Logo
Getu Temesgen
ግራር ሆቴል
Grand Opening

የምቾት፣ የጥራት እና የእንግዳ አቀባበል አዲስ ምዕራፍ በሀዋሳ!

በ240 ሚሊዮን ብር ወጪ የተገነባው ግራር ሆቴል በሀዋሳ ከተማ ለእንግዶቹ ዘመናዊና ምቹ አገልግሎት ለመስጠት ዝግጁ ሆኗል።

📅 የመክፈቻ ቀን: ሐምሌ 14፣ 2018 ዓ.ም.

📍 አድራሻ

ሀዋሳ ከተማ፣ ሀይቅ ዳር ክፍለ ከተማ 05 ሰፈር ከመዳኒዓለም ቤተክርስቲያን ወደ አሞራ ገደል በሚወስደው መንገድ በስተቀኝ በኩል ሠላሳ ሜትር ገባ ብሎ ይገኛል

🛎️ የሚሰጡ አገልግሎቶች

🏨 30 ዘመናዊ የመኝታ ክፍሎች

🍽️ ዘመናዊ ሪስቶራንት

☕ ካፌ

🎉 ለሠርግ፣ ለስብሰባ እና ለተለያዩ ዝግጅቶች የሚሆን አዳራሽ

ግራር ሆቴል በቋሚ 30 እና በጊዜያዊ 7 ሠራተኞች በመታገዝ ለደንበኞቹ ከፍተኛ ጥራት ያለው አገልግሎት ለመስጠት ዝግጁ ነው።

ባለቤት: አቶ ሃይማኖት ተዘራ

📞 ለበለጠ መረጃ:
+251 95 657 5718

ግራር ሆቴል – ምቾትን፣ ጥራትን እና ልዩ የእንግዳ አቀባበልን በአንድ ስፍራ!

7 days ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.