4 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) ፕሬዝዳንት ትራምፕ ሰኞ ዕለት የአሜሪካ የነዳጅ ኩባንያዎች የነዳጅ ዋጋን ለማረጋጋት እርምጃ እንዲወስዱ አሳስበዋል። በኢራን ጦርነት ምክንያት በተፈጠረው ከፍተኛ የነዳጅ ዋጋ እነዚህ ግዙፍ የኃይል ተቋማት "ከመጠን በላይ ገንዘብ" አግኝተዋል ሲሉ ተችተዋል።
የትራምፕ አስተያየት የተሰማው፣ ግጭቱን በዲፕሎማሲያዊ መንገድ ለመፍታት ተስፋ በመፈጠሩ ዓለም አቀፍ መለኪያ የሆነው ብሬንት ድፍድፍ ነዳጅ ሰኞ ዕለት ከ4 በመቶ በላይ ቀንሶ በአንድ በርሜል 84 ዶላር አካባቢ በደረሰበት ወቅት ነው። ይሁን እንጂ የነዳጅ ዋጋ አሁንም ከጦርነቱ በፊት ከነበረው ደረጃ በእጅጉ ከፍ ያለ ነው። ከጦርነቱ በፊት አንድ ጋሎን 3 ዶላር አካባቢ የነበረ ሲሆን፣ አሁን ግን የአሜሪካ የነዳጅ ዋጋ ከአንድ ጋሎን 4 ዶላር በላይ ሆኗል።
በቅርቡ በተደረገ የሲቢኤስ ኒውስ የህዝብ አስተያየት ጥናት፣ ግማሽ ያህሉ አሜሪካውያን የነዳጅ ዋጋ መጨመር የገንዘብ ችግር እየፈጠረባቸው መሆኑን ተናግረዋል። በጥናቱ ከተካተቱት ውስጥ 80 በመቶ የሚሆኑት የትራምፕ አስተዳደር የሸማቾችን የኑሮ ውድነት በመቀነሱ ላይ በቂ ትኩረት እየሰጠ አይደለም ብለዋል።
ፕሬዝዳንት ትራምፕ ሰኞ ዕለት እንዳሉት፣ የኢራን ግጭት ሲያበቃ የነዳጅ ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ እንደሚቀንስ ተንብየዋል። በተለይም ጦርነቱ በሆርሙዝ ባህረ ሰላጤ የሚያልፈውን የድፍድፍ ነዳጅ ፍሰት በከፍተኛ ሁኔታ በማስተጓጎሉ ምክንያት ዋጋው በመጨመሩ፣ ቼቭሮን እና ኤክሶንሞቢል የተባሉት ኩባንያዎች ባገኙት ከፍተኛ ትርፍ ላይ ጠንካራ ትችት ሰንዝረዋል።
ሰኞ ዕለት በኦቫል ኦፊስ ውስጥ የአስፈፃሚ ትዕዛዝ በሚፈርሙበት ወቅት፣ "ግን ከመጠን በላይ ገንዘብ አግኝተዋል፣ ከመጠን በላይ ገንዘብ፤ ቼቭሮን ከመጠን በላይ ገንዘብ አግኝቷል፤ ኤክሶን ሞቢልም ከመጠን በላይ፤ በጣም ብዙ ገንዘብ" ሲሉ ተናግረዋል።
ፕሬዝዳንቱ የነዳጅ ኩባንያዎች ሸማቾችን ለመርዳት ተጨማሪ ስራ እንዲሰሩ ግፊት አድርገዋል። "አንድ ኩባንያን ስትመለከቱ፣ ካለፈው ዓመት ካገኘው 12 እጥፍ ትርፍ ያገኘ ከሆነ፣ ከዚህ ውስጥ የተወሰነውን ለህዝቡ ሊመልስ ይገባል፤ የችርቻሮ ዋጋውን እና የሸማቾች ዋጋውንም ቢቀንስ ይሻለዋል" ብለዋል። አክለውም "በግልፅ እናገራለሁ፡ በዚህ ደስተኛ አይደለሁም" ሲሉ አስጠንቅቀዋል።
ኤክሶንሞቢል በዚህ ጉዳይ ላይ አስተያየት ከመስጠት የተቆጠበ ሲሆን፣ ቼቭሮንም ለአስተያየት ጥያቄው ወዲያውኑ ምላሽ አልሰጠም። የትራምፕ ቀዳሚ የሆኑት የቀድሞው ፕሬዝዳንት ጆ ባይደንም በስልጣን ዘመናቸው የዋጋ ግሽበት ባሻቀበበት ወቅት በነዳጅ ኩባንያዎች ትርፍ ላይ ተመሳሳይ ትችት ይሰነዝሩ እንደነበር ይታወሳል።
ፕሬዝዳንት ትራምፕ ከፎክስ ኒውስ አቅራቢ ማሪያ ባርቲሮሞ ጋር እበተደረገ ቃለ ምልልስ ላይ የቼቭሮን ዋና ስራ አስፈፃሚ ማይክ ዊርዝን በቀጥታ ተችተዋል። ትራምፕ በማህበራዊ ሚዲያ ገፃቸው ላይ እንዳሰፈሩት፣ ዊርዝ የትራምፕ አስተዳደር ለኃይል ኢንዱስትሪው ላደረገው እገዛ ምስጋና ማቅረብ ተስኖታል ብለዋል። "በትራምፕ አስተዳደር ብልሃት፣ አርቆ አሳቢነት፣ ጥንካሬ እና መረጋጋት ባይኖር ኖሮ የነዳጅ ኢንዱስትሪውም ሆነ ሀገራችን የሞቱ ይሆኑ ነበር የሚለውን እውነታ ሆን ብሎ መርሳቱ ነው!" ሲሉ ጽፈዋል።
በተጨማሪም ቼቭሮን በቬንዙዌላ ከሚያደርገው እንቅስቃሴ ተጠቃሚ እየሆነ መሆኑን ትራምፕ ተናግረዋል። የኩባንያው አመራሮች ከቬንዙዌላ የሚገባው የድፍድፍ ነዳጅ መጠን መጨመሩ የአሜሪካን የነዳጅ ዋጋ ለማረጋጋት እየረዳ መሆኑን ገልጸዋል።
በዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ የነዳጅ ኩባንያዎች የነዳጅ ዋጋን አይወስኑም። የኢነርጂ መረጃ አስተዳደር መረጃ እንደሚያመለክተው፣ ድፍድፍ ነዳጅ የአንድ ጋሎን ነዳጅ ወጪ 51 በመቶውን የሚይዝ በመሆኑ የዋጋ ውሳኔ ላይ ትልቁን ድርሻ ይይዛል። በመላው አሜሪካ ለሚገኙ ማደያዎች ነዳጅ የማጓጓዝ ወጪን እና የችርቻሮ ነጋዴዎችን የስራ ማስኬጃ ወጪ የሚያካትተው የግብይት እና ስርጭት ሂደት ደግሞ 11 በመቶውን ይይዛል። ድፍድፍ ነዳጅን ወደ ተለያዩ ክፍሎች የማጣራት እና የመበጠስ (Refining) ሂደት 20 በመቶውን የነዳጅ ዋጋ እንደሚሸፍን መረጃው ያሳያል።
የትራምፕ አስተያየት የተሰማው፣ ግጭቱን በዲፕሎማሲያዊ መንገድ ለመፍታት ተስፋ በመፈጠሩ ዓለም አቀፍ መለኪያ የሆነው ብሬንት ድፍድፍ ነዳጅ ሰኞ ዕለት ከ4 በመቶ በላይ ቀንሶ በአንድ በርሜል 84 ዶላር አካባቢ በደረሰበት ወቅት ነው። ይሁን እንጂ የነዳጅ ዋጋ አሁንም ከጦርነቱ በፊት ከነበረው ደረጃ በእጅጉ ከፍ ያለ ነው። ከጦርነቱ በፊት አንድ ጋሎን 3 ዶላር አካባቢ የነበረ ሲሆን፣ አሁን ግን የአሜሪካ የነዳጅ ዋጋ ከአንድ ጋሎን 4 ዶላር በላይ ሆኗል።
በቅርቡ በተደረገ የሲቢኤስ ኒውስ የህዝብ አስተያየት ጥናት፣ ግማሽ ያህሉ አሜሪካውያን የነዳጅ ዋጋ መጨመር የገንዘብ ችግር እየፈጠረባቸው መሆኑን ተናግረዋል። በጥናቱ ከተካተቱት ውስጥ 80 በመቶ የሚሆኑት የትራምፕ አስተዳደር የሸማቾችን የኑሮ ውድነት በመቀነሱ ላይ በቂ ትኩረት እየሰጠ አይደለም ብለዋል።
ፕሬዝዳንት ትራምፕ ሰኞ ዕለት እንዳሉት፣ የኢራን ግጭት ሲያበቃ የነዳጅ ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ እንደሚቀንስ ተንብየዋል። በተለይም ጦርነቱ በሆርሙዝ ባህረ ሰላጤ የሚያልፈውን የድፍድፍ ነዳጅ ፍሰት በከፍተኛ ሁኔታ በማስተጓጎሉ ምክንያት ዋጋው በመጨመሩ፣ ቼቭሮን እና ኤክሶንሞቢል የተባሉት ኩባንያዎች ባገኙት ከፍተኛ ትርፍ ላይ ጠንካራ ትችት ሰንዝረዋል።
ሰኞ ዕለት በኦቫል ኦፊስ ውስጥ የአስፈፃሚ ትዕዛዝ በሚፈርሙበት ወቅት፣ "ግን ከመጠን በላይ ገንዘብ አግኝተዋል፣ ከመጠን በላይ ገንዘብ፤ ቼቭሮን ከመጠን በላይ ገንዘብ አግኝቷል፤ ኤክሶን ሞቢልም ከመጠን በላይ፤ በጣም ብዙ ገንዘብ" ሲሉ ተናግረዋል።
ፕሬዝዳንቱ የነዳጅ ኩባንያዎች ሸማቾችን ለመርዳት ተጨማሪ ስራ እንዲሰሩ ግፊት አድርገዋል። "አንድ ኩባንያን ስትመለከቱ፣ ካለፈው ዓመት ካገኘው 12 እጥፍ ትርፍ ያገኘ ከሆነ፣ ከዚህ ውስጥ የተወሰነውን ለህዝቡ ሊመልስ ይገባል፤ የችርቻሮ ዋጋውን እና የሸማቾች ዋጋውንም ቢቀንስ ይሻለዋል" ብለዋል። አክለውም "በግልፅ እናገራለሁ፡ በዚህ ደስተኛ አይደለሁም" ሲሉ አስጠንቅቀዋል።
ኤክሶንሞቢል በዚህ ጉዳይ ላይ አስተያየት ከመስጠት የተቆጠበ ሲሆን፣ ቼቭሮንም ለአስተያየት ጥያቄው ወዲያውኑ ምላሽ አልሰጠም። የትራምፕ ቀዳሚ የሆኑት የቀድሞው ፕሬዝዳንት ጆ ባይደንም በስልጣን ዘመናቸው የዋጋ ግሽበት ባሻቀበበት ወቅት በነዳጅ ኩባንያዎች ትርፍ ላይ ተመሳሳይ ትችት ይሰነዝሩ እንደነበር ይታወሳል።
ፕሬዝዳንት ትራምፕ ከፎክስ ኒውስ አቅራቢ ማሪያ ባርቲሮሞ ጋር እበተደረገ ቃለ ምልልስ ላይ የቼቭሮን ዋና ስራ አስፈፃሚ ማይክ ዊርዝን በቀጥታ ተችተዋል። ትራምፕ በማህበራዊ ሚዲያ ገፃቸው ላይ እንዳሰፈሩት፣ ዊርዝ የትራምፕ አስተዳደር ለኃይል ኢንዱስትሪው ላደረገው እገዛ ምስጋና ማቅረብ ተስኖታል ብለዋል። "በትራምፕ አስተዳደር ብልሃት፣ አርቆ አሳቢነት፣ ጥንካሬ እና መረጋጋት ባይኖር ኖሮ የነዳጅ ኢንዱስትሪውም ሆነ ሀገራችን የሞቱ ይሆኑ ነበር የሚለውን እውነታ ሆን ብሎ መርሳቱ ነው!" ሲሉ ጽፈዋል።
በተጨማሪም ቼቭሮን በቬንዙዌላ ከሚያደርገው እንቅስቃሴ ተጠቃሚ እየሆነ መሆኑን ትራምፕ ተናግረዋል። የኩባንያው አመራሮች ከቬንዙዌላ የሚገባው የድፍድፍ ነዳጅ መጠን መጨመሩ የአሜሪካን የነዳጅ ዋጋ ለማረጋጋት እየረዳ መሆኑን ገልጸዋል።
በዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ የነዳጅ ኩባንያዎች የነዳጅ ዋጋን አይወስኑም። የኢነርጂ መረጃ አስተዳደር መረጃ እንደሚያመለክተው፣ ድፍድፍ ነዳጅ የአንድ ጋሎን ነዳጅ ወጪ 51 በመቶውን የሚይዝ በመሆኑ የዋጋ ውሳኔ ላይ ትልቁን ድርሻ ይይዛል። በመላው አሜሪካ ለሚገኙ ማደያዎች ነዳጅ የማጓጓዝ ወጪን እና የችርቻሮ ነጋዴዎችን የስራ ማስኬጃ ወጪ የሚያካትተው የግብይት እና ስርጭት ሂደት ደግሞ 11 በመቶውን ይይዛል። ድፍድፍ ነዳጅን ወደ ተለያዩ ክፍሎች የማጣራት እና የመበጠስ (Refining) ሂደት 20 በመቶውን የነዳጅ ዋጋ እንደሚሸፍን መረጃው ያሳያል።
9 days ago
(ዘ-ሐበሻ ስፖርት) የብራዚል ብሔራዊ ቡድን የምንጊዜም ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪ የሆነው እና በቢጫዋ ማሊያ የበርካቶችን ልብ በልዩ ችሎታው የገዛው ኔይማር ጁኒየር፣ በብሔራዊ ቡድን መድረክ የመጨረሻውን የስንብት ቃል በእንባ ታጅቦ ተናግሯል። ከዓለም ዋንጫው የጥሎ ማለፍ 16 ዙሪያ በኖርዌይ ያልታሰበ የ2ለ1 ሽንፈት አስተናግደው ከውድድሩ ከተሰናበቱ በኋላ፣ "ሁሉም ነገር እዚሁ ላይ ያበቃል" ሲል የውሳኔውን ጥልቀት እና የልብ ስብራቱን አሳይቷል።
ለሶስት ረጅም ዓመታት ከብሔራዊ ቡድኑ ርቆ ከቆየ በኋላ፣ በዚህ የዓለም ዋንጫ አስገራሚ ጥሪ ተደርጎለት ወደ ስብስቡ የተቀላቀለው የ34 ዓመቱ ኔይማር፤ በውድድሩ ላይ መሰለፍ የቻለው ለ37 ደቂቃዎች ብቻ ነበር። የብራዚልን እግር ኳስ አፈ-ታሪክ ፔሌን አስከንድሮ የሀገሪቱ የምንጊዜም ኮከብ ግብ አስቆጣሪ መሆን የቻለው ይህ የእግር ኳስ ጠበብት፣ በኖርዌዩ ጨዋታ በፍጹም ቅጣት ምት ያስቆጠራት ብቸኛ ግብ ሀገሩን ከጊዜያዊ ሽንፈት ልትታደጋት አልቻለችም።
ማክሰኞ ምሽት ክለቡ ሳንቶስ በኮፓ ሱዳሜሪካና የቬንዙዌላውን ዩሲቪ (UCV) 4ለ2 በሆነ ሰፊ ውጤት አሸንፎ ወደ ጥሎ ማለፉ 16 መቀላቀሉን ተከትሎ፣ ኔይማር ለጋዜጠኞች በሰጠው ስሜት ቀስቃሽ ቃለ ምልልስ የስንብት ቃሉን አረጋግጧል። "ከብሔራዊ ቡድን ጋር የነበረኝ ጊዜ አብቅቷል። ታሪክ ሰርቻለሁ፣ እጅግ ደስተኛም ነበርኩ። ለዚህች ማሊያ ደሜን እና ህይወቴን ሰጥቻለሁ... አሁን ግን ከዚህ በላይ አልፈልግም" ሲል በከፍተኛ ሀዘን ተናግሯል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ ይማር በክለብ ደረጃ አሁንም የሳንቶስ የልብ ትርታ ሆኖ ቀጥሏል። እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ ከልጅነት ክለቡ ጋር ውል ያለው ኮከቡ፣ በአሁኑ ሰዓት ታሪካዊውን ክለብ ከወራጅ ቀጠና ለማትረፍ ከፍተኛ ትግል እያደረገ ይገኛል። ወደ ክለቡ ከተመለሰ በኋላ ባደረገው የመጀመሪያ ጨዋታ ሁለት ግቦችን በማስቆጠር ድንቅ አቋሙን ሲያሳይ፤ ግቦቹን ካስቆጠረ በኋላ ያሳየው 'ካርታ የማደል' የደስታ አገላለጽ የብዙዎችን ትኩረት ስቦ ነበር። ይህን ያደረገው፣ የቡድን አጋሮቹ በቬንዙዌላ የኮፓ ሱዳሜሪካና ጨዋታ እያደረጉ እሱ በፖከር (Poker) ውድድር ላይ በመሳተፉ ምክንያት ይተቹት ለነበሩት አካላት በፌዝ የተሞላ ምላሽ ለመስጠት ነበር።
በማክሰኞው የመልስ ጨዋታ በተጠባባቂ ወንበር ላይ ሆኖ የጀመረው ኔይማር፣ ሳንቶስ ያለ ብዙ ድካም ወደ ቀጣዩ ዙር ማለፉን አረጋግጧል። ሆኖም የዓለም እግር ኳስ አፍቃሪው ከሳንቶሱ የክለብ ድል ይልቅ፣ በችሎታው ልክ የዓለም ዋንጫን ሳያነሳ፣ በእንባ ተሞልቶ ብሔራዊ ቡድኑን የተሰናበተው የዚህ ድንቅ ተጨዋች ዜና ይበልጥ ልቡን ሰብሮታል። የኔይማር የብራዚል ማሊያ ታሪክ፣ በብዙ ውጣ ውረድ፣ በድንቅ ተሰጥኦ እና ባልተቋጨ የዓለም ዋንጫ ህልም ተከቦ፣ እዚሁ ላይ በይፋ ተቋጭቷል።
ለሶስት ረጅም ዓመታት ከብሔራዊ ቡድኑ ርቆ ከቆየ በኋላ፣ በዚህ የዓለም ዋንጫ አስገራሚ ጥሪ ተደርጎለት ወደ ስብስቡ የተቀላቀለው የ34 ዓመቱ ኔይማር፤ በውድድሩ ላይ መሰለፍ የቻለው ለ37 ደቂቃዎች ብቻ ነበር። የብራዚልን እግር ኳስ አፈ-ታሪክ ፔሌን አስከንድሮ የሀገሪቱ የምንጊዜም ኮከብ ግብ አስቆጣሪ መሆን የቻለው ይህ የእግር ኳስ ጠበብት፣ በኖርዌዩ ጨዋታ በፍጹም ቅጣት ምት ያስቆጠራት ብቸኛ ግብ ሀገሩን ከጊዜያዊ ሽንፈት ልትታደጋት አልቻለችም።
ማክሰኞ ምሽት ክለቡ ሳንቶስ በኮፓ ሱዳሜሪካና የቬንዙዌላውን ዩሲቪ (UCV) 4ለ2 በሆነ ሰፊ ውጤት አሸንፎ ወደ ጥሎ ማለፉ 16 መቀላቀሉን ተከትሎ፣ ኔይማር ለጋዜጠኞች በሰጠው ስሜት ቀስቃሽ ቃለ ምልልስ የስንብት ቃሉን አረጋግጧል። "ከብሔራዊ ቡድን ጋር የነበረኝ ጊዜ አብቅቷል። ታሪክ ሰርቻለሁ፣ እጅግ ደስተኛም ነበርኩ። ለዚህች ማሊያ ደሜን እና ህይወቴን ሰጥቻለሁ... አሁን ግን ከዚህ በላይ አልፈልግም" ሲል በከፍተኛ ሀዘን ተናግሯል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ ይማር በክለብ ደረጃ አሁንም የሳንቶስ የልብ ትርታ ሆኖ ቀጥሏል። እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ ከልጅነት ክለቡ ጋር ውል ያለው ኮከቡ፣ በአሁኑ ሰዓት ታሪካዊውን ክለብ ከወራጅ ቀጠና ለማትረፍ ከፍተኛ ትግል እያደረገ ይገኛል። ወደ ክለቡ ከተመለሰ በኋላ ባደረገው የመጀመሪያ ጨዋታ ሁለት ግቦችን በማስቆጠር ድንቅ አቋሙን ሲያሳይ፤ ግቦቹን ካስቆጠረ በኋላ ያሳየው 'ካርታ የማደል' የደስታ አገላለጽ የብዙዎችን ትኩረት ስቦ ነበር። ይህን ያደረገው፣ የቡድን አጋሮቹ በቬንዙዌላ የኮፓ ሱዳሜሪካና ጨዋታ እያደረጉ እሱ በፖከር (Poker) ውድድር ላይ በመሳተፉ ምክንያት ይተቹት ለነበሩት አካላት በፌዝ የተሞላ ምላሽ ለመስጠት ነበር።
በማክሰኞው የመልስ ጨዋታ በተጠባባቂ ወንበር ላይ ሆኖ የጀመረው ኔይማር፣ ሳንቶስ ያለ ብዙ ድካም ወደ ቀጣዩ ዙር ማለፉን አረጋግጧል። ሆኖም የዓለም እግር ኳስ አፍቃሪው ከሳንቶሱ የክለብ ድል ይልቅ፣ በችሎታው ልክ የዓለም ዋንጫን ሳያነሳ፣ በእንባ ተሞልቶ ብሔራዊ ቡድኑን የተሰናበተው የዚህ ድንቅ ተጨዋች ዜና ይበልጥ ልቡን ሰብሮታል። የኔይማር የብራዚል ማሊያ ታሪክ፣ በብዙ ውጣ ውረድ፣ በድንቅ ተሰጥኦ እና ባልተቋጨ የዓለም ዋንጫ ህልም ተከቦ፣ እዚሁ ላይ በይፋ ተቋጭቷል።
10 days ago
#ቤተልሔም_ሸረፈዲን - " የልጅ ልብና የአዋቂ ጆሮ ያላት "
( የአልፎ ሂያጁ ማስታወሻ )
**********************************************
ቴዎድሮስ ተ/አረጋይ
#በመጨረሻም ፦ ጽሑፉ ለፌስቡክ ረጅም ( አረፍ አረፍ እየተባለ ተነቦ የሚያልቅ ) ነው ። አጥሮ ሁሉም ጋ ከሚደርስ ረዝሞ የሚመለከታቸውና የሚያስፈልጋቸው ቢያነቡት መርጬ ነው ። ሆነ ብዬ ነው ማለት ነው ። ይሁን ። እንግዲህ እያረፋችሁም ፣ እያለፋችሁም አንብቡት ።
ለግጥምም ፣ ለዜማም አልፎ ሂያጅ ነኝ። ( በተለይ ) ለግጥም አልፎ ሂያጅ መሆኔ ያስቆጨኛል ። ግጥም ምኞቴ ነው ፤ ጉድለቴም ። ማንም እንደሚሰማውና እንደሚረዳው ነኝ ። አዚያዚያምን መረዳትም ላይ ጨዋ አላዋቂ ነኝ ። ቤተልሔም ሸረፈዲን " ደስተኛ " ብላ ስለሰየመችው አዲሱ አልበሟ የተሰማኝን ልላችሁ ነው ዳር ዳር የምለው ።
እኔ የምለው ፣ ቤተልሔም ሸረፈዲን ግን ስንት ዓመቷ ነው ? በቅርቡ ትንሽ ልጅ አልነበረችም እንዴ ? ከመቼው አደገች ? ከምኔው አብባ አፈራች ? አልበሟ በተለቀቀበት " ኩራ ስትሪም " ላይ ገጣሚው ናትናኤል ግርማቸው ( ናቲ ) እንደ ገጣሚነቱ ቃላት ቆጥቦና ሀሳቡን አስውቦ " የልጅ ልብና የአዋቂ ጆሮ አላት
" እንዳላት ሆና ነው የመጣችው ። የጥበብ ስራ አመዛኙን ሁለቱን ይፈልጋል ። እውቀትም ፣ ተሰጥዖም በዝቶ ኖሯቸው የትም ሳይደርሱ የቀሩ " እገሌ ፣ እገሌ " የምንላቸው ጥቂት የማይባሉ የጥበብ ሰዎች በየአልባሌው ወድቀው ቀርተዋል ። እስቲ እነዚህን ሰዎች አስቧቸው ። የህጻን ልብም ፣ የአዋቂ ጆሮም አታገኙባቸውም ።
10 ዘፈኖች የያዘው " ደስተኛ " አልበም ናትናኤል ግርማቸውና ታምሩ አማረ በጥምረት ፕሮዲዩስ ያደረጉት ነው ። ከጀርባቸው ደግሞ ከብዙ ጥበባትና የጥበብ ሰዎች ጀርባ ያለው ዘላለም ኩራባቸው " ኩራ ስትሪም " ን ይዞ አለ ። ቅንብሩን ፣ ሚክሲንግ እና አሬንጅመንቱን ታምሩ አማረ ፣ ግጥሞቹን ( በሙሉ ) ናትናኤል ግርማቸው ( ናቲ ) ፣ " ባለቤቴ " እና " እንዴት " ዜማዎችን ዮሴፍ በቀለ ( ጆ ) ፣ " አይታለፍም " ዜማ እሱባለው ይታየው ( የሺ ) ፣ የቀሪዎቹን 7 ስራዎች ዜማዎች በምህረተአብ ደስታ ሲፈጠሩ ከእነዚህ ውስጥ የእበሙ መጠሪያ የሆነው " ደስተኛ " ን ዜማ ናቲና ምህረተአብ በጋራ ሰርተዋቸዋል ።
በአሁኑ ጊዜ አንድ ነጠላ ዜማ መስራት የምረቃ ፕሮግራም ያዘጋጃል ፤ ወዳጅ ዘመድ ያጠራራል ፤ " ሰይፉ በኢቢኤስ " ላይ ያስቀርባል ፤ ማህበራዊ ሚዲያው ላይ አላስቆም አላስቀምጥ ያስብላል ። አልበም መስራት ( አድማጭ ያልተቀበለውም ቢሆን እንኳ ) እንደ አራሷ ሴት " ምጡን ተዪው ፤ ልጁን እዪው " እየተባለና የስቃዩ ጊዜ እየተረሳ እንጂ ደጋግሞ በስሜት ሞቶ መነሳት ነው ። የሚያገጫጭ ፣ የሚያነጫንጭ ፣ የሚያቀያይምንና " ሁለተኛ ብንገናኝ ! " የሚያባብል ነው ። የምጡ ጊዜ አልፎ ልጁ ሲታይ እየተረሳ ነው አንዱ ሙዚቀኛ ከሌላው ጋር የኖረው ። ቤተልሔም መልካሞችና ህልም ያላቸው ሙያተኞች እጅ ላይ አሳርፏት እንጂ ጀምሮ አለመጨረስ ፣ ወድቆ አለመነሳትም አለ ። ገና በመጀመሪያው አልበም ፣ በትንሽ እድሜ ፣ በጀማሪነት አረዳድ እንዲህ ያለ ስኬታማ አልበም መስራት ደጋግሞ የማያጋጥም ነው ። ህብስት ጥሩነህ እነ አየለ ማሞ ( ማንዶሊን ) እና ታንጎ ሙዚቃ ቤትን እንዳገኘችው አይነት እድለኛነት ይጠይቃል ። የናቲ እና ታምሩ ጥምረት ደግሞ የእነ ኤሌክራትን እና አምባሰልን ዘመን ያስታውሰናል ።
ናቲ " ኩራ ስትሪም " ላይ 4 ዓመት ስላለፈው " ደስተኛ " አልበም ሲናገር " አልበሙን ጀምረነው ባልነው ጊዜ ያልጨረስነው እኛ በዚያ ውስጥ እየተሰራን ስለነበረ ነው " ይለዋል ። ፕሮዲዩሰሮቹ በምን በምን እንደተሰሩ አላውቅም ። ቤተልሔምን ግን በእርግጥም ሰርተዋታል ። አፈሩን ቆፍረውና አልመው ፣ አቡክተው ቤተልሔምን እንደ ውቡ ሸክላ አስጊጠው ሰርተዋታል ። እሷ እንደምትለውም ትንሿ ቤተልሔም " ከብዙ ልምምድ በኋላ የመጣ አልበም " ባለቤት እንትሆን አድርገዋታል ። ቤተልሔም ሸረፈዲን የተባለች ጥንቅቅ ፣ ጥፍጥ ያለ ስራ ያላት ድምጻዊትን ለዘመኑ የሙዚቃ ኢንዱስትሪ ( ? ) አበርክተዋል ። አሁን የኢትዮጵያ ዘመናዊ ሙዚቃ ቤተልሔም ሸረፈዲን የምትባል ብስል ፣ ትክን ያለች ድምጻዊት አለችለት ። ቤተልሔም ስለ አዲሱ አልበሟ ለኩራ ስትሪም ስትናገር " ይሄን አልበም እንደ መጀመሪያም ፣ እንደ መጨረሻም ስራ አድርጌ ነው የማየው ። " ብላለች ።
ናትናኤል ግርማቸው ገጣሚነት ተሰጥቶታል ። ገጣሚነቱ የቃላት ድርደራ ሳይሆን የሀሳብ ስፋት የታደለው ነው ። ናቲን በራሄል ጌቱ " ኢትዮጵያዬ " ነው ያወቅኩት ። የራሷን የራሄል ጌቱን " ያገሬ ሰው " ፣ በኋላም " ወረት " ን ሰርቶ አስደንቆኛል ። ናቲን በራሄል ጌቱ ( በስራዎቿ ) በኩል ነው ያገኘሁት ። ይህ ሰው ነው ደግሞ ከታምሩ አማረ ጋር ሆኖ ቤተልሔም ሸረፈዲንን ያገኛት ። ሁለቱ በፕሮዲዩሰርነት ባይከሰቱ ቤተልሔም ሸረፈዲን ቢያንስ በዚህ ጊዜ አትወለድም ። የጀርባ አቅሟን ባላውቅም የ10 ግጥም ፣ የ10 ዜማ ፣ የ10 ዜማዎች ቅንብር ፣ ሚክሲንግ እና ማስተሪንግ ክፍያን አትወጣውም ( ብዬ እገምታለሁ ) ። ከሁሉም በላይ ደግሞ ዘላለም ኩራባቸውን አታገኘውም ። ዘላለም ኩራባቸው ወደ ሙዚቃ ማምረት ስራ ሲገባ ከገንዘብ የነፍስ ጥሪ ትርፉን አስቦ እንደሚሆን አምናለሁ ። ካሁን ቀደም በተናጠል ሲያደርግ የነበረውን ሙያውንና ሙያተኛውን እንደ ታላቅ ወንድም አጋር የመሆን ዝንባሌውን ተቋማዊ ቅርጽ ሰጥቶት መምጣቱ ይመስለኛል ። ቤተልሔም እድለኛ ናት ። እነ ንዋይ ደበበ ፣ ሀመልማል አባተ ፣ ጸሐዬ ዮሀንስ እና ዘመንኞቻቸው በመጡበት መንገድ ነው የመጣችው ። ሌላም እድለኛነት ( ከችሎታ ጋር ) አላት ።እነ ጠረፍ ካሳሁን ፣ ራሄል ጌቱ ፣ ለምለም ኃ/ሚካኤል ፣ ዘቢባ ግርማ ተሰርተው የወጡበት " የኛ " ፕሮጀክት ፣ የእነ አይዳ አሸናፊ እጅም አርፎባታል ።
ከአስሩ የ " ደስተኛ " አልበም ስራዎች በተሸከመው ሀሳብ ( ለእኔ ) " ባለቤቴ " ን የሚያህልልኝ አላገኘሁም ። ለዚህ ዘፈን ከ " ባለቤቴ " ይልቅ " አትክልተኛው " ስምም ሆኖልኛል ። ምናልባት ግን " አትክልተኛው " ለዘፈን ርዕስነት ያንስ ( አይሆን ) እንደሆን አላውቅም ። ሙሉ ዘፈኑን ስንሰማው ገጸባሕሪዋ በምናቧ ከዋለለችለት የምናብ ባለቤቷ ይልቅ የሰው ያልሆነ ፣ ለሰው አዕምሮ " ሞኝ " የሚባል ፣ ለፍጽምና የቀረበ በዝናብም ፣ በጸሐይም ስራውን የማያስተጓጉል ፣ ብርሀን መርጦ የማይመጣ ፣ በጭለማ የማይሸሸግ ፣ የማግኘትም ፣ የማጣትም ጊዜ ወዳጅ ፣ እንደ አምላክ ያለ ብርቱ ሰው ነው ። ባለቤትነቱ ህልም ሲሆን ብርቱ አትክልተኝነቱ ግን እውን ነው ። ይህ ሰው ትትርናውና ቸርነቱ እንደ አምላክ ያለ ነው ። ከማንም ፣ ከምንም የማይጠብቅ ። መስጠት ብቻ የሆነ ። በአበቦቹ መሐል ብቻ አይደለም ያለው ። ልብ ባለበት ሁሉ ነው ።
" በዝናብ አካሉም በዶፉ እየረሰረሰ
የአትክልቶቹን ስር ሲያጠጣ የልምዱን ውሀ እያፈሰሰ
አሉት የማን ነው ጅል ያን አትክልተኛ
ሳቁበት እንደሞኝ ወይኔ
አላወቁም የእሱ ዝናብ መጣ ቀረ
ንፍገትን ለልቡ እንዳላስተማረ ።
*************************
አሰብኩት ከሆነ እንዲህ ለአትክልቱ
እንዴት መልካም ይሆን ለሚወዳት ሚስቱ "
ያለችውን ብርቱና ቸር ሰው ነው . . .
