7 hours ago
በፊንቴክ ኢንቨስትመንት ማጭበርበር የተጠረጠሩ አርቲስቶች በፍርድ ቤት በተያዘ ጉዳይ ላይ በማኅበራዊ ሚዲያ መግለጫ መስጠታቸውን ተከትሎ ፍርድ ቤቱ በከባድ ማስጠንቀቂያ እንዲታለፉ ወሰነ።
የተላለፈው መግለጫ ከዩቲዩብ እንዲወርድ እና ይቅርታ እንዲጠየቅ ፍርድ ቤቱ አዟል።
ዐቃቤ ሕግ አርቲስቶቹ በፍርድ ቤት በተያዘ ጉዳይ ላይ በማኅበራዊ ሚዲያ መግለጫ በመስጠታቸው የዋስትና መብታቸው ተነስቶ በቁጥጥር ሥር እንዲውሉና ጉዳያቸውን በማረሚያ ቤት ሆነው እንዲከታተሉ ያቀረበውን አቤቱታ ፍርድ ቤቱ ውድቅ አድርጎታል።
ዛሬ ነሀሴ 01 2018 ዓ/ም ጠዋት በነበረው ችሎት ተጠርጣሪ አርቲስቶቹ በጠበቆቻቸው አማካኝነት ለዐቃቤ ሕግ አቤቱታ በጽሑፍ ምላሽ የሰጡ ሲሆን፣ በፍርድ ቤት በተያዘ ጉዳይ ላይ ለምን መግለጫ እንደሰጡም ለችሎቱ የቃል ማብራሪያ አቅርበዋል።
አርቲስቶቹ በማብራሪያቸው ድርጊቱን የፈጸሙት በማኅበራዊ ሚዲያ ከሚደርስባቸው ስም ማጥፋትና መልካም ስም ከማጉደፍ ራሳቸውን ለመከላከል አስበው እንደሆነ አስረድተዋል።
ጉዳዩን መርምሮ ውሳኔ ለመስጠት ለከሰዓት 9:00 ሰዓት ቀጠሮ ሰጥቶ የነበረው ፍርድ ቤቱ፤ በፍርድ ቤት በተያዘ ጉዳይ ላይ መግለጫ መስጠትና ማብራሪያ ማቅረብ ጥፋት መሆኑን አመልክቷል።
በማኅበራዊ ሚዲያ ለሚጠፋ ስም መልስ ለመስጠት እንኳን ቢሆን ድርጊቱን ፈጽሟል የሚሉትን አካል በሕግ መጠየቅ ሲገባ መግለጫ መስጠቱ ተገቢ እንዳልሆነ ጠቁሟል።
ሆኖም «በጥቃቅን ጥፋቶች የዋስትና መብትን ማገድ ተገቢ ሆኖ አላገኘነውም» ሲል ዐቃቤ ሕግ የተከሳሾች የዋስትና መብት ተነስቶ በማረሚያ ቤት እንዲቆዩ ያቀረበውን ጥያቄ ውድቅ አድርጎታል።
በተጨማሪም አርቲስቶቹና ጋዜጠኛ ተክለሃይማኖት ድርጊቱን ሆን ብለው የፈጸሙት በመሆኑ በወንጀል ሕግ አንቀጽ 457 መሠረት እንዲቀጡ፣ ወይም በቁጥጥር ሥር ውለው ክስ እንዲመሠረትባቸው ዐቃቤ ሕግ ያቀረበውን አቤቱታ ፍርድ ቤቱ አልተቀበለውም።
በዚህም መሠረት መግለጫ የሰጡት አርቲስቶች ሌላ ጊዜ ተመሳሳይ ድርጊት እንዳይፈጽሙ በከባድ ማስጠንቀቂያ እንዲታለፉ ውሳኔ ተሰጥቷል።
በሌላ በኩል «እግረኛው» በተሰኘው የማኅበራዊ ሚዲያ ገጽ እንዲተላለፍ ያደረገው አቶ ተክለሃይማኖት አዳነ ቪዲዮውን ከዩቲዩብ (YouTube) ላይ እንዲያወርድና ይቅርታ እንዲጠይቅ ፍርድ ቤቱ አዟል።
የመደበኛው የሕግ ሂደት ቀጠሮ ለጥቅምት 02 ቀን 2019 ዓ.ም የተቀጠረ መሆኑ ታውቋል።
ገዛ ጌታሁን
የተላለፈው መግለጫ ከዩቲዩብ እንዲወርድ እና ይቅርታ እንዲጠየቅ ፍርድ ቤቱ አዟል።
ዐቃቤ ሕግ አርቲስቶቹ በፍርድ ቤት በተያዘ ጉዳይ ላይ በማኅበራዊ ሚዲያ መግለጫ በመስጠታቸው የዋስትና መብታቸው ተነስቶ በቁጥጥር ሥር እንዲውሉና ጉዳያቸውን በማረሚያ ቤት ሆነው እንዲከታተሉ ያቀረበውን አቤቱታ ፍርድ ቤቱ ውድቅ አድርጎታል።
ዛሬ ነሀሴ 01 2018 ዓ/ም ጠዋት በነበረው ችሎት ተጠርጣሪ አርቲስቶቹ በጠበቆቻቸው አማካኝነት ለዐቃቤ ሕግ አቤቱታ በጽሑፍ ምላሽ የሰጡ ሲሆን፣ በፍርድ ቤት በተያዘ ጉዳይ ላይ ለምን መግለጫ እንደሰጡም ለችሎቱ የቃል ማብራሪያ አቅርበዋል።
አርቲስቶቹ በማብራሪያቸው ድርጊቱን የፈጸሙት በማኅበራዊ ሚዲያ ከሚደርስባቸው ስም ማጥፋትና መልካም ስም ከማጉደፍ ራሳቸውን ለመከላከል አስበው እንደሆነ አስረድተዋል።
ጉዳዩን መርምሮ ውሳኔ ለመስጠት ለከሰዓት 9:00 ሰዓት ቀጠሮ ሰጥቶ የነበረው ፍርድ ቤቱ፤ በፍርድ ቤት በተያዘ ጉዳይ ላይ መግለጫ መስጠትና ማብራሪያ ማቅረብ ጥፋት መሆኑን አመልክቷል።
በማኅበራዊ ሚዲያ ለሚጠፋ ስም መልስ ለመስጠት እንኳን ቢሆን ድርጊቱን ፈጽሟል የሚሉትን አካል በሕግ መጠየቅ ሲገባ መግለጫ መስጠቱ ተገቢ እንዳልሆነ ጠቁሟል።
ሆኖም «በጥቃቅን ጥፋቶች የዋስትና መብትን ማገድ ተገቢ ሆኖ አላገኘነውም» ሲል ዐቃቤ ሕግ የተከሳሾች የዋስትና መብት ተነስቶ በማረሚያ ቤት እንዲቆዩ ያቀረበውን ጥያቄ ውድቅ አድርጎታል።
በተጨማሪም አርቲስቶቹና ጋዜጠኛ ተክለሃይማኖት ድርጊቱን ሆን ብለው የፈጸሙት በመሆኑ በወንጀል ሕግ አንቀጽ 457 መሠረት እንዲቀጡ፣ ወይም በቁጥጥር ሥር ውለው ክስ እንዲመሠረትባቸው ዐቃቤ ሕግ ያቀረበውን አቤቱታ ፍርድ ቤቱ አልተቀበለውም።
በዚህም መሠረት መግለጫ የሰጡት አርቲስቶች ሌላ ጊዜ ተመሳሳይ ድርጊት እንዳይፈጽሙ በከባድ ማስጠንቀቂያ እንዲታለፉ ውሳኔ ተሰጥቷል።
በሌላ በኩል «እግረኛው» በተሰኘው የማኅበራዊ ሚዲያ ገጽ እንዲተላለፍ ያደረገው አቶ ተክለሃይማኖት አዳነ ቪዲዮውን ከዩቲዩብ (YouTube) ላይ እንዲያወርድና ይቅርታ እንዲጠይቅ ፍርድ ቤቱ አዟል።
የመደበኛው የሕግ ሂደት ቀጠሮ ለጥቅምት 02 ቀን 2019 ዓ.ም የተቀጠረ መሆኑ ታውቋል።
ገዛ ጌታሁን
8 hours ago
በፊንቴክ ኢንቨስትመንት ማጭበርበር የተጠረጠሩ አርቲስቶች ላይ ዐቃቤ ሕግ ባቀረበው አቤቱታ ላይ ብይን ለመስጠት ለዛሬ ከሰዓት ቀጠሮ ተሰጠ።
በ"ፊንቴክ" ኢንቨስትመንት ሽፋን በተፈጸመ መጠነ ሰፊ የማጭበርበር ወንጀል ተጠርጥረው ክስ የተመሠረተባቸው ታዋቂ አርቲስቶች፣ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ችሎት ሐምሌ 29 ቀን 2018 ዓ.ም በዋለው ችሎት ብይን ለመስጠት ለጥቅምት 2 ቀን 2019 ዓ.ም. ተለዋጭ ቀጠሮ መስጠቱ ይታወሳል።
ነገር ግን ተከሳሾቹ "እግረኛው" በተሰኘ የማኅበራዊ ሚዲያ ገጽ ላይ ቀርበው መግለጫ መስጠታቸውን ተከትሎ፣ ዐቃቤ ሕግ ባለ 5 ገጽ የክስ አቤቱታ አቅርቦ ስለነበር ጉዳዩ ከሰዓት በኋላ በሌላ ችሎት እንዲታይ ተደርጎ ፣ ለዛሬ ነሐሴ 1 ቀን 2018 ዓ.ም. ጠዋት 4፡00 ሰዓት ቀጠሮ ሰጥቶ ነበር።
ጠዋት በነበረው ችሎት ጋዜጠኛ ተክለሃይማኖት አዳነን ጨምሮ አርቲስቶቹ በጠበቆቻቸው አማካኝነት ዐቃቤ ሕግ ላቀረበው አቤቱታ በጽሑፍ ምላሽ ሰጥተዋል።
በተጨማሪም በሕግ በተያዘ ጉዳይ ላይ በማኅበራዊ ሚዲያ ለምን መግለጫ እንደሰጡ የቃል ማብራሪያ አቅርበዋል።
ተከሳሾቹ በሰጡት ምላሽ፦ "እኛ የኪነ ጥበብ ሰዎች ነን፤ ነገር ግን በመልካም ስማችን ላይ በማኅበራዊ ሚዲያ ዘመቻ ስለተከፈተብንና ስማችን በመጥፋቱ ሥራችን ስለተበላሸ ነው ምላሽ ለመስጠት የተገደድነው" ብለዋል።
"ለምሳሌ በዚህ ምክንያት አምስት የሥራ ውሎች ተቋርጠውብኛል፤ እኔና ጓደኛዬ የምንሰራው የቴሌቪዥን ፕሮግራምም እንዲቋረጥ ተደርጓል" ሲል አርቲስት ይገረም ደጀኔ ለችሎቱ አብራርቷል።
በነበረው መግለጫ የፍርድ ቤቱን የሕግ ሂደት እንዳያስተጓጉሉ ጥንቃቄ ማድረጋቸውንም ተናግረዋል።
አርቲስቶቹን በማኅበራዊ ሚዲያ አናግሮ መግለጫቸውን ያስተላለፈው ጋዜጠኛ ተክለሃይማኖት አዳነ በበኩሉ፦ "እኔ ይህን ፕሮግራም ሳቀርብ የመጀመሪያዬ አይደለም፤ አርቲስቶቹ በሕግ ከመያዛቸው አስቀድሞ አርቲስት ሠራዊት ፍቅሬን በፊንቴክ ዙሪያ ተገልጋዮች ስለሚያነሱት ቅሬታ ጠይቄ ሰርቻለሁ፤ ከዚያ በኋላም አርቲስቶቹን ጥፋተኛ አድርገው በተለያዩ ማኅበራዊ ሚዲያዎች የሚዘግቡትን መረጃዎች መነሻ በማድረግ የጠየቅኋቸው ሰዎች አሉ። አሁን እነሱን ያናገርኩት ለሦስተኛ ጊዜ ሲሆን፣ የፍትሕ ሂደቱን እንደማይጎዳ የሕግ ባለሙያ አማክሬ ነው" ሲል ለችሎቱ አስረድቷል።
ዐቃቤ ሕግ በበኩሉ የተሰጠው መግለጫ ከፍርድ ቤት ውጭ ውሳኔ መስጠት እንደሆነና በሕግ ሂደት ላይ ባለ ጉዳይ ላይ መግለጫ መስጠት በሕግ ወንጀል መሆኑ መደነገጉን አብራርቷል።
ቀጥሎም "ጋዜጠኛ ተክለሃይማኖት አዳነ የአርቲስቶችን ጠበቃ ስለ መዝገቡ ጠይቆ ጠበቃው 'በዚህ ጉዳይ ላይ ማብራሪያ አልሰጥም' ሲሉ 'ፈሪ ነህ ማለት ነው?' በማለት ተናግሯል፤ ይህም የተሳሳተ አካሄድ ነው።
ማንም ቢሆን መግለጫ መስጠት በሕግ ተጠያቂ እንደሚያደርግ አያውቅም ተብሎ አይገመትም፤ “የመጣው ይምጣ” በሚል ስሜት የተሰጠ መግለጫ እንደሆነ ስለምናምን፣ ፍርድ ቤቱ በአቤቱታው ላይ የተጠቀሱትን መርምሮ ተገቢውን ውሳኔ እንዲሰጥልን" ሲል ጠይቋል።
ዐቃቤ ሕግ ከትላንት በፊቱ ችሎት በጽሑፍ ባቀረበው አቤቱታ፦
• የተከሳሾች የዋስትና መብት ተነስቶ ጉዳያቸውን በማረሚያ ቤት ሆነው እንዲከታተሉ፣
• የወንጀል ድርጊቱን ሆን ብለው የፈጸሙት በመሆኑ፣ ጋዜጠኛ ተክለሃይማኖትን ጨምሮ ድርጊቱን ለምን እንደፈጸሙ ተጠይቀው በወንጀል ሕግ አንቀጽ 457 መሠረት እንዲቀጡ፣
• ፍርድ ቤቱ ቀጥታ የማይቀጣቸው ከሆነ፣ ዐቃቤ ሕግ በቁጥጥር ሥር ውለው ክስ እንዲመሠረትባቸው እንዲያደርግ፣
• በተላለፈው ቪዲዮ ላይ ይቅርታ ተጠይቆ ከማኅበራዊ ሚዲያ እንዲወርድ ትዕዛዝ እንዲሰጥበት፣ የሚሉ ነጥቦች ይገኙበታል።
ግራ ቀኙን ያደመጠው ችሎቱ የቀረቡትን አቤቱታዎች መርምሮ ብይን ለመስጠት ለዛሬ ከሰዓት 9፡00 ሰዓት ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል።
ገዛ ጌታሁን
በ"ፊንቴክ" ኢንቨስትመንት ሽፋን በተፈጸመ መጠነ ሰፊ የማጭበርበር ወንጀል ተጠርጥረው ክስ የተመሠረተባቸው ታዋቂ አርቲስቶች፣ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ችሎት ሐምሌ 29 ቀን 2018 ዓ.ም በዋለው ችሎት ብይን ለመስጠት ለጥቅምት 2 ቀን 2019 ዓ.ም. ተለዋጭ ቀጠሮ መስጠቱ ይታወሳል።
ነገር ግን ተከሳሾቹ "እግረኛው" በተሰኘ የማኅበራዊ ሚዲያ ገጽ ላይ ቀርበው መግለጫ መስጠታቸውን ተከትሎ፣ ዐቃቤ ሕግ ባለ 5 ገጽ የክስ አቤቱታ አቅርቦ ስለነበር ጉዳዩ ከሰዓት በኋላ በሌላ ችሎት እንዲታይ ተደርጎ ፣ ለዛሬ ነሐሴ 1 ቀን 2018 ዓ.ም. ጠዋት 4፡00 ሰዓት ቀጠሮ ሰጥቶ ነበር።
ጠዋት በነበረው ችሎት ጋዜጠኛ ተክለሃይማኖት አዳነን ጨምሮ አርቲስቶቹ በጠበቆቻቸው አማካኝነት ዐቃቤ ሕግ ላቀረበው አቤቱታ በጽሑፍ ምላሽ ሰጥተዋል።
በተጨማሪም በሕግ በተያዘ ጉዳይ ላይ በማኅበራዊ ሚዲያ ለምን መግለጫ እንደሰጡ የቃል ማብራሪያ አቅርበዋል።
ተከሳሾቹ በሰጡት ምላሽ፦ "እኛ የኪነ ጥበብ ሰዎች ነን፤ ነገር ግን በመልካም ስማችን ላይ በማኅበራዊ ሚዲያ ዘመቻ ስለተከፈተብንና ስማችን በመጥፋቱ ሥራችን ስለተበላሸ ነው ምላሽ ለመስጠት የተገደድነው" ብለዋል።
"ለምሳሌ በዚህ ምክንያት አምስት የሥራ ውሎች ተቋርጠውብኛል፤ እኔና ጓደኛዬ የምንሰራው የቴሌቪዥን ፕሮግራምም እንዲቋረጥ ተደርጓል" ሲል አርቲስት ይገረም ደጀኔ ለችሎቱ አብራርቷል።
በነበረው መግለጫ የፍርድ ቤቱን የሕግ ሂደት እንዳያስተጓጉሉ ጥንቃቄ ማድረጋቸውንም ተናግረዋል።
አርቲስቶቹን በማኅበራዊ ሚዲያ አናግሮ መግለጫቸውን ያስተላለፈው ጋዜጠኛ ተክለሃይማኖት አዳነ በበኩሉ፦ "እኔ ይህን ፕሮግራም ሳቀርብ የመጀመሪያዬ አይደለም፤ አርቲስቶቹ በሕግ ከመያዛቸው አስቀድሞ አርቲስት ሠራዊት ፍቅሬን በፊንቴክ ዙሪያ ተገልጋዮች ስለሚያነሱት ቅሬታ ጠይቄ ሰርቻለሁ፤ ከዚያ በኋላም አርቲስቶቹን ጥፋተኛ አድርገው በተለያዩ ማኅበራዊ ሚዲያዎች የሚዘግቡትን መረጃዎች መነሻ በማድረግ የጠየቅኋቸው ሰዎች አሉ። አሁን እነሱን ያናገርኩት ለሦስተኛ ጊዜ ሲሆን፣ የፍትሕ ሂደቱን እንደማይጎዳ የሕግ ባለሙያ አማክሬ ነው" ሲል ለችሎቱ አስረድቷል።
ዐቃቤ ሕግ በበኩሉ የተሰጠው መግለጫ ከፍርድ ቤት ውጭ ውሳኔ መስጠት እንደሆነና በሕግ ሂደት ላይ ባለ ጉዳይ ላይ መግለጫ መስጠት በሕግ ወንጀል መሆኑ መደነገጉን አብራርቷል።
ቀጥሎም "ጋዜጠኛ ተክለሃይማኖት አዳነ የአርቲስቶችን ጠበቃ ስለ መዝገቡ ጠይቆ ጠበቃው 'በዚህ ጉዳይ ላይ ማብራሪያ አልሰጥም' ሲሉ 'ፈሪ ነህ ማለት ነው?' በማለት ተናግሯል፤ ይህም የተሳሳተ አካሄድ ነው።
ማንም ቢሆን መግለጫ መስጠት በሕግ ተጠያቂ እንደሚያደርግ አያውቅም ተብሎ አይገመትም፤ “የመጣው ይምጣ” በሚል ስሜት የተሰጠ መግለጫ እንደሆነ ስለምናምን፣ ፍርድ ቤቱ በአቤቱታው ላይ የተጠቀሱትን መርምሮ ተገቢውን ውሳኔ እንዲሰጥልን" ሲል ጠይቋል።
ዐቃቤ ሕግ ከትላንት በፊቱ ችሎት በጽሑፍ ባቀረበው አቤቱታ፦
• የተከሳሾች የዋስትና መብት ተነስቶ ጉዳያቸውን በማረሚያ ቤት ሆነው እንዲከታተሉ፣
• የወንጀል ድርጊቱን ሆን ብለው የፈጸሙት በመሆኑ፣ ጋዜጠኛ ተክለሃይማኖትን ጨምሮ ድርጊቱን ለምን እንደፈጸሙ ተጠይቀው በወንጀል ሕግ አንቀጽ 457 መሠረት እንዲቀጡ፣
• ፍርድ ቤቱ ቀጥታ የማይቀጣቸው ከሆነ፣ ዐቃቤ ሕግ በቁጥጥር ሥር ውለው ክስ እንዲመሠረትባቸው እንዲያደርግ፣
• በተላለፈው ቪዲዮ ላይ ይቅርታ ተጠይቆ ከማኅበራዊ ሚዲያ እንዲወርድ ትዕዛዝ እንዲሰጥበት፣ የሚሉ ነጥቦች ይገኙበታል።
ግራ ቀኙን ያደመጠው ችሎቱ የቀረቡትን አቤቱታዎች መርምሮ ብይን ለመስጠት ለዛሬ ከሰዓት 9፡00 ሰዓት ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል።
ገዛ ጌታሁን
1 day ago
"ያለ አምላክ እምነት የሰው ልጅ ምሉዕ ሊሆን አይችልም" — ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ
#ethiopia | የኬንያው ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ ሃይማኖት በማህበረሰብ ህይወት ውስጥ የሚጫወተው ሚና ከፍተኛ መሆኑን ገልጸው ክርስቲያኖችም ሆኑ ሙስሊሞች በአንድ አምላክ የሚያምኑ በመሆናቸው የቤተክርስቲያናት እና የመስጊዶችን ግንባታ ሲደግፉ መቆየታቸውን አስታወቁ።
ፕሬዚዳንቱ አክለውም ሃይማኖት ለሰዎች በጎ እሴቶችን፣ መሪ መመሪያን እና ግልጽ የህይወት አቅጣጫን እንደሚሰጥ በመጠቆም መንፈሳዊ እምነት ከሰው ልጅ ህይወት ጋር የማይነጠል አካል መሆኑን አብራርተዋል።
አምላክን ማመን የሰው ልጅነት መሠረት መሆኑን ያሰመሩበት ሩቶ "ሰው ያለ አምላክ እምነት ሙሉ ሊሆን አይችልም" ሲሉ የማህበረሰቡን መንፈሳዊ ጥንካሬ እና የእምነት ተቋማትን አስፈላጊነት አጉልተው አሳይተዋል።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia | የኬንያው ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ ሃይማኖት በማህበረሰብ ህይወት ውስጥ የሚጫወተው ሚና ከፍተኛ መሆኑን ገልጸው ክርስቲያኖችም ሆኑ ሙስሊሞች በአንድ አምላክ የሚያምኑ በመሆናቸው የቤተክርስቲያናት እና የመስጊዶችን ግንባታ ሲደግፉ መቆየታቸውን አስታወቁ።
ፕሬዚዳንቱ አክለውም ሃይማኖት ለሰዎች በጎ እሴቶችን፣ መሪ መመሪያን እና ግልጽ የህይወት አቅጣጫን እንደሚሰጥ በመጠቆም መንፈሳዊ እምነት ከሰው ልጅ ህይወት ጋር የማይነጠል አካል መሆኑን አብራርተዋል።
አምላክን ማመን የሰው ልጅነት መሠረት መሆኑን ያሰመሩበት ሩቶ "ሰው ያለ አምላክ እምነት ሙሉ ሊሆን አይችልም" ሲሉ የማህበረሰቡን መንፈሳዊ ጥንካሬ እና የእምነት ተቋማትን አስፈላጊነት አጉልተው አሳይተዋል።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
1 day ago
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ የ2018 ዓ.ም የጾመ ፍልሰታን አስመልክተው አባታዊ መልዕክት አስተላለፉ
***********************
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ፣ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት ነገ ነሐሴ 1 ቀን የሚጀመረውን የ2018 ዓ.ም የጾመ ፍልሰታ ሱባኤን አስመልክተው ለመላው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ምዕመናን አባታዊ መልዕክት አስተላልፈዋል።
ቅዱስነታቸው ባስተላለፉት መልዕክት፣ እግዚአብሔርን መውደድ በተግባር የሚገለጸው ትእዛዙን በመጠበቅና የሰው ልጅን በሙሉ እንደ ራስ አድርጎ በመውደድ መሆኑን አስገንዝበዋል።
ለ15 ቀናት የሚጾመው የጾመ ማርያም (ፍልሰታ) መነሻ ምክንያትም የእግዚአብሔር ትዕዛዝ እና ፍቅር መሆኑን በመጠቆም፣ አምላክ የመረጣትን እና ከፍጥረታት ሁሉ አልቆ ያከበራትን ድንግል ማርያምን ማክበር አምላካዊ ትዕዛዝን መጠበቅ መሆኑን አብራርተዋል።
በመሆኑም ምዕመናን ይህንን የሱባኤ ወቅት የተራቡትን በመመገብ፣ የታረዙትን በማልበስ፣ የተጣሉትን በማስታረቅ፣ የታመሙትን እና የታሰሩትን በመጠየቅ፣ እንዲሁም ለኃጢአት የንስሐ ሥርየትን በመለመን እና ቅዱስ ቁርባን በመቀበል ሊያሳልፉት እንደሚገባ አባታዊ ጥሪያቸውን አቅርበዋል።
በሀገራችንም ሆነ በዓለም ዙሪያ ከፍተኛ ስጋት የሆነውን የፍጥረት አውዳሚ ጦርነት እግዚአብሔር በመለኮታዊ ጥበቡ እና ሥልጣኑ እንዲያስቆም፣ ምዕመናን በቅን ልቦና እና በትሑት ሰብእና ሆነው በሱባኤያቸው በጸሎት እንዲጠይቁ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ አደራ ብለዋል።
#ethiopia #ebc #religion #filseta
***********************
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ፣ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት ነገ ነሐሴ 1 ቀን የሚጀመረውን የ2018 ዓ.ም የጾመ ፍልሰታ ሱባኤን አስመልክተው ለመላው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ምዕመናን አባታዊ መልዕክት አስተላልፈዋል።
ቅዱስነታቸው ባስተላለፉት መልዕክት፣ እግዚአብሔርን መውደድ በተግባር የሚገለጸው ትእዛዙን በመጠበቅና የሰው ልጅን በሙሉ እንደ ራስ አድርጎ በመውደድ መሆኑን አስገንዝበዋል።
ለ15 ቀናት የሚጾመው የጾመ ማርያም (ፍልሰታ) መነሻ ምክንያትም የእግዚአብሔር ትዕዛዝ እና ፍቅር መሆኑን በመጠቆም፣ አምላክ የመረጣትን እና ከፍጥረታት ሁሉ አልቆ ያከበራትን ድንግል ማርያምን ማክበር አምላካዊ ትዕዛዝን መጠበቅ መሆኑን አብራርተዋል።
በመሆኑም ምዕመናን ይህንን የሱባኤ ወቅት የተራቡትን በመመገብ፣ የታረዙትን በማልበስ፣ የተጣሉትን በማስታረቅ፣ የታመሙትን እና የታሰሩትን በመጠየቅ፣ እንዲሁም ለኃጢአት የንስሐ ሥርየትን በመለመን እና ቅዱስ ቁርባን በመቀበል ሊያሳልፉት እንደሚገባ አባታዊ ጥሪያቸውን አቅርበዋል።
በሀገራችንም ሆነ በዓለም ዙሪያ ከፍተኛ ስጋት የሆነውን የፍጥረት አውዳሚ ጦርነት እግዚአብሔር በመለኮታዊ ጥበቡ እና ሥልጣኑ እንዲያስቆም፣ ምዕመናን በቅን ልቦና እና በትሑት ሰብእና ሆነው በሱባኤያቸው በጸሎት እንዲጠይቁ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ አደራ ብለዋል።
#ethiopia #ebc #religion #filseta
1 day ago
“መልእክተ ቅዱስ ፓትርያርክ"
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሓዱ አምላክ፣ አሜን !
በሀገር ውስጥና በመላው ዓለም የምትገኙ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን እምነት ተከታዮች በሙሉ!
የሰውን ወገን ለማዳን የልጁ ማደሪያ ትሆን ዘንድ ድንግል ማርያምን የመረጠ መፍቀሬ ሰብእ እግዚአብሔር ኣምላካችን እንኳን ለሁለት ሺሕ ዓሥራ ስምንት ዓመተ ምሕረት ጾመ ማርያም ኣደረሰን ኣደረሳችሁ!
“ወእመሰ ታፈቅሩኒ ዕቀቡ ትእዛዝየ፡- ከወደዳችሁኝስ ትእዛዜን ጠብቁ" (ዮሐ.14፥15)፤
ፍቅር የሕያዋን ኣካላት ረቂቅ መገናኛ ነው፣ ሕያዋን ኣካላት በውጫዊው ግዙፍ ኣካላቸው በተወሰኑ ጊዜያትና ቦታ ይገናኛሉ ፤ ስለ ጋራ ጉዳያቸውም በጋራ ይመክራሉ፤ ይበልጥም ይቀራረባሉ፡፡
ይሁንና የሕያዋን ኣካላት ግንኙነት በኣካል በጊዜና በቦታ ብቻ የተወሰነ ኣይደለም፣ በፍቅረ መንፈስ ተገናኝተውም ይግባባሉ፣ ከኣካላዊ ግንኙነት በላይ የበለጠም ይኸው ፍቅረ መንፈስ ነው፤ ከዚህ ኣንጻር እግዚአብሔርንም ማግኘት የምንችለው በዚሁ ፍቅረ መንፈስ ሆነን በእምነት ዓይን ነው!
ይህም በመሆኑ ሓዋርያው ቅዱስ ዮሓንስ በመልእክቱ “በፍቅር የሚኖር በእግዚአብሔርይኖራል፣ እግዚአብሔርም በእርሱ ይኖራል" በማለት ያስተምረናል፣ (1ዮሐ. 4፥16) ይህም ማለት ከሱ ጋር በፍቅር ስንገናኝ፤ እሱም በኛ፣ እኛም በእሱ የመኖሩ ኩነት ይፈጠራል ማለት ነው፡፡
የተወደዳችሁ የመንፈስ ቅዱስ ልጆቻችን ምእመናንና ምእመናት!
ጌታችን “አፍቅሮ ለእግዚአብሔር ኣምላክከ፤- አምላክህን እግዚአብሔርን ውደደው" በማለት በፍጹም ልባችን እንድንወደው፣ እንደዚሁም ራሳችንን በምንወድበት መጠን እርስ በእርሳችን እንድንዋደድ ማዘዙን እናውቃለን፤
የመውደዳችን መለኪያ ሚዛንና መገለጫ ምልክትም ትእዛዙን ማክበርና መጠበቅ እንደሆነ “ብትወዱኝስ ትእዛዜን ጠብቁ” በማለት ኣስተምሮናል
ከዚህ ኣኳያ ጌታን መውደድ ማለት ትእዛዙን በመጠበቅ የሚገለጽ ግዙፍ ነገር እንጂ ምናባዊና የማይታይ ድብብቆሽ ነገር ኣይደለም ማለት ነው፣
ጌታችንን የመውደድ ነገር ትእዛዙን በመጠበቅ የሚገለጽ ከሆነ ትእዛዙ ምንድን ነው? የሚለውን ማየት ኣስፈላጊ ይሆናል፤ ትእዛዙን በጥቅል ስናይ እግዚአብሔርንና ባልንጀራን በመውደድ እንደሚጠቃለል ራሱ ጌታችን ኣስገንዝቦናል፣
በተለይም በባልንጀራችን ላይ የምንከተለው መውደድ ከላይ እንደተገለጸው “እንደራስህ ኣድርገህ ውደድ" ተብለ በግልጽ ተቀምጦኣል፤
የሰው ባልንጀራ እነማን ናቸው? በሕይወት ያሉት ናቸው? ወይስ የሞቱት? ወገን ዘመድ? ወይስ የሰው ወገን በሙሉ የሚለውንም ማወቅ ኣስፈላጊ ነው፡፡
ጌታችን ነገሩን በዚህ ደረጃ ለያይቶ ኣላስቀመጠም፣ ለምን? ቢባል ባልንጀራ ማለት የተወሰነን የማኅበረ ሰብ ወገን የሚያሳይ ሳይሆን መላውን የሰው ወገን የሚገልጽ በመሆኑ፤ እንደዚሁም የሞቱም ሆኑ ያለነው ሁላችን በእሱ ፊት ሕያዋንና እርስ በእርሳችን ባልንጀሮች በመሆናችን ነው፤
በመሆኑም መዋደዳችንም ሆነ መከባበራችን በሕይወተ ሥጋ ሳለን ብቻ ሳይሆን ከዚያም በኋላ እስከ በሌለው ዕድሜ በመሆኑ ጌታችን በጊዜ በቦታና በከፊል ለይቶ ኣላስቀመጠም፡፡
የተወደዳችሁ የመንፈስ ቅዱስ ልጆቻችን ምእመናንና ምእመናት !
ከነሐሴ ፩ ቀን ጀምሮ ለ፲፭ ቀናት የምንጾመው የጾመ ማርያም መነሻ ምክንያቱ የእግዚአብሔርትእዛዝና ፍቅር ነው፣
እግዚአብሔር ሰውን በኣጠቃላይ በተለይም ደግሞ እንደፈቃዱ የኖሩ ቅዱሳንን እንድናከብርኣዞናል ክቅዱሳን ፍጥረታት መካክል ደግሞ ቅድስት ድንግል ማርያም የመጀመሪያውን ደረጃ ትይዛለች፤
ይህም በመሆኑ ከፍጥረት ወገን ከሏ ክብር የሚደርስ ባለመኖሩ ከሁሉም ኣብልጠን እናክብራታለን፤
ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በዚህ ደረጃ የድንግል ማርያምን ክብር ስትገልጽ ክእግዚአብሔርና ለባስያነ እግዚአብሔር ክሆኑ ቀደምት ኣበው ተምራ ነው!
በአራተኛው መቶ ክፍለ ዘመን የነበረው ዕውቁ ቅዱስና ዓለም ዓቀፋዊው አባት ቅዱስ ኤፍሬም የድንግል ማርያምን ክብር! ቅድስና እና ልዕልና ሲናገር “ይእቲ ተዓቢ እምኪሩቤል፡ ወትፈደፍድ እምሱራፌል፣ እስመ ኮነት ታቦተ ለአሓዱ ዘእምቅድስት ሥላሴ- እሷ ከኪሩቤል ትበልጣለች! ከሱራፌልም ትልቃለች፣ ከቅድስት ሥላሴ ኣንዱ ለሆነው ታቦት ወይም ማደሪያ ሆናለችና" በማለት አስተምሮናል፡፡
በመሆኑም ለስሟ መታሰቢያ በሆነው በዚህ ጾም ድንግል ማርያምን በዚህ ደረጃ ስናክብርትእዛዙን እንጠብቃለን፤ ትእዛዙን በመጠበቃችን ደግሞ እሱን መውደዳችንን እናረጋግጣለን ! እኛ ድንግል ማርያምን እንድንወዳት "እናታችሁ'' ብሎ እንዳዘዘ፣ እሷም ልትወደን “ልጆችዅ ተብላ ታዛለችና ስለኛ ትጸልያለች፡፡
በጸሎቷም ከመከራ ትታደገናለች፤ በኣጠቃላይ በእግዚአብሔር' በቅዱሳንና በእኛ መካከል ያለው ግንኙነት በዚህ ትእዛዝና ፍቅር በትዕይንተ ዓለም ባለች ቤተ ክርስቲያን ዘንድ የተሳሰረ ነው፡፡
ስለሆነም በዚህ የጾመ ፍልሰታ ለማርያም ሱባዔ የተራቡትን በመመገብ፣ የታረዙትን በማልበስ፣ የተጣሎትን በማስታረቅ፤ የታመሙትንና የታስሩትን በመጠየቅ፤ ቅዱስ ቍርባንን በመቀበልና ለኃጢኣታችን የንሥሐ ሥርየትን በመለመን ሱባዔውን ልናሳልፍ ይገባል፡፡
በመጨረሻም
በሀገራችንም ሆነ በዓለም ዙሪያ ከባድ ስጋት የሆነው የፍጥረት ኣውዳሚ ጦርነትን በመለኮታዊ ጥበቡና ሥልጣኑ እንዲያስቆምልን በቅን ልቡና፤ በትሑት ሰብእና ሆነን እግዚአብሔርን በዚህ ሱባዔ እንድንጠይቀው ኣደራ ጭምር ኣባታዊ መልክታችንን በእግዚአብሔር ስም እናስተላልፋለን፤
የተባረከና የተቀደስ ጾም ያድርግልን፤
እግዚአብሔር ኢትዮጵያንና ሕዝቦችዋን ይባርክ!
ወስብሐት ለእግዚአብሔር፣ አሜን!
አባ ማትያስ ቀዳማዊ
ፓትርያርክ ርእስ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ
ሊቀ ጳጳስ ዘኣኵስም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት
ነሐሴ 1 ቀን 2018 ዓ.ም
አዲስ አበባ፤ ኢትዮጵያ
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሓዱ አምላክ፣ አሜን !
በሀገር ውስጥና በመላው ዓለም የምትገኙ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን እምነት ተከታዮች በሙሉ!
የሰውን ወገን ለማዳን የልጁ ማደሪያ ትሆን ዘንድ ድንግል ማርያምን የመረጠ መፍቀሬ ሰብእ እግዚአብሔር ኣምላካችን እንኳን ለሁለት ሺሕ ዓሥራ ስምንት ዓመተ ምሕረት ጾመ ማርያም ኣደረሰን ኣደረሳችሁ!
“ወእመሰ ታፈቅሩኒ ዕቀቡ ትእዛዝየ፡- ከወደዳችሁኝስ ትእዛዜን ጠብቁ" (ዮሐ.14፥15)፤
ፍቅር የሕያዋን ኣካላት ረቂቅ መገናኛ ነው፣ ሕያዋን ኣካላት በውጫዊው ግዙፍ ኣካላቸው በተወሰኑ ጊዜያትና ቦታ ይገናኛሉ ፤ ስለ ጋራ ጉዳያቸውም በጋራ ይመክራሉ፤ ይበልጥም ይቀራረባሉ፡፡
ይሁንና የሕያዋን ኣካላት ግንኙነት በኣካል በጊዜና በቦታ ብቻ የተወሰነ ኣይደለም፣ በፍቅረ መንፈስ ተገናኝተውም ይግባባሉ፣ ከኣካላዊ ግንኙነት በላይ የበለጠም ይኸው ፍቅረ መንፈስ ነው፤ ከዚህ ኣንጻር እግዚአብሔርንም ማግኘት የምንችለው በዚሁ ፍቅረ መንፈስ ሆነን በእምነት ዓይን ነው!
ይህም በመሆኑ ሓዋርያው ቅዱስ ዮሓንስ በመልእክቱ “በፍቅር የሚኖር በእግዚአብሔርይኖራል፣ እግዚአብሔርም በእርሱ ይኖራል" በማለት ያስተምረናል፣ (1ዮሐ. 4፥16) ይህም ማለት ከሱ ጋር በፍቅር ስንገናኝ፤ እሱም በኛ፣ እኛም በእሱ የመኖሩ ኩነት ይፈጠራል ማለት ነው፡፡
የተወደዳችሁ የመንፈስ ቅዱስ ልጆቻችን ምእመናንና ምእመናት!
ጌታችን “አፍቅሮ ለእግዚአብሔር ኣምላክከ፤- አምላክህን እግዚአብሔርን ውደደው" በማለት በፍጹም ልባችን እንድንወደው፣ እንደዚሁም ራሳችንን በምንወድበት መጠን እርስ በእርሳችን እንድንዋደድ ማዘዙን እናውቃለን፤
የመውደዳችን መለኪያ ሚዛንና መገለጫ ምልክትም ትእዛዙን ማክበርና መጠበቅ እንደሆነ “ብትወዱኝስ ትእዛዜን ጠብቁ” በማለት ኣስተምሮናል
ከዚህ ኣኳያ ጌታን መውደድ ማለት ትእዛዙን በመጠበቅ የሚገለጽ ግዙፍ ነገር እንጂ ምናባዊና የማይታይ ድብብቆሽ ነገር ኣይደለም ማለት ነው፣
ጌታችንን የመውደድ ነገር ትእዛዙን በመጠበቅ የሚገለጽ ከሆነ ትእዛዙ ምንድን ነው? የሚለውን ማየት ኣስፈላጊ ይሆናል፤ ትእዛዙን በጥቅል ስናይ እግዚአብሔርንና ባልንጀራን በመውደድ እንደሚጠቃለል ራሱ ጌታችን ኣስገንዝቦናል፣
በተለይም በባልንጀራችን ላይ የምንከተለው መውደድ ከላይ እንደተገለጸው “እንደራስህ ኣድርገህ ውደድ" ተብለ በግልጽ ተቀምጦኣል፤
የሰው ባልንጀራ እነማን ናቸው? በሕይወት ያሉት ናቸው? ወይስ የሞቱት? ወገን ዘመድ? ወይስ የሰው ወገን በሙሉ የሚለውንም ማወቅ ኣስፈላጊ ነው፡፡
ጌታችን ነገሩን በዚህ ደረጃ ለያይቶ ኣላስቀመጠም፣ ለምን? ቢባል ባልንጀራ ማለት የተወሰነን የማኅበረ ሰብ ወገን የሚያሳይ ሳይሆን መላውን የሰው ወገን የሚገልጽ በመሆኑ፤ እንደዚሁም የሞቱም ሆኑ ያለነው ሁላችን በእሱ ፊት ሕያዋንና እርስ በእርሳችን ባልንጀሮች በመሆናችን ነው፤
በመሆኑም መዋደዳችንም ሆነ መከባበራችን በሕይወተ ሥጋ ሳለን ብቻ ሳይሆን ከዚያም በኋላ እስከ በሌለው ዕድሜ በመሆኑ ጌታችን በጊዜ በቦታና በከፊል ለይቶ ኣላስቀመጠም፡፡
የተወደዳችሁ የመንፈስ ቅዱስ ልጆቻችን ምእመናንና ምእመናት !
