6 hours ago
ሊዮኔል ሜሲ በስፔን በሰደድ እሳት ለወደሙ አካባቢዎች 80 ሺህ ዩሮ ለገሰ
#ethiopia | የእግር ኳስ ኮከቡ ሊዮኔል ሜሲ በስፔን ማድሪድ ሴራ ኦኤስቴ ክልል በሰደድ እሳት የተጎዱ አካባቢዎችን መልሶ ለመገንባት የሚያግዝ 80 ሺህ ዩሮ መለገሱን የማድሪድ ማህበር ፕሬዝዳንት ዩሮፕ ፕሬስን ጠቅሰው አስታውቀዋል።
አደጋው ወደ 30 ሺህ ሄክታር የሚጠጋ የደን መሬት ያወደመ ሲሆን የሜሲ ድጋፍም የወደሙትን አካባቢዎች መልሶ ለማቋቋም በሚደረገው ጥረት ውስጥ ከፍተኛ ሚና ይጫወታል።
ሜሲ ከዚህ ቀደም በስፔን ለተከሰቱ የሰደድ እሳት አደጋዎች ለቀይ መስቀል ድጋፍ ማድረጉ የሚታወስ ሲሆን በቫሌንሲያ ለተከሰተው የጎርፍ አደጋ እና በቬኔዙዌላ የመሬት መንቀጥቀጥ ተጎጂዎችም ከባለቤቱ አንቶኔላ ጋር በመሆን እርዳታ አበርክቷል።
በተጨማሪም በጋራሃን ፋውንዴሽን በኩል 500 ሺህ ዩሮ በመለገስ በካንሰር ለተጠቁ ህጻናትና ለአርጀንቲና ሆስፒታሎች ያደረገው ድጋፍ የሚጠቀስ ሲሆን ሜሲ በሜዳ ውስጥ ባለው ድንቅ የእግር ኳስ ብቃቱ ብቻ ሳይሆን ከሜዳ ውጭ በሚያሳየው ታላቅ የሰብአዊነት ተግባር ይታወቃል ።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia | የእግር ኳስ ኮከቡ ሊዮኔል ሜሲ በስፔን ማድሪድ ሴራ ኦኤስቴ ክልል በሰደድ እሳት የተጎዱ አካባቢዎችን መልሶ ለመገንባት የሚያግዝ 80 ሺህ ዩሮ መለገሱን የማድሪድ ማህበር ፕሬዝዳንት ዩሮፕ ፕሬስን ጠቅሰው አስታውቀዋል።
አደጋው ወደ 30 ሺህ ሄክታር የሚጠጋ የደን መሬት ያወደመ ሲሆን የሜሲ ድጋፍም የወደሙትን አካባቢዎች መልሶ ለማቋቋም በሚደረገው ጥረት ውስጥ ከፍተኛ ሚና ይጫወታል።
ሜሲ ከዚህ ቀደም በስፔን ለተከሰቱ የሰደድ እሳት አደጋዎች ለቀይ መስቀል ድጋፍ ማድረጉ የሚታወስ ሲሆን በቫሌንሲያ ለተከሰተው የጎርፍ አደጋ እና በቬኔዙዌላ የመሬት መንቀጥቀጥ ተጎጂዎችም ከባለቤቱ አንቶኔላ ጋር በመሆን እርዳታ አበርክቷል።
በተጨማሪም በጋራሃን ፋውንዴሽን በኩል 500 ሺህ ዩሮ በመለገስ በካንሰር ለተጠቁ ህጻናትና ለአርጀንቲና ሆስፒታሎች ያደረገው ድጋፍ የሚጠቀስ ሲሆን ሜሲ በሜዳ ውስጥ ባለው ድንቅ የእግር ኳስ ብቃቱ ብቻ ሳይሆን ከሜዳ ውጭ በሚያሳየው ታላቅ የሰብአዊነት ተግባር ይታወቃል ።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
8 hours ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) ሰኞ ዕለት በአማራ ክልል በጣለው ከባድ ዝናብ ምክንያት በተከሰተ የመሬት መንሸራተት የ14 ሰዎች ህይወት ሲያልፍ፣ በሰባት ሰዎች ላይ ደግሞ ጉዳት ደርሷል። የፍለጋ እና የነፍስ አድን ስራው አሁንም ቀጥሎ ባለበት በዚህ ወቅት፣ እስካሁን የገቡበት ያልታወቁ እና በፍርስራሹ ስር የተቀበሩ በርካታ ሰዎች እንዳሉ ተነግሯል።
አደጋው የተከሰተው በፃድቃኔ ደብረ ምጥማቅ ቅድስት ማርያም ገዳም ሲሆን፣ በወቅቱ በመቶዎች የሚቆጠሩ ምዕመናን ለፀበል እና ለመንፈሳዊ ፈውስ በስፍራው ተሰብስበው ነበር። የሀገረ ስብከቱ ዋና ስራ አስኪያጅ መጋቤ ሐዲስ ነቃ ጥበብ አባቡ ለአሶሼትድ ፕሬስ እንደተናገሩት፣ "አደጋው የተከሰተው ከጠዋቱ 1፡00 ሰዓት ገደማ ሲሆን፣ ከሟቾቹ መካከል አብዛኞቹ ፀበል ለመጠመቅ የተሰበሰቡ ነበሩ።" ስራ አስኪያጁ አክለውም፣ "ከሟቾቹ መካከል አስራ አንዱ በገዳሙ ውስጥ የተቀበሩ ሲሆን፣ የሌሎቹ አስከሬን ወደ ትውልድ ስፍራቸው ተልኳል፤ ይሁን እንጂ የአንዳንዶቹን ሟቾች ማንነት ለመለየት አስቸጋሪ ሆኗል" ብለዋል።
ከባድ ጉዳት የደረሰባቸው ሰዎች ከገዳሙ 70 ኪሎ ሜትር (43 ማይል) ርቀት ላይ ወደምትገኘው የሰሜን ሸዋ አስተዳደር ዞን ዋና ከተማ ደብረ ብርሃን ለህክምና ተወስደዋል። የመሬት መንሸራተቱ የተከሰተው ከተራራ አጠገብ በመሆኑ፣ ግዙፍ አለቶች ተገንጥለው በምዕመናኑ ላይ መውደቃቸው አደጋውን ይበልጥ አባብሶታል። የአካባቢው አስተዳደር የኮሙኒኬሽን ጽህፈት ቤት ባወጣው መግለጫ፣ የፍለጋ እና አድን ስራዎችን ለማገዝ የአካባቢው የአደጋ መከላከል ጽህፈት ቤት ባለሙያዎች ቡድን ወደ ስፍራው መሰማራቱን አስታውቋል።
በኢትዮጵያ ከሰኔ እስከ መስከረም በሚዘልቀው የክረምት ወቅት ከባድ ዝናብ የሚያስከትለው የመሬት መንሸራተት እና ጎርፍ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተለመደ መጥቷል። በሐምሌ 2024 በደቡብ ኢትዮጵያ በጣለ ከባድ ዝናብ ምክንያት በተከሰተ አሳዛኝ የመሬት መንሸራተት ቢያንስ 257 ሰዎች መሞታቸው ይታወሳል። ከዚህ ቀደምም በዚህ ዓመት መጀመሪያ አካባቢ በደቡብ ኢትዮጵያ፣ ጋሞ ውስጥ በተከሰተ ተመሳሳይ የመሬት መንሸራተት ከ100 በላይ ሰዎች ህይወታቸውን አጥተዋል።
በአፍሪካ ቀንድ የምትገኘው ኢትዮጵያ ከአየር ንብረት ለውጥ ጋር በተያያዙ የከፋ የአየር ፀባይ ክስተቶች በከፍተኛ ሁኔታ እየተጠቃች ትገኛለች። በተለይም በገጠራማ አካባቢዎች ያለው ደካማ መሰረተ ልማት፣ በርካታ ማህበረሰቦችን ለጎርፍ፣ ለመሬት መንሸራተት እና ተደጋጋሚ ድርቅ በቀላሉ ተጋላጭ እንዲሆኑ ያደረጋቸው ሲሆን፣ ለእንደዚህ አይነት አደጋዎች ፈጣን ምላሽ የመስጠት አቅማቸውም እጅግ ውስን ሆኖ ቆይቷል።
አደጋው የተከሰተው በፃድቃኔ ደብረ ምጥማቅ ቅድስት ማርያም ገዳም ሲሆን፣ በወቅቱ በመቶዎች የሚቆጠሩ ምዕመናን ለፀበል እና ለመንፈሳዊ ፈውስ በስፍራው ተሰብስበው ነበር። የሀገረ ስብከቱ ዋና ስራ አስኪያጅ መጋቤ ሐዲስ ነቃ ጥበብ አባቡ ለአሶሼትድ ፕሬስ እንደተናገሩት፣ "አደጋው የተከሰተው ከጠዋቱ 1፡00 ሰዓት ገደማ ሲሆን፣ ከሟቾቹ መካከል አብዛኞቹ ፀበል ለመጠመቅ የተሰበሰቡ ነበሩ።" ስራ አስኪያጁ አክለውም፣ "ከሟቾቹ መካከል አስራ አንዱ በገዳሙ ውስጥ የተቀበሩ ሲሆን፣ የሌሎቹ አስከሬን ወደ ትውልድ ስፍራቸው ተልኳል፤ ይሁን እንጂ የአንዳንዶቹን ሟቾች ማንነት ለመለየት አስቸጋሪ ሆኗል" ብለዋል።
ከባድ ጉዳት የደረሰባቸው ሰዎች ከገዳሙ 70 ኪሎ ሜትር (43 ማይል) ርቀት ላይ ወደምትገኘው የሰሜን ሸዋ አስተዳደር ዞን ዋና ከተማ ደብረ ብርሃን ለህክምና ተወስደዋል። የመሬት መንሸራተቱ የተከሰተው ከተራራ አጠገብ በመሆኑ፣ ግዙፍ አለቶች ተገንጥለው በምዕመናኑ ላይ መውደቃቸው አደጋውን ይበልጥ አባብሶታል። የአካባቢው አስተዳደር የኮሙኒኬሽን ጽህፈት ቤት ባወጣው መግለጫ፣ የፍለጋ እና አድን ስራዎችን ለማገዝ የአካባቢው የአደጋ መከላከል ጽህፈት ቤት ባለሙያዎች ቡድን ወደ ስፍራው መሰማራቱን አስታውቋል።
በኢትዮጵያ ከሰኔ እስከ መስከረም በሚዘልቀው የክረምት ወቅት ከባድ ዝናብ የሚያስከትለው የመሬት መንሸራተት እና ጎርፍ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተለመደ መጥቷል። በሐምሌ 2024 በደቡብ ኢትዮጵያ በጣለ ከባድ ዝናብ ምክንያት በተከሰተ አሳዛኝ የመሬት መንሸራተት ቢያንስ 257 ሰዎች መሞታቸው ይታወሳል። ከዚህ ቀደምም በዚህ ዓመት መጀመሪያ አካባቢ በደቡብ ኢትዮጵያ፣ ጋሞ ውስጥ በተከሰተ ተመሳሳይ የመሬት መንሸራተት ከ100 በላይ ሰዎች ህይወታቸውን አጥተዋል።
በአፍሪካ ቀንድ የምትገኘው ኢትዮጵያ ከአየር ንብረት ለውጥ ጋር በተያያዙ የከፋ የአየር ፀባይ ክስተቶች በከፍተኛ ሁኔታ እየተጠቃች ትገኛለች። በተለይም በገጠራማ አካባቢዎች ያለው ደካማ መሰረተ ልማት፣ በርካታ ማህበረሰቦችን ለጎርፍ፣ ለመሬት መንሸራተት እና ተደጋጋሚ ድርቅ በቀላሉ ተጋላጭ እንዲሆኑ ያደረጋቸው ሲሆን፣ ለእንደዚህ አይነት አደጋዎች ፈጣን ምላሽ የመስጠት አቅማቸውም እጅግ ውስን ሆኖ ቆይቷል።
1 day ago
“አሁን እየሠራን ያለነው ለልጆቻችን ነው“ - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
***************
በዛሬው ዕለት ኢትዮጵያ በአንድ ጀምበር የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር 800 ሚሊዮን ችግኞችን ለመትከል አቅዳ 805.3 ሚሊዮን ችግኞችን በመትከል ከዕቅዷ በላይ በማሳካት ድንቅ ውጤትን አስመዝግባለች።
ከማለዳው 12 ሰዓት ጀምሮ መላው የኢትዮጵያ ሕዝብ በነቂስ ወጥትቶ እጁን ከአፈር ጋር አዋህዶ የነገዋን ኢትዮጵያ አረንጓዴ አልብሷል፡፡
ይህ የተባበረ ክንድ ኢትዮጵያ ተደምራ ስትነሳ ያቀደችውን የምትፈጽም፣ የማትለምንና ለተቸገሩ የምትደርስ በልጽጋ ሀገር መሆኗን ለአፍሪካም ሆነ ለዓለም በተግባር ያሳየ ነው፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአንድ ጀምበር 800 ሚሊዮን ችግኞችን የመትከል የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ላይ ዐሻራቸው ባኖሩበት ወቅት፣ “አሁን እየሠራን ያለነው ለልጆቻችን ነው፤ ተስፋን ነው የምንተክለው፤ ነገን ነው የምንተክለው፤ ኢትዮጵያን ነው የምናለብሰው” የሚለውን ጥልቅ መልዕክት አስተላልፈዋል።
መልዕክታቸውም የችግኝ ተከላ ጥሪ ብቻ ሳይሆን፣ የኢትዮጵያ ነገን የመቅረጽ ታላቅ ሀገራዊ ራዕይ መግለጫ ነው። ይህ ኢትዮጵያ በምድር ላይ የምታሳርፈው አረንጓዴ መስመር ከዛሬ ባሻገር ለአያሌ ትውልዶች የሚሻገር ዘላቂ ሀብት መሆኑንም ያበስራል።
ዛሬ አፈር ውስጥ የምናስቀምጣት እያንዳንዷ ችግኝ ለነገው ትውልድ የምናስረክበው የሕይወት ዋስትና ናት። የአየር ንብረት ለውጥና የአፈር መሸርሸር በዓለም አቀፍ ደረጃ ስጋት በሆኑበት በዚህ ወቅት፣ ለልጆቻችን የሚበጅ የተፈጥሮ ሚዛኑ የተጠበቀ አካባቢን ማቆየት ትልቁ ቅርስ ነው።
ዛሬ በላባችን የምናጠጣት ችግኝ፣ ነገ ልጆቻችን ከስር ጥላዋ የሚጠለሉባት፣ ፍሬዋን የሚመገቡባት እና ንጹህ አየር የሚተነፍሱባት ደን ሆና ታድጋለች። ችግኝ መትከል የተፈጥሮ እንክብካቤ ብቻ ሳይሆን፣ የተስፋ አዋጅ ነው።
ዘርን በአፈር ውስጥ መቅበር ማለት ነገ እንደሚበቅል፣ እንደሚያድግና ፍሬ እንደሚያፈራ ማመን ነው። ሀገራችን በብዙ ፈተናዎች ውስጥ በሚታልፍበት ጊዜ አረንጓዴ ልምላሜን ማስፋፋት የሕዝቧን የተስፋ ስሜት የሚያድስ፣ የነገውን ብሩህ ጊዜ የሚያመላክት እና ተስፋ የመቁረጥን ድባብ በመስራት የሚያስወግድ ታላቅ መንፈሳዊ እና ማኅበራዊ እርምጃ ነው።
“ኢትዮጵያን ነው የምናለብሰው” የሚለው አገላለጽ ለአፈር መሬታችን የሚሰጠውን ክብር እና ውበት ያሳያል። የታረዙና የተራቆቱ ደጋዎችን፣ በጎርፍ የተጠረጉ ሜዳዎችን በአረንጓዴ አልባሳት ማሸበርቅ ሀገራዊ ግዴታችን ነው።
ሀገርን ማልበስ ድርቅን መከላከል፣ የውሃ ምንጮች እንዳይደርቁ ማድረግ እና የምግብ ዋስትናን ማረጋገጥ ነው። ኢትዮጵያ በደን ስትሸፈን ውበቷ ብቻ ሳይሆን ጥንካሬዋ እና ጽናቷም ይጎላል።
ዛሬ የምንተክለው ችግኝ የነገው ትውልድ የሚተነፍሰው አየር፣ የሚጠጣው ውሃ እና የሚጠለልበት ጥላ ነው፤ በመሆኑም የአረንጓዴ ዐሻራ የነገዋ ኢትዮጵያ መሠረት ነው።
የጠቅላይ ሚኒስትሩ መልዕክት እያንዳንዳችንን የሚያነቃ ነው። ችግኝ መትከል የቀን ተግባር ሳይሆን፣ የትውልድ አደራ መሆኑን ያስገነዝባል። በአንድ ጀምበር የተተከለው አረንጓዴ ዐሻራ፣ በኅብረት ከተነሳን ሀገራችንን ወደ ተሻለና ወደ ደመቀ ነገ መውሰድ እንደምንችል ማረጋገጫ ነው።
ዛሬ የምናፈስሰው እያንዳንዱ ላብ ነገ ለልጆቻችን የደስታና የልምላሜ ምንጭ ሆኖ ይመለሳል። በመሆኑም ይህን የተስፋ ጉዞ በእያንዳንድ መስክ አጠናክረን ማስቀጠል ይኖርብናል።
በአድማሱ አራጋው
***************
በዛሬው ዕለት ኢትዮጵያ በአንድ ጀምበር የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር 800 ሚሊዮን ችግኞችን ለመትከል አቅዳ 805.3 ሚሊዮን ችግኞችን በመትከል ከዕቅዷ በላይ በማሳካት ድንቅ ውጤትን አስመዝግባለች።
ከማለዳው 12 ሰዓት ጀምሮ መላው የኢትዮጵያ ሕዝብ በነቂስ ወጥትቶ እጁን ከአፈር ጋር አዋህዶ የነገዋን ኢትዮጵያ አረንጓዴ አልብሷል፡፡
ይህ የተባበረ ክንድ ኢትዮጵያ ተደምራ ስትነሳ ያቀደችውን የምትፈጽም፣ የማትለምንና ለተቸገሩ የምትደርስ በልጽጋ ሀገር መሆኗን ለአፍሪካም ሆነ ለዓለም በተግባር ያሳየ ነው፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአንድ ጀምበር 800 ሚሊዮን ችግኞችን የመትከል የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ላይ ዐሻራቸው ባኖሩበት ወቅት፣ “አሁን እየሠራን ያለነው ለልጆቻችን ነው፤ ተስፋን ነው የምንተክለው፤ ነገን ነው የምንተክለው፤ ኢትዮጵያን ነው የምናለብሰው” የሚለውን ጥልቅ መልዕክት አስተላልፈዋል።
መልዕክታቸውም የችግኝ ተከላ ጥሪ ብቻ ሳይሆን፣ የኢትዮጵያ ነገን የመቅረጽ ታላቅ ሀገራዊ ራዕይ መግለጫ ነው። ይህ ኢትዮጵያ በምድር ላይ የምታሳርፈው አረንጓዴ መስመር ከዛሬ ባሻገር ለአያሌ ትውልዶች የሚሻገር ዘላቂ ሀብት መሆኑንም ያበስራል።
ዛሬ አፈር ውስጥ የምናስቀምጣት እያንዳንዷ ችግኝ ለነገው ትውልድ የምናስረክበው የሕይወት ዋስትና ናት። የአየር ንብረት ለውጥና የአፈር መሸርሸር በዓለም አቀፍ ደረጃ ስጋት በሆኑበት በዚህ ወቅት፣ ለልጆቻችን የሚበጅ የተፈጥሮ ሚዛኑ የተጠበቀ አካባቢን ማቆየት ትልቁ ቅርስ ነው።
ዛሬ በላባችን የምናጠጣት ችግኝ፣ ነገ ልጆቻችን ከስር ጥላዋ የሚጠለሉባት፣ ፍሬዋን የሚመገቡባት እና ንጹህ አየር የሚተነፍሱባት ደን ሆና ታድጋለች። ችግኝ መትከል የተፈጥሮ እንክብካቤ ብቻ ሳይሆን፣ የተስፋ አዋጅ ነው።
ዘርን በአፈር ውስጥ መቅበር ማለት ነገ እንደሚበቅል፣ እንደሚያድግና ፍሬ እንደሚያፈራ ማመን ነው። ሀገራችን በብዙ ፈተናዎች ውስጥ በሚታልፍበት ጊዜ አረንጓዴ ልምላሜን ማስፋፋት የሕዝቧን የተስፋ ስሜት የሚያድስ፣ የነገውን ብሩህ ጊዜ የሚያመላክት እና ተስፋ የመቁረጥን ድባብ በመስራት የሚያስወግድ ታላቅ መንፈሳዊ እና ማኅበራዊ እርምጃ ነው።
“ኢትዮጵያን ነው የምናለብሰው” የሚለው አገላለጽ ለአፈር መሬታችን የሚሰጠውን ክብር እና ውበት ያሳያል። የታረዙና የተራቆቱ ደጋዎችን፣ በጎርፍ የተጠረጉ ሜዳዎችን በአረንጓዴ አልባሳት ማሸበርቅ ሀገራዊ ግዴታችን ነው።
ሀገርን ማልበስ ድርቅን መከላከል፣ የውሃ ምንጮች እንዳይደርቁ ማድረግ እና የምግብ ዋስትናን ማረጋገጥ ነው። ኢትዮጵያ በደን ስትሸፈን ውበቷ ብቻ ሳይሆን ጥንካሬዋ እና ጽናቷም ይጎላል።
ዛሬ የምንተክለው ችግኝ የነገው ትውልድ የሚተነፍሰው አየር፣ የሚጠጣው ውሃ እና የሚጠለልበት ጥላ ነው፤ በመሆኑም የአረንጓዴ ዐሻራ የነገዋ ኢትዮጵያ መሠረት ነው።
የጠቅላይ ሚኒስትሩ መልዕክት እያንዳንዳችንን የሚያነቃ ነው። ችግኝ መትከል የቀን ተግባር ሳይሆን፣ የትውልድ አደራ መሆኑን ያስገነዝባል። በአንድ ጀምበር የተተከለው አረንጓዴ ዐሻራ፣ በኅብረት ከተነሳን ሀገራችንን ወደ ተሻለና ወደ ደመቀ ነገ መውሰድ እንደምንችል ማረጋገጫ ነው።
ዛሬ የምናፈስሰው እያንዳንዱ ላብ ነገ ለልጆቻችን የደስታና የልምላሜ ምንጭ ሆኖ ይመለሳል። በመሆኑም ይህን የተስፋ ጉዞ በእያንዳንድ መስክ አጠናክረን ማስቀጠል ይኖርብናል።
በአድማሱ አራጋው
1 day ago
805.3 ሚሊዮን ችግኞች በአንድ ጀምበር፤ የኢትዮጵያውያን ተአምራዊ ውሎ
*********************
ዛሬ በመላው ኢትዮጵያ “ተስፋን እንትከል” በሚል መሪ ቃል በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ዜጎች በአንድ ልብ እና በአንድ መንፈስ በመንቀሳቀስ በአንድ ጀምበር 805.3 ሚሊዮን ችግኞችን በመትከል አዲስ ታሪክ ፅፈዋል።
ኢትዮጵያውያን የዕድሜ ልዩነት ሳይበግራቸው ከሕፃናት እስከ አዛውንት ከአካል ጉዳተኞች እስከ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ሃላፊዎች በጋራ በመሆን አረንጓዴ አሻራቸውን አሳርፈዋል። ይህ የነቃ ተሳትፎም የማህበረሰቡን አንድነትና ለአካባቢ ጥበቃ ያላቸውን ጽኑ ቁርጠኝነት በግልጽ ያሳየ ነው።
ይህ መርሃ ግብር ልጆችን በማሳተፍ ስለ አካባቢ ጥበቃ አስፈላጊነት በተግባር የሚማሩበት ልዩ መድረክ ሆኗል። ህፃናት ከወዲሁ የችግኝ እንክብካቤን እንደ ባህል እንዲለምዱና የነገዋን አረንጓዴ አገር የመረከብ ሃላፊነታቸውን ገና በሕፃንነታቸው እንዲረዱ ያግዛል።
በተጨማሪም ሀገራዊ አንድነትን በተግባር ከመግለጹ በላይ ለአየር ንብረት ለውጥ አሳሳቢ ፈተናዎች ምላሽ ለመስጠትና የኢትዮጵያን የመጻኢ ዘመን ዕጣ ፈንታ በጽኑ መሠረት ላይ ለመገንባት ያለመ ንቅናቄ ነው።
ይህ የተቀናጀ ሀገራዊ ርብርብ የትናንቱ የአድዋ ድል የነፃነት አርበኝነት በተፈጥሮ ጥበቃ የሚደገምበት የዘመናችን የጀግንነት ምዕራፍ ተደርጎ ይወሰዳል።
ቀደምት አባቶች በአድዋ ተራሮች ላይ ልዩነቶቻቸውን አክስመው ለሀገር ነፃነት እንደቆሙ ሁሉ የዛሬው ትውልድም ድህነትንና የተፈጥሮ መራቆትን ለማሸነፍ ዕውቀቱን ጉልበቱንና ፍቅሩን አስተባብሮ ኢትዮጵያን አረንጓዴ የማልበስ ኃላፊነቱን እየተወጣ ይገኛል።
የምትተከለው እያንዳንዷ ችግኝ የተራቆቱ መሬቶች መልሰው እንዲያገግሙ የአፈር መሸርሸርና የጎርፍ አደጋዎች እንዲቀንሱ እንዲሁም የከርሰ ምድር ውሃ እንዲበለጽግ በማድረግ ረገድ ትልቁን ድርሻ ታበረክታለች።
ከአካባቢ ጥበቃ ፋይዳው ባሻገር መርሐ ግብሩ የሀገሪቱን ምጣኔ ሀብት የሚያነቃቃ ታላቅ ዕድል ፈጥሯል። በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ወጣቶች በችግኝ ማፍላት በጉድጓድ ዝግጅትና በተከላ ሥራዎች በመሰማራት ሰፊ የሥራ ዕድል ያገኙ ሲሆን በተለይም እንደ ቡና፣ አቮካዶና ማንጎ ያሉ የኢኮኖሚ ጠቀሜታ ያላቸው ተክሎች ትኩረት ማግኘታቸው ለአርሶ አደሩ ተጨማሪ የገቢ ምንጭ በመሆን የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ መሠረት ጥሏል።
በተጨማሪም ይህ ሀገራዊ ጥረት በዓለም አቀፍ ደረጃ የአየር ንብረት መዛባትን ለመቋቋም የሚረዳና ኢትዮጵያ ለዓለም አረንጓዴ ልማት ያላትን ቁርጠኝነት የሚያሳይ ሕያው ውርስ ነው።
ይህ የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር በቅድመ ዝግጅት ከተያዘው እቅድ በላይ በመፈጸም በዛሬዉ ዕለት ብቻ 805.3 ሚሊዮን ችግኞች የተተከሉ ሲሆን 26.2 ሚሊየን ሰዎች ተሳትፈዋል በዚህም 291.4 ሺህ ሄክታር መሬት መሸፈን ተችሏል በዚህም ታሪካዊ ስኬት ተመዝግቧል።
ይህ በዓይነቱ ልዩ የሆነው አገራዊ የችግኝ ተከላ ዘመቻ የህዝባችንን የተቀናጀ የተቀናጀ ጥረት እና ለአካባቢ ጥበቃ ያለውን ቁርጠኝነት በአለም አቀፍ ደረጃ ታላቅ ሁነት ሆኖ አልፏል።
በዘንድሮው አመት እስካሁን ባለው ጊዜ ከ6.5 ቢሊዮን በላይ ችግኞች መተከላቸው የተገለጸ ሲሆን የተያዘውን አጠቃላይ እቅድ ለማጠናቀቅ ቀሪ የሆኑት 1.5 ቢሊዮን ችግኞች ደግሞ በሚቀጥሉት ወራት ተተክለው የሚጠናቀቁ ይሆናል።
የዚህ ታሪካዊ ዘመቻ እውነተኛ ስኬት የሚለካው በተከላው ሂደት ብቻ ሳይሆን ከተከላ በኋላ በሚደረግ ቀጣይነት ያለው እንክብካቤና ጥበቃ በመሆኑ እያንዳንዱ ዜጋ የተከላቸውን ችግኞች ተንከባክቦ ለፍሬ የማብቃት አደራ አለበት።
በብሌን ደምበሎ
*********************
ዛሬ በመላው ኢትዮጵያ “ተስፋን እንትከል” በሚል መሪ ቃል በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ዜጎች በአንድ ልብ እና በአንድ መንፈስ በመንቀሳቀስ በአንድ ጀምበር 805.3 ሚሊዮን ችግኞችን በመትከል አዲስ ታሪክ ፅፈዋል።
