4 days ago
የግልጽነት እና የመደማመጥ ባህል ለዘላቂ ሀገራዊ መግባባት ያለው ወሳኝ ድርሻ!
#ebcdotstream #nationaldialogue #process #trust #inclusivedialogue
" target="_blank" class="inline-link">https://new-en.yenevibe.co...
#ebcdotstream #nationaldialogue #process #trust #inclusivedialogue
" target="_blank" class="inline-link">https://new-en.yenevibe.co...
2 months ago
The voting process and the entire turnout is indeed a testament to every Ethiopian, that we love democracy and we love also our country\
2 months ago
The US has imposed visa bans on TPLF extremist leaders and their immediate families, accusing them of obstructing the peace process in northern Ethiopia.
#ethiopia #tigray #tplf #usvisaban #marcorubio #peaceinethiopia #hornofafrica ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
The US has imposed visa bans on TPLF extremist leaders and their immediate families, accusing them of obstructing the peace process in northern Ethiopia.
#ethiopia #tigray #tplf #usvisaban #marcorubio #peaceinethiopia #hornofafrica
2 months ago
የንግድ ድንበሮችን በመሻገር የአፍሪካን ገበያ ይቆጣጠሩ!
የኢትዮጵያን የቢዝነስ መሪዎች፣ ሥራ አስኪያጆች እና ባለሀብቶች ከሩዋንዳ የኢኮኖሚ አንቀሳቃሾች ጋር የሚያገናኘው ታላቁ የኢትዮጵያ - ሩዋንዳ ቢዝነስ ፎረም 2026 ምዝገባ ጀምሯል። ይህ የ4 ቀናት የቢዝነስ ጉዞ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን የንግድ ልውውጥ ለማሳደግ እና አዲስ የኢንቨስትመንት አድማስ ለመክፈት ታስቦ የተዘጋጀ ልዩ መድረክ ነው።
በፎረሙ ላይ በመሳተፍዎ ምን ያተርፋሉ?
• 🤝 አስቀድመው የተመቻቹ እና ያተኮሩ የB2B (የንግድ ለንግድ) ስብሰባዎች
• 🎯 ከታዋቂ ባለሀብቶች እና ዋና የንግድ ውሳኔ ሰጪዎች ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት
• 📈 ወደ ሩዋንዳ ገበያ በምቾት ለመግባት የሚያስችል ስትራቴጂካዊ ድጋፍ እና የተግባር የመስክ ምልከታ (Site Visits)
•በዛውም በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ የሩዋንዳ ኤግዚቢሽን ላይ ይሳተፋሉ
ዋና ዋና የትኩረት ዘርፎች፦
ግብርና ማቀነባበሪያ (Agro-Processing) | ሪል ስቴት እና ኮንስትራክሽን | ቱሪዝም እና ሆስፒታሊቲ | አይሲቲ እና ኢኖቬሽን | ማኑፋክቸሪንግ (ማምረቻ ዘርፍ)
📅 ቀን፦ hamele 21-24፣ 2018 ዓ.ም (july 28–31, 2026)
📍 ቦታ፦ ኪጋሊ ፣ ሩዋንዳ (Kigali, Rwanda)
⏱️ ቆይታ፦ 4 ቀናት የንግድ ተልዕኮ
የመቀመጫዎች ብዛት በጣም ውስን ስለሆነ አሁኑኑ ይመዝገቡ! 📞 ስልክ ቁጥር፦ +251 911874859/0913174052
📧 ኢሜይል፦ infoalohavistaevents.com
🌐 ድረ-ገጽ፦ www.alohavistaevents.com
በኢትዮጵያ የፌዴራል ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ኤምባሲ (ኪጋሊ) እና በሩዋንዳ ልማት ቦርድ (RDB) ትብብር የተዘጋጀ።
የኢትዮጵያን የቢዝነስ መሪዎች፣ ሥራ አስኪያጆች እና ባለሀብቶች ከሩዋንዳ የኢኮኖሚ አንቀሳቃሾች ጋር የሚያገናኘው ታላቁ የኢትዮጵያ - ሩዋንዳ ቢዝነስ ፎረም 2026 ምዝገባ ጀምሯል። ይህ የ4 ቀናት የቢዝነስ ጉዞ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን የንግድ ልውውጥ ለማሳደግ እና አዲስ የኢንቨስትመንት አድማስ ለመክፈት ታስቦ የተዘጋጀ ልዩ መድረክ ነው።
በፎረሙ ላይ በመሳተፍዎ ምን ያተርፋሉ?
• 🤝 አስቀድመው የተመቻቹ እና ያተኮሩ የB2B (የንግድ ለንግድ) ስብሰባዎች
• 🎯 ከታዋቂ ባለሀብቶች እና ዋና የንግድ ውሳኔ ሰጪዎች ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት
• 📈 ወደ ሩዋንዳ ገበያ በምቾት ለመግባት የሚያስችል ስትራቴጂካዊ ድጋፍ እና የተግባር የመስክ ምልከታ (Site Visits)
•በዛውም በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ የሩዋንዳ ኤግዚቢሽን ላይ ይሳተፋሉ
ዋና ዋና የትኩረት ዘርፎች፦
ግብርና ማቀነባበሪያ (Agro-Processing) | ሪል ስቴት እና ኮንስትራክሽን | ቱሪዝም እና ሆስፒታሊቲ | አይሲቲ እና ኢኖቬሽን | ማኑፋክቸሪንግ (ማምረቻ ዘርፍ)
📅 ቀን፦ hamele 21-24፣ 2018 ዓ.ም (july 28–31, 2026)
📍 ቦታ፦ ኪጋሊ ፣ ሩዋንዳ (Kigali, Rwanda)
⏱️ ቆይታ፦ 4 ቀናት የንግድ ተልዕኮ
የመቀመጫዎች ብዛት በጣም ውስን ስለሆነ አሁኑኑ ይመዝገቡ! 📞 ስልክ ቁጥር፦ +251 911874859/0913174052
📧 ኢሜይል፦ infoalohavistaevents.com
🌐 ድረ-ገጽ፦ www.alohavistaevents.com
በኢትዮጵያ የፌዴራል ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ኤምባሲ (ኪጋሊ) እና በሩዋንዳ ልማት ቦርድ (RDB) ትብብር የተዘጋጀ።
Sponsored by
Surafel
3 months ago
የአርቴታ “ሂደቱን እመኑ” መርሕ እና የ22 ዓመታት ትዕግሥት ያፈራው ፍሬ
***************
ትናንት ምሽት በቪታሊቲ ስታዲየም የተሰማው የዳኛ የመጨረሻ ፊሽካ ድምፅ፣ ከበርንማውዝ ይልቅ በለንደን ከተማ ለሚገኙ የአርሴናል ደጋፊዎች የነፃነት አዋጅ ይመስል ነበር።
በለንደን ከተማ ብቻም ሳይሆን በዓለም ዙሪያ በሚገኙ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ የክለቡ ደጋፊዎች ልብ ውስጥ የነበረውን የ22 ዓመታት የዋንጫ ጥም የቆረጠ ታሪካዊ ክስተት ነው።
በ37ኛ ሳምንት የፕሪሚየር ሊጉ ጨዋታ ማንቸስተር ሲቲ በበርንማውዝ ሜዳ አንድ አቻ መለያየቱን ተከትሎ፣ የሰሜን ለንደኑ አርሴናል እ.አ.አ ከ2004 በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ የሊጉን ዋንጫ ማንሣቱን አረጋግጧል።
“አርሴናል ሻምፒዮን ሆነ!” የሚል ድምፅ መስማት፣ “አርሴናል ሻምፒዮን ሆነ!” የሚል ጽሑፍ ማንበብ ለበርካቶች ከሰበር ዜናም በላይ ነው። ምክንያቱም ይህ ድል አንድ የሊግ ዋንጫን ማሸነፍ ብቻ አይደለምና። ይልቁንም ለ22 ዓመታት የዘለቀ የናፍቆት፣ የልብ ስብራት፣ የትዕግሥት እና የፅናት መገለጫ ነው።
አርሴናል ለመጨረሻ ጊዜ የፕሪሚየር ሊጉን ዋንጫ ሲያነሣ እ.አ.አ በ2004 በአርሴን ቬንገር መሪነት ዓመቱን ሙሉ ሳይሸነፍ ‘The Invincibles’ ተብሎ በታሪክ የወርቅ ቀለም የጻፈበት ወቅት ነበር።
ከዚያ በኋላ ግን የሰሜን ለንደኑ ክለብ ያሳለፈው ጊዜ በፈተናዎች የተሞላ ነው።
➡️ ከሃይበሪ ወደ ኤምሬትስ ስታዲየም የተደረገው ሽግግር ክለቡን ለዓመታት ለከፍተኛ ዕዳ በመዳረጉ አርሴናል ኮከብ ተጫዋቾችን ለመሸጥ ተገደደ።
➡️ በሊጉ ከታላላቆቹ አራት ውስጥ (Top 4) መግባት ባለመቻል የሻምፒዮንስ ሊግ ተሳትፎ ማጣት እና የደጋፊዎች ተስፋ መቁረጥ ክለቡን ክፉኛ ፈትነውት ቆይተዋል።
➡️ ባለፉት ጥቂት የውድድር ዓመታት ደግሞ ዋንጫውን ለመጨበጥ ተቃርበው በመጨረሻዎቹ ሳምንታት በማንቸስተር ሲቲ ሲነጠቁ የነበረው የደጋፊዎች ስሜት እጅጉን ሲጎዳ ቆይቷል።
አሠልጣኝ ሚኬል አርቴታ የክለቡን መንበር ሲረከቡ ቡድኑ የማንነት ቀውስ ውስጥ ገብቶ ነበር። ወጣቱን ስብስብ በመገንባት፣ የክለቡን ባህል በመቀየር እና በደጋፊው እና በቡድኑ መካከል የነበረውን የሻከረ ግንኙነት በመጠገን ረጅም መንገድ ተጉዘዋል።
ቡድኑ በተደጋጋሚ ሲወድቅ እና ሲነሣ፣ ትችቶች ሲበራከቱ፣ አርቴታ ግን “ሂደቱን እመኑ” (Trust the Process) በሚል መርሕ ተጓዙ። ይህ መርሐቸው በተፈለገው ፍጥነት ውጤት ባለማምጣቱ ብዙዎች እንዲያሾፉባቸውም አድርጓቸው ነበር።
ያ ሁሉ ታዲያ ትናንት ምሽት ተቀየረ፤ “ሂደቱን እመኑ” የሚለው መርሐቸው ትናንት ምሽት አሳማኝ ፍሬ አፈራ! የአርሴናል የሊጉን ዋንጫ የመጠበቂያ ጊዜው አከተመ።
አርቴታ የተማመኑባቸው ወጣቶች እምነታቸውን አልበሉም፤ የሳካ ድንቅ ብቃት፣ የኦዴጋርድ መሪነት እና የመላው ቡድን አንድነት ለአርሴናል አዲስ የታሪክ ምዕራፍ ከፍቷል።
በትናንቱ ውጤት ከለንደን እስከ አዲስ አበባ፣ ከቶኪዮ እስከ ኒው ዮርክ በዓለም ዙሪያ ያሉ የአርሴናል ደጋፊዎች ወደር በሌለው በደስታ ባሕር ውስጥ ናኙ፤ የደስታ ዕንባ ያፈሰሱም በርካቶች ናቸው።
ከተማዎች በመኪና ጡሩምባዎች እና በደጋፊው ጩኸት ተሞሉ፤ ማኅበራዊ ሚዲያው ቀይ እና ነጭ በለበሱ ደጋፊዎች ፎቶዎች እና ቪዲዮዎች ተጥለቀለቀ።
ላለፉት 22 ዓመታት በሌሎች ክለቦች ደጋፊዎች ይደርስባቸው የነበረውን ስላቅ እና ብሽሽቅ በትዕግሥት ያሳለፉ የአርሴናል ደጋፊዎች ትናንት ምሽት በኩራት አንገታቸውን ቀና ማድረግ ችለዋል።
ጎልማሶች እና አባቶች ዕድሜያቸው ከ25 ዓመት በታች ላሉ ወጣቶቹ “አርሴናል ዋንጫ ሲያነሣ እንዲህ ነበር” እያሉ የሚተርኩበት ዘመን አብቅቶ፣ አዲሱ ትውልድ የራሱን ታሪክ በዓይኑ ያየበት ምሽት ሆኗል።
በለንደን ጎዳናዎች ላይ የሚታዩት ቀይ እና ነጭ ማሊያ የለበሱ ደጋፊዎች በደስታ ሲጨፍሩ፣ አንዳንዶቹም ላለፉት 22 ዓመታት ያሳለፉትን ውጣ ውረድ እያሰቡ የደስታ እንባ ሲያፈሱ ተስተውለዋል።
ለ22 ዓመታት ዋንጫን አለማየት ማለት ለአንድ ትልቅ ክለብ ረጅም ዘመን ነው። አርሴናል በዚህ ጉዞ ውስጥ መሳቂያም፣ መሳለቂያም ሆኖ ነበር፤ ነገር ግን አልፈረሰም።
ትናንት ምሽት የተገኘው ድል ስሜቱ እጅግ ከፍ ያለ የሆነውም ለዚህ ነው። ይህ ድል በስቃይ ያለፉበት እና በብዙ ላብ የተገነባ፣ በብዙ ትዕግሥት ያበቀሉት በመሆኑ ጣዕሙን ለየት ያደርገዋል።
በዮናስ በድሉ
#ebc #premierleague #football #arsenal #champions2026
***************
ትናንት ምሽት በቪታሊቲ ስታዲየም የተሰማው የዳኛ የመጨረሻ ፊሽካ ድምፅ፣ ከበርንማውዝ ይልቅ በለንደን ከተማ ለሚገኙ የአርሴናል ደጋፊዎች የነፃነት አዋጅ ይመስል ነበር።
በለንደን ከተማ ብቻም ሳይሆን በዓለም ዙሪያ በሚገኙ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ የክለቡ ደጋፊዎች ልብ ውስጥ የነበረውን የ22 ዓመታት የዋንጫ ጥም የቆረጠ ታሪካዊ ክስተት ነው።
በ37ኛ ሳምንት የፕሪሚየር ሊጉ ጨዋታ ማንቸስተር ሲቲ በበርንማውዝ ሜዳ አንድ አቻ መለያየቱን ተከትሎ፣ የሰሜን ለንደኑ አርሴናል እ.አ.አ ከ2004 በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ የሊጉን ዋንጫ ማንሣቱን አረጋግጧል።
“አርሴናል ሻምፒዮን ሆነ!” የሚል ድምፅ መስማት፣ “አርሴናል ሻምፒዮን ሆነ!” የሚል ጽሑፍ ማንበብ ለበርካቶች ከሰበር ዜናም በላይ ነው። ምክንያቱም ይህ ድል አንድ የሊግ ዋንጫን ማሸነፍ ብቻ አይደለምና። ይልቁንም ለ22 ዓመታት የዘለቀ የናፍቆት፣ የልብ ስብራት፣ የትዕግሥት እና የፅናት መገለጫ ነው።
አርሴናል ለመጨረሻ ጊዜ የፕሪሚየር ሊጉን ዋንጫ ሲያነሣ እ.አ.አ በ2004 በአርሴን ቬንገር መሪነት ዓመቱን ሙሉ ሳይሸነፍ ‘The Invincibles’ ተብሎ በታሪክ የወርቅ ቀለም የጻፈበት ወቅት ነበር።
ከዚያ በኋላ ግን የሰሜን ለንደኑ ክለብ ያሳለፈው ጊዜ በፈተናዎች የተሞላ ነው።
➡️ ከሃይበሪ ወደ ኤምሬትስ ስታዲየም የተደረገው ሽግግር ክለቡን ለዓመታት ለከፍተኛ ዕዳ በመዳረጉ አርሴናል ኮከብ ተጫዋቾችን ለመሸጥ ተገደደ።
➡️ በሊጉ ከታላላቆቹ አራት ውስጥ (Top 4) መግባት ባለመቻል የሻምፒዮንስ ሊግ ተሳትፎ ማጣት እና የደጋፊዎች ተስፋ መቁረጥ ክለቡን ክፉኛ ፈትነውት ቆይተዋል።
➡️ ባለፉት ጥቂት የውድድር ዓመታት ደግሞ ዋንጫውን ለመጨበጥ ተቃርበው በመጨረሻዎቹ ሳምንታት በማንቸስተር ሲቲ ሲነጠቁ የነበረው የደጋፊዎች ስሜት እጅጉን ሲጎዳ ቆይቷል።
አሠልጣኝ ሚኬል አርቴታ የክለቡን መንበር ሲረከቡ ቡድኑ የማንነት ቀውስ ውስጥ ገብቶ ነበር። ወጣቱን ስብስብ በመገንባት፣ የክለቡን ባህል በመቀየር እና በደጋፊው እና በቡድኑ መካከል የነበረውን የሻከረ ግንኙነት በመጠገን ረጅም መንገድ ተጉዘዋል።
ቡድኑ በተደጋጋሚ ሲወድቅ እና ሲነሣ፣ ትችቶች ሲበራከቱ፣ አርቴታ ግን “ሂደቱን እመኑ” (Trust the Process) በሚል መርሕ ተጓዙ። ይህ መርሐቸው በተፈለገው ፍጥነት ውጤት ባለማምጣቱ ብዙዎች እንዲያሾፉባቸውም አድርጓቸው ነበር።
ያ ሁሉ ታዲያ ትናንት ምሽት ተቀየረ፤ “ሂደቱን እመኑ” የሚለው መርሐቸው ትናንት ምሽት አሳማኝ ፍሬ አፈራ! የአርሴናል የሊጉን ዋንጫ የመጠበቂያ ጊዜው አከተመ።
አርቴታ የተማመኑባቸው ወጣቶች እምነታቸውን አልበሉም፤ የሳካ ድንቅ ብቃት፣ የኦዴጋርድ መሪነት እና የመላው ቡድን አንድነት ለአርሴናል አዲስ የታሪክ ምዕራፍ ከፍቷል።
በትናንቱ ውጤት ከለንደን እስከ አዲስ አበባ፣ ከቶኪዮ እስከ ኒው ዮርክ በዓለም ዙሪያ ያሉ የአርሴናል ደጋፊዎች ወደር በሌለው በደስታ ባሕር ውስጥ ናኙ፤ የደስታ ዕንባ ያፈሰሱም በርካቶች ናቸው።
ከተማዎች በመኪና ጡሩምባዎች እና በደጋፊው ጩኸት ተሞሉ፤ ማኅበራዊ ሚዲያው ቀይ እና ነጭ በለበሱ ደጋፊዎች ፎቶዎች እና ቪዲዮዎች ተጥለቀለቀ።
ላለፉት 22 ዓመታት በሌሎች ክለቦች ደጋፊዎች ይደርስባቸው የነበረውን ስላቅ እና ብሽሽቅ በትዕግሥት ያሳለፉ የአርሴናል ደጋፊዎች ትናንት ምሽት በኩራት አንገታቸውን ቀና ማድረግ ችለዋል።
ጎልማሶች እና አባቶች ዕድሜያቸው ከ25 ዓመት በታች ላሉ ወጣቶቹ “አርሴናል ዋንጫ ሲያነሣ እንዲህ ነበር” እያሉ የሚተርኩበት ዘመን አብቅቶ፣ አዲሱ ትውልድ የራሱን ታሪክ በዓይኑ ያየበት ምሽት ሆኗል።
በለንደን ጎዳናዎች ላይ የሚታዩት ቀይ እና ነጭ ማሊያ የለበሱ ደጋፊዎች በደስታ ሲጨፍሩ፣ አንዳንዶቹም ላለፉት 22 ዓመታት ያሳለፉትን ውጣ ውረድ እያሰቡ የደስታ እንባ ሲያፈሱ ተስተውለዋል።
ለ22 ዓመታት ዋንጫን አለማየት ማለት ለአንድ ትልቅ ክለብ ረጅም ዘመን ነው። አርሴናል በዚህ ጉዞ ውስጥ መሳቂያም፣ መሳለቂያም ሆኖ ነበር፤ ነገር ግን አልፈረሰም።
ትናንት ምሽት የተገኘው ድል ስሜቱ እጅግ ከፍ ያለ የሆነውም ለዚህ ነው። ይህ ድል በስቃይ ያለፉበት እና በብዙ ላብ የተገነባ፣ በብዙ ትዕግሥት ያበቀሉት በመሆኑ ጣዕሙን ለየት ያደርገዋል።
በዮናስ በድሉ
#ebc #premierleague #football #arsenal #champions2026
3 months ago
የአሜሪካ ኤምባሲ ለኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ምስጋና አቀረበ
#ethiopia | የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ከትግራይ ክልል ፖሊስ ጋር በመተባበር ሕገ-ወጥ የሰዎች አዘዋዋሪ ዋና ወንጀለኛ ይትባረክ ዳዊትን ከነግብረአበሮቹ በቁጥጥር ሥር በማዋሉ ለዚህ ቁርጠኛ ተግባር በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኤምባሲ ምስጋናና አድናቆቱን ገልጿል።