" ቢዘንብም ቢያካፋም ከጎኔ የማይጠፋ
እንደ ባለ አጸዱ ጽኑ ለመውደዱ
ሳላውቅህ ልንገርህ የነገ ውሀ አጣጬ
አርገኝ እንዳልከስም ፍቅርን ተጠምቼ "
እያለች ምኞቷን ፣ መሻቷን ፣ የወደፊት ህልሟን ትነግረናለች ። መልካምነት መስጠት ብቻ ሳይሆን መቀበልንም ይፈልጋል ። ምርጥ ዘር ምርጥ አፈርንም ይፈልጋል ። በተዘራበት ሁሉ አይበቅልም ። እንደ እሷ የሚረዳ ካልተገኘ ሌሎቹ እንዳሉት " የማነው ሞኝ ? " ያስብላል ።
በርዕሰ ጉዳይ ደረጃ የዚህ የወደድኩት ብርቱ አትክልተኛ ተቃራኒ ቢሆንም የእኔ ከ1ኛ - 3ኛ " ቻው ( ዎ ) " ነው ።
" አልነበረም ከዓይን የተሰወረ
መንገድህን ሳላየው መች ቀረ
ሰነባብቷል መንፈስህ ሸፍቷል
ልቤን ልብህ ቻው ካለው ቆይቷል ።
አልታወጀም እንጂ ፊትም የእኛ ነገር
የተለያየነው አብረን ሆነን ነበር ።
እንባዬ ተማጽኖህ እንዳያስታርቀን
ያለቀው ያኔ ነው ልብህ የሄደ ቀን ።
እያንዳንዱን ቀናት በእንባ እየሰፈርኩኝ
ቻው ስልህ ኖሬያለሁ እየሸራረፍኩኝ ።
ዛሬም ለበደልህ አረከኝ ጣል ጣል
ቻው ማለት ብቻ ነው የቀረኝ አንድ ቃል ። "
ይኽ መቸም በየፍቅር ጎጆው ፣ በየትዳር ማጀቱ ፣ በየጓደኝነቱና ወዳጅነቱ አደባባይ የሚታይ የወቅቱ እውነታ ነው ። በየግንኙነታችን " ቻው ማለት ብቻ ነው የቀረኝ አንድ ቃል " ። አብዛኛዎቻችን አንድ ላይ ቆመናል እንጂ አብረን አይደለንም ። " አንድ ላይ ብንሆንም ተለያይተናል " እንዳለው ድምጻዊው ። እግሮቻችን ብቻ አብረው ይጓዛሉ ፤ አካላችን አንድ ላይ ይታያል ፤ ነፍስ የሌለው ስጋ ነው ። አብረን ውለን እናድራለን ፤ በልባችን ግን ተለያይተናል ። አልታወቀን ይሆናል እንጂ እንደ ግልም ፣ እንደ ሀገርም እንዲህ ሆነናል ። ለዚህ ነው አሁን ያለንበት ላይ ያለነው ። ለዚህ ነው በየሰበቡ ሕይወት የሚታክተን ። ለዚህ ነው መኖር ትግል ፣ አብሮነት መተናነቅ የሚሆንብን ( የሆነብን ) ። የቤተልሔም ሸረፈዲን " ቻው " ለአንድ ተፈቃሪ ወንድ የተሰራም ቢሆን ሀሳቡ ግን እዚህ ድረስም የሚመጣ ነው ። ናቲ " ቃሉ ከዜማው ጋር ነው የመጣው " ያለውና ራሷን ድምጻዊቷን አስለቅሶ የተገለጠው " ቻው " ገና ብዙውን ልብ የሚነካ ስራ ይሆናል ።
" ልቤን " ን ላልወደው አስቤ ነበረ መሰለኝ ። የእድሜም ፣ የፍላጎትም ጉዳይ ሆኖ ፈጠን ላሉ ምቶች አልደነግጥ ሆኖ ይሆናል እንጂ ምን ሆኜ ነው ዜማው ፣ ምቱ ፣ በተለይ የድምጻዊቷ አዘፋፈን ከፍ ብሎ የታየበትን ይህን ስራ " ይቆየኝ " ያልኩት ? ባልወደውና ደጋግሜ ባልሰማው ይቆጨኝ ነበር ። ( ለነገሩ ካልወደድኩት ለምን ይቆጨኛል ? ) " ደስተኛ " ርዕስና ሀሳቡ ደስተኛ ካልሆነች ፣ " አልወድሽም " ከተባለችና ከተገፋች ገጸባህሪ የተገኘ ነው ። " ቢከፋም ፣ ቢለማም ባለኝ ደስተኛ ነኝ " ትላለች ። " አልወድሽም " ተብላና " ብትጎዘጉዝ አበባ ዛሬ አይረባ " ያለች ሴት ራሷን ማታለል ሳይሆን " ቢከፋም ፣ ቢለማም ባለኝ ደስተኛ ነኝ " ስትል ካዋጣትና ከተቻላት ያድርግላት ። ከእሷ እንባና የልብ ስብራት ምን ጉዳይ አለን ? ብቻ ከአፏ ሳይሆን ከልቧ ይሁን ።
" እንደ ውሀ መውረድ ፣ እንደ ጸሐይ መውጣት
እንደ ጊዜው መክነፍ ፣ እንደ አሸዋ መብዛት
እውነታ መሆኑን ቅንጣት ሳልጠረጥር
እኔስ አምነዋለሁ የልብህን ፍቅር "
ያለችበት " አካልዬ " ለረጋ ያለ ሙዚቃ አፍቃሪ ይሁነኝ ተብሎ የተቀመረ ስራ ነው ። በምርጤነት ከተቀበልኳቸው መካከል አንዱ ነው ።
አንደኛው ሙዚቃ አስተያየት መስጫ ውስጥ ገብቼ ሳነብ " የዚህ አልበም ትልቁ ችግሩ ውስጡ ያሉት ዘፈኖች 10 ብቻ መሆናቸው ነው " ሲል " አድናቆቱን " ገልጿል ። እኔም እንደዚያ ሆኖ ይሰማኛል ። ከአስሩ ሰባቱን ስራዎች በልዩ ሁኔታ ወድጃቸዋለሁ ። አንዱ የዋለልኩበትና ሁለቱ ደግሞ ልብ ያልሰጠኋቸው ናቸው ። ይህ በአንድ አለበም ውስጥ ከበቂ በላይ ስኬታማነት ነው ። ከብዙ ዓመት በኋላ ተሟልቶ ያገኙሁት ምርጤ ነው " ደስተኛ " አልበም ።
እዚህ አልበም ላይ ያለኝ አንድ ( ግላዊ ) ቅሬታ አስሩም ስራዎች የተቃራኒ ጾታ ፍቅር ላይ ብቻ ያተኮሩ መሆናቸው ነው ። እንዳይሆኑ የሚከለክል ደንብ የለም ። ፕሮዲዩሰሮቹ የቤተልሔምን እድሜና የፍቅር ጊዜዋን አስበው ያደረጉት ሊሆን ይችላል ። ያም ቢሆን በዚህ ውጥንቅጡ የወጣ የመከራ ጊዜ ፣ በብዙ ሰው ሰራሽና የአስተሳሰብ ሰንሰለት እግር ከወርች ታስረን መሔጃ ባጣንበት ዘመንና ሀገር ፣ ላለንበት ጊዜ ፣ ለስሜታችን ፣ ለህመማችን ፣ ለሰለለው ተስፋችን የሚሆን አንድ ስራ ልናጣ አይገባም ብዬ አስባለሁ ። ናቲና ምህረተአብ ለራሄል ጌቱ እንደሰጧት " ያገሬ ሰው " ያለ ስራ ቢመርቁልን እንዴት መልካም ነበረ ?
ከቀናት በፊት አስቴር አወቀ ( በድጋሚ ስራዎቿም ቢሆን ) በትንሿ ቤተልሔም ሸረፈዲን ላይ ተደርባ አልበሟን መልቀቋ አስፈርቶኝ ነበረ ። ይህን የመሰለ አልበም ፣ የ4 ዓመት የሚነገርና የማይነገር እልህ አስጨራሽ ድካም መና እንዳይቀር ሰግቼ ነበረ ። ስጋቴ ስጋት ብቻ ሆኖ ቀርቷል ። ቤተልሔም የዋርካው ጥላ ሳያርፍባት አልፋለች ። ገና ገና ትቀጥላለች ፤ ትቀጣጠላለች ።
( የአልፎ ሂያጁ ማስታወሻ )
**********************************************
ቴዎድሮስ ተ/አረጋይ
#በመጨረሻም ፦ ጽሑፉ ለፌስቡክ ረጅም ( አረፍ አረፍ እየተባለ ተነቦ የሚያልቅ ) ነው ። አጥሮ ሁሉም ጋ ከሚደርስ ረዝሞ የሚመለከታቸውና የሚያስፈልጋቸው ቢያነቡት መርጬ ነው ። ሆነ ብዬ ነው ማለት ነው ። ይሁን ። እንግዲህ እያረፋችሁም ፣ እያለፋችሁም አንብቡት ።
ለግጥምም ፣ ለዜማም አልፎ ሂያጅ ነኝ። ( በተለይ ) ለግጥም አልፎ ሂያጅ መሆኔ ያስቆጨኛል ። ግጥም ምኞቴ ነው ፤ ጉድለቴም ። ማንም እንደሚሰማውና እንደሚረዳው ነኝ ። አዚያዚያምን መረዳትም ላይ ጨዋ አላዋቂ ነኝ ። ቤተልሔም ሸረፈዲን " ደስተኛ " ብላ ስለሰየመችው አዲሱ አልበሟ የተሰማኝን ልላችሁ ነው ዳር ዳር የምለው ።
እኔ የምለው ፣ ቤተልሔም ሸረፈዲን ግን ስንት ዓመቷ ነው ? በቅርቡ ትንሽ ልጅ አልነበረችም እንዴ ? ከመቼው አደገች ? ከምኔው አብባ አፈራች ? አልበሟ በተለቀቀበት " ኩራ ስትሪም " ላይ ገጣሚው ናትናኤል ግርማቸው ( ናቲ ) እንደ ገጣሚነቱ ቃላት ቆጥቦና ሀሳቡን አስውቦ " የልጅ ልብና የአዋቂ ጆሮ አላት
" እንዳላት ሆና ነው የመጣችው ። የጥበብ ስራ አመዛኙን ሁለቱን ይፈልጋል ። እውቀትም ፣ ተሰጥዖም በዝቶ ኖሯቸው የትም ሳይደርሱ የቀሩ " እገሌ ፣ እገሌ " የምንላቸው ጥቂት የማይባሉ የጥበብ ሰዎች በየአልባሌው ወድቀው ቀርተዋል ። እስቲ እነዚህን ሰዎች አስቧቸው ። የህጻን ልብም ፣ የአዋቂ ጆሮም አታገኙባቸውም ።
10 ዘፈኖች የያዘው " ደስተኛ " አልበም ናትናኤል ግርማቸውና ታምሩ አማረ በጥምረት ፕሮዲዩስ ያደረጉት ነው ። ከጀርባቸው ደግሞ ከብዙ ጥበባትና የጥበብ ሰዎች ጀርባ ያለው ዘላለም ኩራባቸው " ኩራ ስትሪም " ን ይዞ አለ ። ቅንብሩን ፣ ሚክሲንግ እና አሬንጅመንቱን ታምሩ አማረ ፣ ግጥሞቹን ( በሙሉ ) ናትናኤል ግርማቸው ( ናቲ ) ፣ " ባለቤቴ " እና " እንዴት " ዜማዎችን ዮሴፍ በቀለ ( ጆ ) ፣ " አይታለፍም " ዜማ እሱባለው ይታየው ( የሺ ) ፣ የቀሪዎቹን 7 ስራዎች ዜማዎች በምህረተአብ ደስታ ሲፈጠሩ ከእነዚህ ውስጥ የእበሙ መጠሪያ የሆነው " ደስተኛ " ን ዜማ ናቲና ምህረተአብ በጋራ ሰርተዋቸዋል ።
በአሁኑ ጊዜ አንድ ነጠላ ዜማ መስራት የምረቃ ፕሮግራም ያዘጋጃል ፤ ወዳጅ ዘመድ ያጠራራል ፤ " ሰይፉ በኢቢኤስ " ላይ ያስቀርባል ፤ ማህበራዊ ሚዲያው ላይ አላስቆም አላስቀምጥ ያስብላል ። አልበም መስራት ( አድማጭ ያልተቀበለውም ቢሆን እንኳ ) እንደ አራሷ ሴት " ምጡን ተዪው ፤ ልጁን እዪው " እየተባለና የስቃዩ ጊዜ እየተረሳ እንጂ ደጋግሞ በስሜት ሞቶ መነሳት ነው ። የሚያገጫጭ ፣ የሚያነጫንጭ ፣ የሚያቀያይምንና " ሁለተኛ ብንገናኝ ! " የሚያባብል ነው ። የምጡ ጊዜ አልፎ ልጁ ሲታይ እየተረሳ ነው አንዱ ሙዚቀኛ ከሌላው ጋር የኖረው ። ቤተልሔም መልካሞችና ህልም ያላቸው ሙያተኞች እጅ ላይ አሳርፏት እንጂ ጀምሮ አለመጨረስ ፣ ወድቆ አለመነሳትም አለ ። ገና በመጀመሪያው አልበም ፣ በትንሽ እድሜ ፣ በጀማሪነት አረዳድ እንዲህ ያለ ስኬታማ አልበም መስራት ደጋግሞ የማያጋጥም ነው ። ህብስት ጥሩነህ እነ አየለ ማሞ ( ማንዶሊን ) እና ታንጎ ሙዚቃ ቤትን እንዳገኘችው አይነት እድለኛነት ይጠይቃል ። የናቲ እና ታምሩ ጥምረት ደግሞ የእነ ኤሌክራትን እና አምባሰልን ዘመን ያስታውሰናል ።
ናቲ " ኩራ ስትሪም " ላይ 4 ዓመት ስላለፈው " ደስተኛ " አልበም ሲናገር " አልበሙን ጀምረነው ባልነው ጊዜ ያልጨረስነው እኛ በዚያ ውስጥ እየተሰራን ስለነበረ ነው " ይለዋል ። ፕሮዲዩሰሮቹ በምን በምን እንደተሰሩ አላውቅም ። ቤተልሔምን ግን በእርግጥም ሰርተዋታል ። አፈሩን ቆፍረውና አልመው ፣ አቡክተው ቤተልሔምን እንደ ውቡ ሸክላ አስጊጠው ሰርተዋታል ። እሷ እንደምትለውም ትንሿ ቤተልሔም " ከብዙ ልምምድ በኋላ የመጣ አልበም " ባለቤት እንትሆን አድርገዋታል ። ቤተልሔም ሸረፈዲን የተባለች ጥንቅቅ ፣ ጥፍጥ ያለ ስራ ያላት ድምጻዊትን ለዘመኑ የሙዚቃ ኢንዱስትሪ ( ? ) አበርክተዋል ። አሁን የኢትዮጵያ ዘመናዊ ሙዚቃ ቤተልሔም ሸረፈዲን የምትባል ብስል ፣ ትክን ያለች ድምጻዊት አለችለት ። ቤተልሔም ስለ አዲሱ አልበሟ ለኩራ ስትሪም ስትናገር " ይሄን አልበም እንደ መጀመሪያም ፣ እንደ መጨረሻም ስራ አድርጌ ነው የማየው ። " ብላለች ።
ናትናኤል ግርማቸው ገጣሚነት ተሰጥቶታል ። ገጣሚነቱ የቃላት ድርደራ ሳይሆን የሀሳብ ስፋት የታደለው ነው ። ናቲን በራሄል ጌቱ " ኢትዮጵያዬ " ነው ያወቅኩት ። የራሷን የራሄል ጌቱን " ያገሬ ሰው " ፣ በኋላም " ወረት " ን ሰርቶ አስደንቆኛል ። ናቲን በራሄል ጌቱ ( በስራዎቿ ) በኩል ነው ያገኘሁት ። ይህ ሰው ነው ደግሞ ከታምሩ አማረ ጋር ሆኖ ቤተልሔም ሸረፈዲንን ያገኛት ። ሁለቱ በፕሮዲዩሰርነት ባይከሰቱ ቤተልሔም ሸረፈዲን ቢያንስ በዚህ ጊዜ አትወለድም ። የጀርባ አቅሟን ባላውቅም የ10 ግጥም ፣ የ10 ዜማ ፣ የ10 ዜማዎች ቅንብር ፣ ሚክሲንግ እና ማስተሪንግ ክፍያን አትወጣውም ( ብዬ እገምታለሁ ) ። ከሁሉም በላይ ደግሞ ዘላለም ኩራባቸውን አታገኘውም ። ዘላለም ኩራባቸው ወደ ሙዚቃ ማምረት ስራ ሲገባ ከገንዘብ የነፍስ ጥሪ ትርፉን አስቦ እንደሚሆን አምናለሁ ። ካሁን ቀደም በተናጠል ሲያደርግ የነበረውን ሙያውንና ሙያተኛውን እንደ ታላቅ ወንድም አጋር የመሆን ዝንባሌውን ተቋማዊ ቅርጽ ሰጥቶት መምጣቱ ይመስለኛል ። ቤተልሔም እድለኛ ናት ። እነ ንዋይ ደበበ ፣ ሀመልማል አባተ ፣ ጸሐዬ ዮሀንስ እና ዘመንኞቻቸው በመጡበት መንገድ ነው የመጣችው ። ሌላም እድለኛነት ( ከችሎታ ጋር ) አላት ።እነ ጠረፍ ካሳሁን ፣ ራሄል ጌቱ ፣ ለምለም ኃ/ሚካኤል ፣ ዘቢባ ግርማ ተሰርተው የወጡበት " የኛ " ፕሮጀክት ፣ የእነ አይዳ አሸናፊ እጅም አርፎባታል ።
ከአስሩ የ " ደስተኛ " አልበም ስራዎች በተሸከመው ሀሳብ ( ለእኔ ) " ባለቤቴ " ን የሚያህልልኝ አላገኘሁም ። ለዚህ ዘፈን ከ " ባለቤቴ " ይልቅ " አትክልተኛው " ስምም ሆኖልኛል ። ምናልባት ግን " አትክልተኛው " ለዘፈን ርዕስነት ያንስ ( አይሆን ) እንደሆን አላውቅም ። ሙሉ ዘፈኑን ስንሰማው ገጸባሕሪዋ በምናቧ ከዋለለችለት የምናብ ባለቤቷ ይልቅ የሰው ያልሆነ ፣ ለሰው አዕምሮ " ሞኝ " የሚባል ፣ ለፍጽምና የቀረበ በዝናብም ፣ በጸሐይም ስራውን የማያስተጓጉል ፣ ብርሀን መርጦ የማይመጣ ፣ በጭለማ የማይሸሸግ ፣ የማግኘትም ፣ የማጣትም ጊዜ ወዳጅ ፣ እንደ አምላክ ያለ ብርቱ ሰው ነው ። ባለቤትነቱ ህልም ሲሆን ብርቱ አትክልተኝነቱ ግን እውን ነው ። ይህ ሰው ትትርናውና ቸርነቱ እንደ አምላክ ያለ ነው ። ከማንም ፣ ከምንም የማይጠብቅ ። መስጠት ብቻ የሆነ ። በአበቦቹ መሐል ብቻ አይደለም ያለው ። ልብ ባለበት ሁሉ ነው ።
" በዝናብ አካሉም በዶፉ እየረሰረሰ
የአትክልቶቹን ስር ሲያጠጣ የልምዱን ውሀ እያፈሰሰ
አሉት የማን ነው ጅል ያን አትክልተኛ
ሳቁበት እንደሞኝ ወይኔ
አላወቁም የእሱ ዝናብ መጣ ቀረ
ንፍገትን ለልቡ እንዳላስተማረ ።
*************************
አሰብኩት ከሆነ እንዲህ ለአትክልቱ
እንዴት መልካም ይሆን ለሚወዳት ሚስቱ "
ያለችውን ብርቱና ቸር ሰው ነው . . .
" ቢዘንብም ቢያካፋም ከጎኔ የማይጠፋ
እንደ ባለ አጸዱ ጽኑ ለመውደዱ
ሳላውቅህ ልንገርህ የነገ ውሀ አጣጬ
አርገኝ እንዳልከስም ፍቅርን ተጠምቼ "
እያለች ምኞቷን ፣ መሻቷን ፣ የወደፊት ህልሟን ትነግረናለች ። መልካምነት መስጠት ብቻ ሳይሆን መቀበልንም ይፈልጋል ። ምርጥ ዘር ምርጥ አፈርንም ይፈልጋል ። በተዘራበት ሁሉ አይበቅልም ። እንደ እሷ የሚረዳ ካልተገኘ ሌሎቹ እንዳሉት " የማነው ሞኝ ? " ያስብላል ።
በርዕሰ ጉዳይ ደረጃ የዚህ የወደድኩት ብርቱ አትክልተኛ ተቃራኒ ቢሆንም የእኔ ከ1ኛ - 3ኛ " ቻው ( ዎ ) " ነው ።
" አልነበረም ከዓይን የተሰወረ
መንገድህን ሳላየው መች ቀረ
ሰነባብቷል መንፈስህ ሸፍቷል
ልቤን ልብህ ቻው ካለው ቆይቷል ።
አልታወጀም እንጂ ፊትም የእኛ ነገር
የተለያየነው አብረን ሆነን ነበር ።
እንባዬ ተማጽኖህ እንዳያስታርቀን
ያለቀው ያኔ ነው ልብህ የሄደ ቀን ።
እያንዳንዱን ቀናት በእንባ እየሰፈርኩኝ
ቻው ስልህ ኖሬያለሁ እየሸራረፍኩኝ ።
ዛሬም ለበደልህ አረከኝ ጣል ጣል
ቻው ማለት ብቻ ነው የቀረኝ አንድ ቃል ። "
ይኽ መቸም በየፍቅር ጎጆው ፣ በየትዳር ማጀቱ ፣ በየጓደኝነቱና ወዳጅነቱ አደባባይ የሚታይ የወቅቱ እውነታ ነው ። በየግንኙነታችን " ቻው ማለት ብቻ ነው የቀረኝ አንድ ቃል " ። አብዛኛዎቻችን አንድ ላይ ቆመናል እንጂ አብረን አይደለንም ። " አንድ ላይ ብንሆንም ተለያይተናል " እንዳለው ድምጻዊው ። እግሮቻችን ብቻ አብረው ይጓዛሉ ፤ አካላችን አንድ ላይ ይታያል ፤ ነፍስ የሌለው ስጋ ነው ። አብረን ውለን እናድራለን ፤ በልባችን ግን ተለያይተናል ። አልታወቀን ይሆናል እንጂ እንደ ግልም ፣ እንደ ሀገርም እንዲህ ሆነናል ። ለዚህ ነው አሁን ያለንበት ላይ ያለነው ። ለዚህ ነው በየሰበቡ ሕይወት የሚታክተን ። ለዚህ ነው መኖር ትግል ፣ አብሮነት መተናነቅ የሚሆንብን ( የሆነብን ) ። የቤተልሔም ሸረፈዲን " ቻው " ለአንድ ተፈቃሪ ወንድ የተሰራም ቢሆን ሀሳቡ ግን እዚህ ድረስም የሚመጣ ነው ። ናቲ " ቃሉ ከዜማው ጋር ነው የመጣው " ያለውና ራሷን ድምጻዊቷን አስለቅሶ የተገለጠው " ቻው " ገና ብዙውን ልብ የሚነካ ስራ ይሆናል ።
" ልቤን " ን ላልወደው አስቤ ነበረ መሰለኝ ። የእድሜም ፣ የፍላጎትም ጉዳይ ሆኖ ፈጠን ላሉ ምቶች አልደነግጥ ሆኖ ይሆናል እንጂ ምን ሆኜ ነው ዜማው ፣ ምቱ ፣ በተለይ የድምጻዊቷ አዘፋፈን ከፍ ብሎ የታየበትን ይህን ስራ " ይቆየኝ " ያልኩት ? ባልወደውና ደጋግሜ ባልሰማው ይቆጨኝ ነበር ። ( ለነገሩ ካልወደድኩት ለምን ይቆጨኛል ? ) " ደስተኛ " ርዕስና ሀሳቡ ደስተኛ ካልሆነች ፣ " አልወድሽም " ከተባለችና ከተገፋች ገጸባህሪ የተገኘ ነው ። " ቢከፋም ፣ ቢለማም ባለኝ ደስተኛ ነኝ " ትላለች ። " አልወድሽም " ተብላና " ብትጎዘጉዝ አበባ ዛሬ አይረባ " ያለች ሴት ራሷን ማታለል ሳይሆን " ቢከፋም ፣ ቢለማም ባለኝ ደስተኛ ነኝ " ስትል ካዋጣትና ከተቻላት ያድርግላት ። ከእሷ እንባና የልብ ስብራት ምን ጉዳይ አለን ? ብቻ ከአፏ ሳይሆን ከልቧ ይሁን ።
" እንደ ውሀ መውረድ ፣ እንደ ጸሐይ መውጣት
እንደ ጊዜው መክነፍ ፣ እንደ አሸዋ መብዛት
እውነታ መሆኑን ቅንጣት ሳልጠረጥር
እኔስ አምነዋለሁ የልብህን ፍቅር "
ያለችበት " አካልዬ " ለረጋ ያለ ሙዚቃ አፍቃሪ ይሁነኝ ተብሎ የተቀመረ ስራ ነው ። በምርጤነት ከተቀበልኳቸው መካከል አንዱ ነው ።
አንደኛው ሙዚቃ አስተያየት መስጫ ውስጥ ገብቼ ሳነብ " የዚህ አልበም ትልቁ ችግሩ ውስጡ ያሉት ዘፈኖች 10 ብቻ መሆናቸው ነው " ሲል " አድናቆቱን " ገልጿል ። እኔም እንደዚያ ሆኖ ይሰማኛል ። ከአስሩ ሰባቱን ስራዎች በልዩ ሁኔታ ወድጃቸዋለሁ ። አንዱ የዋለልኩበትና ሁለቱ ደግሞ ልብ ያልሰጠኋቸው ናቸው ። ይህ በአንድ አለበም ውስጥ ከበቂ በላይ ስኬታማነት ነው ። ከብዙ ዓመት በኋላ ተሟልቶ ያገኙሁት ምርጤ ነው " ደስተኛ " አልበም ።
እዚህ አልበም ላይ ያለኝ አንድ ( ግላዊ ) ቅሬታ አስሩም ስራዎች የተቃራኒ ጾታ ፍቅር ላይ ብቻ ያተኮሩ መሆናቸው ነው ። እንዳይሆኑ የሚከለክል ደንብ የለም ። ፕሮዲዩሰሮቹ የቤተልሔምን እድሜና የፍቅር ጊዜዋን አስበው ያደረጉት ሊሆን ይችላል ። ያም ቢሆን በዚህ ውጥንቅጡ የወጣ የመከራ ጊዜ ፣ በብዙ ሰው ሰራሽና የአስተሳሰብ ሰንሰለት እግር ከወርች ታስረን መሔጃ ባጣንበት ዘመንና ሀገር ፣ ላለንበት ጊዜ ፣ ለስሜታችን ፣ ለህመማችን ፣ ለሰለለው ተስፋችን የሚሆን አንድ ስራ ልናጣ አይገባም ብዬ አስባለሁ ። ናቲና ምህረተአብ ለራሄል ጌቱ እንደሰጧት " ያገሬ ሰው " ያለ ስራ ቢመርቁልን እንዴት መልካም ነበረ ?
