14 hours ago
የቻይናው ኩባንያ የአዲስአበባ አውቶቡሶችን ወደ ተፈጥሮ ጋዝ ተሽከርካሪዎች የመቀየር ሥራ ጀመረ
ኢትዮጵያ የሕዝብ ማመላለሻ አውቶቡሶችን ከናፍጣ ወደ ተፈጥሮ ጋዝ ለመቀየር የሚያስችል መጠነ ሰፊ ፕሮግራም የጀመረች ሲሆን፥ በቻይናው ኩባንያ የመጀመሪያው ማሻሻያ የተደረገለት አውቶቡስ በአዲስ አበባ የጎዳና ላይ ፍተሻውን በተሳካ ሁኔታ ማጠናቀቁን ቻይና ዴይሊ ዘግቧል።
በቻይናው ጂሲኤል አፍሪካ ኢንዱስትሪያል ግሩፕ የሚመራው ይህ መርሃ ግብር፥ ኢትዮጵያ ከውጭ በሚገባ ነዳጅ ላይ ያላትን ጥገኝነት ለመቀነስ እና ለአካባቢ ጥበቃ ተስማሚ የሆነ የሕዝብ ትራንስፖርትን ለማስፋፋት የምታደርገው ሰፊ ጥረት አካል ነው ተብሏል።
ቻይና ዴይሊ እንደዘገበው፤ ፕሮጀክቱ፤ በአዲስ አበባ አገልግሎት የሚሰጡ ከ2,000 በላይ የሕዝብ ማመላለሻ አውቶቡሶችን በስምንት ወራት ውስጥ ለመቀየር ያለመ ነው።
በተጨማሪም የመንግሥት ንብረት የሆኑ የመርሴዲስ ቤንዝ አውቶቡሶችን ለመቀየር ዝግጅት እየተደረገ ይገኛል።
Seledadotio
Seledadotio
ኢትዮጵያ የሕዝብ ማመላለሻ አውቶቡሶችን ከናፍጣ ወደ ተፈጥሮ ጋዝ ለመቀየር የሚያስችል መጠነ ሰፊ ፕሮግራም የጀመረች ሲሆን፥ በቻይናው ኩባንያ የመጀመሪያው ማሻሻያ የተደረገለት አውቶቡስ በአዲስ አበባ የጎዳና ላይ ፍተሻውን በተሳካ ሁኔታ ማጠናቀቁን ቻይና ዴይሊ ዘግቧል።
በቻይናው ጂሲኤል አፍሪካ ኢንዱስትሪያል ግሩፕ የሚመራው ይህ መርሃ ግብር፥ ኢትዮጵያ ከውጭ በሚገባ ነዳጅ ላይ ያላትን ጥገኝነት ለመቀነስ እና ለአካባቢ ጥበቃ ተስማሚ የሆነ የሕዝብ ትራንስፖርትን ለማስፋፋት የምታደርገው ሰፊ ጥረት አካል ነው ተብሏል።
ቻይና ዴይሊ እንደዘገበው፤ ፕሮጀክቱ፤ በአዲስ አበባ አገልግሎት የሚሰጡ ከ2,000 በላይ የሕዝብ ማመላለሻ አውቶቡሶችን በስምንት ወራት ውስጥ ለመቀየር ያለመ ነው።
በተጨማሪም የመንግሥት ንብረት የሆኑ የመርሴዲስ ቤንዝ አውቶቡሶችን ለመቀየር ዝግጅት እየተደረገ ይገኛል።
Seledadotio
Seledadotio
1 day ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) በአዲስ አበባ የተጠራው የሱዳን ፖለቲካ ሀይሎች ስብሰባ ውዝግብ ፈጠረ፡፡ በአዲስ አበባ ከተማ ከዛሬ አንስቶ ለሚቀጥሉት ቀናት የሚካሄደው የሱዳን ፖለቲካ ሀይሎች ውይይት ከጅምሩ ውዝግብ ተፈጥሮበታል፡፡ ስብሰባው የተጠራው አምስትዮሽ ሀይሎች ማለትም በአፍሪካ ህብረት፣ በኢጋድ፣ በተመድ፣ በአውሮፓ ህብረትና በአረብ ሊግ አማካኝነት ነው፡፡
የስብሰባው ዋነኛ አላማም ባለፈው ወር በበርሊን በተከናወነው 3ተኛው የሱዳን አለም አቀፍ ጉባኤ ላይ ያልተሳተፉ የፖለቲካ ሀይሎችን አገናኝቶ እንዲወያዩ ማድረግ ነው፡፡ በስብሰባው ላይ በርካታ የፖለቲካ ፓርቲዎች እንደሚሳተፉ አስቀድመው ገልፀው የነበረ ቢሆንም በመጨረሻ ሰአት ግን ራሳቸውን ማግለላቸውን የገለፁ ፓርቲዎች እንዳሉ ሱዳን ትሪቢዩን ዘግቧል፡፡ በተለይም ‹‹ሶሙድ›› በሚል የሚጠራው የተለያዩ ፖለቲካ ፓርቲዎችን ያቀፈው ግንባር ክፍፍል መፍጠሩን አስረድቷል፡፡
በቀድሞው የሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሀምዶክ የሚመራው ሶሙድ ውስጥ ከተጠቃለሉት ፓርቲዎች መካከል የተወሰኑት አዲስ አበባ ሲገቡ የተወሰኑት ደግሞ መቅረታቸውን ዘገባው አስታውቋል፡፡ በዚህ ስብሰባ ላይ የመሀመድ ዳጋሎ ፈጥኖ ደራሽ ሀይል አጋር የሆኑ ፓርቲዎች እየተሳተፉ መሆኑን የጠቀሰው ዘገባው በሌተና ጄኔራል አልብሩሀን የሚመራው መንግስት ጥሪ ቢደርሰውም ለመሳተፍ ፈቃደኛ ሳይሆን መቅረቱን ገልጿል፡፡ አምስቱ ቀጣናዊና አለም አቀፍ ድርጅቶች ያዘጋጁት ይህ ስብሰባ በሁለት የተከፈለ ሲሆን ዛሬ የተጀመረው አንደኛው ክፍል ነው፡፡ በቀጣይነት ማለትም ከጁላይ 8 እስከ 9 ሌላ የሱዳን ፖለቲካ ሀይሎችን ያሳተፈ ስብሰባ እንደሚደረግም ዘገባው አስታውቋል፡፡
የስብሰባው ዋነኛ አላማም ባለፈው ወር በበርሊን በተከናወነው 3ተኛው የሱዳን አለም አቀፍ ጉባኤ ላይ ያልተሳተፉ የፖለቲካ ሀይሎችን አገናኝቶ እንዲወያዩ ማድረግ ነው፡፡ በስብሰባው ላይ በርካታ የፖለቲካ ፓርቲዎች እንደሚሳተፉ አስቀድመው ገልፀው የነበረ ቢሆንም በመጨረሻ ሰአት ግን ራሳቸውን ማግለላቸውን የገለፁ ፓርቲዎች እንዳሉ ሱዳን ትሪቢዩን ዘግቧል፡፡ በተለይም ‹‹ሶሙድ›› በሚል የሚጠራው የተለያዩ ፖለቲካ ፓርቲዎችን ያቀፈው ግንባር ክፍፍል መፍጠሩን አስረድቷል፡፡
በቀድሞው የሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሀምዶክ የሚመራው ሶሙድ ውስጥ ከተጠቃለሉት ፓርቲዎች መካከል የተወሰኑት አዲስ አበባ ሲገቡ የተወሰኑት ደግሞ መቅረታቸውን ዘገባው አስታውቋል፡፡ በዚህ ስብሰባ ላይ የመሀመድ ዳጋሎ ፈጥኖ ደራሽ ሀይል አጋር የሆኑ ፓርቲዎች እየተሳተፉ መሆኑን የጠቀሰው ዘገባው በሌተና ጄኔራል አልብሩሀን የሚመራው መንግስት ጥሪ ቢደርሰውም ለመሳተፍ ፈቃደኛ ሳይሆን መቅረቱን ገልጿል፡፡ አምስቱ ቀጣናዊና አለም አቀፍ ድርጅቶች ያዘጋጁት ይህ ስብሰባ በሁለት የተከፈለ ሲሆን ዛሬ የተጀመረው አንደኛው ክፍል ነው፡፡ በቀጣይነት ማለትም ከጁላይ 8 እስከ 9 ሌላ የሱዳን ፖለቲካ ሀይሎችን ያሳተፈ ስብሰባ እንደሚደረግም ዘገባው አስታውቋል፡፡
2 days ago
ጎግል (Google) በሽታን ለመዋጋት 32 ሚሊዮን በቤተ ሙከራ ያደጉ ወንድ ትንኞችን ሊለቅ ነው
ጎግል በትንኞች አማካኝነት የሚመጡ ገዳይ በሽታዎችን ለመቆጣጠር 32 ሚሊዮን በቤተ ሙከራ የበለጸጉ ወንድ ትንኞችን በካሊፎርኒያ እና በፍሎሪዳ ግዛቶች ለመልቀቅ ከአሜሪካ የአካባቢ ጥበቃ ኤጀንሲ (EPA) ይፋዊ ፈቃድ እየጠየቀ መሆኑ ታውቋል።
ይህ በሁለት ዓመታት ውስጥ ተግባራዊ የሚደረገው ግዙፍ ፕሮጀክት፥ ጎግል በሽታ አምጪ ትንኞችን ለመቆጣጠር አዳዲስ የቴክኖሎጂ መፍትሄዎችን ለመቅረጽ እ.ኤ.አ. በ2016 የጀመረው “ዲበግ” (Debug) የተሰኘው ልዩ ተነሳሽነት አካል ነው። እንደ እቅዱ ከሆነ ድርጅቱ በየዓመቱ 16 ሚሊዮን ትንኞችን የሚለቅ ሲሆን፥ በአሁኑ ወቅት የፈቃድ ጥያቄው በኤጀንሲው (EPA) የምርመራ ሂደት ላይ ይገኛል።
እነዚህ በቤተ ሙከራ የተዘጋጁት ወንድ ትንኞች “ዎልባኪያ” (Wolbachia) በተሰኘ ባክቴሪያ እንዲያዙ ይደረጋል። እነዚህ ወንድ ትንኞች በተፈጥሮ ካሉ ሴት ትንኞች ጋር በሚራቡበት ወቅት የሚጣሉት እንቁላሎች ሳይፈልፈሉ እንዲቀሩ የሚያደርግ ሲሆን፥ ይህም በሽታ አምጪ የትንኝ ዝርያዎች በሂደት እንዲጠፉና ቁጥራቸው በከፍተኛ ደረጃ እንዲቀንስ ያደርጋል።
ህዝቡ ሊኖረው ስለሚችለው ስጋት ጎግል ሲያስረዳ፥ ወደ ተፈጥሮ የሚለቀቁት ወንድ ትንኞች ብቻ መሆናቸውን ገልጿል። ወንድ ትንኞች ሰውን የመንከስም ሆነ ደም የመምጠጥ ተፈጥሮ የሌላቸው በመሆኑ፥ በህዝብ ጤና ላይ ምንም ዓይነት ተጨማሪ የመነከስ ስጋትም ሆነ አደጋ እንደማይፈጥሩ ተረጋግጧል።
Seledadotio
Seledadotio
ጎግል በትንኞች አማካኝነት የሚመጡ ገዳይ በሽታዎችን ለመቆጣጠር 32 ሚሊዮን በቤተ ሙከራ የበለጸጉ ወንድ ትንኞችን በካሊፎርኒያ እና በፍሎሪዳ ግዛቶች ለመልቀቅ ከአሜሪካ የአካባቢ ጥበቃ ኤጀንሲ (EPA) ይፋዊ ፈቃድ እየጠየቀ መሆኑ ታውቋል።
ይህ በሁለት ዓመታት ውስጥ ተግባራዊ የሚደረገው ግዙፍ ፕሮጀክት፥ ጎግል በሽታ አምጪ ትንኞችን ለመቆጣጠር አዳዲስ የቴክኖሎጂ መፍትሄዎችን ለመቅረጽ እ.ኤ.አ. በ2016 የጀመረው “ዲበግ” (Debug) የተሰኘው ልዩ ተነሳሽነት አካል ነው። እንደ እቅዱ ከሆነ ድርጅቱ በየዓመቱ 16 ሚሊዮን ትንኞችን የሚለቅ ሲሆን፥ በአሁኑ ወቅት የፈቃድ ጥያቄው በኤጀንሲው (EPA) የምርመራ ሂደት ላይ ይገኛል።
እነዚህ በቤተ ሙከራ የተዘጋጁት ወንድ ትንኞች “ዎልባኪያ” (Wolbachia) በተሰኘ ባክቴሪያ እንዲያዙ ይደረጋል። እነዚህ ወንድ ትንኞች በተፈጥሮ ካሉ ሴት ትንኞች ጋር በሚራቡበት ወቅት የሚጣሉት እንቁላሎች ሳይፈልፈሉ እንዲቀሩ የሚያደርግ ሲሆን፥ ይህም በሽታ አምጪ የትንኝ ዝርያዎች በሂደት እንዲጠፉና ቁጥራቸው በከፍተኛ ደረጃ እንዲቀንስ ያደርጋል።
ህዝቡ ሊኖረው ስለሚችለው ስጋት ጎግል ሲያስረዳ፥ ወደ ተፈጥሮ የሚለቀቁት ወንድ ትንኞች ብቻ መሆናቸውን ገልጿል። ወንድ ትንኞች ሰውን የመንከስም ሆነ ደም የመምጠጥ ተፈጥሮ የሌላቸው በመሆኑ፥ በህዝብ ጤና ላይ ምንም ዓይነት ተጨማሪ የመነከስ ስጋትም ሆነ አደጋ እንደማይፈጥሩ ተረጋግጧል።
Seledadotio
Seledadotio
3 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) በአሁኑ ወቅት ወደ ሩብ (25 በመቶ) የሚጠጋው የኢትዮጵያ መሬት ለጉዳት እና ለመራቆት መዳረጉን አንድ አዲስ የጥናት ሪፖርት አመለከተ። ይህንን ችግር ለመቅረፍ ማህበረሰቡን ያሳተፉ እና አነስተኛ ወጪ የሚጠይቁ መፍትሔዎች ተስፋ ሰጪ ውጤት እያሳዩ መሆኑ ተገልጿል።
ከ25 ዓመታት በላይ ልምድ ባላቸው ከፍተኛ ተመራማሪ ወልዴ መኩሪያ የቀረበው ይህ ጽሁፍ እንደሚያመለክተው፣ መሬቱ ሰብል የማብቀል፣ ዕፅዋትን የመሸከም እና ውሃ የመያዝ ጥራቱን እያጣ ይገኛል። ለዚህ ችግር በዋነኛነት የደን መጨፍጨፍ፣ ከመጠን በላይ መጠቀም እና ደካማ የመሬት አያያዝ የመሳሰሉ የሰው ሰራሽ ጫናዎች በምክንያትነት ይጠቀሳሉ። በተጨማሪም ከባድ ዝናብ የሚያስከትለው የአፈር መሸርሸር እና የአየር ንብረት መለዋወጥ የመሳሰሉ ተፈጥሯዊ ምክንያቶች ከፍተኛ አስተዋጽኦ አላቸው። የዚህ መዘዝ የግብርና ምርታማነትን ከመቀነስ ባለፈ፣ የከርሰ ምድር ውሃ መጠን እንዲቀንስ እና የተከማቸ ካርበን ወደ አየር በመለቀቅ የአየር ንብረት ለውጥን እንዲያባብስ አድርጓል።
ጥናቱ ሁለት ተፈጥሮን መሠረት ያደረጉ አነስተኛ ወጪ የሚጠይቁ መፍትሔዎችን በአማራጭነት አቅርቧል። የመጀመሪያው የተጎዱ መሬቶችን አጥሮ ከሰው እና ከእንስሳት ንክኪ ነፃ ማድረግ ሲሆን፣ ይህም መሬቱ በአምስት ዓመታት አጭር ጊዜ ውስጥ በተፈጥሮው እራሱን መልሶ እንዲያድን ያስችለዋል። ይህ አሰራር የአፈር መሸርሸርን የሚቀንስ፣ የካርበን ክምችትን በመጨመር ብዝሃ ሕይወትን የሚያጎለብት እና ማህበረሰቡን ከድርቅ እና ከጎርፍ የሚጠብቅ ነው። በሰሜን ኢትዮጵያ ትግራይ ክልል በተደረገ ጥናት፣ ለ20 ዓመታት በታጠሩ መሬቶች ላይ ከፍተኛ የካርበን ክምችት መጨመሩ ተረጋግጧል።
ሁለተኛው መፍትሔ የጎርፍ መፋሰሻዎችን እና ስምጥ ሸለቆዎችን መልሶ ማልማት ነው። በደቡብ ኢትዮጵያ በተደረገ ሙከራ፣ ጥልቅ የጎርፍ መፋሰሻዎችን በአካባቢው በሚገኙ አፈር፣ ድንጋይ፣ ሣር እና ዛፎች በመጠቀም በአነስተኛ ወጪ መሙላት ተችሏል። በውሃ መፋሰሻዎቹ ላይ የውሃውን ፍጥነት የሚቀንሱ ትናንሽ ግድቦችን መስራት ሌላኛው ውጤታማ ዘዴ መሆኑ ታይቷል። ይህ አሰራር ውድ የሆኑ ማሽነሪዎችን የማይጠይቅ ሲሆን፣ አብዛኛው ስራ በዶማ እና በሜንጫ ብቻ የሚሰራ በመሆኑ አንድ ሄክታር መሬት ለማልማት ከ600 እስከ 800 የአሜሪካ ዶላር ብቻ ወጪ ይጠይቃል።
በኢትዮጵያ ውስጥ 90 በመቶ የሚሆነውን የሀገሪቱን ሰብል የሚያመርቱ ከ15 ሚሊዮን በላይ አነስተኛ አርሶ አደሮች ይገኛሉ። መሬትን መልሶ የማልማቱ ስራ ውጤታማ የሚሆነው ማህበረሰቡ በጋራ ሲያቅድ፣ አካላዊ ስራውን ሲሰራ እና የረጅም ጊዜ ቁርጠኝነት ሲኖረው ብቻ መሆኑን የጥናቱ ውጤት አረጋግጧል።
በሀገር አቀፍ ደረጃ ኢትዮጵያ እ.ኤ.አ. በ2011 በገባችው ቃል መሠረት እስከ 2030 ድረስ 7 ሚሊዮን ሄክታር የተጎዳ መሬት መልሶ ለማልማት አቅዳ እስካሁን 4.2 ሚሊዮን ሄክታር ማልማት ችላለች። በተጨማሪም እንደ ሀገራዊ የአየር ንብረት ስትራቴጂ አካል ተጨማሪ 15 ሚሊዮን ሄክታር መሬት ለማልማት ቃል መግባቷን ሪፖርቱ አትቷል። ትክክለኛ ፖሊሲዎች እና ተከታታይ የፋይናንስ ድጋፍ ካለ እነዚህ አካሄዶች መሬትን ከመታደግ ባለፈ የአየር ንብረት ለውጥን ለመቋቋም ትልቅ አቅም እንደሚፈጥሩ ተመላክቷል።
ከ25 ዓመታት በላይ ልምድ ባላቸው ከፍተኛ ተመራማሪ ወልዴ መኩሪያ የቀረበው ይህ ጽሁፍ እንደሚያመለክተው፣ መሬቱ ሰብል የማብቀል፣ ዕፅዋትን የመሸከም እና ውሃ የመያዝ ጥራቱን እያጣ ይገኛል። ለዚህ ችግር በዋነኛነት የደን መጨፍጨፍ፣ ከመጠን በላይ መጠቀም እና ደካማ የመሬት አያያዝ የመሳሰሉ የሰው ሰራሽ ጫናዎች በምክንያትነት ይጠቀሳሉ። በተጨማሪም ከባድ ዝናብ የሚያስከትለው የአፈር መሸርሸር እና የአየር ንብረት መለዋወጥ የመሳሰሉ ተፈጥሯዊ ምክንያቶች ከፍተኛ አስተዋጽኦ አላቸው። የዚህ መዘዝ የግብርና ምርታማነትን ከመቀነስ ባለፈ፣ የከርሰ ምድር ውሃ መጠን እንዲቀንስ እና የተከማቸ ካርበን ወደ አየር በመለቀቅ የአየር ንብረት ለውጥን እንዲያባብስ አድርጓል።
ጥናቱ ሁለት ተፈጥሮን መሠረት ያደረጉ አነስተኛ ወጪ የሚጠይቁ መፍትሔዎችን በአማራጭነት አቅርቧል። የመጀመሪያው የተጎዱ መሬቶችን አጥሮ ከሰው እና ከእንስሳት ንክኪ ነፃ ማድረግ ሲሆን፣ ይህም መሬቱ በአምስት ዓመታት አጭር ጊዜ ውስጥ በተፈጥሮው እራሱን መልሶ እንዲያድን ያስችለዋል። ይህ አሰራር የአፈር መሸርሸርን የሚቀንስ፣ የካርበን ክምችትን በመጨመር ብዝሃ ሕይወትን የሚያጎለብት እና ማህበረሰቡን ከድርቅ እና ከጎርፍ የሚጠብቅ ነው። በሰሜን ኢትዮጵያ ትግራይ ክልል በተደረገ ጥናት፣ ለ20 ዓመታት በታጠሩ መሬቶች ላይ ከፍተኛ የካርበን ክምችት መጨመሩ ተረጋግጧል።