ኤምባሲው በማህበራዊ የትስስር ገፁ ላይ ባወጣው መግለጫ ይትባረክ ዳዊት የተባለውን ግለሰብና አስር ተባባሪዎቹን በቁጥጥር ስር ለማዋል የተከናወነው ኦፕሬሽን በሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር ወንጀለኞች ላይ የተመዘገበ ትልቅ ስኬት መሆኑን አስታውቋል።
በቁጥጥር ስር የዋሉት ወንጀለኞች ከ100 በላይ ለሚሆኑ ዜጎች ህይወት መጥፋትና በፈፀሙት የተለያዩ ኢሰብአዊ ድርጊቶች ተጠያቂ እንዲሆኑና ተጎጂዎች ፍትህ እንዲያገኙ ያስቻለ መሆኑን በማህበራዊ ሚዲያ ገፁ አስፍሯል።
የኢትዮጵያ የፀጥታ ተቋማት ከዓለም አቀፍ አጋሮች እና The Regional Operational Centre in support of the Khartoum process (ROCK) ጋር በመተባበር የፈጸሙት ይህ ትልቅ ተግባር፥ ዓለም አቀፍ ትብብር ለውጤት እንደሚያበቃ ማሳያ መሆኑን ጠቁሟል።
ህገወጥ የሰዎች ዝውውር ወንጀልን ለመከላከልና ተጋላጭ የሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎችን ከሚደርሱባቸው እንግልትና ኢሰብአዊ ድርጊቶች ለመጠበቅ አሜሪካ ከኢትዮጵያ እና ከሌሎች ዓለም አቀፍ አገሮቿ ጎን እንደምትቆም ኤምባሲው በመግለጫው አረጋግጦ በትብብር ከተሰራ ሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውርን ማስቆም እንደሚቻል መልዕክቱን አስተላልፏል።
የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu
#ethiopia | የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ከትግራይ ክልል ፖሊስ ጋር በመተባበር ሕገ-ወጥ የሰዎች አዘዋዋሪ ዋና ወንጀለኛ ይትባረክ ዳዊትን ከነግብረአበሮቹ በቁጥጥር ሥር በማዋሉ ለዚህ ቁርጠኛ ተግባር በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኤምባሲ ምስጋናና አድናቆቱን ገልጿል።
ኤምባሲው በማህበራዊ የትስስር ገፁ ላይ ባወጣው መግለጫ ይትባረክ ዳዊት የተባለውን ግለሰብና አስር ተባባሪዎቹን በቁጥጥር ስር ለማዋል የተከናወነው ኦፕሬሽን በሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር ወንጀለኞች ላይ የተመዘገበ ትልቅ ስኬት መሆኑን አስታውቋል።
በቁጥጥር ስር የዋሉት ወንጀለኞች ከ100 በላይ ለሚሆኑ ዜጎች ህይወት መጥፋትና በፈፀሙት የተለያዩ ኢሰብአዊ ድርጊቶች ተጠያቂ እንዲሆኑና ተጎጂዎች ፍትህ እንዲያገኙ ያስቻለ መሆኑን በማህበራዊ ሚዲያ ገፁ አስፍሯል።
የኢትዮጵያ የፀጥታ ተቋማት ከዓለም አቀፍ አጋሮች እና The Regional Operational Centre in support of the Khartoum process (ROCK) ጋር በመተባበር የፈጸሙት ይህ ትልቅ ተግባር፥ ዓለም አቀፍ ትብብር ለውጤት እንደሚያበቃ ማሳያ መሆኑን ጠቁሟል።
ህገወጥ የሰዎች ዝውውር ወንጀልን ለመከላከልና ተጋላጭ የሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎችን ከሚደርሱባቸው እንግልትና ኢሰብአዊ ድርጊቶች ለመጠበቅ አሜሪካ ከኢትዮጵያ እና ከሌሎች ዓለም አቀፍ አገሮቿ ጎን እንደምትቆም ኤምባሲው በመግለጫው አረጋግጦ በትብብር ከተሰራ ሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውርን ማስቆም እንደሚቻል መልዕክቱን አስተላልፏል።
የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu
4 months ago
ዲሞክራሲና የሕዝብ ውክልና
በኢትዮጵያና ዓለም አቀፍ የሕግ ማእቀፍ
ፋንታሁን ደለለው ጠበቃና የህግ አማካሪ
መግቢያ #ethiopia | ዲሞክራሲ የሚለው ቃል አመጣጡ ከግሪክ ሲሆን ዲሞ ማለት ህዝብ ሲሆን ግራፊክ ማለት ስልጣን እንደሆነ በታሪክ ያወቅነው ነው። በግሪክ የህዝብ ውክልና የተጀመረበት ዜጎች መብታቸውን የሚያስከብሩበት መንገድ ጭላንጭል በር የታየበት ሲሆን ቀስ በቀስ እያደገ እና የተስፋፋበት የመጣ በታሪክ እድገት እንቅሰቃሴ ቀስ በቀስ በአውሮፓ በአሜሪካ በሌሎችም ሀገራት እየተስፋፋ የዲሞክራሲ ስረአተ መንግስት እያደጉ መጥተው ዛሬ በሀገራችን የ1987 ዓ.ም መንግስት በዲሞክራሲያዊ ህገመንግስት ህዝብን ማስተዳደር መጀመሩ ስለ ዲሞክሪያሲ እንድናወራ መሠረታዊ እድል የሚፈጥርልን ነው።
1. የዲሞክራሲ መርሆችና እሴቶች
1.1 የዲሞክራሲ መርሆች ማለት በመርህ ደረጃ በተለይም በሀገሪቱ ህገመንግስት መሠረታዊ እውቅና ያላቸው/Pillars of Democracy/ ተብለው እውቅና የተሰጣቸው ናቸው። ከዚሄ በታች የተዘረዘሩት የዲሞክራሲ መርህ ሲሆኑ እሴቶችም አንድ ላይ ተዘርዝረው የተቀመጡበት ነው።
1.2 እሴቶች
በማህበረሰቡ ውስጥ ሊጎለብቱ ሊጠቅሙ የሚችሉ ሀገራዊ ፋይዳ ያላቸው በዚህ ጹሁፍ ይዘት የዲሞክራሲ መርሆች መከበር ውጤት የሆኑ ማ ህዘብ የሚረካባቸው የህገመንግስቱ ግኝቶች ናቸው።
1.3 ዴሞክራሲ መርሆዎችና እሴቶች እነማን ናቸው?
ምንድን ናቸው የሚለውን ከላይ ባለው የገለጽን ሲሆን እነ ማን ናቸው የሚለውን ከታች ባለው ዘርዝረን አስቀምጠናል። በኢፊድሪ ህገመንግስት ምእራፍ ሁለት ላይ የህገመንግስት መርሆች የተቀመጡ ሲሆን በሶስትና በአራት ላይም እሴቶች ጭምር ተደንግገው የተቀመጡ ናቸው።
መርሆችና እሴቶች እንደሚከተለው ተዘርዝረዋል።
✅ የሕዝብ ሉዓላዊነት
✅ የሕግ የበላይነት
✅ ነፃ እና ፍትሐዊ ምርጫ
✅ የሰብዓዊ መብቶች ጥበቃ
✅ አሳታፊነት
✅ የሕዝብ ውክልና
✅ ነፃነት፣ ግልጽነት እና ተጠያቂነት
✅ እኩልነት እና ፍትሐዊነት
✅ የመናገር ነፃነት
✅ የማንነት እና የፖለቲካ ብዙኃነትን ማክበር፣ መቻቻል፣ አካታችነት ወዘተ... ናቸው።
2. የህዝብ ውክልና
የህዝብ ውክልና በኢፊድሪ ህገመንግስት አንቀጽ 8 ላይ በግልጽ ተደንግጎ የተቀመጠ ሲሆን ይህም የህዝቦች ሉአላዊነት በመረጡአቸው ተወካዮች አማካኝነት እንደሚገለጽ የተቀመጠ ሲሆን ይህ ህገመንግስትም የሉአላዊነታቸው መገለጫ እንደሆነ እንዲሁም ሉአላዊነታቸው ማለትም የሀገር ባለቤተንታቸው የሚገለጸው በቀጥታም ሆነ በምክር ቤት በሚወክሏቸው ተወካዮች አማካኝነት በሚያደርጓቸው ዲሞክራሲያዊ ተሳትፎ እንደሆነ በዚህ ህገሠንግስት አንቀጽ 8 ላይ ተደንግጓል። ይህ ማለት የህዝብ ውክልና ቀጥተኛ ያልሆነ በተወካዮቻቸው አማካኝነት የሚደረግ የህዝብ ተሳትፎ ሲሆን ቀጥተኛ የሆነ የህዝብ ተሳትፎ ደግሞ ቀጥታ የሚያደርጉት ሀገር አቀፍ ምርጫ ቀጥተኛ ተሳትፍ ይባላል። ዲሞክራሲ ማለት እንግዲህ ህዝብ የፈለገውን መንግስት የሚመርጥበት ተሳትፎ ነው።
3. ዲሞክራሲና ውክልና
ህዝብ የፈለገውን መንግስት የሚመርጥበት ስረአት ቀጥተኛም ሆነ ቀጥተኛ ባልሆነ መንገድ ማለትም በቀጥታ ተወካዩን የሚመርጥበት በተወካዩም ህዝብ ፍላጎቱን በህዝብ ውክልና የሚያስከብርበት ህገመንግስታዊ መገለጫ ዲሞክራሲ ይባላል።
4. ሲጠቃለል
ዲሞክራሲ ማለት ህዝቦች ወይም ዜጎች በቀጥታም ሆነ ቀጥታ ባልሆነ መንገድ በህዝብ ውክልና በህግ በዲሞክራሲያዊ ህገመንግስት መርህ መሠረት መብቶቻቸውን የሚያስከብሩበት አለምአቀፍ መርህ ነው።
https://www.facebook.com/s...
https://t.me/Fantahunlawye...
ማጣቀሻዎች
1. የኢፊድሪ ህገመንግስት አዋጅ ቁጥር 1/1987
2.Georg Sorensen,Democracy And Democratization: Processes And Prospects In A Changing World (Dilemmas in World Politics)
በኢትዮጵያና ዓለም አቀፍ የሕግ ማእቀፍ
ፋንታሁን ደለለው ጠበቃና የህግ አማካሪ
መግቢያ #ethiopia | ዲሞክራሲ የሚለው ቃል አመጣጡ ከግሪክ ሲሆን ዲሞ ማለት ህዝብ ሲሆን ግራፊክ ማለት ስልጣን እንደሆነ በታሪክ ያወቅነው ነው። በግሪክ የህዝብ ውክልና የተጀመረበት ዜጎች መብታቸውን የሚያስከብሩበት መንገድ ጭላንጭል በር የታየበት ሲሆን ቀስ በቀስ እያደገ እና የተስፋፋበት የመጣ በታሪክ እድገት እንቅሰቃሴ ቀስ በቀስ በአውሮፓ በአሜሪካ በሌሎችም ሀገራት እየተስፋፋ የዲሞክራሲ ስረአተ መንግስት እያደጉ መጥተው ዛሬ በሀገራችን የ1987 ዓ.ም መንግስት በዲሞክራሲያዊ ህገመንግስት ህዝብን ማስተዳደር መጀመሩ ስለ ዲሞክሪያሲ እንድናወራ መሠረታዊ እድል የሚፈጥርልን ነው።
1. የዲሞክራሲ መርሆችና እሴቶች
1.1 የዲሞክራሲ መርሆች ማለት በመርህ ደረጃ በተለይም በሀገሪቱ ህገመንግስት መሠረታዊ እውቅና ያላቸው/Pillars of Democracy/ ተብለው እውቅና የተሰጣቸው ናቸው። ከዚሄ በታች የተዘረዘሩት የዲሞክራሲ መርህ ሲሆኑ እሴቶችም አንድ ላይ ተዘርዝረው የተቀመጡበት ነው።
1.2 እሴቶች
በማህበረሰቡ ውስጥ ሊጎለብቱ ሊጠቅሙ የሚችሉ ሀገራዊ ፋይዳ ያላቸው በዚህ ጹሁፍ ይዘት የዲሞክራሲ መርሆች መከበር ውጤት የሆኑ ማ ህዘብ የሚረካባቸው የህገመንግስቱ ግኝቶች ናቸው።
1.3 ዴሞክራሲ መርሆዎችና እሴቶች እነማን ናቸው?
ምንድን ናቸው የሚለውን ከላይ ባለው የገለጽን ሲሆን እነ ማን ናቸው የሚለውን ከታች ባለው ዘርዝረን አስቀምጠናል። በኢፊድሪ ህገመንግስት ምእራፍ ሁለት ላይ የህገመንግስት መርሆች የተቀመጡ ሲሆን በሶስትና በአራት ላይም እሴቶች ጭምር ተደንግገው የተቀመጡ ናቸው።
መርሆችና እሴቶች እንደሚከተለው ተዘርዝረዋል።
✅ የሕዝብ ሉዓላዊነት
✅ የሕግ የበላይነት
✅ ነፃ እና ፍትሐዊ ምርጫ
✅ የሰብዓዊ መብቶች ጥበቃ
✅ አሳታፊነት
✅ የሕዝብ ውክልና
✅ ነፃነት፣ ግልጽነት እና ተጠያቂነት
✅ እኩልነት እና ፍትሐዊነት
✅ የመናገር ነፃነት
✅ የማንነት እና የፖለቲካ ብዙኃነትን ማክበር፣ መቻቻል፣ አካታችነት ወዘተ... ናቸው።
2. የህዝብ ውክልና
የህዝብ ውክልና በኢፊድሪ ህገመንግስት አንቀጽ 8 ላይ በግልጽ ተደንግጎ የተቀመጠ ሲሆን ይህም የህዝቦች ሉአላዊነት በመረጡአቸው ተወካዮች አማካኝነት እንደሚገለጽ የተቀመጠ ሲሆን ይህ ህገመንግስትም የሉአላዊነታቸው መገለጫ እንደሆነ እንዲሁም ሉአላዊነታቸው ማለትም የሀገር ባለቤተንታቸው የሚገለጸው በቀጥታም ሆነ በምክር ቤት በሚወክሏቸው ተወካዮች አማካኝነት በሚያደርጓቸው ዲሞክራሲያዊ ተሳትፎ እንደሆነ በዚህ ህገሠንግስት አንቀጽ 8 ላይ ተደንግጓል። ይህ ማለት የህዝብ ውክልና ቀጥተኛ ያልሆነ በተወካዮቻቸው አማካኝነት የሚደረግ የህዝብ ተሳትፎ ሲሆን ቀጥተኛ የሆነ የህዝብ ተሳትፎ ደግሞ ቀጥታ የሚያደርጉት ሀገር አቀፍ ምርጫ ቀጥተኛ ተሳትፍ ይባላል። ዲሞክራሲ ማለት እንግዲህ ህዝብ የፈለገውን መንግስት የሚመርጥበት ተሳትፎ ነው።
3. ዲሞክራሲና ውክልና
ህዝብ የፈለገውን መንግስት የሚመርጥበት ስረአት ቀጥተኛም ሆነ ቀጥተኛ ባልሆነ መንገድ ማለትም በቀጥታ ተወካዩን የሚመርጥበት በተወካዩም ህዝብ ፍላጎቱን በህዝብ ውክልና የሚያስከብርበት ህገመንግስታዊ መገለጫ ዲሞክራሲ ይባላል።
4. ሲጠቃለል
ዲሞክራሲ ማለት ህዝቦች ወይም ዜጎች በቀጥታም ሆነ ቀጥታ ባልሆነ መንገድ በህዝብ ውክልና በህግ በዲሞክራሲያዊ ህገመንግስት መርህ መሠረት መብቶቻቸውን የሚያስከብሩበት አለምአቀፍ መርህ ነው።
https://www.facebook.com/s...
https://t.me/Fantahunlawye...
ማጣቀሻዎች
1. የኢፊድሪ ህገመንግስት አዋጅ ቁጥር 1/1987
2.Georg Sorensen,Democracy And Democratization: Processes And Prospects In A Changing World (Dilemmas in World Politics)
5 months ago
TECNO CAMON 50 Series: Redefining Professional Imaging Through the Power of Practical AI
At Mobile World Congress 2026, TECNO unveiled the CAMON 50 Series—comprising the CAMON 50 Ultra 5G, CAMON 50 Pro, and CAMON 50—marking a significant leap in AI-powered mobile imaging. The flagship CAMON 50 Ultra 5G features a 50MP Sony LYTIA 700C Ultra Night Camera and a 50MP 3X telephoto lens (on Ultra and Pro models), enhanced by the AI RAW 2.0 imaging engine for exceptional clarity, precision, and low-light performance. Innovations such as Super-Zoom FlashSnap, AI 60X SuperZoom, and the industry-first AI Auto Zoom elevate action capture and portrait photography, while validation from DXOMARK highlights its accurate and inclusive skin tone rendering under $600.
Beyond imaging, the CAMON 50 Series integrates advanced AI to enhance creativity, productivity, security, and durability. Features like the AI Art Gallery, AI Image-to-Video Generator, AI LightMaster 2.0, and the upgraded Ella assistant streamline artistic expression and daily tasks, while TGuard security introduces industry-first off-grid search technology. Powered by the MediaTek Dimensity 7400 Ultimate processor, the series offers a 1.5K 144Hz AMOLED display, IP68/IP69/IP69K protection, up to 6500mAh battery capacity with 45W Super Charge, and FreeLink Bluetooth Long Range communication—delivering a secure, resilient, and intelligently connected user experience.
At Mobile World Congress 2026, TECNO unveiled the CAMON 50 Series—comprising the CAMON 50 Ultra 5G, CAMON 50 Pro, and CAMON 50—marking a significant leap in AI-powered mobile imaging. The flagship CAMON 50 Ultra 5G features a 50MP Sony LYTIA 700C Ultra Night Camera and a 50MP 3X telephoto lens (on Ultra and Pro models), enhanced by the AI RAW 2.0 imaging engine for exceptional clarity, precision, and low-light performance. Innovations such as Super-Zoom FlashSnap, AI 60X SuperZoom, and the industry-first AI Auto Zoom elevate action capture and portrait photography, while validation from DXOMARK highlights its accurate and inclusive skin tone rendering under $600.