ከቀናት በፊት አስቴር አወቀ ( በድጋሚ ስራዎቿም ቢሆን ) በትንሿ ቤተልሔም ሸረፈዲን ላይ ተደርባ አልበሟን መልቀቋ አስፈርቶኝ ነበረ ። ይህን የመሰለ አልበም ፣ የ4 ዓመት የሚነገርና የማይነገር እልህ አስጨራሽ ድካም መና እንዳይቀር ሰግቼ ነበረ ። ስጋቴ ስጋት ብቻ ሆኖ ቀርቷል ። ቤተልሔም የዋርካው ጥላ ሳያርፍባት አልፋለች ። ገና ገና ትቀጥላለች ፤ ትቀጣጠላለች ።
10 days ago
" ቢዘንብም ቢያካፋም ከጎኔ የማይጠፋ
እንደ ባለ አጸዱ ጽኑ ለመውደዱ
ሳላውቅህ ልንገርህ የነገ ውሀ አጣጬ
አርገኝ እንዳልከስም ፍቅርን ተጠምቼ "
እያለች ምኞቷን ፣ መሻቷን ፣ የወደፊት ህልሟን ትነግረናለች ። መልካምነት መስጠት ብቻ ሳይሆን መቀበልንም ይፈልጋል ። ምርጥ ዘር ምርጥ አፈርንም ይፈልጋል ። በተዘራበት ሁሉ አይበቅልም ። እንደ እሷ የሚረዳ ካልተገኘ ሌሎቹ እንዳሉት " የማነው ሞኝ ? " ያስብላል ።
በርዕሰ ጉዳይ ደረጃ የዚህ የወደድኩት ብርቱ አትክልተኛ ተቃራኒ ቢሆንም የእኔ ከ1ኛ - 3ኛ " ቻው ( ዎ ) " ነው ።
" አልነበረም ከዓይን የተሰወረ
መንገድህን ሳላየው መች ቀረ
ሰነባብቷል መንፈስህ ሸፍቷል
ልቤን ልብህ ቻው ካለው ቆይቷል ።
አልታወጀም እንጂ ፊትም የእኛ ነገር
የተለያየነው አብረን ሆነን ነበር ።
እንባዬ ተማጽኖህ እንዳያስታርቀን
ያለቀው ያኔ ነው ልብህ የሄደ ቀን ።
እያንዳንዱን ቀናት በእንባ እየሰፈርኩኝ
ቻው ስልህ ኖሬያለሁ እየሸራረፍኩኝ ።
ዛሬም ለበደልህ አረከኝ ጣል ጣል
ቻው ማለት ብቻ ነው የቀረኝ አንድ ቃል ። "
ይኽ መቸም በየፍቅር ጎጆው ፣ በየትዳር ማጀቱ ፣ በየጓደኝነቱና ወዳጅነቱ አደባባይ የሚታይ የወቅቱ እውነታ ነው ። በየግንኙነታችን " ቻው ማለት ብቻ ነው የቀረኝ አንድ ቃል " ። አብዛኛዎቻችን አንድ ላይ ቆመናል እንጂ አብረን አይደለንም ። " አንድ ላይ ብንሆንም ተለያይተናል " እንዳለው ድምጻዊው ። እግሮቻችን ብቻ አብረው ይጓዛሉ ፤ አካላችን አንድ ላይ ይታያል ፤ ነፍስ የሌለው ስጋ ነው ። አብረን ውለን እናድራለን ፤ በልባችን ግን ተለያይተናል ። አልታወቀን ይሆናል እንጂ እንደ ግልም ፣ እንደ ሀገርም እንዲህ ሆነናል ። ለዚህ ነው አሁን ያለንበት ላይ ያለነው ። ለዚህ ነው በየሰበቡ ሕይወት የሚታክተን ። ለዚህ ነው መኖር ትግል ፣ አብሮነት መተናነቅ የሚሆንብን ( የሆነብን ) ። የቤተልሔም ሸረፈዲን " ቻው " ለአንድ ተፈቃሪ ወንድ የተሰራም ቢሆን ሀሳቡ ግን እዚህ ድረስም የሚመጣ ነው ። ናቲ " ቃሉ ከዜማው ጋር ነው የመጣው " ያለውና ራሷን ድምጻዊቷን አስለቅሶ የተገለጠው " ቻው " ገና ብዙውን ልብ የሚነካ ስራ ይሆናል ።
" ልቤን " ን ላልወደው አስቤ ነበረ መሰለኝ ። የእድሜም ፣ የፍላጎትም ጉዳይ ሆኖ ፈጠን ላሉ ምቶች አልደነግጥ ሆኖ ይሆናል እንጂ ምን ሆኜ ነው ዜማው ፣ ምቱ ፣ በተለይ የድምጻዊቷ አዘፋፈን ከፍ ብሎ የታየበትን ይህን ስራ " ይቆየኝ " ያልኩት ? ባልወደውና ደጋግሜ ባልሰማው ይቆጨኝ ነበር ። ( ለነገሩ ካልወደድኩት ለምን ይቆጨኛል ? ) " ደስተኛ " ርዕስና ሀሳቡ ደስተኛ ካልሆነች ፣ " አልወድሽም " ከተባለችና ከተገፋች ገጸባህሪ የተገኘ ነው ። " ቢከፋም ፣ ቢለማም ባለኝ ደስተኛ ነኝ " ትላለች ። " አልወድሽም " ተብላና " ብትጎዘጉዝ አበባ ዛሬ አይረባ " ያለች ሴት ራሷን ማታለል ሳይሆን " ቢከፋም ፣ ቢለማም ባለኝ ደስተኛ ነኝ " ስትል ካዋጣትና ከተቻላት ያድርግላት ። ከእሷ እንባና የልብ ስብራት ምን ጉዳይ አለን ? ብቻ ከአፏ ሳይሆን ከልቧ ይሁን ።
" እንደ ውሀ መውረድ ፣ እንደ ጸሐይ መውጣት
እንደ ጊዜው መክነፍ ፣ እንደ አሸዋ መብዛት
እውነታ መሆኑን ቅንጣት ሳልጠረጥር
እኔስ አምነዋለሁ የልብህን ፍቅር "
ያለችበት " አካልዬ " ለረጋ ያለ ሙዚቃ አፍቃሪ ይሁነኝ ተብሎ የተቀመረ ስራ ነው ። በምርጤነት ከተቀበልኳቸው መካከል አንዱ ነው ።
አንደኛው ሙዚቃ አስተያየት መስጫ ውስጥ ገብቼ ሳነብ " የዚህ አልበም ትልቁ ችግሩ ውስጡ ያሉት ዘፈኖች 10 ብቻ መሆናቸው ነው " ሲል " አድናቆቱን " ገልጿል ። እኔም እንደዚያ ሆኖ ይሰማኛል ። ከአስሩ ሰባቱን ስራዎች በልዩ ሁኔታ ወድጃቸዋለሁ ። አንዱ የዋለልኩበትና ሁለቱ ደግሞ ልብ ያልሰጠኋቸው ናቸው ። ይህ በአንድ አለበም ውስጥ ከበቂ በላይ ስኬታማነት ነው ። ከብዙ ዓመት በኋላ ተሟልቶ ያገኙሁት ምርጤ ነው " ደስተኛ " አልበም ።
እዚህ አልበም ላይ ያለኝ አንድ ( ግላዊ ) ቅሬታ አስሩም ስራዎች የተቃራኒ ጾታ ፍቅር ላይ ብቻ ያተኮሩ መሆናቸው ነው ። እንዳይሆኑ የሚከለክል ደንብ የለም ። ፕሮዲዩሰሮቹ የቤተልሔምን እድሜና የፍቅር ጊዜዋን አስበው ያደረጉት ሊሆን ይችላል ። ያም ቢሆን በዚህ ውጥንቅጡ የወጣ የመከራ ጊዜ ፣ በብዙ ሰው ሰራሽና የአስተሳሰብ ሰንሰለት እግር ከወርች ታስረን መሔጃ ባጣንበት ዘመንና ሀገር ፣ ላለንበት ጊዜ ፣ ለስሜታችን ፣ ለህመማችን ፣ ለሰለለው ተስፋችን የሚሆን አንድ ስራ ልናጣ አይገባም ብዬ አስባለሁ ። ናቲና ምህረተአብ ለራሄል ጌቱ እንደሰጧት " ያገሬ ሰው " ያለ ስራ ቢመርቁልን እንዴት መልካም ነበረ ?
ከቀናት በፊት አስቴር አወቀ ( በድጋሚ ስራዎቿም ቢሆን ) በትንሿ ቤተልሔም ሸረፈዲን ላይ ተደርባ አልበሟን መልቀቋ አስፈርቶኝ ነበረ ። ይህን የመሰለ አልበም ፣ የ4 ዓመት የሚነገርና የማይነገር እልህ አስጨራሽ ድካም መና እንዳይቀር ሰግቼ ነበረ ። ስጋቴ ስጋት ብቻ ሆኖ ቀርቷል ። ቤተልሔም የዋርካው ጥላ ሳያርፍባት አልፋለች ። ገና ገና ትቀጥላለች ፤ ትቀጣጠላለች ።
እንደ ባለ አጸዱ ጽኑ ለመውደዱ
ሳላውቅህ ልንገርህ የነገ ውሀ አጣጬ
አርገኝ እንዳልከስም ፍቅርን ተጠምቼ "
እያለች ምኞቷን ፣ መሻቷን ፣ የወደፊት ህልሟን ትነግረናለች ። መልካምነት መስጠት ብቻ ሳይሆን መቀበልንም ይፈልጋል ። ምርጥ ዘር ምርጥ አፈርንም ይፈልጋል ። በተዘራበት ሁሉ አይበቅልም ። እንደ እሷ የሚረዳ ካልተገኘ ሌሎቹ እንዳሉት " የማነው ሞኝ ? " ያስብላል ።
በርዕሰ ጉዳይ ደረጃ የዚህ የወደድኩት ብርቱ አትክልተኛ ተቃራኒ ቢሆንም የእኔ ከ1ኛ - 3ኛ " ቻው ( ዎ ) " ነው ።
" አልነበረም ከዓይን የተሰወረ
መንገድህን ሳላየው መች ቀረ
ሰነባብቷል መንፈስህ ሸፍቷል
ልቤን ልብህ ቻው ካለው ቆይቷል ።
አልታወጀም እንጂ ፊትም የእኛ ነገር
የተለያየነው አብረን ሆነን ነበር ።
እንባዬ ተማጽኖህ እንዳያስታርቀን
ያለቀው ያኔ ነው ልብህ የሄደ ቀን ።
እያንዳንዱን ቀናት በእንባ እየሰፈርኩኝ
ቻው ስልህ ኖሬያለሁ እየሸራረፍኩኝ ።
ዛሬም ለበደልህ አረከኝ ጣል ጣል
ቻው ማለት ብቻ ነው የቀረኝ አንድ ቃል ። "
ይኽ መቸም በየፍቅር ጎጆው ፣ በየትዳር ማጀቱ ፣ በየጓደኝነቱና ወዳጅነቱ አደባባይ የሚታይ የወቅቱ እውነታ ነው ። በየግንኙነታችን " ቻው ማለት ብቻ ነው የቀረኝ አንድ ቃል " ። አብዛኛዎቻችን አንድ ላይ ቆመናል እንጂ አብረን አይደለንም ። " አንድ ላይ ብንሆንም ተለያይተናል " እንዳለው ድምጻዊው ። እግሮቻችን ብቻ አብረው ይጓዛሉ ፤ አካላችን አንድ ላይ ይታያል ፤ ነፍስ የሌለው ስጋ ነው ። አብረን ውለን እናድራለን ፤ በልባችን ግን ተለያይተናል ። አልታወቀን ይሆናል እንጂ እንደ ግልም ፣ እንደ ሀገርም እንዲህ ሆነናል ። ለዚህ ነው አሁን ያለንበት ላይ ያለነው ። ለዚህ ነው በየሰበቡ ሕይወት የሚታክተን ። ለዚህ ነው መኖር ትግል ፣ አብሮነት መተናነቅ የሚሆንብን ( የሆነብን ) ። የቤተልሔም ሸረፈዲን " ቻው " ለአንድ ተፈቃሪ ወንድ የተሰራም ቢሆን ሀሳቡ ግን እዚህ ድረስም የሚመጣ ነው ። ናቲ " ቃሉ ከዜማው ጋር ነው የመጣው " ያለውና ራሷን ድምጻዊቷን አስለቅሶ የተገለጠው " ቻው " ገና ብዙውን ልብ የሚነካ ስራ ይሆናል ።
" ልቤን " ን ላልወደው አስቤ ነበረ መሰለኝ ። የእድሜም ፣ የፍላጎትም ጉዳይ ሆኖ ፈጠን ላሉ ምቶች አልደነግጥ ሆኖ ይሆናል እንጂ ምን ሆኜ ነው ዜማው ፣ ምቱ ፣ በተለይ የድምጻዊቷ አዘፋፈን ከፍ ብሎ የታየበትን ይህን ስራ " ይቆየኝ " ያልኩት ? ባልወደውና ደጋግሜ ባልሰማው ይቆጨኝ ነበር ። ( ለነገሩ ካልወደድኩት ለምን ይቆጨኛል ? ) " ደስተኛ " ርዕስና ሀሳቡ ደስተኛ ካልሆነች ፣ " አልወድሽም " ከተባለችና ከተገፋች ገጸባህሪ የተገኘ ነው ። " ቢከፋም ፣ ቢለማም ባለኝ ደስተኛ ነኝ " ትላለች ። " አልወድሽም " ተብላና " ብትጎዘጉዝ አበባ ዛሬ አይረባ " ያለች ሴት ራሷን ማታለል ሳይሆን " ቢከፋም ፣ ቢለማም ባለኝ ደስተኛ ነኝ " ስትል ካዋጣትና ከተቻላት ያድርግላት ። ከእሷ እንባና የልብ ስብራት ምን ጉዳይ አለን ? ብቻ ከአፏ ሳይሆን ከልቧ ይሁን ።
" እንደ ውሀ መውረድ ፣ እንደ ጸሐይ መውጣት
እንደ ጊዜው መክነፍ ፣ እንደ አሸዋ መብዛት
እውነታ መሆኑን ቅንጣት ሳልጠረጥር
እኔስ አምነዋለሁ የልብህን ፍቅር "
ያለችበት " አካልዬ " ለረጋ ያለ ሙዚቃ አፍቃሪ ይሁነኝ ተብሎ የተቀመረ ስራ ነው ። በምርጤነት ከተቀበልኳቸው መካከል አንዱ ነው ።
አንደኛው ሙዚቃ አስተያየት መስጫ ውስጥ ገብቼ ሳነብ " የዚህ አልበም ትልቁ ችግሩ ውስጡ ያሉት ዘፈኖች 10 ብቻ መሆናቸው ነው " ሲል " አድናቆቱን " ገልጿል ። እኔም እንደዚያ ሆኖ ይሰማኛል ። ከአስሩ ሰባቱን ስራዎች በልዩ ሁኔታ ወድጃቸዋለሁ ። አንዱ የዋለልኩበትና ሁለቱ ደግሞ ልብ ያልሰጠኋቸው ናቸው ። ይህ በአንድ አለበም ውስጥ ከበቂ በላይ ስኬታማነት ነው ። ከብዙ ዓመት በኋላ ተሟልቶ ያገኙሁት ምርጤ ነው " ደስተኛ " አልበም ።
እዚህ አልበም ላይ ያለኝ አንድ ( ግላዊ ) ቅሬታ አስሩም ስራዎች የተቃራኒ ጾታ ፍቅር ላይ ብቻ ያተኮሩ መሆናቸው ነው ። እንዳይሆኑ የሚከለክል ደንብ የለም ። ፕሮዲዩሰሮቹ የቤተልሔምን እድሜና የፍቅር ጊዜዋን አስበው ያደረጉት ሊሆን ይችላል ። ያም ቢሆን በዚህ ውጥንቅጡ የወጣ የመከራ ጊዜ ፣ በብዙ ሰው ሰራሽና የአስተሳሰብ ሰንሰለት እግር ከወርች ታስረን መሔጃ ባጣንበት ዘመንና ሀገር ፣ ላለንበት ጊዜ ፣ ለስሜታችን ፣ ለህመማችን ፣ ለሰለለው ተስፋችን የሚሆን አንድ ስራ ልናጣ አይገባም ብዬ አስባለሁ ። ናቲና ምህረተአብ ለራሄል ጌቱ እንደሰጧት " ያገሬ ሰው " ያለ ስራ ቢመርቁልን እንዴት መልካም ነበረ ?
ከቀናት በፊት አስቴር አወቀ ( በድጋሚ ስራዎቿም ቢሆን ) በትንሿ ቤተልሔም ሸረፈዲን ላይ ተደርባ አልበሟን መልቀቋ አስፈርቶኝ ነበረ ። ይህን የመሰለ አልበም ፣ የ4 ዓመት የሚነገርና የማይነገር እልህ አስጨራሽ ድካም መና እንዳይቀር ሰግቼ ነበረ ። ስጋቴ ስጋት ብቻ ሆኖ ቀርቷል ። ቤተልሔም የዋርካው ጥላ ሳያርፍባት አልፋለች ። ገና ገና ትቀጥላለች ፤ ትቀጣጠላለች ።
17 days ago
የእግር ኳስ ኢንዱስትሪውን እያወደሙት ነው፦ ጃቪየር ታባስ
#ethiopia | የላ ሊጋ ፕሬዝዳንት ጃቪየር ተባስ የፊፋ ፕሬዝዳንት ጂያኒ ኢንፋንቲኖ ስልጣናቸውን እንዲለቁ ጥሪ አቀረቡ።
ተባስ ኢንፋንቲኖ የእግር ኳስ ኢንዱስትሪውን እያወደሙ ነው ሲሉ ከሰዋል።
ለጣሊያኑ ላ ጋዜታ ዴሎ ስፖርት በሰጡት ቃለ ምልልስ የላ ሊጋው ኃላፊ በፊፋ አመራር ላይ ያላቸውን ከፍተኛ ቅሬታ ገልጸዋል።
በተለይም በዓለም ዋንጫው ወቅት የተደረጉ የውሃ መጠጫ እረፍቶች፣ የፍጻሜ ጨዋታ የዕረፍት ሰዓት ርዝማኔ፣ እና የወደፊት የ64 ቡድኖች የዓለም ዋንጫ ሃሳብ ስፖርቱን የሚጎዳ መሆኑን ጠቁመዋል።
ተባስ አክለውም በእኔ እይታ የእሳቸው ጊዜ አብቅቷል ካሉ በኋላ የፊፋ የምርጫ ስርአት በመበላሸቱ እና ተፎካካሪ ባለመኖሩ ኢንፋንቲኖ በስልጣን ላይ ለመቆየት አስበዋል ያ ትክክል አይደለም ብለዋል።
ብዙዎች በእርሳቸው ደስተኛ አይደሉም ነገር ግን ዝምታን መርጠዋል ይህም ዝምታ ከእርሳቸው ተግባር በምን ያህል እንደሚለይ አላውቅም በማለት አቋማቸውን በግልጽ አስቀምጠዋል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #laligapresidentjaviertebas #fifapresidentgianniinfantino
#ethiopia | የላ ሊጋ ፕሬዝዳንት ጃቪየር ተባስ የፊፋ ፕሬዝዳንት ጂያኒ ኢንፋንቲኖ ስልጣናቸውን እንዲለቁ ጥሪ አቀረቡ።
ተባስ ኢንፋንቲኖ የእግር ኳስ ኢንዱስትሪውን እያወደሙ ነው ሲሉ ከሰዋል።
ለጣሊያኑ ላ ጋዜታ ዴሎ ስፖርት በሰጡት ቃለ ምልልስ የላ ሊጋው ኃላፊ በፊፋ አመራር ላይ ያላቸውን ከፍተኛ ቅሬታ ገልጸዋል።
በተለይም በዓለም ዋንጫው ወቅት የተደረጉ የውሃ መጠጫ እረፍቶች፣ የፍጻሜ ጨዋታ የዕረፍት ሰዓት ርዝማኔ፣ እና የወደፊት የ64 ቡድኖች የዓለም ዋንጫ ሃሳብ ስፖርቱን የሚጎዳ መሆኑን ጠቁመዋል።
ተባስ አክለውም በእኔ እይታ የእሳቸው ጊዜ አብቅቷል ካሉ በኋላ የፊፋ የምርጫ ስርአት በመበላሸቱ እና ተፎካካሪ ባለመኖሩ ኢንፋንቲኖ በስልጣን ላይ ለመቆየት አስበዋል ያ ትክክል አይደለም ብለዋል።
ብዙዎች በእርሳቸው ደስተኛ አይደሉም ነገር ግን ዝምታን መርጠዋል ይህም ዝምታ ከእርሳቸው ተግባር በምን ያህል እንደሚለይ አላውቅም በማለት አቋማቸውን በግልጽ አስቀምጠዋል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #laligapresidentjaviertebas #fifapresidentgianniinfantino
Sponsored by
Surafel
18 days ago
"መታሰር አልፈልግም" ቦርጃ
#ethiopia | የአሜሪካ አስተዳደር እና የፖለቲካ ስርአት በመቃወም የሚታወቀው ስፔናዊው ተጫዋች ቦርጃ ኢግሌሲያስ ዋንጫውን ካነሳን ለፕሬዝዳንቱ ሰላምታ አልሰጥም ሲል በአንድ ቃለ መጠየቅ ተናግሮ ነበር።
ሆኖም ትላንት ምሽች ይህንን ቃሉ መተግበር አልቻለም።
የስፔኑ አጥቂ ቦርጃ ኢግሌሲያስ በዓለም ዋንጫው የፍጻሜ ጨዋታ ላይ ለዶናልድ ትራምፕ ሰላምታ የሰጠበትን ምክንያት አስረድቷል።
ሁሉም ሰው በጣም ደስተኛ በሆነበት ሰአት ለፕሬዝዳንቱ ሰላምታዬን መስጠት እና ተቃውሞዬን በሌላ መድረክ ብግልጽ ይሻላል በሚል ነው ያደረኩት ብሏል።
ቦታው አወዛጋቢ እና አነጋጋሪ የሆኑ ጉዳዮች የምንፈጥርበት ባለመሆኑ ነው ሰላምታዬን ለፕሬዝዳንቱ የሰጠሁት ሲል ተናግሯል።
በተለያዩ ጉዳዮች ያለኝን አቋምና አመለካከት ብዙዎች በደንብ ያውቁታል ሲልም አክሏል።
ተጫዋቹ ይህንን ውሳኔ የወሰነው ሰላምታውን ባለመቀበል ችግር ውስጥ ላለመግባት እና እስር ቤት ላለመውረድ በሚል እንደሆነ አስታውቋል።
በፖለቲካዊ እና ማህበራዊ ጉዳዮች ተቃውሞውን የሚገልጸው ቦርጃ ኢግሌሲያስ ከዚህ ቀደም ለፍልስጤም ተቃዋሚዎች ድጋፍ መስጠቱን እንዲሁም የ"Black Lives Matter" ንቅናቄን ለመደገፍ ጥፍሮቹን በጥቁር ቀለም መቀባቱን ተከትሎ ማስፈራርያ ደርሶበት ነበር።
ብዙ ነገሮችን ማድረግ ብፈልግና ሰዎች ተጽኖ ፈጣሪ እንደሆንኩ ቢገምቱም አንዳንድ ነገሮችን ከመጋፈጥ መቆጠብ ያስፈልጋል ብሏል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #spainstrikerborjaiglesias #shakedonaldtrumphand #worldcupfinal
#ethiopia | የአሜሪካ አስተዳደር እና የፖለቲካ ስርአት በመቃወም የሚታወቀው ስፔናዊው ተጫዋች ቦርጃ ኢግሌሲያስ ዋንጫውን ካነሳን ለፕሬዝዳንቱ ሰላምታ አልሰጥም ሲል በአንድ ቃለ መጠየቅ ተናግሮ ነበር።
ሆኖም ትላንት ምሽች ይህንን ቃሉ መተግበር አልቻለም።
የስፔኑ አጥቂ ቦርጃ ኢግሌሲያስ በዓለም ዋንጫው የፍጻሜ ጨዋታ ላይ ለዶናልድ ትራምፕ ሰላምታ የሰጠበትን ምክንያት አስረድቷል።
ሁሉም ሰው በጣም ደስተኛ በሆነበት ሰአት ለፕሬዝዳንቱ ሰላምታዬን መስጠት እና ተቃውሞዬን በሌላ መድረክ ብግልጽ ይሻላል በሚል ነው ያደረኩት ብሏል።
ቦታው አወዛጋቢ እና አነጋጋሪ የሆኑ ጉዳዮች የምንፈጥርበት ባለመሆኑ ነው ሰላምታዬን ለፕሬዝዳንቱ የሰጠሁት ሲል ተናግሯል።
በተለያዩ ጉዳዮች ያለኝን አቋምና አመለካከት ብዙዎች በደንብ ያውቁታል ሲልም አክሏል።
ተጫዋቹ ይህንን ውሳኔ የወሰነው ሰላምታውን ባለመቀበል ችግር ውስጥ ላለመግባት እና እስር ቤት ላለመውረድ በሚል እንደሆነ አስታውቋል።
በፖለቲካዊ እና ማህበራዊ ጉዳዮች ተቃውሞውን የሚገልጸው ቦርጃ ኢግሌሲያስ ከዚህ ቀደም ለፍልስጤም ተቃዋሚዎች ድጋፍ መስጠቱን እንዲሁም የ"Black Lives Matter" ንቅናቄን ለመደገፍ ጥፍሮቹን በጥቁር ቀለም መቀባቱን ተከትሎ ማስፈራርያ ደርሶበት ነበር።
ብዙ ነገሮችን ማድረግ ብፈልግና ሰዎች ተጽኖ ፈጣሪ እንደሆንኩ ቢገምቱም አንዳንድ ነገሮችን ከመጋፈጥ መቆጠብ ያስፈልጋል ብሏል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #spainstrikerborjaiglesias #shakedonaldtrumphand #worldcupfinal
21 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) ኢቦኒ መፅሄት ‹‹ልእልት ኤሊያና ሮዝ መኮንን አንድ አመት ሞላት›› ብሏል፡፡ በመፅሄቱ ዘገባ መሰረት ይህች ህፃን ዛሬ ጁላይ 17 ቀን የመጀመሪያ ልደቷን እያከበረች ትገኛለች፡፡ ህፃኗ የልእልት ኤድና ተፈሪ መኮንን እና ጀማል ሮቢንሰን ልጅ ናት፡፡ ይህም ማለት የኢትዮጵያ የመጨረሻው ንጉስ አፄ ሀይለስላሴ የልጅ ልጅ ልጅ ያደርጋታል፡፡ እናቷ ኤድና የልኡል ራስ ተፈሪ መኮንንና የልእልት አስቴር አብተው ልጅ ናት፡፡
ኤድና ለመፅሄቱ በሰጠችው መግለጫ ‹‹ልጄን ካየሁበት እለት አንስቶ ስሜቴን በቃላት ልገልፀው አልችልም፡፡ የእሷን መምጣት ለረጅም ጊዜ በፀሎት ስንጠባበቅ ነበር›› ያለች ሲሆን ያለፉትን 365 ቀናት መላ ቤተሰቡ ደስተኛ መሆኑን አስረድታለች፡፡ እንደገለፀችውም የኤሊያና ወደዚህ አለም መምጣት ከእሷ ህይወት ጋር ያመሳስለዋል፡፡ ምክንያቱም በወላጆቿ ውስጥ ብቸኛዋ ሴት በመሆኗ ስትወለድ ቤተሰቦቿ በጣም ደስተኛ ለመሆን ችለው ነበር፡፡
እንደዘገባው እናቷ ልእልት አስቴር ወደቤተሰቡ ለተቀላቀለችው የልጅ ልጃቸው ልደት ልዩ ስጦታ አበርክተዋል፡፡ ይህ ስጦታም ኤድና በህፃንነቷ ስታደርጋቸው የነበሩት ልብሶች ናቸው፡፡ ኤድና ስትናገር ‹‹እናቴ እነዚህን በህፃንነቴ ሳደርጋቸው የነበሩትን ቀሚሶች የት እንዳስቀመጠቻቸው አላውቅም ነበር፡፡ እነዚህን ልብሶች አንዳንዶቹን በቪዲዮ አይቻቸዋለሁ፡፡ ነገር ግን አላስታውሳቸውም›› በማለት ገልፃ በእናቷ ‹‹ሰርፕራይዝ›› መደረጓን አስታውቃለች፡፡
ኤድና ለመፅሄቱ በሰጠችው መግለጫ ‹‹ልጄን ካየሁበት እለት አንስቶ ስሜቴን በቃላት ልገልፀው አልችልም፡፡ የእሷን መምጣት ለረጅም ጊዜ በፀሎት ስንጠባበቅ ነበር›› ያለች ሲሆን ያለፉትን 365 ቀናት መላ ቤተሰቡ ደስተኛ መሆኑን አስረድታለች፡፡ እንደገለፀችውም የኤሊያና ወደዚህ አለም መምጣት ከእሷ ህይወት ጋር ያመሳስለዋል፡፡ ምክንያቱም በወላጆቿ ውስጥ ብቸኛዋ ሴት በመሆኗ ስትወለድ ቤተሰቦቿ በጣም ደስተኛ ለመሆን ችለው ነበር፡፡
እንደዘገባው እናቷ ልእልት አስቴር ወደቤተሰቡ ለተቀላቀለችው የልጅ ልጃቸው ልደት ልዩ ስጦታ አበርክተዋል፡፡ ይህ ስጦታም ኤድና በህፃንነቷ ስታደርጋቸው የነበሩት ልብሶች ናቸው፡፡ ኤድና ስትናገር ‹‹እናቴ እነዚህን በህፃንነቴ ሳደርጋቸው የነበሩትን ቀሚሶች የት እንዳስቀመጠቻቸው አላውቅም ነበር፡፡ እነዚህን ልብሶች አንዳንዶቹን በቪዲዮ አይቻቸዋለሁ፡፡ ነገር ግን አላስታውሳቸውም›› በማለት ገልፃ በእናቷ ‹‹ሰርፕራይዝ›› መደረጓን አስታውቃለች፡፡
22 days ago
(ዘ-ሐበሻ ስፖርት) የዘመናችን ታላቁ የእግር ኳስ ጠበብት እና በባርሴሎና የቀኝ መስመር ላይ የክብሩ ወራሽ ይሆናል ተብሎ የሚጠበቀው ድንቁ ወጣት... እሁድ ዕለት አርጀንቲና ከስፔን በሚያደርጉት የዓለም ዋንጫ የፍጻሜ ጨዋታ ላይ ለመጀመሪያ ጊዜ ፊት ለፊት ይፋጠጣሉ። ሊዮኔል ሜሲ በ39 ዓመቱ፣ ላሚን ያማል ደግሞ ገና በ19 ዓመቱ በዚህ ታላቅ የእግር ኳስ መድረክ ላይ መገናኘታቸው፣ የሜሲን አስደናቂ ጽናት እና የያማልን ልዩ የተፈጥሮ ተሰጥኦ በግልጽ የሚያሳይ ነው።
ይሁን እንጂ የሁለቱ ተጫዋቾች መንገድ ሲገናኝ ይህ ለመጀመሪያ ጊዜ አይደለም። ጊዜው እ.ኤ.አ 2007 ነበር፤ የ20 ዓመቱ ወጣት ሊዮኔል ሜሲ በባርሴሎና ዋናው ቡድን ውስጥ ቋሚ ተሰላፊ መሆን በጀመረበት በዚያን ወቅት፣ ላሚን ያማል ገና የ5 ወር ጡት ጠባቂ ሕፃን ነበር። ይህን አስገራሚ ታሪካዊ አጋጣሚ በካሜራው ሌንስ ያስቀረው ፎቶግራፍ አንሺ ጆአን ሞንፎርት ነው። ፎቶግራፎቹ ከሁለት ዓመት በፊት ያማል ከስፔን ብሔራዊ ቡድን ጋር ዩሮ 2024ን ሲያነሳ፣ አባቱ «የሁለት ጀግኖች ጅማሮ» በሚል ጽሑፍ በማህበራዊ ሚዲያ ላይ እስካጋራው ጊዜ ድረስ ተዘንግተው ቆይተው ነበር። በምስሉ ላይ ፊቱ በፈገግታ የተሞላው ሜሲ፣ ከዓመታት በኋላ የእሱን የእግር ኳስ ፈለግ በጥብቅ የሚከተለውን አንድ ትንሽ ሕፃን በውሃ ገንዳ ውስጥ እያጠበና እያጫወተ ይታያል።
ፎቶግራፍ አንሺው ጆአን ሞንፎርትሲናገር "...ይህ እውነተኛ የዕጣ ፈንታ ተአምር ነው" ይለዋል። "ይህን ታሪክ ለፊልም ጽሑፍ ብታቀርበው እንኳን አሳማኝ አይሆንም። ከምትገምተው በላይ እጅግ ልዩ የሆነ ነገር ስታገኝ የሚሰማህ ስሜት ነው" በማለት ይገልጸዋል።
የፎቶግራፍ መነሳቱ መርሃ ግብር የተከናወነው በባርሴሎናው ካምፕ ኑ ስታዲየም የመልበሻ ክፍል ውስጥ ነበር። የያማል ቤተሰቦች በወቅቱ እዚያ ሊገኙ የቻሉት በእጣ አሸናፊነት ነው። ትውልደ ሞሮኳዊው አባቱ ሙኒር ናስራውይ እና ኢኳቶሪያል ጊኒያዊቷ እናቱ ሺላ ኢባና፣ በልጅነታቸው ከቤተሰቦቻቸው ጋር ወደ ካታሎንያ ከመጡ በኋላ ነበር የተዋወቁት። ላሚን ያማል የመጀመሪያ ልጃቸው ሲሆን፣ እሱ በተወለደበት ወቅት የካታላኑ ስፖርት ጋዜጣ ከባርሴሎና ማሊያ ስፖንሰር ዩኒሴፍ (Unicef) ጋር በመተባበር ባዘጋጁት የእጣ ውድድር ላይ ተሳትፈው አሸናፊ ሆኑ። የውድድሩ አሸናፊዎች ከባርሴሎና ዋናው ቡድን ተጫዋች ጋር የልጃቸውን ፎቶግራፍ በሙያዊ መንገድ የማንሳት ዕድል ያገኛሉ። የያማል ቤተሰቦች በዕለቱ ስታዲየም ሲደርሱ፣ በዕጣ ፈንታ ከሊዮኔል ሜሲ ጋር እንዲነሱ ተመደቡ።