ሁለተኛው መፍትሔ የጎርፍ መፋሰሻዎችን እና ስምጥ ሸለቆዎችን መልሶ ማልማት ነው። በደቡብ ኢትዮጵያ በተደረገ ሙከራ፣ ጥልቅ የጎርፍ መፋሰሻዎችን በአካባቢው በሚገኙ አፈር፣ ድንጋይ፣ ሣር እና ዛፎች በመጠቀም በአነስተኛ ወጪ መሙላት ተችሏል። በውሃ መፋሰሻዎቹ ላይ የውሃውን ፍጥነት የሚቀንሱ ትናንሽ ግድቦችን መስራት ሌላኛው ውጤታማ ዘዴ መሆኑ ታይቷል። ይህ አሰራር ውድ የሆኑ ማሽነሪዎችን የማይጠይቅ ሲሆን፣ አብዛኛው ስራ በዶማ እና በሜንጫ ብቻ የሚሰራ በመሆኑ አንድ ሄክታር መሬት ለማልማት ከ600 እስከ 800 የአሜሪካ ዶላር ብቻ ወጪ ይጠይቃል።
በኢትዮጵያ ውስጥ 90 በመቶ የሚሆነውን የሀገሪቱን ሰብል የሚያመርቱ ከ15 ሚሊዮን በላይ አነስተኛ አርሶ አደሮች ይገኛሉ። መሬትን መልሶ የማልማቱ ስራ ውጤታማ የሚሆነው ማህበረሰቡ በጋራ ሲያቅድ፣ አካላዊ ስራውን ሲሰራ እና የረጅም ጊዜ ቁርጠኝነት ሲኖረው ብቻ መሆኑን የጥናቱ ውጤት አረጋግጧል።
በሀገር አቀፍ ደረጃ ኢትዮጵያ እ.ኤ.አ. በ2011 በገባችው ቃል መሠረት እስከ 2030 ድረስ 7 ሚሊዮን ሄክታር የተጎዳ መሬት መልሶ ለማልማት አቅዳ እስካሁን 4.2 ሚሊዮን ሄክታር ማልማት ችላለች። በተጨማሪም እንደ ሀገራዊ የአየር ንብረት ስትራቴጂ አካል ተጨማሪ 15 ሚሊዮን ሄክታር መሬት ለማልማት ቃል መግባቷን ሪፖርቱ አትቷል። ትክክለኛ ፖሊሲዎች እና ተከታታይ የፋይናንስ ድጋፍ ካለ እነዚህ አካሄዶች መሬትን ከመታደግ ባለፈ የአየር ንብረት ለውጥን ለመቋቋም ትልቅ አቅም እንደሚፈጥሩ ተመላክቷል።
Sponsored by
Surafel
3 days ago
ተፈጸመ
#ethiopia | በተለያዩ የጥበብ ዘርፎች በስፋት የሚታወቀው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ባደረበት ህመም በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23 ቀን 2018 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል።
የአርቲስቱ የቀብር ስነ ስርዓት ዛሬ፣ ማክሰኞ ግንቦት 25 ቀን 2018 ዓ.ም በደብረ ገሊላ ቅዱስ አማኑኤል ካቴድራል ( አማኑኤል አጂፕ ) ከቀኑ 6:00 ሰዓት ተፈጽሟል።
ከጠዋቱ 3:00 ሰዓት ጀምሮ በሙያ ህይወቱ በታማኝነት ባገለገለበት ታሪካዊው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት የሽኝት እና የሻማ ማብራት መርሃ ግብር ተከናወናል።
***
የሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው
አጭር የህይወት ታሪክ
የመድረኩ እንዝርት ሁለገቡ የጥበብ ሰው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከእናቱ ከወ/ሮ ብዙነሽ ጓንጉል እና ከአባቱ ከአቶ ምስጋናው ደርኬሮ ሰኔ 15/ 1958 ዓ.ም አዲስ አበባ ከተማ ልዩ ስሙ አማኑኤል አጂፕ ተብሎ በሚጠራዉ አካባቢ ተወለደ፡፡ ለአቅመ ፊደል ሲደርስ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቱን በደጃዝማች ኃይሉ ተስፋዬ ትምህርት ቤት እንዲሁም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን በአዲስ ከተማ ትምሀርት ቤት እስከ 12ኛ ክፍል ተምሮ አጠናቋል።
ከውዝዋዜ ጋር ገና ተማሪ እያለ የተወዳጀው ሁለገቡ ከያኒ ኪዳኔ ምስጋናው የጥበብ ጉዞውን በቀበሌ ኪነትና በከፍተኛ ኪነት ውስጥ አድርጎ መዳረሻውን በአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አዳራሽ በማድረግ በ1977 ዓ.ም በውዝዋዜ ሙያ ለመቀጠር በቅቷል፡፡ የአርቲስት ኪዳኔ የሙያ ፍቅር፣ ችሎታና ስነምግባር ያስደመማቸው የውዝዋዜ ክፍል አሰልጣኞችና ኃላፊዎች ከተወዛዋዥነት ወደ ረዳት አሰልጣኝነት እንዲያድግ በማድረጋቸው ከ1983-1990 ዓ.ም ድረስ በረዳት አሰልጣኝነት ሙያ ሲያገለግል ቆይቷል፡፡ ጥበበኛው ኪዳኒ በረዳትነት የጀመረውን የአሰልጣኝነት ስራውን ከፍ በማድረግ ከ1991 እሰከ 1992 በቋሚ አሰልጣኝነት ተመድቦ በርካታ ባለሙያዎችን በክህሎት፣ በስነምግባርና በጥበብ አሰልጥኖ ለውዝዋዜ ሙያ መስፋፋትና አድገት የበኩሉን ድርሻ አበርክቷል፡፡
በውዝዋዜ ጥበብ በማለዳው የተነደፈው ኪዳኔ በእውቀት፣ በልምድና በፈጠራ እየጎመራና አንቱታን እያተረፈ ሲመጣ አድማሱን በማስፋት በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ተዛውሮ ከ1992 እሰከ 2007 ዓ.ም በዋና አሰልጣኝነትና በኬሮጋራፈርነት በርካታ በሀገር አቀፍና በአለም አቀፍ ደረጃ ግዘፍ የነሱ መድረኮች ላይ የቀረቡ የውዝዋዜ ስራዎችን በማዘጋጀት፣ በማማከርና በመምራት ከሰው ልብና አእምሮ የማይጠፉ ደማቅ ኪነጥበባዊ ስራዎችን ሰርቷል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ፈጣን የፈጠራ፣ የማደራጀትና የመምራት አቅም የነበረው ብርቱ የጥበብ ሰው ነበር፡፡ በርካታ ተወዛዋዦች የሚገኙበት የጥበብ መድረክ ካለ እዛ የጥበብ መድረክ ላይ ኪዳኔ መኖሩ ሳይታለም የተፈታ ህልም ነበር፡፡ የኪዳኔ የፈጠራ፣ የውዝዋዜ ችሎታና የውዝዋዜ ዝግጅት ጥበብ የታየባቸው አያሌ የውዝዋዜ ጥበብ ስራዎች ህያው መስክሮቹ ናቸው፡፡ በፋሽስት ጣሊያን የተዘረፈው የአክሱም ሀውልት ወደ ሀገሩ ሲመለስ ለነበረው አቀባበል በተዘጋጀው የኪነጥበብ መድረክ ላይ በአዲስ አበባና በአክሱም ከተማ ግዙፍ የውዝዋዜ ዝግጅት፣ በህዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ በተዘጋጀው የጥበብ መድረክ፣ በሚሊኒዬም አዳራሽ፣ በባህዳር ጣና ሐይቅ ላይ የውዝዋዜ የጀልባ ላይ ትርኢት፣ የአዲስ ዓመት የበዓል ዝግጅቶች ላይ ጥበብ፣ ባህል፣ ፈጠራና ውበት የተመላባቸው በርካታ ተወዛዋዦች የተሳተፉባቸውን የጥበብ ስራዎች በማዘጋጀት የጥበብና የሀገር ባለውለታነቱን አስመስክሯል፡፡
በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ከአስራ አምስት ዓመት በላይ በአሰልጣኝነት ሲሰራ ከቆየ በኋላ ከ2007 እስከ 2017 ዓ.ም ድረስ ወደ ቀድሞ የሙያ ቤቱ የአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አደራሽ ተዛውሮ በአሰልጣኝነትና በኬሮግራፈርነት ሲሰራ ቆይቷል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከተወዛዋዠነት፣ አሰልጣኝነት፣ አዘጋጅነትና አማካሪነት ባሻገር በድምጻዊነትና በቴአትርና ፊልም ተዋናይነትም በመሳተፍ ሁለገብ ከያኒነቱን ያስመሰከረ ድንቅ ጥበበኛ ነበር፡፡ በርካታ የሙዚቃ ቪዲዮ ስራዎች ላይ የኪዳኔ ደማቅ የፈጠራና የጥበብ አሻራ ያረፈባቸው ውዝዋዜዎችና ዝግጅቶች ዛሬም፣ ነገም ህያው ምስክሮች ናቸው፡፡
አሰልጣኝና ኬሮግራፍር እንዲሁም የውዝዋዜ አማካሪ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው በሞያው በሰራባቸው አመታት በርካታ
1. ባለሙያዎች ወደ ሙያው እንዲገቡና የሙያው ስነምግባር እንዲኖራቸው አደርጓል፡፡
2. የባህል ውዝዋዜ ትምህርት ቤት በሌለበት ዘመን በቴአትር ቤቶችና ከቴአትር ቤቶች ውጪ የነበሩ ወጣቶችን አሰልጥናል፤
3. ከከተማ ውጪ በመሄድ ቱባ ባህሎችን በማጥናትና በማምጣት የተለያዩ የባህል ጭፈራዎችንና አለባበሶችን አስተዋውቋል፡፡
4. የውዝዋዜ ሙያ እንደሙያ እንዲታይና አሁን የደረሰበት ደረጃ ላይ እንዲደርስ የተለያዩ መድረኮች ላይ እና ጥናቶች ላይ በመሳተፍ አስተዋኦ አበርክቷል፡፡
5. በአዲስ አበባ ከተማ በተዘጋጁ በርካታ የኪነ ጥበብ ፌስቲቫሎች ላይ በመጋበዝ በዳኝነትና በአማካሪነት ሰርቷል፡፡
6. ከአዲስ አበባ ውጪ በተለያዩ ክልሎች የሚገኙ ወጣቶችን ከማሰልጠን አልፎ በደቡብ ክልል ውስጥ የባህል ባንድ ለማቋቋም በቅቷል፡፡
7. በከተማችንና በተለያዩ ከተሞች በተከበሩ የብሄሔር ብሄረሰቦች ክብረ በዓላት ላይ የጥበብ ስራዎችን አቅርባል፡፡
8. በተለያዩ ጊዜ የተከበሩ የአደባበይ በአላት አድዋና የካቲት12 የመሳሰሉት ላይ ስራዋችን አቅርባል፡፡
9. በታላቁ ህዳሴ ግድብ ድረስ በመሄድና ታስቦ በሚከበርበት ጊዜም ስራዎችን አቅርቧል፡፡
10. በመንግስት መስረታና በበአለ ሲመቱ ዝግጅት ላይ ታላቅ የውዝዋዜ ትርኢት በኬሮግራፈርነት ሰርቷል፡፡
11. ሀገራችን የጦርነትና የተፈጥሮ ችግር በገጠማት ጊዜ ከኪነ ጥበብ ስራው ጋር ቀዳሚ በመሆን በርካታ አነቃቂ ስራዎችን ሰርቷል፡፡
12. የተለያዩ የሀገር መሪዎች፣ አንባሳደሮችና ዲፕሎማቶች ሲመጡና ሲሸኙ በአየር መንገድና በከንቲባ ጽ/ቤት ግቢ ውስጥ ደማቅ አቀባበል በማደረግ እና ትርኢቶችን በማቅረብ ባህላችንን አስተዋውቋል፡፡
13. በከተማ ደረጃ የሚዘጋጁ ትላልቅ ሴሚናሮች፤ጉባኤዋችና ሲንፖዚየሞች ላይ የተለያዩ የኬሮግራፈር ስራዎችን ሰርቷል፡፡
ሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ላበረከታቸው ኪነጥበባዊ ስራዎች የምስጋናና የእውቅና የምስክር ወረቀቶችን፡-
Ø ከኢፌድሪ ፊዴሬሽን ምክር ቤት
Ø ከኢፌድሪ ባህልና ቱሪዝም ሚንስቴር
Ø አዲስ አበባ ዩንቪርስቲ
Ø ከአዲስ አበባ ባህል ኪነ የጥበብና ቱሪዝም ቢሮ
Ø ከታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት
Ø ከሀገር ፍቅር፤ከቴአትርና ባህል አደራሽ፤ከራስ ቴአትር፤ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአተር እና ሌሎችም በርካታ ተቋማት በክብር ተቀብሏል፡፡
አሰልጣኝ፣ ኬሮግራፍርና የውዝዋዜ አማካሪ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ሙያው እንዲያድግና ባለሙያውም እንዲጠቀም በነበረው ፍላጎትና ቁጭት ምክንያት ሙያው በተለያዩ ትልልቅ ሆቴሎችና የባህል ምሽቶች እንዲሰራና ባህላችን የበለጠ እንዲተዋወቅ በማማከርና በመደገፍ የአንበሳውን ድርሻ ይወስዳል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ከበርካታ የሀገራችን ታዋቂና ተወዳጅ ሙዚቀኞች ጋር ትላልቅ መድረኮችና በከተማ ደረጃ በቀረቡ ታላላቅ ህዝባዊ በአላትና የሙዚቃ ኮንሰርቶች ላይ የኪሮግራፈር ስራዋችን
Ø በሸራተን አዲስ ሆቴል
Ø በሚሊንየም አዳራሽ
Ø በኢግዚብሽን ማዕከል
Ø በመስቀል አደባባይ
Ø በአዲስ አበባ ስቴድየም
Ø በጊዮን ሆቴል
Ø በሂልተን ሆቴል
Ø በስካይላት ሆቴል በመገኘት ጥበባዊ ስራዎችን ያቀረበ ሲሆን ትልልቅ የቀጥታ የቴሌብዥን ስርጭ የነበራቸውን ግዙፍ መድረኮችም ላይ ልዩ የኬሮግራፈርነት ሙያውን ድንቅ ብቃት አስመስክሯል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው በተለያዩ ቴአትርና ሙዚቃዊ ቴአትሮች ላይ በትወናና በዝግጅት ሰርቷል፡፡ በትወና የተሳተፈባቸው ስራዎች፦
Ø ጤና ያጣ ፍቅር
Ø ሮሚዮና ጁሌት
Ø የቀለጠው መንድር
Ø ሊስትሮ ኦፔራ
Ø ከልሺን አውልቂ
Ø ፎርፌ
Ø ኦቴሎ
Ø ቴዎድሮስ
በሙዚቃዊ ድራማ ኬሮግራፈር ዝግጅት፡-
Ø ፎርፌ
Ø ኢትዮጵያዊነት ጥልቅ ነው
Ø ከልሽን አውልቂ
Ø ሊስትሮ ኦፔራ
Ø ሉሲ
Ø ሀገር ማለት ሰው ነው እና ሌሎችም የጠቀሳሉ፡፡
በፊልም ትወና፡-
Ø በህይወት ዙሪያ
Ø ሔሮሽማ
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከመድረክ ስራዎቹ በተጨማሪም በተላያዩ ታዋቂና አንጋፍ እንዲሁም ወጣት ድምጻውያን የሙዚቃ ቪዲዮ ስራዎች ላይ በኬሮግራፈርነትና በአማካሪነት ሰርቷል፡፡
Ø ለክብር ዳ/ር ጥላሁን ገሠሠ
Ø ለድምፃዊ ኤፍሬም ታምሩ የሰራቸው ስራዎች ጥቂቶቹ ናቸው፡፡
አርቲስት ኪዳኔ በተለያዩ የቴሌቪዥን ዝግጅቶችና የበዓል ፕሮግራሞች ላይ ባቀረባቸው የጥበብ ስራዎች ውበትና ድምቀት የነበረ ሲሆን በፋና ቴሌቭዥን ፋና ሰማንያ የውዝዋዜና ዳንስ ተሰጥኦ ውድድር ላይ በአማካሪነት በመስራት ሙያዊ አስተዋፅዎ አድርጓል፡፡
ሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ በሙያው አድማስ ተሸግሮ በዱባይ እና በታይላንድ ኢትዮጰያንና ባህሏን ያስተዋወቀ ብርቱ የጥበብ ሰው ሰሆን በቅርብ በሀገራችን እና በአለም ህዝቦች ዘንድ አንድ ጊዜ ተሰርቶ ያልተደገመውን የህዝብ ለህዝብ ተጓዥ የሙዚቃ የባህል ቡድንን የሚያስታውስ የሀገረሰብ ሙዚቃዎችን፣ ጭፈራዎችንና ባህላችንን የሚያስተዋውቅ ሉሲ ድንቅነሽ ኢትዮጵያ በሚል በመላው ሀገር ተዟዙሮ የቀረበውን ትርኢት ከባህል ሚንስቴር ኃላፊነት ተሰጥቶት በዋና አዘጋጅነት የውዝዋዜውን ዝግጅት መምራት የቻለ ድንቅ ጥበበኛ ነበር፡፡
