20 days ago
በኒው ዮርክ ታይምስ በምርጥ ሽያጭ የተመዘገበ መጽሐፍ!
#ethiopia | Speak በተሰኘው ታዋቂ ልብወለድ ወግ የተጻፈው ይህ ድንቅ የመጀመሪያ ልብወለድ፣ አንዲት ወጣት ከከባድ የጾታዊ ጥቃት በኋላ እንዴት የመቋቋም ኃይልን እንደምታገኝ የሚያስደንቅ ታሪክ ይነግራል።
ኤደን ሁልጊዜ ጥሩ ልጅ ሆና መኖርን ትወድ ነበር። ወደ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት መግባቷም ያንን ባህሪዋን አልቀየረውም። ነገር ግን የወንድሟ የቅርብ ጓደኛ በጾታዊ ጥቃት ባደረሰባት ሌሊት፣ ሕይወቷ ፈጽሞ ተገልብጦ ይሄዳል።
ቀድሞ ቀላል የነበሩ ነገሮች ውስብስብ ይሆናሉ፤ የምትወዳቸውን ሰዎችና ነገሮች መጥላት ትጀምራለች። እውነት ብላ ያመነችው ሁሉ ውሸት ይመስላታል። ምንም ነገር ትርጉም አይሰጣትም። የደረሰባትን ለሌሎች መንገር እንዳለባት ብታውቅም፣ መናገር አትችልም። ስለዚህ ሁሉንም በውስጧ ትቀብራለች፤ ከዚያም ቀድሞ የነበረችውን ራሷንም ከዚያው ጋር ትቀብራለች።
መጽሐፉ በአራት ክፍሎች—የመጀመሪያ፣ የሁለተኛ፣ የሦስተኛ እና የአራተኛ ዓመት የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት—ተከፍሎ የቀረበ ሲሆን፣ የጭንቀትና የስነልቦና ቁስሎች ምን ያህል ጥልቅ እንደሚሆኑ ያሳያል።
በተመሳሳይ ጊዜም አንዲት ወጣት በወጣትነት ዘመኗ የሚገጥሟትን ህመሞች፣ የመጀመሪያ ፍቅርና የመጀመሪያ ልብ ስብራት፣ የሚፈርሱና እንደገና የሚገነቡ ጓደኝነቶችን እየተሻገረች፣ በልቧ ውስጥ ተደብቆ የነበረውን የመትረፍና የመቋቋም አስደናቂ ኃይል እንዴት እንደምታገኘው በአስደናቂ ሁኔታ ያሳያል።
የመጽሐፍ ጀርባ ( book blurb )
በዚህ ምሽት፤ ቤተሰብ ተሰብስብን እያወጋን ነው። ይህንን መጽሐፍ ተስፈንጥራ የምታነብ ነፍስ የተመረጠች ናት።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ethiopia | Speak በተሰኘው ታዋቂ ልብወለድ ወግ የተጻፈው ይህ ድንቅ የመጀመሪያ ልብወለድ፣ አንዲት ወጣት ከከባድ የጾታዊ ጥቃት በኋላ እንዴት የመቋቋም ኃይልን እንደምታገኝ የሚያስደንቅ ታሪክ ይነግራል።
ኤደን ሁልጊዜ ጥሩ ልጅ ሆና መኖርን ትወድ ነበር። ወደ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት መግባቷም ያንን ባህሪዋን አልቀየረውም። ነገር ግን የወንድሟ የቅርብ ጓደኛ በጾታዊ ጥቃት ባደረሰባት ሌሊት፣ ሕይወቷ ፈጽሞ ተገልብጦ ይሄዳል።
ቀድሞ ቀላል የነበሩ ነገሮች ውስብስብ ይሆናሉ፤ የምትወዳቸውን ሰዎችና ነገሮች መጥላት ትጀምራለች። እውነት ብላ ያመነችው ሁሉ ውሸት ይመስላታል። ምንም ነገር ትርጉም አይሰጣትም። የደረሰባትን ለሌሎች መንገር እንዳለባት ብታውቅም፣ መናገር አትችልም። ስለዚህ ሁሉንም በውስጧ ትቀብራለች፤ ከዚያም ቀድሞ የነበረችውን ራሷንም ከዚያው ጋር ትቀብራለች።
መጽሐፉ በአራት ክፍሎች—የመጀመሪያ፣ የሁለተኛ፣ የሦስተኛ እና የአራተኛ ዓመት የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት—ተከፍሎ የቀረበ ሲሆን፣ የጭንቀትና የስነልቦና ቁስሎች ምን ያህል ጥልቅ እንደሚሆኑ ያሳያል።
በተመሳሳይ ጊዜም አንዲት ወጣት በወጣትነት ዘመኗ የሚገጥሟትን ህመሞች፣ የመጀመሪያ ፍቅርና የመጀመሪያ ልብ ስብራት፣ የሚፈርሱና እንደገና የሚገነቡ ጓደኝነቶችን እየተሻገረች፣ በልቧ ውስጥ ተደብቆ የነበረውን የመትረፍና የመቋቋም አስደናቂ ኃይል እንዴት እንደምታገኘው በአስደናቂ ሁኔታ ያሳያል።
የመጽሐፍ ጀርባ ( book blurb )
በዚህ ምሽት፤ ቤተሰብ ተሰብስብን እያወጋን ነው። ይህንን መጽሐፍ ተስፈንጥራ የምታነብ ነፍስ የተመረጠች ናት።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
1 month ago
❤በእንተ ስማ ለማርያም❤ሼር እናድርግ🙏
👉ለኦርቶዶክሳውያን ምዕመናን በሙሉ ደቡብ ላይ ላለችው ቤተክርስቲያን እንድረስላት ።
❤በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤ/ክ በከምባታ ጠምባሮና አላባ ሀገረ ስብከት በጠምባሮ ልዩ ወረዳ የጎፎሬ ደብረ መንክራት በዓታ ለማርያም ህንፃ ቤተክርስቲያን በጋራ እንሰራ። እነዚህ ጥቂት ምዕመናን ለሀገራቸውና ለነፍሳቸው የሚጸልዩበትን፣ መንፈሳዊ አገልግሎት የሚያገኙትን፣ ከእግዚአብሔር ጋር የሚገናኙበትን የእግዚአብሔር ቤተመቅደስ ለመሥራት ለበርካታ ዓመታት ያሰቡ ቢሆንም በእነርሱ አቅም የሚሆን አይደለምና ተስፋ ቆርጠው ይገኛሉ።
በጎን ደግሞ የሌሎች የእምነት ድርጀቶች በዚህ ደሳሳ ጎጆ የሚትጸልዩ አቅም የሌላችሁ ነችሁና ወደ እኛ ኑ በማለት ታላቅ የሆነ የስነልቦና ጫና እያደረሱባቸው ይገኛሉ እነርሱ ግን ይህንንና ሌሎችንም ጫናዎችን ችላው በሃይማኖታቸው ጸንተው ዛሬም አሉ ።
ስለዚህ ውድ ኦርቶዶክሳውያን ምዕመናን ለበጎ ነገር የሚትተጉ የተዘጉና የተዘነጉ የገጣሪቷን ቤተክርስቲያን ለማገዝና በረከት ለማግኘት ሁሌ የምትጥሩ በሀገር ውስጥና በውጪ የሚትኖሩ በዚህ ሥራ እንድትሰተፋ በእመቤታችን በድንግል ማርያም ስም እንጠይቃለን ።
❤ድጋፍ ለማድረግ ጎፎሬ ደብረ መንክራት በአታ ለማርያም ቤተክርስቲያን ህንፃ አሳሪ
#የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፦ 1000624326281 #አቢሲኒያ ባንክ፦ 240587815 #ዓባይ ባንክ፦ 362111107991610 #አሐዱ ባንክ፦ 0081292811701 #አዋሽ ባንክ፦ 013201006748101 #ዳሽን ባንክ፦ 5640919295011
📞 ለበለጠ መረጃ፦ 0933055802 ወይም 0911414852
(ድጋፍ ሲያደርጉ የክርስትና ስምዎን መላክዎን አይርሱ - በጸሎት እንድናስብዎት)
🌐 የፌስቡክ ገጽ፦ https://www.facebook.com/d...
"እግዚአብሔር በደስታ የሚሰጠውን ይወዳልና።" (2ኛ ቆሮ. 9:7)
አባቶች በጸሎት እንዲያስቡ የክርስትና ስማችሁን
🙏 degnet0321
👉ለኦርቶዶክሳውያን ምዕመናን በሙሉ ደቡብ ላይ ላለችው ቤተክርስቲያን እንድረስላት ።
❤በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤ/ክ በከምባታ ጠምባሮና አላባ ሀገረ ስብከት በጠምባሮ ልዩ ወረዳ የጎፎሬ ደብረ መንክራት በዓታ ለማርያም ህንፃ ቤተክርስቲያን በጋራ እንሰራ። እነዚህ ጥቂት ምዕመናን ለሀገራቸውና ለነፍሳቸው የሚጸልዩበትን፣ መንፈሳዊ አገልግሎት የሚያገኙትን፣ ከእግዚአብሔር ጋር የሚገናኙበትን የእግዚአብሔር ቤተመቅደስ ለመሥራት ለበርካታ ዓመታት ያሰቡ ቢሆንም በእነርሱ አቅም የሚሆን አይደለምና ተስፋ ቆርጠው ይገኛሉ።
በጎን ደግሞ የሌሎች የእምነት ድርጀቶች በዚህ ደሳሳ ጎጆ የሚትጸልዩ አቅም የሌላችሁ ነችሁና ወደ እኛ ኑ በማለት ታላቅ የሆነ የስነልቦና ጫና እያደረሱባቸው ይገኛሉ እነርሱ ግን ይህንንና ሌሎችንም ጫናዎችን ችላው በሃይማኖታቸው ጸንተው ዛሬም አሉ ።
ስለዚህ ውድ ኦርቶዶክሳውያን ምዕመናን ለበጎ ነገር የሚትተጉ የተዘጉና የተዘነጉ የገጣሪቷን ቤተክርስቲያን ለማገዝና በረከት ለማግኘት ሁሌ የምትጥሩ በሀገር ውስጥና በውጪ የሚትኖሩ በዚህ ሥራ እንድትሰተፋ በእመቤታችን በድንግል ማርያም ስም እንጠይቃለን ።
❤ድጋፍ ለማድረግ ጎፎሬ ደብረ መንክራት በአታ ለማርያም ቤተክርስቲያን ህንፃ አሳሪ
#የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፦ 1000624326281 #አቢሲኒያ ባንክ፦ 240587815 #ዓባይ ባንክ፦ 362111107991610 #አሐዱ ባንክ፦ 0081292811701 #አዋሽ ባንክ፦ 013201006748101 #ዳሽን ባንክ፦ 5640919295011
📞 ለበለጠ መረጃ፦ 0933055802 ወይም 0911414852
(ድጋፍ ሲያደርጉ የክርስትና ስምዎን መላክዎን አይርሱ - በጸሎት እንድናስብዎት)
🌐 የፌስቡክ ገጽ፦ https://www.facebook.com/d...
"እግዚአብሔር በደስታ የሚሰጠውን ይወዳልና።" (2ኛ ቆሮ. 9:7)
አባቶች በጸሎት እንዲያስቡ የክርስትና ስማችሁን
🙏 degnet0321
1 month ago
አገር አቀፍ ፈተና እና የሴቶች #የወርአበባ ንፅህና መጠበቂያ
በወር አበባ ምክንያት #ሴት ተማሪ መሸማቀቅ የለባትም!
#ethiopia | እንደሚታወቀው የሰኔ ወር የ 6ኛ; የ 8 ኛ እና የ 12 ኛ ክፍሎች የአገር አቀፍ እና ክልላዊ ፈተናዎች የሚሰጥበት ወቅት ነው።
ከሰኔ ወርም ቀደም ተብሎ የመንግስትና የግል ት/ቤቶች እና የትምህርት ሚኒስቴር; ቢሮዎችና ፅ/ቤቶች ተማሪዎች በጥሩ ውጤት ፈተናዎቹን እንዲያልፉ በትጋት ተማሪዎቻቸውን ያዘጋጃሉ።
የፈተና ቁሳቁሶች; ጥያቄዎች; የመፈተኛ ት/ቤቶች; ፈታኝ መምህራን እና ሌሎችንም ቀድመው ለማዘጋጀት የሚደረገው ርብርብ የሚደነቅ ነው። ለወላጆችም/ለቤተሰቦችም ልጆቻችንን ለፈተናዎቹ በአግባቡ እንድናዘጋጅ ተደጋጋሚ መልእክቶችና ማስጠንቀቂያዎች ይላኩልናል።
በተለይ ፈተናዎቹ ቀናቸው እየቀረበ ሲመጣ ተማሪዎች ለፈተና ሲመጡ ይዘው መምጣት ያለባቸው እና ይዘው ለመምጣት የሚከለከሉ ቁሳቁሶች ለተማሪዎቹም ተደጋግሞ ይነገራቸዋል ለእኛም ለወላጆች/ቤተሰቦች ማስጠንቀቂያ ይላክልናል።
ተማሪዎቹ በፈተና ቦታው ይዘው መምጣት የሚፈቀድላቸው :-
1)እርሳስ ; ላጲስ; መቅረጫ
2)የት/ቤት መታወቂያ እና admission card #ብቻ ነው።
አንድ ትልቅ ነገር ግን ተረስቷል #ሞዴስ !
እንደ አገር ትልቅ ዝግጅት የምናደርግለት አገር አቀፍ ፈተና ላይ ሴት ተማሪዎች በፈተና ወቅት #የወር አበባ ላይ ከሆኑ የንፅህና መጠበቂያ #ሞዴስ እንደሚያስፈልጋቸው መዘንጋት ማለት የፈተናው ዝግጅት; ሂደት እና አፈፃፀም #በስርአተ -ፆታ እይታ እንዳልተቃኘ ማሳያ ነው።
እንኳን ፈተና ተጨምሮበት ይቅርና ወር አበባ ሴት ታዳጊዎች ላይ ከባድ የአካል #ህመም ; #የሆርሞን መዛባት እና #የስነልቦና ጫና ያሳድርባቸዋል።
ስለዚህ የወር አበባ + ፈተና የትምህርት ዘርፉ እና ት/ቤቶች ለሴት ተማሪዎች የተለየ ትኩረት እንዲሰጡ ግድ የሚላቸው ጉዳይ ነው።
ፈተና እየተፈተኑ ድንገት የወር አበባቸው የሚመጣባቸው እና የወር አበባ የሚበዛባቸው /heavy flow period / ሴት ተማሪዎች ቶሎ #ምዴስ መቀየር ወይም መጠቀም ሰላለባቸው በፈተና ወቅት ሞዴስ ይዘው እንዲገቡ ባልተፈቀደበት ሁኔታ ሴት ተማሪዎቹ ከአሁን አሁን ልብሴ ተበላሸ ብለው #ሲሳቀቁ ለፈተናው የሚሰጡት #ትኩረት ይጎዳል ።በዚህም የተነሳ ውጤታቸው ላይ #አሉታዊ ተፅእኖ ያመጣል።
ታዲያ የፈተናው ጣቢያዎች ለሴት ተማሪዎች በመፈተኛ ክፍሎች ውስጥ የድንገተኛ ግዜ #ሞዴስ /emergency sanitary pad / ሊያስቀምጡ ይገባል። አለበለዚያ ፈተናው ለሴት ተማሪዎች #ኢፍትሀዊ ይሆናል።
አንዲትም #ሴት ተማሪ #በተፈጥሮ ምክንያት #ከወንድ ተማሪዎች ወደኋላ መቅረት የለባትም!
የህግ ባለሙያ ሜሮን አራጋው
በወር አበባ ምክንያት #ሴት ተማሪ መሸማቀቅ የለባትም!
#ethiopia | እንደሚታወቀው የሰኔ ወር የ 6ኛ; የ 8 ኛ እና የ 12 ኛ ክፍሎች የአገር አቀፍ እና ክልላዊ ፈተናዎች የሚሰጥበት ወቅት ነው።
ከሰኔ ወርም ቀደም ተብሎ የመንግስትና የግል ት/ቤቶች እና የትምህርት ሚኒስቴር; ቢሮዎችና ፅ/ቤቶች ተማሪዎች በጥሩ ውጤት ፈተናዎቹን እንዲያልፉ በትጋት ተማሪዎቻቸውን ያዘጋጃሉ።
የፈተና ቁሳቁሶች; ጥያቄዎች; የመፈተኛ ት/ቤቶች; ፈታኝ መምህራን እና ሌሎችንም ቀድመው ለማዘጋጀት የሚደረገው ርብርብ የሚደነቅ ነው። ለወላጆችም/ለቤተሰቦችም ልጆቻችንን ለፈተናዎቹ በአግባቡ እንድናዘጋጅ ተደጋጋሚ መልእክቶችና ማስጠንቀቂያዎች ይላኩልናል።
በተለይ ፈተናዎቹ ቀናቸው እየቀረበ ሲመጣ ተማሪዎች ለፈተና ሲመጡ ይዘው መምጣት ያለባቸው እና ይዘው ለመምጣት የሚከለከሉ ቁሳቁሶች ለተማሪዎቹም ተደጋግሞ ይነገራቸዋል ለእኛም ለወላጆች/ቤተሰቦች ማስጠንቀቂያ ይላክልናል።
ተማሪዎቹ በፈተና ቦታው ይዘው መምጣት የሚፈቀድላቸው :-
1)እርሳስ ; ላጲስ; መቅረጫ
2)የት/ቤት መታወቂያ እና admission card #ብቻ ነው።
አንድ ትልቅ ነገር ግን ተረስቷል #ሞዴስ !
እንደ አገር ትልቅ ዝግጅት የምናደርግለት አገር አቀፍ ፈተና ላይ ሴት ተማሪዎች በፈተና ወቅት #የወር አበባ ላይ ከሆኑ የንፅህና መጠበቂያ #ሞዴስ እንደሚያስፈልጋቸው መዘንጋት ማለት የፈተናው ዝግጅት; ሂደት እና አፈፃፀም #በስርአተ -ፆታ እይታ እንዳልተቃኘ ማሳያ ነው።
እንኳን ፈተና ተጨምሮበት ይቅርና ወር አበባ ሴት ታዳጊዎች ላይ ከባድ የአካል #ህመም ; #የሆርሞን መዛባት እና #የስነልቦና ጫና ያሳድርባቸዋል።
ስለዚህ የወር አበባ + ፈተና የትምህርት ዘርፉ እና ት/ቤቶች ለሴት ተማሪዎች የተለየ ትኩረት እንዲሰጡ ግድ የሚላቸው ጉዳይ ነው።
ፈተና እየተፈተኑ ድንገት የወር አበባቸው የሚመጣባቸው እና የወር አበባ የሚበዛባቸው /heavy flow period / ሴት ተማሪዎች ቶሎ #ምዴስ መቀየር ወይም መጠቀም ሰላለባቸው በፈተና ወቅት ሞዴስ ይዘው እንዲገቡ ባልተፈቀደበት ሁኔታ ሴት ተማሪዎቹ ከአሁን አሁን ልብሴ ተበላሸ ብለው #ሲሳቀቁ ለፈተናው የሚሰጡት #ትኩረት ይጎዳል ።በዚህም የተነሳ ውጤታቸው ላይ #አሉታዊ ተፅእኖ ያመጣል።
ታዲያ የፈተናው ጣቢያዎች ለሴት ተማሪዎች በመፈተኛ ክፍሎች ውስጥ የድንገተኛ ግዜ #ሞዴስ /emergency sanitary pad / ሊያስቀምጡ ይገባል። አለበለዚያ ፈተናው ለሴት ተማሪዎች #ኢፍትሀዊ ይሆናል።
አንዲትም #ሴት ተማሪ #በተፈጥሮ ምክንያት #ከወንድ ተማሪዎች ወደኋላ መቅረት የለባትም!
የህግ ባለሙያ ሜሮን አራጋው
2 months ago
ከ6ሺ በላይ ለሚሆኑ የአዕምሮ ህሙማን ወደ ማህበረሰቡ እንዲቀላቀሉ የሚያግዝ ህክምና ተሰጠ
ይህ የህክምና ዓይነት በአእምሮ ጤና አውድ ውስጥ የተሃድሶ ህክምና የሚባል ሲሆን የአእምሮ ህመም ያለባቸው ሰዎች በህብረተሰቡ ውስጥ ሙሉ በሙሉ ተሳታፊ እንዲሆኑና ጥራት ያለው ሕይወት እንዲመሩ የሚረዳ የህክምና እና ድጋፍ ሂደት ነው።
በዚህም የአማኑኤል አዕምሮ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ለ6ሺህ334 ዜጎች የተሀድሶ የህክምና አገልግሎት መስጠቱን የሆስፒታሉ የህዝብ ግንኙነትና ኮሙዩኒኬሽን ስራ አስፈፃሚ አብዩ የኔአለም ለብስራት ሬድዮ ተናግረዋል።
ህክምናው ታካሚው የዕለት ከዕለት ተግባራቱን በራሱ እንዲያከናውን የሚረዳ ራስን መንከባከብ ፣ ንፅህናን መጠበቅ እና ከሰዎች ጋር እንዴት መግባባትና ጤናማ ግንኙነት መፍጠር እንደሚቻል የሚሰጥ ነው።
በተጨማሪም የስነልቦና እና ማህበራዊ ድጋፍ የሙያ እና ስራ ስልጠና እንዲሁም ከሆስፒታል የወጡ ታካሚዎች በቀጥታ ወደ ማህበረሰቡ ከመቀላቀላቸው በፊት የቅርብ ክትትል የሚደረግባቸው ጊዜያዊ ማቆያዎችን ማመቻቸትን ይጨምራል።
ታካሚው በተቻለ መጠን በሌሎች ላይ ጥገኝነቱ እንዲቀንስ ፣ያለ አድልዎና ማግለል በቤተሰብና በሰፈር ውስጥ እንዲይኖር የሚያስችል ሲሆን ህመሙ ተመልሶ እንዳይቀሰቀስ ራሱን እንዲጠብቅ ይረዳል ሲሉ አቶ አብዩ የኔአለም ጨምረው ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል።
Seledadotio
Seledadotio
ይህ የህክምና ዓይነት በአእምሮ ጤና አውድ ውስጥ የተሃድሶ ህክምና የሚባል ሲሆን የአእምሮ ህመም ያለባቸው ሰዎች በህብረተሰቡ ውስጥ ሙሉ በሙሉ ተሳታፊ እንዲሆኑና ጥራት ያለው ሕይወት እንዲመሩ የሚረዳ የህክምና እና ድጋፍ ሂደት ነው።
በዚህም የአማኑኤል አዕምሮ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ለ6ሺህ334 ዜጎች የተሀድሶ የህክምና አገልግሎት መስጠቱን የሆስፒታሉ የህዝብ ግንኙነትና ኮሙዩኒኬሽን ስራ አስፈፃሚ አብዩ የኔአለም ለብስራት ሬድዮ ተናግረዋል።
ህክምናው ታካሚው የዕለት ከዕለት ተግባራቱን በራሱ እንዲያከናውን የሚረዳ ራስን መንከባከብ ፣ ንፅህናን መጠበቅ እና ከሰዎች ጋር እንዴት መግባባትና ጤናማ ግንኙነት መፍጠር እንደሚቻል የሚሰጥ ነው።
በተጨማሪም የስነልቦና እና ማህበራዊ ድጋፍ የሙያ እና ስራ ስልጠና እንዲሁም ከሆስፒታል የወጡ ታካሚዎች በቀጥታ ወደ ማህበረሰቡ ከመቀላቀላቸው በፊት የቅርብ ክትትል የሚደረግባቸው ጊዜያዊ ማቆያዎችን ማመቻቸትን ይጨምራል።
ታካሚው በተቻለ መጠን በሌሎች ላይ ጥገኝነቱ እንዲቀንስ ፣ያለ አድልዎና ማግለል በቤተሰብና በሰፈር ውስጥ እንዲይኖር የሚያስችል ሲሆን ህመሙ ተመልሶ እንዳይቀሰቀስ ራሱን እንዲጠብቅ ይረዳል ሲሉ አቶ አብዩ የኔአለም ጨምረው ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል።
Seledadotio
Seledadotio
Sponsored by
Surafel
2 months ago
በተለያዩ ሀገራት በአስቸጋሪ ሁኔታ ዉስጥ የሚገኙ ከ ከ432 ሺህ በላይ ዜጎችን ወደ ሀገር ተመልሰዋል
ከተመላሽ ዜጎች መካከል 308 ሺህ 155 ወንድ እና 101 ሺህ 636 ሴቶች እንዲሁም 22 ሺህ 900 እድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች የሆኑ ታዲጊ ህጻናት ይገኙበታል።
መንግስት መደበኛ ያልሆነ ፍልሰትን ከመከላከል ጎን ለጎን ዜጎች ሰብዓዊ ክብራቸው በተጠበቀበት አግባብ በህጋዊ መንገድ ሰርተው የሚጠቀሙበት አሰራር በመዘርጋት በስራ ላይ እንዲውል አድርጓል።
ከስደት ተመላሽ ዜጎችን የማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ አገልግሎት ተጠቃሚነት ለማድረግ የሚያስችሉ በርካታ ስራዎችን እየሰራ ይገኛል።
በዚህም እስካሁን 432 ሺህ 691 ዜጎችን በጊዜያዊ መጠለያና በማቆያ ማዕከላት በመቀበል የስነልቦና፣ የማህበራዊ፣ የኢኮኖሚ አገልግሎት በመስጠት ወደ ማህበረሰቡ የማቀላቀል ስራ በትኩረት ተሰርቷል።
በሌላ በኩል መደበኛ ባልሆነ ፍልሰት ከሀገር ሊወጡ ሲሞክሩ በድንበር አካባቢ በተለይም በሞያሌ፣ ጋላፊ፣ መተማና ቶጎጫሌ ኬላዎች የተያዙትን ጨምሮ መደበኛ ባልሆነ ፍልሰት ወደ ተለያዩ ሀገራት ሄደው በዋናነት ከሳዑዲ ዓረቢያ፣ ከየመን፣ ከኦማን፣ ከኳታር፣ ከቤሩት እንዲሁም ከማይናማር የተመለሱ የፍልሰት ተጎጂዎች አስፈላጊውን የሥነ-ልቦናና የማህበራዊ አገልግሎቶች እንዲያገኙ በማስቻል ከቤተሰቦቻቸውና ከማህበረሰቡ ጋር እንዲቀላቀሉ ተደርጓል፡፡
Seledadotio
Seledadotio
ከተመላሽ ዜጎች መካከል 308 ሺህ 155 ወንድ እና 101 ሺህ 636 ሴቶች እንዲሁም 22 ሺህ 900 እድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች የሆኑ ታዲጊ ህጻናት ይገኙበታል።
መንግስት መደበኛ ያልሆነ ፍልሰትን ከመከላከል ጎን ለጎን ዜጎች ሰብዓዊ ክብራቸው በተጠበቀበት አግባብ በህጋዊ መንገድ ሰርተው የሚጠቀሙበት አሰራር በመዘርጋት በስራ ላይ እንዲውል አድርጓል።
ከስደት ተመላሽ ዜጎችን የማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ አገልግሎት ተጠቃሚነት ለማድረግ የሚያስችሉ በርካታ ስራዎችን እየሰራ ይገኛል።
በዚህም እስካሁን 432 ሺህ 691 ዜጎችን በጊዜያዊ መጠለያና በማቆያ ማዕከላት በመቀበል የስነልቦና፣ የማህበራዊ፣ የኢኮኖሚ አገልግሎት በመስጠት ወደ ማህበረሰቡ የማቀላቀል ስራ በትኩረት ተሰርቷል።
በሌላ በኩል መደበኛ ባልሆነ ፍልሰት ከሀገር ሊወጡ ሲሞክሩ በድንበር አካባቢ በተለይም በሞያሌ፣ ጋላፊ፣ መተማና ቶጎጫሌ ኬላዎች የተያዙትን ጨምሮ መደበኛ ባልሆነ ፍልሰት ወደ ተለያዩ ሀገራት ሄደው በዋናነት ከሳዑዲ ዓረቢያ፣ ከየመን፣ ከኦማን፣ ከኳታር፣ ከቤሩት እንዲሁም ከማይናማር የተመለሱ የፍልሰት ተጎጂዎች አስፈላጊውን የሥነ-ልቦናና የማህበራዊ አገልግሎቶች እንዲያገኙ በማስቻል ከቤተሰቦቻቸውና ከማህበረሰቡ ጋር እንዲቀላቀሉ ተደርጓል፡፡
Seledadotio
Seledadotio
4 months ago
ሕጻናት ለምን ይዋሻሉ?
#ethiopia | የሕጻናት አእምሮ እድገት ይደንቃል። የአራት አመት ሕጻን "እናቴ ምን እያሰብኩ እንዳለ አታውቅም" ብሎ ይረዳል። Theory of Mind ይባላል። ToM ሰዎች የራሳቸው አስተሳሰብ፣ እምነት፣ ፍላጎት፣ እና ስሜት እንዳላቸውና ከሌሎች እንደሚለዮ የመረዳት የአስተሳሰብ ብቃት ነው።
ይኸ ትልቅ የአስተሳሰብ እድገት ደረጃ ተደርጎ ይወሰዳል። በዚኸ እድሜ ያሉ ሕጻናትም ይኽንን ለመሞከር ውሸትን ይጠቀማሉ።
በ2015 በዮኒቨርስቲ ኦፍ ቶሮንቶ በተካሄደ ጥናት በመጀመርያዎቹ እድሜ የሚታይ የሕጻናት ውሸት የተሻለ ማሕበራዊ፣ የስሜት እና የአመለካከት እድገት እንዲያጎለብቱ ይረዳል ይላል። ልብ በሉ ኾነ ብሎ ውሸት እየተበረታታ ሳይኾን ይኽ እድሜ እየጨመረ ሲመጣ የሚቀር ግን ደግሞ የአስተሳሰብ የእድገት ምልክት ተደርጎ ይወሰዳል።
የሕጻናት ውሸት መቼ ይጀምራል?
የስነልቦና ባለሙያዎች እንደሚሉት ውሸት ከሁለት አመት ይጀመራል። የ 3 አመት ልጅ ፊቱ በቸኮሌት ተለቅልቆ ካበቃ በኃላ "እኔ ቸኮሌት አልበላኹም" ይላል😂😂
ከ4-5 አመት ያሉ ሕጻናት የሌሎችን አመለካከት ለመሞገት ሊዋሹ ይችላሉ።
በሕጻናት እድገት ውሸት አሳሳቢና ችግር የሚኾነው ከ6-8 አመት በተለይም ተደጋጋሚ፣ ማጭበርበር እና ተከታታይ ሲኾን ነው። ይኽ የማሕበራዊ ሞራል ዝቅተንም ያመጣል።
ለሕጻናት መልካም እሴትን መቼ እናስርፅ?
እስከ ሁለት አመት ሕጻናት ደህንነት እንዲሰማቸው ከጎናቸው እንኹን። ከ 2-3 አመት ርህራሄና ለሌሎች የማጋራትን እሴት በጨዋታ እናስተምራቸው። ከ 3-5 እውነትን ከማስመሰል እንዲለዮ፣ ወርቃማ ቃላት እባክህ፣ ይቅርታና አመሰግናለሁ በታሪክ መጽሐፍ ማስተማር ይመከራል።
ከ 5-7 ህግና ደንብን የሚረዱበት ወቅት ነው። "በእንቁላሉ ጊዜ በቀጣኸኝ" ብሂል እዚኽ ይመጣል። ማሕበራዊ እሴቶችን መሰረት የምንጥልበት ነው። ሃላፊነትን እንዲወስዱና ለስህተታቸው እርምት እንዲወስዱ በፍቅርና በርህራሄ መቅረጽ ይጠበቅብናል።
ምን እናድርግ?
ሕጻናት እንዳይዋሹ ወላጆችና መምሕራን አርአያ እንኹን፤ ስናጠፋ ይቅርታ እንጠይቅ። እውነት ሲናገሩ እናበረታታ።
የእኛ ግብ የማይዋሽ ልጅ ለማሳደግ ስለኾነ ለመቀበል የሚያስቸግር እውነት ሲናገሩም ደህንነት እንዲሰማቸው ምቹ ኹኔታ እንፍጠር። ይኸ ሲኾን ልጆች ከቅጣት ለማምለጥና ውሸትን እንደመደበቂያ ከመጠቀም ይቆጠባሉ።
✍️ብርሃኑ በላቸው አሰፋ (የክቡር ልጆች ደራሲ)
https://t.me/childdevtnetw...
#ethiopia | የሕጻናት አእምሮ እድገት ይደንቃል። የአራት አመት ሕጻን "እናቴ ምን እያሰብኩ እንዳለ አታውቅም" ብሎ ይረዳል። Theory of Mind ይባላል። ToM ሰዎች የራሳቸው አስተሳሰብ፣ እምነት፣ ፍላጎት፣ እና ስሜት እንዳላቸውና ከሌሎች እንደሚለዮ የመረዳት የአስተሳሰብ ብቃት ነው።
ይኸ ትልቅ የአስተሳሰብ እድገት ደረጃ ተደርጎ ይወሰዳል። በዚኸ እድሜ ያሉ ሕጻናትም ይኽንን ለመሞከር ውሸትን ይጠቀማሉ።
በ2015 በዮኒቨርስቲ ኦፍ ቶሮንቶ በተካሄደ ጥናት በመጀመርያዎቹ እድሜ የሚታይ የሕጻናት ውሸት የተሻለ ማሕበራዊ፣ የስሜት እና የአመለካከት እድገት እንዲያጎለብቱ ይረዳል ይላል። ልብ በሉ ኾነ ብሎ ውሸት እየተበረታታ ሳይኾን ይኽ እድሜ እየጨመረ ሲመጣ የሚቀር ግን ደግሞ የአስተሳሰብ የእድገት ምልክት ተደርጎ ይወሰዳል።
የሕጻናት ውሸት መቼ ይጀምራል?
የስነልቦና ባለሙያዎች እንደሚሉት ውሸት ከሁለት አመት ይጀመራል። የ 3 አመት ልጅ ፊቱ በቸኮሌት ተለቅልቆ ካበቃ በኃላ "እኔ ቸኮሌት አልበላኹም" ይላል😂😂
ከ4-5 አመት ያሉ ሕጻናት የሌሎችን አመለካከት ለመሞገት ሊዋሹ ይችላሉ።
በሕጻናት እድገት ውሸት አሳሳቢና ችግር የሚኾነው ከ6-8 አመት በተለይም ተደጋጋሚ፣ ማጭበርበር እና ተከታታይ ሲኾን ነው። ይኽ የማሕበራዊ ሞራል ዝቅተንም ያመጣል።
ለሕጻናት መልካም እሴትን መቼ እናስርፅ?