ከነሐሴ ፩ ቀን ጀምሮ ለ፲፭ ቀናት የምንጾመው የጾመ ማርያም መነሻ ምክንያቱ የእግዚአብሔርትእዛዝና ፍቅር ነው፣
እግዚአብሔር ሰውን በኣጠቃላይ በተለይም ደግሞ እንደፈቃዱ የኖሩ ቅዱሳንን እንድናከብርኣዞናል ክቅዱሳን ፍጥረታት መካክል ደግሞ ቅድስት ድንግል ማርያም የመጀመሪያውን ደረጃ ትይዛለች፤
ይህም በመሆኑ ከፍጥረት ወገን ከሏ ክብር የሚደርስ ባለመኖሩ ከሁሉም ኣብልጠን እናክብራታለን፤
ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በዚህ ደረጃ የድንግል ማርያምን ክብር ስትገልጽ ክእግዚአብሔርና ለባስያነ እግዚአብሔር ክሆኑ ቀደምት ኣበው ተምራ ነው!
በአራተኛው መቶ ክፍለ ዘመን የነበረው ዕውቁ ቅዱስና ዓለም ዓቀፋዊው አባት ቅዱስ ኤፍሬም የድንግል ማርያምን ክብር! ቅድስና እና ልዕልና ሲናገር “ይእቲ ተዓቢ እምኪሩቤል፡ ወትፈደፍድ እምሱራፌል፣ እስመ ኮነት ታቦተ ለአሓዱ ዘእምቅድስት ሥላሴ- እሷ ከኪሩቤል ትበልጣለች! ከሱራፌልም ትልቃለች፣ ከቅድስት ሥላሴ ኣንዱ ለሆነው ታቦት ወይም ማደሪያ ሆናለችና" በማለት አስተምሮናል፡፡
በመሆኑም ለስሟ መታሰቢያ በሆነው በዚህ ጾም ድንግል ማርያምን በዚህ ደረጃ ስናክብርትእዛዙን እንጠብቃለን፤ ትእዛዙን በመጠበቃችን ደግሞ እሱን መውደዳችንን እናረጋግጣለን ! እኛ ድንግል ማርያምን እንድንወዳት "እናታችሁ'' ብሎ እንዳዘዘ፣ እሷም ልትወደን “ልጆችዅ ተብላ ታዛለችና ስለኛ ትጸልያለች፡፡
በጸሎቷም ከመከራ ትታደገናለች፤ በኣጠቃላይ በእግዚአብሔር' በቅዱሳንና በእኛ መካከል ያለው ግንኙነት በዚህ ትእዛዝና ፍቅር በትዕይንተ ዓለም ባለች ቤተ ክርስቲያን ዘንድ የተሳሰረ ነው፡፡
ስለሆነም በዚህ የጾመ ፍልሰታ ለማርያም ሱባዔ የተራቡትን በመመገብ፣ የታረዙትን በማልበስ፣ የተጣሎትን በማስታረቅ፤ የታመሙትንና የታስሩትን በመጠየቅ፤ ቅዱስ ቍርባንን በመቀበልና ለኃጢኣታችን የንሥሐ ሥርየትን በመለመን ሱባዔውን ልናሳልፍ ይገባል፡፡
በመጨረሻም
በሀገራችንም ሆነ በዓለም ዙሪያ ከባድ ስጋት የሆነው የፍጥረት ኣውዳሚ ጦርነትን በመለኮታዊ ጥበቡና ሥልጣኑ እንዲያስቆምልን በቅን ልቡና፤ በትሑት ሰብእና ሆነን እግዚአብሔርን በዚህ ሱባዔ እንድንጠይቀው ኣደራ ጭምር ኣባታዊ መልክታችንን በእግዚአብሔር ስም እናስተላልፋለን፤
የተባረከና የተቀደስ ጾም ያድርግልን፤
እግዚአብሔር ኢትዮጵያንና ሕዝቦችዋን ይባርክ!
ወስብሐት ለእግዚአብሔር፣ አሜን!
አባ ማትያስ ቀዳማዊ
ፓትርያርክ ርእስ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ
ሊቀ ጳጳስ ዘኣኵስም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት
ነሐሴ 1 ቀን 2018 ዓ.ም
አዲስ አበባ፤ ኢትዮጵያ
1 day ago
“መልእክተ ቅዱስ ፓትርያርክ"
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሓዱ አምላክ፣ አሜን !
በሀገር ውስጥና በመላው ዓለም የምትገኙ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን እምነት ተከታዮች በሙሉ!
የሰውን ወገን ለማዳን የልጁ ማደሪያ ትሆን ዘንድ ድንግል ማርያምን የመረጠ መፍቀሬ ሰብእ እግዚአብሔር ኣምላካችን እንኳን ለሁለት ሺሕ ዓሥራ ስምንት ዓመተ ምሕረት ጾመ ማርያም ኣደረሰን ኣደረሳችሁ!
“ወእመሰ ታፈቅሩኒ ዕቀቡ ትእዛዝየ፡- ከወደዳችሁኝስ ትእዛዜን ጠብቁ" (ዮሐ.14፥15)፤
ፍቅር የሕያዋን ኣካላት ረቂቅ መገናኛ ነው፣ ሕያዋን ኣካላት በውጫዊው ግዙፍ ኣካላቸው በተወሰኑ ጊዜያትና ቦታ ይገናኛሉ ፤ ስለ ጋራ ጉዳያቸውም በጋራ ይመክራሉ፤ ይበልጥም ይቀራረባሉ፡፡
ይሁንና የሕያዋን ኣካላት ግንኙነት በኣካል በጊዜና በቦታ ብቻ የተወሰነ ኣይደለም፣ በፍቅረ መንፈስ ተገናኝተውም ይግባባሉ፣ ከኣካላዊ ግንኙነት በላይ የበለጠም ይኸው ፍቅረ መንፈስ ነው፤ ከዚህ ኣንጻር እግዚአብሔርንም ማግኘት የምንችለው በዚሁ ፍቅረ መንፈስ ሆነን በእምነት ዓይን ነው!
ይህም በመሆኑ ሓዋርያው ቅዱስ ዮሓንስ በመልእክቱ “በፍቅር የሚኖር በእግዚአብሔርይኖራል፣ እግዚአብሔርም በእርሱ ይኖራል" በማለት ያስተምረናል፣ (1ዮሐ. 4፥16) ይህም ማለት ከሱ ጋር በፍቅር ስንገናኝ፤ እሱም በኛ፣ እኛም በእሱ የመኖሩ ኩነት ይፈጠራል ማለት ነው፡፡
የተወደዳችሁ የመንፈስ ቅዱስ ልጆቻችን ምእመናንና ምእመናት!
ጌታችን “አፍቅሮ ለእግዚአብሔር ኣምላክከ፤- አምላክህን እግዚአብሔርን ውደደው" በማለት በፍጹም ልባችን እንድንወደው፣ እንደዚሁም ራሳችንን በምንወድበት መጠን እርስ በእርሳችን እንድንዋደድ ማዘዙን እናውቃለን፤
የመውደዳችን መለኪያ ሚዛንና መገለጫ ምልክትም ትእዛዙን ማክበርና መጠበቅ እንደሆነ “ብትወዱኝስ ትእዛዜን ጠብቁ” በማለት ኣስተምሮናል ከዚህ ኣኳያ ጌታን መውደድ ማለት ትእዛዙን በመጠበቅ የሚገለጽ ግዙፍ ነገር እንጂ ምናባዊና የማይታይ ድብብቆሽ ነገር ኣይደለም ማለት ነው፣
ጌታችንን የመውደድ ነገር ትእዛዙን በመጠበቅ የሚገለጽ ከሆነ ትእዛዙ ምንድን ነው? የሚለውን ማየት ኣስፈላጊ ይሆናል፤ ትእዛዙን በጥቅል ስናይ እግዚአብሔርንና ባልንጀራን በመውደድ እንደሚጠቃለል ራሱ ጌታችን ኣስገንዝቦናል፣
በተለይም በባልንጀራችን ላይ የምንከተለው መውደድ ከላይ እንደተገለጸው “እንደራስህ ኣድርገህ ውደድ" ተብለ በግልጽ ተቀምጦኣል፤ የሰው ባልንጀራ እነማን ናቸው? በሕይወት ያሉት ናቸው? ወይስ የሞቱት? ወገን ዘመድ? ወይስ የሰው ወገን በሙሉ የሚለውንም ማወቅ ኣስፈላጊ ነው፡፡
ጌታችን ነገሩን በዚህ ደረጃ ለያይቶ ኣላስቀመጠም፣ ለምን? ቢባል ባልንጀራ ማለት የተወሰነን የማኅበረ ሰብ ወገን የሚያሳይ ሳይሆን መላውን የሰው ወገን የሚገልጽ በመሆኑ፤ እንደዚሁም የሞቱም ሆኑ ያለነው ሁላችን በእሱ ፊት ሕያዋንና እርስ በእርሳችን ባልንጀሮች በመሆናችን ነው፤
በመሆኑም መዋደዳችንም ሆነ መከባበራችን በሕይወተ ሥጋ ሳለን ብቻ ሳይሆን ከዚያም በኋላ እስከ በሌለው ዕድሜ በመሆኑ ጌታችን በጊዜ በቦታና በከፊል ለይቶ ኣላስቀመጠም፡፡
የተወደዳችሁ የመንፈስ ቅዱስ ልጆቻችን ምእመናንና ምእመናት !
ከነሐሴ ፩ ቀን ጀምሮ ለ፲፭ ቀናት የምንጾመው የጾመ ማርያም መነሻ ምክንያቱ የእግዚአብሔርትእዛዝና ፍቅር ነው፣
እግዚአብሔር ሰውን በኣጠቃላይ በተለይም ደግሞ እንደፈቃዱ የኖሩ ቅዱሳንን እንድናከብርኣዞናል ክቅዱሳን ፍጥረታት መካክል ደግሞ ቅድስት ድንግል ማርያም የመጀመሪያውን ደረጃ ትይዛለች፤
ይህም በመሆኑ ከፍጥረት ወገን ከሏ ክብር የሚደርስ ባለመኖሩ ከሁሉም ኣብልጠን እናክብራታለን፤
ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በዚህ ደረጃ የድንግል ማርያምን ክብር ስትገልጽ ክእግዚአብሔርና ለባስያነ እግዚአብሔር ክሆኑ ቀደምት ኣበው ተምራ ነው!
በአራተኛው መቶ ክፍለ ዘመን የነበረው ዕውቁ ቅዱስና ዓለም ዓቀፋዊው አባት ቅዱስ ኤፍሬም የድንግል ማርያምን ክብር! ቅድስና እና ልዕልና ሲናገር “ይእቲ ተዓቢ እምኪሩቤል፡ ወትፈደፍድ እምሱራፌል፣ እስመ ኮነት ታቦተ ለአሓዱ ዘእምቅድስት ሥላሴ- እሷ ከኪሩቤል ትበልጣለች! ከሱራፌልም ትልቃለች፣ ከቅድስት ሥላሴ ኣንዱ ለሆነው ታቦት ወይም ማደሪያ ሆናለችና" በማለት አስተምሮናል፡፡
በመሆኑም ለስሟ መታሰቢያ በሆነው በዚህ ጾም ድንግል ማርያምን በዚህ ደረጃ ስናክብርትእዛዙን እንጠብቃለን፤ ትእዛዙን በመጠበቃችን ደግሞ እሱን መውደዳችንን እናረጋግጣለን ! እኛ ድንግል ማርያምን እንድንወዳት "እናታችሁ'' ብሎ እንዳዘዘ፣ እሷም ልትወደን “ልጆችዅ ተብላ ታዛለችና ስለኛ ትጸልያለች፡፡
በጸሎቷም ከመከራ ትታደገናለች፤ በኣጠቃላይ በእግዚአብሔር' በቅዱሳንና በእኛ መካከል ያለው ግንኙነት በዚህ ትእዛዝና ፍቅር በትዕይንተ ዓለም ባለች ቤተ ክርስቲያን ዘንድ የተሳሰረ ነው፡፡
ስለሆነም በዚህ የጾመ ፍልሰታ ለማርያም ሱባዔ የተራቡትን በመመገብ፣ የታረዙትን በማልበስ፣ የተጣሎትን በማስታረቅ፤ የታመሙትንና የታስሩትን በመጠየቅ፤ ቅዱስ ቍርባንን በመቀበልና ለኃጢኣታችን የንሥሐ ሥርየትን በመለመን ሱባዔውን ልናሳልፍ ይገባል፡፡
በመጨረሻም
በሀገራችንም ሆነ በዓለም ዙሪያ ከባድ ስጋት የሆነው የፍጥረት ኣውዳሚ ጦርነትን በመለኮታዊ ጥበቡና ሥልጣኑ እንዲያስቆምልን በቅን ልቡና፤ በትሑት ሰብእና ሆነን እግዚአብሔርን በዚህ ሱባዔ እንድንጠይቀው ኣደራ ጭምር ኣባታዊ መልክታችንን በእግዚአብሔር ስም እናስተላልፋለን፤
የተባረከና የተቀደስ ጾም ያድርግልን፤
እግዚአብሔር ኢትዮጵያንና ሕዝቦችዋን ይባርክ!
ወስብሐት ለእግዚአብሔር፣ አሜን!
አባ ማትያስ ቀዳማዊ
ፓትርያርክ ርእስ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ
ሊቀ ጳጳስ ዘኣኵስም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት
ነሐሴ 1 ቀን 2018 ዓ.ም
አዲስ አበባ፤ ኢትዮጵያ
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሓዱ አምላክ፣ አሜን !
በሀገር ውስጥና በመላው ዓለም የምትገኙ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን እምነት ተከታዮች በሙሉ!
የሰውን ወገን ለማዳን የልጁ ማደሪያ ትሆን ዘንድ ድንግል ማርያምን የመረጠ መፍቀሬ ሰብእ እግዚአብሔር ኣምላካችን እንኳን ለሁለት ሺሕ ዓሥራ ስምንት ዓመተ ምሕረት ጾመ ማርያም ኣደረሰን ኣደረሳችሁ!
“ወእመሰ ታፈቅሩኒ ዕቀቡ ትእዛዝየ፡- ከወደዳችሁኝስ ትእዛዜን ጠብቁ" (ዮሐ.14፥15)፤
ፍቅር የሕያዋን ኣካላት ረቂቅ መገናኛ ነው፣ ሕያዋን ኣካላት በውጫዊው ግዙፍ ኣካላቸው በተወሰኑ ጊዜያትና ቦታ ይገናኛሉ ፤ ስለ ጋራ ጉዳያቸውም በጋራ ይመክራሉ፤ ይበልጥም ይቀራረባሉ፡፡
ይሁንና የሕያዋን ኣካላት ግንኙነት በኣካል በጊዜና በቦታ ብቻ የተወሰነ ኣይደለም፣ በፍቅረ መንፈስ ተገናኝተውም ይግባባሉ፣ ከኣካላዊ ግንኙነት በላይ የበለጠም ይኸው ፍቅረ መንፈስ ነው፤ ከዚህ ኣንጻር እግዚአብሔርንም ማግኘት የምንችለው በዚሁ ፍቅረ መንፈስ ሆነን በእምነት ዓይን ነው!
ይህም በመሆኑ ሓዋርያው ቅዱስ ዮሓንስ በመልእክቱ “በፍቅር የሚኖር በእግዚአብሔርይኖራል፣ እግዚአብሔርም በእርሱ ይኖራል" በማለት ያስተምረናል፣ (1ዮሐ. 4፥16) ይህም ማለት ከሱ ጋር በፍቅር ስንገናኝ፤ እሱም በኛ፣ እኛም በእሱ የመኖሩ ኩነት ይፈጠራል ማለት ነው፡፡
የተወደዳችሁ የመንፈስ ቅዱስ ልጆቻችን ምእመናንና ምእመናት!
ጌታችን “አፍቅሮ ለእግዚአብሔር ኣምላክከ፤- አምላክህን እግዚአብሔርን ውደደው" በማለት በፍጹም ልባችን እንድንወደው፣ እንደዚሁም ራሳችንን በምንወድበት መጠን እርስ በእርሳችን እንድንዋደድ ማዘዙን እናውቃለን፤
የመውደዳችን መለኪያ ሚዛንና መገለጫ ምልክትም ትእዛዙን ማክበርና መጠበቅ እንደሆነ “ብትወዱኝስ ትእዛዜን ጠብቁ” በማለት ኣስተምሮናል ከዚህ ኣኳያ ጌታን መውደድ ማለት ትእዛዙን በመጠበቅ የሚገለጽ ግዙፍ ነገር እንጂ ምናባዊና የማይታይ ድብብቆሽ ነገር ኣይደለም ማለት ነው፣
ጌታችንን የመውደድ ነገር ትእዛዙን በመጠበቅ የሚገለጽ ከሆነ ትእዛዙ ምንድን ነው? የሚለውን ማየት ኣስፈላጊ ይሆናል፤ ትእዛዙን በጥቅል ስናይ እግዚአብሔርንና ባልንጀራን በመውደድ እንደሚጠቃለል ራሱ ጌታችን ኣስገንዝቦናል፣
በተለይም በባልንጀራችን ላይ የምንከተለው መውደድ ከላይ እንደተገለጸው “እንደራስህ ኣድርገህ ውደድ" ተብለ በግልጽ ተቀምጦኣል፤ የሰው ባልንጀራ እነማን ናቸው? በሕይወት ያሉት ናቸው? ወይስ የሞቱት? ወገን ዘመድ? ወይስ የሰው ወገን በሙሉ የሚለውንም ማወቅ ኣስፈላጊ ነው፡፡
ጌታችን ነገሩን በዚህ ደረጃ ለያይቶ ኣላስቀመጠም፣ ለምን? ቢባል ባልንጀራ ማለት የተወሰነን የማኅበረ ሰብ ወገን የሚያሳይ ሳይሆን መላውን የሰው ወገን የሚገልጽ በመሆኑ፤ እንደዚሁም የሞቱም ሆኑ ያለነው ሁላችን በእሱ ፊት ሕያዋንና እርስ በእርሳችን ባልንጀሮች በመሆናችን ነው፤
በመሆኑም መዋደዳችንም ሆነ መከባበራችን በሕይወተ ሥጋ ሳለን ብቻ ሳይሆን ከዚያም በኋላ እስከ በሌለው ዕድሜ በመሆኑ ጌታችን በጊዜ በቦታና በከፊል ለይቶ ኣላስቀመጠም፡፡
የተወደዳችሁ የመንፈስ ቅዱስ ልጆቻችን ምእመናንና ምእመናት !
ከነሐሴ ፩ ቀን ጀምሮ ለ፲፭ ቀናት የምንጾመው የጾመ ማርያም መነሻ ምክንያቱ የእግዚአብሔርትእዛዝና ፍቅር ነው፣
እግዚአብሔር ሰውን በኣጠቃላይ በተለይም ደግሞ እንደፈቃዱ የኖሩ ቅዱሳንን እንድናከብርኣዞናል ክቅዱሳን ፍጥረታት መካክል ደግሞ ቅድስት ድንግል ማርያም የመጀመሪያውን ደረጃ ትይዛለች፤
ይህም በመሆኑ ከፍጥረት ወገን ከሏ ክብር የሚደርስ ባለመኖሩ ከሁሉም ኣብልጠን እናክብራታለን፤
ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በዚህ ደረጃ የድንግል ማርያምን ክብር ስትገልጽ ክእግዚአብሔርና ለባስያነ እግዚአብሔር ክሆኑ ቀደምት ኣበው ተምራ ነው!
በአራተኛው መቶ ክፍለ ዘመን የነበረው ዕውቁ ቅዱስና ዓለም ዓቀፋዊው አባት ቅዱስ ኤፍሬም የድንግል ማርያምን ክብር! ቅድስና እና ልዕልና ሲናገር “ይእቲ ተዓቢ እምኪሩቤል፡ ወትፈደፍድ እምሱራፌል፣ እስመ ኮነት ታቦተ ለአሓዱ ዘእምቅድስት ሥላሴ- እሷ ከኪሩቤል ትበልጣለች! ከሱራፌልም ትልቃለች፣ ከቅድስት ሥላሴ ኣንዱ ለሆነው ታቦት ወይም ማደሪያ ሆናለችና" በማለት አስተምሮናል፡፡
በመሆኑም ለስሟ መታሰቢያ በሆነው በዚህ ጾም ድንግል ማርያምን በዚህ ደረጃ ስናክብርትእዛዙን እንጠብቃለን፤ ትእዛዙን በመጠበቃችን ደግሞ እሱን መውደዳችንን እናረጋግጣለን ! እኛ ድንግል ማርያምን እንድንወዳት "እናታችሁ'' ብሎ እንዳዘዘ፣ እሷም ልትወደን “ልጆችዅ ተብላ ታዛለችና ስለኛ ትጸልያለች፡፡
በጸሎቷም ከመከራ ትታደገናለች፤ በኣጠቃላይ በእግዚአብሔር' በቅዱሳንና በእኛ መካከል ያለው ግንኙነት በዚህ ትእዛዝና ፍቅር በትዕይንተ ዓለም ባለች ቤተ ክርስቲያን ዘንድ የተሳሰረ ነው፡፡
ስለሆነም በዚህ የጾመ ፍልሰታ ለማርያም ሱባዔ የተራቡትን በመመገብ፣ የታረዙትን በማልበስ፣ የተጣሎትን በማስታረቅ፤ የታመሙትንና የታስሩትን በመጠየቅ፤ ቅዱስ ቍርባንን በመቀበልና ለኃጢኣታችን የንሥሐ ሥርየትን በመለመን ሱባዔውን ልናሳልፍ ይገባል፡፡
በመጨረሻም
በሀገራችንም ሆነ በዓለም ዙሪያ ከባድ ስጋት የሆነው የፍጥረት ኣውዳሚ ጦርነትን በመለኮታዊ ጥበቡና ሥልጣኑ እንዲያስቆምልን በቅን ልቡና፤ በትሑት ሰብእና ሆነን እግዚአብሔርን በዚህ ሱባዔ እንድንጠይቀው ኣደራ ጭምር ኣባታዊ መልክታችንን በእግዚአብሔር ስም እናስተላልፋለን፤
የተባረከና የተቀደስ ጾም ያድርግልን፤
እግዚአብሔር ኢትዮጵያንና ሕዝቦችዋን ይባርክ!
ወስብሐት ለእግዚአብሔር፣ አሜን!
አባ ማትያስ ቀዳማዊ
ፓትርያርክ ርእስ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ
ሊቀ ጳጳስ ዘኣኵስም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት
ነሐሴ 1 ቀን 2018 ዓ.ም
አዲስ አበባ፤ ኢትዮጵያ
Sponsored by
Surafel
2 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ባለፉት 22 ቀናት በስልታዊ ቡድን ደረጃ ሲያካሂድ የቆየውን የምክክር ሂደት ቢያጠናቅቅም፣ ሂደቱ ግን በከባድ የገለልተኝነት ጥያቄዎች፣ በፖለቲካ ጣልቃ ገብነት እና በተሳታፊዎች አድማ የታጀበ እንደነበር በዋዜማ ራድዮ ተጋልጧል። ለተጨማሪ ሦስት ቀናት በተራዘመው በዚህ የምክክር ምዕራፍ፣ የኮሚሽኑን ተአማኒነት እና የሂደቱን ነጻነት ፈተና ውስጥ የጣሉ በርካታ ክስተቶች ተስተውለዋል።
የምክክር ሂደቱን ነጻነት ጥያቄ ምልክት ውስጥ ከከተቱት ዋነኛ ጉዳዮች አንዱ በአወያዮች እና ቃለ-ጉባኤ ያዦች ላይ የቀረበው "ለአንድ ወገን የማድላት" ከባድ ቅሬታ ነው። ዋና ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን አርዓያ ይህንኑ ቅሬታ ማመናቸው የችግሩን ስፋት ያሳያል። ከዚህም ባሻገር፣ የምክክር መድረኩ የሃሳብ መንሸራሸሪያ ከመሆን ይልቅ፣ ተሳታፊዎች በብሔር፣ በሃይማኖት እና በፓርቲ ማንነት ተደራጅተው የቡድን ፍላጎታቸውን በኃይል የሚያንጸባርቁበት የትግል አውድማ እየመሰለ መምጣቱ ታዝቧል። ኮሚሽኑ ይህንን አደገኛ የቡድን (Factional) እንቅስቃሴ ለማስቆም እስካሁን የወሰደው እርምጃ አለመኖሩ ሂደቱ የተሳሳተ አቅጣጫ እንዳይዝ ስጋት ፈጥሯል።
በተለይም "የሀገር ግንባታ" እና "የአዲስ አበባ ከተማ ሕጋዊ ቁመና" በሚሉት አጀንዳዎች ላይ የተደረጉት ውይይቶች የምክክር መድረኩን ጫፍ ያረገገጡ ነበሩ። የኮሚሽኑ አባል ዶ/ር አምባዬ ኦጋቶ እንዳረጋገጡት፣ በብሔራዊ ቋንቋ እና በአዲስ አበባ ጉዳይ ላይ በተነሳው ከባድ የሃሳብ ልዩነት የተነሳ ተመካካሪዎች ለሁለት ጊዜያት ያህል "አድማ" እስከመምታት እና ሂደቱን እስከማቋረጥ ደርሰዋል። ይህ ሁኔታ በዋና ዋና ሀገራዊ አጀንዳዎች ላይ ያለውን ጥልቅ ስምጥ የሚያሳይ ነው።
የምክክር ኮሚሽኑን ነጻነት እጅግ አደጋ ላይ ከጣሉት ጉዳዮች መካከል የገዢው ብልጽግና ፓርቲ በሂደቱ ላይ እያደረገ ያለው ቀጥተኛ ጣልቃ ገብነት ይጠቀሳል። ፓርቲው በምክክሩ ላይ የሚሳተፉ አባላቱን ከዋናው መድረክ ውጭ በተለያዩ አዳራሾች (በለሚ ኩራ እና ሲቪል ሰርቪስ) በመሰብሰብ የጋራ አቋም እንዲይዙ አቅጣጫ መስጠቱ፣ ምክክሩን የፓርቲው አጀንዳ ማስፈጸሚያ እያደረገው ነው የሚል ጠንካራ ትችት አስነስቷል። በተለይም "አዲስ አበባ የኦሮሚያ አካል ትሁን" የሚል የተለየ ሀሳብ ያንጸባረቁ የኦሮሚያ ክልል አመራሮችን "አቋማችሁን አስተካክሉ" በማለት ፓርቲው ማስጠንቀቁ፣ መድረኩ የነጻ ሀሳብ መፍለቂያ መሆኑን ጥያቄ ውስጥ ከቶታል።
በሌላ በኩል የምክክር ሂደቱ ግልጽነት በጎደለው አሰራር መተብተቡ ተጋልጧል። የመጀመሪያዎቹን የጥቃቅን እና ንዑስ ቡድን ምክክሮች ያላለፉ አዳዲስ ግለሰቦች፣ በኮሚሽነሮች ግላዊ ፍቃድ ብቻ ወደ ስልታዊ ቡድኑ "በፓራሹት" እየገቡ መሆኑ ተሰምቷል። በተጨማሪም፣ በመጀመሪያ ካልተወያዩበት አጀንዳ በመነሳት፣ መታወቂያቸውን እያስቀየሩ ወደ ሌላ አጀንዳ የተዛወሩ ተሳታፊዎች መኖራቸው፣ የምክረ-ሀሳብ አሰባሰቡን እና የድምጽ አሰጣጡን ታማኝነት በእጅጉ ያጎድፈዋል።
ከሐምሌ 30 ቀን ጀምሮ ለሦስት ቀናት ይካሄዳል የተባለው የርዕሰ ጉዳይ ተመካካሪ ቡድኖች የውሳኔ አሰጣጥ ምዕራፍ፣ ከላይ በተዘረዘሩት የፖለቲካ ጫናዎች፣ የአሰራር ግድፈቶች እና የሃሳብ መከፋፈሎች ምክንያት ከተቀመጠለት ጊዜ በላይ ሊወስድ እንደሚችልና ከባድ ውዝግብ ሊገጥመው እንደሚችል ከወዲሁ ተገምቷል።
የምክክር ሂደቱን ነጻነት ጥያቄ ምልክት ውስጥ ከከተቱት ዋነኛ ጉዳዮች አንዱ በአወያዮች እና ቃለ-ጉባኤ ያዦች ላይ የቀረበው "ለአንድ ወገን የማድላት" ከባድ ቅሬታ ነው። ዋና ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን አርዓያ ይህንኑ ቅሬታ ማመናቸው የችግሩን ስፋት ያሳያል። ከዚህም ባሻገር፣ የምክክር መድረኩ የሃሳብ መንሸራሸሪያ ከመሆን ይልቅ፣ ተሳታፊዎች በብሔር፣ በሃይማኖት እና በፓርቲ ማንነት ተደራጅተው የቡድን ፍላጎታቸውን በኃይል የሚያንጸባርቁበት የትግል አውድማ እየመሰለ መምጣቱ ታዝቧል። ኮሚሽኑ ይህንን አደገኛ የቡድን (Factional) እንቅስቃሴ ለማስቆም እስካሁን የወሰደው እርምጃ አለመኖሩ ሂደቱ የተሳሳተ አቅጣጫ እንዳይዝ ስጋት ፈጥሯል።
በተለይም "የሀገር ግንባታ" እና "የአዲስ አበባ ከተማ ሕጋዊ ቁመና" በሚሉት አጀንዳዎች ላይ የተደረጉት ውይይቶች የምክክር መድረኩን ጫፍ ያረገገጡ ነበሩ። የኮሚሽኑ አባል ዶ/ር አምባዬ ኦጋቶ እንዳረጋገጡት፣ በብሔራዊ ቋንቋ እና በአዲስ አበባ ጉዳይ ላይ በተነሳው ከባድ የሃሳብ ልዩነት የተነሳ ተመካካሪዎች ለሁለት ጊዜያት ያህል "አድማ" እስከመምታት እና ሂደቱን እስከማቋረጥ ደርሰዋል። ይህ ሁኔታ በዋና ዋና ሀገራዊ አጀንዳዎች ላይ ያለውን ጥልቅ ስምጥ የሚያሳይ ነው።
የምክክር ኮሚሽኑን ነጻነት እጅግ አደጋ ላይ ከጣሉት ጉዳዮች መካከል የገዢው ብልጽግና ፓርቲ በሂደቱ ላይ እያደረገ ያለው ቀጥተኛ ጣልቃ ገብነት ይጠቀሳል። ፓርቲው በምክክሩ ላይ የሚሳተፉ አባላቱን ከዋናው መድረክ ውጭ በተለያዩ አዳራሾች (በለሚ ኩራ እና ሲቪል ሰርቪስ) በመሰብሰብ የጋራ አቋም እንዲይዙ አቅጣጫ መስጠቱ፣ ምክክሩን የፓርቲው አጀንዳ ማስፈጸሚያ እያደረገው ነው የሚል ጠንካራ ትችት አስነስቷል። በተለይም "አዲስ አበባ የኦሮሚያ አካል ትሁን" የሚል የተለየ ሀሳብ ያንጸባረቁ የኦሮሚያ ክልል አመራሮችን "አቋማችሁን አስተካክሉ" በማለት ፓርቲው ማስጠንቀቁ፣ መድረኩ የነጻ ሀሳብ መፍለቂያ መሆኑን ጥያቄ ውስጥ ከቶታል።
በሌላ በኩል የምክክር ሂደቱ ግልጽነት በጎደለው አሰራር መተብተቡ ተጋልጧል። የመጀመሪያዎቹን የጥቃቅን እና ንዑስ ቡድን ምክክሮች ያላለፉ አዳዲስ ግለሰቦች፣ በኮሚሽነሮች ግላዊ ፍቃድ ብቻ ወደ ስልታዊ ቡድኑ "በፓራሹት" እየገቡ መሆኑ ተሰምቷል። በተጨማሪም፣ በመጀመሪያ ካልተወያዩበት አጀንዳ በመነሳት፣ መታወቂያቸውን እያስቀየሩ ወደ ሌላ አጀንዳ የተዛወሩ ተሳታፊዎች መኖራቸው፣ የምክረ-ሀሳብ አሰባሰቡን እና የድምጽ አሰጣጡን ታማኝነት በእጅጉ ያጎድፈዋል።
ከሐምሌ 30 ቀን ጀምሮ ለሦስት ቀናት ይካሄዳል የተባለው የርዕሰ ጉዳይ ተመካካሪ ቡድኖች የውሳኔ አሰጣጥ ምዕራፍ፣ ከላይ በተዘረዘሩት የፖለቲካ ጫናዎች፣ የአሰራር ግድፈቶች እና የሃሳብ መከፋፈሎች ምክንያት ከተቀመጠለት ጊዜ በላይ ሊወስድ እንደሚችልና ከባድ ውዝግብ ሊገጥመው እንደሚችል ከወዲሁ ተገምቷል።
2 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የሳዑዲ አረቢያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ልዑል ፋይሰል ቢን ፋርሃን ረቡዕ እለት በዮርዳኖስ ዋና ከተማ አማን፣ እየሩሳሌምን እና በውስጧ የሚገኙ ቅዱሳን ስፍራዎችን ለመደገፍ በተካሄደው የሚኒስትሮች ስብሰባ ላይ ተሳትፈዋል። በሚኒስትሮች ስብሰባው ላይ ንግግር ያደረጉት ልዑል ፋይሰል፣ የነፃ አምልኮ መብትን እንደ ሽፋን በመጠቀም በከተማዋ ውስጥ አዲስ የፖለቲካ እና የቁጥጥር እውነታን ለማስፈን የሚደረጉ ማናቸውንም ሙከራዎች ሀገራቸው እንደማትቀበል አሳውቀዋል። እየሩሳሌምን መጠበቅ ለማንኛውም ፍትሃዊ ሰላም መሰረታዊ ምሰሶ መሆኑን የገለጹት ሚኒስትሩ፣ በሃይማኖታዊ ወይም ርዕዮተ ዓለማዊ የይገባኛል ጥያቄዎች ላይ ተመስርቶ ሁከትን ማበረታታት ወይም ትክክል አድርጎ ማቅረብ ከአብርሃማዊ እምነቶች እሴቶች ያፈነገጠ እና ከሰብአዊ ክብር እና የእኩልነት መርሆች ጋር የሚቃረን አደገኛ አካሄድ መሆኑን አስገንዝበዋል።
ይህ ስብሰባ የተጠራው በእስራኤል መንግስት ድጋፍ የሚደረግላቸው የአይሁድ ሃይማኖት አባላት በአል-አቅሳ መስጊድ እና በዶም ኦፍ ዘ ሮክ ዙሪያ በሚገኙ ስፍራዎች ላይ የሚያደርጉት ጥሰት እና ትንኮሳ መጨመሩን ተከትሎ ነው። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ በስብሰባው ላይ ዮርዳኖስ በቅድስቲቱ ከተማ የሚገኙትን የእስልምና እና የክርስትና ቅዱሳን ስፍራዎችን በመጠበቅ እንዲሁም ታሪካዊ ማንነቷን በማቆየት ረገድ ለተጫወተችው ታሪካዊ ሚና ሳዑዲ አረቢያ ያላትን ከፍተኛ አድናቆት ገልጸዋል። በተጨማሪም፣ ምስራቅ እየሩሳሌም የፍልስጤም ዋና ከተማ መሆኗን የሳዑዲ አረቢያን ጽኑ አቋም በማጉላት፤ የሰፈራ ማስፋፋትን እና የመሬት ወረሳን ጨምሮ ማንኛውም የተናጠል እርምጃዎች ተቀባይነት የሌላቸው፣ ባዶ እና ምንም አይነት ህጋዊ መብት ወይም እውቅና ሊያሰጡ የማይችሉ መሆናቸውን አስምረውበታል።
የነበረውን ህጋዊ እና ታሪካዊ ሁኔታ ወይም የከተማዋን ማንነት ለመቀየር የሚደረጉ ማናቸውንም ጥሰቶች ሳዑዲ አረቢያ እንደማትቀበል ያረጋገጡት ልዑል ፋይሰል፣ የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ሁለተኛውን ምዕራፍ የሰላም እቅድ ተግባራዊ ለማድረግ ያደረጉትን እንቅስቃሴ ሀገራቸው ብትቀበለውም፣ እስራኤል በጋዛ ሰርጥ የምትፈጽመውን ወታደራዊ ጥሰት ግን በጽኑ ታወግዛለች ብለዋል። እነዚህ ድርጊቶች ስምምነቱን በቀጥታ የሚፈታተኑ፣ የፈጠረውን መነቃቃት የሚያዳክሙ እና የሰላም ሂደቱን ለማደናቀፍ ለሚንቀሳቀሱ አካላት አጀንዳ የሚያገለግሉ መሆናቸውንም ገልጸዋል።
ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ኃላፊነቱን እንዲወጣ እና በጋዛ ሰርጥ እንዲሁም በምዕራብ ዳርቻ የሚፈጸሙ ጥሰቶችን ለማስቆም ተግባራዊ እርምጃዎችን እንዲወስድ ሚኒስትሩ ጥሪያቸውን አቅርበዋል። የቅዱሳን ስፍራዎችን መጠበቅ፣ የፍልስጤም ህዝብን ጽናት መደገፍ፣ የጥላቻ ንግግርን እንዲሁም የሃይማኖት እና የዘር የበላይነትን አለመቀበል እንደሚያስፈልግ አሳስበዋል። ብጥብጥን እና የሰፋሪዎችን ሽብርተኝነት ለሚያቀጣጥሉ አነሳሽ ድርጊቶች እንዲሁም አብሮ የመኖር እና የሰላም ተስፋዎችን ለሚያደናቅፉ ልምዶች ሁሉ ተጠያቂነት ሊኖር እንደሚገባ ተናግረዋል። በብዙ ሚሊዮን የሚቆጠሩ የአብርሃማዊ እምነት ተከታዮች የሚወዷት እየሩሳሌም የሰላምና የአብሮ መኖር ከተማ፣ እንዲሁም የሰው ልጅን አንድነት የምታሳይ ተምሳሌት እንጂ የውድድር ወይም የጉልበተኞች መፈንጫ ልትሆን እንደማይገባ ገልጸዋል።
ከስብሰባው ጎን ለጎንም ልዑል ፋይሰል ከዮርዳኖስ አቻቸው አየማን ሳፋዲ ጋር ተገናኝተው የሁለቱን ሀገራት ግንኙነት ማጠናከር በሚቻልባቸው መንገዶች ዙሪያ መክረዋል። ሚኒስትሮቹ በዋናነት በምዕራብ ዳርቻ እና በጋዛ ሰርጥ ስላለው ወቅታዊ ሁኔታ እንዲሁም በዚህ ረገድ እየተደረጉ ስላሉ ጥረቶች ተወያይተዋል። በተጨማሪም የሳዑዲው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ከግብፅ አቻቸው ባድር አብደላቲ እና ከኢራቅ አቻቸው ፉአድ ሁሴን ጋር የሁለትዮሽ ውይይት አድርገዋል።
ይህ ስብሰባ የተጠራው በእስራኤል መንግስት ድጋፍ የሚደረግላቸው የአይሁድ ሃይማኖት አባላት በአል-አቅሳ መስጊድ እና በዶም ኦፍ ዘ ሮክ ዙሪያ በሚገኙ ስፍራዎች ላይ የሚያደርጉት ጥሰት እና ትንኮሳ መጨመሩን ተከትሎ ነው። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ በስብሰባው ላይ ዮርዳኖስ በቅድስቲቱ ከተማ የሚገኙትን የእስልምና እና የክርስትና ቅዱሳን ስፍራዎችን በመጠበቅ እንዲሁም ታሪካዊ ማንነቷን በማቆየት ረገድ ለተጫወተችው ታሪካዊ ሚና ሳዑዲ አረቢያ ያላትን ከፍተኛ አድናቆት ገልጸዋል። በተጨማሪም፣ ምስራቅ እየሩሳሌም የፍልስጤም ዋና ከተማ መሆኗን የሳዑዲ አረቢያን ጽኑ አቋም በማጉላት፤ የሰፈራ ማስፋፋትን እና የመሬት ወረሳን ጨምሮ ማንኛውም የተናጠል እርምጃዎች ተቀባይነት የሌላቸው፣ ባዶ እና ምንም አይነት ህጋዊ መብት ወይም እውቅና ሊያሰጡ የማይችሉ መሆናቸውን አስምረውበታል።
የነበረውን ህጋዊ እና ታሪካዊ ሁኔታ ወይም የከተማዋን ማንነት ለመቀየር የሚደረጉ ማናቸውንም ጥሰቶች ሳዑዲ አረቢያ እንደማትቀበል ያረጋገጡት ልዑል ፋይሰል፣ የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ሁለተኛውን ምዕራፍ የሰላም እቅድ ተግባራዊ ለማድረግ ያደረጉትን እንቅስቃሴ ሀገራቸው ብትቀበለውም፣ እስራኤል በጋዛ ሰርጥ የምትፈጽመውን ወታደራዊ ጥሰት ግን በጽኑ ታወግዛለች ብለዋል። እነዚህ ድርጊቶች ስምምነቱን በቀጥታ የሚፈታተኑ፣ የፈጠረውን መነቃቃት የሚያዳክሙ እና የሰላም ሂደቱን ለማደናቀፍ ለሚንቀሳቀሱ አካላት አጀንዳ የሚያገለግሉ መሆናቸውንም ገልጸዋል።
ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ኃላፊነቱን እንዲወጣ እና በጋዛ ሰርጥ እንዲሁም በምዕራብ ዳርቻ የሚፈጸሙ ጥሰቶችን ለማስቆም ተግባራዊ እርምጃዎችን እንዲወስድ ሚኒስትሩ ጥሪያቸውን አቅርበዋል። የቅዱሳን ስፍራዎችን መጠበቅ፣ የፍልስጤም ህዝብን ጽናት መደገፍ፣ የጥላቻ ንግግርን እንዲሁም የሃይማኖት እና የዘር የበላይነትን አለመቀበል እንደሚያስፈልግ አሳስበዋል። ብጥብጥን እና የሰፋሪዎችን ሽብርተኝነት ለሚያቀጣጥሉ አነሳሽ ድርጊቶች እንዲሁም አብሮ የመኖር እና የሰላም ተስፋዎችን ለሚያደናቅፉ ልምዶች ሁሉ ተጠያቂነት ሊኖር እንደሚገባ ተናግረዋል። በብዙ ሚሊዮን የሚቆጠሩ የአብርሃማዊ እምነት ተከታዮች የሚወዷት እየሩሳሌም የሰላምና የአብሮ መኖር ከተማ፣ እንዲሁም የሰው ልጅን አንድነት የምታሳይ ተምሳሌት እንጂ የውድድር ወይም የጉልበተኞች መፈንጫ ልትሆን እንደማይገባ ገልጸዋል።
ከስብሰባው ጎን ለጎንም ልዑል ፋይሰል ከዮርዳኖስ አቻቸው አየማን ሳፋዲ ጋር ተገናኝተው የሁለቱን ሀገራት ግንኙነት ማጠናከር በሚቻልባቸው መንገዶች ዙሪያ መክረዋል። ሚኒስትሮቹ በዋናነት በምዕራብ ዳርቻ እና በጋዛ ሰርጥ ስላለው ወቅታዊ ሁኔታ እንዲሁም በዚህ ረገድ እየተደረጉ ስላሉ ጥረቶች ተወያይተዋል። በተጨማሪም የሳዑዲው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ከግብፅ አቻቸው ባድር አብደላቲ እና ከኢራቅ አቻቸው ፉአድ ሁሴን ጋር የሁለትዮሽ ውይይት አድርገዋል።
2 days ago
Harar Jugol – The Living Museum
ሐረር ጁጎል – ሕያው ሙዚየም
#ethiopia | ሐረር በየዕለቱ ሰላም፣ መቻቻል እና አብሮነት የሚኖሩባት ከተማ ናት።
ሐረር በዓለም ላይ ሦስት የዓለም ቅርስ እውቅናዎችን ያጎናጸፈች ልዩ ታሪካዊ ከተማ ናት።
መዲናቱል አውሊያ – የቅዱሳን ከተማ
የምሥራቅ አፍሪካ ቲምቡክቱ
የታሪካዊው የአዳል ሱልጣኔት ዋና ከተማ
የምሥራቅ አፍሪካ ታሪካዊ የንግድ ማዕከል
በእስልምና ዓለም አራተኛዋ ቅድስት ከተማ በመሆን የምትከበር
የድሮውና የዘመናዊው ዓለም የሚገናኙባት ልዩ ከተማ
የሐረርን የበለጸገ ታሪክ፣ ባህል፣ ልዩ የስነ-ሕንፃ ቅርስ እና እንግዳ ተቀባይነት ለመመስከር ይጎብኙ። በየአደባባዩ ታሪክ ይነገራል፤ እያንዳንዱ ጉብኝትም የማይረሳ ተሞክሮ ይሆናል።
Harar is the City of Peace, Tolerance, and Solidarity, where these values are lived every day.
