኢትዮጵያ በውድድሩ ላይ ታሪክትሰራለች ተብሎ ትልቅ ተስፋ ተጥሎባታል።
#fastmereja :የኢትዮጵያ ባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ከ"ሚስ ወርልድ ኢትዮጵያ" ድርጅት ጋር በመተባበር በዛሬው ዕለት በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ፤ በቬትናም በሚካሄደው 73ኛው የዓለም የቁንጅና ውድድር (Miss World) ላይ ኢትዮጵያን ወክላ የምትሳተፈውን ወ/ሪት ሩት ይርጋለምን በይፋ አስተዋወቀ።
በመላው የሀገሪቱ ክልሎች ከተውጣጡ በሺዎች የሚቆጠሩ ተወዳዳሪዎች መካከል ተለይታ ለፍጻሜ ከደረሱ 50 እጩዎች ውስጥ አሸናፊ ሆና የተመረጠችው ሩት ይርጋለም፤ በዘንድሮው ውድድር ከ130 በላይ ሀገራት ተወካዮች ጋር ትፎካከራለች።
በባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የኪነ-ጥበብ ስነ-ጥበብ ፈጠራ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴዔታ ነብዩ ባዬ በመግለጫው ላይ እንደተናገሩት፤ ውድድሩ ከግል ተሳትፎ ባለፈ ለመጀመሪያ ጊዜ በከፍተኛ የመንግስት እውቅና ዝግጅት የተደረገበት "ይህ መድረክ ከቁንጅና ባሻገር የሀገራችንን ባህል፣ ቱሪዝም እና ታላላቅ ፕሮጀክቶች ለአለም ማህበረሰብ የምናስተዋውቅበት ወሳኝ ዲፕሎማሲያዊ መድረክ ነው'' ብለዋል።
የውድድሩ ብሔራዊ ዳይሬክተር የሆኑት ገነት ፀጋዬ በበኩላቸው፤ መንግስት ለዘርፉ የሰጠው ትኩረት የውድድሩን ደረጃ ከፍ እንደሚያደርገውና ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ መድረክ ለማስተዋወቅ ትልቅ አቅም እንደሚፈጥር ገልጸዋል።
አሸናፊዋ ወ/ሪት ሩት ይርጋለም በማርኬቲንግ ማኔጅመንት የመጀመሪያ ዲግሪ ያላት ሲሆን፣ በሙያዋ የቡና ቀማሽ (Coffee Cupper) ነች። በሞዴሊንግ ዘርፍ የስድስት ዓመታት ልምድ ያላት ሲሆን፣ በቅርቡ በፊሊፒንስ በተካሄደ ዓለም አቀፍ ውድድር ላይ እስከ መጨረሻው ዙር በማለፍ ውጤታማ ተሳትፎ ማድረጓ ይታወሳል።
አሸናፊዋ ሩት በቬትናም በሚካሄደውና ከ130 በላይ አገራት በሚሳተፉበት 73ኛው የዓለም የውበት ውድድር (Miss World) ላይ ኢትዮጵያን የምትወክል ሲሆን በዚህም ወቅት የኢትዮጵያን ታሪክ፣ የተፈጥሮ ውበት፣ የብሄርብሄረሰቦች ባህል፣ ቋንቋ፣ አለባበስ እና ምግብ ለአለም የምታስተዋውቅ ሲሆን በተለይም እንደ ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ያሉ ግዙፍ ሀገራዊ ፕሮጀክቶችን የማስተዋወቅ ከፍተኛ አደራ እንደተጣለባት ነዉ የተገለፀዉ፡፡
ከውበት ባሻገር "ውበት ለበጎ ዓላማ" (Beauty with a Purpose) በሚለው መርህ መሠረት አሸናፊዋ በማህበራዊ ችግሮች መፍትሄ ላይ እንደምትሰራም የተገለፀ ሲሆን በተለያዩ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ላይም የራሷን አሻራ እንደምታሳርፍ ይጠበቃል።
ወደ ውድድሩ ከመጓዟ በፊት ባሉት ሶስት ወራት ውስጥ ሩት በንግግር ጥበብ እና በዓለም አቀፍ ተግባቦት ላይ ያተኮረ ከፍተኛ ስልጠና እንደምትወስድ ተገልጿል። በተጨማሪም የህዳሴ ግድብንና የተለያዩ ብሔራዊ ፓርኮችን በመጎብኘት ለሀገራዊ ገጽታ ግንባታ ስራዋ ግብዓት የምታሰባስብ ይሆናል።
የ73ኛው የዓለም የቁንጅና ውድድር በቅርቡ በቬትናም አስተናጋጅነት የሚካሄድ ሲሆን፣ ኢትዮጵያ በውድድሩ ላይ ታሪክትሰራለች ተብሎ ትልቅ ተስፋ ተጥሎባታል።
2 months ago
''አፍሪካ የመጻኢው ዘመን የዓለማችን ተስፋ ናት” — ፕሮፌሰር ማሳምባ ካህ
#ethiopia | አፍሪካ ያላትን ግዙፍ የሰው ኃይልና የተፈጥሮ ሀብት ለሕዝቦቿ ብልጽግና እና ለዓለም አቀፍ መረጋጋት በትክክል ጥቅም ላይ ማዋል እንደሚገባት በሞስኮ ብሔራዊ የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የአፍሪካ ሀገራት የኢንዱስትሪና ትምህርት አጋርነት ፕሮጀክት ኃላፊ ፕሮፌሰር ማሳምባ ካህ ገለጹ።
ፕሮፌሰሩ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ፤ የአኅጉሪቱ ትንሣኤ የሚረጋገጠው በቴክኖሎጂ ሉዓላዊነትና በሀብት ተጠቃሚነት መሆኑን አስምረውበታል።
ሩሲያ ከአፍሪካ ጋር ያላትን አጋርነት በማጠናከር ረገድ የዩኒቨርሲቲዎች ሚና ከፍተኛ መሆኑን ፕሮፌሰር ማሳምባ ጠቁመዋል።
የሩሲያ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ከአፍሪካ አቻዎቻቸው ጋር በመተባበር ዘመናዊ ዕውቀትንና ክህሎትን ማሸጋገር ይገባቸዋል።
አፍሪካውያን ተማሪዎች በሀገራቸው ሆነው ለዘመናዊው ኢንዱስትሪ ብቁ እንዲሆኑ ድጋፍ ማድረግ ይቻላል።
አፍሪካ አስተማማኝ የኢኮኖሚ ዕድገት ለማስመዝገብ የኒውክሌር ኢነርጂን እንደ ዋነኛ አማራጭ ማየት እንዳለባት ፕሮፌሰሩ ገልጸዋል። ለዚህም ሩሲያ በዘርፉ ያላትን ልምድ ጠቅሰዋል፦
“ሩሲያ በመንግሥት ኮርፖሬሽን ሮሳቶም (Rosatom)፣ በልዩ ዩኒቨርሲቲዎቿና በኢንተርፕራይዞቿ አማካኝነት ዘላቂና ደህንነቱ የተጠበቀ የቴክኒክ መፍትሄዎችን ማምጣት የምትችል ሁነኛ አጋር ናት።”
የአፍሪካ ህዳሴ የማይቀሬ ሀቅ መሆኑን የገለጹት ፕሮፌሰሩ፤ አኅጉሪቱ ወደፊት የዓለም መሪ ሆና እንደምትወጣና ለዚህም የቴክኖሎጂና የሀብት ባለቤትነት ወሳኝ መሆኑን አሳስበዋል ያለው ሱፑትኒክ ነው ።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #africa #technologysovereignty #russiaafrica #nuclearenergy #futurehope #innovation #education #rosatom #አፍሪካ #ቴክኖሎጂ #ኢነርጂ
#ethiopia | አፍሪካ ያላትን ግዙፍ የሰው ኃይልና የተፈጥሮ ሀብት ለሕዝቦቿ ብልጽግና እና ለዓለም አቀፍ መረጋጋት በትክክል ጥቅም ላይ ማዋል እንደሚገባት በሞስኮ ብሔራዊ የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የአፍሪካ ሀገራት የኢንዱስትሪና ትምህርት አጋርነት ፕሮጀክት ኃላፊ ፕሮፌሰር ማሳምባ ካህ ገለጹ።
ፕሮፌሰሩ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ፤ የአኅጉሪቱ ትንሣኤ የሚረጋገጠው በቴክኖሎጂ ሉዓላዊነትና በሀብት ተጠቃሚነት መሆኑን አስምረውበታል።
ሩሲያ ከአፍሪካ ጋር ያላትን አጋርነት በማጠናከር ረገድ የዩኒቨርሲቲዎች ሚና ከፍተኛ መሆኑን ፕሮፌሰር ማሳምባ ጠቁመዋል።
የሩሲያ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ከአፍሪካ አቻዎቻቸው ጋር በመተባበር ዘመናዊ ዕውቀትንና ክህሎትን ማሸጋገር ይገባቸዋል።
አፍሪካውያን ተማሪዎች በሀገራቸው ሆነው ለዘመናዊው ኢንዱስትሪ ብቁ እንዲሆኑ ድጋፍ ማድረግ ይቻላል።
አፍሪካ አስተማማኝ የኢኮኖሚ ዕድገት ለማስመዝገብ የኒውክሌር ኢነርጂን እንደ ዋነኛ አማራጭ ማየት እንዳለባት ፕሮፌሰሩ ገልጸዋል። ለዚህም ሩሲያ በዘርፉ ያላትን ልምድ ጠቅሰዋል፦
“ሩሲያ በመንግሥት ኮርፖሬሽን ሮሳቶም (Rosatom)፣ በልዩ ዩኒቨርሲቲዎቿና በኢንተርፕራይዞቿ አማካኝነት ዘላቂና ደህንነቱ የተጠበቀ የቴክኒክ መፍትሄዎችን ማምጣት የምትችል ሁነኛ አጋር ናት።”
የአፍሪካ ህዳሴ የማይቀሬ ሀቅ መሆኑን የገለጹት ፕሮፌሰሩ፤ አኅጉሪቱ ወደፊት የዓለም መሪ ሆና እንደምትወጣና ለዚህም የቴክኖሎጂና የሀብት ባለቤትነት ወሳኝ መሆኑን አሳስበዋል ያለው ሱፑትኒክ ነው ።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #africa #technologysovereignty #russiaafrica #nuclearenergy #futurehope #innovation #education #rosatom #አፍሪካ #ቴክኖሎጂ #ኢነርጂ
2 months ago
የክብር ሕይወት ቤተክርስቲያን ከ10 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት ንብረቷን ተነጥቃ መውጣቷን አስታወቀች
በሬቨ. ዶ/ር ተዘራ ያሬድ የምትመራው የክብር ሕይወት ቤተክርስቲያን፣ በአከራዮች በኩል የቀረበ "የሀሰት ምስክርነት" የፍትህ ሂደቱን አጥምሞታል ስትል በመውቀስ፣ ከ10 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት ንብረቷን አስረክባ ከአገልግሎት ቦታዋ እንድትወጣ መደረጉን ገለጸች። ቤተክርስቲያኗ ላለፉት አራት ዓመታት በሕግ ስትከራከር የቆየች ቢሆንም፣ የካቲት 3 ቀን 2018 ዓ.ም የግቢውን ንብረት አስረክባ እንድትወጣ መደረጉ ታውቋል።
የክርክሩ መነሻ እና የቤተክርስቲያኗ አቋም፦
በ2013 ዓ.ም በ4.5 ሚሊዮን ብር ወጪ አዲስ አዳራሽና ስድስት ክፍሎችን የገነባችው ቤተክርስቲያኗ፣ ግንባታው እንደተጠናቀቀ አከራዮች የቤት ኪራዩን ከ60 ሺህ ወደ 150 ሺህ ብር (ከ100% በላይ) ከፍ በማድረጋቸው አለመግባባቱ ተፈጥሯል።
ቤተክርስቲያኒቱ በግቢው ውስጥ የገነባችውና ከ10 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት ንብረት "ተቀምቻለሁ" ስትል ቅሬታዋን አቅርባለች።
አከራዮች ላለፉት አራት ዓመታት በማህበራዊ ሚዲያ "ተዘረፍን" በማለት የሀሰት ዘመቻ ሲያካሂዱብን ቆይተዋል ስትል ቤተክርስቲያኗ ወቅሳለች።
ማኅበራዊ አስተዋጽኦ እና የበጎ አድራጎት ስራዎች፦
ቤተክርስቲያኗ ላለፉት 16 ዓመታት በአገር አቀፍ እና በአካባቢ ልማት ላይ ንቁ ተሳትፎ ማድረጓን በመግለጽ የሚከተሉትን ዋና ዋና ነጥቦች ጠቅሳለች፦
ለህዳሴ ግድብ ግንባታ ላበረከተችው ድጋፍ የ2014 ዓ.ም የዕውቅና ሰርተፍኬት ማግኘቷ። በሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ ለሚገኙ 85 ህጻናት እና 15 አረጋውያን የ1 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ማድረጓ። የተማሪዎች ምገባ አዳራሽ ግንባታ፣ የደም ልገሳ እና የአረጋውያን ቤት እድሳት ላይ መሳተፏ።
ቤተክርስቲያኗ የፍትህ አካላት የሕዝብ ንብረት መነጠቁን ተገንዝበው ፍትህ እንዲሰጧት የጠየቀች ሲሆን፣ ሙሉ መረጃውን ምዕመናን በጎስፕል ቲቪ (Gospel TV) እና በሀሌታ ቲቪ (Haleta TV) መከታተል እንደሚችሉ ገልጻለች።
በሬቨ. ዶ/ር ተዘራ ያሬድ የምትመራው የክብር ሕይወት ቤተክርስቲያን፣ በአከራዮች በኩል የቀረበ "የሀሰት ምስክርነት" የፍትህ ሂደቱን አጥምሞታል ስትል በመውቀስ፣ ከ10 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት ንብረቷን አስረክባ ከአገልግሎት ቦታዋ እንድትወጣ መደረጉን ገለጸች። ቤተክርስቲያኗ ላለፉት አራት ዓመታት በሕግ ስትከራከር የቆየች ቢሆንም፣ የካቲት 3 ቀን 2018 ዓ.ም የግቢውን ንብረት አስረክባ እንድትወጣ መደረጉ ታውቋል።
የክርክሩ መነሻ እና የቤተክርስቲያኗ አቋም፦
በ2013 ዓ.ም በ4.5 ሚሊዮን ብር ወጪ አዲስ አዳራሽና ስድስት ክፍሎችን የገነባችው ቤተክርስቲያኗ፣ ግንባታው እንደተጠናቀቀ አከራዮች የቤት ኪራዩን ከ60 ሺህ ወደ 150 ሺህ ብር (ከ100% በላይ) ከፍ በማድረጋቸው አለመግባባቱ ተፈጥሯል።
ቤተክርስቲያኒቱ በግቢው ውስጥ የገነባችውና ከ10 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት ንብረት "ተቀምቻለሁ" ስትል ቅሬታዋን አቅርባለች።
አከራዮች ላለፉት አራት ዓመታት በማህበራዊ ሚዲያ "ተዘረፍን" በማለት የሀሰት ዘመቻ ሲያካሂዱብን ቆይተዋል ስትል ቤተክርስቲያኗ ወቅሳለች።
ማኅበራዊ አስተዋጽኦ እና የበጎ አድራጎት ስራዎች፦
ቤተክርስቲያኗ ላለፉት 16 ዓመታት በአገር አቀፍ እና በአካባቢ ልማት ላይ ንቁ ተሳትፎ ማድረጓን በመግለጽ የሚከተሉትን ዋና ዋና ነጥቦች ጠቅሳለች፦
ለህዳሴ ግድብ ግንባታ ላበረከተችው ድጋፍ የ2014 ዓ.ም የዕውቅና ሰርተፍኬት ማግኘቷ። በሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ ለሚገኙ 85 ህጻናት እና 15 አረጋውያን የ1 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ማድረጓ። የተማሪዎች ምገባ አዳራሽ ግንባታ፣ የደም ልገሳ እና የአረጋውያን ቤት እድሳት ላይ መሳተፏ።
ቤተክርስቲያኗ የፍትህ አካላት የሕዝብ ንብረት መነጠቁን ተገንዝበው ፍትህ እንዲሰጧት የጠየቀች ሲሆን፣ ሙሉ መረጃውን ምዕመናን በጎስፕል ቲቪ (Gospel TV) እና በሀሌታ ቲቪ (Haleta TV) መከታተል እንደሚችሉ ገልጻለች።
2 months ago
የአሳ ምርት ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር 95 በመቶ ብልጫ ማሳየቱ ተገለፀ
በበጀት ዓመቱ ከታላቁ ህዳሴ ግድብ ከንጋት ሐይቅ 7ሺህ 932 ቶን የዓሣ ምርት ተመርቷል፤ ይህ የዓሣ ምርት መጠን ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር የ95 በመቶ ብልጫ ማሳየቱን የቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል ግብርና ቢሮ የዓሳ ኃብት ልማት ባለሙያ አቶ ቡሸን ፉፋ ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል፡፡
በበጀት ዓመቱ 9 ሺህ 665 ቶን ዓሣ ለማምረት ታቅዶ ወደ ሥራ የተገባ ሲሆን እስካሁን 7ሺህ 932 ቶን የዓሳ ምርት ተመርቷል። የዓሣ ምርት በብዛት የሚገኘው በሁለተኛው መንፈቀ-ዓመት ስለሆነ ዕቅዱን ማሳካት የሚያስቸሉ ሁኔታዎች መፈጠራቸው ተገልጿል።