እስከ ሁለት አመት ሕጻናት ደህንነት እንዲሰማቸው ከጎናቸው እንኹን። ከ 2-3 አመት ርህራሄና ለሌሎች የማጋራትን እሴት በጨዋታ እናስተምራቸው። ከ 3-5 እውነትን ከማስመሰል እንዲለዮ፣ ወርቃማ ቃላት እባክህ፣ ይቅርታና አመሰግናለሁ በታሪክ መጽሐፍ ማስተማር ይመከራል።
ከ 5-7 ህግና ደንብን የሚረዱበት ወቅት ነው። "በእንቁላሉ ጊዜ በቀጣኸኝ" ብሂል እዚኽ ይመጣል። ማሕበራዊ እሴቶችን መሰረት የምንጥልበት ነው። ሃላፊነትን እንዲወስዱና ለስህተታቸው እርምት እንዲወስዱ በፍቅርና በርህራሄ መቅረጽ ይጠበቅብናል።
ምን እናድርግ?
ሕጻናት እንዳይዋሹ ወላጆችና መምሕራን አርአያ እንኹን፤ ስናጠፋ ይቅርታ እንጠይቅ። እውነት ሲናገሩ እናበረታታ።
የእኛ ግብ የማይዋሽ ልጅ ለማሳደግ ስለኾነ ለመቀበል የሚያስቸግር እውነት ሲናገሩም ደህንነት እንዲሰማቸው ምቹ ኹኔታ እንፍጠር። ይኸ ሲኾን ልጆች ከቅጣት ለማምለጥና ውሸትን እንደመደበቂያ ከመጠቀም ይቆጠባሉ።
✍️ብርሃኑ በላቸው አሰፋ (የክቡር ልጆች ደራሲ)
https://t.me/childdevtnetw...
8 months ago
አዳም ታደሰ
ተወዳጅ ሚድያ እና ኮምዩኒኬሽን ፣ መዝገበ-አእምሮ ( የአማርኛ ኢንሳይክሎፒዲያ ) ፕሮጀክቱ ለአገር የሠሩ ሰዎችን ታሪክ እየሰነደ እንደሆነ ይታወቃል። ይህ ታሪክ በዲጂታል ሚድያዎች ፣በመፅሀፍ፣በድምፅ ትረካና በሌሎችም መንገዶች እየቀረበ እንደሆነ ይታወቃል።በተለይ ጉግል ላይ ታሪካቸው ሲፈለግ የማይገኝ ሰዎች አሁን የሙያ አበርክቷቸው በቀላሉ ኢንተርኔት ላይ በግልፅ ተቀምጦ ይገኛልደ ባለፉት 4 ዓመት ከ 5 ወር ጊዜ ውስጥ የ423 ሰዎችን የሕይወትና የሥራ ታሪክ ለመሰነድ የቻልን ሲሆን 600 ገፅ ባላቸው ሁለት የተለያዩ መፅሐፎች ላይም ታሪኮቹ ዘመን ተሻጋሪ ሆነው እንዲቀመጡ አድርገናል።
ከእነዚህ ውስጥ የሚድያ ሰዎችም ይገኙበታል። አጠቃላይ 74 ከፍተኛ የሚድያ አመራሮች፣ሚኒስትሮች ፣ሚኒስትር ዴኤታዎች፣ የግል ሚድያ መሥራቾች፣ዋና አዘጋጆች እና መካከለኛ አመራሮች ተካተዋል። 35 ያህሉ በዋና ሥራ አስፈጻሚ ደረጃ ያሉ ሲሆን የሁሉም ታሪክ በተሟላ ደረጃ ለመሰነድ ተችሏል። የእነዚህን አመራሮች እና የሚድያ ሰዎች ታሪክ ሰንዶ ለአንባቢ ተደራሽ ማድረግ ፈታኝ ቢሆንም አሳክተነዋል። በዚህ ተግባራችንም ተጠናክረን እንቀጥላለን።
በዚህ ፅሑፍ የሙያ ታሪኩ የሚሰነድለት ባለሙያ ጋዜጠኛ አዳም ታደሠ ነው። አዳም በሚድያ ሥራ 17 ዓመት ያገለገለ ሲሆን ከሪፖርተር እስከ ዳይሬክተር ደረጃ ማደግ የቻለ ነው። በፋና ሚድያ ኮርፖሬሽን እያገለገለ የሚገኘው አዳም በጤና እና በአለምአቀፍ ትንታኔ ሰጭነቱ በአድማጭ ተመልካቾች ከበሬታን አትርፏል። የመዝገበ አእምሮ ( የአማርኛ ኢንሳይክሎፒዲያ ) የኤዲቶሪያል አባላት በወሰኑት ውሳኔ መሠረት የአዳም ታደሠን የሙያ ታሪክ ለማቅረብ ችለናል። ባለ ታሪኩ አዳም የሰጠውን ማረጋገጫ እና ፈቃደኝነት በመያዝ የሕይወት ታሪኩን ቤርሳቤህ ጌቴ እንደሚከተለው አጠናክራዋለች።
ትውልድ ፣ ልጅነት ትምህርት
የዚህ ባለታሪክ ህይወት የሚጀምረው በታሪካዊቷና የብዙ ባህል መገናኛ በሆነችው የሐረር ከተማ ነው። አዳም ታደሰ ዳኛ ከነበሩት አባቱ አቶ ታደሰ ወንድምአገኘሁ እና ከእናቱ ወይዘሮ የኔነሽ ተፈራ በመጋቢት 17 1970 ዓ.ም ሐረር ላይ ተወለደ። በቤተሰቡ ውስጥ ከታላቅ እህቱ የኋላሸት ታደሰ ጋር ያደገ ሲሆን፣ የልጅነት ጊዜው በሐረር፣ ፈዲስ፣ ዓለማያ፣ ጂጂጋና ድሬደዋ ልዩ ልዩ ትዝታዎች የታጀበ ነበር። ትምህርትን ገና በለጋ እድሜው የጀመረ ሲሆን፣ ቤታቸው እንደ ቤተ-መጻሕፍት (ላይብረሪ) መሆኑና አባቱም ለትምህርት ትልቅ ቦታ መስጠታቸው ለዕውቀት ፍቅር እንዲኖረው አድርጎታል። እንደ ዘመኑ የሐረር ሕጻን በቤተክርስቲያንም በመድረሳም አልፏል፡፡ የአንደኛ ደረጃ ትምህርቱን በፈዲስ አንደኛና መለስተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተከታትሏል።
የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ከሐረር እስከ መራቤቴ
አዳም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን በጂግጂጋ ከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤትና በመርሐቤቴ አርበኞች ከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤቶች ተምሯል፡፡ ከሐረርጌ ወጥቶ የማያውቀው አዳም የ11ኛና 12ኛ ክፍል ትምህርቱን ለመከታተል ከተወለደበትና ከለመደው አካባቢ ለቅቆ ፈፅሞ ወደማያውቀው ቦታ መሄድ የስነልቦና ዝግጅት ለማድረግ ቀላል ባይሆንለትም መራቤቴ ለእርሱ ትምህርት ቤት ብቻ አልነበረችም፤ ማንነቱ የተቀየረባት ልዩ ስፍራ እንጂ።
በሐረር ከተማ ያደገው ወጣት መራቤቴ ሲደርስ ራሱን ለባህሉና ለሕዝቡ ሙሉ በሙሉ አሳልፎ ሰጠ። የአካባቢው ማህበረሰብ ጠንካራነት፣ እንግዳ ተቀባይነትና ትውፊታዊ የአኗኗር ዘይቤ የሐረር ማንነቱን ቀስ በቀስ እንዲረሳው አደረገው። በአነጋገር፣ በአመለካከትና በአቋም ሙሉ በሙሉ "መሬ" (የመራቤቴ ሰው) ሆኖ ወጣ። የሁለት ዓመት ቆይታው በእምነቱም ጠንካራ እንዲሆንና ጽናትን እንዲማር በምሥራቃዊ ማንነቱ ላይ ማእከላዊነትን እንዲደርብ አድርጎታል፡፡ ታሪኩ የተከሰተው ከ30 ዓመታት በፊት ቢሆንም፣ የመራቤቴ ፍቅር ግን ዛሬም በውስጡ አለ። አሁንም ድረስ በሕይወቱ "ምርጥ" የሚላቸውን ጓደኞቹን ያገኘው ከዚያው ከመራቤቴ ቆይታው እንደሆነ በፍቅር ይገልጻል።
ወደ ዩኒቨርስቲ
ወደ ዩኒቨርሲቲ ሲገባ በልጅነቱ ያልመው የነበረው ጋዜጠኛ ወይም መምህር መሆን ቢሆንም፣ የዩኒቨርሲቲ ምደባው ግን ያልጠበቀው ሆነ። በጎንደር የሕክምና ሳይንስ ኮሌጅ የሜዲካል ላቦራቶሪ ቴክኖሎጂ (Medical Laboratory Technology) ተማሪ ሆኖ ተመደበ። ምንም እንኳን የሕክምናው ዘርፍ የእርሱ የመጀመሪያ ምርጫ ባይሆንም፣ በጎንደር ዩኒቨርሲቲ በነበረው ቆይታ የሕክምና ሳይንስን ብቻ ሳይሆን፣ እንደነ ሊቀ ሊቃውንት መንክር ካሉ አራት ዐይና የቤተክርስቲያን ሊቃውንትም ዘንድ መንፈሳዊ እውቀትንም በመቅሰም ማንነቱን ይበልጥ አበለጸገ። በነባር ማንነቱ ላይ ሰሜናዊነትን ደርቦ ሌሎች ምርጥ የሕይወት ዘመን ጓደኞችንም አፍርቶ ከጎንደር ሕክምና ኮሌጅ ተመረቀ፡፡ አዳም ሐረር ወለደችኝ፣ መሬ አሳደገችኝ፣ ጎንደር ፈጸመችኝ ማለትን ያዘወትራል፡፡ ሶስቱም ስፍራዎች አሁን ያለኝን ማንነት ያተሙ የሕይወቴ አልፋና ኦሜጋ ናቸው ይላል፡፡
የጤና ባለሙያው አዳም
ሕይወት ከምረቃ በኋላ ለአዳም ፍጹም ያለጠበቀው ስፍራ አውሎታል፤ ወቅቱ የኢትዮ ኤርትራ (በተለምዶ የባድመው) ጦርነት የጀመረበት ወቅት ነበርና አዳም እንደ ጤና ባለሙያነቱ ወደ ጦር ግንባር ዘምቷል፡፡ በቡሬ ግንባር በአዋሽ አርባ ሜካናይዝድ ማሰልጠኛ ውስጥ አገልግሏል፡፡ ለሁለት ዓመታት ብቻ ብሎ መከላከያን የተቀላቀለው አዳም የሠራዊቱ ጀግንነት፣ የሐገር ፍቅር ስሜትና ዲሲፕሊን ገዝቶኝ እዚያው ቀረሁ ይላል፡፡ አዋሽ አርባ ለ5 ዓመታት ያህል፣ በኋላም አዲስ አበባ ማዕከላዊ እዝ 3 ዓመታት ያህል ለሠራዊቱ ህክምናን ሰጥቷል፡፡ በሕይወቱ ከፈጸማቸውም ከሚፈጽማቸውም ሥራዎቹ ሁሉ እጅግ ከፍተኛ ኩራት የሚሰማው መከላከያ ሠራዊትን ያገለገለበትን ግዜ ነው፡፡ የአፋሯ አዋሽ አርባ ሌሎች የሕይወት ዘመን ጓደኞቹንም ያፈራባት ከተማ ናት፡፡ ብዙ ቦታዎችን መርገጡን እንደ እድለኛነት የሚቆጥረው አዳም ከሁሉም ባህል ተቀላቅዬ የተሠራሁ ምርጥ ኢትዮጲያዊ ነኝ ይላል፡፡
የጥንት የጋዜጠኝነት ፍቅሩ በባድመው ጦርነት ግዜ ብቸኛ የመረጃ ምንጩ በነበረው ሬድዮ ፍቅር ተነሳስቶ ጦርነቱ አብቅቶ ሰላም ሲሰፍን ጋዜጠኝነትን እማራለሁ ብሎ እንዲወስን አድርጎታል፡፡ በተለይም ሬድዮ ፋናና የኢትዮጵያ ሬዲዮ ምርጥ የበረሃ ጓደኞቹ ነበሩ፡፡ አዳም በዚያው በመከላከያ ኮሌጅና በሌሎችም ዩኒቨርሲቲዎች የሕክምና ትምህርቱን እንዲቀጥል አድል ቢመቻችለትም፤ ከሕክምናውም ከውትድርናውም አሰናብቱኝ ብሎ ጓዙን ጠቅሎ እንደገና የዩኒቨርሲቲ ትምህርቱን ለመማር አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ገባ፡፡
ፋና የመግባት ህልም እና ከመከላከያ መውጣት
በመከላከያ ውስጥ በነበረው የሥራ ዲሲፕሊንና ብቃት ይወዱት የነበሩት አለቆቹ በሕክምናው እንዲቀጥል ቢለምኑትም እኔ ጋዜጠኛ ነው የምሆነው ትምህርቴን ስጨርስም ፋና እገባለሁ በማለት ተሰናተ፡፡ ቤተሰቡና ጓደኞቹም እንዴት ሕክምናን የመሰለ ሙያ ትተህ ትወጣለህ ቢሉትም፣ ንስሀ አባቱ ሳይቀሩ ይሄ የሰይጣን ፈተና ይሆናልና ጸበል ተጠመቅ ቢሉትም ጋዜጠኝነት የጠራችው አዳም ግን ሁሉን ይቅርታ ጠይቆ ስድስት ኪሎ ፖለቲካ ሳይንስንና ሊትሬቸርን መርጦ ለ5 ዓመታት ያህል ተምሮ በኢትዮጵያ ሚሊኒየም 2000ዓ.ም ዲግሪውን በከፍተኛ ማእረግ ጨርሶ ተመረቀ፡፡
የፋና ቆይታ እና የተማራቸው ተጨማሪ ትምህርቶችእንደ ነፍሴ ነው የምወደው የሚለውን ሬድዮ ጣቢያ ፋናንም በዓመቱ ጥር 2001ዓ.ም ላይ ተቀላቀለ፡፡ ፋናም የቀድሞ ሙያውን ሕክምናን፣ የአሁኑ ሙያውን ፖለቲካ ሳይንስን ታሳቢ በማድረግ የጤና ፕሮግራሞችና የአፍሪካ ፖለቲካ ፕሮግራሞችን እንዲያዘጋጅ መደበው፡፡ ከእነዚህ በተጨማሪም ሌሎች ፕሮግራሞችንም በትጋት ይሰራ ነበር፡፡ ፍኖተ ጤና፣ መድሀኒት፣ የአፍሪካ ማህደር፣ ዓለም በፋና እና ሌሎች ዝግጅቶችም ላይ በስፋት ሠርቷል፡፡ በተለይ ለዜና ልዩ ፍቅር ያለው አዳም 90 ደቂቃ በተሰኘው የፋና ልዩ መለያ በሆነው የዜና ፕሮግራም ላይ ከ12 ዓመታት በላይ እየሰራ ነው፡፡
ሰው መማር ካቆመ ይሞታል የሚል እምነት ያለው አዳም ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሁለተኛ ዲግሪውን በዓለም አቀፍ ግንኙነትና ዲፕሎማሲ (International Relations and Diplomacy) ሲማር፣ የጤና ትምህርቱን እንዳይረሳውም ከጅማ ዩኒቨርሲቲ በጤና ተግባቦትና ባህርያዊ ሳይንስ (Health Education and Behavioral Science) በመጀመሪያ ዲግሪ (BSc) ተመርቋል፡፡
የሰው ልጅ ሥጋ ብቻ አይደለም ነፍስና መንፈስም ነው የሚለው አዳም ለመንፈሳዊ ሕይወቴ ይጠቅመኛል በማለትም ወደ ነገረ መለኮት ትምህርትም ጎራ ብሏል፡፡ ከቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ ማእረግ የነገረ መለኮት (Theology) ትምህርቱን አጠናቋል፤ በዚህም ብቻ ያልረካው አዳም አሜሪካ አገር ከሚገኘው የአጎራ ዩኒቨርሲቲም (Agora University) በነገረ መለኮት/ነገረ ክርስቶስ (Christology) ሁለተኛ ዲግሪውን ሰርቷል፡፡ በቅርቡም በአገር ውስጥ ወይም በውጪ አገር የሶስተኛ ዲግሪውን (Phd) ለመማር እየተዘጋጀ ነው፡፡
በጤና ተግባቦትና የማይተላለፉ በሽታዎች ስርጭት ላይ (Health Communication and Non Communicable Diseases) ላይ ከሰራው የመጀመሪያ ዲግሪ መመረቂያ ጽሁፉ ጀምሮ፣ የውሀ ፖለቲካ (Hydro Politics of Ethiopian Rivers) ፣ መከራና ስደት በሃይማኖት ውስጥ (Suffering and Persecution in Christianity) እንዲሁም ፖለቲካና ነገረ መለኮትን ያዛመደበት (Political Theology in Christianity) የሰራቸው የጥናት ጽሁፎቹ ናቸው፡፡
90 ደቂቃና አዳም የሚነፋፈቁ ጓደኛሞች ናቸው፡፡ በበዙ ትምህርቶች፣ በልምድና በዘወትር ንባብ የዳበረው አዳም የሚያወራው የማያልቅበት የሚያውቀውን ለማስረዳት የማይቦዝን ጋዜጠኛ ነው፡፡ አዳም ታደሰ በፋና ውስጥ በቆየባቸው 17 ዓመታት ውስጥ ከሪፖርተርነት እስከ ዳይሬክተርነት ደርሷል፡፡ የሚዲያ አመራርነትን ሲገልፀው "በመንግስት ፍላጎት፣ በሕዝብ ጥያቄና በጋዜጠኝነት ነፃነት መካከል ሆኖ ሚዛን መጠበቅ መቻል ነው" ይላል፡፡
አዳም ታደሰ በሙያዊ ጉዞው ውስጥም በርካታ የጋዜጠኝነት፣ የፖለቲካ ኮሙኒኬሽንና የአመራር ጥበብ ስልጠናዎችን በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገራት ወስዷል። ከጋዜጠኝነቱ እኩል የሚወደውን መምህርነት በፋና ሥልጠና ማእከል እየተገበረው ሲሆን በሌሎች ተቋማት ግብዣም በኮሚኒኬሽን፣ በሚዲያ፣ በጋዜጠኝነት በጤና፣ በፖለቲካ፣ በአመራርነት በርካታ ስልጠናዎችን እየሰጠ ነው፡፡
ወደ ትዳር ዓለም
"ትምህርት ለትዳር አዘግይቶኛል የሚለው አዳም ከባለቤቱ ከአበራሽ ጥበበ ጋር 12 ዓመታትን በትዳር አሳልፏል፡፡ የ11 ዓመት ሴት ልጅ አባት የሆነው አዳም ልጁ ሐረርን እንድታስታውሰው ድሮ በሚዘፍነው የአሊ ቢራ ዲንቡሼ ገላ ሙዚቃ የተነሳ ድንቡሼ ሲላት መርሐቤቴና ጎንደር ከሄደ በኋላ በሚዘምረው ትንሣኤከ ለእለ አመነ መዝሙር የተነሳ ትንሣኤ ብሏታል፡፡
በቀሪ ዘመኑ ሁሉ ከጋዜጠኝነት መውጣት የማይፈልገው አዳም ሁለት ህልሞች አሉት። የራሱን የሬድዮ ጣቢያ ማቋቋምና ማሠልጠኛ ማዕከል መክፈት፡፡ አዳም አንድ መርህ አለው "ክርስቶስ ዳግመኛ ሲመጣ ትምህርት ስማር እንዲያገኘኝ እፈልጋለሁ" ይላል፡፡
ተወዳጅ ሚድያ እና ኮምዩኒኬሽን ፣ መዝገበ-አእምሮ ( የአማርኛ ኢንሳይክሎፒዲያ ) ፕሮጀክቱ ለአገር የሠሩ ሰዎችን ታሪክ እየሰነደ እንደሆነ ይታወቃል። ይህ ታሪክ በዲጂታል ሚድያዎች ፣በመፅሀፍ፣በድምፅ ትረካና በሌሎችም መንገዶች እየቀረበ እንደሆነ ይታወቃል።በተለይ ጉግል ላይ ታሪካቸው ሲፈለግ የማይገኝ ሰዎች አሁን የሙያ አበርክቷቸው በቀላሉ ኢንተርኔት ላይ በግልፅ ተቀምጦ ይገኛልደ ባለፉት 4 ዓመት ከ 5 ወር ጊዜ ውስጥ የ423 ሰዎችን የሕይወትና የሥራ ታሪክ ለመሰነድ የቻልን ሲሆን 600 ገፅ ባላቸው ሁለት የተለያዩ መፅሐፎች ላይም ታሪኮቹ ዘመን ተሻጋሪ ሆነው እንዲቀመጡ አድርገናል።
ከእነዚህ ውስጥ የሚድያ ሰዎችም ይገኙበታል። አጠቃላይ 74 ከፍተኛ የሚድያ አመራሮች፣ሚኒስትሮች ፣ሚኒስትር ዴኤታዎች፣ የግል ሚድያ መሥራቾች፣ዋና አዘጋጆች እና መካከለኛ አመራሮች ተካተዋል። 35 ያህሉ በዋና ሥራ አስፈጻሚ ደረጃ ያሉ ሲሆን የሁሉም ታሪክ በተሟላ ደረጃ ለመሰነድ ተችሏል። የእነዚህን አመራሮች እና የሚድያ ሰዎች ታሪክ ሰንዶ ለአንባቢ ተደራሽ ማድረግ ፈታኝ ቢሆንም አሳክተነዋል። በዚህ ተግባራችንም ተጠናክረን እንቀጥላለን።
በዚህ ፅሑፍ የሙያ ታሪኩ የሚሰነድለት ባለሙያ ጋዜጠኛ አዳም ታደሠ ነው። አዳም በሚድያ ሥራ 17 ዓመት ያገለገለ ሲሆን ከሪፖርተር እስከ ዳይሬክተር ደረጃ ማደግ የቻለ ነው። በፋና ሚድያ ኮርፖሬሽን እያገለገለ የሚገኘው አዳም በጤና እና በአለምአቀፍ ትንታኔ ሰጭነቱ በአድማጭ ተመልካቾች ከበሬታን አትርፏል። የመዝገበ አእምሮ ( የአማርኛ ኢንሳይክሎፒዲያ ) የኤዲቶሪያል አባላት በወሰኑት ውሳኔ መሠረት የአዳም ታደሠን የሙያ ታሪክ ለማቅረብ ችለናል። ባለ ታሪኩ አዳም የሰጠውን ማረጋገጫ እና ፈቃደኝነት በመያዝ የሕይወት ታሪኩን ቤርሳቤህ ጌቴ እንደሚከተለው አጠናክራዋለች።
ትውልድ ፣ ልጅነት ትምህርት
የዚህ ባለታሪክ ህይወት የሚጀምረው በታሪካዊቷና የብዙ ባህል መገናኛ በሆነችው የሐረር ከተማ ነው። አዳም ታደሰ ዳኛ ከነበሩት አባቱ አቶ ታደሰ ወንድምአገኘሁ እና ከእናቱ ወይዘሮ የኔነሽ ተፈራ በመጋቢት 17 1970 ዓ.ም ሐረር ላይ ተወለደ። በቤተሰቡ ውስጥ ከታላቅ እህቱ የኋላሸት ታደሰ ጋር ያደገ ሲሆን፣ የልጅነት ጊዜው በሐረር፣ ፈዲስ፣ ዓለማያ፣ ጂጂጋና ድሬደዋ ልዩ ልዩ ትዝታዎች የታጀበ ነበር። ትምህርትን ገና በለጋ እድሜው የጀመረ ሲሆን፣ ቤታቸው እንደ ቤተ-መጻሕፍት (ላይብረሪ) መሆኑና አባቱም ለትምህርት ትልቅ ቦታ መስጠታቸው ለዕውቀት ፍቅር እንዲኖረው አድርጎታል። እንደ ዘመኑ የሐረር ሕጻን በቤተክርስቲያንም በመድረሳም አልፏል፡፡ የአንደኛ ደረጃ ትምህርቱን በፈዲስ አንደኛና መለስተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተከታትሏል።
የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ከሐረር እስከ መራቤቴ
አዳም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን በጂግጂጋ ከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤትና በመርሐቤቴ አርበኞች ከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤቶች ተምሯል፡፡ ከሐረርጌ ወጥቶ የማያውቀው አዳም የ11ኛና 12ኛ ክፍል ትምህርቱን ለመከታተል ከተወለደበትና ከለመደው አካባቢ ለቅቆ ፈፅሞ ወደማያውቀው ቦታ መሄድ የስነልቦና ዝግጅት ለማድረግ ቀላል ባይሆንለትም መራቤቴ ለእርሱ ትምህርት ቤት ብቻ አልነበረችም፤ ማንነቱ የተቀየረባት ልዩ ስፍራ እንጂ።
በሐረር ከተማ ያደገው ወጣት መራቤቴ ሲደርስ ራሱን ለባህሉና ለሕዝቡ ሙሉ በሙሉ አሳልፎ ሰጠ። የአካባቢው ማህበረሰብ ጠንካራነት፣ እንግዳ ተቀባይነትና ትውፊታዊ የአኗኗር ዘይቤ የሐረር ማንነቱን ቀስ በቀስ እንዲረሳው አደረገው። በአነጋገር፣ በአመለካከትና በአቋም ሙሉ በሙሉ "መሬ" (የመራቤቴ ሰው) ሆኖ ወጣ። የሁለት ዓመት ቆይታው በእምነቱም ጠንካራ እንዲሆንና ጽናትን እንዲማር በምሥራቃዊ ማንነቱ ላይ ማእከላዊነትን እንዲደርብ አድርጎታል፡፡ ታሪኩ የተከሰተው ከ30 ዓመታት በፊት ቢሆንም፣ የመራቤቴ ፍቅር ግን ዛሬም በውስጡ አለ። አሁንም ድረስ በሕይወቱ "ምርጥ" የሚላቸውን ጓደኞቹን ያገኘው ከዚያው ከመራቤቴ ቆይታው እንደሆነ በፍቅር ይገልጻል።
ወደ ዩኒቨርስቲ
ወደ ዩኒቨርሲቲ ሲገባ በልጅነቱ ያልመው የነበረው ጋዜጠኛ ወይም መምህር መሆን ቢሆንም፣ የዩኒቨርሲቲ ምደባው ግን ያልጠበቀው ሆነ። በጎንደር የሕክምና ሳይንስ ኮሌጅ የሜዲካል ላቦራቶሪ ቴክኖሎጂ (Medical Laboratory Technology) ተማሪ ሆኖ ተመደበ። ምንም እንኳን የሕክምናው ዘርፍ የእርሱ የመጀመሪያ ምርጫ ባይሆንም፣ በጎንደር ዩኒቨርሲቲ በነበረው ቆይታ የሕክምና ሳይንስን ብቻ ሳይሆን፣ እንደነ ሊቀ ሊቃውንት መንክር ካሉ አራት ዐይና የቤተክርስቲያን ሊቃውንትም ዘንድ መንፈሳዊ እውቀትንም በመቅሰም ማንነቱን ይበልጥ አበለጸገ። በነባር ማንነቱ ላይ ሰሜናዊነትን ደርቦ ሌሎች ምርጥ የሕይወት ዘመን ጓደኞችንም አፍርቶ ከጎንደር ሕክምና ኮሌጅ ተመረቀ፡፡ አዳም ሐረር ወለደችኝ፣ መሬ አሳደገችኝ፣ ጎንደር ፈጸመችኝ ማለትን ያዘወትራል፡፡ ሶስቱም ስፍራዎች አሁን ያለኝን ማንነት ያተሙ የሕይወቴ አልፋና ኦሜጋ ናቸው ይላል፡፡
የጤና ባለሙያው አዳም
ሕይወት ከምረቃ በኋላ ለአዳም ፍጹም ያለጠበቀው ስፍራ አውሎታል፤ ወቅቱ የኢትዮ ኤርትራ (በተለምዶ የባድመው) ጦርነት የጀመረበት ወቅት ነበርና አዳም እንደ ጤና ባለሙያነቱ ወደ ጦር ግንባር ዘምቷል፡፡ በቡሬ ግንባር በአዋሽ አርባ ሜካናይዝድ ማሰልጠኛ ውስጥ አገልግሏል፡፡ ለሁለት ዓመታት ብቻ ብሎ መከላከያን የተቀላቀለው አዳም የሠራዊቱ ጀግንነት፣ የሐገር ፍቅር ስሜትና ዲሲፕሊን ገዝቶኝ እዚያው ቀረሁ ይላል፡፡ አዋሽ አርባ ለ5 ዓመታት ያህል፣ በኋላም አዲስ አበባ ማዕከላዊ እዝ 3 ዓመታት ያህል ለሠራዊቱ ህክምናን ሰጥቷል፡፡ በሕይወቱ ከፈጸማቸውም ከሚፈጽማቸውም ሥራዎቹ ሁሉ እጅግ ከፍተኛ ኩራት የሚሰማው መከላከያ ሠራዊትን ያገለገለበትን ግዜ ነው፡፡ የአፋሯ አዋሽ አርባ ሌሎች የሕይወት ዘመን ጓደኞቹንም ያፈራባት ከተማ ናት፡፡ ብዙ ቦታዎችን መርገጡን እንደ እድለኛነት የሚቆጥረው አዳም ከሁሉም ባህል ተቀላቅዬ የተሠራሁ ምርጥ ኢትዮጲያዊ ነኝ ይላል፡፡
የጥንት የጋዜጠኝነት ፍቅሩ በባድመው ጦርነት ግዜ ብቸኛ የመረጃ ምንጩ በነበረው ሬድዮ ፍቅር ተነሳስቶ ጦርነቱ አብቅቶ ሰላም ሲሰፍን ጋዜጠኝነትን እማራለሁ ብሎ እንዲወስን አድርጎታል፡፡ በተለይም ሬድዮ ፋናና የኢትዮጵያ ሬዲዮ ምርጥ የበረሃ ጓደኞቹ ነበሩ፡፡ አዳም በዚያው በመከላከያ ኮሌጅና በሌሎችም ዩኒቨርሲቲዎች የሕክምና ትምህርቱን እንዲቀጥል አድል ቢመቻችለትም፤ ከሕክምናውም ከውትድርናውም አሰናብቱኝ ብሎ ጓዙን ጠቅሎ እንደገና የዩኒቨርሲቲ ትምህርቱን ለመማር አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ገባ፡፡
ፋና የመግባት ህልም እና ከመከላከያ መውጣት
በመከላከያ ውስጥ በነበረው የሥራ ዲሲፕሊንና ብቃት ይወዱት የነበሩት አለቆቹ በሕክምናው እንዲቀጥል ቢለምኑትም እኔ ጋዜጠኛ ነው የምሆነው ትምህርቴን ስጨርስም ፋና እገባለሁ በማለት ተሰናተ፡፡ ቤተሰቡና ጓደኞቹም እንዴት ሕክምናን የመሰለ ሙያ ትተህ ትወጣለህ ቢሉትም፣ ንስሀ አባቱ ሳይቀሩ ይሄ የሰይጣን ፈተና ይሆናልና ጸበል ተጠመቅ ቢሉትም ጋዜጠኝነት የጠራችው አዳም ግን ሁሉን ይቅርታ ጠይቆ ስድስት ኪሎ ፖለቲካ ሳይንስንና ሊትሬቸርን መርጦ ለ5 ዓመታት ያህል ተምሮ በኢትዮጵያ ሚሊኒየም 2000ዓ.ም ዲግሪውን በከፍተኛ ማእረግ ጨርሶ ተመረቀ፡፡
የፋና ቆይታ እና የተማራቸው ተጨማሪ ትምህርቶችእንደ ነፍሴ ነው የምወደው የሚለውን ሬድዮ ጣቢያ ፋናንም በዓመቱ ጥር 2001ዓ.ም ላይ ተቀላቀለ፡፡ ፋናም የቀድሞ ሙያውን ሕክምናን፣ የአሁኑ ሙያውን ፖለቲካ ሳይንስን ታሳቢ በማድረግ የጤና ፕሮግራሞችና የአፍሪካ ፖለቲካ ፕሮግራሞችን እንዲያዘጋጅ መደበው፡፡ ከእነዚህ በተጨማሪም ሌሎች ፕሮግራሞችንም በትጋት ይሰራ ነበር፡፡ ፍኖተ ጤና፣ መድሀኒት፣ የአፍሪካ ማህደር፣ ዓለም በፋና እና ሌሎች ዝግጅቶችም ላይ በስፋት ሠርቷል፡፡ በተለይ ለዜና ልዩ ፍቅር ያለው አዳም 90 ደቂቃ በተሰኘው የፋና ልዩ መለያ በሆነው የዜና ፕሮግራም ላይ ከ12 ዓመታት በላይ እየሰራ ነው፡፡
ሰው መማር ካቆመ ይሞታል የሚል እምነት ያለው አዳም ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሁለተኛ ዲግሪውን በዓለም አቀፍ ግንኙነትና ዲፕሎማሲ (International Relations and Diplomacy) ሲማር፣ የጤና ትምህርቱን እንዳይረሳውም ከጅማ ዩኒቨርሲቲ በጤና ተግባቦትና ባህርያዊ ሳይንስ (Health Education and Behavioral Science) በመጀመሪያ ዲግሪ (BSc) ተመርቋል፡፡
የሰው ልጅ ሥጋ ብቻ አይደለም ነፍስና መንፈስም ነው የሚለው አዳም ለመንፈሳዊ ሕይወቴ ይጠቅመኛል በማለትም ወደ ነገረ መለኮት ትምህርትም ጎራ ብሏል፡፡ ከቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ ማእረግ የነገረ መለኮት (Theology) ትምህርቱን አጠናቋል፤ በዚህም ብቻ ያልረካው አዳም አሜሪካ አገር ከሚገኘው የአጎራ ዩኒቨርሲቲም (Agora University) በነገረ መለኮት/ነገረ ክርስቶስ (Christology) ሁለተኛ ዲግሪውን ሰርቷል፡፡ በቅርቡም በአገር ውስጥ ወይም በውጪ አገር የሶስተኛ ዲግሪውን (Phd) ለመማር እየተዘጋጀ ነው፡፡
በጤና ተግባቦትና የማይተላለፉ በሽታዎች ስርጭት ላይ (Health Communication and Non Communicable Diseases) ላይ ከሰራው የመጀመሪያ ዲግሪ መመረቂያ ጽሁፉ ጀምሮ፣ የውሀ ፖለቲካ (Hydro Politics of Ethiopian Rivers) ፣ መከራና ስደት በሃይማኖት ውስጥ (Suffering and Persecution in Christianity) እንዲሁም ፖለቲካና ነገረ መለኮትን ያዛመደበት (Political Theology in Christianity) የሰራቸው የጥናት ጽሁፎቹ ናቸው፡፡
90 ደቂቃና አዳም የሚነፋፈቁ ጓደኛሞች ናቸው፡፡ በበዙ ትምህርቶች፣ በልምድና በዘወትር ንባብ የዳበረው አዳም የሚያወራው የማያልቅበት የሚያውቀውን ለማስረዳት የማይቦዝን ጋዜጠኛ ነው፡፡ አዳም ታደሰ በፋና ውስጥ በቆየባቸው 17 ዓመታት ውስጥ ከሪፖርተርነት እስከ ዳይሬክተርነት ደርሷል፡፡ የሚዲያ አመራርነትን ሲገልፀው "በመንግስት ፍላጎት፣ በሕዝብ ጥያቄና በጋዜጠኝነት ነፃነት መካከል ሆኖ ሚዛን መጠበቅ መቻል ነው" ይላል፡፡
አዳም ታደሰ በሙያዊ ጉዞው ውስጥም በርካታ የጋዜጠኝነት፣ የፖለቲካ ኮሙኒኬሽንና የአመራር ጥበብ ስልጠናዎችን በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገራት ወስዷል። ከጋዜጠኝነቱ እኩል የሚወደውን መምህርነት በፋና ሥልጠና ማእከል እየተገበረው ሲሆን በሌሎች ተቋማት ግብዣም በኮሚኒኬሽን፣ በሚዲያ፣ በጋዜጠኝነት በጤና፣ በፖለቲካ፣ በአመራርነት በርካታ ስልጠናዎችን እየሰጠ ነው፡፡
ወደ ትዳር ዓለም
"ትምህርት ለትዳር አዘግይቶኛል የሚለው አዳም ከባለቤቱ ከአበራሽ ጥበበ ጋር 12 ዓመታትን በትዳር አሳልፏል፡፡ የ11 ዓመት ሴት ልጅ አባት የሆነው አዳም ልጁ ሐረርን እንድታስታውሰው ድሮ በሚዘፍነው የአሊ ቢራ ዲንቡሼ ገላ ሙዚቃ የተነሳ ድንቡሼ ሲላት መርሐቤቴና ጎንደር ከሄደ በኋላ በሚዘምረው ትንሣኤከ ለእለ አመነ መዝሙር የተነሳ ትንሣኤ ብሏታል፡፡
በቀሪ ዘመኑ ሁሉ ከጋዜጠኝነት መውጣት የማይፈልገው አዳም ሁለት ህልሞች አሉት። የራሱን የሬድዮ ጣቢያ ማቋቋምና ማሠልጠኛ ማዕከል መክፈት፡፡ አዳም አንድ መርህ አለው "ክርስቶስ ዳግመኛ ሲመጣ ትምህርት ስማር እንዲያገኘኝ እፈልጋለሁ" ይላል፡፡
8 months ago
የአብዛኛውን ሰው ትኩረት ፍለጋ (Public Validation)የማህበረሰብ ስነልቦና መዛነፍ እና ግልብነትን ማስፋፋት...