ኢትዮጵያውያን የዕድሜ ልዩነት ሳይበግራቸው ከሕፃናት እስከ አዛውንት ከአካል ጉዳተኞች እስከ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ሃላፊዎች በጋራ በመሆን አረንጓዴ አሻራቸውን አሳርፈዋል። ይህ የነቃ ተሳትፎም የማህበረሰቡን አንድነትና ለአካባቢ ጥበቃ ያላቸውን ጽኑ ቁርጠኝነት በግልጽ ያሳየ ነው።
ይህ መርሃ ግብር ልጆችን በማሳተፍ ስለ አካባቢ ጥበቃ አስፈላጊነት በተግባር የሚማሩበት ልዩ መድረክ ሆኗል። ህፃናት ከወዲሁ የችግኝ እንክብካቤን እንደ ባህል እንዲለምዱና የነገዋን አረንጓዴ አገር የመረከብ ሃላፊነታቸውን ገና በሕፃንነታቸው እንዲረዱ ያግዛል።
በተጨማሪም ሀገራዊ አንድነትን በተግባር ከመግለጹ በላይ ለአየር ንብረት ለውጥ አሳሳቢ ፈተናዎች ምላሽ ለመስጠትና የኢትዮጵያን የመጻኢ ዘመን ዕጣ ፈንታ በጽኑ መሠረት ላይ ለመገንባት ያለመ ንቅናቄ ነው።
ይህ የተቀናጀ ሀገራዊ ርብርብ የትናንቱ የአድዋ ድል የነፃነት አርበኝነት በተፈጥሮ ጥበቃ የሚደገምበት የዘመናችን የጀግንነት ምዕራፍ ተደርጎ ይወሰዳል።
ቀደምት አባቶች በአድዋ ተራሮች ላይ ልዩነቶቻቸውን አክስመው ለሀገር ነፃነት እንደቆሙ ሁሉ የዛሬው ትውልድም ድህነትንና የተፈጥሮ መራቆትን ለማሸነፍ ዕውቀቱን ጉልበቱንና ፍቅሩን አስተባብሮ ኢትዮጵያን አረንጓዴ የማልበስ ኃላፊነቱን እየተወጣ ይገኛል።
የምትተከለው እያንዳንዷ ችግኝ የተራቆቱ መሬቶች መልሰው እንዲያገግሙ የአፈር መሸርሸርና የጎርፍ አደጋዎች እንዲቀንሱ እንዲሁም የከርሰ ምድር ውሃ እንዲበለጽግ በማድረግ ረገድ ትልቁን ድርሻ ታበረክታለች።
ከአካባቢ ጥበቃ ፋይዳው ባሻገር መርሐ ግብሩ የሀገሪቱን ምጣኔ ሀብት የሚያነቃቃ ታላቅ ዕድል ፈጥሯል። በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ወጣቶች በችግኝ ማፍላት በጉድጓድ ዝግጅትና በተከላ ሥራዎች በመሰማራት ሰፊ የሥራ ዕድል ያገኙ ሲሆን በተለይም እንደ ቡና፣ አቮካዶና ማንጎ ያሉ የኢኮኖሚ ጠቀሜታ ያላቸው ተክሎች ትኩረት ማግኘታቸው ለአርሶ አደሩ ተጨማሪ የገቢ ምንጭ በመሆን የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ መሠረት ጥሏል።
በተጨማሪም ይህ ሀገራዊ ጥረት በዓለም አቀፍ ደረጃ የአየር ንብረት መዛባትን ለመቋቋም የሚረዳና ኢትዮጵያ ለዓለም አረንጓዴ ልማት ያላትን ቁርጠኝነት የሚያሳይ ሕያው ውርስ ነው።
ይህ የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር በቅድመ ዝግጅት ከተያዘው እቅድ በላይ በመፈጸም በዛሬዉ ዕለት ብቻ 805.3 ሚሊዮን ችግኞች የተተከሉ ሲሆን 26.2 ሚሊየን ሰዎች ተሳትፈዋል በዚህም 291.4 ሺህ ሄክታር መሬት መሸፈን ተችሏል በዚህም ታሪካዊ ስኬት ተመዝግቧል።
ይህ በዓይነቱ ልዩ የሆነው አገራዊ የችግኝ ተከላ ዘመቻ የህዝባችንን የተቀናጀ የተቀናጀ ጥረት እና ለአካባቢ ጥበቃ ያለውን ቁርጠኝነት በአለም አቀፍ ደረጃ ታላቅ ሁነት ሆኖ አልፏል።
በዘንድሮው አመት እስካሁን ባለው ጊዜ ከ6.5 ቢሊዮን በላይ ችግኞች መተከላቸው የተገለጸ ሲሆን የተያዘውን አጠቃላይ እቅድ ለማጠናቀቅ ቀሪ የሆኑት 1.5 ቢሊዮን ችግኞች ደግሞ በሚቀጥሉት ወራት ተተክለው የሚጠናቀቁ ይሆናል።
የዚህ ታሪካዊ ዘመቻ እውነተኛ ስኬት የሚለካው በተከላው ሂደት ብቻ ሳይሆን ከተከላ በኋላ በሚደረግ ቀጣይነት ያለው እንክብካቤና ጥበቃ በመሆኑ እያንዳንዱ ዜጋ የተከላቸውን ችግኞች ተንከባክቦ ለፍሬ የማብቃት አደራ አለበት።
በብሌን ደምበሎ
3 days ago
ከሞሮኮ ወደ ስፔኗ የሰሜን አፍሪካ ደሴት ሴኡታ በዋና ለማቋረጥ ከሞከሩት መካለል 60 ያህሉ ሕይወት ማለፉ ተሰማ፡፡
በ24 ሰዓታት ጊዜ 60 ሺህ ጥገኝነት ፈላጊዎች ባህሩን ዋኝተው በማቋረጥ ሴኡታ መግባታቸውን የደሴቲቱ ሹሞች እንደተናገሩ አልጀዚራ ፅፏል፡፡
የሞሮኮ ድንበር ጠባቂዎች ፍልሰተኞቹ ወደ ሴኡታ እንዳይገቡ በመከላከል ላይ ናቸው ተብሏል፡፡
ስፔን ከአቅም በላይ የሆነውን የስደተኞች ጎርፍ ለመከላከል ወደ ሴኡታ ተጨማሪ ወታደሮችን መላኳ ታውቋል፡፡
በዚሁ ቀውስ ምክንያት የስፔኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ፔድሮ ሳንቼዝ ትናንት በሴኡታ ጉብኝት ማድረጋቸው ተሰምቷል፡፡
በአውሮፓ የሚገኙ ቀኝ አክራሪ የፖለቲካ ማህበራት የፔድሮ ሳንቼዝ መንግስት ስደተኞችን በተመለከተ ይከተለዋል ያሉትን ለዘብተኛ አቋም አጥብቀው እየነቀፉ ነው ተብሏል፡፡
ስፔን ቀደም ሲል ወደ አገሪቱ ከገቡ ሰነድ አልባ ስደተኞች ለ500 ሺህ ያህሉ ቋሚ የመኖሪያ እና የስራ ፈቃድ ለመስጠት በሂደት ላይ እንደሆነች መረጃው አስታውሷል፡፡
የፍልስጤማውያን የጦር እና የፖለቲካ ድርጅት /ሐማስ/ በሙሉ ትጥቅ ለመፍታት ተስማምቷል ቢባልም አሁንም የጉዳዩ አወዛጋቢነት ቀጥሏል ተባለ፡፡
የአሜሪካው ፕሬዘዳንት ዶናልድ ትራምፕ የሐማስን ትጥቅ መፍታት ተከትሎ የእስራኤል ጦር ከጋዛ እንደሚወጣ መናገራቸውን ቢቢሲ ፅፏል፡፡
አንድ የእስራኤል ሹም ጦራችን ከጋዛ የሚወጣው ሐማስ ሙሉ በሙሉ ትጥቅ ከፈታ በኋላ ነው ማለታቸው ተሰምቷል፡፡
ሐማስ በበኩሉ ከባባድ የጦር መሳሪያዎቼን የማስረክበው የእስራኤል ጦር ሙሉ በሙሉ ከጋዛ ሲወጣ ነው በማለት ላይ ይገኛል፡፡
የፍልስጤማውያኑ የጦር እና የፖለቲካ ድርጅት ትጥቅ ለመፍታት ተስማምቷል ቢባልም በሁለቱ ወገኖች መካከል ያለው ስር የሰደደ ያለመተማመን በሂደቱ ላይ እንቅፋት እንደሚፈጥር ተገምቷል፡፡
የእስራኤል ጦር በአሁኑ ወቅት የጋዛ ሰርጥን 70 በመቶ ክፍል ተቆጣጥሮ ይገኛል፡፡
አሜሪካ እና ኢራን በጦር መዛዛታቸውን እንደቀጠሉ ነው፡፡
የአሜሪካው ፕሬዘዳንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራንን በከባዱ እንደበድባታለን ብለው መዛታቸውን አልጀዚራ ፅፏል፡፡
አብዮታዊ ዘብ የተሰኘው የኢራን የጦር ክፍልም እኛም ለምላሹ ዝግጁ ነን ማለቱ ተሰምቷል፡፡
የኢራን ጦር ትናንት በኩዌት የሚገኘውን የአሜሪካ የአህመድ አል ጃቤር የአየር ሀይል ሰፈርን ዒላማ ያደረገ ጥቃት ፈፅሜያለሁ ማለቱ ተሰምቷል፡፡
በዚያ የአውሮፕላኖች መጠለያዎች እና የሳታላይት ግንኙነት አውታሮችን መምታቱ ተጠቅሷል፡፡
በኦማን የባህር ክፍል አንድ የጭነት መርከብ ለጊዜው ምንነቱ ባልተለየ ተተኳሽ መመታቱ ታውቋል፡፡
በመርከቡ የሞተር ክፍል ላይ ጉዳት መድረሱ ቢነገርም ባህረኞቹ ክፉ እንዳልገጠማቸው ተጠቅሷል፡፡
በፓኪስታን በአንድ የድንጋይ ከሰል ማውጫ የማዕድን ስፍራ የደረሰ ፍንዳታ በጥቂቱ 34 ሰዎችን ገደለ ተባለ፡፡
የማዕድን ስፍራ ፍንዳታው ያጋጠመው ባሉቺስታን በተባለችዋ ግዛት እንደሆነ AFP ጽፏል፡፡
በአደጋው መሞታቸው ከተረጋገጠው ሌላ በርካቶች ደግሞ በጉድጓድ ውስጥ ተቀብረው እጣ ፍንታቸው አልለየለትም ተብሏል፡፡
ታላቅ የነፍስ አድን ጥረት እየተደረገ መሆኑ ታውቋል፡፡
የማዕድን ስፍራው ፍንዳታ በምን ምክንያት እንዳጋጠመ ለጊዜው የተጠቀሰ ነገር የለም፡፡
ከነፍስ አድኑ ጥረት በተጓዳኝ የአደጋ ምርመራ እየተደረገ ነው ተብሏል፡፡
በፓኪስታኗ ባሉቺስታን ግዛት መሰል የማዕድን ስፍራ የስራ ላይ አደጋ እንደሚደጋገም መረጃው አስታውሷል፡፡
የኔነህ ከበደ
በ24 ሰዓታት ጊዜ 60 ሺህ ጥገኝነት ፈላጊዎች ባህሩን ዋኝተው በማቋረጥ ሴኡታ መግባታቸውን የደሴቲቱ ሹሞች እንደተናገሩ አልጀዚራ ፅፏል፡፡
የሞሮኮ ድንበር ጠባቂዎች ፍልሰተኞቹ ወደ ሴኡታ እንዳይገቡ በመከላከል ላይ ናቸው ተብሏል፡፡
ስፔን ከአቅም በላይ የሆነውን የስደተኞች ጎርፍ ለመከላከል ወደ ሴኡታ ተጨማሪ ወታደሮችን መላኳ ታውቋል፡፡
በዚሁ ቀውስ ምክንያት የስፔኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ፔድሮ ሳንቼዝ ትናንት በሴኡታ ጉብኝት ማድረጋቸው ተሰምቷል፡፡
በአውሮፓ የሚገኙ ቀኝ አክራሪ የፖለቲካ ማህበራት የፔድሮ ሳንቼዝ መንግስት ስደተኞችን በተመለከተ ይከተለዋል ያሉትን ለዘብተኛ አቋም አጥብቀው እየነቀፉ ነው ተብሏል፡፡
ስፔን ቀደም ሲል ወደ አገሪቱ ከገቡ ሰነድ አልባ ስደተኞች ለ500 ሺህ ያህሉ ቋሚ የመኖሪያ እና የስራ ፈቃድ ለመስጠት በሂደት ላይ እንደሆነች መረጃው አስታውሷል፡፡
የፍልስጤማውያን የጦር እና የፖለቲካ ድርጅት /ሐማስ/ በሙሉ ትጥቅ ለመፍታት ተስማምቷል ቢባልም አሁንም የጉዳዩ አወዛጋቢነት ቀጥሏል ተባለ፡፡
የአሜሪካው ፕሬዘዳንት ዶናልድ ትራምፕ የሐማስን ትጥቅ መፍታት ተከትሎ የእስራኤል ጦር ከጋዛ እንደሚወጣ መናገራቸውን ቢቢሲ ፅፏል፡፡
አንድ የእስራኤል ሹም ጦራችን ከጋዛ የሚወጣው ሐማስ ሙሉ በሙሉ ትጥቅ ከፈታ በኋላ ነው ማለታቸው ተሰምቷል፡፡
ሐማስ በበኩሉ ከባባድ የጦር መሳሪያዎቼን የማስረክበው የእስራኤል ጦር ሙሉ በሙሉ ከጋዛ ሲወጣ ነው በማለት ላይ ይገኛል፡፡
የፍልስጤማውያኑ የጦር እና የፖለቲካ ድርጅት ትጥቅ ለመፍታት ተስማምቷል ቢባልም በሁለቱ ወገኖች መካከል ያለው ስር የሰደደ ያለመተማመን በሂደቱ ላይ እንቅፋት እንደሚፈጥር ተገምቷል፡፡
የእስራኤል ጦር በአሁኑ ወቅት የጋዛ ሰርጥን 70 በመቶ ክፍል ተቆጣጥሮ ይገኛል፡፡
አሜሪካ እና ኢራን በጦር መዛዛታቸውን እንደቀጠሉ ነው፡፡
የአሜሪካው ፕሬዘዳንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራንን በከባዱ እንደበድባታለን ብለው መዛታቸውን አልጀዚራ ፅፏል፡፡
አብዮታዊ ዘብ የተሰኘው የኢራን የጦር ክፍልም እኛም ለምላሹ ዝግጁ ነን ማለቱ ተሰምቷል፡፡
የኢራን ጦር ትናንት በኩዌት የሚገኘውን የአሜሪካ የአህመድ አል ጃቤር የአየር ሀይል ሰፈርን ዒላማ ያደረገ ጥቃት ፈፅሜያለሁ ማለቱ ተሰምቷል፡፡
በዚያ የአውሮፕላኖች መጠለያዎች እና የሳታላይት ግንኙነት አውታሮችን መምታቱ ተጠቅሷል፡፡
በኦማን የባህር ክፍል አንድ የጭነት መርከብ ለጊዜው ምንነቱ ባልተለየ ተተኳሽ መመታቱ ታውቋል፡፡
በመርከቡ የሞተር ክፍል ላይ ጉዳት መድረሱ ቢነገርም ባህረኞቹ ክፉ እንዳልገጠማቸው ተጠቅሷል፡፡
በፓኪስታን በአንድ የድንጋይ ከሰል ማውጫ የማዕድን ስፍራ የደረሰ ፍንዳታ በጥቂቱ 34 ሰዎችን ገደለ ተባለ፡፡
የማዕድን ስፍራ ፍንዳታው ያጋጠመው ባሉቺስታን በተባለችዋ ግዛት እንደሆነ AFP ጽፏል፡፡
በአደጋው መሞታቸው ከተረጋገጠው ሌላ በርካቶች ደግሞ በጉድጓድ ውስጥ ተቀብረው እጣ ፍንታቸው አልለየለትም ተብሏል፡፡
ታላቅ የነፍስ አድን ጥረት እየተደረገ መሆኑ ታውቋል፡፡
የማዕድን ስፍራው ፍንዳታ በምን ምክንያት እንዳጋጠመ ለጊዜው የተጠቀሰ ነገር የለም፡፡
ከነፍስ አድኑ ጥረት በተጓዳኝ የአደጋ ምርመራ እየተደረገ ነው ተብሏል፡፡
በፓኪስታኗ ባሉቺስታን ግዛት መሰል የማዕድን ስፍራ የስራ ላይ አደጋ እንደሚደጋገም መረጃው አስታውሷል፡፡
የኔነህ ከበደ
5 days ago
አረንጓዴ ኢኮኖሚ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እየተገበረች ያለው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሀ ግብር አህጉራዊ የአረንጓዴ ኢኮኖሚ ግንባታን የሚያግዝ ነው፡፡
የኢትዮጵያ መንግስት በአስር ዓመቱ ስትራቴጂክ የልማት ዕቅዱ ካሰፈራቸው ስድስት ዐበይት ነጥቦች መካከል ከተፈጥሮ የተስማማ አረንጓዴ ኢኮኖሚ መገንባት የሚለው አንዱ ጉዳይ መሆኑ ይታወቃል፡፡
አረንጓዴ ዐሻራ በመላው ኢትዮጵያ እየተተገበረ ያለ የአካባቢ ጥበቃ እና የምግብ ዋስትና ፕሮጀክት ነው።
ይህ መርሃ ግብር ከተጀመረበት ከመጀመሪያው ዓመት ጀምሮ በከፍተኛ ውጤት ታጅቦ እነሆ ስምንተኛ ዓመቱን ይዟል፡፡
አረንጓዴ ዐሻራ የተፈጥሮ ጉልበትን የሚያሳይ፣ ተፈጥሮን ለማከም እና ለመጠበቅ የሚካሄድ ብሔራዊ መርሐ ግብር በመሆኑ የትውልድ ቅርስና እና ሀገራዊ ዘለቂ ልማት ትልም ነው፡፡
ከታላቁ ሕዳሴ ግድብ ቀጥሎ ከፍተኛ ህዝባዊ ተሳትፎ የታየበት እና አንድነት ኃይል መሆኑን በተግባር የታየበት የህዝባዊ ንቅናቄ ነው ፡፡
ኢትዮጵያ አረንጓዴ ዐሻራን ለዓለም አቀፍ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነቷን ለማጠናከር እና ገር ኃይሏን (soft power) ለገፅታ ግንባታ ያዋለችበት ደማቅ አፍሪካዊ ተሞክሮ ነው።
ፕሮግራሙ ዓለም አቀፍ ሚዲያዎችን እና የውጭ ሀገር ጎብኚዎችን ቀልብ ስቧል፡፡
በዚህም ኢትዮጵያ ስለ አየር ንብረት ለውጥ እየወሰደችው ያለውን ተግባራዊ ርምጃ ለዓለም እንዲደርስ ማድረግ ችላለች፡፡
እንዲሁም የሀገር ውስጥ የመንግሥት ፕሮጀክቶችን ዕውን ለማድረግ ህዝባዊ ተሳትፎን ባህል የማድረግ ልምምድን እንዲጨምር አድርጓል፡፡
ብዝኃ ሕይወትን መጠበቅና መንከባከብ ቅንጦት ሳይሆን የህልውና ጉዳይ ነው፡፡ አረንጓዴ ዐሻራ ሃገራዊ ፋይዳው ሁለንተናዊ ነው። ቀጣናዊና ዓለም አቀፋዊ በረከቶችን ያጎናፅፋል፡፡
እንደ ሌላው የዓለም ክፍል ሁሉ ኢትዮጵያም በአየር ንብረት ለውጥና በአካባቢ መራቆት ምክንያት ለጎርፍ አደጋ፣ ለአፈር መሸርሸር፣ ለደን ጥፋትና ለብዝኃ ሕይወት መመናመን እና መጥፋት ዳርገዋት የነበረ ሲሆን በአረንጓዴ ዐሻራ መርሃ ግብር በስፋት በመከናወኑ ኢትዮጵያ ያላትን የብዝሀ ህይወት ሀብት እና ፀጋ በአግባቡ እንድትንከባከብ ዕድል ሰጥቷል፤በውጤቱም ዘርፈ ብዙ በረከቶቸን እያገኘችበት ነው፡፡
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እየተገበረች ያለው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሀ ግብር አህጉራዊ የአረንጓዴ ኢኮኖሚ ግንባታን የሚያግዝ ነው፡፡
የኢትዮጵያ መንግስት በአስር ዓመቱ ስትራቴጂክ የልማት ዕቅዱ ካሰፈራቸው ስድስት ዐበይት ነጥቦች መካከል ከተፈጥሮ የተስማማ አረንጓዴ ኢኮኖሚ መገንባት የሚለው አንዱ ጉዳይ መሆኑ ይታወቃል፡፡
አረንጓዴ ዐሻራ በመላው ኢትዮጵያ እየተተገበረ ያለ የአካባቢ ጥበቃ እና የምግብ ዋስትና ፕሮጀክት ነው።
ይህ መርሃ ግብር ከተጀመረበት ከመጀመሪያው ዓመት ጀምሮ በከፍተኛ ውጤት ታጅቦ እነሆ ስምንተኛ ዓመቱን ይዟል፡፡
አረንጓዴ ዐሻራ የተፈጥሮ ጉልበትን የሚያሳይ፣ ተፈጥሮን ለማከም እና ለመጠበቅ የሚካሄድ ብሔራዊ መርሐ ግብር በመሆኑ የትውልድ ቅርስና እና ሀገራዊ ዘለቂ ልማት ትልም ነው፡፡
ከታላቁ ሕዳሴ ግድብ ቀጥሎ ከፍተኛ ህዝባዊ ተሳትፎ የታየበት እና አንድነት ኃይል መሆኑን በተግባር የታየበት የህዝባዊ ንቅናቄ ነው ፡፡
ኢትዮጵያ አረንጓዴ ዐሻራን ለዓለም አቀፍ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነቷን ለማጠናከር እና ገር ኃይሏን (soft power) ለገፅታ ግንባታ ያዋለችበት ደማቅ አፍሪካዊ ተሞክሮ ነው።
ፕሮግራሙ ዓለም አቀፍ ሚዲያዎችን እና የውጭ ሀገር ጎብኚዎችን ቀልብ ስቧል፡፡
በዚህም ኢትዮጵያ ስለ አየር ንብረት ለውጥ እየወሰደችው ያለውን ተግባራዊ ርምጃ ለዓለም እንዲደርስ ማድረግ ችላለች፡፡
እንዲሁም የሀገር ውስጥ የመንግሥት ፕሮጀክቶችን ዕውን ለማድረግ ህዝባዊ ተሳትፎን ባህል የማድረግ ልምምድን እንዲጨምር አድርጓል፡፡
ብዝኃ ሕይወትን መጠበቅና መንከባከብ ቅንጦት ሳይሆን የህልውና ጉዳይ ነው፡፡ አረንጓዴ ዐሻራ ሃገራዊ ፋይዳው ሁለንተናዊ ነው። ቀጣናዊና ዓለም አቀፋዊ በረከቶችን ያጎናፅፋል፡፡
እንደ ሌላው የዓለም ክፍል ሁሉ ኢትዮጵያም በአየር ንብረት ለውጥና በአካባቢ መራቆት ምክንያት ለጎርፍ አደጋ፣ ለአፈር መሸርሸር፣ ለደን ጥፋትና ለብዝኃ ሕይወት መመናመን እና መጥፋት ዳርገዋት የነበረ ሲሆን በአረንጓዴ ዐሻራ መርሃ ግብር በስፋት በመከናወኑ ኢትዮጵያ ያላትን የብዝሀ ህይወት ሀብት እና ፀጋ በአግባቡ እንድትንከባከብ ዕድል ሰጥቷል፤በውጤቱም ዘርፈ ብዙ በረከቶቸን እያገኘችበት ነው፡፡
5 days ago
በሀዋሳ ከተማ በረዶ ቀላቅሎ በጣለ ከባድ ዝናብ የአንድ ሰው ህይወት አለፈ
👉አደጋው በ1ሰው ላይ ከባድ እና በ8 ሰዎች ላይ ቀላል ጉዳት ኡድርሷል
በሀዋሳ ከተማ ትናንት ምሽት በተከሰተው ያልተለመደ ኃይለኛ ንፋስ እና በረዶ ቀላቅሎ በጣለ ዝናብ ምክንያት የአንድ ሰው ህይወቱ ማለፉን የከተማዋ ሰላምና ፀጥታ ቢሮ አስታውቋል።በአደጋው አንድ ሰው ላይ ከባድ የአካል ጉዳት ሲደርስ በ8 ሰዎች ደግሞ ቀላል ጉዳት እንደደረሰባቸው ተገልጿል።
የሀዋሳ ከተማ ሰላምና ፀጥታ ቢሮ የመምሪያ ኃላፊ አቶ ወንድሙ ቶርባ ለብስራት ሬዲዮ እንደተናገሩት በአደጋው በርካታ ቤቶች ጣሪያዎች በኃይለኛው ንፋስ ተነስተው በመውደቃቸው በሰዎችና በንብረት ላይ ጉዳት ደርሷል።በተጨማሪም የኮንክሪት የኤሌክትሪክና የቴሌ ፖሎች በመውደቃቸው በከተማዋ በባህል አዳራሽ ምሥራቅ እና መሀል ክፍለ ከተማዎች አካባቢ የኃይል መቋረጥ መከሰቱን ገልጸዋል።
በአደጋው ሁለት መኪኖችና አንድ ባጃጅ ላይ የዛፍ ቅርንጫፎች በመውደቃቸው የመስታወት መሰበር ጉዳት ቢደርስም ከባድ ጉዳት እንዳልደረሰባቸው ተጠቁሟል። በባጃጁ ውስጥ የነበሩ ሰዎች ከአደጋው በፊት ወጥተው በመጠለላቸው ከጉዳት መትረፋቸው ተገልጿል።በከተማዋ የተሰሩት የኮሪደር ልማት ላይ የደረሰ ጉዳት ስለመኖሩ ለአቶ ወንድሙ ብስራት ሬዲዮ ጥያቄ ያነሳ ሲሆን አዳዲስ የተሰሩ የኮሪደር ልማት ስራዎች እና ቦዮች ወይም ካናሎች ጎርፍ በቀላሉ እንዲፈስ ስለረዱ ከጎርፍ ጋር ተያይዞ የሚመጣውን አደጋ በከፍተኛ ሁኔታ ቀናንሰውታል በኮሪደር ልማቱ ላይ የደረሰ የጎርፍ ጉዳት የለም ሲሉ ተናግረዋል።
የከተማ አስተዳደሩና የተለያዩ አካላት በማድረግ ባሉት የመስክ ምልከታ መሠረት አስቸኳይ ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው ወገኖች ድጋፍ ለማድረግ ሥራዎች እየተጀመሩ መሆኑ ተገልጿል።አደጋው ለ8 ደቂቃ ያህል አጭር ጊዜ ቢቆይም የንፋሱና የበረዶው መጠን ከፍተኛ እንደነበር ተጠቁሟል። ህብረተሰቡም የቅድመ ማስጠንቀቂያ መረጃዎችን በመከታተል ጥንቃቄ እንዲያደርግ ጥሪ ቀርቧል።
Seledadotio
Seledadotio
👉አደጋው በ1ሰው ላይ ከባድ እና በ8 ሰዎች ላይ ቀላል ጉዳት ኡድርሷል
በሀዋሳ ከተማ ትናንት ምሽት በተከሰተው ያልተለመደ ኃይለኛ ንፋስ እና በረዶ ቀላቅሎ በጣለ ዝናብ ምክንያት የአንድ ሰው ህይወቱ ማለፉን የከተማዋ ሰላምና ፀጥታ ቢሮ አስታውቋል።በአደጋው አንድ ሰው ላይ ከባድ የአካል ጉዳት ሲደርስ በ8 ሰዎች ደግሞ ቀላል ጉዳት እንደደረሰባቸው ተገልጿል።
የሀዋሳ ከተማ ሰላምና ፀጥታ ቢሮ የመምሪያ ኃላፊ አቶ ወንድሙ ቶርባ ለብስራት ሬዲዮ እንደተናገሩት በአደጋው በርካታ ቤቶች ጣሪያዎች በኃይለኛው ንፋስ ተነስተው በመውደቃቸው በሰዎችና በንብረት ላይ ጉዳት ደርሷል።በተጨማሪም የኮንክሪት የኤሌክትሪክና የቴሌ ፖሎች በመውደቃቸው በከተማዋ በባህል አዳራሽ ምሥራቅ እና መሀል ክፍለ ከተማዎች አካባቢ የኃይል መቋረጥ መከሰቱን ገልጸዋል።
በአደጋው ሁለት መኪኖችና አንድ ባጃጅ ላይ የዛፍ ቅርንጫፎች በመውደቃቸው የመስታወት መሰበር ጉዳት ቢደርስም ከባድ ጉዳት እንዳልደረሰባቸው ተጠቁሟል። በባጃጁ ውስጥ የነበሩ ሰዎች ከአደጋው በፊት ወጥተው በመጠለላቸው ከጉዳት መትረፋቸው ተገልጿል።በከተማዋ የተሰሩት የኮሪደር ልማት ላይ የደረሰ ጉዳት ስለመኖሩ ለአቶ ወንድሙ ብስራት ሬዲዮ ጥያቄ ያነሳ ሲሆን አዳዲስ የተሰሩ የኮሪደር ልማት ስራዎች እና ቦዮች ወይም ካናሎች ጎርፍ በቀላሉ እንዲፈስ ስለረዱ ከጎርፍ ጋር ተያይዞ የሚመጣውን አደጋ በከፍተኛ ሁኔታ ቀናንሰውታል በኮሪደር ልማቱ ላይ የደረሰ የጎርፍ ጉዳት የለም ሲሉ ተናግረዋል።
የከተማ አስተዳደሩና የተለያዩ አካላት በማድረግ ባሉት የመስክ ምልከታ መሠረት አስቸኳይ ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው ወገኖች ድጋፍ ለማድረግ ሥራዎች እየተጀመሩ መሆኑ ተገልጿል።አደጋው ለ8 ደቂቃ ያህል አጭር ጊዜ ቢቆይም የንፋሱና የበረዶው መጠን ከፍተኛ እንደነበር ተጠቁሟል። ህብረተሰቡም የቅድመ ማስጠንቀቂያ መረጃዎችን በመከታተል ጥንቃቄ እንዲያደርግ ጥሪ ቀርቧል።