ሁለገቡ ከያኒ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከ2017 ዓ.ም ጀምሮ ህይወቱ እስካለፈበት ግንቦት 23/2018 ዓ.ም ድረስ በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ተዛውሮ በሙያው ወገኑን፣ ሀገሩንና ሙያውን በጥበብ፣ በታማኝነትና በትጋት ሲያገለግል የኖረ፣ በጥበብ ስራዎቹ ስሙን ከመቃብር በላይ ማኖር የቻለ ታላቅ ጥበበኛ ነበር፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናዉ የጋብቻ ህይወቱን ከረዥም ጊዜ ፍቅረኛዉ ከወ/ት አይናለም ተፈራ ጋር የካቲት 2 /2018 በክብር ፈፅሟል። ይሁንና ይህ ታላቅ ጥበበኛ ባጋጠመው የጤና እክል ሳቢያ በአዲስ ህይወት አጠቃላይ ሆስፒታል እና በሆፕ ሆስፒታል በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23/2018 ዓ.ም በተወለደ በ60 ዓመቱ ከዚህ ዓለም ድካም አርፏል፡፡
የአርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው የሽኝትና የጧፍ ማብራት ፕሮግራም ቤተሰቦቹ፣ ጓደኞቹ፣ የሙያ አጋሮቹና አድናቂዎቹ በተገኙበት ለረዥም ዓመታት በሙያው ባገለገለበት አንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ግንቦት 25/ 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ በ3፡00 ሰዓት ላይ ከተከናወነ በኋላ የቀብር ሰነ ስርዓቱ በአማኑኤል ካቴድራል ቤተክርስቲያን ይፈፀማል።
የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት በመላው ሰራተኞቹና የሙያ አጋሮቹ ስም በሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ህልፈተ ህይወት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን እየገለፀ ፈጣሪ ነፍሱን በመዓዛ ገነት እንዲያሳርፍ ይመኛል፡፡ እንዲሁም ለውድ ቤተሰቦቹ፣ ለዘመዶቹ፣ ለጓደኞቹ፣ ለስራ ባልደረቦቹ፣ ለሙያ አጋሮቹና አድናቂዎቹ በሙሉ ፈጣሪ ልባዊ መጽናናትን እንዲሰጣቸው ይመኛል፡፡
የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት-ኮምኒኬሽን
#ኪዳኔምስጋናው #ሀገርፍቅርቴአትር #የጥበብሰው #ሀዘን #ኪነጥበብ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በተለያዩ የጥበብ ዘርፎች በስፋት የሚታወቀው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ባደረበት ህመም በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23 ቀን 2018 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል።
የአርቲስቱ የቀብር ስነ ስርዓት ዛሬ፣ ማክሰኞ ግንቦት 25 ቀን 2018 ዓ.ም በደብረ ገሊላ ቅዱስ አማኑኤል ካቴድራል ( አማኑኤል አጂፕ ) ከቀኑ 6:00 ሰዓት ተፈጽሟል።
ከጠዋቱ 3:00 ሰዓት ጀምሮ በሙያ ህይወቱ በታማኝነት ባገለገለበት ታሪካዊው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት የሽኝት እና የሻማ ማብራት መርሃ ግብር ተከናወናል።
***
የሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው
አጭር የህይወት ታሪክ
የመድረኩ እንዝርት ሁለገቡ የጥበብ ሰው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከእናቱ ከወ/ሮ ብዙነሽ ጓንጉል እና ከአባቱ ከአቶ ምስጋናው ደርኬሮ ሰኔ 15/ 1958 ዓ.ም አዲስ አበባ ከተማ ልዩ ስሙ አማኑኤል አጂፕ ተብሎ በሚጠራዉ አካባቢ ተወለደ፡፡ ለአቅመ ፊደል ሲደርስ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቱን በደጃዝማች ኃይሉ ተስፋዬ ትምህርት ቤት እንዲሁም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን በአዲስ ከተማ ትምሀርት ቤት እስከ 12ኛ ክፍል ተምሮ አጠናቋል።
ከውዝዋዜ ጋር ገና ተማሪ እያለ የተወዳጀው ሁለገቡ ከያኒ ኪዳኔ ምስጋናው የጥበብ ጉዞውን በቀበሌ ኪነትና በከፍተኛ ኪነት ውስጥ አድርጎ መዳረሻውን በአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አዳራሽ በማድረግ በ1977 ዓ.ም በውዝዋዜ ሙያ ለመቀጠር በቅቷል፡፡ የአርቲስት ኪዳኔ የሙያ ፍቅር፣ ችሎታና ስነምግባር ያስደመማቸው የውዝዋዜ ክፍል አሰልጣኞችና ኃላፊዎች ከተወዛዋዥነት ወደ ረዳት አሰልጣኝነት እንዲያድግ በማድረጋቸው ከ1983-1990 ዓ.ም ድረስ በረዳት አሰልጣኝነት ሙያ ሲያገለግል ቆይቷል፡፡ ጥበበኛው ኪዳኒ በረዳትነት የጀመረውን የአሰልጣኝነት ስራውን ከፍ በማድረግ ከ1991 እሰከ 1992 በቋሚ አሰልጣኝነት ተመድቦ በርካታ ባለሙያዎችን በክህሎት፣ በስነምግባርና በጥበብ አሰልጥኖ ለውዝዋዜ ሙያ መስፋፋትና አድገት የበኩሉን ድርሻ አበርክቷል፡፡
በውዝዋዜ ጥበብ በማለዳው የተነደፈው ኪዳኔ በእውቀት፣ በልምድና በፈጠራ እየጎመራና አንቱታን እያተረፈ ሲመጣ አድማሱን በማስፋት በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ተዛውሮ ከ1992 እሰከ 2007 ዓ.ም በዋና አሰልጣኝነትና በኬሮጋራፈርነት በርካታ በሀገር አቀፍና በአለም አቀፍ ደረጃ ግዘፍ የነሱ መድረኮች ላይ የቀረቡ የውዝዋዜ ስራዎችን በማዘጋጀት፣ በማማከርና በመምራት ከሰው ልብና አእምሮ የማይጠፉ ደማቅ ኪነጥበባዊ ስራዎችን ሰርቷል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ፈጣን የፈጠራ፣ የማደራጀትና የመምራት አቅም የነበረው ብርቱ የጥበብ ሰው ነበር፡፡ በርካታ ተወዛዋዦች የሚገኙበት የጥበብ መድረክ ካለ እዛ የጥበብ መድረክ ላይ ኪዳኔ መኖሩ ሳይታለም የተፈታ ህልም ነበር፡፡ የኪዳኔ የፈጠራ፣ የውዝዋዜ ችሎታና የውዝዋዜ ዝግጅት ጥበብ የታየባቸው አያሌ የውዝዋዜ ጥበብ ስራዎች ህያው መስክሮቹ ናቸው፡፡ በፋሽስት ጣሊያን የተዘረፈው የአክሱም ሀውልት ወደ ሀገሩ ሲመለስ ለነበረው አቀባበል በተዘጋጀው የኪነጥበብ መድረክ ላይ በአዲስ አበባና በአክሱም ከተማ ግዙፍ የውዝዋዜ ዝግጅት፣ በህዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ በተዘጋጀው የጥበብ መድረክ፣ በሚሊኒዬም አዳራሽ፣ በባህዳር ጣና ሐይቅ ላይ የውዝዋዜ የጀልባ ላይ ትርኢት፣ የአዲስ ዓመት የበዓል ዝግጅቶች ላይ ጥበብ፣ ባህል፣ ፈጠራና ውበት የተመላባቸው በርካታ ተወዛዋዦች የተሳተፉባቸውን የጥበብ ስራዎች በማዘጋጀት የጥበብና የሀገር ባለውለታነቱን አስመስክሯል፡፡
በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ከአስራ አምስት ዓመት በላይ በአሰልጣኝነት ሲሰራ ከቆየ በኋላ ከ2007 እስከ 2017 ዓ.ም ድረስ ወደ ቀድሞ የሙያ ቤቱ የአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አደራሽ ተዛውሮ በአሰልጣኝነትና በኬሮግራፈርነት ሲሰራ ቆይቷል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከተወዛዋዠነት፣ አሰልጣኝነት፣ አዘጋጅነትና አማካሪነት ባሻገር በድምጻዊነትና በቴአትርና ፊልም ተዋናይነትም በመሳተፍ ሁለገብ ከያኒነቱን ያስመሰከረ ድንቅ ጥበበኛ ነበር፡፡ በርካታ የሙዚቃ ቪዲዮ ስራዎች ላይ የኪዳኔ ደማቅ የፈጠራና የጥበብ አሻራ ያረፈባቸው ውዝዋዜዎችና ዝግጅቶች ዛሬም፣ ነገም ህያው ምስክሮች ናቸው፡፡
አሰልጣኝና ኬሮግራፍር እንዲሁም የውዝዋዜ አማካሪ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው በሞያው በሰራባቸው አመታት በርካታ
1. ባለሙያዎች ወደ ሙያው እንዲገቡና የሙያው ስነምግባር እንዲኖራቸው አደርጓል፡፡
2. የባህል ውዝዋዜ ትምህርት ቤት በሌለበት ዘመን በቴአትር ቤቶችና ከቴአትር ቤቶች ውጪ የነበሩ ወጣቶችን አሰልጥናል፤
3. ከከተማ ውጪ በመሄድ ቱባ ባህሎችን በማጥናትና በማምጣት የተለያዩ የባህል ጭፈራዎችንና አለባበሶችን አስተዋውቋል፡፡
4. የውዝዋዜ ሙያ እንደሙያ እንዲታይና አሁን የደረሰበት ደረጃ ላይ እንዲደርስ የተለያዩ መድረኮች ላይ እና ጥናቶች ላይ በመሳተፍ አስተዋኦ አበርክቷል፡፡
5. በአዲስ አበባ ከተማ በተዘጋጁ በርካታ የኪነ ጥበብ ፌስቲቫሎች ላይ በመጋበዝ በዳኝነትና በአማካሪነት ሰርቷል፡፡
6. ከአዲስ አበባ ውጪ በተለያዩ ክልሎች የሚገኙ ወጣቶችን ከማሰልጠን አልፎ በደቡብ ክልል ውስጥ የባህል ባንድ ለማቋቋም በቅቷል፡፡
7. በከተማችንና በተለያዩ ከተሞች በተከበሩ የብሄሔር ብሄረሰቦች ክብረ በዓላት ላይ የጥበብ ስራዎችን አቅርባል፡፡
8. በተለያዩ ጊዜ የተከበሩ የአደባበይ በአላት አድዋና የካቲት12 የመሳሰሉት ላይ ስራዋችን አቅርባል፡፡
9. በታላቁ ህዳሴ ግድብ ድረስ በመሄድና ታስቦ በሚከበርበት ጊዜም ስራዎችን አቅርቧል፡፡
10. በመንግስት መስረታና በበአለ ሲመቱ ዝግጅት ላይ ታላቅ የውዝዋዜ ትርኢት በኬሮግራፈርነት ሰርቷል፡፡
11. ሀገራችን የጦርነትና የተፈጥሮ ችግር በገጠማት ጊዜ ከኪነ ጥበብ ስራው ጋር ቀዳሚ በመሆን በርካታ አነቃቂ ስራዎችን ሰርቷል፡፡
12. የተለያዩ የሀገር መሪዎች፣ አንባሳደሮችና ዲፕሎማቶች ሲመጡና ሲሸኙ በአየር መንገድና በከንቲባ ጽ/ቤት ግቢ ውስጥ ደማቅ አቀባበል በማደረግ እና ትርኢቶችን በማቅረብ ባህላችንን አስተዋውቋል፡፡
13. በከተማ ደረጃ የሚዘጋጁ ትላልቅ ሴሚናሮች፤ጉባኤዋችና ሲንፖዚየሞች ላይ የተለያዩ የኬሮግራፈር ስራዎችን ሰርቷል፡፡
ሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ላበረከታቸው ኪነጥበባዊ ስራዎች የምስጋናና የእውቅና የምስክር ወረቀቶችን፡-
Ø ከኢፌድሪ ፊዴሬሽን ምክር ቤት
Ø ከኢፌድሪ ባህልና ቱሪዝም ሚንስቴር
Ø አዲስ አበባ ዩንቪርስቲ
Ø ከአዲስ አበባ ባህል ኪነ የጥበብና ቱሪዝም ቢሮ
Ø ከታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት
Ø ከሀገር ፍቅር፤ከቴአትርና ባህል አደራሽ፤ከራስ ቴአትር፤ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአተር እና ሌሎችም በርካታ ተቋማት በክብር ተቀብሏል፡፡
አሰልጣኝ፣ ኬሮግራፍርና የውዝዋዜ አማካሪ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ሙያው እንዲያድግና ባለሙያውም እንዲጠቀም በነበረው ፍላጎትና ቁጭት ምክንያት ሙያው በተለያዩ ትልልቅ ሆቴሎችና የባህል ምሽቶች እንዲሰራና ባህላችን የበለጠ እንዲተዋወቅ በማማከርና በመደገፍ የአንበሳውን ድርሻ ይወስዳል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ከበርካታ የሀገራችን ታዋቂና ተወዳጅ ሙዚቀኞች ጋር ትላልቅ መድረኮችና በከተማ ደረጃ በቀረቡ ታላላቅ ህዝባዊ በአላትና የሙዚቃ ኮንሰርቶች ላይ የኪሮግራፈር ስራዋችን
Ø በሸራተን አዲስ ሆቴል
Ø በሚሊንየም አዳራሽ
Ø በኢግዚብሽን ማዕከል
Ø በመስቀል አደባባይ
Ø በአዲስ አበባ ስቴድየም
Ø በጊዮን ሆቴል
Ø በሂልተን ሆቴል
Ø በስካይላት ሆቴል በመገኘት ጥበባዊ ስራዎችን ያቀረበ ሲሆን ትልልቅ የቀጥታ የቴሌብዥን ስርጭ የነበራቸውን ግዙፍ መድረኮችም ላይ ልዩ የኬሮግራፈርነት ሙያውን ድንቅ ብቃት አስመስክሯል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው በተለያዩ ቴአትርና ሙዚቃዊ ቴአትሮች ላይ በትወናና በዝግጅት ሰርቷል፡፡ በትወና የተሳተፈባቸው ስራዎች፦
Ø ጤና ያጣ ፍቅር
Ø ሮሚዮና ጁሌት
Ø የቀለጠው መንድር
Ø ሊስትሮ ኦፔራ
Ø ከልሺን አውልቂ
Ø ፎርፌ
Ø ኦቴሎ
Ø ቴዎድሮስ
በሙዚቃዊ ድራማ ኬሮግራፈር ዝግጅት፡-
Ø ፎርፌ
Ø ኢትዮጵያዊነት ጥልቅ ነው
Ø ከልሽን አውልቂ
Ø ሊስትሮ ኦፔራ
Ø ሉሲ
Ø ሀገር ማለት ሰው ነው እና ሌሎችም የጠቀሳሉ፡፡
በፊልም ትወና፡-
Ø በህይወት ዙሪያ
Ø ሔሮሽማ
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከመድረክ ስራዎቹ በተጨማሪም በተላያዩ ታዋቂና አንጋፍ እንዲሁም ወጣት ድምጻውያን የሙዚቃ ቪዲዮ ስራዎች ላይ በኬሮግራፈርነትና በአማካሪነት ሰርቷል፡፡
Ø ለክብር ዳ/ር ጥላሁን ገሠሠ
Ø ለድምፃዊ ኤፍሬም ታምሩ የሰራቸው ስራዎች ጥቂቶቹ ናቸው፡፡
አርቲስት ኪዳኔ በተለያዩ የቴሌቪዥን ዝግጅቶችና የበዓል ፕሮግራሞች ላይ ባቀረባቸው የጥበብ ስራዎች ውበትና ድምቀት የነበረ ሲሆን በፋና ቴሌቭዥን ፋና ሰማንያ የውዝዋዜና ዳንስ ተሰጥኦ ውድድር ላይ በአማካሪነት በመስራት ሙያዊ አስተዋፅዎ አድርጓል፡፡
ሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ በሙያው አድማስ ተሸግሮ በዱባይ እና በታይላንድ ኢትዮጰያንና ባህሏን ያስተዋወቀ ብርቱ የጥበብ ሰው ሰሆን በቅርብ በሀገራችን እና በአለም ህዝቦች ዘንድ አንድ ጊዜ ተሰርቶ ያልተደገመውን የህዝብ ለህዝብ ተጓዥ የሙዚቃ የባህል ቡድንን የሚያስታውስ የሀገረሰብ ሙዚቃዎችን፣ ጭፈራዎችንና ባህላችንን የሚያስተዋውቅ ሉሲ ድንቅነሽ ኢትዮጵያ በሚል በመላው ሀገር ተዟዙሮ የቀረበውን ትርኢት ከባህል ሚንስቴር ኃላፊነት ተሰጥቶት በዋና አዘጋጅነት የውዝዋዜውን ዝግጅት መምራት የቻለ ድንቅ ጥበበኛ ነበር፡፡