ቀደም ሲል በተካሄደ ጥናት ውጤት መሠረት በታላቁ ህዳሴ ግድብ በንጋት ሐይቅ 29 የዓሣ ዝርያዎች ያሉ ሲሆን፤ አሁን በብዛት ለገበያ እየቀረቡ ያሉት ሦስት ዓይነት ዝርያዎች ለማዕከላዊ ገበያ እየቀረበ ሲሆን በተዘረጋው የገበያ ትሥሥር መሠረት በአግባቡ ምርት ለገበያ እየቀረበ ይገኛል።
በዓሣ ማሥገር ዘርፍ 80 ማኅበራት የተደራጁ ሲሆን ከእነዚህ መካከል 35 ማኅበራት ወደ ሥራ ገብተው እያመረቱ ይገኛሉ።ከንጋት ሐይቅ እየተመረተ ያለው የዓሣ ምርት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ ሲሆን ለአብነትም በ2017 ደግሞ 5 ሺህ 993 ቶን ዓሣ ምርት መመረቱ ይታወሳል።
seledadotio
seledadotio
በበጀት ዓመቱ ከታላቁ ህዳሴ ግድብ ከንጋት ሐይቅ 7ሺህ 932 ቶን የዓሣ ምርት ተመርቷል፤ ይህ የዓሣ ምርት መጠን ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር የ95 በመቶ ብልጫ ማሳየቱን የቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል ግብርና ቢሮ የዓሳ ኃብት ልማት ባለሙያ አቶ ቡሸን ፉፋ ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል፡፡
በበጀት ዓመቱ 9 ሺህ 665 ቶን ዓሣ ለማምረት ታቅዶ ወደ ሥራ የተገባ ሲሆን እስካሁን 7ሺህ 932 ቶን የዓሳ ምርት ተመርቷል። የዓሣ ምርት በብዛት የሚገኘው በሁለተኛው መንፈቀ-ዓመት ስለሆነ ዕቅዱን ማሳካት የሚያስቸሉ ሁኔታዎች መፈጠራቸው ተገልጿል።
ቀደም ሲል በተካሄደ ጥናት ውጤት መሠረት በታላቁ ህዳሴ ግድብ በንጋት ሐይቅ 29 የዓሣ ዝርያዎች ያሉ ሲሆን፤ አሁን በብዛት ለገበያ እየቀረቡ ያሉት ሦስት ዓይነት ዝርያዎች ለማዕከላዊ ገበያ እየቀረበ ሲሆን በተዘረጋው የገበያ ትሥሥር መሠረት በአግባቡ ምርት ለገበያ እየቀረበ ይገኛል።
በዓሣ ማሥገር ዘርፍ 80 ማኅበራት የተደራጁ ሲሆን ከእነዚህ መካከል 35 ማኅበራት ወደ ሥራ ገብተው እያመረቱ ይገኛሉ።ከንጋት ሐይቅ እየተመረተ ያለው የዓሣ ምርት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ ሲሆን ለአብነትም በ2017 ደግሞ 5 ሺህ 993 ቶን ዓሣ ምርት መመረቱ ይታወሳል።
seledadotio
seledadotio
Sponsored by
Surafel
2 months ago
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት (HoPR) ዕጩዎች ብዛት
#ethiopia | በምርጫው የሚሳተፉ የፖለቲካ ፓርቲዎች ያቀረቧቸው የዕጩዎች ብዛት በደረጃ፦
👉ብልጽግና ፓርቲ — 466
👉የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) — 298
👉ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት — 225
👉ነፃነትና እኩልነት ፓርቲ — 171
👉የወሎ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ — 91
👉ሰላም ለኢትዮጵያ ጥምረት — 71
👉የአማራ ዴሞክራሲያዊ ኃይል ንቅናቄ — 66
👉የኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ) — 63
👉የዎላይታ ሕዝቦች ነፃነት ንቅናቄ — 63
👉 የኢትዮጵያ ሶሻል ዴሞክራቲክ ፓርቲ — 61
👉ባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ — 60
👉አዲስ ትውልድ ፓርቲ — 60
👉የኢትዮጵያ ዴሞክራቲክ ኅብረት — 57
👉 ህዳሴ ፓርቲ — 51
👉የኢትዮጵያ ብሔራዊ አንድነት ፓርቲ — 43
👉 የአርጎባ አንድነት ፓርቲ — 39
👉ኅብር ኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ — 33
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
#ethiopia | በምርጫው የሚሳተፉ የፖለቲካ ፓርቲዎች ያቀረቧቸው የዕጩዎች ብዛት በደረጃ፦
👉ብልጽግና ፓርቲ — 466
👉የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) — 298
👉ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት — 225
👉ነፃነትና እኩልነት ፓርቲ — 171
👉የወሎ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ — 91
👉ሰላም ለኢትዮጵያ ጥምረት — 71
👉የአማራ ዴሞክራሲያዊ ኃይል ንቅናቄ — 66
👉የኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ) — 63
👉የዎላይታ ሕዝቦች ነፃነት ንቅናቄ — 63
👉 የኢትዮጵያ ሶሻል ዴሞክራቲክ ፓርቲ — 61
👉ባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ — 60
👉አዲስ ትውልድ ፓርቲ — 60
👉የኢትዮጵያ ዴሞክራቲክ ኅብረት — 57
👉 ህዳሴ ፓርቲ — 51
👉የኢትዮጵያ ብሔራዊ አንድነት ፓርቲ — 43
👉 የአርጎባ አንድነት ፓርቲ — 39
👉ኅብር ኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ — 33
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
2 months ago
ህዳሴ ፓርቲ በአዲስ አበባ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ዕጩዎችን ያቀረበ ፓርቲ ሆነ
ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የፖለቲካ ፓርቲዎች ለአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት እና ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት (ፓርላማ) ያቀረቧቸውን ዕጩዎች ቁጥር የተመለከተች ሲሆን፣ ህዳሴ ፓርቲ ለከተማው ምክር ቤት 142 እና ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 23 ዕጩዎችን በማቅረብ በድምሩ 165 ዕጩዎችን በማስመዝገብ ከፍተኛ ተወዳዳሪዎችን ያቀረበ ፓርቲ መሆኑን ለመረዳት ተችሏል።
በመከተልም፣ ብልጽግና ፓርቲ ለከተማው ምክር ቤት 134 እና ለፓርላማ 20፣ በድምሩ 154 እንዲሁም ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት ለከተማው ምክር ቤት 132 እና ለፓርላማ 22፣ በድምሩ 152 ዕጩዎችን በማቅረብ በተወዳዳሪዎች ብዛት ሁለተኛ እና ሦስተኛ ደረጃን አግኝተዋል።
ህዳሴ ፓርቲ እና የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትሕ ፓርቲ (ኢዜማ) ለ23ቱም የአዲስ አበባ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መቀመጫዎች የሚወዳደሩ ሙሉ ዕጩዎችን ያቀረቡ ብቸኛዎቹ ፓርቲዎች ሆነዋል። ይሁን እንጂ አንድም የፖለቲካ ፓርቲ ለሁሉም የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት ሙሉ 158 መቀመጫዎች የሚሆኑ ዕጩዎች አላቀረበም።
ለአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት እና የፓርላማ መቀመጫዎች ዕጩ ያቀረቡ የፖለቲካ ፓርቲዎች ብዛት 21 ሲሆን፣ ለአዲስ አበባ የፓርላማ ወንበሮች የሚወዳደሩ ሦስት እና ለከተማው ምክር ቤት የሚወዳደሩ 7 የግል ዕጩዎች መኖራቸው ተመላክቷል።
[ኢትዮጵያ ኢንሳይደር]
ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የፖለቲካ ፓርቲዎች ለአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት እና ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት (ፓርላማ) ያቀረቧቸውን ዕጩዎች ቁጥር የተመለከተች ሲሆን፣ ህዳሴ ፓርቲ ለከተማው ምክር ቤት 142 እና ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 23 ዕጩዎችን በማቅረብ በድምሩ 165 ዕጩዎችን በማስመዝገብ ከፍተኛ ተወዳዳሪዎችን ያቀረበ ፓርቲ መሆኑን ለመረዳት ተችሏል።
በመከተልም፣ ብልጽግና ፓርቲ ለከተማው ምክር ቤት 134 እና ለፓርላማ 20፣ በድምሩ 154 እንዲሁም ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት ለከተማው ምክር ቤት 132 እና ለፓርላማ 22፣ በድምሩ 152 ዕጩዎችን በማቅረብ በተወዳዳሪዎች ብዛት ሁለተኛ እና ሦስተኛ ደረጃን አግኝተዋል።
ህዳሴ ፓርቲ እና የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትሕ ፓርቲ (ኢዜማ) ለ23ቱም የአዲስ አበባ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መቀመጫዎች የሚወዳደሩ ሙሉ ዕጩዎችን ያቀረቡ ብቸኛዎቹ ፓርቲዎች ሆነዋል። ይሁን እንጂ አንድም የፖለቲካ ፓርቲ ለሁሉም የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት ሙሉ 158 መቀመጫዎች የሚሆኑ ዕጩዎች አላቀረበም።
ለአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት እና የፓርላማ መቀመጫዎች ዕጩ ያቀረቡ የፖለቲካ ፓርቲዎች ብዛት 21 ሲሆን፣ ለአዲስ አበባ የፓርላማ ወንበሮች የሚወዳደሩ ሦስት እና ለከተማው ምክር ቤት የሚወዳደሩ 7 የግል ዕጩዎች መኖራቸው ተመላክቷል።
[ኢትዮጵያ ኢንሳይደር]
2 months ago
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት (HoPR) ዕጩዎች ብዛት
በምርጫው የሚሳተፉ የፖለቲካ ፓርቲዎች ያቀረቧቸው የዕጩዎች ብዛት በደረጃ፦
👉ብልጽግና ፓርቲ — 466
👉የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) — 298
👉ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት — 225
👉ነፃነትና እኩልነት ፓርቲ — 171
👉የወሎ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ — 91
👉ሰላም ለኢትዮጵያ ጥምረት — 71
👉የአማራ ዴሞክራሲያዊ ኃይል ንቅናቄ — 66
👉የኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ) — 63
👉የዎላይታ ሕዝቦች ነፃነት ንቅናቄ — 63
👉 የኢትዮጵያ ሶሻል ዴሞክራቲክ ፓርቲ — 61
👉ባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ — 60
👉አዲስ ትውልድ ፓርቲ — 60
👉የኢትዮጵያ ዴሞክራቲክ ኅብረት — 57
👉 ህዳሴ ፓርቲ — 51
👉የኢትዮጵያ ብሔራዊ አንድነት ፓርቲ — 43
👉 የአርጎባ አንድነት ፓርቲ — 39
👉ኅብር ኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ — 33
በምርጫው የሚሳተፉ የፖለቲካ ፓርቲዎች ያቀረቧቸው የዕጩዎች ብዛት በደረጃ፦
👉ብልጽግና ፓርቲ — 466
👉የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) — 298
👉ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት — 225
👉ነፃነትና እኩልነት ፓርቲ — 171
👉የወሎ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ — 91
👉ሰላም ለኢትዮጵያ ጥምረት — 71
👉የአማራ ዴሞክራሲያዊ ኃይል ንቅናቄ — 66
👉የኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ) — 63
👉የዎላይታ ሕዝቦች ነፃነት ንቅናቄ — 63
👉 የኢትዮጵያ ሶሻል ዴሞክራቲክ ፓርቲ — 61
👉ባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ — 60
👉አዲስ ትውልድ ፓርቲ — 60
👉የኢትዮጵያ ዴሞክራቲክ ኅብረት — 57
👉 ህዳሴ ፓርቲ — 51
👉የኢትዮጵያ ብሔራዊ አንድነት ፓርቲ — 43
👉 የአርጎባ አንድነት ፓርቲ — 39
👉ኅብር ኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ — 33
3 months ago
የካፒታል ገበያ እና መዋለ ንዋይ ሰነድ
በኢትዮጵያ ህግ ማእቀፍ
የኢትዮጲያ ካፒታል አዋጅ ቁጥር 1248/13
ጠበቃና የህግ አማካሪ ፋንታሁን ደለለው
መግቢያ #ethiopia | የካፒታል ገበያ በኢትዮጵያ በህግ ማእቀፍ ተደግፎ የመዋለ ሰነዶችን ሽያጭ በማሳደግ ረገድ ሀገራችን የካፒታል አዋጅ ቁጥር 1248/13 አውጥቶ በስራ ላይ መዋሉ የእነዚህ ሰነዶችን ሽያጭ ገበያ በመፍጠር ኢንቨስተሮችን ከመሳብ ፣ የንግድ ማህበራትን፣ባንኮችን ከማሳደግ፣ የሀገሪቱን የኢኮኖሚ እድገት ከፍ ከማድረግ አንጻር ዘርፈ ብዙ የተሳለጠ የንግድ ትስስር የሚፈጥር ሲሆን በዚህ ጽሁፍ ከህግ ጋር ተያይዞ ያለውን ይዘት ለማህበረሰቡ ግንዛቤ ለመስጠት ይህን ጽሁፍ ወደ እናንተ አቅርበናል።
1. የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ታሪካዊ ዳራ
ኢትዮጵያ ብዙ የህግ ታሪክ ስለ ካፒታል ገበያ እንደሌሎች ሀገራት እንደሌላት የተለያዩ ስለካፒታል ገበያ የተመለከቱ የኢትዮጵያን ታሪክ መመልከት የሚቻል ነው። የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ታሪካዊ ዳራን ስናጤን በአጼ ዘመነ መንግስት እ.ኤ.አ በ1867 ዓ.ም በአጼ ሚኒሊክ ዘመነ መንግስት የኢትዮ ጅቡቲን ሀዲድ ለመዘርጋት የ40 ሚሊዮን ፍራንክ አክስዮን በፈረንሳይ ሀገር መሸጣቸው ታሪክ ያወሳል።በእሳቸው ዘመን የተቋቋመው የመጀመርያው ባንክ፣ አቢሲኒያ ባንክ ሲመሠረት አክሲዮኖቹ ከአዲስ አበባ በተጨማሪ ኒውዮርክ፣ ፓሪስ፣ ለንደንና ቪየና እንደተሸጡ የታሪክ ድርሳናት ያስረዳሉ፡፡