Seledadotio
Seledadotio
6 days ago
ሐዋሳ በከባድ ዝናብ ተመታች‼️
👉ጎርፍና ኃይለኛ ንፋስ ከዝናብ ጋር በቀጣይ ቀናቶችም ሊቀጥሉ ይችላሉ።
አሁን ባለው የክረምት ወቅት ሀዋሳን ጨምሮ በዙሪያዋ ከፍተኛ መጠን ያለው ዝናብ እየጣለ ይገኛል። የኢትዮጵያ ሜትሮሎጂ ባለስልጣን በሰጠው መረጃ መሠረትም የዝናቡ መጠን በቀጣዮቹ ቀናት ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚችል ተገልጿል።
በከተማዋ እየጣለ ባለው ከባድ ዝናብ፣ በረዶና ኃይለኛ ንፋስ በአንዳንድ አካባቢዎች ዛፎችንና የኤሌክትሪክ ምሰሶዎችን በመጣሉ በሰው ሕይወትና በንብረት ላይ ጉዳት አስከትሏል። በተጨማሪም በመሠረተ ልማት ላይ በደረሰ ውድመት ምክንያት በአንዳንድ የከተማዋ ክፍሎች የመብራት አገልግሎት ተቋርጧል።
የከተማ አስተዳደሩ በደረሰው ጉዳት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን ገልፆ፤ በተጎዱ አካባቢዎች ፈጥኖ በመድረስ ተጎጂዎችን ወደ ሕክምና የማድረስና በንብረት ላይ የደረሰውን ጉዳት በመለየት ተገቢውን ድጋፍ የማድረግ ሥራዎችን አስጀምሯል።
በቀጣይም የክረምቱ ወቅት እስኪያልቅ ድረስ መሰል የተፈጥሮ አደጋዎች ሊያጋጥሙ ስለሚችሉ፣ ጉዳቱን ለመቀነስና ለመከላከል የሚያስችሉ የቅድመ ጥንቃቄ ሥራዎች ተጠናክረው እየተከናወኑ ይገኛሉ።
በመሆኑም በቀጣዮቹ ቀናት ኃይለኛ ንፋስ የታጀበ ዝናብና የጎርፍ አደጋ ሊከሰት ስለሚችል ህብረተሰቡ አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንዲያደርግ አስተዳደሩ ያሳስባል።
በተለይም ዛፎች፣ ያረጁ የኤሌክትሪክ ምሰሶዎች እና አጥሮች ሊወድቁ ስለሚችሉ፣ በዝናብ ወቅት ከእነዚህ አካባቢዎች በመራቅ ራሳችሁንና ቤተሰቦቻችሁን እንድትጠብቁ ከተማ አስተዳደሩ ጥሪ አቅርቧል።
ሐዋሳ ከተማ ኮሙኒኬሽን
Seledadotio
Seledadotio
👉ጎርፍና ኃይለኛ ንፋስ ከዝናብ ጋር በቀጣይ ቀናቶችም ሊቀጥሉ ይችላሉ።
አሁን ባለው የክረምት ወቅት ሀዋሳን ጨምሮ በዙሪያዋ ከፍተኛ መጠን ያለው ዝናብ እየጣለ ይገኛል። የኢትዮጵያ ሜትሮሎጂ ባለስልጣን በሰጠው መረጃ መሠረትም የዝናቡ መጠን በቀጣዮቹ ቀናት ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚችል ተገልጿል።
በከተማዋ እየጣለ ባለው ከባድ ዝናብ፣ በረዶና ኃይለኛ ንፋስ በአንዳንድ አካባቢዎች ዛፎችንና የኤሌክትሪክ ምሰሶዎችን በመጣሉ በሰው ሕይወትና በንብረት ላይ ጉዳት አስከትሏል። በተጨማሪም በመሠረተ ልማት ላይ በደረሰ ውድመት ምክንያት በአንዳንድ የከተማዋ ክፍሎች የመብራት አገልግሎት ተቋርጧል።
የከተማ አስተዳደሩ በደረሰው ጉዳት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን ገልፆ፤ በተጎዱ አካባቢዎች ፈጥኖ በመድረስ ተጎጂዎችን ወደ ሕክምና የማድረስና በንብረት ላይ የደረሰውን ጉዳት በመለየት ተገቢውን ድጋፍ የማድረግ ሥራዎችን አስጀምሯል።
በቀጣይም የክረምቱ ወቅት እስኪያልቅ ድረስ መሰል የተፈጥሮ አደጋዎች ሊያጋጥሙ ስለሚችሉ፣ ጉዳቱን ለመቀነስና ለመከላከል የሚያስችሉ የቅድመ ጥንቃቄ ሥራዎች ተጠናክረው እየተከናወኑ ይገኛሉ።
በመሆኑም በቀጣዮቹ ቀናት ኃይለኛ ንፋስ የታጀበ ዝናብና የጎርፍ አደጋ ሊከሰት ስለሚችል ህብረተሰቡ አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንዲያደርግ አስተዳደሩ ያሳስባል።
በተለይም ዛፎች፣ ያረጁ የኤሌክትሪክ ምሰሶዎች እና አጥሮች ሊወድቁ ስለሚችሉ፣ በዝናብ ወቅት ከእነዚህ አካባቢዎች በመራቅ ራሳችሁንና ቤተሰቦቻችሁን እንድትጠብቁ ከተማ አስተዳደሩ ጥሪ አቅርቧል።
ሐዋሳ ከተማ ኮሙኒኬሽን
Seledadotio
Seledadotio
6 days ago
ግብጾች የአባይን ውሃ ስለሚጠቀሙ ለኢትዮጵያ ሊከፍሉን ይገባል ዶክተር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር
የውኃና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ሀብታሙ ኢተፋ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ባደረጉት ልዩ ቆይታ፣ ግብፅ የአባይን ውኃ በነፃ እየተጠቀመች አገሯን እያለማች በመሆኗ ለኢትዮጵያ ተገቢውን ክፍያ ልትፈጽም እንደሚገባ ገለጹ።
ሚኒስትሩ በቆይታቸው እንደጠቆሙት፤ ኢትዮጵያ የጎርፍ አደጋ በታችኞቹ የተፋሰሱ አገራት—በተለይም በግብፅ ላይ እንዳይደርስ ከፍተኛ የክትትልና የእንክብካቤ ሥራ እያከናወነች ትገኛለች።
ሆኖም አገራቱ የኢትዮጵያን የተፈጥሮ ሀብት ያለምንም ክፍያ በመጠቀም አገራቸውን እያለሙ በመሆናቸው፣ ለሚጠቀሙበት ውኃ ለኢትዮጵያ ክፍያ ሊፈጽሙ እንደሚገባ አስገንዝበዋል።
Seledadotio
Seledadotio
የውኃና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ሀብታሙ ኢተፋ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ባደረጉት ልዩ ቆይታ፣ ግብፅ የአባይን ውኃ በነፃ እየተጠቀመች አገሯን እያለማች በመሆኗ ለኢትዮጵያ ተገቢውን ክፍያ ልትፈጽም እንደሚገባ ገለጹ።
ሚኒስትሩ በቆይታቸው እንደጠቆሙት፤ ኢትዮጵያ የጎርፍ አደጋ በታችኞቹ የተፋሰሱ አገራት—በተለይም በግብፅ ላይ እንዳይደርስ ከፍተኛ የክትትልና የእንክብካቤ ሥራ እያከናወነች ትገኛለች።
ሆኖም አገራቱ የኢትዮጵያን የተፈጥሮ ሀብት ያለምንም ክፍያ በመጠቀም አገራቸውን እያለሙ በመሆናቸው፣ ለሚጠቀሙበት ውኃ ለኢትዮጵያ ክፍያ ሊፈጽሙ እንደሚገባ አስገንዝበዋል።
Seledadotio
Seledadotio
7 days ago
የዓድዋ ገድል በአረንጓዴ አሻራ ሲደገም
*****************
በኢትዮጵያ እየተተገበረ የሚገኘው የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር የሀገርን የተፈጥሮ ሀብት ከመጠበቅ ባሻገር፣ ሉዓላዊነትን የማስከበር ዋነኛ ማሳያ ነው።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ (ዶ/ር) በ2018 ዓ.ም የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ማስጀመሪያ ላይ ባደረጉት ንግግር፣ ሉዓላዊነት በሁለት መንገዶች ሊደፈር እንደሚችል ማንሳታቸው ይታወሳል።
የመጀመሪያው በውጭ ወራሪ ሀይል በኩል ድንበር ጥሶ በመግባት የሚፈጸም ሲሆን፤ ይህንንም ኢትዮጵያውያን በዓድዋ ጦርነትና በሌሎችም አውዶች በደም መስዋዕትነት አስጠብቀዋል።
ሁለተኛውና ጸጥተኛው የሉዓላዊነት መደፈር ግን፣ እንደ አፈር ያለ ወደፊት በቀላሉ የማይተካ ውድ የተፈጥሮ ሀብት በጎርፍና በመሸርሸር ድንበር አቋርጦ ሲወጣ የሚከሰት ነው።
የሚሸረሸር አፈር፣ የሚደርቅ ሀይቅ፣ የሚጠፋ ደን፣ እንዲሁም የሚመናመን የምግብ ዋስትና በዝምታ የሚፈጸሙ የሉዓላዊነት መሸርሸር ማሳያዎች ናቸው።
ለዘመናት በውሃና በንፋስ ምክንያት ሲጠፋ የነበረው ለም አፈር የገበሬውን ምርት፣ የምግብ ዋስትናን፣ የወደፊቱን ኢኮኖሚ እንዲሁም የትውልድን ተስፋ አብሮ ይዞ የሚወጣ በመሆኑ፤ የአረንጓዴ አሻራ እንቅስቃሴ ይህንን ጸጥተኛ ወረራ የመቀልበስ ሀገራዊ ስትራቴጂ ሆኖ እየተተገበረ ይገኛል።
ይህ መርሃ ግብር ለአካባቢ ጥበቃ ብቻ ሳይሆን፣ ከፍተኛ የገበያ ዋጋ ያላቸውን እንደ ቡና፣ አቮካዶ፣ ማካዴሚያ፣ ካካዎ እና ሮማን የመሳሰሉ ሰብሎችን በማስፋፋት ለውጭ ምንዛሬ ግኝትና ለስራ እድል ፈጠራ ትልቅ አስተዋጽኦ እያበረከተ ነው።
በተጨማሪም ሀይቆች ሲያገግሙ፣ አእዋፋት ወደ መኖሪያቸው ሲመለሱና ደኖች ሲለሙ ለኢኮ-ቱሪዝም መስፋፋት ምቹ ሁኔታ የሚፈጥር ሲሆን ይህም በዜጎች ገቢና በሀገር ኢኮኖሚ ላይ ጉልህ አዎንታዊ ለውጥ እንዲመጣ ያስችላል።
የዘንድሮ የአረንጓዴ አሻራ የተጀመረባት ቢሾፍቱ፣ እስከ አዋሽ ያለው ቀጠና የሀይቆች ስርዓት የአእዋፍ ብዝሃ ሕይወትና የተፈጥሮ ገጽታ ለኢኮ ቱሪዝም ትልቅ እምቅ አቅም እንዳለው ያሳያል። ተፈጥሮ ሲጠበቅ ቱሪዝም ያድጋል፤ ቱሪዝም ሲያድግ ደግሞ ለዜጎች ሥራ፣ ገቢና ኢኮኖሚያዊ እድል ይፈጥራል።
ትውልድ በታሪክ የሚታወሰው የሠራው ስራ በሚያስቀረው ውርስ ነው። የዓድዋ ትውልድ ነፃነትን አውርሶናል፤ የዛሬው ትውልድ ደግሞ አረንጓዴ ኢትዮጵያን የመተው ኃላፊነት አለበት። የሚተከለው ችግኝ ዛሬ ትንሽ ቢመስልም ነገ የልጆቻችን ጥላ፣ ሀብት፣ ምግብ፣ ቱሪዝምና የአገር ክብር ይሆናል።
የአረንጓዴ አሻራ እንቅስቃሴ የችግኝ ተከላ ብቻ አይደለም፤ የሉዓላዊነት ጥበቃ፣ የኢኮኖሚ ማንሰራራት፣ የምግብ ዋስትና፣ የቱሪዝም እድገት፣ የአካባቢ ጥበቃና የትውልድ ውርስ በአንድ ላይ የሚገናኙበት ሀገራዊ እንቅስቃሴ ነው።
የአባቶቻችን ገድል ነፃነትን አስጠብቆልናል፤ የዛሬው አረንጓዴ ገድል ደግሞ ያንን ነፃነት በለምለም ምድር፣ በበለጸገ ኢኮኖሚና በዘላቂ ልማት ለቀጣዩ ትውልድ የማስረከብ ታሪካዊ ኃላፊነት ነው።
በልዩ እሸቱ
*****************
በኢትዮጵያ እየተተገበረ የሚገኘው የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር የሀገርን የተፈጥሮ ሀብት ከመጠበቅ ባሻገር፣ ሉዓላዊነትን የማስከበር ዋነኛ ማሳያ ነው።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ (ዶ/ር) በ2018 ዓ.ም የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ማስጀመሪያ ላይ ባደረጉት ንግግር፣ ሉዓላዊነት በሁለት መንገዶች ሊደፈር እንደሚችል ማንሳታቸው ይታወሳል።
የመጀመሪያው በውጭ ወራሪ ሀይል በኩል ድንበር ጥሶ በመግባት የሚፈጸም ሲሆን፤ ይህንንም ኢትዮጵያውያን በዓድዋ ጦርነትና በሌሎችም አውዶች በደም መስዋዕትነት አስጠብቀዋል።
ሁለተኛውና ጸጥተኛው የሉዓላዊነት መደፈር ግን፣ እንደ አፈር ያለ ወደፊት በቀላሉ የማይተካ ውድ የተፈጥሮ ሀብት በጎርፍና በመሸርሸር ድንበር አቋርጦ ሲወጣ የሚከሰት ነው።
የሚሸረሸር አፈር፣ የሚደርቅ ሀይቅ፣ የሚጠፋ ደን፣ እንዲሁም የሚመናመን የምግብ ዋስትና በዝምታ የሚፈጸሙ የሉዓላዊነት መሸርሸር ማሳያዎች ናቸው።
ለዘመናት በውሃና በንፋስ ምክንያት ሲጠፋ የነበረው ለም አፈር የገበሬውን ምርት፣ የምግብ ዋስትናን፣ የወደፊቱን ኢኮኖሚ እንዲሁም የትውልድን ተስፋ አብሮ ይዞ የሚወጣ በመሆኑ፤ የአረንጓዴ አሻራ እንቅስቃሴ ይህንን ጸጥተኛ ወረራ የመቀልበስ ሀገራዊ ስትራቴጂ ሆኖ እየተተገበረ ይገኛል።
ይህ መርሃ ግብር ለአካባቢ ጥበቃ ብቻ ሳይሆን፣ ከፍተኛ የገበያ ዋጋ ያላቸውን እንደ ቡና፣ አቮካዶ፣ ማካዴሚያ፣ ካካዎ እና ሮማን የመሳሰሉ ሰብሎችን በማስፋፋት ለውጭ ምንዛሬ ግኝትና ለስራ እድል ፈጠራ ትልቅ አስተዋጽኦ እያበረከተ ነው።
በተጨማሪም ሀይቆች ሲያገግሙ፣ አእዋፋት ወደ መኖሪያቸው ሲመለሱና ደኖች ሲለሙ ለኢኮ-ቱሪዝም መስፋፋት ምቹ ሁኔታ የሚፈጥር ሲሆን ይህም በዜጎች ገቢና በሀገር ኢኮኖሚ ላይ ጉልህ አዎንታዊ ለውጥ እንዲመጣ ያስችላል።
የዘንድሮ የአረንጓዴ አሻራ የተጀመረባት ቢሾፍቱ፣ እስከ አዋሽ ያለው ቀጠና የሀይቆች ስርዓት የአእዋፍ ብዝሃ ሕይወትና የተፈጥሮ ገጽታ ለኢኮ ቱሪዝም ትልቅ እምቅ አቅም እንዳለው ያሳያል። ተፈጥሮ ሲጠበቅ ቱሪዝም ያድጋል፤ ቱሪዝም ሲያድግ ደግሞ ለዜጎች ሥራ፣ ገቢና ኢኮኖሚያዊ እድል ይፈጥራል።
ትውልድ በታሪክ የሚታወሰው የሠራው ስራ በሚያስቀረው ውርስ ነው። የዓድዋ ትውልድ ነፃነትን አውርሶናል፤ የዛሬው ትውልድ ደግሞ አረንጓዴ ኢትዮጵያን የመተው ኃላፊነት አለበት። የሚተከለው ችግኝ ዛሬ ትንሽ ቢመስልም ነገ የልጆቻችን ጥላ፣ ሀብት፣ ምግብ፣ ቱሪዝምና የአገር ክብር ይሆናል።
የአረንጓዴ አሻራ እንቅስቃሴ የችግኝ ተከላ ብቻ አይደለም፤ የሉዓላዊነት ጥበቃ፣ የኢኮኖሚ ማንሰራራት፣ የምግብ ዋስትና፣ የቱሪዝም እድገት፣ የአካባቢ ጥበቃና የትውልድ ውርስ በአንድ ላይ የሚገናኙበት ሀገራዊ እንቅስቃሴ ነው።
የአባቶቻችን ገድል ነፃነትን አስጠብቆልናል፤ የዛሬው አረንጓዴ ገድል ደግሞ ያንን ነፃነት በለምለም ምድር፣ በበለጸገ ኢኮኖሚና በዘላቂ ልማት ለቀጣዩ ትውልድ የማስረከብ ታሪካዊ ኃላፊነት ነው።
በልዩ እሸቱ
Sponsored by
Surafel
11 days ago
አረንጓዴ አሻራ ለታችኞቹ የናይል ተፋሰስ ሀገራት ያለው ፋይዳ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓለማችንን በአሁኑ ወቅት እየፈተኑ ከሚገኙ ጉዳዮች መካከል የአየር ንብረት ለውጥ ያስከተላቸው ጫናዎች በቀዳሚነት ይጠቀሳሉ።
የአየር ንብረት ለውጥ በሚያስከትላቸው ቀውሶች በእጅጉ ከሚፈተኑት የተፈጥሮ ሀብቶች መካከል ውሃ ቀዳሚውን ስፍራ ይይዛል።
በድርቅም ሆነ በጎርፍ እንዲሁም የገጸ ምድር ውሃ በደለል መሞላት በዘላቂነት የውሃ ልማትን ለማረጋገጥ የሚደረገውን ጥረት ያደናቅፋል።
በመሆኑም ኢትዮጵያ ውሃን ጨምሮ ለተፈጥሮ ሃብት የአየር ንብረት ለውጥ ተጋላጭነት ምላሽ ለመስጠት ተግባራዊ ርምጃ በመውሰድ የተለያዩ ተግባራትን እያከናወነች ትገኛለች።
ከእነዚህ ተግባራት መካከል ተጨባጭ ለውጥ እያስመዘገበ የሚገኘው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ሲሆን፤ በመርሐ ግብሩ ስኬት ኢትዮጵያ በዓለም መድረክ ስሟ በጉልህ እንዲጠቀስ አድርጓል።
በመንግሥት ቆራጥነት እየተተገበረ ያለው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር የኢትዮጵያውያንን ልብና ጉልበት በአንድነት ያስተሳሰረ ታላቅ ሀገራዊ ተግባር ሆኖ ቀጥሏል።
ይህ በ2011 ዓ.ም በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሀሳብ አመንጪነት በይፋ የተጀመረው መርሐ ግብር ዛፍ ከመትከል ባሻገር ውሃን ጨምሮ ለተፈጥሮ ሀብቶቻችን ዋስትና የሰጠ ውጤት አስመዝግቧል።
መንግሥት ለመርሐ ግብሩ ከፍተኛ ትኩረት በመስጠት በባለቤትነት በመምራትና ህዝቡም ጥሪውን ተቀብሎ በነቂስ በመውጣት ላለፉት ዓመታት ያሳዩት ቁርጠኝነት የሀገሪቱን ደን ሽፋን ወደ አዲስ ምዕራፍ አሸጋግሮታል።
በአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር እስከ 2017 ዓ.ም ድረስ ብቻ ከ48 ቢሊየን በላይ ችግኞች ተተክለዋል። ከዚህ ውስጥ 18 ነጥብ 7 ቢሊየኑ በዓባይ ተፋሰስ ላይ ብቻ የተተከለ ነው።
ይህም 40 በመቶ ድርሻ እንዳለው ያሳያል፥ ሆኖም ኢትዮጵያ በዓባይ ተፋሰስ ውሃውን መጠቀም ብቻ ሳይሆን የመንከባከብ ስራም እየሠራች ማለት ያስችላል።
በዚህም የታችኛው ተፋሰስ ሀገራት በደን መራቆት ምክንያት የሚከሰት ድንገተኛ የጎርፍ አደጋ ስጋታቸው ይቀረፋል። በተጨማሪም ዓመቱን ሙሉ አስተማማኝ የሆነ የውሃ ፍሰት ተጠቃሚ ይሆናሉ።
በዓባይ ተፋሰስ ላይ የተከናወነው የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ችግኝ ተከላ በወንዞች ላይ የሚፈጠረው ደለል እንዲቀንስ እና በወንዞች ላይ ይከማች የነበረውን ከፍተኛ ደለል እንዲቀንስ በማድረግ ለውሃ ሀብት ጥበቃ ትልቅ አስተዋጽዖ እያበረከተ ይገኛል።
አረንጓዴ ዐሻራ ከላይ ከተጠቀሱት ጥቅሞች በተጨማሪ ለዘላቂ የውሃ ሀብት ጥበቃ በርካታ አስተዋጽኦ እያበረከተ እንደሚገኝ ማየት ይቻላል።
ደን ማልማት የዝናብ ውሃ ወደ መሬት ውስጥ እንዲሰርግ በማድረግ የውሃ ምንጮችን ያጠናክራል፣ የአፈር መሸርሸርን ይቀንሳል፣ የዛፍ ሥር አፈርን በማቆየት ወደ ውሃ አካላት የሚደርሰውን ደለል ይቀንሳል።
ይህም የውሃ ጥራት ይጠብቃል፣ የጎርፍ አደጋ ይቀንሳል።
ደን ድንገተኛ ጎርፍን ስለሚቀንስ የውሃ አካላት በዘላቂነት ያገለግላሉ፤ ዝናብን በማመጣጠን የውሃ ሀብት ቀጣይነት ያለው እንዲሆን ያግዛል።
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓለማችንን በአሁኑ ወቅት እየፈተኑ ከሚገኙ ጉዳዮች መካከል የአየር ንብረት ለውጥ ያስከተላቸው ጫናዎች በቀዳሚነት ይጠቀሳሉ።
የአየር ንብረት ለውጥ በሚያስከትላቸው ቀውሶች በእጅጉ ከሚፈተኑት የተፈጥሮ ሀብቶች መካከል ውሃ ቀዳሚውን ስፍራ ይይዛል።
በድርቅም ሆነ በጎርፍ እንዲሁም የገጸ ምድር ውሃ በደለል መሞላት በዘላቂነት የውሃ ልማትን ለማረጋገጥ የሚደረገውን ጥረት ያደናቅፋል።
በመሆኑም ኢትዮጵያ ውሃን ጨምሮ ለተፈጥሮ ሃብት የአየር ንብረት ለውጥ ተጋላጭነት ምላሽ ለመስጠት ተግባራዊ ርምጃ በመውሰድ የተለያዩ ተግባራትን እያከናወነች ትገኛለች።
ከእነዚህ ተግባራት መካከል ተጨባጭ ለውጥ እያስመዘገበ የሚገኘው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ሲሆን፤ በመርሐ ግብሩ ስኬት ኢትዮጵያ በዓለም መድረክ ስሟ በጉልህ እንዲጠቀስ አድርጓል።
በመንግሥት ቆራጥነት እየተተገበረ ያለው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር የኢትዮጵያውያንን ልብና ጉልበት በአንድነት ያስተሳሰረ ታላቅ ሀገራዊ ተግባር ሆኖ ቀጥሏል።
ይህ በ2011 ዓ.ም በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሀሳብ አመንጪነት በይፋ የተጀመረው መርሐ ግብር ዛፍ ከመትከል ባሻገር ውሃን ጨምሮ ለተፈጥሮ ሀብቶቻችን ዋስትና የሰጠ ውጤት አስመዝግቧል።
መንግሥት ለመርሐ ግብሩ ከፍተኛ ትኩረት በመስጠት በባለቤትነት በመምራትና ህዝቡም ጥሪውን ተቀብሎ በነቂስ በመውጣት ላለፉት ዓመታት ያሳዩት ቁርጠኝነት የሀገሪቱን ደን ሽፋን ወደ አዲስ ምዕራፍ አሸጋግሮታል።
በአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር እስከ 2017 ዓ.ም ድረስ ብቻ ከ48 ቢሊየን በላይ ችግኞች ተተክለዋል። ከዚህ ውስጥ 18 ነጥብ 7 ቢሊየኑ በዓባይ ተፋሰስ ላይ ብቻ የተተከለ ነው።
ይህም 40 በመቶ ድርሻ እንዳለው ያሳያል፥ ሆኖም ኢትዮጵያ በዓባይ ተፋሰስ ውሃውን መጠቀም ብቻ ሳይሆን የመንከባከብ ስራም እየሠራች ማለት ያስችላል።
በዚህም የታችኛው ተፋሰስ ሀገራት በደን መራቆት ምክንያት የሚከሰት ድንገተኛ የጎርፍ አደጋ ስጋታቸው ይቀረፋል። በተጨማሪም ዓመቱን ሙሉ አስተማማኝ የሆነ የውሃ ፍሰት ተጠቃሚ ይሆናሉ።
በዓባይ ተፋሰስ ላይ የተከናወነው የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ችግኝ ተከላ በወንዞች ላይ የሚፈጠረው ደለል እንዲቀንስ እና በወንዞች ላይ ይከማች የነበረውን ከፍተኛ ደለል እንዲቀንስ በማድረግ ለውሃ ሀብት ጥበቃ ትልቅ አስተዋጽዖ እያበረከተ ይገኛል።
አረንጓዴ ዐሻራ ከላይ ከተጠቀሱት ጥቅሞች በተጨማሪ ለዘላቂ የውሃ ሀብት ጥበቃ በርካታ አስተዋጽኦ እያበረከተ እንደሚገኝ ማየት ይቻላል።
ደን ማልማት የዝናብ ውሃ ወደ መሬት ውስጥ እንዲሰርግ በማድረግ የውሃ ምንጮችን ያጠናክራል፣ የአፈር መሸርሸርን ይቀንሳል፣ የዛፍ ሥር አፈርን በማቆየት ወደ ውሃ አካላት የሚደርሰውን ደለል ይቀንሳል።
ይህም የውሃ ጥራት ይጠብቃል፣ የጎርፍ አደጋ ይቀንሳል።
ደን ድንገተኛ ጎርፍን ስለሚቀንስ የውሃ አካላት በዘላቂነት ያገለግላሉ፤ ዝናብን በማመጣጠን የውሃ ሀብት ቀጣይነት ያለው እንዲሆን ያግዛል።
12 days ago
ትናንት ከቀኑ 11:30 አካባቢ በጀሞ 3 ገብርኤል አካባቢ የ11 ዓመት ወንድ ልጅ በጎርፍ ተወስዷል። እስካሁን ፍለጋው ቢቀጥልም ማግኘት አልተቻለም።
መረጃ ያላችሁ ወይም ያያችሁ ሰው በዚሁ ስልክ ቁጥር ደውሉልን: 📞 0910378550
እባካችሁን ይህንን መልእክት Share በማድረግ ይተባበሩን!