ሁለገቡ ከያኒ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከ2017 ዓ.ም ጀምሮ ህይወቱ እስካለፈበት ግንቦት 23/2018 ዓ.ም ድረስ በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ተዛውሮ በሙያው ወገኑን፣ ሀገሩንና ሙያውን በጥበብ፣ በታማኝነትና በትጋት ሲያገለግል የኖረ፣ በጥበብ ስራዎቹ ስሙን ከመቃብር በላይ ማኖር የቻለ ታላቅ ጥበበኛ ነበር፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናዉ የጋብቻ ህይወቱን ከረዥም ጊዜ ፍቅረኛዉ ከወ/ት አይናለም ተፈራ ጋር የካቲት 2 /2018 በክብር ፈፅሟል። ይሁንና ይህ ታላቅ ጥበበኛ ባጋጠመው የጤና እክል ሳቢያ በአዲስ ህይወት አጠቃላይ ሆስፒታል እና በሆፕ ሆስፒታል በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23/2018 ዓ.ም በተወለደ በ60 ዓመቱ ከዚህ ዓለም ድካም አርፏል፡፡
የአርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው የሽኝትና የጧፍ ማብራት ፕሮግራም ቤተሰቦቹ፣ ጓደኞቹ፣ የሙያ አጋሮቹና አድናቂዎቹ በተገኙበት ለረዥም ዓመታት በሙያው ባገለገለበት አንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ግንቦት 25/ 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ በ3፡00 ሰዓት ላይ ከተከናወነ በኋላ የቀብር ሰነ ስርዓቱ በአማኑኤል ካቴድራል ቤተክርስቲያን ይፈፀማል።
የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት በመላው ሰራተኞቹና የሙያ አጋሮቹ ስም በሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ህልፈተ ህይወት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን እየገለፀ ፈጣሪ ነፍሱን በመዓዛ ገነት እንዲያሳርፍ ይመኛል፡፡ እንዲሁም ለውድ ቤተሰቦቹ፣ ለዘመዶቹ፣ ለጓደኞቹ፣ ለስራ ባልደረቦቹ፣ ለሙያ አጋሮቹና አድናቂዎቹ በሙሉ ፈጣሪ ልባዊ መጽናናትን እንዲሰጣቸው ይመኛል፡፡
የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት-ኮምኒኬሽን
#ኪዳኔምስጋናው #ሀገርፍቅርቴአትር #የጥበብሰው #ሀዘን #ኪነጥበብ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
3 days ago
በደቡባዊ ጣሊያን የባህር ዳርቻ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከሰተ
#ethiopia | በዛሬው ዕለት በማለዳው ክፍለ ጊዜ በደቡባዊ ጣሊያን የባህር ዳርቻ አካባቢ በሬክተር ስኬል መለኪያ 6 ነጥብ 1 የደረሰ ኃይለኛ የመሬት መንቀጥቀጥ ማጋጠሙ ተገልጿል።
የጀርመን የጂኦሳይንስ ምርምር ማዕከል ይፋ ባደረገው መረጃ መሠረት ይህ የተፈጥሮ አደጋ የተከሰተው ከምድር ወለል በታች 253 ኪሎ ሜትር ጥልቀት ላይ ነው።
አደጋው በተለይ ማክሰኞ ሌሊት በፈረንጆቹ አቆጣጠር ንጋት ላይ የተመዘገበ ሲሆን ስለደረሰው ጉዳት ዝርዝር መረጃዎች እየተሰበሰቡ ይገኛሉ።
#italy #earthquake #seismic #worldnews #europe #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በዛሬው ዕለት በማለዳው ክፍለ ጊዜ በደቡባዊ ጣሊያን የባህር ዳርቻ አካባቢ በሬክተር ስኬል መለኪያ 6 ነጥብ 1 የደረሰ ኃይለኛ የመሬት መንቀጥቀጥ ማጋጠሙ ተገልጿል።
የጀርመን የጂኦሳይንስ ምርምር ማዕከል ይፋ ባደረገው መረጃ መሠረት ይህ የተፈጥሮ አደጋ የተከሰተው ከምድር ወለል በታች 253 ኪሎ ሜትር ጥልቀት ላይ ነው።
አደጋው በተለይ ማክሰኞ ሌሊት በፈረንጆቹ አቆጣጠር ንጋት ላይ የተመዘገበ ሲሆን ስለደረሰው ጉዳት ዝርዝር መረጃዎች እየተሰበሰቡ ይገኛሉ።
#italy #earthquake #seismic #worldnews #europe #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
3 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) በዛሬው ዕለት በመላው ሀገሪቱ እየተካሄደ ባለው የሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ የድምፅ አሰጣጥ ሒደት ዙሪያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ላይ ባወጡት ይፋዊ መልዕክት የኢትዮጵያን ሕዝብ "አስደናቂም ተአምረኛም" ሲሉ በከፍተኛ ደረጃ አድንቀዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዚሁ መልዕክታቸው፣ ሕዝቡ በዘንድሮው ምርጫ የሀገር ወዳድነት እና የወል መሻቱን የመጠበቅ አቅሙን ዳግም ለዓለም ማሳየቱን ገልጸዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ መራጩ ሕዝብ የገጠሙትን በርካታ የተፈጥሮ፣ የማኅበራዊ እና የጸጥታ ፈተናዎች ተቋቁሞ ድምፁን በመስጠቱ ከልብ የመነጨ ምስጋና አቅርበውለታል። በምስጋና መልዕክታቸው ላይም መራጩ ዜጋ ያሳለፋቸውን ውጣ ውረዶች በዝርዝር አስቀምጠዋል። በዚህም መሠረት ዜጎች የሌሊቱን ብርድና ጨለማ ሳይፈሩ፣ እንዲሁም የቀትሩ ፀሐይና ድንገተኛ ዝናብ ሳይበግራቸው በምርጫ ጣቢያዎች መገኘታቸውን አድንቀዋል።
ከዚህም ባሻገር መራጮች ሠርግ፣ ኀዘን፣ ወሊድና ሌሎች ማኅበራዊ ሁነቶችን ወደ ጎን በመተው በምርጫው መሳተፋቸውን፣ ረጃጅም ሰልፎች ሳያታክቷቸው፣ እንዲሁም የአካል ጉዳት፣ ሕመም እና እርጅና የሀገር ተስፋን ከማየት ሳይገድባቸው ድምፃቸውን መስጠታቸውን በከፍተኛ አክብሮት አውስተዋል። የነገ ሀገር ተረካቢ ጨቅላ ልጆቻቸውን አዝለው ድምፅ የሰጡ እናቶችን ትጋት ያወደሱት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ ከምንም በላይ ደግሞ የጠላት ጩኸትና ማስፈራሪያ ያላስቆማቸውን ዜጎች ጽናት የዴሞክራሲ እውነተኛ ማሳያ መሆኑን አብራርተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ይህ ሕዝብ በውጣ ውረዶች መካከል ያሳየው ጽናት ለዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታና ለሀገር ሕልውና የተከፈለ ታላቅ መስዋዕትነት መሆኑን አጽንዖት ሰጥተዋል። አያይዘውም በመጪው አምስት ዓመት ሥልጣን ለሚይዙ እና የሕዝብ ውክልና ለሚያገኙ አካላት ጥብቅ አደራ አስተላልፈዋል።
"ይሄንን ሕዝብ ማገልገል መታደል ነው" ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ በምርጫው አሸንፈው ኃላፊነት ለሚቀበሉ ተመራጮች፣ ያከበራቸውን ሕዝብ አክብረው፣ ለዴሞክራሲ ሥርዓት ይህንን ሁሉ ዋጋ የከፈለውን ዜጋ በንጽሕና እና በታማኝነት እንዲያገለግሉ ጥሪያቸውን በማቅረብ መልዕክታቸውን ደምድመዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ መራጩ ሕዝብ የገጠሙትን በርካታ የተፈጥሮ፣ የማኅበራዊ እና የጸጥታ ፈተናዎች ተቋቁሞ ድምፁን በመስጠቱ ከልብ የመነጨ ምስጋና አቅርበውለታል። በምስጋና መልዕክታቸው ላይም መራጩ ዜጋ ያሳለፋቸውን ውጣ ውረዶች በዝርዝር አስቀምጠዋል። በዚህም መሠረት ዜጎች የሌሊቱን ብርድና ጨለማ ሳይፈሩ፣ እንዲሁም የቀትሩ ፀሐይና ድንገተኛ ዝናብ ሳይበግራቸው በምርጫ ጣቢያዎች መገኘታቸውን አድንቀዋል።
ከዚህም ባሻገር መራጮች ሠርግ፣ ኀዘን፣ ወሊድና ሌሎች ማኅበራዊ ሁነቶችን ወደ ጎን በመተው በምርጫው መሳተፋቸውን፣ ረጃጅም ሰልፎች ሳያታክቷቸው፣ እንዲሁም የአካል ጉዳት፣ ሕመም እና እርጅና የሀገር ተስፋን ከማየት ሳይገድባቸው ድምፃቸውን መስጠታቸውን በከፍተኛ አክብሮት አውስተዋል። የነገ ሀገር ተረካቢ ጨቅላ ልጆቻቸውን አዝለው ድምፅ የሰጡ እናቶችን ትጋት ያወደሱት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ ከምንም በላይ ደግሞ የጠላት ጩኸትና ማስፈራሪያ ያላስቆማቸውን ዜጎች ጽናት የዴሞክራሲ እውነተኛ ማሳያ መሆኑን አብራርተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ይህ ሕዝብ በውጣ ውረዶች መካከል ያሳየው ጽናት ለዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታና ለሀገር ሕልውና የተከፈለ ታላቅ መስዋዕትነት መሆኑን አጽንዖት ሰጥተዋል። አያይዘውም በመጪው አምስት ዓመት ሥልጣን ለሚይዙ እና የሕዝብ ውክልና ለሚያገኙ አካላት ጥብቅ አደራ አስተላልፈዋል።
"ይሄንን ሕዝብ ማገልገል መታደል ነው" ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ በምርጫው አሸንፈው ኃላፊነት ለሚቀበሉ ተመራጮች፣ ያከበራቸውን ሕዝብ አክብረው፣ ለዴሞክራሲ ሥርዓት ይህንን ሁሉ ዋጋ የከፈለውን ዜጋ በንጽሕና እና በታማኝነት እንዲያገለግሉ ጥሪያቸውን በማቅረብ መልዕክታቸውን ደምድመዋል።
4 days ago
ኪዱ አረፈ
#ethiopia | በተለያዩ የጥበብ ዘርፎች በስፋት የሚታወቀው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ባደረበት ህመም በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23 ቀን 2018 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል።
የአርቲስቱ የቀብር ስነ ስርዓት ማክሰኞ ግንቦት 25 ቀን 2018 ዓ.ም በአማኑኤል ቤተክርስቲያን ከቀኑ 6:00 ሰዓት ይፈጸማል።
ከጠዋቱ 3:00 ሰዓት ጀምሮ በሙያ ህይወቱ በታማኝነት ባገለገለበት ታሪካዊው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት የሽኝት እና የሻማ ማብራት መርሃ ግብር ይከናወናል።
***
የሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው አጭር የህይወት ታሪክ
የመድረኩ እንዝርት ሁለገቡ የጥበብ ሰው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከእናቱ ከወ/ሮ ብዙነሽ ጓንጉል እና ከአባቱ ከአቶ ምስጋናው ደርኬሮ ሰኔ 15/ 1958 ዓ.ም አዲስ አበባ ከተማ ልዩ ስሙ አማኑኤል አጂፕ ተብሎ በሚጠራዉ አካባቢ ተወለደ፡፡ ለአቅመ ፊደል ሲደርስ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቱን በደጃዝማች ኃይሉ ተስፋዬ ትምህርት ቤት እንዲሁም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን በአዲስ ከተማ ትምሀርት ቤት እስከ 12ኛ ክፍል ተምሮ አጠናቋል።
ከውዝዋዜ ጋር ገና ተማሪ እያለ የተወዳጀው ሁለገቡ ከያኒ ኪዳኔ ምስጋናው የጥበብ ጉዞውን በቀበሌ ኪነትና በከፍተኛ ኪነት ውስጥ አድርጎ መዳረሻውን በአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አዳራሽ በማድረግ በ1977 ዓ.ም በውዝዋዜ ሙያ ለመቀጠር በቅቷል፡፡ የአርቲስት ኪዳኔ የሙያ ፍቅር፣ ችሎታና ስነምግባር ያስደመማቸው የውዝዋዜ ክፍል አሰልጣኞችና ኃላፊዎች ከተወዛዋዥነት ወደ ረዳት አሰልጣኝነት እንዲያድግ በማድረጋቸው ከ1983-1990 ዓ.ም ድረስ በረዳት አሰልጣኝነት ሙያ ሲያገለግል ቆይቷል፡፡ ጥበበኛው ኪዳኒ በረዳትነት የጀመረውን የአሰልጣኝነት ስራውን ከፍ በማድረግ ከ1991 እሰከ 1992 በቋሚ አሰልጣኝነት ተመድቦ በርካታ ባለሙያዎችን በክህሎት፣ በስነምግባርና በጥበብ አሰልጥኖ ለውዝዋዜ ሙያ መስፋፋትና አድገት የበኩሉን ድርሻ አበርክቷል፡፡
በውዝዋዜ ጥበብ በማለዳው የተነደፈው ኪዳኔ በእውቀት፣ በልምድና በፈጠራ እየጎመራና አንቱታን እያተረፈ ሲመጣ አድማሱን በማስፋት በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ተዛውሮ ከ1992 እሰከ 2007 ዓ.ም በዋና አሰልጣኝነትና በኬሮጋራፈርነት በርካታ በሀገር አቀፍና በአለም አቀፍ ደረጃ ግዘፍ የነሱ መድረኮች ላይ የቀረቡ የውዝዋዜ ስራዎችን በማዘጋጀት፣ በማማከርና በመምራት ከሰው ልብና አእምሮ የማይጠፉ ደማቅ ኪነጥበባዊ ስራዎችን ሰርቷል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ፈጣን የፈጠራ፣ የማደራጀትና የመምራት አቅም የነበረው ብርቱ የጥበብ ሰው ነበር፡፡ በርካታ ተወዛዋዦች የሚገኙበት የጥበብ መድረክ ካለ እዛ የጥበብ መድረክ ላይ ኪዳኔ መኖሩ ሳይታለም የተፈታ ህልም ነበር፡፡ የኪዳኔ የፈጠራ፣ የውዝዋዜ ችሎታና የውዝዋዜ ዝግጅት ጥበብ የታየባቸው አያሌ የውዝዋዜ ጥበብ ስራዎች ህያው መስክሮቹ ናቸው፡፡ በፋሽስት ጣሊያን የተዘረፈው የአክሱም ሀውልት ወደ ሀገሩ ሲመለስ ለነበረው አቀባበል በተዘጋጀው የኪነጥበብ መድረክ ላይ በአዲስ አበባና በአክሱም ከተማ ግዙፍ የውዝዋዜ ዝግጅት፣ በህዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ በተዘጋጀው የጥበብ መድረክ፣ በሚሊኒዬም አዳራሽ፣ በባህዳር ጣና ሐይቅ ላይ የውዝዋዜ የጀልባ ላይ ትርኢት፣ የአዲስ ዓመት የበዓል ዝግጅቶች ላይ ጥበብ፣ ባህል፣ ፈጠራና ውበት የተመላባቸው በርካታ ተወዛዋዦች የተሳተፉባቸውን የጥበብ ስራዎች በማዘጋጀት የጥበብና የሀገር ባለውለታነቱን አስመስክሯል፡፡
በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ከአስራ አምስት ዓመት በላይ በአሰልጣኝነት ሲሰራ ከቆየ በኋላ ከ2007 እስከ 2017 ዓ.ም ድረስ ወደ ቀድሞ የሙያ ቤቱ የአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አደራሽ ተዛውሮ በአሰልጣኝነትና በኬሮግራፈርነት ሲሰራ ቆይቷል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከተወዛዋዠነት፣ አሰልጣኝነት፣ አዘጋጅነትና አማካሪነት ባሻገር በድምጻዊነትና በቴአትርና ፊልም ተዋናይነትም በመሳተፍ ሁለገብ ከያኒነቱን ያስመሰከረ ድንቅ ጥበበኛ ነበር፡፡ በርካታ የሙዚቃ ቪዲዮ ስራዎች ላይ የኪዳኔ ደማቅ የፈጠራና የጥበብ አሻራ ያረፈባቸው ውዝዋዜዎችና ዝግጅቶች ዛሬም፣ ነገም ህያው ምስክሮች ናቸው፡፡
አሰልጣኝና ኬሮግራፍር እንዲሁም የውዝዋዜ አማካሪ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው በሞያው በሰራባቸው አመታት በርካታ
1. ባለሙያዎች ወደ ሙያው እንዲገቡና የሙያው ስነምግባር እንዲኖራቸው አደርጓል፡፡
2. የባህል ውዝዋዜ ትምህርት ቤት በሌለበት ዘመን በቴአትር ቤቶችና ከቴአትር ቤቶች ውጪ የነበሩ ወጣቶችን አሰልጥናል፤
3. ከከተማ ውጪ በመሄድ ቱባ ባህሎችን በማጥናትና በማምጣት የተለያዩ የባህል ጭፈራዎችንና አለባበሶችን አስተዋውቋል፡፡
4. የውዝዋዜ ሙያ እንደሙያ እንዲታይና አሁን የደረሰበት ደረጃ ላይ እንዲደርስ የተለያዩ መድረኮች ላይ እና ጥናቶች ላይ በመሳተፍ አስተዋኦ አበርክቷል፡፡
5. በአዲስ አበባ ከተማ በተዘጋጁ በርካታ የኪነ ጥበብ ፌስቲቫሎች ላይ በመጋበዝ በዳኝነትና በአማካሪነት ሰርቷል፡፡
6. ከአዲስ አበባ ውጪ በተለያዩ ክልሎች የሚገኙ ወጣቶችን ከማሰልጠን አልፎ በደቡብ ክልል ውስጥ የባህል ባንድ ለማቋቋም በቅቷል፡፡
7. በከተማችንና በተለያዩ ከተሞች በተከበሩ የብሄሔር ብሄረሰቦች ክብረ በዓላት ላይ የጥበብ ስራዎችን አቅርባል፡፡
8. በተለያዩ ጊዜ የተከበሩ የአደባበይ በአላት አድዋና የካቲት12 የመሳሰሉት ላይ ስራዋችን አቅርባል፡፡
9. በታላቁ ህዳሴ ግድብ ድረስ በመሄድና ታስቦ በሚከበርበት ጊዜም ስራዎችን አቅርቧል፡፡
10. በመንግስት መስረታና በበአለ ሲመቱ ዝግጅት ላይ ታላቅ የውዝዋዜ ትርኢት በኬሮግራፈርነት ሰርቷል፡፡
11. ሀገራችን የጦርነትና የተፈጥሮ ችግር በገጠማት ጊዜ ከኪነ ጥበብ ስራው ጋር ቀዳሚ በመሆን በርካታ አነቃቂ ስራዎችን ሰርቷል፡፡
12. የተለያዩ የሀገር መሪዎች፣ አንባሳደሮችና ዲፕሎማቶች ሲመጡና ሲሸኙ በአየር መንገድና በከንቲባ ጽ/ቤት ግቢ ውስጥ ደማቅ አቀባበል በማደረግ እና ትርኢቶችን በማቅረብ ባህላችንን አስተዋውቋል፡፡
13. በከተማ ደረጃ የሚዘጋጁ ትላልቅ ሴሚናሮች፤ጉባኤዋችና ሲንፖዚየሞች ላይ የተለያዩ የኬሮግራፈር ስራዎችን ሰርቷል፡፡
ሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ላበረከታቸው ኪነጥበባዊ ስራዎች የምስጋናና የእውቅና የምስክር ወረቀቶችን፡-
Ø ከኢፌድሪ ፊዴሬሽን ምክር ቤት
Ø ከኢፌድሪ ባህልና ቱሪዝም ሚንስቴር
Ø አዲስ አበባ ዩንቪርስቲ
Ø ከአዲስ አበባ ባህል ኪነ የጥበብና ቱሪዝም ቢሮ
Ø ከታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት
Ø ከሀገር ፍቅር፤ከቴአትርና ባህል አደራሽ፤ከራስ ቴአትር፤ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአተር እና ሌሎችም በርካታ ተቋማት በክብር ተቀብሏል፡፡
አሰልጣኝ፣ ኬሮግራፍርና የውዝዋዜ አማካሪ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ሙያው እንዲያድግና ባለሙያውም እንዲጠቀም በነበረው ፍላጎትና ቁጭት ምክንያት ሙያው በተለያዩ ትልልቅ ሆቴሎችና የባህል ምሽቶች እንዲሰራና ባህላችን የበለጠ እንዲተዋወቅ በማማከርና በመደገፍ የአንበሳውን ድርሻ ይወስዳል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ከበርካታ የሀገራችን ታዋቂና ተወዳጅ ሙዚቀኞች ጋር ትላልቅ መድረኮችና በከተማ ደረጃ በቀረቡ ታላላቅ ህዝባዊ በአላትና የሙዚቃ ኮንሰርቶች ላይ የኪሮግራፈር ስራዋችን
Ø በሸራተን አዲስ ሆቴል
Ø በሚሊንየም አዳራሽ
Ø በኢግዚብሽን ማዕከል
Ø በመስቀል አደባባይ
Ø በአዲስ አበባ ስቴድየም
Ø በጊዮን ሆቴል
Ø በሂልተን ሆቴል
Ø በስካይላት ሆቴል በመገኘት ጥበባዊ ስራዎችን ያቀረበ ሲሆን ትልልቅ የቀጥታ የቴሌብዥን ስርጭ የነበራቸውን ግዙፍ መድረኮችም ላይ ልዩ የኬሮግራፈርነት ሙያውን ድንቅ ብቃት አስመስክሯል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው በተለያዩ ቴአትርና ሙዚቃዊ ቴአትሮች ላይ በትወናና በዝግጅት ሰርቷል፡፡ በትወና የተሳተፈባቸው ስራዎች፦
Ø ጤና ያጣ ፍቅር
Ø ሮሚዮና ጁሌት
Ø የቀለጠው መንድር
Ø ሊስትሮ ኦፔራ
Ø ከልሺን አውልቂ
Ø ፎርፌ
Ø ኦቴሎ
Ø ቴዎድሮስ
በሙዚቃዊ ድራማ ኬሮግራፈር ዝግጅት፡-
Ø ፎርፌ
Ø ኢትዮጵያዊነት ጥልቅ ነው
Ø ከልሽን አውልቂ
Ø ሊስትሮ ኦፔራ
Ø ሉሲ
Ø ሀገር ማለት ሰው ነው እና ሌሎችም የጠቀሳሉ፡፡
በፊልም ትወና፡-
Ø በህይወት ዙሪያ
Ø ሔሮሽማ
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከመድረክ ስራዎቹ በተጨማሪም በተላያዩ ታዋቂና አንጋፍ እንዲሁም ወጣት ድምጻውያን የሙዚቃ ቪዲዮ ስራዎች ላይ በኬሮግራፈርነትና በአማካሪነት ሰርቷል፡፡
Ø ለክብር ዳ/ር ጥላሁን ገሠሠ
Ø ለድምፃዊ ኤፍሬም ታምሩ የሰራቸው ስራዎች ጥቂቶቹ ናቸው፡፡
አርቲስት ኪዳኔ በተለያዩ የቴሌቪዥን ዝግጅቶችና የበዓል ፕሮግራሞች ላይ ባቀረባቸው የጥበብ ስራዎች ውበትና ድምቀት የነበረ ሲሆን በፋና ቴሌቭዥን ፋና ሰማንያ የውዝዋዜና ዳንስ ተሰጥኦ ውድድር ላይ በአማካሪነት በመስራት ሙያዊ አስተዋፅዎ አድርጓል፡፡
ሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ በሙያው አድማስ ተሸግሮ በዱባይ እና በታይላንድ ኢትዮጰያንና ባህሏን ያስተዋወቀ ብርቱ የጥበብ ሰው ሰሆን በቅርብ በሀገራችን እና በአለም ህዝቦች ዘንድ አንድ ጊዜ ተሰርቶ ያልተደገመውን የህዝብ ለህዝብ ተጓዥ የሙዚቃ የባህል ቡድንን የሚያስታውስ የሀገረሰብ ሙዚቃዎችን፣ ጭፈራዎችንና ባህላችንን የሚያስተዋውቅ ሉሲ ድንቅነሽ ኢትዮጵያ በሚል በመላው ሀገር ተዟዙሮ የቀረበውን ትርኢት ከባህል ሚንስቴር ኃላፊነት ተሰጥቶት በዋና አዘጋጅነት የውዝዋዜውን ዝግጅት መምራት የቻለ ድንቅ ጥበበኛ ነበር፡፡
ሁለገቡ ከያኒ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከ2017 ዓ.ም ጀምሮ ህይወቱ እስካለፈበት ግንቦት 23/2018 ዓ.ም ድረስ በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ተዛውሮ በሙያው ወገኑን፣ ሀገሩንና ሙያውን በጥበብ፣ በታማኝነትና በትጋት ሲያገለግል የኖረ፣ በጥበብ ስራዎቹ ስሙን ከመቃብር በላይ ማኖር የቻለ ታላቅ ጥበበኛ ነበር፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናዉ የጋብቻ ህይወቱን ከረዥም ጊዜ ፍቅረኛዉ ከወ/ት አይናለም ተፈራ ጋር የካቲት 2 /2018 በክብር ፈፅሟል። ይሁንና ይህ ታላቅ ጥበበኛ ባጋጠመው የጤና እክል ሳቢያ በአዲስ ህይወት አጠቃላይ ሆስፒታል እና በሆፕ ሆስፒታል በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23/2018 ዓ.ም በተወለደ በ60 ዓመቱ ከዚህ ዓለም ድካም አርፏል፡፡
የአርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው የሽኝትና የጧፍ ማብራት ፕሮግራም ቤተሰቦቹ፣ ጓደኞቹ፣ የሙያ አጋሮቹና አድናቂዎቹ በተገኙበት ለረዥም ዓመታት በሙያው ባገለገለበት አንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ግንቦት 25/ 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ በ3፡00 ሰዓት ላይ ከተከናወነ በኋላ የቀብር ሰነ ስርዓቱ በአማኑኤል ካቴድራል ቤተክርስቲያን ይፈፀማል።
የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት በመላው ሰራተኞቹና የሙያ አጋሮቹ ስም በሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ህልፈተ ህይወት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን እየገለፀ ፈጣሪ ነፍሱን በመዓዛ ገነት እንዲያሳርፍ ይመኛል፡፡ እንዲሁም ለውድ ቤተሰቦቹ፣ ለዘመዶቹ፣ ለጓደኞቹ፣ ለስራ ባልደረቦቹ፣ ለሙያ አጋሮቹና አድናቂዎቹ በሙሉ ፈጣሪ ልባዊ መጽናናትን እንዲሰጣቸው ይመኛል፡፡
የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት-ኮምኒኬሽን
#ኪዳኔምስጋናው #ሀገርፍቅርቴአትር #የጥበብሰው #ሀዘን #ኪነጥበብ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በተለያዩ የጥበብ ዘርፎች በስፋት የሚታወቀው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ባደረበት ህመም በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23 ቀን 2018 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል።
የአርቲስቱ የቀብር ስነ ስርዓት ማክሰኞ ግንቦት 25 ቀን 2018 ዓ.ም በአማኑኤል ቤተክርስቲያን ከቀኑ 6:00 ሰዓት ይፈጸማል።
ከጠዋቱ 3:00 ሰዓት ጀምሮ በሙያ ህይወቱ በታማኝነት ባገለገለበት ታሪካዊው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት የሽኝት እና የሻማ ማብራት መርሃ ግብር ይከናወናል።
***
የሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው አጭር የህይወት ታሪክ
የመድረኩ እንዝርት ሁለገቡ የጥበብ ሰው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከእናቱ ከወ/ሮ ብዙነሽ ጓንጉል እና ከአባቱ ከአቶ ምስጋናው ደርኬሮ ሰኔ 15/ 1958 ዓ.ም አዲስ አበባ ከተማ ልዩ ስሙ አማኑኤል አጂፕ ተብሎ በሚጠራዉ አካባቢ ተወለደ፡፡ ለአቅመ ፊደል ሲደርስ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቱን በደጃዝማች ኃይሉ ተስፋዬ ትምህርት ቤት እንዲሁም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን በአዲስ ከተማ ትምሀርት ቤት እስከ 12ኛ ክፍል ተምሮ አጠናቋል።
ከውዝዋዜ ጋር ገና ተማሪ እያለ የተወዳጀው ሁለገቡ ከያኒ ኪዳኔ ምስጋናው የጥበብ ጉዞውን በቀበሌ ኪነትና በከፍተኛ ኪነት ውስጥ አድርጎ መዳረሻውን በአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አዳራሽ በማድረግ በ1977 ዓ.ም በውዝዋዜ ሙያ ለመቀጠር በቅቷል፡፡ የአርቲስት ኪዳኔ የሙያ ፍቅር፣ ችሎታና ስነምግባር ያስደመማቸው የውዝዋዜ ክፍል አሰልጣኞችና ኃላፊዎች ከተወዛዋዥነት ወደ ረዳት አሰልጣኝነት እንዲያድግ በማድረጋቸው ከ1983-1990 ዓ.ም ድረስ በረዳት አሰልጣኝነት ሙያ ሲያገለግል ቆይቷል፡፡ ጥበበኛው ኪዳኒ በረዳትነት የጀመረውን የአሰልጣኝነት ስራውን ከፍ በማድረግ ከ1991 እሰከ 1992 በቋሚ አሰልጣኝነት ተመድቦ በርካታ ባለሙያዎችን በክህሎት፣ በስነምግባርና በጥበብ አሰልጥኖ ለውዝዋዜ ሙያ መስፋፋትና አድገት የበኩሉን ድርሻ አበርክቷል፡፡
በውዝዋዜ ጥበብ በማለዳው የተነደፈው ኪዳኔ በእውቀት፣ በልምድና በፈጠራ እየጎመራና አንቱታን እያተረፈ ሲመጣ አድማሱን በማስፋት በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ተዛውሮ ከ1992 እሰከ 2007 ዓ.ም በዋና አሰልጣኝነትና በኬሮጋራፈርነት በርካታ በሀገር አቀፍና በአለም አቀፍ ደረጃ ግዘፍ የነሱ መድረኮች ላይ የቀረቡ የውዝዋዜ ስራዎችን በማዘጋጀት፣ በማማከርና በመምራት ከሰው ልብና አእምሮ የማይጠፉ ደማቅ ኪነጥበባዊ ስራዎችን ሰርቷል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ፈጣን የፈጠራ፣ የማደራጀትና የመምራት አቅም የነበረው ብርቱ የጥበብ ሰው ነበር፡፡ በርካታ ተወዛዋዦች የሚገኙበት የጥበብ መድረክ ካለ እዛ የጥበብ መድረክ ላይ ኪዳኔ መኖሩ ሳይታለም የተፈታ ህልም ነበር፡፡ የኪዳኔ የፈጠራ፣ የውዝዋዜ ችሎታና የውዝዋዜ ዝግጅት ጥበብ የታየባቸው አያሌ የውዝዋዜ ጥበብ ስራዎች ህያው መስክሮቹ ናቸው፡፡ በፋሽስት ጣሊያን የተዘረፈው የአክሱም ሀውልት ወደ ሀገሩ ሲመለስ ለነበረው አቀባበል በተዘጋጀው የኪነጥበብ መድረክ ላይ በአዲስ አበባና በአክሱም ከተማ ግዙፍ የውዝዋዜ ዝግጅት፣ በህዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ በተዘጋጀው የጥበብ መድረክ፣ በሚሊኒዬም አዳራሽ፣ በባህዳር ጣና ሐይቅ ላይ የውዝዋዜ የጀልባ ላይ ትርኢት፣ የአዲስ ዓመት የበዓል ዝግጅቶች ላይ ጥበብ፣ ባህል፣ ፈጠራና ውበት የተመላባቸው በርካታ ተወዛዋዦች የተሳተፉባቸውን የጥበብ ስራዎች በማዘጋጀት የጥበብና የሀገር ባለውለታነቱን አስመስክሯል፡፡
በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ከአስራ አምስት ዓመት በላይ በአሰልጣኝነት ሲሰራ ከቆየ በኋላ ከ2007 እስከ 2017 ዓ.ም ድረስ ወደ ቀድሞ የሙያ ቤቱ የአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አደራሽ ተዛውሮ በአሰልጣኝነትና በኬሮግራፈርነት ሲሰራ ቆይቷል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከተወዛዋዠነት፣ አሰልጣኝነት፣ አዘጋጅነትና አማካሪነት ባሻገር በድምጻዊነትና በቴአትርና ፊልም ተዋናይነትም በመሳተፍ ሁለገብ ከያኒነቱን ያስመሰከረ ድንቅ ጥበበኛ ነበር፡፡ በርካታ የሙዚቃ ቪዲዮ ስራዎች ላይ የኪዳኔ ደማቅ የፈጠራና የጥበብ አሻራ ያረፈባቸው ውዝዋዜዎችና ዝግጅቶች ዛሬም፣ ነገም ህያው ምስክሮች ናቸው፡፡
አሰልጣኝና ኬሮግራፍር እንዲሁም የውዝዋዜ አማካሪ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው በሞያው በሰራባቸው አመታት በርካታ
1. ባለሙያዎች ወደ ሙያው እንዲገቡና የሙያው ስነምግባር እንዲኖራቸው አደርጓል፡፡
2. የባህል ውዝዋዜ ትምህርት ቤት በሌለበት ዘመን በቴአትር ቤቶችና ከቴአትር ቤቶች ውጪ የነበሩ ወጣቶችን አሰልጥናል፤
3. ከከተማ ውጪ በመሄድ ቱባ ባህሎችን በማጥናትና በማምጣት የተለያዩ የባህል ጭፈራዎችንና አለባበሶችን አስተዋውቋል፡፡
4. የውዝዋዜ ሙያ እንደሙያ እንዲታይና አሁን የደረሰበት ደረጃ ላይ እንዲደርስ የተለያዩ መድረኮች ላይ እና ጥናቶች ላይ በመሳተፍ አስተዋኦ አበርክቷል፡፡
5. በአዲስ አበባ ከተማ በተዘጋጁ በርካታ የኪነ ጥበብ ፌስቲቫሎች ላይ በመጋበዝ በዳኝነትና በአማካሪነት ሰርቷል፡፡
6. ከአዲስ አበባ ውጪ በተለያዩ ክልሎች የሚገኙ ወጣቶችን ከማሰልጠን አልፎ በደቡብ ክልል ውስጥ የባህል ባንድ ለማቋቋም በቅቷል፡፡
7. በከተማችንና በተለያዩ ከተሞች በተከበሩ የብሄሔር ብሄረሰቦች ክብረ በዓላት ላይ የጥበብ ስራዎችን አቅርባል፡፡
8. በተለያዩ ጊዜ የተከበሩ የአደባበይ በአላት አድዋና የካቲት12 የመሳሰሉት ላይ ስራዋችን አቅርባል፡፡
9. በታላቁ ህዳሴ ግድብ ድረስ በመሄድና ታስቦ በሚከበርበት ጊዜም ስራዎችን አቅርቧል፡፡
10. በመንግስት መስረታና በበአለ ሲመቱ ዝግጅት ላይ ታላቅ የውዝዋዜ ትርኢት በኬሮግራፈርነት ሰርቷል፡፡
11. ሀገራችን የጦርነትና የተፈጥሮ ችግር በገጠማት ጊዜ ከኪነ ጥበብ ስራው ጋር ቀዳሚ በመሆን በርካታ አነቃቂ ስራዎችን ሰርቷል፡፡
12. የተለያዩ የሀገር መሪዎች፣ አንባሳደሮችና ዲፕሎማቶች ሲመጡና ሲሸኙ በአየር መንገድና በከንቲባ ጽ/ቤት ግቢ ውስጥ ደማቅ አቀባበል በማደረግ እና ትርኢቶችን በማቅረብ ባህላችንን አስተዋውቋል፡፡
13. በከተማ ደረጃ የሚዘጋጁ ትላልቅ ሴሚናሮች፤ጉባኤዋችና ሲንፖዚየሞች ላይ የተለያዩ የኬሮግራፈር ስራዎችን ሰርቷል፡፡
ሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ላበረከታቸው ኪነጥበባዊ ስራዎች የምስጋናና የእውቅና የምስክር ወረቀቶችን፡-
Ø ከኢፌድሪ ፊዴሬሽን ምክር ቤት
Ø ከኢፌድሪ ባህልና ቱሪዝም ሚንስቴር
Ø አዲስ አበባ ዩንቪርስቲ
Ø ከአዲስ አበባ ባህል ኪነ የጥበብና ቱሪዝም ቢሮ
Ø ከታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት
Ø ከሀገር ፍቅር፤ከቴአትርና ባህል አደራሽ፤ከራስ ቴአትር፤ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአተር እና ሌሎችም በርካታ ተቋማት በክብር ተቀብሏል፡፡
አሰልጣኝ፣ ኬሮግራፍርና የውዝዋዜ አማካሪ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ሙያው እንዲያድግና ባለሙያውም እንዲጠቀም በነበረው ፍላጎትና ቁጭት ምክንያት ሙያው በተለያዩ ትልልቅ ሆቴሎችና የባህል ምሽቶች እንዲሰራና ባህላችን የበለጠ እንዲተዋወቅ በማማከርና በመደገፍ የአንበሳውን ድርሻ ይወስዳል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ከበርካታ የሀገራችን ታዋቂና ተወዳጅ ሙዚቀኞች ጋር ትላልቅ መድረኮችና በከተማ ደረጃ በቀረቡ ታላላቅ ህዝባዊ በአላትና የሙዚቃ ኮንሰርቶች ላይ የኪሮግራፈር ስራዋችን
Ø በሸራተን አዲስ ሆቴል
Ø በሚሊንየም አዳራሽ
Ø በኢግዚብሽን ማዕከል
Ø በመስቀል አደባባይ
Ø በአዲስ አበባ ስቴድየም
Ø በጊዮን ሆቴል
Ø በሂልተን ሆቴል
Ø በስካይላት ሆቴል በመገኘት ጥበባዊ ስራዎችን ያቀረበ ሲሆን ትልልቅ የቀጥታ የቴሌብዥን ስርጭ የነበራቸውን ግዙፍ መድረኮችም ላይ ልዩ የኬሮግራፈርነት ሙያውን ድንቅ ብቃት አስመስክሯል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው በተለያዩ ቴአትርና ሙዚቃዊ ቴአትሮች ላይ በትወናና በዝግጅት ሰርቷል፡፡ በትወና የተሳተፈባቸው ስራዎች፦
Ø ጤና ያጣ ፍቅር
Ø ሮሚዮና ጁሌት
Ø የቀለጠው መንድር
Ø ሊስትሮ ኦፔራ
Ø ከልሺን አውልቂ
Ø ፎርፌ
Ø ኦቴሎ
Ø ቴዎድሮስ
በሙዚቃዊ ድራማ ኬሮግራፈር ዝግጅት፡-
Ø ፎርፌ
Ø ኢትዮጵያዊነት ጥልቅ ነው
Ø ከልሽን አውልቂ
Ø ሊስትሮ ኦፔራ
Ø ሉሲ
Ø ሀገር ማለት ሰው ነው እና ሌሎችም የጠቀሳሉ፡፡
በፊልም ትወና፡-
Ø በህይወት ዙሪያ
Ø ሔሮሽማ
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከመድረክ ስራዎቹ በተጨማሪም በተላያዩ ታዋቂና አንጋፍ እንዲሁም ወጣት ድምጻውያን የሙዚቃ ቪዲዮ ስራዎች ላይ በኬሮግራፈርነትና በአማካሪነት ሰርቷል፡፡
Ø ለክብር ዳ/ር ጥላሁን ገሠሠ
Ø ለድምፃዊ ኤፍሬም ታምሩ የሰራቸው ስራዎች ጥቂቶቹ ናቸው፡፡
አርቲስት ኪዳኔ በተለያዩ የቴሌቪዥን ዝግጅቶችና የበዓል ፕሮግራሞች ላይ ባቀረባቸው የጥበብ ስራዎች ውበትና ድምቀት የነበረ ሲሆን በፋና ቴሌቭዥን ፋና ሰማንያ የውዝዋዜና ዳንስ ተሰጥኦ ውድድር ላይ በአማካሪነት በመስራት ሙያዊ አስተዋፅዎ አድርጓል፡፡
ሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ በሙያው አድማስ ተሸግሮ በዱባይ እና በታይላንድ ኢትዮጰያንና ባህሏን ያስተዋወቀ ብርቱ የጥበብ ሰው ሰሆን በቅርብ በሀገራችን እና በአለም ህዝቦች ዘንድ አንድ ጊዜ ተሰርቶ ያልተደገመውን የህዝብ ለህዝብ ተጓዥ የሙዚቃ የባህል ቡድንን የሚያስታውስ የሀገረሰብ ሙዚቃዎችን፣ ጭፈራዎችንና ባህላችንን የሚያስተዋውቅ ሉሲ ድንቅነሽ ኢትዮጵያ በሚል በመላው ሀገር ተዟዙሮ የቀረበውን ትርኢት ከባህል ሚንስቴር ኃላፊነት ተሰጥቶት በዋና አዘጋጅነት የውዝዋዜውን ዝግጅት መምራት የቻለ ድንቅ ጥበበኛ ነበር፡፡
ሁለገቡ ከያኒ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከ2017 ዓ.ም ጀምሮ ህይወቱ እስካለፈበት ግንቦት 23/2018 ዓ.ም ድረስ በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ተዛውሮ በሙያው ወገኑን፣ ሀገሩንና ሙያውን በጥበብ፣ በታማኝነትና በትጋት ሲያገለግል የኖረ፣ በጥበብ ስራዎቹ ስሙን ከመቃብር በላይ ማኖር የቻለ ታላቅ ጥበበኛ ነበር፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናዉ የጋብቻ ህይወቱን ከረዥም ጊዜ ፍቅረኛዉ ከወ/ት አይናለም ተፈራ ጋር የካቲት 2 /2018 በክብር ፈፅሟል። ይሁንና ይህ ታላቅ ጥበበኛ ባጋጠመው የጤና እክል ሳቢያ በአዲስ ህይወት አጠቃላይ ሆስፒታል እና በሆፕ ሆስፒታል በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23/2018 ዓ.ም በተወለደ በ60 ዓመቱ ከዚህ ዓለም ድካም አርፏል፡፡
የአርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው የሽኝትና የጧፍ ማብራት ፕሮግራም ቤተሰቦቹ፣ ጓደኞቹ፣ የሙያ አጋሮቹና አድናቂዎቹ በተገኙበት ለረዥም ዓመታት በሙያው ባገለገለበት አንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ግንቦት 25/ 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ በ3፡00 ሰዓት ላይ ከተከናወነ በኋላ የቀብር ሰነ ስርዓቱ በአማኑኤል ካቴድራል ቤተክርስቲያን ይፈፀማል።
የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት በመላው ሰራተኞቹና የሙያ አጋሮቹ ስም በሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ህልፈተ ህይወት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን እየገለፀ ፈጣሪ ነፍሱን በመዓዛ ገነት እንዲያሳርፍ ይመኛል፡፡ እንዲሁም ለውድ ቤተሰቦቹ፣ ለዘመዶቹ፣ ለጓደኞቹ፣ ለስራ ባልደረቦቹ፣ ለሙያ አጋሮቹና አድናቂዎቹ በሙሉ ፈጣሪ ልባዊ መጽናናትን እንዲሰጣቸው ይመኛል፡፡
የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት-ኮምኒኬሽን
#ኪዳኔምስጋናው #ሀገርፍቅርቴአትር #የጥበብሰው #ሀዘን #ኪነጥበብ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
Sponsored by
Surafel
5 days ago
የዓሳ ቆዳ ለቃጠሎ ህክምና፤ በብራዚል ሐኪሞች የተገኘው አስደናቂና አነስተኛ ወጪ የሚጠይቅ ፈውስ
በብራዚል የሚገኙ ተመራማሪዎችና የሕክምና ባለሙያዎች በከባድ የእሳት ቃጠሎ የተጎዱ ሰዎችን ለማከም ልዩ በሆነ ዘዴ የተዘጋጀ የዓሳ ቆዳን በመጠቀም አስደናቂ ስኬት እያስመዘገቡ ይገኛሉ። ይህ አዲስ የሕክምና ፈጠራ የተጎጂዎችን ስቃይ በከፍተኛ ሁኔታ ከመቀነሱም በላይ የሕክምና ወጪን በግማሽ ያህል ያቀለለ መሆኑ ተገልጿል።
የሴአራ ፌደራል ዩኒቨርሲቲ (Federal University of Ceará) ተመራማሪዎች እንዳረጋገጡት፣ የቲላፒያ ዓሳ ቆዳ ለሰው ልጅ ቆዳ መፈወስ እጅግ አስፈላጊ የሆኑትን ‘ታይፕ 1’ ኮላጅን (Collagen) የተሰኙ ፕሮቲኖችን እና ከፍተኛ እርጥበትን በውስጡ ይዟል። ይህም የቆሰለው አካል በፍጥነት እንዲያገግም እና ከበሽታ አምጪ ተህዋስያን እንዲጠበቅ ያደርገዋል ብለዋል።
ቀደም ሲል በብራዚል የቆዳ ባንኮች እጥረት በመኖሩ ምክንያት ለቃጠሎ ተጎጂዎች የሚደረገው መደበኛ ሕክምና በየቀኑ የሚቀያይር ፋሻ እና የቃጠሎ ክሬም በመጠቀም የሚከናወን ሲሆን፣ ይህም ለታካሚዎቹ ከፍተኛ ስቃይ የሚፈጥር ነበር።
አዲሱ የቲላፒያ ቆዳ ሕክምና ግን አንዴ ከቆሰለው አካል ላይ ከተለጠፈ በኋላ በተፈጥሮ እስኪላጥ ድረስ ለቀናት የሚቆይ በመሆኑ፣ ፋሻ በየቀኑ የመቀየርን ስቃይ ሙሉ በሙሉ ያስቀረና ፈውስን የሚያፋጥን ሆኗል። የወጪው መቶኛም ከመደበኛው ሕክምና ጋር ሲነጻጸር እስከ 50 በመቶ ቅናሽ አለው።
Seledadotio
Seledadotio
በብራዚል የሚገኙ ተመራማሪዎችና የሕክምና ባለሙያዎች በከባድ የእሳት ቃጠሎ የተጎዱ ሰዎችን ለማከም ልዩ በሆነ ዘዴ የተዘጋጀ የዓሳ ቆዳን በመጠቀም አስደናቂ ስኬት እያስመዘገቡ ይገኛሉ። ይህ አዲስ የሕክምና ፈጠራ የተጎጂዎችን ስቃይ በከፍተኛ ሁኔታ ከመቀነሱም በላይ የሕክምና ወጪን በግማሽ ያህል ያቀለለ መሆኑ ተገልጿል።
የሴአራ ፌደራል ዩኒቨርሲቲ (Federal University of Ceará) ተመራማሪዎች እንዳረጋገጡት፣ የቲላፒያ ዓሳ ቆዳ ለሰው ልጅ ቆዳ መፈወስ እጅግ አስፈላጊ የሆኑትን ‘ታይፕ 1’ ኮላጅን (Collagen) የተሰኙ ፕሮቲኖችን እና ከፍተኛ እርጥበትን በውስጡ ይዟል። ይህም የቆሰለው አካል በፍጥነት እንዲያገግም እና ከበሽታ አምጪ ተህዋስያን እንዲጠበቅ ያደርገዋል ብለዋል።
ቀደም ሲል በብራዚል የቆዳ ባንኮች እጥረት በመኖሩ ምክንያት ለቃጠሎ ተጎጂዎች የሚደረገው መደበኛ ሕክምና በየቀኑ የሚቀያይር ፋሻ እና የቃጠሎ ክሬም በመጠቀም የሚከናወን ሲሆን፣ ይህም ለታካሚዎቹ ከፍተኛ ስቃይ የሚፈጥር ነበር።
አዲሱ የቲላፒያ ቆዳ ሕክምና ግን አንዴ ከቆሰለው አካል ላይ ከተለጠፈ በኋላ በተፈጥሮ እስኪላጥ ድረስ ለቀናት የሚቆይ በመሆኑ፣ ፋሻ በየቀኑ የመቀየርን ስቃይ ሙሉ በሙሉ ያስቀረና ፈውስን የሚያፋጥን ሆኗል። የወጪው መቶኛም ከመደበኛው ሕክምና ጋር ሲነጻጸር እስከ 50 በመቶ ቅናሽ አለው።
Seledadotio
Seledadotio
9 days ago
ቀኝ አዝማች በኩረ ምዕመናን ትዛዙ ኮሬ የኢትዮጵያን ባህል፣ ቱሪዝምና በጎ አድራጎት በማስፋፋት የሚታወቁ ታዋቂ ኢንተርፕረነር፣ የባህል አምባሳደር እና ሀገር በቀል ሽማግሌ ናቸው። በተለይም በኢትዮጵያ የመጀመሪያዎቹን እና ግዙፍ የባህል ምግብ ቤቶች አንዱ የሆነውን ዮድ አቢሲኒያ (Yod Abyssinia) ባህላዊ ምግብ ቤት በመመስረታቸው በሰፊው ይታወቃሉ።
ስለ ቀኝ አዝማች ትዛዙ ኮሬ ዋና ዋና መረጃዎች
የዮድ አቢሲኒያ መስራችና ባለቤት በ1996 ዓ.ም.