እ.ኤ.አ. በ1956 የኢትዮጵያ የቄራዎች ድርጅት ለሕዝብ ሽያጭ የወጣ ሲሆን፣ እሱን ተከትሎ እ.ኤ.አ. ከ1957 እስከ 1963 ባለው ጊዜ ውስጥ የኢትዮጵያ ጠርሙስ ፋብሪካ (Ethiopian Bottling Company)፣ ኢንዶ-ኢትዮጵያን ጨርቃ ጨርቅ፣ ኤችቪኤ ኢትዮጵያ፣ ሳባ ጠጅ፣ ተንዳሆ ተክልና የአዲስ አበባ ባንክ ለሕዝብ ሽያጭ መውጣታቸውን ለማወቅ ተችሏል፡፡ በተጨማሪ እ.ኤ.አ. በ1959 ወንጂ ስኳር ፋብሪካ ለሕዝብ ሽያጭ የቀረበ ድርጅት መሆኑንና በወቅቱ በሦስት ወራት ውስጥ ከአክሲዮን ሽያጭ 2.5 ሚሊዮን ዶላር መሰብሰብ የተቻለ ሲሆን፣ ኤችቪኤ የተባለው የሆላንድ ኩባንያ አብዛኛውን አክሲዮን መግዛቱ ይነገራል፡፡ እንዲሁም ሕዝቡም ቀላል ሊባል በማይችል መልኩ በግብይት መሳተፉንና ድርሻ መግዛቱን ጄዲቮን ፒስኬ የተባለ ጸሐፊ፣ «አክሲዮንና የአክሲዮን ግብይት በአዲስ አበባ» በሚለው መጽሐፉ ከትቦት ይገኛል።
በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዘመነ መንግሥት በ1960 ዓ.ም. በኢትዮጵያ መንግሥት ባንክ (State Bank of Ethiopia) ውስጥ የአክሲዮን ግብይት መምርያ መቋቋሙ የአክሲዮን ግብይቱን ለማሳደግ ከፍተኛ ሚና ተጫውቷል፡፡ ይህንን መምርያ ማደራጀት የአክሲዮን ገበያን ለማስፋፋት በመንግሥት የተወሰደ የመጀመርያው ተቋማዊ አደረጃጀት ዕርምጃ እንደሆነ ይነገራል፡፡ በወቅቱ የተለያዩ ኢንቨስተሮችን በግብይት በማሳተፍና ዋጋ እንዲሰጡ በማድረግ፣ እንዲሁም በተለያዩ መንገዶች ዋጋ እንዲወሰን ይደረግ ነበር፡፡
እ.ኤ.አ. በ1965 የአክሲዮን ግብይት እያደገ በመሄዱ፣ የሕዝብን እምነት በማግኘቱ፣ ኢኮኖሚውም ዕድገት በማሳየቱ፣ አዳዲስ ኀይለስላሴ ዘመነመንግስት የካፒታል ገበያ የህግ ማእቀፍ ኖሮት የተለያዩ አስፈጻሚ ተቋሟት የማቋቋም የማደራጀት እና የመነቃቃት ስራዎች ተሞክረዋል። ታላቁ የህዳሴ ግድብ ለመገንባት በተደረገው ህዝባዊ ንቅናቄም ብዙ የቦንድ ሽያጭ ለዜጎች፣ ሀገር በቀል ድርጅቶች ፣ ለትውልደ ኢትዮጲያን ፣ ዲያስፖራ ለሌሎችም ተሳታፊ አካላት ተሽጦ በብዙ ቢሊዮን ብር ተሰብስቦ ታላቁን ህዳሴ ግድብ ተገንብቷል።
ይህ ህጉ ከመውጣቱ በፊት ባልተማከለ አሰራር የተፈጸመ ቢሆንም የካፒታል ገበያ ስረአት እጅግ አስፈላጊ መሆኑን ያሳያል። ከዚህም ባለፈ የገበያ መር ስረአት የሚደግፍ ሲሆን ለነጋዴዎች፣ለባለሀብቶች፣ ለሀገር እድገት መንሰራራት፣ለአለምአቀፍ የገበያ ትስስር፣ለዜጎች የነፍስ ወከፍ ገቢ፣ለአጠቃላይ የገበያ እድገት እንቅስቃሴ ከፍተኛ በርን የከፈተ ሲሆን እኝህን መሪዎችንና እና ተባባሪዎቻቸውን አለማመስገን ንፉግነት መሆኑ ያነበበኩት እና ለመመረቂያ ጽሁፌ ያጠናውት " The Challenges and Opportunities of the capital market proclamation implementation " ማለትም በአማረኛ ለማስገንዘብ ያህል "የካፒታል ገበያ አዋጅ አፈጻጸም ተግዳሮት እና መጻኢ እድል" በሚል በአዲስአበባ ዩኒቨርስቲ የታተመው ጹሁፍ ምስክር ይሆኑኛል።
ይሁን እንጂ የደርግ መንግስት ስልጣን ከያዘ በኋላ የሶሻሊስት ስረአት መንግስትን ባህርይ ያለው መሆኑን ተከትሎ የካፒታል ገበያ የህግ ማእቀፍ እንዳይኖረው እንዲሁም የገበያ መር ስረአትን የማይከተል በመሆኑ የካፒታል ገበያ ቦታ እንዳይኖረው አድርጎት አሁን ግን ጊዜው ደርስ የህግ ማእቀፍ እንዲኖረው ተደርጓል።
2. አሁን ላይ የካፒታል ገበያ የህግ ማእቀፍ ምን ይመስላል?
አሁን ባለንበት የኢፊድሪ ህገመንግስት ዲሞክርያሲያዊ እና ገበያ መር ስረአትን ፈቃጅ ሲሆን ይህን ተከትሎም ለሀገር እድገት የሚበጁ የንግድ ስረአታችንን የሚያዘምኑ ከአለም የገበያ ስረአት ጋር እኩል የሚሄዱ ህጎች እየወጡ የሚገኙ ሲሆን አንዱም የኢትዮጲያ ካፒታል ገበያ አዋጅ ቀጥር 1248/13 ነው።በዚህ አዋጅ አንቀጽ 3 ላይ የካፒታል ገበያ ባለስልጣን የተቋቋመ ሲሆን ይህን ተከትሎም የተለያዩ ደንብ እና መመሪያዎች በመውጣት ላይም ይገኛሉ።
ይህ ለሀገራችን እድገት እጅግ አስፈላጊ በመሆኑ ሌሎች ህጎችም ሊደግፉ እና ተጣጥመው ሊተገበሩ የሚገባ በመሆኑ የብሔራዊ ባንክ አዋጅ፣የንግድ ባንክ አዋጅ፣ የኢፊድሪ ንግድ አዋጅ ቁጥር 1243/2013 ሌሎች የፋይናንስ እና የንግድ ተቋማት ህጎች በመውጣት በመሻሻል ላይ ይገኛሉ። በካፒታል ገበያ አዋጅ ቁጥር 1248/13 ስር የሚታቀፉ ወይም የታቀፉ ዘርፈ ብዙ ተቋማት የሚገኙ ሲሆኑ ዋናው ጉዳይ ግን የሙአለ ንዋይ ሰነድ ገበያን ተፈጻሚ የሚያደርጉ ናቸው።
የሙአለ ሰነድ ገበያ በዋናነት ለመጥቀስ ያህል በአዋጁ አንቀጽ 31 መሠረት የሚመሰረት ሲሆን ይህን በተመለከተ የኢፊድሪ መንግስትም ስራ መጀመሩን አብስሯል። ይህ ዋናው የአዋጁ መቋቋም መሠረታዊ አላማ ነው። ሌላው የመወእለ ሰነዶች አስቀማጭ ክፍያ አጣሪ ፈጻሚ ኩባንያ በአዋጁ የህግ እውቅና የተሰጠው ሲሆን ይህ ግብይት የሚፈጸምባቸውን ሰነዶች ክፍያ አፈጻጸም ከእዳና ከተለያዩ ክፍያዎች ነጻ ስለመሆኑ በማጣራት ሰነዶችን በመለየት የሚያስቀምጥ ነው። በዚህ ረገድ ብሔራዊ ባንክም ስልጣን የተሰጠበት አግባብ በአዋጁ ላይ ተዘርዝሮ የተቀመጠ ነው። የመንግስት መዋአለ ሰነዶችን በተመለከተ ሰነዶችን የማስቀመጥ የማስተዳደር ስልጣን ተሰጥቶታል።
3. .ሙአለ ንዋይ ሰነዶች ምንድን ናቸው?
የሰነደ ሙዓለ ንዋይ (Securities) ማለት በገንዘብ ሊተመን የሚችል ባለቤትነትን የሚገልጽ ሰነድ ማለት ሲሆን ሊሸጥ፣ ሊለወጥ ወይም በዋስትና ሊሰጥ የሚችል መብት የሚያቋቁም ሰነድ ነው፡፡ በእኛ አገር የሚታወቁት የሰነደ ሙዓለ ንዋይ ዓይነቶች አክሲዮን፣ ቦንድና የግምጃ ቤት ሰነድ ናቸው፡፡ ባደጉት አገሮች የተለያዩ ዓይነት የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ይገበያያሉ፡፡ እነዚህም አክሲዮኖችን (Shares)፣ የዕዳ ሰነዶችን (Debt Instruments)፣ ብድሮችን (Loans)፣ ቦንዶችንና ሌሎች ወደ ኩባንያ ካፒታልነት ሊቀየሩ የሚችሉ ስምምነቶችን ያካትታል፡፡ በተጨማሪም ሁሉም በመንግሥት ወይም በመንግሥት የልማት ድርጅቶች የወጡና
ለግብይት የሚውሉ የሕዝብ የብድር ሰነደ ሙዓለ ንዋዮችን፣ ለወደፊት የሚፈጸሙ የውል ዓይነቶችን (Futures)፣ ያለ ግዴታ የመግዛት ወይም የመሸጥ መብት ለገዥው የሚሰጡ ሰነዶችን (Options)፣ ተዛማጅን (Derivatives) እና በጋራ የኢንቨስትመንት ፈንድ ውስጥ ያለ የድርሻ ክፍልፋይ (Units in a Collective Investment Scheme) ይይዛል፡፡
እነዚህንና ሌሎች የካፒታል ገበያ ሰነዶችን በአገራችን በተማከለ ገበያ ለማገበያየት እንዲያመች እንደ ሌሎቹ አገሮች የራሱ የሆነ ሒደትን መዘርጋት፣ መደገፍ፣ መቆጣጠር ብሎም መከታተል የሚያስችል የሕግ ማዕቀፍ ማውጣት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ የካፒታል ገበያ አዋጅ ወጥቶ ወደ ሥራ ተገብቷል፡፡ በካፒታል ገበያ አዋጅ ቁጥር 1248/13 አንቀጽ 2(62) መሠረት ሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ማለት ከላይ በሌሎች አገሮች ግብይት ይደረግባቸዋል የተባሉትን ሰነዶች ጨምሮ፣ የካፒታል ገበያ ባለሥልጣን የሰነደ ሙዓለ ንዋይ ናቸው ብሎ የሚወስናቸውን ማናቸውም በግብይት የድርሻ ባለቤትነትን የሚያረጋግጡና በባለሥልጣኑ ፈቃድ መሠረት የሚተላለፉ ሰነዶችን ይጨምራል፡፡
4. የሙአለ ሰነዶች ገበያ መመዝገብ እና መሠረዝ
ሌላው ደግሞ በዚህ መግቢያ መነሳት ያለበት ነጥብ በሙአለ ሰነዶች ገበያ የሚመዘገቡ ሰነዶች ሲሆኑ በዚህ የሚሳተፉ ተቋማት አስፈላጊውን መሥፈርት አሟልተው በጥንቃቄ ተመርምረው የሚመዘገቡ ናቸው። እነዚህም የተመዘገቡ ኩባንያዎች listing companies ሲባሉ ነገር ግን በተለያየ ምክንያት በግብይት ሂደት ውስጥ መረጃ በማሳሳት ገብተው ወይም ወንጀል ፈጽመው ወይም ግዴታቸውን ሳይወጡ ቀርተው እንደሆነ ከገበያው የሚሰረዙበት ስረአት በህጉ የተቀመጡ ሲሆን ከገበያው የተሰረዙ ኩባንያዎች/delisting campany/በመባል ይታወቃሉ። እነዚህን የካፒታል ገበያ አላማ ከዳር ለማድረስ መንግስት በራሱ ብቻ የሚከውነው ሳይሆን ለተለያዩ አገልግሎት ብቁ ለሆኑ የግል አግልግሎት ሰጪዎች ብቁ ሆነው ከተገኙ ፍቃድ በሚሰጥበት አግባብ የሚጠበቅባቸውን መስፈርት የሚያሟሉ ከሆነ ፍቃድ ተሰጥቶአቸው የሚሰሩበት አግባብ እንዳለ በአዋጁ አንቀጹ 55 ላይ በዝርዝር ተቀምጧል።
5. የኢትዮጲያ ካፒታል ገበያ አስተዳደር ፍርድ ቤት
ሌላው ትኩረት የምናደርግበት በአዋጁ አንቀጽ 64 መሠረት የተቋቋመ ሲሆን ይህም የካፒታል ገበያ አስተዳደር ፍርድ ቤት ነው። ይህ ፍርድ ቤት ሙእለ ሰነዶች ግብይት ላይ አስመልክቶ በዚህ አዋጅ ሽፋን ስር በሚወድቁ አጠቃላይ ተግባራት ላይ በባለስልጣኑ ውሳኔዎች ላይ በሚሰጡ በሚተላለፉ አስተዳደራዊ ውሳኔዎች ላይ ቅሬታ ያለው ወገን ክስ አቅርቦ የሚታይበት ሲሆን በዚህ ፍርድ ቤት የሚሰጡ ውሳኔች ላይ ቅር የተሰኘ ወገን በመሠረታዊ የህግ ስህተት ላይ ብቻ ለፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ይግባኝ የሚጠየቅበት ይሆናል። ይህ ማለት የፍሬ ነገር ክርክር ጉዳዮች በተመለከተ የክርክር ሂደት እዚሁ የካፒታል አስተዳደር ፍርድ ቤት የሚያልቅ በመሆኑ ጥንቃቄ ሊደረግ የሚገባው ነው።
በዚህ ካፒታል ገበያ አስተዳደር ፍርድ ቤት የሚሾሙ ዳኞች በጠቅላይ ሚኒስትሩ ሲሆን በዚህ ዘርፍ የተለየ በእውቀት በልምድ በስልጠና በሀገር ወጭም ጭምር የዳበሩ ልዩ እውቀትና ልምድ ያላቸው ሊሆኑ ይገባል። ይህ ካልሆነ ከፈጣን እና ፍትሀዊ አገልግሎት ከመስጠት አንጻር በቶሎ ውሳኔ የማይሰጥበት ከሆነ በዚህ ዘርፍ ለሚሳተፉ ኢንቨስተሮች፣ተቋማት ለሙአለ ሰነድ ግብይት ስራ ዘርፍ እና ኢትዮጲያ ሀገራችን ለጀመረችው የዚህ የካፒታል ገበያ እድገት ጎታች ሊሆን ስለሚችል ይህ ኢንቨስተሮችን የሚያርቅ ተስፋ የሚያስቆርጥ ይልቁንም የማይስተማምን ተገማችነትን የሚያሳጣ መሆን የለበትም ። ከዚህ አንጻር የፍርድ ቤቱ ድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች፣በወንጀል ጉዳይ ደግሞ መርማሪዎች፣አቃቢ ህጎች በተለየ እውቀት ፣ ልምድ፣ ስልጠና የዳበሩ ሊሆኑ ያስፈልጋል። ይህም ማለት ዳኞችን በዋናነት ጨምሮ ስለ ሙአለ ንዋይ ሰነዶ ምንነት፣ባህርይ፣ግብይት፣ ህግና መመሪያዎቻቸውን በዚህ ዘርፍ የሚሳተፋትን ኩባንያ፣ኢንቨስተሮችን፣ፍቃድ የተሰጣቸውን አገልግሎት ተቋማትን በተሳታፊ ኩባንያ ውስጥ ያሉ ሰራተኞች መብትና ግዴታዎችን የካፒታል ገበያ ባለስልጣን ስልጣኑንና ተግባሩን ኀላፊነቱን ተጠያቂነቱን በዚህ ዘርፍ ስር የሚገኙ ሰራተኞችን መብት ግዴታ አሰራሮቻቸውን ማወቁ ለዚህ ለሚመለከተው ፍርድ ቤት ፍትህ አሰጣጥ እጅግ ጠቃሚ ነው።
6. ሲጠቃለል
ይህን አዋጅ ባቀፈው ህግጋት እና አላማ ልክ ተፈጻሚ ለማድረግ ያሉን መልካም አጋጣሚዎች እንደ ሀገር ምን ምን እንደሆኑ መታየቱ እጅግ በጣም አስፈላጊ ነው። የዚህን አዋጅ ተፈጻሚነት ከዳር ከማድረስ አንጻር በሚደረገው ከፍተኛ ትንቅንቅ ሊያጋጥሙ የሚችሉ ተግዳሮች ምን ምን ናቸው ለእነዚህስ መሠረታዊ የሚሆን መፍቴዎች ምንድን ናቸው በሚሉ በዝርዝር አስፈላጊ በሚባሉ ነጥቦች ላይ መሠረታዊ ትንተና ሊሰጥበት የሚገባ ሲሆን የሌሎች ሀገረች ልምድና ተሞክሮ ጭምር የመፍትሄ አካል ሆኖ መወሰዱ ወሳኝ ነገር ነው።
በአጠቃላይ የካፒታል ገበያ ህግ ለሀገራችን እጅግ ጠቃሚ ከመሆነ የተነሳ ከ19ኛ ክ/ዘመን ወዲህ ጀምሮ ባለተማከለ የገበያ አሰራር የሙአለ ሰነድ ሽያጮች ይከናወኑ እንደነበሩ እና በዚህ ለሀገራችን እድገት ወሰኝ የነበረ ሲሆን ይህንና አለምአቀፍ ልምዶች ህጎች ትስስሮች በመረዳት በተማከለ የካፒታል ገበያ ስረአት ውስጥ በመጓዝ ሀገርን እና ዜጎችን በኢኮኖሚ እድገት ከፍ ለማድረግ የካፒታል ገበያ አዋጅ ቁጥር 1248/13 ይህንንም ተከትሎ ሌሎች ሊያሰሩ የሚችሉ ደንቦችን መመሪያዎችን በማውጣት ላይ የሚገኝ ሲሆን ከዚህ በፊት የነበሩ የንግድ የባንክ፣የፋይናንስ ህጎች በመሻሻል ላይ ይገኛሉ።
መንግስትም ይህን የሚመጥን በህግ ማእቀፉ እንደተቀመጠው በቴክኖሎጂ የታገዙ ተቋማትን መገንባት የሚገባ ሲሆን ከዚህ ውስጥ የሰው ሀይል ማብቃትም በተመለከተ ትኩረት ሊወሰድበት የሚገባው ነው። ማህበረሰቡ ኢንቨስተሩ ኩባንያውም በዚህ ልክ እንዲነቃቃ አስፈላጊውን ግንዛቤ ሊሰጠው ያስፈልጋል። የካፒታል ገበያ ባለስልጣኑም በአዋጁ የተሰጠውን ትልቅ ኀላፊነት ለመወጣት አስፈላጊውን ዝግጅት ሊወስድ የሚገባ ሲሆን በግብይት ሂደት ተሳታፊ የሆኑ ቅን ባለሀብቶችን መብት ጥበቃ ሊያደርግ የሚያስፈልግ ሲሆን አጭበርባሪዎችን ለአሰራር እንቅፋት የሚፈጥሩትን በመለየት እንዲታረሙ ከማድረግ አንጻር ተገቢውን ጥረት ሊያደርግ የሚገባው ነው። ይህ ሲሆን የካፒታል ገበያ አዋጅ 1248/13 ተፈጻሚ በማድረግ ለሀገራችን ትልቅ የኢኮኖሚ ፋይዳ ያለው ስለመሆኑ አያጠያይቅም።
ማጣቀሻዎች/References/
1. የኢፊድሪ ህገመንግስት አዋጅ ቁጥር 1/1987
2. የካፒታል ገበያ አዋጅ ቁጥር 1248/13
3. Fantahun Delelew, Challenge and opportunities of the implementation of capital proclamation 1248/13,Addisababa University
(የካፒታል አዋጁ አፈጻጸም ተግዳሮት እና መጻኢ እድል)
4. የብሔራዊ ባንክ አዋጅ ቁጥር 1359/17
5. ስለ ባንክ ስራዎች አዋጅ ቁጥር 1360/17
https://www.facebook.com
https://t.me/Fantahunlawye...
