13 hours ago
የየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን የሚያሰራውን ቤተሰሊሆም አጠቃላይ ሆስፒታል ህንፃ ግንባታን አስመልክቶ የተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫ፡፡
ከሁሉ አሰቀድመን እግዚአብሔር አምላካችን ለ2018 ዓ.ም ጾመ ፍልሰታ ለማርያም ሁላችንንም በሰላም በጤና ስላደረሰን እናመሰግነዋለን፡፡የተከበራችሁ አበው መነኮሳት፣ ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን፣ ካህናት እና ዲያቆናት፣ የሰንበት ት/ቤት ወጣቶች፣ ምዕመናን እና ወጣቶች በሀገር ውስጥ እና በውጭ ሀገር የምትኖሩ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ተከታዮች እንዲሁም ይህን መልእክት ለመላው ዓለም ለማስተላለፍ የተገኛችሁ የሚድያ አካላት በሙሉ በእግዚአብሔር ስም የከበረ ሰላምታችንን ጥንታዊ እና ታሪካዊ ከሆነው ከየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን እናቀርባለን፡፡
“በኂሩተ ጻድቃን ትረትዕ ሀገር”
“በጻድቃን ልማት ከተማ ደስ ይላታል”
ምሳ 11፥10
እግዚአብሔር በንጉሱ ሰሎሞን ላይ አድሮ የተናገረውን መነሻ በማድረግ ልማት ለቤተከርስቲያን ፣ልማት ለሀገር፣ልማት ለማኅበረ ስብእ አስፈላጊ መሆኑን በማሰብ በአዲስ አበባ ሀገረ ስበከት በየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ለሚገነባው ቤተሰሊሆም ጠቅላላ ሆስፒታል የህንፃ ግንባታ የገቢ ማሰባሰቢያ የቀጥታ ስርጭት መርሃ ግብር የተዘጋጀ ጋዜጣዊ መግለጫ፡፡ የእግዚአበሔር ሰላም ከሁላችንም ጋር ይሁን፡፡ አሜን።
1. ታሪካዊ ዳራ እና የልማት መነሻ
ከአክሱም ዘመነ መንግሥት (በአባ ሰላማ ዘመን) የጀመረውና ከ1600 ዓመታት በላይ የዘለቀው የየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ታሪክ፤ የኢትዮጵያን ጥንታዊነትና የአዲስ አበባን ከተማ አመሰራረት የሚተርክ ህያው ቅርስ ነው።ይህ ታሪካዊ ደብር በአብርሃ ወአጽብሃ፣ በዳግማዊ አጼ ምኒልክና በንግሥት ጣይቱ፣ እንዲሁም በንግሥተ ነገሥታት ዘውዲቱ ዘመነ መንግሥት በርካታ የታሪክና የፈተና ምዕራፎችን አልፎ ዛሬ ላይ ደርሷል።
ደብሩ ከሃይማኖታዊ አገልግሎቱ ባሻገር፣ የአዲስ አበባ የመጀመሪያው የቀብር ቦታ በመሆን የሊቃውንቱና የካህናቱ እንዲሁም የታላቁ ሐኪም ወርቅነህ እሸቴን፣ የኢትዮጵያ ታላላቅ ጄነራሎችና ፊት አውራሪዎችን ዓጽም በክበር ማረፊያ ሆኗል፡፡ የጸሎትና ማህበራዊ አገልግሎት እንዲሁም ለአካባቢው አብያተ ክርስቲያናት መመስረት ባደረገው ከፍተኛ አስተዋጽኦ ይታወቃል። ዛሬ ይህ ታሪካዊ ደብር ጥንታዊ ታሪኩንና መንፈሳዊ ታላቅነቱን በዘመናዊ ማህበራዊ ልማት ለመድገም፣አካላዊ ፈውስን በሳይንሳዊ ሕክምና የመንፈሳዊ ፈውስን በፀሎትና በጠበል የሚያዋህድ ታላቅ የልማት ፕሮጀክት ይፋአድርጓል።
2. የሆስፒታሉ ይዘት፣ ራዕይና ሰብዓዊ ተልዕኮ
ቤተክርስቲያኑ ባለ 15 ወለል ማለትም (2 Basement+G+ 12ወለል) የሆነውን «ቤተሰሊሆም ጠቅላላ ሆስፒታል» ህንፃ ግንባታ የጀመረ ሲሆን፣ የመጀመሪያውን ምዕራፍ የመሰረት ቁፋሮና የአፈር ናዳ መከላከያ (ሾሪንግ) ሥራ በማጠናቀቅ ላይ ይገኛል።
ይህ በ1000 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ የሚያርፈውና ባለ 250 የህሙማን ሕክምና መስጫ አልጋ አቅም የሚኖረው ዘመናዊ ሆስፒታል፤ የተመላላሽ ክሊኒኮችን፣ የፅኑ ሕክምና (ICU)፣ የቀዶ ጥገና ክፍሎችን እንዲሁም ለእናቶችና ሕጻናት ጤና፣ ለልብ ሕክምናና ለተላላፊ በሽታዎች መከላከያ የሚሆኑ ልዩ ልዩ ማዕከላትን ያካትታል። ተቋሙ የጤና አጠባበቅን እንደ ንግድ ሳይሆን እንደ ሰብዓዊና መንፈሳዊ አገልግሎት በመመልከት፣ለሁሉም የማህበረሰቡ አባላት በሙሉ ጥራት ያለው፣ ተደራሽና አቅምን ያገናዘበ የሕክምና አገልግሎት ያቀርባል።
3. የግንባታ ወጪ እና የገቢ ማሰባሰቢያ ጥሪ
በህንፃ ባለሙያዎች ጥናት መሠረት ለህንፃ ግንባታው አጠቃላይ ወጪ ብር 405,040,000 (አራት መቶ አምስትሚሊዮን አርባ ሺህ ብር) እንደሚሆን ተገምቷል።ይህ ወጪ በየጊዜው በሚታየው የዋጋ ንረት ምክንያት ሊጨምር እንደሚችል ይታሰባል፡፡
ይህንን ከፍተኛ ወጪ ለመሸፈንና ቀጣዩን ወሳኝ የግንባታምዕራፍ ለመጀመር ቤተ ክርስቲያኑ በአገር ውስጥና በውጭ አገር የሚኖሩ ምዕመናንን፣ የንግዱን ማህበረሰብና የልማት አጋሮችን ያሳተፈ የሀብት ማሰባሰቢያ ስልት ቀይሷል።
የደብሩ ሰበካ ጉባኤ እና የልማት ኮሚቴው ምዕመናን በሰጦታቸው ከእግዚአብሔር የሚያገኙትን በረከት በማሰብ፦ «ይህ ታላቅ የማህበራዊና የጤና ልማት ፕሮጀክት ፍጻሜ እንዲያገኝ የዓላማው ደጋፊዎች ሁሉ የእርዳታ እጃቸውን እንዲዘረጉና አሻራቸውን እንዲያኖሩ በሊቀ መላዕክት ቅዱስ ሚካኤል ስም እንማጸናለን» ሲል ጥሪውን ያስተላልፋል።
የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ-ግብር ዝርዝር፦
• ቀን፦ ነሐሴ 8፣ 9 እና 10 ቀን 2018 ዓ.ም
• ሰዓት፦ ከምሽቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ
የገቢ ማሰባሰቢያ የባንክ አማራጮች፦
• የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሂሳብቁጥር፦
1000000764087 እንዲሁም
አጭር ቁጥር 1277
• አባይ ባንክ ሂሳብ ቁጥር፦ 1227
• አዋሽ ባንክ ሂሳብ ቁጥር
013521784586601
• ስዊፍት ኮድ AWINETAA
• ወገን ፈንድ 👉 ሊንክ ኮመንት ላይ አለ
ለተጨማሪ መረጃ፦
• ስልክ ቁጥር፦
0945881188 እና 0945771188
• Email፦ Seyoumwgebrielgmail .com
ወስብሐት ለእግዚአብሔር አሜን።
ከሁሉ አሰቀድመን እግዚአብሔር አምላካችን ለ2018 ዓ.ም ጾመ ፍልሰታ ለማርያም ሁላችንንም በሰላም በጤና ስላደረሰን እናመሰግነዋለን፡፡የተከበራችሁ አበው መነኮሳት፣ ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን፣ ካህናት እና ዲያቆናት፣ የሰንበት ት/ቤት ወጣቶች፣ ምዕመናን እና ወጣቶች በሀገር ውስጥ እና በውጭ ሀገር የምትኖሩ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ተከታዮች እንዲሁም ይህን መልእክት ለመላው ዓለም ለማስተላለፍ የተገኛችሁ የሚድያ አካላት በሙሉ በእግዚአብሔር ስም የከበረ ሰላምታችንን ጥንታዊ እና ታሪካዊ ከሆነው ከየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን እናቀርባለን፡፡
“በኂሩተ ጻድቃን ትረትዕ ሀገር”
“በጻድቃን ልማት ከተማ ደስ ይላታል”
ምሳ 11፥10
እግዚአብሔር በንጉሱ ሰሎሞን ላይ አድሮ የተናገረውን መነሻ በማድረግ ልማት ለቤተከርስቲያን ፣ልማት ለሀገር፣ልማት ለማኅበረ ስብእ አስፈላጊ መሆኑን በማሰብ በአዲስ አበባ ሀገረ ስበከት በየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ለሚገነባው ቤተሰሊሆም ጠቅላላ ሆስፒታል የህንፃ ግንባታ የገቢ ማሰባሰቢያ የቀጥታ ስርጭት መርሃ ግብር የተዘጋጀ ጋዜጣዊ መግለጫ፡፡ የእግዚአበሔር ሰላም ከሁላችንም ጋር ይሁን፡፡ አሜን።
1. ታሪካዊ ዳራ እና የልማት መነሻ
ከአክሱም ዘመነ መንግሥት (በአባ ሰላማ ዘመን) የጀመረውና ከ1600 ዓመታት በላይ የዘለቀው የየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ታሪክ፤ የኢትዮጵያን ጥንታዊነትና የአዲስ አበባን ከተማ አመሰራረት የሚተርክ ህያው ቅርስ ነው።ይህ ታሪካዊ ደብር በአብርሃ ወአጽብሃ፣ በዳግማዊ አጼ ምኒልክና በንግሥት ጣይቱ፣ እንዲሁም በንግሥተ ነገሥታት ዘውዲቱ ዘመነ መንግሥት በርካታ የታሪክና የፈተና ምዕራፎችን አልፎ ዛሬ ላይ ደርሷል።
ደብሩ ከሃይማኖታዊ አገልግሎቱ ባሻገር፣ የአዲስ አበባ የመጀመሪያው የቀብር ቦታ በመሆን የሊቃውንቱና የካህናቱ እንዲሁም የታላቁ ሐኪም ወርቅነህ እሸቴን፣ የኢትዮጵያ ታላላቅ ጄነራሎችና ፊት አውራሪዎችን ዓጽም በክበር ማረፊያ ሆኗል፡፡ የጸሎትና ማህበራዊ አገልግሎት እንዲሁም ለአካባቢው አብያተ ክርስቲያናት መመስረት ባደረገው ከፍተኛ አስተዋጽኦ ይታወቃል። ዛሬ ይህ ታሪካዊ ደብር ጥንታዊ ታሪኩንና መንፈሳዊ ታላቅነቱን በዘመናዊ ማህበራዊ ልማት ለመድገም፣አካላዊ ፈውስን በሳይንሳዊ ሕክምና የመንፈሳዊ ፈውስን በፀሎትና በጠበል የሚያዋህድ ታላቅ የልማት ፕሮጀክት ይፋአድርጓል።
2. የሆስፒታሉ ይዘት፣ ራዕይና ሰብዓዊ ተልዕኮ
ቤተክርስቲያኑ ባለ 15 ወለል ማለትም (2 Basement+G+ 12ወለል) የሆነውን «ቤተሰሊሆም ጠቅላላ ሆስፒታል» ህንፃ ግንባታ የጀመረ ሲሆን፣ የመጀመሪያውን ምዕራፍ የመሰረት ቁፋሮና የአፈር ናዳ መከላከያ (ሾሪንግ) ሥራ በማጠናቀቅ ላይ ይገኛል።
ይህ በ1000 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ የሚያርፈውና ባለ 250 የህሙማን ሕክምና መስጫ አልጋ አቅም የሚኖረው ዘመናዊ ሆስፒታል፤ የተመላላሽ ክሊኒኮችን፣ የፅኑ ሕክምና (ICU)፣ የቀዶ ጥገና ክፍሎችን እንዲሁም ለእናቶችና ሕጻናት ጤና፣ ለልብ ሕክምናና ለተላላፊ በሽታዎች መከላከያ የሚሆኑ ልዩ ልዩ ማዕከላትን ያካትታል። ተቋሙ የጤና አጠባበቅን እንደ ንግድ ሳይሆን እንደ ሰብዓዊና መንፈሳዊ አገልግሎት በመመልከት፣ለሁሉም የማህበረሰቡ አባላት በሙሉ ጥራት ያለው፣ ተደራሽና አቅምን ያገናዘበ የሕክምና አገልግሎት ያቀርባል።
3. የግንባታ ወጪ እና የገቢ ማሰባሰቢያ ጥሪ
በህንፃ ባለሙያዎች ጥናት መሠረት ለህንፃ ግንባታው አጠቃላይ ወጪ ብር 405,040,000 (አራት መቶ አምስትሚሊዮን አርባ ሺህ ብር) እንደሚሆን ተገምቷል።ይህ ወጪ በየጊዜው በሚታየው የዋጋ ንረት ምክንያት ሊጨምር እንደሚችል ይታሰባል፡፡
ይህንን ከፍተኛ ወጪ ለመሸፈንና ቀጣዩን ወሳኝ የግንባታምዕራፍ ለመጀመር ቤተ ክርስቲያኑ በአገር ውስጥና በውጭ አገር የሚኖሩ ምዕመናንን፣ የንግዱን ማህበረሰብና የልማት አጋሮችን ያሳተፈ የሀብት ማሰባሰቢያ ስልት ቀይሷል።
የደብሩ ሰበካ ጉባኤ እና የልማት ኮሚቴው ምዕመናን በሰጦታቸው ከእግዚአብሔር የሚያገኙትን በረከት በማሰብ፦ «ይህ ታላቅ የማህበራዊና የጤና ልማት ፕሮጀክት ፍጻሜ እንዲያገኝ የዓላማው ደጋፊዎች ሁሉ የእርዳታ እጃቸውን እንዲዘረጉና አሻራቸውን እንዲያኖሩ በሊቀ መላዕክት ቅዱስ ሚካኤል ስም እንማጸናለን» ሲል ጥሪውን ያስተላልፋል።
የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ-ግብር ዝርዝር፦
• ቀን፦ ነሐሴ 8፣ 9 እና 10 ቀን 2018 ዓ.ም
• ሰዓት፦ ከምሽቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ
የገቢ ማሰባሰቢያ የባንክ አማራጮች፦
• የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሂሳብቁጥር፦
1000000764087 እንዲሁም
አጭር ቁጥር 1277
• አባይ ባንክ ሂሳብ ቁጥር፦ 1227
• አዋሽ ባንክ ሂሳብ ቁጥር
013521784586601
• ስዊፍት ኮድ AWINETAA
• ወገን ፈንድ 👉 ሊንክ ኮመንት ላይ አለ
ለተጨማሪ መረጃ፦
• ስልክ ቁጥር፦
0945881188 እና 0945771188
• Email፦ Seyoumwgebrielgmail .com
ወስብሐት ለእግዚአብሔር አሜን።
17 hours ago
የየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን የሚያሰራውን ቤተሰሊሆም አጠቃላይ ሆስፒታል ህንፃ ግንባታን አስመልክቶ የተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫ፡፡
ከሁሉ አሰቀድመን እግዚአብሔር አምላካችን ለ2018 ዓ.ም ጾመ ፍልሰታ ለማርያም ሁላችንንም በሰላም በጤና ስላደረሰን እናመሰግነዋለን፡፡የተከበራችሁ አበው መነኮሳት፣ ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን፣ ካህናት እና ዲያቆናት፣ የሰንበት ት/ቤት ወጣቶች፣ ምዕመናን እና ወጣቶች በሀገር ውስጥ እና በውጭ ሀገር የምትኖሩ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ተከታዮች እንዲሁም ይህን መልእክት ለመላው ዓለም ለማስተላለፍ የተገኛችሁ የሚድያ አካላት በሙሉ በእግዚአብሔር ስም የከበረ ሰላምታችንን ጥንታዊ እና ታሪካዊ ከሆነው ከየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን እናቀርባለን፡፡
“በኂሩተ ጻድቃን ትረትዕ ሀገር”
“በጻድቃን ልማት ከተማ ደስ ይላታል”
ምሳ 11፥10
እግዚአብሔር በንጉሱ ሰሎሞን ላይ አድሮ የተናገረውን መነሻ በማድረግ ልማት ለቤተከርስቲያን ፣ልማት ለሀገር፣ልማት ለማኅበረ ስብእ አስፈላጊ መሆኑን በማሰብ በአዲስ አበባ ሀገረ ስበከት በየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ለሚገነባው ቤተሰሊሆም ጠቅላላ ሆስፒታል የህንፃ ግንባታ የገቢ ማሰባሰቢያ የቀጥታ ስርጭት መርሃ ግብር የተዘጋጀ ጋዜጣዊ መግለጫ፡፡ የእግዚአበሔር ሰላም ከሁላችንም ጋር ይሁን፡፡ አሜን።
1. ታሪካዊ ዳራ እና የልማት መነሻ
ከአክሱም ዘመነ መንግሥት (በአባ ሰላማ ዘመን) የጀመረውና ከ1600 ዓመታት በላይ የዘለቀው የየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ታሪክ፤ የኢትዮጵያን ጥንታዊነትና የአዲስ አበባን ከተማ አመሰራረት የሚተርክ ህያው ቅርስ ነው።ይህ ታሪካዊ ደብር በአብርሃ ወአጽብሃ፣ በዳግማዊ አጼ ምኒልክና በንግሥት ጣይቱ፣ እንዲሁም በንግሥተ ነገሥታት ዘውዲቱ ዘመነ መንግሥት በርካታ የታሪክና የፈተና ምዕራፎችን አልፎ ዛሬ ላይ ደርሷል።
ደብሩ ከሃይማኖታዊ አገልግሎቱ ባሻገር፣ የአዲስ አበባ የመጀመሪያው የቀብር ቦታ በመሆን የሊቃውንቱና የካህናቱ እንዲሁም የታላቁ ሐኪም ወርቅነህ እሸቴን፣ የኢትዮጵያ ታላላቅ ጄነራሎችና ፊት አውራሪዎችን ዓጽም በክበር ማረፊያ ሆኗል፡፡ የጸሎትና ማህበራዊ አገልግሎት እንዲሁም ለአካባቢው አብያተ ክርስቲያናት መመስረት ባደረገው ከፍተኛ አስተዋጽኦ ይታወቃል። ዛሬ ይህ ታሪካዊ ደብር ጥንታዊ ታሪኩንና መንፈሳዊ ታላቅነቱን በዘመናዊ ማህበራዊ ልማት ለመድገም፣አካላዊ ፈውስን በሳይንሳዊ ሕክምና የመንፈሳዊ ፈውስን በፀሎትና በጠበል የሚያዋህድ ታላቅ የልማት ፕሮጀክት ይፋአድርጓል።
2. የሆስፒታሉ ይዘት፣ ራዕይና ሰብዓዊ ተልዕኮ
ቤተክርስቲያኑ ባለ 15 ወለል ማለትም (2 Basement+G+ 12ወለል) የሆነውን «ቤተሰሊሆም ጠቅላላ ሆስፒታል» ህንፃ ግንባታ የጀመረ ሲሆን፣ የመጀመሪያውን ምዕራፍ የመሰረት ቁፋሮና የአፈር ናዳ መከላከያ (ሾሪንግ) ሥራ በማጠናቀቅ ላይ ይገኛል።
ይህ በ1000 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ የሚያርፈውና ባለ 250 የህሙማን ሕክምና መስጫ አልጋ አቅም የሚኖረው ዘመናዊ ሆስፒታል፤ የተመላላሽ ክሊኒኮችን፣ የፅኑ ሕክምና (ICU)፣ የቀዶ ጥገና ክፍሎችን እንዲሁም ለእናቶችና ሕጻናት ጤና፣ ለልብ ሕክምናና ለተላላፊ በሽታዎች መከላከያ የሚሆኑ ልዩ ልዩ ማዕከላትን ያካትታል። ተቋሙ የጤና አጠባበቅን እንደ ንግድ ሳይሆን እንደ ሰብዓዊና መንፈሳዊ አገልግሎት በመመልከት፣ለሁሉም የማህበረሰቡ አባላት በሙሉ ጥራት ያለው፣ ተደራሽና አቅምን ያገናዘበ የሕክምና አገልግሎት ያቀርባል።
3. የግንባታ ወጪ እና የገቢ ማሰባሰቢያ ጥሪ
በህንፃ ባለሙያዎች ጥናት መሠረት ለህንፃ ግንባታው አጠቃላይ ወጪ ብር 405,040,000 (አራት መቶ አምስትሚሊዮን አርባ ሺህ ብር) እንደሚሆን ተገምቷል።ይህ ወጪ በየጊዜው በሚታየው የዋጋ ንረት ምክንያት ሊጨምር እንደሚችል ይታሰባል፡፡
ይህንን ከፍተኛ ወጪ ለመሸፈንና ቀጣዩን ወሳኝ የግንባታምዕራፍ ለመጀመር ቤተ ክርስቲያኑ በአገር ውስጥና በውጭ አገር የሚኖሩ ምዕመናንን፣ የንግዱን ማህበረሰብና የልማት አጋሮችን ያሳተፈ የሀብት ማሰባሰቢያ ስልት ቀይሷል።
የደብሩ ሰበካ ጉባኤ እና የልማት ኮሚቴው ምዕመናን በሰጦታቸው ከእግዚአብሔር የሚያገኙትን በረከት በማሰብ፦ «ይህ ታላቅ የማህበራዊና የጤና ልማት ፕሮጀክት ፍጻሜ እንዲያገኝ የዓላማው ደጋፊዎች ሁሉ የእርዳታ እጃቸውን እንዲዘረጉና አሻራቸውን እንዲያኖሩ በሊቀ መላዕክት ቅዱስ ሚካኤል ስም እንማጸናለን» ሲል ጥሪውን ያስተላልፋል።
የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ-ግብር ዝርዝር፦
• ቀን፦ ነሐሴ 8፣ 9 እና 10 ቀን 2018 ዓ.ም
• ሰዓት፦ ከምሽቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ
የገቢ ማሰባሰቢያ የባንክ አማራጮች፦
• የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሂሳብቁጥር፦
1000000764087 እንዲሁም
አጭር ቁጥር 1277
• አባይ ባንክ ሂሳብ ቁጥር፦ 1227
• አዋሽ ባንክ ሂሳብ ቁጥር
013521784586601
• ስዊፍት ኮድ AWINETAA
• ወገን ፈንድ 👉 https://www.wegenfund.com/...