ፎቶግራፍ አንሺው ሞንፎርት ያንን ቀን ሲያስታውስ፣ "ሜሲ በጣም አይን አፋር እና ዝምተኛ ልጅ ነው። ወደ መልበሻ ክፍሉ ገብቶ በድንገት ከዚህ ሕፃን ጋር ፎቶ መነሳት እንዳለበት ሲነገረው፣ ሕፃኑን ምን እንደሚያደርገው ግራ ገብቶት ፊቱ ተለዋውጦ ነበር" ይላል። "ለአንድ ወጣት ልጅ ከባድ ቢሆንም፣ ላሚን ግን በጣም ደስተኛ እና ፈገግታ የማያጣ ሕፃን ነበር። እናቱ ሺላም ታግዘን ነበር፤ በጣም ደሀ ቤተሰቦች ቢሆኑም አብሮ ለመስራት እጅግ ጥሩ ሰዎች ነበሩ። ሜሲ እንዲህ ባሉ ነገሮች ላይ ሁልጊዜም ፕሮፌሽናል ስለሆነ፣ ከሁኔታው ጋር ቶሎ ተላመደ።"
ላሚን ያማል ሰኞ ዕለት 19ኛ ዓመቱን ሲያከብር፣ አስገራሚ የእግር ኳስ ጉዞን አስመዝግቧል። ሜሲ 19 ዓመት ሲሞላው 11 የክለብ ግቦችን አስቆጥሮ አንድ የላሊጋ እና አንድ የሻምፒዮንስ ሊግ ዋንጫን አሸንፎ ነበር። ያማል ግን በአንጻሩ 56 ግቦችን ከመረብ አሳርፎ፣ ሦስት የላሊጋ ዋንጫዎችን፣ አንድ የኮፓ ዴል ሬይ እና የዩሮ 2024 ዋንጫን ማንሳት ችሏል።
የሚገርመው ነገር «ያማል» የልጁ የአባት ስም ሳይሆን፣ ሁለተኛው መጠሪያ ስሙ መሆኑ ነው። ሙሉ ስሙ ላሚን ያማል ናስራውይ ኢባና ሲሆን፣ በማሊያው ጀርባ ላይ የሚጠቀመው የመጀመሪያዎቹን ሁለት ስሞቹን ነው። ይህ የሆነበት ምክንያት ደግሞ፣ እሱ በሚወለድበት ወቅት ቤተሰቡ በከፍተኛ የገንዘብ ችግር ውስጥ ወድቆ በነበረበት ሰዓት የገንዘብ ድጋፍ ላደረጉላቸው ሁለት የቅርብ ወዳጆቻቸው ክብር ሲሉ አባቱ ቃል በገባው መሠረት የተሰየመ ነው።
በአረብኛ «ላሚን» ማለት ታማኝ ማለት ሲሆን፣ «ያማል» ደግሞ የጀማል ሌላኛው አጠራር ሆኖ ውበት ወይም ግርማ ሞገስ ማለት ነው። ያማል ባስቆጠራቸው ግቦች ላይ በጣቶቹ «3-0-4» የሚል ምልክት በማሳየት ደስታውን ይገልጻል፤ ይህ ደግሞ ያደገበትንና ከባርሴሎና 20 ማይል ርቃ የምትገኘውን የሮካፎንዳ ሰፈር የፖስታ ኮድ የሚያመላክት ነው። ያማል ስለ ቤተሰቦቹ ሲናገር... "ወላጆቼ ያደረጉልኝን ነገር እኔ ልጄ ላልሆነ ሰው ማድረግ አልችልም። ገንዘብ ከሌለህ ልጅህ እግር ኳስ እንዲጫወት መርዳት በጣም ከባድ ነው፤ ወላጆቼ ግን ይህን ሁሉ አሳክተዋል። ውለታቸውን መቼም ልመልስላቸው አልችልም" ብሏል።
ለካታላኑ እና የባርሴሎና ደጋፊ ለሆነው ፎቶግራፍ አንሺ ሞንፎርት፣ የሁለቱ ተጫዋቾች በዓለም ዋንጫ የፍጻሜ መድረክ ላይ መገናኘት ከሁለት አሥርት ዓመታት በፊት ለጀመረው ታሪክ ፍጹም ማሳረጊያ ነው። የ58 ዓመቱ ሞንፎርት፣ "የታሪካቸውን ዑደት እየዘጋን ይመስለኛል፤ አስደሳች ፍጻሜ ነው። እኔ የባርሴሎና ደጋፊ ነኝ፤ ለሜሲ የእግር ኳስ ህይወቱን ሁለተኛውን የዓለም ዋንጫ በማንሳት ቢያጠናቅቅ ፍጹም ይገባዋል እላለሁ። ላሚን ደግሞ ገና ወደፊት የዓለም ዋንጫን የሚያነሳበት ብዙ ጊዜ አለው። ነገር ግን ስፔን እና ላሚን አሁን በጥሩ ሞራል ላይ ይገኛሉ፤ ይህንን ዋንጫ ቢያነሳ ከሌሎች ክብሮቹ ሁሉ የላቀ ይሆናል። ስለዚህ ምርጫው ለእኔ በጣም ከባድ ነው፤ ልቤ ለሁለት እየተሰነጠቀ ነው" በማለት ስሜቱን ገልጿል።
ይሁን እንጂ የሁለቱ ተጫዋቾች መንገድ ሲገናኝ ይህ ለመጀመሪያ ጊዜ አይደለም። ጊዜው እ.ኤ.አ 2007 ነበር፤ የ20 ዓመቱ ወጣት ሊዮኔል ሜሲ በባርሴሎና ዋናው ቡድን ውስጥ ቋሚ ተሰላፊ መሆን በጀመረበት በዚያን ወቅት፣ ላሚን ያማል ገና የ5 ወር ጡት ጠባቂ ሕፃን ነበር። ይህን አስገራሚ ታሪካዊ አጋጣሚ በካሜራው ሌንስ ያስቀረው ፎቶግራፍ አንሺ ጆአን ሞንፎርት ነው። ፎቶግራፎቹ ከሁለት ዓመት በፊት ያማል ከስፔን ብሔራዊ ቡድን ጋር ዩሮ 2024ን ሲያነሳ፣ አባቱ «የሁለት ጀግኖች ጅማሮ» በሚል ጽሑፍ በማህበራዊ ሚዲያ ላይ እስካጋራው ጊዜ ድረስ ተዘንግተው ቆይተው ነበር። በምስሉ ላይ ፊቱ በፈገግታ የተሞላው ሜሲ፣ ከዓመታት በኋላ የእሱን የእግር ኳስ ፈለግ በጥብቅ የሚከተለውን አንድ ትንሽ ሕፃን በውሃ ገንዳ ውስጥ እያጠበና እያጫወተ ይታያል።
ፎቶግራፍ አንሺው ጆአን ሞንፎርትሲናገር "...ይህ እውነተኛ የዕጣ ፈንታ ተአምር ነው" ይለዋል። "ይህን ታሪክ ለፊልም ጽሑፍ ብታቀርበው እንኳን አሳማኝ አይሆንም። ከምትገምተው በላይ እጅግ ልዩ የሆነ ነገር ስታገኝ የሚሰማህ ስሜት ነው" በማለት ይገልጸዋል።
የፎቶግራፍ መነሳቱ መርሃ ግብር የተከናወነው በባርሴሎናው ካምፕ ኑ ስታዲየም የመልበሻ ክፍል ውስጥ ነበር። የያማል ቤተሰቦች በወቅቱ እዚያ ሊገኙ የቻሉት በእጣ አሸናፊነት ነው። ትውልደ ሞሮኳዊው አባቱ ሙኒር ናስራውይ እና ኢኳቶሪያል ጊኒያዊቷ እናቱ ሺላ ኢባና፣ በልጅነታቸው ከቤተሰቦቻቸው ጋር ወደ ካታሎንያ ከመጡ በኋላ ነበር የተዋወቁት። ላሚን ያማል የመጀመሪያ ልጃቸው ሲሆን፣ እሱ በተወለደበት ወቅት የካታላኑ ስፖርት ጋዜጣ ከባርሴሎና ማሊያ ስፖንሰር ዩኒሴፍ (Unicef) ጋር በመተባበር ባዘጋጁት የእጣ ውድድር ላይ ተሳትፈው አሸናፊ ሆኑ። የውድድሩ አሸናፊዎች ከባርሴሎና ዋናው ቡድን ተጫዋች ጋር የልጃቸውን ፎቶግራፍ በሙያዊ መንገድ የማንሳት ዕድል ያገኛሉ። የያማል ቤተሰቦች በዕለቱ ስታዲየም ሲደርሱ፣ በዕጣ ፈንታ ከሊዮኔል ሜሲ ጋር እንዲነሱ ተመደቡ።
ፎቶግራፍ አንሺው ሞንፎርት ያንን ቀን ሲያስታውስ፣ "ሜሲ በጣም አይን አፋር እና ዝምተኛ ልጅ ነው። ወደ መልበሻ ክፍሉ ገብቶ በድንገት ከዚህ ሕፃን ጋር ፎቶ መነሳት እንዳለበት ሲነገረው፣ ሕፃኑን ምን እንደሚያደርገው ግራ ገብቶት ፊቱ ተለዋውጦ ነበር" ይላል። "ለአንድ ወጣት ልጅ ከባድ ቢሆንም፣ ላሚን ግን በጣም ደስተኛ እና ፈገግታ የማያጣ ሕፃን ነበር። እናቱ ሺላም ታግዘን ነበር፤ በጣም ደሀ ቤተሰቦች ቢሆኑም አብሮ ለመስራት እጅግ ጥሩ ሰዎች ነበሩ። ሜሲ እንዲህ ባሉ ነገሮች ላይ ሁልጊዜም ፕሮፌሽናል ስለሆነ፣ ከሁኔታው ጋር ቶሎ ተላመደ።"
ላሚን ያማል ሰኞ ዕለት 19ኛ ዓመቱን ሲያከብር፣ አስገራሚ የእግር ኳስ ጉዞን አስመዝግቧል። ሜሲ 19 ዓመት ሲሞላው 11 የክለብ ግቦችን አስቆጥሮ አንድ የላሊጋ እና አንድ የሻምፒዮንስ ሊግ ዋንጫን አሸንፎ ነበር። ያማል ግን በአንጻሩ 56 ግቦችን ከመረብ አሳርፎ፣ ሦስት የላሊጋ ዋንጫዎችን፣ አንድ የኮፓ ዴል ሬይ እና የዩሮ 2024 ዋንጫን ማንሳት ችሏል።
የሚገርመው ነገር «ያማል» የልጁ የአባት ስም ሳይሆን፣ ሁለተኛው መጠሪያ ስሙ መሆኑ ነው። ሙሉ ስሙ ላሚን ያማል ናስራውይ ኢባና ሲሆን፣ በማሊያው ጀርባ ላይ የሚጠቀመው የመጀመሪያዎቹን ሁለት ስሞቹን ነው። ይህ የሆነበት ምክንያት ደግሞ፣ እሱ በሚወለድበት ወቅት ቤተሰቡ በከፍተኛ የገንዘብ ችግር ውስጥ ወድቆ በነበረበት ሰዓት የገንዘብ ድጋፍ ላደረጉላቸው ሁለት የቅርብ ወዳጆቻቸው ክብር ሲሉ አባቱ ቃል በገባው መሠረት የተሰየመ ነው።
በአረብኛ «ላሚን» ማለት ታማኝ ማለት ሲሆን፣ «ያማል» ደግሞ የጀማል ሌላኛው አጠራር ሆኖ ውበት ወይም ግርማ ሞገስ ማለት ነው። ያማል ባስቆጠራቸው ግቦች ላይ በጣቶቹ «3-0-4» የሚል ምልክት በማሳየት ደስታውን ይገልጻል፤ ይህ ደግሞ ያደገበትንና ከባርሴሎና 20 ማይል ርቃ የምትገኘውን የሮካፎንዳ ሰፈር የፖስታ ኮድ የሚያመላክት ነው። ያማል ስለ ቤተሰቦቹ ሲናገር... "ወላጆቼ ያደረጉልኝን ነገር እኔ ልጄ ላልሆነ ሰው ማድረግ አልችልም። ገንዘብ ከሌለህ ልጅህ እግር ኳስ እንዲጫወት መርዳት በጣም ከባድ ነው፤ ወላጆቼ ግን ይህን ሁሉ አሳክተዋል። ውለታቸውን መቼም ልመልስላቸው አልችልም" ብሏል።
ለካታላኑ እና የባርሴሎና ደጋፊ ለሆነው ፎቶግራፍ አንሺ ሞንፎርት፣ የሁለቱ ተጫዋቾች በዓለም ዋንጫ የፍጻሜ መድረክ ላይ መገናኘት ከሁለት አሥርት ዓመታት በፊት ለጀመረው ታሪክ ፍጹም ማሳረጊያ ነው። የ58 ዓመቱ ሞንፎርት፣ "የታሪካቸውን ዑደት እየዘጋን ይመስለኛል፤ አስደሳች ፍጻሜ ነው። እኔ የባርሴሎና ደጋፊ ነኝ፤ ለሜሲ የእግር ኳስ ህይወቱን ሁለተኛውን የዓለም ዋንጫ በማንሳት ቢያጠናቅቅ ፍጹም ይገባዋል እላለሁ። ላሚን ደግሞ ገና ወደፊት የዓለም ዋንጫን የሚያነሳበት ብዙ ጊዜ አለው። ነገር ግን ስፔን እና ላሚን አሁን በጥሩ ሞራል ላይ ይገኛሉ፤ ይህንን ዋንጫ ቢያነሳ ከሌሎች ክብሮቹ ሁሉ የላቀ ይሆናል። ስለዚህ ምርጫው ለእኔ በጣም ከባድ ነው፤ ልቤ ለሁለት እየተሰነጠቀ ነው" በማለት ስሜቱን ገልጿል።
22 days ago
ፕሬዝዳንት ትራምፕ ኢራን “ባህሪዋን እንድታስተካክል” ካስጠነቀቁ በኋላ የአሜሪካ ጦር አዲስ ጥቃት ከፈተ
ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ረቡዕ ዕለት ኢራን “ባህሪዋን እንድታስተካክል” ካስጠነቀቁ በኋላ፤ የአሜሪካ ጦር በአገሪቱ የተለያዩ ክፍሎች አዲስ ጥቃት ከፈተ።
የአሜሪካ ጦር ባወጣው መግለጫ፤ በሆርሙዝ ወሽመጥ የሚያልፉ መርከቦች ጉዞን አደጋ ላይ ለመጣል ጥቅም ላይ የዋሉ "የኢራን ወታደራዊ አቅሞች" ዒላማ መደረጋቸውን አስታውቋል።
ለ90 ደቂቃ በቆየው አዲስ ዙር ጥቃት በታላቁ ቱንብ ደሴት የሚገኙ የኢራን የባሕር ዳርቻ መከላከያዎች እንዲሁም የክሩዝ ሚሳዔል ማከማቻ እና ማስወንጨፊያ ጣቢያዎች መመታታቸውን ገልጿል።
የአራን “የዕዝ ማዕከላት፣ የፀረ-አውሮፕላን መከላከያ ሥርዓቶች፣ የሚሳኤልና የድሮን አቅሞች እንዲሁም የባሕር ዳርቻ መከታተያ ተቋማት" ጥቃት ከደረሰባቸው የመከላከያ አቅም መካከል ተጠቅሰዋል። በሆርሙዝ ወሽመጥ ላይ የምትገኘው የባንደር አባስ ከተማም ዒላማ እንደሆነች ተነግሯል።
እነደ ጦሩ ገለጻ፤ አሜሪካ ወደ ኢራን ወደቦች የሚደረግ ጉዞ ላይ የጣለችውን እግድ በመጣስ ለማለፍ የሞከረ አንድ መርከብ ላይ ተተኩሷል።
ዋሽንግተን ይህንን ጥቃት ያደረሰችው ኢራን ባሕሬን እና ኩዌት ውስጥ ያሉትን ጨምሮ በቀጣናው የሚገኙ የአሜሪካ ወታደራዊ ዒላማዎችን መምታቷን ከገለፀች በኋላ ነው።
ለአምስተኛ ቀን የቀጠለው አዲስ ዙር የጥቃት ምልልስ አገራቱ ጦርነቱን ለመቋጨት ገብተውት የነበረውን የመጀመሪያ ደረጃ ስምምነት አደጋ ላይ ጥሎታል።
የኢራን ዋና ተደራዳሪ እና የፓርላማ አፈ ጉባኤ መሀማድ ባገር ጋሊባፍ አገራቸው ከስምምነቱ የማትጠቀም ከሆነ ለውሉ የምትገዛበት “ምንም ምክንያት” እንደሌላት ለመንግሥት መገናኛ ብዙኃን ተናግረዋል።
ፕሬዝዳንት ትራምፕ ኢራን እስከሚቀጥለው ሳምንት ድረስ ወደ ንግግር የማትመለስ ከሆነ ድልድዮችን እና የኃይል ማመንጫዎችን እንደሚመቱ ማክሰኞ ዕለት ዝተው ነበር።
ረቡዕ ዕለት ከጋዜጠኞች ጋር በነበራቸው ቆይታ፤ ይህንን ከማድረጋቸው በፊት ቀነ ገደብ ይሰጡ እንደሆነ ተጠይቀዋል። “ቀነ ገደብ ማስቀመጥ አልወድም፤ ነገር ግን እነሱ በደንብ ያውቃሉ፣ ታሪኩን ያውቁታል . . . ባህሪያቸውን ቢያስተካክሉ ይሻላቸዋል" ሲሉ ምላሽ ሰጥተዋል።
በኋላ ላይ ደግሞ አሁን ኢራን "ደስተኛ አይደለችም" ሲሉ በመከላከያ ጉባኤ ላይ ለተገኙት ልዑካን ተናግረዋል።
“ለመስማማት እጅጉን ይፈልጋሉ። እያደረግን ያለነውን ነገር አልወደዱትም” ብለዋል። “የምንፈልገው ከእነርሱ ጋር መስማማት ነው ወይስ የጀመርነውን እናጠናቅቅ የሚለውን እንመለከታለን” ሲሉም ተደምጠዋል።
የኢራኑ ዋና ተደራዳሪ ጋሊባፍ በበኩላቸው፤ የአገራቸው ብሔራዊ ደኅንነት የተመሠረተው በሆርሙዝ ወሽመጥ ያለውን “የኢራን አሰራር” በማስቀጠል ላይ እንደሆነ ገልጸዋል።
ከአሜሪካ ጋር “የኅልውና” ግጭት ውስጥ ያለችው ኢራን ድርድርን የምትመለከተው ከጦርነት ጎን ለጎን እንዳለ የትግል ስትራቴጂ እንደሆነም አክለዋል።
BBC
ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ረቡዕ ዕለት ኢራን “ባህሪዋን እንድታስተካክል” ካስጠነቀቁ በኋላ፤ የአሜሪካ ጦር በአገሪቱ የተለያዩ ክፍሎች አዲስ ጥቃት ከፈተ።
የአሜሪካ ጦር ባወጣው መግለጫ፤ በሆርሙዝ ወሽመጥ የሚያልፉ መርከቦች ጉዞን አደጋ ላይ ለመጣል ጥቅም ላይ የዋሉ "የኢራን ወታደራዊ አቅሞች" ዒላማ መደረጋቸውን አስታውቋል።
ለ90 ደቂቃ በቆየው አዲስ ዙር ጥቃት በታላቁ ቱንብ ደሴት የሚገኙ የኢራን የባሕር ዳርቻ መከላከያዎች እንዲሁም የክሩዝ ሚሳዔል ማከማቻ እና ማስወንጨፊያ ጣቢያዎች መመታታቸውን ገልጿል።
የአራን “የዕዝ ማዕከላት፣ የፀረ-አውሮፕላን መከላከያ ሥርዓቶች፣ የሚሳኤልና የድሮን አቅሞች እንዲሁም የባሕር ዳርቻ መከታተያ ተቋማት" ጥቃት ከደረሰባቸው የመከላከያ አቅም መካከል ተጠቅሰዋል። በሆርሙዝ ወሽመጥ ላይ የምትገኘው የባንደር አባስ ከተማም ዒላማ እንደሆነች ተነግሯል።
እነደ ጦሩ ገለጻ፤ አሜሪካ ወደ ኢራን ወደቦች የሚደረግ ጉዞ ላይ የጣለችውን እግድ በመጣስ ለማለፍ የሞከረ አንድ መርከብ ላይ ተተኩሷል።
ዋሽንግተን ይህንን ጥቃት ያደረሰችው ኢራን ባሕሬን እና ኩዌት ውስጥ ያሉትን ጨምሮ በቀጣናው የሚገኙ የአሜሪካ ወታደራዊ ዒላማዎችን መምታቷን ከገለፀች በኋላ ነው።
ለአምስተኛ ቀን የቀጠለው አዲስ ዙር የጥቃት ምልልስ አገራቱ ጦርነቱን ለመቋጨት ገብተውት የነበረውን የመጀመሪያ ደረጃ ስምምነት አደጋ ላይ ጥሎታል።
የኢራን ዋና ተደራዳሪ እና የፓርላማ አፈ ጉባኤ መሀማድ ባገር ጋሊባፍ አገራቸው ከስምምነቱ የማትጠቀም ከሆነ ለውሉ የምትገዛበት “ምንም ምክንያት” እንደሌላት ለመንግሥት መገናኛ ብዙኃን ተናግረዋል።
ፕሬዝዳንት ትራምፕ ኢራን እስከሚቀጥለው ሳምንት ድረስ ወደ ንግግር የማትመለስ ከሆነ ድልድዮችን እና የኃይል ማመንጫዎችን እንደሚመቱ ማክሰኞ ዕለት ዝተው ነበር።
ረቡዕ ዕለት ከጋዜጠኞች ጋር በነበራቸው ቆይታ፤ ይህንን ከማድረጋቸው በፊት ቀነ ገደብ ይሰጡ እንደሆነ ተጠይቀዋል። “ቀነ ገደብ ማስቀመጥ አልወድም፤ ነገር ግን እነሱ በደንብ ያውቃሉ፣ ታሪኩን ያውቁታል . . . ባህሪያቸውን ቢያስተካክሉ ይሻላቸዋል" ሲሉ ምላሽ ሰጥተዋል።
በኋላ ላይ ደግሞ አሁን ኢራን "ደስተኛ አይደለችም" ሲሉ በመከላከያ ጉባኤ ላይ ለተገኙት ልዑካን ተናግረዋል።
“ለመስማማት እጅጉን ይፈልጋሉ። እያደረግን ያለነውን ነገር አልወደዱትም” ብለዋል። “የምንፈልገው ከእነርሱ ጋር መስማማት ነው ወይስ የጀመርነውን እናጠናቅቅ የሚለውን እንመለከታለን” ሲሉም ተደምጠዋል።
የኢራኑ ዋና ተደራዳሪ ጋሊባፍ በበኩላቸው፤ የአገራቸው ብሔራዊ ደኅንነት የተመሠረተው በሆርሙዝ ወሽመጥ ያለውን “የኢራን አሰራር” በማስቀጠል ላይ እንደሆነ ገልጸዋል።
ከአሜሪካ ጋር “የኅልውና” ግጭት ውስጥ ያለችው ኢራን ድርድርን የምትመለከተው ከጦርነት ጎን ለጎን እንዳለ የትግል ስትራቴጂ እንደሆነም አክለዋል።
BBC
28 days ago
ገብረመድህን ኃይሌ የኢትዮጵያ ቡና ዋና አሰልጣኝ ሆነው ተሾሙ
#ethiopia | የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ተሳታፊው ኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ፣ አንጋፋውንና ስኬታማውን አሰልጣኝ ገብረመድህን ኃይሌን አዲስ ዋና አሰልጣኝ አድርጎ በይፋ ሾሟል።
ክለቡ ከቀድሞ አሰልጣኙ ጋር የነበረውን ስምምነት ካቋረጠ በኋላ፣ በኢትዮጵያ እግር ኳስ ትልቅ ልምድና ስኬት ያላቸውን ገብረመድህን ኃይሌን የክለቡን የአጭርና የረጅም ጊዜ ግቦች ለማሳካት በዋና አሰልጣኝነት መርጧል።
አሰልጣኝ ገብረመድህን ከዚህ ቀደም የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንን (ዋሊያዎቹን) ጨምሮ በበርካታ ታላላቅ ክለቦች በዋና አሰልጣኝነት የሠሩ ሲሆን፣ ክለቦችን ለዋንጫ ስኬት በማብቃትና ወጣት ተጫዋቾችን በማፍራት የታወቁ ናቸው።
የኢትዮጵያ ቡና አመራሮች አዲሱ አሰልጣኝ ክለቡን ወደ ቀድሞ የዋንጫ ተፎካካሪነቱ እንደሚመልሱት እምነት እንዳላቸው ገልጸዋል። አሰልጣኙም በበኩላቸው የታሪክ ባለቤት የሆነውን ክለብ ለመምራት በመመረጣቸው ደስተኛ መሆናቸውን በመግለጽ፣ የደጋፊዎችን ጥበቃ የሚመጥን ውጤት ለማስመዝገብ ጠንክረው እንደሚሠሩ አስታውቀዋል።
#getu #ethiopia #ethiopianfootball
#ethiopia | የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ተሳታፊው ኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ፣ አንጋፋውንና ስኬታማውን አሰልጣኝ ገብረመድህን ኃይሌን አዲስ ዋና አሰልጣኝ አድርጎ በይፋ ሾሟል።
ክለቡ ከቀድሞ አሰልጣኙ ጋር የነበረውን ስምምነት ካቋረጠ በኋላ፣ በኢትዮጵያ እግር ኳስ ትልቅ ልምድና ስኬት ያላቸውን ገብረመድህን ኃይሌን የክለቡን የአጭርና የረጅም ጊዜ ግቦች ለማሳካት በዋና አሰልጣኝነት መርጧል።
አሰልጣኝ ገብረመድህን ከዚህ ቀደም የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንን (ዋሊያዎቹን) ጨምሮ በበርካታ ታላላቅ ክለቦች በዋና አሰልጣኝነት የሠሩ ሲሆን፣ ክለቦችን ለዋንጫ ስኬት በማብቃትና ወጣት ተጫዋቾችን በማፍራት የታወቁ ናቸው።
የኢትዮጵያ ቡና አመራሮች አዲሱ አሰልጣኝ ክለቡን ወደ ቀድሞ የዋንጫ ተፎካካሪነቱ እንደሚመልሱት እምነት እንዳላቸው ገልጸዋል። አሰልጣኙም በበኩላቸው የታሪክ ባለቤት የሆነውን ክለብ ለመምራት በመመረጣቸው ደስተኛ መሆናቸውን በመግለጽ፣ የደጋፊዎችን ጥበቃ የሚመጥን ውጤት ለማስመዝገብ ጠንክረው እንደሚሠሩ አስታውቀዋል።
#getu #ethiopia #ethiopianfootball
1 month ago
የትራምፕ ወቀሳና ዛቻ በኔቶ ጉባኤ
የሰሜን አትላንቲክ የጦር ቃል ኪዳን ድርጅት በምህጻሩ ኔቶ ጉባኤ ዛሬ በአንካራ ቱርክ ተጀምሯል። በጉባኤ ላይ የተገኙት የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ እንደቀደሙት ጊዜያት ሁሉ የኔቶ አባል ሀገራትን ሲወቅሱ፣ በስፔይን ላይ ሲዝቱ፤ ግሪንላንድንም ሲያስፈራሩ ተሰምተዋል።
ጉባኤው ከመጀመሩ አስቀድሞ ትራምፕ ከኔቶ ዋና ጸሀፊ ማርክ ሩተ ጋር በተነጋገሩበት ወቅት በኔቶ ደስተኛ አለመሆናቸውን ለጋዜጠኞች ተናግረዋል። በግሪንላንድ ጉዳይ እንዲሁም ቁጥር አንድ የሽብር ደጋፊ ባሏት በኢራን ጉዳይ ሊረዱን ባለመፈለጋቸው በኔቶ ደስተኛ አይደለንም ብለዋል። ስፔይንን አስፈሪ የኔቶ አባል ሲሉ የተቹት ትራምፕ ከአሁን በኋላ ከስፔን ጋር ምንም ዓይነት የንግድ ግንኙነት አይኖረንምም ብለዋል። ትራምፕ ዛሬ ከስፔን ጋር አገራቸው የነበራትን የንግድ ግንኙነት እንደምታቋረጥ ዝተዋል።
ትራምፕ አሁንም ቢሆን የኔቶ አባል የሆነችውን የዴንማርክን ግዛት ግሪንላንድ የመጠቅለል ፍላጎታቸውን ከመናገር አልተቆጠቡም። ግሪንላንድ ለኛ በጣም አስፈላጊ ስትሆን ለዴንማርክ ግን አስፈላጊ አይደለችም ያሉት ትራምፕ አሁንም እንደሚፈልጓት አጽንኦት ሰጥተዋል።
«እኛ የምንፈልጋት ለዩናይትድ ስቴትስ ብቻ ሳይሆን ለዓለም ጥበቃ ለማድረግ ነው» በማለት ትራምፕ «ግሪንላንድን መያዝ እኛን ይረዳናል ለዴንማርክ ግን የሚፈይደው አይኖርም» ሲሉም ሞግተዋል።
የኔቶ ዋና ፀሀፊ ማርክ ሩተ እየጨመረ በመጣው የዩናይትድ ስቴትስ ግሪንላንድን የመጠቅለል ፍላጎት ላይ ለመነጋገር ሁለቱ ሀገራት ስምምነት ላይ እንዲደርሱ አሳስበዋል። ይሁንና የዴንማርክ ጠቅላይ ሚኒስትር ሜተ ፍሬድሪክሰን በበኩላቸው ግሪንላንድ «ለሽያጭ እንደማትቀርብ» ኮፕንሀገን ግልጽ አድርጋለች ብለዋል።
DW Amharic
የሰሜን አትላንቲክ የጦር ቃል ኪዳን ድርጅት በምህጻሩ ኔቶ ጉባኤ ዛሬ በአንካራ ቱርክ ተጀምሯል። በጉባኤ ላይ የተገኙት የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ እንደቀደሙት ጊዜያት ሁሉ የኔቶ አባል ሀገራትን ሲወቅሱ፣ በስፔይን ላይ ሲዝቱ፤ ግሪንላንድንም ሲያስፈራሩ ተሰምተዋል።
ጉባኤው ከመጀመሩ አስቀድሞ ትራምፕ ከኔቶ ዋና ጸሀፊ ማርክ ሩተ ጋር በተነጋገሩበት ወቅት በኔቶ ደስተኛ አለመሆናቸውን ለጋዜጠኞች ተናግረዋል። በግሪንላንድ ጉዳይ እንዲሁም ቁጥር አንድ የሽብር ደጋፊ ባሏት በኢራን ጉዳይ ሊረዱን ባለመፈለጋቸው በኔቶ ደስተኛ አይደለንም ብለዋል። ስፔይንን አስፈሪ የኔቶ አባል ሲሉ የተቹት ትራምፕ ከአሁን በኋላ ከስፔን ጋር ምንም ዓይነት የንግድ ግንኙነት አይኖረንምም ብለዋል። ትራምፕ ዛሬ ከስፔን ጋር አገራቸው የነበራትን የንግድ ግንኙነት እንደምታቋረጥ ዝተዋል።
ትራምፕ አሁንም ቢሆን የኔቶ አባል የሆነችውን የዴንማርክን ግዛት ግሪንላንድ የመጠቅለል ፍላጎታቸውን ከመናገር አልተቆጠቡም። ግሪንላንድ ለኛ በጣም አስፈላጊ ስትሆን ለዴንማርክ ግን አስፈላጊ አይደለችም ያሉት ትራምፕ አሁንም እንደሚፈልጓት አጽንኦት ሰጥተዋል።
«እኛ የምንፈልጋት ለዩናይትድ ስቴትስ ብቻ ሳይሆን ለዓለም ጥበቃ ለማድረግ ነው» በማለት ትራምፕ «ግሪንላንድን መያዝ እኛን ይረዳናል ለዴንማርክ ግን የሚፈይደው አይኖርም» ሲሉም ሞግተዋል።
የኔቶ ዋና ፀሀፊ ማርክ ሩተ እየጨመረ በመጣው የዩናይትድ ስቴትስ ግሪንላንድን የመጠቅለል ፍላጎት ላይ ለመነጋገር ሁለቱ ሀገራት ስምምነት ላይ እንዲደርሱ አሳስበዋል። ይሁንና የዴንማርክ ጠቅላይ ሚኒስትር ሜተ ፍሬድሪክሰን በበኩላቸው ግሪንላንድ «ለሽያጭ እንደማትቀርብ» ኮፕንሀገን ግልጽ አድርጋለች ብለዋል።
DW Amharic
1 month ago
ደስተኛ - የድምፃዊት ቤተልሄም ሸረፈዲን
በኩራ ስትሪም ተለቀቀ
ስሜትን የሚነካ፣ ፍቅርን የሚያወሳ እና በዜማ ውበት የተሞላ አዲስ የሙዚቃ ሥራ ይዘን መጥተናል።
💫 የልብን ትዝታ፣
💫 የፍቅርን ስሜት፣
💫 የሕይወትን ውብ ትርጓሜ በሚያንጸባርቅ ዜማ፣
"ደስተኛ" አሁን ለአድማጮች ቀርቧል!
🎧 በተለያዩ የሙዚቃ መድረኮች ያዳምጡት፤
📺 የሙዚቃ ቪዲዮውንም በይፋዊ ቻናሎች ይከታተሉ።
በኩራ ስትሪም— የልብ ቃል፣ የስሜት ዜማ ይበላችሁ መጥቷል! 🎵✨
https://youtube.com/kura_...