በኢትዮጵያ ህግ ማእቀፍ
የኢትዮጲያ ካፒታል አዋጅ ቁጥር 1248/13
ጠበቃና የህግ አማካሪ ፋንታሁን ደለለው
መግቢያ #ethiopia | የካፒታል ገበያ በኢትዮጵያ በህግ ማእቀፍ ተደግፎ የመዋለ ሰነዶችን ሽያጭ በማሳደግ ረገድ ሀገራችን የካፒታል አዋጅ ቁጥር 1248/13 አውጥቶ በስራ ላይ መዋሉ የእነዚህ ሰነዶችን ሽያጭ ገበያ በመፍጠር ኢንቨስተሮችን ከመሳብ ፣ የንግድ ማህበራትን፣ባንኮችን ከማሳደግ፣ የሀገሪቱን የኢኮኖሚ እድገት ከፍ ከማድረግ አንጻር ዘርፈ ብዙ የተሳለጠ የንግድ ትስስር የሚፈጥር ሲሆን በዚህ ጽሁፍ ከህግ ጋር ተያይዞ ያለውን ይዘት ለማህበረሰቡ ግንዛቤ ለመስጠት ይህን ጽሁፍ ወደ እናንተ አቅርበናል።
1. የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ታሪካዊ ዳራ
ኢትዮጵያ ብዙ የህግ ታሪክ ስለ ካፒታል ገበያ እንደሌሎች ሀገራት እንደሌላት የተለያዩ ስለካፒታል ገበያ የተመለከቱ የኢትዮጵያን ታሪክ መመልከት የሚቻል ነው። የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ታሪካዊ ዳራን ስናጤን በአጼ ዘመነ መንግስት እ.ኤ.አ በ1867 ዓ.ም በአጼ ሚኒሊክ ዘመነ መንግስት የኢትዮ ጅቡቲን ሀዲድ ለመዘርጋት የ40 ሚሊዮን ፍራንክ አክስዮን በፈረንሳይ ሀገር መሸጣቸው ታሪክ ያወሳል።በእሳቸው ዘመን የተቋቋመው የመጀመርያው ባንክ፣ አቢሲኒያ ባንክ ሲመሠረት አክሲዮኖቹ ከአዲስ አበባ በተጨማሪ ኒውዮርክ፣ ፓሪስ፣ ለንደንና ቪየና እንደተሸጡ የታሪክ ድርሳናት ያስረዳሉ፡፡
እ.ኤ.አ. በ1956 የኢትዮጵያ የቄራዎች ድርጅት ለሕዝብ ሽያጭ የወጣ ሲሆን፣ እሱን ተከትሎ እ.ኤ.አ. ከ1957 እስከ 1963 ባለው ጊዜ ውስጥ የኢትዮጵያ ጠርሙስ ፋብሪካ (Ethiopian Bottling Company)፣ ኢንዶ-ኢትዮጵያን ጨርቃ ጨርቅ፣ ኤችቪኤ ኢትዮጵያ፣ ሳባ ጠጅ፣ ተንዳሆ ተክልና የአዲስ አበባ ባንክ ለሕዝብ ሽያጭ መውጣታቸውን ለማወቅ ተችሏል፡፡ በተጨማሪ እ.ኤ.አ. በ1959 ወንጂ ስኳር ፋብሪካ ለሕዝብ ሽያጭ የቀረበ ድርጅት መሆኑንና በወቅቱ በሦስት ወራት ውስጥ ከአክሲዮን ሽያጭ 2.5 ሚሊዮን ዶላር መሰብሰብ የተቻለ ሲሆን፣ ኤችቪኤ የተባለው የሆላንድ ኩባንያ አብዛኛውን አክሲዮን መግዛቱ ይነገራል፡፡ እንዲሁም ሕዝቡም ቀላል ሊባል በማይችል መልኩ በግብይት መሳተፉንና ድርሻ መግዛቱን ጄዲቮን ፒስኬ የተባለ ጸሐፊ፣ «አክሲዮንና የአክሲዮን ግብይት በአዲስ አበባ» በሚለው መጽሐፉ ከትቦት ይገኛል።
በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዘመነ መንግሥት በ1960 ዓ.ም. በኢትዮጵያ መንግሥት ባንክ (State Bank of Ethiopia) ውስጥ የአክሲዮን ግብይት መምርያ መቋቋሙ የአክሲዮን ግብይቱን ለማሳደግ ከፍተኛ ሚና ተጫውቷል፡፡ ይህንን መምርያ ማደራጀት የአክሲዮን ገበያን ለማስፋፋት በመንግሥት የተወሰደ የመጀመርያው ተቋማዊ አደረጃጀት ዕርምጃ እንደሆነ ይነገራል፡፡ በወቅቱ የተለያዩ ኢንቨስተሮችን በግብይት በማሳተፍና ዋጋ እንዲሰጡ በማድረግ፣ እንዲሁም በተለያዩ መንገዶች ዋጋ እንዲወሰን ይደረግ ነበር፡፡
እ.ኤ.አ. በ1965 የአክሲዮን ግብይት እያደገ በመሄዱ፣ የሕዝብን እምነት በማግኘቱ፣ ኢኮኖሚውም ዕድገት በማሳየቱ፣ አዳዲስ ኀይለስላሴ ዘመነመንግስት የካፒታል ገበያ የህግ ማእቀፍ ኖሮት የተለያዩ አስፈጻሚ ተቋሟት የማቋቋም የማደራጀት እና የመነቃቃት ስራዎች ተሞክረዋል። ታላቁ የህዳሴ ግድብ ለመገንባት በተደረገው ህዝባዊ ንቅናቄም ብዙ የቦንድ ሽያጭ ለዜጎች፣ ሀገር በቀል ድርጅቶች ፣ ለትውልደ ኢትዮጲያን ፣ ዲያስፖራ ለሌሎችም ተሳታፊ አካላት ተሽጦ በብዙ ቢሊዮን ብር ተሰብስቦ ታላቁን ህዳሴ ግድብ ተገንብቷል።
ይህ ህጉ ከመውጣቱ በፊት ባልተማከለ አሰራር የተፈጸመ ቢሆንም የካፒታል ገበያ ስረአት እጅግ አስፈላጊ መሆኑን ያሳያል። ከዚህም ባለፈ የገበያ መር ስረአት የሚደግፍ ሲሆን ለነጋዴዎች፣ለባለሀብቶች፣ ለሀገር እድገት መንሰራራት፣ለአለምአቀፍ የገበያ ትስስር፣ለዜጎች የነፍስ ወከፍ ገቢ፣ለአጠቃላይ የገበያ እድገት እንቅስቃሴ ከፍተኛ በርን የከፈተ ሲሆን እኝህን መሪዎችንና እና ተባባሪዎቻቸውን አለማመስገን ንፉግነት መሆኑ ያነበበኩት እና ለመመረቂያ ጽሁፌ ያጠናውት " The Challenges and Opportunities of the capital market proclamation implementation " ማለትም በአማረኛ ለማስገንዘብ ያህል "የካፒታል ገበያ አዋጅ አፈጻጸም ተግዳሮት እና መጻኢ እድል" በሚል በአዲስአበባ ዩኒቨርስቲ የታተመው ጹሁፍ ምስክር ይሆኑኛል።
ይሁን እንጂ የደርግ መንግስት ስልጣን ከያዘ በኋላ የሶሻሊስት ስረአት መንግስትን ባህርይ ያለው መሆኑን ተከትሎ የካፒታል ገበያ የህግ ማእቀፍ እንዳይኖረው እንዲሁም የገበያ መር ስረአትን የማይከተል በመሆኑ የካፒታል ገበያ ቦታ እንዳይኖረው አድርጎት አሁን ግን ጊዜው ደርስ የህግ ማእቀፍ እንዲኖረው ተደርጓል።
2. አሁን ላይ የካፒታል ገበያ የህግ ማእቀፍ ምን ይመስላል?
አሁን ባለንበት የኢፊድሪ ህገመንግስት ዲሞክርያሲያዊ እና ገበያ መር ስረአትን ፈቃጅ ሲሆን ይህን ተከትሎም ለሀገር እድገት የሚበጁ የንግድ ስረአታችንን የሚያዘምኑ ከአለም የገበያ ስረአት ጋር እኩል የሚሄዱ ህጎች እየወጡ የሚገኙ ሲሆን አንዱም የኢትዮጲያ ካፒታል ገበያ አዋጅ ቀጥር 1248/13 ነው።በዚህ አዋጅ አንቀጽ 3 ላይ የካፒታል ገበያ ባለስልጣን የተቋቋመ ሲሆን ይህን ተከትሎም የተለያዩ ደንብ እና መመሪያዎች በመውጣት ላይም ይገኛሉ።
ይህ ለሀገራችን እድገት እጅግ አስፈላጊ በመሆኑ ሌሎች ህጎችም ሊደግፉ እና ተጣጥመው ሊተገበሩ የሚገባ በመሆኑ የብሔራዊ ባንክ አዋጅ፣የንግድ ባንክ አዋጅ፣ የኢፊድሪ ንግድ አዋጅ ቁጥር 1243/2013 ሌሎች የፋይናንስ እና የንግድ ተቋማት ህጎች በመውጣት በመሻሻል ላይ ይገኛሉ። በካፒታል ገበያ አዋጅ ቁጥር 1248/13 ስር የሚታቀፉ ወይም የታቀፉ ዘርፈ ብዙ ተቋማት የሚገኙ ሲሆኑ ዋናው ጉዳይ ግን የሙአለ ንዋይ ሰነድ ገበያን ተፈጻሚ የሚያደርጉ ናቸው።
የሙአለ ሰነድ ገበያ በዋናነት ለመጥቀስ ያህል በአዋጁ አንቀጽ 31 መሠረት የሚመሰረት ሲሆን ይህን በተመለከተ የኢፊድሪ መንግስትም ስራ መጀመሩን አብስሯል። ይህ ዋናው የአዋጁ መቋቋም መሠረታዊ አላማ ነው። ሌላው የመወእለ ሰነዶች አስቀማጭ ክፍያ አጣሪ ፈጻሚ ኩባንያ በአዋጁ የህግ እውቅና የተሰጠው ሲሆን ይህ ግብይት የሚፈጸምባቸውን ሰነዶች ክፍያ አፈጻጸም ከእዳና ከተለያዩ ክፍያዎች ነጻ ስለመሆኑ በማጣራት ሰነዶችን በመለየት የሚያስቀምጥ ነው። በዚህ ረገድ ብሔራዊ ባንክም ስልጣን የተሰጠበት አግባብ በአዋጁ ላይ ተዘርዝሮ የተቀመጠ ነው። የመንግስት መዋአለ ሰነዶችን በተመለከተ ሰነዶችን የማስቀመጥ የማስተዳደር ስልጣን ተሰጥቶታል።
3. .ሙአለ ንዋይ ሰነዶች ምንድን ናቸው?