ለተጨማሪ መረጃ፦
• ስልክ ቁጥር፦
0945881188 እና 0945771188
• Email፦ Seyoumwgebrielgmail .com
ወስብሐት ለእግዚአብሔር አሜን።
ከሁሉ አሰቀድመን እግዚአብሔር አምላካችን ለ2018 ዓ.ም ጾመ ፍልሰታ ለማርያም ሁላችንንም በሰላም በጤና ስላደረሰን እናመሰግነዋለን፡፡የተከበራችሁ አበው መነኮሳት፣ ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን፣ ካህናት እና ዲያቆናት፣ የሰንበት ት/ቤት ወጣቶች፣ ምዕመናን እና ወጣቶች በሀገር ውስጥ እና በውጭ ሀገር የምትኖሩ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ተከታዮች እንዲሁም ይህን መልእክት ለመላው ዓለም ለማስተላለፍ የተገኛችሁ የሚድያ አካላት በሙሉ በእግዚአብሔር ስም የከበረ ሰላምታችንን ጥንታዊ እና ታሪካዊ ከሆነው ከየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን እናቀርባለን፡፡
“በኂሩተ ጻድቃን ትረትዕ ሀገር”
“በጻድቃን ልማት ከተማ ደስ ይላታል”
ምሳ 11፥10
እግዚአብሔር በንጉሱ ሰሎሞን ላይ አድሮ የተናገረውን መነሻ በማድረግ ልማት ለቤተከርስቲያን ፣ልማት ለሀገር፣ልማት ለማኅበረ ስብእ አስፈላጊ መሆኑን በማሰብ በአዲስ አበባ ሀገረ ስበከት በየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ለሚገነባው ቤተሰሊሆም ጠቅላላ ሆስፒታል የህንፃ ግንባታ የገቢ ማሰባሰቢያ የቀጥታ ስርጭት መርሃ ግብር የተዘጋጀ ጋዜጣዊ መግለጫ፡፡ የእግዚአበሔር ሰላም ከሁላችንም ጋር ይሁን፡፡ አሜን።
1. ታሪካዊ ዳራ እና የልማት መነሻ
ከአክሱም ዘመነ መንግሥት (በአባ ሰላማ ዘመን) የጀመረውና ከ1600 ዓመታት በላይ የዘለቀው የየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ታሪክ፤ የኢትዮጵያን ጥንታዊነትና የአዲስ አበባን ከተማ አመሰራረት የሚተርክ ህያው ቅርስ ነው።ይህ ታሪካዊ ደብር በአብርሃ ወአጽብሃ፣ በዳግማዊ አጼ ምኒልክና በንግሥት ጣይቱ፣ እንዲሁም በንግሥተ ነገሥታት ዘውዲቱ ዘመነ መንግሥት በርካታ የታሪክና የፈተና ምዕራፎችን አልፎ ዛሬ ላይ ደርሷል።
ደብሩ ከሃይማኖታዊ አገልግሎቱ ባሻገር፣ የአዲስ አበባ የመጀመሪያው የቀብር ቦታ በመሆን የሊቃውንቱና የካህናቱ እንዲሁም የታላቁ ሐኪም ወርቅነህ እሸቴን፣ የኢትዮጵያ ታላላቅ ጄነራሎችና ፊት አውራሪዎችን ዓጽም በክበር ማረፊያ ሆኗል፡፡ የጸሎትና ማህበራዊ አገልግሎት እንዲሁም ለአካባቢው አብያተ ክርስቲያናት መመስረት ባደረገው ከፍተኛ አስተዋጽኦ ይታወቃል። ዛሬ ይህ ታሪካዊ ደብር ጥንታዊ ታሪኩንና መንፈሳዊ ታላቅነቱን በዘመናዊ ማህበራዊ ልማት ለመድገም፣አካላዊ ፈውስን በሳይንሳዊ ሕክምና የመንፈሳዊ ፈውስን በፀሎትና በጠበል የሚያዋህድ ታላቅ የልማት ፕሮጀክት ይፋአድርጓል።
2. የሆስፒታሉ ይዘት፣ ራዕይና ሰብዓዊ ተልዕኮ
ቤተክርስቲያኑ ባለ 15 ወለል ማለትም (2 Basement+G+ 12ወለል) የሆነውን «ቤተሰሊሆም ጠቅላላ ሆስፒታል» ህንፃ ግንባታ የጀመረ ሲሆን፣ የመጀመሪያውን ምዕራፍ የመሰረት ቁፋሮና የአፈር ናዳ መከላከያ (ሾሪንግ) ሥራ በማጠናቀቅ ላይ ይገኛል።
ይህ በ1000 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ የሚያርፈውና ባለ 250 የህሙማን ሕክምና መስጫ አልጋ አቅም የሚኖረው ዘመናዊ ሆስፒታል፤ የተመላላሽ ክሊኒኮችን፣ የፅኑ ሕክምና (ICU)፣ የቀዶ ጥገና ክፍሎችን እንዲሁም ለእናቶችና ሕጻናት ጤና፣ ለልብ ሕክምናና ለተላላፊ በሽታዎች መከላከያ የሚሆኑ ልዩ ልዩ ማዕከላትን ያካትታል። ተቋሙ የጤና አጠባበቅን እንደ ንግድ ሳይሆን እንደ ሰብዓዊና መንፈሳዊ አገልግሎት በመመልከት፣ለሁሉም የማህበረሰቡ አባላት በሙሉ ጥራት ያለው፣ ተደራሽና አቅምን ያገናዘበ የሕክምና አገልግሎት ያቀርባል።
3. የግንባታ ወጪ እና የገቢ ማሰባሰቢያ ጥሪ
በህንፃ ባለሙያዎች ጥናት መሠረት ለህንፃ ግንባታው አጠቃላይ ወጪ ብር 405,040,000 (አራት መቶ አምስትሚሊዮን አርባ ሺህ ብር) እንደሚሆን ተገምቷል።ይህ ወጪ በየጊዜው በሚታየው የዋጋ ንረት ምክንያት ሊጨምር እንደሚችል ይታሰባል፡፡
ይህንን ከፍተኛ ወጪ ለመሸፈንና ቀጣዩን ወሳኝ የግንባታምዕራፍ ለመጀመር ቤተ ክርስቲያኑ በአገር ውስጥና በውጭ አገር የሚኖሩ ምዕመናንን፣ የንግዱን ማህበረሰብና የልማት አጋሮችን ያሳተፈ የሀብት ማሰባሰቢያ ስልት ቀይሷል።
የደብሩ ሰበካ ጉባኤ እና የልማት ኮሚቴው ምዕመናን በሰጦታቸው ከእግዚአብሔር የሚያገኙትን በረከት በማሰብ፦ «ይህ ታላቅ የማህበራዊና የጤና ልማት ፕሮጀክት ፍጻሜ እንዲያገኝ የዓላማው ደጋፊዎች ሁሉ የእርዳታ እጃቸውን እንዲዘረጉና አሻራቸውን እንዲያኖሩ በሊቀ መላዕክት ቅዱስ ሚካኤል ስም እንማጸናለን» ሲል ጥሪውን ያስተላልፋል።
የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ-ግብር ዝርዝር፦
• ቀን፦ ነሐሴ 8፣ 9 እና 10 ቀን 2018 ዓ.ም
• ሰዓት፦ ከምሽቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ
የገቢ ማሰባሰቢያ የባንክ አማራጮች፦
• የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሂሳብቁጥር፦
1000000764087 እንዲሁም
አጭር ቁጥር 1277
• አባይ ባንክ ሂሳብ ቁጥር፦ 1227
• አዋሽ ባንክ ሂሳብ ቁጥር
013521784586601
• ስዊፍት ኮድ AWINETAA
• ወገን ፈንድ 👉 https://www.wegenfund.com/...
ለተጨማሪ መረጃ፦
• ስልክ ቁጥር፦
0945881188 እና 0945771188
• Email፦ Seyoumwgebrielgmail .com
ወስብሐት ለእግዚአብሔር አሜን።
4 days ago
Escape to stunning Mauritius this winter! Join us for an unforgettable 5-night/6-day adventure starting at just USD 1,229! Discover the beauty of Le Morne Peninsula, the vibrant Chamarel Seven Colored Earth, and the breathtaking Black River Gorges National Park. Don't miss out on creating magical memories in paradise!
#flyethiopian #mauritius #travelgoals
#flyethiopian #mauritius #travelgoals
4 days ago
Escape to stunning Mauritius this winter! Join us for an unforgettable 5-night/6-day adventure starting at just USD 1,229! Discover the beauty of Le Morne Peninsula, the vibrant Chamarel Seven Colored Earth, and the breathtaking Black River Gorges National Park. Don't miss out on creating magical memories in paradise!
#flyethiopian #mauritius #travelgoals
#flyethiopian #mauritius #travelgoals
4 days ago
Escape to stunning Mauritius this winter! Join us for an unforgettable 5-night/6-day adventure starting at just USD 1,229! Discover the beauty of Le Morne Peninsula, the vibrant Chamarel Seven Colored Earth, and the breathtaking Black River Gorges National Park. Don't miss out on creating magical memories in paradise!
#flyethiopian #mauritius #travelgoals
#flyethiopian #mauritius #travelgoals
Sponsored by
Surafel
5 days ago
“ታሪክ በትዝታ ላይ የተጫነ ሸክም አይደለም-የነፍስ መገለጥ እንጂ”
ጋዜጠኛ ዮናስ አየለ እንደጻፈው
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ ከአሚኮ ጋር ያደረጉትን ቃለምልልስ አዳምጬ እንደጨረስኩ በቃለ ምልልሱ በርዕሰ ጉዳይ ደረጃ ጎልተው ከወጡ ዋና ዋና ጭብጦች መካከል አንዱ ነገረ ታሪክ እንደሆነ ተሰምቶኛል፡፡ ታሪክ-የሀገር ውስጥና የውጭ፤ የሩቅና የቅርብ ዘመን! ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቃለ ምልልሳቸው ያንጸባረቁትን ሚዛናዊና አምክኖአዊ የታሪክ እይታና ድምዳሜያቸውን አለማድነቅ ንፉግነት ነው፡፡ የአሥራ ዘጠነኛው ክፍለ ዘመን እንግሊዛዊ የታሪክ ጸሐፊና ፖለቲከኛ ሎርድ አክተን “History is not a burden on the memory but an illumination of the soul” ብሎ ሲጽፍ “ታሪክ የነፍስ መገለጥ እንጂ በትዝታ ላይ የተጫነ ሸክም አይደለም” ማለቱ ነበር፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቃለ ምልልሳቸው ያነሷቸው የታሪክ አንኳር ጉዳዮች እስከዛሬ ድረስ በሀገራችን የታሪክ አጻጻፍ(Historiography) እና በሕዝባዊ ትርክቶቻችን(በሚዲያዎችን ጭምር) በሚገባቸው ልክ ያልተወሱ፤ ቢወሱም ፈራ ተባ እየተባሉ የሚጠቀሱ፤ አለፍሲልም ባልተገባ የፖለቲካ እይታ ደንቃራ ተደርገው የተወሰዱ የታሪክ ግርዶሽ(eclipse of the history) ሆነው የኖሩ ስብራቶቻችን ነበሩ፡፡ ከነዚህ ቁልፍ ጉዳዮች መካከል ዋነኛዎቹ አንዱ የሕዝቦች ትስስር እና መስተጋብር ታሪክ ሲሆን ሌላኛው በአገረ መንግስት ምሥረታ ውስጥ የሸዋ ጂኦ-ስትራቴጂካዊ ሚናን የተመለከቱት ናቸው፡፡
በመጀመሪያ የአማራና የኦሮሞ ሕዝቦች በኩታ ገጠም ቀዬዎቻቸው እና የታሪክ እድል በፈጠረላቸው የፖለቲካ፣ የኢኮኖሚና የባህል አጋጣሚዎች እንደሌሎች ማህበረሰቦች ሁሉ መጋባት መዋለዳቸው፤መተሳሰር መዋሀዳቸው ሀቅ የመሆኑን ያህል የታሪክ ጥናት እና የትርክቶቻችን ማጠንጠኛ አለመሆናቸው ይታወቃል፡፡ ከዚህ በባሰ ሁኔታ ደግሞ በነገሥታቱ መካከል የነበረው የፖለቲካ ጋብቻና የመሪዎቻችን ማህበራዊ መሠረት ጉዳይ ነውር እስኪመስል በእውነታው ልክ ሳይጠናና፣ሳይነገርለት ዘመናት አልፈዋል ፡፡ በሌላ በኩል በሸዋና አካባቢው ለረዥም ዘመን የኖሩ ሕዝቦች በአገረ መንግሥት ግንባታ ሂደት የተጫወቱት ሚናና የሚጋሩት ቀደምት የሥልጣኔ ባለቤትነት (ታሪክ ሰሪነት-Agency) ግጥምጥሞሽ በሀገር መሪ ደረጃ መወሳታቸው እጅግ ጉልህ ፋይዳ ያለው ጉዳይ ነው ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቃለ ምልልሳቸው ያነሷቸው የታሪክ እውነታዎች ያለጥርጥር ታሪካችንንና የታሪክ ምልከታችንን ደጋግመን መመርምር እንዳለብን የሚያስገነዝቡና የወገንተኝነት ጥያቄ በሚነሳባቸው ሃይማኖታዊ የታሪክ ምንጮች እንኳን የተቀመጡ ገሃድ እውነታዎች ናቸው፡፡ መመርመር ለሚፈልግ አጥኚ እነዚህ የታሪክ እውነታዎች በየነገሥታቱ ዜና መዋዕሎች (የዐጼ አምደ ጽዮን፣ ዐጼ ሱስንዮስ፣የዐጼ ገላውዲዮስ፣ የዐጼ ሠርጸ ድንግል ወዘተ)፤ የሃይማኖት ሰነዶች፣ የታሪከ ነገሥት ቅጂዎች፣ ወደ ኢትዮጵያ መጥተው የነበሩ አውሮፓውያን ተጓዦችና ጸሐፊያን (ፍራንስስኮ አልቫሬዝ፣ ፔድሮ ፔዝ፣ ማኑኤል አልሜዳ፣ ጄሮኒሞ ሎቦ፣ ጀምስ ብሩስ፣ ኮንቲ ሮሲኒ ወዘተ ) መዝግበው በተውልን ሰነዶች ሰፍረው የምናገኛቸው፤ ከትውልድ ወደ ትውልድ ሲተላለፉ የኖሩ ቱባ መረጃዎች ናቸው፡፡
ፍራንሲስኮ አልቫሬዝ የተወልን የጽሑፍ ሰነድና ሌሎች ሀገርኛ የቃል መረጃ ምንጮች ዐፄ ልብነድንግል(1498-1532 ዓ.ም.) እንደ መሪ የአማራና የኦሮሞ ብቻ ሳይሆን ምናልባትም የሌሎች ሕዝቦችም ማህበራዊ ዳራ የነበራቸው ንጉሠ ነገሥት እንደሆኑ የሚያስረዱ ሲሆን አልቫሬዝ የንጉሱ የእናት ወንድም የነበሩት አጎታቸው ዶሪ ባህረ ነጋሽ ኦሮሞ እንደነበሩና ባህረ ነጋሽ ዶሪ ሲሞቱ ሥልጣኑ በቀጥታ ወደልጃቸው ቡሎ መሸጋገሩን ጭምር በአይኑ ያየውን ጽፏል፡፡ ከዚህም በተጨማሪ በትኩረት መታየት የሚገባው ጉዳይ ስለዐጼ ልብነ ድንግል የጦር አዛዦች የተነገሩ የቃል መረጃዎች ናቸወ፡፡ ከእነዚህ መካከል የንጉሠ ነገሥቱ ሠራዊት የቦረንትቻ ባሕል ያውቅ እንደነበር በተክለጻዲቅ መኩሪያ መጻፉና ከዐጼ ልብነድንግል የጦር አዛዦች አንዱ የነበረው ቱሉ ደገልሀን በመራው ከኢማም አሕመድ ጋር የተካሄደ ጦርነት የዐጼው ጦር ሲያፈገፍግ ንጉሠ ነገሥቱ “ሁሉም ቢፈራ ቱሉ እንዴት ፈራ? ” ማለታቸው ስለሠራዊታቸው ሥብጥር የሚነግረን ነገር አለ፡፡
ኦቶማን ቱርኮችን እና የዘመኑ ተላላኪዎቻቸውን ለመዋጋት የንጉሠ ነገሥቱ ሠራዊት አንድ አካል ሆነው እስከ ኤርትራ ድረስ ዘምተው ስለነበሩ የኦሮሞ ተዋጊዎች ተጋድሎ የዐጼ ሠርጸድንግል(1542-1590 ዓ.ም.) ዜና መዋእል በግልጽ አስፍሯል፡፡ እነዚህ የኦሮሞና የሌሎች ሕዝቦች ተወላጅ ወታደሮች ትግራይ እንጢጮ አካባቢ ያካሄዱትን አውደ ውጊያ ዜና መዋዕሉ ይተርካል፡፡ ለመንግሥታቸውና ለሀገራቸው እስከባሕር ጠረፍ ድረስ ዘምተው ዋጋ መክፈላቸውም ተመዝግቧል፡፡ የዐጼ ሱስንዮስ(1607-1632 ዓ.ም.) ዜና መዋእል እና በዘመኑ ኢትዮጵያ መጥተው የነበሩ የአውሮፓ(የፖርቱጋል) ተጓዦች የጻፏቸው የመረጃ ምንጮች ንጉሠ ነገሥቱ ግንደበረት፣ሐምቦና አካባቢው ቤታቸው እንደነበር፤ አጎታቸው ለማሞ እንደሚባል፣ ወላጅ እናታቸው(ሐመልማል ወርቅ) የአዛዥ ኩሎ ልጅ የነበረች፤ የዚሁ የሐመልማል ወርቅ ጎሳ ተወላጅ የሆነ ቡኮ የተባለ ኦሮሞና ሠራዊቱ ለአባይ ቅርብ የሆነች ምዕራብ ሸዋ ላይ ዐጼ ሱስንዮስ ሲያገኙት የነበረውን ደስታና የፍቅሩን ጽናት ዜና መዋዕሉ ሳይሰስት ጽፎታል፡፡ ዐጼ ፋሲል(ከ1632 እስከ 1667 ዓ.ም.) አባቱ ሱስንዮስ እናቱ የወሎ ቃሉ ሰው(እቴጌ ሥልጣን ሞገሳ የሚል ስም የተሰጣት) እንደሆነች የታሪክ ምንጮች ያስረዱናል፡፡ በ1620ዎቹ ዓመታት ጀምሮ በኢትዮጵያ ይኖር የነበረው ፖርቱጋላዊ ቄስ ጄሮኒሞ ሎቦ ስለዐጼ ፋሲል እናትና ኦሮሞ ዘመዶቻቸው በአይን ምስክርነት የሚያውቀውን ጽፏል፡፡ የእቴጌ ሥልጣን ሞገሳ አያት ስለብዝሀ ሃይማኖት አስፈላጊነት የነበራቸውን ግልጽ ፖሊሲ ጭምር ሎቦ ዘግቦታል፡፡ የዐጼ በካፋ(1721-1730 ዓ.ም.) እና የዐጼ ኢዮአስ(1747-1761 ዓ.ም.) ጎንደር መቼም ለሕዝቦች ውህደትና ትስስር ጥሩ ማሳያ ነበረች፡፡ የየጁ ኦሮሞ ገዢ የነበረው የአሚቶ ሴት ልጅ ዝነኛዋ ውቢት ልጇ ዐጼ አዮአስ ነበር፡፡ ኢዮአስ ከኦሮሞ አጎቱ ከደጃች ሉቦ ጋር ሥልጣኑን በጎንደር እንዴት እንዳጸና፤ የቤተ መንግሥቱም የሥራ ቋንቋ አፋን ኦሮሞ እንደነበረ የንጉሠ ነገሥቱ ዜና መዋዕልና በጀምስ ብሩስ ቅጽ ሁለት መጽሀፍ የተመዘገቡ የታሪክ መረጃዎች ያስረዱናል፡፡
መነሻውን ወሎ በማድረግ ጎንደር ጸንቶ የኖረው የየጁ ሥርወ መንግሥት(ወረ ሼኮች) መሥራቾች የመርሳው አባ ጌትዬ፣ የልጃቸው ጓንጉል አባ ሴሩ እንዲሁም የልጅ ልጃቸው የራስ አሊ ጓንጉል(አሊ ትልቁ) ታሪክ በኢዮአስ ዜና መዋዕል፣ በጀምስ ብሩስ መጽሐፍና በሌሎች በርካታ ሰነዶች ታሪካቸው ተዘግቧል፡፡ በኋላ ላይ በሽፈራው በቀለ(ፕሮፌሰር) እና ሞላ ትኩዬ የቀረቡ ጥልቅ ጥናቶች ይህን እውነት በዝርዝር ያስረዱናል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቃለ ምልልሳቸው እንደጠቀሱት የእነዚህ መሪዎች የፖለቲካ ጋብቻ ታሪክ የሚያሳየን በሄዱበት አገር ሁሉ የሕዝቦች ትሥሥር እና የፖለቲካ ጋብቻ የኖረ ታሪካችን እና የጉልበታችን ምንጭ እንደነበረ ነው፡፡ በዳግማዊ ዐጼ ቴዎድሮስ ዘመን የተጻፉ የታሪክ ሰነዶች የወሎዋ ገዢ ወርቂቱ ወዳጆ(የማመዶች ሥርወ መንግሥት መሪ የኢማም አሊ አባ ቡላ ባለቤት) ንጉሥ ምኒልክ ከመቅደላ እስር ቤት እንዲያመልጡ ያደረጉ፤ አጃቢ ሠራዊት አሰማርተው ምኒልክን እስከሸዋ የሸኙ እንደነበሩ በዋናነት ከጸሓፌ ትእዛዝ ገብረ ሥላሴ ታሪከ ዘመን ዘ ዳግማዊ ምኒልክ ዜና መዋዕል እና በመቅደላ አምባ እስር ላይ የነበሩ አውሮፓውያን ከጻፏቸው መረጃዎች እንረዳለን፡፡