ፈላጊ ቤተሰብ
መረጃ ያላችሁ ወይም ያያችሁ ሰው በዚሁ ስልክ ቁጥር ደውሉልን: 📞 0910378550
እባካችሁን ይህንን መልእክት Share በማድረግ ይተባበሩን!
ፈላጊ ቤተሰብ
16 days ago
ተስፋን በምድራችን፦ የ50 ቢሊዮን ችግኝ ራዕይ
**********************
(የዕለቱ መልዕከት)
የዘንድሮው ክረምት የሀገራችንን የ50 ቢሊዮን ችግኞች ተከላ ግዙፍ ራዕይ ሙሉ በሙሉ እውን በማድረግ የምናጠናቅቅበት ታሪካዊ ምዕራፍ ነው።
ዛሬ በምድራችን ላይ የምናኖረው እያንዳንዱ አረንጓዴ ዐሻራ፣ ዓለም አቀፉን የአየር ንብረት ለውጥ ተጽዕኖ ከመቋቋም ባለፈ ታላቅ ሀገራዊና አሕጉራዊ የኢኮኖሚ ፋይዳ አለው።
ይህ ግዙፍ ብሔራዊ ንቅናቄ አሁን እንደ ጀመርነው ሀገራዊ ምክክር ሁሉ ልዩነቶቻችንን ወደ ጎን ትተን ኢትዮጵያን በጽኑ መሠረት ላይ ለመገንባት የሚያስችለን ታላቅ ፕሮጀክት ነው።
ቀደም ባሉት ዘመናት እጅግ ሰፊ የደን ሽፋን የነበራት ሀገራችን፣ በሕዝብ ቁጥር መጨመርና በደን ምንጣሮ ምክንያት ሀብቷ ተመናምኖ፣ ለአፈር መሸርሸርና ለግብርና ምርታማነት መቀነስ ተጋልጣ መቆየቷ ይታወሳል።
ይህን ፈተና ለመቀልበስ በ2011 ዓ.ም የተጀመረው የአረንጓዴ ዐሻራ ብሔራዊ ንቅናቄ፣ እስካሁን ከ40 ቢሊዮን በላይ ችግኞችን በመትከል ኢትዮጵያን የአረንጓዴ ልማት ቀዳሚ ተዋናይ አድርጓታል።
በዚህ ንቅናቄ እየተተከሉ ያሉ ችግኞች የደን ዛፎች ብቻ ሳይሆኑ እንደ አቮካዶ፣ ማንጎ፣ ፓፓያ፣ አፕል፣ ቡናና ሻይን የመሳሰሉ ከፍተኛ የኢኮኖሚ ጠቀሜታ ያላቸው በመሆናቸው የአርሶ አደሩን የኑሮ ደረጃ በከፍተኛ ሁኔታ እየቀየሩት ይገኛሉ።
ለሚሊዮኖች የሥራ ዕድል የፈጠረው ይህ ፕሮጀክት ለሀገር በቀል የአግሮ-ፕሮሰሲንግ ኢንዱስትሪዎች ወሳኝ የጥሬ ዕቃ ግብዓት ምንጭ በመሆን ላይ ነው።
የአረንጓዴ ዐሻራ ንቅናቄያችን ከአየር ንብረት ጥበቃና ከምግብ ዋስትና ባሻገር እጅግ ግዙፍ ከሆነው ዓለም አቀፉ የካርበን ገበያ (Carbon Market) በትልቁ ተጠቃሚ እንድንሆን በሩን ከፍቶልናል።
በአረንጓዴ ዐሻራ የምንተክላቸው ቢሊዮን ዛፎች ከከባቢ አየር ውስጥ ከፍተኛ መጠን ያለው በካይ ጋዝ የመምጠጥ አቅም ስላላቸው፣ ለሀገራችን አዲስና ዘላቂ የውጭ ምንዛሬ ማግኛ መስመር እየከፈቱ ነው።
የኢትዮጵያ አረንጓዴ ዐሻራ ቀጣናዊ ትስስርን በማጠናከር ረገድም የጎላ ድርሻ አለው። ለጅቡቲ፣ ለኬንያ፣ ለሶማሊያ እና ለደቡብ ሱዳን በሚሊዮን የሚቆጠሩ ችግኞችን በነፃ በማካፈል የጋራ ዕድገት ራዕያችንን በተግባር እያሳየን እንገኛለን።
ከዚህ ጎን ለጎን መርሐ-ግብሩ እንደ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ያሉ ሜጋ ፕሮጀክቶቻችንን ከጎርፍ እና ከደለል በመጠበቅ የአገልግሎት ዘመናቸውን ያራዝማል።
የሕዝብን ንቁ ተሳትፎ በማረጋገጥ ከ80 በመቶ በላይ የጽድቀት ምጣኔን ያስመዘገበው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ-ግብር ከተለመደው ዓይነት ችግኝ ተከላ በእጅጉ የላቀ አንደምታ ያለው ነው።
አረንጓዴ ዐሻራችን የተፈጥሮ ጸጋችንን በአግባቡ በመጠቀም ለተተኪው ትውልድ የሚበቅል፣ የሚለምልምና የሚጠቅም ሕያው ቅርስ የምናወርስበት የአዲሱ አረንጓዴ ኢኮኖሚያችን ጽኑ መሠረት በመሆኑ፣ ሁላችንም በአንድነት ዐሻራችንን ማኖራችንን እንቀጥል!
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
**********************
(የዕለቱ መልዕከት)
የዘንድሮው ክረምት የሀገራችንን የ50 ቢሊዮን ችግኞች ተከላ ግዙፍ ራዕይ ሙሉ በሙሉ እውን በማድረግ የምናጠናቅቅበት ታሪካዊ ምዕራፍ ነው።
ዛሬ በምድራችን ላይ የምናኖረው እያንዳንዱ አረንጓዴ ዐሻራ፣ ዓለም አቀፉን የአየር ንብረት ለውጥ ተጽዕኖ ከመቋቋም ባለፈ ታላቅ ሀገራዊና አሕጉራዊ የኢኮኖሚ ፋይዳ አለው።
ይህ ግዙፍ ብሔራዊ ንቅናቄ አሁን እንደ ጀመርነው ሀገራዊ ምክክር ሁሉ ልዩነቶቻችንን ወደ ጎን ትተን ኢትዮጵያን በጽኑ መሠረት ላይ ለመገንባት የሚያስችለን ታላቅ ፕሮጀክት ነው።
ቀደም ባሉት ዘመናት እጅግ ሰፊ የደን ሽፋን የነበራት ሀገራችን፣ በሕዝብ ቁጥር መጨመርና በደን ምንጣሮ ምክንያት ሀብቷ ተመናምኖ፣ ለአፈር መሸርሸርና ለግብርና ምርታማነት መቀነስ ተጋልጣ መቆየቷ ይታወሳል።
ይህን ፈተና ለመቀልበስ በ2011 ዓ.ም የተጀመረው የአረንጓዴ ዐሻራ ብሔራዊ ንቅናቄ፣ እስካሁን ከ40 ቢሊዮን በላይ ችግኞችን በመትከል ኢትዮጵያን የአረንጓዴ ልማት ቀዳሚ ተዋናይ አድርጓታል።
በዚህ ንቅናቄ እየተተከሉ ያሉ ችግኞች የደን ዛፎች ብቻ ሳይሆኑ እንደ አቮካዶ፣ ማንጎ፣ ፓፓያ፣ አፕል፣ ቡናና ሻይን የመሳሰሉ ከፍተኛ የኢኮኖሚ ጠቀሜታ ያላቸው በመሆናቸው የአርሶ አደሩን የኑሮ ደረጃ በከፍተኛ ሁኔታ እየቀየሩት ይገኛሉ።
ለሚሊዮኖች የሥራ ዕድል የፈጠረው ይህ ፕሮጀክት ለሀገር በቀል የአግሮ-ፕሮሰሲንግ ኢንዱስትሪዎች ወሳኝ የጥሬ ዕቃ ግብዓት ምንጭ በመሆን ላይ ነው።
የአረንጓዴ ዐሻራ ንቅናቄያችን ከአየር ንብረት ጥበቃና ከምግብ ዋስትና ባሻገር እጅግ ግዙፍ ከሆነው ዓለም አቀፉ የካርበን ገበያ (Carbon Market) በትልቁ ተጠቃሚ እንድንሆን በሩን ከፍቶልናል።
በአረንጓዴ ዐሻራ የምንተክላቸው ቢሊዮን ዛፎች ከከባቢ አየር ውስጥ ከፍተኛ መጠን ያለው በካይ ጋዝ የመምጠጥ አቅም ስላላቸው፣ ለሀገራችን አዲስና ዘላቂ የውጭ ምንዛሬ ማግኛ መስመር እየከፈቱ ነው።
የኢትዮጵያ አረንጓዴ ዐሻራ ቀጣናዊ ትስስርን በማጠናከር ረገድም የጎላ ድርሻ አለው። ለጅቡቲ፣ ለኬንያ፣ ለሶማሊያ እና ለደቡብ ሱዳን በሚሊዮን የሚቆጠሩ ችግኞችን በነፃ በማካፈል የጋራ ዕድገት ራዕያችንን በተግባር እያሳየን እንገኛለን።
ከዚህ ጎን ለጎን መርሐ-ግብሩ እንደ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ያሉ ሜጋ ፕሮጀክቶቻችንን ከጎርፍ እና ከደለል በመጠበቅ የአገልግሎት ዘመናቸውን ያራዝማል።
የሕዝብን ንቁ ተሳትፎ በማረጋገጥ ከ80 በመቶ በላይ የጽድቀት ምጣኔን ያስመዘገበው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ-ግብር ከተለመደው ዓይነት ችግኝ ተከላ በእጅጉ የላቀ አንደምታ ያለው ነው።
አረንጓዴ ዐሻራችን የተፈጥሮ ጸጋችንን በአግባቡ በመጠቀም ለተተኪው ትውልድ የሚበቅል፣ የሚለምልምና የሚጠቅም ሕያው ቅርስ የምናወርስበት የአዲሱ አረንጓዴ ኢኮኖሚያችን ጽኑ መሠረት በመሆኑ፣ ሁላችንም በአንድነት ዐሻራችንን ማኖራችንን እንቀጥል!
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
24 days ago
የነዋሪዎቿን የዕለት ተዕለት ኑሮ ምቹ፣ ጤናማ እና ዘመናዊ ከማድረግ እስከ ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነት
አዲስ አበባ የነዋሪዎቿን የኑሮ ደረጃ ለማሻሻል እና ገጽታዋን ለመቀየር ዘርፈ ብዙ ሰው ተኮር የልማት ስራዎችን አከናውናለች።
እነዚህ ስራዎች በዋናነት የከተማ መሠረተ ልማትን ማዘመን፣ የኑሮ ውድነትን ማቃለል እና ዝቅተኛ ገቢ ያላቸውን የህብረተሰብ ክፍሎች መደገፍ ላይ ያተኮሩ ናቸው።
የከተማዋን መልክ ሙሉ በሙሉ የቀየረውና ነዋሪዎች ዘመናዊና ምቹ የከተማ ህይወት እንዲመሩ ያስቻለው የኮሪደር ልማት የእነዚህ አንዱ ትልቁ ማሳያ ፕሮጀክት ነው።
በዚህም ሰፋፊ የእግር ጉዞ መንገዶች እና ከ100 ኪሎ ሜትር በላይ የብስክሌት መስመሮች ተገንብተዋል።
ከ70 በላይ አረንጓዴ ፓርኮች፣ የህጻናት መጫወቻዎች እና ከ120 በላይ ዘመናዊ የህዝብ መጸዳጃ ቤቶችም ተገንብተው ለአገልግሎት በቅተዋል።
በምሽት የነዋሪዎችን ደህንነት ለመጠበቅና የከተማዋን የ24 ሰዓት የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ ለማገዝ ዘመናዊ መብራቶችና የደህንነት ካሜራዎች የተገጠሙባቸው ስማርት ፖሎች ተተክለዋል።
በከተማዋ የኑሮ ውድነት በዝቅተኛው የህብረተሰብ ክፍል ላይ የሚያደርሰውን ጫና ለመቀነስ ከተማ አስተዳደሩ የተለያዩ አማራጮችን እየተገበረ ይገኛል።
አምራቹንና ሸማቹን በቀጥታ የሚያገናኙ ዘመናዊ የገበያ ማዕከላትን በከተማዋ መግቢያዎች ላይ ገንብቷል።
በተጨማሪም የቅዳሜና የእሁድ ገበያዎች እና የሸማቾች ማህበራት በስፋት ተንቀሳቅሰዋል።
ነዋሪዎች በየመኖሪያቸውና በየተቋማቱ የጓሮ አትክልት፣ የዶሮ እና የእንስሳት እርባታ ላይ እንዲሰማሩ በመደረጉ በምግብ ራስን ለመቻል የሚደረገውን ጥረት ለማሳካት አግዟል።
መንግሥት በቢሊዮን የሚቆጠር ብር በመመደብ እንደ ስንዴ፣ ዘይት እና ስኳር ያሉ መሰረታዊ ሸቀጦች በቅናሽ ዋጋ ለህብረተሰቡ እንዲቀርቡ አድርጓል።
የከተማዋ ልማት ሁሉንም የህብረተሰብ ክፍሎች ፍትሀዊ በሆነ መልኩ ተጠቃሚ እንዲያደርግ ልዩ ትኩረት ተሰጥቷል።
ለተማሪዎች የዕለት ምገባ እና የትምህርት ቁሳቁስ በነጻ ማቅረብ ተጠናክሮ ቀጥሏል። ይህ ተግባር የወላጆችን የኢኮኖሚ ጫና በከፍተኛ ደረጃ ቀርፏል።
በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ የሚገኙ ነዋሪዎች እና አቅመ ደካሞች የሚኖሩባቸውን አሮጌ ቤቶች በአጭር ጊዜ ውስጥ የማደስና የማስዋብ ሰፊ ዘመቻ ተካሂዶ ሰውን ተጠቃሚ ማድረግ ተችሏል።
በተጨማሪም በበዓላት እና በተለያዩ ወቅቶች ለአቅመ ደካሞች እና አረጋውያን የምግብ ቁሳቁስ ድጋፍ የማድረግ ልማድ ባህል ሆኖ ቀጥሏል።
በከተማዋ የትራንስፖርት መጨናነቅን ለመቀነስ እና ንፅህናን ለመጠበቅ ሰፊ ስራዎች የተሰሩ ሲሆን፣ በርካታ አዳዲስና ዘመናዊ የአውቶቡስና የታክሲ ተርሚናሎችም ተገንብተዋል።
የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ቻርጅ ማድረጊያ ጣቢያዎች በስፋት በከተማዋ በመዘጋጀታቸው ከተማዋ ለመዘመን የያዘችውን አይቀሬ የእቅድ ትግበራ ቁርጠኝነት አሳይታለች።
ከዚህ ቀደም የተበከሉና ለጎርፍ ተጋላጭ የነበሩ የወንዝ ዳርቻዎች ተገንብተው ወደ ጽዱ፣ ውብ እና ለህዝብ ክፍት ወደሆኑ የመዝናኛ ስፍራዎች ተቀይረዋል።
በአጠቃላይ፣ በአዲስ አበባ ከተማ የተሰሩ የልማት ስራዎች የከተማዋን ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነት ከማሳደጋቸውም በላይ፣ የነዋሪዎቿን የዕለት ተዕለት ኑሮ ምቹ፣ ጤናማ እና ዘመናዊ በማድረግ ረገድ ተጨባጭ ለውጥ ማምጣት ችለዋል።
አዲስ አበባ የነዋሪዎቿን የኑሮ ደረጃ ለማሻሻል እና ገጽታዋን ለመቀየር ዘርፈ ብዙ ሰው ተኮር የልማት ስራዎችን አከናውናለች።
እነዚህ ስራዎች በዋናነት የከተማ መሠረተ ልማትን ማዘመን፣ የኑሮ ውድነትን ማቃለል እና ዝቅተኛ ገቢ ያላቸውን የህብረተሰብ ክፍሎች መደገፍ ላይ ያተኮሩ ናቸው።
የከተማዋን መልክ ሙሉ በሙሉ የቀየረውና ነዋሪዎች ዘመናዊና ምቹ የከተማ ህይወት እንዲመሩ ያስቻለው የኮሪደር ልማት የእነዚህ አንዱ ትልቁ ማሳያ ፕሮጀክት ነው።
በዚህም ሰፋፊ የእግር ጉዞ መንገዶች እና ከ100 ኪሎ ሜትር በላይ የብስክሌት መስመሮች ተገንብተዋል።
ከ70 በላይ አረንጓዴ ፓርኮች፣ የህጻናት መጫወቻዎች እና ከ120 በላይ ዘመናዊ የህዝብ መጸዳጃ ቤቶችም ተገንብተው ለአገልግሎት በቅተዋል።
በምሽት የነዋሪዎችን ደህንነት ለመጠበቅና የከተማዋን የ24 ሰዓት የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ ለማገዝ ዘመናዊ መብራቶችና የደህንነት ካሜራዎች የተገጠሙባቸው ስማርት ፖሎች ተተክለዋል።
በከተማዋ የኑሮ ውድነት በዝቅተኛው የህብረተሰብ ክፍል ላይ የሚያደርሰውን ጫና ለመቀነስ ከተማ አስተዳደሩ የተለያዩ አማራጮችን እየተገበረ ይገኛል።
አምራቹንና ሸማቹን በቀጥታ የሚያገናኙ ዘመናዊ የገበያ ማዕከላትን በከተማዋ መግቢያዎች ላይ ገንብቷል።
በተጨማሪም የቅዳሜና የእሁድ ገበያዎች እና የሸማቾች ማህበራት በስፋት ተንቀሳቅሰዋል።
ነዋሪዎች በየመኖሪያቸውና በየተቋማቱ የጓሮ አትክልት፣ የዶሮ እና የእንስሳት እርባታ ላይ እንዲሰማሩ በመደረጉ በምግብ ራስን ለመቻል የሚደረገውን ጥረት ለማሳካት አግዟል።
መንግሥት በቢሊዮን የሚቆጠር ብር በመመደብ እንደ ስንዴ፣ ዘይት እና ስኳር ያሉ መሰረታዊ ሸቀጦች በቅናሽ ዋጋ ለህብረተሰቡ እንዲቀርቡ አድርጓል።
የከተማዋ ልማት ሁሉንም የህብረተሰብ ክፍሎች ፍትሀዊ በሆነ መልኩ ተጠቃሚ እንዲያደርግ ልዩ ትኩረት ተሰጥቷል።
ለተማሪዎች የዕለት ምገባ እና የትምህርት ቁሳቁስ በነጻ ማቅረብ ተጠናክሮ ቀጥሏል። ይህ ተግባር የወላጆችን የኢኮኖሚ ጫና በከፍተኛ ደረጃ ቀርፏል።
በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ የሚገኙ ነዋሪዎች እና አቅመ ደካሞች የሚኖሩባቸውን አሮጌ ቤቶች በአጭር ጊዜ ውስጥ የማደስና የማስዋብ ሰፊ ዘመቻ ተካሂዶ ሰውን ተጠቃሚ ማድረግ ተችሏል።
በተጨማሪም በበዓላት እና በተለያዩ ወቅቶች ለአቅመ ደካሞች እና አረጋውያን የምግብ ቁሳቁስ ድጋፍ የማድረግ ልማድ ባህል ሆኖ ቀጥሏል።
በከተማዋ የትራንስፖርት መጨናነቅን ለመቀነስ እና ንፅህናን ለመጠበቅ ሰፊ ስራዎች የተሰሩ ሲሆን፣ በርካታ አዳዲስና ዘመናዊ የአውቶቡስና የታክሲ ተርሚናሎችም ተገንብተዋል።
የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ቻርጅ ማድረጊያ ጣቢያዎች በስፋት በከተማዋ በመዘጋጀታቸው ከተማዋ ለመዘመን የያዘችውን አይቀሬ የእቅድ ትግበራ ቁርጠኝነት አሳይታለች።
ከዚህ ቀደም የተበከሉና ለጎርፍ ተጋላጭ የነበሩ የወንዝ ዳርቻዎች ተገንብተው ወደ ጽዱ፣ ውብ እና ለህዝብ ክፍት ወደሆኑ የመዝናኛ ስፍራዎች ተቀይረዋል።
በአጠቃላይ፣ በአዲስ አበባ ከተማ የተሰሩ የልማት ስራዎች የከተማዋን ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነት ከማሳደጋቸውም በላይ፣ የነዋሪዎቿን የዕለት ተዕለት ኑሮ ምቹ፣ ጤናማ እና ዘመናዊ በማድረግ ረገድ ተጨባጭ ለውጥ ማምጣት ችለዋል።
25 days ago
የትራፊክ ማሳሰቢያ
* ከጀሞ 1 ወደ ጀሞ 3 የሚወስደው መንገድ ለ15 ቀናት ይዘጋል
ከነገ ሐምሌ 4 ቀን 2018 ዓ.ም. ጀምሮ ከጀሞ 1 መብራት ወደ ጀሞ 3 አደባባይ የሚወስደው መንገድ ለ15 ተከታታይ ቀናት ለትራፊክ እንቅስቃሴ ዝግ እንደሚሆን የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን አስታውቋል።
መንገዱ የሚዘጋው በላፍቶ ሆስፒታል አካባቢ የጎርፍ አደጋን ለመከላከል የቦክስ ከልቨርት አስቸኳይ የግንባታ ሥራ ስለሚከናወን ነው።
አማራጭ መንገዶች
➡️ ከጀሞ 1 ወደ ጀሞ 3 የሚጓዙ አሽከርካሪዎች በላፍቶ ሆስፒታል ጀርባ ያለውን መንገድ ይጠቀሙ።
⬅️ ከጀሞ 3 ወደ ጀሞ 1 የሚጓዙ አሽከርካሪዎች በሀጫሉ ሁንዴሳ ጎዳና አድርገው በቫርኔሮ አደባባይ በኩል መጓዝ ይችላሉ።
ባለሥልጣኑ ግንባታው በፍጥነት እንዲጠናቀቅ አሽከርካሪዎች ትዕግሥት እና ትብብር እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርቧል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#addisababa #trafficalert #jemo #roadclosure #ethiopia
* ከጀሞ 1 ወደ ጀሞ 3 የሚወስደው መንገድ ለ15 ቀናት ይዘጋል
ከነገ ሐምሌ 4 ቀን 2018 ዓ.ም. ጀምሮ ከጀሞ 1 መብራት ወደ ጀሞ 3 አደባባይ የሚወስደው መንገድ ለ15 ተከታታይ ቀናት ለትራፊክ እንቅስቃሴ ዝግ እንደሚሆን የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን አስታውቋል።
መንገዱ የሚዘጋው በላፍቶ ሆስፒታል አካባቢ የጎርፍ አደጋን ለመከላከል የቦክስ ከልቨርት አስቸኳይ የግንባታ ሥራ ስለሚከናወን ነው።
አማራጭ መንገዶች
➡️ ከጀሞ 1 ወደ ጀሞ 3 የሚጓዙ አሽከርካሪዎች በላፍቶ ሆስፒታል ጀርባ ያለውን መንገድ ይጠቀሙ።
⬅️ ከጀሞ 3 ወደ ጀሞ 1 የሚጓዙ አሽከርካሪዎች በሀጫሉ ሁንዴሳ ጎዳና አድርገው በቫርኔሮ አደባባይ በኩል መጓዝ ይችላሉ።
ባለሥልጣኑ ግንባታው በፍጥነት እንዲጠናቀቅ አሽከርካሪዎች ትዕግሥት እና ትብብር እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርቧል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#addisababa #trafficalert #jemo #roadclosure #ethiopia
25 days ago
ከጀሞ 1 ወደ ጀሞ 3 የሚወስደው መንገድ ከነገ ጀምሮ ለትራፊክ ዝግ ይሆናል ተባለ
የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን በላፍቶ ሆስፒታል አካባቢ የጎርፍ አደጋ ስጋትን ለመከላከል አስቸኳይ የቦክስ ከልቨርት ግንባታ መጀመሩን አስታወቀ።
ባለሥልጣኑ እንደገለጸው የግንባታ ሥራውን በአጭር ጊዜ ለማጠናቀቅ ከነገ ሐምሌ 4 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ለተከታታይ 15 ቀናት ከጀሞ አንድ መብራት ወደ ጀሞ ሦስት አደባባይ የሚወስደው መንገድ ለትራፊክ እንቅስቃሴ ዝግ እንደሚሆን የአዲስ አበባ መንገዶች ባለሥልጣን ምክትል ኃላፊ አቶ እያሱ ሰለሞን ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል።
በመሆኑም ከጀሞ አንድ መብራት ወደ ጀሞ ሦስት አደባባይ የሚጓዙ አሽከርካሪዎች በላፍቶ ሆስፒታል ጀርባ በኩል እንዲጠቀሙ ተጠይቀዋል።
እንዲሁም ከጀሞ ሦስት አደባባይ ወደ ጀሞ አንድ የሚጓዙ አሽከርካሪዎች በሀጫሉ ሁንዴሳ ጎዳና በኩል በቫርኔሮ አደባባይ አድርገው እንዲጓዙ መመሪያ ተሰጥቷል።
የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን የግንባታ ሥራው በፍጥነት እንዲጠናቀቅ አሽከርካሪዎች በተለዋጭ መንገዶች በመጠቀም የተለመደውን ትብብራቸውን እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርቧል።
Seledadotio
Seledadotio
የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን በላፍቶ ሆስፒታል አካባቢ የጎርፍ አደጋ ስጋትን ለመከላከል አስቸኳይ የቦክስ ከልቨርት ግንባታ መጀመሩን አስታወቀ።
ባለሥልጣኑ እንደገለጸው የግንባታ ሥራውን በአጭር ጊዜ ለማጠናቀቅ ከነገ ሐምሌ 4 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ለተከታታይ 15 ቀናት ከጀሞ አንድ መብራት ወደ ጀሞ ሦስት አደባባይ የሚወስደው መንገድ ለትራፊክ እንቅስቃሴ ዝግ እንደሚሆን የአዲስ አበባ መንገዶች ባለሥልጣን ምክትል ኃላፊ አቶ እያሱ ሰለሞን ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል።