የሰነደ ሙዓለ ንዋይ (Securities) ማለት በገንዘብ ሊተመን የሚችል ባለቤትነትን የሚገልጽ ሰነድ ማለት ሲሆን ሊሸጥ፣ ሊለወጥ ወይም በዋስትና ሊሰጥ የሚችል መብት የሚያቋቁም ሰነድ ነው፡፡ በእኛ አገር የሚታወቁት የሰነደ ሙዓለ ንዋይ ዓይነቶች አክሲዮን፣ ቦንድና የግምጃ ቤት ሰነድ ናቸው፡፡ ባደጉት አገሮች የተለያዩ ዓይነት የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ይገበያያሉ፡፡ እነዚህም አክሲዮኖችን (Shares)፣ የዕዳ ሰነዶችን (Debt Instruments)፣ ብድሮችን (Loans)፣ ቦንዶችንና ሌሎች ወደ ኩባንያ ካፒታልነት ሊቀየሩ የሚችሉ ስምምነቶችን ያካትታል፡፡ በተጨማሪም ሁሉም በመንግሥት ወይም በመንግሥት የልማት ድርጅቶች የወጡና
ለግብይት የሚውሉ የሕዝብ የብድር ሰነደ ሙዓለ ንዋዮችን፣ ለወደፊት የሚፈጸሙ የውል ዓይነቶችን (Futures)፣ ያለ ግዴታ የመግዛት ወይም የመሸጥ መብት ለገዥው የሚሰጡ ሰነዶችን (Options)፣ ተዛማጅን (Derivatives) እና በጋራ የኢንቨስትመንት ፈንድ ውስጥ ያለ የድርሻ ክፍልፋይ (Units in a Collective Investment Scheme) ይይዛል፡፡
እነዚህንና ሌሎች የካፒታል ገበያ ሰነዶችን በአገራችን በተማከለ ገበያ ለማገበያየት እንዲያመች እንደ ሌሎቹ አገሮች የራሱ የሆነ ሒደትን መዘርጋት፣ መደገፍ፣ መቆጣጠር ብሎም መከታተል የሚያስችል የሕግ ማዕቀፍ ማውጣት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ የካፒታል ገበያ አዋጅ ወጥቶ ወደ ሥራ ተገብቷል፡፡ በካፒታል ገበያ አዋጅ ቁጥር 1248/13 አንቀጽ 2(62) መሠረት ሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ማለት ከላይ በሌሎች አገሮች ግብይት ይደረግባቸዋል የተባሉትን ሰነዶች ጨምሮ፣ የካፒታል ገበያ ባለሥልጣን የሰነደ ሙዓለ ንዋይ ናቸው ብሎ የሚወስናቸውን ማናቸውም በግብይት የድርሻ ባለቤትነትን የሚያረጋግጡና በባለሥልጣኑ ፈቃድ መሠረት የሚተላለፉ ሰነዶችን ይጨምራል፡፡
4. የሙአለ ሰነዶች ገበያ መመዝገብ እና መሠረዝ
ሌላው ደግሞ በዚህ መግቢያ መነሳት ያለበት ነጥብ በሙአለ ሰነዶች ገበያ የሚመዘገቡ ሰነዶች ሲሆኑ በዚህ የሚሳተፉ ተቋማት አስፈላጊውን መሥፈርት አሟልተው በጥንቃቄ ተመርምረው የሚመዘገቡ ናቸው። እነዚህም የተመዘገቡ ኩባንያዎች listing companies ሲባሉ ነገር ግን በተለያየ ምክንያት በግብይት ሂደት ውስጥ መረጃ በማሳሳት ገብተው ወይም ወንጀል ፈጽመው ወይም ግዴታቸውን ሳይወጡ ቀርተው እንደሆነ ከገበያው የሚሰረዙበት ስረአት በህጉ የተቀመጡ ሲሆን ከገበያው የተሰረዙ ኩባንያዎች/delisting campany/በመባል ይታወቃሉ። እነዚህን የካፒታል ገበያ አላማ ከዳር ለማድረስ መንግስት በራሱ ብቻ የሚከውነው ሳይሆን ለተለያዩ አገልግሎት ብቁ ለሆኑ የግል አግልግሎት ሰጪዎች ብቁ ሆነው ከተገኙ ፍቃድ በሚሰጥበት አግባብ የሚጠበቅባቸውን መስፈርት የሚያሟሉ ከሆነ ፍቃድ ተሰጥቶአቸው የሚሰሩበት አግባብ እንዳለ በአዋጁ አንቀጹ 55 ላይ በዝርዝር ተቀምጧል።
5. የኢትዮጲያ ካፒታል ገበያ አስተዳደር ፍርድ ቤት
ሌላው ትኩረት የምናደርግበት በአዋጁ አንቀጽ 64 መሠረት የተቋቋመ ሲሆን ይህም የካፒታል ገበያ አስተዳደር ፍርድ ቤት ነው። ይህ ፍርድ ቤት ሙእለ ሰነዶች ግብይት ላይ አስመልክቶ በዚህ አዋጅ ሽፋን ስር በሚወድቁ አጠቃላይ ተግባራት ላይ በባለስልጣኑ ውሳኔዎች ላይ በሚሰጡ በሚተላለፉ አስተዳደራዊ ውሳኔዎች ላይ ቅሬታ ያለው ወገን ክስ አቅርቦ የሚታይበት ሲሆን በዚህ ፍርድ ቤት የሚሰጡ ውሳኔች ላይ ቅር የተሰኘ ወገን በመሠረታዊ የህግ ስህተት ላይ ብቻ ለፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ይግባኝ የሚጠየቅበት ይሆናል። ይህ ማለት የፍሬ ነገር ክርክር ጉዳዮች በተመለከተ የክርክር ሂደት እዚሁ የካፒታል አስተዳደር ፍርድ ቤት የሚያልቅ በመሆኑ ጥንቃቄ ሊደረግ የሚገባው ነው።
በዚህ ካፒታል ገበያ አስተዳደር ፍርድ ቤት የሚሾሙ ዳኞች በጠቅላይ ሚኒስትሩ ሲሆን በዚህ ዘርፍ የተለየ በእውቀት በልምድ በስልጠና በሀገር ወጭም ጭምር የዳበሩ ልዩ እውቀትና ልምድ ያላቸው ሊሆኑ ይገባል። ይህ ካልሆነ ከፈጣን እና ፍትሀዊ አገልግሎት ከመስጠት አንጻር በቶሎ ውሳኔ የማይሰጥበት ከሆነ በዚህ ዘርፍ ለሚሳተፉ ኢንቨስተሮች፣ተቋማት ለሙአለ ሰነድ ግብይት ስራ ዘርፍ እና ኢትዮጲያ ሀገራችን ለጀመረችው የዚህ የካፒታል ገበያ እድገት ጎታች ሊሆን ስለሚችል ይህ ኢንቨስተሮችን የሚያርቅ ተስፋ የሚያስቆርጥ ይልቁንም የማይስተማምን ተገማችነትን የሚያሳጣ መሆን የለበትም ። ከዚህ አንጻር የፍርድ ቤቱ ድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች፣በወንጀል ጉዳይ ደግሞ መርማሪዎች፣አቃቢ ህጎች በተለየ እውቀት ፣ ልምድ፣ ስልጠና የዳበሩ ሊሆኑ ያስፈልጋል። ይህም ማለት ዳኞችን በዋናነት ጨምሮ ስለ ሙአለ ንዋይ ሰነዶ ምንነት፣ባህርይ፣ግብይት፣ ህግና መመሪያዎቻቸውን በዚህ ዘርፍ የሚሳተፋትን ኩባንያ፣ኢንቨስተሮችን፣ፍቃድ የተሰጣቸውን አገልግሎት ተቋማትን በተሳታፊ ኩባንያ ውስጥ ያሉ ሰራተኞች መብትና ግዴታዎችን የካፒታል ገበያ ባለስልጣን ስልጣኑንና ተግባሩን ኀላፊነቱን ተጠያቂነቱን በዚህ ዘርፍ ስር የሚገኙ ሰራተኞችን መብት ግዴታ አሰራሮቻቸውን ማወቁ ለዚህ ለሚመለከተው ፍርድ ቤት ፍትህ አሰጣጥ እጅግ ጠቃሚ ነው።
6. ሲጠቃለል
ይህን አዋጅ ባቀፈው ህግጋት እና አላማ ልክ ተፈጻሚ ለማድረግ ያሉን መልካም አጋጣሚዎች እንደ ሀገር ምን ምን እንደሆኑ መታየቱ እጅግ በጣም አስፈላጊ ነው። የዚህን አዋጅ ተፈጻሚነት ከዳር ከማድረስ አንጻር በሚደረገው ከፍተኛ ትንቅንቅ ሊያጋጥሙ የሚችሉ ተግዳሮች ምን ምን ናቸው ለእነዚህስ መሠረታዊ የሚሆን መፍቴዎች ምንድን ናቸው በሚሉ በዝርዝር አስፈላጊ በሚባሉ ነጥቦች ላይ መሠረታዊ ትንተና ሊሰጥበት የሚገባ ሲሆን የሌሎች ሀገረች ልምድና ተሞክሮ ጭምር የመፍትሄ አካል ሆኖ መወሰዱ ወሳኝ ነገር ነው።
በአጠቃላይ የካፒታል ገበያ ህግ ለሀገራችን እጅግ ጠቃሚ ከመሆነ የተነሳ ከ19ኛ ክ/ዘመን ወዲህ ጀምሮ ባለተማከለ የገበያ አሰራር የሙአለ ሰነድ ሽያጮች ይከናወኑ እንደነበሩ እና በዚህ ለሀገራችን እድገት ወሰኝ የነበረ ሲሆን ይህንና አለምአቀፍ ልምዶች ህጎች ትስስሮች በመረዳት በተማከለ የካፒታል ገበያ ስረአት ውስጥ በመጓዝ ሀገርን እና ዜጎችን በኢኮኖሚ እድገት ከፍ ለማድረግ የካፒታል ገበያ አዋጅ ቁጥር 1248/13 ይህንንም ተከትሎ ሌሎች ሊያሰሩ የሚችሉ ደንቦችን መመሪያዎችን በማውጣት ላይ የሚገኝ ሲሆን ከዚህ በፊት የነበሩ የንግድ የባንክ፣የፋይናንስ ህጎች በመሻሻል ላይ ይገኛሉ።
መንግስትም ይህን የሚመጥን በህግ ማእቀፉ እንደተቀመጠው በቴክኖሎጂ የታገዙ ተቋማትን መገንባት የሚገባ ሲሆን ከዚህ ውስጥ የሰው ሀይል ማብቃትም በተመለከተ ትኩረት ሊወሰድበት የሚገባው ነው። ማህበረሰቡ ኢንቨስተሩ ኩባንያውም በዚህ ልክ እንዲነቃቃ አስፈላጊውን ግንዛቤ ሊሰጠው ያስፈልጋል። የካፒታል ገበያ ባለስልጣኑም በአዋጁ የተሰጠውን ትልቅ ኀላፊነት ለመወጣት አስፈላጊውን ዝግጅት ሊወስድ የሚገባ ሲሆን በግብይት ሂደት ተሳታፊ የሆኑ ቅን ባለሀብቶችን መብት ጥበቃ ሊያደርግ የሚያስፈልግ ሲሆን አጭበርባሪዎችን ለአሰራር እንቅፋት የሚፈጥሩትን በመለየት እንዲታረሙ ከማድረግ አንጻር ተገቢውን ጥረት ሊያደርግ የሚገባው ነው። ይህ ሲሆን የካፒታል ገበያ አዋጅ 1248/13 ተፈጻሚ በማድረግ ለሀገራችን ትልቅ የኢኮኖሚ ፋይዳ ያለው ስለመሆኑ አያጠያይቅም።
ማጣቀሻዎች/References/
1. የኢፊድሪ ህገመንግስት አዋጅ ቁጥር 1/1987
2. የካፒታል ገበያ አዋጅ ቁጥር 1248/13
3. Fantahun Delelew, Challenge and opportunities of the implementation of capital proclamation 1248/13,Addisababa University
(የካፒታል አዋጁ አፈጻጸም ተግዳሮት እና መጻኢ እድል)
4. የብሔራዊ ባንክ አዋጅ ቁጥር 1359/17
5. ስለ ባንክ ስራዎች አዋጅ ቁጥር 1360/17
https://www.facebook.com
https://t.me/Fantahunlawye...
3 months ago
ቴሌስትሪም፡ የኢትዮጵያ ዲጂታል ህዳሴ ወይስ የሞኖፖሊ ድር?
የካቲት 13 ቀን 2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ የዲጂታል ታሪክ አዲስ ምዕራፍ ተከፍቷል። ኢትዮ ቴሌኮም "ቴሌስትሪም" (teleStream) የተሰኘውን የቪዲዮ ስርጭት መድረክ በይፋ ሲያስጀምር፣ በዋና ስራ አስፈፃሚዋ ፍሬህይወት ታምሩ ንግግር ውስጥ የሚንፀባረቀው ተስፋ ግዙፍ ነበር። "የሀገር ገቢን ማሳደግ፣ የትምህርትና ጤና መረጃን ማቅለል፣ የሚዲያ ስነ-ምህዳሩን ማዘመን..." የሚሉ ቃላት አየሩን ሞልተውታል።
ይሁን እንጂ ከዚህ አንጸባራቂ ድግስ ጀርባ ያሉ የቴክኖሎጂ ፀሐፊዎች፣ የኢኮኖሚ ባለሙያዎች እና የዘርፉ ተዋናዮች ጥያቄያቸው ጥቁርና ነጭ ነው። ቴሌስትሪም የኢትዮጵያን የዲጂታል ምህዳር ወደ ላቀ ደረጃ ያሸጋግራል ወይስ የግል ባለሀብቱንና የፈጠራ ሰዎችን ሜዳ ያጠባል?
1. የይዘት ፈጠራ ወይስ የድግግሞሽ አዙሪት?
የቴሌስትሪም ዋነኛ መሸጫ ተደርጎ የቀረበው ከ60 በላይ የቴሌቪዥን ጣቢያዎችን በአንድ መተግበሪያ ማቅረቡ ነው። የቴክኖሎጂ ፀሐፊዎች ግን እዚህ ላይ ትልቅ የጥያቄ ምልክት ያነሳሉ።
ተግዳሮቱ፦ አብዛኞቹ በቴሌስትሪም ላይ የቀረቡት ጣቢያዎች በ "ኢትዮሳት" (Ethiosat) በኩል በነፃ የሚገኙ ናቸው። ተጠቃሚው ቀድሞውኑ በነፃ የሚያገኘውን ይዘት ለማየት ለምን ተጨማሪ የዳታ ክፍያ ይከፍላል?
