የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሴኔት የአጭር ጊዜ የፕሮፌሽናል ሰርቲፊኬት መርሃግብሮችን ማዕቀፍ አጸደቀ
#ethiopia | በኢትዮጵያ አንጋፋውና ቀዳሚው የከፍተኛ ትምህርት ተቋም የሆነው አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፕሮፌሽናል ሰርቲፊኬት መርሃግብሮችን ለመንደፍ፣ ለማዘጋጀትና ለመተግበር የሚያስችል ማዕቀፍ አጽድቋል። ይህ ማዕቀፍ ዩኒቨርሲቲው የዕድሜ ልክ የመማር ዕድሎችን ለማስፋትና በፍጥነት ለሚለዋወጠው የሥራ ገበያ ፍላጎት ምላሽ ለመስጠት ያለውን ቁርጠኝነት የሚያሳይ ነው።
ማዕቀፉ ሁሉም የአጭር ጊዜ የሙያ ማሰልጠኛ መርሃግብሮች ተዛማጅነት ያላቸው፣ የጥራት ደረጃዎችን የሚያሟሉ እና ከሀገር አቀፍና ዓለም አቀፍ መመዘኛዎች ጋር የተጣጣሙ መሆናቸውን ያረጋግጣል። ማዕቀፉ በተደራጀ ቅርፅ ለባለሙያዎች፣ ለኢንዱስትሪዎች እና ለሙያ ማህበራት ፍላጎቶች ምላሽ የሚሰጡ ችግር ፈቺ የሥልጠና ፕሮግራሞች ለመስጠት ታስቦ የተዘጋጀ እንደሆነ የዩኒቨርስቲው አካዳሚክ ምክትል ፕሬዚደንት ዶ/ር ጄይሉ ዑመር አስታውቀዋል፡፡
ይህ አዲስ ጅማሮ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በአምስት ዓመቱ ስትራቴጂክ እቅድ ያስቀመጠውን ለአገራዊ ፍላጎት ምላሽ ከመስጠት አቅጣጫ ጋር የተጣጣመ መሆኑም ተገልጿል፡፡
August 14 2025, Addis Ababa
Addis Ababa University Senate Approves Framework for Short-Term Professional Certificate Programs.
Addis Ababa University, Ethiopia's flagship, leading and premier institution of higher education , has approved a comprehensive framework for the design, development, and implementation of short-term professional certificate programs. The framework ensures that all short-term professional programs are relevant, meet quality standards, and align with national and international benchmarks. This structured process is designed to provide tangible educational experiences that address the needs of professionals, industries, and communities.
This initiative highlights Addis Ababa University's dedication to improving the relevance of education, developing skills that align with industry needs, and fostering national growth through partnerships.
Together, we can build a future-ready workforce and a strong knowledge-based economy!
Addis Ababa University #aauprestigiousautonomousflagship
#ethiopia | በኢትዮጵያ አንጋፋውና ቀዳሚው የከፍተኛ ትምህርት ተቋም የሆነው አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፕሮፌሽናል ሰርቲፊኬት መርሃግብሮችን ለመንደፍ፣ ለማዘጋጀትና ለመተግበር የሚያስችል ማዕቀፍ አጽድቋል። ይህ ማዕቀፍ ዩኒቨርሲቲው የዕድሜ ልክ የመማር ዕድሎችን ለማስፋትና በፍጥነት ለሚለዋወጠው የሥራ ገበያ ፍላጎት ምላሽ ለመስጠት ያለውን ቁርጠኝነት የሚያሳይ ነው።
ማዕቀፉ ሁሉም የአጭር ጊዜ የሙያ ማሰልጠኛ መርሃግብሮች ተዛማጅነት ያላቸው፣ የጥራት ደረጃዎችን የሚያሟሉ እና ከሀገር አቀፍና ዓለም አቀፍ መመዘኛዎች ጋር የተጣጣሙ መሆናቸውን ያረጋግጣል። ማዕቀፉ በተደራጀ ቅርፅ ለባለሙያዎች፣ ለኢንዱስትሪዎች እና ለሙያ ማህበራት ፍላጎቶች ምላሽ የሚሰጡ ችግር ፈቺ የሥልጠና ፕሮግራሞች ለመስጠት ታስቦ የተዘጋጀ እንደሆነ የዩኒቨርስቲው አካዳሚክ ምክትል ፕሬዚደንት ዶ/ር ጄይሉ ዑመር አስታውቀዋል፡፡
ይህ አዲስ ጅማሮ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በአምስት ዓመቱ ስትራቴጂክ እቅድ ያስቀመጠውን ለአገራዊ ፍላጎት ምላሽ ከመስጠት አቅጣጫ ጋር የተጣጣመ መሆኑም ተገልጿል፡፡
August 14 2025, Addis Ababa
Addis Ababa University Senate Approves Framework for Short-Term Professional Certificate Programs.
Addis Ababa University, Ethiopia's flagship, leading and premier institution of higher education , has approved a comprehensive framework for the design, development, and implementation of short-term professional certificate programs. The framework ensures that all short-term professional programs are relevant, meet quality standards, and align with national and international benchmarks. This structured process is designed to provide tangible educational experiences that address the needs of professionals, industries, and communities.
This initiative highlights Addis Ababa University's dedication to improving the relevance of education, developing skills that align with industry needs, and fostering national growth through partnerships.
Together, we can build a future-ready workforce and a strong knowledge-based economy!
Addis Ababa University #aauprestigiousautonomousflagship
12 months ago