በመሆኑም ከጀሞ አንድ መብራት ወደ ጀሞ ሦስት አደባባይ የሚጓዙ አሽከርካሪዎች በላፍቶ ሆስፒታል ጀርባ በኩል እንዲጠቀሙ ተጠይቀዋል።
እንዲሁም ከጀሞ ሦስት አደባባይ ወደ ጀሞ አንድ የሚጓዙ አሽከርካሪዎች በሀጫሉ ሁንዴሳ ጎዳና በኩል በቫርኔሮ አደባባይ አድርገው እንዲጓዙ መመሪያ ተሰጥቷል።
የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን የግንባታ ሥራው በፍጥነት እንዲጠናቀቅ አሽከርካሪዎች በተለዋጭ መንገዶች በመጠቀም የተለመደውን ትብብራቸውን እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርቧል።
Seledadotio
Seledadotio
26 days ago
#ጀርመን በድንች ተጥለቀለቀች-ለፈለገው ሁሉ በነፃ እየታደለ ነው❗
በአውሮፓ ምድር ታይቶ የማይታወቅ አስገራሚ ክስተት ተከስቷል። ጀርመን ባለፉት 25 ዓመታት ውስጥ አይታው የማታውቀውን እጅግ ከፍተኛ የድንች ምርት በመሰብሰቧ፣ አገሪቱ በድንች ክምር ተጥለቀለቀች! ይህም ክስተት በአካባቢው "ካርቶፍል-ፍሉት" (የድንች ጎርፍ) የሚል ስያሜ ተሰጥቶታል።
ነገሩ እንዲህ ነው፤ በአንድ የጀርመን የለንደን (ላይፕዚግ) አካባቢ የሚገኝ ገበሬ ያመረተውን 4 ሚሊዮን ኪሎ (4,000 ቶን) ድንች የሚገዛው ትልቅ ነጋዴ ውል በማፍረሱ፣ ምርቱ እንዳይበላሽና እንዳይበሰብስ ለአካባቢው ህዝብ በነፃ ለማደል ተገዷል።
ይህን ተከትሎም የበርሊን ጋዜጦችና "ኤኮሲያ" የተባለው የኢንተርኔት መፈለጊያ ተቋም ከተባባሪ በጎ ፈቃደኞች ጋር በመሆን በዋና ከተማዋ በርሊን 174 የነፃ ድንች ማከፋፈያ ጣቢያዎችን አቋቁመዋል።
አሁን ላይ የከተማዋ ነዋሪዎች፣ ትምህርት ቤቶች፣ የአረጋውያን መርጃ ማዕከላትና አልፎ ተርፎም የበርሊን የእንስሳት ማደሪያ (ዙ) በጆንያና በጋሪ እየመጡ የፈለጉትን ያህል ድንች በነፃ እያጋዙ ይገኛሉ።
አልፎ ተርፎም ሁለት ትላልቅ የጭነት መኪናዎች ሙሉ ድንች ለዩክሬን በዕርዳታ ተልኳል።
ይህ በነፃ የሚታደለው ድንች በገበያ ላይ ያለውን የድንች ዋጋ እንዳያረክሰውና ሌሎች ገበሬዎችን ኪሳራ ውስጥ እንዳይከት ከፍተኛ ስጋት ፈጥሯል።
በአንድ በኩል በዓለም ዙሪያ የምግብ እጥረትና ረሃብ ባለበት በዚህ ዘመን፣ በሌላ በኩል ደግሞ የተረፈረፈ ምርት የሚጣልበት ቦታ አጥቶ በነፃ መታደሉ፤ የዓለማችን የምግብ ስርጭት ስርዓት ምን ያህል የተዛባ መሆኑን ትልቅ ማሳያ ሆኗል።
Seledadotio
Seledadotio
በአውሮፓ ምድር ታይቶ የማይታወቅ አስገራሚ ክስተት ተከስቷል። ጀርመን ባለፉት 25 ዓመታት ውስጥ አይታው የማታውቀውን እጅግ ከፍተኛ የድንች ምርት በመሰብሰቧ፣ አገሪቱ በድንች ክምር ተጥለቀለቀች! ይህም ክስተት በአካባቢው "ካርቶፍል-ፍሉት" (የድንች ጎርፍ) የሚል ስያሜ ተሰጥቶታል።
ነገሩ እንዲህ ነው፤ በአንድ የጀርመን የለንደን (ላይፕዚግ) አካባቢ የሚገኝ ገበሬ ያመረተውን 4 ሚሊዮን ኪሎ (4,000 ቶን) ድንች የሚገዛው ትልቅ ነጋዴ ውል በማፍረሱ፣ ምርቱ እንዳይበላሽና እንዳይበሰብስ ለአካባቢው ህዝብ በነፃ ለማደል ተገዷል።
ይህን ተከትሎም የበርሊን ጋዜጦችና "ኤኮሲያ" የተባለው የኢንተርኔት መፈለጊያ ተቋም ከተባባሪ በጎ ፈቃደኞች ጋር በመሆን በዋና ከተማዋ በርሊን 174 የነፃ ድንች ማከፋፈያ ጣቢያዎችን አቋቁመዋል።
አሁን ላይ የከተማዋ ነዋሪዎች፣ ትምህርት ቤቶች፣ የአረጋውያን መርጃ ማዕከላትና አልፎ ተርፎም የበርሊን የእንስሳት ማደሪያ (ዙ) በጆንያና በጋሪ እየመጡ የፈለጉትን ያህል ድንች በነፃ እያጋዙ ይገኛሉ።
አልፎ ተርፎም ሁለት ትላልቅ የጭነት መኪናዎች ሙሉ ድንች ለዩክሬን በዕርዳታ ተልኳል።
ይህ በነፃ የሚታደለው ድንች በገበያ ላይ ያለውን የድንች ዋጋ እንዳያረክሰውና ሌሎች ገበሬዎችን ኪሳራ ውስጥ እንዳይከት ከፍተኛ ስጋት ፈጥሯል።
በአንድ በኩል በዓለም ዙሪያ የምግብ እጥረትና ረሃብ ባለበት በዚህ ዘመን፣ በሌላ በኩል ደግሞ የተረፈረፈ ምርት የሚጣልበት ቦታ አጥቶ በነፃ መታደሉ፤ የዓለማችን የምግብ ስርጭት ስርዓት ምን ያህል የተዛባ መሆኑን ትልቅ ማሳያ ሆኗል።
Seledadotio
Seledadotio
1 month ago
እንግሊዝን ስጋት ላይ የጣለው የአዝቴካ ስታዲየም ከፍታና የዲየጎ ማራዶና የእጅ ግብ ታሪክ።
#ethiopia | በአለም ዋንጫ በ16 ጥሎ ማለፍ ከሚጠበቁ ጨዋታዎች መካከል የጥምር አዘጋጇ ሜክሲኮ ከእንግሊዝ የሚያደርጉት ፍልሚያ ነው። ጨዋታው በታሪካዊው አዝቴካ ስታዲየም ይደረጋል። ይህ ስታዲየም 87523 ተመልካቾች መያዝ የሚችል ፣ በላቲን አሜሪካ በግዝፈቱ ተወዳዳሪ የሌለውና በአለም 8ኛው ትልቅ ስታዲየም ነው።
አዝቴካ ስታዲየም የ1970 እና 1986 ሁለት የአለም ዋንጫ ፍጻሜዎችንም አስተናግዷል።ይህ ስታዲየም ከባህር ጠለል በ2240 ሜትር ከፍታ ላይ የሚገኝ ሲሆን የብዙ እግር ኳስ ቡድኖችን ትንፋሽ ያቆመ ነው። የእንግሊዝና ሜክሲኮን ጨዋታ ከሜዳ ላይ ፍልሚያው ባሻገር መነጋገሪያ እንዲሆን ያደረገው ቀዳሚ ጉዳይም ነው።
ባለ ሜዳዋ ሜክሲኮ በዚህ ከፍታና ግዙፍ ስታዲየም ካደረገቻቸው 89 የነጥብ ጨዋታዎች የተሸነፈችው 2 ጊዜ ብቻ ነው። ባለፉት 22 ጨዋታዎች ደግሞ አንዱንም አልተሸነፈች።16 ጊዜ አሸንፋ በ6ቱ አቻ ተለያይታለች።
እንግሊዝ በ32ቱ ጥሎ ማለፍ ሮብ እለት በዲሞክራቲክ ኮንጎ ተፈትና 2 ለ 1 ስታሸንፍ የተጫወተችበት የአትላንታ ስታዲየም ከፍታ 300 ሜትር ብቻ ነበር። አርብ እለት ደግሞ ወደ ሜክሲኮ ተጉዘዋል። ለጨዋታ ከተለመደው ጊዜ አንድ ቀን ቀድመው ቢደርሱም ትንፋሽ የሚያቆመውን አየር ለመልመድ በቂ አልሆነም።
ከልክ ያለፈ ከፍታ ተጫዎቾችን ለኦክስጂን እጥረት ይዳርጋል። ሰውነታቸው አየሩን ወደ ሴሎቻቸው የመግፋት አቅም እንዲያጣ ያደርጋል ይላሉ ባለሙያዎች።
ይህ ደግሞ ተጫዎቾቹ የልብ ምታቸው እንዲፈጥን ፣ ትንፋሽ እንዲያጥራቸው ፣ በፍጥነት የፈሳሽ እጥረት እንዲገጥማቸው ፣ ከፍተኛ ድካም ውስጥ እንዲገቡና የማገገሚያ ጊዜያቸውን እንዲራዘም ያደርጋል።
በተጨማሪም የአየር እጥረቱ ኳስ በሚሞከርበትና ለቡድን አጋር በሚሻማበት ጊዜ ፍጥነትና ከፍታውን የማስቀየር አቅም አለው ተብሏል። ስታዲየሙ ሁሉንም ተጫዎቾች ተጨማሪ አቅም የሚጠይቅ ቢሆንም የግብ ጠባቂዎችን ፈተና ያበዛል ተብሏል። ይህ እግር ኳሳዊ ፈተና ግን ለእንግዳዋ እንግሊዝ ብቻ ሳይሆን ለባለቤቷ ሜክሲኮም የሚያጋጥም ነው።
ሜክሲኮ በአዝቴካ ያላት ታሪካዊ የበላይነት ብቻ ሳይሆን በዚሁ አለም ዋንጫ ካደረገቻቸው 4 ጨዋታዎች 3ቱን ተጫውታበት 3ቱንም አሸንፋለች። በመክፈቻው ደቡብ አፍሪካን 2 ለ 0 ፣ ቸክ ሪፐብሊክን 3 ለ 0 በምድብ ፣ በ32 ጥሎ ማለፍ ደግሞ ኢኳዶርን 3 ለ 0 ድል አድርጋለች። በ2ኛው የምድብ ጨዋታ ደቡብ ኮሪያን 1 ለ 0 የረታችበት ጨዋታ ብቻ ከአዜቲካ ውጭ ተደርጓል። ሜክሲኮ ያደረገቻቸውን 4ቱንም ጨዋታዎች ስታሸንፍ 8 ግቦችን አስቆጥራ አንድም ሳይቆጠርባት በመውጣት የማጥቃትና የመከላከል አቅሟን አስመስክራለች።
የሶስቱ አናብስት አሰልጣኝ ቶማስ ቱኸል ይህን የአዝቴካ ስታዲየም የከፍታ ፣ የደጋፊ ሁከትና ጩኸት ፈተና ለመወጣት የታክቲክ ለውጥ ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል። ኳስ በመቆጣጠር ፣ የጨዋታውን ፍጥነት በማዘግየት ፣ ጉልበት በመቆጠብ እድል ሲገኝ ብቻ ለማጥቃት ይገባሉ ተብሏል።
እንግሊዝ በዚህ ስታዲየም በ1986ቱ አለም ዋንጫ ሩብ ፍጻሜ በአርጀንቲና 2 ለ 1 ከተሸነፈች በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ትጫወትበታለች። ለዘመናት የሚታወሰው የዲየጎ ማራዶና " የፈጣሪ እጅ ግብ " ለእንግሊዝ ሽንፈት ምክንያት መሆኑ ይታወሳል።
አርብ እለት ከብሪታኒያና ሜክሲኮኮ የወጡ መረጃዎች ዛሬ በሜክሲኮ ሲቲ አውሎ ንፋስና ጎርፍ የሚያስከትል የአየር ሁኔታ ሊከሰት እንደሚችል ስለተገመተ፣ ፊፋ የጨዋታ መርሃብ ግብር የማስተካከል እቅድ እንዳለው ቢነገርም ቀድሞ በተያዘለት ሰአት ይካሄዳል።
በሁሴን ግዛው
#ethiopia | በአለም ዋንጫ በ16 ጥሎ ማለፍ ከሚጠበቁ ጨዋታዎች መካከል የጥምር አዘጋጇ ሜክሲኮ ከእንግሊዝ የሚያደርጉት ፍልሚያ ነው። ጨዋታው በታሪካዊው አዝቴካ ስታዲየም ይደረጋል። ይህ ስታዲየም 87523 ተመልካቾች መያዝ የሚችል ፣ በላቲን አሜሪካ በግዝፈቱ ተወዳዳሪ የሌለውና በአለም 8ኛው ትልቅ ስታዲየም ነው።
አዝቴካ ስታዲየም የ1970 እና 1986 ሁለት የአለም ዋንጫ ፍጻሜዎችንም አስተናግዷል።ይህ ስታዲየም ከባህር ጠለል በ2240 ሜትር ከፍታ ላይ የሚገኝ ሲሆን የብዙ እግር ኳስ ቡድኖችን ትንፋሽ ያቆመ ነው። የእንግሊዝና ሜክሲኮን ጨዋታ ከሜዳ ላይ ፍልሚያው ባሻገር መነጋገሪያ እንዲሆን ያደረገው ቀዳሚ ጉዳይም ነው።
ባለ ሜዳዋ ሜክሲኮ በዚህ ከፍታና ግዙፍ ስታዲየም ካደረገቻቸው 89 የነጥብ ጨዋታዎች የተሸነፈችው 2 ጊዜ ብቻ ነው። ባለፉት 22 ጨዋታዎች ደግሞ አንዱንም አልተሸነፈች።16 ጊዜ አሸንፋ በ6ቱ አቻ ተለያይታለች።
እንግሊዝ በ32ቱ ጥሎ ማለፍ ሮብ እለት በዲሞክራቲክ ኮንጎ ተፈትና 2 ለ 1 ስታሸንፍ የተጫወተችበት የአትላንታ ስታዲየም ከፍታ 300 ሜትር ብቻ ነበር። አርብ እለት ደግሞ ወደ ሜክሲኮ ተጉዘዋል። ለጨዋታ ከተለመደው ጊዜ አንድ ቀን ቀድመው ቢደርሱም ትንፋሽ የሚያቆመውን አየር ለመልመድ በቂ አልሆነም።
ከልክ ያለፈ ከፍታ ተጫዎቾችን ለኦክስጂን እጥረት ይዳርጋል። ሰውነታቸው አየሩን ወደ ሴሎቻቸው የመግፋት አቅም እንዲያጣ ያደርጋል ይላሉ ባለሙያዎች።
ይህ ደግሞ ተጫዎቾቹ የልብ ምታቸው እንዲፈጥን ፣ ትንፋሽ እንዲያጥራቸው ፣ በፍጥነት የፈሳሽ እጥረት እንዲገጥማቸው ፣ ከፍተኛ ድካም ውስጥ እንዲገቡና የማገገሚያ ጊዜያቸውን እንዲራዘም ያደርጋል።
በተጨማሪም የአየር እጥረቱ ኳስ በሚሞከርበትና ለቡድን አጋር በሚሻማበት ጊዜ ፍጥነትና ከፍታውን የማስቀየር አቅም አለው ተብሏል። ስታዲየሙ ሁሉንም ተጫዎቾች ተጨማሪ አቅም የሚጠይቅ ቢሆንም የግብ ጠባቂዎችን ፈተና ያበዛል ተብሏል። ይህ እግር ኳሳዊ ፈተና ግን ለእንግዳዋ እንግሊዝ ብቻ ሳይሆን ለባለቤቷ ሜክሲኮም የሚያጋጥም ነው።
ሜክሲኮ በአዝቴካ ያላት ታሪካዊ የበላይነት ብቻ ሳይሆን በዚሁ አለም ዋንጫ ካደረገቻቸው 4 ጨዋታዎች 3ቱን ተጫውታበት 3ቱንም አሸንፋለች። በመክፈቻው ደቡብ አፍሪካን 2 ለ 0 ፣ ቸክ ሪፐብሊክን 3 ለ 0 በምድብ ፣ በ32 ጥሎ ማለፍ ደግሞ ኢኳዶርን 3 ለ 0 ድል አድርጋለች። በ2ኛው የምድብ ጨዋታ ደቡብ ኮሪያን 1 ለ 0 የረታችበት ጨዋታ ብቻ ከአዜቲካ ውጭ ተደርጓል። ሜክሲኮ ያደረገቻቸውን 4ቱንም ጨዋታዎች ስታሸንፍ 8 ግቦችን አስቆጥራ አንድም ሳይቆጠርባት በመውጣት የማጥቃትና የመከላከል አቅሟን አስመስክራለች።
የሶስቱ አናብስት አሰልጣኝ ቶማስ ቱኸል ይህን የአዝቴካ ስታዲየም የከፍታ ፣ የደጋፊ ሁከትና ጩኸት ፈተና ለመወጣት የታክቲክ ለውጥ ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል። ኳስ በመቆጣጠር ፣ የጨዋታውን ፍጥነት በማዘግየት ፣ ጉልበት በመቆጠብ እድል ሲገኝ ብቻ ለማጥቃት ይገባሉ ተብሏል።
እንግሊዝ በዚህ ስታዲየም በ1986ቱ አለም ዋንጫ ሩብ ፍጻሜ በአርጀንቲና 2 ለ 1 ከተሸነፈች በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ትጫወትበታለች። ለዘመናት የሚታወሰው የዲየጎ ማራዶና " የፈጣሪ እጅ ግብ " ለእንግሊዝ ሽንፈት ምክንያት መሆኑ ይታወሳል።
አርብ እለት ከብሪታኒያና ሜክሲኮኮ የወጡ መረጃዎች ዛሬ በሜክሲኮ ሲቲ አውሎ ንፋስና ጎርፍ የሚያስከትል የአየር ሁኔታ ሊከሰት እንደሚችል ስለተገመተ፣ ፊፋ የጨዋታ መርሃብ ግብር የማስተካከል እቅድ እንዳለው ቢነገርም ቀድሞ በተያዘለት ሰአት ይካሄዳል።
በሁሴን ግዛው
Sponsored by
Surafel
1 month ago
ከ170 በላይ ለጎርፍ አደጋ ተጋላጭ የሆኑ ሰዎች እንዲነሱ መደረጉ ተገለፀ
በድሬዳዋ በክረምት ወቅት በተለያየ ጊዜ ጎርፍ እንደሚከሰት የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር መንገዶች ባለስልጣን አስታውቋል።
የባለስልጣኑ ስራ አስኪያጅ አቶ ቴዎድሮስ ፍቅሬ እንደገለፁት ይህ ሁኔታ ዳግም አደጋ እንዳያስከትል ስድስት ቦታዎችን ቀድሞ በመለየት የተለያዩ ስራዎች መሰራታቸውን ተናግረዋል።
የችግሩን አሳሳቢነት በመረዳት በበጋ ወቅት ጀምሮ ለጎርፍ አደጋ ተጋላጭ ናቸው ተብለው የተለዩ ከ 170 በላይ ሰዎች ለጊዜያዊነት ወደ ሌላ ቦታ እንዲሰፍሩ መደረጉን ገልፀዋል።
ጎርፍ የሚበዛባቸው አካባቢዎች አስቀድሞ እርከን እየተሰራላቸው እንደሆነና በከተማዋ ከጥገና ባለፈ ማህበረሰቡ በቂ የሆነ ግንዛቤ እንዲያገኝ እየተደረገ መሆኑንም አስረድተዋል።
ከዚህ በፊት በከተማዋ የጎርፍ አደጋ ሲከሰት ብዙ ንብረትን ጨምሮ በሰዎች ላይ ከፍተኛ የሆነ ጉዳት እንደሚያስከትል የገለፁት አቶ ቴዎድሮስ፣ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ይህ ችግር እየተቀረፈ መምጣቱን ገልጸዋል።
አሐዱ_
በድሬዳዋ በክረምት ወቅት በተለያየ ጊዜ ጎርፍ እንደሚከሰት የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር መንገዶች ባለስልጣን አስታውቋል።
የባለስልጣኑ ስራ አስኪያጅ አቶ ቴዎድሮስ ፍቅሬ እንደገለፁት ይህ ሁኔታ ዳግም አደጋ እንዳያስከትል ስድስት ቦታዎችን ቀድሞ በመለየት የተለያዩ ስራዎች መሰራታቸውን ተናግረዋል።
የችግሩን አሳሳቢነት በመረዳት በበጋ ወቅት ጀምሮ ለጎርፍ አደጋ ተጋላጭ ናቸው ተብለው የተለዩ ከ 170 በላይ ሰዎች ለጊዜያዊነት ወደ ሌላ ቦታ እንዲሰፍሩ መደረጉን ገልፀዋል።
ጎርፍ የሚበዛባቸው አካባቢዎች አስቀድሞ እርከን እየተሰራላቸው እንደሆነና በከተማዋ ከጥገና ባለፈ ማህበረሰቡ በቂ የሆነ ግንዛቤ እንዲያገኝ እየተደረገ መሆኑንም አስረድተዋል።
ከዚህ በፊት በከተማዋ የጎርፍ አደጋ ሲከሰት ብዙ ንብረትን ጨምሮ በሰዎች ላይ ከፍተኛ የሆነ ጉዳት እንደሚያስከትል የገለፁት አቶ ቴዎድሮስ፣ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ይህ ችግር እየተቀረፈ መምጣቱን ገልጸዋል።
አሐዱ_
1 month ago
ከምድር ጥበቃ ወደ ማዕድ በረከት፤ የኢትዮጵያን የደን ሽፋን ያሳደገው የአረንጓዴ ዐሻራ ታሪካዊ ስኬት
************
ዛሬ ዓለማችን በአየር ንብረት ለውጥ ምክንያት የመጣውን የሙቀት መጨመር፣ የሰደድ እሳት፣ የጎርፍ እንዲሁም የድርቅ አደጋዎችን ለመቋቋም በብርቱ ትግል ውስጥ ትገኛለች።
አፍሪካ ለዓለም የሙቀት መጨመር ያበረከተችው አስተዋጽኦ እጅግ አነስተኛ ቢሆንም፣ የችግሩ ቀዳሚ ተጠቂ መሆኗ አልቀረም።
ኢትዮጵያ ይህንን የአየር ንብረት ለውጥ ተጽዕኖ ለመቀነስ ተግባራዊ እርምጃ በመውሰድ፣ አህጉራዊ እና ዓለም አቀፋዊ ተስፋን ማለምና ለውጥ ማምጣት እንደሚቻል በተግባር እያሳየች ትገኛለች።
በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አነሳሽነት በ2011 ዓ.ም የተጀመረው "የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር" በአሁኑ ወቅት የሀገር ውስጥ ስኬት ብቻ መሆኑ አብቅቶ፣ ለመላው የአፍሪካ አህጉር ብሩህ የተስፋ ስንቅና ታላቅ የተሞክሮ ምንጭ ለመሆን በቅቷል።
መርሐ ግብሩ ከተጀመረበት ጊዜ አንስቶ እስካሁን ድረስ በመላው ኢትዮጵያ ከ48 ቢሊዮን በላይ ችግኞች የተተከሉ ሲሆን፤ ይህም የሀገራችንን የደን ሽፋን በ2010 ዓ.ም ከነበረበት 17.2 በመቶ በአሁኑ ወቅት ወደ 23.6 በመቶ ከፍ እንዲል አድርጎታል።
በዘንድሮው የችግኝ ተከላ ወቅት ደግሞ ኢትዮጵያ ያስቀመጠችውን የ65 ቢሊዮን ታሪካዊ ግብ ለማሳካት በሚያስችል መልኩ ከ8 ቢሊዮን በላይ ችግኞች ዝግጁ ተደርገዋል።
ይህ ዓይነቱ መጠነ-ሰፊ ንቅናቄ የደን ሽፋንን ከማሳደግ ባለፈ፣ የሕዝቡን ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ሕይወት በመለወጥ ረገድ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከተ ይገኛል።
መርሐ ግብሩ የተራቆቱ መሬቶች እንዲያገግሙ ከማድረጉ ባሻገር፣ እንደ አቮካዶ፣ ማንጎ፣ ፓፓያ እና አፕል ያሉ ለምግብነትና ለገበያ የሚውሉ የፍራፍሬ ችግኞችን በስፋት አካትቷል።
ይህም የዜጎችን የምግብ ዋስትና ለማረጋገጥና የውጭ ምንዛሬ ገቢን ለማሳደግ “ከምድር ጥበቃ ወደ ማዕድ በረከት” የተሻገረ ስትራቴጂ መሆኑን በተግባር አሳይቷል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብርን ሲያስጀምሩ የነበራቸው ራዕይ በሀገር ውስጥ ብቻ የተገደበ አልነበረም።
የአየር ንብረት ለውጥ ድንበር የለሽ በመሆኑ፣ መከላከል የሚቻለውም በጋራና በትብብር ሲሰራ ብቻ እንደሆነ በተደጋጋሚ ገልጸዋል።
በዚህም መሠረት ኢትዮጵያ የቀጣናውን በረሃማነት በጋራ ለመግታት በሚሊዮን የሚቆጠሩ ችግኞችን ለጎረቤት ሀገራት ማለትም ለጂቡቲ፣ ለደቡብ ሱዳንና ለኬንያ አበርክታለች።
ይህ ተግባር የፓን-አፍሪካኒዝም እሴትን በተግባር ያሳየ፣ ለመላው አፍሪካውያን አንድነትና አብሮነት አዲስ ትርጉም የሰጠ አርዓያነት ያለው ስኬት ነው።
የአረንጓዴ ዐሻራ መርሃ ግብር አፍሪካውያን የራሳቸውን ችግር በራሳቸው አቅም፣ በጋራና በትብብር መፍታት እንደሚችሉ ያሳዩበት ትልቅ የታሪክ ምዕራፍ ነው።
ኢትዮጵያ ያበሰረችው የአረንጓዴ ተስፋ ብርሃን አህጉሪቱን ከተጋረጠባት የበረሃማነትና የአየር ንብረት መዛባት አደጋ ታድጎ፣ የነገዋን አፍሪካ ውብና ለምለም ለማድረግ የበኩሉን ከፍተኛ ሚና እንደሚጫወት ይጠበቃል።
በላሉ ኢታላ
#greenlegacy #climateaction #greenethiopia #ethiopianbroadcastingcorporation
************
ዛሬ ዓለማችን በአየር ንብረት ለውጥ ምክንያት የመጣውን የሙቀት መጨመር፣ የሰደድ እሳት፣ የጎርፍ እንዲሁም የድርቅ አደጋዎችን ለመቋቋም በብርቱ ትግል ውስጥ ትገኛለች።
አፍሪካ ለዓለም የሙቀት መጨመር ያበረከተችው አስተዋጽኦ እጅግ አነስተኛ ቢሆንም፣ የችግሩ ቀዳሚ ተጠቂ መሆኗ አልቀረም።
ኢትዮጵያ ይህንን የአየር ንብረት ለውጥ ተጽዕኖ ለመቀነስ ተግባራዊ እርምጃ በመውሰድ፣ አህጉራዊ እና ዓለም አቀፋዊ ተስፋን ማለምና ለውጥ ማምጣት እንደሚቻል በተግባር እያሳየች ትገኛለች።
በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አነሳሽነት በ2011 ዓ.ም የተጀመረው "የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር" በአሁኑ ወቅት የሀገር ውስጥ ስኬት ብቻ መሆኑ አብቅቶ፣ ለመላው የአፍሪካ አህጉር ብሩህ የተስፋ ስንቅና ታላቅ የተሞክሮ ምንጭ ለመሆን በቅቷል።