ሥልጣኔዎቻችን ሁሉ ተደምረን ያሳካናቸው እንደሆነ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቃለ ምልልሳቸው አንስተዋል፡፡ የዐድዋ ዘመቻና ድሉ ለዚህ አንዱ ማሳያ እንደሆነ ተጨባጭ የታሪክ ምንጮች ያስረዱናል፡፡ በ1888 ዓ.ም. ለዓድዋ ዘመቻ ከመላው ኢትዮጵያ የተመመው ሠረዊት ወፍላ ላይ የነበረው ሠልፍ የንጉሠ ነገሥቱ ዜና መዋዕል እንኳን እንዲህ ይገልጸዋል፡፡ “የመኳንንቱ የጦር መሣሪያ፣ወርቁ፣ ጣፋ፣ ብሩ፣ ሙጣው፣ ጫሜው፣ ሎሚታውና ኩፊታው፣ ከሌቻው፣ ወርቅ ለምዱ እንደጸሐይ ሲያበራ ዋለ፡፡” እንደጸሐይ የበራውን ሕብረ ባሕልና ሕብረ ማንነት ትርክቶቻችን በልኩ አጉልተው ያውቃሉ?
ሸዋና አካባቢው(ወሎን ጨምሮ) እንደ አንድ ጂዞ ስትራቴጂ ሥፍራ የሕዝቦች ውህደትና ትስስር መሠረት ሆኖት የመልክዓ ምድር መገኛው ለግብርና እና ለውጭ ንግድ የተመቸ በመሆኑ በኢትዮጵያ አገረ መንግሥት ግንባታ ታሪክ ውስጥ ቁልፍ ቦታ ይዞ መኖሩን ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቃለ ምልልሳቸው መግቢያ አስታውሰውናል፡፡ ሸዋና አካባቢው ከመንግሥታት ምስረታ ጋር በተገናኘ ከዘጠነኛው አንስቶ እስካሁን ያለው ረዥም የታሪክ ጉዞ በርግጥም ሊነገር፣ ሊተነተን የአደባባይ ትርክት አካል ሊደረግ የሚገባው እውነት ነው፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከሸዋ ሡልጣኔት ምስረታ( እ.አ..አ.896 ዓ.ም.) እስከ ዓድዋ ድል(1888 ዓ.ም.) ሥላወሷቸው የአርጎባ(የወላስማ/ወሊ አስማ ሥርወ መንግሥት)፣ የአማራ(ሰለሞናዊ ሥርወ መንግሥት)፣ ኦሮሞ(ቱለማው በተለይ)፣ወርጂ፣ ጉራጌ፣ ጋፋት፣ ወዘተ ሕዝቦች ትስስርም ይሁን የፖለቲካ ጋብቻ የተመለከተ ታሪክ ከበቂ በላይ የታሪክ ማስረጃ ምንጮች ቢኖሩንም በታሪክ ግርዶሹ ምክንያት የወል ትርክት አካል መሆን አልቻለም፡፡
ኤንሪኮ ቼሩሊ ከሐረር አግኝቶ ያሳተመው በአረብኛ የተጻፈው የሸዋ ሡልጣኔት ዜና መዋዕል እንደሚያመለክተው ሡልጣኔቱን እ.አ.አ. በ896/7 የመሰረቱት የማህዙሚ ጎሳ አባላት ናቸው፡፡ መንግሥታቸውም ከ9ኛው እስከ 13ኛው ክፍለ ዘመን ድረስ በተከታታይ በገዙ አሥራ አራት ሱልጣኖች እንደጸና የታሪክ መረጃ ምንጮች ያመለክታሉ፡፡ የሸዋ ሙስሊም ሡልጣኔቱ መቀመጫ ከተማ ከአዲስ አበባ በስተሰሜን ምሥራቅ 70 ኪሎ ሜትር ላይ የምትገኝ ወለላ የተባለች ሥፍራ እንደነበረች የጆርጅ ደብሊው ቢ ሀንቲንግፎርድ(1989) ጥናት ያመለክታል፡፡ የማህዙሚ ሥርወ መንግሥት ከመጨረሻዎቹ መሪዎች አንዱ የነበረው ሡልጣን ድልመራህ ወርጂዎች የይኖሩበት በነበረው አካባቢ በ1270ዎቹ በነበረ የርስ በርስ ጦርነት ድል ሳይቀናው ሲቀር ሕይወቱን ለማትረፍ ዐጼ(የአማራ ገዥ?) እንደሄደ ይህው የአረብኛ ዜና መዋእል ያስረዳል፡፡ የማህዙሚዎች የሸዋ ሡልጣኔት የተተካው በዋናነት የአርጎባዎች አገር በሆነው ይፋት(ዊፋት) ላይ በወላስማዎች ነበር፡፡ ወላስማዎች ከአጎራባቾቻው ጋር እየተጋቡ፣ እየተስማሙም እየተጋጩም የይፋት ሡልጣኔትን ከ13ኛው እስከ 15ኛው ክፍለ ዘመን ከሸዋ እስከ ምሥራቃዊ የኢትዮጵያ ጠረፍ እንዳስተዳደሩ ስፍር ቁጥር የሌለው የሰነድ( የኢብን ካልዱን ተማሪ የነበረው አል ማቅሪዚ ጽሑፍ- ኪታብ አል ኢልማም)፣ የአርኪዮሎጂና የቃል መረጃ ምንጮች አሉ፡፡
መነሻውን ሰሜን ሸዋ እና ደቡብ ወሎ ያደረገው የክርስቲያኑ ሰሎሞናዊ ሥርወ መንግሥት በአካባቢው ያሉ ሕዝቦች ተዋህደው ከ13ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ በጋራ የመሠረቱት እንደሆነ አያጠያይቅም፡፡ አማራዎች፤ አርጎባዎች፣ ወርጂዎች፣ ጋፋቶች፣ ጉራጌዎች እና ኦሮሞዎች፣ አፋሮች፣ ሐረሪዎች ወዘተ በዚህ የሸዋ መንግሥታት የተጽዕኖ ምህዳር(Orbit) ውስጥ እንደሚገኙ ዜና መዋእሎች፣ የሃይማኖት ሰነዶች፣ የአርኪዮሎጂ ማስረጃዎች ከትውልድ ወደ ትውልድ ሲተላለፉ የኖሩ የቃል መረጃ ምንጮች ያመለክታሉ፡፡ ለምሳሌ ታደሠ ታምራት(ፕሮፌሠር) ከ13ኛው እስከ 16ኛው ክፍለ ዘመን የቤተ ክርስቲያንና መንግሥትን ግንኙነት ታሪክ ባጠኑበት መጽሐፋቸው የገላንና ያያ ሰዎች ሸዋ ውስጥ በ13ኛው ክፍለ ዘመን በኦዳ ዛፍ (ኮቢል የሚባል ዋርካ) ሥር ሃይማኖታዊ ሥርዓት ይፈጽሙ እንደነበር ገድለ አቡነ ቀውስጦስን ጠቅሰው ጽፈዋል(ገጽ 184)፡፡ ሸዋ የባለ ብዙ ማንነት ሕዝቦች ሀገር ከመሆኗ ባሻገር በ16ኛው ክፍለ ዘመን የተከናወኑ ዐበይት ጉዳዮች ላይ መረጃ የተወልን መነኩሴው አባ ባህሪይ እንደገለጸው “ሸዋ የመንግሥት ሀገር ነች” (ገጽ 130)፡፡ በየዘመናቱ ከሸዋ የተነሱ የፖለቲካ ኃይሎች፣ ፈረሰኛ ሠራዊታቸውን ይዘው በሰሜን እስከ ኤርትራ(በዐጼ ሠርጸ ድንግል ዘመን- የኤርትራዋ ባሬንቱ የዚህ የታሪክ ሂደት ውርስ አይደለችም ማለት አይቻልም፡፡) በምሥራቅ እስከ ዘይላ(ከዐጼ አምደጽዮን እስከ ገላውዲዮስ ዘመን)፣ በምዕራብ እስከ ሱዳን ፋዞግሊ(ዐጼ ሱስንዮስ ዘመን) በደቡብ እስከ ሞያሌ ተንቀሳቅሰው በአገረ መንግሥት ግንባታ ሂደት ውስጥ ቁልፍ ሚና ተጫተዋል፡፡
እነዚህ የሸዋ እና አካባቢው ሕዝቦችና ገዢዎች ትልቁን ንቅናቄያቸውን ያደረጉት ግን በ19ኛው ክፍለ ዘመን እንደሆነ ይታወቃል፡፡ ዐጼ ምኒልክና ራስ ጎበና ዳጬ የቱለማ ኦሮሞ፤ የሸዋ አማራ እና የሌሎችም ውህድ የሆነ ጦራቸውን አዝምተው ወሎ ወግተው ወረኢሉን የመንሥታቸው መቀመጫ ያደረጉት አርሲ፣ወለጋ፣ከሐረር ከመዝመታቸው በፊት ነበር፡፡ የመጫ ኦሮሞ ተወላጁን የጎጃሙን ንጉስ ተክለሃይማኖት(አዳል ተሰማ) በቱለማው መሪ ራስ ጎበና ዳጪ እምባቦ ላይ ያስገበሩት የጂኦ ፖለቲካዊ እና የሕዝቦች ትስስር እድሎች ጉልበት ፈጥሮላቸው፤ ኃይል አጎናጽፏቸው እንጂ በአጋጣሚ አይደለም፡፡ በርግጥ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የፖለቲካችን ደንቃራነት የፈጠረውን የታሪክ ግርዶሽ ያሸነፉ ፋና ወጊ ጥናቾች መውጣት ጀምረዋል፡፡ አንዱ “Invisible Actors: The Oromo and the Creation of Modern Ethiopia(1855-1913)” በሚል ርዕስ በብሪያን ጀምስ ዬትስ(2002) በኤሊኖይስ ዩኒቨርሲቲ ከተጠናው እጅግ ጠቃሚ የዶክትሬት ዲግሪ ማሟያ ጥናት ሲሆን ሌላው የደቻሳ አበበ(ዶ/ር) ጎበና ወታደራዊና ፖለቲካዊ ሕይወት ነው፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቃለ ምልልሳቸው የዘመናዊት ኢትዮጵያን እውን መሆን ያለ ምኒልክና ያለ ጎበና እንደማይታሰብ ሲጠቅሱ ይህንን እውነታ ማጉላታቸው ይመስለኛል፡፡
የሕዝቦች ትስስርና የፖለቲካ ጋብቻ በአማራና በኦሮሞ ሕዝብ መስተጋብር ብቻ የታጠረ አልነበረም-ሊሆንም አይችልም፡፡ የኢትዮጵያ ሕዝብ ባህልና ሥልጣኔ መጋመዱ ረቂቅ ነው፡፡ ከጥንታዊ አክሱም ዘመን ጀምሮ በዝነኞቹ የአክሱም መቃብር ሀውልቶች እና በላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናት ላይ ከምናገኛቸው የኪነ ሕንጻ ትእምርቶች(Symbols) መካከል የውሸት በሮች (False Doors) እና የውሸት መስኮቶች(False windows) የሙታን መንፈስ(ኤከራ) መመላለሻ እንደሆኑ በጥናት የተረጋገጠ ነው (ቢትራይስ ፕሌይን Annales d'Éthiopie 1965) ፡፡ ይህ የኤከራዎች መመላለስና የመነጋገር ባህል እና እምነት ከደቡባዊ ግብጽ አንስቶ እስከ ሰሜን ኬንያ ድረስ በሚኖሩ የኩሽ ሕዝቦች በሰፊው የሚታወቅ ረዥም ዘመን ያስቆጠረ ልምምድ ነው፡፡
ሌላው በልኩ ያልተጠና እና በትርክቶቻችን ውስጥ ትኩረት ያልተሰጠው በሕዝቦች መካከል ያለ ሥልጣኔ ትስስር ታሪክ የእያንዳዱን የዛግዌ ነገሥታት የሥልጣን ዘመናትን የተመለከተ ነው፡፡ ከታሪክ ነገሥት፣ ከልዩ ልዩ ዜና መዋዕሎች፣ ከፖርቱጋል ተጓዦች(ፓኤዝና አልሜዳ) ከብሪቲሽ ሙዝየም እንዲሁም ከኮንቲ ሮሲኒ የተገኙት ምንጮች የሚረጋግጡት የሁሉም የዛግዌ ዐጼዎች( ከአንድ ሁለቱ በስተቀር) የሥልጣን ዘመን 40፤40 ዓመታት ነበር፡፡ ይህ ጉዳይ በኦሮሞ የገዳ ሥርዓት የአንድ ትውልድ የሥልጣን ዑደት ጋር አንድ አይነት የሆነው በአጋጣሚ ነው ወይስ ዛግዌዎች እና ኦሮሞዎች የኩሽ ሕዝቦች በመሆናቸው ቀዳሚ ከሆነው የጋራ ሥልጣኔያቸው የሚቀዳ የአስተዳደር ሥርዓት ነው? እነዚህስ ሀቆች የወል ትርክቶቻችን መመሆን አለመቻላቸው በፖለቲካ ደንቃራነት የተፈጠረ የታሪክ ግርዶሽ(eclipse of history) እንጂ ሌላ ምን ሊባል ይችላል? በላሊበላ አብያተ ክርስቲያናትና እና በሸዋ በሚገኘው የአዳዲ ማርያም ቤተ ክርስቲያን ኪነሕንጻ መካከል ያለው ፍጹም ተመሳሳይነት ምንጩ ምንድነው? ሊጠና፣ ሊነገር ልንማርበት ይገባል፡፡
በርግጥም ታሪካችን ትዝታችን ላይ የተጫነ ሸክም ሳይሆን የነፍስ መገለጥ ነው የሚያሰኘው የሕዝቦች ትሥሥር፣ ውህደት የሥልጣኔ መጋራትና መወራረስ ታሪክ መታወቁ መንፈስን ሃርነት ማውጣቱ ይመስለኛል፡፡
ጋዜጠኛ ዮናስ አየለ እንደጻፈው
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ ከአሚኮ ጋር ያደረጉትን ቃለምልልስ አዳምጬ እንደጨረስኩ በቃለ ምልልሱ በርዕሰ ጉዳይ ደረጃ ጎልተው ከወጡ ዋና ዋና ጭብጦች መካከል አንዱ ነገረ ታሪክ እንደሆነ ተሰምቶኛል፡፡ ታሪክ-የሀገር ውስጥና የውጭ፤ የሩቅና የቅርብ ዘመን! ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቃለ ምልልሳቸው ያንጸባረቁትን ሚዛናዊና አምክኖአዊ የታሪክ እይታና ድምዳሜያቸውን አለማድነቅ ንፉግነት ነው፡፡ የአሥራ ዘጠነኛው ክፍለ ዘመን እንግሊዛዊ የታሪክ ጸሐፊና ፖለቲከኛ ሎርድ አክተን “History is not a burden on the memory but an illumination of the soul” ብሎ ሲጽፍ “ታሪክ የነፍስ መገለጥ እንጂ በትዝታ ላይ የተጫነ ሸክም አይደለም” ማለቱ ነበር፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቃለ ምልልሳቸው ያነሷቸው የታሪክ አንኳር ጉዳዮች እስከዛሬ ድረስ በሀገራችን የታሪክ አጻጻፍ(Historiography) እና በሕዝባዊ ትርክቶቻችን(በሚዲያዎችን ጭምር) በሚገባቸው ልክ ያልተወሱ፤ ቢወሱም ፈራ ተባ እየተባሉ የሚጠቀሱ፤ አለፍሲልም ባልተገባ የፖለቲካ እይታ ደንቃራ ተደርገው የተወሰዱ የታሪክ ግርዶሽ(eclipse of the history) ሆነው የኖሩ ስብራቶቻችን ነበሩ፡፡ ከነዚህ ቁልፍ ጉዳዮች መካከል ዋነኛዎቹ አንዱ የሕዝቦች ትስስር እና መስተጋብር ታሪክ ሲሆን ሌላኛው በአገረ መንግስት ምሥረታ ውስጥ የሸዋ ጂኦ-ስትራቴጂካዊ ሚናን የተመለከቱት ናቸው፡፡
በመጀመሪያ የአማራና የኦሮሞ ሕዝቦች በኩታ ገጠም ቀዬዎቻቸው እና የታሪክ እድል በፈጠረላቸው የፖለቲካ፣ የኢኮኖሚና የባህል አጋጣሚዎች እንደሌሎች ማህበረሰቦች ሁሉ መጋባት መዋለዳቸው፤መተሳሰር መዋሀዳቸው ሀቅ የመሆኑን ያህል የታሪክ ጥናት እና የትርክቶቻችን ማጠንጠኛ አለመሆናቸው ይታወቃል፡፡ ከዚህ በባሰ ሁኔታ ደግሞ በነገሥታቱ መካከል የነበረው የፖለቲካ ጋብቻና የመሪዎቻችን ማህበራዊ መሠረት ጉዳይ ነውር እስኪመስል በእውነታው ልክ ሳይጠናና፣ሳይነገርለት ዘመናት አልፈዋል ፡፡ በሌላ በኩል በሸዋና አካባቢው ለረዥም ዘመን የኖሩ ሕዝቦች በአገረ መንግሥት ግንባታ ሂደት የተጫወቱት ሚናና የሚጋሩት ቀደምት የሥልጣኔ ባለቤትነት (ታሪክ ሰሪነት-Agency) ግጥምጥሞሽ በሀገር መሪ ደረጃ መወሳታቸው እጅግ ጉልህ ፋይዳ ያለው ጉዳይ ነው ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቃለ ምልልሳቸው ያነሷቸው የታሪክ እውነታዎች ያለጥርጥር ታሪካችንንና የታሪክ ምልከታችንን ደጋግመን መመርምር እንዳለብን የሚያስገነዝቡና የወገንተኝነት ጥያቄ በሚነሳባቸው ሃይማኖታዊ የታሪክ ምንጮች እንኳን የተቀመጡ ገሃድ እውነታዎች ናቸው፡፡ መመርመር ለሚፈልግ አጥኚ እነዚህ የታሪክ እውነታዎች በየነገሥታቱ ዜና መዋዕሎች (የዐጼ አምደ ጽዮን፣ ዐጼ ሱስንዮስ፣የዐጼ ገላውዲዮስ፣ የዐጼ ሠርጸ ድንግል ወዘተ)፤ የሃይማኖት ሰነዶች፣ የታሪከ ነገሥት ቅጂዎች፣ ወደ ኢትዮጵያ መጥተው የነበሩ አውሮፓውያን ተጓዦችና ጸሐፊያን (ፍራንስስኮ አልቫሬዝ፣ ፔድሮ ፔዝ፣ ማኑኤል አልሜዳ፣ ጄሮኒሞ ሎቦ፣ ጀምስ ብሩስ፣ ኮንቲ ሮሲኒ ወዘተ ) መዝግበው በተውልን ሰነዶች ሰፍረው የምናገኛቸው፤ ከትውልድ ወደ ትውልድ ሲተላለፉ የኖሩ ቱባ መረጃዎች ናቸው፡፡
ፍራንሲስኮ አልቫሬዝ የተወልን የጽሑፍ ሰነድና ሌሎች ሀገርኛ የቃል መረጃ ምንጮች ዐፄ ልብነድንግል(1498-1532 ዓ.ም.) እንደ መሪ የአማራና የኦሮሞ ብቻ ሳይሆን ምናልባትም የሌሎች ሕዝቦችም ማህበራዊ ዳራ የነበራቸው ንጉሠ ነገሥት እንደሆኑ የሚያስረዱ ሲሆን አልቫሬዝ የንጉሱ የእናት ወንድም የነበሩት አጎታቸው ዶሪ ባህረ ነጋሽ ኦሮሞ እንደነበሩና ባህረ ነጋሽ ዶሪ ሲሞቱ ሥልጣኑ በቀጥታ ወደልጃቸው ቡሎ መሸጋገሩን ጭምር በአይኑ ያየውን ጽፏል፡፡ ከዚህም በተጨማሪ በትኩረት መታየት የሚገባው ጉዳይ ስለዐጼ ልብነ ድንግል የጦር አዛዦች የተነገሩ የቃል መረጃዎች ናቸወ፡፡ ከእነዚህ መካከል የንጉሠ ነገሥቱ ሠራዊት የቦረንትቻ ባሕል ያውቅ እንደነበር በተክለጻዲቅ መኩሪያ መጻፉና ከዐጼ ልብነድንግል የጦር አዛዦች አንዱ የነበረው ቱሉ ደገልሀን በመራው ከኢማም አሕመድ ጋር የተካሄደ ጦርነት የዐጼው ጦር ሲያፈገፍግ ንጉሠ ነገሥቱ “ሁሉም ቢፈራ ቱሉ እንዴት ፈራ? ” ማለታቸው ስለሠራዊታቸው ሥብጥር የሚነግረን ነገር አለ፡፡
ኦቶማን ቱርኮችን እና የዘመኑ ተላላኪዎቻቸውን ለመዋጋት የንጉሠ ነገሥቱ ሠራዊት አንድ አካል ሆነው እስከ ኤርትራ ድረስ ዘምተው ስለነበሩ የኦሮሞ ተዋጊዎች ተጋድሎ የዐጼ ሠርጸድንግል(1542-1590 ዓ.ም.) ዜና መዋእል በግልጽ አስፍሯል፡፡ እነዚህ የኦሮሞና የሌሎች ሕዝቦች ተወላጅ ወታደሮች ትግራይ እንጢጮ አካባቢ ያካሄዱትን አውደ ውጊያ ዜና መዋዕሉ ይተርካል፡፡ ለመንግሥታቸውና ለሀገራቸው እስከባሕር ጠረፍ ድረስ ዘምተው ዋጋ መክፈላቸውም ተመዝግቧል፡፡ የዐጼ ሱስንዮስ(1607-1632 ዓ.ም.) ዜና መዋእል እና በዘመኑ ኢትዮጵያ መጥተው የነበሩ የአውሮፓ(የፖርቱጋል) ተጓዦች የጻፏቸው የመረጃ ምንጮች ንጉሠ ነገሥቱ ግንደበረት፣ሐምቦና አካባቢው ቤታቸው እንደነበር፤ አጎታቸው ለማሞ እንደሚባል፣ ወላጅ እናታቸው(ሐመልማል ወርቅ) የአዛዥ ኩሎ ልጅ የነበረች፤ የዚሁ የሐመልማል ወርቅ ጎሳ ተወላጅ የሆነ ቡኮ የተባለ ኦሮሞና ሠራዊቱ ለአባይ ቅርብ የሆነች ምዕራብ ሸዋ ላይ ዐጼ ሱስንዮስ ሲያገኙት የነበረውን ደስታና የፍቅሩን ጽናት ዜና መዋዕሉ ሳይሰስት ጽፎታል፡፡ ዐጼ ፋሲል(ከ1632 እስከ 1667 ዓ.ም.) አባቱ ሱስንዮስ እናቱ የወሎ ቃሉ ሰው(እቴጌ ሥልጣን ሞገሳ የሚል ስም የተሰጣት) እንደሆነች የታሪክ ምንጮች ያስረዱናል፡፡ በ1620ዎቹ ዓመታት ጀምሮ በኢትዮጵያ ይኖር የነበረው ፖርቱጋላዊ ቄስ ጄሮኒሞ ሎቦ ስለዐጼ ፋሲል እናትና ኦሮሞ ዘመዶቻቸው በአይን ምስክርነት የሚያውቀውን ጽፏል፡፡ የእቴጌ ሥልጣን ሞገሳ አያት ስለብዝሀ ሃይማኖት አስፈላጊነት የነበራቸውን ግልጽ ፖሊሲ ጭምር ሎቦ ዘግቦታል፡፡ የዐጼ በካፋ(1721-1730 ዓ.ም.) እና የዐጼ ኢዮአስ(1747-1761 ዓ.ም.) ጎንደር መቼም ለሕዝቦች ውህደትና ትስስር ጥሩ ማሳያ ነበረች፡፡ የየጁ ኦሮሞ ገዢ የነበረው የአሚቶ ሴት ልጅ ዝነኛዋ ውቢት ልጇ ዐጼ አዮአስ ነበር፡፡ ኢዮአስ ከኦሮሞ አጎቱ ከደጃች ሉቦ ጋር ሥልጣኑን በጎንደር እንዴት እንዳጸና፤ የቤተ መንግሥቱም የሥራ ቋንቋ አፋን ኦሮሞ እንደነበረ የንጉሠ ነገሥቱ ዜና መዋዕልና በጀምስ ብሩስ ቅጽ ሁለት መጽሀፍ የተመዘገቡ የታሪክ መረጃዎች ያስረዱናል፡፡