A rare city embraced by three UNESCO World Heritage recognitions, Harar is a treasure unlike any other.
Harar Medinat al-Awliya – The City of Saints
The Timbuktu of East Africa
Former capital of the Adal Sultanate
A historic center of East African trade
Revered as the fourth holiest city in Islam
Where the old meets the new in perfect harmony
Visit Harar to discover its rich history, vibrant culture, remarkable architecture, and warm hospitality. Every corner tells a story, and every visit becomes an unforgettable experience.
ሐረር በዩኔስኮ (UNESCO) በአንድ የዓለም ቅርስነት ዕውቅና የተሰጠው ሲሆን ይህም "ሐረር ጁጎል፣ የተመሸገች ታሪካዊ ከተማ" በመባል ይታወቃል። እ.ኤ.አ. በ2006 "ሐረር ጁጎል፣ የተመሸገች ታሪካዊ ከተማ" በሚል ኦፊሴላዊ ስም በዓለም ቅርስነት መዝገብ ውስጥ ሰፍሯል።
ይህ ስፍራ አንድ የዓለም ቅርስ ቢሆንም፣ ዩኔስኮ ለዚህ ቦታ "የላቀ ሁለንተናዊ እሴት" (Outstanding Universal Value) የሰጠው በሦስት ዋና ዋና የባህል መስፈርቶች (iv እና v) ላይ በመመስረት ነው።
1. ልዩ የሕንፃ ጥበብ ውህደት
ሐረር የአፍሪካ እና የእስልምና ወጎች ያልተለመደ ውህደትን ትወክላለች። የከተማዋ አቀማመጥ እና የ"ሐረሪ" ቤቶች ዲዛይን—በመሃል ላይ በሚገኙ ግቢዎች እና ውስጣዊ ግድግዳዎቻቸው ላይ በሚታዩ ውስብስብ እና ያሸበረቁ የእንጨት ቅርጻ ቅርጾች የሚታወቁ—በክልሉ ከሚገኙ ሌሎች የእስልምና ከተሞች የተለዩ ያደርጓታል። ይህም የኢትዮጵያ ደጋማ አካባቢዎች እና የሰፊው የእስልምና ዓለም ለዘመናት የነበራቸው መስተጋብር ውጤት የሆነ ልዩ ማንነትን ፈጥሯል።
2. ልዩ የሆነ የሃይማኖት ፋይዳ
ብዙውን ጊዜ በእስልምና አራተኛዋ የተቀደሰች ከተማ ተብላ የምትጠራው (ከመካ፣ ከመዲና እና ከኢየሩሳሌም በመቀጠል)፣ ሐረር ትልቅ መንፈሳዊ ማዕከል ናት። በከተማዋ ግንብ ውስጥ እጅግ በጣም ብዙ የሃይማኖት ስፍራዎች ይገኛሉ፦
ሦስቱ ከ10ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ የቆዩትን ጨምሮ 82 መስጊዶች።
ለአካባቢው ቅዱሳን እና እስላማዊ ታላላቅ ሰዎች የተገነቡ 102 መቃብሮች (ሸሪዎች)።
3. "ሕያው" የሆነ ታሪካዊ የከተማ ገጽታ
እንደ ብዙዎቹ የቅርስ ስፍራዎች ሳይሆን፣ ሐረር የመካከለኛው ዘመን የከተማ አወቃቀሯን በመጠበቅ እንደ ዘመናዊ የባህል ማዕከል የምታገለግል "ሕያው" የቅርስ ከተማ ናት። በ13ኛው እና በ16ኛው ክፍለ ዘመን መካከል የተገነባው "ጁጎል" (የመከላከያ ግንብ)፣ አሁንም የድሮዋን ታሪካዊ ከተማ ይከብባል። ይህም የባህላዊ ማህበራዊ አደረጃጀትን፣ የመንገድ አቀማመጥን እና ቀደም ሲል ኢትዮጵያን ከአረብ ባሕረ ገብ መሬት እና ከዓለም ገበያዎች ጋር ያገናኙ የነበሩ ጥንታዊ የንግድ መስመሮችን ጠብቆ እንዲቆይ አድርጓል።
ሐረር በኢትዮጵያ ውስጥ ካሉ ዘጠኝ የዓለም ቅርስ ቦታዎች አንዷ ነች። ሌሎችም የላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናት፣ የስምየን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ፣ የአክሱም ሥልጣኔ፣ የፋሲል ግቢ (ጎንደር)፣ የአዋሽ ሸለቆ፣ የታችኛው ኦሞ ሸለቆ፣ የቲያ ሐውልቶች እና የኮንሶ የባህል መልክዓ ምድር ይገኙበታል።
Harar is officially recognized by UNESCO as a single World Heritage site: Harar Jugol, the Fortified Historic Town. It was inscribed on the World Heritage List in 2006 under the official name Harar Jugol, the Fortified Historic Town.
While it is a single site, UNESCO’s recognition is based on three primary cultural criteria (iv and v) that define why it holds "Outstanding Universal Value":
1. Unique Architectural Synthesis
Harar represents an exceptional fusion of African and Islamic traditions. Its urban layout and "Harari" house designs—characterized by central courtyards and intricate, colorful interior woodwork—are distinct from other Islamic cities in the region. This creates a unique architectural identity resulting from centuries of interaction between the Ethiopian highlands and the wider Muslim world.
2. Exceptional Religious Significance
Often described as the fourth holiest city in Islam (after Mecca, Medina, and Jerusalem), Harar serves as a major spiritual center. Within its walls, the city contains an extraordinary concentration of religious sites:
82 mosques, three of which date back to the 10th century.
102 shrines dedicated to local saints and Islamic figures.
3. A "Living" Historic Urban Landscape
Unlike many archeological sites, Harar is a "living" heritage city that has preserved its medieval urban fabric while functioning as a modern cultural hub. Its "Jugol" (defensive wall), built between the 13th and 16th centuries, still encloses the historic old town, maintaining the traditional social organization, street patterns, and ancient trade routes that once connected Ethiopia to the Arabian Peninsula and global markets.
Harar is one of nine total recognitions in the country. The others include the Rock-Hewn Churches of Lalibela, the Simien Mountains National Park, the Kingdom of Aksum, Fasil Ghebbi (Gondar), the Lower Valley of the Awash, the Lower Omo Valley, the Tiya Stelae, and the Konso Cultural Landscape.
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#visitharar #hararjugol #ethiopia #unesco #heritage #culture #tourism #landoforigins #ሐረር #የዓለም_ቅርስ #ቱሪዝም
ሐረር ጁጎል – ሕያው ሙዚየም
#ethiopia | ሐረር በየዕለቱ ሰላም፣ መቻቻል እና አብሮነት የሚኖሩባት ከተማ ናት።
ሐረር በዓለም ላይ ሦስት የዓለም ቅርስ እውቅናዎችን ያጎናጸፈች ልዩ ታሪካዊ ከተማ ናት።
መዲናቱል አውሊያ – የቅዱሳን ከተማ
የምሥራቅ አፍሪካ ቲምቡክቱ
የታሪካዊው የአዳል ሱልጣኔት ዋና ከተማ
የምሥራቅ አፍሪካ ታሪካዊ የንግድ ማዕከል
በእስልምና ዓለም አራተኛዋ ቅድስት ከተማ በመሆን የምትከበር
የድሮውና የዘመናዊው ዓለም የሚገናኙባት ልዩ ከተማ
የሐረርን የበለጸገ ታሪክ፣ ባህል፣ ልዩ የስነ-ሕንፃ ቅርስ እና እንግዳ ተቀባይነት ለመመስከር ይጎብኙ። በየአደባባዩ ታሪክ ይነገራል፤ እያንዳንዱ ጉብኝትም የማይረሳ ተሞክሮ ይሆናል።
Harar is the City of Peace, Tolerance, and Solidarity, where these values are lived every day.
A rare city embraced by three UNESCO World Heritage recognitions, Harar is a treasure unlike any other.
Harar Medinat al-Awliya – The City of Saints
The Timbuktu of East Africa
Former capital of the Adal Sultanate
A historic center of East African trade
Revered as the fourth holiest city in Islam
Where the old meets the new in perfect harmony
Visit Harar to discover its rich history, vibrant culture, remarkable architecture, and warm hospitality. Every corner tells a story, and every visit becomes an unforgettable experience.
ሐረር በዩኔስኮ (UNESCO) በአንድ የዓለም ቅርስነት ዕውቅና የተሰጠው ሲሆን ይህም "ሐረር ጁጎል፣ የተመሸገች ታሪካዊ ከተማ" በመባል ይታወቃል። እ.ኤ.አ. በ2006 "ሐረር ጁጎል፣ የተመሸገች ታሪካዊ ከተማ" በሚል ኦፊሴላዊ ስም በዓለም ቅርስነት መዝገብ ውስጥ ሰፍሯል።
ይህ ስፍራ አንድ የዓለም ቅርስ ቢሆንም፣ ዩኔስኮ ለዚህ ቦታ "የላቀ ሁለንተናዊ እሴት" (Outstanding Universal Value) የሰጠው በሦስት ዋና ዋና የባህል መስፈርቶች (iv እና v) ላይ በመመስረት ነው።
1. ልዩ የሕንፃ ጥበብ ውህደት
ሐረር የአፍሪካ እና የእስልምና ወጎች ያልተለመደ ውህደትን ትወክላለች። የከተማዋ አቀማመጥ እና የ"ሐረሪ" ቤቶች ዲዛይን—በመሃል ላይ በሚገኙ ግቢዎች እና ውስጣዊ ግድግዳዎቻቸው ላይ በሚታዩ ውስብስብ እና ያሸበረቁ የእንጨት ቅርጻ ቅርጾች የሚታወቁ—በክልሉ ከሚገኙ ሌሎች የእስልምና ከተሞች የተለዩ ያደርጓታል። ይህም የኢትዮጵያ ደጋማ አካባቢዎች እና የሰፊው የእስልምና ዓለም ለዘመናት የነበራቸው መስተጋብር ውጤት የሆነ ልዩ ማንነትን ፈጥሯል።
2. ልዩ የሆነ የሃይማኖት ፋይዳ
ብዙውን ጊዜ በእስልምና አራተኛዋ የተቀደሰች ከተማ ተብላ የምትጠራው (ከመካ፣ ከመዲና እና ከኢየሩሳሌም በመቀጠል)፣ ሐረር ትልቅ መንፈሳዊ ማዕከል ናት። በከተማዋ ግንብ ውስጥ እጅግ በጣም ብዙ የሃይማኖት ስፍራዎች ይገኛሉ፦
ሦስቱ ከ10ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ የቆዩትን ጨምሮ 82 መስጊዶች።
ለአካባቢው ቅዱሳን እና እስላማዊ ታላላቅ ሰዎች የተገነቡ 102 መቃብሮች (ሸሪዎች)።
3. "ሕያው" የሆነ ታሪካዊ የከተማ ገጽታ
እንደ ብዙዎቹ የቅርስ ስፍራዎች ሳይሆን፣ ሐረር የመካከለኛው ዘመን የከተማ አወቃቀሯን በመጠበቅ እንደ ዘመናዊ የባህል ማዕከል የምታገለግል "ሕያው" የቅርስ ከተማ ናት። በ13ኛው እና በ16ኛው ክፍለ ዘመን መካከል የተገነባው "ጁጎል" (የመከላከያ ግንብ)፣ አሁንም የድሮዋን ታሪካዊ ከተማ ይከብባል። ይህም የባህላዊ ማህበራዊ አደረጃጀትን፣ የመንገድ አቀማመጥን እና ቀደም ሲል ኢትዮጵያን ከአረብ ባሕረ ገብ መሬት እና ከዓለም ገበያዎች ጋር ያገናኙ የነበሩ ጥንታዊ የንግድ መስመሮችን ጠብቆ እንዲቆይ አድርጓል።
ሐረር በኢትዮጵያ ውስጥ ካሉ ዘጠኝ የዓለም ቅርስ ቦታዎች አንዷ ነች። ሌሎችም የላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናት፣ የስምየን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ፣ የአክሱም ሥልጣኔ፣ የፋሲል ግቢ (ጎንደር)፣ የአዋሽ ሸለቆ፣ የታችኛው ኦሞ ሸለቆ፣ የቲያ ሐውልቶች እና የኮንሶ የባህል መልክዓ ምድር ይገኙበታል።
Harar is officially recognized by UNESCO as a single World Heritage site: Harar Jugol, the Fortified Historic Town. It was inscribed on the World Heritage List in 2006 under the official name Harar Jugol, the Fortified Historic Town.
While it is a single site, UNESCO’s recognition is based on three primary cultural criteria (iv and v) that define why it holds "Outstanding Universal Value":
1. Unique Architectural Synthesis
Harar represents an exceptional fusion of African and Islamic traditions. Its urban layout and "Harari" house designs—characterized by central courtyards and intricate, colorful interior woodwork—are distinct from other Islamic cities in the region. This creates a unique architectural identity resulting from centuries of interaction between the Ethiopian highlands and the wider Muslim world.
2. Exceptional Religious Significance
Often described as the fourth holiest city in Islam (after Mecca, Medina, and Jerusalem), Harar serves as a major spiritual center. Within its walls, the city contains an extraordinary concentration of religious sites:
82 mosques, three of which date back to the 10th century.
102 shrines dedicated to local saints and Islamic figures.
3. A "Living" Historic Urban Landscape
Unlike many archeological sites, Harar is a "living" heritage city that has preserved its medieval urban fabric while functioning as a modern cultural hub. Its "Jugol" (defensive wall), built between the 13th and 16th centuries, still encloses the historic old town, maintaining the traditional social organization, street patterns, and ancient trade routes that once connected Ethiopia to the Arabian Peninsula and global markets.
Harar is one of nine total recognitions in the country. The others include the Rock-Hewn Churches of Lalibela, the Simien Mountains National Park, the Kingdom of Aksum, Fasil Ghebbi (Gondar), the Lower Valley of the Awash, the Lower Omo Valley, the Tiya Stelae, and the Konso Cultural Landscape.
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#visitharar #hararjugol #ethiopia #unesco #heritage #culture #tourism #landoforigins #ሐረር #የዓለም_ቅርስ #ቱሪዝም
2 days ago
ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ፡- በብዝኃነት ላይ የተመሠረተ ወል ትርክትን የመገንባት ጉዞ
*********************
ኢትዮጵያ በታሪኳ ትልቅ ምዕራፍ ላይ ትገኛለች። ሀገራችንን በጽኑ መሠረት ላይ ለመገንባት፣ ልዩነቶችን በሠለጠነ መንገድ ለመፍታት እና በዋና ዋና ብሔራዊ ጉዳዮች ላይ የጋራ መግባባት ለመፍጠር የተጀመረው ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ የዚህ ዘመን ትልቁ ታሪካዊ ክስተት ነው።
እንደ ሀገር የገጠሙንን ዘመናት የተሻገሩ ፖለቲካዊ እና ማኅበራዊ ውጥንቅጦችን በዘላቂነት ለመፍታት ከግጭት ይልቅ ውይይትን፣ ከመግፋት ይልቅ አሳታፊነትን ማስቀደም ብቸኛው ዘላቂ መንገድ መሆኑ ግልጽ እውነታ ሆኗል።
የሀገራዊ ምክክሩ ዋነኛ ዓላማ በሕዝቦች መካከል ለዘመናት የዘለቁ እና መፍትሔ ያላገኙ መዋቅራዊ እና ፖለቲካዊ ልዩነቶችን ማጥበብ ነው። ሕዝቡ በነጻነት አስተያየቱን እንዲሰጥ በማድረግ የጋራ እሴቶችን መቅረጽ እንዲሁም ሀገራዊ አንድነትን እና ብዝኃነትን ያጣጣመ የጋራ የወደፊት ራዕይ በመቅረጽ የወል ትርክትን መገንባት ነው።
ይህንን የምክክር ሒደት ልዩ የሚያደርገው ከላይ ወደ ታች የሚወርድ ውሳኔ ሳይሆን፣ ከታች ወደ ላይ የኅብረተሰቡን ድምፅ የሚሰበስብ መሆኑ ነው። እውነተኛ ሀገር ግንባታ የሚጀምረውም የእያንዳንዱ ዜጋ ድምፅ እኩል ዋጋ አግኝቶ ሲደመጥ ብቻ ነው።
የተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍሎች የሃይማኖት አባቶች፣ ወጣቶች፣ ሴቶች፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች እና የሲቪል ማኅበራት በተወካዮቻቸው አማካኝነት የአጀንዳ ግብዓት ማቅረባቸው የሒደቱን ተቀባይነት እና ሕጋዊነት በማጎልበት አሳታፊነትን ማረጋገጥ ተችሏል።
የሀገራዊ የምክክር ኮሚሽኑ በየክልሎቹ እና በከተማ አስተዳደሮች የአጀንዳ ማሰባሰብ እና የተወካዮች መረጣ ሒደቶችን ባከናወነበት ወቅት ሒደቱ ግልጽነት ያለው እና ገለልተኛ በሆነ መንገድ እንዲሄድ ማድረጉ ለምክክሩ ተዓማኒነት የራሱን ከፍተኛ አስተዋፅኦ አበርክቷል።
ሀገራዊ የምክክር ጉባኤው የትውልድ አደራ እና የጠንካራ ሀገር ግንባታ መሠረት ሲሆን፣ የዚህ ጉባኤ ስኬት የሚወሰነውም በኮሚሽኑ ጥረት ብቻ ሳይሆን በእያንዳንዳችን በጎ ፈቃድ፣ አዳምጦ የመረዳት ባህል እና ለሀገራዊ አንድነት በምናሳየው ቁርጠኝነት ነው።
ውጤታማ ምክክር ያደረጉ ሀገራት ከቀውስ ወጥተው ወደ ብልጽግና እንደተሸጋገሩ ሁሉ፣ ኢትዮጵያም በዚሁ መንገድ በሰላም፣ በእኩልነት እና በብልጽግና ላይ የተመሠረተች ሀገር ሆና እንደምትቀጥል እምነታችን የጸና ነው።
በአድማሱ አራጋው
#ethiopia #ebc #nationaldialogue #dialogue
*********************
ኢትዮጵያ በታሪኳ ትልቅ ምዕራፍ ላይ ትገኛለች። ሀገራችንን በጽኑ መሠረት ላይ ለመገንባት፣ ልዩነቶችን በሠለጠነ መንገድ ለመፍታት እና በዋና ዋና ብሔራዊ ጉዳዮች ላይ የጋራ መግባባት ለመፍጠር የተጀመረው ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ የዚህ ዘመን ትልቁ ታሪካዊ ክስተት ነው።
እንደ ሀገር የገጠሙንን ዘመናት የተሻገሩ ፖለቲካዊ እና ማኅበራዊ ውጥንቅጦችን በዘላቂነት ለመፍታት ከግጭት ይልቅ ውይይትን፣ ከመግፋት ይልቅ አሳታፊነትን ማስቀደም ብቸኛው ዘላቂ መንገድ መሆኑ ግልጽ እውነታ ሆኗል።
የሀገራዊ ምክክሩ ዋነኛ ዓላማ በሕዝቦች መካከል ለዘመናት የዘለቁ እና መፍትሔ ያላገኙ መዋቅራዊ እና ፖለቲካዊ ልዩነቶችን ማጥበብ ነው። ሕዝቡ በነጻነት አስተያየቱን እንዲሰጥ በማድረግ የጋራ እሴቶችን መቅረጽ እንዲሁም ሀገራዊ አንድነትን እና ብዝኃነትን ያጣጣመ የጋራ የወደፊት ራዕይ በመቅረጽ የወል ትርክትን መገንባት ነው።
ይህንን የምክክር ሒደት ልዩ የሚያደርገው ከላይ ወደ ታች የሚወርድ ውሳኔ ሳይሆን፣ ከታች ወደ ላይ የኅብረተሰቡን ድምፅ የሚሰበስብ መሆኑ ነው። እውነተኛ ሀገር ግንባታ የሚጀምረውም የእያንዳንዱ ዜጋ ድምፅ እኩል ዋጋ አግኝቶ ሲደመጥ ብቻ ነው።
የተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍሎች የሃይማኖት አባቶች፣ ወጣቶች፣ ሴቶች፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች እና የሲቪል ማኅበራት በተወካዮቻቸው አማካኝነት የአጀንዳ ግብዓት ማቅረባቸው የሒደቱን ተቀባይነት እና ሕጋዊነት በማጎልበት አሳታፊነትን ማረጋገጥ ተችሏል።
የሀገራዊ የምክክር ኮሚሽኑ በየክልሎቹ እና በከተማ አስተዳደሮች የአጀንዳ ማሰባሰብ እና የተወካዮች መረጣ ሒደቶችን ባከናወነበት ወቅት ሒደቱ ግልጽነት ያለው እና ገለልተኛ በሆነ መንገድ እንዲሄድ ማድረጉ ለምክክሩ ተዓማኒነት የራሱን ከፍተኛ አስተዋፅኦ አበርክቷል።
ሀገራዊ የምክክር ጉባኤው የትውልድ አደራ እና የጠንካራ ሀገር ግንባታ መሠረት ሲሆን፣ የዚህ ጉባኤ ስኬት የሚወሰነውም በኮሚሽኑ ጥረት ብቻ ሳይሆን በእያንዳንዳችን በጎ ፈቃድ፣ አዳምጦ የመረዳት ባህል እና ለሀገራዊ አንድነት በምናሳየው ቁርጠኝነት ነው።
ውጤታማ ምክክር ያደረጉ ሀገራት ከቀውስ ወጥተው ወደ ብልጽግና እንደተሸጋገሩ ሁሉ፣ ኢትዮጵያም በዚሁ መንገድ በሰላም፣ በእኩልነት እና በብልጽግና ላይ የተመሠረተች ሀገር ሆና እንደምትቀጥል እምነታችን የጸና ነው።
በአድማሱ አራጋው
#ethiopia #ebc #nationaldialogue #dialogue
4 days ago
ቅዱስ አማኑኤል የልባችሁን መልካም መሻት ይሙላላችሁ🙏
አማኑኤል ‹አማነ› እና ‹ኤል› ከሚሉ ሁለት ቃላት የተመሠረተ ስም ነው፤ ትርጓሜውም የአምላክ ሰላም፣ የእግዚአብሔር እርቅ፣ የጌታ አንድነት ማለት ነው። አማኑኤል ማለት እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ማለት ነው።
እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ማለት ደግሞ ከሥጋችን ሥጋ ከነፍሳችን ነፍስ ነሥቶ የተዋሐደ ከብቻዋ ከኃጢአት በቀር እንደኛ የሆነ ማለት ነው። አዳም ዕፀ በለስን በልቶ የሞት ፍርድ በተፈረደበት ጊዜ አምላኩ እግዚአብሔር እዲያድነው ስለተማጸነው በርኅራኄው ወደ ቀድሞ ቦታው እንደሚመልሰው በሰጠው ተስፋ ከልጅ ልጁ ተወለዶ አዳነው፡፡ በዚያችም በተከበረች ቀን ትንቢቱ ተፍጽሞ አምላካችን ከእኛ ጋር ሆነ፡፡
አንድም “ይህ ዐማኑኤል የተባለ ስም እጅግ ታላቅ ስም ነው፣ የማይለይ ተዋሕዶን የሚገልጽ የሃይማኖት መሠረት ነው” ይሉናል፡፡ “ዒማኑ” ማለት ምስሌነ ከእኛ ጋር ማለት ሲሆን፣ “ኤል” አምላክ በተገናኘ፣ አምላክ ምስሌነ ወይም ምስሌነ አምላክ፣ አምላክ ከኛ ጋራ ማለት እንደሆነ በኢሳይያስ 7÷14፣ በማቴዎስ 1÷23 ተጽፏል፡፡ ሊቃውንት ግን “አምላክና ሰው” ወይም ሰው የሆነ አምላክ፣ በመለኮቱ አምላክ፣ በለበሰው ስጋም ሰው ብለው በምስጢር ይፈቱታል፡፡ አምላክ ሰው የሆነለት የሰው ልጅ ኃጢአት ተፋቀ፡፡
ነቢዩ ኢሳይያስ “እነሆ ድንግል በድንግልና ትጸንሳለች፤ ወንድ ልጅንም ትወልዳለች፤ ስሙንም አማኑኤል ብላ ትጠራዋለች” ብሎ እንደተናገረው እግዚአብሔር ወልድ ከንጽሕተ ንጹሐን ከቅድስተ ቅዱሳን ድንግል ማርያም ከሥጋዋ ሥጋ ከነፍሷ ነፍስ ነሥቶ ተወለደ፡፡ ገዳማውያን እናቶችና አባቶች ይህን ስም መመኪያ አድርገው ነው ዓለምን ንቀው የመነኑት፡፡
እርሱ ከኛ ጋር ከሆነ እኛ ከዓለም ጋር ምን ሕብረት አለን ብለው የምንኩስናን ጎዳና መረጡ ገዳማቸውን ስንደግፍ አዓታቸውን ስናጸና የበረከታቸው ተሳታፊ እንሆናለን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
አማኑኤል ‹አማነ› እና ‹ኤል› ከሚሉ ሁለት ቃላት የተመሠረተ ስም ነው፤ ትርጓሜውም የአምላክ ሰላም፣ የእግዚአብሔር እርቅ፣ የጌታ አንድነት ማለት ነው። አማኑኤል ማለት እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ማለት ነው።
እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ማለት ደግሞ ከሥጋችን ሥጋ ከነፍሳችን ነፍስ ነሥቶ የተዋሐደ ከብቻዋ ከኃጢአት በቀር እንደኛ የሆነ ማለት ነው። አዳም ዕፀ በለስን በልቶ የሞት ፍርድ በተፈረደበት ጊዜ አምላኩ እግዚአብሔር እዲያድነው ስለተማጸነው በርኅራኄው ወደ ቀድሞ ቦታው እንደሚመልሰው በሰጠው ተስፋ ከልጅ ልጁ ተወለዶ አዳነው፡፡ በዚያችም በተከበረች ቀን ትንቢቱ ተፍጽሞ አምላካችን ከእኛ ጋር ሆነ፡፡
አንድም “ይህ ዐማኑኤል የተባለ ስም እጅግ ታላቅ ስም ነው፣ የማይለይ ተዋሕዶን የሚገልጽ የሃይማኖት መሠረት ነው” ይሉናል፡፡ “ዒማኑ” ማለት ምስሌነ ከእኛ ጋር ማለት ሲሆን፣ “ኤል” አምላክ በተገናኘ፣ አምላክ ምስሌነ ወይም ምስሌነ አምላክ፣ አምላክ ከኛ ጋራ ማለት እንደሆነ በኢሳይያስ 7÷14፣ በማቴዎስ 1÷23 ተጽፏል፡፡ ሊቃውንት ግን “አምላክና ሰው” ወይም ሰው የሆነ አምላክ፣ በመለኮቱ አምላክ፣ በለበሰው ስጋም ሰው ብለው በምስጢር ይፈቱታል፡፡ አምላክ ሰው የሆነለት የሰው ልጅ ኃጢአት ተፋቀ፡፡
ነቢዩ ኢሳይያስ “እነሆ ድንግል በድንግልና ትጸንሳለች፤ ወንድ ልጅንም ትወልዳለች፤ ስሙንም አማኑኤል ብላ ትጠራዋለች” ብሎ እንደተናገረው እግዚአብሔር ወልድ ከንጽሕተ ንጹሐን ከቅድስተ ቅዱሳን ድንግል ማርያም ከሥጋዋ ሥጋ ከነፍሷ ነፍስ ነሥቶ ተወለደ፡፡ ገዳማውያን እናቶችና አባቶች ይህን ስም መመኪያ አድርገው ነው ዓለምን ንቀው የመነኑት፡፡
እርሱ ከኛ ጋር ከሆነ እኛ ከዓለም ጋር ምን ሕብረት አለን ብለው የምንኩስናን ጎዳና መረጡ ገዳማቸውን ስንደግፍ አዓታቸውን ስናጸና የበረከታቸው ተሳታፊ እንሆናለን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
Sponsored by
Surafel
4 days ago
"ሁለተኛው የስልጣን ዘመኔ ልክ እንደ ኢየሱስ መመለስ ነው!"
– የፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ ንግግር በኬንያ አነጋጋሪ ሆነ
አዲስ አበባ – የኬንያ ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ ሁለተኛ የስልጣን ዘመንን ከኢየሱስ ክርስቶስ ሁለተኛ መምጣት ጋር በማያያዝ የተናገሩት ንግግር በኬንያ የፖለቲካ እና የሃይማኖት ውይይቶችን አቀጣጥሏል።
ፕሬዚዳንቱ በናይሮቢ ጊኮምባ በተካሄደ የቤተ ክርስቲያን መርሃ ግብር ላይ ለደጋፊዎቻቸው የፖለቲካ መፈክር የሆነውን "Tutam" በመጥቀስ፣ "ኢየሱስ ለሁለተኛ ጊዜ ይመጣል፤ ስለዚህ 'Tutam' ስትሉ ለዚያም ዝግጁ ሁኑ" በማለት ንግግር አድርገዋል።
እንዲሁም "ምድራዊ Tutam አለ፣ ሰማያዊ Tutam አለ" በማለት የፖለቲካ መፈክሩን ከክርስቲያናዊ ትምህርት ጋር ለማገናኘት ሞክረዋል።
ይህ ንግግር በማኅበራዊ ሚዲያ ፈጣን ምላሽ አስከትሏል። አንዳንዶች ፕሬዚዳንቱ የመንፈሳዊ መልእክት ለማስተላለፍ እንደሞከሩ ሲገልጹ፣ ሌሎች ግን የሃይማኖት ምሳሌዎችን ለፖለቲካ ዘመቻ መጠቀም ተገቢ አይደለም ሲሉ ተችተዋል።
"Tutam" የሚለው ቃል በሩቶ ደጋፊዎች መካከል "ሁለተኛ ዘመን እናሸንፋለን" የሚል የፖለቲካ መፈክር ሲሆን፣ ተቃዋሚዎቹ ደግሞ "Wantam" (አንድ ዘመን ብቻ) በሚል መፈክር ለ2027 ምርጫ ዘመቻቸውን እያጠናከሩ ነው። ይህም በኬንያ ፖለቲካ ውስጥ በጣም አነጋጋሪ የሆኑ መፈክሮች ሆነዋል።
የ2027 ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ እየተቃረበ በመምጣቱ፣ ሩቶ ሁለተኛ ዘመን ለማሸነፍ በግልጽ እየዘመቱ ሲሆን፣ ተቃዋሚዎቻቸውም "Wantam" በሚል መፈክር የስልጣን ለውጥ እየጠየቁ ነው። የፖለቲካ ውድድሩ ቀድሞውኑ ወደ ከፍተኛ ሙቀት ገብቷል።
የሩቶ የቅርብ ጊዜ ንግግር ደግሞ በኬንያ ውስጥ የፖለቲካና የሃይማኖት ግንኙነት እንደገና የውይይት ርዕስ እንዲሆን አድርጎታል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
– የፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ ንግግር በኬንያ አነጋጋሪ ሆነ
አዲስ አበባ – የኬንያ ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ ሁለተኛ የስልጣን ዘመንን ከኢየሱስ ክርስቶስ ሁለተኛ መምጣት ጋር በማያያዝ የተናገሩት ንግግር በኬንያ የፖለቲካ እና የሃይማኖት ውይይቶችን አቀጣጥሏል።
ፕሬዚዳንቱ በናይሮቢ ጊኮምባ በተካሄደ የቤተ ክርስቲያን መርሃ ግብር ላይ ለደጋፊዎቻቸው የፖለቲካ መፈክር የሆነውን "Tutam" በመጥቀስ፣ "ኢየሱስ ለሁለተኛ ጊዜ ይመጣል፤ ስለዚህ 'Tutam' ስትሉ ለዚያም ዝግጁ ሁኑ" በማለት ንግግር አድርገዋል።
እንዲሁም "ምድራዊ Tutam አለ፣ ሰማያዊ Tutam አለ" በማለት የፖለቲካ መፈክሩን ከክርስቲያናዊ ትምህርት ጋር ለማገናኘት ሞክረዋል።
ይህ ንግግር በማኅበራዊ ሚዲያ ፈጣን ምላሽ አስከትሏል። አንዳንዶች ፕሬዚዳንቱ የመንፈሳዊ መልእክት ለማስተላለፍ እንደሞከሩ ሲገልጹ፣ ሌሎች ግን የሃይማኖት ምሳሌዎችን ለፖለቲካ ዘመቻ መጠቀም ተገቢ አይደለም ሲሉ ተችተዋል።
"Tutam" የሚለው ቃል በሩቶ ደጋፊዎች መካከል "ሁለተኛ ዘመን እናሸንፋለን" የሚል የፖለቲካ መፈክር ሲሆን፣ ተቃዋሚዎቹ ደግሞ "Wantam" (አንድ ዘመን ብቻ) በሚል መፈክር ለ2027 ምርጫ ዘመቻቸውን እያጠናከሩ ነው። ይህም በኬንያ ፖለቲካ ውስጥ በጣም አነጋጋሪ የሆኑ መፈክሮች ሆነዋል።
የ2027 ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ እየተቃረበ በመምጣቱ፣ ሩቶ ሁለተኛ ዘመን ለማሸነፍ በግልጽ እየዘመቱ ሲሆን፣ ተቃዋሚዎቻቸውም "Wantam" በሚል መፈክር የስልጣን ለውጥ እየጠየቁ ነው። የፖለቲካ ውድድሩ ቀድሞውኑ ወደ ከፍተኛ ሙቀት ገብቷል።
የሩቶ የቅርብ ጊዜ ንግግር ደግሞ በኬንያ ውስጥ የፖለቲካና የሃይማኖት ግንኙነት እንደገና የውይይት ርዕስ እንዲሆን አድርጎታል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
4 days ago
“ታሪክ በትዝታ ላይ የተጫነ ሸክም አይደለም-የነፍስ መገለጥ እንጂ”
ጋዜጠኛ ዮናስ አየለ እንደጻፈው
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ ከአሚኮ ጋር ያደረጉትን ቃለምልልስ አዳምጬ እንደጨረስኩ በቃለ ምልልሱ በርዕሰ ጉዳይ ደረጃ ጎልተው ከወጡ ዋና ዋና ጭብጦች መካከል አንዱ ነገረ ታሪክ እንደሆነ ተሰምቶኛል፡፡ ታሪክ-የሀገር ውስጥና የውጭ፤ የሩቅና የቅርብ ዘመን! ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቃለ ምልልሳቸው ያንጸባረቁትን ሚዛናዊና አምክኖአዊ የታሪክ እይታና ድምዳሜያቸውን አለማድነቅ ንፉግነት ነው፡፡ የአሥራ ዘጠነኛው ክፍለ ዘመን እንግሊዛዊ የታሪክ ጸሐፊና ፖለቲከኛ ሎርድ አክተን “History is not a burden on the memory but an illumination of the soul” ብሎ ሲጽፍ “ታሪክ የነፍስ መገለጥ እንጂ በትዝታ ላይ የተጫነ ሸክም አይደለም” ማለቱ ነበር፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቃለ ምልልሳቸው ያነሷቸው የታሪክ አንኳር ጉዳዮች እስከዛሬ ድረስ በሀገራችን የታሪክ አጻጻፍ(Historiography) እና በሕዝባዊ ትርክቶቻችን(በሚዲያዎችን ጭምር) በሚገባቸው ልክ ያልተወሱ፤ ቢወሱም ፈራ ተባ እየተባሉ የሚጠቀሱ፤ አለፍሲልም ባልተገባ የፖለቲካ እይታ ደንቃራ ተደርገው የተወሰዱ የታሪክ ግርዶሽ(eclipse of the history) ሆነው የኖሩ ስብራቶቻችን ነበሩ፡፡ ከነዚህ ቁልፍ ጉዳዮች መካከል ዋነኛዎቹ አንዱ የሕዝቦች ትስስር እና መስተጋብር ታሪክ ሲሆን ሌላኛው በአገረ መንግስት ምሥረታ ውስጥ የሸዋ ጂኦ-ስትራቴጂካዊ ሚናን የተመለከቱት ናቸው፡፡
በመጀመሪያ የአማራና የኦሮሞ ሕዝቦች በኩታ ገጠም ቀዬዎቻቸው እና የታሪክ እድል በፈጠረላቸው የፖለቲካ፣ የኢኮኖሚና የባህል አጋጣሚዎች እንደሌሎች ማህበረሰቦች ሁሉ መጋባት መዋለዳቸው፤መተሳሰር መዋሀዳቸው ሀቅ የመሆኑን ያህል የታሪክ ጥናት እና የትርክቶቻችን ማጠንጠኛ አለመሆናቸው ይታወቃል፡፡ ከዚህ በባሰ ሁኔታ ደግሞ በነገሥታቱ መካከል የነበረው የፖለቲካ ጋብቻና የመሪዎቻችን ማህበራዊ መሠረት ጉዳይ ነውር እስኪመስል በእውነታው ልክ ሳይጠናና፣ሳይነገርለት ዘመናት አልፈዋል ፡፡ በሌላ በኩል በሸዋና አካባቢው ለረዥም ዘመን የኖሩ ሕዝቦች በአገረ መንግሥት ግንባታ ሂደት የተጫወቱት ሚናና የሚጋሩት ቀደምት የሥልጣኔ ባለቤትነት (ታሪክ ሰሪነት-Agency) ግጥምጥሞሽ በሀገር መሪ ደረጃ መወሳታቸው እጅግ ጉልህ ፋይዳ ያለው ጉዳይ ነው ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቃለ ምልልሳቸው ያነሷቸው የታሪክ እውነታዎች ያለጥርጥር ታሪካችንንና የታሪክ ምልከታችንን ደጋግመን መመርምር እንዳለብን የሚያስገነዝቡና የወገንተኝነት ጥያቄ በሚነሳባቸው ሃይማኖታዊ የታሪክ ምንጮች እንኳን የተቀመጡ ገሃድ እውነታዎች ናቸው፡፡ መመርመር ለሚፈልግ አጥኚ እነዚህ የታሪክ እውነታዎች በየነገሥታቱ ዜና መዋዕሎች (የዐጼ አምደ ጽዮን፣ ዐጼ ሱስንዮስ፣የዐጼ ገላውዲዮስ፣ የዐጼ ሠርጸ ድንግል ወዘተ)፤ የሃይማኖት ሰነዶች፣ የታሪከ ነገሥት ቅጂዎች፣ ወደ ኢትዮጵያ መጥተው የነበሩ አውሮፓውያን ተጓዦችና ጸሐፊያን (ፍራንስስኮ አልቫሬዝ፣ ፔድሮ ፔዝ፣ ማኑኤል አልሜዳ፣ ጄሮኒሞ ሎቦ፣ ጀምስ ብሩስ፣ ኮንቲ ሮሲኒ ወዘተ ) መዝግበው በተውልን ሰነዶች ሰፍረው የምናገኛቸው፤ ከትውልድ ወደ ትውልድ ሲተላለፉ የኖሩ ቱባ መረጃዎች ናቸው፡፡
ፍራንሲስኮ አልቫሬዝ የተወልን የጽሑፍ ሰነድና ሌሎች ሀገርኛ የቃል መረጃ ምንጮች ዐፄ ልብነድንግል(1498-1532 ዓ.ም.) እንደ መሪ የአማራና የኦሮሞ ብቻ ሳይሆን ምናልባትም የሌሎች ሕዝቦችም ማህበራዊ ዳራ የነበራቸው ንጉሠ ነገሥት እንደሆኑ የሚያስረዱ ሲሆን አልቫሬዝ የንጉሱ የእናት ወንድም የነበሩት አጎታቸው ዶሪ ባህረ ነጋሽ ኦሮሞ እንደነበሩና ባህረ ነጋሽ ዶሪ ሲሞቱ ሥልጣኑ በቀጥታ ወደልጃቸው ቡሎ መሸጋገሩን ጭምር በአይኑ ያየውን ጽፏል፡፡ ከዚህም በተጨማሪ በትኩረት መታየት የሚገባው ጉዳይ ስለዐጼ ልብነ ድንግል የጦር አዛዦች የተነገሩ የቃል መረጃዎች ናቸወ፡፡ ከእነዚህ መካከል የንጉሠ ነገሥቱ ሠራዊት የቦረንትቻ ባሕል ያውቅ እንደነበር በተክለጻዲቅ መኩሪያ መጻፉና ከዐጼ ልብነድንግል የጦር አዛዦች አንዱ የነበረው ቱሉ ደገልሀን በመራው ከኢማም አሕመድ ጋር የተካሄደ ጦርነት የዐጼው ጦር ሲያፈገፍግ ንጉሠ ነገሥቱ “ሁሉም ቢፈራ ቱሉ እንዴት ፈራ? ” ማለታቸው ስለሠራዊታቸው ሥብጥር የሚነግረን ነገር አለ፡፡
ኦቶማን ቱርኮችን እና የዘመኑ ተላላኪዎቻቸውን ለመዋጋት የንጉሠ ነገሥቱ ሠራዊት አንድ አካል ሆነው እስከ ኤርትራ ድረስ ዘምተው ስለነበሩ የኦሮሞ ተዋጊዎች ተጋድሎ የዐጼ ሠርጸድንግል(1542-1590 ዓ.ም.) ዜና መዋእል በግልጽ አስፍሯል፡፡ እነዚህ የኦሮሞና የሌሎች ሕዝቦች ተወላጅ ወታደሮች ትግራይ እንጢጮ አካባቢ ያካሄዱትን አውደ ውጊያ ዜና መዋዕሉ ይተርካል፡፡ ለመንግሥታቸውና ለሀገራቸው እስከባሕር ጠረፍ ድረስ ዘምተው ዋጋ መክፈላቸውም ተመዝግቧል፡፡ የዐጼ ሱስንዮስ(1607-1632 ዓ.ም.) ዜና መዋእል እና በዘመኑ ኢትዮጵያ መጥተው የነበሩ የአውሮፓ(የፖርቱጋል) ተጓዦች የጻፏቸው የመረጃ ምንጮች ንጉሠ ነገሥቱ ግንደበረት፣ሐምቦና አካባቢው ቤታቸው እንደነበር፤ አጎታቸው ለማሞ እንደሚባል፣ ወላጅ እናታቸው(ሐመልማል ወርቅ) የአዛዥ ኩሎ ልጅ የነበረች፤ የዚሁ የሐመልማል ወርቅ ጎሳ ተወላጅ የሆነ ቡኮ የተባለ ኦሮሞና ሠራዊቱ ለአባይ ቅርብ የሆነች ምዕራብ ሸዋ ላይ ዐጼ ሱስንዮስ ሲያገኙት የነበረውን ደስታና የፍቅሩን ጽናት ዜና መዋዕሉ ሳይሰስት ጽፎታል፡፡ ዐጼ ፋሲል(ከ1632 እስከ 1667 ዓ.ም.) አባቱ ሱስንዮስ እናቱ የወሎ ቃሉ ሰው(እቴጌ ሥልጣን ሞገሳ የሚል ስም የተሰጣት) እንደሆነች የታሪክ ምንጮች ያስረዱናል፡፡ በ1620ዎቹ ዓመታት ጀምሮ በኢትዮጵያ ይኖር የነበረው ፖርቱጋላዊ ቄስ ጄሮኒሞ ሎቦ ስለዐጼ ፋሲል እናትና ኦሮሞ ዘመዶቻቸው በአይን ምስክርነት የሚያውቀውን ጽፏል፡፡ የእቴጌ ሥልጣን ሞገሳ አያት ስለብዝሀ ሃይማኖት አስፈላጊነት የነበራቸውን ግልጽ ፖሊሲ ጭምር ሎቦ ዘግቦታል፡፡ የዐጼ በካፋ(1721-1730 ዓ.ም.) እና የዐጼ ኢዮአስ(1747-1761 ዓ.ም.) ጎንደር መቼም ለሕዝቦች ውህደትና ትስስር ጥሩ ማሳያ ነበረች፡፡ የየጁ ኦሮሞ ገዢ የነበረው የአሚቶ ሴት ልጅ ዝነኛዋ ውቢት ልጇ ዐጼ አዮአስ ነበር፡፡ ኢዮአስ ከኦሮሞ አጎቱ ከደጃች ሉቦ ጋር ሥልጣኑን በጎንደር እንዴት እንዳጸና፤ የቤተ መንግሥቱም የሥራ ቋንቋ አፋን ኦሮሞ እንደነበረ የንጉሠ ነገሥቱ ዜና መዋዕልና በጀምስ ብሩስ ቅጽ ሁለት መጽሀፍ የተመዘገቡ የታሪክ መረጃዎች ያስረዱናል፡፡
መነሻውን ወሎ በማድረግ ጎንደር ጸንቶ የኖረው የየጁ ሥርወ መንግሥት(ወረ ሼኮች) መሥራቾች የመርሳው አባ ጌትዬ፣ የልጃቸው ጓንጉል አባ ሴሩ እንዲሁም የልጅ ልጃቸው የራስ አሊ ጓንጉል(አሊ ትልቁ) ታሪክ በኢዮአስ ዜና መዋዕል፣ በጀምስ ብሩስ መጽሐፍና በሌሎች በርካታ ሰነዶች ታሪካቸው ተዘግቧል፡፡ በኋላ ላይ በሽፈራው በቀለ(ፕሮፌሰር) እና ሞላ ትኩዬ የቀረቡ ጥልቅ ጥናቶች ይህን እውነት በዝርዝር ያስረዱናል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቃለ ምልልሳቸው እንደጠቀሱት የእነዚህ መሪዎች የፖለቲካ ጋብቻ ታሪክ የሚያሳየን በሄዱበት አገር ሁሉ የሕዝቦች ትሥሥር እና የፖለቲካ ጋብቻ የኖረ ታሪካችን እና የጉልበታችን ምንጭ እንደነበረ ነው፡፡ በዳግማዊ ዐጼ ቴዎድሮስ ዘመን የተጻፉ የታሪክ ሰነዶች የወሎዋ ገዢ ወርቂቱ ወዳጆ(የማመዶች ሥርወ መንግሥት መሪ የኢማም አሊ አባ ቡላ ባለቤት) ንጉሥ ምኒልክ ከመቅደላ እስር ቤት እንዲያመልጡ ያደረጉ፤ አጃቢ ሠራዊት አሰማርተው ምኒልክን እስከሸዋ የሸኙ እንደነበሩ በዋናነት ከጸሓፌ ትእዛዝ ገብረ ሥላሴ ታሪከ ዘመን ዘ ዳግማዊ ምኒልክ ዜና መዋዕል እና በመቅደላ አምባ እስር ላይ የነበሩ አውሮፓውያን ከጻፏቸው መረጃዎች እንረዳለን፡፡
ሥልጣኔዎቻችን ሁሉ ተደምረን ያሳካናቸው እንደሆነ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቃለ ምልልሳቸው አንስተዋል፡፡ የዐድዋ ዘመቻና ድሉ ለዚህ አንዱ ማሳያ እንደሆነ ተጨባጭ የታሪክ ምንጮች ያስረዱናል፡፡ በ1888 ዓ.ም. ለዓድዋ ዘመቻ ከመላው ኢትዮጵያ የተመመው ሠረዊት ወፍላ ላይ የነበረው ሠልፍ የንጉሠ ነገሥቱ ዜና መዋዕል እንኳን እንዲህ ይገልጸዋል፡፡ “የመኳንንቱ የጦር መሣሪያ፣ወርቁ፣ ጣፋ፣ ብሩ፣ ሙጣው፣ ጫሜው፣ ሎሚታውና ኩፊታው፣ ከሌቻው፣ ወርቅ ለምዱ እንደጸሐይ ሲያበራ ዋለ፡፡” እንደጸሐይ የበራውን ሕብረ ባሕልና ሕብረ ማንነት ትርክቶቻችን በልኩ አጉልተው ያውቃሉ?
ሸዋና አካባቢው(ወሎን ጨምሮ) እንደ አንድ ጂዞ ስትራቴጂ ሥፍራ የሕዝቦች ውህደትና ትስስር መሠረት ሆኖት የመልክዓ ምድር መገኛው ለግብርና እና ለውጭ ንግድ የተመቸ በመሆኑ በኢትዮጵያ አገረ መንግሥት ግንባታ ታሪክ ውስጥ ቁልፍ ቦታ ይዞ መኖሩን ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቃለ ምልልሳቸው መግቢያ አስታውሰውናል፡፡ ሸዋና አካባቢው ከመንግሥታት ምስረታ ጋር በተገናኘ ከዘጠነኛው አንስቶ እስካሁን ያለው ረዥም የታሪክ ጉዞ በርግጥም ሊነገር፣ ሊተነተን የአደባባይ ትርክት አካል ሊደረግ የሚገባው እውነት ነው፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከሸዋ ሡልጣኔት ምስረታ( እ.አ..አ.896 ዓ.ም.) እስከ ዓድዋ ድል(1888 ዓ.ም.) ሥላወሷቸው የአርጎባ(የወላስማ/ወሊ አስማ ሥርወ መንግሥት)፣ የአማራ(ሰለሞናዊ ሥርወ መንግሥት)፣ ኦሮሞ(ቱለማው በተለይ)፣ወርጂ፣ ጉራጌ፣ ጋፋት፣ ወዘተ ሕዝቦች ትስስርም ይሁን የፖለቲካ ጋብቻ የተመለከተ ታሪክ ከበቂ በላይ የታሪክ ማስረጃ ምንጮች ቢኖሩንም በታሪክ ግርዶሹ ምክንያት የወል ትርክት አካል መሆን አልቻለም፡፡
ኤንሪኮ ቼሩሊ ከሐረር አግኝቶ ያሳተመው በአረብኛ የተጻፈው የሸዋ ሡልጣኔት ዜና መዋዕል እንደሚያመለክተው ሡልጣኔቱን እ.አ.አ. በ896/7 የመሰረቱት የማህዙሚ ጎሳ አባላት ናቸው፡፡ መንግሥታቸውም ከ9ኛው እስከ 13ኛው ክፍለ ዘመን ድረስ በተከታታይ በገዙ አሥራ አራት ሱልጣኖች እንደጸና የታሪክ መረጃ ምንጮች ያመለክታሉ፡፡ የሸዋ ሙስሊም ሡልጣኔቱ መቀመጫ ከተማ ከአዲስ አበባ በስተሰሜን ምሥራቅ 70 ኪሎ ሜትር ላይ የምትገኝ ወለላ የተባለች ሥፍራ እንደነበረች የጆርጅ ደብሊው ቢ ሀንቲንግፎርድ(1989) ጥናት ያመለክታል፡፡ የማህዙሚ ሥርወ መንግሥት ከመጨረሻዎቹ መሪዎች አንዱ የነበረው ሡልጣን ድልመራህ ወርጂዎች የይኖሩበት በነበረው አካባቢ በ1270ዎቹ በነበረ የርስ በርስ ጦርነት ድል ሳይቀናው ሲቀር ሕይወቱን ለማትረፍ ዐጼ(የአማራ ገዥ?) እንደሄደ ይህው የአረብኛ ዜና መዋእል ያስረዳል፡፡ የማህዙሚዎች የሸዋ ሡልጣኔት የተተካው በዋናነት የአርጎባዎች አገር በሆነው ይፋት(ዊፋት) ላይ በወላስማዎች ነበር፡፡ ወላስማዎች ከአጎራባቾቻው ጋር እየተጋቡ፣ እየተስማሙም እየተጋጩም የይፋት ሡልጣኔትን ከ13ኛው እስከ 15ኛው ክፍለ ዘመን ከሸዋ እስከ ምሥራቃዊ የኢትዮጵያ ጠረፍ እንዳስተዳደሩ ስፍር ቁጥር የሌለው የሰነድ( የኢብን ካልዱን ተማሪ የነበረው አል ማቅሪዚ ጽሑፍ- ኪታብ አል ኢልማም)፣ የአርኪዮሎጂና የቃል መረጃ ምንጮች አሉ፡፡
መነሻውን ሰሜን ሸዋ እና ደቡብ ወሎ ያደረገው የክርስቲያኑ ሰሎሞናዊ ሥርወ መንግሥት በአካባቢው ያሉ ሕዝቦች ተዋህደው ከ13ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ በጋራ የመሠረቱት እንደሆነ አያጠያይቅም፡፡ አማራዎች፤ አርጎባዎች፣ ወርጂዎች፣ ጋፋቶች፣ ጉራጌዎች እና ኦሮሞዎች፣ አፋሮች፣ ሐረሪዎች ወዘተ በዚህ የሸዋ መንግሥታት የተጽዕኖ ምህዳር(Orbit) ውስጥ እንደሚገኙ ዜና መዋእሎች፣ የሃይማኖት ሰነዶች፣ የአርኪዮሎጂ ማስረጃዎች ከትውልድ ወደ ትውልድ ሲተላለፉ የኖሩ የቃል መረጃ ምንጮች ያመለክታሉ፡፡ ለምሳሌ ታደሠ ታምራት(ፕሮፌሠር) ከ13ኛው እስከ 16ኛው ክፍለ ዘመን የቤተ ክርስቲያንና መንግሥትን ግንኙነት ታሪክ ባጠኑበት መጽሐፋቸው የገላንና ያያ ሰዎች ሸዋ ውስጥ በ13ኛው ክፍለ ዘመን በኦዳ ዛፍ (ኮቢል የሚባል ዋርካ) ሥር ሃይማኖታዊ ሥርዓት ይፈጽሙ እንደነበር ገድለ አቡነ ቀውስጦስን ጠቅሰው ጽፈዋል(ገጽ 184)፡፡ ሸዋ የባለ ብዙ ማንነት ሕዝቦች ሀገር ከመሆኗ ባሻገር በ16ኛው ክፍለ ዘመን የተከናወኑ ዐበይት ጉዳዮች ላይ መረጃ የተወልን መነኩሴው አባ ባህሪይ እንደገለጸው “ሸዋ የመንግሥት ሀገር ነች” (ገጽ 130)፡፡ በየዘመናቱ ከሸዋ የተነሱ የፖለቲካ ኃይሎች፣ ፈረሰኛ ሠራዊታቸውን ይዘው በሰሜን እስከ ኤርትራ(በዐጼ ሠርጸ ድንግል ዘመን- የኤርትራዋ ባሬንቱ የዚህ የታሪክ ሂደት ውርስ አይደለችም ማለት አይቻልም፡፡) በምሥራቅ እስከ ዘይላ(ከዐጼ አምደጽዮን እስከ ገላውዲዮስ ዘመን)፣ በምዕራብ እስከ ሱዳን ፋዞግሊ(ዐጼ ሱስንዮስ ዘመን) በደቡብ እስከ ሞያሌ ተንቀሳቅሰው በአገረ መንግሥት ግንባታ ሂደት ውስጥ ቁልፍ ሚና ተጫተዋል፡፡
እነዚህ የሸዋ እና አካባቢው ሕዝቦችና ገዢዎች ትልቁን ንቅናቄያቸውን ያደረጉት ግን በ19ኛው ክፍለ ዘመን እንደሆነ ይታወቃል፡፡ ዐጼ ምኒልክና ራስ ጎበና ዳጬ የቱለማ ኦሮሞ፤ የሸዋ አማራ እና የሌሎችም ውህድ የሆነ ጦራቸውን አዝምተው ወሎ ወግተው ወረኢሉን የመንሥታቸው መቀመጫ ያደረጉት አርሲ፣ወለጋ፣ከሐረር ከመዝመታቸው በፊት ነበር፡፡ የመጫ ኦሮሞ ተወላጁን የጎጃሙን ንጉስ ተክለሃይማኖት(አዳል ተሰማ) በቱለማው መሪ ራስ ጎበና ዳጪ እምባቦ ላይ ያስገበሩት የጂኦ ፖለቲካዊ እና የሕዝቦች ትስስር እድሎች ጉልበት ፈጥሮላቸው፤ ኃይል አጎናጽፏቸው እንጂ በአጋጣሚ አይደለም፡፡ በርግጥ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የፖለቲካችን ደንቃራነት የፈጠረውን የታሪክ ግርዶሽ ያሸነፉ ፋና ወጊ ጥናቾች መውጣት ጀምረዋል፡፡ አንዱ “Invisible Actors: The Oromo and the Creation of Modern Ethiopia(1855-1913)” በሚል ርዕስ በብሪያን ጀምስ ዬትስ(2002) በኤሊኖይስ ዩኒቨርሲቲ ከተጠናው እጅግ ጠቃሚ የዶክትሬት ዲግሪ ማሟያ ጥናት ሲሆን ሌላው የደቻሳ አበበ(ዶ/ር) ጎበና ወታደራዊና ፖለቲካዊ ሕይወት ነው፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቃለ ምልልሳቸው የዘመናዊት ኢትዮጵያን እውን መሆን ያለ ምኒልክና ያለ ጎበና እንደማይታሰብ ሲጠቅሱ ይህንን እውነታ ማጉላታቸው ይመስለኛል፡፡
የሕዝቦች ትስስርና የፖለቲካ ጋብቻ በአማራና በኦሮሞ ሕዝብ መስተጋብር ብቻ የታጠረ አልነበረም-ሊሆንም አይችልም፡፡ የኢትዮጵያ ሕዝብ ባህልና ሥልጣኔ መጋመዱ ረቂቅ ነው፡፡ ከጥንታዊ አክሱም ዘመን ጀምሮ በዝነኞቹ የአክሱም መቃብር ሀውልቶች እና በላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናት ላይ ከምናገኛቸው የኪነ ሕንጻ ትእምርቶች(Symbols) መካከል የውሸት በሮች (False Doors) እና የውሸት መስኮቶች(False windows) የሙታን መንፈስ(ኤከራ) መመላለሻ እንደሆኑ በጥናት የተረጋገጠ ነው (ቢትራይስ ፕሌይን Annales d'Éthiopie 1965) ፡፡ ይህ የኤከራዎች መመላለስና የመነጋገር ባህል እና እምነት ከደቡባዊ ግብጽ አንስቶ እስከ ሰሜን ኬንያ ድረስ በሚኖሩ የኩሽ ሕዝቦች በሰፊው የሚታወቅ ረዥም ዘመን ያስቆጠረ ልምምድ ነው፡፡
ሌላው በልኩ ያልተጠና እና በትርክቶቻችን ውስጥ ትኩረት ያልተሰጠው በሕዝቦች መካከል ያለ ሥልጣኔ ትስስር ታሪክ የእያንዳዱን የዛግዌ ነገሥታት የሥልጣን ዘመናትን የተመለከተ ነው፡፡ ከታሪክ ነገሥት፣ ከልዩ ልዩ ዜና መዋዕሎች፣ ከፖርቱጋል ተጓዦች(ፓኤዝና አልሜዳ) ከብሪቲሽ ሙዝየም እንዲሁም ከኮንቲ ሮሲኒ የተገኙት ምንጮች የሚረጋግጡት የሁሉም የዛግዌ ዐጼዎች( ከአንድ ሁለቱ በስተቀር) የሥልጣን ዘመን 40፤40 ዓመታት ነበር፡፡ ይህ ጉዳይ በኦሮሞ የገዳ ሥርዓት የአንድ ትውልድ የሥልጣን ዑደት ጋር አንድ አይነት የሆነው በአጋጣሚ ነው ወይስ ዛግዌዎች እና ኦሮሞዎች የኩሽ ሕዝቦች በመሆናቸው ቀዳሚ ከሆነው የጋራ ሥልጣኔያቸው የሚቀዳ የአስተዳደር ሥርዓት ነው? እነዚህስ ሀቆች የወል ትርክቶቻችን መመሆን አለመቻላቸው በፖለቲካ ደንቃራነት የተፈጠረ የታሪክ ግርዶሽ(eclipse of history) እንጂ ሌላ ምን ሊባል ይችላል? በላሊበላ አብያተ ክርስቲያናትና እና በሸዋ በሚገኘው የአዳዲ ማርያም ቤተ ክርስቲያን ኪነሕንጻ መካከል ያለው ፍጹም ተመሳሳይነት ምንጩ ምንድነው? ሊጠና፣ ሊነገር ልንማርበት ይገባል፡፡
በርግጥም ታሪካችን ትዝታችን ላይ የተጫነ ሸክም ሳይሆን የነፍስ መገለጥ ነው የሚያሰኘው የሕዝቦች ትሥሥር፣ ውህደት የሥልጣኔ መጋራትና መወራረስ ታሪክ መታወቁ መንፈስን ሃርነት ማውጣቱ ይመስለኛል፡፡
ጋዜጠኛ ዮናስ አየለ እንደጻፈው
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ ከአሚኮ ጋር ያደረጉትን ቃለምልልስ አዳምጬ እንደጨረስኩ በቃለ ምልልሱ በርዕሰ ጉዳይ ደረጃ ጎልተው ከወጡ ዋና ዋና ጭብጦች መካከል አንዱ ነገረ ታሪክ እንደሆነ ተሰምቶኛል፡፡ ታሪክ-የሀገር ውስጥና የውጭ፤ የሩቅና የቅርብ ዘመን! ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቃለ ምልልሳቸው ያንጸባረቁትን ሚዛናዊና አምክኖአዊ የታሪክ እይታና ድምዳሜያቸውን አለማድነቅ ንፉግነት ነው፡፡ የአሥራ ዘጠነኛው ክፍለ ዘመን እንግሊዛዊ የታሪክ ጸሐፊና ፖለቲከኛ ሎርድ አክተን “History is not a burden on the memory but an illumination of the soul” ብሎ ሲጽፍ “ታሪክ የነፍስ መገለጥ እንጂ በትዝታ ላይ የተጫነ ሸክም አይደለም” ማለቱ ነበር፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቃለ ምልልሳቸው ያነሷቸው የታሪክ አንኳር ጉዳዮች እስከዛሬ ድረስ በሀገራችን የታሪክ አጻጻፍ(Historiography) እና በሕዝባዊ ትርክቶቻችን(በሚዲያዎችን ጭምር) በሚገባቸው ልክ ያልተወሱ፤ ቢወሱም ፈራ ተባ እየተባሉ የሚጠቀሱ፤ አለፍሲልም ባልተገባ የፖለቲካ እይታ ደንቃራ ተደርገው የተወሰዱ የታሪክ ግርዶሽ(eclipse of the history) ሆነው የኖሩ ስብራቶቻችን ነበሩ፡፡ ከነዚህ ቁልፍ ጉዳዮች መካከል ዋነኛዎቹ አንዱ የሕዝቦች ትስስር እና መስተጋብር ታሪክ ሲሆን ሌላኛው በአገረ መንግስት ምሥረታ ውስጥ የሸዋ ጂኦ-ስትራቴጂካዊ ሚናን የተመለከቱት ናቸው፡፡
በመጀመሪያ የአማራና የኦሮሞ ሕዝቦች በኩታ ገጠም ቀዬዎቻቸው እና የታሪክ እድል በፈጠረላቸው የፖለቲካ፣ የኢኮኖሚና የባህል አጋጣሚዎች እንደሌሎች ማህበረሰቦች ሁሉ መጋባት መዋለዳቸው፤መተሳሰር መዋሀዳቸው ሀቅ የመሆኑን ያህል የታሪክ ጥናት እና የትርክቶቻችን ማጠንጠኛ አለመሆናቸው ይታወቃል፡፡ ከዚህ በባሰ ሁኔታ ደግሞ በነገሥታቱ መካከል የነበረው የፖለቲካ ጋብቻና የመሪዎቻችን ማህበራዊ መሠረት ጉዳይ ነውር እስኪመስል በእውነታው ልክ ሳይጠናና፣ሳይነገርለት ዘመናት አልፈዋል ፡፡ በሌላ በኩል በሸዋና አካባቢው ለረዥም ዘመን የኖሩ ሕዝቦች በአገረ መንግሥት ግንባታ ሂደት የተጫወቱት ሚናና የሚጋሩት ቀደምት የሥልጣኔ ባለቤትነት (ታሪክ ሰሪነት-Agency) ግጥምጥሞሽ በሀገር መሪ ደረጃ መወሳታቸው እጅግ ጉልህ ፋይዳ ያለው ጉዳይ ነው ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቃለ ምልልሳቸው ያነሷቸው የታሪክ እውነታዎች ያለጥርጥር ታሪካችንንና የታሪክ ምልከታችንን ደጋግመን መመርምር እንዳለብን የሚያስገነዝቡና የወገንተኝነት ጥያቄ በሚነሳባቸው ሃይማኖታዊ የታሪክ ምንጮች እንኳን የተቀመጡ ገሃድ እውነታዎች ናቸው፡፡ መመርመር ለሚፈልግ አጥኚ እነዚህ የታሪክ እውነታዎች በየነገሥታቱ ዜና መዋዕሎች (የዐጼ አምደ ጽዮን፣ ዐጼ ሱስንዮስ፣የዐጼ ገላውዲዮስ፣ የዐጼ ሠርጸ ድንግል ወዘተ)፤ የሃይማኖት ሰነዶች፣ የታሪከ ነገሥት ቅጂዎች፣ ወደ ኢትዮጵያ መጥተው የነበሩ አውሮፓውያን ተጓዦችና ጸሐፊያን (ፍራንስስኮ አልቫሬዝ፣ ፔድሮ ፔዝ፣ ማኑኤል አልሜዳ፣ ጄሮኒሞ ሎቦ፣ ጀምስ ብሩስ፣ ኮንቲ ሮሲኒ ወዘተ ) መዝግበው በተውልን ሰነዶች ሰፍረው የምናገኛቸው፤ ከትውልድ ወደ ትውልድ ሲተላለፉ የኖሩ ቱባ መረጃዎች ናቸው፡፡
ፍራንሲስኮ አልቫሬዝ የተወልን የጽሑፍ ሰነድና ሌሎች ሀገርኛ የቃል መረጃ ምንጮች ዐፄ ልብነድንግል(1498-1532 ዓ.ም.) እንደ መሪ የአማራና የኦሮሞ ብቻ ሳይሆን ምናልባትም የሌሎች ሕዝቦችም ማህበራዊ ዳራ የነበራቸው ንጉሠ ነገሥት እንደሆኑ የሚያስረዱ ሲሆን አልቫሬዝ የንጉሱ የእናት ወንድም የነበሩት አጎታቸው ዶሪ ባህረ ነጋሽ ኦሮሞ እንደነበሩና ባህረ ነጋሽ ዶሪ ሲሞቱ ሥልጣኑ በቀጥታ ወደልጃቸው ቡሎ መሸጋገሩን ጭምር በአይኑ ያየውን ጽፏል፡፡ ከዚህም በተጨማሪ በትኩረት መታየት የሚገባው ጉዳይ ስለዐጼ ልብነ ድንግል የጦር አዛዦች የተነገሩ የቃል መረጃዎች ናቸወ፡፡ ከእነዚህ መካከል የንጉሠ ነገሥቱ ሠራዊት የቦረንትቻ ባሕል ያውቅ እንደነበር በተክለጻዲቅ መኩሪያ መጻፉና ከዐጼ ልብነድንግል የጦር አዛዦች አንዱ የነበረው ቱሉ ደገልሀን በመራው ከኢማም አሕመድ ጋር የተካሄደ ጦርነት የዐጼው ጦር ሲያፈገፍግ ንጉሠ ነገሥቱ “ሁሉም ቢፈራ ቱሉ እንዴት ፈራ? ” ማለታቸው ስለሠራዊታቸው ሥብጥር የሚነግረን ነገር አለ፡፡
ኦቶማን ቱርኮችን እና የዘመኑ ተላላኪዎቻቸውን ለመዋጋት የንጉሠ ነገሥቱ ሠራዊት አንድ አካል ሆነው እስከ ኤርትራ ድረስ ዘምተው ስለነበሩ የኦሮሞ ተዋጊዎች ተጋድሎ የዐጼ ሠርጸድንግል(1542-1590 ዓ.ም.) ዜና መዋእል በግልጽ አስፍሯል፡፡ እነዚህ የኦሮሞና የሌሎች ሕዝቦች ተወላጅ ወታደሮች ትግራይ እንጢጮ አካባቢ ያካሄዱትን አውደ ውጊያ ዜና መዋዕሉ ይተርካል፡፡ ለመንግሥታቸውና ለሀገራቸው እስከባሕር ጠረፍ ድረስ ዘምተው ዋጋ መክፈላቸውም ተመዝግቧል፡፡ የዐጼ ሱስንዮስ(1607-1632 ዓ.ም.) ዜና መዋእል እና በዘመኑ ኢትዮጵያ መጥተው የነበሩ የአውሮፓ(የፖርቱጋል) ተጓዦች የጻፏቸው የመረጃ ምንጮች ንጉሠ ነገሥቱ ግንደበረት፣ሐምቦና አካባቢው ቤታቸው እንደነበር፤ አጎታቸው ለማሞ እንደሚባል፣ ወላጅ እናታቸው(ሐመልማል ወርቅ) የአዛዥ ኩሎ ልጅ የነበረች፤ የዚሁ የሐመልማል ወርቅ ጎሳ ተወላጅ የሆነ ቡኮ የተባለ ኦሮሞና ሠራዊቱ ለአባይ ቅርብ የሆነች ምዕራብ ሸዋ ላይ ዐጼ ሱስንዮስ ሲያገኙት የነበረውን ደስታና የፍቅሩን ጽናት ዜና መዋዕሉ ሳይሰስት ጽፎታል፡፡ ዐጼ ፋሲል(ከ1632 እስከ 1667 ዓ.ም.) አባቱ ሱስንዮስ እናቱ የወሎ ቃሉ ሰው(እቴጌ ሥልጣን ሞገሳ የሚል ስም የተሰጣት) እንደሆነች የታሪክ ምንጮች ያስረዱናል፡፡ በ1620ዎቹ ዓመታት ጀምሮ በኢትዮጵያ ይኖር የነበረው ፖርቱጋላዊ ቄስ ጄሮኒሞ ሎቦ ስለዐጼ ፋሲል እናትና ኦሮሞ ዘመዶቻቸው በአይን ምስክርነት የሚያውቀውን ጽፏል፡፡ የእቴጌ ሥልጣን ሞገሳ አያት ስለብዝሀ ሃይማኖት አስፈላጊነት የነበራቸውን ግልጽ ፖሊሲ ጭምር ሎቦ ዘግቦታል፡፡ የዐጼ በካፋ(1721-1730 ዓ.ም.) እና የዐጼ ኢዮአስ(1747-1761 ዓ.ም.) ጎንደር መቼም ለሕዝቦች ውህደትና ትስስር ጥሩ ማሳያ ነበረች፡፡ የየጁ ኦሮሞ ገዢ የነበረው የአሚቶ ሴት ልጅ ዝነኛዋ ውቢት ልጇ ዐጼ አዮአስ ነበር፡፡ ኢዮአስ ከኦሮሞ አጎቱ ከደጃች ሉቦ ጋር ሥልጣኑን በጎንደር እንዴት እንዳጸና፤ የቤተ መንግሥቱም የሥራ ቋንቋ አፋን ኦሮሞ እንደነበረ የንጉሠ ነገሥቱ ዜና መዋዕልና በጀምስ ብሩስ ቅጽ ሁለት መጽሀፍ የተመዘገቡ የታሪክ መረጃዎች ያስረዱናል፡፡
መነሻውን ወሎ በማድረግ ጎንደር ጸንቶ የኖረው የየጁ ሥርወ መንግሥት(ወረ ሼኮች) መሥራቾች የመርሳው አባ ጌትዬ፣ የልጃቸው ጓንጉል አባ ሴሩ እንዲሁም የልጅ ልጃቸው የራስ አሊ ጓንጉል(አሊ ትልቁ) ታሪክ በኢዮአስ ዜና መዋዕል፣ በጀምስ ብሩስ መጽሐፍና በሌሎች በርካታ ሰነዶች ታሪካቸው ተዘግቧል፡፡ በኋላ ላይ በሽፈራው በቀለ(ፕሮፌሰር) እና ሞላ ትኩዬ የቀረቡ ጥልቅ ጥናቶች ይህን እውነት በዝርዝር ያስረዱናል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቃለ ምልልሳቸው እንደጠቀሱት የእነዚህ መሪዎች የፖለቲካ ጋብቻ ታሪክ የሚያሳየን በሄዱበት አገር ሁሉ የሕዝቦች ትሥሥር እና የፖለቲካ ጋብቻ የኖረ ታሪካችን እና የጉልበታችን ምንጭ እንደነበረ ነው፡፡ በዳግማዊ ዐጼ ቴዎድሮስ ዘመን የተጻፉ የታሪክ ሰነዶች የወሎዋ ገዢ ወርቂቱ ወዳጆ(የማመዶች ሥርወ መንግሥት መሪ የኢማም አሊ አባ ቡላ ባለቤት) ንጉሥ ምኒልክ ከመቅደላ እስር ቤት እንዲያመልጡ ያደረጉ፤ አጃቢ ሠራዊት አሰማርተው ምኒልክን እስከሸዋ የሸኙ እንደነበሩ በዋናነት ከጸሓፌ ትእዛዝ ገብረ ሥላሴ ታሪከ ዘመን ዘ ዳግማዊ ምኒልክ ዜና መዋዕል እና በመቅደላ አምባ እስር ላይ የነበሩ አውሮፓውያን ከጻፏቸው መረጃዎች እንረዳለን፡፡
ሥልጣኔዎቻችን ሁሉ ተደምረን ያሳካናቸው እንደሆነ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቃለ ምልልሳቸው አንስተዋል፡፡ የዐድዋ ዘመቻና ድሉ ለዚህ አንዱ ማሳያ እንደሆነ ተጨባጭ የታሪክ ምንጮች ያስረዱናል፡፡ በ1888 ዓ.ም. ለዓድዋ ዘመቻ ከመላው ኢትዮጵያ የተመመው ሠረዊት ወፍላ ላይ የነበረው ሠልፍ የንጉሠ ነገሥቱ ዜና መዋዕል እንኳን እንዲህ ይገልጸዋል፡፡ “የመኳንንቱ የጦር መሣሪያ፣ወርቁ፣ ጣፋ፣ ብሩ፣ ሙጣው፣ ጫሜው፣ ሎሚታውና ኩፊታው፣ ከሌቻው፣ ወርቅ ለምዱ እንደጸሐይ ሲያበራ ዋለ፡፡” እንደጸሐይ የበራውን ሕብረ ባሕልና ሕብረ ማንነት ትርክቶቻችን በልኩ አጉልተው ያውቃሉ?