መርሐ ግብሩ ከተጀመረበት ጊዜ አንስቶ እስካሁን ድረስ በመላው ኢትዮጵያ ከ48 ቢሊዮን በላይ ችግኞች የተተከሉ ሲሆን፤ ይህም የሀገራችንን የደን ሽፋን በ2010 ዓ.ም ከነበረበት 17.2 በመቶ በአሁኑ ወቅት ወደ 23.6 በመቶ ከፍ እንዲል አድርጎታል።
በዘንድሮው የችግኝ ተከላ ወቅት ደግሞ ኢትዮጵያ ያስቀመጠችውን የ65 ቢሊዮን ታሪካዊ ግብ ለማሳካት በሚያስችል መልኩ ከ8 ቢሊዮን በላይ ችግኞች ዝግጁ ተደርገዋል።
ይህ ዓይነቱ መጠነ-ሰፊ ንቅናቄ የደን ሽፋንን ከማሳደግ ባለፈ፣ የሕዝቡን ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ሕይወት በመለወጥ ረገድ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከተ ይገኛል።
መርሐ ግብሩ የተራቆቱ መሬቶች እንዲያገግሙ ከማድረጉ ባሻገር፣ እንደ አቮካዶ፣ ማንጎ፣ ፓፓያ እና አፕል ያሉ ለምግብነትና ለገበያ የሚውሉ የፍራፍሬ ችግኞችን በስፋት አካትቷል።
ይህም የዜጎችን የምግብ ዋስትና ለማረጋገጥና የውጭ ምንዛሬ ገቢን ለማሳደግ “ከምድር ጥበቃ ወደ ማዕድ በረከት” የተሻገረ ስትራቴጂ መሆኑን በተግባር አሳይቷል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብርን ሲያስጀምሩ የነበራቸው ራዕይ በሀገር ውስጥ ብቻ የተገደበ አልነበረም።
የአየር ንብረት ለውጥ ድንበር የለሽ በመሆኑ፣ መከላከል የሚቻለውም በጋራና በትብብር ሲሰራ ብቻ እንደሆነ በተደጋጋሚ ገልጸዋል።
በዚህም መሠረት ኢትዮጵያ የቀጣናውን በረሃማነት በጋራ ለመግታት በሚሊዮን የሚቆጠሩ ችግኞችን ለጎረቤት ሀገራት ማለትም ለጂቡቲ፣ ለደቡብ ሱዳንና ለኬንያ አበርክታለች።
ይህ ተግባር የፓን-አፍሪካኒዝም እሴትን በተግባር ያሳየ፣ ለመላው አፍሪካውያን አንድነትና አብሮነት አዲስ ትርጉም የሰጠ አርዓያነት ያለው ስኬት ነው።
የአረንጓዴ ዐሻራ መርሃ ግብር አፍሪካውያን የራሳቸውን ችግር በራሳቸው አቅም፣ በጋራና በትብብር መፍታት እንደሚችሉ ያሳዩበት ትልቅ የታሪክ ምዕራፍ ነው።
ኢትዮጵያ ያበሰረችው የአረንጓዴ ተስፋ ብርሃን አህጉሪቱን ከተጋረጠባት የበረሃማነትና የአየር ንብረት መዛባት አደጋ ታድጎ፣ የነገዋን አፍሪካ ውብና ለምለም ለማድረግ የበኩሉን ከፍተኛ ሚና እንደሚጫወት ይጠበቃል።
በላሉ ኢታላ
#greenlegacy #climateaction #greenethiopia #ethiopianbroadcastingcorporation
1 month ago
ዛሬ የሚተከሉ ችግኞች፣ የነገ የሀብት ምንጭ ናቸው፦ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ
******************
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የ2018 ዓ.ም የአረንጓዴ ዐሻራ የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር ዛሬ በይፋ ተጀምሯል።
ተከላውን በአርባምንጭ ዙሪያ ወረዳ፣ ኦቾሎ ላንቴ ቀበሌ ያስጀመሩት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ፥ ባለፉት ተከታታይ ዓመታት የተከናወነው የአረንጓዴ ዐሻራ ሥራ የአየር ንብረት ለውጥን ለመቋቋም ከፍተኛ አስተዋጽኦ ማበርከቱን ገልጸዋል።
ዛሬ የሚተከሉ ችግኞች፣ የነገ የሀብት ምንጭና የሥራ ዕድል መፍጠሪያ መሆናቸውን የጠቀሱት ርዕሰ መስተዳድሩ፤ መርሐ ግብሩን ውጤታማ ለማድረግ በቁርጠኝነት መሥራት እንደሚያስፈልግ ተናግረዋል።
በተለይም ክልሉ ለናዳ እና ለጎርፍ አደጋ ተጋላጭ በመሆኑ በተራራማ አካባቢዎች የአረንጓዴ ልማት ሥራው ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ አሳስበዋል።
የክልሉ ግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ አንደኛ ሽናሌ በበኩላቸው፥ ባለፉት 8 ዓመታት የክልሉን የደን ሽፋን ከነበረበት 19 በመቶ፣ ወደ 24.5 በመቶ ማሳደግ መቻሉን ጠቅሰዋል።
"ተስፋን እንትከል" በሚል መሪ ቃል በተካሄደው የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር ላይ፣ የክልሉ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎችና የአርባምንጭ ዙሪያ ወረዳ ነዋሪዎች ተሳትፈዋል።
በሀገር አቀፍ ደረጃ በልዩ ንቅናቄ የሚከናወነው የአረንጓዴ ዐሻራ ሥራ፣ ችግኝ ከመትከል ያለፈ የተስፋ ምልክት መሆኑ ተገልጿል።
በተመስገን ተስፋዬ
#ethiopia #climateaction #environmentalprotection #greenlegacy #southethiopia #ebc
******************
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የ2018 ዓ.ም የአረንጓዴ ዐሻራ የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር ዛሬ በይፋ ተጀምሯል።
ተከላውን በአርባምንጭ ዙሪያ ወረዳ፣ ኦቾሎ ላንቴ ቀበሌ ያስጀመሩት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ፥ ባለፉት ተከታታይ ዓመታት የተከናወነው የአረንጓዴ ዐሻራ ሥራ የአየር ንብረት ለውጥን ለመቋቋም ከፍተኛ አስተዋጽኦ ማበርከቱን ገልጸዋል።
ዛሬ የሚተከሉ ችግኞች፣ የነገ የሀብት ምንጭና የሥራ ዕድል መፍጠሪያ መሆናቸውን የጠቀሱት ርዕሰ መስተዳድሩ፤ መርሐ ግብሩን ውጤታማ ለማድረግ በቁርጠኝነት መሥራት እንደሚያስፈልግ ተናግረዋል።
በተለይም ክልሉ ለናዳ እና ለጎርፍ አደጋ ተጋላጭ በመሆኑ በተራራማ አካባቢዎች የአረንጓዴ ልማት ሥራው ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ አሳስበዋል።
የክልሉ ግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ አንደኛ ሽናሌ በበኩላቸው፥ ባለፉት 8 ዓመታት የክልሉን የደን ሽፋን ከነበረበት 19 በመቶ፣ ወደ 24.5 በመቶ ማሳደግ መቻሉን ጠቅሰዋል።
"ተስፋን እንትከል" በሚል መሪ ቃል በተካሄደው የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር ላይ፣ የክልሉ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎችና የአርባምንጭ ዙሪያ ወረዳ ነዋሪዎች ተሳትፈዋል።
በሀገር አቀፍ ደረጃ በልዩ ንቅናቄ የሚከናወነው የአረንጓዴ ዐሻራ ሥራ፣ ችግኝ ከመትከል ያለፈ የተስፋ ምልክት መሆኑ ተገልጿል።
በተመስገን ተስፋዬ
#ethiopia #climateaction #environmentalprotection #greenlegacy #southethiopia #ebc
1 month ago
ከንቲባ አዳነች አቤቤ የከተማዋ ነዋሪዎች የፍሳሽ ማስወገጃዎችን በማፅዳት አካባቢያቸውን ከጎርፍ እንዲጠብቁ ጥሪ አቀረቡ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች የፍሳሽ ማስወገጃ መስመሮችን በማፅዳት አካባቢያቸውን ከጎርፍ አደጋ እንዲጠብቁ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ጥሪ አቀረቡ፡፡
በመዲናዋ በዘንድሮው የክረምት ወራት የሚተገበር የጎርፍ መከላከልና የአደጋ ዝግጁነት ንቅናቄ በዛሬው ዕለት ተጀምሯል።
ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፥ ንቅናቄው በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ በተደጋጋሚ ለጎርፍ አደጋ ተጋላጭ በሆነ አካባቢ መጀመሩን ገልጸዋል፡፡
አቃቂ ቃሊቲ በተፈጥሯዊ አቀማመጡ የአዲስ አበባ የታችኛው ክፍል በመሆኑ ከዚህ በፊት በተደጋጋሚ የጎርፍ አደጋ ሲያስተናግድ መቆየቱን አስታውሰዋል፡፡
ለዚህ አካባቢ ቅድሚያ በመስጠት በሁሉም የከተማዋ አካባቢዎች ላይ ወንዞች ተፈጥሯዊ ፍሰታቸውን ጠብቀው እንዲፈሱ የተለያዩ ግንባታዎችና የፍሳሽ መስመሮችን የማፅዳት ንቅናቄን አስቀጥለናል ብለዋል።
የከተማዋ ነዋሪዎች በዚህ የአደጋ መከላከል የቅድመ ዝግጁነት ስራ ላይ እንዲሳተፉ ከንቲባዋ ጥሪ አቅርበዋል፡፡
ቆሻሻን ወደ ፍሳሽ መውረጃ ባለመጣልና በአግባቡ በማስወገድ አካባቢያችሁን ከጎርፍ አደጋ እንድትጠብቁ አሳስባለሁ ነው ያሉት።
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች የፍሳሽ ማስወገጃ መስመሮችን በማፅዳት አካባቢያቸውን ከጎርፍ አደጋ እንዲጠብቁ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ጥሪ አቀረቡ፡፡
በመዲናዋ በዘንድሮው የክረምት ወራት የሚተገበር የጎርፍ መከላከልና የአደጋ ዝግጁነት ንቅናቄ በዛሬው ዕለት ተጀምሯል።
ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፥ ንቅናቄው በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ በተደጋጋሚ ለጎርፍ አደጋ ተጋላጭ በሆነ አካባቢ መጀመሩን ገልጸዋል፡፡
አቃቂ ቃሊቲ በተፈጥሯዊ አቀማመጡ የአዲስ አበባ የታችኛው ክፍል በመሆኑ ከዚህ በፊት በተደጋጋሚ የጎርፍ አደጋ ሲያስተናግድ መቆየቱን አስታውሰዋል፡፡
ለዚህ አካባቢ ቅድሚያ በመስጠት በሁሉም የከተማዋ አካባቢዎች ላይ ወንዞች ተፈጥሯዊ ፍሰታቸውን ጠብቀው እንዲፈሱ የተለያዩ ግንባታዎችና የፍሳሽ መስመሮችን የማፅዳት ንቅናቄን አስቀጥለናል ብለዋል።
የከተማዋ ነዋሪዎች በዚህ የአደጋ መከላከል የቅድመ ዝግጁነት ስራ ላይ እንዲሳተፉ ከንቲባዋ ጥሪ አቅርበዋል፡፡
ቆሻሻን ወደ ፍሳሽ መውረጃ ባለመጣልና በአግባቡ በማስወገድ አካባቢያችሁን ከጎርፍ አደጋ እንድትጠብቁ አሳስባለሁ ነው ያሉት።
Sponsored by
Surafel
2 months ago
ከገብርኤል ለገብርኤል
ታላቁ የቁልቢ ቅዱስ ገብርኤል ዓመቱን ሙሉ ሕዝበ ክርስቲያን የማይለየው በተለይም የታህሣስ እና ሐምሌ ዓመታዊ በዓላት ደግሞ እጅግ በርካታ ምዕመን የሚጎርፍበት ስዕለቱ የሞላለትና እንዲሁ ለተራዳኢነቱ ፍቅሩን ለመግለጥ በሚመጣ ህዝብ የሚጥለቀለቅበት ገዳም ነው ።
እንደየአቅማችንም የምንለግሰው ስዕለት አስራት በኩራት ምፅዋትና ሌሎች ስጦታዎቻችን በሙሉ ከ50 ዓመታት በፊት ጀምሮ ወደ ጠቅላይ ቤተክህነት እንዲተላለፍ ተወስኖ በሚገኘው ጠቅላላ ገቢ በሁሉም አህጉረ ስብኩት ለሚገኙ አድባራትና ገዳማት፣ የአብነት ት/ቤቶች፣መንፈሳዊ ኮሌጆች፣ቅድስት ሥላሴ ዩንቨርስቲ፣አባ ሰላማ ከሳቴ ብርሃን ኮሌጅ፣ሰዋስወ ብርሃን ቅዱስ ጳውሎስ ኮሌጅ እና ለሌሎችም የትምህርት ተቋማት መመስረትና ለበርካታ ወቅታዊ ሁኔታዎች እና ቋሚ መሰረተ ልማቶች እንዲውል በመደረጉ ለሁለንተናዊ የቤተክርስቲያን ጉዳዮች ችግር ፈቺ፣ የልማት ተሳታፊ፣ ድርና ማግ ፣ ምሰሶና ማገር ለመሆን በቅቷል።
በእነኚህ ረጅም ዓመታት ለቁልቢ በሰጣችሁት ስጦታ በየአቅራቢያሁ ያሉ የቤተክርስቲያን መሰረተ ልማቶች ሁሉ የቁልቢ ገብርኤል አሻራ ታትሞባቸዋል ።
በእድሳት ላይ የሚገኘው ቁልቢ ገብርኤል በቅርቡ በተለመደው ቤተክርስትያንን የማቅናት ተግባሩ የመቃጠል አደጋ የደረሰበት የአርሲ ጠለታ ገብርኤልን ለማስገንባት በዝግጅት ላይ ይገኛል ።
የቁልቢ ውለታ ያለባችሁ ተቋማት፣ ስዕለታችሁ የተሰማ ፣ በተስፋ የምትጠብቁ ምዕመናን ኑ የዕንባ አባሹ ቁልቢ ገብርኤልን እናድስ የአርሲን ጠለታ እንገንባ ክርስቲያናዊ ግዴታችንን እንወጣ ።
ድጋፍ ለማድረግ፡-
- CBE ንግድ ባንክ 1000759706165
- Awash አዋሽ ባንክ 013521749645300
- Abyssinia አቢሲኒያ ባንክ 2556 02373
- Dashen ዳሸን ባንክ 517116 3880011
- Hibret ሕብረት ባንክ 109071323 4152990
- COOP ኦሮሚያ ሕብረት ሥራ ባንክ 1063900050599
- Ahadu አሐዱ ባንክ 0093543501901
- Abay አባይ ባንክ 18411129 58315015
- Anbesa አንበሳ ባንክ 00313350582
- Amhara አማራ ባንክ 99000 50109805
2 months ago
ያልተነገረው የአረንጓዴ ዐሻራ ጂኦፖለቲካዊ እና ማክሮ-ኢኮኖሚክ ጉልበት
*******************
ለኢትዮጵያ የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ-ግብር የሀገር ሕልውናን የመታደግ፣ የሀገራዊ ደኅንነትን የማረጋገጥ እና የኢኮኖሚ ሉዓላዊነትን የማስከበር ቁልፍ ስትራቴጂ ነው።
ከ130 ሚሊዮን በላይ ሕዝብ ያላት እና አብዛኛው ዜጋዋ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ በዝናብ ጥገኝነት ላይ በቆመ ግብርና በምተዳደርባት ሀገር፣ የአፈር መሸርሸር እና የመሬት መራቆት ተራ የተፈጥሮ ክስተቶች አይደሉም፤ ይልቁንም የሕዝብን የምግብ ዋስትና የሚያናጉ፣ ማህበራዊ መረጋጋትን የሚፈትኑ የደህንነት ስጋቶች ናቸው።
በየዓመቱ በሚሊዮኖች የሚቆጠር ቶን ለም አፈር በጎርፍ እና በንፋስ እየተጠረገ መሄዱ የኢኮኖሚውን መሠረት የሚንድ በመሆኑ፣ ይህንን አውዳሚ ሂደት በአረንጓዴ ዐሻራ አማካኝነት ለመቀልበስ መነሣት የሀገርን ዘላቂ ሕልውና ከጥፋት የመታደግ የታሪክ ግዴታ ተደርጎ ሊወሰድ ይገባል።
ይህ መጠነ-ሰፊ የአረንጓዴ ልማት ንቅናቄ ከሀገር ውስጥ አልፎ ቀጣናዊ እና ጂኦፖለቲካዊ ፋይዳው እጅግ የጎላ ነው።
በተፈጥሮ መራቆት ምክንያት የሚከሰተውን የተፋሰሶች መድረቅ በመከላከል እና የከርሰ-ምድር ውኃን በከፍተኛ ሁኔታ በማበልጸግ ረገድ የአረንጓዴ ዐሻራ ሚና ወደር የለውም።
ይህ የውኃ ሀብት ጥበቃ ለኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን ድንበር ተሻጋሪ ወንዞችን ለሚጋሩ የጎረቤት ሀገራት ጭምር የውኃ ደኅንነትን እና አስተማማኝነትን የሚያረጋግጥ ትልቅ ዋስትናም ነው።
በአፍሪካ ቀንድ እና በናይል ተፋሰስ አካባቢ የሚታየውን የውኃ እጥረት ስጋት በመቅረፍ፣ ሀገራት በውኃ ሀብት አጠቃቀም ዙሪያ ወደ ግጭት እና አለመግባባት ከማምራት ይልቅ በጋራ ልማት እና በትብብር ላይ የተመሠረተ ዲፕሎማሲ እንዲከተሉ ምቹ ሁኔታን ይፈጥራል።
በመሆኑም የኢትዮጵያ አረንጓዴ ዐሻራ ልማት በቀጣናው ያለውን ሰላም እና ጂኦፖለቲካዊ መረጋጋት በቀጥታ የሚወስን የሰላም ስትራቴጂ ሆኖ ያገለግላል።
በተጨማሪም የሀገራችንን የማክሮ-ኢኮኖሚ መዋቅር ወደ ላቀ እና የማይበገር ደረጃ ለማሸጋገር በሚደረገው ጥረት ውስጥ፣ ይህ አረንጓዴ ኢኮኖሚ የራሱን ጉልህ ዐሻራ እያሳረፈ ይገኛል።
የአካባቢ ጥበቃ ሥራው የአየር ንብረት ለውጥን ከመከላከል ባለፈ፣ በመቶ ሺዎች ለሚቆጠሩ ዜጎች በተለይም ደግሞ በማኅበረሰቡ ውስጥ በኢኮኖሚ ተጋላጭ ለሆኑት ወጣቶች እና ሴቶች ሰፊ የሥራ ዕድልን መፍጠር ችሏል።
ይህ ከችግኝ መኮትኮት እስከ ደን ጥበቃ እና ልማት የተዘረጋው የሥራ ዕድል፣ የዜጎችን ዕለታዊ ገቢ ከማሻሻሉም በላይ የሀገራዊ የምጣኔ-ሀብት መቋቋም አቅምን የሚገነባ ጠንካራ ምሰሶ ሆኗል።
በመሆኑም የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ-ግብር የአካባቢ ጥበቃን፣ የኢኮኖሚ ዕድገትን እና የጂኦፖለቲካ መረጋጋትን በጋራ በማስተሳሰር የነገዋን የበለጸገች እና ሉዓላዊነቷ የተከበረ ኢትዮጵያን ለመገንባት የተነደፈ ሥልታዊ እና አርቆ አሳቢ የፖሊሲ ምላሽ ነው።
በበረከት ሽመልስ
#ethiopia #ebc #greenlegacy #success
*******************
ለኢትዮጵያ የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ-ግብር የሀገር ሕልውናን የመታደግ፣ የሀገራዊ ደኅንነትን የማረጋገጥ እና የኢኮኖሚ ሉዓላዊነትን የማስከበር ቁልፍ ስትራቴጂ ነው።
ከ130 ሚሊዮን በላይ ሕዝብ ያላት እና አብዛኛው ዜጋዋ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ በዝናብ ጥገኝነት ላይ በቆመ ግብርና በምተዳደርባት ሀገር፣ የአፈር መሸርሸር እና የመሬት መራቆት ተራ የተፈጥሮ ክስተቶች አይደሉም፤ ይልቁንም የሕዝብን የምግብ ዋስትና የሚያናጉ፣ ማህበራዊ መረጋጋትን የሚፈትኑ የደህንነት ስጋቶች ናቸው።
በየዓመቱ በሚሊዮኖች የሚቆጠር ቶን ለም አፈር በጎርፍ እና በንፋስ እየተጠረገ መሄዱ የኢኮኖሚውን መሠረት የሚንድ በመሆኑ፣ ይህንን አውዳሚ ሂደት በአረንጓዴ ዐሻራ አማካኝነት ለመቀልበስ መነሣት የሀገርን ዘላቂ ሕልውና ከጥፋት የመታደግ የታሪክ ግዴታ ተደርጎ ሊወሰድ ይገባል።
ይህ መጠነ-ሰፊ የአረንጓዴ ልማት ንቅናቄ ከሀገር ውስጥ አልፎ ቀጣናዊ እና ጂኦፖለቲካዊ ፋይዳው እጅግ የጎላ ነው።
በተፈጥሮ መራቆት ምክንያት የሚከሰተውን የተፋሰሶች መድረቅ በመከላከል እና የከርሰ-ምድር ውኃን በከፍተኛ ሁኔታ በማበልጸግ ረገድ የአረንጓዴ ዐሻራ ሚና ወደር የለውም።
ይህ የውኃ ሀብት ጥበቃ ለኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን ድንበር ተሻጋሪ ወንዞችን ለሚጋሩ የጎረቤት ሀገራት ጭምር የውኃ ደኅንነትን እና አስተማማኝነትን የሚያረጋግጥ ትልቅ ዋስትናም ነው።
በአፍሪካ ቀንድ እና በናይል ተፋሰስ አካባቢ የሚታየውን የውኃ እጥረት ስጋት በመቅረፍ፣ ሀገራት በውኃ ሀብት አጠቃቀም ዙሪያ ወደ ግጭት እና አለመግባባት ከማምራት ይልቅ በጋራ ልማት እና በትብብር ላይ የተመሠረተ ዲፕሎማሲ እንዲከተሉ ምቹ ሁኔታን ይፈጥራል።
በመሆኑም የኢትዮጵያ አረንጓዴ ዐሻራ ልማት በቀጣናው ያለውን ሰላም እና ጂኦፖለቲካዊ መረጋጋት በቀጥታ የሚወስን የሰላም ስትራቴጂ ሆኖ ያገለግላል።
በተጨማሪም የሀገራችንን የማክሮ-ኢኮኖሚ መዋቅር ወደ ላቀ እና የማይበገር ደረጃ ለማሸጋገር በሚደረገው ጥረት ውስጥ፣ ይህ አረንጓዴ ኢኮኖሚ የራሱን ጉልህ ዐሻራ እያሳረፈ ይገኛል።
የአካባቢ ጥበቃ ሥራው የአየር ንብረት ለውጥን ከመከላከል ባለፈ፣ በመቶ ሺዎች ለሚቆጠሩ ዜጎች በተለይም ደግሞ በማኅበረሰቡ ውስጥ በኢኮኖሚ ተጋላጭ ለሆኑት ወጣቶች እና ሴቶች ሰፊ የሥራ ዕድልን መፍጠር ችሏል።
ይህ ከችግኝ መኮትኮት እስከ ደን ጥበቃ እና ልማት የተዘረጋው የሥራ ዕድል፣ የዜጎችን ዕለታዊ ገቢ ከማሻሻሉም በላይ የሀገራዊ የምጣኔ-ሀብት መቋቋም አቅምን የሚገነባ ጠንካራ ምሰሶ ሆኗል።
በመሆኑም የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ-ግብር የአካባቢ ጥበቃን፣ የኢኮኖሚ ዕድገትን እና የጂኦፖለቲካ መረጋጋትን በጋራ በማስተሳሰር የነገዋን የበለጸገች እና ሉዓላዊነቷ የተከበረ ኢትዮጵያን ለመገንባት የተነደፈ ሥልታዊ እና አርቆ አሳቢ የፖሊሲ ምላሽ ነው።
በበረከት ሽመልስ
#ethiopia #ebc #greenlegacy #success
2 months ago
"አዲስ አበባ ጎርፍ ብትጠቃ አደጋው የደረሰበት ክፍለ ከተማ ይጠየቃል!"