መነሻውን ወሎ በማድረግ ጎንደር ጸንቶ የኖረው የየጁ ሥርወ መንግሥት(ወረ ሼኮች) መሥራቾች የመርሳው አባ ጌትዬ፣ የልጃቸው ጓንጉል አባ ሴሩ እንዲሁም የልጅ ልጃቸው የራስ አሊ ጓንጉል(አሊ ትልቁ) ታሪክ በኢዮአስ ዜና መዋዕል፣ በጀምስ ብሩስ መጽሐፍና በሌሎች በርካታ ሰነዶች ታሪካቸው ተዘግቧል፡፡ በኋላ ላይ በሽፈራው በቀለ(ፕሮፌሰር) እና ሞላ ትኩዬ የቀረቡ ጥልቅ ጥናቶች ይህን እውነት በዝርዝር ያስረዱናል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቃለ ምልልሳቸው እንደጠቀሱት የእነዚህ መሪዎች የፖለቲካ ጋብቻ ታሪክ የሚያሳየን በሄዱበት አገር ሁሉ የሕዝቦች ትሥሥር እና የፖለቲካ ጋብቻ የኖረ ታሪካችን እና የጉልበታችን ምንጭ እንደነበረ ነው፡፡ በዳግማዊ ዐጼ ቴዎድሮስ ዘመን የተጻፉ የታሪክ ሰነዶች የወሎዋ ገዢ ወርቂቱ ወዳጆ(የማመዶች ሥርወ መንግሥት መሪ የኢማም አሊ አባ ቡላ ባለቤት) ንጉሥ ምኒልክ ከመቅደላ እስር ቤት እንዲያመልጡ ያደረጉ፤ አጃቢ ሠራዊት አሰማርተው ምኒልክን እስከሸዋ የሸኙ እንደነበሩ በዋናነት ከጸሓፌ ትእዛዝ ገብረ ሥላሴ ታሪከ ዘመን ዘ ዳግማዊ ምኒልክ ዜና መዋዕል እና በመቅደላ አምባ እስር ላይ የነበሩ አውሮፓውያን ከጻፏቸው መረጃዎች እንረዳለን፡፡
ሥልጣኔዎቻችን ሁሉ ተደምረን ያሳካናቸው እንደሆነ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቃለ ምልልሳቸው አንስተዋል፡፡ የዐድዋ ዘመቻና ድሉ ለዚህ አንዱ ማሳያ እንደሆነ ተጨባጭ የታሪክ ምንጮች ያስረዱናል፡፡ በ1888 ዓ.ም. ለዓድዋ ዘመቻ ከመላው ኢትዮጵያ የተመመው ሠረዊት ወፍላ ላይ የነበረው ሠልፍ የንጉሠ ነገሥቱ ዜና መዋዕል እንኳን እንዲህ ይገልጸዋል፡፡ “የመኳንንቱ የጦር መሣሪያ፣ወርቁ፣ ጣፋ፣ ብሩ፣ ሙጣው፣ ጫሜው፣ ሎሚታውና ኩፊታው፣ ከሌቻው፣ ወርቅ ለምዱ እንደጸሐይ ሲያበራ ዋለ፡፡” እንደጸሐይ የበራውን ሕብረ ባሕልና ሕብረ ማንነት ትርክቶቻችን በልኩ አጉልተው ያውቃሉ?
ሸዋና አካባቢው(ወሎን ጨምሮ) እንደ አንድ ጂዞ ስትራቴጂ ሥፍራ የሕዝቦች ውህደትና ትስስር መሠረት ሆኖት የመልክዓ ምድር መገኛው ለግብርና እና ለውጭ ንግድ የተመቸ በመሆኑ በኢትዮጵያ አገረ መንግሥት ግንባታ ታሪክ ውስጥ ቁልፍ ቦታ ይዞ መኖሩን ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቃለ ምልልሳቸው መግቢያ አስታውሰውናል፡፡ ሸዋና አካባቢው ከመንግሥታት ምስረታ ጋር በተገናኘ ከዘጠነኛው አንስቶ እስካሁን ያለው ረዥም የታሪክ ጉዞ በርግጥም ሊነገር፣ ሊተነተን የአደባባይ ትርክት አካል ሊደረግ የሚገባው እውነት ነው፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከሸዋ ሡልጣኔት ምስረታ( እ.አ..አ.896 ዓ.ም.) እስከ ዓድዋ ድል(1888 ዓ.ም.) ሥላወሷቸው የአርጎባ(የወላስማ/ወሊ አስማ ሥርወ መንግሥት)፣ የአማራ(ሰለሞናዊ ሥርወ መንግሥት)፣ ኦሮሞ(ቱለማው በተለይ)፣ወርጂ፣ ጉራጌ፣ ጋፋት፣ ወዘተ ሕዝቦች ትስስርም ይሁን የፖለቲካ ጋብቻ የተመለከተ ታሪክ ከበቂ በላይ የታሪክ ማስረጃ ምንጮች ቢኖሩንም በታሪክ ግርዶሹ ምክንያት የወል ትርክት አካል መሆን አልቻለም፡፡
ኤንሪኮ ቼሩሊ ከሐረር አግኝቶ ያሳተመው በአረብኛ የተጻፈው የሸዋ ሡልጣኔት ዜና መዋዕል እንደሚያመለክተው ሡልጣኔቱን እ.አ.አ. በ896/7 የመሰረቱት የማህዙሚ ጎሳ አባላት ናቸው፡፡ መንግሥታቸውም ከ9ኛው እስከ 13ኛው ክፍለ ዘመን ድረስ በተከታታይ በገዙ አሥራ አራት ሱልጣኖች እንደጸና የታሪክ መረጃ ምንጮች ያመለክታሉ፡፡ የሸዋ ሙስሊም ሡልጣኔቱ መቀመጫ ከተማ ከአዲስ አበባ በስተሰሜን ምሥራቅ 70 ኪሎ ሜትር ላይ የምትገኝ ወለላ የተባለች ሥፍራ እንደነበረች የጆርጅ ደብሊው ቢ ሀንቲንግፎርድ(1989) ጥናት ያመለክታል፡፡ የማህዙሚ ሥርወ መንግሥት ከመጨረሻዎቹ መሪዎች አንዱ የነበረው ሡልጣን ድልመራህ ወርጂዎች የይኖሩበት በነበረው አካባቢ በ1270ዎቹ በነበረ የርስ በርስ ጦርነት ድል ሳይቀናው ሲቀር ሕይወቱን ለማትረፍ ዐጼ(የአማራ ገዥ?) እንደሄደ ይህው የአረብኛ ዜና መዋእል ያስረዳል፡፡ የማህዙሚዎች የሸዋ ሡልጣኔት የተተካው በዋናነት የአርጎባዎች አገር በሆነው ይፋት(ዊፋት) ላይ በወላስማዎች ነበር፡፡ ወላስማዎች ከአጎራባቾቻው ጋር እየተጋቡ፣ እየተስማሙም እየተጋጩም የይፋት ሡልጣኔትን ከ13ኛው እስከ 15ኛው ክፍለ ዘመን ከሸዋ እስከ ምሥራቃዊ የኢትዮጵያ ጠረፍ እንዳስተዳደሩ ስፍር ቁጥር የሌለው የሰነድ( የኢብን ካልዱን ተማሪ የነበረው አል ማቅሪዚ ጽሑፍ- ኪታብ አል ኢልማም)፣ የአርኪዮሎጂና የቃል መረጃ ምንጮች አሉ፡፡
መነሻውን ሰሜን ሸዋ እና ደቡብ ወሎ ያደረገው የክርስቲያኑ ሰሎሞናዊ ሥርወ መንግሥት በአካባቢው ያሉ ሕዝቦች ተዋህደው ከ13ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ በጋራ የመሠረቱት እንደሆነ አያጠያይቅም፡፡ አማራዎች፤ አርጎባዎች፣ ወርጂዎች፣ ጋፋቶች፣ ጉራጌዎች እና ኦሮሞዎች፣ አፋሮች፣ ሐረሪዎች ወዘተ በዚህ የሸዋ መንግሥታት የተጽዕኖ ምህዳር(Orbit) ውስጥ እንደሚገኙ ዜና መዋእሎች፣ የሃይማኖት ሰነዶች፣ የአርኪዮሎጂ ማስረጃዎች ከትውልድ ወደ ትውልድ ሲተላለፉ የኖሩ የቃል መረጃ ምንጮች ያመለክታሉ፡፡ ለምሳሌ ታደሠ ታምራት(ፕሮፌሠር) ከ13ኛው እስከ 16ኛው ክፍለ ዘመን የቤተ ክርስቲያንና መንግሥትን ግንኙነት ታሪክ ባጠኑበት መጽሐፋቸው የገላንና ያያ ሰዎች ሸዋ ውስጥ በ13ኛው ክፍለ ዘመን በኦዳ ዛፍ (ኮቢል የሚባል ዋርካ) ሥር ሃይማኖታዊ ሥርዓት ይፈጽሙ እንደነበር ገድለ አቡነ ቀውስጦስን ጠቅሰው ጽፈዋል(ገጽ 184)፡፡ ሸዋ የባለ ብዙ ማንነት ሕዝቦች ሀገር ከመሆኗ ባሻገር በ16ኛው ክፍለ ዘመን የተከናወኑ ዐበይት ጉዳዮች ላይ መረጃ የተወልን መነኩሴው አባ ባህሪይ እንደገለጸው “ሸዋ የመንግሥት ሀገር ነች” (ገጽ 130)፡፡ በየዘመናቱ ከሸዋ የተነሱ የፖለቲካ ኃይሎች፣ ፈረሰኛ ሠራዊታቸውን ይዘው በሰሜን እስከ ኤርትራ(በዐጼ ሠርጸ ድንግል ዘመን- የኤርትራዋ ባሬንቱ የዚህ የታሪክ ሂደት ውርስ አይደለችም ማለት አይቻልም፡፡) በምሥራቅ እስከ ዘይላ(ከዐጼ አምደጽዮን እስከ ገላውዲዮስ ዘመን)፣ በምዕራብ እስከ ሱዳን ፋዞግሊ(ዐጼ ሱስንዮስ ዘመን) በደቡብ እስከ ሞያሌ ተንቀሳቅሰው በአገረ መንግሥት ግንባታ ሂደት ውስጥ ቁልፍ ሚና ተጫተዋል፡፡
እነዚህ የሸዋ እና አካባቢው ሕዝቦችና ገዢዎች ትልቁን ንቅናቄያቸውን ያደረጉት ግን በ19ኛው ክፍለ ዘመን እንደሆነ ይታወቃል፡፡ ዐጼ ምኒልክና ራስ ጎበና ዳጬ የቱለማ ኦሮሞ፤ የሸዋ አማራ እና የሌሎችም ውህድ የሆነ ጦራቸውን አዝምተው ወሎ ወግተው ወረኢሉን የመንሥታቸው መቀመጫ ያደረጉት አርሲ፣ወለጋ፣ከሐረር ከመዝመታቸው በፊት ነበር፡፡ የመጫ ኦሮሞ ተወላጁን የጎጃሙን ንጉስ ተክለሃይማኖት(አዳል ተሰማ) በቱለማው መሪ ራስ ጎበና ዳጪ እምባቦ ላይ ያስገበሩት የጂኦ ፖለቲካዊ እና የሕዝቦች ትስስር እድሎች ጉልበት ፈጥሮላቸው፤ ኃይል አጎናጽፏቸው እንጂ በአጋጣሚ አይደለም፡፡ በርግጥ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የፖለቲካችን ደንቃራነት የፈጠረውን የታሪክ ግርዶሽ ያሸነፉ ፋና ወጊ ጥናቾች መውጣት ጀምረዋል፡፡ አንዱ “Invisible Actors: The Oromo and the Creation of Modern Ethiopia(1855-1913)” በሚል ርዕስ በብሪያን ጀምስ ዬትስ(2002) በኤሊኖይስ ዩኒቨርሲቲ ከተጠናው እጅግ ጠቃሚ የዶክትሬት ዲግሪ ማሟያ ጥናት ሲሆን ሌላው የደቻሳ አበበ(ዶ/ር) ጎበና ወታደራዊና ፖለቲካዊ ሕይወት ነው፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቃለ ምልልሳቸው የዘመናዊት ኢትዮጵያን እውን መሆን ያለ ምኒልክና ያለ ጎበና እንደማይታሰብ ሲጠቅሱ ይህንን እውነታ ማጉላታቸው ይመስለኛል፡፡
የሕዝቦች ትስስርና የፖለቲካ ጋብቻ በአማራና በኦሮሞ ሕዝብ መስተጋብር ብቻ የታጠረ አልነበረም-ሊሆንም አይችልም፡፡ የኢትዮጵያ ሕዝብ ባህልና ሥልጣኔ መጋመዱ ረቂቅ ነው፡፡ ከጥንታዊ አክሱም ዘመን ጀምሮ በዝነኞቹ የአክሱም መቃብር ሀውልቶች እና በላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናት ላይ ከምናገኛቸው የኪነ ሕንጻ ትእምርቶች(Symbols) መካከል የውሸት በሮች (False Doors) እና የውሸት መስኮቶች(False windows) የሙታን መንፈስ(ኤከራ) መመላለሻ እንደሆኑ በጥናት የተረጋገጠ ነው (ቢትራይስ ፕሌይን Annales d'Éthiopie 1965) ፡፡ ይህ የኤከራዎች መመላለስና የመነጋገር ባህል እና እምነት ከደቡባዊ ግብጽ አንስቶ እስከ ሰሜን ኬንያ ድረስ በሚኖሩ የኩሽ ሕዝቦች በሰፊው የሚታወቅ ረዥም ዘመን ያስቆጠረ ልምምድ ነው፡፡
ሌላው በልኩ ያልተጠና እና በትርክቶቻችን ውስጥ ትኩረት ያልተሰጠው በሕዝቦች መካከል ያለ ሥልጣኔ ትስስር ታሪክ የእያንዳዱን የዛግዌ ነገሥታት የሥልጣን ዘመናትን የተመለከተ ነው፡፡ ከታሪክ ነገሥት፣ ከልዩ ልዩ ዜና መዋዕሎች፣ ከፖርቱጋል ተጓዦች(ፓኤዝና አልሜዳ) ከብሪቲሽ ሙዝየም እንዲሁም ከኮንቲ ሮሲኒ የተገኙት ምንጮች የሚረጋግጡት የሁሉም የዛግዌ ዐጼዎች( ከአንድ ሁለቱ በስተቀር) የሥልጣን ዘመን 40፤40 ዓመታት ነበር፡፡ ይህ ጉዳይ በኦሮሞ የገዳ ሥርዓት የአንድ ትውልድ የሥልጣን ዑደት ጋር አንድ አይነት የሆነው በአጋጣሚ ነው ወይስ ዛግዌዎች እና ኦሮሞዎች የኩሽ ሕዝቦች በመሆናቸው ቀዳሚ ከሆነው የጋራ ሥልጣኔያቸው የሚቀዳ የአስተዳደር ሥርዓት ነው? እነዚህስ ሀቆች የወል ትርክቶቻችን መመሆን አለመቻላቸው በፖለቲካ ደንቃራነት የተፈጠረ የታሪክ ግርዶሽ(eclipse of history) እንጂ ሌላ ምን ሊባል ይችላል? በላሊበላ አብያተ ክርስቲያናትና እና በሸዋ በሚገኘው የአዳዲ ማርያም ቤተ ክርስቲያን ኪነሕንጻ መካከል ያለው ፍጹም ተመሳሳይነት ምንጩ ምንድነው? ሊጠና፣ ሊነገር ልንማርበት ይገባል፡፡
በርግጥም ታሪካችን ትዝታችን ላይ የተጫነ ሸክም ሳይሆን የነፍስ መገለጥ ነው የሚያሰኘው የሕዝቦች ትሥሥር፣ ውህደት የሥልጣኔ መጋራትና መወራረስ ታሪክ መታወቁ መንፈስን ሃርነት ማውጣቱ ይመስለኛል፡፡
6 days ago
Flying higher, growing greener. Planting the trees of tomorrow because sustainablity is part of our journey. #ethiopianairlines #greenlegacy
6 days ago
Flying higher, growing greener. Planting the trees of tomorrow because sustainablity is part of our journey. #ethiopianairlines #greenlegacy
7 days ago
Discover the breathtaking beauty of Mauritius with Ethiopian Airlines. From crystal-clear waters to pristine beaches, your perfect weekend getaway is just a flight away. Fly with us, unwind in paradise, and make every weekend one to remember. #flyethiopian #mauritius #weekendgetaway
7 days ago
Discover the breathtaking beauty of Mauritius with Ethiopian Airlines. From crystal-clear waters to pristine beaches, your perfect weekend getaway is just a flight away. Fly with us, unwind in paradise, and make every weekend one to remember. #flyethiopian #mauritius #weekendgetaway
7 days ago
Discover the breathtaking beauty of Mauritius with Ethiopian Airlines. From crystal-clear waters to pristine beaches, your perfect weekend getaway is just a flight away. Fly with us, unwind in paradise, and make every weekend one to remember. #flyethiopian #mauritius #weekendgetaway
Sponsored by
Surafel
7 days ago
Discover the breathtaking beauty of Mauritius with Ethiopian Airlines. From crystal-clear waters to pristine beaches, your perfect weekend getaway is just a flight away. Fly with us, unwind in paradise, and make every weekend one to remember. #flyethiopian #mauritius #weekendgetaway
7 days ago
በግብፅ ዳሚዬታ ወደብ በጋዝ መርከቦች ላይ የተፈጸመው የድሮን ጥቃት የኃይል ደኅንነትን አሳስቧል
#ethiopia | ግብፅ በሜዲትራኒያን ባሕር ዳርቻ በሚገኘው የዳሚዬታ (Damietta) ወደብ ላይ በቆሙ ሁለት የተፈጥሮ ጋዝ (LNG) መርከቦች ላይ በድሮን የተፈጸመ ጥቃት መከሰቱን በይፋ አረጋግጣለች።
ጥቃቱ በአንዱ መርከብ ላይ እሳት በማስነሳት ወደ ሌላው መርከብ ተዛምቶ ቢሆንም፣ በፍጥነት በተደረገ የአደጋ ምላሽ እሳቱ በቁጥጥር ስር ውሏል፤ በአደጋውም የሞተ ወይም የተጎዳ ሰው አልተመዘገበም።
በጥቃቱ የተጎዳው ዋና መርከብ በአሜሪካ ባለቤትነት የሚታወቀው Energos Winter የተሰኘ ተንቀሳቃሽ የጋዝ ማከማቻና ወደ ጋዝ የሚመልስ (FSRU) መርከብ ሲሆን፣ እሳቱ ወደ GasLog Salem የተባለ ሌላ የLNG መርከብ ተዛምቶ ነበር።
የባሕር ደኅንነት ተቋማት ጥቃቱ በድሮን መፈጸሙን ገልጸዋል።
ከጥቃቱ በኋላ የግብፅ ጠቅላይ ሚኒስትር ሙስጠፋ ማድቡሊ አገሪቱ የኤሌክትሪክና የተፈጥሮ ጋዝ ፍላጎቷን ለማሟላት አማራጭ የኃይል ምንጮችን አዘጋጅታለች ሲሉ አስታውቀዋል።
የፔትሮሊየም ሚኒስትሩም በግብፅ አራት የFSRU መርከቦች እና በዮርዳኖስ አቅጣጫ ወደብ ተጨማሪ አንድ መርከብ ዝግጁ መሆናቸውን ገልጸዋል።
በተጨማሪም የኤሌክትሪክ ሚኒስቴር በአገሪቱ የነዳጅ ክምችት በቂ መሆኑን እና የክረምት ወቅት ከፍተኛ የኃይል ፍላጎትን ለመሸፈን ዝግጅት መደረጉን ገልጿል።
እስካሁን ድረስ ማንም የጥቃቱን ኃላፊነት አልወሰደም። የግብፅ መንግሥት ምርመራ እያካሄደ እንደሆነ ገልጿል፤ ዓለም አቀፍ የዜና ተቋማትም የጥቃቱ አድራጊ ማን እንደሆነ እስካሁን በይፋ አልታወቀም ሲሉ ዘግበዋል።
ይህ ጥቃት የተፈጸመው በመካከለኛው ምሥራቅ የጦርነት ውጥረት በከፍተኛ ደረጃ በጨመረበት ወቅት ነው። የኃይል ገበያ ባለሙያዎች ጥቃቱ በሱዌዝ ካናልና በግብፅ የኃይል መሠረተ ልማቶች ደኅንነት ላይ ስጋት እንዲጨምር ማድረጉን ይገልጻሉ።
ነገር ግን እስካሁን ድረስ የሱዌዝ ካናል የመርከብ እንቅስቃሴ በቀጥታ እንዳልተስተጓጎለ ተነግሯል።
ዳሚዬታ የግብፅ ቁልፍ የLNG ማቀነባበሪያና የጋዝ ማስተላለፊያ ማዕከል ነው።