(የሀብታሙ ደባሱ አዲሱ ሀሳብ)
#ethiopia | ዛሬ በተለየ እይታ ነገረ -ሀሳቤን ለማቅረብ እወዳለሁ በዘመናችን ያለው ፈጣን የቴክኖሎጂ እና የማኅበራዊ መስተጋብር ለውጥ ወጣቱ ትውልድ ትኩረት የሚፈልግባቸውን እና ማንነቱን የሚመዝንባቸውን መመዘኛዎች እየቀየረ ነው።
"የአብዛኛውን ሰው ትኩረት ፍለጋ" (Public Validation) ተብሎ የሚጠራው ይህ ክስተት፣ በተለይ በማኅበራዊ ሚዲያ (Social Media) መድረኮች በሚፈጠረው ተጽዕኖ፣ የአብዛኛው ወጣት ስነልቦናዊ መሠረት እየሆነ መጥቷል።
ይሁንና፣ይህ ፍለጋ ከግል ማንነት ምስረታ አልፎ፣ የማኅበረሰብ ስነልቦናዊ መዛነፍ እና አዋቂና ብልሆችን የመዘንጋት ተለምዷዊ ክስተት እንዲከሰት ምክንያት እየሆነ ነው።በዚህም ወጣቶች ለነገ መሰረታቸው የእውቀት ምንጭ የሆኑ ሥራዎች ላይ ከማተኮር ይልቅ ቅቡልነት ለማግኘት የሚያደርጉት ጥረት እርቃንን ወደ አደባባይ እስከ ማቅርብ ደርሷል ።
ይህን ማህበረሰባዊ ህመም በጊዜ ካላከምነው የመረጃ መተራመስ (Information disorder ) ሊያስከትለው የሚችለው በህፃናት ፣በታዳጊዎች እና በወጣቶች ህይወት ላይ ከፍተኛ ፈተና ነው ። እስኪ ነገሩ በአስታውሎት እንመልከተው :-
🔴 የአብዛኛውን ሰው ትኩረት ፍለጋ (Public Validation) እና የወጣቶች ፈተና:- ዛሬ የወጣቶች የትኩረት ማዕከል ከቤተሰብ እና ከአካባቢው እውነታ ወደ ዲጂታል መድረኮች ተቀይሯል። የ'ላይኮች' (Likes)፣ 'አስተያየቶች' (Comments) እና 'ተከታዮች' (Followers) ቁጥር የግለሰቡን ክብደት፣ ተቀባይነት እና ዋጋ የሚለካበት ዋና መመዘኛ እየሆነ መጥቷል። ማኅበራዊ ሚዲያ ለሚያቀርበው ነገር ፈጣን ምላሽ (ትኩረት) ማግኘት ወጣቶች ከረጅም ጊዜ ልፋትና ትዕግስት ይልቅ ፈጣንና ጊዜያዊ እርካታን እንዲመርጡ ያደርጋል። ( ትምህርት እና ንባብ ሰፊ የአንጎል ሥራ የሚጠይቁ ትግባራትን መሸሽ )
🔴የማይጨበጥ ምስል (Unrealistic self image ):-ወጣቶች ሌሎች ከፍ አድርገው የሚመለከቱትን 'ምርጥ' ማንነታቸውን ለመፍጠርና ለማሳየት ይገደዳሉ።ይህም በውስጣቸው ባለው እውነተኛ ማንነት እና በሚያሳዩት የውጭ ምስል መካከል የስነልቦና ክፍተት እንዲፈጠር ያደርጋል። (ሌላን ሰው ለመምሰል የሚደረግ ጥረት) ከመጠን ያለፈ ውድድር ትኩረት ለማግኘት የሚደረገው ዘለቄታ የሌለው ውድድር ለጭንቀት (Anxiety)፣ ለድብርት (Depression) እና ከማኅበረሰቡ የመገለል ስሜት (Social Isolation) እንዲጨምር ያደርጋል። (ትናንት በተካሄደው የቲክቶክ ሽልማት ያልተሸለሙ ተሳታፊዎች እንደተመለከትኩት ጭንቀት ውስጥ የገቡ ይመስላል )
🔴የማኅበረሰብ ስነልቦናዊ መዛነፍ፦
የአብዛኛውን ሰው ትኩረት ፍለጋ የግለሰቡን ስነልቦና ብቻ ሳይሆን መላውን ማኅበረሰብ የሚነካ መዛነፍ ያስከትላል።የእውነት እና የውሸት መደበላለቅ በሰፊው የብዙኃን ትኩረት የተሰጠው ሐሳብ ወይም መረጃ፣ ትክክለኛነቱ ሳይረጋገጥ በቀላሉ "እውነት" ተብሎ የመወሰድ አዝማሚያ ይጨምራል። የጥራት (Quality) ደረጃ ከብዛት (Quantity) በታች ይሆናል።
🔴የጥልቅ ውይይት መጥፋት:፦ውስብስብ እና ጥልቅ የሆኑ ጉዳዮች በትዊተር (Twitter) ወይም በቲክቶክ (TikTok) በፈጣን ቅብብሎሽ ውስጥ ሲቀርቡ፣ በወጉ የመተንተንና የመወያየት ዕድል ይዘጋል።ጥልቀት የሌለው የገጽታ ግንዛቤ (Superficial Understanding) ይስፋፋል።
🔴የጋራ እሴቶች መናድማኅበራዊ ትኩረት በጊዜያዊ ፋሽን (Trend) እና ስሜታዊ ይዘቶች ላይ ያተኮረ ሲሆን፣ ለዘመናት የቆዩ ማኅበራዊ፣ ባህላዊና የሞራል እሴቶች ቦታ ያጣሉ፤ ነውር የሚባል ነገር እየቀረ ድንቁርና በአደባባይ ቦታ ያገኛል ።
🔴 አዋቂና ብልሆችን የመዘንጋት ተለምዷዊ ክስተት እና ግልብነትን ማስፋፋት ፦ ከላይ በተጠቀሱት ምክንያቶች የተነሳ፣ ወጣቱ ትውልድ ለረጅም ጊዜ በሕይወትና በእውቀት ልምምድ ያካበቱትን አዋቂዎችንና ብልሆችን ምክርና ተሞክሮ ዋጋ የመንሳት እና የመዘንጋት አዝማሚያ እየተስተዋለ ነው።የትውልድ ክፍተት (Generational Gap) መስፋት ፈጣን የዲጂታል ቴክኖሎጂ ለውጦች ወጣቶችን በአዲስ "ቋንቋ" እና "እሴት" እንዲመሩ ያደርጋቸዋል።ይህ ደግሞ ከአዋቂዎች ጋር ያላቸውን የመግባቢያ ድልድይ ያፈርሳል።ሙያዊ የዩኒቨርስቲ እውቀት በሊቃውንት የተመሰከረ ጠልቅ እውቀት እየተረሳ የጨረባ የስብዕና ግንባታ እንደ አዎቂነት እየተወሰደ ነው ።
✍️ እንደ መውጫ⁉️
በመጨረሻም፣ የአብዛኛውን ሰው ትኩረት ፍለጋ የወጣቶችን የጊዜያዊ እርካታ ፍላጎት ሊያረካ ቢችልም፣የዘላቂነት ጥበብን እና ጥልቅ የማኅበረሰብ ትስስርን የሚያሳጣ አደገኛ መንገድ ነው። ሁላችንም እውነተኛ እሴት የሚገኘው ከውስጣዊ ማንነት እና ከተከማቸ የጥበብ ምንጭ እንጂ፣ ከዲጂታል ምላሾች ብዛት አለመሆኑን መገንዘብ ይኖርብናል።ይህንም ለልጆቻችን ምን እንደምናስተምራቸው ቆም ብለን ማሰብ ወይም የማህበረሰብ ንግግር ( community conversation ) የሚስፈልግ ይመስለኛል ።
Ethiopia 🇪🇹
ለበለጠ ወዳጅነት የፃሃፊውን የኤክስ(X) እና የፌስቡክ ገፅ ይከታተሉ :-
🔗የኤክስ(X)ገፅ:-https://x.com/HDebasu?t=eR...
🔗የፌስቡክ:-https://www.facebook.com/s...
መልካም እሁድ 🙏
(የሀብታሙ ደባሱ አዲሱ ሀሳብ)
#ethiopia | ዛሬ በተለየ እይታ ነገረ -ሀሳቤን ለማቅረብ እወዳለሁ በዘመናችን ያለው ፈጣን የቴክኖሎጂ እና የማኅበራዊ መስተጋብር ለውጥ ወጣቱ ትውልድ ትኩረት የሚፈልግባቸውን እና ማንነቱን የሚመዝንባቸውን መመዘኛዎች እየቀየረ ነው።
"የአብዛኛውን ሰው ትኩረት ፍለጋ" (Public Validation) ተብሎ የሚጠራው ይህ ክስተት፣ በተለይ በማኅበራዊ ሚዲያ (Social Media) መድረኮች በሚፈጠረው ተጽዕኖ፣ የአብዛኛው ወጣት ስነልቦናዊ መሠረት እየሆነ መጥቷል።
ይሁንና፣ይህ ፍለጋ ከግል ማንነት ምስረታ አልፎ፣ የማኅበረሰብ ስነልቦናዊ መዛነፍ እና አዋቂና ብልሆችን የመዘንጋት ተለምዷዊ ክስተት እንዲከሰት ምክንያት እየሆነ ነው።በዚህም ወጣቶች ለነገ መሰረታቸው የእውቀት ምንጭ የሆኑ ሥራዎች ላይ ከማተኮር ይልቅ ቅቡልነት ለማግኘት የሚያደርጉት ጥረት እርቃንን ወደ አደባባይ እስከ ማቅርብ ደርሷል ።
ይህን ማህበረሰባዊ ህመም በጊዜ ካላከምነው የመረጃ መተራመስ (Information disorder ) ሊያስከትለው የሚችለው በህፃናት ፣በታዳጊዎች እና በወጣቶች ህይወት ላይ ከፍተኛ ፈተና ነው ። እስኪ ነገሩ በአስታውሎት እንመልከተው :-
🔴 የአብዛኛውን ሰው ትኩረት ፍለጋ (Public Validation) እና የወጣቶች ፈተና:- ዛሬ የወጣቶች የትኩረት ማዕከል ከቤተሰብ እና ከአካባቢው እውነታ ወደ ዲጂታል መድረኮች ተቀይሯል። የ'ላይኮች' (Likes)፣ 'አስተያየቶች' (Comments) እና 'ተከታዮች' (Followers) ቁጥር የግለሰቡን ክብደት፣ ተቀባይነት እና ዋጋ የሚለካበት ዋና መመዘኛ እየሆነ መጥቷል። ማኅበራዊ ሚዲያ ለሚያቀርበው ነገር ፈጣን ምላሽ (ትኩረት) ማግኘት ወጣቶች ከረጅም ጊዜ ልፋትና ትዕግስት ይልቅ ፈጣንና ጊዜያዊ እርካታን እንዲመርጡ ያደርጋል። ( ትምህርት እና ንባብ ሰፊ የአንጎል ሥራ የሚጠይቁ ትግባራትን መሸሽ )
🔴የማይጨበጥ ምስል (Unrealistic self image ):-ወጣቶች ሌሎች ከፍ አድርገው የሚመለከቱትን 'ምርጥ' ማንነታቸውን ለመፍጠርና ለማሳየት ይገደዳሉ።ይህም በውስጣቸው ባለው እውነተኛ ማንነት እና በሚያሳዩት የውጭ ምስል መካከል የስነልቦና ክፍተት እንዲፈጠር ያደርጋል። (ሌላን ሰው ለመምሰል የሚደረግ ጥረት) ከመጠን ያለፈ ውድድር ትኩረት ለማግኘት የሚደረገው ዘለቄታ የሌለው ውድድር ለጭንቀት (Anxiety)፣ ለድብርት (Depression) እና ከማኅበረሰቡ የመገለል ስሜት (Social Isolation) እንዲጨምር ያደርጋል። (ትናንት በተካሄደው የቲክቶክ ሽልማት ያልተሸለሙ ተሳታፊዎች እንደተመለከትኩት ጭንቀት ውስጥ የገቡ ይመስላል )
🔴የማኅበረሰብ ስነልቦናዊ መዛነፍ፦
የአብዛኛውን ሰው ትኩረት ፍለጋ የግለሰቡን ስነልቦና ብቻ ሳይሆን መላውን ማኅበረሰብ የሚነካ መዛነፍ ያስከትላል።የእውነት እና የውሸት መደበላለቅ በሰፊው የብዙኃን ትኩረት የተሰጠው ሐሳብ ወይም መረጃ፣ ትክክለኛነቱ ሳይረጋገጥ በቀላሉ "እውነት" ተብሎ የመወሰድ አዝማሚያ ይጨምራል። የጥራት (Quality) ደረጃ ከብዛት (Quantity) በታች ይሆናል።
🔴የጥልቅ ውይይት መጥፋት:፦ውስብስብ እና ጥልቅ የሆኑ ጉዳዮች በትዊተር (Twitter) ወይም በቲክቶክ (TikTok) በፈጣን ቅብብሎሽ ውስጥ ሲቀርቡ፣ በወጉ የመተንተንና የመወያየት ዕድል ይዘጋል።ጥልቀት የሌለው የገጽታ ግንዛቤ (Superficial Understanding) ይስፋፋል።
🔴የጋራ እሴቶች መናድማኅበራዊ ትኩረት በጊዜያዊ ፋሽን (Trend) እና ስሜታዊ ይዘቶች ላይ ያተኮረ ሲሆን፣ ለዘመናት የቆዩ ማኅበራዊ፣ ባህላዊና የሞራል እሴቶች ቦታ ያጣሉ፤ ነውር የሚባል ነገር እየቀረ ድንቁርና በአደባባይ ቦታ ያገኛል ።
🔴 አዋቂና ብልሆችን የመዘንጋት ተለምዷዊ ክስተት እና ግልብነትን ማስፋፋት ፦ ከላይ በተጠቀሱት ምክንያቶች የተነሳ፣ ወጣቱ ትውልድ ለረጅም ጊዜ በሕይወትና በእውቀት ልምምድ ያካበቱትን አዋቂዎችንና ብልሆችን ምክርና ተሞክሮ ዋጋ የመንሳት እና የመዘንጋት አዝማሚያ እየተስተዋለ ነው።የትውልድ ክፍተት (Generational Gap) መስፋት ፈጣን የዲጂታል ቴክኖሎጂ ለውጦች ወጣቶችን በአዲስ "ቋንቋ" እና "እሴት" እንዲመሩ ያደርጋቸዋል።ይህ ደግሞ ከአዋቂዎች ጋር ያላቸውን የመግባቢያ ድልድይ ያፈርሳል።ሙያዊ የዩኒቨርስቲ እውቀት በሊቃውንት የተመሰከረ ጠልቅ እውቀት እየተረሳ የጨረባ የስብዕና ግንባታ እንደ አዎቂነት እየተወሰደ ነው ።
✍️ እንደ መውጫ⁉️
በመጨረሻም፣ የአብዛኛውን ሰው ትኩረት ፍለጋ የወጣቶችን የጊዜያዊ እርካታ ፍላጎት ሊያረካ ቢችልም፣የዘላቂነት ጥበብን እና ጥልቅ የማኅበረሰብ ትስስርን የሚያሳጣ አደገኛ መንገድ ነው። ሁላችንም እውነተኛ እሴት የሚገኘው ከውስጣዊ ማንነት እና ከተከማቸ የጥበብ ምንጭ እንጂ፣ ከዲጂታል ምላሾች ብዛት አለመሆኑን መገንዘብ ይኖርብናል።ይህንም ለልጆቻችን ምን እንደምናስተምራቸው ቆም ብለን ማሰብ ወይም የማህበረሰብ ንግግር ( community conversation ) የሚስፈልግ ይመስለኛል ።
Ethiopia 🇪🇹
ለበለጠ ወዳጅነት የፃሃፊውን የኤክስ(X) እና የፌስቡክ ገፅ ይከታተሉ :-
🔗የኤክስ(X)ገፅ:-https://x.com/HDebasu?t=eR...
🔗የፌስቡክ:-https://www.facebook.com/s...
መልካም እሁድ 🙏
9 months ago
ተፈራረሙ !
ሲግማ ምስራቅ አፍሪካ እና ስዊት ላይፍ ፎር ኦል በጋራ ለመስራት ተፈራረሙ::
ሲግማ ምስራቅ አፍሪካ በጎ አድራጎት ድርጅት እና ስዊት ላይፍ ፎር ኦል በጎ አድራጎት ድርጅት በኢትዮጵያ ህገወጥ የሰውን ዝውውር ለመከላከል ፣ አስተማማኝ ፍልሰትን ለማስተዋወቅ እና ለተመላሾች ዳግም የመዋሃድ ድጋፍን ለማጠናከር የተቀናጀ ጥምረት ለመጀመር የመግባቢያ ሰነድ (MoU) በይፋ ተፈራርመዋል።
"ዲጂታል ድምጾች፣ እውነተኛ ተጽዕኖ፡ የፍልሰት አስተዳደር የሚዲያ ንቅናቄ በኢትዮጵያ" ይህ ዘላቂ የሶስት ወራት ዘመቻ ከዓለም አቀፍ የፍልሰተኞች ቀን ( Dec18) በፊት የሚዲያ ቅስቀሳን እና የማኅበረሰብ ግንዛቤን ያጠናክራል የተባለውን ዘመቻ ያድጀምራሉ።
ዘመቻው በተጎጂዎች ላይ ያተኮሩ ምስክርነቶችን፣ አስተማማኝ እና ህጋዊ ፍልሰት ላይ የባለሙያ መመሪያዎችን እና በአገር አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ተጋላጭነት ላላቸው ማህበረሰቦች የታለሙ የግንዛቤ መልዕክቶችን ያስተላልፋል።
"ጣፋጭ ህይወት" የሬዲዮ ፕሮግራምን ጨምሮ በተለያዩ የሚድያ አማራጮች ተከታታይነት ያለው ፕሮግራም በማድረግ አቅጣጫዎችን ከአላማው ለማሳካት መሰረት ያደርጋል።
ሁለቱ ተቋማት በዓለም አቀፍ ደረጃ የሚታሰበውን የፍልሰተኞች ቀን Dec18/ 2025 በተለያዩ ተግባራት ይከውናሉ።ይመለከተኛል በሚል ከዚህ ቀደም ተመሳሳይ መድረኮችን ሰርተው እንደነበርም ተጠቅሷል።
ሲግማ ምስራቅ አፍሪካ እና ስዊት ላይፍ ፎር ኦል ለጋሾች እና ባለድርሻ አካላት በብሔራዊ የመከላከያ ዘመቻዎች ላይ ኢንቨስትመንትን እንዲያሰፉ እና ለተጎጂዎች የስነልቦና፣ የትምህርት ስልጠና እና የኑሮ ድጋፍንም አቅደዋል።
ሲግማ ምስራቅ አፍሪካ ትኩረቱን በስደት ላይ በማድረግ የሚሰራ ሲሆን በተመሳሳይ ስዊት ላይፍ ፎር ኦል ወጣቶችን ሁለገብ አቅም ለማሳደግ ትኩረት በማድረግም ይሰራል።
ሲግማ ምስራቅ አፍሪካ እና ስዊት ላይፍ ፎር ኦል በጋራ ለመስራት ተፈራረሙ::
ሲግማ ምስራቅ አፍሪካ በጎ አድራጎት ድርጅት እና ስዊት ላይፍ ፎር ኦል በጎ አድራጎት ድርጅት በኢትዮጵያ ህገወጥ የሰውን ዝውውር ለመከላከል ፣ አስተማማኝ ፍልሰትን ለማስተዋወቅ እና ለተመላሾች ዳግም የመዋሃድ ድጋፍን ለማጠናከር የተቀናጀ ጥምረት ለመጀመር የመግባቢያ ሰነድ (MoU) በይፋ ተፈራርመዋል።
"ዲጂታል ድምጾች፣ እውነተኛ ተጽዕኖ፡ የፍልሰት አስተዳደር የሚዲያ ንቅናቄ በኢትዮጵያ" ይህ ዘላቂ የሶስት ወራት ዘመቻ ከዓለም አቀፍ የፍልሰተኞች ቀን ( Dec18) በፊት የሚዲያ ቅስቀሳን እና የማኅበረሰብ ግንዛቤን ያጠናክራል የተባለውን ዘመቻ ያድጀምራሉ።
ዘመቻው በተጎጂዎች ላይ ያተኮሩ ምስክርነቶችን፣ አስተማማኝ እና ህጋዊ ፍልሰት ላይ የባለሙያ መመሪያዎችን እና በአገር አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ተጋላጭነት ላላቸው ማህበረሰቦች የታለሙ የግንዛቤ መልዕክቶችን ያስተላልፋል።
"ጣፋጭ ህይወት" የሬዲዮ ፕሮግራምን ጨምሮ በተለያዩ የሚድያ አማራጮች ተከታታይነት ያለው ፕሮግራም በማድረግ አቅጣጫዎችን ከአላማው ለማሳካት መሰረት ያደርጋል።
ሁለቱ ተቋማት በዓለም አቀፍ ደረጃ የሚታሰበውን የፍልሰተኞች ቀን Dec18/ 2025 በተለያዩ ተግባራት ይከውናሉ።ይመለከተኛል በሚል ከዚህ ቀደም ተመሳሳይ መድረኮችን ሰርተው እንደነበርም ተጠቅሷል።
ሲግማ ምስራቅ አፍሪካ እና ስዊት ላይፍ ፎር ኦል ለጋሾች እና ባለድርሻ አካላት በብሔራዊ የመከላከያ ዘመቻዎች ላይ ኢንቨስትመንትን እንዲያሰፉ እና ለተጎጂዎች የስነልቦና፣ የትምህርት ስልጠና እና የኑሮ ድጋፍንም አቅደዋል።
ሲግማ ምስራቅ አፍሪካ ትኩረቱን በስደት ላይ በማድረግ የሚሰራ ሲሆን በተመሳሳይ ስዊት ላይፍ ፎር ኦል ወጣቶችን ሁለገብ አቅም ለማሳደግ ትኩረት በማድረግም ይሰራል።
Sponsored by
Surafel
9 months ago
"የአእምሮ እድገት ውስንነት ላለባቸው ህጻናት የመጡ ኮምፒዩተሮች ጉሙሩክ ይዞብናል" ~ ራዕይ የህፃናት መርጃ ድርጅት
* ለአገርና ለሕዝብ ጥሪ አቀርበዋል
#ethiopia | በዛሬው ዕለት የድርጅቱ የበጎ ፈቃድ አምባሳደር ( Goodwill Ambassador )የሆነችው አትሌት መሰረት ደፋር እና ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው አርቲስቶች፣ የመንግስት ሃላፊዎች በተገኙበት በትንቢተ ኤርምያስ እና ስብስቴ ነጋሲ ትምሕርት ቤቶች ጉበኝት አካሂደዋል።
የድርጅቱ መስራች እና ዋና ስራ አስኪያጅ የሆኑት ዶክተር ጽጌ ጥበቡ፣ "እነዚህ ልጆች ከቀለም ትምሕርቱ ይልቅ ይበልጥ የሚጠቅማቸው የሞያ ትምሕርት ቢማሩ ነው። ውጤታማም ይሆናሉ" በሚል መነሻ ሃሳብ የትምሕርት ቤት የደንብ ልብስ፣ ሥዕል የሚስሉባቸውን ቀለማትና መሰል ግብዓቶችን በማቅረብ ረገድ የተለያዩ ስራዎች እየተሰሩ እንደሚገኙ አስረድተዋል።
አያይዘውም ለሕጻናቱ የልዩ ፍላጎት ባለሞያዎችን በመመደብ እና በመምሕራኑ ትብብር ጥናት በማስጠናት፣ እነዚሁ ሕጻናት የሽመና ማሽን ተገዝቶላቸው ውብ የሸማ ውጤቶችን ሰርተው እስከማቅረብ መድረሳቸውን ተናግረዋል።
ድርጅቱ ከ2014 ዓ.ም ጀምሮ የእእምሮ እድገት ውስንነት ያለባቸውን ወጣቶች በሸማ ሙያ፣ በኮምፒውተር (ኮዲንግ)፣ በሙዚቃ፣ በሥነ ሥዕል፣ በስፖርት እና በሌሎችም ዘርፎች እያሰለጠነ ይገኛል።
ዶ/ር ጽጌ እንዳወሱት በዚህም የት/ቤት የደንብ ልብስ፣ ሥዕል የሚስሉባቸውን ቀለማትና መሰል ነገሮችን በማቅረብ የልዩ ፍላጎት ባለሙያዎችና በመምህራኑ ትብብር ጥናት በማስጠናት የሽመና ማሽን ተገዝቶላቸው የሚያማምር ሸማ ሰርተው እስከ ማቅረብ ደርሰዋል ብለዋል።
የአእምሮ እድገት ውስንነትና ሌሎች የአካል ጉዳት ያለባቸውን ህፃናትና ወጣቶች በመንፈሳዊ፣ ስሜታዊ፣ ትምህርታዊና ሙያዊ ፕሮግራሞች በመደገፍ ላይ ናቸው።
ራዕይ የህፃናት መርጃ ድርጅት አትሌት መሰረት ደፋርን የበጎ ፈቃድ አምባሳደር ( Goodwill Ambassador ) አድርጎ መሾሙንም በአሜሪካን ሀገር በተደረገ ሥነ ስርዓት ተከናውኗል።
ድርጅቱ ከአትሌት መሰረት ደፋር ጋር የበጎ ፈቃድ አምባሳደር ስምምነት ያደረገው ድርጅቱ ህዝቡ ጋር የነበረውን ተደራሽነት በተሻለ መልኩ ለማጎልበት የተለያዩ ስራዎችን በጋራ ለመስራት እንደሆነ ተነግሯል።
ጀግናዋ አትሌት መሰረት ደፋር እንደተናገረችው የእነዚህ ህጻናት ጉዳይ የሁሉም ሀላፊነት ነው ብላለች። በህጻናት ህይወት ላይ መስራት ሀገር ከመስራት እኩል ነው ስትልም አጽንኦት ሰጥታ ተናግራለች።
ራዕይ የህፃናት መርጃ ድርጅት እ.ኤ.አ በ 2007 ዓ.ም ነዋሪነታቸውን በአሜሪካ አገር ኑሮ ባደረጉት በዶ/ር ጽጌ ጥበቡ ተመሰረተ፡፡
ከየካቲት 09 ቀን 2014 ዓ/ም በበጎ አድራጎት
በአዋጅ ቁጥር 11/03/2011 መሠረት በመዝገብ ቁጥር 6067 በኢ.ፊ.ዲ.ሪ. የሲቪል ማሕበረሰብ ድርጅቶች ኤጀንሲ ተመዝግቦ ሕጋዊ ሰውነት ተሰጥቶት የሰሜን አሜሪካውን ተሞክሮ ለማስፋፋት እየሰራ ያለ ( በጎ ሥራው ያልተነገረለት) ተቋም ነው፡፡
ራዕይ የሕጻናት መርጃ ድርጅት ያስመጣኋቸው የኮምፒዩተር መሳሪያዎች ጉምሩክ ላይ ተይዘውብናል ሲሉ ዛሬ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ አስታውቀዋል።
የአዕምሮ ዕድገት ውስንነት ያለባቸው ልጆች ላይ ትኩረት አድርጎ የሚሰራው ራዕይ የሕጻናት መርጃ ድርጅት ከአገር ውጭ ያስመጣቸው የኮምፒዩተር መሳሪያዎች ጉምሩክ ይዞብናል ብሏል።
እነዚህ ልጆች የኮምፒዩተር ስልጠና እንዲወስዱ የኮምፒዩተር መሳሪያዎችን ወደ ሀገር ለማስገባት እየተሰራ ቢሆንም መሳሪያዎቹ ጉምሩክ ላይ በመያዛቸው ልጆቹ እስካሁን የኮምፒዩተር ስልጠና ሊወስዱ አልቻሉም ለዚህም የሚመለከተው አካል ችግሩን እንዲቀርፍ ለአገርና ለሕዝብ ጥሪ አቀርበዋል።
ድርጅቱ ከዚህ በተጨማሪም የአእምሮ እድገት ውስንነት ያለባቸው ሌሎች ህጻናቶች ለመደገፍና ቤተሰቦቻቸውን ለማገዝ እንዲሁም ተጨማሪ ስራዎቹን ለማከናወን የቦታ እጥረት እንዳለበት የገለጸ ሲሆን የሚመለከተው አካል ትኩረት እንዲሰጠው ጠይቋል።
በዛሬው የመስክ ዝግጅት ላይ የተገኙት ወላጆችም ሲቃ በተሞላበት ስሜት ሆነው ተቋሙን ያመሰገኑ ሲሆን እንደስምሽ መሰረት ለልጆቻችን መሰረት ሁኚልን ብለዋል።
ራዕይ ልጆቻችንን ቢቻ አይደለም የሚደግፈው እኛንም በየወሩ ገንዘብ እየሰጠን ኑሮአችንን እንዲሻሻል አግዞናል ብለዋል።
ራዕይ የህፃናት መርጃ ድርጅት በ7 ት/ቤት ከ300 በላይ ለሚሆኑ ልጆች ድጋፍ የሚያደርግ ሲሆን በዛሬው እለትም ድጋፍ ከሚያደርግባቸው ት/ት ቤቶች ውስጥ በትንቢተ ኤርሚያስና በስብስቴ ነጋሲ ት/ቤቶች የሚማሩ የአእምሮ እድገት ውስንነት ያለባቸው ልጆች የሚሰሯቸውን የሙያ ስራዎች ጉብኝት ተካሄዷል።
በተጨማሪም ሌሎች ልጆችንም በሙያ ለመደገፍ የቦታ እጥረት ስላለ የሚመለከተው አካል ይህንንም ችግር እንዲመለከት ጥሪ አቀርበዋል።
በመላው አገሪቱ ባሉ ሁለም ት/ቤቶች ልዩ ፍላጎቶች ያላቸው ልጆች ትኩረት ተሰጥቷቸው፣ የሙያና የህይወት ክህሎት ስልጠና አግኝተው ራሳቸውን እንዲችሉ ማድረግ አላማው ያደረገው ራዕይ የህፃናት መርጃ ድርጅት በዶክተር ፅጌ አማካኝነት በኢትዮጵያ የተቋቋመ መንግስታዊ ያልሆነ ዓለም አቀፍ ድርጅት ነው።
ራዕይ የህፃናት መርጃ ድርጅት ተልዕኮ የአእምሮ እድገት ውስንነትና የእድገት መዘግየት ላለባቸው ልጆች የስነልቦና እና የሙያ ክህሎቶችን በማቅረብ እራሳቸውን እንዲችሉ መርዳት ነው።
በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ ስብስቴ ነጋሲ ት/ቤት፣ ኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ ትንቢተ ኤርምያስ ት/ቤት፣ ኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ ወይራ ት/ቤት፣ ኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ የማነ ብርሃን ት/ቤት እንዲሁም ት/ቤት መምጣት የማይችሉ በየቤታቸው ድጋፍ የሚያገኙ ልዩ ፍላጐት ያለባቸው ልጆች፤ ተቋሙ የሚረዳቸው ከ300 በላይ ልጆችን በሙያ በማሰልጠን እንዲሁም የሕክምናና ሌሎች አስፈላጊ ድጋፎችን በማድረግ ከፍተኛ ስኬት ማስመዝገቡ ተገልጿል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
* ለአገርና ለሕዝብ ጥሪ አቀርበዋል
#ethiopia | በዛሬው ዕለት የድርጅቱ የበጎ ፈቃድ አምባሳደር ( Goodwill Ambassador )የሆነችው አትሌት መሰረት ደፋር እና ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው አርቲስቶች፣ የመንግስት ሃላፊዎች በተገኙበት በትንቢተ ኤርምያስ እና ስብስቴ ነጋሲ ትምሕርት ቤቶች ጉበኝት አካሂደዋል።
የድርጅቱ መስራች እና ዋና ስራ አስኪያጅ የሆኑት ዶክተር ጽጌ ጥበቡ፣ "እነዚህ ልጆች ከቀለም ትምሕርቱ ይልቅ ይበልጥ የሚጠቅማቸው የሞያ ትምሕርት ቢማሩ ነው። ውጤታማም ይሆናሉ" በሚል መነሻ ሃሳብ የትምሕርት ቤት የደንብ ልብስ፣ ሥዕል የሚስሉባቸውን ቀለማትና መሰል ግብዓቶችን በማቅረብ ረገድ የተለያዩ ስራዎች እየተሰሩ እንደሚገኙ አስረድተዋል።
አያይዘውም ለሕጻናቱ የልዩ ፍላጎት ባለሞያዎችን በመመደብ እና በመምሕራኑ ትብብር ጥናት በማስጠናት፣ እነዚሁ ሕጻናት የሽመና ማሽን ተገዝቶላቸው ውብ የሸማ ውጤቶችን ሰርተው እስከማቅረብ መድረሳቸውን ተናግረዋል።
ድርጅቱ ከ2014 ዓ.ም ጀምሮ የእእምሮ እድገት ውስንነት ያለባቸውን ወጣቶች በሸማ ሙያ፣ በኮምፒውተር (ኮዲንግ)፣ በሙዚቃ፣ በሥነ ሥዕል፣ በስፖርት እና በሌሎችም ዘርፎች እያሰለጠነ ይገኛል።
ዶ/ር ጽጌ እንዳወሱት በዚህም የት/ቤት የደንብ ልብስ፣ ሥዕል የሚስሉባቸውን ቀለማትና መሰል ነገሮችን በማቅረብ የልዩ ፍላጎት ባለሙያዎችና በመምህራኑ ትብብር ጥናት በማስጠናት የሽመና ማሽን ተገዝቶላቸው የሚያማምር ሸማ ሰርተው እስከ ማቅረብ ደርሰዋል ብለዋል።
የአእምሮ እድገት ውስንነትና ሌሎች የአካል ጉዳት ያለባቸውን ህፃናትና ወጣቶች በመንፈሳዊ፣ ስሜታዊ፣ ትምህርታዊና ሙያዊ ፕሮግራሞች በመደገፍ ላይ ናቸው።
ራዕይ የህፃናት መርጃ ድርጅት አትሌት መሰረት ደፋርን የበጎ ፈቃድ አምባሳደር ( Goodwill Ambassador ) አድርጎ መሾሙንም በአሜሪካን ሀገር በተደረገ ሥነ ስርዓት ተከናውኗል።
ድርጅቱ ከአትሌት መሰረት ደፋር ጋር የበጎ ፈቃድ አምባሳደር ስምምነት ያደረገው ድርጅቱ ህዝቡ ጋር የነበረውን ተደራሽነት በተሻለ መልኩ ለማጎልበት የተለያዩ ስራዎችን በጋራ ለመስራት እንደሆነ ተነግሯል።
ጀግናዋ አትሌት መሰረት ደፋር እንደተናገረችው የእነዚህ ህጻናት ጉዳይ የሁሉም ሀላፊነት ነው ብላለች። በህጻናት ህይወት ላይ መስራት ሀገር ከመስራት እኩል ነው ስትልም አጽንኦት ሰጥታ ተናግራለች።
ራዕይ የህፃናት መርጃ ድርጅት እ.ኤ.አ በ 2007 ዓ.ም ነዋሪነታቸውን በአሜሪካ አገር ኑሮ ባደረጉት በዶ/ር ጽጌ ጥበቡ ተመሰረተ፡፡
ከየካቲት 09 ቀን 2014 ዓ/ም በበጎ አድራጎት