ከንቲባ አዳነች አቤቤ
የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በተያዘው ክረምት “በአዲስ አበባ ውስጥ ጎርፍ ቢያጋጥም ክፍለ ከተሞች ተጠያቂ እንደሚሆኑ” ተናገሩ።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በተያዘው ክረምት “የጎርፍ አደጋዎች አጋጥመው፣ ሰውና ንብረት ላይ ጉዳት ቢያደርሱ፣ ከማንም በላይ ክፍለ ከተሞች ተጠያቂ እንደሚሆኑ” አስጠነቀቁ፡፡
ከንቲባዋ ይህንን ማስጠንቀቂያ ያስተላለፉት የአዲስ አበባ ከተማ አስተደዳደር የ90 ቀናት መሪ እቅድ የውይይት መድረክ ላይ ነው፡፡
“ሕዝብ ውስጥ ትውላላችሁ፣ ታድራላችሁ፤ ትሰራላችሁ” ያሉት አዳነች፣ “ከማህበረሰቡ ጋር ተቀራርባችሁ፣ ችግሩን ታውቃላችሁ፣ ዋና ማእከል ሁሉንም ችግር ማወቅ አይጠበቅበትም” ብለዋል፡፡
መንግስት አሁን ያለውን የከተማ እድሳት አካሂዶ “የክረምት ጎርፍ ሰው አጠቃ
የሚል..አይገባንም (ዲዘርቭ አናደርግም)” ሲሉ የተደመጡት ከንቲባዋ፣ መንገዶች ሲሰሩ የታለፉ ቦታዎች ካሉ በአፋጣኝ መጠገን እንደሚያስፈልግ ተናግረዋል፡፡
ክፍለ ከተሞች በበጎ ፍቃድ ስራዎች አዳዲስ የጎርፍ መውረጃ መተላላፊያዎችን መጠገን፣ አዲስ ካስፈለገም መገንባት የግድ መሆኑን አጽዕኖት ሰጥተው አስምረውበታል፡፡
በተጨማሪም በማብራሪያቸወው መንግስት የጀመራቸው ቤቶች ለመጨረስ ማቀዱን፣ የጭቃ ቤቶች ግንባታ መቆሙን፣ ጠጋግኖ ቁጥር ለማብዛት የሚደረገው አካሄድ እንደቀረም አስረድተዋል፡፡
ከዛ ይልቅ ክፍለ ከተሞች የተለያዩ በጎ ፍቃደኞች በማስተባባር የበጎ ፍቃድ ቤቶች እንዴት ሊሰሩ እንደሚችሉ ማሰብ እንዳለባቸው አሳስበዋል፡፡
Seledadotio
Seledadotio
ከንቲባ አዳነች አቤቤ
የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በተያዘው ክረምት “በአዲስ አበባ ውስጥ ጎርፍ ቢያጋጥም ክፍለ ከተሞች ተጠያቂ እንደሚሆኑ” ተናገሩ።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በተያዘው ክረምት “የጎርፍ አደጋዎች አጋጥመው፣ ሰውና ንብረት ላይ ጉዳት ቢያደርሱ፣ ከማንም በላይ ክፍለ ከተሞች ተጠያቂ እንደሚሆኑ” አስጠነቀቁ፡፡
ከንቲባዋ ይህንን ማስጠንቀቂያ ያስተላለፉት የአዲስ አበባ ከተማ አስተደዳደር የ90 ቀናት መሪ እቅድ የውይይት መድረክ ላይ ነው፡፡
“ሕዝብ ውስጥ ትውላላችሁ፣ ታድራላችሁ፤ ትሰራላችሁ” ያሉት አዳነች፣ “ከማህበረሰቡ ጋር ተቀራርባችሁ፣ ችግሩን ታውቃላችሁ፣ ዋና ማእከል ሁሉንም ችግር ማወቅ አይጠበቅበትም” ብለዋል፡፡
መንግስት አሁን ያለውን የከተማ እድሳት አካሂዶ “የክረምት ጎርፍ ሰው አጠቃ
የሚል..አይገባንም (ዲዘርቭ አናደርግም)” ሲሉ የተደመጡት ከንቲባዋ፣ መንገዶች ሲሰሩ የታለፉ ቦታዎች ካሉ በአፋጣኝ መጠገን እንደሚያስፈልግ ተናግረዋል፡፡
ክፍለ ከተሞች በበጎ ፍቃድ ስራዎች አዳዲስ የጎርፍ መውረጃ መተላላፊያዎችን መጠገን፣ አዲስ ካስፈለገም መገንባት የግድ መሆኑን አጽዕኖት ሰጥተው አስምረውበታል፡፡
በተጨማሪም በማብራሪያቸወው መንግስት የጀመራቸው ቤቶች ለመጨረስ ማቀዱን፣ የጭቃ ቤቶች ግንባታ መቆሙን፣ ጠጋግኖ ቁጥር ለማብዛት የሚደረገው አካሄድ እንደቀረም አስረድተዋል፡፡
ከዛ ይልቅ ክፍለ ከተሞች የተለያዩ በጎ ፍቃደኞች በማስተባባር የበጎ ፍቃድ ቤቶች እንዴት ሊሰሩ እንደሚችሉ ማሰብ እንዳለባቸው አሳስበዋል፡፡
Seledadotio
Seledadotio
2 months ago
ሰላም! እንደምን አደራችሁ?
አካባቢ ጥበቃ…
የአካባቢ ጥበቃ ለእኛ ለኢትዮጵያውያን የሕልውና ጉዳይ ነው፡፡
ኢትዮጵያ በአረንጓዴ ዐሻራ፣ በታዳሽ ሃይል ማስፋፊያ እና በኤሌክትሪክ ተንቀሳቃሽነት የአየር ንብረትን ለመጠበቅ በስፋት እየሰራች ትገኛለች፡፡
ኢትዮጵያን ጨምሮ የአፍሪካ ሀገራት ለአየር ብክለት ምንም ድርሻ ሳይኖራቸው ተጎጂነቱን ግን ካደጉት ሀገራት እኩል ሲጋሩ ኖረዋል፡፡
ለዚያም ነው የጋራ ወደፊትን ለመጠበቅ ትብብር አስፈላጊ ነው በሚል ኢትዮጵያ በየዓመቱ ከራሷም አልፋ ጎረቤት ሀገራት ጭምር የአረንጓዴ ዐሻራ ኢኒሼቲቭን እንዲጋሩ እያደረገች ያለችው፡፡
ኢትዮጵያ በአንድ ወቅት ከ40 በመቶ በላይ የደን ሽፋን እንደነበራት ይነገራል፡፡
በወቅቱ በነበረው ዘላቂ ያልሆነ የተፈጥሮ ሃብትና የመሬት አጠቃቀም የደን ሽፋናችን ወደ ሦስት በመቶ ወርዶ እንደነበር የቅርብ ጊዜ ትዝታችን ነው፡፡
የብዝሃ ሕይወት መመናመን በተለይም የመሬት መራቆት እና የምርታማነት መቀነስ፣ የውሃ አካላት በደለል መሞላትና የመጠን መቀነስ እንዲሁም መጥፋት ማህበረሰባችንን ለከፋ ድርቅ፣ ለጎርፍና ለምግብ ዋስትና ችግሮች ተጋላጭ አድርጎት ቆይቷል፡፡
ይህንን ከግንዛቤ በማስገባት በ2011 ዓ.ም በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ( ዶ/ር) ሀሳብ አመንጭነት የአረንጓዴ ዐሻራ የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር ተጀመረ፡፡
ከዚያን ዓመት ጀምሮ እንደ ሀገራዊ ንቅናቄ በመያዝ በየዓመቱ በቢሊየን የሚቆጠሩ ችግኞችን በሁሉም የሀገራችን አካባቢዎች የመትከልና የመንከባከብ ሥራዎች እየተከናወኑ ይገኛሉ፡፡
በዚህም በመጀመሪያው ዓመት የአረንጓዴ ዐሻራ የችግኝ ተከላ ፕሮግራም 4 ቢሊየን ችግኝ ለመትከል ታቅዶ ከዕቅድ በላይ 4 ነጥብ 7 ቢሊየን ችግኝ መትከል ተችሏል፡፡
በ2012 ዓ.ም 5 ነጥብ 9 ቢሊየን፣ በ2013 ዓ.ም 6 ነጥብ 8 ቢሊየን፣ በ2014 ዓ፣ም 7 ነጥብ 2 ቢሊየን፣ በ2015 ዓ.ም 7 ነጥብ 5 ቢሊየን፣ በ2016 ዓ.ም 7 ነጥብ 5 እንዲሁም በ2017 ዓ.ም 8 ቢሊየን ችግኝ የተተከለ ሲሆን÷ በ2018 ዓ.ም ዘንድሮ ደግሞ 8 ነጥብ 5 ቢሊየን ችግኝ ለመትከል ታቅዶ እየተሰራ ነው፡፡
በአጠቃላይ በአንደኛው እና በ2ኛው ምዕራፍ የተተከሉ ችግኞችን 50 ቢሊየን ለማድረስ ግብ ተጥሏል፤ ይህ ተግባርም ሀገራችን በዓለም ትልቁ ዘላቂ የተፈጥሮ ሀብት ልማት መርሐ ግብር የሚተገበርባት ሀገር እንድትሆን ትልቅ አስተዋፅዖ ያበረክታል፡፡
የፕሮግራሙ ውጤታማነት እና ስኬት የተገኘው ሥራውን ሀገር አቀፍ በማድረግ፣ በርካታ ሚሊየን ኢትዮጵያውያንን በችግኝ ተከላ እና እንክብካቤ በማሳተፍ ነው፡፡
የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ካለው ሀገራዊ የልማት ፋይዳ ባሻገር፣ ዓለም አቀፍ ትኩረት፣ አድናቆት እና ምስጋና ያገኘ ሲሆን÷ ሌሎች ሀገራትም የአየር ንብረት ለውጥን ለመዋጋት ለሚያደርጉት ጥረት ፕሮግራሙን በሞዴልነት መከተል ጀምረዋል፡፡
ለዚህም ነው ለእኛ የአካባቢ ጥበቃ የህልውና ጉዳይ ነው የምንለው፡፡
አካባቢ ጥበቃ…
የአካባቢ ጥበቃ ለእኛ ለኢትዮጵያውያን የሕልውና ጉዳይ ነው፡፡
ኢትዮጵያ በአረንጓዴ ዐሻራ፣ በታዳሽ ሃይል ማስፋፊያ እና በኤሌክትሪክ ተንቀሳቃሽነት የአየር ንብረትን ለመጠበቅ በስፋት እየሰራች ትገኛለች፡፡
ኢትዮጵያን ጨምሮ የአፍሪካ ሀገራት ለአየር ብክለት ምንም ድርሻ ሳይኖራቸው ተጎጂነቱን ግን ካደጉት ሀገራት እኩል ሲጋሩ ኖረዋል፡፡
ለዚያም ነው የጋራ ወደፊትን ለመጠበቅ ትብብር አስፈላጊ ነው በሚል ኢትዮጵያ በየዓመቱ ከራሷም አልፋ ጎረቤት ሀገራት ጭምር የአረንጓዴ ዐሻራ ኢኒሼቲቭን እንዲጋሩ እያደረገች ያለችው፡፡
ኢትዮጵያ በአንድ ወቅት ከ40 በመቶ በላይ የደን ሽፋን እንደነበራት ይነገራል፡፡
በወቅቱ በነበረው ዘላቂ ያልሆነ የተፈጥሮ ሃብትና የመሬት አጠቃቀም የደን ሽፋናችን ወደ ሦስት በመቶ ወርዶ እንደነበር የቅርብ ጊዜ ትዝታችን ነው፡፡
የብዝሃ ሕይወት መመናመን በተለይም የመሬት መራቆት እና የምርታማነት መቀነስ፣ የውሃ አካላት በደለል መሞላትና የመጠን መቀነስ እንዲሁም መጥፋት ማህበረሰባችንን ለከፋ ድርቅ፣ ለጎርፍና ለምግብ ዋስትና ችግሮች ተጋላጭ አድርጎት ቆይቷል፡፡
ይህንን ከግንዛቤ በማስገባት በ2011 ዓ.ም በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ( ዶ/ር) ሀሳብ አመንጭነት የአረንጓዴ ዐሻራ የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር ተጀመረ፡፡
ከዚያን ዓመት ጀምሮ እንደ ሀገራዊ ንቅናቄ በመያዝ በየዓመቱ በቢሊየን የሚቆጠሩ ችግኞችን በሁሉም የሀገራችን አካባቢዎች የመትከልና የመንከባከብ ሥራዎች እየተከናወኑ ይገኛሉ፡፡
በዚህም በመጀመሪያው ዓመት የአረንጓዴ ዐሻራ የችግኝ ተከላ ፕሮግራም 4 ቢሊየን ችግኝ ለመትከል ታቅዶ ከዕቅድ በላይ 4 ነጥብ 7 ቢሊየን ችግኝ መትከል ተችሏል፡፡
በ2012 ዓ.ም 5 ነጥብ 9 ቢሊየን፣ በ2013 ዓ.ም 6 ነጥብ 8 ቢሊየን፣ በ2014 ዓ፣ም 7 ነጥብ 2 ቢሊየን፣ በ2015 ዓ.ም 7 ነጥብ 5 ቢሊየን፣ በ2016 ዓ.ም 7 ነጥብ 5 እንዲሁም በ2017 ዓ.ም 8 ቢሊየን ችግኝ የተተከለ ሲሆን÷ በ2018 ዓ.ም ዘንድሮ ደግሞ 8 ነጥብ 5 ቢሊየን ችግኝ ለመትከል ታቅዶ እየተሰራ ነው፡፡
በአጠቃላይ በአንደኛው እና በ2ኛው ምዕራፍ የተተከሉ ችግኞችን 50 ቢሊየን ለማድረስ ግብ ተጥሏል፤ ይህ ተግባርም ሀገራችን በዓለም ትልቁ ዘላቂ የተፈጥሮ ሀብት ልማት መርሐ ግብር የሚተገበርባት ሀገር እንድትሆን ትልቅ አስተዋፅዖ ያበረክታል፡፡
የፕሮግራሙ ውጤታማነት እና ስኬት የተገኘው ሥራውን ሀገር አቀፍ በማድረግ፣ በርካታ ሚሊየን ኢትዮጵያውያንን በችግኝ ተከላ እና እንክብካቤ በማሳተፍ ነው፡፡
የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ካለው ሀገራዊ የልማት ፋይዳ ባሻገር፣ ዓለም አቀፍ ትኩረት፣ አድናቆት እና ምስጋና ያገኘ ሲሆን÷ ሌሎች ሀገራትም የአየር ንብረት ለውጥን ለመዋጋት ለሚያደርጉት ጥረት ፕሮግራሙን በሞዴልነት መከተል ጀምረዋል፡፡
ለዚህም ነው ለእኛ የአካባቢ ጥበቃ የህልውና ጉዳይ ነው የምንለው፡፡
2 months ago
ከተፈጥሮ ጥበቃ እስከ ኢኮኖሚ ሉዓላዊነት
***************
ባለፉት ዓመታት የብዝሃ ሕይወት መመናመን፣ የመሬት መራቆት፣ የምርታማነት መቀነስ እንዲሁም የውኃ አካላት በደለል መሞላትና መጥፋት ማኅበረሰባችንን ለድርቅ፣ ለጎርፍ እና ለምግብ ዋስትና ችግሮች ተጋላጭ አድርጎት መቆየቱ ይታወሳል።
ይህን ታሳቢ በማድረግ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አነሳሽነት በ2011 ዓ.ም የተጀመረው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር የሀገር በቀል ዕፅዋትንና የተፈጥሮ ሀብትን ከመጠበቅ ባለፈ፣ የአየር ንብረት ለውጥን አሉታዊ ተፅዕኖ ለመከላከልና የዜጎችን የምግብ ዋስትና ለማረጋገጥ ግንባር ቀደም የለውጥ መሠረት መሆን ችሏል።
ባለፉት ሰባት ዓመታት በተሰሩ ብርቱ ሥራዎች አበረታች ውጤቶች የተመዘገቡ ሲሆን፣ በመርሐ ግብሩ እስካሁን 48 ቢሊዮን ችግኞችን በመትከል የሀገራችን አረንጓዴ ሽፋን በከፍተኛ ሁኔታ ማሳደግ ተችሏል።
ይህ የኢትዮጵያ የአረንጓዴ ዐሻራ ልማት ከተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ ባለፈ፣ የአየር ንብረት ተፅዕኖን በመቀነስ ለሀገራዊና ዓለም አቀፋዊ የኢኮኖሚ፣ ማኅበራዊና ዲፕሎማሲያዊ መስኮች ዘርፈ ብዙ ፋይዳ እያስገኘ ይገኛል።
የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ተፈጥሮን የመንከባከብ ጉዳይ ብቻ ሳይሆን የሀገርን የኢኮኖሚ ሉዓላዊነትና የምግብ ዋስትናን የማረጋገጥ ታላቅ ተግባርም ጭምር ነው።
በተለይም ለምግብነት የሚውሉ ዛፎችና ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ ባላቸው ዕፅዋት ላይ ትኩረት መደረጉ ለምግብ ዋስትና እና ለሥርዓተ ምግብ መሻሻል ለሚደረገው ጉዞ ትልቅ አቅም ፈጥሯል።
መርሐ ግብሩ የውኃ እጥረትን በከፍተኛ ደረጃ ከመቅረፉና የውኃ አካላት በደለል እንዳይሞሉ ከመከላከሉ ጋር ተያይዞ፣ አርሶ አደሮች ከክረምት ወቅት ጥገኝነት ወጥተው በበጋ ወቅትም በመስኖ በዓመት ሁለቴና ከዚያም በላይ እንዲያመርቱ ሰፊ ዕድል ከፍቷል።
ስለሆነም ዘንድሮ በሀገር አቀፍ ደረጃ ሰፊ ዝግጅት እየተደረገበት የሚገኘው 7ኛው ዙር የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ-ግብር የነገዋን ኢትዮጵያ ገጽታ የሚወስን ታላቅ ብሔራዊ ንቅናቄ ነው።
ይህንን መርሐ-ግብር በታቀደለት መንገድ ማሳካት የደን ሽፋንን ከማሳደግ ባለፈ፣ አረንጓዴና የተደላደለች ሀገርን በፅኑ መሠረት ላይ ለመገንባት ዋነኛው መሣሪያ በመሆኑ "ነገን ዛሬ እንትከል፣ የነገው አረንጓዴ አሻራ የዛሬው እጃችን ሥራ ነው"።
በብሌን ደምበሎ
#greenlegacy #climateaction #foodsecurity #economicdiplomacy #ethiopianbroadcastingcorporation
***************
ባለፉት ዓመታት የብዝሃ ሕይወት መመናመን፣ የመሬት መራቆት፣ የምርታማነት መቀነስ እንዲሁም የውኃ አካላት በደለል መሞላትና መጥፋት ማኅበረሰባችንን ለድርቅ፣ ለጎርፍ እና ለምግብ ዋስትና ችግሮች ተጋላጭ አድርጎት መቆየቱ ይታወሳል።
ይህን ታሳቢ በማድረግ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አነሳሽነት በ2011 ዓ.ም የተጀመረው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር የሀገር በቀል ዕፅዋትንና የተፈጥሮ ሀብትን ከመጠበቅ ባለፈ፣ የአየር ንብረት ለውጥን አሉታዊ ተፅዕኖ ለመከላከልና የዜጎችን የምግብ ዋስትና ለማረጋገጥ ግንባር ቀደም የለውጥ መሠረት መሆን ችሏል።
ባለፉት ሰባት ዓመታት በተሰሩ ብርቱ ሥራዎች አበረታች ውጤቶች የተመዘገቡ ሲሆን፣ በመርሐ ግብሩ እስካሁን 48 ቢሊዮን ችግኞችን በመትከል የሀገራችን አረንጓዴ ሽፋን በከፍተኛ ሁኔታ ማሳደግ ተችሏል።
ይህ የኢትዮጵያ የአረንጓዴ ዐሻራ ልማት ከተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ ባለፈ፣ የአየር ንብረት ተፅዕኖን በመቀነስ ለሀገራዊና ዓለም አቀፋዊ የኢኮኖሚ፣ ማኅበራዊና ዲፕሎማሲያዊ መስኮች ዘርፈ ብዙ ፋይዳ እያስገኘ ይገኛል።
የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ተፈጥሮን የመንከባከብ ጉዳይ ብቻ ሳይሆን የሀገርን የኢኮኖሚ ሉዓላዊነትና የምግብ ዋስትናን የማረጋገጥ ታላቅ ተግባርም ጭምር ነው።
በተለይም ለምግብነት የሚውሉ ዛፎችና ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ ባላቸው ዕፅዋት ላይ ትኩረት መደረጉ ለምግብ ዋስትና እና ለሥርዓተ ምግብ መሻሻል ለሚደረገው ጉዞ ትልቅ አቅም ፈጥሯል።
መርሐ ግብሩ የውኃ እጥረትን በከፍተኛ ደረጃ ከመቅረፉና የውኃ አካላት በደለል እንዳይሞሉ ከመከላከሉ ጋር ተያይዞ፣ አርሶ አደሮች ከክረምት ወቅት ጥገኝነት ወጥተው በበጋ ወቅትም በመስኖ በዓመት ሁለቴና ከዚያም በላይ እንዲያመርቱ ሰፊ ዕድል ከፍቷል።
ስለሆነም ዘንድሮ በሀገር አቀፍ ደረጃ ሰፊ ዝግጅት እየተደረገበት የሚገኘው 7ኛው ዙር የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ-ግብር የነገዋን ኢትዮጵያ ገጽታ የሚወስን ታላቅ ብሔራዊ ንቅናቄ ነው።
ይህንን መርሐ-ግብር በታቀደለት መንገድ ማሳካት የደን ሽፋንን ከማሳደግ ባለፈ፣ አረንጓዴና የተደላደለች ሀገርን በፅኑ መሠረት ላይ ለመገንባት ዋነኛው መሣሪያ በመሆኑ "ነገን ዛሬ እንትከል፣ የነገው አረንጓዴ አሻራ የዛሬው እጃችን ሥራ ነው"።
በብሌን ደምበሎ
#greenlegacy #climateaction #foodsecurity #economicdiplomacy #ethiopianbroadcastingcorporation
2 months ago
ዓለም በዝምታ ቢያዘግምም ኢትዮጵያ ምድርን እያከመች ነው!