መንግሥቱ ከጥቂት ሳምንታት በፊት የዚህን ተቋም ዝግጁነት በመፈተሽ በምሥራቅ ሜዲትራኒያን የኃይል ማዕከል የመሆን ስትራቴጂዋን አረጋግጣ ነበር።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ethiopia | ግብፅ በሜዲትራኒያን ባሕር ዳርቻ በሚገኘው የዳሚዬታ (Damietta) ወደብ ላይ በቆሙ ሁለት የተፈጥሮ ጋዝ (LNG) መርከቦች ላይ በድሮን የተፈጸመ ጥቃት መከሰቱን በይፋ አረጋግጣለች።
ጥቃቱ በአንዱ መርከብ ላይ እሳት በማስነሳት ወደ ሌላው መርከብ ተዛምቶ ቢሆንም፣ በፍጥነት በተደረገ የአደጋ ምላሽ እሳቱ በቁጥጥር ስር ውሏል፤ በአደጋውም የሞተ ወይም የተጎዳ ሰው አልተመዘገበም።
በጥቃቱ የተጎዳው ዋና መርከብ በአሜሪካ ባለቤትነት የሚታወቀው Energos Winter የተሰኘ ተንቀሳቃሽ የጋዝ ማከማቻና ወደ ጋዝ የሚመልስ (FSRU) መርከብ ሲሆን፣ እሳቱ ወደ GasLog Salem የተባለ ሌላ የLNG መርከብ ተዛምቶ ነበር።
የባሕር ደኅንነት ተቋማት ጥቃቱ በድሮን መፈጸሙን ገልጸዋል።
ከጥቃቱ በኋላ የግብፅ ጠቅላይ ሚኒስትር ሙስጠፋ ማድቡሊ አገሪቱ የኤሌክትሪክና የተፈጥሮ ጋዝ ፍላጎቷን ለማሟላት አማራጭ የኃይል ምንጮችን አዘጋጅታለች ሲሉ አስታውቀዋል።
የፔትሮሊየም ሚኒስትሩም በግብፅ አራት የFSRU መርከቦች እና በዮርዳኖስ አቅጣጫ ወደብ ተጨማሪ አንድ መርከብ ዝግጁ መሆናቸውን ገልጸዋል።
በተጨማሪም የኤሌክትሪክ ሚኒስቴር በአገሪቱ የነዳጅ ክምችት በቂ መሆኑን እና የክረምት ወቅት ከፍተኛ የኃይል ፍላጎትን ለመሸፈን ዝግጅት መደረጉን ገልጿል።
እስካሁን ድረስ ማንም የጥቃቱን ኃላፊነት አልወሰደም። የግብፅ መንግሥት ምርመራ እያካሄደ እንደሆነ ገልጿል፤ ዓለም አቀፍ የዜና ተቋማትም የጥቃቱ አድራጊ ማን እንደሆነ እስካሁን በይፋ አልታወቀም ሲሉ ዘግበዋል።
ይህ ጥቃት የተፈጸመው በመካከለኛው ምሥራቅ የጦርነት ውጥረት በከፍተኛ ደረጃ በጨመረበት ወቅት ነው። የኃይል ገበያ ባለሙያዎች ጥቃቱ በሱዌዝ ካናልና በግብፅ የኃይል መሠረተ ልማቶች ደኅንነት ላይ ስጋት እንዲጨምር ማድረጉን ይገልጻሉ።
ነገር ግን እስካሁን ድረስ የሱዌዝ ካናል የመርከብ እንቅስቃሴ በቀጥታ እንዳልተስተጓጎለ ተነግሯል።
ዳሚዬታ የግብፅ ቁልፍ የLNG ማቀነባበሪያና የጋዝ ማስተላለፊያ ማዕከል ነው።
መንግሥቱ ከጥቂት ሳምንታት በፊት የዚህን ተቋም ዝግጁነት በመፈተሽ በምሥራቅ ሜዲትራኒያን የኃይል ማዕከል የመሆን ስትራቴጂዋን አረጋግጣ ነበር።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
8 days ago
Rural Connectivity: Empowering Communities and Bridging the Digital Divide!
Ethio telecom has successfully completed the first year of its Next Horizon: Digital & Beyond 2028 Strategy, marking significant progress in bridging Ethiopia’s digital divide. At the heart of this strategy is our commitment to inclusive, sustainable and transformative rural connectivity, ensuring that geography, distance and limited access to electricity do not prevent communities from participating in the digital economy.
During the fiscal year, we deployed 195 new rural mobile sites, reaching communities located, on average, 14.3 kilometres from the nearest town and 10.6 kilometres from the nearest existing mobile site. This demonstrates our deliberate focus on connecting Ethiopia’s most remote and underserved areas.
This expansion extended connectivity and digital access to 117 woredas and 492 kebeles and villages, enabling more than 1.53 million people to benefit from reliable communications, digital platforms and inclusive financial services.
To address power limitations in remote areas, we deployed 22 additional Rural Solution sites, specifically designed to serve communities with limited or no access to the national electricity grid. We also significantly expanded our green energy infrastructure, increasing installed solar power capacity from 27 MW to 39.72 MW, an additional 12.72 MW in just one year. This investment strengthens network resilience, reduces dependence on conventional energy sources and advances our environmental sustainability commitments.
Connectivity must also translate into meaningful access to essential services. Through our Rural Agent Project, we onboarded 812 new agents across 17 regions, achieving a 58% active-agent rate and bringing telebirr and other essential digital financial services closer to previously underserved communities. Going forward, we will focus on further improving agent activation, productivity and service availability.
We also advanced the fiberization of rural wireless sites, strengthening network capacity, reliability and service quality while preparing rural communities for growing digital demand.
Under the Next Horizon: Digital & Beyond 2028 Strategy, we remain committed to building resilient, green and scalable digital infrastructure, connecting the unconnected, empowering rural communities and ensuring that every citizen, everywhere, can participate in and benefit from Ethiopia’s digital future.
#ethiotelecom #telebirr #nexthorizon #digitalinclusion #ruralconnectivity #digitalethiopia #gsma #itu #eca
Ethio telecom has successfully completed the first year of its Next Horizon: Digital & Beyond 2028 Strategy, marking significant progress in bridging Ethiopia’s digital divide. At the heart of this strategy is our commitment to inclusive, sustainable and transformative rural connectivity, ensuring that geography, distance and limited access to electricity do not prevent communities from participating in the digital economy.
During the fiscal year, we deployed 195 new rural mobile sites, reaching communities located, on average, 14.3 kilometres from the nearest town and 10.6 kilometres from the nearest existing mobile site. This demonstrates our deliberate focus on connecting Ethiopia’s most remote and underserved areas.
This expansion extended connectivity and digital access to 117 woredas and 492 kebeles and villages, enabling more than 1.53 million people to benefit from reliable communications, digital platforms and inclusive financial services.
To address power limitations in remote areas, we deployed 22 additional Rural Solution sites, specifically designed to serve communities with limited or no access to the national electricity grid. We also significantly expanded our green energy infrastructure, increasing installed solar power capacity from 27 MW to 39.72 MW, an additional 12.72 MW in just one year. This investment strengthens network resilience, reduces dependence on conventional energy sources and advances our environmental sustainability commitments.
Connectivity must also translate into meaningful access to essential services. Through our Rural Agent Project, we onboarded 812 new agents across 17 regions, achieving a 58% active-agent rate and bringing telebirr and other essential digital financial services closer to previously underserved communities. Going forward, we will focus on further improving agent activation, productivity and service availability.
We also advanced the fiberization of rural wireless sites, strengthening network capacity, reliability and service quality while preparing rural communities for growing digital demand.
Under the Next Horizon: Digital & Beyond 2028 Strategy, we remain committed to building resilient, green and scalable digital infrastructure, connecting the unconnected, empowering rural communities and ensuring that every citizen, everywhere, can participate in and benefit from Ethiopia’s digital future.
#ethiotelecom #telebirr #nexthorizon #digitalinclusion #ruralconnectivity #digitalethiopia #gsma #itu #eca
8 days ago
Rural Connectivity: Empowering Communities and Bridging the Digital Divide!
Ethio telecom has successfully completed the first year of its Next Horizon: Digital & Beyond 2028 Strategy, marking significant progress in bridging Ethiopia’s digital divide. At the heart of this strategy is our commitment to inclusive, sustainable and transformative rural connectivity, ensuring that geography, distance and limited access to electricity do not prevent communities from participating in the digital economy.
During the fiscal year, we deployed 195 new rural mobile sites, reaching communities located, on average, 14.3 kilometres from the nearest town and 10.6 kilometres from the nearest existing mobile site. This demonstrates our deliberate focus on connecting Ethiopia’s most remote and underserved areas.
This expansion extended connectivity and digital access to 117 woredas and 492 kebeles and villages, enabling more than 1.53 million people to benefit from reliable communications, digital platforms and inclusive financial services.
To address power limitations in remote areas, we deployed 22 additional Rural Solution sites, specifically designed to serve communities with limited or no access to the national electricity grid. We also significantly expanded our green energy infrastructure, increasing installed solar power capacity from 27 MW to 39.72 MW, an additional 12.72 MW in just one year. This investment strengthens network resilience, reduces dependence on conventional energy sources and advances our environmental sustainability commitments.
Connectivity must also translate into meaningful access to essential services. Through our Rural Agent Project, we onboarded 812 new agents across 17 regions, achieving a 58% active-agent rate and bringing telebirr and other essential digital financial services closer to previously underserved communities. Going forward, we will focus on further improving agent activation, productivity and service availability.
We also advanced the fiberization of rural wireless sites, strengthening network capacity, reliability and service quality while preparing rural communities for growing digital demand.