#ደስተኛ #ቤተልሄም_ሸረፈዲን #አዲስ_ሙዚቃ #ethiopianmusic #musicrelease
በኩራ ስትሪም ተለቀቀ
ስሜትን የሚነካ፣ ፍቅርን የሚያወሳ እና በዜማ ውበት የተሞላ አዲስ የሙዚቃ ሥራ ይዘን መጥተናል።
💫 የልብን ትዝታ፣
💫 የፍቅርን ስሜት፣
💫 የሕይወትን ውብ ትርጓሜ በሚያንጸባርቅ ዜማ፣
"ደስተኛ" አሁን ለአድማጮች ቀርቧል!
🎧 በተለያዩ የሙዚቃ መድረኮች ያዳምጡት፤
📺 የሙዚቃ ቪዲዮውንም በይፋዊ ቻናሎች ይከታተሉ።
በኩራ ስትሪም— የልብ ቃል፣ የስሜት ዜማ ይበላችሁ መጥቷል! 🎵✨
https://youtube.com/kura_...
#ደስተኛ #ቤተልሄም_ሸረፈዲን #አዲስ_ሙዚቃ #ethiopianmusic #musicrelease
1 month ago
*ከመረጥነው የህይወት አቅጣጫ ይልቅ ያልመረጥነው ለምን የተሻለ መስሎ ይታየን ይሆን?*
ሶረን ኬርኬጋርድ የሚባል የዴኒሽ ፈላስፋ ትዝብቱን ሲያስቀምጥ እንዲህ ይላል "ማንኛውም ወሳኝ የሆነ የህይወት ውሳኔ የራሱ የሆነ ትርፍና ኪሳራ ይዞ ይመጣል"። ውሳኔያችን ምንም ይሁን በአንድ በኩል የእድል በር ሲከፍትልን በሌላው በኩል ግን በዚህ ውሳኔያችን ምክንያት እንደሚዘጋ ሌላ በር መኖሩን መገንዘብ ያስፈልጋል።
ብዙ ሰዎች የሆነ ብቸኛ ውሳኔ በራሱ ደስተኛ የሚያረጋቸው ይመስል ፍፁማዊ የሆነ ውሳኔ ለሠወሰን ህይወታቸውን ሙሉ ሲባዝኑ እናያለን። እውነታው ግን እያንዳንዱ የህይወት ውሳኔ እርካታን ብቻ ሳይሆን ቁጭትም ይኖሩታል።
ካሉት አማራጮች ውስጥ አንዱን መንገድ በመረጥን ሰአት ሌለኛውን መንገድ ተሰናብተን እንሄዳለን። በማንኛውም ምርጫችን የምናገኘው በረከት ሌለኛውን በረከት መስዋት አድርገን ነው።
እዚህ ላይ ችግሩ ውሳኔያችን ራሱ አይደለም። ዋናው ችግር ሣንመርጥ የቀረነውንና የውሳኔያችን አካል ባለመሆኑ ምክንያት ያልኖርነውን ህይወት መመኘታችን ነው።
የተውነው መንገድ የተሻለ፣ ቀለል ያለ፣ ደስታን የሚያጎናጽፍ ፣ ወይም የበለጠ ስኬታማ ሊያረገን ይችል እንደነበረ አርገን እናስብና ያን መንገድ መርጠነው ቢሆን ኖሮ አብሮት ሊመጡ ይችሉ የነበሩትን ችግሮች እንዘነጋለን።
ምርጫችን ምንም ይሁን ምን - ያን መንገድ ተከትዬ ቢሆንስ ኖሮ ምን ይከሰት ይሆን? የሚል ጥያቄ በውስጣችን መፈጠሩ አይቀሬ ነው። ይህ አስተሳሰብ ግን መጥፎ ውሳኔ ወስነን ነበር ማለት ሳይሆን የተለመደ ሰውኛ ባሕሪ እያሳየን ነው።
ፍፁማዊ የሆነ ውሳኔ እወስናለሁ ብለን የማይሳካ እቅድ ይዘን ህይወታችንን ሙሉ ከምንባዝን እጃችን ላይ ባለው መረጃ ላይ ተንተርሰን መተግበር የምንችለውን ጥሩ ውሳኔ መወሰን ይመረጣል።
ሁሉም የህይወት መንገዶች መስዋዕትነት እንዳለባቸው በመረዳት የመረጥነውን መንገድ አጥብቀን ይዘን ውጤታማ ለመሆን መጣር ብልህነት ነው።
ደስተኛ ሰዎች በውሳኔዎቻቸው ላይ ጥያቄ የማያነሱቱ ሳይሆኑ የራሳየውን ህይወት ካልተጨበጠና ሊሆን ይችል ነበር ከሚሉት ነገር ጋር የማያወዳድሩት ናቸው።
ውስጣዊ ሰላም የሚመጣው ፍፁማዊ የሆነ ውሳኔን ወስኖ ከመገኘት ሳይሆን የመረጥነውን መንገድ ከልብ ተቀብለን መኖር ስንጀምር ነው።
ዶክተር ሲራክ ሀይሉ
ካይሮፕራኽተር
ከሚኔሶታ
ሶረን ኬርኬጋርድ የሚባል የዴኒሽ ፈላስፋ ትዝብቱን ሲያስቀምጥ እንዲህ ይላል "ማንኛውም ወሳኝ የሆነ የህይወት ውሳኔ የራሱ የሆነ ትርፍና ኪሳራ ይዞ ይመጣል"። ውሳኔያችን ምንም ይሁን በአንድ በኩል የእድል በር ሲከፍትልን በሌላው በኩል ግን በዚህ ውሳኔያችን ምክንያት እንደሚዘጋ ሌላ በር መኖሩን መገንዘብ ያስፈልጋል።
ብዙ ሰዎች የሆነ ብቸኛ ውሳኔ በራሱ ደስተኛ የሚያረጋቸው ይመስል ፍፁማዊ የሆነ ውሳኔ ለሠወሰን ህይወታቸውን ሙሉ ሲባዝኑ እናያለን። እውነታው ግን እያንዳንዱ የህይወት ውሳኔ እርካታን ብቻ ሳይሆን ቁጭትም ይኖሩታል።
ካሉት አማራጮች ውስጥ አንዱን መንገድ በመረጥን ሰአት ሌለኛውን መንገድ ተሰናብተን እንሄዳለን። በማንኛውም ምርጫችን የምናገኘው በረከት ሌለኛውን በረከት መስዋት አድርገን ነው።
እዚህ ላይ ችግሩ ውሳኔያችን ራሱ አይደለም። ዋናው ችግር ሣንመርጥ የቀረነውንና የውሳኔያችን አካል ባለመሆኑ ምክንያት ያልኖርነውን ህይወት መመኘታችን ነው።
የተውነው መንገድ የተሻለ፣ ቀለል ያለ፣ ደስታን የሚያጎናጽፍ ፣ ወይም የበለጠ ስኬታማ ሊያረገን ይችል እንደነበረ አርገን እናስብና ያን መንገድ መርጠነው ቢሆን ኖሮ አብሮት ሊመጡ ይችሉ የነበሩትን ችግሮች እንዘነጋለን።
ምርጫችን ምንም ይሁን ምን - ያን መንገድ ተከትዬ ቢሆንስ ኖሮ ምን ይከሰት ይሆን? የሚል ጥያቄ በውስጣችን መፈጠሩ አይቀሬ ነው። ይህ አስተሳሰብ ግን መጥፎ ውሳኔ ወስነን ነበር ማለት ሳይሆን የተለመደ ሰውኛ ባሕሪ እያሳየን ነው።
ፍፁማዊ የሆነ ውሳኔ እወስናለሁ ብለን የማይሳካ እቅድ ይዘን ህይወታችንን ሙሉ ከምንባዝን እጃችን ላይ ባለው መረጃ ላይ ተንተርሰን መተግበር የምንችለውን ጥሩ ውሳኔ መወሰን ይመረጣል።
ሁሉም የህይወት መንገዶች መስዋዕትነት እንዳለባቸው በመረዳት የመረጥነውን መንገድ አጥብቀን ይዘን ውጤታማ ለመሆን መጣር ብልህነት ነው።
ደስተኛ ሰዎች በውሳኔዎቻቸው ላይ ጥያቄ የማያነሱቱ ሳይሆኑ የራሳየውን ህይወት ካልተጨበጠና ሊሆን ይችል ነበር ከሚሉት ነገር ጋር የማያወዳድሩት ናቸው።
ውስጣዊ ሰላም የሚመጣው ፍፁማዊ የሆነ ውሳኔን ወስኖ ከመገኘት ሳይሆን የመረጥነውን መንገድ ከልብ ተቀብለን መኖር ስንጀምር ነው።
ዶክተር ሲራክ ሀይሉ
ካይሮፕራኽተር
ከሚኔሶታ
Sponsored by
Surafel
1 month ago
ያልተዘመረለት ጀግና!
* በኢትዮጵያ 30 ትምህርት ቤት አስገንብቷል
***
የአቶ አዲስ ገሠሠ አጭር የሕይወት ታሪክ
#ethiopia | አቶ አዲስ ገሰሰ ከአባታቸው ከግራዝማች ገሰሰ መንገሻ እና ከእናታቸው ከወይዘሮ አስናቀች መልሴ ጥር 8 ቀን 1945 ዓ.ም. በቀድሞው ኢሊባቦር ጠቅላይ ግዛት ጎሬ ከተማ ተወለዱ፡፡
እስከ 9ነኛ ክፍል በጎሬ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ት/ቤት ከተማሩ በኋላ፤ የ10ኛ ክፍል ትምህርታቸውን አዲስ አበባ በዳግማዊ ምንሊክ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ተምረው፤ ወደ ጅማ በመሄድ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በሚያዝያ 27 2ተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተከታትለዋል፡፡
አቶ አዲሱ ገሰሰ በህይወታቸው ትልቅ ቦታ የሚሰጡትና “ ስብዕናዬን በዲሲፕሊን ገንብቶታል” የሚሉትን የኢትዮጵያ አየር ኃይልን በ1961 ዓ.ም. በመቀላቀል ከወታደራዊ ስልጠና ጋር በበረራ ቴክኒሻንነት ተመርቀዋል፡፡
በሙያቸው አንድ ዓመት ካገለገሉ በኋላ፤ በ1964 ዓ.ም. ነፃ የትምህርት እድል በማግኘታቸው ወደ አሜሪካ ሀገር ሺካጎ ከተማ በማቅናት በራንቱል ኤርፎርስ ቤዝ፤ እና በቴክሳስ ላክላንድ ኤርፎርስ ቤዝ ትምህርታቸውን አጠናቀው ተመርቀዋል፡፡
አቶ አዲስ ገሰሰ በወጣትነት ዘመናቸው ያን ጊዜ ሉፕ ኮሌጅ በሚባለው ሃሮልድ ዋሺንግተን ዩኒቨርሲቲ የሜካኒካል ኢንጅነሪንግ ትምህርታቸውን ተከታትለዋል፡፡ በመቀጠልም በኖርዝ ኢስተርን ኢሊኖይ ዩኒቨርሲቲ በማኔጅመንት ትምህርታቸውን አጠናቀዋል፡፡
አቶ አዲስ ገሰሰ ወንድሞቻቸውን ሙሉጌታ ገሰሰን፤ ዘለቀ ገሰሰንና ጓደኞቻቸውን እነ መላኩ ረታን ወደ ሺካጎ ካመጡ በኋላ ዳሎል ባንድን መስርተዋል፡፡ አቶ አዲስ ገሰሰ በሚማሩበት ኖርዝ ኢስተርን ኢሊኖይ ዩኒቨርሲቲ የጥቁር ታሪክ ወር /Black History Month/ በሚል መጠሪያ በየዓመቱ የካቲት ወር ላይ በተለያየ መዘክር በሚከበር በዓል ላይ፤ ዳሎል ባንድ ሙዚቃ እንዲያቀርብ በማስቻል የሙዚቃ ማኔጅመንት የህይወት ጉዟቸውን ሀ ብለው ጀመሩ፡፡
በመቀጠልም ዳሎል ባንድን ይዘው በዋሺንግተን፤ በሎስ አንጀለስ እና በመላው አሜሪካ ለመጀመሪያ ጊዜ ለኢትዮጵያውያን-በኢትዮጵያ ባንድ የሙዚቃ ኮንሰርት በማቅረብ ፈር ቀዳጅ እና ውጤታማ ስራ ሰርተዋል፡፡
አቶ አዲስ ገሰሰ ሙዚቃን ማኔጅ በማድረግ ጉዟቸው የእውቁን የሬጌ ሙዚቃ ንጉስ የቦብ ማርሌን ቤተሰብ ሃብትና ንብረቱን በማስተዳደር ብቻ ሳይሆን፤ የቦብን ልጆች በስነ ምግባር ኮትኮቶ ለማሳደግ ከአሜሪካ ኒውዮርክ -ጃማይካ ኪንግስተን እየተመላለሱ በትጋትና በታማኝነት ኃላፊነታቸውን ተወጥተዋል፡፡
በዚያን ጊዜም ዘመን አይሽሬውን የቦብ ማርሌይ “ሌጀንድ አልበም" እንዲሰራ ባቀረቡት ንድፈ-ሃሳብ መሰረት ከአይላንድ ሪከርዲንግ ጋር በመፈራረም ውጤማ ስራ ሰርተዋል፡፡
አቶ አዲስ ገሰሰ በቦብ ማርሌይ ቤተሰቦች የተዘጋጁትንና ከምድር ዳር እስከ ምድር ዳር ድረስ የተደረጉትን ዓለም አቀፍ የሬጌ ሙዚቃ ኮንሰርቶች ሃሳብ ከመጠንሰስ ጀምሮ ለሃያ ሁለት ዓመታት ያክል ስራውን በሃላፊነት መርተዋል፡፡ አስተዳድረዋል፡፡
በዚሁ የአስተዳደር ዘመናቸው በዘረጉት መንገድ እስካሁን ድረስ በየዓመቱ የሚደረገውን ዓለም አቀፍ የሬጌ ሙዚቃ ፌስቲቫል በማይናወጥ መሰረት ላይ አፅንተዋል፡፡
አቶ አዲስ ገሰሰ ዚጊ ማርሌይን ከጃማይካ… የነዘለቀን ገሰሰን ዳሎል ባንድ ደግሞ ከሺካጎ ወደኒዮርክ በማምጣት ካጣመሩ በኋላ ፤ ከሲግማ ስቱዲዮ እና ከቨርጂኒያ ሪከርድስ ጋር ውል በመፈራረም በአሜሪካ ምድር ቁጥር አንድ ተደማጭ የነበረውን ኮንሺየስ ፓርቲ አልበም እንዲለቀቅ አድርገዋል፡፡
በአልበሙ ከተካተቱት ስራዎች መካከል ቱሞሮ ፒውፕል የተሰኘው ሙዚቃ በዓለም ላይ እጅግ ከመወደዱ የተነሳ ብዙዎች እንደ ብሔራዊ መዝሙር ያዜሙት ነበር፡፡
በአቶ አዲስ ገሰሰ ማናጀርነት በተመራው በዚሁ የሙዚቃ አልበም ዚጊ ማርሌይ የአሜሪካንን ትልቁን ግራሚ አዋርድ ሽልማት ሲያገኝ፤ የኢትዮጵያው ዳሎል ባንድ ደግሞ ለመጀመሪያ ጊዜ እንደ ባንድ የግራሚ ሽልማት እንዲወስድ በማስቻል ታሪክ የማይረሳውን ስራ ሰርተዋል፡፡
ለሀገራቸው ኢትዮጵያ የተለየ ፍቅር የነበራቸው አቶ አዲስ ገሰሰ ከወንድማቸው ከአርቲስት ዘለቀ ገሰሰ ጋር በመሆን የቦብ ማርሊ 60ኛ ዓመት የልደት በዓሉን ለመዘከር የሚዘጋጀውን “አፍሪካ ዩናይት” ዓለም አቀፍ የሙዚቃ ዝግጅት ኢትዮጵያን መዳረሻ በማድረግና አንድ አመት የፈጀ የዘመቻ /ካምፔይን/ በመስራት ፤ በ1997 ዓ.ም. መስቀል አደባባይ የተካሄደውን የሙዚቃ ፌስቲቫል ስኬታማ እንዲሆን አስችለዋል፡፡ በዚሁ ፌስቲቫል ላይ የቀድሞውን ጠቅላይ ሚኒስትር ጨምሮ ሪታ ማርሌይና አምስቱ የቦብ ልጆች ተገኝተዋል፡፡
ይኸው ፌስቲቫል በፈጠረው መልካም አጋጣሚም ሀገራችንን በዓለም ዙሪያ ለማስተዋወቅ፤ የቱሪስት መዳረሻ ለማድረግና ኢንቨስመንት ለመሳብ በማለም ከ50 በላይ ዓለም አቀፍ ሚዲያዎችን ጋብዘው የራሳቸውን የዜግነት ድርሻ ተወጥተዋል፡፡
አቶ አዲስ ገሰሰ በሙዚቃ ማኔጅመንት የሕይወት ጉዟቸው ያካበቱትን እውቀትና ልምድ ተጠቅመው ተሰጥዎ ያላቸውን ልጆች በመቃኘት ሀገራቸውን በሙዚቃው ኢንደስትሪ ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪ ለማድረግ ትልቅ ህልም ነበራቸው፡፡ ለዚህም ቴዎድሮስ ካሳሁን /ቴዲ አፍሮን/ከመጀመሪያው አልበሙ ጀምሮ ማኔጅመንቱን በመያዝ ፤ እንዲሁም እጅጋየው ሽባባው /ጂጂን/ ከአጋራቸው ፓልም ሪከርዲንግ ጋር በመሆን ተወዳጅ የሆነ አልበሟን እንድተሰራ ያደረጉት አስተዋፅኦ የሚጠቀስ ነው፡፡
ይሄም ብቻ ሳይሆን ጃኖ ባንድን በመመስረት ለልጆቹ ውጤታማነት አቶ አዲስ ገሰሰ የአንበሳውን ድርሻ ይወስዳሉ፡፡ አቶ አዲስ “ጃናናይት” የተባለ ተሰጥዎ ያላቸውን ሴቶች የያዘ ባንድ መስርተው ስኬታማ ለማድረግ ያደረጉት ጥረትም የሚወሳ ነው፡፡
በሙዚቃ ኢንዱስትሪው- እጅግ ገዝፈው፤ በተለያየ የአድናቆት ቃል የሚጠሩት አቶ አዲስ ገሰሰ ከሀገራችን ውጪ እንደ ዚጊ ማርሌ፤ ስቴፈን ማርሌ፤ ሎረን ሂል፣ ፊል ኮሊንስ፣ ኧርዝ ዊንድ ኤንድ ፋየር እና ሌሎችንም በርካታ የሙዚቃ ከዋክብትን በማግኘትና በማስተዳደር በዓለም አቀፍ ደረጃ የብዙ ታላላቅ የሙዚቃ ሰዎች ስራን መስመር አሲዘዋል።
አቶ አዲስ ገሰሰ መደበኛ መኖሪያቸውን ወደ ኢትዮጵያ ካዞሩ በኋላ በሆቴሊንግ ዘርፍ በመሰማራት ላየንስ ዴን ሆቴልን፤ በማእድን ዘርፍም ዩኒቨርሳል ማይኒንግን፤ በግብርና መስክ አድሶጌት ኩባንያን በማቋቋም ለሀገራቸው እድገት ቀን ከሌት ያለእረፍት ሰርተዋል፡፡
አቶ አዲስ ገሰሰ በሙዚቃ ማኔጅመንትና በኢንቨስትመንት ስራቸው ብቻ ሳይሆን በበጎ አድራጎታቸውም አርአያነት ያለው ተግባር ፈፅመዋል፡፡ በግል ከደገፏቸው ግለሰቦች በተጨማሪ በሀገራችን በተለያዩ ወቅቶች በተፈጠሩ ሰብአዊ ችግሮች ቀድመው በመድረስ ያደረጉት አስተዋፅኦ የሚጠቀስ ነው፡፡
በዋናነትም ከወንድማቸው ዘለቀ ገሰሰ ጋር በመሆን በተለያዩ ገጠራማ አካባቢዎች 30 ትምህርት ቤቶችን አሰርተዋል፡፡
አቶ አዲስ ስለእነኚሁ በተለያዩ የኢትዮጵያ አካባቢዎች ስላሰሯቸው 30 ትምህርት ቤቶች ሲናገሩ “ተስፋ ሳልቆርጥ በፅናት የታገልኩበት በጎ ተግባር በመሆኑ ያስደስተኛል” ይሉ ነበር፡፡
ቤተ-ክርስቲያን በጠራቻቸው ጊዜ ሁሉ እየተገኙም በመላው ኢትዮጵያ አዳዲስ ቤተክርስቲያኖችን በማሰራት ፤ የተጎዱ ገዳማትንና ቤተክርስቲያኖችን በማደስ ፤ የተዘጉ ቤተክርስቲያኖችን በማስከፈት፤ የቤተክርስቲያኖችን ንዋየ ቅዱሳን በማሟላትና የካህናት ደሞዝን በመክፈል እስከ ህይወት ፍፃሜያቸው ድረስ ድምፃቸውን አጥፍተው አገልግለዋል፡፡
አቶ አዲሱ ገሰሰ በማህበራዊ ህይወታቸው ቀልድ አዋቂ፤ ተጫዋች እና በቀላሉ ከሰዎች ጋር ተግባብተው የመኖር ፀጋ የነበራቸው ሲሆን ከሁሉም ግን ሰው አካባሪ እና ስነ-ምግባር ያለው ቀረቤታቸው ተወዳጅና በሰው ልብ አይረሴ አድርጓቸዋል፡፡
አቶ አዲስ ገሰሰ ከወ/ሮ ሶስና ሽፈራው ጋር በነበራቸው የፀና ትዳር አንድ ወንድና አንዲት ሴት ልጅ አፍርተዋል፡፡
አቶ አዲስ ገሰሰ ባደረባቸው ህመም በህክምና ሲረዱ ቆይተው ፤ በአሜሪካ ሀገር ኒውጄርሲ ሰኔ 9 ቀን 2018 ዓ.ም. ከዚህ ዓለም ድካም አርፈዋል፡፡
የቀብር ሥነ ስርዓቱ ዛሬ፣ ሰኔ 20 ቀን 2018ዓ.ም በ6:00 ሰዓት በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ተፈጽሟል።
አቶ አዲስ ገሰሰን ከአጠገቡ ሳትለዩ ላስታመማችሁትና ለጠየቃችሁት ወዳጅ ዘመዶች ልዑል እግዚአብሔር ብድራችሁን ይከፈላችሁ፡፡
የአቶ አዲስ ገሰሰን ነፍስ ልዑል እግዚአብሔር በአፀደ ገነት ከደጋጎቹ አብርሃም ይስሐቅ እና ያቆብ ጎን ያሳርፍልን፡፡
ለቤተሰቡ፤ ለወዳጆቹ፤ ለዘመዶቹ፤ ለሙያ አጋሮቹ፤ ለአድናቂዎቹ ሁሉ መፅናናቱን ይስጣቸው፡፡
* በኢትዮጵያ 30 ትምህርት ቤት አስገንብቷል
***
የአቶ አዲስ ገሠሠ አጭር የሕይወት ታሪክ
#ethiopia | አቶ አዲስ ገሰሰ ከአባታቸው ከግራዝማች ገሰሰ መንገሻ እና ከእናታቸው ከወይዘሮ አስናቀች መልሴ ጥር 8 ቀን 1945 ዓ.ም. በቀድሞው ኢሊባቦር ጠቅላይ ግዛት ጎሬ ከተማ ተወለዱ፡፡
እስከ 9ነኛ ክፍል በጎሬ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ት/ቤት ከተማሩ በኋላ፤ የ10ኛ ክፍል ትምህርታቸውን አዲስ አበባ በዳግማዊ ምንሊክ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ተምረው፤ ወደ ጅማ በመሄድ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በሚያዝያ 27 2ተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተከታትለዋል፡፡
አቶ አዲሱ ገሰሰ በህይወታቸው ትልቅ ቦታ የሚሰጡትና “ ስብዕናዬን በዲሲፕሊን ገንብቶታል” የሚሉትን የኢትዮጵያ አየር ኃይልን በ1961 ዓ.ም. በመቀላቀል ከወታደራዊ ስልጠና ጋር በበረራ ቴክኒሻንነት ተመርቀዋል፡፡
በሙያቸው አንድ ዓመት ካገለገሉ በኋላ፤ በ1964 ዓ.ም. ነፃ የትምህርት እድል በማግኘታቸው ወደ አሜሪካ ሀገር ሺካጎ ከተማ በማቅናት በራንቱል ኤርፎርስ ቤዝ፤ እና በቴክሳስ ላክላንድ ኤርፎርስ ቤዝ ትምህርታቸውን አጠናቀው ተመርቀዋል፡፡
አቶ አዲስ ገሰሰ በወጣትነት ዘመናቸው ያን ጊዜ ሉፕ ኮሌጅ በሚባለው ሃሮልድ ዋሺንግተን ዩኒቨርሲቲ የሜካኒካል ኢንጅነሪንግ ትምህርታቸውን ተከታትለዋል፡፡ በመቀጠልም በኖርዝ ኢስተርን ኢሊኖይ ዩኒቨርሲቲ በማኔጅመንት ትምህርታቸውን አጠናቀዋል፡፡
አቶ አዲስ ገሰሰ ወንድሞቻቸውን ሙሉጌታ ገሰሰን፤ ዘለቀ ገሰሰንና ጓደኞቻቸውን እነ መላኩ ረታን ወደ ሺካጎ ካመጡ በኋላ ዳሎል ባንድን መስርተዋል፡፡ አቶ አዲስ ገሰሰ በሚማሩበት ኖርዝ ኢስተርን ኢሊኖይ ዩኒቨርሲቲ የጥቁር ታሪክ ወር /Black History Month/ በሚል መጠሪያ በየዓመቱ የካቲት ወር ላይ በተለያየ መዘክር በሚከበር በዓል ላይ፤ ዳሎል ባንድ ሙዚቃ እንዲያቀርብ በማስቻል የሙዚቃ ማኔጅመንት የህይወት ጉዟቸውን ሀ ብለው ጀመሩ፡፡
በመቀጠልም ዳሎል ባንድን ይዘው በዋሺንግተን፤ በሎስ አንጀለስ እና በመላው አሜሪካ ለመጀመሪያ ጊዜ ለኢትዮጵያውያን-በኢትዮጵያ ባንድ የሙዚቃ ኮንሰርት በማቅረብ ፈር ቀዳጅ እና ውጤታማ ስራ ሰርተዋል፡፡
አቶ አዲስ ገሰሰ ሙዚቃን ማኔጅ በማድረግ ጉዟቸው የእውቁን የሬጌ ሙዚቃ ንጉስ የቦብ ማርሌን ቤተሰብ ሃብትና ንብረቱን በማስተዳደር ብቻ ሳይሆን፤ የቦብን ልጆች በስነ ምግባር ኮትኮቶ ለማሳደግ ከአሜሪካ ኒውዮርክ -ጃማይካ ኪንግስተን እየተመላለሱ በትጋትና በታማኝነት ኃላፊነታቸውን ተወጥተዋል፡፡
በዚያን ጊዜም ዘመን አይሽሬውን የቦብ ማርሌይ “ሌጀንድ አልበም" እንዲሰራ ባቀረቡት ንድፈ-ሃሳብ መሰረት ከአይላንድ ሪከርዲንግ ጋር በመፈራረም ውጤማ ስራ ሰርተዋል፡፡
አቶ አዲስ ገሰሰ በቦብ ማርሌይ ቤተሰቦች የተዘጋጁትንና ከምድር ዳር እስከ ምድር ዳር ድረስ የተደረጉትን ዓለም አቀፍ የሬጌ ሙዚቃ ኮንሰርቶች ሃሳብ ከመጠንሰስ ጀምሮ ለሃያ ሁለት ዓመታት ያክል ስራውን በሃላፊነት መርተዋል፡፡ አስተዳድረዋል፡፡
በዚሁ የአስተዳደር ዘመናቸው በዘረጉት መንገድ እስካሁን ድረስ በየዓመቱ የሚደረገውን ዓለም አቀፍ የሬጌ ሙዚቃ ፌስቲቫል በማይናወጥ መሰረት ላይ አፅንተዋል፡፡
አቶ አዲስ ገሰሰ ዚጊ ማርሌይን ከጃማይካ… የነዘለቀን ገሰሰን ዳሎል ባንድ ደግሞ ከሺካጎ ወደኒዮርክ በማምጣት ካጣመሩ በኋላ ፤ ከሲግማ ስቱዲዮ እና ከቨርጂኒያ ሪከርድስ ጋር ውል በመፈራረም በአሜሪካ ምድር ቁጥር አንድ ተደማጭ የነበረውን ኮንሺየስ ፓርቲ አልበም እንዲለቀቅ አድርገዋል፡፡
በአልበሙ ከተካተቱት ስራዎች መካከል ቱሞሮ ፒውፕል የተሰኘው ሙዚቃ በዓለም ላይ እጅግ ከመወደዱ የተነሳ ብዙዎች እንደ ብሔራዊ መዝሙር ያዜሙት ነበር፡፡
በአቶ አዲስ ገሰሰ ማናጀርነት በተመራው በዚሁ የሙዚቃ አልበም ዚጊ ማርሌይ የአሜሪካንን ትልቁን ግራሚ አዋርድ ሽልማት ሲያገኝ፤ የኢትዮጵያው ዳሎል ባንድ ደግሞ ለመጀመሪያ ጊዜ እንደ ባንድ የግራሚ ሽልማት እንዲወስድ በማስቻል ታሪክ የማይረሳውን ስራ ሰርተዋል፡፡