ሸዋና አካባቢው(ወሎን ጨምሮ) እንደ አንድ ጂዞ ስትራቴጂ ሥፍራ የሕዝቦች ውህደትና ትስስር መሠረት ሆኖት የመልክዓ ምድር መገኛው ለግብርና እና ለውጭ ንግድ የተመቸ በመሆኑ በኢትዮጵያ አገረ መንግሥት ግንባታ ታሪክ ውስጥ ቁልፍ ቦታ ይዞ መኖሩን ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቃለ ምልልሳቸው መግቢያ አስታውሰውናል፡፡ ሸዋና አካባቢው ከመንግሥታት ምስረታ ጋር በተገናኘ ከዘጠነኛው አንስቶ እስካሁን ያለው ረዥም የታሪክ ጉዞ በርግጥም ሊነገር፣ ሊተነተን የአደባባይ ትርክት አካል ሊደረግ የሚገባው እውነት ነው፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከሸዋ ሡልጣኔት ምስረታ( እ.አ..አ.896 ዓ.ም.) እስከ ዓድዋ ድል(1888 ዓ.ም.) ሥላወሷቸው የአርጎባ(የወላስማ/ወሊ አስማ ሥርወ መንግሥት)፣ የአማራ(ሰለሞናዊ ሥርወ መንግሥት)፣ ኦሮሞ(ቱለማው በተለይ)፣ወርጂ፣ ጉራጌ፣ ጋፋት፣ ወዘተ ሕዝቦች ትስስርም ይሁን የፖለቲካ ጋብቻ የተመለከተ ታሪክ ከበቂ በላይ የታሪክ ማስረጃ ምንጮች ቢኖሩንም በታሪክ ግርዶሹ ምክንያት የወል ትርክት አካል መሆን አልቻለም፡፡
ኤንሪኮ ቼሩሊ ከሐረር አግኝቶ ያሳተመው በአረብኛ የተጻፈው የሸዋ ሡልጣኔት ዜና መዋዕል እንደሚያመለክተው ሡልጣኔቱን እ.አ.አ. በ896/7 የመሰረቱት የማህዙሚ ጎሳ አባላት ናቸው፡፡ መንግሥታቸውም ከ9ኛው እስከ 13ኛው ክፍለ ዘመን ድረስ በተከታታይ በገዙ አሥራ አራት ሱልጣኖች እንደጸና የታሪክ መረጃ ምንጮች ያመለክታሉ፡፡ የሸዋ ሙስሊም ሡልጣኔቱ መቀመጫ ከተማ ከአዲስ አበባ በስተሰሜን ምሥራቅ 70 ኪሎ ሜትር ላይ የምትገኝ ወለላ የተባለች ሥፍራ እንደነበረች የጆርጅ ደብሊው ቢ ሀንቲንግፎርድ(1989) ጥናት ያመለክታል፡፡ የማህዙሚ ሥርወ መንግሥት ከመጨረሻዎቹ መሪዎች አንዱ የነበረው ሡልጣን ድልመራህ ወርጂዎች የይኖሩበት በነበረው አካባቢ በ1270ዎቹ በነበረ የርስ በርስ ጦርነት ድል ሳይቀናው ሲቀር ሕይወቱን ለማትረፍ ዐጼ(የአማራ ገዥ?) እንደሄደ ይህው የአረብኛ ዜና መዋእል ያስረዳል፡፡ የማህዙሚዎች የሸዋ ሡልጣኔት የተተካው በዋናነት የአርጎባዎች አገር በሆነው ይፋት(ዊፋት) ላይ በወላስማዎች ነበር፡፡ ወላስማዎች ከአጎራባቾቻው ጋር እየተጋቡ፣ እየተስማሙም እየተጋጩም የይፋት ሡልጣኔትን ከ13ኛው እስከ 15ኛው ክፍለ ዘመን ከሸዋ እስከ ምሥራቃዊ የኢትዮጵያ ጠረፍ እንዳስተዳደሩ ስፍር ቁጥር የሌለው የሰነድ( የኢብን ካልዱን ተማሪ የነበረው አል ማቅሪዚ ጽሑፍ- ኪታብ አል ኢልማም)፣ የአርኪዮሎጂና የቃል መረጃ ምንጮች አሉ፡፡
መነሻውን ሰሜን ሸዋ እና ደቡብ ወሎ ያደረገው የክርስቲያኑ ሰሎሞናዊ ሥርወ መንግሥት በአካባቢው ያሉ ሕዝቦች ተዋህደው ከ13ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ በጋራ የመሠረቱት እንደሆነ አያጠያይቅም፡፡ አማራዎች፤ አርጎባዎች፣ ወርጂዎች፣ ጋፋቶች፣ ጉራጌዎች እና ኦሮሞዎች፣ አፋሮች፣ ሐረሪዎች ወዘተ በዚህ የሸዋ መንግሥታት የተጽዕኖ ምህዳር(Orbit) ውስጥ እንደሚገኙ ዜና መዋእሎች፣ የሃይማኖት ሰነዶች፣ የአርኪዮሎጂ ማስረጃዎች ከትውልድ ወደ ትውልድ ሲተላለፉ የኖሩ የቃል መረጃ ምንጮች ያመለክታሉ፡፡ ለምሳሌ ታደሠ ታምራት(ፕሮፌሠር) ከ13ኛው እስከ 16ኛው ክፍለ ዘመን የቤተ ክርስቲያንና መንግሥትን ግንኙነት ታሪክ ባጠኑበት መጽሐፋቸው የገላንና ያያ ሰዎች ሸዋ ውስጥ በ13ኛው ክፍለ ዘመን በኦዳ ዛፍ (ኮቢል የሚባል ዋርካ) ሥር ሃይማኖታዊ ሥርዓት ይፈጽሙ እንደነበር ገድለ አቡነ ቀውስጦስን ጠቅሰው ጽፈዋል(ገጽ 184)፡፡ ሸዋ የባለ ብዙ ማንነት ሕዝቦች ሀገር ከመሆኗ ባሻገር በ16ኛው ክፍለ ዘመን የተከናወኑ ዐበይት ጉዳዮች ላይ መረጃ የተወልን መነኩሴው አባ ባህሪይ እንደገለጸው “ሸዋ የመንግሥት ሀገር ነች” (ገጽ 130)፡፡ በየዘመናቱ ከሸዋ የተነሱ የፖለቲካ ኃይሎች፣ ፈረሰኛ ሠራዊታቸውን ይዘው በሰሜን እስከ ኤርትራ(በዐጼ ሠርጸ ድንግል ዘመን- የኤርትራዋ ባሬንቱ የዚህ የታሪክ ሂደት ውርስ አይደለችም ማለት አይቻልም፡፡) በምሥራቅ እስከ ዘይላ(ከዐጼ አምደጽዮን እስከ ገላውዲዮስ ዘመን)፣ በምዕራብ እስከ ሱዳን ፋዞግሊ(ዐጼ ሱስንዮስ ዘመን) በደቡብ እስከ ሞያሌ ተንቀሳቅሰው በአገረ መንግሥት ግንባታ ሂደት ውስጥ ቁልፍ ሚና ተጫተዋል፡፡
እነዚህ የሸዋ እና አካባቢው ሕዝቦችና ገዢዎች ትልቁን ንቅናቄያቸውን ያደረጉት ግን በ19ኛው ክፍለ ዘመን እንደሆነ ይታወቃል፡፡ ዐጼ ምኒልክና ራስ ጎበና ዳጬ የቱለማ ኦሮሞ፤ የሸዋ አማራ እና የሌሎችም ውህድ የሆነ ጦራቸውን አዝምተው ወሎ ወግተው ወረኢሉን የመንሥታቸው መቀመጫ ያደረጉት አርሲ፣ወለጋ፣ከሐረር ከመዝመታቸው በፊት ነበር፡፡ የመጫ ኦሮሞ ተወላጁን የጎጃሙን ንጉስ ተክለሃይማኖት(አዳል ተሰማ) በቱለማው መሪ ራስ ጎበና ዳጪ እምባቦ ላይ ያስገበሩት የጂኦ ፖለቲካዊ እና የሕዝቦች ትስስር እድሎች ጉልበት ፈጥሮላቸው፤ ኃይል አጎናጽፏቸው እንጂ በአጋጣሚ አይደለም፡፡ በርግጥ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የፖለቲካችን ደንቃራነት የፈጠረውን የታሪክ ግርዶሽ ያሸነፉ ፋና ወጊ ጥናቾች መውጣት ጀምረዋል፡፡ አንዱ “Invisible Actors: The Oromo and the Creation of Modern Ethiopia(1855-1913)” በሚል ርዕስ በብሪያን ጀምስ ዬትስ(2002) በኤሊኖይስ ዩኒቨርሲቲ ከተጠናው እጅግ ጠቃሚ የዶክትሬት ዲግሪ ማሟያ ጥናት ሲሆን ሌላው የደቻሳ አበበ(ዶ/ር) ጎበና ወታደራዊና ፖለቲካዊ ሕይወት ነው፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቃለ ምልልሳቸው የዘመናዊት ኢትዮጵያን እውን መሆን ያለ ምኒልክና ያለ ጎበና እንደማይታሰብ ሲጠቅሱ ይህንን እውነታ ማጉላታቸው ይመስለኛል፡፡
የሕዝቦች ትስስርና የፖለቲካ ጋብቻ በአማራና በኦሮሞ ሕዝብ መስተጋብር ብቻ የታጠረ አልነበረም-ሊሆንም አይችልም፡፡ የኢትዮጵያ ሕዝብ ባህልና ሥልጣኔ መጋመዱ ረቂቅ ነው፡፡ ከጥንታዊ አክሱም ዘመን ጀምሮ በዝነኞቹ የአክሱም መቃብር ሀውልቶች እና በላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናት ላይ ከምናገኛቸው የኪነ ሕንጻ ትእምርቶች(Symbols) መካከል የውሸት በሮች (False Doors) እና የውሸት መስኮቶች(False windows) የሙታን መንፈስ(ኤከራ) መመላለሻ እንደሆኑ በጥናት የተረጋገጠ ነው (ቢትራይስ ፕሌይን Annales d'Éthiopie 1965) ፡፡ ይህ የኤከራዎች መመላለስና የመነጋገር ባህል እና እምነት ከደቡባዊ ግብጽ አንስቶ እስከ ሰሜን ኬንያ ድረስ በሚኖሩ የኩሽ ሕዝቦች በሰፊው የሚታወቅ ረዥም ዘመን ያስቆጠረ ልምምድ ነው፡፡
ሌላው በልኩ ያልተጠና እና በትርክቶቻችን ውስጥ ትኩረት ያልተሰጠው በሕዝቦች መካከል ያለ ሥልጣኔ ትስስር ታሪክ የእያንዳዱን የዛግዌ ነገሥታት የሥልጣን ዘመናትን የተመለከተ ነው፡፡ ከታሪክ ነገሥት፣ ከልዩ ልዩ ዜና መዋዕሎች፣ ከፖርቱጋል ተጓዦች(ፓኤዝና አልሜዳ) ከብሪቲሽ ሙዝየም እንዲሁም ከኮንቲ ሮሲኒ የተገኙት ምንጮች የሚረጋግጡት የሁሉም የዛግዌ ዐጼዎች( ከአንድ ሁለቱ በስተቀር) የሥልጣን ዘመን 40፤40 ዓመታት ነበር፡፡ ይህ ጉዳይ በኦሮሞ የገዳ ሥርዓት የአንድ ትውልድ የሥልጣን ዑደት ጋር አንድ አይነት የሆነው በአጋጣሚ ነው ወይስ ዛግዌዎች እና ኦሮሞዎች የኩሽ ሕዝቦች በመሆናቸው ቀዳሚ ከሆነው የጋራ ሥልጣኔያቸው የሚቀዳ የአስተዳደር ሥርዓት ነው? እነዚህስ ሀቆች የወል ትርክቶቻችን መመሆን አለመቻላቸው በፖለቲካ ደንቃራነት የተፈጠረ የታሪክ ግርዶሽ(eclipse of history) እንጂ ሌላ ምን ሊባል ይችላል? በላሊበላ አብያተ ክርስቲያናትና እና በሸዋ በሚገኘው የአዳዲ ማርያም ቤተ ክርስቲያን ኪነሕንጻ መካከል ያለው ፍጹም ተመሳሳይነት ምንጩ ምንድነው? ሊጠና፣ ሊነገር ልንማርበት ይገባል፡፡
በርግጥም ታሪካችን ትዝታችን ላይ የተጫነ ሸክም ሳይሆን የነፍስ መገለጥ ነው የሚያሰኘው የሕዝቦች ትሥሥር፣ ውህደት የሥልጣኔ መጋራትና መወራረስ ታሪክ መታወቁ መንፈስን ሃርነት ማውጣቱ ይመስለኛል፡፡
5 days ago
በጅማ ዞን «ተስፋን እንትከል» በሚል መርህ የአንድ ጀምበር ችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ተካሄደ
#fastmereja I በኦሮሚያ ክልል ጅማ ዞን፣ ሰቃ ወረዳ ቡዬ ቀጨማ ቀበሌ ዛሬ ሐምሌ 27 ቀን 2018 ዓ.ም «ተስፋን እንትከል» በሚል መርህ የመላው ኢትዮጵያውያንን ጥሪ ያቀናጀ ታላቅ የአንድ ጀምበር የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር በተሳካ ሁኔታ ተከናውኗል። ይህ በአገር አቀፍ ደረጃ በአንድ ጀምበር ከ800 ሚሊዮን በላይ ችግኞችን ለመትከል በተያዘው አገራዊ ግብ መሠረት የተከናወነ ሲሆን፣ የአረንጓዴ አሻራን በማሳረፍ ረገድ የትውልድ ሀላፊነትን ለመወጣት ያለመ አገራዊ ጥረት አካል እንደሆነ ተገልጿል።
ይህ ሀገር አቀፍ አቅጣጫን መሠረት ያደረገ ታላቅ መርሃ ግብር በግሪን ዌቭ አሊያንስ ሀገር በቀል ግብረ-ሰናይ ድርጅት፣ ከኢፌድሪ ግብርና ሚኒስቴር እና ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጋር በመተባበር የተዘጋጀ ነው። በተጨማሪም የኢትዮጵያ አካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን እና የኦሮሚያ ግብርና ቢሮ አስፈላጊውን የቴክኒክ ድጋፍ በማድረግ ለዝግጅቱ ስኬት ከፍተኛ አስተዋጽኦ አበርክተዋል።
በዕለቱ በተካሄደው የችግኝ ተከላ ስነ-ስርዓት ላይ የመንግሥት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች፣ የሃይማኖት አባቶችን ጨምሮ በርካታ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል። ከታደሙት የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች መካከል የግብርና ሚኒስቴር ደኤታ ዶክተር ኢፋ ሙለታ፣ የጅማ ዞን አስተዳዳሪ አቶ ቲጃኒ ናስር፣ የባህል እና ስፖርት ሚኒስቴር ደኤታ ነፊሳ አልመሃዲ፣ የግሪን ዌቭ አሊያንስ መስራች አምባሳደር ሚካኤል ነጋሳ እንዲሁም የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ መልካሙ ዴሲሳ ይገኙበታል።
በተጨማሪም የአካባቢው ነዋሪዎች፣ ታዋቂ ግለሰቦች፣ አርቲስቶች፣ ጋዜጠኞች እና የቲክቶክ ይዘት ፈጣሪዎች በስፍራው በመገኘት አረንጓዴ አሻራቸውን በማሳረፍ ንቁ ተሳትፎ አድርገዋል።
መርሃ ግብሩ የተፈጥሮ ሀብት እንክብካቤን ለማጠናከር እና የወደፊት ትውልድን የወደፊት እጣ ፈንታ በተግባር ለመገንባት ያለመ መሆኑን አዘጋጆቹ አስታውቀዋል።
#fastmereja I በኦሮሚያ ክልል ጅማ ዞን፣ ሰቃ ወረዳ ቡዬ ቀጨማ ቀበሌ ዛሬ ሐምሌ 27 ቀን 2018 ዓ.ም «ተስፋን እንትከል» በሚል መርህ የመላው ኢትዮጵያውያንን ጥሪ ያቀናጀ ታላቅ የአንድ ጀምበር የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር በተሳካ ሁኔታ ተከናውኗል። ይህ በአገር አቀፍ ደረጃ በአንድ ጀምበር ከ800 ሚሊዮን በላይ ችግኞችን ለመትከል በተያዘው አገራዊ ግብ መሠረት የተከናወነ ሲሆን፣ የአረንጓዴ አሻራን በማሳረፍ ረገድ የትውልድ ሀላፊነትን ለመወጣት ያለመ አገራዊ ጥረት አካል እንደሆነ ተገልጿል።
ይህ ሀገር አቀፍ አቅጣጫን መሠረት ያደረገ ታላቅ መርሃ ግብር በግሪን ዌቭ አሊያንስ ሀገር በቀል ግብረ-ሰናይ ድርጅት፣ ከኢፌድሪ ግብርና ሚኒስቴር እና ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጋር በመተባበር የተዘጋጀ ነው። በተጨማሪም የኢትዮጵያ አካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን እና የኦሮሚያ ግብርና ቢሮ አስፈላጊውን የቴክኒክ ድጋፍ በማድረግ ለዝግጅቱ ስኬት ከፍተኛ አስተዋጽኦ አበርክተዋል።
በዕለቱ በተካሄደው የችግኝ ተከላ ስነ-ስርዓት ላይ የመንግሥት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች፣ የሃይማኖት አባቶችን ጨምሮ በርካታ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል። ከታደሙት የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች መካከል የግብርና ሚኒስቴር ደኤታ ዶክተር ኢፋ ሙለታ፣ የጅማ ዞን አስተዳዳሪ አቶ ቲጃኒ ናስር፣ የባህል እና ስፖርት ሚኒስቴር ደኤታ ነፊሳ አልመሃዲ፣ የግሪን ዌቭ አሊያንስ መስራች አምባሳደር ሚካኤል ነጋሳ እንዲሁም የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ መልካሙ ዴሲሳ ይገኙበታል።
በተጨማሪም የአካባቢው ነዋሪዎች፣ ታዋቂ ግለሰቦች፣ አርቲስቶች፣ ጋዜጠኞች እና የቲክቶክ ይዘት ፈጣሪዎች በስፍራው በመገኘት አረንጓዴ አሻራቸውን በማሳረፍ ንቁ ተሳትፎ አድርገዋል።
መርሃ ግብሩ የተፈጥሮ ሀብት እንክብካቤን ለማጠናከር እና የወደፊት ትውልድን የወደፊት እጣ ፈንታ በተግባር ለመገንባት ያለመ መሆኑን አዘጋጆቹ አስታውቀዋል።
5 days ago
ግራር ሆቴል
Grand Opening
የምቾት፣ የጥራት እና የእንግዳ አቀባበል አዲስ ምዕራፍ በሀዋሳ!
በ240 ሚሊዮን ብር ወጪ የተገነባው ግራር ሆቴል በሀዋሳ ከተማ ለእንግዶቹ ዘመናዊና ምቹ አገልግሎት ለመስጠት ዝግጁ ሆኗል።
📅 የመክፈቻ ቀን: ሐምሌ 14፣ 2018 ዓ.ም.
📍 አድራሻ
ሀዋሳ ከተማ፣ ሀይቅ ዳር ክፍለ ከተማ 05 ሰፈር ከመዳኒዓለም ቤተክርስቲያን ወደ አሞራ ገደል በሚወስደው መንገድ በስተቀኝ በኩል ሠላሳ ሜትር ገባ ብሎ ይገኛል
🛎️ የሚሰጡ አገልግሎቶች
🏨 30 ዘመናዊ የመኝታ ክፍሎች
🍽️ ዘመናዊ ሪስቶራንት
☕ ካፌ
🎉 ለሠርግ፣ ለስብሰባ እና ለተለያዩ ዝግጅቶች የሚሆን አዳራሽ
ግራር ሆቴል በቋሚ 30 እና በጊዜያዊ 7 ሠራተኞች በመታገዝ ለደንበኞቹ ከፍተኛ ጥራት ያለው አገልግሎት ለመስጠት ዝግጁ ነው።
ባለቤት: አቶ ሃይማኖት ተዘራ
📞 ለበለጠ መረጃ:
+251 95 657 5718
ግራር ሆቴል – ምቾትን፣ ጥራትን እና ልዩ የእንግዳ አቀባበልን በአንድ ስፍራ!
Grand Opening
የምቾት፣ የጥራት እና የእንግዳ አቀባበል አዲስ ምዕራፍ በሀዋሳ!
በ240 ሚሊዮን ብር ወጪ የተገነባው ግራር ሆቴል በሀዋሳ ከተማ ለእንግዶቹ ዘመናዊና ምቹ አገልግሎት ለመስጠት ዝግጁ ሆኗል።
📅 የመክፈቻ ቀን: ሐምሌ 14፣ 2018 ዓ.ም.
📍 አድራሻ
ሀዋሳ ከተማ፣ ሀይቅ ዳር ክፍለ ከተማ 05 ሰፈር ከመዳኒዓለም ቤተክርስቲያን ወደ አሞራ ገደል በሚወስደው መንገድ በስተቀኝ በኩል ሠላሳ ሜትር ገባ ብሎ ይገኛል
🛎️ የሚሰጡ አገልግሎቶች
🏨 30 ዘመናዊ የመኝታ ክፍሎች
🍽️ ዘመናዊ ሪስቶራንት
☕ ካፌ
🎉 ለሠርግ፣ ለስብሰባ እና ለተለያዩ ዝግጅቶች የሚሆን አዳራሽ
ግራር ሆቴል በቋሚ 30 እና በጊዜያዊ 7 ሠራተኞች በመታገዝ ለደንበኞቹ ከፍተኛ ጥራት ያለው አገልግሎት ለመስጠት ዝግጁ ነው።
ባለቤት: አቶ ሃይማኖት ተዘራ
📞 ለበለጠ መረጃ:
+251 95 657 5718
ግራር ሆቴል – ምቾትን፣ ጥራትን እና ልዩ የእንግዳ አቀባበልን በአንድ ስፍራ!
6 days ago
የቆማ ፋሲለደስ (ደብረ አንፆኪያ) ቤተክርስቲያን – የታሪክ፣ የእምነትና የቅርስ መዲና
#ethiopia | በአማራ ክልል ደቡብ ጎንደር ዞን በእስቴ ወረዳ፣ ከእስቴ ከተማ በ52 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የምትገኘው የቆማ ፋሲለደስ (ደብረ አንፆኪያ) ቤተክርስቲያን በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ታሪክ ውስጥ ከፍተኛ ስፍራ ያላት ጥንታዊ የእምነትና የባህል ማዕከል ናት።
ደብሩ በ1597 ዓ.ም. በእቴጌ ወልደ ሳህላ፣ የአፄ ሱስኒዮስ (ስልጣን ሰገድ) ባለቤት ተመሠረተ። በኋላም አፄ ፋሲለደስ በንግሥናቸው ስምንተኛ ዓመት በእናታቸው አሳሳቢነት ደብሩን በ«ርዕሰ አድባራት ወገዳማት» ማዕረግ በማክበር ከፍተኛ መንፈሳዊ ሥልጣንና ክብር ሰጥተውታል።
ቤተክርስቲያኑ በክብ ቅርጽ የተገነባ ሲሆን፣ በ26 ዓምደ ወርቅ የተደገፈና በቀይ ድንጋይ (ቦዝ) የተሠራ ውብ ሕንፃ ነው። በቅፅሩ ውስጥ የትምህርት ቤት፣ ጉባኤ ቤት፣ እንዲሁም በፋሲል ግንብ አቀማመጥ የተሠራ የዕቃ ቤትና የደወል ማማ ይገኛሉ።
የደብሩ አስተዳደራዊና ሥርዓተ አገልግሎት በ318 ሊቃውንት የተዋቀረ ሲሆን፣ መምህራን፣ ሊቃውንት፣ መርጌታዎች፣ መነኮሳት፣ ደብተራዎችና ሌሎች በርካታ አገልጋዮችን ያካተተ ሥርዓት ነበረው።
ደብሩ በተለይ በ«ቆሜ ፀዋት ዜማ» ይታወቃል። ይህ ዜማ ከቅዱስ ያሬድ የወረሰ ጥንታዊ የቅዳሴ ዜማ መሆኑ ይነገራል። በዮዲትና በአህመድ ግራኝ ዘመን ብዙ ቤተክርስቲያናት በተጎዱበት ወቅትም ይህ የያሬድ ዜማ በደብሩ ሳይቀየር እስከ ዛሬ መጠበቁ የቤተክርስቲያኑ ልዩ መለያ ነው።
የቆማ ፋሲለደስ ቤተክርስቲያን በውስጧ ከወርቅ፣ ከብር፣ ከእብነበረድና ከሌሎች ውድ ማዕድናት የተሠሩ ንዋያተ ቅድሳትን የያዘች ሲሆን፣ ለእስቴ ወረዳ፣ ለአማራ ክልል እና ለመላው ኢትዮጵያ ጠቃሚ የታሪክ፣ የሃይማኖትና የቱሪዝም መዳረሻ ሆና ትገኛለች።
የእስቴ ወረዳ ባህል፣ ቱሪዝምና ስፖርት ጽሕፈት ቤት
#ethiopia | በአማራ ክልል ደቡብ ጎንደር ዞን በእስቴ ወረዳ፣ ከእስቴ ከተማ በ52 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የምትገኘው የቆማ ፋሲለደስ (ደብረ አንፆኪያ) ቤተክርስቲያን በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ታሪክ ውስጥ ከፍተኛ ስፍራ ያላት ጥንታዊ የእምነትና የባህል ማዕከል ናት።
ደብሩ በ1597 ዓ.ም. በእቴጌ ወልደ ሳህላ፣ የአፄ ሱስኒዮስ (ስልጣን ሰገድ) ባለቤት ተመሠረተ። በኋላም አፄ ፋሲለደስ በንግሥናቸው ስምንተኛ ዓመት በእናታቸው አሳሳቢነት ደብሩን በ«ርዕሰ አድባራት ወገዳማት» ማዕረግ በማክበር ከፍተኛ መንፈሳዊ ሥልጣንና ክብር ሰጥተውታል።
ቤተክርስቲያኑ በክብ ቅርጽ የተገነባ ሲሆን፣ በ26 ዓምደ ወርቅ የተደገፈና በቀይ ድንጋይ (ቦዝ) የተሠራ ውብ ሕንፃ ነው። በቅፅሩ ውስጥ የትምህርት ቤት፣ ጉባኤ ቤት፣ እንዲሁም በፋሲል ግንብ አቀማመጥ የተሠራ የዕቃ ቤትና የደወል ማማ ይገኛሉ።
የደብሩ አስተዳደራዊና ሥርዓተ አገልግሎት በ318 ሊቃውንት የተዋቀረ ሲሆን፣ መምህራን፣ ሊቃውንት፣ መርጌታዎች፣ መነኮሳት፣ ደብተራዎችና ሌሎች በርካታ አገልጋዮችን ያካተተ ሥርዓት ነበረው።
ደብሩ በተለይ በ«ቆሜ ፀዋት ዜማ» ይታወቃል። ይህ ዜማ ከቅዱስ ያሬድ የወረሰ ጥንታዊ የቅዳሴ ዜማ መሆኑ ይነገራል። በዮዲትና በአህመድ ግራኝ ዘመን ብዙ ቤተክርስቲያናት በተጎዱበት ወቅትም ይህ የያሬድ ዜማ በደብሩ ሳይቀየር እስከ ዛሬ መጠበቁ የቤተክርስቲያኑ ልዩ መለያ ነው።
የቆማ ፋሲለደስ ቤተክርስቲያን በውስጧ ከወርቅ፣ ከብር፣ ከእብነበረድና ከሌሎች ውድ ማዕድናት የተሠሩ ንዋያተ ቅድሳትን የያዘች ሲሆን፣ ለእስቴ ወረዳ፣ ለአማራ ክልል እና ለመላው ኢትዮጵያ ጠቃሚ የታሪክ፣ የሃይማኖትና የቱሪዝም መዳረሻ ሆና ትገኛለች።
የእስቴ ወረዳ ባህል፣ ቱሪዝምና ስፖርት ጽሕፈት ቤት
6 days ago
ጦርነት ተከፍቶብናል:-ህወሓት‼️
"የትግራይ ህልውና በብልፅግና መቃብር ላይ ይወሰናል" በሚል ስብሰባ ሲያካሂድ የከረመው ህወሓት በምዕራብ ትግራይ ተኩስ ተከፍቶብናል ብሏል።
ሙሉ የመግለጫው ትርጉም👇👇
"የፌደራል መንግሥቱ የትግራይን ሕዝብ ለማጥፋት ሲያካሂድ የቆየውን ሁለንተናዊ ከበባ እና እገዳ፣ በድሮን እና በተላላኪ ታጣቂዎቹ ሲፈጽም የቆየውን ጥቃት ወደ ከፍተኛ ደረጃ በማሳደግ፣ ዛሬ ሐምሌ 25 ቀን 2018 ዓ.ም. ከማለዳው ጀምሮ በምዕራባዊ ትግራይ ዞን በሸረሪ አቅጣጫ ግልጽ ጦርነት ጀምሯል።
የፕሪቶሪያው ስምምነት ከተፈረመ በኋላ እንኳ የትግራይን ሕዝብ ለማንበርከክ እና ለመበታተን ካለው ከፍተኛ ፍላጎት ተነሥቶ የተለያዩ ከበባዎችን፣ እገዳዎችን እና ወታደራዊ ዝግጅቶችን ሲያደርግ ቆይቶ፤ ድጋሚ ትግራይን ለመውረር እና ሕዝቡን ለማጥፋት ተነሳሽነት ወስዶ ጦርነት ከፍቶብናል።
ስለሆነም በሀገር ውስጥ እና በውጭ የምትኖሩ የትግራይ ሕዝብ፣ ሁላችሁም የትግራይ የጸጥታ ኃይሎች፣ ብሔራዊ ኃይሎች እና የትግራይ ታጋዮች፣ የትግራይ ሲቪል ማኅበራት፣ የትግራይ ሃይማኖት ተቋማት እና ሌሎች የሚመለከታችሁ አካላት በሙሉ ብሔራዊ ህልውናችንን ለማረጋገጥ በሚደረገው ፍትሐዊ ትግል "ለብሔራዊ ጥፋት ፈጽሞ አንበረከክም! ብላችሁ ዛሬም እንደ ትናንቱ ተአምራዊ ታሪክ ለመሥራት እንድትዘጋጁ እያቀረብን፤ የተጀመረውን ድጋሚ ወረራ እና ጥፋት የሚመለከቱ የሁኔታዎች እድገት በየጊዜው በሚመለከታቸው አካላት አስፈላጊው ማብራሪያ እና መግለጫ የሚሰጥበት መሆኑን እናስታውቃለን" ብሏል።
Seledadotio
Seledadotio
"የትግራይ ህልውና በብልፅግና መቃብር ላይ ይወሰናል" በሚል ስብሰባ ሲያካሂድ የከረመው ህወሓት በምዕራብ ትግራይ ተኩስ ተከፍቶብናል ብሏል።
ሙሉ የመግለጫው ትርጉም👇👇
"የፌደራል መንግሥቱ የትግራይን ሕዝብ ለማጥፋት ሲያካሂድ የቆየውን ሁለንተናዊ ከበባ እና እገዳ፣ በድሮን እና በተላላኪ ታጣቂዎቹ ሲፈጽም የቆየውን ጥቃት ወደ ከፍተኛ ደረጃ በማሳደግ፣ ዛሬ ሐምሌ 25 ቀን 2018 ዓ.ም. ከማለዳው ጀምሮ በምዕራባዊ ትግራይ ዞን በሸረሪ አቅጣጫ ግልጽ ጦርነት ጀምሯል።
የፕሪቶሪያው ስምምነት ከተፈረመ በኋላ እንኳ የትግራይን ሕዝብ ለማንበርከክ እና ለመበታተን ካለው ከፍተኛ ፍላጎት ተነሥቶ የተለያዩ ከበባዎችን፣ እገዳዎችን እና ወታደራዊ ዝግጅቶችን ሲያደርግ ቆይቶ፤ ድጋሚ ትግራይን ለመውረር እና ሕዝቡን ለማጥፋት ተነሳሽነት ወስዶ ጦርነት ከፍቶብናል።
ስለሆነም በሀገር ውስጥ እና በውጭ የምትኖሩ የትግራይ ሕዝብ፣ ሁላችሁም የትግራይ የጸጥታ ኃይሎች፣ ብሔራዊ ኃይሎች እና የትግራይ ታጋዮች፣ የትግራይ ሲቪል ማኅበራት፣ የትግራይ ሃይማኖት ተቋማት እና ሌሎች የሚመለከታችሁ አካላት በሙሉ ብሔራዊ ህልውናችንን ለማረጋገጥ በሚደረገው ፍትሐዊ ትግል "ለብሔራዊ ጥፋት ፈጽሞ አንበረከክም! ብላችሁ ዛሬም እንደ ትናንቱ ተአምራዊ ታሪክ ለመሥራት እንድትዘጋጁ እያቀረብን፤ የተጀመረውን ድጋሚ ወረራ እና ጥፋት የሚመለከቱ የሁኔታዎች እድገት በየጊዜው በሚመለከታቸው አካላት አስፈላጊው ማብራሪያ እና መግለጫ የሚሰጥበት መሆኑን እናስታውቃለን" ብሏል።
Seledadotio
Seledadotio
7 days ago
ጋዜጠኛ ተክለሃይማኖት አዳነ ታሰረ።
የ"እግረኛው ሚዲያ" መስራችና ባለቤት የሆነው ጋዜጠኛ ተክለሃይማኖት አዳነ በቁጥጥር ስር መዋሉ ተሰምቷል።
ጋዜጠኛው በቁጥጥር ስር የዋለው በትናንትናው ዕለት ሐምሌ 23 ቀን 2018 ዓ.ም እንደሆነ የታወቀ ሲሆን፤ ለእስሩ ምክንያት ከመከላከያ ሰራዊት አልባሳት (ዩኒፎርም) ጋር ተያይዞ ከቀረበው ዘገባ ጋር ሳይያያዝ እንዳልቀረ ምንጮቹ ጠቁመዋል።ጉርሻ page
Seledadotio
Seledadotio
የ"እግረኛው ሚዲያ" መስራችና ባለቤት የሆነው ጋዜጠኛ ተክለሃይማኖት አዳነ በቁጥጥር ስር መዋሉ ተሰምቷል።
ጋዜጠኛው በቁጥጥር ስር የዋለው በትናንትናው ዕለት ሐምሌ 23 ቀን 2018 ዓ.ም እንደሆነ የታወቀ ሲሆን፤ ለእስሩ ምክንያት ከመከላከያ ሰራዊት አልባሳት (ዩኒፎርም) ጋር ተያይዞ ከቀረበው ዘገባ ጋር ሳይያያዝ እንዳልቀረ ምንጮቹ ጠቁመዋል።ጉርሻ page
Seledadotio
Seledadotio
Sponsored by
Surafel
8 days ago
የአባታችን አቡነ ተክለሃይማኖት ረድኤት እና ምልጃ አይለየን🙏
ታኅሣሥ 24 ቀን 1212 ዓ.ም ከካህኑ አባታቸው ጸጋ ዘአብና ከእናታቸው ከቅድስት እግዚእ ኃረያ በእግዚአብሔር መልካም ፈቃድና በሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል ብሥራት ተወለዱ፡፡
ወላጆቻቸውም ፍሥሐ ጽዮን ብለው ሰየሟቸው፡፡ በተወለዱ በሦስተኛው ቀን ከእናታቸው ዕቅፍ ወርደው “አሐዱ አብ ቅዱስ አሐዱ ወልድ ቅዱስ አሐዱ ውእቱ መንፈስ ቅዱስ” በማለት ሥላሴን አመስግነዋል፡፡ በተወለዱ በ15 ዓመታቸው መዓርገ ዲቊናን፣ በ22 ዓመታቸው ደግሞ መዓርገ ቅስናን ከግብጻዊው ጳጳስ አባ ቄርሎስ ተቀብለዋል፡፡ በአንድ ወቅት ሕፃኑ ፍሥሐ ጽዮን ወደ ጫካ ለአደን በሔዱበት ጌታችን አምላካችንና መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ተገልጦ ጸጋ መንፈስ ቅዱን አሳደረባቸው፡፡ ለሐዋርያዊ አገልግሎት ወንጌል ወዳልተዳረሰበት ቦታ እንደሚልካቸውም አስረዳቸው፡፡
ቅዱስ ሚካኤልም ከአዳኝነት ሰውን ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ለመመለስ እንደተመረጡ፣ ስማቸውም ተክለ ሃይማኖት እንደሚባል፣ ትርጓሜውም ተክለ አብ፣ ተክለ ወልድ፣ ተክለ መንፈስ ቅዱስ ማለት እንደሆነ አበሠራቸው፡፡ ከዚህ በኋላ ያላቸውን ንብረት ዅሉ ለቤተ ክርስቲያንና ለነዳያን ሰጥተው “አቤቱ ጌታዬ ኢየሱስ ክርስቶስ ሆይ! የመንግሥተ ሰማያትን በር ትከፍትልኝ ዘንድ እነሆ ቤቴን እንደ ተከፈተ ተውኹልህ” በማለት ቤታቸውን ትተው ወንጌልን ለማስተማር ፈጥነው ወጡ፡፡ በደብረ ዳሞ ገዳምም ለ12 ዓመታት ተቀምጠው ከዚያ ሲወርዱ ገመዱ ገመዱ ሲበጠስ ስድስት ክንፍ አውጥተው በረዋል፡፡ ከዚያ ጊዜ ጀምረው በመላው ኢትዮጵያ እየተዘዋወሩ ወንጌልን በመስበክና ተአምራትን በማድረግ በርካታ አሕዛብን ከአምልኮተ ጣዖት ወደ አምልኮተ እግዚአብሔር፤ ከገቢረ ኀጢአት ወደ ገቢረ ጽድቅ መልሰዋል፡፡ አብያተ ክርስቲያናትንም አሳንጸዋል፡፡
ከዚህ በኋላ በደብረ ሊባኖስ ገዳመ አስቦ ዋሻ በመግባትም በዙሪያቸው ስምንት ጦሮችን ተክለው እጆቻቸውን በትእምርተ መስቀል በመዘርጋት የክርስቶስን ሕማም፣ ሞትና ነገረ መስቀል በማሰብ በተመስጦ ለ22 ሌሊትና ቀን ያለ ማቋረጥ በጾምና በጸሎት ተወስነው ሲጋደሉ፤ ከመቆም ብዛት የአንድ እግራቸው አገዳ ተሰብራል፡፡ ደቀ መዛሙርቱም የመንፈሳዊ አባታቸውን የዐፅም ስባሪ አክብረው አኑረውታል፡፡ እግራቸው ከተሰበረ በኋላም ለሰባት ዓመታት በአንድ እግራቸው ቆመው ሌሊትና ቀን ጸንተው ለሰው ዘር ሁሉ ድኅነትን ሲለምኑ ጥቂት ውኃ እንኳ የቀመሱት በአራተኛው ዓመት ብቻ እንደ ነበረ መጽሐፈ ገድላቸው ይናገራል፡፡ ጻድቁ አባታችን ምድራዊ ሕይወታቸውን በተጋድሎና በሐዋርያዊ አገልግሎት ከፈጸሙ በኋላ ከዚህ ዓለም ድካም የሚያርፉበት ቀን ሲቃረበ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከእናቱ ከቅዱሳን መላእክት፣ ከወዳጆቹ ጋር መጣ፡፡
በስማቸው መታሰቢያ ለሚያደርጉ፣ ለነዳያን ለሚመጸዉቱ ቤተ ክርስቲያን ለሚያሠሩ የምሕረት ቃል ኪዳን ሰጥቷቸው፣ ስለ ተጋድሏቸው ጽናትም “በሰው እጅ የማይለካውን ይህንን የመንግሥት አዳራሽ ውሰድ” በማለት የጸጋ ልብስ አልብሷቸው፤ በመስቀል ምልክት ያጌጡ ሰባት የሕይወት አክሊላትንም አቀዳጅቷቸው በክብር በምስጋና ወደ ሰማይ ዐረገ፡፡ አቡነ ተክለ ሃይማኖትም የመንፈስ ልጆቻቸውን ጠርተው ጌታችን የነገራቸውን ዅሉ አስረድተው አባታዊ ምክርና ተግሣፅ ከሰጧቸው በኋላ ነሐሴ 24 ቀን በዘጠና ዘጠኝ ዓመታቸው ከዚህ ዓለም ድካም ዐርፈዋል፡፡ የመንፈስ ልጆቻቸውም በማኅሌት፣ በዝማሬና በምስጋና ቀብረዋቸዋል፡፡ጌታችንም ነፍሳቸውንም በክብር ተቀብሏታል፡፡ የጻድቁን ቃል ኪዳን ያመኑ ገዳማውያን እንደሳቸው ዓለምን ንቀው በተጋድሎ ይኖራሉ፡፡ ገዳማቸውን እየደገፍን በዓታቸውን እያጸናን ከበረከታቸው እንካፈል፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