Beyond imaging, the CAMON 50 Series integrates advanced AI to enhance creativity, productivity, security, and durability. Features like the AI Art Gallery, AI Image-to-Video Generator, AI LightMaster 2.0, and the upgraded Ella assistant streamline artistic expression and daily tasks, while TGuard security introduces industry-first off-grid search technology. Powered by the MediaTek Dimensity 7400 Ultimate processor, the series offers a 1.5K 144Hz AMOLED display, IP68/IP69/IP69K protection, up to 6500mAh battery capacity with 45W Super Charge, and FreeLink Bluetooth Long Range communication—delivering a secure, resilient, and intelligently connected user experience.
6 months ago
"Trust the Process" (ሂደቱን እመኑት)
#ethiopia | ሚኬል አርቴታና ልጆቹ በሁሉም መድረኮች እያሳዩት ያለው አስደናቂ ብቃት ቀጥሏል፦
* በሊጉ ንግስና፦ አሁንም የፕሪሚየር ሊጉ መሪነታቸውን እንደጠበቁ ናቸው።
* በአውሮፓ መድረክ፦ በአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ የ16ቱን ዙር በብቃት ተቀላቅለዋል።
* የዋንጫ ሽታ፦ በካራባኦ ካፕ (Carabao Cup) የፍፃሜ ተፋላሚ መሆናቸውን አረጋግጠዋል።
* በኤፌ ካፕ፦ ከዓመታት ቆይታ በኋላ ወደ 5ኛው ዙር ተሸጋግረዋል።
መድፈኞቹ የኤፌ ካፕ ዋንጫን ጨምሮ ሌሎች ክብሮችን ወደ ኤምሬትስ የሚሰበስቡበት የ"ወርቃማው ዘመን" ላይ ያሉ ይመስላል። የደጋፊዎቻቸው "Trust the Process" (ሂደቱን እመኑት) መፈክርም አሁን ፍሬ እያፈራ ነው።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #arsenal #coyg #facup #premierleague #arteta #championsleague #gunners #ethiopiaarsenal #የመድፈኞቹዜና
#ethiopia | ሚኬል አርቴታና ልጆቹ በሁሉም መድረኮች እያሳዩት ያለው አስደናቂ ብቃት ቀጥሏል፦
* በሊጉ ንግስና፦ አሁንም የፕሪሚየር ሊጉ መሪነታቸውን እንደጠበቁ ናቸው።
* በአውሮፓ መድረክ፦ በአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ የ16ቱን ዙር በብቃት ተቀላቅለዋል።
* የዋንጫ ሽታ፦ በካራባኦ ካፕ (Carabao Cup) የፍፃሜ ተፋላሚ መሆናቸውን አረጋግጠዋል።
* በኤፌ ካፕ፦ ከዓመታት ቆይታ በኋላ ወደ 5ኛው ዙር ተሸጋግረዋል።
መድፈኞቹ የኤፌ ካፕ ዋንጫን ጨምሮ ሌሎች ክብሮችን ወደ ኤምሬትስ የሚሰበስቡበት የ"ወርቃማው ዘመን" ላይ ያሉ ይመስላል። የደጋፊዎቻቸው "Trust the Process" (ሂደቱን እመኑት) መፈክርም አሁን ፍሬ እያፈራ ነው።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #arsenal #coyg #facup #premierleague #arteta #championsleague #gunners #ethiopiaarsenal #የመድፈኞቹዜና
6 months ago
🐾 የሰው ልጅ የቅርብ ወዳጅ፦ ውሾች ስሜታችንን እንዴት ይረዳሉ?
ውሾች ከሰው ልጅ ጋር ያላቸው ቁርኝት ከሺህ ዓመታት በላይ ያስቆጠረ ነው። ብዙዎቻችን ውሻችን ስናዝን እንደሚቀርበን ወይም ስንደሰት አብሮን እንደሚቦርቅ እናውቃለን። ነገር ግን ሳይንሱ በዚህ ዙሪያ ምን ይላል?
🔍 ጥናቶች ምን ይላሉ?
በቅርቡ የወጡ ሳይንሳዊ ጥናቶች እንደሚያሳዩት፣ ውሾች የሰውን ልጅ የድምፅ ቃና እና የፊት ገጽታን በማንበብ ብቻ ስሜታችንን መለየት ይችላሉ። "Oxytocin" የተባለው የፍቅር ሆርሞን እኛ ውሾቻችንን ስናይ እንደሚጨምረው ሁሉ፣ እነሱም እኛን ሲያዩ በተመሳሳይ ሁኔታ ይጨምራል።
💡 ከውሾች ሌላስ?
ብዙዎች ውሾች ብቻ ናቸው ብለው ቢያምኑም፣ ሳይንሳዊ እውነታው ግን ሌሎች እንስሳትም ይህ ችሎታ እንዳላቸው ያረጋግጣል። ለምሳሌ፦
ፈረሶች፦ የሰውን የልብ ትርታ እና የጭንቀት መጠን የመረዳት ልዩ ችሎታ አላቸው።
ዝሆኖች፦ በቡድናቸው ውስጥ ለሚሞት አባል አልፎ ተርፎም ለሰው ልጅ "ሀዘን" የመግለጽ ባህሪ አላቸው።
📌 ማጠቃለያ
ውሾች ብቸኞቹ ባይሆኑም፣ ከሰው ልጅ ጋር ባላቸው ጥልቅ ትስስር ምክንያት የኛን ስሜት በመረዳት ረገድ ቁጥር አንድ ተሰላፊዎች ናቸው። የሰው ልጅን ስሜት ለመረዳት እንዲችሉ ሆነው በዝግመተ ለውጥ (Evolution) ውስጥ ያለፉ ድንቅ ፍጥረታት ናቸው።
ምንጭ፦ Behavioral Processes Journal / National Geographic
ውሾች ከሰው ልጅ ጋር ያላቸው ቁርኝት ከሺህ ዓመታት በላይ ያስቆጠረ ነው። ብዙዎቻችን ውሻችን ስናዝን እንደሚቀርበን ወይም ስንደሰት አብሮን እንደሚቦርቅ እናውቃለን። ነገር ግን ሳይንሱ በዚህ ዙሪያ ምን ይላል?
🔍 ጥናቶች ምን ይላሉ?
በቅርቡ የወጡ ሳይንሳዊ ጥናቶች እንደሚያሳዩት፣ ውሾች የሰውን ልጅ የድምፅ ቃና እና የፊት ገጽታን በማንበብ ብቻ ስሜታችንን መለየት ይችላሉ። "Oxytocin" የተባለው የፍቅር ሆርሞን እኛ ውሾቻችንን ስናይ እንደሚጨምረው ሁሉ፣ እነሱም እኛን ሲያዩ በተመሳሳይ ሁኔታ ይጨምራል።
💡 ከውሾች ሌላስ?
ብዙዎች ውሾች ብቻ ናቸው ብለው ቢያምኑም፣ ሳይንሳዊ እውነታው ግን ሌሎች እንስሳትም ይህ ችሎታ እንዳላቸው ያረጋግጣል። ለምሳሌ፦
ፈረሶች፦ የሰውን የልብ ትርታ እና የጭንቀት መጠን የመረዳት ልዩ ችሎታ አላቸው።
ዝሆኖች፦ በቡድናቸው ውስጥ ለሚሞት አባል አልፎ ተርፎም ለሰው ልጅ "ሀዘን" የመግለጽ ባህሪ አላቸው።
📌 ማጠቃለያ
ውሾች ብቸኞቹ ባይሆኑም፣ ከሰው ልጅ ጋር ባላቸው ጥልቅ ትስስር ምክንያት የኛን ስሜት በመረዳት ረገድ ቁጥር አንድ ተሰላፊዎች ናቸው። የሰው ልጅን ስሜት ለመረዳት እንዲችሉ ሆነው በዝግመተ ለውጥ (Evolution) ውስጥ ያለፉ ድንቅ ፍጥረታት ናቸው።
ምንጭ፦ Behavioral Processes Journal / National Geographic
Sponsored by
Surafel
6 months ago
የአፍሪካ መዲና በላብራቶሪ መነጽር፦ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጥናት የነዋሪውን እንግልት ይፈታዋል?
የከተማዋ ስራ አስኪያጅ ጽህፈት ቤት ከሀገሪቱ አንጋፋ የጥናት ተቋም ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጋር በ2018 በጀት ዓመት የሚጠናቀቁ ሁለት ግዙፍ ስልታዊ ጥናቶችን ለማካሄድ ተፈራርሟል።
ስምምነቱ "Building Urban Resilience" (የከተማ መቋቋም አቅምን መገንባት) እና "Counting Every Life" (ዲጂታል የወሳኝ ኩነቶች ምዝገባ) በሚሉ መጠሪያዎች የቀረቡ ናቸው።
ነገር ግን ጥያቄው፦ ይህ ስምምነት የከተማዋን ነዋሪ ሕይወት በእርግጥ ይለውጠዋል ወይንስ ሌላ የቢሮክራሲ ሰነድ ሆኖ በመደርደሪያዎች ላይ ይከመራል? ይህ ዘገባ የዓለም አቀፍ ተሞክሮዎችን፣ የምሁራን የሰላ ትችቶችን እና የወደፊት ስጋቶችን በጥልቀት ይፈትሻል።
1. የአደጋ ስጋት መከላከል፡ ከ"እሳት አጥፊነት" ወደ "አደጋ መከላከል"
አዲስ አበባ በየዓመቱ በአማካይ ከሺ በላይ ድንገተኛ አደጋዎች (በተለይም የእሳት ቃጠሎ) ያስተናግዳል። እነዚህ አደጋዎች የሚከሰቱት ደግሞ በአብዛኛው መሠረተ ልማት ባልተሟላላቸው፣ የቤት አሰራራቸው ለቃጠሎ በሚያመቹ እና የደረቅ ቆሻሻ አወጋገድ ስርዓታቸው ባልተስተካከለ ሰፈሮች ነው።
🌍 የዓለም ተሞክሮ፦ የቶኪዮ እና የሜክሲኮ ሲቲ ትምህርት
እንደ ቶኪዮ ያሉ ከተሞች አደጋ ከመከሰቱ በፊት "Micro-Zoning" የተባለ ስልት ይጠቀማሉ። ይህም እያንዳንዱ ወረዳ የራሱ የሆነ የአደጋ ስጋት ካርታ (Hazard Map) እንዲኖረው ያደርጋል። አዲስ አበባ አሁን የጀመረችው ጥናት ይህንን በወረዳ ደረጃ ያለውን ስጋት የመለየት ስራ የሚያከናውን ከሆነ፣ ግዙፍ እመርታ ነው። ነገር ግን እንደ ሜክሲኮ ሲቲ ሁሉ፣ ጥናቱ በወረቀት ላይ ብቻ ቢሰፍርና በቂ በጀት ካልተመደበለት፣ አደጋው ሲመጣ መከላከል አይቻልም።
🎓 የምሁራን እይታ፦
የከተማ ፕላን ባለሙያዎች እንደሚሉት፣ አዲስ አበባ "Reactive" (አደጋ ሲመጣ የምትደነግጥ) ከተማ ነች። "ጥናቱ በወረዳ ደረጃ መውረዱ መልካም ነው፤ ነገር ግን ወረዳዎች አደጋን ለመከላከል የሚያስችል ራሱን የቻለ ስልጣንና በጀት የላቸውም። ጥናቱ ይህንን መዋቅራዊ ለውጥ ካላመጣ፣ ሰነዱ ብቻውን ህንፃዎችን ከአደጋ አይታደግም" ይላሉ።
2. ዲጂታል ማንነት፡ የቢሮክራሲው ሞት ወይንስ አዲስ መልክ?
ሁለተኛው ጥናት "Counting Every Life, Securing Every Right" የሚል ሲሆን፣ ዓላማው የወሳኝ ኩነቶች ምዝገባን (ልደት፣ ጋብቻ፣ ሞት) ሙሉ በሙሉ ዲጂታላይዝ ማድረግ ነው። በአሁኑ ወቅት በአዲስ አበባ አንድ ነዋሪ የልደት ምስክር ወረቀት ለማውጣት ቢያንስ ከ3-5 ቀናት እንግልትና በወረቀት የተሞላ ፋይል ይገጥመዋል።
🌍 የዓለም ተሞክሮ፦ የኢስቶኒያ ተአምር
ኢስቶኒያ 99% የመንግስት አገልግሎቶችን በዲጂታል ትሰጣለች። አንድ ዜጋ በህይወቱ ወረቀት የሚፈርመው ሲጋባ እና ቤት ሲገዛ ብቻ ነው። አዲስ አበባ ይህንን ልምድ ለመቅሰም የጀመረችው ጥናት፣ ዜጎች ከወረዳ ወረዳ መረጃ ፍለጋ እንዳይመላለሱ የሚያደርግ "Interoperable" (ተሳሳቢ) ዳታቤዝ መፍጠር ይኖርበታል።
ዲጂታላይዜሽን ማለት "የወረቀት ፎርምን ወደ ኮምፒውተር መተየብ" ማለት አይደለም። አሰራሩን (Process) መቀየር ማለት ነው። ምሁራን እንደሚጠቁሙት፣ በመንግስት መዋቅር ውስጥ ያለው "የመረጃ ምስጢራዊነት አባዜ" እና የተቋማት መረጃን አለማጋራት (Data Silos) ለጥናቱ ትግበራ ትልቅ እንቅፋት ናቸው። በተጨማሪም፣ 80% የሚሆነው የከተማዋ ነዋሪ የዲጂታል እውቀት (Digital Literacy) በሌለበት ሁኔታ፣ ሲስተሙ ለጥቂቶች ብቻ እንዳይሆን ያሰጋል።
3. የጥናት አባዜ እና የትግበራ ድርቅ (Implementation Gap)
ኢትዮጵያ ውስጥ በየዓመቱ በመቶዎች የሚቆጠሩ ጥናቶች በከፍተኛ በጀት ይከናወናሉ። ይሁን እንጂ ብዙዎቹ ጥናቶች "የፖለቲካ ፍጆታ" ተደርገው ይወሰዳሉ።
የዳታ ጥራት ስጋት፦ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጥናቱን ሲያደርግ የሚጠቀመው መረጃ ከወረዳዎች የሚሰጠውን ነው። ወረዳዎች ደግሞ ሪፖርታቸውን "ለማሳመር" ሲሉ የተጋነነ ወይም የተሳሳተ መረጃ የመስጠት ዝንባሌ አላቸው። "Garbage in, Garbage out" እንደሚባለው፣ መነሻው የተሳሳተ ዳታ ከሆነ፣ የጥናቱ ውጤትም የተሳሳተ ይሆናል።
የሰው ኃይል ዝግጁነት፦ ዘመናዊ ሲስተም ቢገነባም፣ ያንን ሲስተም የሚረከበው የመንግስት ሰራተኛ በአሮጌው የቢሮክራሲ አስተሳሰብ የተተበተበ ከሆነ፣ ለውጥ ማምጣት አይቻልም። ቴክኖሎጂው ሳይሆን "አስተሳሰቡ" (Mindset) ይቀድማል።
4. የወደፊት ዕጣ-ፈንታ፦ ምን መደረግ አለበት?
ይህ ስምምነት ታሪካዊ ሊባል የሚችለው የሚከተሉት ነጥቦች ሲሟሉ ብቻ ነው፡
ግልጽነትና ተጠያቂነት፦ ጥናቱ በየደረጃው ያለውን ግስጋሴ ለህዝብ ይፋ ማድረግ አለበት። በ2018 መጨረሻ ምን ተሳካ? ምን ቀረ? የሚለው በግልጽ መታወቅ ይኖርበታል።
የግል ዘርፉ ተሳትፎ፦ መንግስትና ዩኒቨርሲቲ ብቻቸውን ከተማዋን ሊቀይሩ አይችሉም። የቴክኖሎጂ ኩባንያዎች (Startups) በዲጂታላይዜሽን ሂደቱ ውስጥ የራሳቸውን ሚና እንዲጫወቱ መፈቀድ አለበት።
የዜጎች ዳታ ደህንነት፦ የነዋሪዎች የግል መረጃ (Privacy) በህግ መጠበቅ አለበት። መረጃው ለክትትል ሳይሆን ለአገልግሎት መሆኑን ህዝቡ ካላመነበት፣ ለዲጂታል ምዝገባው ያለው ትብብር ዝቅተኛ ይሆናል።
ማጠቃለያ
የአዲስ አበባ ከተማ ስራ አስኪያጅ ጽ/ቤት እና የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ስምምነት ለከተማዋ "የተስፋ ጭላንጭል" ነው። ነገር ግን ይህ ጭላንጭል ወደ ደማቅ ብርሃን የሚቀየረው በጥናቱ ውጤት ሳይሆን በጥናቱ ተፈጻሚነት ነው።
ከተማዋ በወረቀት ላይ ሳይሆን በመሬት ላይ፣ በሪፖርት ሳይሆን በነዋሪው እርካታ መመዘን አለባት። አዲስ አበባ በ2018 "ስማርት ሲቲ" (Smart City) ለመሆን የመጀመሪያውን እርምጃ ትረምዳለች ወይንስ በቢሮክራሲው አዙሪት ውስጥ ትቀጥላለች? መልሱ የሚገኘው ከጥናቱ መጠናቀቅ በኋላ በሚወሰዱት ደፋር የፖሊሲ እርምጃዎች ላይ ነው።
የከተማዋ ስራ አስኪያጅ ጽህፈት ቤት ከሀገሪቱ አንጋፋ የጥናት ተቋም ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጋር በ2018 በጀት ዓመት የሚጠናቀቁ ሁለት ግዙፍ ስልታዊ ጥናቶችን ለማካሄድ ተፈራርሟል።
ስምምነቱ "Building Urban Resilience" (የከተማ መቋቋም አቅምን መገንባት) እና "Counting Every Life" (ዲጂታል የወሳኝ ኩነቶች ምዝገባ) በሚሉ መጠሪያዎች የቀረቡ ናቸው።
ነገር ግን ጥያቄው፦ ይህ ስምምነት የከተማዋን ነዋሪ ሕይወት በእርግጥ ይለውጠዋል ወይንስ ሌላ የቢሮክራሲ ሰነድ ሆኖ በመደርደሪያዎች ላይ ይከመራል? ይህ ዘገባ የዓለም አቀፍ ተሞክሮዎችን፣ የምሁራን የሰላ ትችቶችን እና የወደፊት ስጋቶችን በጥልቀት ይፈትሻል።
1. የአደጋ ስጋት መከላከል፡ ከ"እሳት አጥፊነት" ወደ "አደጋ መከላከል"
አዲስ አበባ በየዓመቱ በአማካይ ከሺ በላይ ድንገተኛ አደጋዎች (በተለይም የእሳት ቃጠሎ) ያስተናግዳል። እነዚህ አደጋዎች የሚከሰቱት ደግሞ በአብዛኛው መሠረተ ልማት ባልተሟላላቸው፣ የቤት አሰራራቸው ለቃጠሎ በሚያመቹ እና የደረቅ ቆሻሻ አወጋገድ ስርዓታቸው ባልተስተካከለ ሰፈሮች ነው።
🌍 የዓለም ተሞክሮ፦ የቶኪዮ እና የሜክሲኮ ሲቲ ትምህርት
እንደ ቶኪዮ ያሉ ከተሞች አደጋ ከመከሰቱ በፊት "Micro-Zoning" የተባለ ስልት ይጠቀማሉ። ይህም እያንዳንዱ ወረዳ የራሱ የሆነ የአደጋ ስጋት ካርታ (Hazard Map) እንዲኖረው ያደርጋል። አዲስ አበባ አሁን የጀመረችው ጥናት ይህንን በወረዳ ደረጃ ያለውን ስጋት የመለየት ስራ የሚያከናውን ከሆነ፣ ግዙፍ እመርታ ነው። ነገር ግን እንደ ሜክሲኮ ሲቲ ሁሉ፣ ጥናቱ በወረቀት ላይ ብቻ ቢሰፍርና በቂ በጀት ካልተመደበለት፣ አደጋው ሲመጣ መከላከል አይቻልም።
🎓 የምሁራን እይታ፦
የከተማ ፕላን ባለሙያዎች እንደሚሉት፣ አዲስ አበባ "Reactive" (አደጋ ሲመጣ የምትደነግጥ) ከተማ ነች። "ጥናቱ በወረዳ ደረጃ መውረዱ መልካም ነው፤ ነገር ግን ወረዳዎች አደጋን ለመከላከል የሚያስችል ራሱን የቻለ ስልጣንና በጀት የላቸውም። ጥናቱ ይህንን መዋቅራዊ ለውጥ ካላመጣ፣ ሰነዱ ብቻውን ህንፃዎችን ከአደጋ አይታደግም" ይላሉ።
2. ዲጂታል ማንነት፡ የቢሮክራሲው ሞት ወይንስ አዲስ መልክ?