በአዋጅ ቁጥር 11/03/2011 መሠረት በመዝገብ ቁጥር 6067 በኢ.ፊ.ዲ.ሪ. የሲቪል ማሕበረሰብ ድርጅቶች ኤጀንሲ ተመዝግቦ ሕጋዊ ሰውነት ተሰጥቶት የሰሜን አሜሪካውን ተሞክሮ ለማስፋፋት እየሰራ ያለ ( በጎ ሥራው ያልተነገረለት) ተቋም ነው፡፡
ራዕይ የሕጻናት መርጃ ድርጅት ያስመጣኋቸው የኮምፒዩተር መሳሪያዎች ጉምሩክ ላይ ተይዘውብናል ሲሉ ዛሬ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ አስታውቀዋል።
የአዕምሮ ዕድገት ውስንነት ያለባቸው ልጆች ላይ ትኩረት አድርጎ የሚሰራው ራዕይ የሕጻናት መርጃ ድርጅት ከአገር ውጭ ያስመጣቸው የኮምፒዩተር መሳሪያዎች ጉምሩክ ይዞብናል ብሏል።
እነዚህ ልጆች የኮምፒዩተር ስልጠና እንዲወስዱ የኮምፒዩተር መሳሪያዎችን ወደ ሀገር ለማስገባት እየተሰራ ቢሆንም መሳሪያዎቹ ጉምሩክ ላይ በመያዛቸው ልጆቹ እስካሁን የኮምፒዩተር ስልጠና ሊወስዱ አልቻሉም ለዚህም የሚመለከተው አካል ችግሩን እንዲቀርፍ ለአገርና ለሕዝብ ጥሪ አቀርበዋል።
ድርጅቱ ከዚህ በተጨማሪም የአእምሮ እድገት ውስንነት ያለባቸው ሌሎች ህጻናቶች ለመደገፍና ቤተሰቦቻቸውን ለማገዝ እንዲሁም ተጨማሪ ስራዎቹን ለማከናወን የቦታ እጥረት እንዳለበት የገለጸ ሲሆን የሚመለከተው አካል ትኩረት እንዲሰጠው ጠይቋል።
በዛሬው የመስክ ዝግጅት ላይ የተገኙት ወላጆችም ሲቃ በተሞላበት ስሜት ሆነው ተቋሙን ያመሰገኑ ሲሆን እንደስምሽ መሰረት ለልጆቻችን መሰረት ሁኚልን ብለዋል።
ራዕይ ልጆቻችንን ቢቻ አይደለም የሚደግፈው እኛንም በየወሩ ገንዘብ እየሰጠን ኑሮአችንን እንዲሻሻል አግዞናል ብለዋል።
ራዕይ የህፃናት መርጃ ድርጅት በ7 ት/ቤት ከ300 በላይ ለሚሆኑ ልጆች ድጋፍ የሚያደርግ ሲሆን በዛሬው እለትም ድጋፍ ከሚያደርግባቸው ት/ት ቤቶች ውስጥ በትንቢተ ኤርሚያስና በስብስቴ ነጋሲ ት/ቤቶች የሚማሩ የአእምሮ እድገት ውስንነት ያለባቸው ልጆች የሚሰሯቸውን የሙያ ስራዎች ጉብኝት ተካሄዷል።
በተጨማሪም ሌሎች ልጆችንም በሙያ ለመደገፍ የቦታ እጥረት ስላለ የሚመለከተው አካል ይህንንም ችግር እንዲመለከት ጥሪ አቀርበዋል።
በመላው አገሪቱ ባሉ ሁለም ት/ቤቶች ልዩ ፍላጎቶች ያላቸው ልጆች ትኩረት ተሰጥቷቸው፣ የሙያና የህይወት ክህሎት ስልጠና አግኝተው ራሳቸውን እንዲችሉ ማድረግ አላማው ያደረገው ራዕይ የህፃናት መርጃ ድርጅት በዶክተር ፅጌ አማካኝነት በኢትዮጵያ የተቋቋመ መንግስታዊ ያልሆነ ዓለም አቀፍ ድርጅት ነው።
ራዕይ የህፃናት መርጃ ድርጅት ተልዕኮ የአእምሮ እድገት ውስንነትና የእድገት መዘግየት ላለባቸው ልጆች የስነልቦና እና የሙያ ክህሎቶችን በማቅረብ እራሳቸውን እንዲችሉ መርዳት ነው።
በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ ስብስቴ ነጋሲ ት/ቤት፣ ኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ ትንቢተ ኤርምያስ ት/ቤት፣ ኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ ወይራ ት/ቤት፣ ኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ የማነ ብርሃን ት/ቤት እንዲሁም ት/ቤት መምጣት የማይችሉ በየቤታቸው ድጋፍ የሚያገኙ ልዩ ፍላጐት ያለባቸው ልጆች፤ ተቋሙ የሚረዳቸው ከ300 በላይ ልጆችን በሙያ በማሰልጠን እንዲሁም የሕክምናና ሌሎች አስፈላጊ ድጋፎችን በማድረግ ከፍተኛ ስኬት ማስመዝገቡ ተገልጿል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
9 months ago
🌎 በዓለም ላይ ዕድለኛው ሰው ነው፤ ግን በየቀኑ ይሰቃያል
241 ሰዎች ሕይወት የቀጠፈው የኤር ኢንዲያ አውሮፕላን አደጋ ብቸኛው ተራፊ ነው። የ39 ዓመቱ ቪሽዋስኩማር ራሜሽ ራሱን "በዓለም ላይ ዕድለኛው ሰው" ሲል ይጠራዋል — በተመሳሳይ ጊዜ ግን ለመናገር የሚያዳግት የአካልና የአእምሮ ሕመም ውስጥ እንደሚኖር ይናገራል።
አሳዛኙ ክስተት የተከሰተው ባለፈው ሰኔ ወር ላይ፣ ከአህመዳባድ ወደ ለንደን በሚደረግ በረራ ላይ አውሮፕላኑ ከተነሳ ብዙም ሳይቆይ ነው። በቅድመ ምርመራ መሠረት፣ አውሮፕላኑ ከተነሳ ከጥቂት ሰከንዶች በኋላ ወደ ሞተሮች የሚሄደው ነዳጅ በመቋረጡ የቦይንግ 787 አውሮፕላን ተከሰከሰ ። በእሳትም ተያያዘ።
ራሜሽ መቀመጫውን ፈቶ ከፍርስራሹ ውስጥ መውጣት ቢችልም፣ ታናሽ ወንድሙ አጃይ ግን ከጎኑ ሞተ።
"ብቸኛዋ ተርፊ እኔ ነኝ። አሁንም ማመን አልቻልኩም። ተአምር ነው" ሲል ወደ ሌስተር ከተመለሰ በኋላ በሰጠው የመጀመሪያ ቃለ ምልልስ ላይ ለቢቢሲ ተናግሯል።
"ወንድሜን አጣሁ። እርሱ ድጋፌ ነበር። በቅርብ ዓመታት ውስጥ ሁል ጊዜ ከጎኔ ነበር" ሲል በእንባ እየተናነቀወ ተናግሯል።
😥 ብቸኝነት እና ስነልቦናዊ ጉዳት
ወደ ብሪታንያ ከተመለሰ በኋላ ራሜሽ ድህረ-አሰቃቂ ጭንቀት (PTSD) እና ከባድ የስነልቦና ምልክቶች እየታገለው ነው። "አሁን ብቻዬን ነኝ። ራሴን ክፍሌ ውስጥ እዘጋለሁ፣ ከሚስቴም ሆነ ከልጄ ጋር አልነጋገርም። ዝም ማለት ብቻ ነው የምፈልገው" ብሏል።
የእርሱ የስነ ልቦና ሀኪሞች እንደሚሉት፣ በብሪታንያ እስካሁን የሕክምና እንክብካቤ አላገኘም፣ እናቱ ደግሞ "በየቀኑ በር ላይ ተቀምጣ ከማንም ጋር አትነጋገርም" ብለዋል።
"በዚያ ቀን ስለተፈጠረው ነገር ማውራት አልችልም። ሌሊቱን ሙሉ ስለእርሱ አስባለሁ፣ በአእምሮ እሰቃያለሁ። ለእኛ ለቤተሰቡ በሙሉ እያንዳንዱ ቀን የሚያም ነው" ሲል ተናግሯል።
💥 ዓለምን ያስደነገጠው አደጋ
በበረራው ላይ ከነበሩት 169 ህንዳውያን እና 52 ብሪታንያውያን ተሳፋሪዎች በተጨማሪ በመሬት ላይ የነበሩ 19 ሰዎች ሞተዋል። ከአደጋው በኋላ የነበሩት ትዕይንቶች በዓለም ዙሪያ ተሰራጭተዋል።
ራሜሽ ደም ለብሶ እና ደንዝዞ ከኋላው ጭስ እየተንቦገቦገ በብናኙ ውስጥ ሲራመድ ትዝ ይለዋል።
በኋላም ከህንድ ሆስፒታል ሆኖ፣ ከአደጋ ጊዜ መውጫ አጠገብ ከነበረው ከመቀመጫ ቁጥር 11A ራሱን ነፃ አውጥቶ እንዴት ከአውሮፕላኑ መውጣት እንደቻለ ተናግሯል። በዚያም የህንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ጎብኝተውታል።
💔 ከሥቃዩ ጋር መኖር
የእርሱ አካላዊ ቁስሎች ብዙ ናቸው፡ ለቢቢሲ እንደገለጸው፣ በእግሩ፣ በትከሻው፣ በጉልበቱ እና በጀርባው የማይቋቋመው ህመም አለው። ከዚያን ጊዜ ጀምሮ መሥራትም ሆነ መንዳት አልቻለም።
"ስራመድ፣ በመደበኛነት አልራመድም። በቀስታ፣ በቀስታ ነው። ባለቤቴ ትረዳኛለች" ይላል።
በሌስተር የሚገኙ ደጋፊዎቹ ሳንጄቭ ፓቴል እና ራንድ ሳገር "የጠፋና የተጎዳ" ሰው አድርገው ይገልጹታል፣ ከፊቱ ረጅም የማገገሚያ መንገድ እንዳለበት ይናገራሉ።
"ቤተሰቡ በአካልም፣ በአእምሮም እና በገንዘብ ቀውስ ውስጥ ነው" ሲል ፓቴል ይናገራል።
ቤተሰቡ በህንድ የሚገኝ የአሳ ማጥመድ ንግድ ወድቋል። ኤር ኢንዲያ ጊዜያዊ የ21,500 ፓውንድ ካሳ አቅርቧል፣ ይህም አማካሪዎቹ በቂ እንዳልሆነ ይናገራሉ።
🗣️ "ና እና አዳምጠን"
የራሜሽ ወገን ኤር ኢንዲያ ከእርሱ እና ከተጎጂዎች ቤተሰቦች ጋር ለመገናኘት ሦስት ጊዜ ፈቃደኛ አልሆነም ሲል ይከሳል። "ዛሬ የምናደርገው ለእርዳታ የሚቀርብ ጩኸት ነው። እዚህ መቀመጥ የነበረባቸው እኛ አይደለንም—የአየር መንገዱ ኃላፊነት ያለባቸው ሰዎች ናቸው" ሲል ሳገር ተናግሯል።
"መጥታችሁ አዳምጡን፣ ቢያንስ የዚህን ሥቃይ ክፍል ለመፈወስ እርዱን።"
የታታ ግሩፕ አካል የሆነው ኤር ኢንዲያ በሰጠው መግለጫ፣ ከተጎጂዎች ቤተሰቦች ጋር መገናኘቱን እንደቀጠለ እና ራሜሽንና ወኪሎቹን ለመገናኘት አስቀድሞ እንዳቀረበ ተናግሯል። "የእርሱ እና የተጎዱ ቤተሰቦች ሁሉ እንክብካቤ የእኛ ፍጹም ቅድሚያ የሚሰጠው ጉዳይ ሆኖ ይቀጥላል" ብሏል።
በኤር ኢንዲያ ታሪክ ውስጥ ከነበሩት እጅግ ገዳይ አደጋዎች መካከል አንዱን "በተአምር" የተረፈው ሰው ዛሬ የሁለት ህይወቶች ሸክም ተሸክሟል፡ የተረፈው ህይወት — እና የጠፋው ህይወት።
241 ሰዎች ሕይወት የቀጠፈው የኤር ኢንዲያ አውሮፕላን አደጋ ብቸኛው ተራፊ ነው። የ39 ዓመቱ ቪሽዋስኩማር ራሜሽ ራሱን "በዓለም ላይ ዕድለኛው ሰው" ሲል ይጠራዋል — በተመሳሳይ ጊዜ ግን ለመናገር የሚያዳግት የአካልና የአእምሮ ሕመም ውስጥ እንደሚኖር ይናገራል።
አሳዛኙ ክስተት የተከሰተው ባለፈው ሰኔ ወር ላይ፣ ከአህመዳባድ ወደ ለንደን በሚደረግ በረራ ላይ አውሮፕላኑ ከተነሳ ብዙም ሳይቆይ ነው። በቅድመ ምርመራ መሠረት፣ አውሮፕላኑ ከተነሳ ከጥቂት ሰከንዶች በኋላ ወደ ሞተሮች የሚሄደው ነዳጅ በመቋረጡ የቦይንግ 787 አውሮፕላን ተከሰከሰ ። በእሳትም ተያያዘ።
ራሜሽ መቀመጫውን ፈቶ ከፍርስራሹ ውስጥ መውጣት ቢችልም፣ ታናሽ ወንድሙ አጃይ ግን ከጎኑ ሞተ።
"ብቸኛዋ ተርፊ እኔ ነኝ። አሁንም ማመን አልቻልኩም። ተአምር ነው" ሲል ወደ ሌስተር ከተመለሰ በኋላ በሰጠው የመጀመሪያ ቃለ ምልልስ ላይ ለቢቢሲ ተናግሯል።
"ወንድሜን አጣሁ። እርሱ ድጋፌ ነበር። በቅርብ ዓመታት ውስጥ ሁል ጊዜ ከጎኔ ነበር" ሲል በእንባ እየተናነቀወ ተናግሯል።
😥 ብቸኝነት እና ስነልቦናዊ ጉዳት
ወደ ብሪታንያ ከተመለሰ በኋላ ራሜሽ ድህረ-አሰቃቂ ጭንቀት (PTSD) እና ከባድ የስነልቦና ምልክቶች እየታገለው ነው። "አሁን ብቻዬን ነኝ። ራሴን ክፍሌ ውስጥ እዘጋለሁ፣ ከሚስቴም ሆነ ከልጄ ጋር አልነጋገርም። ዝም ማለት ብቻ ነው የምፈልገው" ብሏል።
የእርሱ የስነ ልቦና ሀኪሞች እንደሚሉት፣ በብሪታንያ እስካሁን የሕክምና እንክብካቤ አላገኘም፣ እናቱ ደግሞ "በየቀኑ በር ላይ ተቀምጣ ከማንም ጋር አትነጋገርም" ብለዋል።
"በዚያ ቀን ስለተፈጠረው ነገር ማውራት አልችልም። ሌሊቱን ሙሉ ስለእርሱ አስባለሁ፣ በአእምሮ እሰቃያለሁ። ለእኛ ለቤተሰቡ በሙሉ እያንዳንዱ ቀን የሚያም ነው" ሲል ተናግሯል።
💥 ዓለምን ያስደነገጠው አደጋ
በበረራው ላይ ከነበሩት 169 ህንዳውያን እና 52 ብሪታንያውያን ተሳፋሪዎች በተጨማሪ በመሬት ላይ የነበሩ 19 ሰዎች ሞተዋል። ከአደጋው በኋላ የነበሩት ትዕይንቶች በዓለም ዙሪያ ተሰራጭተዋል።
ራሜሽ ደም ለብሶ እና ደንዝዞ ከኋላው ጭስ እየተንቦገቦገ በብናኙ ውስጥ ሲራመድ ትዝ ይለዋል።
በኋላም ከህንድ ሆስፒታል ሆኖ፣ ከአደጋ ጊዜ መውጫ አጠገብ ከነበረው ከመቀመጫ ቁጥር 11A ራሱን ነፃ አውጥቶ እንዴት ከአውሮፕላኑ መውጣት እንደቻለ ተናግሯል። በዚያም የህንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ጎብኝተውታል።
💔 ከሥቃዩ ጋር መኖር
የእርሱ አካላዊ ቁስሎች ብዙ ናቸው፡ ለቢቢሲ እንደገለጸው፣ በእግሩ፣ በትከሻው፣ በጉልበቱ እና በጀርባው የማይቋቋመው ህመም አለው። ከዚያን ጊዜ ጀምሮ መሥራትም ሆነ መንዳት አልቻለም።
"ስራመድ፣ በመደበኛነት አልራመድም። በቀስታ፣ በቀስታ ነው። ባለቤቴ ትረዳኛለች" ይላል።
በሌስተር የሚገኙ ደጋፊዎቹ ሳንጄቭ ፓቴል እና ራንድ ሳገር "የጠፋና የተጎዳ" ሰው አድርገው ይገልጹታል፣ ከፊቱ ረጅም የማገገሚያ መንገድ እንዳለበት ይናገራሉ።
"ቤተሰቡ በአካልም፣ በአእምሮም እና በገንዘብ ቀውስ ውስጥ ነው" ሲል ፓቴል ይናገራል።
ቤተሰቡ በህንድ የሚገኝ የአሳ ማጥመድ ንግድ ወድቋል። ኤር ኢንዲያ ጊዜያዊ የ21,500 ፓውንድ ካሳ አቅርቧል፣ ይህም አማካሪዎቹ በቂ እንዳልሆነ ይናገራሉ።
🗣️ "ና እና አዳምጠን"
የራሜሽ ወገን ኤር ኢንዲያ ከእርሱ እና ከተጎጂዎች ቤተሰቦች ጋር ለመገናኘት ሦስት ጊዜ ፈቃደኛ አልሆነም ሲል ይከሳል። "ዛሬ የምናደርገው ለእርዳታ የሚቀርብ ጩኸት ነው። እዚህ መቀመጥ የነበረባቸው እኛ አይደለንም—የአየር መንገዱ ኃላፊነት ያለባቸው ሰዎች ናቸው" ሲል ሳገር ተናግሯል።
"መጥታችሁ አዳምጡን፣ ቢያንስ የዚህን ሥቃይ ክፍል ለመፈወስ እርዱን።"
የታታ ግሩፕ አካል የሆነው ኤር ኢንዲያ በሰጠው መግለጫ፣ ከተጎጂዎች ቤተሰቦች ጋር መገናኘቱን እንደቀጠለ እና ራሜሽንና ወኪሎቹን ለመገናኘት አስቀድሞ እንዳቀረበ ተናግሯል። "የእርሱ እና የተጎዱ ቤተሰቦች ሁሉ እንክብካቤ የእኛ ፍጹም ቅድሚያ የሚሰጠው ጉዳይ ሆኖ ይቀጥላል" ብሏል።
በኤር ኢንዲያ ታሪክ ውስጥ ከነበሩት እጅግ ገዳይ አደጋዎች መካከል አንዱን "በተአምር" የተረፈው ሰው ዛሬ የሁለት ህይወቶች ሸክም ተሸክሟል፡ የተረፈው ህይወት — እና የጠፋው ህይወት።
10 months ago
የእርዳታ ተማጽኖ
#ethiopia | ወንድማችን ዮሐንስ ይባላል። ዮሐንስ አበበ። ትውልድ እና እድገቱ በዉቢቷ የስኳር ከተማ ወንጂ ሲሆን ኑሮውን ደግሞ በፍቅር ከተማዋ በአዋሳ ካደረገ ረጅም አመታት ተቆጥረዋል።
ዮሐንስ /ወዳጆቹ እንደሚጠሩት ጆን/ በልጅነቱ ባጋጠመው አደጋ አካል ጉዳተኛ ቢሆንም በተለያየ የእጅ ሙያ በአዋሳ ከተማ እየሰራ እና እየኖረ ነበር።
በ2017 ዓ.ም የደረሰበት ድንገተኛ የመኪና ግጭት አደጋ ግን ተጨማሪ የአካል ብሎም የስነልቦና ጉዳት አስከተለበት። ኦፕራሲዮን በማድረግ ብረት ገብቶለት እያገገመ ባለበት ሁኔታ የኒሞኒያ በሽታ ይዞት በጣም ታመመ።
እንደሚታወቀውም መድሃኒቱ ከባድ እና ለረጅም ጊዜ የሚወሰድ በመሆኑ የጎንዮሽ ጉዳት ይዞበት መጣ። እናት እና አባታችን በህይወት የሌሉና አዋሳ የምትኖር እህታችን በቅርብ ያለችው እሷ በመሆኗ ስታስታምመው ቆይታ ስለባሰበት እና ከእሷም አቅም በላይ በመሆኑ ወደ አዲስ አበባ መጥቶ በሌላኛዋ እህታችን አማካኝነት ህክምናውን እዚሁ ቀጠለ።
በግል ህክምና ተቋማት የተለያዩ ምርመራዎች እና ህክምናዎች ቢያደርግም ሊሻለው ስላልቻለ ወደ ጳውሎስ ሆስፒታል ገብቶ ህክምና ቢደረግለትም ሁለቱም ኩላሊቶቹ መስራት የማይችሉበት ደረጃ በመድረሳቸው ከሶስት ወር በላይ ተኝቶ ሲታከም ቆይቶ የህክምና ባለሙያዎች የስራ ማቆም አድርገው በነበረ ጊዜ እጅግ በጣም በመታመሙ እና ዳያለስስ በአስቸኳይ ይጀምር በመባሉ ከሆስፒታል ወጥቶ በግል የዳያለሲስ ህክምናውን ለማድረግ ተገደድን። ከዛን ጊዜ ጀምሮ እስከዛሬ ድረስ ዳያለሲስ እያደረገ ቢቆይም ህመም እና ስቃዩ እየጨመረ እንጂ ለውጥ አልታየበትም።
ዮሐንስ ከሆስፒታል ደጅ ሳይርቅ ወደዚህም አመት የተሻገረ እና በአሁኑ ሰዓት በጳውሎስ ሆስፒታል ተኝቶ በህክምና እየተረዳ ይገኛል። ባለው ወረፋ እና የማሽን እጥረት ምክንያት ወደ ውጪ እየወጣ በግል ዳያለሲስ እያደረገ ተመልሶ የሚገባ ሲሆን የዳያለሲስ ህክምና ወጪውም በአሁን ሰዓት ከእኛ አቅም በላይ ሆኖ በየቀኑ ማድረግ የነበረበትን ዳያለስስ በሳምንት ሁለት ቀን ብቻ እያደረገ እርሱም ህመሙ እየባሰበት እና እየተሰቃየ ይገኛል።
በነዚህ ከባድ ጊዜያት ከእኛ ጋር የነበረ እና አሁንም ያለውን እግዚአብሔርን ቀጥሎም ከጎናችን የነበራችሁትን የወንጂ የአዋሳ እንዲሁም የናዝሬት ልጆች የቤተሰባችን ወዳጆች በቅርብም በሩቅም ያላችሁትን እያመሰገንን መላው አዛኝ እና ደጋግ ኢትዮጲያዊያን እና ኤርትራዊያን በአገር ውስጥ ከአገር ውጪም ያላችሁ በሙሉ ወንድማችን ዮሐንስን ለማሳከም በምትችሉት ሁሉ ቀኝ እጃችሁን እንድትሰጡን እንድታግዙን እና እንድትደግፉን
በታላቅ አክብሮት እየጠየቅን ስለምታሳዩን ትብብር ምስጋናችንን ከወዲሁ እናቀርባለን ውለታችሁን እግዚአብሔር ይክፈል ፀሎታችሁ አይለየን ።
እህቶቹና ወንድሞቹ
ገነት አበበ ግርማ አበበ
ክብ ነሽ አበበ ጉልላት አበበ
ሣምራዊት አበበ
የኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
ክብነሽ አበበ 1000073875858
ሳምራዊት አበበ 1000154010908
#ethiopia | ወንድማችን ዮሐንስ ይባላል። ዮሐንስ አበበ። ትውልድ እና እድገቱ በዉቢቷ የስኳር ከተማ ወንጂ ሲሆን ኑሮውን ደግሞ በፍቅር ከተማዋ በአዋሳ ካደረገ ረጅም አመታት ተቆጥረዋል።
ዮሐንስ /ወዳጆቹ እንደሚጠሩት ጆን/ በልጅነቱ ባጋጠመው አደጋ አካል ጉዳተኛ ቢሆንም በተለያየ የእጅ ሙያ በአዋሳ ከተማ እየሰራ እና እየኖረ ነበር።
በ2017 ዓ.ም የደረሰበት ድንገተኛ የመኪና ግጭት አደጋ ግን ተጨማሪ የአካል ብሎም የስነልቦና ጉዳት አስከተለበት። ኦፕራሲዮን በማድረግ ብረት ገብቶለት እያገገመ ባለበት ሁኔታ የኒሞኒያ በሽታ ይዞት በጣም ታመመ።
እንደሚታወቀውም መድሃኒቱ ከባድ እና ለረጅም ጊዜ የሚወሰድ በመሆኑ የጎንዮሽ ጉዳት ይዞበት መጣ። እናት እና አባታችን በህይወት የሌሉና አዋሳ የምትኖር እህታችን በቅርብ ያለችው እሷ በመሆኗ ስታስታምመው ቆይታ ስለባሰበት እና ከእሷም አቅም በላይ በመሆኑ ወደ አዲስ አበባ መጥቶ በሌላኛዋ እህታችን አማካኝነት ህክምናውን እዚሁ ቀጠለ።
በግል ህክምና ተቋማት የተለያዩ ምርመራዎች እና ህክምናዎች ቢያደርግም ሊሻለው ስላልቻለ ወደ ጳውሎስ ሆስፒታል ገብቶ ህክምና ቢደረግለትም ሁለቱም ኩላሊቶቹ መስራት የማይችሉበት ደረጃ በመድረሳቸው ከሶስት ወር በላይ ተኝቶ ሲታከም ቆይቶ የህክምና ባለሙያዎች የስራ ማቆም አድርገው በነበረ ጊዜ እጅግ በጣም በመታመሙ እና ዳያለስስ በአስቸኳይ ይጀምር በመባሉ ከሆስፒታል ወጥቶ በግል የዳያለሲስ ህክምናውን ለማድረግ ተገደድን። ከዛን ጊዜ ጀምሮ እስከዛሬ ድረስ ዳያለሲስ እያደረገ ቢቆይም ህመም እና ስቃዩ እየጨመረ እንጂ ለውጥ አልታየበትም።
ዮሐንስ ከሆስፒታል ደጅ ሳይርቅ ወደዚህም አመት የተሻገረ እና በአሁኑ ሰዓት በጳውሎስ ሆስፒታል ተኝቶ በህክምና እየተረዳ ይገኛል። ባለው ወረፋ እና የማሽን እጥረት ምክንያት ወደ ውጪ እየወጣ በግል ዳያለሲስ እያደረገ ተመልሶ የሚገባ ሲሆን የዳያለሲስ ህክምና ወጪውም በአሁን ሰዓት ከእኛ አቅም በላይ ሆኖ በየቀኑ ማድረግ የነበረበትን ዳያለስስ በሳምንት ሁለት ቀን ብቻ እያደረገ እርሱም ህመሙ እየባሰበት እና እየተሰቃየ ይገኛል።
በነዚህ ከባድ ጊዜያት ከእኛ ጋር የነበረ እና አሁንም ያለውን እግዚአብሔርን ቀጥሎም ከጎናችን የነበራችሁትን የወንጂ የአዋሳ እንዲሁም የናዝሬት ልጆች የቤተሰባችን ወዳጆች በቅርብም በሩቅም ያላችሁትን እያመሰገንን መላው አዛኝ እና ደጋግ ኢትዮጲያዊያን እና ኤርትራዊያን በአገር ውስጥ ከአገር ውጪም ያላችሁ በሙሉ ወንድማችን ዮሐንስን ለማሳከም በምትችሉት ሁሉ ቀኝ እጃችሁን እንድትሰጡን እንድታግዙን እና እንድትደግፉን
በታላቅ አክብሮት እየጠየቅን ስለምታሳዩን ትብብር ምስጋናችንን ከወዲሁ እናቀርባለን ውለታችሁን እግዚአብሔር ይክፈል ፀሎታችሁ አይለየን ።
እህቶቹና ወንድሞቹ
ገነት አበበ ግርማ አበበ
ክብ ነሽ አበበ ጉልላት አበበ
ሣምራዊት አበበ
የኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
ክብነሽ አበበ 1000073875858
ሳምራዊት አበበ 1000154010908
10 months ago
መራራ ጣዕምን የሚመርጡ ሰዎች የሳይኮፓትነት ባህሪ የማሳየት ዕድላቸው ሰፊ ነው። - ጥናት።
መራራ ጣዕሞችን (ጥቁር ቡና፣ ጥቁር ቸኮሌት፣ ቶኒክ እና የመሳሰሉትን) የሚመርጡ ሰዎች ከጨለማው ትሪያድ ፣ጭካኔ ፣ ሳይኮፓቲ| የስነልቦና መታወክ ያለበት ሰው) እና ማኪያቬሊያኒዝም - ጋር የተያያዙ ባህሪያትን የማሳየት ዕድላቸው ከፍ ያለ ነው ሲል በኦስትሪያ የተሰራ ጥናት ያሳያል።
"የጥናቱ ውጤቶች ... መራራ ጣዕምን መውደድ ከተንኮል የተሞሉ የባህሪይ መገለጫዎች ጋር አዎንታዊ ተዛምዶ እንዳለው አረጋግጠዋል፤ በተለይ ደግሞ የዕለት ተዕለት ጭካኔን እና የሳይኮፓቲ ባህሪን የማሳየት ጠንካራ ግንኙነት አሳይተዋል" ሲሉ ተመራማሪዎቹ ተናግረዋል።
ሳይንቲስቶች የሚያምኑት ችግሩ ራሱ ጣዕሙ ሳይሆን የነዚህ ሰዎች ለአዲስ ነገር የመፈለግ ፍላጎት እና ደስ የማይል ነገርን ለመጋፈጥ ፈቃደኝነታቸው ነው።
መራራ ነገርን መውደድ የበላይነት ዝንባሌን ሊያመለክት እና ለአሉታዊ ልምዶች መቻቻልን ሊያንፀባርቅ ይችላል።
seledadotio
seledadotio
መራራ ጣዕሞችን (ጥቁር ቡና፣ ጥቁር ቸኮሌት፣ ቶኒክ እና የመሳሰሉትን) የሚመርጡ ሰዎች ከጨለማው ትሪያድ ፣ጭካኔ ፣ ሳይኮፓቲ| የስነልቦና መታወክ ያለበት ሰው) እና ማኪያቬሊያኒዝም - ጋር የተያያዙ ባህሪያትን የማሳየት ዕድላቸው ከፍ ያለ ነው ሲል በኦስትሪያ የተሰራ ጥናት ያሳያል።
"የጥናቱ ውጤቶች ... መራራ ጣዕምን መውደድ ከተንኮል የተሞሉ የባህሪይ መገለጫዎች ጋር አዎንታዊ ተዛምዶ እንዳለው አረጋግጠዋል፤ በተለይ ደግሞ የዕለት ተዕለት ጭካኔን እና የሳይኮፓቲ ባህሪን የማሳየት ጠንካራ ግንኙነት አሳይተዋል" ሲሉ ተመራማሪዎቹ ተናግረዋል።
ሳይንቲስቶች የሚያምኑት ችግሩ ራሱ ጣዕሙ ሳይሆን የነዚህ ሰዎች ለአዲስ ነገር የመፈለግ ፍላጎት እና ደስ የማይል ነገርን ለመጋፈጥ ፈቃደኝነታቸው ነው።
መራራ ነገርን መውደድ የበላይነት ዝንባሌን ሊያመለክት እና ለአሉታዊ ልምዶች መቻቻልን ሊያንፀባርቅ ይችላል።
seledadotio
seledadotio
10 months ago
መራራ ጣዕምን የሚመርጡ ሰዎች የሳይኮፓትነት ባህሪ የማሳየት ዕድላቸው ሰፊ ነው። - ጥናት።
መራራ ጣዕሞችን (ጥቁር ቡና፣ ጥቁር ቸኮሌት፣ ቶኒክ እና የመሳሰሉትን) የሚመርጡ ሰዎች ከጨለማው ትሪያድ ፣ጭካኔ ፣ ሳይኮፓቲ| የስነልቦና መታወክ ያለበት ሰው) እና ማኪያቬሊያኒዝም - ጋር የተያያዙ ባህሪያትን የማሳየት ዕድላቸው ከፍ ያለ ነው ሲል በኦስትሪያ የተሰራ ጥናት ያሳያል።
"የጥናቱ ውጤቶች ... መራራ ጣዕምን መውደድ ከተንኮል የተሞሉ የባህሪይ መገለጫዎች ጋር አዎንታዊ ተዛምዶ እንዳለው አረጋግጠዋል፤ በተለይ ደግሞ የዕለት ተዕለት ጭካኔን እና የሳይኮፓቲ ባህሪን የማሳየት ጠንካራ ግንኙነት አሳይተዋል" ሲሉ ተመራማሪዎቹ ተናግረዋል።
ሳይንቲስቶች የሚያምኑት ችግሩ ራሱ ጣዕሙ ሳይሆን የነዚህ ሰዎች ለአዲስ ነገር የመፈለግ ፍላጎት እና ደስ የማይል ነገርን ለመጋፈጥ ፈቃደኝነታቸው ነው።
መራራ ነገርን መውደድ የበላይነት ዝንባሌን ሊያመለክት እና ለአሉታዊ ልምዶች መቻቻልን ሊያንፀባርቅ ይችላል።
መራራ ጣዕሞችን (ጥቁር ቡና፣ ጥቁር ቸኮሌት፣ ቶኒክ እና የመሳሰሉትን) የሚመርጡ ሰዎች ከጨለማው ትሪያድ ፣ጭካኔ ፣ ሳይኮፓቲ| የስነልቦና መታወክ ያለበት ሰው) እና ማኪያቬሊያኒዝም - ጋር የተያያዙ ባህሪያትን የማሳየት ዕድላቸው ከፍ ያለ ነው ሲል በኦስትሪያ የተሰራ ጥናት ያሳያል።
"የጥናቱ ውጤቶች ... መራራ ጣዕምን መውደድ ከተንኮል የተሞሉ የባህሪይ መገለጫዎች ጋር አዎንታዊ ተዛምዶ እንዳለው አረጋግጠዋል፤ በተለይ ደግሞ የዕለት ተዕለት ጭካኔን እና የሳይኮፓቲ ባህሪን የማሳየት ጠንካራ ግንኙነት አሳይተዋል" ሲሉ ተመራማሪዎቹ ተናግረዋል።
ሳይንቲስቶች የሚያምኑት ችግሩ ራሱ ጣዕሙ ሳይሆን የነዚህ ሰዎች ለአዲስ ነገር የመፈለግ ፍላጎት እና ደስ የማይል ነገርን ለመጋፈጥ ፈቃደኝነታቸው ነው።
መራራ ነገርን መውደድ የበላይነት ዝንባሌን ሊያመለክት እና ለአሉታዊ ልምዶች መቻቻልን ሊያንፀባርቅ ይችላል።
11 months ago
" ውጤት ባይመጣም ተስፋ አለ"
በዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ውጤት ግራ ተጋብቻለኹ። 91 በመቶዎቹ የማለፊያ ውጤት እንዳላገኙ ተዘግቧል።
በግልፅ ክፍተቱ የማነው የሚለው ሰፊ ስራ ይጠይቃል። የሌሎች አገራት ተሞክሮ ምን ይመስላል? የትምህርት ጥራት ለማስጠበቅ መጣር በዚኽ ልክ ተማሪዎችን ይጥላል ወይ ?በየአመቱ የተፈታኝ ቁጥር ማሽቆልቆሉስ ? የቀጣይ ትውልድ እጣ ፋንታ ያሳስባል።
በኖርዌይ ኢንስቲትዩት ኦፍ ፐብሊክ ኼልዝ በተካሄደ የቅርብ ጊዜ ጥናት መሰረት የሁለተኛ ደረጃ ውጤት ከተማሪዎች የአእምሮ ጤና መታወክ ጋር ጥብቅ ግንኙነት አለው።
ጥናቱ እንዳረጋገጠው ውጤት ካልመጣላቸው 21 በመቶ የሚኾኑት ተማሪዎች ከፍተኛ ለኾነ ለአእምሮ ጤና መታወክ ተጋልጠዋል።
በእኛም አገር ጥናት ይፈልጋል። ነገር ግን በርካታ ልጆቻችን ውጤቱን ተከትሎ ተስፋ መቁረጥ፣ ግራ መጋባት፣ ድባቴ፣ ቀደም ሲል የነበረ ተነሳሽነት መቀዛቀዝ፣ ራስ ምታት፣ መጨነቅና ብቸኝነትን የመምረጥ ምልክቶች ሊታይባቸው ይችላል።
ይህ የስነልቦና ጫናና የስሜት ስብራት ለአጭር እና ለረዥም ጊዜ ሊቆይ ይችላል፤ በዚህ ወቅት ድጋፍና እንክብካቤ ይሻሉ።
ተስፋ አለ፤ ከታሪክ ምን እንማራለን ?