ታኅሣሥ 24 ቀን 1212 ዓ.ም ከካህኑ አባታቸው ጸጋ ዘአብና ከእናታቸው ከቅድስት እግዚእ ኃረያ በእግዚአብሔር መልካም ፈቃድና በሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል ብሥራት ተወለዱ፡፡
ወላጆቻቸውም ፍሥሐ ጽዮን ብለው ሰየሟቸው፡፡ በተወለዱ በሦስተኛው ቀን ከእናታቸው ዕቅፍ ወርደው “አሐዱ አብ ቅዱስ አሐዱ ወልድ ቅዱስ አሐዱ ውእቱ መንፈስ ቅዱስ” በማለት ሥላሴን አመስግነዋል፡፡ በተወለዱ በ15 ዓመታቸው መዓርገ ዲቊናን፣ በ22 ዓመታቸው ደግሞ መዓርገ ቅስናን ከግብጻዊው ጳጳስ አባ ቄርሎስ ተቀብለዋል፡፡ በአንድ ወቅት ሕፃኑ ፍሥሐ ጽዮን ወደ ጫካ ለአደን በሔዱበት ጌታችን አምላካችንና መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ተገልጦ ጸጋ መንፈስ ቅዱን አሳደረባቸው፡፡ ለሐዋርያዊ አገልግሎት ወንጌል ወዳልተዳረሰበት ቦታ እንደሚልካቸውም አስረዳቸው፡፡
ቅዱስ ሚካኤልም ከአዳኝነት ሰውን ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ለመመለስ እንደተመረጡ፣ ስማቸውም ተክለ ሃይማኖት እንደሚባል፣ ትርጓሜውም ተክለ አብ፣ ተክለ ወልድ፣ ተክለ መንፈስ ቅዱስ ማለት እንደሆነ አበሠራቸው፡፡ ከዚህ በኋላ ያላቸውን ንብረት ዅሉ ለቤተ ክርስቲያንና ለነዳያን ሰጥተው “አቤቱ ጌታዬ ኢየሱስ ክርስቶስ ሆይ! የመንግሥተ ሰማያትን በር ትከፍትልኝ ዘንድ እነሆ ቤቴን እንደ ተከፈተ ተውኹልህ” በማለት ቤታቸውን ትተው ወንጌልን ለማስተማር ፈጥነው ወጡ፡፡ በደብረ ዳሞ ገዳምም ለ12 ዓመታት ተቀምጠው ከዚያ ሲወርዱ ገመዱ ገመዱ ሲበጠስ ስድስት ክንፍ አውጥተው በረዋል፡፡ ከዚያ ጊዜ ጀምረው በመላው ኢትዮጵያ እየተዘዋወሩ ወንጌልን በመስበክና ተአምራትን በማድረግ በርካታ አሕዛብን ከአምልኮተ ጣዖት ወደ አምልኮተ እግዚአብሔር፤ ከገቢረ ኀጢአት ወደ ገቢረ ጽድቅ መልሰዋል፡፡ አብያተ ክርስቲያናትንም አሳንጸዋል፡፡
ከዚህ በኋላ በደብረ ሊባኖስ ገዳመ አስቦ ዋሻ በመግባትም በዙሪያቸው ስምንት ጦሮችን ተክለው እጆቻቸውን በትእምርተ መስቀል በመዘርጋት የክርስቶስን ሕማም፣ ሞትና ነገረ መስቀል በማሰብ በተመስጦ ለ22 ሌሊትና ቀን ያለ ማቋረጥ በጾምና በጸሎት ተወስነው ሲጋደሉ፤ ከመቆም ብዛት የአንድ እግራቸው አገዳ ተሰብራል፡፡ ደቀ መዛሙርቱም የመንፈሳዊ አባታቸውን የዐፅም ስባሪ አክብረው አኑረውታል፡፡ እግራቸው ከተሰበረ በኋላም ለሰባት ዓመታት በአንድ እግራቸው ቆመው ሌሊትና ቀን ጸንተው ለሰው ዘር ሁሉ ድኅነትን ሲለምኑ ጥቂት ውኃ እንኳ የቀመሱት በአራተኛው ዓመት ብቻ እንደ ነበረ መጽሐፈ ገድላቸው ይናገራል፡፡ ጻድቁ አባታችን ምድራዊ ሕይወታቸውን በተጋድሎና በሐዋርያዊ አገልግሎት ከፈጸሙ በኋላ ከዚህ ዓለም ድካም የሚያርፉበት ቀን ሲቃረበ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከእናቱ ከቅዱሳን መላእክት፣ ከወዳጆቹ ጋር መጣ፡፡
በስማቸው መታሰቢያ ለሚያደርጉ፣ ለነዳያን ለሚመጸዉቱ ቤተ ክርስቲያን ለሚያሠሩ የምሕረት ቃል ኪዳን ሰጥቷቸው፣ ስለ ተጋድሏቸው ጽናትም “በሰው እጅ የማይለካውን ይህንን የመንግሥት አዳራሽ ውሰድ” በማለት የጸጋ ልብስ አልብሷቸው፤ በመስቀል ምልክት ያጌጡ ሰባት የሕይወት አክሊላትንም አቀዳጅቷቸው በክብር በምስጋና ወደ ሰማይ ዐረገ፡፡ አቡነ ተክለ ሃይማኖትም የመንፈስ ልጆቻቸውን ጠርተው ጌታችን የነገራቸውን ዅሉ አስረድተው አባታዊ ምክርና ተግሣፅ ከሰጧቸው በኋላ ነሐሴ 24 ቀን በዘጠና ዘጠኝ ዓመታቸው ከዚህ ዓለም ድካም ዐርፈዋል፡፡ የመንፈስ ልጆቻቸውም በማኅሌት፣ በዝማሬና በምስጋና ቀብረዋቸዋል፡፡ጌታችንም ነፍሳቸውንም በክብር ተቀብሏታል፡፡ የጻድቁን ቃል ኪዳን ያመኑ ገዳማውያን እንደሳቸው ዓለምን ንቀው በተጋድሎ ይኖራሉ፡፡ ገዳማቸውን እየደገፍን በዓታቸውን እያጸናን ከበረከታቸው እንካፈል፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
8 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) በዚህ ክረምት... ጥቂት የአሜሪካ የሃይማኖት አባቶች (ረቢዎች) በኢትዮጵያ የሚገኙትን ቀሪ የአይሁድ ማህበረሰቦችን ለመጎብኘት ለአንድ ሳምንት ያህል በሀገሪቱ ቆይታ አድርገዋል። ከጎብኚዎቹ አንዱ ያጋሩት እማኝነት እንደሚያሳየው፣ ጉዞው ዓይን ገላጭ እና የህይወት አመለካከትን የሚቀይር ነበር። ከከባድ ድህነት ጋር የሚኖረው ይህ ማህበረሰብ፣ ልብ በሚነካ ደግነት፣ ጥልቅ ሃይማኖታዊ ትጋት እና ጠንካራ ተስፋ የታጀበ መሆኑን ጎብኚዎቹ መስክረዋል።
ጎብኚዎቹ በተለይ 14,000 የሚጠጉ የአይሁድ ማህበረሰብ አባላት በሚገኙባት እና በከፍተኛ ድህነት ውስጥ በምትገኘው ጎንደር ያሳለፉት የሁለት ቀናት ቆይታ እጅግ ጥልቅ ስሜት የፈጠረባቸው መሆኑን ገልጸዋል። ማህበረሰቡ የሚኖርባቸው ቤቶች ከጭቃ እና ከእንጨት የተሰሩ፣ አንዲት አልጋ ብቻ የምትገኝባቸው ጠባብ ክፍሎች ቢሆኑም፤ በርካታ የቤተሰብ አባላትን አቅፈው ይዘዋል። የመብራት መቆራረጥ በብዛት ቢኖርም ቀኑን ሙሉ አገልግሎት የሚሰጠውን ነጻ የጤና ጣቢያቸውን፣ እንዲሁም ምንም ዓይነት የኤሌክትሪክ ብርሃን በሌለበት፣ ወለሉ አፈር በሆነ እና በድንኳን በተከበበ ጠባብ ክፍል ውስጥ ልጆቻቸው በከፍተኛ ትጋት ትምህርታቸውን ሲከታተሉ መመልከታቸውን አሜሪካዊው ረቢ አስረድተዋል።
በአንድ ጊዜ ከ1,000 በላይ ምዕመናን ተራ በተራ በሚገቡበት ምኩራብ (የአይሁዶች ጸሎት ቤት) ውስጥ የሚደረገው ጸሎት እጅግ አስደናቂ እንደነበር ተገልጿል። በጸሎቱ ወቅት ምዕመናኑ ምንም ዓይነት ድምጽ ሳያወጡ፣ 'ሀዛን' (የጸሎት መሪው) በአማርኛ እና በዕብራይስጥ ቋንቋዎች የሚያሰማውን ጸሎት በከፍተኛ ትኩረት ያዳምጣሉ። ለሙሉ ማህበረሰቡ ጥቂት የጸሎት መጽሐፍት (Siddurim) ብቻ ቢኖሩም፣ ጸሎተኞቹ በሙሉ በእጃቸው አንድ ነገር አጥብቀው ይዘው ነበር። ከአንድ ሰዓት ተኩል የጸሎት መርሃ-ግብር በኋላ፣ በእጃቸው የያዙት ምን እንደሆነ ሲጠየቁ፣ ወደ እስራኤል ያቀኑ እና የተራራቋቸውን የቤተሰቦቻቸውን ፎቶግራፎች አሳዩአቸው። ከእነዚህ ቤተሰቦቻቸው መካከል አንዳንዶቹ በእስራኤል መከላከያ ሠራዊት ውስጥ እያገለገሉ ህይወታቸው ያለፈ ናቸው።
እነዚህ ማህበረሰቦች ከከባድ ድህነት ጋር ቢታገሉም፣ ጎብኚዎቹ "ምን እንድናደርግላችሁ ትፈልጋላችሁ?" ብለው ሲጠይቋቸው የመጀመሪያ ምርጫቸው ገንዘብ አልነበረም። ከዚህ ይልቅ የሃይማኖት ትምህርት ድጋፍ (እንደ ሜዙዛ አጻጻፍ እና የኮሸር እርድ ያሉ) እንዲደረግላቸው ጠይቀዋል። ማህበረሰቡ ባለው ጥቂት ነገር የመስጠት ባህሉ የዳበረ ነው። በማህበረሰቡ አባላት የተዘጋጁ ምግቦችን በነጻ የሚያከፋፍሉበትን ማዕከል የጎበኙት አሜሪካውያኑ፣ ማህበረሰቡ ራሱ የሰራቸውን ውብ ሻርፖች በስጦታ ሲበረከትላቸው በደስታ አጨብጭበዋል። ይሁን እንጂ፣ የነዋሪዎቹ ትልቁ እና ዋነኛው ህልም፣ በከፍተኛ ናፍቆት ወደ እስራኤል (Aliyah) መጓዝ ነው።
ማህበረሰቡን የሚረዳው 'የኢትዮጵያ አይሁዶችን የመታደግ ትግል' (SSEJ) የተሰኘው ተቋም፣ እጅግ ውስብስብ እና ከባድ የሆኑ የግብዓት ድልድል ውሳኔዎችን ለማሳለፍ ይገደዳል። ለምሳሌ እናቶች የልጆቻቸውን ጨርቅ ዳይፐር አጥበው ለመጠቀም ሳሙና አጥብቀው ቢለምኑም፣ ሳሙና ከተገዛ በምግብ እጥረት ለሚሰቃዩ ልጆች የሚሆን የምግብ በጀት ይቀንሳል። በሌላ በኩል በህጻናት ሞት መብዛት ምክንያት አዲስ የመቃብር ቦታ ቢያስፈልጋቸውም፣ ይህንን ለማድረግ ግን አቅሙን ያልቻለውን የጤና ክሊኒክ ማስፋፊያ በጀት መሰረዝን ይጠይቃል። በዚህም የተነሳ ክሊኒኩ በአሁኑ ሰዓት ህክምና መስጠት የሚችለው ከ18 ዓመት በታች እና ከ50 ዓመት በላይ ለሆኑት ብቻ ሆኗል። ቀደም ሲል ከ5 ዓመት በታች ያሉ ህጻናትን ይመግቡ የነበረ ሲሆን፣ አሁን ባለው የበጀት እጥረት መመገብ የሚችሉት ከ3 ዓመት በታች ያሉትን ብቻ ነው።
ከእነዚህ የዕለት ተዕለት ፈተናዎች እና የኢኮኖሚ እጥረቶች በተጨማሪ፣ ማህበረሰቡ በዓለም አቀፉ የአይሁድ ሚዲያ ሽፋን ያላገኙ ተደጋጋሚ የእገታ ወንጀሎች ሰለባ መሆኑም ተጠቁሟል። የልዑካን ቡድኑ ከእስራኤል አምባሳደር ዶ/ር አብርሃም ንጉሴ ጋር ያደረጉት ውይይት የችግሩን ስፋት ይበልጥ እንዲገነዘቡ ያደረጋቸው ሲሆን፤ በአሜሪካውያኑ ረቢዎች እይታ፣ ይህ ጉብኝት የኢትዮጵያ አይሁዶች ያላቸውን አስገራሚ ጥንካሬ፣ ደግነት እና ጽናት ያሳየ የማይረሳ የህይወት ተሞክሮ ሆኖ አልፏል።
ጎብኚዎቹ በተለይ 14,000 የሚጠጉ የአይሁድ ማህበረሰብ አባላት በሚገኙባት እና በከፍተኛ ድህነት ውስጥ በምትገኘው ጎንደር ያሳለፉት የሁለት ቀናት ቆይታ እጅግ ጥልቅ ስሜት የፈጠረባቸው መሆኑን ገልጸዋል። ማህበረሰቡ የሚኖርባቸው ቤቶች ከጭቃ እና ከእንጨት የተሰሩ፣ አንዲት አልጋ ብቻ የምትገኝባቸው ጠባብ ክፍሎች ቢሆኑም፤ በርካታ የቤተሰብ አባላትን አቅፈው ይዘዋል። የመብራት መቆራረጥ በብዛት ቢኖርም ቀኑን ሙሉ አገልግሎት የሚሰጠውን ነጻ የጤና ጣቢያቸውን፣ እንዲሁም ምንም ዓይነት የኤሌክትሪክ ብርሃን በሌለበት፣ ወለሉ አፈር በሆነ እና በድንኳን በተከበበ ጠባብ ክፍል ውስጥ ልጆቻቸው በከፍተኛ ትጋት ትምህርታቸውን ሲከታተሉ መመልከታቸውን አሜሪካዊው ረቢ አስረድተዋል።
በአንድ ጊዜ ከ1,000 በላይ ምዕመናን ተራ በተራ በሚገቡበት ምኩራብ (የአይሁዶች ጸሎት ቤት) ውስጥ የሚደረገው ጸሎት እጅግ አስደናቂ እንደነበር ተገልጿል። በጸሎቱ ወቅት ምዕመናኑ ምንም ዓይነት ድምጽ ሳያወጡ፣ 'ሀዛን' (የጸሎት መሪው) በአማርኛ እና በዕብራይስጥ ቋንቋዎች የሚያሰማውን ጸሎት በከፍተኛ ትኩረት ያዳምጣሉ። ለሙሉ ማህበረሰቡ ጥቂት የጸሎት መጽሐፍት (Siddurim) ብቻ ቢኖሩም፣ ጸሎተኞቹ በሙሉ በእጃቸው አንድ ነገር አጥብቀው ይዘው ነበር። ከአንድ ሰዓት ተኩል የጸሎት መርሃ-ግብር በኋላ፣ በእጃቸው የያዙት ምን እንደሆነ ሲጠየቁ፣ ወደ እስራኤል ያቀኑ እና የተራራቋቸውን የቤተሰቦቻቸውን ፎቶግራፎች አሳዩአቸው። ከእነዚህ ቤተሰቦቻቸው መካከል አንዳንዶቹ በእስራኤል መከላከያ ሠራዊት ውስጥ እያገለገሉ ህይወታቸው ያለፈ ናቸው።
እነዚህ ማህበረሰቦች ከከባድ ድህነት ጋር ቢታገሉም፣ ጎብኚዎቹ "ምን እንድናደርግላችሁ ትፈልጋላችሁ?" ብለው ሲጠይቋቸው የመጀመሪያ ምርጫቸው ገንዘብ አልነበረም። ከዚህ ይልቅ የሃይማኖት ትምህርት ድጋፍ (እንደ ሜዙዛ አጻጻፍ እና የኮሸር እርድ ያሉ) እንዲደረግላቸው ጠይቀዋል። ማህበረሰቡ ባለው ጥቂት ነገር የመስጠት ባህሉ የዳበረ ነው። በማህበረሰቡ አባላት የተዘጋጁ ምግቦችን በነጻ የሚያከፋፍሉበትን ማዕከል የጎበኙት አሜሪካውያኑ፣ ማህበረሰቡ ራሱ የሰራቸውን ውብ ሻርፖች በስጦታ ሲበረከትላቸው በደስታ አጨብጭበዋል። ይሁን እንጂ፣ የነዋሪዎቹ ትልቁ እና ዋነኛው ህልም፣ በከፍተኛ ናፍቆት ወደ እስራኤል (Aliyah) መጓዝ ነው።
ማህበረሰቡን የሚረዳው 'የኢትዮጵያ አይሁዶችን የመታደግ ትግል' (SSEJ) የተሰኘው ተቋም፣ እጅግ ውስብስብ እና ከባድ የሆኑ የግብዓት ድልድል ውሳኔዎችን ለማሳለፍ ይገደዳል። ለምሳሌ እናቶች የልጆቻቸውን ጨርቅ ዳይፐር አጥበው ለመጠቀም ሳሙና አጥብቀው ቢለምኑም፣ ሳሙና ከተገዛ በምግብ እጥረት ለሚሰቃዩ ልጆች የሚሆን የምግብ በጀት ይቀንሳል። በሌላ በኩል በህጻናት ሞት መብዛት ምክንያት አዲስ የመቃብር ቦታ ቢያስፈልጋቸውም፣ ይህንን ለማድረግ ግን አቅሙን ያልቻለውን የጤና ክሊኒክ ማስፋፊያ በጀት መሰረዝን ይጠይቃል። በዚህም የተነሳ ክሊኒኩ በአሁኑ ሰዓት ህክምና መስጠት የሚችለው ከ18 ዓመት በታች እና ከ50 ዓመት በላይ ለሆኑት ብቻ ሆኗል። ቀደም ሲል ከ5 ዓመት በታች ያሉ ህጻናትን ይመግቡ የነበረ ሲሆን፣ አሁን ባለው የበጀት እጥረት መመገብ የሚችሉት ከ3 ዓመት በታች ያሉትን ብቻ ነው።
ከእነዚህ የዕለት ተዕለት ፈተናዎች እና የኢኮኖሚ እጥረቶች በተጨማሪ፣ ማህበረሰቡ በዓለም አቀፉ የአይሁድ ሚዲያ ሽፋን ያላገኙ ተደጋጋሚ የእገታ ወንጀሎች ሰለባ መሆኑም ተጠቁሟል። የልዑካን ቡድኑ ከእስራኤል አምባሳደር ዶ/ር አብርሃም ንጉሴ ጋር ያደረጉት ውይይት የችግሩን ስፋት ይበልጥ እንዲገነዘቡ ያደረጋቸው ሲሆን፤ በአሜሪካውያኑ ረቢዎች እይታ፣ ይህ ጉብኝት የኢትዮጵያ አይሁዶች ያላቸውን አስገራሚ ጥንካሬ፣ ደግነት እና ጽናት ያሳየ የማይረሳ የህይወት ተሞክሮ ሆኖ አልፏል።
9 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) በጅቡቲ የኢትዮጵያ አምባሳደር የሆኑት አምባሳደር ለገሰ ቱሉ፣ በሰሜን ኢትዮጵያ ለተፈጠረው አውዳሚ ጦርነት መቋጫ የሆነው የፕሪቶሪያ የሰላም ስምምነት ትግበራን በተመለከተ፣ የህወሓት እሳቸው "ጽንፈኛ" ያሉት አመራሮች እያራመዱት ያለው ፖለቲካዊ ትርክት የትግራይን ህዝብ ፍላጎት የረሳ እና የሰላም ሂደቱን አደጋ ላይ የጣለ መሆኑን የሚያብራራ ትችት አወጡ። አምባሳደሩ "TPLF’s rhetoric and Ethiopia’s reality on the ground: When politics forgets people" (የህወሓት ፖለቲካዊ ትርክቶች እና የኢትዮጵያ ነባራዊ ሁኔታ፦ ፖለቲካ ህዝብን ሲረሳ" በሚል ርዕስ በኒው አፍሪካን መጽሔት ድረገጽ ላይ ዛሬ ባሳተሙት ጽሁፍ፣ ዘላቂ ሰላም ሊመጣ የሚችለው አካላት ከግል እና ከፓርቲ ፍላጎት ይልቅ የዜጎችን ደህንነት ሲያስቀድሙ ብቻ መሆኑን አስገንዝበዋል።
አምባሳደሩ በጽሁፋቸው እንዳስመዘገቡት ከጦርነቱ በኋላ እጅግ አሳሳቢ ከሆኑት ጉዳዮች አንዱ የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮችን ወደ ቀዬአቸው የመመለስ ስራ ነው። የፌደራል መንግስት ተፈናቃዮች ያለምንም የፖለቲካ ቅድመ ሁኔታ እና መጓተት ወደ ቤታቸው ሊመለሱ ይገባል የሚል ጽኑ አቋም ቢኖረውም፣ ህወሓቶች ግን የሰብዓዊ እርዳታን እና የተፈናቃዮችን ጉዳይ ካልተፈቱ የፖለቲካ አጀንዳዎቻቸው ጋር በማያያዝ የህዝቡን ስቃይ ለፖለቲካ መደራደሪያነት እያዋሉት መሆኑን ኮንነዋል። ቤተሰቦች በፖለቲካዊ ዲስኩር ብቻ ህይወታቸውን መልሰው ሊገነቡ አይችሉም ያሉት አምባሳደሩ፣ በአከራካሪ ግዛቶች ዙሪያም የፌደራል መንግስት ጉዳዩ በህገ-መንግስታዊ ስርአቱ እና በሰላም ስምምነቱ መሰረት እንዲፈታ ጥረት ቢያደርግም፣ አመራሮቹ እነዚህን ተቋማዊ አሰራሮች ውድቅ በማድረግ እና የጊዜያዊ አስተዳደሩን ስልጣን ጥያቄ ውስጥ በማስገባት እንቅፋት እየፈጠሩ ይገኛሉ ብለዋል።
የፕሪቶሪያው ስምምነት ህገ-መንግስታዊ እና ዲሞክራሲያዊ አስተዳደርን ለመገንባት ምርጫ እንዲካሄድ ቢደነግግም፣ ህወሓቶች የፓርቲው የውስጥ ፖለቲካዊ ልዩነቶች እስኪፈቱ በሚል ሰበብ ምርጫን ላልተወሰነ ጊዜ እንዲራዘም እያደረጉ መሆኑ ተገልጿል። በተጨማሪም የፌደራል መንግስት፣ የሃይማኖት አባቶች፣ የሀገር ሽማግሌዎች እና የብሄራዊ ምክክር ኮሚሽን ያቀረቡትን የሽምግልና እና የውይይት ጥሪዎች በተደጋጋሚ ውድቅ ማድረጋቸው የእርቅ እድሎችን እያጠበበው መምጣቱን አምባሳደር ለገሰ አስረድተዋል።
ተቋማትን እያፈረሱ እና የሽግግር ፍትህ ስርአቱን እየተቃወሙ በተመሳሳይ ጊዜ ፍትህ እንፈልጋለን ማለታቸውም ግልጽ የሆነ የተግባር ተቃርኖ መሆኑን አንስተዋል።
ዳግም ወታደራዊ ቅስቀሳ እና የዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ስጋት
የሰላም ስምምነቱ ትጥቅ መፍታት፣ ከወታደራዊ መዋቅር መውጣት እና ወደ ሰላማዊ ህይወት መቀላቀልን (DDR) ቅድሚያ ቢሰጥም፣ አመራሮቹ ግን አሁንም ወታደራዊ ቅስቀሳ እያደረጉ፣ ከባድ የጦር መሳሪያዎችን እየደበቁ እና ወጣቶችን በግዴታ እየመለመሉ መሆኑ እጅግ አሳሳቢ መሆኑን አምባሳደሩ ገልጸዋል። ከዓመታት የጦርነት ስቃይ በኋላ ወጣቶች ወደ ትምህርት እና ስራ መመለስ ሲገባቸው ዳግም ለጦርነት መመልመላቸው ተቀባይነት የሌለው ተግባር ነው። ይህ ድርጊታቸው የአውሮፓ ህብረትን እና በሰላም አደናቃፊዎች ላይ የቪዛ ማዕቀብ የጣለችውን አሜሪካን ጨምሮ ዓለም አቀፍ አጋሮችን ጭምር በእጅጉ እንዳሳሰበ አምባሳደሩ አስታውሰዋል።
የትግራይ ህዝብ ከዚህ በላይ ጦርነት እና ስቃይ እንደማይገባው ያሳሰቡት አምባሳደር ለገሰ ቱሉ፣ የፕሪቶሪያው ስምምነት ወደ ዘላቂ ሰላም መሻገሪያ ጠንካራ መሰረት መሆኑን አውቆ ማክበር እንደሚገባ አጽንኦት ሰጥተዋል። ዳግም ወደ ጦርነት እና ወታደራዊ ፉክክር መግባት ትግራይን ብቻ ሳይሆን መላው ኢትዮጵያን አደጋ ላይ የሚጥል መሆኑን በማስጠንቀቅ፣ ፖለቲከኞች የጥቃት ፖለቲካን ትተው ለኢትዮጵያ ህዝብ ሲሉ የዲሞክራሲያዊ ውድድር ፖለቲካን ሊመርጡ እንደሚገባ ጥሪያቸውን አቅርበዋል።
በአምባሳደሩ ጽሁፍ ዙሪያ፣ ይህ መረጃ እስከቀረበበት ጊዜ ድረስ ከሕወሐት ወገን የተሰጠ ምላሽ የለም።
አምባሳደሩ በጽሁፋቸው እንዳስመዘገቡት ከጦርነቱ በኋላ እጅግ አሳሳቢ ከሆኑት ጉዳዮች አንዱ የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮችን ወደ ቀዬአቸው የመመለስ ስራ ነው። የፌደራል መንግስት ተፈናቃዮች ያለምንም የፖለቲካ ቅድመ ሁኔታ እና መጓተት ወደ ቤታቸው ሊመለሱ ይገባል የሚል ጽኑ አቋም ቢኖረውም፣ ህወሓቶች ግን የሰብዓዊ እርዳታን እና የተፈናቃዮችን ጉዳይ ካልተፈቱ የፖለቲካ አጀንዳዎቻቸው ጋር በማያያዝ የህዝቡን ስቃይ ለፖለቲካ መደራደሪያነት እያዋሉት መሆኑን ኮንነዋል። ቤተሰቦች በፖለቲካዊ ዲስኩር ብቻ ህይወታቸውን መልሰው ሊገነቡ አይችሉም ያሉት አምባሳደሩ፣ በአከራካሪ ግዛቶች ዙሪያም የፌደራል መንግስት ጉዳዩ በህገ-መንግስታዊ ስርአቱ እና በሰላም ስምምነቱ መሰረት እንዲፈታ ጥረት ቢያደርግም፣ አመራሮቹ እነዚህን ተቋማዊ አሰራሮች ውድቅ በማድረግ እና የጊዜያዊ አስተዳደሩን ስልጣን ጥያቄ ውስጥ በማስገባት እንቅፋት እየፈጠሩ ይገኛሉ ብለዋል።
የፕሪቶሪያው ስምምነት ህገ-መንግስታዊ እና ዲሞክራሲያዊ አስተዳደርን ለመገንባት ምርጫ እንዲካሄድ ቢደነግግም፣ ህወሓቶች የፓርቲው የውስጥ ፖለቲካዊ ልዩነቶች እስኪፈቱ በሚል ሰበብ ምርጫን ላልተወሰነ ጊዜ እንዲራዘም እያደረጉ መሆኑ ተገልጿል። በተጨማሪም የፌደራል መንግስት፣ የሃይማኖት አባቶች፣ የሀገር ሽማግሌዎች እና የብሄራዊ ምክክር ኮሚሽን ያቀረቡትን የሽምግልና እና የውይይት ጥሪዎች በተደጋጋሚ ውድቅ ማድረጋቸው የእርቅ እድሎችን እያጠበበው መምጣቱን አምባሳደር ለገሰ አስረድተዋል።
ተቋማትን እያፈረሱ እና የሽግግር ፍትህ ስርአቱን እየተቃወሙ በተመሳሳይ ጊዜ ፍትህ እንፈልጋለን ማለታቸውም ግልጽ የሆነ የተግባር ተቃርኖ መሆኑን አንስተዋል።
ዳግም ወታደራዊ ቅስቀሳ እና የዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ስጋት
የሰላም ስምምነቱ ትጥቅ መፍታት፣ ከወታደራዊ መዋቅር መውጣት እና ወደ ሰላማዊ ህይወት መቀላቀልን (DDR) ቅድሚያ ቢሰጥም፣ አመራሮቹ ግን አሁንም ወታደራዊ ቅስቀሳ እያደረጉ፣ ከባድ የጦር መሳሪያዎችን እየደበቁ እና ወጣቶችን በግዴታ እየመለመሉ መሆኑ እጅግ አሳሳቢ መሆኑን አምባሳደሩ ገልጸዋል። ከዓመታት የጦርነት ስቃይ በኋላ ወጣቶች ወደ ትምህርት እና ስራ መመለስ ሲገባቸው ዳግም ለጦርነት መመልመላቸው ተቀባይነት የሌለው ተግባር ነው። ይህ ድርጊታቸው የአውሮፓ ህብረትን እና በሰላም አደናቃፊዎች ላይ የቪዛ ማዕቀብ የጣለችውን አሜሪካን ጨምሮ ዓለም አቀፍ አጋሮችን ጭምር በእጅጉ እንዳሳሰበ አምባሳደሩ አስታውሰዋል።
የትግራይ ህዝብ ከዚህ በላይ ጦርነት እና ስቃይ እንደማይገባው ያሳሰቡት አምባሳደር ለገሰ ቱሉ፣ የፕሪቶሪያው ስምምነት ወደ ዘላቂ ሰላም መሻገሪያ ጠንካራ መሰረት መሆኑን አውቆ ማክበር እንደሚገባ አጽንኦት ሰጥተዋል። ዳግም ወደ ጦርነት እና ወታደራዊ ፉክክር መግባት ትግራይን ብቻ ሳይሆን መላው ኢትዮጵያን አደጋ ላይ የሚጥል መሆኑን በማስጠንቀቅ፣ ፖለቲከኞች የጥቃት ፖለቲካን ትተው ለኢትዮጵያ ህዝብ ሲሉ የዲሞክራሲያዊ ውድድር ፖለቲካን ሊመርጡ እንደሚገባ ጥሪያቸውን አቅርበዋል።
በአምባሳደሩ ጽሁፍ ዙሪያ፣ ይህ መረጃ እስከቀረበበት ጊዜ ድረስ ከሕወሐት ወገን የተሰጠ ምላሽ የለም።
9 days ago
ከቀዩ አብዮት ወደ አረንጓዴው አብዮት፡ የትውልድ እና የተግባር ሽግግር
*********************
(የዕለቱ መልዕክት)
የኢትዮጵያን የፖለቲካ ማህደር ገልጠን ስንመረምር፣ የ1960ዎቹ "ያ ትውልድ" ያቀጣጠለው ንቅናቄ በታሪክ ጎልቶ ይወጣል። ይህ አብዮተኛ ትውልድ ዘመናትን የተሻገረውን የንጉሣዊ ሥርዓት በታላቅ ህዝባዊ ማዕበል ለመገርሰስ ቢችልም፣ ያንን ለውጥ ወደ ተረጋጋ ሀገረ-መንግሥት ግንባታ ማሸጋገር ግን አቅቶት ነበር። ከጊዜ በኋላ ንቅናቄው ወደ አስከፊ የደም መፋሰስ ስላመራ፣ ያን የትናንት የታሪክ ምዕራፍ "ቀይ አብዮት" ብለን ልንጠራው እንችላለን። ቀይ አብዮት፥ ደም ያፋሰሰ፣ የተለየ ሀሳብን በጠብመንጃ ያዳፈነ፣ እና "አብዮት ልጆቿን ትበላለች" በሚል ጭካኔ የተሞላበት ዲስኮርስ ትውልድ ያመከነ የጥፋት ዘመን ነበር።
በዚህ የቀይ አብዮት አዙሪት ውስጥ፣ የአንድ ትውልድ አቅምና ሀገርን የመቀየር ጉጉት የነበረው ወጣት ኃይል እርስ በርሱ ተከፋፈለ፣ ተገዳደለ። በመደማመጥና በመተጋገዝ ሀገርን በጋራ ከመገንባት ይልቅ፣ አንዱ አብዮተኛ ሌላውን አብዮተኛ እያሳደደ በማጥፋቱ ምክንያት፣ የተረጋጋ መንግሥት መመስረት ሳይቻል ቀረ።
በዚህ ክፍተት ወታደራዊው ሥርዓት ስልጣኑን በኃይል ተቆጣጥሮ፣ ሀገሪቱን መውጫ ወደሌለው ደም አፋሳሽ የእርስ በርስ ጦርነት ውስጥ ከተታት። ጦርነቱን ተከትሎ የዚያው ትውልድ አካል የነበሩ ኃይሎች መንግሥትን በኃይል በመገልበጣቸው፣ "የመጠፋፋት ፖለቲካ" ሥር ሰዶ ለዘመናት የዚህች ሀገር ፖለቲካዊና ማህበራዊ ስብራት ሆኖ ቆይቷል።
ዛሬ ግን በዚህች ታላቅ ሀገር ምድር ላይ የተለየ ንጋት ፈንጥቋል። አዲሱ የመደመር ትውልድ የትናንቱን ቁርሾ የሚያብስ፤ ፖለቲካዊና ማህበራዊ ስብራትን የሚጠግን አዲስ ታሪክ እየጻፈ ይገኛል። ይህ ትውልድ ያስነሳው አብዮት፣ መንግሥትን በጉልበት ለመቀየር፣ ሥርዓትን አፈራርሶ በሌላ ለመተካት፣ ወይም የተለየ ሃሳብ ያለውን ለማጥፋት ያለመ አይደለም። ይህ አብዮት፣ ከቀይ አብዮት ወደ አረንጓዴ አብዮት የተደረገ የሰለጠነ የልዕልና ሽግግር ነው።
አረንጓዴ አብዮት የሕይወት፣ የልምላሜ እና የብልጽግና አብዮት ነው። ቀዩ አብዮት አንዱን በማግለልና በመጠፋፋት ላይ የተመሠረተ ሲሆን፤ አረንጓዴው አብዮት ግን በመደመር፣ በትብብርና በአንድነት ላይ የቆመ ነው። ይህ አብዮት ለዘመናት የተራቆተችውን፣ በድርቅና በረሃብ ስትፈተን የኖረችውን እናት ሀገር፣ በተፈጥሮ ጸጋዋ ዳግም እንድታንሰራራ፣ ቁስሏ እንዲሽርና ወደ አረንጓዴ ምድርነት እንድትመለስ የሚያደርግ የሕልውና ትግል ነው። ዛሬ ሁሉም ኢትዮጵያዊ በዘር፣ በሃይማኖት፣ ወይም በፖለቲካ አመለካከት ሳይከፋፈል፣ በየአቅጣጫው ተሰልፎ እናት ሀገሩን ውብ አረንጓዴ ልብስ እያለበሳት ይገኛል።
ይህ የሕይወት አብዮት ዛሬ በሀገሪቱ ተቀጣጥሏል፣ ተፋፍሟልም። የዚህ ሥር-ነቀል አብዮት ማሳያ ደግሞ፣ የፊታችን ሐምሌ 27 በመላ ሀገሪቱ የሚተገበረው ታሪካዊ የክተት አዋጅ ነው። በዚህ ዕለት፣ አረንጓዴው አብዮተኛ ትውልድ በአንድ ጀንበር 800 ሚሊዮን ችግኞችን በመትከል አብዮቱን ወደማይቀለበስ የታሪክ ከፍታ ያሸጋግረዋል።
በጥቅሉ፣ ያለፈው ትውልድ በቀይ አብዮት ባፈሰሰው ደምና ባመከነው ዘመን ፈንታ፣ የዛሬው የመደመር ትውልድ በአረንጓዴ አብዮት የትጋት ላቡን በማፍሰስ እና የሕይወት ችግኞችን በመትከል ሀገሩን እያንቆጠቆጠ ይገኛል። ሀገርን ከማፍረስ ይልቅ በመገንባት፣ ከመገዳደል ይልቅ የሕይወት ዘር በመዝራት የሚፋፋመው ይህ አረንጓዴ አብዮት፣ በዓለም መድረክ ኢትዮጵያን የልዕልና ማማ ላይ የሚያስቀምጣት፣ ትውልድን አሻጋሪ ሕያው ንቅናቄ ነው!
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
*********************
(የዕለቱ መልዕክት)
የኢትዮጵያን የፖለቲካ ማህደር ገልጠን ስንመረምር፣ የ1960ዎቹ "ያ ትውልድ" ያቀጣጠለው ንቅናቄ በታሪክ ጎልቶ ይወጣል። ይህ አብዮተኛ ትውልድ ዘመናትን የተሻገረውን የንጉሣዊ ሥርዓት በታላቅ ህዝባዊ ማዕበል ለመገርሰስ ቢችልም፣ ያንን ለውጥ ወደ ተረጋጋ ሀገረ-መንግሥት ግንባታ ማሸጋገር ግን አቅቶት ነበር። ከጊዜ በኋላ ንቅናቄው ወደ አስከፊ የደም መፋሰስ ስላመራ፣ ያን የትናንት የታሪክ ምዕራፍ "ቀይ አብዮት" ብለን ልንጠራው እንችላለን። ቀይ አብዮት፥ ደም ያፋሰሰ፣ የተለየ ሀሳብን በጠብመንጃ ያዳፈነ፣ እና "አብዮት ልጆቿን ትበላለች" በሚል ጭካኔ የተሞላበት ዲስኮርስ ትውልድ ያመከነ የጥፋት ዘመን ነበር።
በዚህ የቀይ አብዮት አዙሪት ውስጥ፣ የአንድ ትውልድ አቅምና ሀገርን የመቀየር ጉጉት የነበረው ወጣት ኃይል እርስ በርሱ ተከፋፈለ፣ ተገዳደለ። በመደማመጥና በመተጋገዝ ሀገርን በጋራ ከመገንባት ይልቅ፣ አንዱ አብዮተኛ ሌላውን አብዮተኛ እያሳደደ በማጥፋቱ ምክንያት፣ የተረጋጋ መንግሥት መመስረት ሳይቻል ቀረ።
በዚህ ክፍተት ወታደራዊው ሥርዓት ስልጣኑን በኃይል ተቆጣጥሮ፣ ሀገሪቱን መውጫ ወደሌለው ደም አፋሳሽ የእርስ በርስ ጦርነት ውስጥ ከተታት። ጦርነቱን ተከትሎ የዚያው ትውልድ አካል የነበሩ ኃይሎች መንግሥትን በኃይል በመገልበጣቸው፣ "የመጠፋፋት ፖለቲካ" ሥር ሰዶ ለዘመናት የዚህች ሀገር ፖለቲካዊና ማህበራዊ ስብራት ሆኖ ቆይቷል።
ዛሬ ግን በዚህች ታላቅ ሀገር ምድር ላይ የተለየ ንጋት ፈንጥቋል። አዲሱ የመደመር ትውልድ የትናንቱን ቁርሾ የሚያብስ፤ ፖለቲካዊና ማህበራዊ ስብራትን የሚጠግን አዲስ ታሪክ እየጻፈ ይገኛል። ይህ ትውልድ ያስነሳው አብዮት፣ መንግሥትን በጉልበት ለመቀየር፣ ሥርዓትን አፈራርሶ በሌላ ለመተካት፣ ወይም የተለየ ሃሳብ ያለውን ለማጥፋት ያለመ አይደለም። ይህ አብዮት፣ ከቀይ አብዮት ወደ አረንጓዴ አብዮት የተደረገ የሰለጠነ የልዕልና ሽግግር ነው።
አረንጓዴ አብዮት የሕይወት፣ የልምላሜ እና የብልጽግና አብዮት ነው። ቀዩ አብዮት አንዱን በማግለልና በመጠፋፋት ላይ የተመሠረተ ሲሆን፤ አረንጓዴው አብዮት ግን በመደመር፣ በትብብርና በአንድነት ላይ የቆመ ነው። ይህ አብዮት ለዘመናት የተራቆተችውን፣ በድርቅና በረሃብ ስትፈተን የኖረችውን እናት ሀገር፣ በተፈጥሮ ጸጋዋ ዳግም እንድታንሰራራ፣ ቁስሏ እንዲሽርና ወደ አረንጓዴ ምድርነት እንድትመለስ የሚያደርግ የሕልውና ትግል ነው። ዛሬ ሁሉም ኢትዮጵያዊ በዘር፣ በሃይማኖት፣ ወይም በፖለቲካ አመለካከት ሳይከፋፈል፣ በየአቅጣጫው ተሰልፎ እናት ሀገሩን ውብ አረንጓዴ ልብስ እያለበሳት ይገኛል።
ይህ የሕይወት አብዮት ዛሬ በሀገሪቱ ተቀጣጥሏል፣ ተፋፍሟልም። የዚህ ሥር-ነቀል አብዮት ማሳያ ደግሞ፣ የፊታችን ሐምሌ 27 በመላ ሀገሪቱ የሚተገበረው ታሪካዊ የክተት አዋጅ ነው። በዚህ ዕለት፣ አረንጓዴው አብዮተኛ ትውልድ በአንድ ጀንበር 800 ሚሊዮን ችግኞችን በመትከል አብዮቱን ወደማይቀለበስ የታሪክ ከፍታ ያሸጋግረዋል።
በጥቅሉ፣ ያለፈው ትውልድ በቀይ አብዮት ባፈሰሰው ደምና ባመከነው ዘመን ፈንታ፣ የዛሬው የመደመር ትውልድ በአረንጓዴ አብዮት የትጋት ላቡን በማፍሰስ እና የሕይወት ችግኞችን በመትከል ሀገሩን እያንቆጠቆጠ ይገኛል። ሀገርን ከማፍረስ ይልቅ በመገንባት፣ ከመገዳደል ይልቅ የሕይወት ዘር በመዝራት የሚፋፋመው ይህ አረንጓዴ አብዮት፣ በዓለም መድረክ ኢትዮጵያን የልዕልና ማማ ላይ የሚያስቀምጣት፣ ትውልድን አሻጋሪ ሕያው ንቅናቄ ነው!