ሁለተኛው ጥናት "Counting Every Life, Securing Every Right" የሚል ሲሆን፣ ዓላማው የወሳኝ ኩነቶች ምዝገባን (ልደት፣ ጋብቻ፣ ሞት) ሙሉ በሙሉ ዲጂታላይዝ ማድረግ ነው። በአሁኑ ወቅት በአዲስ አበባ አንድ ነዋሪ የልደት ምስክር ወረቀት ለማውጣት ቢያንስ ከ3-5 ቀናት እንግልትና በወረቀት የተሞላ ፋይል ይገጥመዋል።
🌍 የዓለም ተሞክሮ፦ የኢስቶኒያ ተአምር
ኢስቶኒያ 99% የመንግስት አገልግሎቶችን በዲጂታል ትሰጣለች። አንድ ዜጋ በህይወቱ ወረቀት የሚፈርመው ሲጋባ እና ቤት ሲገዛ ብቻ ነው። አዲስ አበባ ይህንን ልምድ ለመቅሰም የጀመረችው ጥናት፣ ዜጎች ከወረዳ ወረዳ መረጃ ፍለጋ እንዳይመላለሱ የሚያደርግ "Interoperable" (ተሳሳቢ) ዳታቤዝ መፍጠር ይኖርበታል።
ዲጂታላይዜሽን ማለት "የወረቀት ፎርምን ወደ ኮምፒውተር መተየብ" ማለት አይደለም። አሰራሩን (Process) መቀየር ማለት ነው። ምሁራን እንደሚጠቁሙት፣ በመንግስት መዋቅር ውስጥ ያለው "የመረጃ ምስጢራዊነት አባዜ" እና የተቋማት መረጃን አለማጋራት (Data Silos) ለጥናቱ ትግበራ ትልቅ እንቅፋት ናቸው። በተጨማሪም፣ 80% የሚሆነው የከተማዋ ነዋሪ የዲጂታል እውቀት (Digital Literacy) በሌለበት ሁኔታ፣ ሲስተሙ ለጥቂቶች ብቻ እንዳይሆን ያሰጋል።
3. የጥናት አባዜ እና የትግበራ ድርቅ (Implementation Gap)
ኢትዮጵያ ውስጥ በየዓመቱ በመቶዎች የሚቆጠሩ ጥናቶች በከፍተኛ በጀት ይከናወናሉ። ይሁን እንጂ ብዙዎቹ ጥናቶች "የፖለቲካ ፍጆታ" ተደርገው ይወሰዳሉ።
የዳታ ጥራት ስጋት፦ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጥናቱን ሲያደርግ የሚጠቀመው መረጃ ከወረዳዎች የሚሰጠውን ነው። ወረዳዎች ደግሞ ሪፖርታቸውን "ለማሳመር" ሲሉ የተጋነነ ወይም የተሳሳተ መረጃ የመስጠት ዝንባሌ አላቸው። "Garbage in, Garbage out" እንደሚባለው፣ መነሻው የተሳሳተ ዳታ ከሆነ፣ የጥናቱ ውጤትም የተሳሳተ ይሆናል።
የሰው ኃይል ዝግጁነት፦ ዘመናዊ ሲስተም ቢገነባም፣ ያንን ሲስተም የሚረከበው የመንግስት ሰራተኛ በአሮጌው የቢሮክራሲ አስተሳሰብ የተተበተበ ከሆነ፣ ለውጥ ማምጣት አይቻልም። ቴክኖሎጂው ሳይሆን "አስተሳሰቡ" (Mindset) ይቀድማል።
4. የወደፊት ዕጣ-ፈንታ፦ ምን መደረግ አለበት?
ይህ ስምምነት ታሪካዊ ሊባል የሚችለው የሚከተሉት ነጥቦች ሲሟሉ ብቻ ነው፡
ግልጽነትና ተጠያቂነት፦ ጥናቱ በየደረጃው ያለውን ግስጋሴ ለህዝብ ይፋ ማድረግ አለበት። በ2018 መጨረሻ ምን ተሳካ? ምን ቀረ? የሚለው በግልጽ መታወቅ ይኖርበታል።
የግል ዘርፉ ተሳትፎ፦ መንግስትና ዩኒቨርሲቲ ብቻቸውን ከተማዋን ሊቀይሩ አይችሉም። የቴክኖሎጂ ኩባንያዎች (Startups) በዲጂታላይዜሽን ሂደቱ ውስጥ የራሳቸውን ሚና እንዲጫወቱ መፈቀድ አለበት።
የዜጎች ዳታ ደህንነት፦ የነዋሪዎች የግል መረጃ (Privacy) በህግ መጠበቅ አለበት። መረጃው ለክትትል ሳይሆን ለአገልግሎት መሆኑን ህዝቡ ካላመነበት፣ ለዲጂታል ምዝገባው ያለው ትብብር ዝቅተኛ ይሆናል።
ማጠቃለያ
የአዲስ አበባ ከተማ ስራ አስኪያጅ ጽ/ቤት እና የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ስምምነት ለከተማዋ "የተስፋ ጭላንጭል" ነው። ነገር ግን ይህ ጭላንጭል ወደ ደማቅ ብርሃን የሚቀየረው በጥናቱ ውጤት ሳይሆን በጥናቱ ተፈጻሚነት ነው።
ከተማዋ በወረቀት ላይ ሳይሆን በመሬት ላይ፣ በሪፖርት ሳይሆን በነዋሪው እርካታ መመዘን አለባት። አዲስ አበባ በ2018 "ስማርት ሲቲ" (Smart City) ለመሆን የመጀመሪያውን እርምጃ ትረምዳለች ወይንስ በቢሮክራሲው አዙሪት ውስጥ ትቀጥላለች? መልሱ የሚገኘው ከጥናቱ መጠናቀቅ በኋላ በሚወሰዱት ደፋር የፖሊሲ እርምጃዎች ላይ ነው።
6 months ago
15th Ethio-Chamber International Trade Fair
February 4–8, 2026
Meskel Square, Addis Ababa
Don’t Miss Africa’s Growing Business Gateway!
The 15th Ethio-Chamber International Trade Fair brings together business leaders, investors, innovators, manufacturers, traders, and entrepreneurs from Ethiopia and around the world under one roof.
This landmark event is your best platform for trade promotion, investment opportunities, market expansion, and high-level business networking.
Buy Ethiopian! Invest in Ethiopia!
________
Sectors
• Manufacturing
• Agro-Processing
• Import & Export
• Wholesale & Retail
• Mining
• Telecommunications & ICT
• Transportation & Logistics
• Automotive
• Coffee & Agribusiness
• Services
• Small & Medium Enterprises (SMEs)
• And many more
________
Why Participate?
✔ Connect with local and international investors
✔ Discover new markets and partnerships
✔ Showcase products, innovations, and services
✔ Explore trade and investment opportunities
✔ Strengthen your brand visibility
Register Now & Secure Your Place!
Email: ethiochambereventgmail.com
Website: event.ethiopianchamber.com
Call: 0993 512 930 | 0912 495 739
Organized by:
Ethiopian Chamber of Commerce and Sectoral Associations (ECCSA)
in collaboration with Ministry of Trade and Regional Integration (MoTRI)
February 4–8, 2026
Meskel Square, Addis Ababa
Don’t Miss Africa’s Growing Business Gateway!
The 15th Ethio-Chamber International Trade Fair brings together business leaders, investors, innovators, manufacturers, traders, and entrepreneurs from Ethiopia and around the world under one roof.
This landmark event is your best platform for trade promotion, investment opportunities, market expansion, and high-level business networking.
Buy Ethiopian! Invest in Ethiopia!
________
Sectors
• Manufacturing
• Agro-Processing
• Import & Export
• Wholesale & Retail
• Mining
• Telecommunications & ICT
• Transportation & Logistics
• Automotive
• Coffee & Agribusiness
• Services
• Small & Medium Enterprises (SMEs)
• And many more
________
Why Participate?
✔ Connect with local and international investors
✔ Discover new markets and partnerships
✔ Showcase products, innovations, and services
✔ Explore trade and investment opportunities
✔ Strengthen your brand visibility
Register Now & Secure Your Place!
Email: ethiochambereventgmail.com
Website: event.ethiopianchamber.com
Call: 0993 512 930 | 0912 495 739
Organized by:
Ethiopian Chamber of Commerce and Sectoral Associations (ECCSA)
in collaboration with Ministry of Trade and Regional Integration (MoTRI)
7 months ago
Funeral Program
(የቀብር ፕሮግራም)
Terry will be received on Sunday (እሁድ), ጥር 17 2018 ዓ.ም. / January 26, 2026 at 9:00 p.m. (3:00 ምሽት በአማርኛ ሰዓት) from the Cargo Aviation terminal and taken to her residence.
The Fetat prayer service will be conducted throughout the night. On the following day, Monday (ሰኞ), ጥር 18 2018 ዓ.ም. / January 27, 2026, she will be taken to Salete Mihret Church at 11:00 a.m. (5:00 ጠዋት በአማርኛ ሰዓት).
The Ye-Fithat Zena (funeral service) will begin at 12:00 noon (6:00 ጠዋት በአማርኛ ሰዓት), followed by the procession to the burial place
After the completion of the burial service,family, relatives, and friends will gather at Bet Mariam Hall at Salete Mihret Church to remember and honor her life.
Food and drinks prepared by family and friends will be served
“The Lord is our shepherd; in His care she shall rest in eternal peace. He leads her beside still waters and restores her soul.”
— Psalm 23:1–
(የቀብር ፕሮግራም)
Terry will be received on Sunday (እሁድ), ጥር 17 2018 ዓ.ም. / January 26, 2026 at 9:00 p.m. (3:00 ምሽት በአማርኛ ሰዓት) from the Cargo Aviation terminal and taken to her residence.
The Fetat prayer service will be conducted throughout the night. On the following day, Monday (ሰኞ), ጥር 18 2018 ዓ.ም. / January 27, 2026, she will be taken to Salete Mihret Church at 11:00 a.m. (5:00 ጠዋት በአማርኛ ሰዓት).
The Ye-Fithat Zena (funeral service) will begin at 12:00 noon (6:00 ጠዋት በአማርኛ ሰዓት), followed by the procession to the burial place
After the completion of the burial service,family, relatives, and friends will gather at Bet Mariam Hall at Salete Mihret Church to remember and honor her life.
Food and drinks prepared by family and friends will be served
“The Lord is our shepherd; in His care she shall rest in eternal peace. He leads her beside still waters and restores her soul.”
— Psalm 23:1–
7 months ago
ብራና በተወጠረባት ቅድስት ላሊበላ የከተራ በዓል! 🕯️
"ቱሪስቶች በላሊበላ የከተራ በዓል ላይ በብዛት ታድመዋል"
#ethiopia | በዓለም እጅግ አስደናቂ ከሆኑት የድንጋይ ውቅር አብያተ ክርስቲያናት መገኛ በሆነችው ቅድስት ላሊበላ ከተማ፤ የጥምቀት ዋዜማ (ከተራ) በዓል በልዩ መንፈሳዊ ድባብ እየተከበረ ይገኛል።
የበዓሉ ትዕይንት፡
በዓሉን ለመታደም ከተለያዩ የዓለም ክፍሎች የመጡ በርካታ የውጭ ሀገር ጎብኚዎች (Foreign Visitors) ከነዋሪው ጋር በመሆን የከተራውን ሥነ-ሥርዓት በድምቀት እያጀቡት ነው።
ታቦታቱ ከአለት ፍልፍል አብያተ ክርስቲያናቱ ወጥተው፣ በካህናቱ ያሬዳዊ ወረብ እና በምዕመናን እልልታ ታጅበው ወደ ዮርዳኖስ ወንዝ (ማደሪያቸው) እያመሩ ነው።
The Eve of Timket is called Ketera!
Tourists in Lalibela are witnessing the mesmerizing spiritual procession of the Tabots to the baptismal site.
እንኳን ለብርሃነ ጥምቀቱ በሰላም አደረሳችሁ!
#lalibela #ketera #timket #ethiopia #rockhewnchurches #orthodox #visitethiopia #tourism
"ቱሪስቶች በላሊበላ የከተራ በዓል ላይ በብዛት ታድመዋል"
#ethiopia | በዓለም እጅግ አስደናቂ ከሆኑት የድንጋይ ውቅር አብያተ ክርስቲያናት መገኛ በሆነችው ቅድስት ላሊበላ ከተማ፤ የጥምቀት ዋዜማ (ከተራ) በዓል በልዩ መንፈሳዊ ድባብ እየተከበረ ይገኛል።
የበዓሉ ትዕይንት፡
በዓሉን ለመታደም ከተለያዩ የዓለም ክፍሎች የመጡ በርካታ የውጭ ሀገር ጎብኚዎች (Foreign Visitors) ከነዋሪው ጋር በመሆን የከተራውን ሥነ-ሥርዓት በድምቀት እያጀቡት ነው።
ታቦታቱ ከአለት ፍልፍል አብያተ ክርስቲያናቱ ወጥተው፣ በካህናቱ ያሬዳዊ ወረብ እና በምዕመናን እልልታ ታጅበው ወደ ዮርዳኖስ ወንዝ (ማደሪያቸው) እያመሩ ነው።
The Eve of Timket is called Ketera!
Tourists in Lalibela are witnessing the mesmerizing spiritual procession of the Tabots to the baptismal site.
እንኳን ለብርሃነ ጥምቀቱ በሰላም አደረሳችሁ!
#lalibela #ketera #timket #ethiopia #rockhewnchurches #orthodox #visitethiopia #tourism
7 months ago
ዳቺ በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ የታሸጉ የጥራጥሬ ምርቶችን ለገበያ ማቅረብ ጀመረ
የዳቺ የምግብ ማቀነባበርያ አክሲዮን ኩባንያ በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ ሙሉ በሙሉ በአገር ውስጥ የተመረቱ የታሸጉ የባቄላ እና የቦሎቄ ምርቶችን ለሀገር ውስጥና ለውጭ ገበያ ማቅረብ መጀመሩን አስታወቀ።
ዛሬ ጥር 5 ቀን 2018 ዓ.ም በስካይላይት ሆቴል በተከናወነ ልዩ መርሐግብር፣ ኩባንያው ከኢትዮጵያ ገበሬዎች የተገኙ ምርቶችን እሴት በመጨመር (Agro-processing) ለገበያ ማቅረቡን ይፋ አድርጓል።
ይህም ኢትዮጵያ ከውጭ የሚገቡ የታሸጉ ምግቦችን በአገር ውስጥ ምርት ለመተካትና (Import Substitution) የውጭ ገበያ ላይ ያተኮረ የኢንዱስትሪ ልማትን ለማጠናከር በምታደርገው ጥረት ውስጥ ትልቅ ስኬት ሆኖ ተመዝግቧል።
ዳቺ በአሁኑ ወቅት ስድስት ዓይነት ምርቶችን ማለትም ቀይ፣ ነጭ እና ጥቁር ቦሎቄን፣ ፉልን (ባቄላ)፣ አተርን እና ጣፋጭ በቆሎን (Sweet Corn) በ400 ግራም እሽግ ማምረት የጀመረ ሲሆን፣ ምርቶቹ በተመጣጣኝ ዋጋ ለገበያ ቀርበዋል። በቅርብ ወራት ውስጥም የ3 ኪሎ ግራም እሽጎች ለገበያ እንደሚቀርቡ ተገልጿል።
የዳቺ ዋና የንግድ ኃላፊ ቢኒያም ዮሐንስ እንደተናገሩት፣ ምርቶቹ ዓለም አቀፍ የጥራትና የደህንነት መመዘኛዎችን የሚያሟሉ ሲሆን በቅርቡ ዱባይን ጨምሮ ወደ ተለያዩ ዓለም አቀፍ ገበያዎች የሚላኩ ይሆናል። "አዳዲሶቹ ምርቶች ኢትዮጵያ በዓለም የምግብ አቅርቦት ሰንሰለት ውስጥ ያላት ሚና ከጥሬ ዕቃ ላኪነት ወደ ተጠናቀቀ ምርት ላኪነት እየተቀየረ መሆኑን አብሳሪ ናቸው" ሲሉ ኃላፊው አክለው ገልጸዋል።
ዳቺ የምግብ ኢንዱስትሪ በአሁኑ ወቅት አራት ፋብሪካዎችን የሚያስተዳድር ሲሆን፣ የታሸጉ ምግቦችን፣ የቲማቲም ድልህን፣ የፍራፍሬ ጭማቂዎችን፣ ጃም፣ ማዮኔዝ እና 26 ዓይነት የቅመማ ቅመም (Condiment) ምርቶችን በማምረት ላይ ይገኛል። ኩባንያው በአሁኑ ወቅት የሚያቀርባቸውን 36 ዓይነት ምርቶች ወደፊት ወደ 100 ለማሳደግ እየሰራ መሆኑንም አስታውቋል።
የዳቺ የምግብ ማቀነባበርያ አክሲዮን ኩባንያ በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ ሙሉ በሙሉ በአገር ውስጥ የተመረቱ የታሸጉ የባቄላ እና የቦሎቄ ምርቶችን ለሀገር ውስጥና ለውጭ ገበያ ማቅረብ መጀመሩን አስታወቀ።
ዛሬ ጥር 5 ቀን 2018 ዓ.ም በስካይላይት ሆቴል በተከናወነ ልዩ መርሐግብር፣ ኩባንያው ከኢትዮጵያ ገበሬዎች የተገኙ ምርቶችን እሴት በመጨመር (Agro-processing) ለገበያ ማቅረቡን ይፋ አድርጓል።
ይህም ኢትዮጵያ ከውጭ የሚገቡ የታሸጉ ምግቦችን በአገር ውስጥ ምርት ለመተካትና (Import Substitution) የውጭ ገበያ ላይ ያተኮረ የኢንዱስትሪ ልማትን ለማጠናከር በምታደርገው ጥረት ውስጥ ትልቅ ስኬት ሆኖ ተመዝግቧል።
ዳቺ በአሁኑ ወቅት ስድስት ዓይነት ምርቶችን ማለትም ቀይ፣ ነጭ እና ጥቁር ቦሎቄን፣ ፉልን (ባቄላ)፣ አተርን እና ጣፋጭ በቆሎን (Sweet Corn) በ400 ግራም እሽግ ማምረት የጀመረ ሲሆን፣ ምርቶቹ በተመጣጣኝ ዋጋ ለገበያ ቀርበዋል። በቅርብ ወራት ውስጥም የ3 ኪሎ ግራም እሽጎች ለገበያ እንደሚቀርቡ ተገልጿል።
የዳቺ ዋና የንግድ ኃላፊ ቢኒያም ዮሐንስ እንደተናገሩት፣ ምርቶቹ ዓለም አቀፍ የጥራትና የደህንነት መመዘኛዎችን የሚያሟሉ ሲሆን በቅርቡ ዱባይን ጨምሮ ወደ ተለያዩ ዓለም አቀፍ ገበያዎች የሚላኩ ይሆናል። "አዳዲሶቹ ምርቶች ኢትዮጵያ በዓለም የምግብ አቅርቦት ሰንሰለት ውስጥ ያላት ሚና ከጥሬ ዕቃ ላኪነት ወደ ተጠናቀቀ ምርት ላኪነት እየተቀየረ መሆኑን አብሳሪ ናቸው" ሲሉ ኃላፊው አክለው ገልጸዋል።
ዳቺ የምግብ ኢንዱስትሪ በአሁኑ ወቅት አራት ፋብሪካዎችን የሚያስተዳድር ሲሆን፣ የታሸጉ ምግቦችን፣ የቲማቲም ድልህን፣ የፍራፍሬ ጭማቂዎችን፣ ጃም፣ ማዮኔዝ እና 26 ዓይነት የቅመማ ቅመም (Condiment) ምርቶችን በማምረት ላይ ይገኛል። ኩባንያው በአሁኑ ወቅት የሚያቀርባቸውን 36 ዓይነት ምርቶች ወደፊት ወደ 100 ለማሳደግ እየሰራ መሆኑንም አስታውቋል።
7 months ago
Scholarships in Switzerland Without IELTS | Application Process
Apply Link: https://nspscholarships.co...