********************
በዓለማችን ላይ አሳዛኝ እና ዐይን ያወጣ ኢፍትሐዊነት ቢኖር፣ ምድራችንን በበካይ ጋዝ እያፈኗት ያሉት ኃያላን ሀገራት ሲሆኑ፣ የጥፋታቸው ገፈት ቀማሽ ደግሞ ለብክለቱ ኢምንት የማያበረክቱ ደሃ ሀገራት መሆናቸው ነው።
አስቡት፤ አጠቃላይ የዓለማችንን የበካይ ጋዝ ልቀት ከ75 እስከ 80 በመቶ የሚያመነጩት ግዙፍ ኢኮኖሚ ያላቸው የቡድን 20 ሀገራት ናቸው።
በአንጻሩ፣ 54 ሀገራትን አቅፋ ከ1 ነጥብ 5 ቢሊዮን በላይ ሕዝብ ያላት አፍሪካ ለዚህ በካይ ጋዝ ያላት አስተዋፅኦ ከ3 እስከ 4 በመቶ ብቻ ነው። ይሁን እንጂ ኢትዮጵያን ጨምሮ አፍሪካውያን ለችግሩ ያበረከቱት አስተዋፅኦ እዚህ ግባ የሚባል ባይሆንም በድርቅ፣ በጎርፍ እና በሙቀት መጨመር ግንባር ቀደም ሰለባ ሆነው ዘመናትን አሳልፈዋል።
የፈረሱ ስምምነቶች እና የወረቀት ላይ ቃላት
የኢንዱስትሪ ባለቤቶች የሆኑት እነዚህ ኃያላን ሀገራት፣ ምድርን በካርቦን ጋዝ እያፈኗት መሆኑን አምነው፣ ልቀትን ለማስቀረትና ለችግሩ ሰለባ ለሆኑት ሀገራት ካሳ ለመክፈል በፓሪስ ታሪካዊ ስምምነት ፈረሙ።
ነገር ግን ዘመናት ተቆጠሩ፤ የወረቀት ላይ ቃላት ወደ ተግባር ሳይቀየሩ፣ ስምምነቶች የሚዲያ ፍጆታ ብቻ ሆነው ቀሩ። በኃያላኑ ቸልተኝነትና ቃል ማጠፍ ምክንያት ዓለማችን በድርቅ፣ በጎርፍ መጥለቅለቅ፣ በበረሃማነት መስፋፋት እና ባልተጠበቀ የአየር ጸባይ መዛባት ክፉኛ መታመሷን ቀጥላለች።
ከንግግር ወደ ተግባር፤ የኢትዮጵያ አረንጓዴ አብዮት
ዓለም መፍትሔ አጥቶ በየስብሰባ አዳራሹ ሲባዝን፣ ቃሉን ሲያጥፍና ከንግግር ያለፈ አንዳች መፍትሔ ማምጣት ሲሳነው፣ ኢትዮጵያ ግን እጆቿን አጣጥፋ የኃያላኑን ምፅዋት አልጠበቀችም። ይልቁንም ተፈጥሮን እና አካባቢን ለማከም ቆርጣ በመነሳት ዓለምን ያስደመመ ተዓምራዊ የድል ትርክት መፃፍ ጀመረች።
ይህ ታሪካዊ የአረንጓዴ ዐሻራ ጉዞ፣ በ2011 ዓ.ም በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) አነሳሽነት በይፋ ሲበሰር፣ ገና በዕለቱ 350 ሚሊዮን ችግኞችን በአንድ ጀንበር በመትከል የህንድን የዓለም ክብረ-ወሰን በታላቅ ጀግንነት በመስበር ነበር የተጀመረው።
ዓለም በኮቪድ-19 ወረርሽኝ ክፉኛ በተረበሸችበት በ2012 ዓ.ም እንኳን፣ ኢትዮጵያውያን ተስፋ ሳይቆርጡ 5 ቢሊዮን ችግኞችን በመትከል ጽናታቸውን አሳይተዋል። በ2013 እና 2014 ዓ.ም ከ6 ነጥብ 8 እና 7 ነጥብ 2 ቢሊዮን በላይ ችግኞች በምድሪቱ ላይ ሲያርፉ፣ እንደ ሐሮማያ ሐይቅ ያሉ ጠፍተው የነበሩ የውሃ አካላት ዳግም ህያው ሆነዋል።
የድል መዳረሻዎቻችን በዚህ አላበቁም፤ በ2015 ዓ.ም ለምግብ ዋስትና የሚሆኑ የፍራፍሬ ተክሎች ላይ በማተኮር 7 ነጥብ 5 ቢሊዮን ችግኞች ተተከሉ። በ2016 ዓ.ም ይህ አሃዝ ወደ 7 ነጥብ 5 ቢሊዮን ሲሻገር፣ በአንድ ጀንበር ብቻ ከ600 ሚሊዮን በላይ ችግኞችን በመትከል የራሳችንን ክብረ-ወሰን ደግመን ሰበርን።
በመጨረሻም በ2017 ዓ.ም ከ8 ቢሊዮን በላይ ዐሻራዎችን በማኖር፣ በሰባት ዓመታት ጉዞ ብቻ ከ48 ቢሊዮን በላይ ችግኞችን በመትከል ኢትዮጵያ በዓለም የደን ልማት መዝገብ ላይ ወደር የማይገኝለት የልዕልና ስፍራ ተቀመጠች። በየዓመቱ ከ25 እስከ 35 ሚሊዮን ዜጎች በፈቃደኝነት የሚሳተፉበት ይህ ግዙፍ ንቅናቄ፣ ብሔራዊ አንድነትን ያጠናከረ የአረንጓዴ ማዕበል ሆኗል።
ይህ የ7 ዓመታት ጉዞ ያመጣው ሥነ-ምህዳራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ተዓምር ቃላት ከሚገልጹት በላይ ነው። አስቀድሞ ወደ 3 በመቶ አሽቆልቁሎ የነበረው የሀገራችን የደን ሽፋን፣ በማይታመን ፍጥነት አድጎ 23 ነጥብ 6 በመቶ ደርሷል።
የተተከሉት ችግኞች ከ80 እስከ 85 በመቶ በሚደርስ የፅድቀት ምጣኔ ጸድቀው፣ በአማካይ 64 ሚሊዮን በነዳጅ የሚሰሩ ተሽከርካሪዎች የሚያወጡትን በካይ ጋዝ ከከባቢ አየር ላይ በማጽዳት ዓለምን እየታደጉ ይገኛሉ።
መሬቱ ውሃን የመምጠጥ አቅሙ ከ16 ነጥብ 9 በመቶ ወደ 68 ነጥብ 9 በመቶ በከፍተኛ ደረጃ በማደጉ፣ የተፋሰስ ልማቱ ታላቁን የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብን ጨምሮ የሌሎች የኃይል ማመንጫ ግድቦችን የዕድሜ ጣሪያ ቢያንስ በ50 ዓመታት እንዲራዘም አድርጓል።
ከዚህም ባሻገር በተቋቋሙ ከ120 ሺህ በላይ የችግኝ ማፍያ ጣቢያዎች ከ1 ነጥብ 2 ሚሊዮን ለሚበልጡ ዜጎች የስራ ዕድል ሲፈጠር፤ ተፈጥሮ በማገገሟም የሀገራችን የቡና ወጪ ንግድ ከ230 ሺህ ቶን ወደ 475 ሺህ ቶን በማደግ ትልቅ የውጭ ምንዛሪ እያስገኘ ነው።
በአጠቃላይ፣ ኃያላን ሀገራት ዛሬም ስለ አየር ንብረት ለውጥ ይነጋገራሉ፣ ስምምነት ያፈርሳሉ፣ ይከራከራሉ። ኢትዮጵያ ግን ንግግርን ወደ ተግባር ቀይራ፣ ቆስላ የነበረችውን ምድር በቢሊዮኖች አረንጓዴ ዐሻራ በተግባር እያከመች ነው።
አረንጓዴ ዐሻራ ችግኝ የመትከል ዘመቻ ብቻ ሳይሆን፣ ተፈጥሮን ማዳን፣ ማክሮ-ኢኮኖሚን መገንባት እና ትውልድን ማሻገር መሆኑን አሃዞች አፍ አውጥተው እየመሰከሩ ነው።
የዓለምን የሥነ-ምህዳር ህመም ለመፈወስ እውነተኛው እና ህያው መድኃኒት ከኢትዮጵያ ተገኝቷል፤ ወደ 50 ቢሊዮን የሚያልመው የድል ትርክታችንም በብልጽግና ጎዳና ላይ አሁንም ተጠናክሮ ይቀጥላል።
በአዶኒያስ ወልደአረጋይ
#ethiopia #ebc #climatechange #greenlegacy #climateresilience
********************
በዓለማችን ላይ አሳዛኝ እና ዐይን ያወጣ ኢፍትሐዊነት ቢኖር፣ ምድራችንን በበካይ ጋዝ እያፈኗት ያሉት ኃያላን ሀገራት ሲሆኑ፣ የጥፋታቸው ገፈት ቀማሽ ደግሞ ለብክለቱ ኢምንት የማያበረክቱ ደሃ ሀገራት መሆናቸው ነው።
አስቡት፤ አጠቃላይ የዓለማችንን የበካይ ጋዝ ልቀት ከ75 እስከ 80 በመቶ የሚያመነጩት ግዙፍ ኢኮኖሚ ያላቸው የቡድን 20 ሀገራት ናቸው።
በአንጻሩ፣ 54 ሀገራትን አቅፋ ከ1 ነጥብ 5 ቢሊዮን በላይ ሕዝብ ያላት አፍሪካ ለዚህ በካይ ጋዝ ያላት አስተዋፅኦ ከ3 እስከ 4 በመቶ ብቻ ነው። ይሁን እንጂ ኢትዮጵያን ጨምሮ አፍሪካውያን ለችግሩ ያበረከቱት አስተዋፅኦ እዚህ ግባ የሚባል ባይሆንም በድርቅ፣ በጎርፍ እና በሙቀት መጨመር ግንባር ቀደም ሰለባ ሆነው ዘመናትን አሳልፈዋል።
የፈረሱ ስምምነቶች እና የወረቀት ላይ ቃላት
የኢንዱስትሪ ባለቤቶች የሆኑት እነዚህ ኃያላን ሀገራት፣ ምድርን በካርቦን ጋዝ እያፈኗት መሆኑን አምነው፣ ልቀትን ለማስቀረትና ለችግሩ ሰለባ ለሆኑት ሀገራት ካሳ ለመክፈል በፓሪስ ታሪካዊ ስምምነት ፈረሙ።
ነገር ግን ዘመናት ተቆጠሩ፤ የወረቀት ላይ ቃላት ወደ ተግባር ሳይቀየሩ፣ ስምምነቶች የሚዲያ ፍጆታ ብቻ ሆነው ቀሩ። በኃያላኑ ቸልተኝነትና ቃል ማጠፍ ምክንያት ዓለማችን በድርቅ፣ በጎርፍ መጥለቅለቅ፣ በበረሃማነት መስፋፋት እና ባልተጠበቀ የአየር ጸባይ መዛባት ክፉኛ መታመሷን ቀጥላለች።
ከንግግር ወደ ተግባር፤ የኢትዮጵያ አረንጓዴ አብዮት
ዓለም መፍትሔ አጥቶ በየስብሰባ አዳራሹ ሲባዝን፣ ቃሉን ሲያጥፍና ከንግግር ያለፈ አንዳች መፍትሔ ማምጣት ሲሳነው፣ ኢትዮጵያ ግን እጆቿን አጣጥፋ የኃያላኑን ምፅዋት አልጠበቀችም። ይልቁንም ተፈጥሮን እና አካባቢን ለማከም ቆርጣ በመነሳት ዓለምን ያስደመመ ተዓምራዊ የድል ትርክት መፃፍ ጀመረች።
ይህ ታሪካዊ የአረንጓዴ ዐሻራ ጉዞ፣ በ2011 ዓ.ም በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) አነሳሽነት በይፋ ሲበሰር፣ ገና በዕለቱ 350 ሚሊዮን ችግኞችን በአንድ ጀንበር በመትከል የህንድን የዓለም ክብረ-ወሰን በታላቅ ጀግንነት በመስበር ነበር የተጀመረው።
ዓለም በኮቪድ-19 ወረርሽኝ ክፉኛ በተረበሸችበት በ2012 ዓ.ም እንኳን፣ ኢትዮጵያውያን ተስፋ ሳይቆርጡ 5 ቢሊዮን ችግኞችን በመትከል ጽናታቸውን አሳይተዋል። በ2013 እና 2014 ዓ.ም ከ6 ነጥብ 8 እና 7 ነጥብ 2 ቢሊዮን በላይ ችግኞች በምድሪቱ ላይ ሲያርፉ፣ እንደ ሐሮማያ ሐይቅ ያሉ ጠፍተው የነበሩ የውሃ አካላት ዳግም ህያው ሆነዋል።
የድል መዳረሻዎቻችን በዚህ አላበቁም፤ በ2015 ዓ.ም ለምግብ ዋስትና የሚሆኑ የፍራፍሬ ተክሎች ላይ በማተኮር 7 ነጥብ 5 ቢሊዮን ችግኞች ተተከሉ። በ2016 ዓ.ም ይህ አሃዝ ወደ 7 ነጥብ 5 ቢሊዮን ሲሻገር፣ በአንድ ጀንበር ብቻ ከ600 ሚሊዮን በላይ ችግኞችን በመትከል የራሳችንን ክብረ-ወሰን ደግመን ሰበርን።
በመጨረሻም በ2017 ዓ.ም ከ8 ቢሊዮን በላይ ዐሻራዎችን በማኖር፣ በሰባት ዓመታት ጉዞ ብቻ ከ48 ቢሊዮን በላይ ችግኞችን በመትከል ኢትዮጵያ በዓለም የደን ልማት መዝገብ ላይ ወደር የማይገኝለት የልዕልና ስፍራ ተቀመጠች። በየዓመቱ ከ25 እስከ 35 ሚሊዮን ዜጎች በፈቃደኝነት የሚሳተፉበት ይህ ግዙፍ ንቅናቄ፣ ብሔራዊ አንድነትን ያጠናከረ የአረንጓዴ ማዕበል ሆኗል።
ይህ የ7 ዓመታት ጉዞ ያመጣው ሥነ-ምህዳራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ተዓምር ቃላት ከሚገልጹት በላይ ነው። አስቀድሞ ወደ 3 በመቶ አሽቆልቁሎ የነበረው የሀገራችን የደን ሽፋን፣ በማይታመን ፍጥነት አድጎ 23 ነጥብ 6 በመቶ ደርሷል።
የተተከሉት ችግኞች ከ80 እስከ 85 በመቶ በሚደርስ የፅድቀት ምጣኔ ጸድቀው፣ በአማካይ 64 ሚሊዮን በነዳጅ የሚሰሩ ተሽከርካሪዎች የሚያወጡትን በካይ ጋዝ ከከባቢ አየር ላይ በማጽዳት ዓለምን እየታደጉ ይገኛሉ።
መሬቱ ውሃን የመምጠጥ አቅሙ ከ16 ነጥብ 9 በመቶ ወደ 68 ነጥብ 9 በመቶ በከፍተኛ ደረጃ በማደጉ፣ የተፋሰስ ልማቱ ታላቁን የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብን ጨምሮ የሌሎች የኃይል ማመንጫ ግድቦችን የዕድሜ ጣሪያ ቢያንስ በ50 ዓመታት እንዲራዘም አድርጓል።
ከዚህም ባሻገር በተቋቋሙ ከ120 ሺህ በላይ የችግኝ ማፍያ ጣቢያዎች ከ1 ነጥብ 2 ሚሊዮን ለሚበልጡ ዜጎች የስራ ዕድል ሲፈጠር፤ ተፈጥሮ በማገገሟም የሀገራችን የቡና ወጪ ንግድ ከ230 ሺህ ቶን ወደ 475 ሺህ ቶን በማደግ ትልቅ የውጭ ምንዛሪ እያስገኘ ነው።
በአጠቃላይ፣ ኃያላን ሀገራት ዛሬም ስለ አየር ንብረት ለውጥ ይነጋገራሉ፣ ስምምነት ያፈርሳሉ፣ ይከራከራሉ። ኢትዮጵያ ግን ንግግርን ወደ ተግባር ቀይራ፣ ቆስላ የነበረችውን ምድር በቢሊዮኖች አረንጓዴ ዐሻራ በተግባር እያከመች ነው።
አረንጓዴ ዐሻራ ችግኝ የመትከል ዘመቻ ብቻ ሳይሆን፣ ተፈጥሮን ማዳን፣ ማክሮ-ኢኮኖሚን መገንባት እና ትውልድን ማሻገር መሆኑን አሃዞች አፍ አውጥተው እየመሰከሩ ነው።
የዓለምን የሥነ-ምህዳር ህመም ለመፈወስ እውነተኛው እና ህያው መድኃኒት ከኢትዮጵያ ተገኝቷል፤ ወደ 50 ቢሊዮን የሚያልመው የድል ትርክታችንም በብልጽግና ጎዳና ላይ አሁንም ተጠናክሮ ይቀጥላል።
በአዶኒያስ ወልደአረጋይ
#ethiopia #ebc #climatechange #greenlegacy #climateresilience
Sponsored by
Surafel
2 months ago
የጭቃ ቤት ግንባታ ተከለከለ‼
አሁን ላይ ተፈፃሚ የሆነው በአንድ ክልል ነው በቀጣይ ግን በሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች እንደሚተገበር ተነግሯል።
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግሥት የከተማና መሠረተ ልማት ቢሮ ከተሞችን ለማዘመን እና ከአካባቢ ጥበቃ ጋር የተጣጣመ አረንጓዴ ኢኮኖሚ ለመገንባት አዲስ ጥብቅ መመሪያ አስተላልፏል።
ደብዳቤው ከደረሰበት ቀን ጀምሮ በማንኛውም ማዘጋጃ ቤት በኩል የጭቃ ቤት ግንባታ ፈቃድ ማጽደቅ ሙሉ በሙሉ ታግዷል።
በእንጨትና ጭቃ ግንባታ ሳቢያ የሚመጣውን የደን መመናመን ለመግታት እንዲሁም የአየር ንብረት ለውጥ የሚያስከትለውን የድርቅና የጎርፍ አደጋ ለመከላከል ነው።
ማንኛውም ግንባታ ከተማን በሚያዘምኑና ደረጃቸውን በጠበቁ ግብዓቶች ማለትም በብሎኬት፣ በጡብ እና በተሻሻሉ የቴክኖሎጂ ውጤቶች ብቻ መከናወን እንዳለበት ታዟል።
Seledadotio
Seledadotio
አሁን ላይ ተፈፃሚ የሆነው በአንድ ክልል ነው በቀጣይ ግን በሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች እንደሚተገበር ተነግሯል።
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግሥት የከተማና መሠረተ ልማት ቢሮ ከተሞችን ለማዘመን እና ከአካባቢ ጥበቃ ጋር የተጣጣመ አረንጓዴ ኢኮኖሚ ለመገንባት አዲስ ጥብቅ መመሪያ አስተላልፏል።
ደብዳቤው ከደረሰበት ቀን ጀምሮ በማንኛውም ማዘጋጃ ቤት በኩል የጭቃ ቤት ግንባታ ፈቃድ ማጽደቅ ሙሉ በሙሉ ታግዷል።
በእንጨትና ጭቃ ግንባታ ሳቢያ የሚመጣውን የደን መመናመን ለመግታት እንዲሁም የአየር ንብረት ለውጥ የሚያስከትለውን የድርቅና የጎርፍ አደጋ ለመከላከል ነው።
ማንኛውም ግንባታ ከተማን በሚያዘምኑና ደረጃቸውን በጠበቁ ግብዓቶች ማለትም በብሎኬት፣ በጡብ እና በተሻሻሉ የቴክኖሎጂ ውጤቶች ብቻ መከናወን እንዳለበት ታዟል።
Seledadotio
Seledadotio
2 months ago
የምድር ዕንባ እና የኢትዮጵያ አረንጓዴ ካባ፦ ከዓለም አቀፍ ስጋት እስከ ቀጣናዊ ልዕልና
**************
በአንድ ወቅት ከ40 በመቶ በላይ የነበረው የኢትዮጵያ የደን ሽፋን፣ ባለፉት አሥርት ዓመታት ዘላቂነት በሌለው አጠቃቀም፣ በዛፍ ቆረጣ እና በተዛባ የመሬት አስተዳደር ሳቢያ ወደ 3 በመቶ ዝቅ ብሎ ነበር።
ይህ የደን መመናመን የብዝኃ ሕይወት መጥፋትን፣ የመሬት መደህየትን፣ የምርታማነት ማሽቆልቆልንና የውኃ አካላት በደለል መሞላትን አስከትሎ ማኅበረሰባችንን ለከፋ ድርቅ፣ ጎርፍና የምግብ ዋስትና ችግር አጋልጦት ቆይቷል።
የተባበሩት መንግሥታት የአካባቢ ጥበቃ ፕሮግራም (UNEP)፣ እ.አ.አ ከ1973 ጀምሮ በየዓመቱ ግንቦት 28 የሚከበረውን የዓለም የአካባቢ ጥበቃ ቀን የሰየመውም ሥነ-ምህዳራዊ ቀውስን ለመታደግ ነው።
ዘንድሮ በአዘርባጃን አስተናጋጅነት የተከበረው ዕለቱ ትኩረቱን በአየር ንብረት ለውጥ ላይ ያደረገ ሲሆን፤ የሰው ልጅ ዓመታዊ የበካይ ጋዝ ልቀትን እ.አ.አ በ2030 በግማሽ መቀነስ ካልቻለ ሥነ-ምህዳሩ ሊሽመደመድ እንደሚችል የሳይንስ ሊቃውንት ያስጠነቅቃሉ።
ኢትዮጵያ ይህን ስጋ በተግባር ለመቀልበስ በ2011 ዓ.ም በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አነሳሽነት "የአረንጓዴ ዐሻራ" የችግኝ ተከላ ንቅናቄን በይፋ ጀምራለች።
መርሐ ግብሩ በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ የሌለው አፈጻጸም ያስመዘገበ ሲሆን፣ በሀገር አቀፍ ደረጃም ክንውኑ በየዓመቱ ክብረ ወሰን በከፍተኛ ልዩነት የተሻሻለበት ነው፦
በ2011 ዓ.ም፦ 4.7 ቢሊዮን ችግኝ
በ2012 ዓ.ም፦ 5.9 ቢሊዮን ችግኝ
በ2013 ዓ.ም፦ 6.8 ቢሊዮን ችግኝ
በ2014 ዓ.ም፦ 7.2 ቢሊዮን ችግኝ
በ2015 እና 2016 ዓ.ም፦ እያንዳንዳቸው 7.5 ቢሊዮን ችግኝ
በ2017 ዓ.ም፦ 8 ቢሊዮን ችግኝ
በ2018 ዓ.ም (የዘንድሮ ዕቅድ)፦ 8.5 ቢሊዮን ችግኝ
በአጠቃላይ እስካሁን ከ48 ቢሊዮን በላይ ችግኞች የተተከሉ ሲሆን፣ ይህም በመጀመሪያው እና በሁለተኛው ምዕራፍ ማጠናቀቂያ ላይ የተቀመጠውን 50 ቢሊዮን ችግኝ የመትከል ግብ ለማሳካት የቀረው ጥቂት ነው።
የግብርና ሚኒስቴር እና የምርምር ተቋማት ጥናቶች እንዳረጋገጡት፤ የኢትዮጵያ የደን ሽፋን በጥቂት ዓመታት ውስጥ ከ17.2 በመቶ ወደ 23.6 በመቶ አድጓል። ይህ ስኬት የተገኘው የደን፣ የፍራፍሬ፣ የመኖ እና የማገዶ ዛፎች በጥናት በመተከላቸው ነው።
ከተተከለው ችግኝ መካከል 30 በመቶው በዓባይ ተፋሰስ እንዲሁም በአዋሽ እና በስምጥ ሸለቆ ውስጥ መተከሉም የከርሰ ምድር ውኃ መጠንን ከፍ አድርጎታል። ይህም አርሶ አደሩ የአየር ንብረት ለውጥን እንዲቋቋም እና የምግብ ዋስትናውን እንዲያረጋግጥ እያስቻለው ይገኛል።
የአረንጓዴ ዐሻራ ንቅናቄ ቀጣናዊ ዲፕሎማሲንም ያጠናከረ ሲሆን፣ ኢትዮጵያ ለጅቡቲ የችግኝ አቅርቦት በማድረግ የበረሃማነት መስፋፋትን በጋራ የመከላከል አዲስ ምዕራፍ ከፍታለች፤ ለፓኪስታንም ተሞክሮዋን አካፍላለች።
ከዚህም በላይ ወደ 23.6 በመቶ ያደገው የደን ሽፋን በዓለም አቀፉ የካርበን ገበያ ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ የሚያስገኝ ወርቃማ የኢኮኖሚ በር ከፍቷል።
መንግሥት ከግብርና ትራንስፎርሜሽን ተቋማትና ከሳይንስ አካዳሚ ጋር በመቀናጀት በማስረጃና በእውቀት እየመራው ያለው የአረንጓዴ ዐሻራ ሥራ፣ የሀገራችንን የምግብ ሉዓላዊነት የሚያረጋግጥ ታላቅ የትውልድ ፕሮጀክት መሆኑን በተጨባጭ አስመስክሯል።
#climatechange #climateaction #ethiopia #greenlegacy #ebc
**************
በአንድ ወቅት ከ40 በመቶ በላይ የነበረው የኢትዮጵያ የደን ሽፋን፣ ባለፉት አሥርት ዓመታት ዘላቂነት በሌለው አጠቃቀም፣ በዛፍ ቆረጣ እና በተዛባ የመሬት አስተዳደር ሳቢያ ወደ 3 በመቶ ዝቅ ብሎ ነበር።
ይህ የደን መመናመን የብዝኃ ሕይወት መጥፋትን፣ የመሬት መደህየትን፣ የምርታማነት ማሽቆልቆልንና የውኃ አካላት በደለል መሞላትን አስከትሎ ማኅበረሰባችንን ለከፋ ድርቅ፣ ጎርፍና የምግብ ዋስትና ችግር አጋልጦት ቆይቷል።
የተባበሩት መንግሥታት የአካባቢ ጥበቃ ፕሮግራም (UNEP)፣ እ.አ.አ ከ1973 ጀምሮ በየዓመቱ ግንቦት 28 የሚከበረውን የዓለም የአካባቢ ጥበቃ ቀን የሰየመውም ሥነ-ምህዳራዊ ቀውስን ለመታደግ ነው።
ዘንድሮ በአዘርባጃን አስተናጋጅነት የተከበረው ዕለቱ ትኩረቱን በአየር ንብረት ለውጥ ላይ ያደረገ ሲሆን፤ የሰው ልጅ ዓመታዊ የበካይ ጋዝ ልቀትን እ.አ.አ በ2030 በግማሽ መቀነስ ካልቻለ ሥነ-ምህዳሩ ሊሽመደመድ እንደሚችል የሳይንስ ሊቃውንት ያስጠነቅቃሉ።
ኢትዮጵያ ይህን ስጋ በተግባር ለመቀልበስ በ2011 ዓ.ም በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አነሳሽነት "የአረንጓዴ ዐሻራ" የችግኝ ተከላ ንቅናቄን በይፋ ጀምራለች።
መርሐ ግብሩ በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ የሌለው አፈጻጸም ያስመዘገበ ሲሆን፣ በሀገር አቀፍ ደረጃም ክንውኑ በየዓመቱ ክብረ ወሰን በከፍተኛ ልዩነት የተሻሻለበት ነው፦
በ2011 ዓ.ም፦ 4.7 ቢሊዮን ችግኝ
በ2012 ዓ.ም፦ 5.9 ቢሊዮን ችግኝ
በ2013 ዓ.ም፦ 6.8 ቢሊዮን ችግኝ
በ2014 ዓ.ም፦ 7.2 ቢሊዮን ችግኝ
በ2015 እና 2016 ዓ.ም፦ እያንዳንዳቸው 7.5 ቢሊዮን ችግኝ
በ2017 ዓ.ም፦ 8 ቢሊዮን ችግኝ
በ2018 ዓ.ም (የዘንድሮ ዕቅድ)፦ 8.5 ቢሊዮን ችግኝ
በአጠቃላይ እስካሁን ከ48 ቢሊዮን በላይ ችግኞች የተተከሉ ሲሆን፣ ይህም በመጀመሪያው እና በሁለተኛው ምዕራፍ ማጠናቀቂያ ላይ የተቀመጠውን 50 ቢሊዮን ችግኝ የመትከል ግብ ለማሳካት የቀረው ጥቂት ነው።
የግብርና ሚኒስቴር እና የምርምር ተቋማት ጥናቶች እንዳረጋገጡት፤ የኢትዮጵያ የደን ሽፋን በጥቂት ዓመታት ውስጥ ከ17.2 በመቶ ወደ 23.6 በመቶ አድጓል። ይህ ስኬት የተገኘው የደን፣ የፍራፍሬ፣ የመኖ እና የማገዶ ዛፎች በጥናት በመተከላቸው ነው።
ከተተከለው ችግኝ መካከል 30 በመቶው በዓባይ ተፋሰስ እንዲሁም በአዋሽ እና በስምጥ ሸለቆ ውስጥ መተከሉም የከርሰ ምድር ውኃ መጠንን ከፍ አድርጎታል። ይህም አርሶ አደሩ የአየር ንብረት ለውጥን እንዲቋቋም እና የምግብ ዋስትናውን እንዲያረጋግጥ እያስቻለው ይገኛል።
የአረንጓዴ ዐሻራ ንቅናቄ ቀጣናዊ ዲፕሎማሲንም ያጠናከረ ሲሆን፣ ኢትዮጵያ ለጅቡቲ የችግኝ አቅርቦት በማድረግ የበረሃማነት መስፋፋትን በጋራ የመከላከል አዲስ ምዕራፍ ከፍታለች፤ ለፓኪስታንም ተሞክሮዋን አካፍላለች።
ከዚህም በላይ ወደ 23.6 በመቶ ያደገው የደን ሽፋን በዓለም አቀፉ የካርበን ገበያ ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ የሚያስገኝ ወርቃማ የኢኮኖሚ በር ከፍቷል።
መንግሥት ከግብርና ትራንስፎርሜሽን ተቋማትና ከሳይንስ አካዳሚ ጋር በመቀናጀት በማስረጃና በእውቀት እየመራው ያለው የአረንጓዴ ዐሻራ ሥራ፣ የሀገራችንን የምግብ ሉዓላዊነት የሚያረጋግጥ ታላቅ የትውልድ ፕሮጀክት መሆኑን በተጨባጭ አስመስክሯል።
#climatechange #climateaction #ethiopia #greenlegacy #ebc
Comments