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
9 days ago
''አቡነ ቄርሎስ ግብፃዊ ናቸው፤ ስለ ኢትዮጵያና ኢትዮጵያውያን የሚገዳቸው ነገር የለም፡፡ እኔ ግን ኢትዮጵያዊ ነኝ፡፡'' ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ
ሐምሌ ፳፪ ቀን ፲፱፳፰ ፤ ፭፡፲፭ ሰዓት
#ethiopia | ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ ቁመታቸው ረዘም፣ ፊታቸው ዘለግ ያለ፣ መልካቸው ጠየም ያለ፣ አዋቂነታቸው እና ትህትናቸው ከገፃቸው የሚነበብ ሲሆን በዚህ ጊዜ ለብሰውት የነበረው ልብስ ጵጵስና ጥቁር ካባ ያውም በጭቃ የተበከለ ነበር ፡፡
በዚህ ሁኔታ ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ ወደ ችሎት ቀረቡ፡፡ ለፍርድም የተሰየሙት ዳኞች ሦስት ሲሆኑ እነዚህም የጣሊያኖች የጦር ሹማምንት ናቸው፡፡ የመካከለኛው ዳኛ ኮሎኔል ነበር፡፡ የቀረበባቸውም ወንጀል ሕዝብ ቀስቅሰዋል፣ እራስዎም ዐምፀዋል፣ ሌሎችንም እንዲያምፁ አድርገዋል የሚል ነበር፡፡ ዳኛውም “ካህናቱም ሆኑ የቤተ-ክህነት ባለሥልጣኖች ሊቀ ጳጳሱ አቡነ ቄርሎስም የኢጣሊያንን መንግሥት ገዢነት አምነው አሜን ብለው ሲቀበሉ እርስዎ ለምን ዐመፁ? ለምን ብቻዋን አፈንጋጭ ሆኑ?” ሲል ጠየቃቸው፡፡
አቡነ ጴጥሮስም የሚከተለውን መለሱ፡፡ “አቡነ ቄርሎስ ግብፃዊ ናቸው፤ ስለ ኢትዮጵያና ኢትዮጵያውያን የሚገዳቸው ነገር የለም፡፡ እኔ ግን ኢትዮጵያዊ ነኝ፡፡ ሐላፊነትም ያለብኝ የቤተ ክርስቲያን አባት ነኝ፡፡ ስለዚህ ስለ ሀገሬና ስለ ቤተክርስቲያኔ እቆረቆራለሁ፡፡ ከዚህ በቀር ለእናንተ ችሎት የማቀርበው ነገር የለኝም፡፡ ለፈጣሪዬ ብቻ የምናገረውን እናገራለሁ፡፡ እኔን ለመግደል እንደወሰናችሁ ዐውቃለሁ፡፡ ስለዚህ በእኔ ላይ የፈለጋችሁትን አድርጉ፡፡ ግን ተከታዮቼን አትንኩ” አሉ፡፡
“ይህንንም ብለው በጥይት ተደብድበው ሲገደሉ እንዲያይ ተጋብዞ ለተሰበሰበው ሕዝብ የሚከተለውን ሕያው መልእክት አስተላለፉ “አረማዊ የሆነው የፋሺስት መንግሥት ቤተ-ክርስቲያንን ለማቃጠል፣ ሕዝበ ክርስቲያንን ለመግደል፣ ሃይማኖትን ለማጥፋት፣ ታሪካችንን ለማበላሸት የመጣ ነው እንጂ በጎ ለመሥራት እውነተኛ ፍርድ ለመስጠት ስላልመጣ ለዚህ ለግፈኛ አትገዙ፡፡ ስለ ውድ ሀገራችሁ፣ ስለ ቀናች ሃይማኖታችሁ ተከላከሉ፡፡ ነፃነታችሁ ከሚረክስ ሙታችሁ ስማችሁ ቢቀደስ ታላቅ ዋጋ ያለው ክብር ታገኛላችሁ፡፡
የኢትዮጵያ ሕዝብ ለዚህ ለጠላት እንዳይገዛ አውግዣለሁ፤ የኢትዮጵያ መሬት ጠላትን ብትቀበል የተረገመች ትሁን፡፡ በፈጣሪዬ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም የተገዘተች ትሁን፡፡”
ወዲያው የሞታቸው ፍርድ ሲሰማ ሕዝቡ በኢጣልያ የእጅ ሰላምታ ዓይነት እጁን እንዲያነሳ ታዘዘ ፡፡ በዚያን ጊዜ አቡነ ጴጥሮስ የሞታቸው ሰዓት መድረሱን ዐውቀው ሰዓታቸውን ከኪሳቸው አውጥተው ተመለከቱ ፡፡ሐምሌ 22 ሰዓቱም 5፡15 ነበር ፡፡ በዚህ ጊዜ ሁሉ ምንም ፍርሃት አይታይባቸውም ነበር፡፡ የሞታቸውን ፍርድ ያነብ የነበረው ኢጣሊያዊ ዳኛ ግን ይንቀጠቀጥ ነበር ፡፡ ታላቅ ፍርሃትም በፊቱ ላይ ይታይ ነበር፡፡
(ከታሪክ ማህደር አጠር ተደርጎ የቀረበ)
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
ሐምሌ ፳፪ ቀን ፲፱፳፰ ፤ ፭፡፲፭ ሰዓት
#ethiopia | ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ ቁመታቸው ረዘም፣ ፊታቸው ዘለግ ያለ፣ መልካቸው ጠየም ያለ፣ አዋቂነታቸው እና ትህትናቸው ከገፃቸው የሚነበብ ሲሆን በዚህ ጊዜ ለብሰውት የነበረው ልብስ ጵጵስና ጥቁር ካባ ያውም በጭቃ የተበከለ ነበር ፡፡
በዚህ ሁኔታ ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ ወደ ችሎት ቀረቡ፡፡ ለፍርድም የተሰየሙት ዳኞች ሦስት ሲሆኑ እነዚህም የጣሊያኖች የጦር ሹማምንት ናቸው፡፡ የመካከለኛው ዳኛ ኮሎኔል ነበር፡፡ የቀረበባቸውም ወንጀል ሕዝብ ቀስቅሰዋል፣ እራስዎም ዐምፀዋል፣ ሌሎችንም እንዲያምፁ አድርገዋል የሚል ነበር፡፡ ዳኛውም “ካህናቱም ሆኑ የቤተ-ክህነት ባለሥልጣኖች ሊቀ ጳጳሱ አቡነ ቄርሎስም የኢጣሊያንን መንግሥት ገዢነት አምነው አሜን ብለው ሲቀበሉ እርስዎ ለምን ዐመፁ? ለምን ብቻዋን አፈንጋጭ ሆኑ?” ሲል ጠየቃቸው፡፡
አቡነ ጴጥሮስም የሚከተለውን መለሱ፡፡ “አቡነ ቄርሎስ ግብፃዊ ናቸው፤ ስለ ኢትዮጵያና ኢትዮጵያውያን የሚገዳቸው ነገር የለም፡፡ እኔ ግን ኢትዮጵያዊ ነኝ፡፡ ሐላፊነትም ያለብኝ የቤተ ክርስቲያን አባት ነኝ፡፡ ስለዚህ ስለ ሀገሬና ስለ ቤተክርስቲያኔ እቆረቆራለሁ፡፡ ከዚህ በቀር ለእናንተ ችሎት የማቀርበው ነገር የለኝም፡፡ ለፈጣሪዬ ብቻ የምናገረውን እናገራለሁ፡፡ እኔን ለመግደል እንደወሰናችሁ ዐውቃለሁ፡፡ ስለዚህ በእኔ ላይ የፈለጋችሁትን አድርጉ፡፡ ግን ተከታዮቼን አትንኩ” አሉ፡፡
“ይህንንም ብለው በጥይት ተደብድበው ሲገደሉ እንዲያይ ተጋብዞ ለተሰበሰበው ሕዝብ የሚከተለውን ሕያው መልእክት አስተላለፉ “አረማዊ የሆነው የፋሺስት መንግሥት ቤተ-ክርስቲያንን ለማቃጠል፣ ሕዝበ ክርስቲያንን ለመግደል፣ ሃይማኖትን ለማጥፋት፣ ታሪካችንን ለማበላሸት የመጣ ነው እንጂ በጎ ለመሥራት እውነተኛ ፍርድ ለመስጠት ስላልመጣ ለዚህ ለግፈኛ አትገዙ፡፡ ስለ ውድ ሀገራችሁ፣ ስለ ቀናች ሃይማኖታችሁ ተከላከሉ፡፡ ነፃነታችሁ ከሚረክስ ሙታችሁ ስማችሁ ቢቀደስ ታላቅ ዋጋ ያለው ክብር ታገኛላችሁ፡፡
የኢትዮጵያ ሕዝብ ለዚህ ለጠላት እንዳይገዛ አውግዣለሁ፤ የኢትዮጵያ መሬት ጠላትን ብትቀበል የተረገመች ትሁን፡፡ በፈጣሪዬ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም የተገዘተች ትሁን፡፡”
ወዲያው የሞታቸው ፍርድ ሲሰማ ሕዝቡ በኢጣልያ የእጅ ሰላምታ ዓይነት እጁን እንዲያነሳ ታዘዘ ፡፡ በዚያን ጊዜ አቡነ ጴጥሮስ የሞታቸው ሰዓት መድረሱን ዐውቀው ሰዓታቸውን ከኪሳቸው አውጥተው ተመለከቱ ፡፡ሐምሌ 22 ሰዓቱም 5፡15 ነበር ፡፡ በዚህ ጊዜ ሁሉ ምንም ፍርሃት አይታይባቸውም ነበር፡፡ የሞታቸውን ፍርድ ያነብ የነበረው ኢጣሊያዊ ዳኛ ግን ይንቀጠቀጥ ነበር ፡፡ ታላቅ ፍርሃትም በፊቱ ላይ ይታይ ነበር፡፡
(ከታሪክ ማህደር አጠር ተደርጎ የቀረበ)
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
9 days ago
የመከረ ቤቱን አጠናከረ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገራችን በአንድ ግዙፍ የታሪክ ምዕራፍ እጥፋት ላይ ትገኛለች፡፡ በታሪኳ ለመጀመሪያ ጊዜ የውስጥ ጉዳዮቿን የሀገር ልጆች ቁጭ ብለው ተመካክረው ሀገር ሊያጸኑ ተሰባስበዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የምክክሩን አስፈላጊነት በተመለከተ ሲናገሩ፣ "ለልጆቿ ኩራት የሆነች፣ ተስፋ ያላት ምድር ለማድረግ አንድንችል ምክክሩ በእጅጉ ያስፈልጋል" ነው ያሉት፡፡
ኢትዮጵያ በርካታ ብሔር ብሔረሰቦች የሚኖሩባት ባለ ብዝሃ ባህል፣ ብዝሃ ታሪክ፣ ብዝሃ ማህበረ ኢኮኖሚ ሀገር እንደመሆኗ በዘመናት ጉዞዋ የልማት፣ የአስተዳደራዊ እና ሌሎች አለመግባባቶች እንደሚኖሩ ይጠበቃል፡፡
የእነዚህን በህዝቦች መካል የሚስተዋሉ ልዩነቶች አለመግባባቶችና ጥያቄዎች በዘላቂነት በመፍታት ህብረ ብሔራዊ አንድነቷ የተጠበቀ፣ የበለጸገችና የታፈረች ኢትዮጵያን ለትውልድ ለማስተላለፍ ምክክሩ እጅግ ያስፈልጋል።
ብሔራዊ ምክክሩ የታለመለትን ግብ እንዲመታ እና ሀገር እንድትጸና ለማድረግ የሁሉምን ህብረተሰብ ክፍሎች ያካተተ እና ያሳተፈ እንዲሆን ተደርጓል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የምክክር ሂደቱ፣ "በፖለቲካ ልሂቃን መካከል የሚደረግ ብቻ ሳይሆን የሁሉንም የህብረተሰብ ክፍሎች ተሳትፎ ያገናዘበ፣ በኢትዮጵያውያን የተመራ ሀገር በቀል መፍትሄዎችን ለማፍለቅ ታልሞ የሚከናወን ይሆናል" ባሉት መሰረት የሀገር ሽማግሌዎች፣ የሃይማኖት አባቶች፣ ምሁራን፣ ሴቶች፣ ወጣቶች፣ ሠራተኞች፣ አካል ጉዳተኞች፣ እንዲሁም ተፈናቃዮች እንዲሳተፉ ተደርጓል።
የተለያዩ የዘርፉ ምሁራን በምክክርና ውይይት ሂደት የአካታችነት እና አሳታፊነትን ፋይዳ ያሰምሩበታል፡፡ በስዊዝፒስ የድርድር ፕሮግራም ኃላፊ የሆኑት ዴቪድ ላንዝ የአንድን ሀገር መሰረታዊ ማንነትና የአስተዳደር ስርዓት ለመወያየት የሚያስችል ሁሉን አቀፍ አሰራር ከሌለ፣ ከዚያ በኋላ የሚደረጉ ማናቸውም ውሳኔዎች ወይም ተቋማዊ ማሻሻያዎች በአሸዋ ላይ እንደተገነባ ቤት ይሆናሉ ይላሉ፡፡
ኢትዮጵያ ሀገር በቀል የሆኑ በዘመናት ተሞክረው እና ተፈትነው በውጤታማነት የዘለቁ የልዩነትና የግጭት መፍቻ ስርዓቶች ባለቤት እንደመሆኗ አሁን እየተካሄደ ያለው የምክክር ጉባኤ የእነዚህ እሴቶች አዲስ ምዕራፍ መገለጫ ተደርጎ ይወሰዳል፡፡
ምክክሩ ሁሉም ሃሳቡን የሚገልፅበት፣ የሌሎች ጥያቄዎችና ቅሬታዎች የሚደምጥበት፣ በጋራ መፍትሄ የሚፈለግበትና የጋራ መግባባት ላይ የሚደረስበት በመሆኑ ውጤቱም ዘላቂና ሀገርን የሚያጸና ነው፡፡
በታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ እና በአረንጓዴ ዐሻራ መርሃ ግብር መላው ኢትዮጵያውያን በአንድ ዜማ ተግባብተው ታሪክ እንደሰሩ ሁሉ በሀገራዊ መግባባትና ሀገር መፅናት ጉዳይም ተመሳሳይ ድል የመቀዳጀት ጉዞ ላይ ናቸው።
ይህ ለአፍሪካውያን ብሎም ለዓለም ተምሳሌት ሊሆን የሚችል የኢትጵያውያን፣ በኢትዮጵያውያን ለኢትዮጵያውያን የተዘጋጀ ታሪካዊ መድረክ የበለጸገች ህብረ ብሔራዊ ኢትዮጵያን ለትውልድ ለማስተላለፍ ፅኑ መሰረት ይጥላል።
የምክክር ሂደቱ በስኬት እስኪጠናቀቅ፣ ኢትዮጵያውያን ከሊቅ እስከ ደቂቅ የሚጠበቅባቸውን ሚና ሊወጡ ይገባል፡፡
በቴዎድሮስ ሳህለ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገራችን በአንድ ግዙፍ የታሪክ ምዕራፍ እጥፋት ላይ ትገኛለች፡፡ በታሪኳ ለመጀመሪያ ጊዜ የውስጥ ጉዳዮቿን የሀገር ልጆች ቁጭ ብለው ተመካክረው ሀገር ሊያጸኑ ተሰባስበዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የምክክሩን አስፈላጊነት በተመለከተ ሲናገሩ፣ "ለልጆቿ ኩራት የሆነች፣ ተስፋ ያላት ምድር ለማድረግ አንድንችል ምክክሩ በእጅጉ ያስፈልጋል" ነው ያሉት፡፡
ኢትዮጵያ በርካታ ብሔር ብሔረሰቦች የሚኖሩባት ባለ ብዝሃ ባህል፣ ብዝሃ ታሪክ፣ ብዝሃ ማህበረ ኢኮኖሚ ሀገር እንደመሆኗ በዘመናት ጉዞዋ የልማት፣ የአስተዳደራዊ እና ሌሎች አለመግባባቶች እንደሚኖሩ ይጠበቃል፡፡
የእነዚህን በህዝቦች መካል የሚስተዋሉ ልዩነቶች አለመግባባቶችና ጥያቄዎች በዘላቂነት በመፍታት ህብረ ብሔራዊ አንድነቷ የተጠበቀ፣ የበለጸገችና የታፈረች ኢትዮጵያን ለትውልድ ለማስተላለፍ ምክክሩ እጅግ ያስፈልጋል።
ብሔራዊ ምክክሩ የታለመለትን ግብ እንዲመታ እና ሀገር እንድትጸና ለማድረግ የሁሉምን ህብረተሰብ ክፍሎች ያካተተ እና ያሳተፈ እንዲሆን ተደርጓል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የምክክር ሂደቱ፣ "በፖለቲካ ልሂቃን መካከል የሚደረግ ብቻ ሳይሆን የሁሉንም የህብረተሰብ ክፍሎች ተሳትፎ ያገናዘበ፣ በኢትዮጵያውያን የተመራ ሀገር በቀል መፍትሄዎችን ለማፍለቅ ታልሞ የሚከናወን ይሆናል" ባሉት መሰረት የሀገር ሽማግሌዎች፣ የሃይማኖት አባቶች፣ ምሁራን፣ ሴቶች፣ ወጣቶች፣ ሠራተኞች፣ አካል ጉዳተኞች፣ እንዲሁም ተፈናቃዮች እንዲሳተፉ ተደርጓል።
የተለያዩ የዘርፉ ምሁራን በምክክርና ውይይት ሂደት የአካታችነት እና አሳታፊነትን ፋይዳ ያሰምሩበታል፡፡ በስዊዝፒስ የድርድር ፕሮግራም ኃላፊ የሆኑት ዴቪድ ላንዝ የአንድን ሀገር መሰረታዊ ማንነትና የአስተዳደር ስርዓት ለመወያየት የሚያስችል ሁሉን አቀፍ አሰራር ከሌለ፣ ከዚያ በኋላ የሚደረጉ ማናቸውም ውሳኔዎች ወይም ተቋማዊ ማሻሻያዎች በአሸዋ ላይ እንደተገነባ ቤት ይሆናሉ ይላሉ፡፡
ኢትዮጵያ ሀገር በቀል የሆኑ በዘመናት ተሞክረው እና ተፈትነው በውጤታማነት የዘለቁ የልዩነትና የግጭት መፍቻ ስርዓቶች ባለቤት እንደመሆኗ አሁን እየተካሄደ ያለው የምክክር ጉባኤ የእነዚህ እሴቶች አዲስ ምዕራፍ መገለጫ ተደርጎ ይወሰዳል፡፡
ምክክሩ ሁሉም ሃሳቡን የሚገልፅበት፣ የሌሎች ጥያቄዎችና ቅሬታዎች የሚደምጥበት፣ በጋራ መፍትሄ የሚፈለግበትና የጋራ መግባባት ላይ የሚደረስበት በመሆኑ ውጤቱም ዘላቂና ሀገርን የሚያጸና ነው፡፡
በታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ እና በአረንጓዴ ዐሻራ መርሃ ግብር መላው ኢትዮጵያውያን በአንድ ዜማ ተግባብተው ታሪክ እንደሰሩ ሁሉ በሀገራዊ መግባባትና ሀገር መፅናት ጉዳይም ተመሳሳይ ድል የመቀዳጀት ጉዞ ላይ ናቸው።
ይህ ለአፍሪካውያን ብሎም ለዓለም ተምሳሌት ሊሆን የሚችል የኢትጵያውያን፣ በኢትዮጵያውያን ለኢትዮጵያውያን የተዘጋጀ ታሪካዊ መድረክ የበለጸገች ህብረ ብሔራዊ ኢትዮጵያን ለትውልድ ለማስተላለፍ ፅኑ መሰረት ይጥላል።
የምክክር ሂደቱ በስኬት እስኪጠናቀቅ፣ ኢትዮጵያውያን ከሊቅ እስከ ደቂቅ የሚጠበቅባቸውን ሚና ሊወጡ ይገባል፡፡
በቴዎድሮስ ሳህለ
9 days ago
የሀገርን ዕጣ ፈንታ ከፖለቲካ ልሂቃን እጅ ፈልቅቆ ለዜጎች ያስረከበው ሀገራዊ ምክክክር
*********************
በኢትዮጵያ የፖለቲካ ታሪክ ውስጥ አንዱ የኅብረተሰብ ክፍል እንደ ወርቃማ የታሪክ ዘመን የሚያየውን፣ ሌላው እንደ ጭቆና እና መገለል ዘመን ሲመለከተው መኖሩ የተለመደ ክስተት ሆኖ ቆይቷል።
ይህ የተራራቀ የታሪክ ግንዛቤ እና ያልተፈቱ መዋቅራዊ ቅራኔዎች ሀገራችንን ከትውልድ ወደ ትውልድ ለሚሸጋገር የትርክት ግጭት ዳርገዋታል።
ዘውዳዊውን ሥርዓት ተክቶ የመጣው ወታደራዊ አገዛዝም ሆነ፣ እርሱን ተከትሎ የመጣው የኢሕአዴግ ሥርዓት የዜጎችን የዴሞክራሲ፣ የፍትህ እና የእኩልነት ጥያቄዎች በዘላቂነት መፍታት አልቻሉም።
በተለይም ላለፉት ሦስት አሥርት ዓመታት የተዘረጋው የልዩነት ፖለቲካ፣ በዜጎች መካከል መጠራጠርን በማንገሥ የጋራ ሀገራዊ ማንነታችንን በጽኑ ፈትኖታል።
የ2010 ዓ.ም ሀገራዊ ለውጥ የፈጠረው የፖለቲካ መነቃቃት ትልቅ ተስፋን ያሰነቀ ቢሆንም፣ ከዴሞክራሲያዊ ባህል ማነስ እና ከጽንፈኛ ብሔርተኝነት ጋር ተዳምሮ አዳዲስ ሀገራዊ ስጋቶችን መፍጠሩ አልቀረም።
ይሁንና ከእነዚህ ሁሉ ውጣ ውረዶች ኢትዮጵያውያን አንድ ትልቅ ትምህርት ቀስመዋል። ይኸውም ታሪካዊ እና መዋቅራዊ ቀውሶችን በጦርነት፣ በኃይል እና በአሸናፊነት ሥነ-ልቦና ለመፍታት የሚደረግ ማንኛውም ሙከራ ጊዜያዊ ማስታገሻ እንጂ ዘላቂ መፍትሔ እንደማያመጣ ነው።
እውነተኛው መፍትሔ ያለው ጠብመንጃን አስቀምጦ በጠረጴዛ ዙሪያ በመቀመጥ፣ በመደማመጥ እና በሀሳብ ልዕልና በማመን ላይ ብቻ መሆኑ ታምኖበታል።
ይህን ታሪካዊ የዕይታ ሽግግር እውን ለማድረግ ነው የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በአዋጅ ቁጥር 1265/2014 ተቋቁሞ ወደ ሥራ የገባው። ከተቋሙ አወቃቀር ጀምሮ ሂደቱ ፍፁም የተለየ ነበር።
ከመነሻው፣ ከ632 እጩዎች ውስጥ በሕዝብ ተሳትፎ የተመረጡ 11 ኮሚሽነሮች ገለልተኛ ሆነው ኃላፊነቱን እንዲወስዱ ተደርጓል።
ይህ እርምጃ የፖለቲካ ልሂቃን ብቻ የሀገርን ዕጣ ፈንታ ሲዘውሩበት የነበረውን ባህል በመስበር፣ መሠረታዊው ዜጋ የሀገሩን ዕጣ ፈንታ በራሱ እንዲወስን ዕድል የፈጠረ አዲስ የፖለቲካ ምዕራፍ ነው።
የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ባለፉት ሁለት ዓመታት ከ1 ሺህ 200 በላይ ወረዳዎችን በማዳረስ ያከናወነው የአጀንዳ ማሰባሰብ ሥራ በኢትዮጵያ ታሪክ ታይቶ የማይታወቅ የዜጎች ተሳትፎ የተረጋገጠበት ነው።
ሴቶች፣ ወጣቶች፣ አርሶ አደሮች፣ የሃይማኖት አባቶች፣ አካል ጉዳተኞች፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች፣ ተፈናቃዮች እንዲሁም ታጥቀው የሚንቀሳቀሱ አካላት እና የዳያስፖራው ማኅበረሰብ ሳይቀሩ በምክክሩ እንዲሳተፉ መደረጉ የሂደቱን አካታችነት እና ህዝባዊ መሠረት ያጎላዋል።
በአሁኑ ወቅት በመዲናችን አዲስ አበባ እየተካሄደ ያለው የሀገራዊ ምክክር ጉባኤ የዚህ ሁነኛ ማሳያ ነው።
ከ4 ሺህ በላይ በሕዝብ የተመረጡ ተወካዮች በራሳቸው ባህልና ቋንቋ፣ በነፃነት ስጋታቸውን እና ምኞታቸውን እያንፀባረቁበት ይገኛሉ።
ይህ ጉባኤ ስብሰባ ብቻ ሳይሆን፣ የተዛባውን የሀገራችንን ትርክት አርሞ፣ የተበታተነውን ሰፍቶ አንድ ላይ የሚያያይዝ የትውልዶች ድልድይ ነው።
መላ ኢትዮጵያውያን የራሳቸውን ችግር በራሳቸው አቅም፣ በሰከነ እና ዴሞክራሲያዊ በሆነ የምክክር ባህል ለመፍታት ያሳዩት ይህ ቁርጠኝነት ጠንካራ መሠረት ያለን ሀገረ-መንግሥት እንድንሆን ያስችለናል።
ጉባኤው የሚያቀርባቸው የፖሊሲ አማራጮች እና የሚያስቀምጣቸው የመፍትሔ አቅጣጫዎች፣ ለቀጣናው ሰላም ብቻ ሳይሆን በውስብስብ የፖለቲካ ቀውስ ውስጥ ለሚገኙ የዓለም ሀገራት ጭምር ትልቅ ተምሳሌት እንደሚሆኑ ይጠበቃል።
በሰለሞን ገዳ
#ethiopia #nationaldialogue #nationalconsensus #peacebuilding #ebc
*********************
በኢትዮጵያ የፖለቲካ ታሪክ ውስጥ አንዱ የኅብረተሰብ ክፍል እንደ ወርቃማ የታሪክ ዘመን የሚያየውን፣ ሌላው እንደ ጭቆና እና መገለል ዘመን ሲመለከተው መኖሩ የተለመደ ክስተት ሆኖ ቆይቷል።
ይህ የተራራቀ የታሪክ ግንዛቤ እና ያልተፈቱ መዋቅራዊ ቅራኔዎች ሀገራችንን ከትውልድ ወደ ትውልድ ለሚሸጋገር የትርክት ግጭት ዳርገዋታል።
ዘውዳዊውን ሥርዓት ተክቶ የመጣው ወታደራዊ አገዛዝም ሆነ፣ እርሱን ተከትሎ የመጣው የኢሕአዴግ ሥርዓት የዜጎችን የዴሞክራሲ፣ የፍትህ እና የእኩልነት ጥያቄዎች በዘላቂነት መፍታት አልቻሉም።
በተለይም ላለፉት ሦስት አሥርት ዓመታት የተዘረጋው የልዩነት ፖለቲካ፣ በዜጎች መካከል መጠራጠርን በማንገሥ የጋራ ሀገራዊ ማንነታችንን በጽኑ ፈትኖታል።
የ2010 ዓ.ም ሀገራዊ ለውጥ የፈጠረው የፖለቲካ መነቃቃት ትልቅ ተስፋን ያሰነቀ ቢሆንም፣ ከዴሞክራሲያዊ ባህል ማነስ እና ከጽንፈኛ ብሔርተኝነት ጋር ተዳምሮ አዳዲስ ሀገራዊ ስጋቶችን መፍጠሩ አልቀረም።
ይሁንና ከእነዚህ ሁሉ ውጣ ውረዶች ኢትዮጵያውያን አንድ ትልቅ ትምህርት ቀስመዋል። ይኸውም ታሪካዊ እና መዋቅራዊ ቀውሶችን በጦርነት፣ በኃይል እና በአሸናፊነት ሥነ-ልቦና ለመፍታት የሚደረግ ማንኛውም ሙከራ ጊዜያዊ ማስታገሻ እንጂ ዘላቂ መፍትሔ እንደማያመጣ ነው።
እውነተኛው መፍትሔ ያለው ጠብመንጃን አስቀምጦ በጠረጴዛ ዙሪያ በመቀመጥ፣ በመደማመጥ እና በሀሳብ ልዕልና በማመን ላይ ብቻ መሆኑ ታምኖበታል።
ይህን ታሪካዊ የዕይታ ሽግግር እውን ለማድረግ ነው የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በአዋጅ ቁጥር 1265/2014 ተቋቁሞ ወደ ሥራ የገባው። ከተቋሙ አወቃቀር ጀምሮ ሂደቱ ፍፁም የተለየ ነበር።
ከመነሻው፣ ከ632 እጩዎች ውስጥ በሕዝብ ተሳትፎ የተመረጡ 11 ኮሚሽነሮች ገለልተኛ ሆነው ኃላፊነቱን እንዲወስዱ ተደርጓል።
ይህ እርምጃ የፖለቲካ ልሂቃን ብቻ የሀገርን ዕጣ ፈንታ ሲዘውሩበት የነበረውን ባህል በመስበር፣ መሠረታዊው ዜጋ የሀገሩን ዕጣ ፈንታ በራሱ እንዲወስን ዕድል የፈጠረ አዲስ የፖለቲካ ምዕራፍ ነው።
የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ባለፉት ሁለት ዓመታት ከ1 ሺህ 200 በላይ ወረዳዎችን በማዳረስ ያከናወነው የአጀንዳ ማሰባሰብ ሥራ በኢትዮጵያ ታሪክ ታይቶ የማይታወቅ የዜጎች ተሳትፎ የተረጋገጠበት ነው።
ሴቶች፣ ወጣቶች፣ አርሶ አደሮች፣ የሃይማኖት አባቶች፣ አካል ጉዳተኞች፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች፣ ተፈናቃዮች እንዲሁም ታጥቀው የሚንቀሳቀሱ አካላት እና የዳያስፖራው ማኅበረሰብ ሳይቀሩ በምክክሩ እንዲሳተፉ መደረጉ የሂደቱን አካታችነት እና ህዝባዊ መሠረት ያጎላዋል።
በአሁኑ ወቅት በመዲናችን አዲስ አበባ እየተካሄደ ያለው የሀገራዊ ምክክር ጉባኤ የዚህ ሁነኛ ማሳያ ነው።
ከ4 ሺህ በላይ በሕዝብ የተመረጡ ተወካዮች በራሳቸው ባህልና ቋንቋ፣ በነፃነት ስጋታቸውን እና ምኞታቸውን እያንፀባረቁበት ይገኛሉ።
ይህ ጉባኤ ስብሰባ ብቻ ሳይሆን፣ የተዛባውን የሀገራችንን ትርክት አርሞ፣ የተበታተነውን ሰፍቶ አንድ ላይ የሚያያይዝ የትውልዶች ድልድይ ነው።
መላ ኢትዮጵያውያን የራሳቸውን ችግር በራሳቸው አቅም፣ በሰከነ እና ዴሞክራሲያዊ በሆነ የምክክር ባህል ለመፍታት ያሳዩት ይህ ቁርጠኝነት ጠንካራ መሠረት ያለን ሀገረ-መንግሥት እንድንሆን ያስችለናል።
ጉባኤው የሚያቀርባቸው የፖሊሲ አማራጮች እና የሚያስቀምጣቸው የመፍትሔ አቅጣጫዎች፣ ለቀጣናው ሰላም ብቻ ሳይሆን በውስብስብ የፖለቲካ ቀውስ ውስጥ ለሚገኙ የዓለም ሀገራት ጭምር ትልቅ ተምሳሌት እንደሚሆኑ ይጠበቃል።
በሰለሞን ገዳ
#ethiopia #nationaldialogue #nationalconsensus #peacebuilding #ebc
Sponsored by
Surafel
9 days ago
በርካታ አካባቢዎች መብራት ይቋረጣል‼️
የጥገና ሥራ ምክንያት ነገ በበርካታ አካባቢዎች የመብራት አቅርቦት ይቋረጣል።
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የጥገና ሥራ ለማከናወን ነገ ሐምሌ 23 ቀን 2018 ዓ.ም በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች የኃይል አቅርቦት ለተወሰነ ሰዓት እንደሚቋረጥ አስታውቋል።
ከጠዋቱ 4፡00 – 10፡00
• ኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት፣ ችሎት አደባባይ፣ ዘበኛ ሰፈር፣ ሾላ፣ ሰሜን ሆቴል ጫፍ፣ ቀለመወርቅ ት/ቤት፣ ዶሮ ተራ፣ ራስ ደስታ፣ አርበኞች ት/ቤት እና አካባቢያቸው።
• ዕንቁላል ፋብሪካ፣ ሀግቤስ አራት መንታ፣ ጎጃም በረንዳ፣ ጅንአድ፣ አበበች ጎበና፣ ቄጤማ ተራ፣ ፓስተር አደባባይ፣ አቤት ሆስፒታል፣ ቅዱስ ዮሐንስ ቤተክርስቲያን፣ ዳትሰን ሰፈር፣ ሰን ሆቴል እና አካባቢያቸው።
• 3ኛ ፖሊስ ጣቢያ፣ አዲስ አበባ ሜዲካል ኮሌጅ፣ ተክለሃይማኖት ቤተክርስቲያን፣ አትክልት ተራ፣ ጣሊያን ሰፈር፣ ፒያሳ (በከፊል)፣ ማዘጋጃ ቤት፣ አውቶብስ ተራ እና አካባቢያቸው።
• ማርቆስ መጋዘን፣ ቀጨኔ 8 ቁጥር ማዞሪያ፣ ቀጨኔ 1ኛ፣ 2ኛ እና 3ኛ መንገድ፣ ይመር ውኃ፣ መቀጠያ፣ 19 ታቦት ማደሪያ፣ መታፈሪ ሰፈር፣ ጴጥሮስ ሆስፒታል፣ ሽሮ ሜዳ እና አካባቢያቸው።
ከጠዋቱ 2፡00 – 10፡00
• አያት ለገጣፎ ሰብስቴሽን ፊትለፊት ያሉ ኮንዶሚኒየሞች፣ ክቡርደመና፣ ሰላም ቪሌጅ፣ ጣፎ ገብርኤል፣ ጋሪ ተራ፣ ባጃጅ ተራ እና አካባቢያቸው።
ከጠዋቱ 3፡00 – 10፡30
• ገላን፣ አራብሳ፣ እንጀራ ማምረቻ ፋብሪካ፣ ፕሮጀክት 13 አራብሳ ወታደር ሰፈር፣ ነጋ ቦንገር፣ ጀሶ ፋብሪካ፣ ብሔረፅጌ ቆዳ ፋብሪካ፣ ፓስታና መኮረኒ ፋብሪካ እና አካባቢያቸው።
• አባ ሳሙኤል፣ አቡሴራ፣ ሉግና፣ ዱፍና፣ ደበራ ጢኖ፣ ሻሸመኔ፣ ዱከም፣ በላይነህ ክንዴ፣ በስተቀኝ ያሉ ኢንዱስትሪዎች፣ ካፍ ማደያ እና አካባቢያቸው።
ከጠዋቱ 4፡30 – 11፡00
• መቐለ (ላቺ በከፊል)፣ ሀምዲያ ኢንዱስትሪ ዞን፣ ቀበሌ 03፣ ባህርዳር (አዲስ ዓለም)፣ ኦቪድ፣ ሰማኤታ፣ ሚሊኒየም ት/ቤት እና አካባቢያቸው።
ከጠዋቱ 1፡00 – 6፡00
• ወልዲያ፣ ይምርሃነ ክርስቶስ፣ ቢልባላ፣ ቂርቆስ፣ ሳሬዜና፣ ሶርባ፣ ላሊበላ፣ ገነተ ማርያም፣ ዘሃ፣ ሙቅ ውኃ፣ ተከዜ ገዳሜ፣ ኢርፋ ገለሶቴ እና አካባቢያቸው።
• ቅዱስ አርቢ፣ ዳቦ ከተማ፣ ቡርኮ፣ አይና ሚካኤል፣ ጭሮ፣ ሜኤሶ፣ አሰቦት እና አካባቢያቸው።
በመሆኑም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ደንበኞች የጥገና ሥራው እስኪጠናቀቅ እና የኃይል አቅርቦቱ ወደ መደበኛ ሁኔታው እስኪመለስ ድረስ በትዕግስት እንዲጠብቁ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ጠይቋል።
Seledadotio
Seledadotio
የጥገና ሥራ ምክንያት ነገ በበርካታ አካባቢዎች የመብራት አቅርቦት ይቋረጣል።
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የጥገና ሥራ ለማከናወን ነገ ሐምሌ 23 ቀን 2018 ዓ.ም በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች የኃይል አቅርቦት ለተወሰነ ሰዓት እንደሚቋረጥ አስታውቋል።
ከጠዋቱ 4፡00 – 10፡00
• ኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት፣ ችሎት አደባባይ፣ ዘበኛ ሰፈር፣ ሾላ፣ ሰሜን ሆቴል ጫፍ፣ ቀለመወርቅ ት/ቤት፣ ዶሮ ተራ፣ ራስ ደስታ፣ አርበኞች ት/ቤት እና አካባቢያቸው።
• ዕንቁላል ፋብሪካ፣ ሀግቤስ አራት መንታ፣ ጎጃም በረንዳ፣ ጅንአድ፣ አበበች ጎበና፣ ቄጤማ ተራ፣ ፓስተር አደባባይ፣ አቤት ሆስፒታል፣ ቅዱስ ዮሐንስ ቤተክርስቲያን፣ ዳትሰን ሰፈር፣ ሰን ሆቴል እና አካባቢያቸው።
• 3ኛ ፖሊስ ጣቢያ፣ አዲስ አበባ ሜዲካል ኮሌጅ፣ ተክለሃይማኖት ቤተክርስቲያን፣ አትክልት ተራ፣ ጣሊያን ሰፈር፣ ፒያሳ (በከፊል)፣ ማዘጋጃ ቤት፣ አውቶብስ ተራ እና አካባቢያቸው።
• ማርቆስ መጋዘን፣ ቀጨኔ 8 ቁጥር ማዞሪያ፣ ቀጨኔ 1ኛ፣ 2ኛ እና 3ኛ መንገድ፣ ይመር ውኃ፣ መቀጠያ፣ 19 ታቦት ማደሪያ፣ መታፈሪ ሰፈር፣ ጴጥሮስ ሆስፒታል፣ ሽሮ ሜዳ እና አካባቢያቸው።
ከጠዋቱ 2፡00 – 10፡00
• አያት ለገጣፎ ሰብስቴሽን ፊትለፊት ያሉ ኮንዶሚኒየሞች፣ ክቡርደመና፣ ሰላም ቪሌጅ፣ ጣፎ ገብርኤል፣ ጋሪ ተራ፣ ባጃጅ ተራ እና አካባቢያቸው።
ከጠዋቱ 3፡00 – 10፡30
• ገላን፣ አራብሳ፣ እንጀራ ማምረቻ ፋብሪካ፣ ፕሮጀክት 13 አራብሳ ወታደር ሰፈር፣ ነጋ ቦንገር፣ ጀሶ ፋብሪካ፣ ብሔረፅጌ ቆዳ ፋብሪካ፣ ፓስታና መኮረኒ ፋብሪካ እና አካባቢያቸው።
• አባ ሳሙኤል፣ አቡሴራ፣ ሉግና፣ ዱፍና፣ ደበራ ጢኖ፣ ሻሸመኔ፣ ዱከም፣ በላይነህ ክንዴ፣ በስተቀኝ ያሉ ኢንዱስትሪዎች፣ ካፍ ማደያ እና አካባቢያቸው።
ከጠዋቱ 4፡30 – 11፡00
• መቐለ (ላቺ በከፊል)፣ ሀምዲያ ኢንዱስትሪ ዞን፣ ቀበሌ 03፣ ባህርዳር (አዲስ ዓለም)፣ ኦቪድ፣ ሰማኤታ፣ ሚሊኒየም ት/ቤት እና አካባቢያቸው።
ከጠዋቱ 1፡00 – 6፡00
• ወልዲያ፣ ይምርሃነ ክርስቶስ፣ ቢልባላ፣ ቂርቆስ፣ ሳሬዜና፣ ሶርባ፣ ላሊበላ፣ ገነተ ማርያም፣ ዘሃ፣ ሙቅ ውኃ፣ ተከዜ ገዳሜ፣ ኢርፋ ገለሶቴ እና አካባቢያቸው።
• ቅዱስ አርቢ፣ ዳቦ ከተማ፣ ቡርኮ፣ አይና ሚካኤል፣ ጭሮ፣ ሜኤሶ፣ አሰቦት እና አካባቢያቸው።
በመሆኑም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ደንበኞች የጥገና ሥራው እስኪጠናቀቅ እና የኃይል አቅርቦቱ ወደ መደበኛ ሁኔታው እስኪመለስ ድረስ በትዕግስት እንዲጠብቁ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ጠይቋል።
Seledadotio
Seledadotio
9 days ago
አረንጓዴ ዐሻራ፡ በኢትዮጵያውያን ዘንድ አዲስ የኅብረት እና የጋራ ዓላማ ባህልን የፈጠረ መርሐ-ግብር
**********************************
ኢትዮጵያ በ2011 ዓ.ም በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አነሳሽነት የጀመረችው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ-ግብር ዛሬ ላይ የኢትዮጵያን ገጽታ ከመስዋብ አልፎ የምግብ ዋስትና እና የዲፕሎማሲ አቅም የለወጠ ታላቅ ሀገራዊ እና አህጉራዊ ንቅናቄ ሆኖ ታይቷል።
ባለፉት ሰባት ዓመታት የተመዘገቡት ስኬቶች ኢትዮጵያ በአየር ንብረት ለውጥ ተጽዕኖ ላይ ያሳየችውን ተግባራዊ ምላሽ እና ያስመዘገበችውን ዘላቂ ፍሬ በጥልቀት የሚያስረዱ ናቸው።
ከሥነ ምህዳር እና ተፈጥሮ ጥበቃ አንጻር ባለፉት ሰባት ዓመታት ውስጥ ከ48 ቢሊዮኖች በላይ ችግኞችን በመትከል ምድርን ለማከም ተችሏል። ይህም የኢትዮጵያ የደን ሽፋን ከነበረበት ዝቅተኛ ደረጃ በማስወጣት በአጭር ጊዜ ውስጥ የደን ሽፋኗ እንዲያገግም አስችላል።