• Level of Study: Bachelors, Masters and PhD
• Institution: Swiss universities
• Study in: Switzerland
• Program Period: Different
• Deadline: Different
Apply Link: https://nspscholarships.co...
• Level of Study: Bachelors, Masters and PhD
• Institution: Swiss universities
• Study in: Switzerland
• Program Period: Different
• Deadline: Different
7 months ago
TECNO and CAF Elevate Dream On The Field with “Future Star of Africa” Youth Sponsorship Initiative
#ethiopia | TECNO, the Official Global Partner of AFCON Morocco 2025, in collaboration with the Confederation of African Football (CAF), has expanded its flagship Dream On The Field charity program with the launch of the “Future Star of Africa” youth sponsorship initiative. This new phase marks a strategic shift from infrastructure development alone to direct, long-term investment in Africa’s emerging football talent.
Moving beyond pitch renovation, the initiative focuses on identifying and supporting promising male and female footballers aged 12 to 15 across the continent, providing structured development and sponsorship until they reach the age of 18. The program is designed to create clear, professional pathways for young players while allowing them to grow and thrive within their home countries.
The launch builds on the strong foundation of the Dream On The Field program, which has already delivered eight renovated football pitches, with seven additional projects currently underway. These efforts align with TECNO’s long-term vision to renovate 100 football pitches across Africa, establishing a sustainable ecosystem that connects grassroots infrastructure with elite player development.
The Future Star of Africa initiative combines CAF’s technical expertise with TECNO’s commitment to empowering young Africans. Talent identification will be conducted through a fair and professional process led by expert scouts, national youth coaches, and sports academics. Players will be evaluated not only on technical skill, but also on mindset, resilience, discipline, and leadership potential, ensuring the development of well-rounded athletes and future role models.
By integrating community infrastructure, long-term youth sponsorship, and professional development frameworks, the TECNO x CAF partnership demonstrates how purposeful collaboration can transform African football—expanding opportunities, strengthening communities, and shaping the continent’s next generation of football leaders.
#ethiopia | TECNO, the Official Global Partner of AFCON Morocco 2025, in collaboration with the Confederation of African Football (CAF), has expanded its flagship Dream On The Field charity program with the launch of the “Future Star of Africa” youth sponsorship initiative. This new phase marks a strategic shift from infrastructure development alone to direct, long-term investment in Africa’s emerging football talent.
Moving beyond pitch renovation, the initiative focuses on identifying and supporting promising male and female footballers aged 12 to 15 across the continent, providing structured development and sponsorship until they reach the age of 18. The program is designed to create clear, professional pathways for young players while allowing them to grow and thrive within their home countries.
The launch builds on the strong foundation of the Dream On The Field program, which has already delivered eight renovated football pitches, with seven additional projects currently underway. These efforts align with TECNO’s long-term vision to renovate 100 football pitches across Africa, establishing a sustainable ecosystem that connects grassroots infrastructure with elite player development.
The Future Star of Africa initiative combines CAF’s technical expertise with TECNO’s commitment to empowering young Africans. Talent identification will be conducted through a fair and professional process led by expert scouts, national youth coaches, and sports academics. Players will be evaluated not only on technical skill, but also on mindset, resilience, discipline, and leadership potential, ensuring the development of well-rounded athletes and future role models.
By integrating community infrastructure, long-term youth sponsorship, and professional development frameworks, the TECNO x CAF partnership demonstrates how purposeful collaboration can transform African football—expanding opportunities, strengthening communities, and shaping the continent’s next generation of football leaders.
9 months ago
ያለማቋረጥ የቢሮ ስራ አንድ ቦታ ላይ ተቀምጠው የሚሰሩ ወንዶች የዘር ፍሬያቸው ጥራት ይቀንሳል ለመካንነትም ሊዳረጉ ይችላሉ ሲል አንድ ጥናት አመላከተ
የወንዶች መካንነት ከቀን ወደ ቀን በከፍተኛ ፍጥነት እየጨመረ ነው። በጣም ቅባታማ ወይም ቅመም የበዛባቸው ምግቦችም የወንዶችን የመራባት አቅም በእጅጉ ይጎዳሉ። በምሽት ፈረቃ መሥራትና የአእምሮ ውጥረት (ጭንቀት) በተጨማሪ፤ ያለማቋረጥ በቢሮ ውስጥ ተቀምጦ የመሥራት ልማድ ተጨምሮበታል። በዚህ በቴክኖሎጂ ላይ ጥገኛ በሆነ ዘመን፣ አብዛኛው ጊዜያችን የሚያልፈው ከላፕቶፖች ጋር ነው።
በብሔራዊ የጤና ተቋማት (እና በሃርቫርድ የሕክምና ትምህርት ቤት በተደረገ ጥናት መሠረት፣ በወንዶች ላይ የዘር ፈሳሽ ጥራት እንዲቀንስ ከሚያደርጉ ምክንያቶች አንዱ ለረጅም ጊዜ በቢሮ ውስጥ መሥራት ነው።
ይህ ለረጅም ጊዜ በሚቀመጡ ወይም ላፕቶፕን ጭናቸው ላይ አድርገው ያለማቋረጥ በሚሠሩ ሰዎች ላይ በተደረጉ ምርመራዎች በግልጽ ተረጋግጧል።
በዩናይትድ ስቴትስ የዩታህ ዩኒቨርሲቲ በቅርቡ የተደረገ ጥናት እንደሚያመለክተው የዘር ፈሳሽ ብዛት በሰዓታት፣ ከቀን ወደ ቀን እና ከወር ወደ ወር ሊለዋወጥ ይችላል።
ጥናቶች እንደሚያሳዩት ወንዶች ለረጅም ጊዜ በጠረጴዛ ላይ መቀመጥ እና የአካል እንቅስቃሴ ማነስ የመካንነት አደጋን ሊጨምር ይችላል። ለምሳሌ፣ አንድ ሰው በተከታታይ ከ5 እስከ 6 ሰዓት ወይም ከዚያ በላይ ከተቀመጠ የሰውነቱ ሙቀት ይለወጣል። በተለይም የብልት ፍሬዎች ሙቀት ይጨምራል።
ዶክተሮች እንደሚሉት ከሆነ የብልት ፍሬዎች ሙቀት ብዙውን ጊዜ ከሰውነት ሙቀት በ2-4 ዲግሪ ያነሰ ነው። ያለማቋረጥ በመቀመጥ የሙቀት መጠኑ ከጨመረ የዘር ፈሳሽ ምርት ይስተጓጎላል።
ላፕቶፕን ጭናቸው ላይ አድርገው ለሰዓታት የሚሠሩ ሰዎች ለበለጠ አደጋ ይጋለጣሉ። ከላፕቶፑ የሚወጣው ሙቀት በቀጥታ የብልት ፍሬዎች ሙቀት ላይ ተጽዕኖ ያሳድራል፣ ይህም የሆርሞን ሚዛን እንዲዛባ ያደርጋል። በዚህ ምክንያት የዘር ፈሳሽ ብዛት እና ጥራት ይቀንሳል። ከላፕቶፑ የሚወጣው የኤሌክትሮማግኔቲክ ጨረር ለረጅም ጊዜ በቀጥታ ተጽዕኖ ካሳደረ፣ የመካንነት አደጋም በከፍተኛ ሁኔታ ይጨምራል።
ተመራማሪዎች ከ20 እስከ 40 ዓመት የሆናቸው ወደ 1,200 የሚጠጉ ወንዶች የዘር ፈሳሽ ናሙናዎችን ሰብስበው ሞክረዋል። ላፕቶፖቻቸውን ጭናቸው ላይ ያደረጉ ወይም ከአምስት ሰአት በላይ በአንድ ቦታ ላይ ሆነው የሰሩ ሰዎች የዘር ፈሳሽ ምርታቸው ሊቆም እንደደረሰ ደርሰውበታል።
ጠባብ ሱሪዎችን መልበስ
ጠባብ ሱሪዎችን ወይም በጣም ጠባብ የውስጥ ሱሪዎችን መልበስ በብልት ፍሬዎች ላይ ጫና ያሳድራል፣ ይህም የዘር ፈሳሽ ምርትን ሊቀንስ ይችላል። በተመሳሳይ ጊዜ ይህ ተጽእኖ ለአንድ ቦታ ለረጅም ጊዜ በመቀመጥ የበለጠ ይጨምራል።
በሞቃት የመኪና ወንበር ላይ ለረጅም ጊዜ መቀመጥ
የብልት ፍሬዎች ሙቀት እንዲጨምር ያደርጋል፣ ይህም በዘር ፈሳሽ ብዛት፣ እንቅስቃሴ እና መደበኛ አወቃቀር ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ ያሳድራል።
ክብደት እና ሜታቦሊዝምም እንዲሁ ለረጅም ጊዜ በጠረጼዛ ላይ በመቀመጥ ይጎዳሉ።
በተለይም ለሆድ ስብ መጨመር አስተዋጽኦ ያደርጋል፣ ይህም ለዘር ፈሳሽ ምርት የሚያስፈልገውን የሆርሞን ሚዛን ያዛባል። ጥናቶች እንደሚያሳዩት ከመጠን ያለፈ ውፍረት እና ሜታቦሊክ እብጠት የዘር ፈሳሽ ብዛት፣ እንቅስቃሴ እና ጥራት ሊቀንስ ይችላል።
በተለይ የሚዲያ ወይም የአይቲ ዘርፍ ላይ ያሉ እና ያለማቋረጥ ተቀምጠው የሚሠሩ ሰዎች ከመጠን በላይ ሻይ፣ ቡና ወይም ጃንክ ፉድ የመመገብ ልማድ ካላቸው፣ የሆርሞን ሚዛናቸው ሊዛባ ይችላል። በዚህ ምክንያት የዘር ፈሳሽ ምርት ይቀንሳል። በተጨማሪም ለረጅም ጊዜ መቀመጥ በዳሌ አካባቢ ያለውን የደም ዝውውር ሊቀንስ ይችላል፣ ይህም በዘር ፈሳሽ ጤና ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ ያሳድራል።
ምን ማድረግ አለብን?
ያለማቋረጥ ተቀምጠው መሥራት የለብዎትም። በየ 30-45 ደቂቃው ተነስተው መዞር አስፈላጊ ነው። ደም ዝውውርን ስለሚጨምር እና በዘር ፈሳሽ ጤና ላይ በጎ ተጽዕኖ ስለሚያሳድር ሰውነትዎን መዘርጋት ከቻሉ የበለጠ ጥሩ ነው።
ቢያንስ በሳምንት 5 ቀናት፣ በቀን ከ30-45 ደቂቃዎች የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ያድርጉ። መራመድ፣ ብስክሌት መንዳት፣ መሮጥ ወይም መዋኘት - ማንኛውም ዓይነት የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ሰውነትን ጤናማ እና የዘር ፈሳሽን ጤናማ ያደርጋል።
በምሽት ፈረቃ በሚሠሩበት ጊዜ የሚጠጡትን የሻይ እና ቡና መጠን መቀነስ አለብዎት። ሰውነት ጤናማ ሆኖ እንዲቆይ እና የሆርሞን ሚዛን እንዲጠበቅ በቂ ውሃ መጠጣትም አስፈላጊ ነው።
ከመጠን በላይ ማጨስ እና አልኮል መጠጣት በዘር ፈሳሽ ጥራት እና እንቅስቃሴ ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ ያሳድራሉ። ስለዚህ እነዚህን መጠጦች በተቻለ መጠን ማስወገድ አለብዎት።
በምግብዎ ውስጥ ብዙ ትኩስ አትክልቶችን እና ፍራፍሬዎችን ያካትቱ። እንደ እንቁላል፣ ለውዝ (እና የተለያዩ ዘሮች ያሉ በዚንክ እና ሴሊኒየም የበለፀጉ ምግቦች መካተት አለባቸው። የተዘጋጁ ምግቦችን (processed foods)፣ ስኳር የበዛባቸውን መጠጦች እና ጃንክ ፉድ ማስወገድም አስፈላጊ ነው።
seledadotio
seledadotio
የወንዶች መካንነት ከቀን ወደ ቀን በከፍተኛ ፍጥነት እየጨመረ ነው። በጣም ቅባታማ ወይም ቅመም የበዛባቸው ምግቦችም የወንዶችን የመራባት አቅም በእጅጉ ይጎዳሉ። በምሽት ፈረቃ መሥራትና የአእምሮ ውጥረት (ጭንቀት) በተጨማሪ፤ ያለማቋረጥ በቢሮ ውስጥ ተቀምጦ የመሥራት ልማድ ተጨምሮበታል። በዚህ በቴክኖሎጂ ላይ ጥገኛ በሆነ ዘመን፣ አብዛኛው ጊዜያችን የሚያልፈው ከላፕቶፖች ጋር ነው።
በብሔራዊ የጤና ተቋማት (እና በሃርቫርድ የሕክምና ትምህርት ቤት በተደረገ ጥናት መሠረት፣ በወንዶች ላይ የዘር ፈሳሽ ጥራት እንዲቀንስ ከሚያደርጉ ምክንያቶች አንዱ ለረጅም ጊዜ በቢሮ ውስጥ መሥራት ነው።
ይህ ለረጅም ጊዜ በሚቀመጡ ወይም ላፕቶፕን ጭናቸው ላይ አድርገው ያለማቋረጥ በሚሠሩ ሰዎች ላይ በተደረጉ ምርመራዎች በግልጽ ተረጋግጧል።
በዩናይትድ ስቴትስ የዩታህ ዩኒቨርሲቲ በቅርቡ የተደረገ ጥናት እንደሚያመለክተው የዘር ፈሳሽ ብዛት በሰዓታት፣ ከቀን ወደ ቀን እና ከወር ወደ ወር ሊለዋወጥ ይችላል።
ጥናቶች እንደሚያሳዩት ወንዶች ለረጅም ጊዜ በጠረጴዛ ላይ መቀመጥ እና የአካል እንቅስቃሴ ማነስ የመካንነት አደጋን ሊጨምር ይችላል። ለምሳሌ፣ አንድ ሰው በተከታታይ ከ5 እስከ 6 ሰዓት ወይም ከዚያ በላይ ከተቀመጠ የሰውነቱ ሙቀት ይለወጣል። በተለይም የብልት ፍሬዎች ሙቀት ይጨምራል።
ዶክተሮች እንደሚሉት ከሆነ የብልት ፍሬዎች ሙቀት ብዙውን ጊዜ ከሰውነት ሙቀት በ2-4 ዲግሪ ያነሰ ነው። ያለማቋረጥ በመቀመጥ የሙቀት መጠኑ ከጨመረ የዘር ፈሳሽ ምርት ይስተጓጎላል።
ላፕቶፕን ጭናቸው ላይ አድርገው ለሰዓታት የሚሠሩ ሰዎች ለበለጠ አደጋ ይጋለጣሉ። ከላፕቶፑ የሚወጣው ሙቀት በቀጥታ የብልት ፍሬዎች ሙቀት ላይ ተጽዕኖ ያሳድራል፣ ይህም የሆርሞን ሚዛን እንዲዛባ ያደርጋል። በዚህ ምክንያት የዘር ፈሳሽ ብዛት እና ጥራት ይቀንሳል። ከላፕቶፑ የሚወጣው የኤሌክትሮማግኔቲክ ጨረር ለረጅም ጊዜ በቀጥታ ተጽዕኖ ካሳደረ፣ የመካንነት አደጋም በከፍተኛ ሁኔታ ይጨምራል።
ተመራማሪዎች ከ20 እስከ 40 ዓመት የሆናቸው ወደ 1,200 የሚጠጉ ወንዶች የዘር ፈሳሽ ናሙናዎችን ሰብስበው ሞክረዋል። ላፕቶፖቻቸውን ጭናቸው ላይ ያደረጉ ወይም ከአምስት ሰአት በላይ በአንድ ቦታ ላይ ሆነው የሰሩ ሰዎች የዘር ፈሳሽ ምርታቸው ሊቆም እንደደረሰ ደርሰውበታል።
ጠባብ ሱሪዎችን መልበስ
ጠባብ ሱሪዎችን ወይም በጣም ጠባብ የውስጥ ሱሪዎችን መልበስ በብልት ፍሬዎች ላይ ጫና ያሳድራል፣ ይህም የዘር ፈሳሽ ምርትን ሊቀንስ ይችላል። በተመሳሳይ ጊዜ ይህ ተጽእኖ ለአንድ ቦታ ለረጅም ጊዜ በመቀመጥ የበለጠ ይጨምራል።
በሞቃት የመኪና ወንበር ላይ ለረጅም ጊዜ መቀመጥ
የብልት ፍሬዎች ሙቀት እንዲጨምር ያደርጋል፣ ይህም በዘር ፈሳሽ ብዛት፣ እንቅስቃሴ እና መደበኛ አወቃቀር ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ ያሳድራል።
ክብደት እና ሜታቦሊዝምም እንዲሁ ለረጅም ጊዜ በጠረጼዛ ላይ በመቀመጥ ይጎዳሉ።
በተለይም ለሆድ ስብ መጨመር አስተዋጽኦ ያደርጋል፣ ይህም ለዘር ፈሳሽ ምርት የሚያስፈልገውን የሆርሞን ሚዛን ያዛባል። ጥናቶች እንደሚያሳዩት ከመጠን ያለፈ ውፍረት እና ሜታቦሊክ እብጠት የዘር ፈሳሽ ብዛት፣ እንቅስቃሴ እና ጥራት ሊቀንስ ይችላል።
በተለይ የሚዲያ ወይም የአይቲ ዘርፍ ላይ ያሉ እና ያለማቋረጥ ተቀምጠው የሚሠሩ ሰዎች ከመጠን በላይ ሻይ፣ ቡና ወይም ጃንክ ፉድ የመመገብ ልማድ ካላቸው፣ የሆርሞን ሚዛናቸው ሊዛባ ይችላል። በዚህ ምክንያት የዘር ፈሳሽ ምርት ይቀንሳል። በተጨማሪም ለረጅም ጊዜ መቀመጥ በዳሌ አካባቢ ያለውን የደም ዝውውር ሊቀንስ ይችላል፣ ይህም በዘር ፈሳሽ ጤና ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ ያሳድራል።
ምን ማድረግ አለብን?