ለሀገራቸው ኢትዮጵያ የተለየ ፍቅር የነበራቸው አቶ አዲስ ገሰሰ ከወንድማቸው ከአርቲስት ዘለቀ ገሰሰ ጋር በመሆን የቦብ ማርሊ 60ኛ ዓመት የልደት በዓሉን ለመዘከር የሚዘጋጀውን “አፍሪካ ዩናይት” ዓለም አቀፍ የሙዚቃ ዝግጅት ኢትዮጵያን መዳረሻ በማድረግና አንድ አመት የፈጀ የዘመቻ /ካምፔይን/ በመስራት ፤ በ1997 ዓ.ም. መስቀል አደባባይ የተካሄደውን የሙዚቃ ፌስቲቫል ስኬታማ እንዲሆን አስችለዋል፡፡ በዚሁ ፌስቲቫል ላይ የቀድሞውን ጠቅላይ ሚኒስትር ጨምሮ ሪታ ማርሌይና አምስቱ የቦብ ልጆች ተገኝተዋል፡፡
ይኸው ፌስቲቫል በፈጠረው መልካም አጋጣሚም ሀገራችንን በዓለም ዙሪያ ለማስተዋወቅ፤ የቱሪስት መዳረሻ ለማድረግና ኢንቨስመንት ለመሳብ በማለም ከ50 በላይ ዓለም አቀፍ ሚዲያዎችን ጋብዘው የራሳቸውን የዜግነት ድርሻ ተወጥተዋል፡፡
አቶ አዲስ ገሰሰ በሙዚቃ ማኔጅመንት የሕይወት ጉዟቸው ያካበቱትን እውቀትና ልምድ ተጠቅመው ተሰጥዎ ያላቸውን ልጆች በመቃኘት ሀገራቸውን በሙዚቃው ኢንደስትሪ ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪ ለማድረግ ትልቅ ህልም ነበራቸው፡፡ ለዚህም ቴዎድሮስ ካሳሁን /ቴዲ አፍሮን/ከመጀመሪያው አልበሙ ጀምሮ ማኔጅመንቱን በመያዝ ፤ እንዲሁም እጅጋየው ሽባባው /ጂጂን/ ከአጋራቸው ፓልም ሪከርዲንግ ጋር በመሆን ተወዳጅ የሆነ አልበሟን እንድተሰራ ያደረጉት አስተዋፅኦ የሚጠቀስ ነው፡፡
ይሄም ብቻ ሳይሆን ጃኖ ባንድን በመመስረት ለልጆቹ ውጤታማነት አቶ አዲስ ገሰሰ የአንበሳውን ድርሻ ይወስዳሉ፡፡ አቶ አዲስ “ጃናናይት” የተባለ ተሰጥዎ ያላቸውን ሴቶች የያዘ ባንድ መስርተው ስኬታማ ለማድረግ ያደረጉት ጥረትም የሚወሳ ነው፡፡
በሙዚቃ ኢንዱስትሪው- እጅግ ገዝፈው፤ በተለያየ የአድናቆት ቃል የሚጠሩት አቶ አዲስ ገሰሰ ከሀገራችን ውጪ እንደ ዚጊ ማርሌ፤ ስቴፈን ማርሌ፤ ሎረን ሂል፣ ፊል ኮሊንስ፣ ኧርዝ ዊንድ ኤንድ ፋየር እና ሌሎችንም በርካታ የሙዚቃ ከዋክብትን በማግኘትና በማስተዳደር በዓለም አቀፍ ደረጃ የብዙ ታላላቅ የሙዚቃ ሰዎች ስራን መስመር አሲዘዋል።
አቶ አዲስ ገሰሰ መደበኛ መኖሪያቸውን ወደ ኢትዮጵያ ካዞሩ በኋላ በሆቴሊንግ ዘርፍ በመሰማራት ላየንስ ዴን ሆቴልን፤ በማእድን ዘርፍም ዩኒቨርሳል ማይኒንግን፤ በግብርና መስክ አድሶጌት ኩባንያን በማቋቋም ለሀገራቸው እድገት ቀን ከሌት ያለእረፍት ሰርተዋል፡፡
አቶ አዲስ ገሰሰ በሙዚቃ ማኔጅመንትና በኢንቨስትመንት ስራቸው ብቻ ሳይሆን በበጎ አድራጎታቸውም አርአያነት ያለው ተግባር ፈፅመዋል፡፡ በግል ከደገፏቸው ግለሰቦች በተጨማሪ በሀገራችን በተለያዩ ወቅቶች በተፈጠሩ ሰብአዊ ችግሮች ቀድመው በመድረስ ያደረጉት አስተዋፅኦ የሚጠቀስ ነው፡፡
በዋናነትም ከወንድማቸው ዘለቀ ገሰሰ ጋር በመሆን በተለያዩ ገጠራማ አካባቢዎች 30 ትምህርት ቤቶችን አሰርተዋል፡፡
አቶ አዲስ ስለእነኚሁ በተለያዩ የኢትዮጵያ አካባቢዎች ስላሰሯቸው 30 ትምህርት ቤቶች ሲናገሩ “ተስፋ ሳልቆርጥ በፅናት የታገልኩበት በጎ ተግባር በመሆኑ ያስደስተኛል” ይሉ ነበር፡፡
ቤተ-ክርስቲያን በጠራቻቸው ጊዜ ሁሉ እየተገኙም በመላው ኢትዮጵያ አዳዲስ ቤተክርስቲያኖችን በማሰራት ፤ የተጎዱ ገዳማትንና ቤተክርስቲያኖችን በማደስ ፤ የተዘጉ ቤተክርስቲያኖችን በማስከፈት፤ የቤተክርስቲያኖችን ንዋየ ቅዱሳን በማሟላትና የካህናት ደሞዝን በመክፈል እስከ ህይወት ፍፃሜያቸው ድረስ ድምፃቸውን አጥፍተው አገልግለዋል፡፡
አቶ አዲሱ ገሰሰ በማህበራዊ ህይወታቸው ቀልድ አዋቂ፤ ተጫዋች እና በቀላሉ ከሰዎች ጋር ተግባብተው የመኖር ፀጋ የነበራቸው ሲሆን ከሁሉም ግን ሰው አካባሪ እና ስነ-ምግባር ያለው ቀረቤታቸው ተወዳጅና በሰው ልብ አይረሴ አድርጓቸዋል፡፡
አቶ አዲስ ገሰሰ ከወ/ሮ ሶስና ሽፈራው ጋር በነበራቸው የፀና ትዳር አንድ ወንድና አንዲት ሴት ልጅ አፍርተዋል፡፡
አቶ አዲስ ገሰሰ ባደረባቸው ህመም በህክምና ሲረዱ ቆይተው ፤ በአሜሪካ ሀገር ኒውጄርሲ ሰኔ 9 ቀን 2018 ዓ.ም. ከዚህ ዓለም ድካም አርፈዋል፡፡
የቀብር ሥነ ስርዓቱ ዛሬ፣ ሰኔ 20 ቀን 2018ዓ.ም በ6:00 ሰዓት በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ተፈጽሟል።
አቶ አዲስ ገሰሰን ከአጠገቡ ሳትለዩ ላስታመማችሁትና ለጠየቃችሁት ወዳጅ ዘመዶች ልዑል እግዚአብሔር ብድራችሁን ይከፈላችሁ፡፡
የአቶ አዲስ ገሰሰን ነፍስ ልዑል እግዚአብሔር በአፀደ ገነት ከደጋጎቹ አብርሃም ይስሐቅ እና ያቆብ ጎን ያሳርፍልን፡፡
ለቤተሰቡ፤ ለወዳጆቹ፤ ለዘመዶቹ፤ ለሙያ አጋሮቹ፤ ለአድናቂዎቹ ሁሉ መፅናናቱን ይስጣቸው፡፡
1 month ago
''ባለቤቴ በማንኛውም ጊዜ ልትገድለኝ ትችላለች” - አክሻይ ኩማር
#ethiopia | የቦሊዉድ ታዋቂው ተዋናይ አክሻይ ኩማር ባለቤቱ ትዊንክል ኻና በሥራዎቹ ላይ እጅግ ጥብቅና ቀጥተኛ ትችት የምትሰነዝር ቀዳሚ ተቺው መሆኗን ተናገረ።
ተዋናዩ “ዌልካም ቱ ዘ ጃንግል” የተሰኘውን አዲስ ፊልሙን በማስተዋወቅ ላይ በነበረበት ወቅት በሙያዊም ሆነ በግል ሕይወቱ ውስጥ ከማንም በላይ የእሷ አስተያየት ትልቅ ቦታ እንደሚሰጠውና የእሷ ግልጽ ምላሽ ሁልጊዜም መሬት እንዲረግጥ እንደሚያደርገው ገልጿል።
በቅርቡ ከቦምቤይ ታይምስ ላውንጅ ጋር ባደረገው ቆይታ በጣም አስቸጋሪው ተቺህ ማን ነው ተብሎ ለቀረበለት ጥያቄ ያለምንም ማንገራገር የሕይወት አጋሩን ስም የጠራው አክሻይ የእሷን የትችት ደረጃ በሳቅ የታጀበ ማብራሪያ ሰጥቶበታል።
ባለቤቱ በሥራዎቹ ላይ የምትሰጠውን አስተያየት “እጅግ ጨካኝ” ሲል የገለጸው አክሻይ ኩማር ''እሷ ጨካኝ ስትሆን ወሰን የላትም፤ በማንኛውም ጊዜ በትችቷ ልትገድለኝ ትችላለች እሷ ፊት ምንም መከላከያ የለህም” በማለት ሁኔታውን አስረድቷል። ይሁን እንጂ በቅርቡ ያጋጠመውና እጅግ ያስደሰተው አንድ ያልተጠበቀ ክስተት መኖሩን አልሸሸገም።
''ባለቤቱ ወዳሴ አታበዛም' '፤ለሌላ ፊልሙ ድምፅ በመቅረጽ ላይ እያለ ባለቤቱ ትዊንክል አዲስ ለሚወጣው ፊልሙ ማስታወቂያ ያላትን አድናቆት የገለጸችበትን መልዕክት እንደላከችለት ተናግሯል።
ይህ ከእሷ እምብዛም የማይገኝ ብርቅዬ መወድስ በመሆኑ የተሰማውን ከፍተኛ ደስታ ለፊልም ዳይሬክተሩ ጭምር “ባለቤቴ የፊልሙን ማስታወቂያ እንደወደደችው መልዕክት ስለላከችልኝ ዛሬ በጣም ደስተኛ ነኝ” በማለት ገልጾለታል።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia | የቦሊዉድ ታዋቂው ተዋናይ አክሻይ ኩማር ባለቤቱ ትዊንክል ኻና በሥራዎቹ ላይ እጅግ ጥብቅና ቀጥተኛ ትችት የምትሰነዝር ቀዳሚ ተቺው መሆኗን ተናገረ።
ተዋናዩ “ዌልካም ቱ ዘ ጃንግል” የተሰኘውን አዲስ ፊልሙን በማስተዋወቅ ላይ በነበረበት ወቅት በሙያዊም ሆነ በግል ሕይወቱ ውስጥ ከማንም በላይ የእሷ አስተያየት ትልቅ ቦታ እንደሚሰጠውና የእሷ ግልጽ ምላሽ ሁልጊዜም መሬት እንዲረግጥ እንደሚያደርገው ገልጿል።
በቅርቡ ከቦምቤይ ታይምስ ላውንጅ ጋር ባደረገው ቆይታ በጣም አስቸጋሪው ተቺህ ማን ነው ተብሎ ለቀረበለት ጥያቄ ያለምንም ማንገራገር የሕይወት አጋሩን ስም የጠራው አክሻይ የእሷን የትችት ደረጃ በሳቅ የታጀበ ማብራሪያ ሰጥቶበታል።
ባለቤቱ በሥራዎቹ ላይ የምትሰጠውን አስተያየት “እጅግ ጨካኝ” ሲል የገለጸው አክሻይ ኩማር ''እሷ ጨካኝ ስትሆን ወሰን የላትም፤ በማንኛውም ጊዜ በትችቷ ልትገድለኝ ትችላለች እሷ ፊት ምንም መከላከያ የለህም” በማለት ሁኔታውን አስረድቷል። ይሁን እንጂ በቅርቡ ያጋጠመውና እጅግ ያስደሰተው አንድ ያልተጠበቀ ክስተት መኖሩን አልሸሸገም።
''ባለቤቱ ወዳሴ አታበዛም' '፤ለሌላ ፊልሙ ድምፅ በመቅረጽ ላይ እያለ ባለቤቱ ትዊንክል አዲስ ለሚወጣው ፊልሙ ማስታወቂያ ያላትን አድናቆት የገለጸችበትን መልዕክት እንደላከችለት ተናግሯል።
ይህ ከእሷ እምብዛም የማይገኝ ብርቅዬ መወድስ በመሆኑ የተሰማውን ከፍተኛ ደስታ ለፊልም ዳይሬክተሩ ጭምር “ባለቤቴ የፊልሙን ማስታወቂያ እንደወደደችው መልዕክት ስለላከችልኝ ዛሬ በጣም ደስተኛ ነኝ” በማለት ገልጾለታል።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
1 month ago
ብዙዎችን ያሳዘነው ዛሬ ጥዋት በድንገት ወድቆ የሞተው ጋዜጠኛ እና የህግ አስከባሪው ምክትል ኢንስፔክተር ሳህለገብርኤል ይትባረክ
በአዲስ አበባ ከተማ ዛሬ ጠዋት አንድ ከፍተኛ ሀዘን የፈጠረ ድንገተኛ ክስተት ተከስቷል። ታዋቂው ወጣት ጋዜጠኛ እና የፌዴራል ማረሚያ ቤቶች አገልግሎት ባልደረባ የሆነው ምክትል ኢንስፔክተር ሳህለገብርኤል ይትባረክ በድንገት ወድቆ ህይወቱ ማለፉ ተረጋግጧል።
ይህ ልብ ሰባሪ ዜና በባልደረቦቹ፣ በሙያ አጋሮቹ እና በሚያውቁት ማህበረሰብ ዘንድ ታላቅ ድንጋጤንና ሀዘንን ፈጥሯል።
ሟች ሳህለገብርኤል በአዲስ ቲቪ የዜና አንባቢ በመሆን ከማገልገሉ ባሻገር፣ በፌዴራል ማረሚያ ቤት በፖሊስ አባልነትና በምክትል ኢንስፔክተርነት ማዕረግ ሀገራዊ ግዳጁን በታማኝነት ሲወጣ የነበረ ታታሪ ወጣት ነበር።
ከበቸና ከተማ በመነሳት በዋና ከተማዋ የዜና ማዕከላትና በህግ ማስከበር ተቋማት ውስጥ የነበረው ተሳትፎ የብዙዎችን ትኩረት የሳበና ተስፋ የተጣለበት ነበር።
በስራ ቦታው ባሳየው መልካም ስነ-ምግባር፣ ዝቅታ እና እስረኞችን በሰብዓዊነት መንፈስ በመያዝ ረገድ በስራ ባልደረቦቹ ዘንድ እጅግ ተወዳጅና አርአያ የሚሆን ስብዕና ነበረው።
ሳህለገብርኤል ከዕረፍቱ ጥቂት ቀናት ቀደም ብሎ በማህበራዊ ትስስር ገጹ ላይ ያጋራው ፅሁፍ፣ ለሙያው ያለውን ጥልቅ ፍቅር እና ለወደፊት የነበረውን ትልቅ የሪፎርም ራዕይ በግልፅ ያሳያል።
በወቅቱ ባሰፈረው መልዕክት፣ በማረሚያ ቤት የፖሊስነት ህይወቱ በጣም ደስተኛ እንደነበረና የልጅነት ህልሙ የሆነውን የጋዜጠኝነትና የመሪነት ትምህርቱን እንዲማር እንዳስቻለው ገልጾ ነበር።
በተጨማሪም ፈጣሪ እድሜና ጤና ከሰጠው ማረሚያ ቤት እንዲሆን የሚፈልገውን ያህል ለማድረግ በግሉ መጣሩን እንደማያቆም በፅሁፉ አስፍሮ ነበር።
ይህ መልዕክት ዛሬ ከደረሰው አሳዛኝ መርዶ ጋር ተዳምሮ የብዙዎችን ልብ በሀዘን ሰብሯል።
የጋዜጠኛ ሳህለገብርኤል ይትባረክ ህልፈት በአጭር የተቀጨ ታላቅ ተስፋ ነው። የእርሱ መልካም ስራ፣ ሰብዓዊነት እና የፅናት አርአያነት ሁልጊዜም በብዙዎች ልብ ውስጥ ሲታወስ ይኖራል።
ለሟች ቤተሰቦች፣ የቅርብ ወዳጆች፣ የአዲስ ቲቪ እና የፌዴራል ማረሚያ ቤት የስራ ባልደረቦች እንዲሁም መላው ወዳጆቹ ፈጣሪ መፅናናትን እንዲሰጥ በጥልቅ እንመኛለን።
ነፍሱን በገነት ያኑርልን።
©️መረጃ ቲዩብ
በአዲስ አበባ ከተማ ዛሬ ጠዋት አንድ ከፍተኛ ሀዘን የፈጠረ ድንገተኛ ክስተት ተከስቷል። ታዋቂው ወጣት ጋዜጠኛ እና የፌዴራል ማረሚያ ቤቶች አገልግሎት ባልደረባ የሆነው ምክትል ኢንስፔክተር ሳህለገብርኤል ይትባረክ በድንገት ወድቆ ህይወቱ ማለፉ ተረጋግጧል።
ይህ ልብ ሰባሪ ዜና በባልደረቦቹ፣ በሙያ አጋሮቹ እና በሚያውቁት ማህበረሰብ ዘንድ ታላቅ ድንጋጤንና ሀዘንን ፈጥሯል።
ሟች ሳህለገብርኤል በአዲስ ቲቪ የዜና አንባቢ በመሆን ከማገልገሉ ባሻገር፣ በፌዴራል ማረሚያ ቤት በፖሊስ አባልነትና በምክትል ኢንስፔክተርነት ማዕረግ ሀገራዊ ግዳጁን በታማኝነት ሲወጣ የነበረ ታታሪ ወጣት ነበር።
ከበቸና ከተማ በመነሳት በዋና ከተማዋ የዜና ማዕከላትና በህግ ማስከበር ተቋማት ውስጥ የነበረው ተሳትፎ የብዙዎችን ትኩረት የሳበና ተስፋ የተጣለበት ነበር።
በስራ ቦታው ባሳየው መልካም ስነ-ምግባር፣ ዝቅታ እና እስረኞችን በሰብዓዊነት መንፈስ በመያዝ ረገድ በስራ ባልደረቦቹ ዘንድ እጅግ ተወዳጅና አርአያ የሚሆን ስብዕና ነበረው።
ሳህለገብርኤል ከዕረፍቱ ጥቂት ቀናት ቀደም ብሎ በማህበራዊ ትስስር ገጹ ላይ ያጋራው ፅሁፍ፣ ለሙያው ያለውን ጥልቅ ፍቅር እና ለወደፊት የነበረውን ትልቅ የሪፎርም ራዕይ በግልፅ ያሳያል።
በወቅቱ ባሰፈረው መልዕክት፣ በማረሚያ ቤት የፖሊስነት ህይወቱ በጣም ደስተኛ እንደነበረና የልጅነት ህልሙ የሆነውን የጋዜጠኝነትና የመሪነት ትምህርቱን እንዲማር እንዳስቻለው ገልጾ ነበር።
በተጨማሪም ፈጣሪ እድሜና ጤና ከሰጠው ማረሚያ ቤት እንዲሆን የሚፈልገውን ያህል ለማድረግ በግሉ መጣሩን እንደማያቆም በፅሁፉ አስፍሮ ነበር።
ይህ መልዕክት ዛሬ ከደረሰው አሳዛኝ መርዶ ጋር ተዳምሮ የብዙዎችን ልብ በሀዘን ሰብሯል።
የጋዜጠኛ ሳህለገብርኤል ይትባረክ ህልፈት በአጭር የተቀጨ ታላቅ ተስፋ ነው። የእርሱ መልካም ስራ፣ ሰብዓዊነት እና የፅናት አርአያነት ሁልጊዜም በብዙዎች ልብ ውስጥ ሲታወስ ይኖራል።
ለሟች ቤተሰቦች፣ የቅርብ ወዳጆች፣ የአዲስ ቲቪ እና የፌዴራል ማረሚያ ቤት የስራ ባልደረቦች እንዲሁም መላው ወዳጆቹ ፈጣሪ መፅናናትን እንዲሰጥ በጥልቅ እንመኛለን።
ነፍሱን በገነት ያኑርልን።
©️መረጃ ቲዩብ
1 month ago
ደስተኛ - ከድምፃዊት ቤተልሄም ሸረፈዲን
በኩራ ስትሪም
ስሜትን የሚነካ፣ ፍቅርን የሚያወሳ እና በዜማ ውበት የተሞላ አዲስ የሙዚቃ ሥራ ይዘን መጥተናል።
💫 የልብን ትዝታ፣
💫 የፍቅርን ስሜት፣
💫 የሕይወትን ውብ ትርጓሜ በሚያንጸባርቅ ዜማ፣
"ደስተኛ" አሁን ለአድማጮች ቀርቧል!
🎧 በተለያዩ የሙዚቃ መድረኮች ያዳምጡት፤
📺 የሙዚቃ ቪዲዮውንም በይፋዊ ቻናሎች ይከታተሉ።
በኩራ ስትሪም— የልብ ቃል፣ የስሜት ዜማ ይበላችሁ መጥቷል! 🎵✨
#ደስተኛ #ቤተልሄም_ሸረፈዲን #አዲስ_ሙዚቃ #ethiopianmusic #musicrelease
በኩራ ስትሪም
ስሜትን የሚነካ፣ ፍቅርን የሚያወሳ እና በዜማ ውበት የተሞላ አዲስ የሙዚቃ ሥራ ይዘን መጥተናል።
💫 የልብን ትዝታ፣
💫 የፍቅርን ስሜት፣
💫 የሕይወትን ውብ ትርጓሜ በሚያንጸባርቅ ዜማ፣
"ደስተኛ" አሁን ለአድማጮች ቀርቧል!
🎧 በተለያዩ የሙዚቃ መድረኮች ያዳምጡት፤
📺 የሙዚቃ ቪዲዮውንም በይፋዊ ቻናሎች ይከታተሉ።
በኩራ ስትሪም— የልብ ቃል፣ የስሜት ዜማ ይበላችሁ መጥቷል! 🎵✨
#ደስተኛ #ቤተልሄም_ሸረፈዲን #አዲስ_ሙዚቃ #ethiopianmusic #musicrelease
2 months ago
ኢዜማ በ7ኛዉ ዙር ሀገር አቀፍ ምርጫ 86 መቀመጫዎችን በማግኘት ቀዳሚዉ ተፎካካሪ ፓርቲ ሆኖ ማጠናቀቁን ገለፀ
የኢትዮጵያ ዜጎች ለማሕበራዊ ፍትሕ ኢዜማ ሀገር አቀፉ ምርጫዉ ከነእንከኖቹም ቢሆን በሰላም በመጠናቀቁ ደስተኛ ነኝ ሲል መግለጫ ሰጥቷል፡፡
ይህን ተከትሎም ፓርቲዉ ለውድድር በቀረበባቸው ቦታዎች 13 የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና 73 የክልል እና የከተማ ምክር ቤት ወንበሮችን በድምሩ 86 መቀመጫዎችን በማግኘት በሀገር አቀፍ ደረጃ ቀዳሚው ተፎካካሪ ፓርቲ ሆኖ ማጠናቀቁን አስታዉቋል።
ኢዜማ ከቀጣዩ ምርጫ በፊት ባሉት ዓመታት ጠንካራ ጎኖቹን በማስቀጠል እንዲሁም የነበሩበትን ክፍተቶች በስትራቴጂ እና ሌሎች አስፈላጊ ተግባራት በመሙላት ተጨባጭ የተፎካካሪ ፓርቲነት ሚናውን ጊዜ ሳያባክን የሚጀምረው ተግባር መሆኑን ጠቁሟል፡፡
ፓርዉ አክሎም ገዢ ሆኖ እንዲቀጥል ለተመረጠው ብልጽግና ፓርቲ እና ለውድድሩ ተሳታፊዎች የእንኳን ደስያላችሁ መልዕክቱን አሥተላልፏል፡፡
በተጨማሪም አሸናፊው ፓርቲ ከዛሬ ጀምሮ ዴሞክራሲያዊ ተቋማትን ለመገንባትና ፍትሐዊ የፖለቲካ ምህዳርን ለሁሉም እኩል ተደራሽ ለማድረግ በቁርጠኝነት እንዲሠራ፤ አማራጭ ሃሳቦችን እንዲሰማ፤ እንዲሁም ትችቶችን በሆደ ሰፊነት እያስተናገደ የሀገሪቱን ዴሞክራሲ በጋራ ለመገንባት ቁርጠኛ እንዲሆን ጥሪዉን አቅርቧል፡፡
Seledadotio
Seledadotio
የኢትዮጵያ ዜጎች ለማሕበራዊ ፍትሕ ኢዜማ ሀገር አቀፉ ምርጫዉ ከነእንከኖቹም ቢሆን በሰላም በመጠናቀቁ ደስተኛ ነኝ ሲል መግለጫ ሰጥቷል፡፡
ይህን ተከትሎም ፓርቲዉ ለውድድር በቀረበባቸው ቦታዎች 13 የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና 73 የክልል እና የከተማ ምክር ቤት ወንበሮችን በድምሩ 86 መቀመጫዎችን በማግኘት በሀገር አቀፍ ደረጃ ቀዳሚው ተፎካካሪ ፓርቲ ሆኖ ማጠናቀቁን አስታዉቋል።
ኢዜማ ከቀጣዩ ምርጫ በፊት ባሉት ዓመታት ጠንካራ ጎኖቹን በማስቀጠል እንዲሁም የነበሩበትን ክፍተቶች በስትራቴጂ እና ሌሎች አስፈላጊ ተግባራት በመሙላት ተጨባጭ የተፎካካሪ ፓርቲነት ሚናውን ጊዜ ሳያባክን የሚጀምረው ተግባር መሆኑን ጠቁሟል፡፡
ፓርዉ አክሎም ገዢ ሆኖ እንዲቀጥል ለተመረጠው ብልጽግና ፓርቲ እና ለውድድሩ ተሳታፊዎች የእንኳን ደስያላችሁ መልዕክቱን አሥተላልፏል፡፡
በተጨማሪም አሸናፊው ፓርቲ ከዛሬ ጀምሮ ዴሞክራሲያዊ ተቋማትን ለመገንባትና ፍትሐዊ የፖለቲካ ምህዳርን ለሁሉም እኩል ተደራሽ ለማድረግ በቁርጠኝነት እንዲሠራ፤ አማራጭ ሃሳቦችን እንዲሰማ፤ እንዲሁም ትችቶችን በሆደ ሰፊነት እያስተናገደ የሀገሪቱን ዴሞክራሲ በጋራ ለመገንባት ቁርጠኛ እንዲሆን ጥሪዉን አቅርቧል፡፡
Seledadotio
Seledadotio
Sponsored by
Surafel
2 months ago
መሶብ ለአገልጋይነታችን፡ የዲጂታል ትጋትና የሕዝብ አደራ
***************
(የዕለቱ መልዕክት)
ቴክኖሎጂ የአንድን ሀገር የኢኮኖሚ መሠረተ ልማት የሚያጠናክርና የዜጎችን ሕይወት በብዙ መንገድ የሚቀይር እውነተኛ የለውጥ ሞተር ነው።
በተለይም የመንግሥት አገልግሎቶችን በማቀላጠፍ ለዜጎች የሚሰጠውን ክብር፣ የጊዜና የገንዘብ ትርፍ ስንመለከት እንዲሁም በተቋማት መካከል የሚፈጥረውን ቅንጅት ስናስተውል ሀገራችን በለውጥና በዕድገት ጎዳና ላይ መሆኗን በግልጽ ያሳያል።
ይሁንናይህ አስደማሚ ጅማሮና በዲጂታል ዘርፉ የተመዘገቡት ድሎች የዜጎችን እርካታ ጫፍ ላይ አድርሰዋል ማለት አይደለም ገና ብዙ የሚቀሩና ትኩረት የሚሹ የቤት ሥራዎች እንዳሉብን መዘንጋት የለብንም።
በባህላችን «መሶብ» የጥጋብ፣ የአንድነት መገለጫ ነው።በዚህ እሳቤ የተገነባው የ«መሶብ» መተግበሪያም የሀገርን በረከትና የተቀላጠፈ አገልግሎት ለሕዝብ ለማቅረብ ያለመ የቴክኖሎጂ ውጤት ነው።
መሶቡ የበረከት ምንጭ እንዲሆንና አገልግሎቱ ሙሉዕነት እንዲኖረው ከተፈለገ፣ በውስጡ የሚቀመጠው «እንጀራ» ማለትም የአሠራር ሥርዓቱና አስፈጻሚው አገልጋይ—ከሌብነት፣ ከሙስናና ከእጅ መንሻ የጠራ መሆን አለበት።
እጅግ ዘመናዊና የተራቀቀ ቴክኖሎጂ በየተቋማቱ ቢዘረጋም፣ በአገልጋዩ ዘንድ ያለው የቆየ ልማድ፣ የሌብነት አስተሳሰብና የአገልግሎት መስተጓጎል ካልተወገደ የቴክኖሎጂው ፋይዳ ለዜጎች ትርጉም አልባ ሆኖ ይቀራል።
በመሆኑም በመሶብ አገልግሎት አሰጣጥ ላይ የሚታዩትን እጅ መንሻዎችና ሕገ-ወጥ አሠራሮች ሙሉ በሙሉ ማስወገድ የነገ የማይባል ቀዳሚ ተግባራችን ነው።
ቴክኖሎጂ ጊዜንና ገንዘብን ከመቆጠብ ባለፈ፣ ዜጎች በቢሮክራሲ ብስጭትና በጭንቀት የሚሸከሙትን አሉታዊ ኃይል አስወግዶ ደስተኛ ማኅበረሰብ የመፍጠር ትልቅ አቅም አለው።
ይህንን አቅም ወደ መሬት ማውረድ የሚቻለው ደግሞ እያንዳንዱ አገልጋይና የመንግሥት ተቋም የኃላፊነት ስሜቱን በተግባር ሲያሳይ ነው። የዚህ ሁሉ ጥረትና ስኬት ማዕከል ግን የኢትዮጵያ ሕዝብ ነው።
ባለፈው ምርጫ ሕዝባችን ከሌሊት እስከ ሌሊት በሰላማዊ መንገድ ተሰልፎ ስለ ሀገሩ ያለውን ፍቅር፣ ለተቋማዊ ዕድገትና ለመበልጸግ ያለውን ጉጉት በተግባር አሳይቷል።