Under the Next Horizon: Digital & Beyond 2028 Strategy, we remain committed to building resilient, green and scalable digital infrastructure, connecting the unconnected, empowering rural communities and ensuring that every citizen, everywhere, can participate in and benefit from Ethiopia’s digital future.
#ethiotelecom #telebirr #nexthorizon #digitalinclusion #ruralconnectivity #digitalethiopia #gsma #itu #eca
Ethio telecom has successfully completed the first year of its Next Horizon: Digital & Beyond 2028 Strategy, marking significant progress in bridging Ethiopia’s digital divide. At the heart of this strategy is our commitment to inclusive, sustainable and transformative rural connectivity, ensuring that geography, distance and limited access to electricity do not prevent communities from participating in the digital economy.
During the fiscal year, we deployed 195 new rural mobile sites, reaching communities located, on average, 14.3 kilometres from the nearest town and 10.6 kilometres from the nearest existing mobile site. This demonstrates our deliberate focus on connecting Ethiopia’s most remote and underserved areas.
This expansion extended connectivity and digital access to 117 woredas and 492 kebeles and villages, enabling more than 1.53 million people to benefit from reliable communications, digital platforms and inclusive financial services.
To address power limitations in remote areas, we deployed 22 additional Rural Solution sites, specifically designed to serve communities with limited or no access to the national electricity grid. We also significantly expanded our green energy infrastructure, increasing installed solar power capacity from 27 MW to 39.72 MW, an additional 12.72 MW in just one year. This investment strengthens network resilience, reduces dependence on conventional energy sources and advances our environmental sustainability commitments.
Connectivity must also translate into meaningful access to essential services. Through our Rural Agent Project, we onboarded 812 new agents across 17 regions, achieving a 58% active-agent rate and bringing telebirr and other essential digital financial services closer to previously underserved communities. Going forward, we will focus on further improving agent activation, productivity and service availability.
We also advanced the fiberization of rural wireless sites, strengthening network capacity, reliability and service quality while preparing rural communities for growing digital demand.
Under the Next Horizon: Digital & Beyond 2028 Strategy, we remain committed to building resilient, green and scalable digital infrastructure, connecting the unconnected, empowering rural communities and ensuring that every citizen, everywhere, can participate in and benefit from Ethiopia’s digital future.
#ethiotelecom #telebirr #nexthorizon #digitalinclusion #ruralconnectivity #digitalethiopia #gsma #itu #eca
9 days ago
በግብፅ ወደብ ላይ የአሜሪካ ንብረት በሆነ የጋዝ ጫኝ መርከብ ላይ የድሮን ጥቃት ተፈጸመ‼️
በግብፅ የሜዲተራኒያን ወደብ በሆነው ዳሚየታ በሚገኝ የአሜሪካ ንብረት በሆነ ፈሳሽ ጋዝ የሚቀይርና የሚያከማች መርከብ ላይ በተፈጸመ የድሮን ጥቃት የእሳት መከሰቱንና በኋላም እሳቱ በአቅራቢያው ወደሚገኝ ሌላ መርከብ መሸጋገሩን ሮይተርስ ዘግቧል።
የብሪታኒያው የባህር ላይ ደህንነት ተቋም አምብሬይ የመጀመሪያ ደረጃ ምዘና እና የደህንነትና የንግድ መረጃዎችን ጠቅሶ እንደዘገበው፣ 'ኤነርጎስ ዊንተር' (Energos Winter) የተባለችው መርከብ የቀኝ ጎኗ በድሮን ጥቃቱ ተመቷል።
በመቀጠልም እሳቱ በወደቡ ላይ ወደነበረችው 'ጋስሎግ ሳሌም' (Gaslog Salem) ወደተባለች ሌላ የጋዝ መርከብ ተዛምቷል።
በግምት 138,250 ኩቢክ ሜትር የማከማቸት አቅም ያላት 'ኤነርጎስ ዊንተር'፣ መቀመጫው አሜሪካ ለሆነው 'ኤነርጎስ ኢንፍራስትራክቸር' የተባለ ኩባንያ ንብረት ስትሆን፤ የቴክኒክ፣ የደህንነት እና የንግድ እንቅስቃሴዎቿ የሚመሩት ደግሞ በ'ቪልሄልምሰን ሺፕ ማኔጅመንት' ነው።
Seledadotio
Seledadotio
በግብፅ የሜዲተራኒያን ወደብ በሆነው ዳሚየታ በሚገኝ የአሜሪካ ንብረት በሆነ ፈሳሽ ጋዝ የሚቀይርና የሚያከማች መርከብ ላይ በተፈጸመ የድሮን ጥቃት የእሳት መከሰቱንና በኋላም እሳቱ በአቅራቢያው ወደሚገኝ ሌላ መርከብ መሸጋገሩን ሮይተርስ ዘግቧል።
የብሪታኒያው የባህር ላይ ደህንነት ተቋም አምብሬይ የመጀመሪያ ደረጃ ምዘና እና የደህንነትና የንግድ መረጃዎችን ጠቅሶ እንደዘገበው፣ 'ኤነርጎስ ዊንተር' (Energos Winter) የተባለችው መርከብ የቀኝ ጎኗ በድሮን ጥቃቱ ተመቷል።
በመቀጠልም እሳቱ በወደቡ ላይ ወደነበረችው 'ጋስሎግ ሳሌም' (Gaslog Salem) ወደተባለች ሌላ የጋዝ መርከብ ተዛምቷል።
በግምት 138,250 ኩቢክ ሜትር የማከማቸት አቅም ያላት 'ኤነርጎስ ዊንተር'፣ መቀመጫው አሜሪካ ለሆነው 'ኤነርጎስ ኢንፍራስትራክቸር' የተባለ ኩባንያ ንብረት ስትሆን፤ የቴክኒክ፣ የደህንነት እና የንግድ እንቅስቃሴዎቿ የሚመሩት ደግሞ በ'ቪልሄልምሰን ሺፕ ማኔጅመንት' ነው።
Seledadotio
Seledadotio
21 days ago
Elevate your journey before take-off with Ethiopian Airlines’ CIP Lounge experience. Relax in an elegant setting with seamless airport services, check-in assistance, premium dining, and personalized hospitality all in one place. Sit back, unwind, and begin your journey in comfort and convenience for just USD 120. #flyethiopian
21 days ago
Elevate your journey before take-off with Ethiopian Airlines’ CIP Lounge experience. Relax in an elegant setting with seamless airport services, check-in assistance, premium dining, and personalized hospitality all in one place. Sit back, unwind, and begin your journey in comfort and convenience for just USD 120. #flyethiopian
Sponsored by
Surafel
21 days ago
Elevate your journey before take-off with Ethiopian Airlines’ CIP Lounge experience. Relax in an elegant setting with seamless airport services, check-in assistance, premium dining, and personalized hospitality all in one place. Sit back, unwind, and begin your journey in comfort and convenience for just USD 120. #flyethiopian
21 days ago
Elevate your journey before take-off with Ethiopian Airlines’ CIP Lounge experience. Relax in an elegant setting with seamless airport services, check-in assistance, premium dining, and personalized hospitality all in one place. Sit back, unwind, and begin your journey in comfort and convenience for just USD 120. #flyethiopian
21 days ago
Elevate your journey before take-off with Ethiopian Airlines’ CIP Lounge experience. Relax in an elegant setting with seamless airport services, check-in assistance, premium dining, and personalized hospitality all in one place. Sit back, unwind, and begin your journey in comfort and convenience for just USD 120. #flyethiopian
Sponsored by
Surafel
22 days ago
በቴሌብር ጨረታው የሌለ ደርቷል!
ማንኛውንም ተሳታፊ ያላቀረበውን ዝቅተኛና ብቸኛ ዋጋ አስልቶ ቀድሞ ያስመዘገበ ተጫዋች በቀላሉ አሸናፊ መሆን ይችላል።
ዕድለኞች የHP EliteBook 840 G8 ላፕቶፕ በ75.00 ብር፣ የLG TwinTub Semi-Automatic ማጠቢያ ማሽን (18 KG) በ75.00 ብር፣ የCreeper Mountain ብስክሌት (26 Inch) በ50.00 ብር እና የSamsung Galaxy Tab A11 ታብሌት በ30.00 ብር አፍሰዋል።
በቴሌብር ሱፐርአፕ https://bit.ly/telebirr_Su... “HOWLOW” ሚኒ መተግበሪያ አስደሳቹን ሬቨርስ ኦክሽን ዛሬውኑ ይጀምሩ!
#ደንበኛ_ስንሆን_እንዲህ_ነን #ስንመዘገብ_እንዲህ_ነን #ስንጭን_እንዲህ_ነን #ስናስጀምር_እንዲህ_ነን
ማንኛውንም ተሳታፊ ያላቀረበውን ዝቅተኛና ብቸኛ ዋጋ አስልቶ ቀድሞ ያስመዘገበ ተጫዋች በቀላሉ አሸናፊ መሆን ይችላል።
ዕድለኞች የHP EliteBook 840 G8 ላፕቶፕ በ75.00 ብር፣ የLG TwinTub Semi-Automatic ማጠቢያ ማሽን (18 KG) በ75.00 ብር፣ የCreeper Mountain ብስክሌት (26 Inch) በ50.00 ብር እና የSamsung Galaxy Tab A11 ታብሌት በ30.00 ብር አፍሰዋል።
በቴሌብር ሱፐርአፕ https://bit.ly/telebirr_Su... “HOWLOW” ሚኒ መተግበሪያ አስደሳቹን ሬቨርስ ኦክሽን ዛሬውኑ ይጀምሩ!
#ደንበኛ_ስንሆን_እንዲህ_ነን #ስንመዘገብ_እንዲህ_ነን #ስንጭን_እንዲህ_ነን #ስናስጀምር_እንዲህ_ነን
23 days ago
Ethio telecom and Inspur Software Technology Explore Strategic Partnership to Accelerate Ethiopia's Digital Infrastructure Transformation
Ethio telecom CEO, Frehiwot Tamru, hosted high-level strategic discussions with a senior delegation from Inspur Software Technology Co., Ltd., led by its Board Chairman, Mr. Lin Shuai. Joining the delegation was Mr. Gao Xinjie, Deputy General Manager of Shandong Hi-Speed Road & Bridge International Engineering, reflecting a shared commitment to fostering an integrated partnership that combines advanced digital technologies with state-of-the-art infrastructure development.
Aligned with Ethio telecom's "Next Horizon: Digital & Beyond 2028" strategy, the discussions focused on establishing a strategic partnership that integrates next-generation digital technologies with modern infrastructure to accelerate Ethiopia's digital transformation and strengthen the nation's digital economy. By combining cutting-edge computing capabilities with robust physical infrastructure, the collaboration aims to create a resilient, intelligent, and future-ready digital ecosystem that supports inclusive economic growth and national development.
As part of the proposed collaboration, Inspur Software Technology will contribute its expertise in advanced digital infrastructure by supporting the design and deployment of high-performance computing, AI-ready data center solutions, cloud computing platforms, and intelligent digital infrastructure. These capabilities are expected to strengthen Ethiopia's sovereign digital infrastructure, enhance national computing capacity, support AI-driven innovation, and enable the delivery of next-generation digital and enterprise services.
The discussions also explored opportunities to jointly develop localized digital applications and industry-specific solutions tailored to Ethiopia's market, with the aim of accelerating digital adoption across key sectors of the economy. Furthermore, the companies discussed collaboration in areas including AI computing infrastructure, cloud services, enterprise digital transformation, smart industry solutions, talent development, technology transfer, research and innovation. They also explored leveraging their complementary strengths to expand cooperation beyond Ethiopia and jointly pursue strategic opportunities across Africa, contributing to regional digital transformation, digital inclusion, and sustainable economic growth.
During the discussions, Mr. Lin Shuai and Mr. Gao Xinjie highly commended Ethio telecom's visionary leadership, remarkable transformation journey, and outstanding achievements in evolving from a traditional telecommunications operator into one of Africa's leading digital services and technology companies. They expressed their admiration for the company's strategic direction, rapid digital transformation, continuous investment in advanced technologies, and its growing role in driving Ethiopia's digital economy. Reaffirming their confidence in Ethio telecom's future, they conveyed their strong interest in establishing a long-term strategic partnership that extends beyond Ethiopia to jointly pursue opportunities across the African market.
Concluding the meeting, CEO Frehiwot Tamru directed the respective technical teams to expedite the development of a comprehensive cooperation framework and implementation roadmap. This preparatory work will pave the way for a subsequent executive-level engagement to formalize the partnership and initiate the implementation of high-impact strategic initiatives that will contribute to Ethiopia's and Africa's digital future.
#ethiotelecom #inspur #sdhs #telebirr #nexthorizon #digitalethiopia #digitaltransformation #gsma #itu
Ethio telecom CEO, Frehiwot Tamru, hosted high-level strategic discussions with a senior delegation from Inspur Software Technology Co., Ltd., led by its Board Chairman, Mr. Lin Shuai. Joining the delegation was Mr. Gao Xinjie, Deputy General Manager of Shandong Hi-Speed Road & Bridge International Engineering, reflecting a shared commitment to fostering an integrated partnership that combines advanced digital technologies with state-of-the-art infrastructure development.
Aligned with Ethio telecom's "Next Horizon: Digital & Beyond 2028" strategy, the discussions focused on establishing a strategic partnership that integrates next-generation digital technologies with modern infrastructure to accelerate Ethiopia's digital transformation and strengthen the nation's digital economy. By combining cutting-edge computing capabilities with robust physical infrastructure, the collaboration aims to create a resilient, intelligent, and future-ready digital ecosystem that supports inclusive economic growth and national development.
As part of the proposed collaboration, Inspur Software Technology will contribute its expertise in advanced digital infrastructure by supporting the design and deployment of high-performance computing, AI-ready data center solutions, cloud computing platforms, and intelligent digital infrastructure. These capabilities are expected to strengthen Ethiopia's sovereign digital infrastructure, enhance national computing capacity, support AI-driven innovation, and enable the delivery of next-generation digital and enterprise services.
The discussions also explored opportunities to jointly develop localized digital applications and industry-specific solutions tailored to Ethiopia's market, with the aim of accelerating digital adoption across key sectors of the economy. Furthermore, the companies discussed collaboration in areas including AI computing infrastructure, cloud services, enterprise digital transformation, smart industry solutions, talent development, technology transfer, research and innovation. They also explored leveraging their complementary strengths to expand cooperation beyond Ethiopia and jointly pursue strategic opportunities across Africa, contributing to regional digital transformation, digital inclusion, and sustainable economic growth.
During the discussions, Mr. Lin Shuai and Mr. Gao Xinjie highly commended Ethio telecom's visionary leadership, remarkable transformation journey, and outstanding achievements in evolving from a traditional telecommunications operator into one of Africa's leading digital services and technology companies. They expressed their admiration for the company's strategic direction, rapid digital transformation, continuous investment in advanced technologies, and its growing role in driving Ethiopia's digital economy. Reaffirming their confidence in Ethio telecom's future, they conveyed their strong interest in establishing a long-term strategic partnership that extends beyond Ethiopia to jointly pursue opportunities across the African market.
Concluding the meeting, CEO Frehiwot Tamru directed the respective technical teams to expedite the development of a comprehensive cooperation framework and implementation roadmap. This preparatory work will pave the way for a subsequent executive-level engagement to formalize the partnership and initiate the implementation of high-impact strategic initiatives that will contribute to Ethiopia's and Africa's digital future.
#ethiotelecom #inspur #sdhs #telebirr #nexthorizon #digitalethiopia #digitaltransformation #gsma #itu
25 days ago
Ethio telecom and Huawei Strengthen Strategic Partnership to Accelerate Enterprise and SME Growth Through Digital Innovation
Ethio telecom Chief Executive Officer, Frehiwot Tamru, and Huawei Northern Africa President, Mr. Li Shen, together with their executive leadership teams, held high-level strategic discussions to further strengthen their long-standing strategic partnership and accelerate the growth of Ethiopia's Enterprise and Small & Medium Enterprise (SME) markets through innovative digital solutions.
The discussions were aligned with Ethio telecom's Next Horizon: Digital & Beyond 2028 strategy and focused on expanding the partnership beyond traditional telecommunications infrastructure toward a broader business, innovation, and digital ecosystem collaboration. Both companies reaffirmed their shared commitment to jointly driving Ethiopia's digital transformation by creating sustainable value for businesses, communities, and the wider digital economy.
A key focus of the meeting was the joint development of integrated, industry-specific digital solutions that combine advanced connectivity, cloud computing, artificial intelligence (AI), cybersecurity, Internet of Things (IoT), data center services, and digital platforms to accelerate the digital transformation of enterprises across key sectors of the economy.
The leadership teams also discussed strengthening the digital ecosystem for Enterprise and SME customers by integrating innovative business solutions with the telebirr platform, enabling digital payments, financial services, business management tools, e-commerce, and other value-added services that empower businesses to improve productivity, expand their markets, and enhance competitiveness.
Recognizing the importance of local innovation and faster service delivery, the discussions emphasized strengthening local software development, solution customization, system integration, and technical support through enhanced local engineering capabilities, solution architects, and research and development collaboration. Both companies agreed that closer collaboration between their technical teams will accelerate innovation, improve responsiveness to customer requirements, and enable the rapid development of solutions tailored to Ethiopia's evolving market needs.
The meeting further explored opportunities to strengthen collaboration in expanding smartphone affordability and digital device accessibility through innovative financing models and broader market initiatives. Both companies recognized that increasing access to affordable smart devices is fundamental to accelerating digital inclusion and enabling greater participation in Ethiopia's growing digital economy.
Beyond technology and business growth, both companies emphasized the importance of expanding collaboration in Environmental, Social, and Governance (ESG) initiatives and corporate social responsibility. The discussions highlighted opportunities to work together in promoting digital inclusion, digital literacy, rural connectivity, digital education, community empowerment, and sustainable digital infrastructure, reaffirming their shared commitment to delivering meaningful social and economic impact.
The leadership also agreed to strengthen collaboration in marketing communications, customer education, and digital awareness initiatives to accelerate the adoption of innovative digital services. Joint efforts will focus on developing creative campaigns, educational content, promotional materials, and customer engagement initiatives that enhance awareness and maximize the value of Ethio telecom's expanding portfolio of digital products and services, including telebirr and enterprise digital solutions.
Huawei reaffirmed its unwavering commitment to supporting Ethio telecom's transformation into a leading technology-driven digital services company (TechCo). The company expressed its readiness to deepen collaboration in enterprise innovation, SME empowerment, digital ecosystem development, solution co-creation, and regional growth opportunities, supporting Ethio telecom's ambition to expand digital innovation beyond Ethiopia into regional and African markets.
The meeting concluded with a shared commitment to translate these strategic priorities into concrete initiatives that will accelerate Ethiopia's digital transformation, unlock new opportunities for enterprises and SMEs, strengthen digital inclusion, and create scalable digital solutions capable of serving markets across Africa.
#ethiotelecom #huawei #nexthorizon #digitalbeyond2028 #digitaltransformation #enterprisesolutions #sme #telebirr #digitalinclusion #techco #innovation #africa #cloud #ai #cybersecurity
Ethio telecom Chief Executive Officer, Frehiwot Tamru, and Huawei Northern Africa President, Mr. Li Shen, together with their executive leadership teams, held high-level strategic discussions to further strengthen their long-standing strategic partnership and accelerate the growth of Ethiopia's Enterprise and Small & Medium Enterprise (SME) markets through innovative digital solutions.
The discussions were aligned with Ethio telecom's Next Horizon: Digital & Beyond 2028 strategy and focused on expanding the partnership beyond traditional telecommunications infrastructure toward a broader business, innovation, and digital ecosystem collaboration. Both companies reaffirmed their shared commitment to jointly driving Ethiopia's digital transformation by creating sustainable value for businesses, communities, and the wider digital economy.
A key focus of the meeting was the joint development of integrated, industry-specific digital solutions that combine advanced connectivity, cloud computing, artificial intelligence (AI), cybersecurity, Internet of Things (IoT), data center services, and digital platforms to accelerate the digital transformation of enterprises across key sectors of the economy.