ያለማቋረጥ ተቀምጠው መሥራት የለብዎትም። በየ 30-45 ደቂቃው ተነስተው መዞር አስፈላጊ ነው። ደም ዝውውርን ስለሚጨምር እና በዘር ፈሳሽ ጤና ላይ በጎ ተጽዕኖ ስለሚያሳድር ሰውነትዎን መዘርጋት ከቻሉ የበለጠ ጥሩ ነው።
ቢያንስ በሳምንት 5 ቀናት፣ በቀን ከ30-45 ደቂቃዎች የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ያድርጉ። መራመድ፣ ብስክሌት መንዳት፣ መሮጥ ወይም መዋኘት - ማንኛውም ዓይነት የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ሰውነትን ጤናማ እና የዘር ፈሳሽን ጤናማ ያደርጋል።
በምሽት ፈረቃ በሚሠሩበት ጊዜ የሚጠጡትን የሻይ እና ቡና መጠን መቀነስ አለብዎት። ሰውነት ጤናማ ሆኖ እንዲቆይ እና የሆርሞን ሚዛን እንዲጠበቅ በቂ ውሃ መጠጣትም አስፈላጊ ነው።
ከመጠን በላይ ማጨስ እና አልኮል መጠጣት በዘር ፈሳሽ ጥራት እና እንቅስቃሴ ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ ያሳድራሉ። ስለዚህ እነዚህን መጠጦች በተቻለ መጠን ማስወገድ አለብዎት።
በምግብዎ ውስጥ ብዙ ትኩስ አትክልቶችን እና ፍራፍሬዎችን ያካትቱ። እንደ እንቁላል፣ ለውዝ (እና የተለያዩ ዘሮች ያሉ በዚንክ እና ሴሊኒየም የበለፀጉ ምግቦች መካተት አለባቸው። የተዘጋጁ ምግቦችን (processed foods)፣ ስኳር የበዛባቸውን መጠጦች እና ጃንክ ፉድ ማስወገድም አስፈላጊ ነው።
seledadotio
seledadotio
Sponsored by
Surafel
9 months ago
ያለማቋረጥ የቢሮ ስራ አንድ ቦታ ላይ ተቀምጠው የሚሰሩ ወንዶች የዘር ፍሬያቸው ጥራት ይቀንሳል ለመካንነትም ሊዳረጉ ይችላሉ ሲል አንድ ጥናት አመላከተ
የወንዶች መካንነት ከቀን ወደ ቀን በከፍተኛ ፍጥነት እየጨመረ ነው። በጣም ቅባታማ ወይም ቅመም የበዛባቸው ምግቦችም የወንዶችን የመራባት አቅም በእጅጉ ይጎዳሉ። በምሽት ፈረቃ መሥራትና የአእምሮ ውጥረት (ጭንቀት) በተጨማሪ፤ ያለማቋረጥ በቢሮ ውስጥ ተቀምጦ የመሥራት ልማድ ተጨምሮበታል። በዚህ በቴክኖሎጂ ላይ ጥገኛ በሆነ ዘመን፣ አብዛኛው ጊዜያችን የሚያልፈው ከላፕቶፖች ጋር ነው።
በብሔራዊ የጤና ተቋማት (እና በሃርቫርድ የሕክምና ትምህርት ቤት በተደረገ ጥናት መሠረት፣ በወንዶች ላይ የዘር ፈሳሽ ጥራት እንዲቀንስ ከሚያደርጉ ምክንያቶች አንዱ ለረጅም ጊዜ በቢሮ ውስጥ መሥራት ነው።
ይህ ለረጅም ጊዜ በሚቀመጡ ወይም ላፕቶፕን ጭናቸው ላይ አድርገው ያለማቋረጥ በሚሠሩ ሰዎች ላይ በተደረጉ ምርመራዎች በግልጽ ተረጋግጧል።
በዩናይትድ ስቴትስ የዩታህ ዩኒቨርሲቲ በቅርቡ የተደረገ ጥናት እንደሚያመለክተው የዘር ፈሳሽ ብዛት በሰዓታት፣ ከቀን ወደ ቀን እና ከወር ወደ ወር ሊለዋወጥ ይችላል።
ጥናቶች እንደሚያሳዩት ወንዶች ለረጅም ጊዜ በጠረጴዛ ላይ መቀመጥ እና የአካል እንቅስቃሴ ማነስ የመካንነት አደጋን ሊጨምር ይችላል። ለምሳሌ፣ አንድ ሰው በተከታታይ ከ5 እስከ 6 ሰዓት ወይም ከዚያ በላይ ከተቀመጠ የሰውነቱ ሙቀት ይለወጣል። በተለይም የብልት ፍሬዎች ሙቀት ይጨምራል።
ዶክተሮች እንደሚሉት ከሆነ የብልት ፍሬዎች ሙቀት ብዙውን ጊዜ ከሰውነት ሙቀት በ2-4 ዲግሪ ያነሰ ነው። ያለማቋረጥ በመቀመጥ የሙቀት መጠኑ ከጨመረ የዘር ፈሳሽ ምርት ይስተጓጎላል።
ላፕቶፕን ጭናቸው ላይ አድርገው ለሰዓታት የሚሠሩ ሰዎች ለበለጠ አደጋ ይጋለጣሉ። ከላፕቶፑ የሚወጣው ሙቀት በቀጥታ የብልት ፍሬዎች ሙቀት ላይ ተጽዕኖ ያሳድራል፣ ይህም የሆርሞን ሚዛን እንዲዛባ ያደርጋል። በዚህ ምክንያት የዘር ፈሳሽ ብዛት እና ጥራት ይቀንሳል። ከላፕቶፑ የሚወጣው የኤሌክትሮማግኔቲክ ጨረር ለረጅም ጊዜ በቀጥታ ተጽዕኖ ካሳደረ፣ የመካንነት አደጋም በከፍተኛ ሁኔታ ይጨምራል።
ተመራማሪዎች ከ20 እስከ 40 ዓመት የሆናቸው ወደ 1,200 የሚጠጉ ወንዶች የዘር ፈሳሽ ናሙናዎችን ሰብስበው ሞክረዋል። ላፕቶፖቻቸውን ጭናቸው ላይ ያደረጉ ወይም ከአምስት ሰአት በላይ በአንድ ቦታ ላይ ሆነው የሰሩ ሰዎች የዘር ፈሳሽ ምርታቸው ሊቆም እንደደረሰ ደርሰውበታል።
ጠባብ ሱሪዎችን መልበስ
ጠባብ ሱሪዎችን ወይም በጣም ጠባብ የውስጥ ሱሪዎችን መልበስ በብልት ፍሬዎች ላይ ጫና ያሳድራል፣ ይህም የዘር ፈሳሽ ምርትን ሊቀንስ ይችላል። በተመሳሳይ ጊዜ ይህ ተጽእኖ ለአንድ ቦታ ለረጅም ጊዜ በመቀመጥ የበለጠ ይጨምራል።
በሞቃት የመኪና ወንበር ላይ ለረጅም ጊዜ መቀመጥ
የብልት ፍሬዎች ሙቀት እንዲጨምር ያደርጋል፣ ይህም በዘር ፈሳሽ ብዛት፣ እንቅስቃሴ እና መደበኛ አወቃቀር ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ ያሳድራል።
ክብደት እና ሜታቦሊዝምም እንዲሁ ለረጅም ጊዜ በጠረጼዛ ላይ በመቀመጥ ይጎዳሉ።
በተለይም ለሆድ ስብ መጨመር አስተዋጽኦ ያደርጋል፣ ይህም ለዘር ፈሳሽ ምርት የሚያስፈልገውን የሆርሞን ሚዛን ያዛባል። ጥናቶች እንደሚያሳዩት ከመጠን ያለፈ ውፍረት እና ሜታቦሊክ እብጠት የዘር ፈሳሽ ብዛት፣ እንቅስቃሴ እና ጥራት ሊቀንስ ይችላል።
በተለይ የሚዲያ ወይም የአይቲ ዘርፍ ላይ ያሉ እና ያለማቋረጥ ተቀምጠው የሚሠሩ ሰዎች ከመጠን በላይ ሻይ፣ ቡና ወይም ጃንክ ፉድ የመመገብ ልማድ ካላቸው፣ የሆርሞን ሚዛናቸው ሊዛባ ይችላል። በዚህ ምክንያት የዘር ፈሳሽ ምርት ይቀንሳል። በተጨማሪም ለረጅም ጊዜ መቀመጥ በዳሌ አካባቢ ያለውን የደም ዝውውር ሊቀንስ ይችላል፣ ይህም በዘር ፈሳሽ ጤና ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ ያሳድራል።
ምን ማድረግ አለብን?
ያለማቋረጥ ተቀምጠው መሥራት የለብዎትም። በየ 30-45 ደቂቃው ተነስተው መዞር አስፈላጊ ነው። ደም ዝውውርን ስለሚጨምር እና በዘር ፈሳሽ ጤና ላይ በጎ ተጽዕኖ ስለሚያሳድር ሰውነትዎን መዘርጋት ከቻሉ የበለጠ ጥሩ ነው።
ቢያንስ በሳምንት 5 ቀናት፣ በቀን ከ30-45 ደቂቃዎች የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ያድርጉ። መራመድ፣ ብስክሌት መንዳት፣ መሮጥ ወይም መዋኘት - ማንኛውም ዓይነት የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ሰውነትን ጤናማ እና የዘር ፈሳሽን ጤናማ ያደርጋል።
በምሽት ፈረቃ በሚሠሩበት ጊዜ የሚጠጡትን የሻይ እና ቡና መጠን መቀነስ አለብዎት። ሰውነት ጤናማ ሆኖ እንዲቆይ እና የሆርሞን ሚዛን እንዲጠበቅ በቂ ውሃ መጠጣትም አስፈላጊ ነው።
ከመጠን በላይ ማጨስ እና አልኮል መጠጣት በዘር ፈሳሽ ጥራት እና እንቅስቃሴ ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ ያሳድራሉ። ስለዚህ እነዚህን መጠጦች በተቻለ መጠን ማስወገድ አለብዎት።
በምግብዎ ውስጥ ብዙ ትኩስ አትክልቶችን እና ፍራፍሬዎችን ያካትቱ። እንደ እንቁላል፣ ለውዝ (እና የተለያዩ ዘሮች ያሉ በዚንክ እና ሴሊኒየም የበለፀጉ ምግቦች መካተት አለባቸው። የተዘጋጁ ምግቦችን (processed foods)፣ ስኳር የበዛባቸውን መጠጦች እና ጃንክ ፉድ ማስወገድም አስፈላጊ ነው።
የወንዶች መካንነት ከቀን ወደ ቀን በከፍተኛ ፍጥነት እየጨመረ ነው። በጣም ቅባታማ ወይም ቅመም የበዛባቸው ምግቦችም የወንዶችን የመራባት አቅም በእጅጉ ይጎዳሉ። በምሽት ፈረቃ መሥራትና የአእምሮ ውጥረት (ጭንቀት) በተጨማሪ፤ ያለማቋረጥ በቢሮ ውስጥ ተቀምጦ የመሥራት ልማድ ተጨምሮበታል። በዚህ በቴክኖሎጂ ላይ ጥገኛ በሆነ ዘመን፣ አብዛኛው ጊዜያችን የሚያልፈው ከላፕቶፖች ጋር ነው።
በብሔራዊ የጤና ተቋማት (እና በሃርቫርድ የሕክምና ትምህርት ቤት በተደረገ ጥናት መሠረት፣ በወንዶች ላይ የዘር ፈሳሽ ጥራት እንዲቀንስ ከሚያደርጉ ምክንያቶች አንዱ ለረጅም ጊዜ በቢሮ ውስጥ መሥራት ነው።
ይህ ለረጅም ጊዜ በሚቀመጡ ወይም ላፕቶፕን ጭናቸው ላይ አድርገው ያለማቋረጥ በሚሠሩ ሰዎች ላይ በተደረጉ ምርመራዎች በግልጽ ተረጋግጧል።
በዩናይትድ ስቴትስ የዩታህ ዩኒቨርሲቲ በቅርቡ የተደረገ ጥናት እንደሚያመለክተው የዘር ፈሳሽ ብዛት በሰዓታት፣ ከቀን ወደ ቀን እና ከወር ወደ ወር ሊለዋወጥ ይችላል።
ጥናቶች እንደሚያሳዩት ወንዶች ለረጅም ጊዜ በጠረጴዛ ላይ መቀመጥ እና የአካል እንቅስቃሴ ማነስ የመካንነት አደጋን ሊጨምር ይችላል። ለምሳሌ፣ አንድ ሰው በተከታታይ ከ5 እስከ 6 ሰዓት ወይም ከዚያ በላይ ከተቀመጠ የሰውነቱ ሙቀት ይለወጣል። በተለይም የብልት ፍሬዎች ሙቀት ይጨምራል።
ዶክተሮች እንደሚሉት ከሆነ የብልት ፍሬዎች ሙቀት ብዙውን ጊዜ ከሰውነት ሙቀት በ2-4 ዲግሪ ያነሰ ነው። ያለማቋረጥ በመቀመጥ የሙቀት መጠኑ ከጨመረ የዘር ፈሳሽ ምርት ይስተጓጎላል።
ላፕቶፕን ጭናቸው ላይ አድርገው ለሰዓታት የሚሠሩ ሰዎች ለበለጠ አደጋ ይጋለጣሉ። ከላፕቶፑ የሚወጣው ሙቀት በቀጥታ የብልት ፍሬዎች ሙቀት ላይ ተጽዕኖ ያሳድራል፣ ይህም የሆርሞን ሚዛን እንዲዛባ ያደርጋል። በዚህ ምክንያት የዘር ፈሳሽ ብዛት እና ጥራት ይቀንሳል። ከላፕቶፑ የሚወጣው የኤሌክትሮማግኔቲክ ጨረር ለረጅም ጊዜ በቀጥታ ተጽዕኖ ካሳደረ፣ የመካንነት አደጋም በከፍተኛ ሁኔታ ይጨምራል።
ተመራማሪዎች ከ20 እስከ 40 ዓመት የሆናቸው ወደ 1,200 የሚጠጉ ወንዶች የዘር ፈሳሽ ናሙናዎችን ሰብስበው ሞክረዋል። ላፕቶፖቻቸውን ጭናቸው ላይ ያደረጉ ወይም ከአምስት ሰአት በላይ በአንድ ቦታ ላይ ሆነው የሰሩ ሰዎች የዘር ፈሳሽ ምርታቸው ሊቆም እንደደረሰ ደርሰውበታል።
ጠባብ ሱሪዎችን መልበስ
ጠባብ ሱሪዎችን ወይም በጣም ጠባብ የውስጥ ሱሪዎችን መልበስ በብልት ፍሬዎች ላይ ጫና ያሳድራል፣ ይህም የዘር ፈሳሽ ምርትን ሊቀንስ ይችላል። በተመሳሳይ ጊዜ ይህ ተጽእኖ ለአንድ ቦታ ለረጅም ጊዜ በመቀመጥ የበለጠ ይጨምራል።
በሞቃት የመኪና ወንበር ላይ ለረጅም ጊዜ መቀመጥ
የብልት ፍሬዎች ሙቀት እንዲጨምር ያደርጋል፣ ይህም በዘር ፈሳሽ ብዛት፣ እንቅስቃሴ እና መደበኛ አወቃቀር ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ ያሳድራል።
ክብደት እና ሜታቦሊዝምም እንዲሁ ለረጅም ጊዜ በጠረጼዛ ላይ በመቀመጥ ይጎዳሉ።
በተለይም ለሆድ ስብ መጨመር አስተዋጽኦ ያደርጋል፣ ይህም ለዘር ፈሳሽ ምርት የሚያስፈልገውን የሆርሞን ሚዛን ያዛባል። ጥናቶች እንደሚያሳዩት ከመጠን ያለፈ ውፍረት እና ሜታቦሊክ እብጠት የዘር ፈሳሽ ብዛት፣ እንቅስቃሴ እና ጥራት ሊቀንስ ይችላል።
በተለይ የሚዲያ ወይም የአይቲ ዘርፍ ላይ ያሉ እና ያለማቋረጥ ተቀምጠው የሚሠሩ ሰዎች ከመጠን በላይ ሻይ፣ ቡና ወይም ጃንክ ፉድ የመመገብ ልማድ ካላቸው፣ የሆርሞን ሚዛናቸው ሊዛባ ይችላል። በዚህ ምክንያት የዘር ፈሳሽ ምርት ይቀንሳል። በተጨማሪም ለረጅም ጊዜ መቀመጥ በዳሌ አካባቢ ያለውን የደም ዝውውር ሊቀንስ ይችላል፣ ይህም በዘር ፈሳሽ ጤና ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ ያሳድራል።
ምን ማድረግ አለብን?
ያለማቋረጥ ተቀምጠው መሥራት የለብዎትም። በየ 30-45 ደቂቃው ተነስተው መዞር አስፈላጊ ነው። ደም ዝውውርን ስለሚጨምር እና በዘር ፈሳሽ ጤና ላይ በጎ ተጽዕኖ ስለሚያሳድር ሰውነትዎን መዘርጋት ከቻሉ የበለጠ ጥሩ ነው።
ቢያንስ በሳምንት 5 ቀናት፣ በቀን ከ30-45 ደቂቃዎች የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ያድርጉ። መራመድ፣ ብስክሌት መንዳት፣ መሮጥ ወይም መዋኘት - ማንኛውም ዓይነት የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ሰውነትን ጤናማ እና የዘር ፈሳሽን ጤናማ ያደርጋል።
በምሽት ፈረቃ በሚሠሩበት ጊዜ የሚጠጡትን የሻይ እና ቡና መጠን መቀነስ አለብዎት። ሰውነት ጤናማ ሆኖ እንዲቆይ እና የሆርሞን ሚዛን እንዲጠበቅ በቂ ውሃ መጠጣትም አስፈላጊ ነው።
ከመጠን በላይ ማጨስ እና አልኮል መጠጣት በዘር ፈሳሽ ጥራት እና እንቅስቃሴ ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ ያሳድራሉ። ስለዚህ እነዚህን መጠጦች በተቻለ መጠን ማስወገድ አለብዎት።
በምግብዎ ውስጥ ብዙ ትኩስ አትክልቶችን እና ፍራፍሬዎችን ያካትቱ። እንደ እንቁላል፣ ለውዝ (እና የተለያዩ ዘሮች ያሉ በዚንክ እና ሴሊኒየም የበለፀጉ ምግቦች መካተት አለባቸው። የተዘጋጁ ምግቦችን (processed foods)፣ ስኳር የበዛባቸውን መጠጦች እና ጃንክ ፉድ ማስወገድም አስፈላጊ ነው።
9 months ago
Rare earths & environmental cost
By Assadullah Channa
Pakistan is entering a critical phase in its resource development strategy.