የሌሎች ሀገራት ልምድ፦ እንደ አሜሪካው Netflix ወይም የደቡብ አፍሪካው Showmax ስኬታማ የሆኑት የሌሎችን ይዘት ስላስተላለፉ ሳይሆን "Original Content" (የራሳቸውን ልዩ ፊልሞችና ተከታታይ ድራማዎች) በማምረታቸው ነው።
የመፍትሄ አቅጣጫ፦ ቴሌስትሪም እንደ ስምምነቱ የሀገር ውስጥ የፊልም ባለሙያዎችና የዩቲዩብ ይዘት ፈጣሪዎች ስራዎቻቸውን በ "Pay-per-view" (ለአንድ ቪዲዮ ብቻ በመክፈል) የሚያቀርቡበት የገበያ ቦታ (Marketplace) ካልሆነ፣ ተጠቃሚው ከሳተላይት ዲሹ ተለይቶ ወደ ቴሌስትሪም መምጣቱ የታሰበውን ያክል ላይሆን ይችላል።
2. "ዲጂታል ሌዋታን" እና የገበያ ሞኖፖሊ ስጋት
በዲጂታል ኢኮኖሚ ውስጥ "Vertical Integration" (አንድ ኩባንያ ሁሉንም ዘርፍ መቆጣጠሩ) አደገኛ ውጤት ሊኖረው ይችላል። ኢትዮ ቴሌኮም በአሁኑ ወቅት፡-
መሰረተ ልማቱን (ኢንተርኔት) ይቆጣጠራል፣
የክፍያ መንገዱን (ቴሌብር) ይይዛል፣
አሁን ደግሞ ይዘቱን (ቴሌስትሪም) ይዞ መጥቷል።
"አንድ ዳኛ እራሱ ተጫዋች፣ እራሱ አወዳዳሪ ከሆነ ጨዋታው ፍትሃዊ አይሆንም" ይላሉ የቴክኖሎጂ ተንታኞች።
የፈጠራ ምህዳር መጥበብ፦ አንድ ወጣት ኢትዮጵያዊ የቪዲዮ ስርጭት መተግበሪያ ቢሰራ፣ ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር እንዴት ሊወዳደር ይችላል? ኢትዮ ቴሌኮም ለራሱ መተግበሪያ የዳታ ዋጋ ቅናሽ ሊያደርግ ይችላል፤ ለግል ባለሀብቱ ግን ያንን ላያደርግ ይችላል። ይህ "Net Neutrality" (የኢንተርኔት ገለልተኝነት) የሚባለውን ዓለም አቀፍ መርህ ይጥሳል።
የህንድ ተሞክሮ፦ በህንድ Reliance Jio የተሰኘው የቴሌኮም ኩባንያ ሁሉንም አገልግሎት በአንድ ላይ ሲያቀርብ፣ በርካታ ትናንሽ የቴክኖሎጂ ኩባንያዎች ከገበያ እንዲወጡ አድርጓል። ይህ በረጅም ጊዜ የደንበኞችን የመምረጥ አማራጭ ያጠባል።
3. የመሰረተ ልማት እውነታና የ አገልግሎት ጥያቄ
የቪዲዮ ስርጭት (Streaming) ከፍተኛ ፍጥነት ያለው ኢንተርኔት ይፈልጋል። የኢትዮ ቴሌኮም ሪፖርት እንደሚያሳየው የፋይበር ኢንተርኔት የደረሰው ለ79 ሺህ ደንበኞች ብቻ ነው።
ተደራሽነት፦ በሀገሪቱ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ደንበኞች ባሉበት ሁኔታ፣ ቴሌስትሪም የጥቂት የከተማ "Elite" (ባለጸጋ) ደንበኞች መዝናኛ የመሆን ስጋት አለበት። በገጠሪቱ ኢትዮጵያ 3G በትክክል በማይሰራባቸው ብዙ ቦታዎች 4K ቪዲዮው በታቀደው ያክል ላይሰራ ይችላል።
የቴክኖሎጂ ማመቻቸት (Optimization)፦ በሌሎች ታዳጊ ሀገራት፣ የቪዲዮ መድረኮች ዝቅተኛ የኢንተርኔት ፍጥነት ባለበት (Low Bandwidth) ቪዲዮው ሳይቆራረጥ የሚታይበትን ቴክኖሎጂ ይጠቀማሉ። ቴሌስትሪም ይህን ቴክኖሎጂ ካላካተተ፣ ተጠቃሚው "Buffering" (መቆራረጥ) ሲበዛበት አገልግሎቱን የመተው ዕድሉ ሰፊ ነው።
4. የሚዲያ ስነ-ምህዳሩና የዲጂታል ሉዓላዊነት
በበጎ ጎኑ ሲታይ፣ ቴሌስትሪም የኢትዮጵያን የሚዲያ ስነ-ምህዳር የማዘመን አቅም አለው።
የገቢ ምንጭ፦ የሀገር ውስጥ ሚዲያዎች በሳተላይት ስርጭት ለውጭ ሀገር ኩባንያዎች የሚከፍሉትን በሚሊዮን የሚቆጠር ዶላር ሊያስቀር ይችላል።
መረጃን ዲሞክራሲያዊ ማድረግ፦ በትምህርትና ጤና ዙሪያ የቀረቡት ይዘቶች በትክክል ተግባራዊ ከሆኑ፣ በተለይም በቪዲዮ የታገዘ ትምህርት ለወጣቱ ትውልድ ትልቅ ፋይዳ ይኖረዋል።
መረጃን በአግባቡ ማስተዳደር፦ የሀገሪቱ ዳታ በሀገር ውስጥ ሰርቨር መኖሩ ለዲጂታል ሉዓላዊነት (Digital Sovereignty) ትልቅ አስተዋጽኦ አለው።
የወደፊት እጣ ፈንታ
ቴሌስትሪም የኢትዮጵያ "ኔትፍሊክስ" የመሆን አቅም አለው፤ ነገር ግን ይህ የሚሆነው ኢትዮ ቴሌኮም እንደ 'አቅራቢ' ብቻ ሳይሆን እንደ 'አመቻች' ሲሰራ ነው። ኩባንያው ራሱን ከግል ዘርፉ ጋር ከሚያወዳድር ይልቅ፣ የግል ዘርፉ የራሱን ይዘት የሚያቀርብበት "Platform" (መድረክ) ቢሆን ለሀገር ዘላቂ ጥቅም ይኖረዋል።
የመንግስት የኬብል ቲቪ ከመሆን አልፎ፣ የፈጠራ ሰዎችና የኪነ-ጥበብ ባለሙያዎች የሚተነፍሱበት ሜዳ እንዲሆን የሚከተሉት ነጥቦች ወሳኝ ናቸው፡-
ፍትሃዊ ውድድር፦ ለሌሎች የይዘት አቅራቢዎችም ተመሳሳይ የዳታ ዋጋ ማመቻቸት።
ልዩ ይዘት፦ የሀገር ውስጥ ፊልም ሰሪዎችን በገንዘብ ማበረታታትና ልዩ ስራዎችን ማቅረብ።
የመሰረተ ልማት ዝርጋታ፦ የፋይበር ኢንተርኔትን ከጥቂት የከተማ አካባቢዎች አውጥቶ ለብዙሃኑ ተደራሽ ማድረግ።
በመጨረሻም፣ ቴሌስትሪም በቴክኖሎጂው ዓለም "ዘመናዊ" ቢመስልም፣ ስኬቱ የሚለካው በቴክኖሎጂው ብልጭልጭነት ሳይሆን በዜጎች ኑሮ ላይ በሚያመጣው እውነተኛ ለውጥና ለግል ዘርፉ በሚሰጠው የነፃነት አየር ይሆናል።
የካቲት 13 ቀን 2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ የዲጂታል ታሪክ አዲስ ምዕራፍ ተከፍቷል። ኢትዮ ቴሌኮም "ቴሌስትሪም" (teleStream) የተሰኘውን የቪዲዮ ስርጭት መድረክ በይፋ ሲያስጀምር፣ በዋና ስራ አስፈፃሚዋ ፍሬህይወት ታምሩ ንግግር ውስጥ የሚንፀባረቀው ተስፋ ግዙፍ ነበር። "የሀገር ገቢን ማሳደግ፣ የትምህርትና ጤና መረጃን ማቅለል፣ የሚዲያ ስነ-ምህዳሩን ማዘመን..." የሚሉ ቃላት አየሩን ሞልተውታል።
ይሁን እንጂ ከዚህ አንጸባራቂ ድግስ ጀርባ ያሉ የቴክኖሎጂ ፀሐፊዎች፣ የኢኮኖሚ ባለሙያዎች እና የዘርፉ ተዋናዮች ጥያቄያቸው ጥቁርና ነጭ ነው። ቴሌስትሪም የኢትዮጵያን የዲጂታል ምህዳር ወደ ላቀ ደረጃ ያሸጋግራል ወይስ የግል ባለሀብቱንና የፈጠራ ሰዎችን ሜዳ ያጠባል?
1. የይዘት ፈጠራ ወይስ የድግግሞሽ አዙሪት?
የቴሌስትሪም ዋነኛ መሸጫ ተደርጎ የቀረበው ከ60 በላይ የቴሌቪዥን ጣቢያዎችን በአንድ መተግበሪያ ማቅረቡ ነው። የቴክኖሎጂ ፀሐፊዎች ግን እዚህ ላይ ትልቅ የጥያቄ ምልክት ያነሳሉ።
ተግዳሮቱ፦ አብዛኞቹ በቴሌስትሪም ላይ የቀረቡት ጣቢያዎች በ "ኢትዮሳት" (Ethiosat) በኩል በነፃ የሚገኙ ናቸው። ተጠቃሚው ቀድሞውኑ በነፃ የሚያገኘውን ይዘት ለማየት ለምን ተጨማሪ የዳታ ክፍያ ይከፍላል?
የሌሎች ሀገራት ልምድ፦ እንደ አሜሪካው Netflix ወይም የደቡብ አፍሪካው Showmax ስኬታማ የሆኑት የሌሎችን ይዘት ስላስተላለፉ ሳይሆን "Original Content" (የራሳቸውን ልዩ ፊልሞችና ተከታታይ ድራማዎች) በማምረታቸው ነው።
የመፍትሄ አቅጣጫ፦ ቴሌስትሪም እንደ ስምምነቱ የሀገር ውስጥ የፊልም ባለሙያዎችና የዩቲዩብ ይዘት ፈጣሪዎች ስራዎቻቸውን በ "Pay-per-view" (ለአንድ ቪዲዮ ብቻ በመክፈል) የሚያቀርቡበት የገበያ ቦታ (Marketplace) ካልሆነ፣ ተጠቃሚው ከሳተላይት ዲሹ ተለይቶ ወደ ቴሌስትሪም መምጣቱ የታሰበውን ያክል ላይሆን ይችላል።
2. "ዲጂታል ሌዋታን" እና የገበያ ሞኖፖሊ ስጋት
በዲጂታል ኢኮኖሚ ውስጥ "Vertical Integration" (አንድ ኩባንያ ሁሉንም ዘርፍ መቆጣጠሩ) አደገኛ ውጤት ሊኖረው ይችላል። ኢትዮ ቴሌኮም በአሁኑ ወቅት፡-
መሰረተ ልማቱን (ኢንተርኔት) ይቆጣጠራል፣
የክፍያ መንገዱን (ቴሌብር) ይይዛል፣
አሁን ደግሞ ይዘቱን (ቴሌስትሪም) ይዞ መጥቷል።
"አንድ ዳኛ እራሱ ተጫዋች፣ እራሱ አወዳዳሪ ከሆነ ጨዋታው ፍትሃዊ አይሆንም" ይላሉ የቴክኖሎጂ ተንታኞች።
የፈጠራ ምህዳር መጥበብ፦ አንድ ወጣት ኢትዮጵያዊ የቪዲዮ ስርጭት መተግበሪያ ቢሰራ፣ ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር እንዴት ሊወዳደር ይችላል? ኢትዮ ቴሌኮም ለራሱ መተግበሪያ የዳታ ዋጋ ቅናሽ ሊያደርግ ይችላል፤ ለግል ባለሀብቱ ግን ያንን ላያደርግ ይችላል። ይህ "Net Neutrality" (የኢንተርኔት ገለልተኝነት) የሚባለውን ዓለም አቀፍ መርህ ይጥሳል።
የህንድ ተሞክሮ፦ በህንድ Reliance Jio የተሰኘው የቴሌኮም ኩባንያ ሁሉንም አገልግሎት በአንድ ላይ ሲያቀርብ፣ በርካታ ትናንሽ የቴክኖሎጂ ኩባንያዎች ከገበያ እንዲወጡ አድርጓል። ይህ በረጅም ጊዜ የደንበኞችን የመምረጥ አማራጭ ያጠባል።
3. የመሰረተ ልማት እውነታና የ አገልግሎት ጥያቄ
የቪዲዮ ስርጭት (Streaming) ከፍተኛ ፍጥነት ያለው ኢንተርኔት ይፈልጋል። የኢትዮ ቴሌኮም ሪፖርት እንደሚያሳየው የፋይበር ኢንተርኔት የደረሰው ለ79 ሺህ ደንበኞች ብቻ ነው።
ተደራሽነት፦ በሀገሪቱ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ደንበኞች ባሉበት ሁኔታ፣ ቴሌስትሪም የጥቂት የከተማ "Elite" (ባለጸጋ) ደንበኞች መዝናኛ የመሆን ስጋት አለበት። በገጠሪቱ ኢትዮጵያ 3G በትክክል በማይሰራባቸው ብዙ ቦታዎች 4K ቪዲዮው በታቀደው ያክል ላይሰራ ይችላል።
የቴክኖሎጂ ማመቻቸት (Optimization)፦ በሌሎች ታዳጊ ሀገራት፣ የቪዲዮ መድረኮች ዝቅተኛ የኢንተርኔት ፍጥነት ባለበት (Low Bandwidth) ቪዲዮው ሳይቆራረጥ የሚታይበትን ቴክኖሎጂ ይጠቀማሉ። ቴሌስትሪም ይህን ቴክኖሎጂ ካላካተተ፣ ተጠቃሚው "Buffering" (መቆራረጥ) ሲበዛበት አገልግሎቱን የመተው ዕድሉ ሰፊ ነው።
4. የሚዲያ ስነ-ምህዳሩና የዲጂታል ሉዓላዊነት
በበጎ ጎኑ ሲታይ፣ ቴሌስትሪም የኢትዮጵያን የሚዲያ ስነ-ምህዳር የማዘመን አቅም አለው።
የገቢ ምንጭ፦ የሀገር ውስጥ ሚዲያዎች በሳተላይት ስርጭት ለውጭ ሀገር ኩባንያዎች የሚከፍሉትን በሚሊዮን የሚቆጠር ዶላር ሊያስቀር ይችላል።
መረጃን ዲሞክራሲያዊ ማድረግ፦ በትምህርትና ጤና ዙሪያ የቀረቡት ይዘቶች በትክክል ተግባራዊ ከሆኑ፣ በተለይም በቪዲዮ የታገዘ ትምህርት ለወጣቱ ትውልድ ትልቅ ፋይዳ ይኖረዋል።
መረጃን በአግባቡ ማስተዳደር፦ የሀገሪቱ ዳታ በሀገር ውስጥ ሰርቨር መኖሩ ለዲጂታል ሉዓላዊነት (Digital Sovereignty) ትልቅ አስተዋጽኦ አለው።
የወደፊት እጣ ፈንታ
ቴሌስትሪም የኢትዮጵያ "ኔትፍሊክስ" የመሆን አቅም አለው፤ ነገር ግን ይህ የሚሆነው ኢትዮ ቴሌኮም እንደ 'አቅራቢ' ብቻ ሳይሆን እንደ 'አመቻች' ሲሰራ ነው። ኩባንያው ራሱን ከግል ዘርፉ ጋር ከሚያወዳድር ይልቅ፣ የግል ዘርፉ የራሱን ይዘት የሚያቀርብበት "Platform" (መድረክ) ቢሆን ለሀገር ዘላቂ ጥቅም ይኖረዋል።
የመንግስት የኬብል ቲቪ ከመሆን አልፎ፣ የፈጠራ ሰዎችና የኪነ-ጥበብ ባለሙያዎች የሚተነፍሱበት ሜዳ እንዲሆን የሚከተሉት ነጥቦች ወሳኝ ናቸው፡-
ፍትሃዊ ውድድር፦ ለሌሎች የይዘት አቅራቢዎችም ተመሳሳይ የዳታ ዋጋ ማመቻቸት።
ልዩ ይዘት፦ የሀገር ውስጥ ፊልም ሰሪዎችን በገንዘብ ማበረታታትና ልዩ ስራዎችን ማቅረብ።
የመሰረተ ልማት ዝርጋታ፦ የፋይበር ኢንተርኔትን ከጥቂት የከተማ አካባቢዎች አውጥቶ ለብዙሃኑ ተደራሽ ማድረግ።
በመጨረሻም፣ ቴሌስትሪም በቴክኖሎጂው ዓለም "ዘመናዊ" ቢመስልም፣ ስኬቱ የሚለካው በቴክኖሎጂው ብልጭልጭነት ሳይሆን በዜጎች ኑሮ ላይ በሚያመጣው እውነተኛ ለውጥና ለግል ዘርፉ በሚሰጠው የነፃነት አየር ይሆናል።
Sponsored by
Surafel
4 months ago
የግብፅ አዲሱ "የከበባ ስትራቴጂ" ?