ይህንን ታላቅ እምነትና አደራ በከፍተኛ የኃላፊነት ስሜት መወጣት ግድ ይላል። ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ በግልጽ እንዳሳሰቡት "የኢትዮጵያ ሕዝብ ስላከበረን አብዝተን ልናከብረው፣ ስላከበረን አብዝተን ልናገለግለው፣ ባከበረን ልክ ታምነን ልንገኝ ይገባል።"
«ያበደረ መልሶ ያገኛል፣ የዘራ ያጭዳል» እንደሚባለው የሕዝቡን ክብርና አመኔታ መመለስ የሚቻለው በታማኝነትና በቅንነት በማገልገል ብቻ ነው።
እስካሁን የተመዘገበው ስኬት ከዜጎችን ሰፊ ፍላጎት አንድ በመቶ (1%) ያህል ብቻ በመሆኑ፣ በቀሪው ሰፊ መንገድ ላይ በፍጥነት ለመራመድ በተሻለ ቁመና መገኘት፣ ራስን ከብልሹ አሠራር ማጥራትና በበለጠ ትጋት መረባረብ ያስፈልጋል።
መላው የሥራ ኃላፊዎችና በየተቋማቱ የምትገኙ አገልጋዮች በመደመርና በአንድነት በመቆም፣ የዜጎችን እሮሮ ማክሰምና የሀገራችንን ብልጽግና በጽኑ መሠረት ላይ መገንባት ይጠበቅባችኋል።
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
Ethiopian Broadcasting Corporation #mesob #ethiopia #መሶብ
***************
(የዕለቱ መልዕክት)
ቴክኖሎጂ የአንድን ሀገር የኢኮኖሚ መሠረተ ልማት የሚያጠናክርና የዜጎችን ሕይወት በብዙ መንገድ የሚቀይር እውነተኛ የለውጥ ሞተር ነው።
በተለይም የመንግሥት አገልግሎቶችን በማቀላጠፍ ለዜጎች የሚሰጠውን ክብር፣ የጊዜና የገንዘብ ትርፍ ስንመለከት እንዲሁም በተቋማት መካከል የሚፈጥረውን ቅንጅት ስናስተውል ሀገራችን በለውጥና በዕድገት ጎዳና ላይ መሆኗን በግልጽ ያሳያል።
ይሁንናይህ አስደማሚ ጅማሮና በዲጂታል ዘርፉ የተመዘገቡት ድሎች የዜጎችን እርካታ ጫፍ ላይ አድርሰዋል ማለት አይደለም ገና ብዙ የሚቀሩና ትኩረት የሚሹ የቤት ሥራዎች እንዳሉብን መዘንጋት የለብንም።
በባህላችን «መሶብ» የጥጋብ፣ የአንድነት መገለጫ ነው።በዚህ እሳቤ የተገነባው የ«መሶብ» መተግበሪያም የሀገርን በረከትና የተቀላጠፈ አገልግሎት ለሕዝብ ለማቅረብ ያለመ የቴክኖሎጂ ውጤት ነው።
መሶቡ የበረከት ምንጭ እንዲሆንና አገልግሎቱ ሙሉዕነት እንዲኖረው ከተፈለገ፣ በውስጡ የሚቀመጠው «እንጀራ» ማለትም የአሠራር ሥርዓቱና አስፈጻሚው አገልጋይ—ከሌብነት፣ ከሙስናና ከእጅ መንሻ የጠራ መሆን አለበት።
እጅግ ዘመናዊና የተራቀቀ ቴክኖሎጂ በየተቋማቱ ቢዘረጋም፣ በአገልጋዩ ዘንድ ያለው የቆየ ልማድ፣ የሌብነት አስተሳሰብና የአገልግሎት መስተጓጎል ካልተወገደ የቴክኖሎጂው ፋይዳ ለዜጎች ትርጉም አልባ ሆኖ ይቀራል።
በመሆኑም በመሶብ አገልግሎት አሰጣጥ ላይ የሚታዩትን እጅ መንሻዎችና ሕገ-ወጥ አሠራሮች ሙሉ በሙሉ ማስወገድ የነገ የማይባል ቀዳሚ ተግባራችን ነው።
ቴክኖሎጂ ጊዜንና ገንዘብን ከመቆጠብ ባለፈ፣ ዜጎች በቢሮክራሲ ብስጭትና በጭንቀት የሚሸከሙትን አሉታዊ ኃይል አስወግዶ ደስተኛ ማኅበረሰብ የመፍጠር ትልቅ አቅም አለው።
ይህንን አቅም ወደ መሬት ማውረድ የሚቻለው ደግሞ እያንዳንዱ አገልጋይና የመንግሥት ተቋም የኃላፊነት ስሜቱን በተግባር ሲያሳይ ነው። የዚህ ሁሉ ጥረትና ስኬት ማዕከል ግን የኢትዮጵያ ሕዝብ ነው።
ባለፈው ምርጫ ሕዝባችን ከሌሊት እስከ ሌሊት በሰላማዊ መንገድ ተሰልፎ ስለ ሀገሩ ያለውን ፍቅር፣ ለተቋማዊ ዕድገትና ለመበልጸግ ያለውን ጉጉት በተግባር አሳይቷል።
ይህንን ታላቅ እምነትና አደራ በከፍተኛ የኃላፊነት ስሜት መወጣት ግድ ይላል። ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ በግልጽ እንዳሳሰቡት "የኢትዮጵያ ሕዝብ ስላከበረን አብዝተን ልናከብረው፣ ስላከበረን አብዝተን ልናገለግለው፣ ባከበረን ልክ ታምነን ልንገኝ ይገባል።"
«ያበደረ መልሶ ያገኛል፣ የዘራ ያጭዳል» እንደሚባለው የሕዝቡን ክብርና አመኔታ መመለስ የሚቻለው በታማኝነትና በቅንነት በማገልገል ብቻ ነው።
እስካሁን የተመዘገበው ስኬት ከዜጎችን ሰፊ ፍላጎት አንድ በመቶ (1%) ያህል ብቻ በመሆኑ፣ በቀሪው ሰፊ መንገድ ላይ በፍጥነት ለመራመድ በተሻለ ቁመና መገኘት፣ ራስን ከብልሹ አሠራር ማጥራትና በበለጠ ትጋት መረባረብ ያስፈልጋል።
መላው የሥራ ኃላፊዎችና በየተቋማቱ የምትገኙ አገልጋዮች በመደመርና በአንድነት በመቆም፣ የዜጎችን እሮሮ ማክሰምና የሀገራችንን ብልጽግና በጽኑ መሠረት ላይ መገንባት ይጠበቅባችኋል።
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
Ethiopian Broadcasting Corporation #mesob #ethiopia #መሶብ
2 months ago
"ተመልሰን ቦምብ ልናዘንብ እንችላለን" - የትራምፕ ዛቻ
የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን በስምምነቱ መሰረት ካልተጓዘች አዲስ ጥቃት አመራለሁ ሲሉ ዛቱ፡፡
በቡድን ሰባት ጉባዔ ፈረንሳይ የሚገኙት ትራምፕ ከኢራን ጋር የተደረሰው ስምምነት “ገና እንዳልተገባደደ” ጠቅሰው በመግባቢያ ሰነዱ አተገባበር ደስተኛ ካልሆኑ ቴህራን ላይ ጥቃት መፈጸም እንደሚቀጥሉ አስጠንቅቀዋል፡፡
ኢራን ከእስራኤልና አሜሪካ ጋር ስምምነት ላይ ከደረሰች በኋላ በሰጡት የመጀመሪያ አስተያየት "ጥቃቱ በዚሁ ከቀጠለ ጠንካራ ምላሽ የምንሰጥ ይሆናል" ሲሉ ትራምፕ ተደምጠዋል።
ፕሬዝዳንቱ "ተመልሰን ቦምብ ልናዘንብ እንችላለን" ሲሉም ዝተዋል።
"የመግባቢያ ስምምነቱ አልተጠናቀቀም" ያሉት ትራምፕ "ካልወደድኩት ወታደራዊ እርምጃ እንወስዳለን" ሲሉም የመፍረስ አደጋ እንዳለው ጠቁመዋል።
"ስምምነቱ በብዙ ምክንያት አስፈላጊ ነው" ካሉ በኋላ "99.9% የተስማማንበት ኢራን የኑክሌር መሳሪያ እንደማይኖራት ነው" ብለዋል።
ኢራን ለመልሶ ግንባታ የሚሆን 300 ዶላር ካሳ ይከፈላታል መባሉን "ውሸት ነው፣ ሳንቲም አናወጣም" ሲሉ አስተባብለዋል። #thetimesofisrael
Seledadotio
Seledadotio
የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን በስምምነቱ መሰረት ካልተጓዘች አዲስ ጥቃት አመራለሁ ሲሉ ዛቱ፡፡
በቡድን ሰባት ጉባዔ ፈረንሳይ የሚገኙት ትራምፕ ከኢራን ጋር የተደረሰው ስምምነት “ገና እንዳልተገባደደ” ጠቅሰው በመግባቢያ ሰነዱ አተገባበር ደስተኛ ካልሆኑ ቴህራን ላይ ጥቃት መፈጸም እንደሚቀጥሉ አስጠንቅቀዋል፡፡
ኢራን ከእስራኤልና አሜሪካ ጋር ስምምነት ላይ ከደረሰች በኋላ በሰጡት የመጀመሪያ አስተያየት "ጥቃቱ በዚሁ ከቀጠለ ጠንካራ ምላሽ የምንሰጥ ይሆናል" ሲሉ ትራምፕ ተደምጠዋል።
ፕሬዝዳንቱ "ተመልሰን ቦምብ ልናዘንብ እንችላለን" ሲሉም ዝተዋል።
"የመግባቢያ ስምምነቱ አልተጠናቀቀም" ያሉት ትራምፕ "ካልወደድኩት ወታደራዊ እርምጃ እንወስዳለን" ሲሉም የመፍረስ አደጋ እንዳለው ጠቁመዋል።
"ስምምነቱ በብዙ ምክንያት አስፈላጊ ነው" ካሉ በኋላ "99.9% የተስማማንበት ኢራን የኑክሌር መሳሪያ እንደማይኖራት ነው" ብለዋል።
ኢራን ለመልሶ ግንባታ የሚሆን 300 ዶላር ካሳ ይከፈላታል መባሉን "ውሸት ነው፣ ሳንቲም አናወጣም" ሲሉ አስተባብለዋል። #thetimesofisrael
Seledadotio
Seledadotio
2 months ago
''አሁን የብርድ ወራት በመሆኑ ልጄ እየታመመች ነበር''
#ethiopia | በደቡብ አፍሪካ ደርባን ከተማ ውስጥ ለሳምንታት ሰፍረው የነበሩ ከ1,000 በላይ የማላዊ ዜጎችን ወደ ሀገራቸው ለመመለስ የሚያስችል የሰነድ ማጣራት ሂደት መጠናቀቁ ተገለጠ።
የማላዊ ኤምባሲ ዜጎቹን ወደ ትውልድ ሀገራቸው ለማጓጓዝ የሚያስችሉ አውቶቡሶችን ያዘጋጀ ሲሆን፣ እስካሁንም በደርባን ሸርዉድ አካባቢ የትራንስፖርት እገዛ ሲጠባበቁ ከነበሩት በሺዎች የሚቆጠሩ ማላውያን መካከል የ1,140 ሰዎችን ማንነት ማረጋገጥ ተችሏል። በጥቅሉ ለጉዞው ቅድሚያ የተሰጣቸው ለሕፃናትና ለሴቶች መሆኑ ታውቋል።
የኳዙሉ-ናታል ግዛት ሃላፊ ታሚ ንቱሊ እንደገለጹት፣ የመመለስ ሂደቱ ሰብአዊ መብትን፣ ክብርንና አክብሮትን በጠበቀ መልኩ እየተመራ ይገኛል። ሃላፊው አክለውም፦
“ወንድሞቻችንና እህቶቻችን ሕግ ሳይጥሱ እንዲመለሱ ከተለያዩ ሀገራት ጋር እጅና ጓንት ሆነን በመስራታችን ደስተኛ ነኝ። ወደፊት መመለስ ቢፈልጉ እንኳ ፈቃድ ይዘው መምጣት ይኖርባቸዋል” ብለዋል።
አያይዘውም “ሕጋዊ ሰነድ ያላቸው በርካታ የውጭ ዜጎች ከእኛ ጋር ይኖራሉ። ደቡብ አፍሪካውያንም በሌሎች ሀገራት እንደሚኖሩ ስለምንረዳ ይህ ለእኛ ችግር አይደለም፤ ደቡብ አፍሪካ የሁሉም ሀገር ነች ብለን እናምናለን። ዜጎች ነገር ግን በማንኛውም ሌላ ሀገር ውስጥ ሲኖሩ ሕጋዊ ሰነድ መያዝ ግድ ይላል” ሲሉ አስገንዝበዋል።
ባለቤታቸውንና ልጃቸውን ለመሸኘት የመጡ አንድ የማላዊ ዜጋ “ጉዟችን በመጀመሩ በጣም ደስተኞች ነን፤ ሴቶችና ሕፃናት ደግሞ ቅድሚያ ማግኘታቸው ተገቢ ነው” ሲሉ ስሜታቸውን ገልጸዋል። ባለቤታቸው በበኩሏ ወደ ሀገሯ ለመመለስ በጉጉት ላይ መሆኗን ጠቅሳ “ለሁለት ሳምንታት ያህል ከባድ መከራ አሳልፌአለሁ፤ ዛሬ ግን ወደ ሀገሬ በመመለሴና ቤተሰቦቼን ለማየት በመታደሌ በጣም ደስተኛ ነኝ። አሁን የብርድ ወራት በመሆኑ ልጄ እየታመመች ነበር። እዚህ እኛ ባዕድ በመሆናችን ወደ ሆስፒታል መሄድ አትችሉም ተብለን ነበር፤ አሁን ግን ወደ ሀገሬ ተመልሼ የሕክምና አገልግሎት ማግኘት ስለምችል ነፃነት ይሰማኛል” ስትል ተናግራለች።
በሌላ በኩል፣ በክሩገርስዶርፕ ከሚገኘው የሊንዴላ መመለሻ ማዕከል ወደ 980 የሚጠጉ ማላውያን የሰነድ ማጣራታቸውን ጨርሰው፣ ሐሙስ ምሽት በ14 አውቶቡሶች አማካኝነት ወደ ሀገራቸው መሸኘታቸው ታውቋል።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia | በደቡብ አፍሪካ ደርባን ከተማ ውስጥ ለሳምንታት ሰፍረው የነበሩ ከ1,000 በላይ የማላዊ ዜጎችን ወደ ሀገራቸው ለመመለስ የሚያስችል የሰነድ ማጣራት ሂደት መጠናቀቁ ተገለጠ።
የማላዊ ኤምባሲ ዜጎቹን ወደ ትውልድ ሀገራቸው ለማጓጓዝ የሚያስችሉ አውቶቡሶችን ያዘጋጀ ሲሆን፣ እስካሁንም በደርባን ሸርዉድ አካባቢ የትራንስፖርት እገዛ ሲጠባበቁ ከነበሩት በሺዎች የሚቆጠሩ ማላውያን መካከል የ1,140 ሰዎችን ማንነት ማረጋገጥ ተችሏል። በጥቅሉ ለጉዞው ቅድሚያ የተሰጣቸው ለሕፃናትና ለሴቶች መሆኑ ታውቋል።
የኳዙሉ-ናታል ግዛት ሃላፊ ታሚ ንቱሊ እንደገለጹት፣ የመመለስ ሂደቱ ሰብአዊ መብትን፣ ክብርንና አክብሮትን በጠበቀ መልኩ እየተመራ ይገኛል። ሃላፊው አክለውም፦
“ወንድሞቻችንና እህቶቻችን ሕግ ሳይጥሱ እንዲመለሱ ከተለያዩ ሀገራት ጋር እጅና ጓንት ሆነን በመስራታችን ደስተኛ ነኝ። ወደፊት መመለስ ቢፈልጉ እንኳ ፈቃድ ይዘው መምጣት ይኖርባቸዋል” ብለዋል።
አያይዘውም “ሕጋዊ ሰነድ ያላቸው በርካታ የውጭ ዜጎች ከእኛ ጋር ይኖራሉ። ደቡብ አፍሪካውያንም በሌሎች ሀገራት እንደሚኖሩ ስለምንረዳ ይህ ለእኛ ችግር አይደለም፤ ደቡብ አፍሪካ የሁሉም ሀገር ነች ብለን እናምናለን። ዜጎች ነገር ግን በማንኛውም ሌላ ሀገር ውስጥ ሲኖሩ ሕጋዊ ሰነድ መያዝ ግድ ይላል” ሲሉ አስገንዝበዋል።
ባለቤታቸውንና ልጃቸውን ለመሸኘት የመጡ አንድ የማላዊ ዜጋ “ጉዟችን በመጀመሩ በጣም ደስተኞች ነን፤ ሴቶችና ሕፃናት ደግሞ ቅድሚያ ማግኘታቸው ተገቢ ነው” ሲሉ ስሜታቸውን ገልጸዋል። ባለቤታቸው በበኩሏ ወደ ሀገሯ ለመመለስ በጉጉት ላይ መሆኗን ጠቅሳ “ለሁለት ሳምንታት ያህል ከባድ መከራ አሳልፌአለሁ፤ ዛሬ ግን ወደ ሀገሬ በመመለሴና ቤተሰቦቼን ለማየት በመታደሌ በጣም ደስተኛ ነኝ። አሁን የብርድ ወራት በመሆኑ ልጄ እየታመመች ነበር። እዚህ እኛ ባዕድ በመሆናችን ወደ ሆስፒታል መሄድ አትችሉም ተብለን ነበር፤ አሁን ግን ወደ ሀገሬ ተመልሼ የሕክምና አገልግሎት ማግኘት ስለምችል ነፃነት ይሰማኛል” ስትል ተናግራለች።
በሌላ በኩል፣ በክሩገርስዶርፕ ከሚገኘው የሊንዴላ መመለሻ ማዕከል ወደ 980 የሚጠጉ ማላውያን የሰነድ ማጣራታቸውን ጨርሰው፣ ሐሙስ ምሽት በ14 አውቶቡሶች አማካኝነት ወደ ሀገራቸው መሸኘታቸው ታውቋል።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
2 months ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) "በመጪው ምርጫ 33 ፐርሰንት ሩሲያዊያን ፑቲንን እንደማይመርጡ መረጃ አግኝቻለሁ" ሲሉ ዘለንስኪ ገለፁ፡፡ የዩክሬይኑ ፕሬዝደንት ዘለንስኪ የዛሬ መልእክታቸውን የጀመሩት ‹‹የዩክሬይንን ስለላ ስራዎች ለምትደግፉ ወዳጆቻችንና ጥብቅ መረጃ ለምትሰጡን ሁሉ አመሰግናለሁ›› በማለት ነው፡፡ ሲቀጥሉም የስለላ ተቋሞቻቸው በሩሲያ ያለውን ውስጣዊ ሁኔታ የሚመለከተ መረጃ እንዳደረሷቸው አስታውቀዋል፡፡
በመረጃው መሰረት ሩሲያዊያን በፕሬዝደንት ፑቲን እርምጃ ደስተኛ እንዳልሆኑ መረዳታቸውን ገልፀውም በመጪው ምርጫ 33 ፐርሰንት ያህሉ ሩሲያዊያን ፕሬዝደንቱን እንደማይመርጡ የሚያሳይ ዶክመንት እንዳለ አስታውቀዋል፡፡ ሾልኮ በወጣው መረጃ የፕሬዝደንቱን እርምጃ የሚደግፉት 55 ፐርሰንት መሆናቸውን ያስታወቁት ዘለንስኪ ‹‹ይህም የሩሲያ ገዢ ፓርቲ ተቀባይነት ከቀን ወደቀን እየወረደ መሆኑን የሚያሳይ ነው›› ብለዋል፡፡ የሩሲያ አጠቃላይ ብሄራዊ ምርጫ የፊታችን ሴፕቴምበር 20 የሚከናወን ሲሆን ዘለንስኪ እንዳሉት በሚቀጥሉት ወራት ደግሞ 33 ፐርሰንቱ ሊጨምር ይችላል፡፡
በመረጃው መሰረት ሩሲያዊያን በፕሬዝደንት ፑቲን እርምጃ ደስተኛ እንዳልሆኑ መረዳታቸውን ገልፀውም በመጪው ምርጫ 33 ፐርሰንት ያህሉ ሩሲያዊያን ፕሬዝደንቱን እንደማይመርጡ የሚያሳይ ዶክመንት እንዳለ አስታውቀዋል፡፡ ሾልኮ በወጣው መረጃ የፕሬዝደንቱን እርምጃ የሚደግፉት 55 ፐርሰንት መሆናቸውን ያስታወቁት ዘለንስኪ ‹‹ይህም የሩሲያ ገዢ ፓርቲ ተቀባይነት ከቀን ወደቀን እየወረደ መሆኑን የሚያሳይ ነው›› ብለዋል፡፡ የሩሲያ አጠቃላይ ብሄራዊ ምርጫ የፊታችን ሴፕቴምበር 20 የሚከናወን ሲሆን ዘለንስኪ እንዳሉት በሚቀጥሉት ወራት ደግሞ 33 ፐርሰንቱ ሊጨምር ይችላል፡፡
Sponsored by
Surafel
2 months ago
💍 ጋዜጠኛ አዳነ አረጋ እና ባለቤቱ ቢታንያ በሰይፉ_ሾው ያደረጉት አስገራሚ ቆይታ እና ያልተሰሙ እውነታዎች! 💕
#ethiopia | ታዋቂው ጋዜጠኛ አዳነ አረጋ እና ውብ ባለቤቱ ቢታንያ በሰይፉ ሾው ቀርበው ስለ ፍቅራቸው፣ ስለ ትዳራቸው እና ስለ ህይወታቸው ጣፋጭና አስቂኝ ገጠመኞችን አካፍለዋል። ከቆይታቸው የተወሰዱ ድንቅ ነጥቦች እነሆ፦
🎙 ጋዜጠኛ አዳነ አረጋ...
* ⚽️ "የሰርጌ ቀን አርሰናል ዋንጫ ካልበላ አላገባም ብዬ ነበር!"
* 📺 "ሚዲያ ላይ ስለማታውቀኝ ነው የጠቀመኝ፤ ለእኔ እሷን ለማጥናት 6 ወር በቂ ነበር። ከውበቷ ውጪ አስተሳሰቧ 'ውይ' የሚያስብል ነው፤ በትውውቅ 4 ዓመት ሆኖናል።"
* 🎬 "ማስታወቂያ እንድትሰራ እኔ ነኝ በግድ ያስገባኋት፤ ፈጣሪ የሰጣትን ቁንጅና እና አቋም መጠቀም አለባት።"
* 👩ያ "እናትዬ ብዬ ነው የምጠራት።"
* 💼 "በጋዜጠኝነት ደመወዝ ብቻ ልትኖር አትችልም። ስራ እወዳለሁ፤ የተለያዩ ኢቨንቶችን እሰራለሁ።"
* 🍲 "የማይሰለቸኝ ምግብ ሽሮ ነው።"
* 📺 "ቀጥታ ስርጭት ዜና እያነበብኩኝ ወንበሩ ሰምጦብኝ ያውቃል! ካሜራ ማናችንም ከነካሜራው ከአውሮፕላን ላይ ወድቆብናል።"
* 🎶 "የሀገር ካስማ ከተሰኘው ዘፈን ፕሮዲውሰሮች አንዱ ነበርኩኝ። የቴዲ ታደሰን 'በቸር ይደር' እና የጥላሁንን 'አምሳሉ' ዘፈኖችን እወዳለሁ።"
* ⛰ "ጊሸን ሄጄ እንደመጣሁ ነው ፀሎቴ የሰመረልኝ። መስከረም 21 እኔም እናቴም የተወለድንበት ቀን ነው።"
* 🎤 "የሰርጌ ቀን ድምፃዊ ጎሳዬ፣ አብነት እና ዳዊት ይኖራሉ።"
👸 ባለቤቱ ቢታንያ ...
* 🏪 "እኔ ሱቅ እቃ ሊገዛ መጥቶ ነው የተዋወቅነው። ሰዎች እስኪነግሩኝ ድረስ ጋዜጠኛ መሆኑን አላውቅም ነበር።"
* 💍 "የ'ታገቢኛለሽ' ሰርፕራይዙ በጣም ደስ ይል ነበር።"
* 🐕 "አዳነ ውሻ አምጥቶልኝ ሰርፕራይዝ አድርጎኛል። 'አባትዬ' ብዬ ነው የምጠራው።"
* 👩❤️👨 "አዳነ ፍቅር መስጠት ይችላል፤ የተካነበት ነው። ልክ እንደ አባቴ አይነት ባል ነው ያገኘሁት።"
* 💭 "ሰዎች ተጋብተው ከሚጣሉ ይልቅ መጀመሪያ ተጣልተው ነው መጋባት ያለባቸው።"
* 🥩 "ጥሬ ስጋ እና ጭኮ እወዳለሁ፤ የንዋይ ደበበን 'አሜን' ዘፈን እመርጣለሁ።"
* 📱 "የእድል ቁጥሬ 6 ስለሆነ 6 ልጆች ቢኖሩኝ ደስ ይለኛል!
የአዴ እና የቢቱ ፍቅር ፍጻሜው ለሰርግ በቃ! አዴ አንተ ሰው አክባሪና ትሁት ጋዜጠኛ እንኳን ደስ አለህ። ለሁለታችሁም ዘላቂና ደስተኛ የትዳር ዘመን እንመኛለን! 🥂🎉
Via Zerihun Teznanu
#ethiopia | ታዋቂው ጋዜጠኛ አዳነ አረጋ እና ውብ ባለቤቱ ቢታንያ በሰይፉ ሾው ቀርበው ስለ ፍቅራቸው፣ ስለ ትዳራቸው እና ስለ ህይወታቸው ጣፋጭና አስቂኝ ገጠመኞችን አካፍለዋል። ከቆይታቸው የተወሰዱ ድንቅ ነጥቦች እነሆ፦
🎙 ጋዜጠኛ አዳነ አረጋ...
* ⚽️ "የሰርጌ ቀን አርሰናል ዋንጫ ካልበላ አላገባም ብዬ ነበር!"
* 📺 "ሚዲያ ላይ ስለማታውቀኝ ነው የጠቀመኝ፤ ለእኔ እሷን ለማጥናት 6 ወር በቂ ነበር። ከውበቷ ውጪ አስተሳሰቧ 'ውይ' የሚያስብል ነው፤ በትውውቅ 4 ዓመት ሆኖናል።"
* 🎬 "ማስታወቂያ እንድትሰራ እኔ ነኝ በግድ ያስገባኋት፤ ፈጣሪ የሰጣትን ቁንጅና እና አቋም መጠቀም አለባት።"
* 👩ያ "እናትዬ ብዬ ነው የምጠራት።"
* 💼 "በጋዜጠኝነት ደመወዝ ብቻ ልትኖር አትችልም። ስራ እወዳለሁ፤ የተለያዩ ኢቨንቶችን እሰራለሁ።"
* 🍲 "የማይሰለቸኝ ምግብ ሽሮ ነው።"
* 📺 "ቀጥታ ስርጭት ዜና እያነበብኩኝ ወንበሩ ሰምጦብኝ ያውቃል! ካሜራ ማናችንም ከነካሜራው ከአውሮፕላን ላይ ወድቆብናል።"
* 🎶 "የሀገር ካስማ ከተሰኘው ዘፈን ፕሮዲውሰሮች አንዱ ነበርኩኝ። የቴዲ ታደሰን 'በቸር ይደር' እና የጥላሁንን 'አምሳሉ' ዘፈኖችን እወዳለሁ።"
* ⛰ "ጊሸን ሄጄ እንደመጣሁ ነው ፀሎቴ የሰመረልኝ። መስከረም 21 እኔም እናቴም የተወለድንበት ቀን ነው።"
* 🎤 "የሰርጌ ቀን ድምፃዊ ጎሳዬ፣ አብነት እና ዳዊት ይኖራሉ።"
👸 ባለቤቱ ቢታንያ ...
* 🏪 "እኔ ሱቅ እቃ ሊገዛ መጥቶ ነው የተዋወቅነው። ሰዎች እስኪነግሩኝ ድረስ ጋዜጠኛ መሆኑን አላውቅም ነበር።"
* 💍 "የ'ታገቢኛለሽ' ሰርፕራይዙ በጣም ደስ ይል ነበር።"
* 🐕 "አዳነ ውሻ አምጥቶልኝ ሰርፕራይዝ አድርጎኛል። 'አባትዬ' ብዬ ነው የምጠራው።"
* 👩❤️👨 "አዳነ ፍቅር መስጠት ይችላል፤ የተካነበት ነው። ልክ እንደ አባቴ አይነት ባል ነው ያገኘሁት።"
* 💭 "ሰዎች ተጋብተው ከሚጣሉ ይልቅ መጀመሪያ ተጣልተው ነው መጋባት ያለባቸው።"
* 🥩 "ጥሬ ስጋ እና ጭኮ እወዳለሁ፤ የንዋይ ደበበን 'አሜን' ዘፈን እመርጣለሁ።"
* 📱 "የእድል ቁጥሬ 6 ስለሆነ 6 ልጆች ቢኖሩኝ ደስ ይለኛል!