ቶማስ ኤዲሰን በ12 አመቱ ከትምህርት ቤት ተባረረ። መምህሩ ለእናቱ ተስፋ አስቆራጭ መልእክት ይልካል። "ልጅሽ የማይገባው ዘገምተኛ ነው፤ ከትምህርት ቤት ተባሯል" የሚል ነበር።
ጀግናዋ እናቱ ( ናንሲ ኢሊዮት ኤዲሰን) ይኽንን መልእክት ፈፅሞ አልተቀበለችም። ልጇን 'አንተ ምጡቅ አእምሮ አለህ' እያለች በቤቷ ማስጠናቷን (Homeschooling ) ቀጠለች።
ያወጀችበት ፍሬ አፈራና ቶማስ ኤዲሰን የመጀመሪያው የኤሌክትሪክ አምፖል ግኝት ባለቤት ኾነ። መላው አለማችንን ከ "ጨለማ" ወደ "ብርሃን" አሸጋገረ።
ሌላው አልበርት አንስታይን በትምህርት ቤቱ ለምንም የማይጠቅም ስለኾነ ኹላችንንም ሳያደክመን ትምህርት ቢያቋርጥ የሚል ሃሳብ ቀርቦ ነበር። ኹለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት እንደገባ ትምህርት አስጠልቶት ነበርና በአንዳንድ ትምህርቶች ደኽና ቢያመጣም በተቀሩት ግን በጣም ዝቅተኛ ውጤት አመጣ።
ይኹንና ታሪክ ተቀይሮ አልበርት አንስታይን በ1921 በፊዚክስ የኖቤል ተሸላሚ ኾነ።
💡 ምክረ ሃሳብ
✅ ተማሪዎች ከካርድ ውጤት በላይ ናቸው።
✅ውጤት ባለመምጣቱ ፈተና ሊወድቁ ይችላሉ ነገር ግን ውዳቂ አይደሉም። ይኽ ጊዜያዊ የህይወት ገጠመኝ አካል እንጂ ማንነታቸው አድርገው ሊወስዱት አይገባም።
✅ውጤት አለማምጣት የህይወት መጨረሻ አይደለም፤ ነገ ሌላ ቀን ነው። ተስፋ አለ። ከታሪክ የምንማረው ይኽን ነው።
መውጫ
ተማሪዎች ምንም ዓይነት ውጤት ቢያስመዘግቡም ለራሳቸው ያላቸውን ክብርና ራስ መተማመን አንውሰድባቸው፤ እንደምንወዳቸውና ከጎናቸው እንደሆንን እናረጋግጥላቸው። ይህ የወጣቶቹን አለም ይቀይራል።
[ https://t.me/childdevtnetw... ]
✍️ ብርሃኑ በላቸው አሰፋ
የክቡር ልጆች ደራሲ (የሕንጸት 2017 አዋርድ ተሸላሚ መጽሐፍ )
በዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ውጤት ግራ ተጋብቻለኹ። 91 በመቶዎቹ የማለፊያ ውጤት እንዳላገኙ ተዘግቧል።
በግልፅ ክፍተቱ የማነው የሚለው ሰፊ ስራ ይጠይቃል። የሌሎች አገራት ተሞክሮ ምን ይመስላል? የትምህርት ጥራት ለማስጠበቅ መጣር በዚኽ ልክ ተማሪዎችን ይጥላል ወይ ?በየአመቱ የተፈታኝ ቁጥር ማሽቆልቆሉስ ? የቀጣይ ትውልድ እጣ ፋንታ ያሳስባል።
በኖርዌይ ኢንስቲትዩት ኦፍ ፐብሊክ ኼልዝ በተካሄደ የቅርብ ጊዜ ጥናት መሰረት የሁለተኛ ደረጃ ውጤት ከተማሪዎች የአእምሮ ጤና መታወክ ጋር ጥብቅ ግንኙነት አለው።
ጥናቱ እንዳረጋገጠው ውጤት ካልመጣላቸው 21 በመቶ የሚኾኑት ተማሪዎች ከፍተኛ ለኾነ ለአእምሮ ጤና መታወክ ተጋልጠዋል።
በእኛም አገር ጥናት ይፈልጋል። ነገር ግን በርካታ ልጆቻችን ውጤቱን ተከትሎ ተስፋ መቁረጥ፣ ግራ መጋባት፣ ድባቴ፣ ቀደም ሲል የነበረ ተነሳሽነት መቀዛቀዝ፣ ራስ ምታት፣ መጨነቅና ብቸኝነትን የመምረጥ ምልክቶች ሊታይባቸው ይችላል።
ይህ የስነልቦና ጫናና የስሜት ስብራት ለአጭር እና ለረዥም ጊዜ ሊቆይ ይችላል፤ በዚህ ወቅት ድጋፍና እንክብካቤ ይሻሉ።
ተስፋ አለ፤ ከታሪክ ምን እንማራለን ?
ቶማስ ኤዲሰን በ12 አመቱ ከትምህርት ቤት ተባረረ። መምህሩ ለእናቱ ተስፋ አስቆራጭ መልእክት ይልካል። "ልጅሽ የማይገባው ዘገምተኛ ነው፤ ከትምህርት ቤት ተባሯል" የሚል ነበር።
ጀግናዋ እናቱ ( ናንሲ ኢሊዮት ኤዲሰን) ይኽንን መልእክት ፈፅሞ አልተቀበለችም። ልጇን 'አንተ ምጡቅ አእምሮ አለህ' እያለች በቤቷ ማስጠናቷን (Homeschooling ) ቀጠለች።
ያወጀችበት ፍሬ አፈራና ቶማስ ኤዲሰን የመጀመሪያው የኤሌክትሪክ አምፖል ግኝት ባለቤት ኾነ። መላው አለማችንን ከ "ጨለማ" ወደ "ብርሃን" አሸጋገረ።
ሌላው አልበርት አንስታይን በትምህርት ቤቱ ለምንም የማይጠቅም ስለኾነ ኹላችንንም ሳያደክመን ትምህርት ቢያቋርጥ የሚል ሃሳብ ቀርቦ ነበር። ኹለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት እንደገባ ትምህርት አስጠልቶት ነበርና በአንዳንድ ትምህርቶች ደኽና ቢያመጣም በተቀሩት ግን በጣም ዝቅተኛ ውጤት አመጣ።
ይኹንና ታሪክ ተቀይሮ አልበርት አንስታይን በ1921 በፊዚክስ የኖቤል ተሸላሚ ኾነ።
💡 ምክረ ሃሳብ
✅ ተማሪዎች ከካርድ ውጤት በላይ ናቸው።
✅ውጤት ባለመምጣቱ ፈተና ሊወድቁ ይችላሉ ነገር ግን ውዳቂ አይደሉም። ይኽ ጊዜያዊ የህይወት ገጠመኝ አካል እንጂ ማንነታቸው አድርገው ሊወስዱት አይገባም።
✅ውጤት አለማምጣት የህይወት መጨረሻ አይደለም፤ ነገ ሌላ ቀን ነው። ተስፋ አለ። ከታሪክ የምንማረው ይኽን ነው።
መውጫ
ተማሪዎች ምንም ዓይነት ውጤት ቢያስመዘግቡም ለራሳቸው ያላቸውን ክብርና ራስ መተማመን አንውሰድባቸው፤ እንደምንወዳቸውና ከጎናቸው እንደሆንን እናረጋግጥላቸው። ይህ የወጣቶቹን አለም ይቀይራል።
[ https://t.me/childdevtnetw... ]
✍️ ብርሃኑ በላቸው አሰፋ
የክቡር ልጆች ደራሲ (የሕንጸት 2017 አዋርድ ተሸላሚ መጽሐፍ )
11 months ago
በኢትዮጵያ ከለከፋ እስከ ግድያ በሴቶች ላይ የሚደርሰው ጥቃት ከጊዜ ወደ ጊዜ በአሰቃቂ ሁኔታ እየጨመረ መምጣቱ ተነገረ
በኢትዩጵያ ህገ መንግስቱ የፆታ እኩልነትን ቢያረጋግጥም፣ የሴቶችን መብት እና ደህንነትን ማስጠበቅ የሚያስችሉ የተወሰኑ ህጎች ቢኖሩም፣ በተግባር ግን ከለከፋ እስከ ግድያ ሴቶች ላይ የሚደርሰው ጥቃት ከጊዜ ወደ ጊዜ በአሰቃቂ ሁኔታ እየጨመረ መጥቷል ሲሉ የአዲስ ፖወር የጥብቅና ቡድን መሪ ወይዘሪት ሜሮን ደርቤ ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል፡፡
የተዛቡ መረጃዎች ጨቋኝ ለሆኑ ስርዓቶች ክፍተትን በመፍጠር የሴቶችን መብት በመጣስ እንዲሁም የስነልቦናዊና አካላዊ ጥቃቶችን በማባባስ ላይ ይገኛሉ፡፡ በተጨማሪም የፍትህ ሥርዓት የአፈፃፀም እና የተጠያቂነት ክፍተት በሴቶች ላይ የሚፈጸሙ የመብት ጥሰቶች እንዲበራከቱ እና በሴቶች መብት ተሟጋቾች ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ እንዲያሳድሩ መንገድ ከፍቷል ሲሉም ገልፀዋል።
በሴቶች መብት ላይ የሚሰራው አዲስ ፖወርሃውስ አርቲክል 35 እና ሲሃ ኔትወርክ ከ2ዐ17 ጥቅምት ጀምሮ በጋራ ዘመቻ ከለከፋ እስከ ግድያ የሴቶችን መብት ለማስከበር እና ግንዛቤ ለማስጨበጥ የተለያዩ የውትወታ ስራዎችንና ውይይቶችን በማድረግ ቆይቷል፡፡ በ2017 መጨረሻ ላይ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኙ የሃይማኖት መሪዎች፣ የሲቪል ማህበራት ድርጅቶች የመንግስት አካላት እና የህግ ባለሙያዎች የተሳተፉባቸው የተለያዩ ዝግጅቶች ምክክሮች ተካሂደዋል፡፡በተደረገው ምክክር የሃይማኖት መሪዎች በአንድነት በመቆም፣ ምንም ዓይነት ሃይማኖታዊ አስተምሮ በሴቶች ላይ የሚፈጸም ጥቃትን እንደማይደግፍ እና ሃይማኖት ለሴቶች ክብር እኩልነት እና ፍትህ መሰረት ሆኖ ማገልገል እንዳለበት ገልፀዋል።
የሲቪክ ማህበራት እና የህግ ባለሞያዎችና መንግስታዊ ከሆኑ ድርጅቶች የተወጣጡ ተወካዮችም ሴቶች በነፃነት የሚኖሩበት ማኅበረሰብ ለመፍጠር ተጠያቂነትን ማረጋገጥ ወሳኝ እንደሆነ እና በሴቶች ላይ የሚደርስን ጥቃት ለመከላከል የሚያስችሉ የህግ ማሻሻያዎች እንዲደረጉ፣ እንዲሁም የህብረተሰቡን ግንዛቤ በመገንባት የሴቶችን ሁለንተናዊ ተሳትፎ ማረጋገጥ አስፈላጊ መሆኑን ገልጸዋል። የምክክሮቹ ተሳታፊ ባለድርሻ አካላት በኢትዮጵያ ውስጥ ለሚከሰቱ ጾታን መሰረት ያደረጉ ጥቃቶች አንድ ወጥ የሆነ ሀገራዊ ምላሽ በአስቸኳይ መሰጠት እንዳለበት እና የፖሊሲ ማጽደቅ መተግበር ስራዎች እጅግ አስፈላጊ መሆኑን አጽንኦት መስጠታቸውን አክለዋል።
seledadotio
seledadotio
በኢትዩጵያ ህገ መንግስቱ የፆታ እኩልነትን ቢያረጋግጥም፣ የሴቶችን መብት እና ደህንነትን ማስጠበቅ የሚያስችሉ የተወሰኑ ህጎች ቢኖሩም፣ በተግባር ግን ከለከፋ እስከ ግድያ ሴቶች ላይ የሚደርሰው ጥቃት ከጊዜ ወደ ጊዜ በአሰቃቂ ሁኔታ እየጨመረ መጥቷል ሲሉ የአዲስ ፖወር የጥብቅና ቡድን መሪ ወይዘሪት ሜሮን ደርቤ ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል፡፡
የተዛቡ መረጃዎች ጨቋኝ ለሆኑ ስርዓቶች ክፍተትን በመፍጠር የሴቶችን መብት በመጣስ እንዲሁም የስነልቦናዊና አካላዊ ጥቃቶችን በማባባስ ላይ ይገኛሉ፡፡ በተጨማሪም የፍትህ ሥርዓት የአፈፃፀም እና የተጠያቂነት ክፍተት በሴቶች ላይ የሚፈጸሙ የመብት ጥሰቶች እንዲበራከቱ እና በሴቶች መብት ተሟጋቾች ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ እንዲያሳድሩ መንገድ ከፍቷል ሲሉም ገልፀዋል።
በሴቶች መብት ላይ የሚሰራው አዲስ ፖወርሃውስ አርቲክል 35 እና ሲሃ ኔትወርክ ከ2ዐ17 ጥቅምት ጀምሮ በጋራ ዘመቻ ከለከፋ እስከ ግድያ የሴቶችን መብት ለማስከበር እና ግንዛቤ ለማስጨበጥ የተለያዩ የውትወታ ስራዎችንና ውይይቶችን በማድረግ ቆይቷል፡፡ በ2017 መጨረሻ ላይ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኙ የሃይማኖት መሪዎች፣ የሲቪል ማህበራት ድርጅቶች የመንግስት አካላት እና የህግ ባለሙያዎች የተሳተፉባቸው የተለያዩ ዝግጅቶች ምክክሮች ተካሂደዋል፡፡በተደረገው ምክክር የሃይማኖት መሪዎች በአንድነት በመቆም፣ ምንም ዓይነት ሃይማኖታዊ አስተምሮ በሴቶች ላይ የሚፈጸም ጥቃትን እንደማይደግፍ እና ሃይማኖት ለሴቶች ክብር እኩልነት እና ፍትህ መሰረት ሆኖ ማገልገል እንዳለበት ገልፀዋል።
የሲቪክ ማህበራት እና የህግ ባለሞያዎችና መንግስታዊ ከሆኑ ድርጅቶች የተወጣጡ ተወካዮችም ሴቶች በነፃነት የሚኖሩበት ማኅበረሰብ ለመፍጠር ተጠያቂነትን ማረጋገጥ ወሳኝ እንደሆነ እና በሴቶች ላይ የሚደርስን ጥቃት ለመከላከል የሚያስችሉ የህግ ማሻሻያዎች እንዲደረጉ፣ እንዲሁም የህብረተሰቡን ግንዛቤ በመገንባት የሴቶችን ሁለንተናዊ ተሳትፎ ማረጋገጥ አስፈላጊ መሆኑን ገልጸዋል። የምክክሮቹ ተሳታፊ ባለድርሻ አካላት በኢትዮጵያ ውስጥ ለሚከሰቱ ጾታን መሰረት ያደረጉ ጥቃቶች አንድ ወጥ የሆነ ሀገራዊ ምላሽ በአስቸኳይ መሰጠት እንዳለበት እና የፖሊሲ ማጽደቅ መተግበር ስራዎች እጅግ አስፈላጊ መሆኑን አጽንኦት መስጠታቸውን አክለዋል።
seledadotio
seledadotio
Sponsored by
Surafel
11 months ago
ዛሬ የአመቱ የመጨረሻዋን ቅዳሜ በምስጋና!
አዲሱን አመት በምስጋና ልዩ የአዲስ አመት ፕሮግራም ዛሬ ቅዳሜ ከ8:00 ሰዓት ጀምሮ
የሚቀርቡ ፕሮግራሞች?
የፍቅር፣የስኬት፣የስራ፣የበጎ ስራ እቅድዎን ለማሳካት ከምን እንጀምር የሚለውን ምላሽ ከመድረኩ ይዘው👇
~የስነልቦና ባለሙያዎች እና አማካሪዎች
~የትውልዱ ምልክት አትጊ የሆኑ ወጣቶች
~ስኬታማ የቢዝነስ ልምዶች
~የህይወት ጉዟቸውን በጣፋጭ ታሪክ እያዋዙ ከመድረኩ
~የግጥም ስራዎች
~ሙዚቃ
~ምስጋና
የ2017 አመቱን በምስጋና ሸኝተን 2018ን በምስጋና ልናስጀምር ተዘጋጅተናል።
እርሶም ተጋብዘዋል።
#አዲሱንአመትበምስጋና #ጣፋጭህይወት
ለበለጠ መረጃ
ስልክ 0939504545/0922111330
አዘጋጅ:-ቲኤች ግሩፕ ከስዊት ላይፍ ፎር ኦል ጋር በመተባበር
አዲሱን አመት በምስጋና ልዩ የአዲስ አመት ፕሮግራም ዛሬ ቅዳሜ ከ8:00 ሰዓት ጀምሮ
የሚቀርቡ ፕሮግራሞች?
የፍቅር፣የስኬት፣የስራ፣የበጎ ስራ እቅድዎን ለማሳካት ከምን እንጀምር የሚለውን ምላሽ ከመድረኩ ይዘው👇
~የስነልቦና ባለሙያዎች እና አማካሪዎች
~የትውልዱ ምልክት አትጊ የሆኑ ወጣቶች
~ስኬታማ የቢዝነስ ልምዶች
~የህይወት ጉዟቸውን በጣፋጭ ታሪክ እያዋዙ ከመድረኩ
~የግጥም ስራዎች
~ሙዚቃ
~ምስጋና
የ2017 አመቱን በምስጋና ሸኝተን 2018ን በምስጋና ልናስጀምር ተዘጋጅተናል።
እርሶም ተጋብዘዋል።
#አዲሱንአመትበምስጋና #ጣፋጭህይወት
ለበለጠ መረጃ
ስልክ 0939504545/0922111330
አዘጋጅ:-ቲኤች ግሩፕ ከስዊት ላይፍ ፎር ኦል ጋር በመተባበር
11 months ago
የአትሌት መሰረት ደፋር የህይወት ታሪክና ለትውልድ
የሚሰጡት ትምህርቶች
የማይረሳ ስሟና ስራዋ ከወርቅ ፊደል ጋር የሚፃፍ
ድንቅ
አትሌት!!
"የፅናት መለያ"
አትሌት መሰረት ደፋር በኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን በዓለም አትሌቲክስ ታሪክ ውስጥ ከማይረሱ ስሟና ስራዋ ከወርቅ ፊደል ጋር የሚፃፍ ድንቅ አትሌት ናት። "ደፋር" የሚለውን ስሟን በሚገባ ያፀደቀችው ይህቺ ታላቅ አትሌት የብዙዎችን ልብ በአስደናቂ ብቃቷ፣ በቁርጠኝነቷና በሀገሯ ፍቅር አሸንፋለች።
መሰረት ደፋር በሩጫ ሜዳ ላይ የምትዋደቀው ለራሷ ስኬት ብቻ አልነበረም። ለኢትዮጵያ ስምና ክብር ትልቅ ዋጋ ትሰጥ ነበር። ወርቅ ሜዳሊያ ስታገኝም ሆነ ስትሸነፍ፣ ሁሌም ለአገሯ የነበራት ፍቅር የነበራት ፍቅር ቅንነት ያሳያል።
መሰረት ደፋር በውድድር ሜዳ ላይ ድል ስትቀዳጅ ለኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ ያላትን ክብርና ፍቅር ማሳየቷ፣ ስኬት የግለሰብ ብቻ ሳይሆን የሕዝብ ሁሉ ድል መሆኑን ያሳያል። ሜዳሊያ ስታገኝ የምታሳየው ስሜትና ለሀገሯ ባንዲራ ስታለቅስ የነበረው አጋጣሚ ለሁላችንም የጋራ ስኬትና የአገር ፍቅር ትልቅ ምሳሌ ነው። ይህ የሚያሳየው፣ ግለሰቦች የራሳቸውን ህልም እያሳኩ ሲሆን እንኳን የህዝባቸውንና የአገራቸውን ህልም ማሰብ እንዳለባቸው ነው። የሯጭነት ሕይወቷ የአንድ ሰው ስኬት ብቻ ሳይሆን፣ ትውልድ ሁሉ ሊማርበት የሚገባ ወርቃማ ተሞክሮ ነው።
፨ የፅናት መለያ
ይህ ስያሜ የመሰረትን ረጅም እና ስኬታማ የስፖርት ህይወት የሚያንጸባርቅ ነው። በብዙ ውጣ ውረዶች ውስጥ አልፋ፣ በሴቶች የዓለም ሪከርዶች ላይ የበላይነቷን ማስመስከር መቻሏ የፅናቷን ብርታት ያሳያል። "የፅናት መለያ" የሚለው ስም ደግሞ ከድል ይልቅ ለድል የሚያበቃውን የአትሌቷን ጠንካራ የስነ-ልቦና ጥንካሬ የሚያመለክት ነው።
፨ የወርቅ ዘመን አንበሳ
🦁 መሰረት ደፋር በኢትዮጵያ አትሌቲክስ የወርቅ ዘመን ከታዩ ታላላቅ ጀግኖች አንዷ ነች። ይህ ስያሜ እሷ በዓለም መድረክ የነበራት የበላይነት እና የሀገሯን ስም ከፍ የማድረጓን ተግባር ከጀግንነት ጋር ያያይዘዋል። አንበሳ የጥንካሬ፣ የድፍረትና የክብር ምልክት እንደመሆኑ መጠን፣ መሰረት በውድድር ሜዳ ላይ የነበራትን ቁርጠኝነት እና መሪነት በትክክል ይገልጻል። 🦁
፨ የተስፋ ምሽግ
አትሌት መሰረት ደፋር ስትሮጥ ስትመለከቱ ተስፋ የማይቆርጥ መንፈስን ያንጸባርቃል። በውድድሮች ላይ የፍጻሜውን መስመር በመድረስ የተስፋና የድል ምልክት ሆና በሀገርም ሆነ በዓለም አቀፍ ደረጃ አገልግላለች። ይህ ስያሜ ለወጣቱ ትውልድ በየትኛውም ፈተና ውስጥ ተስፋ ሳይቆርጡ የመትጋትና የመታገል አስፈላጊነትን ያሳያል።
📌 አስደናቂ የስፖርት ህይወት እና ዋና ዋና ስኬቶች
መሰረት ደፋር በ5000 ሜትር እና በ3000 ሜትር የቤት ውስጥ ውድድር ላይ ያላትን የበላይነት በተደጋጋሚ አስመስክራለች። ከስኬቶቿ መካከል ጥቂቶቹን ለመጥቀስ ያህል፡-
፨ የኦሎምፒክ ሻምፒዮን:
በ2004 የአቴንስ ኦሎምፒክ በ5000 ሜትር የወርቅ ሜዳሊያ ያገኘችበት መንገድ ለብዙዎች ትልቅ ተስፋን ሰጥቷል።
፨ የዓለም ሻምፒዮን:
በ2007 እና በ2013 የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ላይ በ5000 ሜትር ወርቅ በመውሰድ አቅሟንና ብቃቷን አሳይታለች።
፨ የቤት ውስጥ የዓለም ሻምፒዮና:
በ3000 ሜትር የቤት ውስጥ ውድድር ላይ ለበርካታ ዓመታት የዓለም ሻምፒዮን በመሆን የበላይነቷን አረጋግጣለች።
📌 የሪከርድ ባለቤት: ለተወሰኑ ጊዜያት የዓለም ሪከርዶችን በመስበር የፍጥነት ንግስት መሆኗን አስመስክራለች።
አትሌት መሰረት ደፋር በብዙ መልኩ ልዩ የሆነች አትሌት ናት። በስልጠና እና በውድድር ያሳየችው የላቀ የዲሲፕሊን፣ የትኩረት እና የቴክኒክ ብቃት በስፖርት ስነልቦና መነጽር ስንመለከተው፣ የእሷን ስኬት ምንጮች በግልፅ መረዳት እንችላለን።
📌 ከመሰረት ደፋር የሚማሩ ወርቃማ ትምህርቶች
አትሌት መሰረት ደፋር፣ ስሟ እንደሚያመለክተው፣ በዓለም አትሌቲክስ መድረክ በድፍረትና በፅናት የኢትዮጵያን ባንዲራ ከፍ አድርጋ ያውለበለበች ታላቅ ጀግና ነች።
አትሌት መሰረት ደፋርን ከብዙ አትሌቶች ለየት የሚያደርጋት ነገር ያላት የሯጭነት ብቃት ብቻ ሳይሆን ለውድድርና ለህይወት ያላት አመለካከት ጭምር ነው። ይህ አመለካከት ለወጣቱና ለተተኪው ትውልድ ትልቅ መነሳሳት ሊሆን ይችላል።
ከረጅም ጊዜ የሩጫ ሕይወቷ እና ከማትረሳው ስኬቷ፣ ይህ ትውልድ እና መጪው ትውልድ ሊያነሳቸው የሚችሉ ወርቃማ ተሞክሮዎች አሉ። እነዚህ ተሞክሮዎች በሩጫ ሜዳ ላይ ብቻ ሳይሆን በሕይወት መንገድም ላይ እኛን ለመምራት የሚያገለግሉ ቁልፍ መርሆች ናቸው።
1. የድል ቁርጠኝነት እና የግብ አቀማመጥ
(Commitment & Goal Setting)
የመሰረት ስኬት መሰረት የጣለው ለስፖርቷ ባላት ከፍተኛ ቁርጠኝነት ነው። ይህ ቁርጠኝነት የረጅም ጊዜ ግቦችን (ለምሳሌ ኦሊምፒክን ማሸነፍ) እና የአጭር ጊዜ ግቦችን (የየቀኑን ስልጠና በትጋት ማከናወን) በመለየት እና እነሱን ለማሳካት በቋሚነት በመስራት ይገለፃል። የግብ አቀማመጥ የአትሌቱን አቅጣጫ የሚመራ እና ስልጠናውን ትርጉም ያለው የሚያደርግ ሲሆን፣ የመሰረት የላቀ ስኬትም የዚህ ፅንሰ-ሀሳብ ህያው ምሳሌ ነው።
2. የአእምሮ ዝግጁነት እና ትኩረት (Mental
Preparedness & Focus)
ውድድር ከመጀመሩ በፊት አትሌቶች ከፍተኛ የስነልቦና ጫና ያጋጥማቸዋል። የመሰረት በውድድር ወቅት የነበራት 'ንቃተ ህሊና' እና 'ትኩረት' የስፖርት ስነልቦና ውስጥ የAttentional Control (የትኩረት ቁጥጥር) ፅንሰ-ሀሳብን ያሳያል። እሷ የውድድር ስሜቷን እና የአካባቢውን ጫና ወደ ጎን በመተው በውድድሩ ስልት ላይ ብቻ በማተኮር ብቃትዋን ሙሉ በሙሉ መጠቀም ትችል ነበር።
3. የስነልቦና ጥንካሬ (Psychological
Toughness)
የአትሌቶች የላቀ ስኬት ከችሎታ እና ከጠንካራ ስልጠና በላይ የሆነ ነገር ይጠይቃል። ይህ የስነልቦና ጥንካሬ (Resilience) ሲሆን፣ መሰረት በጉዳት ወይም በሽንፈት ጊዜ ታግላ የመመለስ እና ከመቼውም ጊዜ በበለጠ ጠንክራ የመምጣት ችሎታዋ የዚህ አንዱ ማሳያ ነው። ይህም፡-
፨ የራስ መተማመን (Self-Efficacy):
፨ በችሎታዎ ላይ ያለ ጥርጥር እምነት።
፨ የስሜት ቁጥጥር (Emotional Regulation):
፨ ከፍርሃት፣ ጭንቀት ወይም ከመጠን ያለፈ ደስታ ጋር የመተሳሰር ችሎታ።
፨ ጠንካራ አስተሳሰብ (Growth Mindset):
፨ ከስህተቶች የመማር እና የማደግ አስተሳሰብን በመገንባት ይገለጻል።
4. የቴክኒክ እና የስልታዊ ብቃት (Technical &
Tactical Prowess)
የመሰረት ደፋር ልዩ ከሚያደርጓት ነገሮች መካከል፣ በሩጫው ወቅት የምትከተለው ልዩ የቴክኒክ ብቃት እና ስልት አንዱ ነው። ከሌሎች ሯጮች በተለየ መልኩ፣ የሩጫውን ፍጥነት የምታስተካክለውና የማጥቃት ስልቷን የምትመርጠው በልዩ ሁኔታ ነው። በተለይም በመጨረሻው ዙር የምታሳየው አስደናቂ ፍጥነትና ቅልጥፍና ተፎካካሪዎቿን ከኋላዋ በማስቀረት ድልን እንድትቀዳጅ አስችሏታል። ይህ የሚያሳየው፣ በእያንዳንዱ ሙያ ዘርፍ አንድ ሰው ልዩ የሆነ የራሱን አሻራ ወይም ዘዴ ሲጨምርበት፣ ከሌሎች የተለየ ስኬት ማግኘት እንደሚችል ነው። አሁን ያለው ትውልድ፣ የሌሎችን ስኬት ከመምሰል ይልቅ፣ በራሱ ላይ አተኩሮ ልዩ የብቃት ስልቶችን መፍጠርና የራሱን መንገድ መቅረጽ እንደሚችል ከመሰረት ሊማር ይችላል።
በስፖርት ስነልቦና ውስጥ፣ የአትሌት የቴክኒክ እና ስልታዊ ብቃት ከስነልቦናዊ ዝግጁነት ጋር በቅርብ የተገናኘ ነው። የመሰረት ውድድሩን የምትቆጣጠርበት እና የመጨረሻ ዙር ላይ የምትጨርስበት ልዩ ችሎታዋ ይህንን ያሳያል። ይህ ደግሞ በውድድሩ ወቅት የሌላውን ተወዳዳሪ የስነልቦና ሁኔታ መረዳት እና ለዛው ተገቢውን የስልት ለውጥ ማድረግ ትችል እንደነበር ያመለክታል።
6. ጽናትና ቁርጠኝነት ተምሳሌት
መሰረት ደፋር በስፖርት ህይወቷ ውስጥ ብዙ መሰናክሎችንና ከባድ ውድድሮችን አሳልፋለች። ከጉዳትም ሆነ ከሌሎች ተግዳሮቶች በኋላ ተመልሳ ወደ ስኬት ጎዳና መምጣቷ ያላትን የብረት ጽናትና ለስራዋ ያላትን ከፍተኛ ቁርጠኝነት ያሳያል። ይህ ደግሞ በየትኛውም የህይወት ዘርፍ ለተሰማራ ሰው ችግሮች ሲያጋጥሙት ተስፋ ሳይቆርጥ በትዕግስት መታገል እንዳለበት ያስተምራል።
7. የአእምሮ ጥንካሬ
ምንም ያህል ጠንካራ እና ተፎካካሪ ቢገጥማትም፣ አሸናፊነትን በልቧ ውስጥ ይዛ ትሮጥ ነበር። ይህ በአዕምሮ ጠንካራ የመሆን ልምምድ፣ በሕይወት ውስጥ የሚያጋጥሙን ፈተናዎችና ተግዳሮቶች ሲመጡ እንዳንደናገጥ፣ በራሳችን አቅም እንድናምን እና በትዕግስት ወደፊት እንድንገፋ ያግዘናል። በውድድሮች ላይ በተለይም በመጨረሻው ዙር ያላት ፍጥነትና አእምሮአዊ ብቃት ለብቻው የውድድሩን ውጤት የመወሰን አቅም ነበረው። በአእምሮ ጥንካሬዋና በፍላጎቷ ታስበውና ታሻግራቸው ነበር። ይህ የሚያሳየው አካላዊ ብቃት ብቻ በቂ አለመሆኑንና የአዕምሮ ጥንካሬ ወሳኝ መሆኑን ነው።
8. ለሀገር ፍቅር መሥዋዕትነት መክፈል
መሰረት ደፋር ውድድሮችን የምትሮጠው ለራሷ ስኬት ብቻ አልነበረም፤ የኢትዮጵያን ሰንደቅ ዓላማ በአለም መድረክ ከፍ ለማድረግ ታላቅ ፍላጎት ነበራት። በውድድሮች ላይ ድል ስትቀዳጅ የምታሳየው ስሜት፣ የምትሸለመውን የሜዳሊያ ሽልማት ለሀገሯ ልጆች መስጠት መፈለጓና ለወጣቶች የነበራት አክብሮት ለሀገር ፍቅር ያላትን የከበረ አመለካከት የሚያሳይ ነው።
9. ከፍተኛ ዲሲፕሊን
ለስልጠና ይሁን ለውድድር ያላት ትኩረትና ዲሲፕሊን ከስኬቶቿ ዋነኛ ምስጢሮች አንዱ ነው። ከፍተኛ ዲሲፕሊንና ተቀዳሚ ትኩረት ለተገቢው ጉዳይ መስጠት ከስኬት ለመድረስ ወሳኝ መሆኑን ከእርሷ መማር ይቻላል።
10. ትህትና እና የትውልድ ሽግግር
የመሰረት ደፋር እና ጥሩነሽ ዲባባ ፉክክር ሁሌም በስፖርት ዓለም ውስጥ ሲነሳ የሚወደድ ነበር። ይሁንና፣ ከዚህ ፉክክር ጀርባ የነበረው ወዳጅነት እና የቡድን ስራቸው ለሌሎች ትልቅ ትምህርት ነው። እርስ በእርስ በመበረታታት፣ በመደጋገፍ እና ለአገር ክብር ሲሉ አብረው በመስራት፣ በዓለም አትሌቲክስ ውስጥ ኢትዮጵያ ስም እንድትገነባ ትልቅ ሚና ተጫውተዋል። ይህም የሚያሳየው፣ ስኬታማ ለመሆን የሌላውን ስኬት ከመጠላት ይልቅ፣ እርስ በእርስ በመደጋገፍ የበለጠ ከፍታ ላይ መድረስ እንደሚቻል ነው። ትህትናን እና የቡድን መንፈስን መያዝም ለግለሰብም ሆነ ለማኅበረሰብ እድገት ወሳኝ ነው።
ምንም እንኳ በአለም አትሌቲክስ ከፍተኛ ደረጃ ላይ ብትገኝም፣ ከአትሌቶች ጋር ያላት ትህትናና በመድረኩ የነበራት ስነ-ምግባር አርአያነት ያለው ነው። በተጨማሪም አዳዲስ አትሌቶችን ማበረታታትና ማነሳሳት የትውልድ ሽግግር ወሳኝ አካል መሆኑን በተግባር አሳይታለች።
11. ለአገር ክብር መስዋዕትነት
መሰረት ደፋር በሩጫ ሜዳ ላይ የምትዋደቀው ለራሷ ስኬት ብቻ አልነበረም። ለኢትዮጵያ ስምና ክብር ታላቅ ዋጋ ትሰጥ ነበር። ወርቅ ሜዳሊያ ስታገኝም ሆነ ስትሸነፍ፣ ሁሌም ለአገሯ የነበራት ፍቅር የነበራት ፍቅር ቅንነት ያሳያል። ወጣቱ ትውልድ፣ ለራሱ ስኬት ሲጥር፣ የአገሩን ስምና ክብር ከፍ ለማድረግ ጭምር ማሰብ እንዳለበት ከዚህ ታላቅ አትሌት ሕይወት መማር ይኖርበታል።
በአጠቃላይ ፣ የአትሌት መሰረት ደፋር የሯጭነት ሕይወት ከፍቅር፣ ከቁርጠኝነት፣ ከትጋት፣ ከጽናትና ከሀገር ፍቅር የተቀዳ የአልማዝ ታሪክ ነው። ይህ ታሪክ ለዛሬውና ለነገው ተተኪ ትውልድ ስኬት በገንዘብ የማይገመት ትምህርትና መነሳሳት ይሰጣል። ስኬት የጠንካራ ስራና የአእምሮ ጥንካሬ ውጤት እንጂ የአጭር ጊዜ ስሜት እንዳልሆነ እንድናውቅ ታላቅ ትምህርት ሰጥታናለች።
እሷ በዘመኗ የላቀ የነበረችው በእግሮቿ ብቻ ሳይሆን በአዕምሮዋም ጭምር ነው። የአሁን የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል መሆኗም የስነልቦና ጥንካሬዋ እና የውድድር ልምዷ ለቀጣዩ ትውልድ ትልቅ ሀብት እንደሆኑ ያሳያል።እነዚህን መርሆች በመከተል፣ አዲሱ ትውልድ የራሱን አሻራ ሊያኖር ይችላል።
✍️ By Gebremichael Teklay ( መቐለ)
25/12/2017 ዓ/ም
የሚሰጡት ትምህርቶች
የማይረሳ ስሟና ስራዋ ከወርቅ ፊደል ጋር የሚፃፍ
ድንቅ
አትሌት!!