ግብፅ ለአፍሪካ ልማት የሚውል የ500 ቢሊዮን ዶላር ግዙፍ መርሃ-ግብር ይፋ አደረገች
ካይሮ — የግብፅ መንግሥት በመላው አፍሪካ የሚተገበሩ 300 የልማት ፕሮጀክቶችን ለማገዝ ያለመ የ500 ቢሊዮን ዶላር የ“ቲም አፍሪካ” (Team Africa) ንቅናቄ ይፋ ማድረጓን አስታወቀች።
ይህ ግዙፍ ዕቅድ የቀረበው በፕሬዝዳንት አብዱልፈታህ ኤል-ሲሲ ስም ሲሆን አላማውም በአህጉሪቱ ያለውን የፋይናንስ እጥረት መቅረፍና መሠረታዊ የኢኮኖሚ ፈተናዎችን መጋፈጥ እንደሆነ ተገልጿል።
የ“ቲም አፍሪካ” ንቅናቄ ዋና ዓላማዎች
የግብፅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ባድር አብዱልአቲ እንደገለጹት ይህ መርሃ-ግብር ትኩረት የሚያደርግባቸው ዋና ዋና ነጥቦች
-በመላው አህጉሪቱ የሚገኙ 300 ፕሮጀክቶችን በመደገፍ ሰፊ የሥራ ዕድል መፍጠር።
-አፍሪካ በራሷ የምግብ ፍላጎቷን እንድታሟላና የኃይል አቅርቦት እጥረትን እንድትቀርፍ ማስቻል።
- የመንግሥታትን የልማት ተቋማትንና የግል ባለሀብቶችን አቅም በማስተባበር ለአህጉራዊ ፕሮጀክቶች የሚውል የገንዘብ ምንጭ መፍጠር መሆኑን ገልፀዋል
ግብፅ የአፍሪካ ህብረት የልማት ኤጀንሲ (NEPAD) መሪ ኮሚቴ ሰብሳቢ ሆና በቆየችባቸው ጊዜያት የሚከተሉትን ስኬቶች ማስመዝገቧ ተጠቁሟል፦
* የኤጀንሲውን በጀት በማሳደግ አዳዲስ የገንዘብ ምንጮችን ማሰባሰብ ተችሏል።
* ተቋሙ የአውሮፓ ህብረትን (EU) ተቋማዊ ግምገማ በብቃት ማለፉ ተገልጿል።
* ለሕዝብ ጤና፣ ለዲጂታል ኢኮኖሚ እና ለግብርና ልማት የሚውል 100 ሚሊዮን ዶላር ተጨማሪ ፈንድ ተገኝቷል።
ካይሮ ለአባይ ተፋሰስ ሀገራት የሚውል 100 ሚሊዮን ዶላር የመጀመሪያ መነሻ ፈንድ (Seed Funding) መመደቧን አስታውቃለች። ይህ ገንዘብ በተለይ በውኃ፣ በምግብ እና በኢነርጂ ዘርፎች ላይ ለሚሰሩ የጋራ ፕሮጀክቶች ማስፈጸሚያ የሚውል ነው።
ግብፅ የነፓድ ሊቀመንበርነቱን በይፋ ለአንጎላው ፕሬዝዳንት ጆአዎ ሎሬንሶ ለማስረከብ በዝግጅት ላይ ትገኛለች። ሆኖም ኢኮኖሚያዊ ትስስሩን ለማጠናከር ዘንድሮ በካይሮ የ“አፍሪካ ቢዝነስ ሰሚት” (African Business Summit) እንደምታስተናግድ አስታውቃለች ይህ ጉባኤ በዋናነት የመንግሥትና የግል ባለሀብቶችን በማገናኘት ኢንቨስትመንትን ለማፋጠን ያለመ ነው።
ይህበእንዲህ እንዳለ በአንዳንድ ወገኖች ዘንድ ይህ በጀት ግብፅ የህዳሴ ግድብን ተፅእኖ ለመቀነስ የምትጠቀምበት "Plan B" ነው ተብሎ ይታሰባል።ግብፅ ይህን ግዙፍ ገንዘብ በመጠቀም በኢትዮጵያ ጎረቤት አገራት (ለምሳሌ ሶማሊያ) ላይ ወታደራዊ ጣቢያዎችን ለመገንባት ወይም ታጣቂዎችን ለመርዳት ትጠቀምበታለች የሚል ስጋት አለ። ይህ በኢትዮጵያ ላይ ጫና ለመፍጠር የታለመ "የከበባ ስትራቴጂ" አካል ተደርጎ ይወሰዳል።
በኢትዮጵያ ውስጥ ካሉ ውስጣዊ ግጭቶች ጋር በማያያዝ ግብፅ በቀጥታ ጦርነት ውስጥ ከመግባት ይልቅ በኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ ታጣቂዎችን ወይም ተቃዋሚ ኃይሎችን በገንዘብ በመደገፍ አገሪቱ የተረጋጋ መንግስት እንዳይኖራትና ግድቡን በሰላም እንዳታስተዳድር ለማድረግ ታውላለች የሚል ግምት ነው።
አል-ሲሲ 500 ቢሊየን ዶላር ለአፍሪካ ልማት (በNEPAD በኩል) እንዲንቀሳቀስ ማድረጋቸው ግብፅ በአፍሪካ ሕብረት ውስጥ ያላትን ተሰሚነት ለመመለስና ኢትዮጵያን በአፍሪካ ዲፕሎማሲ ረገድ "ብቸኛ" (Isolate) ለማድረግ የታለመ "የገንዘብ ዲፕሎማሲ" ነው ተብሎ ይታመናል። በተለይ የናይል ተፋሰስ አገራትን ወደ ራሷ ጎራ ለመሳብ የምታደርገው ጥረት ተደርጎ ይታያል።
የኔታ ሚዲያ — ትክክለኛ መረጃ ለሁሉም!
ግብፅ ለአፍሪካ ልማት የሚውል የ500 ቢሊዮን ዶላር ግዙፍ መርሃ-ግብር ይፋ አደረገች
ካይሮ — የግብፅ መንግሥት በመላው አፍሪካ የሚተገበሩ 300 የልማት ፕሮጀክቶችን ለማገዝ ያለመ የ500 ቢሊዮን ዶላር የ“ቲም አፍሪካ” (Team Africa) ንቅናቄ ይፋ ማድረጓን አስታወቀች።
ይህ ግዙፍ ዕቅድ የቀረበው በፕሬዝዳንት አብዱልፈታህ ኤል-ሲሲ ስም ሲሆን አላማውም በአህጉሪቱ ያለውን የፋይናንስ እጥረት መቅረፍና መሠረታዊ የኢኮኖሚ ፈተናዎችን መጋፈጥ እንደሆነ ተገልጿል።
የ“ቲም አፍሪካ” ንቅናቄ ዋና ዓላማዎች
የግብፅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ባድር አብዱልአቲ እንደገለጹት ይህ መርሃ-ግብር ትኩረት የሚያደርግባቸው ዋና ዋና ነጥቦች
-በመላው አህጉሪቱ የሚገኙ 300 ፕሮጀክቶችን በመደገፍ ሰፊ የሥራ ዕድል መፍጠር።
-አፍሪካ በራሷ የምግብ ፍላጎቷን እንድታሟላና የኃይል አቅርቦት እጥረትን እንድትቀርፍ ማስቻል።
- የመንግሥታትን የልማት ተቋማትንና የግል ባለሀብቶችን አቅም በማስተባበር ለአህጉራዊ ፕሮጀክቶች የሚውል የገንዘብ ምንጭ መፍጠር መሆኑን ገልፀዋል
ግብፅ የአፍሪካ ህብረት የልማት ኤጀንሲ (NEPAD) መሪ ኮሚቴ ሰብሳቢ ሆና በቆየችባቸው ጊዜያት የሚከተሉትን ስኬቶች ማስመዝገቧ ተጠቁሟል፦
* የኤጀንሲውን በጀት በማሳደግ አዳዲስ የገንዘብ ምንጮችን ማሰባሰብ ተችሏል።
* ተቋሙ የአውሮፓ ህብረትን (EU) ተቋማዊ ግምገማ በብቃት ማለፉ ተገልጿል።
* ለሕዝብ ጤና፣ ለዲጂታል ኢኮኖሚ እና ለግብርና ልማት የሚውል 100 ሚሊዮን ዶላር ተጨማሪ ፈንድ ተገኝቷል።
ካይሮ ለአባይ ተፋሰስ ሀገራት የሚውል 100 ሚሊዮን ዶላር የመጀመሪያ መነሻ ፈንድ (Seed Funding) መመደቧን አስታውቃለች። ይህ ገንዘብ በተለይ በውኃ፣ በምግብ እና በኢነርጂ ዘርፎች ላይ ለሚሰሩ የጋራ ፕሮጀክቶች ማስፈጸሚያ የሚውል ነው።
ግብፅ የነፓድ ሊቀመንበርነቱን በይፋ ለአንጎላው ፕሬዝዳንት ጆአዎ ሎሬንሶ ለማስረከብ በዝግጅት ላይ ትገኛለች። ሆኖም ኢኮኖሚያዊ ትስስሩን ለማጠናከር ዘንድሮ በካይሮ የ“አፍሪካ ቢዝነስ ሰሚት” (African Business Summit) እንደምታስተናግድ አስታውቃለች ይህ ጉባኤ በዋናነት የመንግሥትና የግል ባለሀብቶችን በማገናኘት ኢንቨስትመንትን ለማፋጠን ያለመ ነው።
ይህበእንዲህ እንዳለ በአንዳንድ ወገኖች ዘንድ ይህ በጀት ግብፅ የህዳሴ ግድብን ተፅእኖ ለመቀነስ የምትጠቀምበት "Plan B" ነው ተብሎ ይታሰባል።ግብፅ ይህን ግዙፍ ገንዘብ በመጠቀም በኢትዮጵያ ጎረቤት አገራት (ለምሳሌ ሶማሊያ) ላይ ወታደራዊ ጣቢያዎችን ለመገንባት ወይም ታጣቂዎችን ለመርዳት ትጠቀምበታለች የሚል ስጋት አለ። ይህ በኢትዮጵያ ላይ ጫና ለመፍጠር የታለመ "የከበባ ስትራቴጂ" አካል ተደርጎ ይወሰዳል።
በኢትዮጵያ ውስጥ ካሉ ውስጣዊ ግጭቶች ጋር በማያያዝ ግብፅ በቀጥታ ጦርነት ውስጥ ከመግባት ይልቅ በኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ ታጣቂዎችን ወይም ተቃዋሚ ኃይሎችን በገንዘብ በመደገፍ አገሪቱ የተረጋጋ መንግስት እንዳይኖራትና ግድቡን በሰላም እንዳታስተዳድር ለማድረግ ታውላለች የሚል ግምት ነው።
አል-ሲሲ 500 ቢሊየን ዶላር ለአፍሪካ ልማት (በNEPAD በኩል) እንዲንቀሳቀስ ማድረጋቸው ግብፅ በአፍሪካ ሕብረት ውስጥ ያላትን ተሰሚነት ለመመለስና ኢትዮጵያን በአፍሪካ ዲፕሎማሲ ረገድ "ብቸኛ" (Isolate) ለማድረግ የታለመ "የገንዘብ ዲፕሎማሲ" ነው ተብሎ ይታመናል። በተለይ የናይል ተፋሰስ አገራትን ወደ ራሷ ጎራ ለመሳብ የምታደርገው ጥረት ተደርጎ ይታያል።
የኔታ ሚዲያ — ትክክለኛ መረጃ ለሁሉም!