Beneath its mountainous terrain lies a vast reserve of rare earth elements (REEs), estimated to be worth between $6 to $8 trillion. These minerals are essential to the global supply chain for technologies such as smartphones, electric vehicles, renewable energy systems and advanced defense equipment. Their discovery has generated significant interest from both domestic policymakers and international investors. Yet, as the country races to unlock this potential, it risks plunging headlong into an environmental catastrophe of staggering proportions. This rapid push toward extraction has raised important questions about the adequacy of environmental safeguards and whether current governance systems can manage the long-term impacts of large-scale resource development. Without careful planning and oversight, the benefits of rare earth mining could be overshadowed by lasting ecological and social costs.
Recent geochemical mapping, conducted jointly by the Geological Survey of Pakistan and the China Geological Survey, has revealed extensive concentrations of REEs across nearly 360,000 square kilometers of Pakistani territory. These deposits, primarily found in carbonatite-related formations, represent not just economic opportunity but ecological peril. For every ton of rare earths extracted, the process generates 2,000 tons of toxic waste, including one ton of radioactive residue. This toxic arithmetic is not a footnote; it is the central equation of extraction—one that threatens to poison Pakistan’s soil, water and air for generations. Much of the exploratory work has been described as unscientific, random and insufficient. This knowledge gap means that decisions about extraction are being made without a full understanding of the environmental consequences. Eight strategic sites in Khyber Pakhtunkhwa, stretching from Mansehra to the Pakistan-Afghanistan border, have been earmarked for exploration. Drilling operations at Mashkichah in District Chagai are already underway, but the environmental implications raise serious concerns about transparency and accountability.
Pakistan’s ecological foundation seems fragile. The country faces one of the world’s most severe water crises, with over 60 percent of Balochistan’s population lacking access to safe drinking water. Groundwater depletion is accelerating and arsenic contamination in aquifers has reached dangerous levels. Rare earth processing, which requires massive volumes of water—up to 500,000 gallons per ton of lithium extracted—will place enormous strain on these already stressed resources. The competition for water between mining operations and local communities will be fierce and, in many cases, devastating. Contaminated aquifers can remain unusable for decades, wiping out agricultural potential in rural areas. The town of Talaap in Balochistan offers a grim preview of what lies ahead. For years, it has supplied water to the Saindak copper-gold project, yet its own residents have seen little benefit. The expansion of rare earth extraction threatens to replicate this pattern across multiple provinces, draining resources while delivering profits elsewhere.
The health consequences of rare earth exposure are equally alarming. REEs are known to cause cancer, cardiovascular damage, respiratory failure and neurological disorders. These elements disrupt fundamental biological processes, affecting multiple organ systems and compromising immune, reproductive and nervous functions. The burden of this environmental violence falls disproportionately on the most vulnerable and those with limited access to healthcare. Compounding these risks is Pakistan’s seismic vulnerability. The 2005 Kashmir earthquake was a stark reminder of the region’s tectonic instability. Balochistan continues to experience regular seismic activity, posing a direct threat to mining infrastructure. Rare earth extraction requires massive tailings dams to store radioactive waste and toxic chemicals. These structures, even under ideal conditions, are prone to failure.
Pakistan’s mineral wealth is undeniable. It holds the world’s fifth-largest copper-gold reserves, the second-largest coal and salt reserves and 92 discovered minerals in total. Yet the sector contributes less than 2 percent to the national GDP. This extraction-without-development model ensures that Pakistan captures minimal value from its resources while bearing the full brunt of environmental and social costs. The Saindak mine generated $2 billion between 2002 and 2017, yet Balochistan remains the poorest province. Proposed contracts for rare earth projects allocate just 10 percent equity to local communities, while foreign partners claim up to 70 percent. This is neo-colonial resource extraction, refined and repackaged for the 21st century. External geopolitical pressure further affects Pakistan’s mineral policy. In April 2025, U.S. State Department official Eric Meyer visited Islamabad just before the rushed passage of the Balochistan Mines Act. The legislation, which centralized control over provincial minerals, was suspended after widespread protests.
The risks Pakistan faces from rare earth mining are not abstract; they are immediate, measurable and potentially irreversible. If extraction proceeds without proper safeguards, the country could face widespread contamination of its water sources, accumulation of radioactive waste and loss of arable land. These impacts won’t disappear when the mining ends; they will linger for decades, affecting public health, agriculture and access to clean water. Pakistan must make a critical decision: whether to pursue mineral wealth at any cost or to develop policies that balance economic opportunity with environmental protection and community welfare. The country’s long-term stability depends on whether it can move beyond short-term profits and invest in sustainable practices and scientific oversight. This isn’t just about reputation; it’s about resilience.
— The writer is an educator, based in Sindh.
(channaassadullah320gmail.com)
By Assadullah Channa
Pakistan is entering a critical phase in its resource development strategy.
Beneath its mountainous terrain lies a vast reserve of rare earth elements (REEs), estimated to be worth between $6 to $8 trillion. These minerals are essential to the global supply chain for technologies such as smartphones, electric vehicles, renewable energy systems and advanced defense equipment. Their discovery has generated significant interest from both domestic policymakers and international investors. Yet, as the country races to unlock this potential, it risks plunging headlong into an environmental catastrophe of staggering proportions. This rapid push toward extraction has raised important questions about the adequacy of environmental safeguards and whether current governance systems can manage the long-term impacts of large-scale resource development. Without careful planning and oversight, the benefits of rare earth mining could be overshadowed by lasting ecological and social costs.
Recent geochemical mapping, conducted jointly by the Geological Survey of Pakistan and the China Geological Survey, has revealed extensive concentrations of REEs across nearly 360,000 square kilometers of Pakistani territory. These deposits, primarily found in carbonatite-related formations, represent not just economic opportunity but ecological peril. For every ton of rare earths extracted, the process generates 2,000 tons of toxic waste, including one ton of radioactive residue. This toxic arithmetic is not a footnote; it is the central equation of extraction—one that threatens to poison Pakistan’s soil, water and air for generations. Much of the exploratory work has been described as unscientific, random and insufficient. This knowledge gap means that decisions about extraction are being made without a full understanding of the environmental consequences. Eight strategic sites in Khyber Pakhtunkhwa, stretching from Mansehra to the Pakistan-Afghanistan border, have been earmarked for exploration. Drilling operations at Mashkichah in District Chagai are already underway, but the environmental implications raise serious concerns about transparency and accountability.
Pakistan’s ecological foundation seems fragile. The country faces one of the world’s most severe water crises, with over 60 percent of Balochistan’s population lacking access to safe drinking water. Groundwater depletion is accelerating and arsenic contamination in aquifers has reached dangerous levels. Rare earth processing, which requires massive volumes of water—up to 500,000 gallons per ton of lithium extracted—will place enormous strain on these already stressed resources. The competition for water between mining operations and local communities will be fierce and, in many cases, devastating. Contaminated aquifers can remain unusable for decades, wiping out agricultural potential in rural areas. The town of Talaap in Balochistan offers a grim preview of what lies ahead. For years, it has supplied water to the Saindak copper-gold project, yet its own residents have seen little benefit. The expansion of rare earth extraction threatens to replicate this pattern across multiple provinces, draining resources while delivering profits elsewhere.
The health consequences of rare earth exposure are equally alarming. REEs are known to cause cancer, cardiovascular damage, respiratory failure and neurological disorders. These elements disrupt fundamental biological processes, affecting multiple organ systems and compromising immune, reproductive and nervous functions. The burden of this environmental violence falls disproportionately on the most vulnerable and those with limited access to healthcare. Compounding these risks is Pakistan’s seismic vulnerability. The 2005 Kashmir earthquake was a stark reminder of the region’s tectonic instability. Balochistan continues to experience regular seismic activity, posing a direct threat to mining infrastructure. Rare earth extraction requires massive tailings dams to store radioactive waste and toxic chemicals. These structures, even under ideal conditions, are prone to failure.
Pakistan’s mineral wealth is undeniable. It holds the world’s fifth-largest copper-gold reserves, the second-largest coal and salt reserves and 92 discovered minerals in total. Yet the sector contributes less than 2 percent to the national GDP. This extraction-without-development model ensures that Pakistan captures minimal value from its resources while bearing the full brunt of environmental and social costs. The Saindak mine generated $2 billion between 2002 and 2017, yet Balochistan remains the poorest province. Proposed contracts for rare earth projects allocate just 10 percent equity to local communities, while foreign partners claim up to 70 percent. This is neo-colonial resource extraction, refined and repackaged for the 21st century. External geopolitical pressure further affects Pakistan’s mineral policy. In April 2025, U.S. State Department official Eric Meyer visited Islamabad just before the rushed passage of the Balochistan Mines Act. The legislation, which centralized control over provincial minerals, was suspended after widespread protests.
The risks Pakistan faces from rare earth mining are not abstract; they are immediate, measurable and potentially irreversible. If extraction proceeds without proper safeguards, the country could face widespread contamination of its water sources, accumulation of radioactive waste and loss of arable land. These impacts won’t disappear when the mining ends; they will linger for decades, affecting public health, agriculture and access to clean water. Pakistan must make a critical decision: whether to pursue mineral wealth at any cost or to develop policies that balance economic opportunity with environmental protection and community welfare. The country’s long-term stability depends on whether it can move beyond short-term profits and invest in sustainable practices and scientific oversight. This isn’t just about reputation; it’s about resilience.
— The writer is an educator, based in Sindh.
(channaassadullah320gmail.com)
9 months ago
Nvidia 5 ትሪሊዮን የገበያ ዋጋ በመያዝ የአለማችን የመጀመርያው ድርጅት መሆን ችሏል
#ethiopia | ይህም ከቻይናና ከአሜሪካ በስተቀር ከሌሎች የአለም ሃገሮች GDP በሙሉ ይበልጣል።
Graphics Processing Unit (GPU) አምራች የሆነው ይህ የቴክኖሎጂ ድርጅት የተለያዩ የAI ፕላትፎሞች መሰራታቸው ገብያው እንዲደራለትና ውድ ድርጅት እንዲሆን አስችሎታል።
እንደ computing, gaming, visualization የመሳሰሉ ከፍተኛ አቅም የሚጠይቁ ስራዎች የሚሰሩት ይህ ድርጅት በሚሰራቸው GPU አማካኝነት ነው።#bh
#ethiopia | ይህም ከቻይናና ከአሜሪካ በስተቀር ከሌሎች የአለም ሃገሮች GDP በሙሉ ይበልጣል።
Graphics Processing Unit (GPU) አምራች የሆነው ይህ የቴክኖሎጂ ድርጅት የተለያዩ የAI ፕላትፎሞች መሰራታቸው ገብያው እንዲደራለትና ውድ ድርጅት እንዲሆን አስችሎታል።
እንደ computing, gaming, visualization የመሳሰሉ ከፍተኛ አቅም የሚጠይቁ ስራዎች የሚሰሩት ይህ ድርጅት በሚሰራቸው GPU አማካኝነት ነው።#bh
10 months ago
An Ethiopian Trailblazer on Two Wheels 🇪🇹 🇬🇧
#ethiopia | ቅዱስ ተሰራ የ 24 ዓመት ኢትዮጵያዊ ወጣት ነው። ለትምህርት እንግሊዝ አገር ይገኛል። በወዳደቁ እንጨት በሰራው ብስክሌት 1,255 ኪሎ ሜትር በላይ ተጉዟል።
በኢምፔሪያል ኮሌጅ በተካሄደው ወርክሾፕ ላይ የፈጠራትን የእንጨት ብስክሌት እንግሊዝን ከጫፍ እስከ ጫፍ እየተጓዘ ነው።
A young Ethiopian student in the UK is making headlines for his extraordinary determination and creativity. Kidus Tesera, 24, is cycling 780 miles across Britain on a bicycle he built almost entirely from recycled parts and wood.
Currently studying at Imperial College London, Kidus first discovered his passion for bike-building while repairing a secondhand bicycle at the university’s workshop. Inspired by the process, he went a step further—designing and crafting his own eco-friendly bike from discarded materials.
Now, his remarkable journey is not just a test of endurance, but also a statement about sustainability, innovation, and the resourceful spirit of Ethiopian youth abroad.
Kidus’ story is a powerful reminder: with creativity and determination, nothing is impossible—whether on the streets of Addis Ababa or the roads of the United Kingdom.
***
👏 What a story!
Kidus Tesera is not just riding a bike—he is riding a dream built by his own hands. An Ethiopian son proving, once again, that creativity and determination can carry us across any distance.
From recycled parts and wood, he shaped a machine. From courage and vision, he shaped a journey. 780 miles ( 1,255 KM) across the UK is more than a cycling adventure—it is a lesson to all of us: when we use what we have, we can go further than we ever imagined.
Kidus, you inspire Ethiopia, you inspire Africa, and you inspire the world. Keep pedaling forward—your story is fuel for the next generation of dreamers and doers. 🚴♂️✨
Yours follower,
Getu Temesgen
#ethiopia | ቅዱስ ተሰራ የ 24 ዓመት ኢትዮጵያዊ ወጣት ነው። ለትምህርት እንግሊዝ አገር ይገኛል። በወዳደቁ እንጨት በሰራው ብስክሌት 1,255 ኪሎ ሜትር በላይ ተጉዟል።
በኢምፔሪያል ኮሌጅ በተካሄደው ወርክሾፕ ላይ የፈጠራትን የእንጨት ብስክሌት እንግሊዝን ከጫፍ እስከ ጫፍ እየተጓዘ ነው።
A young Ethiopian student in the UK is making headlines for his extraordinary determination and creativity. Kidus Tesera, 24, is cycling 780 miles across Britain on a bicycle he built almost entirely from recycled parts and wood.
Currently studying at Imperial College London, Kidus first discovered his passion for bike-building while repairing a secondhand bicycle at the university’s workshop. Inspired by the process, he went a step further—designing and crafting his own eco-friendly bike from discarded materials.
Now, his remarkable journey is not just a test of endurance, but also a statement about sustainability, innovation, and the resourceful spirit of Ethiopian youth abroad.
Kidus’ story is a powerful reminder: with creativity and determination, nothing is impossible—whether on the streets of Addis Ababa or the roads of the United Kingdom.
***
👏 What a story!
Kidus Tesera is not just riding a bike—he is riding a dream built by his own hands. An Ethiopian son proving, once again, that creativity and determination can carry us across any distance.
From recycled parts and wood, he shaped a machine. From courage and vision, he shaped a journey. 780 miles ( 1,255 KM) across the UK is more than a cycling adventure—it is a lesson to all of us: when we use what we have, we can go further than we ever imagined.
Kidus, you inspire Ethiopia, you inspire Africa, and you inspire the world. Keep pedaling forward—your story is fuel for the next generation of dreamers and doers. 🚴♂️✨
Yours follower,
Getu Temesgen
11 months ago
የጋምቤላ ኢንቨስትመንት እና ቱሪዝም ልማት በዓለም-አቀፍ እንዲተዋወቅ እየሠራን ነው!