(እ.ኤ.አ. በ2003) ዮድ አቢሲኒያ ባህላዊ ምግብ ቤትን መስርተዋል።
ምግብ ቤቱ የኢትዮጵያን ብሔር ብሔረሰቦች ባህላዊ ምግቦች፣ ሙዚቃዎች እና ውዝዋዜዎች ለአገር ውስጥና ለውጭ አገር ዜጎች በማስተዋወቅ ረገድ ትልቅ ሚና አለው።
እንደ የካናዳው ጠቅላይ ሚኒስትር ጀስቲን ትሩዶ ያሉ በርካታ የዓለም መሪዎችን እና የውጭ አገር ዲፕሎማቶችን በምግብ ቤታቸው አስተናግደዋል።
❸ማኅበራዊ አገልግሎትና የበጎ አድራጎት ሥራዎች
ማኅበራዊ አገልግሎትና የበጎ አድራጎት ሥራዎች
ለተለያዩ የሃይማኖት ተቋማት እና ችግረኛ ወገኖች ከፍተኛ ድጋፍ በማድረግ ይታወቃሉ።
በበጎ አድራጎት ሥራዎቻቸው ምክንያት በ2016 ዓ.ም የፊላንትሮፒ (የበጎ አድራጎት) ሽልማት አሸናፊ ሆነዋል።
በማኅበረሰቡ ውስጥ ሰላምን ለማስፈንና እርቅ ለማውረድ እንደ ትልቅ የሀገር ሽማግሌ ሆነው ያገለግላሉ።
በጎ ተግባራት እና ማህበራዊ ሀላፊነት በመወጣት አርዓያነት ያለዉን ተግባራት በመስራት ይታወቃል።
የዓመቱን 360 ቀናት ለኢትዮጵያ ሀገራቸዉ እንዲሁም 4 ቀናት ለበጎ አድራጎት ተግባራት ሲውል ፤ 365 ኛውን ቀን ደግሞ ዕድገት እንደሚያስተዋዉቅ የሚያምኑት የድርጅቱ መስራችና የቦርድ ሰብሳቢ ቀኝ አዝማች ትዛዙ ኮሬ ናቸዉ።
የዮድ አቢሲኒያ መስራችና የቦርድ ሰብሳቢ ቀኝ አዝማች ትዛዙ ኮሬ እንዲሁም ድርጅታቸዉ 'ዮድ አቢሲኒያ'ለመቄዶንያ የአረጋውያንና የአዕምሮ ህሙማን መርጃ ማህበር፣ ለሜሪጆይ ኢትዮጵያ ፣ ለቶራ የህፃናት ማሳደጊያ ፣ ለሰሊሆም የአእምሮ ህሙማን መርጃ ፣ ለየወደቁትን እናንሳ የአረጋውያን መርጃ ማህበር ለሌሎችም በማገዝና በመርዳት ማህበራዊ ኃላፊነትን በመወጣት በጎ ስምና አርዓያነትን በተግባር ለማሳየት ችሏል።ወደፊትም ይበልጥ ተጠናክሮ ይቀጥላል።
❹እዉቅናና ሽልማት
➢የዓመቱ በጎ ሰዉ ሽልማትና እዉቅና
ጳጉሜ 3 ቀን 2016 ዓ.ም ለ12ኛ ጊዜ በተካሄደዉ የዓመቱ በጎ ሰዉ ሽልማትና እዉቅና በቅርስ ባህል እና ቱሪዝም ዘርፍ ዮድ አቢሲኒያ፡የባሕል ምግብ አዳራሽ ተሸልሟል።
የኢትዮጵያን ባህላዊ ምግቦችን ፤ ውዝዋዜዎችን እና ባህላዊ እሴቶችን ለቱሪስቶች እና ማህበረሰቡ የሚያቀርብ ተቋም ሲሆን የኢትዮጵያን እሴቶችን በማስተዋወቅ ረገድ ያስቀመጠው ደማቅ አሻራ ከፍ ያለ ነዉ።
ዮድ አቢሲኒያ ባህል ባንድ
ለቱሪስቶች የአገራችንን ብሔር ብሔረሰቦች ሙዚቃዎች ዉዝዋዜን በማሳየት ቱባ ባህላችንን ሳይበረዝና ሳይከለስ ያሳያል።
➢ የቱሪዝም አዋርድ
የአዲስ አበባ ባህል፣ ኪነ-ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ሐምሌ 6/2016ዓ.ም በአድዋ መታሰብያ ሙዚየም ባካሄደው የኪነ-ጥበብና ቱሪዝም ትራንስፎርሜሽን ምክር ቤት ምስረታና 1ኛ መደበኛ ጉባኤ ለከተማችን የቱሪዝም ልማትና እድገት የላቀ አስተዋጽኦ ላደረጉ የቱሪዝም ተቋማትና አካላት የቱሪዝም አዋርድ ከተሰጡት መካከል አንዱ ዮድ አቢሲኒያ የባህል ምግብ አዳራሽ ነዉ።
የቱሪዝም ተቋማቱ በሚሰጡት የአገልግሎት ጥራት ባላቸው የቱሪዝም ፈጠራ ስራ እንዲሁም የቱሪስት አያያዝና የመሳሰሉት መስፈርቶችን መነሻ በማድረግ ከዘርፉ 1ኛ በመዉጣት ዮድ አቢሲኒያ የባህል ምግብ አዳራሽ፣የቱሪዝም አዋርድ ተሸልሟል።
➢"የ8ኛዉ የአርአያ ሰው ሽልማት"
ተቀማጭነቱን በሀገረ አሜሪካ ዳላስ ቴክሳስ ያደረገው ዓድዋ የባህልና የታሪክ ኅብረት ለትርፍ ያልተቋቋመ ግብረ ሰናይ ድርጅት ሲሆን በዋናነትም ለኢትዮጵያና ለኢትዮጵያውያን አርአያ የሚሆን ሥራ ለሚሠሩ ግለሰቦችና ተቋማት"የአርአያ ሰው ሽልማት" በሚል ዕውቅና ይሰጣል፡፡
ለ8ኛ ግዜ በአዲስ አበባ ዮድ አቢሲኒያ የባህል አዳራሽ ሰኔ 13 ቀን 2016 ዓ.ም በተመሳሳይ መልኩ ለሀገር ባለውለታዎች በተለይም በባህል ልማት፣ በተፈጥሮ ጥበቃ፣ በቱሪዝም እና ቅርስ እንዲሁም በታሪክ መስኮች ለሀገራቸው አስተዋጽኦ ላበረከቱ ግለሰቦችና ተቋማት ሽልማት ከተሰጣቸው መካከል ዮድ አቢሲኒያ የባህል ምግብ አዳራሽ አንዱ ነዉ።
ዓለም አቀፍ እውቅና
የኢትዮጵያን ባህልና ቱሪዝም በዓለም አቀፍ ደረጃ በማስተዋወቃቸው “የባህልና ቱሪዝም አምባሳደር” የሚል ክብር ተሰጥቷቸዋል።
በቅርቡ (እ.ኤ.አ በ2025) በአሜሪካ ሲያትል በተካሄደው የ42ኛው የኢትዮጵያውያን የስፖርትና ባህል ፌስቲቫል (ESFNA) ላይ ለሀገራቸው ላበረከቱት የላቀ አስተዋፅኦ ልዩ የክብር ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።
❺ዋና ዋና ቅርንጫፎችና አድራሻዎች
ዮድ አቢሲኒያ በአዲስ አበባ በተለያዩ ቁልፍ ቦታዎች ቅርንጫፎችን ከፍቶ ይገኛል፦
ቦሌ ቅርንጫፍ (ዋናው)፦ ቦሌ መድኃኔዓለም አካባቢ፣ ከብራስ ሆስፒታል ከፍ ብሎ የሚገኝ የነበረ ሲሆን አሁን ቀድሞ ከነበረበት በ100 ሜትር ገባ ብሎ ኬኬር ህንፃ አጠገብ ይገኛል።ለቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ቅርብ በመሆኑ ለቱሪስቶች ተመራጭ ነው።
ፒያሳ (ቴዎድሮስ አደባባይ) ቅርንጫፍ፦ በቅርቡ በዲል ፕላዛ ፊት ለፊት የተከፈተ አዲስና ዘመናዊ የባህል አዳራሽ፣ የስፖርት ባር (Sport Bar) እና የባዛር ማዕከል ነው።
ዮድ አቢሲኒያ ኢንተርናሽናል ሆቴል፦ ሰዓሊተ ምህረት አደባባይ ከፍ ብሎ፣ ወደ ወሰን በሚወስደው መንገድ ማዕድን ሚኒስቴር አጠገብ የሚገኝ ዘመናዊ ሆቴል ነው።
❻የ"ዮድ" መሪ ቃል በተግባር
የድርጅቱ መሪ ቃል የሃገራችን ኢትዮጵያን ”ባህል ፤ ታሪክ ፤ ቅርሶች እንጠብቅ፤ እናክብር ፤ ቋንቋችንን እናሳድግ ” የሚል ነው ባለፉት 22 ዓመታት የኢትዮጵያን ባህልና መስተንግዶን ጨምሮ ሲያስተዋውቅ ኖሯል ፡፡ ለዚህም አስተዋፅኦው ”የኢትዮጵያ የባህልና የቱሪዝም አምባሳደር” የሚል ዕውቅና ከመንግስት ተሰጥቶታል ፡፡
“ባህል ፤ ታሪክ ፤ ቅርሶች እንጠብቅ፤ እናክብር ፤ ቋንቋችንን እናሳድግ” በሚል መርህ ከመላው ዓለም ወደ ሃገራችን ለመጡ እንግዶች የባህል ምግብና መጠጦች መስተንግዶ በመስጠት ፣ የብሔር ብሄረሰቦችን ሙዚቃዎችና ውዝዋዜዎች በማቅረብ ፣ የሀገራችንን የታሪክ የባህልና የቱሪዝም ሃብቶችና ቅርሶቻችንን በማስተዋወቅ የኢትዮጵያን መልካም ገፅታ በመገንባት ብዙ በመስራት ”የኢትዮጵያ የባህል እና የቱሪዝም አምባሳደር” የሚል እውቅናን ለማግኘት ችሏል፡፡
"ዮድ"
ዮድ ብሂል የማነ እግዚአብሔር ገብረት ኃይለ
በእግዚአብሔር ቀኝ ያለ እሱ ኃያልና
ጽኑዕ የሆነ ነው ማለት በሌላ መልኩ"ዮድ" ማለት በጉራጌ ቋንቋ "መመስከር ወይም መናገር" ማለት ነዉ።
ከ1996ዓ.ምማለትምላለፉት 22 ዓመታት በተለያዩ ወቅቶች ወደ ሀገራችን የመጡ በርካታ የሀገራት መሪዎችን ፣ ዲፕሎማቶችን ፣ የዓለም ታላላቅ ሰዎችን፣ ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት ፣ ታዋቂ ሰዎች ፣ ባለሀብቶች ፣ አትሌቶች ፣ አርቲስቶች የሚዲያ ባለሙያዎች እንዲሁም ሌሎችም በሺዎች የሚቆጠሩ ቱሪስቶችንና ኢትዮጵያዊያን እንግዶችን ተቀብሎ በፍቅርና በአክብሮት ሲያስተናግድ የቆየው ዮድ አቢሲኒያ በቀጣይም በሀገራችን ለሚከናወኑ ታላላቅ ሁነቶች ሙሉ አገልግሎት ለመስጠት ከወትሮው በተለዬ አኳኋን መዘጋጀቱ ተስተዉሏል።በ500 ብር ካፒታል እና በአነስተኛ የስራ ጅምር በጥረት የተገነባ ካምፓኒ በበርካታ ፈተናዎች ዉስጥ አልፎ ዛሬ በርካታ ቁጥር ላላቸዉ ወገኖቻችን የስራ ዕድል መፍጠር የቻለ ግዙፍ ኩባንያ ለመሆን በቅቷል።
"የሃገራችን ኢትዮጵያን ባህል ፤ ታሪክ ፤ ቅርሶች እንጠብቅ፤ እናክብር ፤ ቋንቋችንን እናሳድግ ”ዮድ አቢሲኒያ የባህል ምግብ አዳራሽ
ዘጋቢ ጋዜጠኛ ሲሳይ መንግስቴ
ስለ ቀኝ አዝማች ትዛዙ ኮሬ ዋና ዋና መረጃዎች
የዮድ አቢሲኒያ መስራችና ባለቤት በ1996 ዓ.ም.