"የፅናት መለያ"
አትሌት መሰረት ደፋር በኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን በዓለም አትሌቲክስ ታሪክ ውስጥ ከማይረሱ ስሟና ስራዋ ከወርቅ ፊደል ጋር የሚፃፍ ድንቅ አትሌት ናት። "ደፋር" የሚለውን ስሟን በሚገባ ያፀደቀችው ይህቺ ታላቅ አትሌት የብዙዎችን ልብ በአስደናቂ ብቃቷ፣ በቁርጠኝነቷና በሀገሯ ፍቅር አሸንፋለች።
መሰረት ደፋር በሩጫ ሜዳ ላይ የምትዋደቀው ለራሷ ስኬት ብቻ አልነበረም። ለኢትዮጵያ ስምና ክብር ትልቅ ዋጋ ትሰጥ ነበር። ወርቅ ሜዳሊያ ስታገኝም ሆነ ስትሸነፍ፣ ሁሌም ለአገሯ የነበራት ፍቅር የነበራት ፍቅር ቅንነት ያሳያል።
መሰረት ደፋር በውድድር ሜዳ ላይ ድል ስትቀዳጅ ለኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ ያላትን ክብርና ፍቅር ማሳየቷ፣ ስኬት የግለሰብ ብቻ ሳይሆን የሕዝብ ሁሉ ድል መሆኑን ያሳያል። ሜዳሊያ ስታገኝ የምታሳየው ስሜትና ለሀገሯ ባንዲራ ስታለቅስ የነበረው አጋጣሚ ለሁላችንም የጋራ ስኬትና የአገር ፍቅር ትልቅ ምሳሌ ነው። ይህ የሚያሳየው፣ ግለሰቦች የራሳቸውን ህልም እያሳኩ ሲሆን እንኳን የህዝባቸውንና የአገራቸውን ህልም ማሰብ እንዳለባቸው ነው። የሯጭነት ሕይወቷ የአንድ ሰው ስኬት ብቻ ሳይሆን፣ ትውልድ ሁሉ ሊማርበት የሚገባ ወርቃማ ተሞክሮ ነው።
፨ የፅናት መለያ
ይህ ስያሜ የመሰረትን ረጅም እና ስኬታማ የስፖርት ህይወት የሚያንጸባርቅ ነው። በብዙ ውጣ ውረዶች ውስጥ አልፋ፣ በሴቶች የዓለም ሪከርዶች ላይ የበላይነቷን ማስመስከር መቻሏ የፅናቷን ብርታት ያሳያል። "የፅናት መለያ" የሚለው ስም ደግሞ ከድል ይልቅ ለድል የሚያበቃውን የአትሌቷን ጠንካራ የስነ-ልቦና ጥንካሬ የሚያመለክት ነው።
፨ የወርቅ ዘመን አንበሳ
🦁 መሰረት ደፋር በኢትዮጵያ አትሌቲክስ የወርቅ ዘመን ከታዩ ታላላቅ ጀግኖች አንዷ ነች። ይህ ስያሜ እሷ በዓለም መድረክ የነበራት የበላይነት እና የሀገሯን ስም ከፍ የማድረጓን ተግባር ከጀግንነት ጋር ያያይዘዋል። አንበሳ የጥንካሬ፣ የድፍረትና የክብር ምልክት እንደመሆኑ መጠን፣ መሰረት በውድድር ሜዳ ላይ የነበራትን ቁርጠኝነት እና መሪነት በትክክል ይገልጻል። 🦁
፨ የተስፋ ምሽግ
አትሌት መሰረት ደፋር ስትሮጥ ስትመለከቱ ተስፋ የማይቆርጥ መንፈስን ያንጸባርቃል። በውድድሮች ላይ የፍጻሜውን መስመር በመድረስ የተስፋና የድል ምልክት ሆና በሀገርም ሆነ በዓለም አቀፍ ደረጃ አገልግላለች። ይህ ስያሜ ለወጣቱ ትውልድ በየትኛውም ፈተና ውስጥ ተስፋ ሳይቆርጡ የመትጋትና የመታገል አስፈላጊነትን ያሳያል።
📌 አስደናቂ የስፖርት ህይወት እና ዋና ዋና ስኬቶች
መሰረት ደፋር በ5000 ሜትር እና በ3000 ሜትር የቤት ውስጥ ውድድር ላይ ያላትን የበላይነት በተደጋጋሚ አስመስክራለች። ከስኬቶቿ መካከል ጥቂቶቹን ለመጥቀስ ያህል፡-
፨ የኦሎምፒክ ሻምፒዮን:
በ2004 የአቴንስ ኦሎምፒክ በ5000 ሜትር የወርቅ ሜዳሊያ ያገኘችበት መንገድ ለብዙዎች ትልቅ ተስፋን ሰጥቷል።
፨ የዓለም ሻምፒዮን:
በ2007 እና በ2013 የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ላይ በ5000 ሜትር ወርቅ በመውሰድ አቅሟንና ብቃቷን አሳይታለች።
፨ የቤት ውስጥ የዓለም ሻምፒዮና:
በ3000 ሜትር የቤት ውስጥ ውድድር ላይ ለበርካታ ዓመታት የዓለም ሻምፒዮን በመሆን የበላይነቷን አረጋግጣለች።
📌 የሪከርድ ባለቤት: ለተወሰኑ ጊዜያት የዓለም ሪከርዶችን በመስበር የፍጥነት ንግስት መሆኗን አስመስክራለች።
አትሌት መሰረት ደፋር በብዙ መልኩ ልዩ የሆነች አትሌት ናት። በስልጠና እና በውድድር ያሳየችው የላቀ የዲሲፕሊን፣ የትኩረት እና የቴክኒክ ብቃት በስፖርት ስነልቦና መነጽር ስንመለከተው፣ የእሷን ስኬት ምንጮች በግልፅ መረዳት እንችላለን።
📌 ከመሰረት ደፋር የሚማሩ ወርቃማ ትምህርቶች
አትሌት መሰረት ደፋር፣ ስሟ እንደሚያመለክተው፣ በዓለም አትሌቲክስ መድረክ በድፍረትና በፅናት የኢትዮጵያን ባንዲራ ከፍ አድርጋ ያውለበለበች ታላቅ ጀግና ነች።
አትሌት መሰረት ደፋርን ከብዙ አትሌቶች ለየት የሚያደርጋት ነገር ያላት የሯጭነት ብቃት ብቻ ሳይሆን ለውድድርና ለህይወት ያላት አመለካከት ጭምር ነው። ይህ አመለካከት ለወጣቱና ለተተኪው ትውልድ ትልቅ መነሳሳት ሊሆን ይችላል።
ከረጅም ጊዜ የሩጫ ሕይወቷ እና ከማትረሳው ስኬቷ፣ ይህ ትውልድ እና መጪው ትውልድ ሊያነሳቸው የሚችሉ ወርቃማ ተሞክሮዎች አሉ። እነዚህ ተሞክሮዎች በሩጫ ሜዳ ላይ ብቻ ሳይሆን በሕይወት መንገድም ላይ እኛን ለመምራት የሚያገለግሉ ቁልፍ መርሆች ናቸው።
1. የድል ቁርጠኝነት እና የግብ አቀማመጥ
(Commitment & Goal Setting)
የመሰረት ስኬት መሰረት የጣለው ለስፖርቷ ባላት ከፍተኛ ቁርጠኝነት ነው። ይህ ቁርጠኝነት የረጅም ጊዜ ግቦችን (ለምሳሌ ኦሊምፒክን ማሸነፍ) እና የአጭር ጊዜ ግቦችን (የየቀኑን ስልጠና በትጋት ማከናወን) በመለየት እና እነሱን ለማሳካት በቋሚነት በመስራት ይገለፃል። የግብ አቀማመጥ የአትሌቱን አቅጣጫ የሚመራ እና ስልጠናውን ትርጉም ያለው የሚያደርግ ሲሆን፣ የመሰረት የላቀ ስኬትም የዚህ ፅንሰ-ሀሳብ ህያው ምሳሌ ነው።
2. የአእምሮ ዝግጁነት እና ትኩረት (Mental
Preparedness & Focus)
ውድድር ከመጀመሩ በፊት አትሌቶች ከፍተኛ የስነልቦና ጫና ያጋጥማቸዋል። የመሰረት በውድድር ወቅት የነበራት 'ንቃተ ህሊና' እና 'ትኩረት' የስፖርት ስነልቦና ውስጥ የAttentional Control (የትኩረት ቁጥጥር) ፅንሰ-ሀሳብን ያሳያል። እሷ የውድድር ስሜቷን እና የአካባቢውን ጫና ወደ ጎን በመተው በውድድሩ ስልት ላይ ብቻ በማተኮር ብቃትዋን ሙሉ በሙሉ መጠቀም ትችል ነበር።
3. የስነልቦና ጥንካሬ (Psychological
Toughness)
የአትሌቶች የላቀ ስኬት ከችሎታ እና ከጠንካራ ስልጠና በላይ የሆነ ነገር ይጠይቃል። ይህ የስነልቦና ጥንካሬ (Resilience) ሲሆን፣ መሰረት በጉዳት ወይም በሽንፈት ጊዜ ታግላ የመመለስ እና ከመቼውም ጊዜ በበለጠ ጠንክራ የመምጣት ችሎታዋ የዚህ አንዱ ማሳያ ነው። ይህም፡-
፨ የራስ መተማመን (Self-Efficacy):
፨ በችሎታዎ ላይ ያለ ጥርጥር እምነት።
፨ የስሜት ቁጥጥር (Emotional Regulation):
፨ ከፍርሃት፣ ጭንቀት ወይም ከመጠን ያለፈ ደስታ ጋር የመተሳሰር ችሎታ።
፨ ጠንካራ አስተሳሰብ (Growth Mindset):
፨ ከስህተቶች የመማር እና የማደግ አስተሳሰብን በመገንባት ይገለጻል።
4. የቴክኒክ እና የስልታዊ ብቃት (Technical &
Tactical Prowess)
የመሰረት ደፋር ልዩ ከሚያደርጓት ነገሮች መካከል፣ በሩጫው ወቅት የምትከተለው ልዩ የቴክኒክ ብቃት እና ስልት አንዱ ነው። ከሌሎች ሯጮች በተለየ መልኩ፣ የሩጫውን ፍጥነት የምታስተካክለውና የማጥቃት ስልቷን የምትመርጠው በልዩ ሁኔታ ነው። በተለይም በመጨረሻው ዙር የምታሳየው አስደናቂ ፍጥነትና ቅልጥፍና ተፎካካሪዎቿን ከኋላዋ በማስቀረት ድልን እንድትቀዳጅ አስችሏታል። ይህ የሚያሳየው፣ በእያንዳንዱ ሙያ ዘርፍ አንድ ሰው ልዩ የሆነ የራሱን አሻራ ወይም ዘዴ ሲጨምርበት፣ ከሌሎች የተለየ ስኬት ማግኘት እንደሚችል ነው። አሁን ያለው ትውልድ፣ የሌሎችን ስኬት ከመምሰል ይልቅ፣ በራሱ ላይ አተኩሮ ልዩ የብቃት ስልቶችን መፍጠርና የራሱን መንገድ መቅረጽ እንደሚችል ከመሰረት ሊማር ይችላል።
በስፖርት ስነልቦና ውስጥ፣ የአትሌት የቴክኒክ እና ስልታዊ ብቃት ከስነልቦናዊ ዝግጁነት ጋር በቅርብ የተገናኘ ነው። የመሰረት ውድድሩን የምትቆጣጠርበት እና የመጨረሻ ዙር ላይ የምትጨርስበት ልዩ ችሎታዋ ይህንን ያሳያል። ይህ ደግሞ በውድድሩ ወቅት የሌላውን ተወዳዳሪ የስነልቦና ሁኔታ መረዳት እና ለዛው ተገቢውን የስልት ለውጥ ማድረግ ትችል እንደነበር ያመለክታል።
6. ጽናትና ቁርጠኝነት ተምሳሌት
መሰረት ደፋር በስፖርት ህይወቷ ውስጥ ብዙ መሰናክሎችንና ከባድ ውድድሮችን አሳልፋለች። ከጉዳትም ሆነ ከሌሎች ተግዳሮቶች በኋላ ተመልሳ ወደ ስኬት ጎዳና መምጣቷ ያላትን የብረት ጽናትና ለስራዋ ያላትን ከፍተኛ ቁርጠኝነት ያሳያል። ይህ ደግሞ በየትኛውም የህይወት ዘርፍ ለተሰማራ ሰው ችግሮች ሲያጋጥሙት ተስፋ ሳይቆርጥ በትዕግስት መታገል እንዳለበት ያስተምራል።
7. የአእምሮ ጥንካሬ
ምንም ያህል ጠንካራ እና ተፎካካሪ ቢገጥማትም፣ አሸናፊነትን በልቧ ውስጥ ይዛ ትሮጥ ነበር። ይህ በአዕምሮ ጠንካራ የመሆን ልምምድ፣ በሕይወት ውስጥ የሚያጋጥሙን ፈተናዎችና ተግዳሮቶች ሲመጡ እንዳንደናገጥ፣ በራሳችን አቅም እንድናምን እና በትዕግስት ወደፊት እንድንገፋ ያግዘናል። በውድድሮች ላይ በተለይም በመጨረሻው ዙር ያላት ፍጥነትና አእምሮአዊ ብቃት ለብቻው የውድድሩን ውጤት የመወሰን አቅም ነበረው። በአእምሮ ጥንካሬዋና በፍላጎቷ ታስበውና ታሻግራቸው ነበር። ይህ የሚያሳየው አካላዊ ብቃት ብቻ በቂ አለመሆኑንና የአዕምሮ ጥንካሬ ወሳኝ መሆኑን ነው።
8. ለሀገር ፍቅር መሥዋዕትነት መክፈል
መሰረት ደፋር ውድድሮችን የምትሮጠው ለራሷ ስኬት ብቻ አልነበረም፤ የኢትዮጵያን ሰንደቅ ዓላማ በአለም መድረክ ከፍ ለማድረግ ታላቅ ፍላጎት ነበራት። በውድድሮች ላይ ድል ስትቀዳጅ የምታሳየው ስሜት፣ የምትሸለመውን የሜዳሊያ ሽልማት ለሀገሯ ልጆች መስጠት መፈለጓና ለወጣቶች የነበራት አክብሮት ለሀገር ፍቅር ያላትን የከበረ አመለካከት የሚያሳይ ነው።
9. ከፍተኛ ዲሲፕሊን
ለስልጠና ይሁን ለውድድር ያላት ትኩረትና ዲሲፕሊን ከስኬቶቿ ዋነኛ ምስጢሮች አንዱ ነው። ከፍተኛ ዲሲፕሊንና ተቀዳሚ ትኩረት ለተገቢው ጉዳይ መስጠት ከስኬት ለመድረስ ወሳኝ መሆኑን ከእርሷ መማር ይቻላል።
10. ትህትና እና የትውልድ ሽግግር
የመሰረት ደፋር እና ጥሩነሽ ዲባባ ፉክክር ሁሌም በስፖርት ዓለም ውስጥ ሲነሳ የሚወደድ ነበር። ይሁንና፣ ከዚህ ፉክክር ጀርባ የነበረው ወዳጅነት እና የቡድን ስራቸው ለሌሎች ትልቅ ትምህርት ነው። እርስ በእርስ በመበረታታት፣ በመደጋገፍ እና ለአገር ክብር ሲሉ አብረው በመስራት፣ በዓለም አትሌቲክስ ውስጥ ኢትዮጵያ ስም እንድትገነባ ትልቅ ሚና ተጫውተዋል። ይህም የሚያሳየው፣ ስኬታማ ለመሆን የሌላውን ስኬት ከመጠላት ይልቅ፣ እርስ በእርስ በመደጋገፍ የበለጠ ከፍታ ላይ መድረስ እንደሚቻል ነው። ትህትናን እና የቡድን መንፈስን መያዝም ለግለሰብም ሆነ ለማኅበረሰብ እድገት ወሳኝ ነው።
ምንም እንኳ በአለም አትሌቲክስ ከፍተኛ ደረጃ ላይ ብትገኝም፣ ከአትሌቶች ጋር ያላት ትህትናና በመድረኩ የነበራት ስነ-ምግባር አርአያነት ያለው ነው። በተጨማሪም አዳዲስ አትሌቶችን ማበረታታትና ማነሳሳት የትውልድ ሽግግር ወሳኝ አካል መሆኑን በተግባር አሳይታለች።
11. ለአገር ክብር መስዋዕትነት
መሰረት ደፋር በሩጫ ሜዳ ላይ የምትዋደቀው ለራሷ ስኬት ብቻ አልነበረም። ለኢትዮጵያ ስምና ክብር ታላቅ ዋጋ ትሰጥ ነበር። ወርቅ ሜዳሊያ ስታገኝም ሆነ ስትሸነፍ፣ ሁሌም ለአገሯ የነበራት ፍቅር የነበራት ፍቅር ቅንነት ያሳያል። ወጣቱ ትውልድ፣ ለራሱ ስኬት ሲጥር፣ የአገሩን ስምና ክብር ከፍ ለማድረግ ጭምር ማሰብ እንዳለበት ከዚህ ታላቅ አትሌት ሕይወት መማር ይኖርበታል።
በአጠቃላይ ፣ የአትሌት መሰረት ደፋር የሯጭነት ሕይወት ከፍቅር፣ ከቁርጠኝነት፣ ከትጋት፣ ከጽናትና ከሀገር ፍቅር የተቀዳ የአልማዝ ታሪክ ነው። ይህ ታሪክ ለዛሬውና ለነገው ተተኪ ትውልድ ስኬት በገንዘብ የማይገመት ትምህርትና መነሳሳት ይሰጣል። ስኬት የጠንካራ ስራና የአእምሮ ጥንካሬ ውጤት እንጂ የአጭር ጊዜ ስሜት እንዳልሆነ እንድናውቅ ታላቅ ትምህርት ሰጥታናለች።
እሷ በዘመኗ የላቀ የነበረችው በእግሮቿ ብቻ ሳይሆን በአዕምሮዋም ጭምር ነው። የአሁን የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል መሆኗም የስነልቦና ጥንካሬዋ እና የውድድር ልምዷ ለቀጣዩ ትውልድ ትልቅ ሀብት እንደሆኑ ያሳያል።እነዚህን መርሆች በመከተል፣ አዲሱ ትውልድ የራሱን አሻራ ሊያኖር ይችላል።
✍️ By Gebremichael Teklay ( መቐለ)
25/12/2017 ዓ/ም
12 months ago
ጥሩነሽ ዲባባ፡ የአንድ አፈታሪክ ቅርስ እና ለትውልዱ
ትምህርቶች!
#ethiopia | አትሌት ጥሩነሽ ዲባባ፣ የአትሌቲክስ ዓለም ከፈጠራቸው ታላላቅ ስሞች አንዷ ነች። የእሷ ስም ድልን፣ ጽናትን እና የማይበገር ጥንካሬን የሚያሳይ ነው።
ጥሩነሽ ዲባባ ለአትሌቲክስ ህይወት አፈ-ታሪክ (Legend) እና የሴቶች አትሌቲክስ አብዮተኛ ነች። እሷ ብቻ አሸናፊ ሳይሆን፣ የሴት አትሌቶች የአለምን መድረክ መቆጣጠር እንደሚችሉ ያሳየች አብራሪ ነች።
"ጥሩየ አለች?" ለምን ይባላል?
የጥሩነሽ ዲባባ ስም ሲነሳ የብዙ ኢትዮጵያዊያን አዕምሮ ውስጥ የሚመጡ ብዙ ነገሮች አሉ። ከእነዚህ ውስጥ አንዱ "ጥሩየ አለች?" የሚለው ጥያቄ ነው። ይህ ቀላል የሚመስል ጥያቄ፣ ከወርቅ ሜዳሊያም በላይ ትልቅ ስነ-ልቦናዊ ስጦታ አለው።
ይህ ጥያቄ ከእርሷ ስኬቶች ባሻገር ለሀገሯ ህዝብ የሰጠችውን የስነ-ልቦና ስጦታ የሚያሳይ ነው። ጥሩነሽ በውድድር ላይ መኖሯ ብቻ ድልን ያረጋገጠ ያህል ስሜት ይሰጥ ነበር። ጥሩነሽ በዓለም አቀፍ ደረጃ በ5,000 እና በ10,000 ሜትር ውድድሮች ላይ ረጅም ጊዜ የዘለቀ የበላይነት ስለነበራት ነው። ደጋፊዎቿ የሚጠይቁት "ጥሩየ አለች?" የሚል ሳይሆን "ጥሩየ ታሸንፋለች?" የሚል ነበር። ይህ የጥያቄ አወጣጥ በህዝቡ ልብ ውስጥ ምን ያህል ቦታ እንደነበራት ያሳያል። ጥሩነሽ የድል ምልክት በመሆን ለሀገር ስፖርት ባለው ፍቅር ላይ እምነትንና ተስፋን ጨምራለች።
ለአትሌቲክስ ህይወት ምን አይነት አትሌት ናት?
ጥሩነሽ ዲባባ ለአትሌቲክስ ህይወት አፈ-ታሪክ (Legend) እና የሴቶች አትሌቲክስ አብዮተኛ ነች። እሷ ብቻ አሸናፊ ሳይሆን፣ የሴት አትሌቶች የአለምን መድረክ መቆጣጠር እንደሚችሉ ያሳየች አብራሪ ነች። በረጅም ርቀት ሩጫ ታሪክ ውስጥ በአይነቱ የመጀመሪያ የሆነውን የኦሎምፒክ ድርብ ድል (5000 ሜትር እና 10,000 ሜትር) ያስመዘገበችው የመጀመሪያ ሴት አትሌት በመሆን ስሟ በታሪክ ሰፍሯል። በአጠቃላይ ለኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን ለመላው አለም ለአትሌቲክስ ህይወት ልዩ አሻራዋን ያሳረፈች ታላቅ አትሌት ናት።
የአለምን የአትሌቲክስ መድረክ ለረጅም ጊዜ በበላይነት የገዛችው አትሌት ጥሩነሽ ዲባባ፣ ድልን ከስጦታነት በላይ ከታታሪነት እና ቁርጠኝነት እንደሚመጣ ያስመሰከረች ታላቅ አትሌት ነች። የእሷ የስኬት ጉዞ ለብዙዎች በተለይም ለወጣቱ ትውልድ እጅግ አርአያነት ያለው ነው።የአትሌቷ ጥሩነሽ ዲባባ ስኬት ድንገተኛ ሳይሆን የብዙ ነገሮች ውህደት ውጤት ነው። እሷን ልዩ የሚያደርጓት እና ትውልድ የሚማርባቸው ዋና ዋና ነጥቦች እነዚህ ናቸው፦
1. የአሸናፊነት መንፈስ እና ስነ-ልቦና
🇪🇹 የማይናወጥ የአዕምሮ ጥንካሬ እና ራስ መተማመን
ጥሩነሽ ወደ ትራክ ስትገባ አስቀድሞ የውድድሩን ውጤት እንደምትወስን አትጠራጠርም ነበር። ይህ ራስ መተማመን በደሟ ውስጥ እንደተዋሃደ ፣ ለተመልካችም ጭምር ይተላለፍ ነበር። ተፎካካሪዎቿ የሷን ብቃት ያውቁ ስለነበር ውድድሩ ከመጀመሩ በፊት የስነልቦና ጫና ውስጥ ይገቡ ነበር። ይህ የአሸናፊነት አስተሳሰብ ለስኬቷ ትልቅ ሚስጥር ነው።
ጥሩነሽ ዲባባን ከአቻዎቿ የሚለየው ዋነኛው ነገር የውስጥዋ የአሸናፊነት ስነ-ልቦና ነው። ወደ ትልቁ መድረክ ከመምጣቷ በፊትም ሆነ ከስኬት በኋላ፣ በራሷ ላይ ያላት እምነት እና የፍርሃት ስሜት አለመኖር ተወዳዳሪ አልባ ያደርጋታል።
🇪🇹 ታታሪነት እና የማይታክት ስራ፡
ጥሩነሽ በተፈጥሮ ያገኘችው ችሎታ ቢኖራትም፣ ስራ የሌለበት ስኬት የለም የሚለውን መርህ አጥብቃ ትከተል ነበር። በየቀኑ የምታደርገው ልምምድ፣ የምትከተለው የዲሲፕሊን ህይወት እና ለስፖርቷ የነበራት ጥብቅ ቁርጠኝነት ወደ መድረክ ከወጣች በኋላ ተወዳዳሪ አልባ አድርጓታል። ከታላላቅ ውድድሮች በፊት የምትሰራው ስልታዊ ዝግጅት ለድሏ ወሳኝ ነበር።
ጥሩነሽ ከልጅነቷ ጀምሮ ለድል ልዩ ፍላጎት እንደነበራት በተደጋጋሚ ተገልጿል። ይህ ውስጣዊ ጥማት በውድድር ጊዜ ተስፋ እንዳትቆርጥ ያደርጋታል።
🇪🇹 የማይናወጥ የራስ መተማመን፡
በትልልቅ ሻምፒዮናዎች ላይ ከሌሎች አትሌቶች ጋር ስትወዳደር ፍርሃት አይታይባትም ነበር። ይህ የራስ መተማመን ለውድድሩ ስትዘጋጅ ከምታደርገው ዝግጅት የመጣ ነው።
🇪🇹 የስነ-ልቦና ጥንካሬ፡
በውድድሩ መሃል የፍጥነት ለውጥ ለማድረግ ስታስብ ወይም በሌሎች አትሌቶች ጫና ስር ስትሆን፣ የአሸናፊነት ስነ-ልቦናዋ ሁሉንም ተፈታትኖዎች ለመቋቋም ያስችላታል። ይህ የውድድር ጊዜ የአእምሮ ዝግጁነት ከስልጠና ልምምድ ጋር የተያያዘ ነው።
2. የስልጠና ዲስፕሊን እና ቁርጠኝነት
ያለ አሰልጣኝዋ እና የቡድን አጋሮቿ ትብብር የእሷ ድሎች እንደማይመጡ ብትገልጽም፣ የራሷ የሆነ የስልጠና ዲስፕሊን እና ትዕግስት ለስኬቷ ወሳኝ ናቸው።
🔹ረጅም ጊዜ የሚወስድ ዝግጅት፡
ታላላቅ ውድድሮችን ከመጀመሯ በፊት ለዓመታት ትዘጋጃለች። ይህ ዝግጅት የሰውነት ጥንካሬን ከመገንባት ባለፈ የአዕምሮ ጥንካሬንም ይገነባል።
🔹የዕለት ተዕለት ልምምድ፡
ምንም አይነት ችግር ቢያጋጥማት የስልጠና ፕሮግራሟን አትሰርዝም ነበር። ወጥነት ያለው ስልጠና የሰውነትን ብቻ ሳይሆን የአዕምሮን ብቃትም ያሳድጋል።
🔹ትኩረት፡
በስልጠና ጊዜ ሙሉ ትኩረት በመስጠት መመሪያዎችን ትከተላለች። ይህ ትኩረት በትልቁ መድረክ ላይ የሚሰራውን ስትራቴጂ ለመገንባት ያግዛታል።
3. የውድድር ቁጥጥር እና ታክቲካል ብልህነት እና ስልት ቀያሽነት
ጥሩነሽ የሩጫውን ፍጥነት ከመቆጣጠር ጀምሮ ተፎካካሪዎቿን በሚገባ በማጥናትና በማንበብ ትታወቃለች። ብዙውን ጊዜ በሩጫው መጀመሪያ ላይ ሃይል ሳታባክን በቡድን ውስጥ ትቆያለች፣ ከዚያም ሩጫው ሲጠናከር ፍጥነቷን በመጨመር ሌሎችን በማስጨነቅ የመጨረሻውን ስፕሪንት ለመልቀቅ ትዘጋጃለች። ይህ የስልት ብቃት የረጅም ርቀት ንግሥት የሚል ስም እንድታገኝ አስችሏታል።
ጥሩነሽ ዲባባ በውድድር ጊዜ ለተመልካቾች አሰልቺ ሊመስል የሚችል የተረጋጋ እና ቁጥጥር የተሞላበት የሩጫ ስልት ትጠቀማለች። ይህ ግን ለስኬቷ ዋና ሚስጥር ነው።
🔰የሩጫ ስልት፡
ጥሩነሽ በሩጫዋ መጀመሪያ ላይ ፍጥነት አትጨምርም። ሀይልዋን እየቆጠበች፣ ከሌሎች አትሌቶች ጋር ተጣብቃ ትሮጣለች።
🔰የፍጥነት ለውጥ (Kick):
የውድድሩ የመጨረሻ 400 ወይም 200 ሜትር ላይ የምትጨምረው ፍጥነት አስደናቂ ነው። ይህ ድንገተኛ የፍጥነት ለውጥ ሌሎች ተወዳዳሪዎች ለመቋቋም አስቸጋሪ የሚሆንባቸው ሲሆን ብዙ ውድድሮችንም በዚህ አሸንፋለች።
🔰የእርምጃ ቴክኒክ፡
በእርምጃዋ ወጥነት እና ጥራት ላይ የምትሰጠው ትኩረት ድካምን በመቀነስ እና ሀይልን በአግባቡ በመጠቀም ትልቅ ሚና ይጫወታል።
4. ለአሁኑ እና ለቀጣዩ ትውልድ የሚሰጡት ትምህርቶች
📌ተስፋ አለመቁረጥ፦
በሩጫ ታሪክዋ ውድድሮችን አጥታለች፣ ጉዳትም አጋጥሟታል። ነገር ግን ተስፋ ሳትቆርጥ፣ በጉዳቷ ጊዜ እንኳን ወደ ሜዳ የመመለስ ፍላጎቷ የብዙ ወጣቶችን አትሌቶች አነሳስቷል።
📌ለሀገር ክብር መስጠት፦
በየውድድሩ የኢትዮጵያን ባንዲራ በኩራት ስታውለበልብ የነበረችበት መንገድ፣ እሷን እንደ አትሌት ብቻ ሳይሆን እንደ አርአያ እንድትታይ አድርጓታል።
📌የማሸነፍ ስነ-ልቦና፦
ስኬት የሚጀምረው ከአዕምሮ ውስጥ ነው የሚለውን መርህ በራሷ ህይወት በተግባር አሳይታለች።
📌ውጤት ከትጋት ይመጣል፡
ጥሩነሽ የስኬት ምሳሌ ከመሆኑም በላይ፣ ታላቅነት ከታታሪነት እና ቁርጠኝነት እንደሚመጣ ያሳያል።
📌በራስ መተማመን፡
ማንኛውም ወጣት በትውልድ ቦታው ወይም በዕድሜው ምክንያት ተስፋ ሳይቆርጥ በራሱ እንዲተማመን ትምህርት ትሰጣለች።
📌በሕይወት ውስጥ ዲስፕሊን፡
ስልጠና ላይ ያለው ዲስፕሊን በሌላው የሕይወት ክፍልም አስፈላጊ መሆኑን ያመለክታል።
📌የስኬት መተላለፊያ መንገድ፡
የጥሩነሽ ስኬት የሚያሳየው ስኬታማ ለመሆን ተፈጥሮአዊ ችሎታ ብቻውን እንደማይበቃ፣ ጠንክሮ ስራ እና ወጥነት አስፈላጊ መሆኑን ነው።
📌ጽናትና ታጋሽነት፡
ጥሩነሽ ዲባባ በስኬት የተሞላ የአትሌቲክስ ሕይወት ነበራት። ነገር ግን፣ ይህ ስኬት በመንገድ ላይ የነበሩትን ውድቀቶች፣ ጉዳቶች እና ተግዳሮቶች አያሰርዝም። እ.ኤ.አ. በ2008 በቤጂንግ ኦሊምፒክ የ10,000 ሜትር ውድድርን ለመጀመሪያ ጊዜ ስትሮጥ የነበራትን ጽናት፣ ከባድ ውድድሮችን ለመቋቋም የነበራትን ጥንካሬ እና ለዓመታት በአትሌቲክስ ውስጥ ለመቆየት የነበራትን ታጋሽነት ትውልዱ መማር ይገባል። ስኬት የሚመጣው ትግልን እና ውድቀትን አሸንፎ፣ በራስ ህልም ላይ ሳይታክቱ በመስራት ነው።
📌በራስ መተማመን እና መሰናክሎችን ማለፍ፡
የጥሩነሽ ስኬት የሴት አትሌቶችን አቅም ከፍ በማድረግ ረገድ ትልቅ ሚና ተጫውቷል። በዓለም አቀፍ መድረክ ላይ የነበራት የበላይነት፣ ሌሎች ሴት አትሌቶችም በራሳቸው እንዲያምኑ እና የትኛውንም መሰናክል ማለፍ እንደሚችሉ እንዲገነዘቡ አነሳስቷቸዋል። ትውልዱ ከዚህ ሊማረው የሚችለው፣ የሰው ልጅ አቅም ከሥርዓተ ፆታ ወይም ከሌሎች ማንነቶች በላይ መሆኑን ነው። ግብን በመሰረትና በራስ በመተማመን መሥራት የማንኛውንም መሰናክል ለመሻገር የሚቻልበት መንገድ መሆኑን እንድናውቅ ያደርጋል።
📌ጠንክሮ መሥራት እና ተግሣጽ፡
የጥሩነሽ ዲባባ አስደናቂ ታሪክ የተገነባው በችሎታ ላይ ብቻ ሳይሆን፣ በትጋትና ተግሣጽ ላይ ነው። ጠንክሮ መሥራት የረጅም ጊዜ ስኬት ምሰሶ መሆኑን ታሳያለች። በሥልጠና ላይ ያላት ቁርጠኝነት፣ በውድድር ጊዜ ያላት የሥራ ላይ ተግሣጽ እና ለዓላማዋ ያላት ትኩረት ለሁሉም ሰው ትምህርት ሊሆን ይችላል። ምንም እንኳን ተፈጥሯዊ ችሎታ ቢኖረንም፣ እውነተኛ ስኬት የሚመጣው በየቀኑ ከሚደረግ ጠንክሮ መሥራት እና ራስን ከመግዛት ነው።
📌ትህትና እና የስፖርታዊ ጨዋነት መንፈስ፡
ከትራኩ ውጭ፣ ጥሩነሽ የምትታወቀው በትህትናዋ እና በወዳጅነት መንፈሷ ነው። በትልቅ ድልም ሆነ ውድቀት ጊዜ፣ ለተቀናቃኞቿ ያላትን አክብሮት እና ሁልጊዜም የምታሳየው ስፖርታዊ ጨዋነት ለዓለም ምሳሌ ነው። ይህ ለትውልዱ ሊያስተምረው የሚችለው፣ የውድድር ስሜት አስፈላጊ ቢሆንም፣ የእውነተኛው አፈታሪክ መመዘኛ ትህትና እና ለሌሎች ሰዎች ያለን ክብር መሆኑን ነው።
በማጠቃለያ፣ ጥሩነሽ ዲባባ ለቀጣዩ ትውልድ የምትተውላቸው እሴቶች ከሜዳ ሩጫ አልፈው የህይወት ትምህርቶች ናቸው። ጽናት፣ በራስ መተማመን፣ ትጋትና ትህትናን የተማረ ትውልድ በሕይወቱ ውስጥ ማንኛውንም መሰናክል ማለፍ ይችላል። ታሪኳ በሁሉም የሕይወት ዘርፎች የላቀ ለመሆን ለሚፈልጉ ወጣቶች የማያቋርጥ መነሳሳት ሆኖ ይቀጥላል።
By Gebremichael Teklay
18/12/2017
ትምህርቶች!