- የጋምቤላ ሕዝቦች ክልል መንግሥት
#ethiopia | የጋምቤላ ክልል በሀብት ከከበሩ፣ በተፈጥሮ ከተሞሸሩ፣ በሰላም ከተቀመሩ፣ በታታሪ ሕዝብ ከተማገሩ የኢትዮጵያ ክልሎች ውስጥ አንዱና ቀዳሚው ነው።
ለአይን ማራኪ፣ መንፈስ የሚያድስና ታይቶ በማይጠገብ ውብ በሆነ መልክዓ-ምድር፣ ሠላማዊ ማኅበረሰብ፣ አስደናቂ የባሕል ስብጥር እና የልማት ፍላጎት ያለው ወጣት የሥራ ኃይል፣ በኢንቨስትመንት እንቅስቀሴዎችና መልማት የሚችል ዕምቅ ሐብት (እርሻ፣ ማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ፣ ደን ልማት፣ አግሮ-ፕሮሰሲንግ፣ ማዕድን ልማትና አገልግሎት) አቅፎ የያዘ፣ በምዕራብ ኢትዮጵያ በቅርቡ ለምቶ የአገር ትሩፋት የሚሆን (The Rising West) ክልል ነው።
ጋምቤላ በዝናብ ሊለማ የሚችለው የእርሻ መሬት ከጠቅላላው የቆዳ ስፋት ውስጥ 16 በመቶ ሲሆን ለዘመናዊ የመስኖ ኮመርሽያል እርሻ የሚሆነው ደግሞ 10 በመቶ ይሆናል። ይህ ማለት ለእርሻ ኢንቨስትመንት ሊውል የሚችለው 26 በመቶ (8,200 ስኩየር ኪሎ ሜትር) ነው። ለዚህ የዘመናዊ እርሻ ልማት የሚሆኑ ባሮ፣ አኮቦ፣ አልዌሮ እና ጊሎን የመሳሰሉ 4 ግዙፍ ወንዞች ከዓመት እስከ ዓመት የሚፈሱበት ክልል ነው።
እነዚህ ወንዞች ከአግሮ-ኢኮሎጂው ምቹነት አንጻር ሰፊ የዓሳ ሐብት ክምችት ያላቸው ሲሆን በዘመናዊ የዓሳ ልማት ዕቅድ ተመርቶ ለገበያ መቅረብ የሚያስችል ዐቅም አላቸው።
ክልሉ ባስጠናው የተቀናጀ የከተማና ገጠር መሬት አጠቃቀምና ልማት ፍኖተ-ካርታ (Integrated Urban and Rural Land-use Development Plan) መሠረትም የመሬት አጠቃቀም፣ የከተሞች ልማት እና የአካባቢ ጥበቃን አቀናጅቶ የመምራት ልምድ በክልሉ እየዳበረ መምጣቱ ለዘላቂ ዕድገት መሠረት ሆኗል።
በአግሮ-ፕሮሰሲንግ ዘርፍ ክልሉ በሁሉም ዞኖች በቂ መጠን ዓመታዊ የዝናብ ውሃ የሚያገኙ በመሆኑ በቡና እና ሻይ ልማት፣ በእንስሳት ልማትና ተዋጽዖ ማቀነባበር፣ በኢንዱስትሪያል ደን ልማት፣ በንብ ማነብና የማር ምርት፣ በዓሳ ልማት፣ በዶሮ ሐብት ልማት፣ በጥራጥሬና የቅባት እህሎች ልማትና ማቀነባበር ዘርፍ ዕሴት በመጨመር ለአገር ውስጥና ለዓለም ገበያ ቢቀርቡ ከፍተኛ የውጪ ምንዛሬ የሚያስገኝ ክልል ነው።
ይህን ለማሳካትም የምርት-ግብይት ትሥሥሩን ከእርሻ መዘመን እና ሜካናይዜሽን እስከ ግዙፍ የተቀናጀ የአግሮ-ፕሮሰሲንግ ኢንዱስትሪ ፓርክ (Integrated Agro-Processing Industrial Park) በክልሉ እንዲቋቋም ምክረ-ሐሳብ የሚቀርብ ይሆናል።
ከማዕድን ልማት አኳያም በምስራቅ አፍሪካ፣ ጋምቤላ—ምናልባትም በተፈጥሮ የተጌጠ የማዕድን ሐብት ማማ ሊባል የሚችል ነው። ይህን የማዕድን ሐብት ለአገር ልማት እንዲውል፣ ሕጋዊ የአስተዳደር ሥርዓት እንዲዘረጋለት እና ልማታዊ ባለሐብቶች እንዲሰማሩበት ልዩ ልዩ የማትጊያ ሥርዓት ተዘርግቶ እየተሰራበት ይገኛል።
ጋምቤላ ቱሪዝም ትልቅ ቦታ የሚሰጠው ነው። የጋምቤላ ክልል በሀብት ከከበሩ፣ በተፈጥሮ ከተሞሸሩ፣ በሰላም ከተቀመሩ፣ በታታሪ ሕዝብ ከተማገሩ የኢትዮጵያ ክልሎች ውስጥ አንዱና ቀዳሚው ነው።
የጋምቤላ ክልል የዳበረ ባህል፤ ቀደምት ታሪክና መልክአ-ምድራዊ አሰፋፈር፤ የስነ ልቦና አንድነት፤ በጋራ ኤኮኖሚ (Shared Economy) ርዕይ የተዋቀረ የመልማት ፍላጎት ያለው እንዲሁም ጠንካራ የእርስ በእርስ ትስስር ያላቸው የአካባቢው ብሄረሰቦችንና ሌሎች የሀገራችንን ማኅበረሰቦች በጋራ ይዞ የሚገኝ ክልል ነው።
ክልሉ በቱሪስት መስህብነታቸው ተወዳጅ ተብለው ከተያዙት የኢትዮጵያ አካባቢዎች ውስጥ ተጠቃሽ ኮሪደር የያዘ ነው። በሆቴል ልማት፣ በባሮ እና አልዌሮ ወንዞች ላይ ዘመናዊ የሪዞርት ልማትና የጀልባ መዝናኛዎች፣ በኮንፈረንስ ቱሪዝም እና መሰል ተግባራት ሐብት ማመንጨት የሚችል ጸጋ የተላበሰ ነው።
ይህን የክልሉን ሐብት ፍትሐዊነት በታከለበት መንገድ ለማልማትና ለኢትዮጵያ የሕዳሴና ብልጽግና ዘመን እንደ አንድ ቁልፍ አሻጋሪ ድልድይ ለመጠቀም ይረዳ ዘንድ የጋምቤላ ክልል መንግሥት ከሕዝቡ የዕድገት አጋሮች ጋር በመተባበር ‹‹ጋምቤላ ይለማል (Gambella is Rising)›› የኢንቨስትመንት ልማት ዓለም-አቀፍ ንቅናቄ መርሐ-ግብር አዘጋጅቷል።
ክልላዊ ንቅናቄውንም ዛሬ፣ መስከረም 10 ቀን 2018 ዓ.ም በይፋ ለመላው ኢትዮጵያውያን፣ ደጋፊዎቻችን እና ዓለም-አቀፍ አጋሮቻችን በይፋ መጀመራችንን እናበስራለን።
የንቅናቄ መርሐ-ግብሩም ለሁለት ወራት የሚዘልቅ በልዩ ልዩ ዝግጅቶች የክልሉን ኢንቨስትመንት በማሳደግ፣ ኢትዮጵያውያን እና የውጪ አልሚ ባለሐብቶች (FDI) በስፋት የሚሳተፉበት፣ ዓለም-አቀፍ የልማት ድርጅቶች፣ ኢምባሲዎች እና ከፍተኛ የፌደራልና የክልል መንግሥታት መሪዎች የሚገኙበት የክልሉን ገጽታ ከመቸውም ጊዜ በላቀ መንገድ የሚያጎላ ሆኖ ይጠናቀቃል።
- የጋምቤላ ሕዝቦች ክልል መንግሥት
#ethiopia | የጋምቤላ ክልል በሀብት ከከበሩ፣ በተፈጥሮ ከተሞሸሩ፣ በሰላም ከተቀመሩ፣ በታታሪ ሕዝብ ከተማገሩ የኢትዮጵያ ክልሎች ውስጥ አንዱና ቀዳሚው ነው።
ለአይን ማራኪ፣ መንፈስ የሚያድስና ታይቶ በማይጠገብ ውብ በሆነ መልክዓ-ምድር፣ ሠላማዊ ማኅበረሰብ፣ አስደናቂ የባሕል ስብጥር እና የልማት ፍላጎት ያለው ወጣት የሥራ ኃይል፣ በኢንቨስትመንት እንቅስቀሴዎችና መልማት የሚችል ዕምቅ ሐብት (እርሻ፣ ማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ፣ ደን ልማት፣ አግሮ-ፕሮሰሲንግ፣ ማዕድን ልማትና አገልግሎት) አቅፎ የያዘ፣ በምዕራብ ኢትዮጵያ በቅርቡ ለምቶ የአገር ትሩፋት የሚሆን (The Rising West) ክልል ነው።
ጋምቤላ በዝናብ ሊለማ የሚችለው የእርሻ መሬት ከጠቅላላው የቆዳ ስፋት ውስጥ 16 በመቶ ሲሆን ለዘመናዊ የመስኖ ኮመርሽያል እርሻ የሚሆነው ደግሞ 10 በመቶ ይሆናል። ይህ ማለት ለእርሻ ኢንቨስትመንት ሊውል የሚችለው 26 በመቶ (8,200 ስኩየር ኪሎ ሜትር) ነው። ለዚህ የዘመናዊ እርሻ ልማት የሚሆኑ ባሮ፣ አኮቦ፣ አልዌሮ እና ጊሎን የመሳሰሉ 4 ግዙፍ ወንዞች ከዓመት እስከ ዓመት የሚፈሱበት ክልል ነው።
እነዚህ ወንዞች ከአግሮ-ኢኮሎጂው ምቹነት አንጻር ሰፊ የዓሳ ሐብት ክምችት ያላቸው ሲሆን በዘመናዊ የዓሳ ልማት ዕቅድ ተመርቶ ለገበያ መቅረብ የሚያስችል ዐቅም አላቸው።
ክልሉ ባስጠናው የተቀናጀ የከተማና ገጠር መሬት አጠቃቀምና ልማት ፍኖተ-ካርታ (Integrated Urban and Rural Land-use Development Plan) መሠረትም የመሬት አጠቃቀም፣ የከተሞች ልማት እና የአካባቢ ጥበቃን አቀናጅቶ የመምራት ልምድ በክልሉ እየዳበረ መምጣቱ ለዘላቂ ዕድገት መሠረት ሆኗል።
በአግሮ-ፕሮሰሲንግ ዘርፍ ክልሉ በሁሉም ዞኖች በቂ መጠን ዓመታዊ የዝናብ ውሃ የሚያገኙ በመሆኑ በቡና እና ሻይ ልማት፣ በእንስሳት ልማትና ተዋጽዖ ማቀነባበር፣ በኢንዱስትሪያል ደን ልማት፣ በንብ ማነብና የማር ምርት፣ በዓሳ ልማት፣ በዶሮ ሐብት ልማት፣ በጥራጥሬና የቅባት እህሎች ልማትና ማቀነባበር ዘርፍ ዕሴት በመጨመር ለአገር ውስጥና ለዓለም ገበያ ቢቀርቡ ከፍተኛ የውጪ ምንዛሬ የሚያስገኝ ክልል ነው።
ይህን ለማሳካትም የምርት-ግብይት ትሥሥሩን ከእርሻ መዘመን እና ሜካናይዜሽን እስከ ግዙፍ የተቀናጀ የአግሮ-ፕሮሰሲንግ ኢንዱስትሪ ፓርክ (Integrated Agro-Processing Industrial Park) በክልሉ እንዲቋቋም ምክረ-ሐሳብ የሚቀርብ ይሆናል።
ከማዕድን ልማት አኳያም በምስራቅ አፍሪካ፣ ጋምቤላ—ምናልባትም በተፈጥሮ የተጌጠ የማዕድን ሐብት ማማ ሊባል የሚችል ነው። ይህን የማዕድን ሐብት ለአገር ልማት እንዲውል፣ ሕጋዊ የአስተዳደር ሥርዓት እንዲዘረጋለት እና ልማታዊ ባለሐብቶች እንዲሰማሩበት ልዩ ልዩ የማትጊያ ሥርዓት ተዘርግቶ እየተሰራበት ይገኛል።
ጋምቤላ ቱሪዝም ትልቅ ቦታ የሚሰጠው ነው። የጋምቤላ ክልል በሀብት ከከበሩ፣ በተፈጥሮ ከተሞሸሩ፣ በሰላም ከተቀመሩ፣ በታታሪ ሕዝብ ከተማገሩ የኢትዮጵያ ክልሎች ውስጥ አንዱና ቀዳሚው ነው።
የጋምቤላ ክልል የዳበረ ባህል፤ ቀደምት ታሪክና መልክአ-ምድራዊ አሰፋፈር፤ የስነ ልቦና አንድነት፤ በጋራ ኤኮኖሚ (Shared Economy) ርዕይ የተዋቀረ የመልማት ፍላጎት ያለው እንዲሁም ጠንካራ የእርስ በእርስ ትስስር ያላቸው የአካባቢው ብሄረሰቦችንና ሌሎች የሀገራችንን ማኅበረሰቦች በጋራ ይዞ የሚገኝ ክልል ነው።
ክልሉ በቱሪስት መስህብነታቸው ተወዳጅ ተብለው ከተያዙት የኢትዮጵያ አካባቢዎች ውስጥ ተጠቃሽ ኮሪደር የያዘ ነው። በሆቴል ልማት፣ በባሮ እና አልዌሮ ወንዞች ላይ ዘመናዊ የሪዞርት ልማትና የጀልባ መዝናኛዎች፣ በኮንፈረንስ ቱሪዝም እና መሰል ተግባራት ሐብት ማመንጨት የሚችል ጸጋ የተላበሰ ነው።
ይህን የክልሉን ሐብት ፍትሐዊነት በታከለበት መንገድ ለማልማትና ለኢትዮጵያ የሕዳሴና ብልጽግና ዘመን እንደ አንድ ቁልፍ አሻጋሪ ድልድይ ለመጠቀም ይረዳ ዘንድ የጋምቤላ ክልል መንግሥት ከሕዝቡ የዕድገት አጋሮች ጋር በመተባበር ‹‹ጋምቤላ ይለማል (Gambella is Rising)›› የኢንቨስትመንት ልማት ዓለም-አቀፍ ንቅናቄ መርሐ-ግብር አዘጋጅቷል።
ክልላዊ ንቅናቄውንም ዛሬ፣ መስከረም 10 ቀን 2018 ዓ.ም በይፋ ለመላው ኢትዮጵያውያን፣ ደጋፊዎቻችን እና ዓለም-አቀፍ አጋሮቻችን በይፋ መጀመራችንን እናበስራለን።
የንቅናቄ መርሐ-ግብሩም ለሁለት ወራት የሚዘልቅ በልዩ ልዩ ዝግጅቶች የክልሉን ኢንቨስትመንት በማሳደግ፣ ኢትዮጵያውያን እና የውጪ አልሚ ባለሐብቶች (FDI) በስፋት የሚሳተፉበት፣ ዓለም-አቀፍ የልማት ድርጅቶች፣ ኢምባሲዎች እና ከፍተኛ የፌደራልና የክልል መንግሥታት መሪዎች የሚገኙበት የክልሉን ገጽታ ከመቸውም ጊዜ በላቀ መንገድ የሚያጎላ ሆኖ ይጠናቀቃል።
Sponsored by
Surafel
12 months ago
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሴኔት የአጭር ጊዜ የፕሮፌሽናል ሰርቲፊኬት መርሃግብሮችን ማዕቀፍ አጸደቀ
#ethiopia | በኢትዮጵያ አንጋፋውና ቀዳሚው የከፍተኛ ትምህርት ተቋም የሆነው አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፕሮፌሽናል ሰርቲፊኬት መርሃግብሮችን ለመንደፍ፣ ለማዘጋጀትና ለመተግበር የሚያስችል ማዕቀፍ አጽድቋል። ይህ ማዕቀፍ ዩኒቨርሲቲው የዕድሜ ልክ የመማር ዕድሎችን ለማስፋትና በፍጥነት ለሚለዋወጠው የሥራ ገበያ ፍላጎት ምላሽ ለመስጠት ያለውን ቁርጠኝነት የሚያሳይ ነው።
ማዕቀፉ ሁሉም የአጭር ጊዜ የሙያ ማሰልጠኛ መርሃግብሮች ተዛማጅነት ያላቸው፣ የጥራት ደረጃዎችን የሚያሟሉ እና ከሀገር አቀፍና ዓለም አቀፍ መመዘኛዎች ጋር የተጣጣሙ መሆናቸውን ያረጋግጣል። ማዕቀፉ በተደራጀ ቅርፅ ለባለሙያዎች፣ ለኢንዱስትሪዎች እና ለሙያ ማህበራት ፍላጎቶች ምላሽ የሚሰጡ ችግር ፈቺ የሥልጠና ፕሮግራሞች ለመስጠት ታስቦ የተዘጋጀ እንደሆነ የዩኒቨርስቲው አካዳሚክ ምክትል ፕሬዚደንት ዶ/ር ጄይሉ ዑመር አስታውቀዋል፡፡
ይህ አዲስ ጅማሮ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በአምስት ዓመቱ ስትራቴጂክ እቅድ ያስቀመጠውን ለአገራዊ ፍላጎት ምላሽ ከመስጠት አቅጣጫ ጋር የተጣጣመ መሆኑም ተገልጿል፡፡
August 14 2025, Addis Ababa
Addis Ababa University Senate Approves Framework for Short-Term Professional Certificate Programs.
Addis Ababa University, Ethiopia's flagship, leading and premier institution of higher education , has approved a comprehensive framework for the design, development, and implementation of short-term professional certificate programs. The framework ensures that all short-term professional programs are relevant, meet quality standards, and align with national and international benchmarks. This structured process is designed to provide tangible educational experiences that address the needs of professionals, industries, and communities.
This initiative highlights Addis Ababa University's dedication to improving the relevance of education, developing skills that align with industry needs, and fostering national growth through partnerships.
Together, we can build a future-ready workforce and a strong knowledge-based economy!
Addis Ababa University #aauprestigiousautonomousflagship
#ethiopia | በኢትዮጵያ አንጋፋውና ቀዳሚው የከፍተኛ ትምህርት ተቋም የሆነው አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፕሮፌሽናል ሰርቲፊኬት መርሃግብሮችን ለመንደፍ፣ ለማዘጋጀትና ለመተግበር የሚያስችል ማዕቀፍ አጽድቋል። ይህ ማዕቀፍ ዩኒቨርሲቲው የዕድሜ ልክ የመማር ዕድሎችን ለማስፋትና በፍጥነት ለሚለዋወጠው የሥራ ገበያ ፍላጎት ምላሽ ለመስጠት ያለውን ቁርጠኝነት የሚያሳይ ነው።
ማዕቀፉ ሁሉም የአጭር ጊዜ የሙያ ማሰልጠኛ መርሃግብሮች ተዛማጅነት ያላቸው፣ የጥራት ደረጃዎችን የሚያሟሉ እና ከሀገር አቀፍና ዓለም አቀፍ መመዘኛዎች ጋር የተጣጣሙ መሆናቸውን ያረጋግጣል። ማዕቀፉ በተደራጀ ቅርፅ ለባለሙያዎች፣ ለኢንዱስትሪዎች እና ለሙያ ማህበራት ፍላጎቶች ምላሽ የሚሰጡ ችግር ፈቺ የሥልጠና ፕሮግራሞች ለመስጠት ታስቦ የተዘጋጀ እንደሆነ የዩኒቨርስቲው አካዳሚክ ምክትል ፕሬዚደንት ዶ/ር ጄይሉ ዑመር አስታውቀዋል፡፡
ይህ አዲስ ጅማሮ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በአምስት ዓመቱ ስትራቴጂክ እቅድ ያስቀመጠውን ለአገራዊ ፍላጎት ምላሽ ከመስጠት አቅጣጫ ጋር የተጣጣመ መሆኑም ተገልጿል፡፡
August 14 2025, Addis Ababa
Addis Ababa University Senate Approves Framework for Short-Term Professional Certificate Programs.
Addis Ababa University, Ethiopia's flagship, leading and premier institution of higher education , has approved a comprehensive framework for the design, development, and implementation of short-term professional certificate programs. The framework ensures that all short-term professional programs are relevant, meet quality standards, and align with national and international benchmarks. This structured process is designed to provide tangible educational experiences that address the needs of professionals, industries, and communities.
This initiative highlights Addis Ababa University's dedication to improving the relevance of education, developing skills that align with industry needs, and fostering national growth through partnerships.
Together, we can build a future-ready workforce and a strong knowledge-based economy!
Addis Ababa University #aauprestigiousautonomousflagship
1 year ago
UK University of East Anglia Scholarship 2026 Application Process
Apply Link: https://nspscholarships.co...
Level of Study: Masters
Institution: University of East Anglia
Study in: UK
Program Period: different period
Deadline: Open
Apply Link: https://nspscholarships.co...
Level of Study: Masters
Institution: University of East Anglia
Study in: UK
Program Period: different period
Deadline: Open
1 year ago
Melaku Tafese Awulachew is a dynamic and multidisciplinary Food Science and Nutrition Scientist at the Ethiopian Institute of Agricultural Research (EIAR). He specializes in Food Process Engineering, Nutritional Innovation, Postharvest Technology, and Sustainable Agro-Processing.
He earned his M.Sc. in Chemical Engineering (Food Engineering) from Addis Ababa University and a B.Sc. in Chemical Engineering (Process Engineering) from Adama Science and Technology University. Melaku's work bridges applied research and community impact, with a strong focus on functional foods, probiotics, grain quality, and by-product utilization.
With over 70 scientific publications, including journal articles, book chapters, and full-length books, he is recognized both nationally and internationally. His research has addressed vital issues such as probiotic stability during thermal processing, non-thermal food preservation, biofortification of staple crops, and development of novel cereal-based functional foods using indigenous Ethiopian grains.
Melaku is an active member of multiple scientific societies, including the Food and Nutrition Society of Ethiopia (FONSE), Ethiopian Society of Chemical Engineers (ESChE), the Roundtable on Sustainable Biomaterials (RSB), and the Australian Plant Breeding ******* ociation (APBA). He also serves as a reviewer and editorial board member for several peer-reviewed journals.
In 2023, he received the Droga Research Grant in the category of Functional Foods and was invited as a keynote speaker at the LumiMinds EMEA Global Food Innovation Summit.
Above all, Melaku is deeply committed to transforming food systems through research, innovation, and capacity building. He actively mentors young scientists and collaborates across disciplines to address food and nutrition challenges in Africa and beyond.
He earned his M.Sc. in Chemical Engineering (Food Engineering) from Addis Ababa University and a B.Sc. in Chemical Engineering (Process Engineering) from Adama Science and Technology University. Melaku's work bridges applied research and community impact, with a strong focus on functional foods, probiotics, grain quality, and by-product utilization.
With over 70 scientific publications, including journal articles, book chapters, and full-length books, he is recognized both nationally and internationally. His research has addressed vital issues such as probiotic stability during thermal processing, non-thermal food preservation, biofortification of staple crops, and development of novel cereal-based functional foods using indigenous Ethiopian grains.
Melaku is an active member of multiple scientific societies, including the Food and Nutrition Society of Ethiopia (FONSE), Ethiopian Society of Chemical Engineers (ESChE), the Roundtable on Sustainable Biomaterials (RSB), and the Australian Plant Breeding ******* ociation (APBA). He also serves as a reviewer and editorial board member for several peer-reviewed journals.
In 2023, he received the Droga Research Grant in the category of Functional Foods and was invited as a keynote speaker at the LumiMinds EMEA Global Food Innovation Summit.
Above all, Melaku is deeply committed to transforming food systems through research, innovation, and capacity building. He actively mentors young scientists and collaborates across disciplines to address food and nutrition challenges in Africa and beyond.
Sponsored by
Surafel
Comments