4 months ago
ከ"ሐቅ ምድር" ወደ ዓለም የተላከ የሰላም እና የህዳሴ ጥሪ፦ የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በአረበኛ ቋንቋ ያስተላለፉት የረመዳን መልዕክት
መላው የዓለም ሙስሊም ማህበረሰብ ታላቁን የረመዳን ወር መቀበል በጀመረበት በዚህ ወቅት፣ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ለመላው የሀገሪቱ ሙስሊሞች እና በዓለም ዙሪያ ለሚገኙ የእምነቱ ተከታዮች የሰላም፣ የልማት እና የታሪካዊ ትስስር መልዕክት አስተላልፈዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመልዕክታቸው ኢትዮጵያ በኢስላም ታሪክ ያላትን ስፍራ ከማውሳት ባለፈ፣ የሀገሪቱ የልማት ጉዞ ለቀጣናው ሰላም እንጂ ለስጋት እንደማይውል ገልፀዋል።
ኢትዮጵያ፦ የፍትህ እና የታማኝነት መገኛ
ጠቅላይ ሚኒስትሩ መልዕክታቸውን የጀመሩት የኢትዮጵያን ታሪካዊ ክብር በማውሳት ነው። ኢትዮጵያ ለኢስላም ሃይማኖት እንግዳ እንዳልሆነችና ገና በእንጭጭነቱ ወቅት ፍትህ የነገሰባት መጠጊያ ሆና ማገልገሏን ገልጸዋል።
"ኢትዮጵያ የሐቅ ምድር ናት" ያሉትን የነቢዩ መሐመድን ንግግር በመጥቀስ፣ ሀገሪቱ ከ14 ክፍለ ዘመናት በፊት ፍትህ፣ ታማኝነት እና ሰብአዊነት ድንበር እና ዜግነት እንደሌላቸው ለዓለም ያስመሰከረች ቀዳሚ ሀገር መሆኗን ገልጸዋል።
አክለውም፣ የመጀመሪያው የኢስላም አዛን አድራጊ ቢላል ኢብኑ ረባህ የኢትዮጵያ ልጅ መሆኑንና ዛሬ በዓለም ዙሪያ አምስት ጊዜ የሚሰማው ጥሪ የዚያ "ክቡር ሐበሻዊ" ድምፅ አስተጋባ መሆኑን አስታውሰዋል።
ይህ ታሪካዊ ትስስር ኢትዮጵያን ከካዕባ ጋር በልዩ መንፈሳዊ ድልድይ እንደሚያቆራኛትም አብራርተዋል።
የልማት ጥያቄ እና የጎረቤቶች ስጋት
በወቅታዊ የፖለቲካ እና የልማት ጉዳዮች ላይም ባሰፈሩት ፅሁፍ ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ ኢትዮጵያ የልማት መብቷን ለማስከበር የምታደርገው ጥረት በማንም ላይ ጉዳት ለማድረስ የታለመ አለመሆኑን ገልፀዋል።
"ከእውነት ምድር ልብ ሆነን የምናረጋግጠው፤ የልማት መብታችንን ለማረጋገጥ የምናደርገው ጥረት የሌሎችን የሕይወት መብት ለመንጠቅ አይደለም። ኢትዮጵያ ምንም ዓይነት የጂኦግራፊያዊ ስግብግብነትም ሆነ የመስፋፋት ፍላጎት የላትም" ብለዋል።
በተለይም ስለ ታላቁ የዓባይ ወንዝ ሲናገሩ፣ ወንዙ አምላክ ለሁሉም የሰጠው "መለኮታዊ ማዕድ" መሆኑን ገልጸዋል። ኢትዮጵያ የራሷን የልማት ፍላጎት ስታሟላ የሌሎችን ድርሻ የመቀነስ አላማ እንደሌላትና ዓባይ የትብብር ድልድይ እንጂ የግጭት አውድማ መሆን እንደሌለበት አጽንኦት ሰጥተዋል።
"የናይል ውሃ ከእርሻችን በፊት በልባችን የሚፈስ የሕይወት የደም ስር እንዲሆን እጃችንን እንዘረጋለን" በማለት የኢትዮጵያን ቅን ልቦና ገልጸዋል።
የባህር በር እና የቀጣናዊ ትብብር ራዕይ
ከ130 ሚሊዮን በላይ ሕዝብ ያላትን ሀገር እየመሩ ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ የኢትዮጵያ የባህር በር ፍላጎት "ሰላማዊ እና የህልውና አስፈላጊነት" መሆኑን ገልጸዋል። ይህ ጥያቄ የሰው ልጅ ቁጥር እድገት እና የኢኮኖሚ ፍላጎት የሚጠይቀው ህጋዊ ጥሪ መሆኑንና ይህም የጎረቤቶችን ሉዓላዊነት በማይነካ መልኩ ለጋራ ብልጽግና የቀረበ የሽርክና ጥሪ መሆኑን አስታውቀዋል። "እውነተኛ ልማት ያለው የትብብር አድማሶችን በመክፈት እንጂ የትብብር በሮችን በመዝጋት አይደለም" ሲሉ የቀጣናዊ ውህደት (Integration) አስፈላጊነትን አስረድተዋል።
ከጦርነት ነጋሪት ወደ ሰላም ንግግር
ሰው ልጅ በደም ቋንቋ እንደሰለቸና ጦርነት የሰውን ልጅ ትከሻ እንዳደከመ የገለጹት ዐቢይ፣ ኢትዮጵያም ከጦርነት እሳት የተማረች ሀገር በመሆኗ የሰላም ንግግር እንዲቀድም ጥሪ አቅርበዋል።
👉ለጦርነት የሚወጣው ሀብት ለትምህርት እና ለጤና እንዲውል፤
👉ሰውን ከመግደል ወደ ሰውን ማዳን እና ማብቃት እንዲሸጋገር አሳስበዋል።
👉የኢትዮጵያ ህዳሴ ቁሳዊ ግንባታ ብቻ ሳይሆን፣ በመቻቻል እና በጋራ አብሮ የመኖር እሴቶች ላይ የተመሰረተ "የሥነ-ምግባር ህዳሴ" መሆኑንም አክለዋል።
ማጠቃለያ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ መልዕክታቸውን ሲያጠቃልሉ፣ ኢትዮጵያ የመቻቻል ፋኖስ እና የሰላም እጅ ሆና እንደምትቀጥል ቃል ገብተዋል።
ይህ የተቀደሰ የረመዳን ወር ለልማት፣ ለብልጽግና እና ለሰላም የሚተጉ ወገኖችን ጥረት አምላክ እንዲባርክ በመለመን፣ ለመላው የእምነቱ ተከታዮች "ረመዳን ሙባረክ" ብለዋል።
ምንጭ፦ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት
መላው የዓለም ሙስሊም ማህበረሰብ ታላቁን የረመዳን ወር መቀበል በጀመረበት በዚህ ወቅት፣ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ለመላው የሀገሪቱ ሙስሊሞች እና በዓለም ዙሪያ ለሚገኙ የእምነቱ ተከታዮች የሰላም፣ የልማት እና የታሪካዊ ትስስር መልዕክት አስተላልፈዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመልዕክታቸው ኢትዮጵያ በኢስላም ታሪክ ያላትን ስፍራ ከማውሳት ባለፈ፣ የሀገሪቱ የልማት ጉዞ ለቀጣናው ሰላም እንጂ ለስጋት እንደማይውል ገልፀዋል።
ኢትዮጵያ፦ የፍትህ እና የታማኝነት መገኛ
ጠቅላይ ሚኒስትሩ መልዕክታቸውን የጀመሩት የኢትዮጵያን ታሪካዊ ክብር በማውሳት ነው። ኢትዮጵያ ለኢስላም ሃይማኖት እንግዳ እንዳልሆነችና ገና በእንጭጭነቱ ወቅት ፍትህ የነገሰባት መጠጊያ ሆና ማገልገሏን ገልጸዋል።
"ኢትዮጵያ የሐቅ ምድር ናት" ያሉትን የነቢዩ መሐመድን ንግግር በመጥቀስ፣ ሀገሪቱ ከ14 ክፍለ ዘመናት በፊት ፍትህ፣ ታማኝነት እና ሰብአዊነት ድንበር እና ዜግነት እንደሌላቸው ለዓለም ያስመሰከረች ቀዳሚ ሀገር መሆኗን ገልጸዋል።
አክለውም፣ የመጀመሪያው የኢስላም አዛን አድራጊ ቢላል ኢብኑ ረባህ የኢትዮጵያ ልጅ መሆኑንና ዛሬ በዓለም ዙሪያ አምስት ጊዜ የሚሰማው ጥሪ የዚያ "ክቡር ሐበሻዊ" ድምፅ አስተጋባ መሆኑን አስታውሰዋል።
ይህ ታሪካዊ ትስስር ኢትዮጵያን ከካዕባ ጋር በልዩ መንፈሳዊ ድልድይ እንደሚያቆራኛትም አብራርተዋል።
የልማት ጥያቄ እና የጎረቤቶች ስጋት
በወቅታዊ የፖለቲካ እና የልማት ጉዳዮች ላይም ባሰፈሩት ፅሁፍ ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ ኢትዮጵያ የልማት መብቷን ለማስከበር የምታደርገው ጥረት በማንም ላይ ጉዳት ለማድረስ የታለመ አለመሆኑን ገልፀዋል።
"ከእውነት ምድር ልብ ሆነን የምናረጋግጠው፤ የልማት መብታችንን ለማረጋገጥ የምናደርገው ጥረት የሌሎችን የሕይወት መብት ለመንጠቅ አይደለም። ኢትዮጵያ ምንም ዓይነት የጂኦግራፊያዊ ስግብግብነትም ሆነ የመስፋፋት ፍላጎት የላትም" ብለዋል።
በተለይም ስለ ታላቁ የዓባይ ወንዝ ሲናገሩ፣ ወንዙ አምላክ ለሁሉም የሰጠው "መለኮታዊ ማዕድ" መሆኑን ገልጸዋል። ኢትዮጵያ የራሷን የልማት ፍላጎት ስታሟላ የሌሎችን ድርሻ የመቀነስ አላማ እንደሌላትና ዓባይ የትብብር ድልድይ እንጂ የግጭት አውድማ መሆን እንደሌለበት አጽንኦት ሰጥተዋል።
"የናይል ውሃ ከእርሻችን በፊት በልባችን የሚፈስ የሕይወት የደም ስር እንዲሆን እጃችንን እንዘረጋለን" በማለት የኢትዮጵያን ቅን ልቦና ገልጸዋል።
የባህር በር እና የቀጣናዊ ትብብር ራዕይ
ከ130 ሚሊዮን በላይ ሕዝብ ያላትን ሀገር እየመሩ ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ የኢትዮጵያ የባህር በር ፍላጎት "ሰላማዊ እና የህልውና አስፈላጊነት" መሆኑን ገልጸዋል። ይህ ጥያቄ የሰው ልጅ ቁጥር እድገት እና የኢኮኖሚ ፍላጎት የሚጠይቀው ህጋዊ ጥሪ መሆኑንና ይህም የጎረቤቶችን ሉዓላዊነት በማይነካ መልኩ ለጋራ ብልጽግና የቀረበ የሽርክና ጥሪ መሆኑን አስታውቀዋል። "እውነተኛ ልማት ያለው የትብብር አድማሶችን በመክፈት እንጂ የትብብር በሮችን በመዝጋት አይደለም" ሲሉ የቀጣናዊ ውህደት (Integration) አስፈላጊነትን አስረድተዋል።
ከጦርነት ነጋሪት ወደ ሰላም ንግግር
ሰው ልጅ በደም ቋንቋ እንደሰለቸና ጦርነት የሰውን ልጅ ትከሻ እንዳደከመ የገለጹት ዐቢይ፣ ኢትዮጵያም ከጦርነት እሳት የተማረች ሀገር በመሆኗ የሰላም ንግግር እንዲቀድም ጥሪ አቅርበዋል።
👉ለጦርነት የሚወጣው ሀብት ለትምህርት እና ለጤና እንዲውል፤
👉ሰውን ከመግደል ወደ ሰውን ማዳን እና ማብቃት እንዲሸጋገር አሳስበዋል።
👉የኢትዮጵያ ህዳሴ ቁሳዊ ግንባታ ብቻ ሳይሆን፣ በመቻቻል እና በጋራ አብሮ የመኖር እሴቶች ላይ የተመሰረተ "የሥነ-ምግባር ህዳሴ" መሆኑንም አክለዋል።
ማጠቃለያ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ መልዕክታቸውን ሲያጠቃልሉ፣ ኢትዮጵያ የመቻቻል ፋኖስ እና የሰላም እጅ ሆና እንደምትቀጥል ቃል ገብተዋል።
ይህ የተቀደሰ የረመዳን ወር ለልማት፣ ለብልጽግና እና ለሰላም የሚተጉ ወገኖችን ጥረት አምላክ እንዲባርክ በመለመን፣ ለመላው የእምነቱ ተከታዮች "ረመዳን ሙባረክ" ብለዋል።
ምንጭ፦ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት
4 months ago
🌍 "የህዳሴው ግድብ (GERD) ለአፍሪካ የራስ አቅም ግንባታ ተምሳሌት ነው!"
- የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን 🇪🇹💡
#ethiopia | አፍሪካ ያላትን 4.6 ትሪሊዮን ዶላር ሀብት በመጠቀም የራሷን ፕሮጀክቶች መገንባት እንደምትችል ግድቡ አሳይቷል
የአፍሪካ ህብረት ጉባኤ መቃረቡን ተከትሎ፤ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ታላቁን የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ (GERD) አፍሪካውያን በራሳቸው አቅም እና በሀገር ውስጥ ሀብት (Domestic Resources) ግዙፍ የመሰረተ ልማት ፕሮጀክቶችን መገንባት እንደሚችሉ ያሳየ "ሕያው ተምሳሌት" (Model) አድርጎ አቅርቦታል።
የኮሚሽኑ መልዕክት:
አሁን ላይ 300 ሚሊዮን አፍሪካውያን የንጹህ ውሃ አቅርቦት ችግር ያለባቸው ሲሆን፤ ይህንን ለመፍታት የ30 ቢሊዮን ዶላር ክፍተት አለ። ኮሚሽኑ አገራት ይህንን ክፍተት ለመሙላት የውጭ እርዳታን ከመጠበቅ ይልቅ፤ ኢትዮጵያ በህዳሴው ግድብ እንዳደረገችው የአፍሪካን 4.6 ትሪሊዮን ዶላር የሚገመት የተፈጥሮ እና የገንዘብ ሀብት (Assets) ጥቅም ላይ ማዋል እንዳለባቸው አሳስቧል።
ይህም የአፍሪካን የልማት ፕሮግራም (PIDA) ለማፋጠን እና የአጀንዳ 2063 ራዕይን ለማሳካት ወሳኝ እርምጃ ነው።
የህዳሴው ግድብ የኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን የአፍሪካም ኩራት ነው!
#gerd #africanunion #ausummit #agenda2063 #infrastructure #ethiopia #africarising #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
- የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን 🇪🇹💡
#ethiopia | አፍሪካ ያላትን 4.6 ትሪሊዮን ዶላር ሀብት በመጠቀም የራሷን ፕሮጀክቶች መገንባት እንደምትችል ግድቡ አሳይቷል
የአፍሪካ ህብረት ጉባኤ መቃረቡን ተከትሎ፤ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ታላቁን የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ (GERD) አፍሪካውያን በራሳቸው አቅም እና በሀገር ውስጥ ሀብት (Domestic Resources) ግዙፍ የመሰረተ ልማት ፕሮጀክቶችን መገንባት እንደሚችሉ ያሳየ "ሕያው ተምሳሌት" (Model) አድርጎ አቅርቦታል።
የኮሚሽኑ መልዕክት:
አሁን ላይ 300 ሚሊዮን አፍሪካውያን የንጹህ ውሃ አቅርቦት ችግር ያለባቸው ሲሆን፤ ይህንን ለመፍታት የ30 ቢሊዮን ዶላር ክፍተት አለ። ኮሚሽኑ አገራት ይህንን ክፍተት ለመሙላት የውጭ እርዳታን ከመጠበቅ ይልቅ፤ ኢትዮጵያ በህዳሴው ግድብ እንዳደረገችው የአፍሪካን 4.6 ትሪሊዮን ዶላር የሚገመት የተፈጥሮ እና የገንዘብ ሀብት (Assets) ጥቅም ላይ ማዋል እንዳለባቸው አሳስቧል።
ይህም የአፍሪካን የልማት ፕሮግራም (PIDA) ለማፋጠን እና የአጀንዳ 2063 ራዕይን ለማሳካት ወሳኝ እርምጃ ነው።
የህዳሴው ግድብ የኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን የአፍሪካም ኩራት ነው!
#gerd #africanunion #ausummit #agenda2063 #infrastructure #ethiopia #africarising #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
4 months ago
🎭 ቴአትር ወደ ደጃችን! አቃቂ ቃሊቲ ለኪነ-ጥበብ ድግስ ተዘጋጀች!
#ethiopia | ተወዳጇ አርቲስት ህብረ ቀለመወርቅ ደበበ እና የአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ቴአትርን ለህዝብ ተደራሽ ለማድረግ ተስማሙ
ቴአትርን ከመሀል ከተማ በማውጣት ወደ ነዋሪው ደጅ ለማምጣት የተደረገ "ይበል" የሚያሰኝ ጅምር!
ዛሬ ጥር 26 ቀን 2018 ዓ.ም የአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ከ "ባኪ የባህልና የኪነ-ጥበብ ማዕከል" (ህዳሴ የቴአትር አዳራሽ) ጋር በመሆን፤ ከአራዳ ፍሌክስ ኢንተርቴይመንት ምክትል ስራ አስኪያጅ አርቲስት ህብረ ቀለመወርቅ ደበበ ጋር የጋራ ስምምነት ተፈራርመዋል።
የስምምነቱ ትሩፋቶች:
✅ ተደራሽነት: የአካባቢው ነዋሪዎች አዳዲስ ፊልሞችን እና ቴአትሮችን ለማየት ወደ ሩቅ መሄድ ሳይጠበቅባቸው በቅርበት ያገኛሉ።
✅ ጥራት: በብሔራዊ ቴአትር እና በሲኒማ ቤቶች እየታዩ ያሉ ምርጥ ስራዎች በታዋቂ አርቲስቶች ታጅበው ይቀርባሉ።
✅ ባህል: የቴአትር ባህልን በሰፊው በማዳረስ ማህበረሰቡን ተጠቃሚ ያደርጋል።
ህብረ ቀለመወርቅ እና የአቃቂ ቃሊቲ አስተዳደር ለዚህ በጎ ጅምር ምስጋና ይገባቸዋል! በርቺልን! 🙏
#theater #akakikality #hiberkelemework #art #cinema #ethiopia #culture #bakicenter #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
#ethiopia | ተወዳጇ አርቲስት ህብረ ቀለመወርቅ ደበበ እና የአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ቴአትርን ለህዝብ ተደራሽ ለማድረግ ተስማሙ
ቴአትርን ከመሀል ከተማ በማውጣት ወደ ነዋሪው ደጅ ለማምጣት የተደረገ "ይበል" የሚያሰኝ ጅምር!
ዛሬ ጥር 26 ቀን 2018 ዓ.ም የአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ከ "ባኪ የባህልና የኪነ-ጥበብ ማዕከል" (ህዳሴ የቴአትር አዳራሽ) ጋር በመሆን፤ ከአራዳ ፍሌክስ ኢንተርቴይመንት ምክትል ስራ አስኪያጅ አርቲስት ህብረ ቀለመወርቅ ደበበ ጋር የጋራ ስምምነት ተፈራርመዋል።
የስምምነቱ ትሩፋቶች:
✅ ተደራሽነት: የአካባቢው ነዋሪዎች አዳዲስ ፊልሞችን እና ቴአትሮችን ለማየት ወደ ሩቅ መሄድ ሳይጠበቅባቸው በቅርበት ያገኛሉ።
✅ ጥራት: በብሔራዊ ቴአትር እና በሲኒማ ቤቶች እየታዩ ያሉ ምርጥ ስራዎች በታዋቂ አርቲስቶች ታጅበው ይቀርባሉ።
✅ ባህል: የቴአትር ባህልን በሰፊው በማዳረስ ማህበረሰቡን ተጠቃሚ ያደርጋል።
ህብረ ቀለመወርቅ እና የአቃቂ ቃሊቲ አስተዳደር ለዚህ በጎ ጅምር ምስጋና ይገባቸዋል! በርቺልን! 🙏
#theater #akakikality #hiberkelemework #art #cinema #ethiopia #culture #bakicenter #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
Sponsored by
Surafel