በየዓመቱ የሚካሄደው ይህ ዘመቻ የአፈር መሸርሸርን ከመቀነስ፣ የከርሰ ምድር ውኃን ከማጎልበት እና የተጎዱ የሥነ ምህዳር ክፍሎችን መልሶ ከመገንባት አንጻር እጅግ የጎላ ሚና ተጫውቷል።
ቀደም ሲል በድርቅ እና በአፈር መሸርሸር የተጠቁ አካባቢዎች ዛሬ ላይ አረንጓዴ ለብሰው በማገገም ይገኛሉ።
የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ-ግብር ከተራ የተፈጥሮ ጥበቃ ባለፈ ወደ ሁሉን አቀፍ የኢኮኖሚ ምንጭነት ተሸጋግሯል። በተለይም ባለፉት ዓመታት ትኩረት የተሰጣቸው የተቀናጁ የፍራፍሬ (አቮካዶ፣ ማንጎ፣ ፓፓያ፣ ብርቱካን) እና የቡና ችግኞች ተከላ ዐበይት ውጤቶችን እያስገኙ ይገኛሉ።
ይህም ገቢያቸው አነስተኛ ለሆኑ አባወራዎች አዲስ የገቢ ምንጭ ከመፍጠሩም በላይ በሀገር ውስጥ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ እና ለውጭ ገበያ የሚላኩ ምርቶችን በማሳደግ የውጭ ምንዛሬ ግኝትን ለማጠናከር ትልቅ መሠረት ጥሏል።
መርሐ-ግብሩ በመላው ኢትዮጵያውያን ዘንድ አዲስ የኅብረት እና የጋራ ዓላማ ባህልን ፈጥሯል።
እድሜ፣ ጾታ፣ የፖለቲካም ሆነ የሃይማኖት ልዩነት ሳይበግረው በመላው ኢትዮጵያ የሚገኙ ሚሊዮኖች ዜጎች በአንድ ጀምበር ወጥተው ችግኝ የመትከል ልምድን ማዳበራቸው ሀገራዊ አንድነትን እና የመረዳዳት መንፈስን አጠናክሮታል።
ይህም ኢትዮጵያውያን በትብብር ከተነሱ የማይሻገሩት ፈተና እንደሌለ በተግባር ያሳዩበት ታላቅ ማኅበራዊ ሀብት ሆኗል።
የኢትዮጵያ አረንጓዴ ዐሻራ የሀገር ወሰንን ተሻግሮ ለአጎራባች ሀገራት ችግኞችን በማካፈል የቀጣናዊ ትስስር እና የ አረንጓዴ ዲፕሎማሲ ማሳያ መሆን ችሏል።
የአየር ንብረት ለውጥን ለመመከት ዓለም አቀፍ ድርጅቶች እና የፖለቲካ መሪዎች በሚታገሉበት በዚህ ወቅት ኢትዮጵያ በተግባር ያሳየችው ይህ ንቅናቄ በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ሙገሳ እና ዕውቅና እንድታገኝ አድርጓታል።
ባለፉት 7 ዓመታት የተካሄደው የአረንጓዴ ዐሻራ ጉዞ ኢትዮጵያ በተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ፣ በምግብ እራስን መቻል፣ በሕዝባዊ አንድነት እና በዓለም አቀፍ ተፅዕኖ ፈጣሪነት ያስመዘገበችው ድል ነው።
ኢትዮጵያውያን ይህን የተተከለውን ተስፋ ጠብቀው በማሳደግ እና ወደ ተሻለ ኢኮኖሚያዊ ጥቅም በመቀየር ለቀጣዩ ትውልድ አረንጓዴ፣ የተረጋጋች እና የበለፀገች ሀገርን ለማስረከብ ተሰናድተዋል።
በሃና ምንዳሁን
#ebc #ethiopia #ebcdotstream #greenlegacy #greenethiopia #climateaction #ethiopiarising
**********************************
ኢትዮጵያ በ2011 ዓ.ም በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አነሳሽነት የጀመረችው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ-ግብር ዛሬ ላይ የኢትዮጵያን ገጽታ ከመስዋብ አልፎ የምግብ ዋስትና እና የዲፕሎማሲ አቅም የለወጠ ታላቅ ሀገራዊ እና አህጉራዊ ንቅናቄ ሆኖ ታይቷል።
ባለፉት ሰባት ዓመታት የተመዘገቡት ስኬቶች ኢትዮጵያ በአየር ንብረት ለውጥ ተጽዕኖ ላይ ያሳየችውን ተግባራዊ ምላሽ እና ያስመዘገበችውን ዘላቂ ፍሬ በጥልቀት የሚያስረዱ ናቸው።
ከሥነ ምህዳር እና ተፈጥሮ ጥበቃ አንጻር ባለፉት ሰባት ዓመታት ውስጥ ከ48 ቢሊዮኖች በላይ ችግኞችን በመትከል ምድርን ለማከም ተችሏል። ይህም የኢትዮጵያ የደን ሽፋን ከነበረበት ዝቅተኛ ደረጃ በማስወጣት በአጭር ጊዜ ውስጥ የደን ሽፋኗ እንዲያገግም አስችላል።
በየዓመቱ የሚካሄደው ይህ ዘመቻ የአፈር መሸርሸርን ከመቀነስ፣ የከርሰ ምድር ውኃን ከማጎልበት እና የተጎዱ የሥነ ምህዳር ክፍሎችን መልሶ ከመገንባት አንጻር እጅግ የጎላ ሚና ተጫውቷል።
ቀደም ሲል በድርቅ እና በአፈር መሸርሸር የተጠቁ አካባቢዎች ዛሬ ላይ አረንጓዴ ለብሰው በማገገም ይገኛሉ።
የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ-ግብር ከተራ የተፈጥሮ ጥበቃ ባለፈ ወደ ሁሉን አቀፍ የኢኮኖሚ ምንጭነት ተሸጋግሯል። በተለይም ባለፉት ዓመታት ትኩረት የተሰጣቸው የተቀናጁ የፍራፍሬ (አቮካዶ፣ ማንጎ፣ ፓፓያ፣ ብርቱካን) እና የቡና ችግኞች ተከላ ዐበይት ውጤቶችን እያስገኙ ይገኛሉ።
ይህም ገቢያቸው አነስተኛ ለሆኑ አባወራዎች አዲስ የገቢ ምንጭ ከመፍጠሩም በላይ በሀገር ውስጥ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ እና ለውጭ ገበያ የሚላኩ ምርቶችን በማሳደግ የውጭ ምንዛሬ ግኝትን ለማጠናከር ትልቅ መሠረት ጥሏል።
መርሐ-ግብሩ በመላው ኢትዮጵያውያን ዘንድ አዲስ የኅብረት እና የጋራ ዓላማ ባህልን ፈጥሯል።
እድሜ፣ ጾታ፣ የፖለቲካም ሆነ የሃይማኖት ልዩነት ሳይበግረው በመላው ኢትዮጵያ የሚገኙ ሚሊዮኖች ዜጎች በአንድ ጀምበር ወጥተው ችግኝ የመትከል ልምድን ማዳበራቸው ሀገራዊ አንድነትን እና የመረዳዳት መንፈስን አጠናክሮታል።
ይህም ኢትዮጵያውያን በትብብር ከተነሱ የማይሻገሩት ፈተና እንደሌለ በተግባር ያሳዩበት ታላቅ ማኅበራዊ ሀብት ሆኗል።
የኢትዮጵያ አረንጓዴ ዐሻራ የሀገር ወሰንን ተሻግሮ ለአጎራባች ሀገራት ችግኞችን በማካፈል የቀጣናዊ ትስስር እና የ አረንጓዴ ዲፕሎማሲ ማሳያ መሆን ችሏል።
የአየር ንብረት ለውጥን ለመመከት ዓለም አቀፍ ድርጅቶች እና የፖለቲካ መሪዎች በሚታገሉበት በዚህ ወቅት ኢትዮጵያ በተግባር ያሳየችው ይህ ንቅናቄ በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ሙገሳ እና ዕውቅና እንድታገኝ አድርጓታል።
ባለፉት 7 ዓመታት የተካሄደው የአረንጓዴ ዐሻራ ጉዞ ኢትዮጵያ በተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ፣ በምግብ እራስን መቻል፣ በሕዝባዊ አንድነት እና በዓለም አቀፍ ተፅዕኖ ፈጣሪነት ያስመዘገበችው ድል ነው።
ኢትዮጵያውያን ይህን የተተከለውን ተስፋ ጠብቀው በማሳደግ እና ወደ ተሻለ ኢኮኖሚያዊ ጥቅም በመቀየር ለቀጣዩ ትውልድ አረንጓዴ፣ የተረጋጋች እና የበለፀገች ሀገርን ለማስረከብ ተሰናድተዋል።
በሃና ምንዳሁን
#ebc #ethiopia #ebcdotstream #greenlegacy #greenethiopia #climateaction #ethiopiarising
9 days ago
የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
ነገ ሐምሌ 23 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ከጠዋቱ 4፡00 – 10፡00
👉ኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት፣ ችሎት አደባባይ፣ዘበኛ ሰፈር፣ ሾላ፣ ሰሜን ሆቴል ጫፍ፣ ቀለመወርቅ ት/ቤት፣ ዶሮ ተራ፣ ራስ ደስታ አካባቢ፣ አርበኞች ት/ቤት እና አካባቢው፣
👉ዕንቁላል ፋብሪካ፣ ሀግቤስ አራት መንታ፣ ጎጃም በረንዳ ፣ ጅንአድ፣ አበበች ጎበና፣ ቄጤማ ተራ፣ ፓስተር አደባባይ፣ አቤት ሆስፒታል፣ ቅዱስ ዮሐንስ ቤ/ክ፣ ዳትሰን ሰፈር፣ ሰን ሆቴልእና አካባቢው ፣
👉3ኛ ፖሊስ ጣቢያ፣ አዲስ አበባ ሜዲካል ኮሌጅ፣ተ/ሃይማኖት ቤ/ክ፣ አትክልት ተራ፣ ጣሊያን ሰፈር፣ ፒያሳ በከፊል፣ ማዘጋጃ ቤት፣ አውቶብስ ተራ እና አካባቢው ፣
👉ማርቆስ መጋዘን ፣ ቀጨኔ 8 ቁጥር ማዞሪያ፣ ቀጨኔ 1ኛ፣2ኛ እና 3ኛ መንገድ ፣ ይመር ውኃ ፣ መቀጠያ፣ 19 ታቦት ማደሪያ፣ መታፈሪ ሰፈር፣ ጴጥሮስ ሆስፒታል፣ ሽሮ ሜዳ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡00 – 10፡00
👉አያት ለገጣፎ ሰብስቴሽን ፊትለፊት ያሉ ኮንዶሚኒየሞች፣ ክቡርደመና፣ ሰላም ቪሌጅ፣ ጣፎ ገብርኤል፣ ጋሪ ተራ፣ ባጃጅ ተራ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 3፡00 – 10፡30
👉ገላን አካበቢ፣ አራብሳ፣ እንጀራ ማምረቻ ፋብሪካ፣ ፕሮጀክት 13 አራብሳ ወታደር ሰፈር፣ ነጋ ቦንገር ዝቅ ብሎ፣ ጀሶ ፋብሪካ፣ ብሔረፅጌ ቆዳ ፋብሪካ ፣ ፓስታና መኮረኒ እና አካባቢው፣
👉አባ ሳሙኤል፣ አቡሴራ፣ ሉግና ፣ ዱፍና፣ ደበራ ጢኖ፣ ሻሸመኔ፣ ዱከም፣በላይነህ ክንዴ፣ በስተቀኝ ያሉ ኢንዱስትሪዎች፣ ካፍ ማደያ እና አካባቢው ፣
✅ከጠዋቱ 4፡30 – 11፡00
👉መቐለ- መቐለ ላቺ በከፊል፣ ሀምዲያ ኢንዱስትሪ ዞን፣ ቀበሌ 03 ፣ ባህርዳር - አዲስ ዓለም፣ ኦቪድ፣ ሰማኤታ፣ሚሊኒየም ት/ቤት እና አካባቢው ፣
✅ከጠዋቱ 1፡00 – 6፡00
👉ወልዲያ - ይምርሃነ-ክርስቶስ፣ ቢልባላ፣ ቂርቆስ፣ ሳሬዜና፣ ሶርባ፣ ላሊይበላ ከተማ፣ ገነተማርያም፣ ዘሃ፣ ሙቅውኃ፣ ተከዜ ገዳሜ፣ ኢርፋ ገለሶቴ እና አካባቢው ፣
👉ቅዱስ አርቢ፣ ዳቦከተማ፣ ቡርኮ፣ አይና ሚኬል እና አካባቢው፣ጭሮ፣ ሜኤሶ፣ አሰቦት እና አካባቢው የኃይል አቅርቦት ተቋርጦ ይቆያል፡፡
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪመለስ ድረስ በትዕግሰት እንድትጠብቁን እንጠይቃለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
ነገ ሐምሌ 23 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ከጠዋቱ 4፡00 – 10፡00
👉ኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት፣ ችሎት አደባባይ፣ዘበኛ ሰፈር፣ ሾላ፣ ሰሜን ሆቴል ጫፍ፣ ቀለመወርቅ ት/ቤት፣ ዶሮ ተራ፣ ራስ ደስታ አካባቢ፣ አርበኞች ት/ቤት እና አካባቢው፣
👉ዕንቁላል ፋብሪካ፣ ሀግቤስ አራት መንታ፣ ጎጃም በረንዳ ፣ ጅንአድ፣ አበበች ጎበና፣ ቄጤማ ተራ፣ ፓስተር አደባባይ፣ አቤት ሆስፒታል፣ ቅዱስ ዮሐንስ ቤ/ክ፣ ዳትሰን ሰፈር፣ ሰን ሆቴልእና አካባቢው ፣
👉3ኛ ፖሊስ ጣቢያ፣ አዲስ አበባ ሜዲካል ኮሌጅ፣ተ/ሃይማኖት ቤ/ክ፣ አትክልት ተራ፣ ጣሊያን ሰፈር፣ ፒያሳ በከፊል፣ ማዘጋጃ ቤት፣ አውቶብስ ተራ እና አካባቢው ፣
👉ማርቆስ መጋዘን ፣ ቀጨኔ 8 ቁጥር ማዞሪያ፣ ቀጨኔ 1ኛ፣2ኛ እና 3ኛ መንገድ ፣ ይመር ውኃ ፣ መቀጠያ፣ 19 ታቦት ማደሪያ፣ መታፈሪ ሰፈር፣ ጴጥሮስ ሆስፒታል፣ ሽሮ ሜዳ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡00 – 10፡00
👉አያት ለገጣፎ ሰብስቴሽን ፊትለፊት ያሉ ኮንዶሚኒየሞች፣ ክቡርደመና፣ ሰላም ቪሌጅ፣ ጣፎ ገብርኤል፣ ጋሪ ተራ፣ ባጃጅ ተራ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 3፡00 – 10፡30
👉ገላን አካበቢ፣ አራብሳ፣ እንጀራ ማምረቻ ፋብሪካ፣ ፕሮጀክት 13 አራብሳ ወታደር ሰፈር፣ ነጋ ቦንገር ዝቅ ብሎ፣ ጀሶ ፋብሪካ፣ ብሔረፅጌ ቆዳ ፋብሪካ ፣ ፓስታና መኮረኒ እና አካባቢው፣
👉አባ ሳሙኤል፣ አቡሴራ፣ ሉግና ፣ ዱፍና፣ ደበራ ጢኖ፣ ሻሸመኔ፣ ዱከም፣በላይነህ ክንዴ፣ በስተቀኝ ያሉ ኢንዱስትሪዎች፣ ካፍ ማደያ እና አካባቢው ፣
✅ከጠዋቱ 4፡30 – 11፡00
👉መቐለ- መቐለ ላቺ በከፊል፣ ሀምዲያ ኢንዱስትሪ ዞን፣ ቀበሌ 03 ፣ ባህርዳር - አዲስ ዓለም፣ ኦቪድ፣ ሰማኤታ፣ሚሊኒየም ት/ቤት እና አካባቢው ፣
✅ከጠዋቱ 1፡00 – 6፡00
👉ወልዲያ - ይምርሃነ-ክርስቶስ፣ ቢልባላ፣ ቂርቆስ፣ ሳሬዜና፣ ሶርባ፣ ላሊይበላ ከተማ፣ ገነተማርያም፣ ዘሃ፣ ሙቅውኃ፣ ተከዜ ገዳሜ፣ ኢርፋ ገለሶቴ እና አካባቢው ፣
👉ቅዱስ አርቢ፣ ዳቦከተማ፣ ቡርኮ፣ አይና ሚኬል እና አካባቢው፣ጭሮ፣ ሜኤሶ፣ አሰቦት እና አካባቢው የኃይል አቅርቦት ተቋርጦ ይቆያል፡፡
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪመለስ ድረስ በትዕግሰት እንድትጠብቁን እንጠይቃለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
10 days ago
በምስራቅ አርሲ ዞን በታጣቂዎች የተፈጸሙ ከባድ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰቶች ይፋ ሆኑ
#fastmereja I የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ (ኢሰመጉ) በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ አርሲ ዞን በተለያዩ ወረዳዎች ከ2014 ዓ.ም እስከ ግንቦት 2018 ዓ.ም ባለው ጊዜ ውስጥ በታጣቂ ቡድኖች በተፈጸሙ ጥቃቶች ላይ ያከናወነውን የምርመራ ግኝት የያዘ 158ኛ ልዩ መግለጫውን ይፋ አድርጓል። በዞኑ በሚገኙ ሽርካ፣ ሮቤ፣ ጀጁ፣ መርቲ፣ ጉና፣ ሆንቆሎ ዋቤ፣ አርሲ ሲሬ፣ ሙኒሳ እና አሰኮ ወረዳዎች በተፈጸሙት ጥቃቶች በሃይማኖትና ማንነት ላይ ያነጣጠሩ የሰዎች ግ ድያ፣ አካል ጉዳት፣ እገታ፣ መፈናቀል እና የንብረት ውድመት መከሰታቸው ተረጋገጧል።
ኢሰመጉ ከመጋቢት 3 እስከ 9 ቀን 2018 ዓ.ም ባደረገው የመስክ ምርመራና ከሟች ቤተሰቦች፣ ተጎጂዎች፣ የዓይን እማኞች እና የአርሲ ሀገረ ስብከት ቤተክህነት ጽሕፈት ቤቶች ባሰበሰባቸው መረጃዎች መሰረት በጥቃቱ በርካታ ንጹሃን ዜጎች ሕይወታቸውን አጥተዋል። ከ2014 ዓ.ም እስከ ግንቦት 24/2018 ዓ.ም ዓ.ም የተፈጸሙ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰቶች የምርመራ ስራን አከናውኗል፡፡ በተሰበሰበው መረጃ መሰረት:-
📌 በሽርካ ወረዳ 116፣
📌 በመርቲ ወረዳ 117፣
📌 በጀጁ ወረዳ 101፣
📌 በሮቤ ወረዳ 47፣
📌 በጉና ወረዳ 26፣
📌 በሆንቆሎ ዋቤ ወረዳ 20፣
📌 በሙኒሳ ወረዳ 19፣
📌 በአሰኮ ወረዳ 5 ንጹሃን እና 4 የጸጥታ አካላት (ሚሊሻዎች) እንዲሁም
📌 በሲሬ ወረዳ 3 ሰዎች ተገ ድለዋል።
ከግድ ያው በተጨማሪ ከፍተኛ የእገታ ወንጀል የተፈጸመ ሲሆን፣
📍በሮቤ ወረዳ 156 ሰዎች፣
📍በጀጁ ወረዳ 182 ሰዎች፣
📍በመርቲ ወረዳ 29 ሰዎች
📍በሽርካ ወረዳ 39 ሰዎች ታግተው በርካቶቹ በካሳ ክፍያ የተለቀቁ ቢሆንም የበርካታ ታጋቾች የደረሱበት ሁኔታ እስከ አሁን አይታወቅም። እንዲሁም በሕፃናትና አዛውንቶች ላይ የቆሰሉና አካል ጉዳት የደረሰባቸው ሲሆን፣ በሺዎች የሚቆጠሩ ነዋሪዎች ከቀያቸው ተፈናቅለዋል። የአሰኮ ወረዳ የጠለታ ጨፋ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያንን ጨምሮ በርካታ አብያተ ክርስቲያናት መዘረፋቸውና መቃጠላቸው፣ የመኖሪያ ቤቶች መፍረሳቸው እና የቀንድና የጋማ ከብቶች መዘረፋቸው በምርመራው ተረጋግጧል።
ኢሰመጉ መንግስት የዜጎችን በሕይወት የመኖርና የንብረት ጥበቃ የማድረግ ሕገ-መንግሥታዊ ግዴታውን እንዲወጣ፣ በጥሰቱ የተሳተፉ አካላት በሕግ እንዲጠየቁ እና ለተፈናቀሉት ዘላቂ መፍትሔ እንዲሰጥ ጥሪ አቅርቧል።
#fastmereja I የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ (ኢሰመጉ) በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ አርሲ ዞን በተለያዩ ወረዳዎች ከ2014 ዓ.ም እስከ ግንቦት 2018 ዓ.ም ባለው ጊዜ ውስጥ በታጣቂ ቡድኖች በተፈጸሙ ጥቃቶች ላይ ያከናወነውን የምርመራ ግኝት የያዘ 158ኛ ልዩ መግለጫውን ይፋ አድርጓል። በዞኑ በሚገኙ ሽርካ፣ ሮቤ፣ ጀጁ፣ መርቲ፣ ጉና፣ ሆንቆሎ ዋቤ፣ አርሲ ሲሬ፣ ሙኒሳ እና አሰኮ ወረዳዎች በተፈጸሙት ጥቃቶች በሃይማኖትና ማንነት ላይ ያነጣጠሩ የሰዎች ግ ድያ፣ አካል ጉዳት፣ እገታ፣ መፈናቀል እና የንብረት ውድመት መከሰታቸው ተረጋገጧል።
ኢሰመጉ ከመጋቢት 3 እስከ 9 ቀን 2018 ዓ.ም ባደረገው የመስክ ምርመራና ከሟች ቤተሰቦች፣ ተጎጂዎች፣ የዓይን እማኞች እና የአርሲ ሀገረ ስብከት ቤተክህነት ጽሕፈት ቤቶች ባሰበሰባቸው መረጃዎች መሰረት በጥቃቱ በርካታ ንጹሃን ዜጎች ሕይወታቸውን አጥተዋል። ከ2014 ዓ.ም እስከ ግንቦት 24/2018 ዓ.ም ዓ.ም የተፈጸሙ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰቶች የምርመራ ስራን አከናውኗል፡፡ በተሰበሰበው መረጃ መሰረት:-
📌 በሽርካ ወረዳ 116፣
📌 በመርቲ ወረዳ 117፣
📌 በጀጁ ወረዳ 101፣
📌 በሮቤ ወረዳ 47፣
📌 በጉና ወረዳ 26፣
📌 በሆንቆሎ ዋቤ ወረዳ 20፣
📌 በሙኒሳ ወረዳ 19፣
📌 በአሰኮ ወረዳ 5 ንጹሃን እና 4 የጸጥታ አካላት (ሚሊሻዎች) እንዲሁም
📌 በሲሬ ወረዳ 3 ሰዎች ተገ ድለዋል።
ከግድ ያው በተጨማሪ ከፍተኛ የእገታ ወንጀል የተፈጸመ ሲሆን፣
📍በሮቤ ወረዳ 156 ሰዎች፣
📍በጀጁ ወረዳ 182 ሰዎች፣
📍በመርቲ ወረዳ 29 ሰዎች
📍በሽርካ ወረዳ 39 ሰዎች ታግተው በርካቶቹ በካሳ ክፍያ የተለቀቁ ቢሆንም የበርካታ ታጋቾች የደረሱበት ሁኔታ እስከ አሁን አይታወቅም። እንዲሁም በሕፃናትና አዛውንቶች ላይ የቆሰሉና አካል ጉዳት የደረሰባቸው ሲሆን፣ በሺዎች የሚቆጠሩ ነዋሪዎች ከቀያቸው ተፈናቅለዋል። የአሰኮ ወረዳ የጠለታ ጨፋ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያንን ጨምሮ በርካታ አብያተ ክርስቲያናት መዘረፋቸውና መቃጠላቸው፣ የመኖሪያ ቤቶች መፍረሳቸው እና የቀንድና የጋማ ከብቶች መዘረፋቸው በምርመራው ተረጋግጧል።
ኢሰመጉ መንግስት የዜጎችን በሕይወት የመኖርና የንብረት ጥበቃ የማድረግ ሕገ-መንግሥታዊ ግዴታውን እንዲወጣ፣ በጥሰቱ የተሳተፉ አካላት በሕግ እንዲጠየቁ እና ለተፈናቀሉት ዘላቂ መፍትሔ እንዲሰጥ ጥሪ አቅርቧል።
10 days ago
በሆነ በዘመን የቀረውን እኔን የመለሰ አልበም!
የአህመድ ተሸመ (ዲንቢ) “ጊዜ አይሄድም”!
ተስፋዬ እሸቱ (ረ/ፕሮፌሰር)
#ethiopia | መቸም የአህመድ ተሾመ (ዲንቢ) ድንቅ የዜማ ደራሲነት ሰብዕና ለድርድር የሚቀርብ አይደለም፡፡ ለራሱ የሠራቸውን ዘግየት እናድርግና ለሌሎች የሙያ አጋሮቹ ሠርቶላቸው በብዙኋን አድማጮች ዘንድ ሰፊ ተቀባይነትን ያገኙትን የዜማ ድርሰቶቹን እንዘርዝር ብንል ጊዜም ሥፍራም አይበቃንም፡፡
እንደው ከግምታችን በላይ ስለሆነው ስለዲንቢ የላቀ የዜማ ደራሲነት ሰብዕና መሠረታዊ ግንዛቤ ሊያስጨብጠን ቢችል ግን ጥቂቱን ብቻ ከዚህ እንደሚከተለው እዘረዝርላችኋለሁ፡—
ለአሊ ቢራና ሄለን በርሄ - “ሲያዴ”፤ ለፀሀዬ ዮሐንስ - “ማን ልበልሽ”፤ ለማዲንጎ አፈወርቅ - “ላላተርፍ”፤ ለብዙአየሁ ደምሴ - “የህልሜ ንግስት”፤ ለዘቢባ ግርማ - “ገራገር”፤ ለኢሳያስ ታምራት - “እያዳነ ያማል”፤ ለታረቀኝ ሙሉ - “ስሚያቸው”፤ ለሚኪያስ ቸርነት - “ግርማ ሞገሴ”፤ ለሃይማኖት ግርማ - “ከዚራ ቁ-2”፤ ለግርማ ተፈራ - “ልዩ”፤ ለሀመልማል አባተ - “ሀሴት”፤ እና የመሳሰሉቱን የአህመድ ዲንቢን የዜማ ፈጠራዎች ከብዙ በጥቂቱ ማስታወስ ይቻላል፡፡
አንዳንድ ሙዚቃዎች ለጆሮ ብቻ አይሰሩም፤ ለስሜት ይደርሳሉ፤ ዛሬ ተሰርተው ግን ትዝታችንን ይመልሱልናል፡፡
አንዳንድ ዜማዎች፣ በውስጣችን የተከረቸሙ የጊዜ በሮችን ያንኳኳሉ፤ ይከፍታሉምም፡፡ በሮቹ ሲከፈቱ ደግሞ የተዘነጉ ፊቶች፣ የተለየናቸው ጓደኞች፣ የተራመድንባቸውን ጎዳናዎች… ብቻ ምኑ ቅጡ ትላንታችንን እንደ መጽሀፍ ይገልጡልናል፡፡ በሆነ ዘመን የቀረውን ማንነታችንን እንደገና ይመልሱልናል።
አህመድ ተሾመ (ዲንቢ) ከ14 ዓመታት በኋላ በአዲስ አልበሙ ሲመለስ፣ እኔ የሰማሁት የአዳዲስ ዜማዎች ስብስብን አይደለም። አንድ በሆነ ዘመን የነበረ የዜማ ሰዋሰውና በዚሁ ዜማ ምክንያት የተሰፋ፣ የምናፍቀውን ዘመን የመለሰልኝ ያህል ነው የተሰማኝ፡፡
ያ የኔ ዘመን የምለው “ዘጠናዎቹ”ን ነው፡፡
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተማሪ ሆኜ የገባሁት በ1997 ዓ.ም. ነው። አይ፣ ተማሪነት! እንዴት ያለ ጣፋጭ፣ እንዴት ያለ የማይደገም ዘመን ነበር! ያ ዘመን ለእኔ የወጣትነት ወርቃማ ጠዋት ነበር። ዓለምን እንደ አዲስ ማየት የጀመርኩበት፤ ከተማዋን፣ ሕይወትን፣ ፍቅርን፣ ሐሳብንና ነፃነትን ለመጀመሪያ ጊዜ በሙሉ ልብ ያጣጣምኩበት ዘመን ነበር።
ያ ዘመን ከጓደኞቸ ጋር እንደፈለግን የኖርንበት ዘመን ነበር። በአደባባይ የተከራከርንበት፣ አለምን የጠየቅንበት፣ መንግሥትን ለመጀመሪያ ጊዜ የተቃወምንበት፣ ነፃነትን ያየንበት፣ ዜማን ያጣጣምንበት ወቅት ነበር። ያ ዘመን “ዘጠናዎቹ” ነበር፡፡
ያንን ዘመን ሁሌም እናፍቀዋለሁ፤ ምናልባትም የምናፍቀው ዘመኑን ራሱን አይደለም፤ በዚያ ዘመን ውስጥ የነበርነውን እሱን፣ እሷን፣እኔን፣እኛን ነው። እንደገና እንዲመጣም እመኛለሁ።
ማርሴል ፕሩስት የተባለ ፈረንሳያዊ የልብ ወለድ ጸሀፊና ሀያሲ ጥልቅ የሆነን ትዝታ አስበን ለማስታወስ በምናደርገው ጥረት አይመለስም፤ ነገር ግን የስሜት ሕዋሳችን በሚነካ አንድ ድንገተኛ ልምድ ሊቀሰቀስ ይችላል ይላል፡፡ ሙዚቃም ከእነዚህ የትዝታ ቀስቃሾች መካከል እጅግ ኃይለኛው ሳይሆን አይቀርም።
በዚህ ረገድ እንደ አህመድ ተሾመ ጥንቅቅ ተደርጎ የተሰራ ዜማ የተረሳ ግን ተደበቀ ስሜትን ይቀሰቅሳል፤ የጠፋ የሚመስለውን የዜማ ስልተ ምት ይመልሳል፤ በዘመን ጥላ ሥር ተደብቆ የኖረ ማንነት እንደገና ያነቃቃል።
በ1990ዎቹ የኢትዮጵያ ሙዚቃ የራሱ የሆነ የዜማ ሰዋሰው፣ ቀለምና የአወራረድ ለዛ ነበረው። ያ ዘመን ለእኔ ሙዚቃን ከመስማት ወደ ማዳመጥ የተሸጋገርኩበት ጊዜ ነው። ስለዚህ የዚያ ዘመን ዜማዎች በጆሮዬ ብቻ ተደምጠው አልቀሩም፤ በማንነቴ ውስጥ ህያው ናቸው።
እኔ የሙዚቃ ባለሙያ አይደለሁም፤ ሙዚቃን ግን በልቤ አዳምጠዋለሁ። በእኔ የዜማ አረዳድ፣ የዚያ ዘመን የዜማ አሠራሮች በቀላሉ የሚደገሙ አይደሉም። ምክንያቱም ዜማው የተፈጠረው በድምፅ ብቻ ሳይሆን፣ በዘመኑ መንፈስም ጭምር ነው። ከዚያ በኋላ የመጡት ዘመናት የራሳቸውን የሙዚቃ ቋንቋ ፈጥረዋል።
ያው ዘመን ሲለወጥ የዜማ ሰዋሰውም የሚለወጥ ይመስለኛል፡፡ ይህም የሥነ ጥበብ ተፈጥሯዊ ሂደት ነው፤ ዋናው ጉዳይ ግን በ1990ዎቹና ከዚያ በኋላ በመጡት ዜማዎች መካከል የተቋረጠ ነገር ያለ ይመስለኛል፡፡ መቆራረጡ ለሙዚቃ ባለሙያዎች ትልቅ የጥናት ርዕስ የሚሆንም ነው፡፡
ታዲያ የአህመድ ተሾመ አዲስ አልበም፣ የ1990ዎቹን የዜማ መንፈስ አገኘሁበት፤ የቀድሞውን በቀጥታ ሳይደግም፣ ያንን ለዛ በአዲስ ስልተ ምት የቀነበበ ዜማ ሆኖ አዳመጥኩት። ጉዳዩን ሳይንቲፊካሊ መግለጽ ባልችልም ልቤ ግን አልበሙ በዚያን ጊዜና በዛሬው የሙዚቃ ዘመን መካከል የተዘረጋ የዜማ ድልድይ እንደሆነ ይነግረኛል።
በአጠቃላይ ለእኔ፣ የአህመድ ተሾመ (ዲንቢ) ጊዜ አይሄድም አዲስ አልበም የአዳዲስ ዜማዎች ስብስብ ብቻ አይደለም። ካለፈ ጊዜና ትዝታ ጋር የተደረገ ውይይት ነው፤ ትናንትን ከዛሬ ጋር ያስታረቀ የዜማ ድልድይ ነው፤ በዘጠናዎቹ የቀረውን እኔን የመለሰ አልበም ነው። ይመችሽ ዲንቢ!!
ካላመናችሁኝ ደግሞ ከአዲስ አልበሙ መካከል "ጊዜ አይሄድም"፣"አይሽና"፣ "ይረፍዳል" እና "ህልም ነው" አድመጣችሁ ፍረዱኝ፤ ካጠፋሁ እኔ ሳልሆን ዲንቢ ይቀጣል፡፡
የአህመድ ተሸመ (ዲንቢ) “ጊዜ አይሄድም”!
ተስፋዬ እሸቱ (ረ/ፕሮፌሰር)
#ethiopia | መቸም የአህመድ ተሾመ (ዲንቢ) ድንቅ የዜማ ደራሲነት ሰብዕና ለድርድር የሚቀርብ አይደለም፡፡ ለራሱ የሠራቸውን ዘግየት እናድርግና ለሌሎች የሙያ አጋሮቹ ሠርቶላቸው በብዙኋን አድማጮች ዘንድ ሰፊ ተቀባይነትን ያገኙትን የዜማ ድርሰቶቹን እንዘርዝር ብንል ጊዜም ሥፍራም አይበቃንም፡፡
እንደው ከግምታችን በላይ ስለሆነው ስለዲንቢ የላቀ የዜማ ደራሲነት ሰብዕና መሠረታዊ ግንዛቤ ሊያስጨብጠን ቢችል ግን ጥቂቱን ብቻ ከዚህ እንደሚከተለው እዘረዝርላችኋለሁ፡—
ለአሊ ቢራና ሄለን በርሄ - “ሲያዴ”፤ ለፀሀዬ ዮሐንስ - “ማን ልበልሽ”፤ ለማዲንጎ አፈወርቅ - “ላላተርፍ”፤ ለብዙአየሁ ደምሴ - “የህልሜ ንግስት”፤ ለዘቢባ ግርማ - “ገራገር”፤ ለኢሳያስ ታምራት - “እያዳነ ያማል”፤ ለታረቀኝ ሙሉ - “ስሚያቸው”፤ ለሚኪያስ ቸርነት - “ግርማ ሞገሴ”፤ ለሃይማኖት ግርማ - “ከዚራ ቁ-2”፤ ለግርማ ተፈራ - “ልዩ”፤ ለሀመልማል አባተ - “ሀሴት”፤ እና የመሳሰሉቱን የአህመድ ዲንቢን የዜማ ፈጠራዎች ከብዙ በጥቂቱ ማስታወስ ይቻላል፡፡
አንዳንድ ሙዚቃዎች ለጆሮ ብቻ አይሰሩም፤ ለስሜት ይደርሳሉ፤ ዛሬ ተሰርተው ግን ትዝታችንን ይመልሱልናል፡፡
አንዳንድ ዜማዎች፣ በውስጣችን የተከረቸሙ የጊዜ በሮችን ያንኳኳሉ፤ ይከፍታሉምም፡፡ በሮቹ ሲከፈቱ ደግሞ የተዘነጉ ፊቶች፣ የተለየናቸው ጓደኞች፣ የተራመድንባቸውን ጎዳናዎች… ብቻ ምኑ ቅጡ ትላንታችንን እንደ መጽሀፍ ይገልጡልናል፡፡ በሆነ ዘመን የቀረውን ማንነታችንን እንደገና ይመልሱልናል።
አህመድ ተሾመ (ዲንቢ) ከ14 ዓመታት በኋላ በአዲስ አልበሙ ሲመለስ፣ እኔ የሰማሁት የአዳዲስ ዜማዎች ስብስብን አይደለም። አንድ በሆነ ዘመን የነበረ የዜማ ሰዋሰውና በዚሁ ዜማ ምክንያት የተሰፋ፣ የምናፍቀውን ዘመን የመለሰልኝ ያህል ነው የተሰማኝ፡፡
ያ የኔ ዘመን የምለው “ዘጠናዎቹ”ን ነው፡፡
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተማሪ ሆኜ የገባሁት በ1997 ዓ.ም. ነው። አይ፣ ተማሪነት! እንዴት ያለ ጣፋጭ፣ እንዴት ያለ የማይደገም ዘመን ነበር! ያ ዘመን ለእኔ የወጣትነት ወርቃማ ጠዋት ነበር። ዓለምን እንደ አዲስ ማየት የጀመርኩበት፤ ከተማዋን፣ ሕይወትን፣ ፍቅርን፣ ሐሳብንና ነፃነትን ለመጀመሪያ ጊዜ በሙሉ ልብ ያጣጣምኩበት ዘመን ነበር።
ያ ዘመን ከጓደኞቸ ጋር እንደፈለግን የኖርንበት ዘመን ነበር። በአደባባይ የተከራከርንበት፣ አለምን የጠየቅንበት፣ መንግሥትን ለመጀመሪያ ጊዜ የተቃወምንበት፣ ነፃነትን ያየንበት፣ ዜማን ያጣጣምንበት ወቅት ነበር። ያ ዘመን “ዘጠናዎቹ” ነበር፡፡
ያንን ዘመን ሁሌም እናፍቀዋለሁ፤ ምናልባትም የምናፍቀው ዘመኑን ራሱን አይደለም፤ በዚያ ዘመን ውስጥ የነበርነውን እሱን፣ እሷን፣እኔን፣እኛን ነው። እንደገና እንዲመጣም እመኛለሁ።
ማርሴል ፕሩስት የተባለ ፈረንሳያዊ የልብ ወለድ ጸሀፊና ሀያሲ ጥልቅ የሆነን ትዝታ አስበን ለማስታወስ በምናደርገው ጥረት አይመለስም፤ ነገር ግን የስሜት ሕዋሳችን በሚነካ አንድ ድንገተኛ ልምድ ሊቀሰቀስ ይችላል ይላል፡፡ ሙዚቃም ከእነዚህ የትዝታ ቀስቃሾች መካከል እጅግ ኃይለኛው ሳይሆን አይቀርም።
በዚህ ረገድ እንደ አህመድ ተሾመ ጥንቅቅ ተደርጎ የተሰራ ዜማ የተረሳ ግን ተደበቀ ስሜትን ይቀሰቅሳል፤ የጠፋ የሚመስለውን የዜማ ስልተ ምት ይመልሳል፤ በዘመን ጥላ ሥር ተደብቆ የኖረ ማንነት እንደገና ያነቃቃል።
በ1990ዎቹ የኢትዮጵያ ሙዚቃ የራሱ የሆነ የዜማ ሰዋሰው፣ ቀለምና የአወራረድ ለዛ ነበረው። ያ ዘመን ለእኔ ሙዚቃን ከመስማት ወደ ማዳመጥ የተሸጋገርኩበት ጊዜ ነው። ስለዚህ የዚያ ዘመን ዜማዎች በጆሮዬ ብቻ ተደምጠው አልቀሩም፤ በማንነቴ ውስጥ ህያው ናቸው።
እኔ የሙዚቃ ባለሙያ አይደለሁም፤ ሙዚቃን ግን በልቤ አዳምጠዋለሁ። በእኔ የዜማ አረዳድ፣ የዚያ ዘመን የዜማ አሠራሮች በቀላሉ የሚደገሙ አይደሉም። ምክንያቱም ዜማው የተፈጠረው በድምፅ ብቻ ሳይሆን፣ በዘመኑ መንፈስም ጭምር ነው። ከዚያ በኋላ የመጡት ዘመናት የራሳቸውን የሙዚቃ ቋንቋ ፈጥረዋል።
ያው ዘመን ሲለወጥ የዜማ ሰዋሰውም የሚለወጥ ይመስለኛል፡፡ ይህም የሥነ ጥበብ ተፈጥሯዊ ሂደት ነው፤ ዋናው ጉዳይ ግን በ1990ዎቹና ከዚያ በኋላ በመጡት ዜማዎች መካከል የተቋረጠ ነገር ያለ ይመስለኛል፡፡ መቆራረጡ ለሙዚቃ ባለሙያዎች ትልቅ የጥናት ርዕስ የሚሆንም ነው፡፡
ታዲያ የአህመድ ተሾመ አዲስ አልበም፣ የ1990ዎቹን የዜማ መንፈስ አገኘሁበት፤ የቀድሞውን በቀጥታ ሳይደግም፣ ያንን ለዛ በአዲስ ስልተ ምት የቀነበበ ዜማ ሆኖ አዳመጥኩት። ጉዳዩን ሳይንቲፊካሊ መግለጽ ባልችልም ልቤ ግን አልበሙ በዚያን ጊዜና በዛሬው የሙዚቃ ዘመን መካከል የተዘረጋ የዜማ ድልድይ እንደሆነ ይነግረኛል።
በአጠቃላይ ለእኔ፣ የአህመድ ተሾመ (ዲንቢ) ጊዜ አይሄድም አዲስ አልበም የአዳዲስ ዜማዎች ስብስብ ብቻ አይደለም። ካለፈ ጊዜና ትዝታ ጋር የተደረገ ውይይት ነው፤ ትናንትን ከዛሬ ጋር ያስታረቀ የዜማ ድልድይ ነው፤ በዘጠናዎቹ የቀረውን እኔን የመለሰ አልበም ነው። ይመችሽ ዲንቢ!!
ካላመናችሁኝ ደግሞ ከአዲስ አልበሙ መካከል "ጊዜ አይሄድም"፣"አይሽና"፣ "ይረፍዳል" እና "ህልም ነው" አድመጣችሁ ፍረዱኝ፤ ካጠፋሁ እኔ ሳልሆን ዲንቢ ይቀጣል፡፡
Comments