#ethiopia | አትሌት ጥሩነሽ ዲባባ፣ የአትሌቲክስ ዓለም ከፈጠራቸው ታላላቅ ስሞች አንዷ ነች። የእሷ ስም ድልን፣ ጽናትን እና የማይበገር ጥንካሬን የሚያሳይ ነው።
ጥሩነሽ ዲባባ ለአትሌቲክስ ህይወት አፈ-ታሪክ (Legend) እና የሴቶች አትሌቲክስ አብዮተኛ ነች። እሷ ብቻ አሸናፊ ሳይሆን፣ የሴት አትሌቶች የአለምን መድረክ መቆጣጠር እንደሚችሉ ያሳየች አብራሪ ነች።
"ጥሩየ አለች?" ለምን ይባላል?
የጥሩነሽ ዲባባ ስም ሲነሳ የብዙ ኢትዮጵያዊያን አዕምሮ ውስጥ የሚመጡ ብዙ ነገሮች አሉ። ከእነዚህ ውስጥ አንዱ "ጥሩየ አለች?" የሚለው ጥያቄ ነው። ይህ ቀላል የሚመስል ጥያቄ፣ ከወርቅ ሜዳሊያም በላይ ትልቅ ስነ-ልቦናዊ ስጦታ አለው።
ይህ ጥያቄ ከእርሷ ስኬቶች ባሻገር ለሀገሯ ህዝብ የሰጠችውን የስነ-ልቦና ስጦታ የሚያሳይ ነው። ጥሩነሽ በውድድር ላይ መኖሯ ብቻ ድልን ያረጋገጠ ያህል ስሜት ይሰጥ ነበር። ጥሩነሽ በዓለም አቀፍ ደረጃ በ5,000 እና በ10,000 ሜትር ውድድሮች ላይ ረጅም ጊዜ የዘለቀ የበላይነት ስለነበራት ነው። ደጋፊዎቿ የሚጠይቁት "ጥሩየ አለች?" የሚል ሳይሆን "ጥሩየ ታሸንፋለች?" የሚል ነበር። ይህ የጥያቄ አወጣጥ በህዝቡ ልብ ውስጥ ምን ያህል ቦታ እንደነበራት ያሳያል። ጥሩነሽ የድል ምልክት በመሆን ለሀገር ስፖርት ባለው ፍቅር ላይ እምነትንና ተስፋን ጨምራለች።
ለአትሌቲክስ ህይወት ምን አይነት አትሌት ናት?
ጥሩነሽ ዲባባ ለአትሌቲክስ ህይወት አፈ-ታሪክ (Legend) እና የሴቶች አትሌቲክስ አብዮተኛ ነች። እሷ ብቻ አሸናፊ ሳይሆን፣ የሴት አትሌቶች የአለምን መድረክ መቆጣጠር እንደሚችሉ ያሳየች አብራሪ ነች። በረጅም ርቀት ሩጫ ታሪክ ውስጥ በአይነቱ የመጀመሪያ የሆነውን የኦሎምፒክ ድርብ ድል (5000 ሜትር እና 10,000 ሜትር) ያስመዘገበችው የመጀመሪያ ሴት አትሌት በመሆን ስሟ በታሪክ ሰፍሯል። በአጠቃላይ ለኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን ለመላው አለም ለአትሌቲክስ ህይወት ልዩ አሻራዋን ያሳረፈች ታላቅ አትሌት ናት።
የአለምን የአትሌቲክስ መድረክ ለረጅም ጊዜ በበላይነት የገዛችው አትሌት ጥሩነሽ ዲባባ፣ ድልን ከስጦታነት በላይ ከታታሪነት እና ቁርጠኝነት እንደሚመጣ ያስመሰከረች ታላቅ አትሌት ነች። የእሷ የስኬት ጉዞ ለብዙዎች በተለይም ለወጣቱ ትውልድ እጅግ አርአያነት ያለው ነው።የአትሌቷ ጥሩነሽ ዲባባ ስኬት ድንገተኛ ሳይሆን የብዙ ነገሮች ውህደት ውጤት ነው። እሷን ልዩ የሚያደርጓት እና ትውልድ የሚማርባቸው ዋና ዋና ነጥቦች እነዚህ ናቸው፦
1. የአሸናፊነት መንፈስ እና ስነ-ልቦና
🇪🇹 የማይናወጥ የአዕምሮ ጥንካሬ እና ራስ መተማመን
ጥሩነሽ ወደ ትራክ ስትገባ አስቀድሞ የውድድሩን ውጤት እንደምትወስን አትጠራጠርም ነበር። ይህ ራስ መተማመን በደሟ ውስጥ እንደተዋሃደ ፣ ለተመልካችም ጭምር ይተላለፍ ነበር። ተፎካካሪዎቿ የሷን ብቃት ያውቁ ስለነበር ውድድሩ ከመጀመሩ በፊት የስነልቦና ጫና ውስጥ ይገቡ ነበር። ይህ የአሸናፊነት አስተሳሰብ ለስኬቷ ትልቅ ሚስጥር ነው።
ጥሩነሽ ዲባባን ከአቻዎቿ የሚለየው ዋነኛው ነገር የውስጥዋ የአሸናፊነት ስነ-ልቦና ነው። ወደ ትልቁ መድረክ ከመምጣቷ በፊትም ሆነ ከስኬት በኋላ፣ በራሷ ላይ ያላት እምነት እና የፍርሃት ስሜት አለመኖር ተወዳዳሪ አልባ ያደርጋታል።
🇪🇹 ታታሪነት እና የማይታክት ስራ፡
ጥሩነሽ በተፈጥሮ ያገኘችው ችሎታ ቢኖራትም፣ ስራ የሌለበት ስኬት የለም የሚለውን መርህ አጥብቃ ትከተል ነበር። በየቀኑ የምታደርገው ልምምድ፣ የምትከተለው የዲሲፕሊን ህይወት እና ለስፖርቷ የነበራት ጥብቅ ቁርጠኝነት ወደ መድረክ ከወጣች በኋላ ተወዳዳሪ አልባ አድርጓታል። ከታላላቅ ውድድሮች በፊት የምትሰራው ስልታዊ ዝግጅት ለድሏ ወሳኝ ነበር።
ጥሩነሽ ከልጅነቷ ጀምሮ ለድል ልዩ ፍላጎት እንደነበራት በተደጋጋሚ ተገልጿል። ይህ ውስጣዊ ጥማት በውድድር ጊዜ ተስፋ እንዳትቆርጥ ያደርጋታል።
🇪🇹 የማይናወጥ የራስ መተማመን፡
በትልልቅ ሻምፒዮናዎች ላይ ከሌሎች አትሌቶች ጋር ስትወዳደር ፍርሃት አይታይባትም ነበር። ይህ የራስ መተማመን ለውድድሩ ስትዘጋጅ ከምታደርገው ዝግጅት የመጣ ነው።
🇪🇹 የስነ-ልቦና ጥንካሬ፡
በውድድሩ መሃል የፍጥነት ለውጥ ለማድረግ ስታስብ ወይም በሌሎች አትሌቶች ጫና ስር ስትሆን፣ የአሸናፊነት ስነ-ልቦናዋ ሁሉንም ተፈታትኖዎች ለመቋቋም ያስችላታል። ይህ የውድድር ጊዜ የአእምሮ ዝግጁነት ከስልጠና ልምምድ ጋር የተያያዘ ነው።
2. የስልጠና ዲስፕሊን እና ቁርጠኝነት
ያለ አሰልጣኝዋ እና የቡድን አጋሮቿ ትብብር የእሷ ድሎች እንደማይመጡ ብትገልጽም፣ የራሷ የሆነ የስልጠና ዲስፕሊን እና ትዕግስት ለስኬቷ ወሳኝ ናቸው።
🔹ረጅም ጊዜ የሚወስድ ዝግጅት፡
ታላላቅ ውድድሮችን ከመጀመሯ በፊት ለዓመታት ትዘጋጃለች። ይህ ዝግጅት የሰውነት ጥንካሬን ከመገንባት ባለፈ የአዕምሮ ጥንካሬንም ይገነባል።
🔹የዕለት ተዕለት ልምምድ፡
ምንም አይነት ችግር ቢያጋጥማት የስልጠና ፕሮግራሟን አትሰርዝም ነበር። ወጥነት ያለው ስልጠና የሰውነትን ብቻ ሳይሆን የአዕምሮን ብቃትም ያሳድጋል።
🔹ትኩረት፡
በስልጠና ጊዜ ሙሉ ትኩረት በመስጠት መመሪያዎችን ትከተላለች። ይህ ትኩረት በትልቁ መድረክ ላይ የሚሰራውን ስትራቴጂ ለመገንባት ያግዛታል።
3. የውድድር ቁጥጥር እና ታክቲካል ብልህነት እና ስልት ቀያሽነት
ጥሩነሽ የሩጫውን ፍጥነት ከመቆጣጠር ጀምሮ ተፎካካሪዎቿን በሚገባ በማጥናትና በማንበብ ትታወቃለች። ብዙውን ጊዜ በሩጫው መጀመሪያ ላይ ሃይል ሳታባክን በቡድን ውስጥ ትቆያለች፣ ከዚያም ሩጫው ሲጠናከር ፍጥነቷን በመጨመር ሌሎችን በማስጨነቅ የመጨረሻውን ስፕሪንት ለመልቀቅ ትዘጋጃለች። ይህ የስልት ብቃት የረጅም ርቀት ንግሥት የሚል ስም እንድታገኝ አስችሏታል።
ጥሩነሽ ዲባባ በውድድር ጊዜ ለተመልካቾች አሰልቺ ሊመስል የሚችል የተረጋጋ እና ቁጥጥር የተሞላበት የሩጫ ስልት ትጠቀማለች። ይህ ግን ለስኬቷ ዋና ሚስጥር ነው።
🔰የሩጫ ስልት፡
ጥሩነሽ በሩጫዋ መጀመሪያ ላይ ፍጥነት አትጨምርም። ሀይልዋን እየቆጠበች፣ ከሌሎች አትሌቶች ጋር ተጣብቃ ትሮጣለች።
🔰የፍጥነት ለውጥ (Kick):
የውድድሩ የመጨረሻ 400 ወይም 200 ሜትር ላይ የምትጨምረው ፍጥነት አስደናቂ ነው። ይህ ድንገተኛ የፍጥነት ለውጥ ሌሎች ተወዳዳሪዎች ለመቋቋም አስቸጋሪ የሚሆንባቸው ሲሆን ብዙ ውድድሮችንም በዚህ አሸንፋለች።
🔰የእርምጃ ቴክኒክ፡
በእርምጃዋ ወጥነት እና ጥራት ላይ የምትሰጠው ትኩረት ድካምን በመቀነስ እና ሀይልን በአግባቡ በመጠቀም ትልቅ ሚና ይጫወታል።
4. ለአሁኑ እና ለቀጣዩ ትውልድ የሚሰጡት ትምህርቶች
📌ተስፋ አለመቁረጥ፦
በሩጫ ታሪክዋ ውድድሮችን አጥታለች፣ ጉዳትም አጋጥሟታል። ነገር ግን ተስፋ ሳትቆርጥ፣ በጉዳቷ ጊዜ እንኳን ወደ ሜዳ የመመለስ ፍላጎቷ የብዙ ወጣቶችን አትሌቶች አነሳስቷል።
📌ለሀገር ክብር መስጠት፦
በየውድድሩ የኢትዮጵያን ባንዲራ በኩራት ስታውለበልብ የነበረችበት መንገድ፣ እሷን እንደ አትሌት ብቻ ሳይሆን እንደ አርአያ እንድትታይ አድርጓታል።
📌የማሸነፍ ስነ-ልቦና፦
ስኬት የሚጀምረው ከአዕምሮ ውስጥ ነው የሚለውን መርህ በራሷ ህይወት በተግባር አሳይታለች።
📌ውጤት ከትጋት ይመጣል፡
ጥሩነሽ የስኬት ምሳሌ ከመሆኑም በላይ፣ ታላቅነት ከታታሪነት እና ቁርጠኝነት እንደሚመጣ ያሳያል።
📌በራስ መተማመን፡
ማንኛውም ወጣት በትውልድ ቦታው ወይም በዕድሜው ምክንያት ተስፋ ሳይቆርጥ በራሱ እንዲተማመን ትምህርት ትሰጣለች።
📌በሕይወት ውስጥ ዲስፕሊን፡
ስልጠና ላይ ያለው ዲስፕሊን በሌላው የሕይወት ክፍልም አስፈላጊ መሆኑን ያመለክታል።
📌የስኬት መተላለፊያ መንገድ፡
የጥሩነሽ ስኬት የሚያሳየው ስኬታማ ለመሆን ተፈጥሮአዊ ችሎታ ብቻውን እንደማይበቃ፣ ጠንክሮ ስራ እና ወጥነት አስፈላጊ መሆኑን ነው።
📌ጽናትና ታጋሽነት፡
ጥሩነሽ ዲባባ በስኬት የተሞላ የአትሌቲክስ ሕይወት ነበራት። ነገር ግን፣ ይህ ስኬት በመንገድ ላይ የነበሩትን ውድቀቶች፣ ጉዳቶች እና ተግዳሮቶች አያሰርዝም። እ.ኤ.አ. በ2008 በቤጂንግ ኦሊምፒክ የ10,000 ሜትር ውድድርን ለመጀመሪያ ጊዜ ስትሮጥ የነበራትን ጽናት፣ ከባድ ውድድሮችን ለመቋቋም የነበራትን ጥንካሬ እና ለዓመታት በአትሌቲክስ ውስጥ ለመቆየት የነበራትን ታጋሽነት ትውልዱ መማር ይገባል። ስኬት የሚመጣው ትግልን እና ውድቀትን አሸንፎ፣ በራስ ህልም ላይ ሳይታክቱ በመስራት ነው።
📌በራስ መተማመን እና መሰናክሎችን ማለፍ፡
የጥሩነሽ ስኬት የሴት አትሌቶችን አቅም ከፍ በማድረግ ረገድ ትልቅ ሚና ተጫውቷል። በዓለም አቀፍ መድረክ ላይ የነበራት የበላይነት፣ ሌሎች ሴት አትሌቶችም በራሳቸው እንዲያምኑ እና የትኛውንም መሰናክል ማለፍ እንደሚችሉ እንዲገነዘቡ አነሳስቷቸዋል። ትውልዱ ከዚህ ሊማረው የሚችለው፣ የሰው ልጅ አቅም ከሥርዓተ ፆታ ወይም ከሌሎች ማንነቶች በላይ መሆኑን ነው። ግብን በመሰረትና በራስ በመተማመን መሥራት የማንኛውንም መሰናክል ለመሻገር የሚቻልበት መንገድ መሆኑን እንድናውቅ ያደርጋል።
📌ጠንክሮ መሥራት እና ተግሣጽ፡
የጥሩነሽ ዲባባ አስደናቂ ታሪክ የተገነባው በችሎታ ላይ ብቻ ሳይሆን፣ በትጋትና ተግሣጽ ላይ ነው። ጠንክሮ መሥራት የረጅም ጊዜ ስኬት ምሰሶ መሆኑን ታሳያለች። በሥልጠና ላይ ያላት ቁርጠኝነት፣ በውድድር ጊዜ ያላት የሥራ ላይ ተግሣጽ እና ለዓላማዋ ያላት ትኩረት ለሁሉም ሰው ትምህርት ሊሆን ይችላል። ምንም እንኳን ተፈጥሯዊ ችሎታ ቢኖረንም፣ እውነተኛ ስኬት የሚመጣው በየቀኑ ከሚደረግ ጠንክሮ መሥራት እና ራስን ከመግዛት ነው።
📌ትህትና እና የስፖርታዊ ጨዋነት መንፈስ፡
ከትራኩ ውጭ፣ ጥሩነሽ የምትታወቀው በትህትናዋ እና በወዳጅነት መንፈሷ ነው። በትልቅ ድልም ሆነ ውድቀት ጊዜ፣ ለተቀናቃኞቿ ያላትን አክብሮት እና ሁልጊዜም የምታሳየው ስፖርታዊ ጨዋነት ለዓለም ምሳሌ ነው። ይህ ለትውልዱ ሊያስተምረው የሚችለው፣ የውድድር ስሜት አስፈላጊ ቢሆንም፣ የእውነተኛው አፈታሪክ መመዘኛ ትህትና እና ለሌሎች ሰዎች ያለን ክብር መሆኑን ነው።
በማጠቃለያ፣ ጥሩነሽ ዲባባ ለቀጣዩ ትውልድ የምትተውላቸው እሴቶች ከሜዳ ሩጫ አልፈው የህይወት ትምህርቶች ናቸው። ጽናት፣ በራስ መተማመን፣ ትጋትና ትህትናን የተማረ ትውልድ በሕይወቱ ውስጥ ማንኛውንም መሰናክል ማለፍ ይችላል። ታሪኳ በሁሉም የሕይወት ዘርፎች የላቀ ለመሆን ለሚፈልጉ ወጣቶች የማያቋርጥ መነሳሳት ሆኖ ይቀጥላል።
By Gebremichael Teklay
18/12/2017
12 months ago
🌼እንኳን አደረሳችሁ🌼
ዊኬር ዲጂታል ሄልዝ 🌼 አዲስ ዓመትን በማስመልከት ለሚቀጥሉት 14 ቀናት በሀገራችን አሉ ከሚባሉ ስፔሻሊስት አና ሰብ ስፔሻሊስት ሐኪሞች ጋር በነፃ የሕክምና ምክክር አገልግሎት አዘጋጅቶላችኋል።
ያሉት ስፔሻሊስቶች
🟥 የሕፃናት
🟥 የውስጥ ደዌ
🟥 የማህፀን፣ ፅንስ እና መካንነት
🟥 የካንሰር
🟥 የቆዳ
🟥 ከአንገት በላይ
🟥 የቀዶ ጥገና
🟥 የአአምሮ
🟥 የስነልቦና
🟥 የስነ ወሲብ እና ሌሎችንም በነፃ ያናግሩ
የዙህ አድል ተጠቃሚ ለመሆን ማድረግ ያለባችሁ
👉 የዊኬር የ ስልክ መተግበሪያን ከፕለይ ስቶር ማውረድ አና መመዝገብ
https://play.google.com/st...
👉 በመቀጠል 9394 📞 ላይ መደወል ብቻ ነዉ።
አንዳያመልጣችሁ!!!!!!
🌼 መልካም በዓል! 🌼
#freeconsultation #wecareet #doctors #medicine #ethiopia #newyear #digitalhealth
ዊኬር ዲጂታል ሄልዝ 🌼 አዲስ ዓመትን በማስመልከት ለሚቀጥሉት 14 ቀናት በሀገራችን አሉ ከሚባሉ ስፔሻሊስት አና ሰብ ስፔሻሊስት ሐኪሞች ጋር በነፃ የሕክምና ምክክር አገልግሎት አዘጋጅቶላችኋል።
ያሉት ስፔሻሊስቶች
🟥 የሕፃናት
🟥 የውስጥ ደዌ
🟥 የማህፀን፣ ፅንስ እና መካንነት
🟥 የካንሰር
🟥 የቆዳ
🟥 ከአንገት በላይ
🟥 የቀዶ ጥገና
🟥 የአአምሮ
🟥 የስነልቦና
🟥 የስነ ወሲብ እና ሌሎችንም በነፃ ያናግሩ
የዙህ አድል ተጠቃሚ ለመሆን ማድረግ ያለባችሁ
👉 የዊኬር የ ስልክ መተግበሪያን ከፕለይ ስቶር ማውረድ አና መመዝገብ
https://play.google.com/st...
👉 በመቀጠል 9394 📞 ላይ መደወል ብቻ ነዉ።
አንዳያመልጣችሁ!!!!!!
🌼 መልካም በዓል! 🌼
#freeconsultation #wecareet #doctors #medicine #ethiopia #newyear #digitalhealth
Sponsored by
Surafel
1 year ago
⭐️አባ ፓይስየስ ዘአቶስ የህይወት ታሪክ ⭐️ (1924-1994) በ20ኛው ክፍለ ዘመን ከታላላቅ እና በጣም ከተከበሩ የኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ሽማግሌዎች አንዱ ነበሩ።
በሰሜን ግሪክ በአቶስ ተራራ ላይ የገዳማዊ ህይወትን በድብቅ ቢኖሩም፣ በዓለም ዙሪያ ላሉ ምእመናን የእውነተኛ ህይወት ብርሃን ሆነው ነበር።
⭐️ የልጅነት ጊዜ: በሐምሌ 25 ቀን 1924 ፋራሳ፣ ቀጶዶቅያ (የአሁኗ ቱርክ) ውስጥ ተወለዱ። በህፃንነታቸው የገጠር ካህን የሆኑት ቅዱስ አርሴኒዮስ ቀጶዶቅያዊው እንደ መነኩሴ እንደሚኖሩ ተንብየውላቸው ነበር።
⭐️የወጣትነት ጊዜ: በግሪክ የእርስ በርስ ጦርነት ወቅት በሠራዊቱ ውስጥ የሬዲዮ ኦፕሬተር ሆነው አገልግለዋል። ምንም እንኳን ከባድ ውጊያዎች ቢኖሩም መሳሪያ ላለመተኮስ ቆርጠው ነበር።
⭐️ ገዳማዊ ህይወት: በ1950 ወደ አቶስ ተራራ ገቡ እና ለአብዛኛው የህይወት ዘመናቸው እዚያው ኖረዋል። በተለያዩ ገዳማትና ገዳማት ውስጥ በመኖር በጸሎት፣ በጾም እና በሌሎች መንፈሳዊ ልምምዶች አደጉ።
⭐️ የበሽታ እና የፍልሰት ጊዜ: በ1966 በሳንባ ህመም ምክንያት ሆስፒታል ገብተው የሳንባቸው ክፍል ተወግዷል። ከህክምና በኋላ ወደ አቶስ ተራራ ተመለሱ።
⭐️ የመጨረሻ ዓመታት: በ1979 ወደ ፓናጎውዳ ገዳም (የኩትሎሞውሲዮ ገዳም ንብረት) ተዛወሩ፣ እዚያም በሰፊው ይታወቁ ጀመር። ከዓለም ዙሪያ የመጡ ብዙ ሰዎች እሳቸውን ለማየት እና ለመነጋገር ይመጡ ነበር።
⭐️ ዕረፍት: በሐምሌ 12 ቀን 1994 ዓርፈው በሱሮቲ፣ ተሰሎንቄ በሚገኘው ቅዱስ ዮሐንስ ወንጌላዊው ገዳም ተቀበሩ።
ትምህርቶቻቸው:
ቅዱስ ፓይስየስ በትምህርቶቻቸው ለዘመናችን ሰው የሚረዳ መንፈሳዊ ጥበብ ይሰጡ ነበር። በፍቅር፣ በትህትና እና በመስዋዕትነት ላይ ያተኮሩ ነበሩ። ቁሳዊ ነገሮች ደስታን እንደማያመጡ እና ሰዎች ሕይወታቸውን በማቃለል ከዓለማዊ ጭንቀት ነፃ መውጣት እንዳለባቸው አስተምረዋል። የማያቋርጥ ጸሎትን፣ ትግልን እና ራስን መካድን ያበረታቱ ነበር።
ተአምራቶቻቸው:
ቅዱስ ፓይስየስ በህይወት ዘመናቸውም ሆነ ከዕረፍታቸው በኋላ ብዙ ተአምራትን እንዳደረጉ ይታመናል። ክላየርቮየንስ (የማየት) እና በልሳን የመናገር ስጦታዎች እንደነበሯቸው ተዘግቧል። ብዙዎችን ከበሽታዎች እና ከሰይጣናዊ ጥቃቶች እንደፈወሱ ብዙ ምስክርነቶች አሉ። እርሳቸውም የአምላካዊውን የፍቅር እና የጥበቃ መሳሪያ ነበሩ።
ቅዱስ ፓይስየስ ዘአቶስ ለብዙዎች መሪ እና ብርሃን የሆኑ ታላቅ መንፈሳዊ ሰው ነበሩ። የህይወታቸው ምሳሌ እና ትምህርታቸው እስከ ዛሬ ድረስ በብዙዎች ልብ ውስጥ ሕያው ነው።
ዋና አከፋፋይ :- ሀሁ መጻሕፍት መደብር
🤖🤖🤖
በመደብራችን ሁሉም አይነት መጻህፍት ይገኛሉ። የትምህርት መርጃ መጻህፍት፣ የልብወለድና የታሪክ መጻህፍት፣ መንፈሳዊና አለማዊ መጻህፍት፣ የግጥምና የወግ መጻህፍት፣ የፖለቲካና ኢኮኖሚ እሳቤ መጻህፍት፣ የፍልስፍና እና የስነልቦና መጻህፍት ሁሉም አሉ። ሀሁ መጥታችሁ የፈለጋችሁትን ብቻ ሳይሆን የረሳችሁትንም መጻህፍት ታገኛላችሁ። ከእናንተ የሚጠበቀው ግዜ ወስናችሁ መምጣት ብቻ ነው።
ሌላው በመደብራችን ከ20—50% ቅናሽ አለ። አስር መጽሀፍ ለሚገዙ ደንበኞቻችን ደግሞ አንድ መጽሀፍ በነጻ እናበረክታለን። ስትጎበኙን በደስታ፣ በቅልጥፍና እናስተናግዳችኋለን። ባላችሁበት ሆናችሁ መረጃ ለመጠየቅ ካሻችሁም ስልኩን አንስታችሁ ሀሎ በሉን።
በመደብራችን ሀሁ መጻህፍት ሁሉንም አይነት መጽሀፍ ያገኛሉ፦
የቆዩ እና አዲስ
መንፈሳዊም ሆነ አለማዊ
ክላሲክም ሆነ ዘመናዊ
የታሪክ፣ የፍልስፍና፣ ልብወለድ፣ የትምህርት፣ የስነልቦና፣ የሃይማኖት፣ ግለታሪክ ወዘተ
ሀሁ መጻህፍት መደብርን
በቲክቶክ https://www.tiktok.com/@fa...
እንዲሁም በራሱ የፌስቡክ ገጽ https://www.facebook.com/h...