The leadership teams also discussed strengthening the digital ecosystem for Enterprise and SME customers by integrating innovative business solutions with the telebirr platform, enabling digital payments, financial services, business management tools, e-commerce, and other value-added services that empower businesses to improve productivity, expand their markets, and enhance competitiveness.
Recognizing the importance of local innovation and faster service delivery, the discussions emphasized strengthening local software development, solution customization, system integration, and technical support through enhanced local engineering capabilities, solution architects, and research and development collaboration. Both companies agreed that closer collaboration between their technical teams will accelerate innovation, improve responsiveness to customer requirements, and enable the rapid development of solutions tailored to Ethiopia's evolving market needs.
The meeting further explored opportunities to strengthen collaboration in expanding smartphone affordability and digital device accessibility through innovative financing models and broader market initiatives. Both companies recognized that increasing access to affordable smart devices is fundamental to accelerating digital inclusion and enabling greater participation in Ethiopia's growing digital economy.
Beyond technology and business growth, both companies emphasized the importance of expanding collaboration in Environmental, Social, and Governance (ESG) initiatives and corporate social responsibility. The discussions highlighted opportunities to work together in promoting digital inclusion, digital literacy, rural connectivity, digital education, community empowerment, and sustainable digital infrastructure, reaffirming their shared commitment to delivering meaningful social and economic impact.
The leadership also agreed to strengthen collaboration in marketing communications, customer education, and digital awareness initiatives to accelerate the adoption of innovative digital services. Joint efforts will focus on developing creative campaigns, educational content, promotional materials, and customer engagement initiatives that enhance awareness and maximize the value of Ethio telecom's expanding portfolio of digital products and services, including telebirr and enterprise digital solutions.
Huawei reaffirmed its unwavering commitment to supporting Ethio telecom's transformation into a leading technology-driven digital services company (TechCo). The company expressed its readiness to deepen collaboration in enterprise innovation, SME empowerment, digital ecosystem development, solution co-creation, and regional growth opportunities, supporting Ethio telecom's ambition to expand digital innovation beyond Ethiopia into regional and African markets.
The meeting concluded with a shared commitment to translate these strategic priorities into concrete initiatives that will accelerate Ethiopia's digital transformation, unlock new opportunities for enterprises and SMEs, strengthen digital inclusion, and create scalable digital solutions capable of serving markets across Africa.
#ethiotelecom #huawei #nexthorizon #digitalbeyond2028 #digitaltransformation #enterprisesolutions #sme #telebirr #digitalinclusion #techco #innovation #africa #cloud #ai #cybersecurity
25 days ago
ከካሳ ክፍያ ወደ አደጋ መከላከል ...
#ethiopia | ከካሳ ክፍያ ወደ አደጋ መከላከል፤ በክረምት ወቅት የኢንሹራንስ ኩባንያዎችና የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት የጋራ የግንዛቤ ዘመቻ ለምን አስፈላጊ አያደርጉትም ወገን?
የክረምት ወቅት በኢትዮጵያ የዝናብ፣ የጭጋግ፣ የመንገድ መንሸራተት እና የእይታ መቀነስ ወቅት ነው። በዚህ ጊዜ በተለይ በአዲስ አበባ እና በዋና ዋና የአገሪቱ መንገዶች ላይ የትራፊክ አደጋዎች የመጨመር ዕድላቸው ከፍ ይላል። ይህም የሰው ሕይወት፣ የንብረት ጉዳት፣ የንግድ ሥራ መስተጓጎል፣ የሕክምና ወጪ እና የኢኮኖሚ ኪሳራን ያስከትላል።
በብዙ ጊዜ የኢንሹራንስ ዘርፉ የሚታየው አደጋ ከተፈጠረ በኋላ ካሳ በመክፈል ብቻ ነው። ሆኖም የዘመናዊ ኢንሹራንስ መርህ “አደጋን ከመክፈል በፊት መከላከል” ነው። የኢንሹራንስ ኩባንያዎች ከሪስክ ማስተዳደር ባለሙያነታቸው በመነሳት ከትራፊክ ባለሥልጣናት ጋር በመተባበር የአደጋ መከላከል ባህልን በማጠናከር ትልቅ አስተዋፅኦ ማበርከት ይችላሉ።
🙋 ለምን የጋራ የግንዛቤ ዘመቻ?
የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ዋና ዓላማ የመንገድ ደህንነትን ማረጋገጥ ነው። የኢንሹራንስ ኩባንያዎች ደግሞ ሪስክን መቀነስና የጉዳት ተፅዕኖን ማሳነስ ይፈልጋሉ። ሁለቱም ተቋማት የሚጋሩት የመጨረሻ ግብ አንድ ነው፤ የሰው ሕይወትን መጠበቅ እና አደጋን መቀነስ።
ስለዚህ በክረምት ወቅት የጋራ የመንገድ ደህንነት ዘመቻ ማካሄድ ለሁሉም አሸናፊ (Win–Win) መፍትሔ ነው።
☀️የሚገኙ ጠቀሜታዎች
1. የሰው ሕይወትን ማዳን
ማንኛውም የኢንሹራንስ ካሳ የጠፋ ሕይወትን ሊመልስ አይችልም። ስለዚህ የመጀመሪያው ትኩረት አደጋውን ከመከሰቱ በፊት መከላከል መሆን አለበት።
2. የኢንሹራንስ ወጪን መቀነስ
አደጋ ሲቀንስ የሞተር ካሳ፣ የሦስተኛ ወገን ጥያቄዎች፣ የሕክምና ክፍያዎች እና የሕግ ወጪዎች ይቀንሳሉ። ይህም የኢንሹራንስ ኩባንያዎችን የፋይናንስ ጥንካሬ ያሻሽላል።
3. የአሽከርካሪዎችን ባህሪ መቀየር
የግንዛቤ ዘመቻዎች አሽከርካሪዎችን ፍጥነት እንዲቀንሱ፣ በቂ ርቀት እንዲጠብቁ፣ የመኪናቸውን ጎማ፣ ብሬክ፣ መብራት እና ዋይፐር እንዲመረምሩ ያበረታታሉ።
4. የኢንሹራንስ ዘርፉን ምስል ማሻሻል
የኢንሹራንስ ኩባንያዎች የካሳ ከፋዮች ብቻ ሳይሆኑ የሪስክ መከላከል አጋሮች መሆናቸውን ያሳያሉ። ይህም የሕዝብ እምነትን ያጠናክራል።
5. የኢኮኖሚ ጥቅም
አደጋዎች መቀነሳቸው የጥገና ወጪ፣ የሕክምና ወጪ፣ የሥራ ሰዓት መጥፋት እና የንግድ መስተጓጎልን ይቀንሳል። ይህም ለአገሪቱ ኢኮኖሚ ቀጥተኛ ጥቅም አለው።
👉ሊተገበሩ የሚችሉ ተግባራት
📍በዋና ዋና መንገዶች የጋራ የግንዛቤ ዘመቻዎች።
📍በሬዲዮ፣ በቴሌቪዥን እና በዲጂታል ሚዲያ የመንገድ ደህንነት መልዕክቶች።
📍ከኢንሹራንስ ኩባንያዎች ድጋፍ ጋር ነፃ የተሽከርካሪ የደህንነት ፍተሻ።
📍ለታክሲ፣ ለአውቶቡስ፣ ለጭነት መኪና እና ለድርጅት አሽከርካሪዎች ልዩ ስልጠናዎች።
📍በትምህርት ቤቶች፣ በዩኒቨርሲቲዎች እና በትላልቅ ድርጅቶች የመንገድ ደህንነት ፕሮግራሞች።
📌የፖሊሲ ምክረ ሐሳብ
የኢትዮጵያ ኢንሹራንስ ኢንዱስትሪ፣ የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት፣ የትራንስፖርት ተቋማት፣ የመንገድ ባለስልጣናት፣ የሚዲያ ተቋማት እና ሌሎች ባለድርሻ አካላት በየዓመቱ በክረምት ወቅት የተቀናጀ “Road Safety and Insurance Awareness Week” ቢያካሂዱ ዘላቂ ውጤት ሊያመጣ ይችላል።
📍መደምደሚያ
የኢንሹራንስ ኢንዱስትሪ ስኬት በተከፈለ ካሳ መጠን ብቻ ሳይሆን በተከላከሉት አደጋዎች ብዛትም ሊለካ ይገባል። የመንገድ ደህንነት የአንድ ተቋም ኃላፊነት ብቻ አይደለም፤ የመንግሥት፣ የግል ዘርፍ እና የማህበረሰብ የጋራ ኃላፊነት ነው።
የኢንሹራንስ ኩባንያዎችና የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት በክረምት ወቅት በጋራ የግንዛቤ ዘመቻ ቢያካሂዱ ሕይወት ማዳን፣ አደጋ መቀነስ፣ የኢንሹራንስ ወጪ መቀነስ እና የመንገድ ደህንነት ባህልን ማጠናከር የሚቻልበት ትልቅ እድል ይፈጠራል።
“ከሚከፈል ካሳ የበለጠ ዋጋ ያለው፣ በቅድሚያ የተከላከሉት አደጋ ነው።”
📞ለዚህ ዘመቻ ፕሮፖዛል ተዘጋጅቷል 0911443836
ፀሀፊ ሰሎሞን ኦሊ ገብሩ (MBA)
በተለያዩ ኢንሹራንስ ተቋሞች ውስጥ ለረዥም አመት የሰራ በአሁኑ ወቅት ፍሪላንሰር፣ የማርኬቲንግ እና የኢንሹራንስ አማካሪ ኤክስፐርት ፣ ስትራቴጂክ ፓርትነርሺፕ ላይ እየሰራ ይገኛል።
#roadsafety #riskmanagement #motorinsurance #insurance #accidentprevention #ethiopia #addisababatrafficmanagment #publicprivatepartnership #winterdriving #insuranceawareness #ethiopianinsurersassociation
#ethiopia | ከካሳ ክፍያ ወደ አደጋ መከላከል፤ በክረምት ወቅት የኢንሹራንስ ኩባንያዎችና የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት የጋራ የግንዛቤ ዘመቻ ለምን አስፈላጊ አያደርጉትም ወገን?
የክረምት ወቅት በኢትዮጵያ የዝናብ፣ የጭጋግ፣ የመንገድ መንሸራተት እና የእይታ መቀነስ ወቅት ነው። በዚህ ጊዜ በተለይ በአዲስ አበባ እና በዋና ዋና የአገሪቱ መንገዶች ላይ የትራፊክ አደጋዎች የመጨመር ዕድላቸው ከፍ ይላል። ይህም የሰው ሕይወት፣ የንብረት ጉዳት፣ የንግድ ሥራ መስተጓጎል፣ የሕክምና ወጪ እና የኢኮኖሚ ኪሳራን ያስከትላል።
በብዙ ጊዜ የኢንሹራንስ ዘርፉ የሚታየው አደጋ ከተፈጠረ በኋላ ካሳ በመክፈል ብቻ ነው። ሆኖም የዘመናዊ ኢንሹራንስ መርህ “አደጋን ከመክፈል በፊት መከላከል” ነው። የኢንሹራንስ ኩባንያዎች ከሪስክ ማስተዳደር ባለሙያነታቸው በመነሳት ከትራፊክ ባለሥልጣናት ጋር በመተባበር የአደጋ መከላከል ባህልን በማጠናከር ትልቅ አስተዋፅኦ ማበርከት ይችላሉ።
🙋 ለምን የጋራ የግንዛቤ ዘመቻ?
የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ዋና ዓላማ የመንገድ ደህንነትን ማረጋገጥ ነው። የኢንሹራንስ ኩባንያዎች ደግሞ ሪስክን መቀነስና የጉዳት ተፅዕኖን ማሳነስ ይፈልጋሉ። ሁለቱም ተቋማት የሚጋሩት የመጨረሻ ግብ አንድ ነው፤ የሰው ሕይወትን መጠበቅ እና አደጋን መቀነስ።
ስለዚህ በክረምት ወቅት የጋራ የመንገድ ደህንነት ዘመቻ ማካሄድ ለሁሉም አሸናፊ (Win–Win) መፍትሔ ነው።
☀️የሚገኙ ጠቀሜታዎች
1. የሰው ሕይወትን ማዳን
ማንኛውም የኢንሹራንስ ካሳ የጠፋ ሕይወትን ሊመልስ አይችልም። ስለዚህ የመጀመሪያው ትኩረት አደጋውን ከመከሰቱ በፊት መከላከል መሆን አለበት።
2. የኢንሹራንስ ወጪን መቀነስ
አደጋ ሲቀንስ የሞተር ካሳ፣ የሦስተኛ ወገን ጥያቄዎች፣ የሕክምና ክፍያዎች እና የሕግ ወጪዎች ይቀንሳሉ። ይህም የኢንሹራንስ ኩባንያዎችን የፋይናንስ ጥንካሬ ያሻሽላል።
3. የአሽከርካሪዎችን ባህሪ መቀየር
የግንዛቤ ዘመቻዎች አሽከርካሪዎችን ፍጥነት እንዲቀንሱ፣ በቂ ርቀት እንዲጠብቁ፣ የመኪናቸውን ጎማ፣ ብሬክ፣ መብራት እና ዋይፐር እንዲመረምሩ ያበረታታሉ።
4. የኢንሹራንስ ዘርፉን ምስል ማሻሻል
የኢንሹራንስ ኩባንያዎች የካሳ ከፋዮች ብቻ ሳይሆኑ የሪስክ መከላከል አጋሮች መሆናቸውን ያሳያሉ። ይህም የሕዝብ እምነትን ያጠናክራል።
5. የኢኮኖሚ ጥቅም
አደጋዎች መቀነሳቸው የጥገና ወጪ፣ የሕክምና ወጪ፣ የሥራ ሰዓት መጥፋት እና የንግድ መስተጓጎልን ይቀንሳል። ይህም ለአገሪቱ ኢኮኖሚ ቀጥተኛ ጥቅም አለው።
👉ሊተገበሩ የሚችሉ ተግባራት
📍በዋና ዋና መንገዶች የጋራ የግንዛቤ ዘመቻዎች።
📍በሬዲዮ፣ በቴሌቪዥን እና በዲጂታል ሚዲያ የመንገድ ደህንነት መልዕክቶች።
📍ከኢንሹራንስ ኩባንያዎች ድጋፍ ጋር ነፃ የተሽከርካሪ የደህንነት ፍተሻ።
📍ለታክሲ፣ ለአውቶቡስ፣ ለጭነት መኪና እና ለድርጅት አሽከርካሪዎች ልዩ ስልጠናዎች።
📍በትምህርት ቤቶች፣ በዩኒቨርሲቲዎች እና በትላልቅ ድርጅቶች የመንገድ ደህንነት ፕሮግራሞች።
📌የፖሊሲ ምክረ ሐሳብ
የኢትዮጵያ ኢንሹራንስ ኢንዱስትሪ፣ የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት፣ የትራንስፖርት ተቋማት፣ የመንገድ ባለስልጣናት፣ የሚዲያ ተቋማት እና ሌሎች ባለድርሻ አካላት በየዓመቱ በክረምት ወቅት የተቀናጀ “Road Safety and Insurance Awareness Week” ቢያካሂዱ ዘላቂ ውጤት ሊያመጣ ይችላል።
📍መደምደሚያ
የኢንሹራንስ ኢንዱስትሪ ስኬት በተከፈለ ካሳ መጠን ብቻ ሳይሆን በተከላከሉት አደጋዎች ብዛትም ሊለካ ይገባል። የመንገድ ደህንነት የአንድ ተቋም ኃላፊነት ብቻ አይደለም፤ የመንግሥት፣ የግል ዘርፍ እና የማህበረሰብ የጋራ ኃላፊነት ነው።
የኢንሹራንስ ኩባንያዎችና የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት በክረምት ወቅት በጋራ የግንዛቤ ዘመቻ ቢያካሂዱ ሕይወት ማዳን፣ አደጋ መቀነስ፣ የኢንሹራንስ ወጪ መቀነስ እና የመንገድ ደህንነት ባህልን ማጠናከር የሚቻልበት ትልቅ እድል ይፈጠራል።
“ከሚከፈል ካሳ የበለጠ ዋጋ ያለው፣ በቅድሚያ የተከላከሉት አደጋ ነው።”
📞ለዚህ ዘመቻ ፕሮፖዛል ተዘጋጅቷል 0911443836
ፀሀፊ ሰሎሞን ኦሊ ገብሩ (MBA)
በተለያዩ ኢንሹራንስ ተቋሞች ውስጥ ለረዥም አመት የሰራ በአሁኑ ወቅት ፍሪላንሰር፣ የማርኬቲንግ እና የኢንሹራንስ አማካሪ ኤክስፐርት ፣ ስትራቴጂክ ፓርትነርሺፕ ላይ እየሰራ ይገኛል።
#roadsafety #riskmanagement #motorinsurance #insurance #accidentprevention #ethiopia #addisababatrafficmanagment #publicprivatepartnership #winterdriving #insuranceawareness #ethiopianinsurersassociation
27 days ago
Our domestic network continues to grow along with our aviation infrastructures. Today, we marked the official inauguration of Debre Markos Nigus Tekle Haimanot Airport and the launch of our new passenger service to the city. Growing Ethiopian Airlines’ domestic destinations to 25, the addition of Debre Markos further boosts connectivity across Ethiopia. #ethiopianairlines
Sponsored by
Surafel
1 month ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) በታይላንድ ዋና ከተማ ባንኮክ በተካሄደው ዓለም አቀፍ የሞዴሊንግ ውድድር (Mister Classy Model International) ላይ የተካፈለው ኢትዮጵያዊው ሞዴል ዘላለም ተድላ መስፍን በቅጽል ስሙ ሞዴል ዞላ አሸናፊ በመሆን የሀገሩን ሰንደቅ ዓላማ ከፍ አድርጓል።
ወጣቱ ሞዴል በዚህ ዓለም አቀፍ መድረክ ላይ አምስት የተለያዩ ዘርፎችን በበላይነት አጠናቋል። ባሸነፈባቸው ዘርፎችም የዓመቱ ሞዴል አሸናፊ፣ የምርጥ አረማመድ አሸናፊ፣ የእጅግ አስተዋይ ተወዳዳሪ አሸናፊ፣ የምርጥ መደበኛ አለባበስ አሸናፊ እንዲሁም የውድድሩ የሶስተኛ ደረጃ (3rd Runner Up) አሸናፊ በመሆን ዋንጫዎችን ጠቅልሏል። የውድድሩን ርዕሶች እና አጠራሮች ሙሉ በሙሉ ወደ አማርኛ ለመመለስ አስቸጋሪ ቢሆንም፣ ሞዴሉ በሁሉም የውድድሩ መመዘኛዎች ብልጫ ወስዷል።
1. CLASSY MODEL EARTH WINNER
2. BEST CATWALK WINNER
3. MOST INTELLIGENT WINNER
4. BEST IN FORMAL WEAR WINNER
5. 3RD RUNNER UP
ይህ ተደጋጋሚ ድል ለወጣቱ ሞዴል የመጀመሪያው አይደለም። ከአንድ ወር በፊት በኢንዶኔዥያ ጃካርታ በተካሄደው ሌላ ዓለም አቀፍ የባህል ሞዴሊንግ ውድድር ላይ ተሳትፎ በተመሳሳይ አራት የተለያዩ ሽልማቶችን ይዞ መመለሱ ይታወሳል።
በዚህም መሰረት ዓለም አቀፍ ውድድሮችን በተከታታይ እና በተደራራቢ ውጤት በማስመዝገብ የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ ወንድ ሞዴል ለመሆን በቅቷል። ይህን ታላቅ ድል ያስመዘገበው ሞዴል ዘላለም ተድላ፣ የፊታችን አርብ ጠዋት 2፡00 ሰዓት ላይ ቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ሲደርስ አቀባበል ይደረግለታል ተብሎ ይጠበቃል።
ወጣቱ ሞዴል በዚህ ዓለም አቀፍ መድረክ ላይ አምስት የተለያዩ ዘርፎችን በበላይነት አጠናቋል። ባሸነፈባቸው ዘርፎችም የዓመቱ ሞዴል አሸናፊ፣ የምርጥ አረማመድ አሸናፊ፣ የእጅግ አስተዋይ ተወዳዳሪ አሸናፊ፣ የምርጥ መደበኛ አለባበስ አሸናፊ እንዲሁም የውድድሩ የሶስተኛ ደረጃ (3rd Runner Up) አሸናፊ በመሆን ዋንጫዎችን ጠቅልሏል። የውድድሩን ርዕሶች እና አጠራሮች ሙሉ በሙሉ ወደ አማርኛ ለመመለስ አስቸጋሪ ቢሆንም፣ ሞዴሉ በሁሉም የውድድሩ መመዘኛዎች ብልጫ ወስዷል።
1. CLASSY MODEL EARTH WINNER
2. BEST CATWALK WINNER
3. MOST INTELLIGENT WINNER
4. BEST IN FORMAL WEAR WINNER
5. 3RD RUNNER UP
ይህ ተደጋጋሚ ድል ለወጣቱ ሞዴል የመጀመሪያው አይደለም። ከአንድ ወር በፊት በኢንዶኔዥያ ጃካርታ በተካሄደው ሌላ ዓለም አቀፍ የባህል ሞዴሊንግ ውድድር ላይ ተሳትፎ በተመሳሳይ አራት የተለያዩ ሽልማቶችን ይዞ መመለሱ ይታወሳል።
በዚህም መሰረት ዓለም አቀፍ ውድድሮችን በተከታታይ እና በተደራራቢ ውጤት በማስመዝገብ የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ ወንድ ሞዴል ለመሆን በቅቷል። ይህን ታላቅ ድል ያስመዘገበው ሞዴል ዘላለም ተድላ፣ የፊታችን አርብ ጠዋት 2፡00 ሰዓት ላይ ቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ሲደርስ አቀባበል ይደረግለታል ተብሎ ይጠበቃል።
1 month ago
Abel Birhanu joins the 2026 League of Excellence!