የአዴ እና የቢቱ ፍቅር ፍጻሜው ለሰርግ በቃ! አዴ አንተ ሰው አክባሪና ትሁት ጋዜጠኛ እንኳን ደስ አለህ። ለሁለታችሁም ዘላቂና ደስተኛ የትዳር ዘመን እንመኛለን! 🥂🎉
Via Zerihun Teznanu
3 months ago
አፍሪካ ተቀይራለች በጣም ያማረና አስደናቂ ቦታ ነው‼️
ዲላን ፔጅ የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩትን ጎበኘ
አዲስ አበባ — በዓለማቀፍ ደረጃ በሚሊዮኖች ዘንድ ተወዳጅነትን ያተረፈው ታዋቂው የዲጂታል ጋዜጠኛ እና የማህበራዊ ሚዲያ ይዘት ፈጣሪ ዲላን ፔጅ (Dylan Page) በኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት የስራ ጉብኝት አደረገ።
ጉብኝቱ በተቋሙ ውስጥ እየተከናወኑ ያሉ የቴክኖሎጂ ፈጠራዎችን እና የምርምር ስራዎችን በቅርብ ለመመልከት ያለመ መሆኑ ታውቋል።
ዲላን ፔጅ በኢንስቲትዩቱ ባደረገው ቆይታ የተመለከታቸውን ዘመናዊ የቴክኖሎጂ ስራዎች አድንቆ፣ ጉብኝቱ ስለ አፍሪካ አህጉር ያለውን የተሳሳተ ግንዛቤ የሚቀይር መሆኑን ገልጿል። ይዘት ፈጣሪው በሰጠው አስተያየት፡
"ይህን በቴክኖሎጂ የተቃኘ ቦታ ሳየው እጅግ ተደምሜያለሁ፤ በጣም ያማረና አስደናቂ ቦታ ነው። አፍሪካ ተቀይራለች፤ ይህ ተቋም ደግሞ የአህጉሪቱን አዲስ ገፅታ ለዓለም የሚያሳይ ስፍራ ሆኖ አግኝቼዋለሁ። ባየሁት ነገር ሁሉ እጅግ ደስተኛ ነኝ።"
ዲላን ፔጅ እና በዲጂታል ጋዜጠኝነት ያለው ተፅዕኖ
በፈጣን፣ አጭር፣ ሳቢ እና ለመረዳት ቀላል በሆኑ አቀራረቦች ዓለማቀፍ ዜናዎችን እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለወጣቱ ትውልድ በማድረስ የሚታወቀው ዲላን ፔጅ፣ በማህበራዊ ሚዲያ ላይ ከፍተኛ ተፅዕኖ ካላቸው ግለሰቦች መካከል አንዱ ነው።
በተለይም በቲክቶክ (TikTok) ገጹ ከ19 ሚሊዮን በላይ ተከታዮችን ማፍራት የቻለው ዲላን፣ ወጣቱ ትውልድ መረጃና ዜናዎችን የሚቀበልበትን ባህላዊ መንገድ በመቀየር ረገድ በዓለም አቀፍ ደረጃ ግንባር ቀደም ተጠቃሽ መሆን ችሏል።
Via የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት
seledadotio
seledadotio
ዲላን ፔጅ የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩትን ጎበኘ
አዲስ አበባ — በዓለማቀፍ ደረጃ በሚሊዮኖች ዘንድ ተወዳጅነትን ያተረፈው ታዋቂው የዲጂታል ጋዜጠኛ እና የማህበራዊ ሚዲያ ይዘት ፈጣሪ ዲላን ፔጅ (Dylan Page) በኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት የስራ ጉብኝት አደረገ።
ጉብኝቱ በተቋሙ ውስጥ እየተከናወኑ ያሉ የቴክኖሎጂ ፈጠራዎችን እና የምርምር ስራዎችን በቅርብ ለመመልከት ያለመ መሆኑ ታውቋል።
ዲላን ፔጅ በኢንስቲትዩቱ ባደረገው ቆይታ የተመለከታቸውን ዘመናዊ የቴክኖሎጂ ስራዎች አድንቆ፣ ጉብኝቱ ስለ አፍሪካ አህጉር ያለውን የተሳሳተ ግንዛቤ የሚቀይር መሆኑን ገልጿል። ይዘት ፈጣሪው በሰጠው አስተያየት፡
"ይህን በቴክኖሎጂ የተቃኘ ቦታ ሳየው እጅግ ተደምሜያለሁ፤ በጣም ያማረና አስደናቂ ቦታ ነው። አፍሪካ ተቀይራለች፤ ይህ ተቋም ደግሞ የአህጉሪቱን አዲስ ገፅታ ለዓለም የሚያሳይ ስፍራ ሆኖ አግኝቼዋለሁ። ባየሁት ነገር ሁሉ እጅግ ደስተኛ ነኝ።"
ዲላን ፔጅ እና በዲጂታል ጋዜጠኝነት ያለው ተፅዕኖ
በፈጣን፣ አጭር፣ ሳቢ እና ለመረዳት ቀላል በሆኑ አቀራረቦች ዓለማቀፍ ዜናዎችን እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለወጣቱ ትውልድ በማድረስ የሚታወቀው ዲላን ፔጅ፣ በማህበራዊ ሚዲያ ላይ ከፍተኛ ተፅዕኖ ካላቸው ግለሰቦች መካከል አንዱ ነው።
በተለይም በቲክቶክ (TikTok) ገጹ ከ19 ሚሊዮን በላይ ተከታዮችን ማፍራት የቻለው ዲላን፣ ወጣቱ ትውልድ መረጃና ዜናዎችን የሚቀበልበትን ባህላዊ መንገድ በመቀየር ረገድ በዓለም አቀፍ ደረጃ ግንባር ቀደም ተጠቃሽ መሆን ችሏል።
Via የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት
seledadotio
seledadotio
3 months ago
ኢራን በጦርነቱ ለደረሰባት ውድመት ካሳ እንዲሁም የአሜሪካ ወታደሮች እንዲወጡ የሚጠይቅ ሃሳብ አቀረበች
ኢራን በሁሉም ግንባሮች የተከፈቱ ጦርነቶች እንዲቆሙ እና ለደረሰባት ጉዳት ካሳ እንዲከፈላት የሚጠይቅ የስምምነት ሃሳብ አቀረበች።
አዲሱ የሰላም ዕቅድ በሊባኖስ ውስጥ የሚካሄደውን ጨምሮ በሁሉም ግንባሮች የሚደረጉ ጦርነቶች እንዲቆሙ፣ በኢራን አቅራቢያ የሰፈሩ የአሜሪካ ወታደሮች እንዲወጡ እና በጦርነቱ ለደረሰባት ውድመት ካሳን እንዲከፈላት የሚጠይቅ መሆኑን የአገሪቱ መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል።
ቴህራን የሰላም ዕቅዱን በሚመለከት በሰጠችው የመጀመሪያ አስተያየት ምክትል ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ካዘም ጋሪባባዲ ማዕቀቦች እንዲነሱ፣ እንዳይንቀሳቀሱ የታገዱ ንብረቶቿ እንዲለቀቁ አንዲሁም የአሜሪካ ባሕር ኃይል የጣለውን እገዳ እንዲያነሳ መጠየቃቸውን ኢርና የዜና ወኪል ዘግቧል።
የኢራን መገናኛ ብዙኃን እንደዘገቡት ከሆነ የቴህራን አዲሱ ዕቅድ ከዚህ በፊት ካቀረበችው እና የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ “ቆሻሻ” ሲሉ ውደቅ ካደረጉት ብዙም የተለየ አይደለም።
ትራምፕ ሰኞ ዕለት አቅደውት የነበረውን ጥቃት ያቆሙት ቴህራን ለዋሺንግተን አዲስ ሰላም ዕቅድ መላኳን ተከትሎ መሆኑን ተናግረው፤ የኢራንን የኒውክሌር ፕሮግራም ለመገደብ እና ከስምምነት ላይ ለመድረስ “በጣም ጥሩ ዕድል አለ” ብለዋል።
ትራምፕ በማኅበራዊ ሚዲያ ልጥፋቸው ላይ ኳታር፣ ሳዑዲ አረቢያ እና ዩናይትድ አረብ ኤሜሬትስ “አሜሪካ እንዲሁም የመካከለኛው ምሥራቅ አገራት ሊቀበሉት የሚችሉት ስምምነት ላይ ሊደረስ ይችላል” በማለት ጥቃቱ እንዲዘገይ መጠየቃቸውን ተናግረዋል።
ዶናልድ ትራምፕ ሰኞ ዕለት ቴህራን የኒውክሌር የጦር መሣሪያ እንዳታገኝ የሚያደርግ ስምምነት ላይ መድረስ ከተቻለ ደስተኛ እንደሚሆኑ ተናግረዋል።
BBC
ኢራን በሁሉም ግንባሮች የተከፈቱ ጦርነቶች እንዲቆሙ እና ለደረሰባት ጉዳት ካሳ እንዲከፈላት የሚጠይቅ የስምምነት ሃሳብ አቀረበች።
አዲሱ የሰላም ዕቅድ በሊባኖስ ውስጥ የሚካሄደውን ጨምሮ በሁሉም ግንባሮች የሚደረጉ ጦርነቶች እንዲቆሙ፣ በኢራን አቅራቢያ የሰፈሩ የአሜሪካ ወታደሮች እንዲወጡ እና በጦርነቱ ለደረሰባት ውድመት ካሳን እንዲከፈላት የሚጠይቅ መሆኑን የአገሪቱ መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል።
ቴህራን የሰላም ዕቅዱን በሚመለከት በሰጠችው የመጀመሪያ አስተያየት ምክትል ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ካዘም ጋሪባባዲ ማዕቀቦች እንዲነሱ፣ እንዳይንቀሳቀሱ የታገዱ ንብረቶቿ እንዲለቀቁ አንዲሁም የአሜሪካ ባሕር ኃይል የጣለውን እገዳ እንዲያነሳ መጠየቃቸውን ኢርና የዜና ወኪል ዘግቧል።
የኢራን መገናኛ ብዙኃን እንደዘገቡት ከሆነ የቴህራን አዲሱ ዕቅድ ከዚህ በፊት ካቀረበችው እና የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ “ቆሻሻ” ሲሉ ውደቅ ካደረጉት ብዙም የተለየ አይደለም።
ትራምፕ ሰኞ ዕለት አቅደውት የነበረውን ጥቃት ያቆሙት ቴህራን ለዋሺንግተን አዲስ ሰላም ዕቅድ መላኳን ተከትሎ መሆኑን ተናግረው፤ የኢራንን የኒውክሌር ፕሮግራም ለመገደብ እና ከስምምነት ላይ ለመድረስ “በጣም ጥሩ ዕድል አለ” ብለዋል።
ትራምፕ በማኅበራዊ ሚዲያ ልጥፋቸው ላይ ኳታር፣ ሳዑዲ አረቢያ እና ዩናይትድ አረብ ኤሜሬትስ “አሜሪካ እንዲሁም የመካከለኛው ምሥራቅ አገራት ሊቀበሉት የሚችሉት ስምምነት ላይ ሊደረስ ይችላል” በማለት ጥቃቱ እንዲዘገይ መጠየቃቸውን ተናግረዋል።
ዶናልድ ትራምፕ ሰኞ ዕለት ቴህራን የኒውክሌር የጦር መሣሪያ እንዳታገኝ የሚያደርግ ስምምነት ላይ መድረስ ከተቻለ ደስተኛ እንደሚሆኑ ተናግረዋል።
BBC
3 months ago
ታዋቂው የቀዶ ጥገና ሐኪም ተሸለሙ
የኢትዮ ኢስታንቡል ጠቅላላ ሆስፒታል ሜዲካል ዳይሬክተርና ታዋቂ የቀዶ ጥገና ሐኪም ዶ/ር ስዩም ካሣ መርኔ (ተባባሪ ኘሮፌሰር) የኢትዮጵያ ቀዶ ጥገና ማህበር / Surgical Society of Ethiopia/ የ2026 የህይወት ዘመን ስኬት ተሸላሚ ኾኑ።
ዶ/ር ስዩም በኩባ የሕክምና ትምህርታቸውን ካጠናቀቁ በኋላ እኤአ ከ1992 ጀምሮ ላለፉት 33 ዓመታት በዋንኛነት በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል የአዲስአበባ ዩኒቨርሲቲ የሕክምና ዲፓርትመንት በመምህርነት፣ በቀዶ ጥገና ሐኪምነት፣ በዲንነት በተጨማሪም በዳግማዊ ሚኒልክ ሆስፒታል፣ በጳውሎስ ሆስፒታሎች በደረትና አካባቢው ቀዶ ጥገና ሐኪምነት ማገልገላቸው ታውቋል። በተጨማሪም በተለያዩ የግል ሆስፒታሎች የደረትና አካባቢው ቀዶ ጥገና ሕክምና በማስጀመር ጭምር አገልግለዋል።
ዶ/ር ስዩም ከ30 በላይ ከሙያው ጋር በቀጥታ የተገናኙ ጥናታዊ ጹሑፎችን በሀገር ውስና በውጭ ሀገር ታዋቂ ጆርናሎች ላይ አሳትመዋል።
ዶ/ር ስዩም የማኀበሩ 30ኛው ተሸላሚ መሆናቸው ታውቋል።
"ሽልማቱ ምን ስሜት እንደፈጠረባቸው ዶ/ር ስዩም ተጠይቀው የዓመታት ልፋትና ጥረታቸው ዕውቅና ያገኘበት በመኾኑ መደሰታቸውን ተናግረዋል።
ዶ/ር ስዩም ሥራ ሲጀምሩ የደረትና አካባቢው ቀዶ ጥገና ሐኪሞች ቁጥር እሳቸውን ጨምሮ 3 ብቻ እንደነበሩ አስታውሰው በአሁን ሰዓት ግን ተተኪ ወጣቶችን በማስተማር የሐኪሞችን ቁጥርና ሕክምናውንም ለማዘመን በተደረገው ጥረት በአቅማቸው ባደረጉት አስተዋፅኦ ደስተኛ መኾናቸውን ጠቅሰዋል።
የኢትዮጵያ ቀዶ ጥገና ማህበር / Surgical Society of Ethiopia / ከተቋቋመ 31 ኛ ዓመት ያስቆጠረ ሲኾን በየዓመቱ ኮንፈረንስ በማካኼድ፤ ከኮንፈረንሱ ጎን ለጎን በሙያው ውስጥ ላቅ ያለ አበርክቶ ላላቸው ባለሙያዎች የዕውቅና ሽልማት ይሰጣል።
የኢትዮ ኢስታንቡል ጠቅላላ ሆስፒታል ሜዲካል ዳይሬክተርና ታዋቂ የቀዶ ጥገና ሐኪም ዶ/ር ስዩም ካሣ መርኔ (ተባባሪ ኘሮፌሰር) የኢትዮጵያ ቀዶ ጥገና ማህበር / Surgical Society of Ethiopia/ የ2026 የህይወት ዘመን ስኬት ተሸላሚ ኾኑ።
ዶ/ር ስዩም በኩባ የሕክምና ትምህርታቸውን ካጠናቀቁ በኋላ እኤአ ከ1992 ጀምሮ ላለፉት 33 ዓመታት በዋንኛነት በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል የአዲስአበባ ዩኒቨርሲቲ የሕክምና ዲፓርትመንት በመምህርነት፣ በቀዶ ጥገና ሐኪምነት፣ በዲንነት በተጨማሪም በዳግማዊ ሚኒልክ ሆስፒታል፣ በጳውሎስ ሆስፒታሎች በደረትና አካባቢው ቀዶ ጥገና ሐኪምነት ማገልገላቸው ታውቋል። በተጨማሪም በተለያዩ የግል ሆስፒታሎች የደረትና አካባቢው ቀዶ ጥገና ሕክምና በማስጀመር ጭምር አገልግለዋል።
ዶ/ር ስዩም ከ30 በላይ ከሙያው ጋር በቀጥታ የተገናኙ ጥናታዊ ጹሑፎችን በሀገር ውስና በውጭ ሀገር ታዋቂ ጆርናሎች ላይ አሳትመዋል።
ዶ/ር ስዩም የማኀበሩ 30ኛው ተሸላሚ መሆናቸው ታውቋል።
"ሽልማቱ ምን ስሜት እንደፈጠረባቸው ዶ/ር ስዩም ተጠይቀው የዓመታት ልፋትና ጥረታቸው ዕውቅና ያገኘበት በመኾኑ መደሰታቸውን ተናግረዋል።
ዶ/ር ስዩም ሥራ ሲጀምሩ የደረትና አካባቢው ቀዶ ጥገና ሐኪሞች ቁጥር እሳቸውን ጨምሮ 3 ብቻ እንደነበሩ አስታውሰው በአሁን ሰዓት ግን ተተኪ ወጣቶችን በማስተማር የሐኪሞችን ቁጥርና ሕክምናውንም ለማዘመን በተደረገው ጥረት በአቅማቸው ባደረጉት አስተዋፅኦ ደስተኛ መኾናቸውን ጠቅሰዋል።
የኢትዮጵያ ቀዶ ጥገና ማህበር / Surgical Society of Ethiopia / ከተቋቋመ 31 ኛ ዓመት ያስቆጠረ ሲኾን በየዓመቱ ኮንፈረንስ በማካኼድ፤ ከኮንፈረንሱ ጎን ለጎን በሙያው ውስጥ ላቅ ያለ አበርክቶ ላላቸው ባለሙያዎች የዕውቅና ሽልማት ይሰጣል።
3 months ago
ታዋቂው የቀዶ ጥገና ሐኪም ተሸለሙ
የኢትዮ ኢስታንቡል ጠቅላላ ሆስፒታል ሜዲካል ዳይሬክተርና ታዋቂ የቀዶ ጥገና ሐኪም ዶ/ር ስዩም ካሣ መርኔ (ተባባሪ ኘሮፌሰር) የኢትዮጵያ ቀዶ ጥገና ማህበር / Surgical Society of Ethiopia/ የ2026 የህይወት ዘመን ስኬት ተሸላሚ ኾኑ።
ዶ/ር ስዩም በኩባ የሕክምና ትምህርታቸውን ካጠናቀቁ በኋላ እኤአ ከ1992 ጀምሮ ላለፉት 33 ዓመታት በዋንኛነት በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል የአዲስአበባ ዩኒቨርሲቲ የሕክምና ዲፓርትመንት በመምህርነት፣ በቀዶ ጥገና ሐኪምነት፣ በዲንነት በተጨማሪም በዳግማዊ ሚኒልክ ፣ በጳውሎስ ሆስፒታሎች በደረትና አካባቢው ቀዶ ጥገና ሐኪምነት ማገልገላቸው ታውቋል። በተጨማሪም በተለያዩ የግል ሆስፒታሎች የደረትና አካባቢው ቀዶ ጥገና ሕክምና በማስጀመር ጭምር አገልግለዋል።
ዶ/ር ስዩም ከ30 በላይ ከሙያው ጋር በቀጥታ የተገናኙ ጥናታዊ ጹሑፎችን በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገር ታዋቂ ጆርናሎች ላይ አሳትመዋል።
ዶ/ር ስዩም የማኀበሩ 30ኛው ተሸላሚ መሆናቸው ታውቋል።
"ሽልማቱ ምን ስሜት እንደፈጠረባቸው ዶ/ር ስዩም ተጠይቀው የዓመታት ልፋትና ጥረታቸው ዕውቅና ያገኘበት በመኾኑ መደሰታቸውን ተናግረዋል።
ዶ/ር ስዩም ሥራ ሲጀምሩ የደረትና አካባቢው ቀዶ ጥገና ሐኪሞች ቁጥር እሳቸውን ጨምሮ 3 ብቻ እንደነበሩ አስታውሰው በአሁን ሰዓት ግን ተተኪ ወጣቶችን በማስተማር የሐኪሞችን ቁጥርና ሕክምናውንም ለማዘመን በተደረገው ጥረት በአቅማቸው ባደረጉት አስተዋፅኦ ደስተኛ መኾናቸውን ጠቅሰዋል።
ስለኢትዮጵያ ቀዶ ጥገና ማህበር
የኢትዮጵያ ቀዶ ጥገና ማህበር / Surgical Society of Ethiopia / ከተቋቋመ 31 ኛ ዓመት ያስቆጠረ ሲኾን በየዓመቱ ኮንፈረንስ በማካኼድ፤ ከኮንፈረንሱ ጎን ለጎን በሙያው ውስጥ ላቅ ያለ አበርክቶ ላላቸው ባለሙያዎች የዕውቅና ሽልማት ይሰጣል።
የኢትዮ ኢስታንቡል ጠቅላላ ሆስፒታል ሜዲካል ዳይሬክተርና ታዋቂ የቀዶ ጥገና ሐኪም ዶ/ር ስዩም ካሣ መርኔ (ተባባሪ ኘሮፌሰር) የኢትዮጵያ ቀዶ ጥገና ማህበር / Surgical Society of Ethiopia/ የ2026 የህይወት ዘመን ስኬት ተሸላሚ ኾኑ።
ዶ/ር ስዩም በኩባ የሕክምና ትምህርታቸውን ካጠናቀቁ በኋላ እኤአ ከ1992 ጀምሮ ላለፉት 33 ዓመታት በዋንኛነት በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል የአዲስአበባ ዩኒቨርሲቲ የሕክምና ዲፓርትመንት በመምህርነት፣ በቀዶ ጥገና ሐኪምነት፣ በዲንነት በተጨማሪም በዳግማዊ ሚኒልክ ፣ በጳውሎስ ሆስፒታሎች በደረትና አካባቢው ቀዶ ጥገና ሐኪምነት ማገልገላቸው ታውቋል። በተጨማሪም በተለያዩ የግል ሆስፒታሎች የደረትና አካባቢው ቀዶ ጥገና ሕክምና በማስጀመር ጭምር አገልግለዋል።
ዶ/ር ስዩም ከ30 በላይ ከሙያው ጋር በቀጥታ የተገናኙ ጥናታዊ ጹሑፎችን በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገር ታዋቂ ጆርናሎች ላይ አሳትመዋል።
ዶ/ር ስዩም የማኀበሩ 30ኛው ተሸላሚ መሆናቸው ታውቋል።
"ሽልማቱ ምን ስሜት እንደፈጠረባቸው ዶ/ር ስዩም ተጠይቀው የዓመታት ልፋትና ጥረታቸው ዕውቅና ያገኘበት በመኾኑ መደሰታቸውን ተናግረዋል።
ዶ/ር ስዩም ሥራ ሲጀምሩ የደረትና አካባቢው ቀዶ ጥገና ሐኪሞች ቁጥር እሳቸውን ጨምሮ 3 ብቻ እንደነበሩ አስታውሰው በአሁን ሰዓት ግን ተተኪ ወጣቶችን በማስተማር የሐኪሞችን ቁጥርና ሕክምናውንም ለማዘመን በተደረገው ጥረት በአቅማቸው ባደረጉት አስተዋፅኦ ደስተኛ መኾናቸውን ጠቅሰዋል።
ስለኢትዮጵያ ቀዶ ጥገና ማህበር
የኢትዮጵያ ቀዶ ጥገና ማህበር / Surgical Society of Ethiopia / ከተቋቋመ 31 ኛ ዓመት ያስቆጠረ ሲኾን በየዓመቱ ኮንፈረንስ በማካኼድ፤ ከኮንፈረንሱ ጎን ለጎን በሙያው ውስጥ ላቅ ያለ አበርክቶ ላላቸው ባለሙያዎች የዕውቅና ሽልማት ይሰጣል።
Sponsored by
Surafel
3 months ago
ታዋቂው የቀዶ ጥገና ሐኪም ተሸለሙ
#ethiopia | የኢትዮ ኢስታንቡል ጠቅላላ ሆስፒታል ሜዲካል ዳይሬክተርና ታዋቂ የቀዶ ጥገና ሐኪም ዶ/ር ስዩም ካሣ መርኔ (ተባባሪ ኘሮፌሰር) የኢትዮጵያ ቀዶ ጥገና ማህበር / Surgical Society of Ethiopia/ የ2026 የህይወት ዘመን ስኬት ተሸላሚ ኾኑ።
ዶ/ር ስዩም በኩባ የሕክምና ትምህርታቸውን ካጠናቀቁ በኋላ እኤአ ከ1992 ጀምሮ ላለፉት 33 ዓመታት በዋንኛነት በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል የአዲስአበባ ዩኒቨርሲቲ የሕክምና ዲፓርትመንት በመምህርነት፣ በቀዶ ጥገና ሐኪምነት፣ በዲንነት በተጨማሪም በዳግማዊ ሚኒልክ ሆስፒታል፣ በጳውሎስ ሆስፒታሎች በደረትና አካባቢው ቀዶ ጥገና ሐኪምነት ማገልገላቸው ታውቋል።
በተጨማሪም በተለያዩ የግል ሆስፒታሎች የደረትና አካባቢው ቀዶ ጥገና ሕክምና በማስጀመር ጭምር አገልግለዋል።
ዶ/ር ስዩም ከ30 በላይ ከሙያው ጋር በቀጥታ የተገናኙ ጥናታዊ ጹሑፎችን በሀገር ውስና በውጭ ሀገር ታዋቂ ጆርናሎች ላይ አሳትመዋል።
ዶ/ር ስዩም የማኀበሩ 30ኛው ተሸላሚ መሆናቸው ታውቋል።
"ሽልማቱ ምን ስሜት እንደፈጠረባቸው ዶ/ር ስዩም ተጠይቀው የዓመታት ልፋትና ጥረታቸው ዕውቅና ያገኘበት በመኾኑ መደሰታቸውን ተናግረዋል።
ዶ/ር ስዩም ሥራ ሲጀምሩ የደረትና አካባቢው ቀዶ ጥገና ሐኪሞች ቁጥር እሳቸውን ጨምሮ 3 ብቻ እንደነበሩ አስታውሰው በአሁን ሰዓት ግን ተተኪ ወጣቶችን በማስተማር የሐኪሞችን ቁጥርና ሕክምናውንም ለማዘመን በተደረገው ጥረት በአቅማቸው ባደረጉት አስተዋፅኦ ደስተኛ መኾናቸውን ጠቅሰዋል።
ስለኢትዮጵያ ቀዶ ጥገና ማህበር
የኢትዮጵያ ቀዶ ጥገና ማህበር / Surgical Society of Ethiopia / ከተቋቋመ 31 ኛ ዓመት ያስቆጠረ ሲኾን በየዓመቱ ኮንፈረንስ በማካኼድ፤ ከኮንፈረንሱ ጎን ለጎን በሙያው ውስጥ ላቅ ያለ አበርክቶ ላላቸው ባለሙያዎች የዕውቅና ሽልማት ይሰጣል።
#ethiopia | የኢትዮ ኢስታንቡል ጠቅላላ ሆስፒታል ሜዲካል ዳይሬክተርና ታዋቂ የቀዶ ጥገና ሐኪም ዶ/ር ስዩም ካሣ መርኔ (ተባባሪ ኘሮፌሰር) የኢትዮጵያ ቀዶ ጥገና ማህበር / Surgical Society of Ethiopia/ የ2026 የህይወት ዘመን ስኬት ተሸላሚ ኾኑ።
ዶ/ር ስዩም በኩባ የሕክምና ትምህርታቸውን ካጠናቀቁ በኋላ እኤአ ከ1992 ጀምሮ ላለፉት 33 ዓመታት በዋንኛነት በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል የአዲስአበባ ዩኒቨርሲቲ የሕክምና ዲፓርትመንት በመምህርነት፣ በቀዶ ጥገና ሐኪምነት፣ በዲንነት በተጨማሪም በዳግማዊ ሚኒልክ ሆስፒታል፣ በጳውሎስ ሆስፒታሎች በደረትና አካባቢው ቀዶ ጥገና ሐኪምነት ማገልገላቸው ታውቋል።
በተጨማሪም በተለያዩ የግል ሆስፒታሎች የደረትና አካባቢው ቀዶ ጥገና ሕክምና በማስጀመር ጭምር አገልግለዋል።
ዶ/ር ስዩም ከ30 በላይ ከሙያው ጋር በቀጥታ የተገናኙ ጥናታዊ ጹሑፎችን በሀገር ውስና በውጭ ሀገር ታዋቂ ጆርናሎች ላይ አሳትመዋል።
ዶ/ር ስዩም የማኀበሩ 30ኛው ተሸላሚ መሆናቸው ታውቋል።
"ሽልማቱ ምን ስሜት እንደፈጠረባቸው ዶ/ር ስዩም ተጠይቀው የዓመታት ልፋትና ጥረታቸው ዕውቅና ያገኘበት በመኾኑ መደሰታቸውን ተናግረዋል።
ዶ/ር ስዩም ሥራ ሲጀምሩ የደረትና አካባቢው ቀዶ ጥገና ሐኪሞች ቁጥር እሳቸውን ጨምሮ 3 ብቻ እንደነበሩ አስታውሰው በአሁን ሰዓት ግን ተተኪ ወጣቶችን በማስተማር የሐኪሞችን ቁጥርና ሕክምናውንም ለማዘመን በተደረገው ጥረት በአቅማቸው ባደረጉት አስተዋፅኦ ደስተኛ መኾናቸውን ጠቅሰዋል።
ስለኢትዮጵያ ቀዶ ጥገና ማህበር
የኢትዮጵያ ቀዶ ጥገና ማህበር / Surgical Society of Ethiopia / ከተቋቋመ 31 ኛ ዓመት ያስቆጠረ ሲኾን በየዓመቱ ኮንፈረንስ በማካኼድ፤ ከኮንፈረንሱ ጎን ለጎን በሙያው ውስጥ ላቅ ያለ አበርክቶ ላላቸው ባለሙያዎች የዕውቅና ሽልማት ይሰጣል።
3 months ago
ሲመስ ኮልማን ጫማውን እንደሚሰቅል ተነገረ
#ethiopia | አንጋፋው የኤቨርተን የቀኝ መስመር ተከላካይ ሲመስ ኮልማን በያዝነው የውድድር አመት መጨረሻ ጫማውን እንደሚሰቅል ይፋ ሆኗል።
ለ17 አመት በመርሲሳይዱ ክለብ ቆይታ ያደረገው ኮልማን፣ ከክለቡ ታሪካዊ ተጫዋቾች ተርታ ስሙን ማስፈር ችሏል።
ኤቨርተን ለረጅም አመት ግልጋሎት የሰጠውን ተጫዋች ጫማውን ከሰቀለ በኋላ በክለቡ የአሰልጣኞች ቡድን ውስጥ እንዲቀላቀል ግብዣ አድርጎለታል።
አሰልጣኝ ዴቪድ ሞይስም፣ ኮልማን የአሰልጣኝ ቡድን አባላቶቻቸውን ቢቀላቀል ደስተኛ መሆናቸውን ተናግረዋል።
ሆኖም የ37 አመቱ ኮልማን ከውድድር አመቱ መጠናቀቅ በኋላ ስለሚኖረው ቆይታ አስተያየት አለመስጠቱ ተገልጿል።
አየርላንዳዊው ተከላካይ ኤቨርተንን የተቀላቀለው በአውሮፓውያኑ 2009 ሲሆን፣ በ433 ጨዋታዎች ላይ መሰለፍ ችሏል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu #nbc
#ethiopia | አንጋፋው የኤቨርተን የቀኝ መስመር ተከላካይ ሲመስ ኮልማን በያዝነው የውድድር አመት መጨረሻ ጫማውን እንደሚሰቅል ይፋ ሆኗል።
ለ17 አመት በመርሲሳይዱ ክለብ ቆይታ ያደረገው ኮልማን፣ ከክለቡ ታሪካዊ ተጫዋቾች ተርታ ስሙን ማስፈር ችሏል።
ኤቨርተን ለረጅም አመት ግልጋሎት የሰጠውን ተጫዋች ጫማውን ከሰቀለ በኋላ በክለቡ የአሰልጣኞች ቡድን ውስጥ እንዲቀላቀል ግብዣ አድርጎለታል።
አሰልጣኝ ዴቪድ ሞይስም፣ ኮልማን የአሰልጣኝ ቡድን አባላቶቻቸውን ቢቀላቀል ደስተኛ መሆናቸውን ተናግረዋል።
ሆኖም የ37 አመቱ ኮልማን ከውድድር አመቱ መጠናቀቅ በኋላ ስለሚኖረው ቆይታ አስተያየት አለመስጠቱ ተገልጿል።
አየርላንዳዊው ተከላካይ ኤቨርተንን የተቀላቀለው በአውሮፓውያኑ 2009 ሲሆን፣ በ433 ጨዋታዎች ላይ መሰለፍ ችሏል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu #nbc
3 months ago
ኢራን በዓለም ዋንጫ ላይ ለሚኖራት ተሳትፎ ዋስትና ጠየቀች
ኢራን በዓለም ዋንጫ ላይ እንደምትሳፍ ገልጻ ነገር ግን ከፊፋ እና ጨዋታውን ከሚያስተናግዱ አገራት ዋስትና እንደምትፈልግ አስታወቀች።
የኢራን እግር ኳስ ፌዴሬሽን በዓለም ዋንጫ ላይ “ከምናምንብት፣ ከባሕላችን እና ከቁርጠንነታችን ሳናፈገፍግ” እንሳተፋለን ሲሉ አረጋግጠው፣ አዘጋጅ አገራት “ስጋታችንን ከግምት ውስጥ እንዲያስገቡልን እንፈልጋለን” ብለዋል።
የእግር ኳስ ፌዴሬሽኑ መሟላት አለባቸው ያላቸውን ነገሮች ያቀረበው ፕሬዚዳንቱ መሃዲ ታጅ ባለፈው ወር ካናዳ በተካሄደው የፊፋ ጉባዔ ላይ ለመገኘት ሲጠይቁ ቪዛ በመከልከላቸው ነው።
ታጅ አገራቸው በዓለም ዋንጫ ላይ ለመሳተፍ መሟላት አለባቸው ያሏቸውን ባለ አስር ነጥብ ቅድመ ሁኔታዎችን ለፊፋ ማቅረቧን ተናግረዋል።
የዓለም ዋንጫ በሜክሲኮ በካናዳ እና በዩናይትድ ስቴትስ አዘጋጅነት ከሰኔ 4 2018 ዓ.ም. ጀምሮ ይካሄዳል።
ቅዳሜ ዕለት በመግለጫው ላይ ከሰፈሩት ቅድመ ሁኔታዎች መካከል ሁሉም በእስላማዊ አብዮታዊ ዘብ ወታደራዊ ስልጠና ያጠናቀቁትን ጨምሮ ከቡድኑ ጋር የሚጓዙ አሰልጣኞች፣ ተጫዋቾች እና ባለሥልጣናት ቪዛ እንዲሰጣቸው የሚጠይቅ ነው።
የኢራን አብዮታዊ ዘብ በካናዳ እና አሜሪካ አሸባሪ ድርጅት ተብሎ የተፈረጀ ሲሆን፣ መሃዲ ታጂ ወደ ካናዳ መግቢያ ቪዛ የተከለከሉት ከወታደራዊው ተቋሙ ጋር ባላቸው ግንኙነት ነው ተብሏል።
ኢራን ለእግር ኳስ ቡድኗ፣ ለባንዲራዋ እንዲሁም ለብሔራዊ መዝሙሯ ተገቢው ክብር አንዲሰጥ እንዲሁም በአውሮፕላን ማረፊያዎች፣ ሆቴሎች እና ስታዲየሞች ጥበቃ እንዲጠናከርላት ጠይቃለች።
የተወሰኑት የኢራን ጥያቄዎች ፊፋ በቀላሉ እንዲሟሉ ሊያደርጋቸው የሚችላቸው ናቸው።
ነገር ግን ከቪዛ፣ የድንበር ቁጥጥር እና ደህንነት ጋር የተያያዙ ጥያቄዎችን ከፊፋ ይልቅ የአገራቱ ሕግ ስር የሚወድቁ ናቸው።
የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ የኢራን የእግር ኳስ ቡድን መትቶ በዓለም ዋንጫ ላይ ቢካፈል ደስተኛ መሆናቸውን ተናግረው ነበር።
ነገር ግን ከአብዮታዊ ዘቡ ጋር ግንኙነት ያላቸው አባላት ክልከላ እንደሚገጥማቸው አስጠንቅቀዋል።
BBC
ኢራን በዓለም ዋንጫ ላይ እንደምትሳፍ ገልጻ ነገር ግን ከፊፋ እና ጨዋታውን ከሚያስተናግዱ አገራት ዋስትና እንደምትፈልግ አስታወቀች።
የኢራን እግር ኳስ ፌዴሬሽን በዓለም ዋንጫ ላይ “ከምናምንብት፣ ከባሕላችን እና ከቁርጠንነታችን ሳናፈገፍግ” እንሳተፋለን ሲሉ አረጋግጠው፣ አዘጋጅ አገራት “ስጋታችንን ከግምት ውስጥ እንዲያስገቡልን እንፈልጋለን” ብለዋል።
የእግር ኳስ ፌዴሬሽኑ መሟላት አለባቸው ያላቸውን ነገሮች ያቀረበው ፕሬዚዳንቱ መሃዲ ታጅ ባለፈው ወር ካናዳ በተካሄደው የፊፋ ጉባዔ ላይ ለመገኘት ሲጠይቁ ቪዛ በመከልከላቸው ነው።
ታጅ አገራቸው በዓለም ዋንጫ ላይ ለመሳተፍ መሟላት አለባቸው ያሏቸውን ባለ አስር ነጥብ ቅድመ ሁኔታዎችን ለፊፋ ማቅረቧን ተናግረዋል።
የዓለም ዋንጫ በሜክሲኮ በካናዳ እና በዩናይትድ ስቴትስ አዘጋጅነት ከሰኔ 4 2018 ዓ.ም. ጀምሮ ይካሄዳል።
ቅዳሜ ዕለት በመግለጫው ላይ ከሰፈሩት ቅድመ ሁኔታዎች መካከል ሁሉም በእስላማዊ አብዮታዊ ዘብ ወታደራዊ ስልጠና ያጠናቀቁትን ጨምሮ ከቡድኑ ጋር የሚጓዙ አሰልጣኞች፣ ተጫዋቾች እና ባለሥልጣናት ቪዛ እንዲሰጣቸው የሚጠይቅ ነው።
የኢራን አብዮታዊ ዘብ በካናዳ እና አሜሪካ አሸባሪ ድርጅት ተብሎ የተፈረጀ ሲሆን፣ መሃዲ ታጂ ወደ ካናዳ መግቢያ ቪዛ የተከለከሉት ከወታደራዊው ተቋሙ ጋር ባላቸው ግንኙነት ነው ተብሏል።
ኢራን ለእግር ኳስ ቡድኗ፣ ለባንዲራዋ እንዲሁም ለብሔራዊ መዝሙሯ ተገቢው ክብር አንዲሰጥ እንዲሁም በአውሮፕላን ማረፊያዎች፣ ሆቴሎች እና ስታዲየሞች ጥበቃ እንዲጠናከርላት ጠይቃለች።
የተወሰኑት የኢራን ጥያቄዎች ፊፋ በቀላሉ እንዲሟሉ ሊያደርጋቸው የሚችላቸው ናቸው።
ነገር ግን ከቪዛ፣ የድንበር ቁጥጥር እና ደህንነት ጋር የተያያዙ ጥያቄዎችን ከፊፋ ይልቅ የአገራቱ ሕግ ስር የሚወድቁ ናቸው።
የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ የኢራን የእግር ኳስ ቡድን መትቶ በዓለም ዋንጫ ላይ ቢካፈል ደስተኛ መሆናቸውን ተናግረው ነበር።
ነገር ግን ከአብዮታዊ ዘቡ ጋር ግንኙነት ያላቸው አባላት ክልከላ እንደሚገጥማቸው አስጠንቅቀዋል።
BBC
Sponsored by
Surafel
Comments