ማግኘት ይቻላል።
የፈለጋችሁትን መጽሀፍ እዘዙን፣ ጠይቁን። በቅልጥፍና፣ ከ20-50% በሚደርስ ቅናሽ፣ በደስታ እናቀርብላችኋለን።
አስታውሱ! በመደብራችን 10 መጻህፍት ለሚገዛ 1 መጽሀፍ በነጻ እንሰጣለን።
#የሀሁ_መጽሐፍት_መደብር
አድራሻ ሜክሲኮ ደብረወርቅ ህንጻ
አራት ኪሎ አብርሆት ጎን
ስ.ቁ 0911006705/0924408461
በሰሜን ግሪክ በአቶስ ተራራ ላይ የገዳማዊ ህይወትን በድብቅ ቢኖሩም፣ በዓለም ዙሪያ ላሉ ምእመናን የእውነተኛ ህይወት ብርሃን ሆነው ነበር።
⭐️ የልጅነት ጊዜ: በሐምሌ 25 ቀን 1924 ፋራሳ፣ ቀጶዶቅያ (የአሁኗ ቱርክ) ውስጥ ተወለዱ። በህፃንነታቸው የገጠር ካህን የሆኑት ቅዱስ አርሴኒዮስ ቀጶዶቅያዊው እንደ መነኩሴ እንደሚኖሩ ተንብየውላቸው ነበር።
⭐️የወጣትነት ጊዜ: በግሪክ የእርስ በርስ ጦርነት ወቅት በሠራዊቱ ውስጥ የሬዲዮ ኦፕሬተር ሆነው አገልግለዋል። ምንም እንኳን ከባድ ውጊያዎች ቢኖሩም መሳሪያ ላለመተኮስ ቆርጠው ነበር።
⭐️ ገዳማዊ ህይወት: በ1950 ወደ አቶስ ተራራ ገቡ እና ለአብዛኛው የህይወት ዘመናቸው እዚያው ኖረዋል። በተለያዩ ገዳማትና ገዳማት ውስጥ በመኖር በጸሎት፣ በጾም እና በሌሎች መንፈሳዊ ልምምዶች አደጉ።
⭐️ የበሽታ እና የፍልሰት ጊዜ: በ1966 በሳንባ ህመም ምክንያት ሆስፒታል ገብተው የሳንባቸው ክፍል ተወግዷል። ከህክምና በኋላ ወደ አቶስ ተራራ ተመለሱ።
⭐️ የመጨረሻ ዓመታት: በ1979 ወደ ፓናጎውዳ ገዳም (የኩትሎሞውሲዮ ገዳም ንብረት) ተዛወሩ፣ እዚያም በሰፊው ይታወቁ ጀመር። ከዓለም ዙሪያ የመጡ ብዙ ሰዎች እሳቸውን ለማየት እና ለመነጋገር ይመጡ ነበር።
⭐️ ዕረፍት: በሐምሌ 12 ቀን 1994 ዓርፈው በሱሮቲ፣ ተሰሎንቄ በሚገኘው ቅዱስ ዮሐንስ ወንጌላዊው ገዳም ተቀበሩ።
ትምህርቶቻቸው:
ቅዱስ ፓይስየስ በትምህርቶቻቸው ለዘመናችን ሰው የሚረዳ መንፈሳዊ ጥበብ ይሰጡ ነበር። በፍቅር፣ በትህትና እና በመስዋዕትነት ላይ ያተኮሩ ነበሩ። ቁሳዊ ነገሮች ደስታን እንደማያመጡ እና ሰዎች ሕይወታቸውን በማቃለል ከዓለማዊ ጭንቀት ነፃ መውጣት እንዳለባቸው አስተምረዋል። የማያቋርጥ ጸሎትን፣ ትግልን እና ራስን መካድን ያበረታቱ ነበር።
ተአምራቶቻቸው:
ቅዱስ ፓይስየስ በህይወት ዘመናቸውም ሆነ ከዕረፍታቸው በኋላ ብዙ ተአምራትን እንዳደረጉ ይታመናል። ክላየርቮየንስ (የማየት) እና በልሳን የመናገር ስጦታዎች እንደነበሯቸው ተዘግቧል። ብዙዎችን ከበሽታዎች እና ከሰይጣናዊ ጥቃቶች እንደፈወሱ ብዙ ምስክርነቶች አሉ። እርሳቸውም የአምላካዊውን የፍቅር እና የጥበቃ መሳሪያ ነበሩ።
ቅዱስ ፓይስየስ ዘአቶስ ለብዙዎች መሪ እና ብርሃን የሆኑ ታላቅ መንፈሳዊ ሰው ነበሩ። የህይወታቸው ምሳሌ እና ትምህርታቸው እስከ ዛሬ ድረስ በብዙዎች ልብ ውስጥ ሕያው ነው።
ዋና አከፋፋይ :- ሀሁ መጻሕፍት መደብር
🤖🤖🤖
በመደብራችን ሁሉም አይነት መጻህፍት ይገኛሉ። የትምህርት መርጃ መጻህፍት፣ የልብወለድና የታሪክ መጻህፍት፣ መንፈሳዊና አለማዊ መጻህፍት፣ የግጥምና የወግ መጻህፍት፣ የፖለቲካና ኢኮኖሚ እሳቤ መጻህፍት፣ የፍልስፍና እና የስነልቦና መጻህፍት ሁሉም አሉ። ሀሁ መጥታችሁ የፈለጋችሁትን ብቻ ሳይሆን የረሳችሁትንም መጻህፍት ታገኛላችሁ። ከእናንተ የሚጠበቀው ግዜ ወስናችሁ መምጣት ብቻ ነው።
ሌላው በመደብራችን ከ20—50% ቅናሽ አለ። አስር መጽሀፍ ለሚገዙ ደንበኞቻችን ደግሞ አንድ መጽሀፍ በነጻ እናበረክታለን። ስትጎበኙን በደስታ፣ በቅልጥፍና እናስተናግዳችኋለን። ባላችሁበት ሆናችሁ መረጃ ለመጠየቅ ካሻችሁም ስልኩን አንስታችሁ ሀሎ በሉን።
በመደብራችን ሀሁ መጻህፍት ሁሉንም አይነት መጽሀፍ ያገኛሉ፦
የቆዩ እና አዲስ
መንፈሳዊም ሆነ አለማዊ
ክላሲክም ሆነ ዘመናዊ
የታሪክ፣ የፍልስፍና፣ ልብወለድ፣ የትምህርት፣ የስነልቦና፣ የሃይማኖት፣ ግለታሪክ ወዘተ
ሀሁ መጻህፍት መደብርን
በቲክቶክ https://www.tiktok.com/@fa...
እንዲሁም በራሱ የፌስቡክ ገጽ https://www.facebook.com/h...
ማግኘት ይቻላል።
የፈለጋችሁትን መጽሀፍ እዘዙን፣ ጠይቁን። በቅልጥፍና፣ ከ20-50% በሚደርስ ቅናሽ፣ በደስታ እናቀርብላችኋለን።
አስታውሱ! በመደብራችን 10 መጻህፍት ለሚገዛ 1 መጽሀፍ በነጻ እንሰጣለን።
#የሀሁ_መጽሐፍት_መደብር
አድራሻ ሜክሲኮ ደብረወርቅ ህንጻ
አራት ኪሎ አብርሆት ጎን
ስ.ቁ 0911006705/0924408461
1 year ago
በዲ/ን ያረጋል አበጋዝ
ሰዎች በአጠቃላይ በተለይም ደግሞ በዘመናችን ያሉ ወጣቶች ለልዩ ልዩ ተጽዕኖዎች ከመጋለጣቸው የተነሣ የተለያዩ ጥያቄዎች በአእምሯቸው ይመላለሳሉ።
በተለይም እንዲህ የሚሉት ጥያቄዎች ከብዙ ወጣቶች በተደጋጋሚ ይሰማሉ፡- እውነት ያለው በኦርቶዶክስ ክርስትና ውስጥ መሆኑን እንዴት እርግጠኛ መሆን እንችላለን? ሰው በተወለደበት ማኅበረሰብ ባገኘው እምነት ወደ እውነትና ዘለዓለማዊ ሕይወት መድረስ አይችልምን? በሁሉም ሃይማኖት ውስጥ ያለው አስተምህሮና መዳረሻስ አንድ አይደለምን?
በሂንዱይዝም ውስጥ አሉ የሚባሉት ታላላቅ ሰዎች (ጉሩዎች) የሚያደርጓቸው አስገራሚ ነገሮች ከእግዚአብሔር ኃይል የተገኙ አይደሉም ማለት እንዴት ይቻላል? ዮጋ የሚባለው የተመስጦ ልምምድስ ከሃይማኖት ጋር ይገናኛልን? ክርስቲያን ሆኜ ዮጋን ብለማመድ ምን ችግር አለው? . . .
ምናልባት እርስዎም እነዚህንና እነዚህን የመሰሉ ጥያቄዎች በአእምሮዎ የሚመላለሱ ከሆነ ወይም ጉዳዮቹ የሚያሳስቡዎት ከሆነ፣ ይህ መጽሐፍ ለእርስዎ ነው። የዚህ መጽሐፍ ጸሐፊ ራሱ በእንደዚህ ያሉ ጥያቄዎችና ፈተናዎች ውስጥ ያለፈ ሰው ነው።
በእነዚህ ጥያቄዎች ውስጥ ያለፈ ብቻ ሳይሆን ለጥያቆዎቹ መልስ ለማግኘት ሲል የራሱን ሕይወት ለአደጋ እስከ ማጋለጥ ደርሶ በጣም ሩቅ በሆኑ ቦታዎችና ፈታኝ በሆኑ ሁኔታዎች ውስጥ ራሱን አስገብቶ በራሱ ላይ ሙከራ አድርጎ መልሱን ያገኘ ሰው ነው።
የዚህ መጽሐፍ ደራሲ ከግሪክ ተነሥቶ ወደ ህንድ አገር ሄዶ በዚያ ካሉ የሂንዱይዝም ታላላቅ ጉሩዎች ጋር ተገናኝቶ ያየውንና በራሱ ላይ በተጨባጭ የደረሰበትን ነገር የጻፈው እንደ እርሱ ያለ ጥያቄ ያላቸው ሰዎች በእርሱ የደረሰው ችግር ሳይደርስባቸውና ራሳቸውን ለአደጋ ማጋለጥ ሳያስፈልጋቸው ከእርሱ የድካም ፍሬ ትምህርት መውሰድ ይችሉ ዘንድ ነው።
ስለዚህ ከዚህ ዓይነቱ ተግባራዊ ሙከራና ውጤት መማር ጠቃሚም ተገቢም ነው። ወንድማችን ዲ/ን ሁነኛው ተሾመም ይህን መጽሐፍ ወደ አማርኛ ተርጉሞ ስላቀረበልን ከልብ አመሰግነዋለሁ። እግዚአብሔር ለወንድማችን መልካም ዋጋ ይክፈልልን፣ እኛንም አንብበን ለመጠቀም ይርዳን!
ዋና አከፋፋይ =- #የሀሁ_መጽሐፍት_መደብር
በመደብራችን ሁሉም አይነት መጻህፍት ይገኛሉ። የትምህርት መርጃ መጻህፍት፣ የልብወለድና የታሪክ መጻህፍት፣ መንፈሳዊና አለማዊ መጻህፍት፣ የግጥምና የወግ መጻህፍት፣ የፖለቲካና ኢኮኖሚ እሳቤ መጻህፍት፣ የፍልስፍና እና የስነልቦና መጻህፍት ሁሉም አሉ። ሀሁ መጥታችሁ የፈለጋችሁትን ብቻ ሳይሆን የረሳችሁትንም መጻህፍት ታገኛላችሁ። ከእናንተ የሚጠበቀው ግዜ ወስናችሁ መምጣት ብቻ ነው።
ሌላው በመደብራችን ከ20—50% ቅናሽ አለ። አስር መጽሀፍ ለሚገዙ ደንበኞቻችን ደግሞ አንድ መጽሀፍ በነጻ እናበረክታለን። ስትጎበኙን በደስታ፣ በቅልጥፍና እናስተናግዳችኋለን። ባላችሁበት ሆናችሁ መረጃ ለመጠየቅ ካሻችሁም ስልኩን አንስታችሁ ሀሎ በሉን።
በመደብራችን ሀሁ መጻህፍት ሁሉንም አይነት መጽሀፍ ያገኛሉ፦
የቆዩ እና አዲስ
መንፈሳዊም ሆነ አለማዊ
ክላሲክም ሆነ ዘመናዊ
የታሪክ፣ የፍልስፍና፣ ልብወለድ፣ የትምህርት፣ የስነልቦና፣ የሃይማኖት፣ ግለታሪክ ወዘተ
ሀሁ መጻህፍት መደብርን
በቲክቶክ https://www.tiktok.com/@fa...
እንዲሁም በራሱ የፌስቡክ ገጽ https://www.facebook.com/h...
ማግኘት ይቻላል።
የፈለጋችሁትን መጽሀፍ እዘዙን፣ ጠይቁን። በቅልጥፍና፣ ከ20-50% በሚደርስ ቅናሽ፣ በደስታ እናቀርብላችኋለን።
አስታውሱ! በመደብራችን 10 መጻህፍት ለሚገዛ 1 መጽሀፍ በነጻ እንሰጣለን።
#የሀሁ_መጽሐፍት_መደብር
አድራሻ ሜክሲኮ ደብረወርቅ ህንጻ
አራት ኪሎ አብርሆት ጎን
ስ.ቁ 0911006705/0924408461
ሰዎች በአጠቃላይ በተለይም ደግሞ በዘመናችን ያሉ ወጣቶች ለልዩ ልዩ ተጽዕኖዎች ከመጋለጣቸው የተነሣ የተለያዩ ጥያቄዎች በአእምሯቸው ይመላለሳሉ።
በተለይም እንዲህ የሚሉት ጥያቄዎች ከብዙ ወጣቶች በተደጋጋሚ ይሰማሉ፡- እውነት ያለው በኦርቶዶክስ ክርስትና ውስጥ መሆኑን እንዴት እርግጠኛ መሆን እንችላለን? ሰው በተወለደበት ማኅበረሰብ ባገኘው እምነት ወደ እውነትና ዘለዓለማዊ ሕይወት መድረስ አይችልምን? በሁሉም ሃይማኖት ውስጥ ያለው አስተምህሮና መዳረሻስ አንድ አይደለምን?
በሂንዱይዝም ውስጥ አሉ የሚባሉት ታላላቅ ሰዎች (ጉሩዎች) የሚያደርጓቸው አስገራሚ ነገሮች ከእግዚአብሔር ኃይል የተገኙ አይደሉም ማለት እንዴት ይቻላል? ዮጋ የሚባለው የተመስጦ ልምምድስ ከሃይማኖት ጋር ይገናኛልን? ክርስቲያን ሆኜ ዮጋን ብለማመድ ምን ችግር አለው? . . .
ምናልባት እርስዎም እነዚህንና እነዚህን የመሰሉ ጥያቄዎች በአእምሮዎ የሚመላለሱ ከሆነ ወይም ጉዳዮቹ የሚያሳስቡዎት ከሆነ፣ ይህ መጽሐፍ ለእርስዎ ነው። የዚህ መጽሐፍ ጸሐፊ ራሱ በእንደዚህ ያሉ ጥያቄዎችና ፈተናዎች ውስጥ ያለፈ ሰው ነው።
በእነዚህ ጥያቄዎች ውስጥ ያለፈ ብቻ ሳይሆን ለጥያቆዎቹ መልስ ለማግኘት ሲል የራሱን ሕይወት ለአደጋ እስከ ማጋለጥ ደርሶ በጣም ሩቅ በሆኑ ቦታዎችና ፈታኝ በሆኑ ሁኔታዎች ውስጥ ራሱን አስገብቶ በራሱ ላይ ሙከራ አድርጎ መልሱን ያገኘ ሰው ነው።
የዚህ መጽሐፍ ደራሲ ከግሪክ ተነሥቶ ወደ ህንድ አገር ሄዶ በዚያ ካሉ የሂንዱይዝም ታላላቅ ጉሩዎች ጋር ተገናኝቶ ያየውንና በራሱ ላይ በተጨባጭ የደረሰበትን ነገር የጻፈው እንደ እርሱ ያለ ጥያቄ ያላቸው ሰዎች በእርሱ የደረሰው ችግር ሳይደርስባቸውና ራሳቸውን ለአደጋ ማጋለጥ ሳያስፈልጋቸው ከእርሱ የድካም ፍሬ ትምህርት መውሰድ ይችሉ ዘንድ ነው።
ስለዚህ ከዚህ ዓይነቱ ተግባራዊ ሙከራና ውጤት መማር ጠቃሚም ተገቢም ነው። ወንድማችን ዲ/ን ሁነኛው ተሾመም ይህን መጽሐፍ ወደ አማርኛ ተርጉሞ ስላቀረበልን ከልብ አመሰግነዋለሁ። እግዚአብሔር ለወንድማችን መልካም ዋጋ ይክፈልልን፣ እኛንም አንብበን ለመጠቀም ይርዳን!
ዋና አከፋፋይ =- #የሀሁ_መጽሐፍት_መደብር
በመደብራችን ሁሉም አይነት መጻህፍት ይገኛሉ። የትምህርት መርጃ መጻህፍት፣ የልብወለድና የታሪክ መጻህፍት፣ መንፈሳዊና አለማዊ መጻህፍት፣ የግጥምና የወግ መጻህፍት፣ የፖለቲካና ኢኮኖሚ እሳቤ መጻህፍት፣ የፍልስፍና እና የስነልቦና መጻህፍት ሁሉም አሉ። ሀሁ መጥታችሁ የፈለጋችሁትን ብቻ ሳይሆን የረሳችሁትንም መጻህፍት ታገኛላችሁ። ከእናንተ የሚጠበቀው ግዜ ወስናችሁ መምጣት ብቻ ነው።
ሌላው በመደብራችን ከ20—50% ቅናሽ አለ። አስር መጽሀፍ ለሚገዙ ደንበኞቻችን ደግሞ አንድ መጽሀፍ በነጻ እናበረክታለን። ስትጎበኙን በደስታ፣ በቅልጥፍና እናስተናግዳችኋለን። ባላችሁበት ሆናችሁ መረጃ ለመጠየቅ ካሻችሁም ስልኩን አንስታችሁ ሀሎ በሉን።
በመደብራችን ሀሁ መጻህፍት ሁሉንም አይነት መጽሀፍ ያገኛሉ፦
የቆዩ እና አዲስ
መንፈሳዊም ሆነ አለማዊ
ክላሲክም ሆነ ዘመናዊ
የታሪክ፣ የፍልስፍና፣ ልብወለድ፣ የትምህርት፣ የስነልቦና፣ የሃይማኖት፣ ግለታሪክ ወዘተ
ሀሁ መጻህፍት መደብርን
በቲክቶክ https://www.tiktok.com/@fa...
እንዲሁም በራሱ የፌስቡክ ገጽ https://www.facebook.com/h...
ማግኘት ይቻላል።
የፈለጋችሁትን መጽሀፍ እዘዙን፣ ጠይቁን። በቅልጥፍና፣ ከ20-50% በሚደርስ ቅናሽ፣ በደስታ እናቀርብላችኋለን።
አስታውሱ! በመደብራችን 10 መጻህፍት ለሚገዛ 1 መጽሀፍ በነጻ እንሰጣለን።
#የሀሁ_መጽሐፍት_መደብር
አድራሻ ሜክሲኮ ደብረወርቅ ህንጻ
አራት ኪሎ አብርሆት ጎን
ስ.ቁ 0911006705/0924408461
1 year ago
ከቤት ሰራተኝነት እስከ ባንክ ባለሙያነት
#ethiopia | ገነት ጌታቸው ትባላለች፡፡ ከምድር የነበራት ትውውቅ የጀመረው በውቦቹ መፍለቂያ ወሎ በኩል ነበር፡፡
በደቡብ ወሎ ዞን ተንታ ወረዳ ልዩ ስሙ መቅደላ ወይም ይሎል ተብሎ በሚጠራ ገጠራማ ቦታ ተወለደች፡፡
አስተዳደጓ ከገጠራማ እኩዮቿ ጋር አቻ ነው፡፡ ከብት ስትጠብቅ፣ ውሃ ከምንጭ ስትቀዳና እንጨት ስትለቅም አድጋለች፡፡
በሚገባ መመገብ ከመቻሏ በፊት ምግቧን እያበሰለች ነው ያደገችው፡፡
ለቤተሰቧ ቶና ናት - ፈጣንና ደፋሪቷ ገነት ጌታቸው፡፡ እናቷ በ1983 ከ7ኛ ክፍል ትምህርት አቋርጣ በትዳር ታሰረች፡፡
አባቷ አርሶ አደፋርሶ የሚያበላ ገበሬ ነው፡፡ እናቷ ለትምህርት ልዩ ፍቅር ነበራት፡፡
ትንሿ ገነት የእናቷን የመማር ቁጭት አዝላ አስኳላ ዘለቀች፡፡ ከአንድ እስከ አራት እዛው በቅርቧ ያለ ትምህርት ቤት ተማረች፡፡
ከዚያም በኋላ አምስተኛ ክፍል ለመማር ከምትኖርበት ስምንት ኪሎ ሜትር በየቀኑ እየተመላለሰች ተማረች፡፡
ይህ ስፍራ ተራራማ ቦታ ስለነበር መንገዱ ለትንሿ ገነት ፍጹም አመቺ አልነበረም፡፡ የተሻለ ትምህርት ፍለጋ ዘመድ ጋር መጣች።
የዘመድ ቤት ሌላ ፈተና ሌላ መንገድ ታቅፎ ተቀበላት፡፡ ረሀብ፣ መገረፍ የስነልቦና ጉዳት እና ፍቅር ማጣት እንደ ልጅ አለመታየት የሠርክ ቀለቦቿ ሆኑ።
ብዙ የልጅነት አእምሮዋ መቋቋም የማይችላቸውን አጥንት ድረስ የሚሰረስሩ ንግግሮች ታደምጥ ነበር።
ለትንሽ ልቧ የሚከብደውን ፈተና በምን እንደቻለችው እሷም አታውቅም፡፡ “ምን እንዳስቻለኝ ባላውቅም ሁሉንም እናቴ ለተነጠቀችው ትምህርት ስል ዋጥ አድርጌ አልፈው ነበር” ትላለች።
የቅርብ ዘመዷ (የአጎቷ ልጅ) እሷ እህቴ የምትላት በአንፃራዊነት ጥሩ ነበረች። ብዙ ጫና ታሳድርባት የነበረው የምታኖራት ሴት ነበረች።
ትንሽ ልቧ ብዙ ጊዜ ከቤት ለመጥፋት ከጅሎ ያውቃል። የሶኬት ግርፋት ሰልችቷት ነበር ከቤት ለመውጣት ያሰበችው፡፡
ጠግባ ስለማትበላ ጎረቤት ስትላክ እንጀራ ስጡኝ ማለት ከጅላም ታውቃለች፡፡ ከዓመታት ቆይታ በኋላ ስምንተኛ ክፍልን ተፈትና ወደ ቤተሰቦቿ ቤት ተመለሰች፡፡
በዚሁ ቦታ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቷን ከመኖሪያዋ 17 ኪሎ ሜትር በየቀኑ መመላለስ ስለከበዳት እዛው ተከራይታ መማር ጀመረች። የ11 እና 12ኛ ክፍል ትምህርቷንም ተጨማሪ 7 ኪሎ ሜትር ተጉዛ ተማረች፡፡
ያኔ ራሷን በገንዘብ መደገፍ ነበረባት፡፡ ለዚያም የተንታ ወረዳ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ውስጥ በተወዛዋዥነት ተቀጥራለች፡፡
የዩኒቨርሲቲ ውጤት እስኪመጣ ድረስ ክረምቱን ከዓመታት በፊት ወደኖረችባት አዲስ አበባ መጣች፡፡ በዚህ ጊዜ የዘመድ ቤት አይታሰብም፡፡
ያንን በመተው በሰው ቤት ሰራተኝነት ተቀጥራ መስራት ያዘች፡፡ጊዜውን ጠብቆ የዩኒቨርሲቲ ውጤት መጣላት።
ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ የማኔጅመንት ዘርፍ ትምህርቷን አጠናች። በዩኒቨርሲቲውም ብዙ ነገሮች አስቻጋሪ ነበሩ፡፡
ክረምት ክረምት አሁንም ያገኘችውን ከመስራት አታርፍም፡፡ በዚህም ጊዜ ሆቴሎች ላይ መስተንግዶ ትሰራ ነበር።
ከሶስት ዓመት የዩኒቨርሲቲ ቆይታ በኋላ ህይወት ሀዋሳ ወሰደቻት። በሀዋሳ ኢንደስትሪያል ፓርክ ከአንድ ዓመት በላይ በረዳት የሰው ኃይል አስተዳደር የስራ መደብ ሰራች፡፡
ቀጥላም ወደ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ገባች፡፡ በዚህ ጊዜ ደስታዋ ወደር አልነበረውም፡፡
ቀጥላም ከሀዋሳ ወደ አዲስ አበባ ገባች። ቡና ባንክም የተገልጋይ መስኮት የስራ መደብ ከአንድ ዓመት በላይ ሰርታለች፡፡
አሁን ደግሞ በአማራ ባንክ በቅርንጫፍ መሥሪያ ቤቶች ኦፕሬሽን የስራ መደብ ስር እየሰራች ትገኛለች፡፡
በፕሮጀክት ማኔጅመንት የጀመረችውን የማስተርስ ትምህርት ትምህርትም አጠናቃለች፡፡
አዲስ አበባ የከፈለችው ዋጋ ልጅነቴን ሰርቶታል ትላለች። ጥንካሬዋ የተሰራው እዛ ነው።
ያበረታት የእናቷ ትምህርት አቋርጦ ማግባት ሁልጊዜም ስትቆጭ ስለምታያት በእሷ እንድትካስ ትፈልግ ነበር።
እሱን ለማድረግ መጠንከር የማይሞከረውን መሞከር ነበረባትና በርትታ አሳይታለች።
በዳግማዊት ግርማ
Gazette Plus ጋዜጣ ፕላስ
#ethiopia | ገነት ጌታቸው ትባላለች፡፡ ከምድር የነበራት ትውውቅ የጀመረው በውቦቹ መፍለቂያ ወሎ በኩል ነበር፡፡
በደቡብ ወሎ ዞን ተንታ ወረዳ ልዩ ስሙ መቅደላ ወይም ይሎል ተብሎ በሚጠራ ገጠራማ ቦታ ተወለደች፡፡
አስተዳደጓ ከገጠራማ እኩዮቿ ጋር አቻ ነው፡፡ ከብት ስትጠብቅ፣ ውሃ ከምንጭ ስትቀዳና እንጨት ስትለቅም አድጋለች፡፡
በሚገባ መመገብ ከመቻሏ በፊት ምግቧን እያበሰለች ነው ያደገችው፡፡
ለቤተሰቧ ቶና ናት - ፈጣንና ደፋሪቷ ገነት ጌታቸው፡፡ እናቷ በ1983 ከ7ኛ ክፍል ትምህርት አቋርጣ በትዳር ታሰረች፡፡
አባቷ አርሶ አደፋርሶ የሚያበላ ገበሬ ነው፡፡ እናቷ ለትምህርት ልዩ ፍቅር ነበራት፡፡
ትንሿ ገነት የእናቷን የመማር ቁጭት አዝላ አስኳላ ዘለቀች፡፡ ከአንድ እስከ አራት እዛው በቅርቧ ያለ ትምህርት ቤት ተማረች፡፡
ከዚያም በኋላ አምስተኛ ክፍል ለመማር ከምትኖርበት ስምንት ኪሎ ሜትር በየቀኑ እየተመላለሰች ተማረች፡፡
ይህ ስፍራ ተራራማ ቦታ ስለነበር መንገዱ ለትንሿ ገነት ፍጹም አመቺ አልነበረም፡፡ የተሻለ ትምህርት ፍለጋ ዘመድ ጋር መጣች።
የዘመድ ቤት ሌላ ፈተና ሌላ መንገድ ታቅፎ ተቀበላት፡፡ ረሀብ፣ መገረፍ የስነልቦና ጉዳት እና ፍቅር ማጣት እንደ ልጅ አለመታየት የሠርክ ቀለቦቿ ሆኑ።
ብዙ የልጅነት አእምሮዋ መቋቋም የማይችላቸውን አጥንት ድረስ የሚሰረስሩ ንግግሮች ታደምጥ ነበር።
ለትንሽ ልቧ የሚከብደውን ፈተና በምን እንደቻለችው እሷም አታውቅም፡፡ “ምን እንዳስቻለኝ ባላውቅም ሁሉንም እናቴ ለተነጠቀችው ትምህርት ስል ዋጥ አድርጌ አልፈው ነበር” ትላለች።
የቅርብ ዘመዷ (የአጎቷ ልጅ) እሷ እህቴ የምትላት በአንፃራዊነት ጥሩ ነበረች። ብዙ ጫና ታሳድርባት የነበረው የምታኖራት ሴት ነበረች።
ትንሽ ልቧ ብዙ ጊዜ ከቤት ለመጥፋት ከጅሎ ያውቃል። የሶኬት ግርፋት ሰልችቷት ነበር ከቤት ለመውጣት ያሰበችው፡፡
ጠግባ ስለማትበላ ጎረቤት ስትላክ እንጀራ ስጡኝ ማለት ከጅላም ታውቃለች፡፡ ከዓመታት ቆይታ በኋላ ስምንተኛ ክፍልን ተፈትና ወደ ቤተሰቦቿ ቤት ተመለሰች፡፡
በዚሁ ቦታ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቷን ከመኖሪያዋ 17 ኪሎ ሜትር በየቀኑ መመላለስ ስለከበዳት እዛው ተከራይታ መማር ጀመረች። የ11 እና 12ኛ ክፍል ትምህርቷንም ተጨማሪ 7 ኪሎ ሜትር ተጉዛ ተማረች፡፡
ያኔ ራሷን በገንዘብ መደገፍ ነበረባት፡፡ ለዚያም የተንታ ወረዳ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ውስጥ በተወዛዋዥነት ተቀጥራለች፡፡
የዩኒቨርሲቲ ውጤት እስኪመጣ ድረስ ክረምቱን ከዓመታት በፊት ወደኖረችባት አዲስ አበባ መጣች፡፡ በዚህ ጊዜ የዘመድ ቤት አይታሰብም፡፡
ያንን በመተው በሰው ቤት ሰራተኝነት ተቀጥራ መስራት ያዘች፡፡ጊዜውን ጠብቆ የዩኒቨርሲቲ ውጤት መጣላት።
ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ የማኔጅመንት ዘርፍ ትምህርቷን አጠናች። በዩኒቨርሲቲውም ብዙ ነገሮች አስቻጋሪ ነበሩ፡፡
ክረምት ክረምት አሁንም ያገኘችውን ከመስራት አታርፍም፡፡ በዚህም ጊዜ ሆቴሎች ላይ መስተንግዶ ትሰራ ነበር።
ከሶስት ዓመት የዩኒቨርሲቲ ቆይታ በኋላ ህይወት ሀዋሳ ወሰደቻት። በሀዋሳ ኢንደስትሪያል ፓርክ ከአንድ ዓመት በላይ በረዳት የሰው ኃይል አስተዳደር የስራ መደብ ሰራች፡፡
ቀጥላም ወደ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ገባች፡፡ በዚህ ጊዜ ደስታዋ ወደር አልነበረውም፡፡
ቀጥላም ከሀዋሳ ወደ አዲስ አበባ ገባች። ቡና ባንክም የተገልጋይ መስኮት የስራ መደብ ከአንድ ዓመት በላይ ሰርታለች፡፡
አሁን ደግሞ በአማራ ባንክ በቅርንጫፍ መሥሪያ ቤቶች ኦፕሬሽን የስራ መደብ ስር እየሰራች ትገኛለች፡፡
በፕሮጀክት ማኔጅመንት የጀመረችውን የማስተርስ ትምህርት ትምህርትም አጠናቃለች፡፡
አዲስ አበባ የከፈለችው ዋጋ ልጅነቴን ሰርቶታል ትላለች። ጥንካሬዋ የተሰራው እዛ ነው።
ያበረታት የእናቷ ትምህርት አቋርጦ ማግባት ሁልጊዜም ስትቆጭ ስለምታያት በእሷ እንድትካስ ትፈልግ ነበር።
እሱን ለማድረግ መጠንከር የማይሞከረውን መሞከር ነበረባትና በርትታ አሳይታለች።
በዳግማዊት ግርማ
Gazette Plus ጋዜጣ ፕላስ
1 year ago
13 በመቶ የሚሆኑ የኢትዮጵያ እናቶች የልጅነት እርግዝና ተጋላጭ ናቸዉ ተባለ
#ethiopia | በኢትዮጵያ መሰረታዊ የሚባሉ በሴቶች ላይ የሚደርሱ ጥቃቶች የልጅነት ጋብቻ ፣ግርዛት ፣ አካላዊ አዕምሮአዊ እንዲሁም ስነ ልቦናዊ ጥቃቶች መሆናቸው ተነግሯል።
በኢትዮጵያ ከ18 ዓመት በታች የሚያገቡ ሴቶች ቁጥር በጣም ከፍተኛ ሲሆን ይህም 13 በመቶ የሚሆኑ የኢትዮጵያ እናቶች የልጅነት እርግዝና የሚፈጠርባቸው መሆኑን በፕላን ኢትዮጵያ ኮሙኒኬሽን ክፍል ሃላፊ ዶክተር ምስክር ጌታሁን ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል።ትዳር ውስጥ ከሚገቡት ታዳጊዎች መካከል 75 በመቶ የሚሆኑት አምስተኛ ክፍል ሳይደርሱ ትምህርት የሚያቋርጡ መሆናቸው ተነግሯል።
በ2016 ከ15 እስከ 49 ባሉ ሴቶች ላይ በተሰራ ጥናት በሶማሊ 99 በመቶ፣ በአፋር ደግሞ 91 በመቶ የሚሆኑ ሴቶች መገረዛቸውን ተረጋግጧል ። በተለያዩ አካባቢዎች ያሉ የጸጥታ ችግሮች ህጉ እንዳይተገበር እና የተለያዩ እንቅስቃሴዎች እንዳይደርጉ እንቅፋት ስለሚሆን በታሰበው ልክ ጥቃቶችን ማስቆም እንዳልተቻለ ገልጸውልናል።
የጠለፋ ፣ የአስገድዶ መደፈር ፣ የስነልቦና እና የአዕምሮ ጥቃቶች ቀላል የማይባሉ መሆኑን እና ሁሉም የሚመለከተው አካል በሙሉ ሊሰራበት የሚገባ ጉዳይ መሆኑን ነግረውናል።
ለሴቶች ስጋት የሚሆንባቸው ሳይሆን የሚደግፍ ማህበረሰብ መፍጠር እንደሚገባ እና ጥቃት ያደረሱ ሰዎች በቀላል መንገድ የሚለቀቁ ሳይሆን ህጉን መሰረት ባደረገ መልኩ አስተማሪ የሆነ ቅጣት ሊሰጣቸው እንደሚገባ ይህም ለሌሎች መማሪያ እንደሚሆን ዶክተር ምስክር ጌታሁን ጨምረዉ ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል ።
#ethiopia | በኢትዮጵያ መሰረታዊ የሚባሉ በሴቶች ላይ የሚደርሱ ጥቃቶች የልጅነት ጋብቻ ፣ግርዛት ፣ አካላዊ አዕምሮአዊ እንዲሁም ስነ ልቦናዊ ጥቃቶች መሆናቸው ተነግሯል።
በኢትዮጵያ ከ18 ዓመት በታች የሚያገቡ ሴቶች ቁጥር በጣም ከፍተኛ ሲሆን ይህም 13 በመቶ የሚሆኑ የኢትዮጵያ እናቶች የልጅነት እርግዝና የሚፈጠርባቸው መሆኑን በፕላን ኢትዮጵያ ኮሙኒኬሽን ክፍል ሃላፊ ዶክተር ምስክር ጌታሁን ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል።ትዳር ውስጥ ከሚገቡት ታዳጊዎች መካከል 75 በመቶ የሚሆኑት አምስተኛ ክፍል ሳይደርሱ ትምህርት የሚያቋርጡ መሆናቸው ተነግሯል።
በ2016 ከ15 እስከ 49 ባሉ ሴቶች ላይ በተሰራ ጥናት በሶማሊ 99 በመቶ፣ በአፋር ደግሞ 91 በመቶ የሚሆኑ ሴቶች መገረዛቸውን ተረጋግጧል ። በተለያዩ አካባቢዎች ያሉ የጸጥታ ችግሮች ህጉ እንዳይተገበር እና የተለያዩ እንቅስቃሴዎች እንዳይደርጉ እንቅፋት ስለሚሆን በታሰበው ልክ ጥቃቶችን ማስቆም እንዳልተቻለ ገልጸውልናል።
የጠለፋ ፣ የአስገድዶ መደፈር ፣ የስነልቦና እና የአዕምሮ ጥቃቶች ቀላል የማይባሉ መሆኑን እና ሁሉም የሚመለከተው አካል በሙሉ ሊሰራበት የሚገባ ጉዳይ መሆኑን ነግረውናል።
ለሴቶች ስጋት የሚሆንባቸው ሳይሆን የሚደግፍ ማህበረሰብ መፍጠር እንደሚገባ እና ጥቃት ያደረሱ ሰዎች በቀላል መንገድ የሚለቀቁ ሳይሆን ህጉን መሰረት ባደረገ መልኩ አስተማሪ የሆነ ቅጣት ሊሰጣቸው እንደሚገባ ይህም ለሌሎች መማሪያ እንደሚሆን ዶክተር ምስክር ጌታሁን ጨምረዉ ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል ።
Sponsored by
Surafel
Comments