Abel Birhanu is an Ethiopian travel storyteller, content creator, author, and Founder of Abel Media & Communication. Widely recognized as one of Ethiopia's leading travel influencers, he has dedicated his career to documenting global cultures, history, traditions, and human stories while making international travel accessible to Ethiopian audiences through the Amharic language.
Born and raised in Alem Gena, a town approximately 20 kilometers from Addis Ababa, Abel developed a deep fascination with the world from an early age. Inspired by documentaries about different countries, cultures, wildlife, and history, he nurtured a lifelong dream of exploring the world despite growing up in an environment where international travel seemed financially unattainable.
Driven by curiosity and determination, Abel began his journey by researching countries, writing detailed travel narratives, and producing educational content in Amharic for YouTube. Through consistency, creativity, and years of dedication, he built a loyal audience and strategically reinvested his earnings to fund his dream of traveling the world.
His first international trip to Uganda marked the beginning of an extraordinary journey that has since taken him to 88 countries across six continents, including 15 African nations. Throughout his travels, Abel has documented diverse cultures, traditions, heritage, and inspiring human stories, bringing the world closer to millions of Ethiopian viewers through engaging and educational storytelling.
Today, Abel Birhanu has established one of Ethiopia's most influential travel media platforms, inspiring a new generation of Africans to dream beyond their circumstances and embrace global opportunities. As a passionate ambassador for Ethiopia, he continues to promote cultural exchange, tourism, and cross-cultural understanding while demonstrating that determination, vision, and perseverance can transform even the boldest dreams into reality.
Abel Birhanu is an Ethiopian travel storyteller, content creator, author, and Founder of Abel Media & Communication. Widely recognized as one of Ethiopia's leading travel influencers, he has dedicated his career to documenting global cultures, history, traditions, and human stories while making international travel accessible to Ethiopian audiences through the Amharic language.
Born and raised in Alem Gena, a town approximately 20 kilometers from Addis Ababa, Abel developed a deep fascination with the world from an early age. Inspired by documentaries about different countries, cultures, wildlife, and history, he nurtured a lifelong dream of exploring the world despite growing up in an environment where international travel seemed financially unattainable.
Driven by curiosity and determination, Abel began his journey by researching countries, writing detailed travel narratives, and producing educational content in Amharic for YouTube. Through consistency, creativity, and years of dedication, he built a loyal audience and strategically reinvested his earnings to fund his dream of traveling the world.
His first international trip to Uganda marked the beginning of an extraordinary journey that has since taken him to 88 countries across six continents, including 15 African nations. Throughout his travels, Abel has documented diverse cultures, traditions, heritage, and inspiring human stories, bringing the world closer to millions of Ethiopian viewers through engaging and educational storytelling.
Today, Abel Birhanu has established one of Ethiopia's most influential travel media platforms, inspiring a new generation of Africans to dream beyond their circumstances and embrace global opportunities. As a passionate ambassador for Ethiopia, he continues to promote cultural exchange, tourism, and cross-cultural understanding while demonstrating that determination, vision, and perseverance can transform even the boldest dreams into reality.
1 month ago
የነቢይ መኮንን የጥበብ በረከቶች
----
አፈንዲ ሙተቂ
----
ተወዳጁ ጋዜጠኛ፣ ገጣሚ እና ተርጓሚ ነቢይ መኮንን ያረፈው የዛሬ ሁለት ዓመት በዚህ ቀን ነበር። ነቢይ በሕይወት ሳለ የሰራቸው የጽሑፍና የጥበብ በረከቶች የትኞቹ ናቸው? ባዮግራፊው በትክክል ስላልተጻፈ ሁሉንም ማስፈር ይከብዳል። ሆኖም የሚከተሉትን አስታውሳለሁ።
------
1. "ነገም ሌላ ቀን ነው"
በአሜሪካዊቷ ደራሲ ማርጋሬት ሚቸል የተጻፈውን "Gone with the Wind" የተሰኘ ታላቅ ድርሰት በአማርኛ ቋንቋ የተረጎመበት ድንቅ መጽሐፍ ነው። ይሁንና ነቢይ ያሳተመው የመጽሐፉን የመጀመሪያ ክፍል ብቻ ነው። ሁለተኛውን ክፍል ስለማሳተሙ መረጃው የለኝም። ነቢይ መጽሐፉን የተረጎመው ለአስር ዓመታት ያህል በማዕከላዊ እና በከርቸሌ በታሰረበት ዘመን በሲጃራ ፓኮዎችና በብጥስጣሽ ወረቀቶች ላይ እየጻፈ ነው።
------
2. "ናትናኤል ጠቢቡ"
ጀርመናዊው ጸሐፊ ተውኔት Gotthold Ephraim Lessing የጻፈውን "Nathan der Weise" የተሰኘ ቴአትር ወደ አማርኛ የተረጎመበት ርእስ ነው። ቴአትሩ በብዙ የዓለም ሀገሮች "Natahn the Wise" በሚለው የእንግሊዝኛ ስሙ ነው የሚታወቀው። በተውኔት ታሪክ በብዙ ቋንቋዎች ከተተረጎሙት ምርጥ ቴአትሮችም አንዱ ነው።
ነቢይ የተረጎመው ተውኔት በብሄራዊ ቴአትር ይታይ ነበር። ቴአትሩ በሙስሊሞች፣ በአይሁዶች እና በክርስቲያኖች መካከል የሀይማኖት መቻቻል እንዲኖር ነው የሚያስተምረው።
------
3. "ባለ ጉዳይ"
በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ተደጋግሞ የታየ Satirical ድራማ ነው። ድራማው በኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ውስጥ የሰፈነውን የጠነዛ ቢሮክራሲ እና የጉቦ አሰራር በአስቂኝ መንገድ የሚያሳይ ነው። የድራማው ዋና ገጸ-ባሕሪ "ቀናው ተበጀ" ይባላል። እርሱን ሆኖ የሰራው አክተር ደግሞ ፍቃዱ ተክለማሪያም ነው። በዚህም የተነሳ ፈቃዱ በድራማው ውስጥ የተጠራበት ስም "ቀናው ተበጀ" ቅጽል ስሙ ሆኖ ነበር።
-----
4. "ማፍቀር ነው መሰልጠን"
HIV- AIDS የሀገር አደጋ በሆነበት ዘመን ነቢይ መኮንን "ከቫይረሱ ጋር የሚኖሩትን ማግለል በሽታውን ያባብሳል። ስለዚህ ፍቅር እንስጣቸው። አናግልላቸው" የሚል መልእክት ያለው ግጥም ገጥሞ የዘመኑ ወጣት ዘፋኞች እንዲዘፍኑት አድርጎአል። የዘፈኑ መጠሪያ "ማፍቀር ነው መሰልጠን" ሲሆን በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን በተደጋጋሚ ይታይ ነበር።
ታዲያ ባላወቅኩት ሁኔታ ብዙዎች ግጥሙን የጻፈው ነቢይ መኮንን መሆኑን ሳይገልጹ ስራውን ሙሉ በሙሉ በዜማ ደራሲው አርቲስት ሚካኤል በላይነህ ስም ያወሱታል። ይህ ስሕተት መታረም አለበት።
-----
5. ስውር ስፌት
ነቢያ የገጠማቸውን ግጥሞች ያሰባሰበበት ባለ ሁለት ክፍል መድብል ነው። በዚያ መድብል ከሰፈሩት ግጥሞች መካከል ይህኛው ግሩም ነው።
ይቺው ናት ኢትዮጵያ...
ይቺው ናት ዓለምህ፣
ብቻዋን የተኛች ከዓለም ተደብቃ!!
አኪሯ ቀዝቅዞ፣
"ያንቀላፋች ውቢት" ያንተው የክት እቃ...
ምን ትሆን እንግዲህ ሀገርህ ናት እሷ!
ልቧን አታውልቃት አትጨቅጭቃት በቃ፣
አብረህ አንቀላፋ፣ ወይ አብረሃት ንቃ!!
(ነብይ መኮንን፡ “ስውር-ስፌት”)
-------
6. "የኛ ሰው በአሜሪካ"
ነቢይ መኮንን አሜሪካ በሄደበት ጊዜ በዚያ ስለሚኖሩት ኢትዮጵያዊያን የጻፈው አስገራሚ፣ አስቂኝ እና አስተማሪ የጉዞ ማስታወሻ ነው። ማስታወሻው መጀመሪያ በአዲስ አድማስ ጋዜጣ ላይ በተከታታይ ከቀረበ በኋላ በ1997 ገደማ በአንድ መጽሐፍ ታትሞ ወጥቷል።
-------
7. "የዳቪንቺ ኮድ"
ነቢይ በ1999-2000 ዳን ብራውን የጻፈውንና በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ መነጋገሪያ ሆኖ የነበረውን "The Davinci Code" የተሰኘ መጽሐፍ ወደ አማርኛ ተርጉሞ በአዲስ አድማስ ጋዜጣ በተከታታይ ያስነብብ ነበር። እኛም ትርጉሙን በአንድ መጽሐፍ እንዲያሳትም ነግረነዋል። ይሁንና መጽሐፉ የታተመ አይመስለኝም።
--------
8. "ነገር የገባት ሰጎን"
አትሌት ጥሩነሽ ዲባባ በ1995 በፓሪስ ከተማ በተካሄደው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ለሀገሯ የወርቅ ሜዳሊያ ስታስገኝ በመላው ሕዝባችን ስሜት ላይ ከፍተኛ ደስታ ነው የፈጠረችው። ነቢይ መኮንንም ደስታው ፍንቅል ብሎ ወጥቶ ለጥሩነሽ ያለውን አድናቆት "ነገር የገባት ሰጎን" በሚል ግጥም ገልጾላታል። ግጥሙም በአዲስ አድማስ ጋዜጣ ወጥቶ ከፍተኛ መነጋገሪያ ሆኖ ነበር።
ጥሩነሽ ከአምስት ዓመታት በኋላ በቤጂንግ ኦሊምፒክ ለሀገሯ የወርቅ ሜዳሊያ ስታስገኝ ነቢይ ስሜቱን የገለጸበትን "ነገር የገባት ሰጎን- ቁጥር ሁለት" የሚል ርእስ ያለው ግጥም በአዲስ አድማስ ጋዜጣ አስነብቦናል።
------
የነቢይን የስነ-ጽሑፍ እና የኪነ-ጥበብ ውሎች በጥቂቱ እንዲህ ቃኝቻለሁ። ከኔ የተሻለ መረጃ ያላችሁ ወዳጆቻችን የምታውቁትን ልትጨምሩበት ትችላላችሁ።
Dear Nebiy,
You were a gifted literary figure and an iconic scholar. We miss you so much. May your soul rest in peace.
-----
አፈንዲ ሙተቂ
ሰኔ 26/2017
----
አፈንዲ ሙተቂ
----
ተወዳጁ ጋዜጠኛ፣ ገጣሚ እና ተርጓሚ ነቢይ መኮንን ያረፈው የዛሬ ሁለት ዓመት በዚህ ቀን ነበር። ነቢይ በሕይወት ሳለ የሰራቸው የጽሑፍና የጥበብ በረከቶች የትኞቹ ናቸው? ባዮግራፊው በትክክል ስላልተጻፈ ሁሉንም ማስፈር ይከብዳል። ሆኖም የሚከተሉትን አስታውሳለሁ።
------
1. "ነገም ሌላ ቀን ነው"
በአሜሪካዊቷ ደራሲ ማርጋሬት ሚቸል የተጻፈውን "Gone with the Wind" የተሰኘ ታላቅ ድርሰት በአማርኛ ቋንቋ የተረጎመበት ድንቅ መጽሐፍ ነው። ይሁንና ነቢይ ያሳተመው የመጽሐፉን የመጀመሪያ ክፍል ብቻ ነው። ሁለተኛውን ክፍል ስለማሳተሙ መረጃው የለኝም። ነቢይ መጽሐፉን የተረጎመው ለአስር ዓመታት ያህል በማዕከላዊ እና በከርቸሌ በታሰረበት ዘመን በሲጃራ ፓኮዎችና በብጥስጣሽ ወረቀቶች ላይ እየጻፈ ነው።
------
2. "ናትናኤል ጠቢቡ"
ጀርመናዊው ጸሐፊ ተውኔት Gotthold Ephraim Lessing የጻፈውን "Nathan der Weise" የተሰኘ ቴአትር ወደ አማርኛ የተረጎመበት ርእስ ነው። ቴአትሩ በብዙ የዓለም ሀገሮች "Natahn the Wise" በሚለው የእንግሊዝኛ ስሙ ነው የሚታወቀው። በተውኔት ታሪክ በብዙ ቋንቋዎች ከተተረጎሙት ምርጥ ቴአትሮችም አንዱ ነው።
ነቢይ የተረጎመው ተውኔት በብሄራዊ ቴአትር ይታይ ነበር። ቴአትሩ በሙስሊሞች፣ በአይሁዶች እና በክርስቲያኖች መካከል የሀይማኖት መቻቻል እንዲኖር ነው የሚያስተምረው።
------
3. "ባለ ጉዳይ"
በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ተደጋግሞ የታየ Satirical ድራማ ነው። ድራማው በኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ውስጥ የሰፈነውን የጠነዛ ቢሮክራሲ እና የጉቦ አሰራር በአስቂኝ መንገድ የሚያሳይ ነው። የድራማው ዋና ገጸ-ባሕሪ "ቀናው ተበጀ" ይባላል። እርሱን ሆኖ የሰራው አክተር ደግሞ ፍቃዱ ተክለማሪያም ነው። በዚህም የተነሳ ፈቃዱ በድራማው ውስጥ የተጠራበት ስም "ቀናው ተበጀ" ቅጽል ስሙ ሆኖ ነበር።
-----
4. "ማፍቀር ነው መሰልጠን"
HIV- AIDS የሀገር አደጋ በሆነበት ዘመን ነቢይ መኮንን "ከቫይረሱ ጋር የሚኖሩትን ማግለል በሽታውን ያባብሳል። ስለዚህ ፍቅር እንስጣቸው። አናግልላቸው" የሚል መልእክት ያለው ግጥም ገጥሞ የዘመኑ ወጣት ዘፋኞች እንዲዘፍኑት አድርጎአል። የዘፈኑ መጠሪያ "ማፍቀር ነው መሰልጠን" ሲሆን በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን በተደጋጋሚ ይታይ ነበር።
ታዲያ ባላወቅኩት ሁኔታ ብዙዎች ግጥሙን የጻፈው ነቢይ መኮንን መሆኑን ሳይገልጹ ስራውን ሙሉ በሙሉ በዜማ ደራሲው አርቲስት ሚካኤል በላይነህ ስም ያወሱታል። ይህ ስሕተት መታረም አለበት።
-----
5. ስውር ስፌት
ነቢያ የገጠማቸውን ግጥሞች ያሰባሰበበት ባለ ሁለት ክፍል መድብል ነው። በዚያ መድብል ከሰፈሩት ግጥሞች መካከል ይህኛው ግሩም ነው።
ይቺው ናት ኢትዮጵያ...
ይቺው ናት ዓለምህ፣
ብቻዋን የተኛች ከዓለም ተደብቃ!!
አኪሯ ቀዝቅዞ፣
"ያንቀላፋች ውቢት" ያንተው የክት እቃ...
ምን ትሆን እንግዲህ ሀገርህ ናት እሷ!
ልቧን አታውልቃት አትጨቅጭቃት በቃ፣
አብረህ አንቀላፋ፣ ወይ አብረሃት ንቃ!!
(ነብይ መኮንን፡ “ስውር-ስፌት”)
-------
6. "የኛ ሰው በአሜሪካ"
ነቢይ መኮንን አሜሪካ በሄደበት ጊዜ በዚያ ስለሚኖሩት ኢትዮጵያዊያን የጻፈው አስገራሚ፣ አስቂኝ እና አስተማሪ የጉዞ ማስታወሻ ነው። ማስታወሻው መጀመሪያ በአዲስ አድማስ ጋዜጣ ላይ በተከታታይ ከቀረበ በኋላ በ1997 ገደማ በአንድ መጽሐፍ ታትሞ ወጥቷል።
-------
7. "የዳቪንቺ ኮድ"
ነቢይ በ1999-2000 ዳን ብራውን የጻፈውንና በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ መነጋገሪያ ሆኖ የነበረውን "The Davinci Code" የተሰኘ መጽሐፍ ወደ አማርኛ ተርጉሞ በአዲስ አድማስ ጋዜጣ በተከታታይ ያስነብብ ነበር። እኛም ትርጉሙን በአንድ መጽሐፍ እንዲያሳትም ነግረነዋል። ይሁንና መጽሐፉ የታተመ አይመስለኝም።
--------
8. "ነገር የገባት ሰጎን"
አትሌት ጥሩነሽ ዲባባ በ1995 በፓሪስ ከተማ በተካሄደው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ለሀገሯ የወርቅ ሜዳሊያ ስታስገኝ በመላው ሕዝባችን ስሜት ላይ ከፍተኛ ደስታ ነው የፈጠረችው። ነቢይ መኮንንም ደስታው ፍንቅል ብሎ ወጥቶ ለጥሩነሽ ያለውን አድናቆት "ነገር የገባት ሰጎን" በሚል ግጥም ገልጾላታል። ግጥሙም በአዲስ አድማስ ጋዜጣ ወጥቶ ከፍተኛ መነጋገሪያ ሆኖ ነበር።
ጥሩነሽ ከአምስት ዓመታት በኋላ በቤጂንግ ኦሊምፒክ ለሀገሯ የወርቅ ሜዳሊያ ስታስገኝ ነቢይ ስሜቱን የገለጸበትን "ነገር የገባት ሰጎን- ቁጥር ሁለት" የሚል ርእስ ያለው ግጥም በአዲስ አድማስ ጋዜጣ አስነብቦናል።
------
የነቢይን የስነ-ጽሑፍ እና የኪነ-ጥበብ ውሎች በጥቂቱ እንዲህ ቃኝቻለሁ። ከኔ የተሻለ መረጃ ያላችሁ ወዳጆቻችን የምታውቁትን ልትጨምሩበት ትችላላችሁ።
Dear Nebiy,
You were a gifted literary figure and an iconic scholar. We miss you so much. May your soul rest in peace.
-----
አፈንዲ ሙተቂ
ሰኔ 26/2017
Sponsored by
Surafel
Comments