(እ.ኤ.አ. በ2003) ዮድ አቢሲኒያ ባህላዊ ምግብ ቤትን መስርተዋል።
ምግብ ቤቱ የኢትዮጵያን ብሔር ብሔረሰቦች ባህላዊ ምግቦች፣ ሙዚቃዎች እና ውዝዋዜዎች ለአገር ውስጥና ለውጭ አገር ዜጎች በማስተዋወቅ ረገድ ትልቅ ሚና አለው።
እንደ የካናዳው ጠቅላይ ሚኒስትር ጀስቲን ትሩዶ ያሉ በርካታ የዓለም መሪዎችን እና የውጭ አገር ዲፕሎማቶችን በምግብ ቤታቸው አስተናግደዋል።
❸ማኅበራዊ አገልግሎትና የበጎ አድራጎት ሥራዎች
ማኅበራዊ አገልግሎትና የበጎ አድራጎት ሥራዎች
ለተለያዩ የሃይማኖት ተቋማት እና ችግረኛ ወገኖች ከፍተኛ ድጋፍ በማድረግ ይታወቃሉ።
በበጎ አድራጎት ሥራዎቻቸው ምክንያት በ2016 ዓ.ም የፊላንትሮፒ (የበጎ አድራጎት) ሽልማት አሸናፊ ሆነዋል።
በማኅበረሰቡ ውስጥ ሰላምን ለማስፈንና እርቅ ለማውረድ እንደ ትልቅ የሀገር ሽማግሌ ሆነው ያገለግላሉ።
በጎ ተግባራት እና ማህበራዊ ሀላፊነት በመወጣት አርዓያነት ያለዉን ተግባራት በመስራት ይታወቃል።
የዓመቱን 360 ቀናት ለኢትዮጵያ ሀገራቸዉ እንዲሁም 4 ቀናት ለበጎ አድራጎት ተግባራት ሲውል ፤ 365 ኛውን ቀን ደግሞ ዕድገት እንደሚያስተዋዉቅ የሚያምኑት የድርጅቱ መስራችና የቦርድ ሰብሳቢ ቀኝ አዝማች ትዛዙ ኮሬ ናቸዉ።
የዮድ አቢሲኒያ መስራችና የቦርድ ሰብሳቢ ቀኝ አዝማች ትዛዙ ኮሬ እንዲሁም ድርጅታቸዉ 'ዮድ አቢሲኒያ'ለመቄዶንያ የአረጋውያንና የአዕምሮ ህሙማን መርጃ ማህበር፣ ለሜሪጆይ ኢትዮጵያ ፣ ለቶራ የህፃናት ማሳደጊያ ፣ ለሰሊሆም የአእምሮ ህሙማን መርጃ ፣ ለየወደቁትን እናንሳ የአረጋውያን መርጃ ማህበር ለሌሎችም በማገዝና በመርዳት ማህበራዊ ኃላፊነትን በመወጣት በጎ ስምና አርዓያነትን በተግባር ለማሳየት ችሏል።ወደፊትም ይበልጥ ተጠናክሮ ይቀጥላል።
❹እዉቅናና ሽልማት
➢የዓመቱ በጎ ሰዉ ሽልማትና እዉቅና
ጳጉሜ 3 ቀን 2016 ዓ.ም ለ12ኛ ጊዜ በተካሄደዉ የዓመቱ በጎ ሰዉ ሽልማትና እዉቅና በቅርስ ባህል እና ቱሪዝም ዘርፍ ዮድ አቢሲኒያ፡የባሕል ምግብ አዳራሽ ተሸልሟል።
የኢትዮጵያን ባህላዊ ምግቦችን ፤ ውዝዋዜዎችን እና ባህላዊ እሴቶችን ለቱሪስቶች እና ማህበረሰቡ የሚያቀርብ ተቋም ሲሆን የኢትዮጵያን እሴቶችን በማስተዋወቅ ረገድ ያስቀመጠው ደማቅ አሻራ ከፍ ያለ ነዉ።
ዮድ አቢሲኒያ ባህል ባንድ
ለቱሪስቶች የአገራችንን ብሔር ብሔረሰቦች ሙዚቃዎች ዉዝዋዜን በማሳየት ቱባ ባህላችንን ሳይበረዝና ሳይከለስ ያሳያል።
➢ የቱሪዝም አዋርድ
የአዲስ አበባ ባህል፣ ኪነ-ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ሐምሌ 6/2016ዓ.ም በአድዋ መታሰብያ ሙዚየም ባካሄደው የኪነ-ጥበብና ቱሪዝም ትራንስፎርሜሽን ምክር ቤት ምስረታና 1ኛ መደበኛ ጉባኤ ለከተማችን የቱሪዝም ልማትና እድገት የላቀ አስተዋጽኦ ላደረጉ የቱሪዝም ተቋማትና አካላት የቱሪዝም አዋርድ ከተሰጡት መካከል አንዱ ዮድ አቢሲኒያ የባህል ምግብ አዳራሽ ነዉ።
የቱሪዝም ተቋማቱ በሚሰጡት የአገልግሎት ጥራት ባላቸው የቱሪዝም ፈጠራ ስራ እንዲሁም የቱሪስት አያያዝና የመሳሰሉት መስፈርቶችን መነሻ በማድረግ ከዘርፉ 1ኛ በመዉጣት ዮድ አቢሲኒያ የባህል ምግብ አዳራሽ፣የቱሪዝም አዋርድ ተሸልሟል።
➢"የ8ኛዉ የአርአያ ሰው ሽልማት"
ተቀማጭነቱን በሀገረ አሜሪካ ዳላስ ቴክሳስ ያደረገው ዓድዋ የባህልና የታሪክ ኅብረት ለትርፍ ያልተቋቋመ ግብረ ሰናይ ድርጅት ሲሆን በዋናነትም ለኢትዮጵያና ለኢትዮጵያውያን አርአያ የሚሆን ሥራ ለሚሠሩ ግለሰቦችና ተቋማት"የአርአያ ሰው ሽልማት" በሚል ዕውቅና ይሰጣል፡፡
ለ8ኛ ግዜ በአዲስ አበባ ዮድ አቢሲኒያ የባህል አዳራሽ ሰኔ 13 ቀን 2016 ዓ.ም በተመሳሳይ መልኩ ለሀገር ባለውለታዎች በተለይም በባህል ልማት፣ በተፈጥሮ ጥበቃ፣ በቱሪዝም እና ቅርስ እንዲሁም በታሪክ መስኮች ለሀገራቸው አስተዋጽኦ ላበረከቱ ግለሰቦችና ተቋማት ሽልማት ከተሰጣቸው መካከል ዮድ አቢሲኒያ የባህል ምግብ አዳራሽ አንዱ ነዉ።
ዓለም አቀፍ እውቅና
የኢትዮጵያን ባህልና ቱሪዝም በዓለም አቀፍ ደረጃ በማስተዋወቃቸው “የባህልና ቱሪዝም አምባሳደር” የሚል ክብር ተሰጥቷቸዋል።
በቅርቡ (እ.ኤ.አ በ2025) በአሜሪካ ሲያትል በተካሄደው የ42ኛው የኢትዮጵያውያን የስፖርትና ባህል ፌስቲቫል (ESFNA) ላይ ለሀገራቸው ላበረከቱት የላቀ አስተዋፅኦ ልዩ የክብር ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።
❺ዋና ዋና ቅርንጫፎችና አድራሻዎች
ዮድ አቢሲኒያ በአዲስ አበባ በተለያዩ ቁልፍ ቦታዎች ቅርንጫፎችን ከፍቶ ይገኛል፦
ቦሌ ቅርንጫፍ (ዋናው)፦ ቦሌ መድኃኔዓለም አካባቢ፣ ከብራስ ሆስፒታል ከፍ ብሎ የሚገኝ የነበረ ሲሆን አሁን ቀድሞ ከነበረበት በ100 ሜትር ገባ ብሎ ኬኬር ህንፃ አጠገብ ይገኛል።ለቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ቅርብ በመሆኑ ለቱሪስቶች ተመራጭ ነው።
ፒያሳ (ቴዎድሮስ አደባባይ) ቅርንጫፍ፦ በቅርቡ በዲል ፕላዛ ፊት ለፊት የተከፈተ አዲስና ዘመናዊ የባህል አዳራሽ፣ የስፖርት ባር (Sport Bar) እና የባዛር ማዕከል ነው።
ዮድ አቢሲኒያ ኢንተርናሽናል ሆቴል፦ ሰዓሊተ ምህረት አደባባይ ከፍ ብሎ፣ ወደ ወሰን በሚወስደው መንገድ ማዕድን ሚኒስቴር አጠገብ የሚገኝ ዘመናዊ ሆቴል ነው።
❻የ"ዮድ" መሪ ቃል በተግባር
የድርጅቱ መሪ ቃል የሃገራችን ኢትዮጵያን ”ባህል ፤ ታሪክ ፤ ቅርሶች እንጠብቅ፤ እናክብር ፤ ቋንቋችንን እናሳድግ ” የሚል ነው ባለፉት 22 ዓመታት የኢትዮጵያን ባህልና መስተንግዶን ጨምሮ ሲያስተዋውቅ ኖሯል ፡፡ ለዚህም አስተዋፅኦው ”የኢትዮጵያ የባህልና የቱሪዝም አምባሳደር” የሚል ዕውቅና ከመንግስት ተሰጥቶታል ፡፡
“ባህል ፤ ታሪክ ፤ ቅርሶች እንጠብቅ፤ እናክብር ፤ ቋንቋችንን እናሳድግ” በሚል መርህ ከመላው ዓለም ወደ ሃገራችን ለመጡ እንግዶች የባህል ምግብና መጠጦች መስተንግዶ በመስጠት ፣ የብሔር ብሄረሰቦችን ሙዚቃዎችና ውዝዋዜዎች በማቅረብ ፣ የሀገራችንን የታሪክ የባህልና የቱሪዝም ሃብቶችና ቅርሶቻችንን በማስተዋወቅ የኢትዮጵያን መልካም ገፅታ በመገንባት ብዙ በመስራት ”የኢትዮጵያ የባህል እና የቱሪዝም አምባሳደር” የሚል እውቅናን ለማግኘት ችሏል፡፡
"ዮድ"
ዮድ ብሂል የማነ እግዚአብሔር ገብረት ኃይለ
በእግዚአብሔር ቀኝ ያለ እሱ ኃያልና
ጽኑዕ የሆነ ነው ማለት በሌላ መልኩ"ዮድ" ማለት በጉራጌ ቋንቋ "መመስከር ወይም መናገር" ማለት ነዉ።
ከ1996ዓ.ምማለትምላለፉት 22 ዓመታት በተለያዩ ወቅቶች ወደ ሀገራችን የመጡ በርካታ የሀገራት መሪዎችን ፣ ዲፕሎማቶችን ፣ የዓለም ታላላቅ ሰዎችን፣ ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት ፣ ታዋቂ ሰዎች ፣ ባለሀብቶች ፣ አትሌቶች ፣ አርቲስቶች የሚዲያ ባለሙያዎች እንዲሁም ሌሎችም በሺዎች የሚቆጠሩ ቱሪስቶችንና ኢትዮጵያዊያን እንግዶችን ተቀብሎ በፍቅርና በአክብሮት ሲያስተናግድ የቆየው ዮድ አቢሲኒያ በቀጣይም በሀገራችን ለሚከናወኑ ታላላቅ ሁነቶች ሙሉ አገልግሎት ለመስጠት ከወትሮው በተለዬ አኳኋን መዘጋጀቱ ተስተዉሏል።በ500 ብር ካፒታል እና በአነስተኛ የስራ ጅምር በጥረት የተገነባ ካምፓኒ በበርካታ ፈተናዎች ዉስጥ አልፎ ዛሬ በርካታ ቁጥር ላላቸዉ ወገኖቻችን የስራ ዕድል መፍጠር የቻለ ግዙፍ ኩባንያ ለመሆን በቅቷል።
"የሃገራችን ኢትዮጵያን ባህል ፤ ታሪክ ፤ ቅርሶች እንጠብቅ፤ እናክብር ፤ ቋንቋችንን እናሳድግ ”ዮድ አቢሲኒያ የባህል ምግብ አዳራሽ
ዘጋቢ ጋዜጠኛ ሲሳይ መንግስቴ
9 days ago
🏢 ካዛንቺስ፡ የከተማ ኑሮ አዲስ ምዕራፍ — ስልጣኔ ከአረንጓዴ ተፈጥሮ ጋር!
በአዲስ አበባ እምብርት "ካዛንቺስ" የሚገነባው፣ የመኖሪያ ቤት ጥያቄዎን በዘላቂነት የሚመልስ ድንቅ የቤት ባለቤትነት ዕድል!
ይህ ተራ ሳይት አይደለም፤ በዋና ከተማችን እስካሁን ተሰርቶ የማይታወቅ 60% ክፍት ቦታ ለአረንጓዴ ልማት እና ለመዝናኛ የዋለበት ልዩ ኮምፓውንድ ነው::
🌟 ለምን ይህንን ሳይት ይመርጣሉ?
ፍጹም መተማመን (Security): በግንባታው ሂደት ላይ የመንግስት ጥብቅ ቁጥጥር ያለበት በመሆኑ ኢንቨስትመንትዎ ሙሉ በሙሉ አስተማማኝ ነው::
የማይለወጥ ቋሚ ዋጋ (Fixed Price): በገበያው ላይ ያለው የዋጋ ግሽበት ስጋት አይግባዎት! ምንም አይነት የዋጋ ማስተካከያ (Price adjustment) የማይደረግባቸው ቋሚ ዋጋዎች ናቸው::
ዝቅተኛ ቅድመ ክፍያ (15% Only): በ15% ቅድመ ክፍያ ብቻ የዚህ ዘመናዊ መንደር ባለቤት መሆን ይችላሉ::
📐 ያሉን አማራጮች እና የክፍያ ዝርዝር (Fixed Rates)
ባለ 1 መኝታ (55 ካሬ ሜትር)
አጠቃላይ ዋጋ=5,830,385 ብር fixed
15% ቅድመ ክፍያ=874,557 ብር
ባለ 2 መኝታ (80 ካሬ ሜትር)
💰 አጠቃላይ ዋጋ፦ 8,480,560 ብር ብቻ!
🔹 ቅድመ ክፍያ (15%)፦ 1,272,084 ብር
ባለ 3 መኝታ (95 ካሬ ሜትር)
💰 አጠቃላይ ዋጋ፦ 10,070,665 ብር ብቻ!
🔹 ቅድመ ክፍያ (15%)፦ 1,510,600 ብር
ባለ 4 መኝታ (160 ካሬ ሜትር)
💰 አጠቃላይ ዋጋ፦ 16,961,120 ብር ብቻ!
🔹ቅድመ ክፍያ (15%)፦ 2,544,168 ብር
✅ ሙሉ ክፍያ ለሚከፍሉ እስከ ከ7-20% ቅናሽ አዘጋጅተናል።
⏱📞☎️ አሁኑኑ በ0944666669 አዳነ ወይንም
👉Telegram----ADD112721
👉WhatsApp.https://wa.me/251944666669
በአዲስ አበባ እምብርት "ካዛንቺስ" የሚገነባው፣ የመኖሪያ ቤት ጥያቄዎን በዘላቂነት የሚመልስ ድንቅ የቤት ባለቤትነት ዕድል!
ይህ ተራ ሳይት አይደለም፤ በዋና ከተማችን እስካሁን ተሰርቶ የማይታወቅ 60% ክፍት ቦታ ለአረንጓዴ ልማት እና ለመዝናኛ የዋለበት ልዩ ኮምፓውንድ ነው::
🌟 ለምን ይህንን ሳይት ይመርጣሉ?
ፍጹም መተማመን (Security): በግንባታው ሂደት ላይ የመንግስት ጥብቅ ቁጥጥር ያለበት በመሆኑ ኢንቨስትመንትዎ ሙሉ በሙሉ አስተማማኝ ነው::
የማይለወጥ ቋሚ ዋጋ (Fixed Price): በገበያው ላይ ያለው የዋጋ ግሽበት ስጋት አይግባዎት! ምንም አይነት የዋጋ ማስተካከያ (Price adjustment) የማይደረግባቸው ቋሚ ዋጋዎች ናቸው::
ዝቅተኛ ቅድመ ክፍያ (15% Only): በ15% ቅድመ ክፍያ ብቻ የዚህ ዘመናዊ መንደር ባለቤት መሆን ይችላሉ::
📐 ያሉን አማራጮች እና የክፍያ ዝርዝር (Fixed Rates)
ባለ 1 መኝታ (55 ካሬ ሜትር)
አጠቃላይ ዋጋ=5,830,385 ብር fixed
15% ቅድመ ክፍያ=874,557 ብር
ባለ 2 መኝታ (80 ካሬ ሜትር)
💰 አጠቃላይ ዋጋ፦ 8,480,560 ብር ብቻ!
🔹 ቅድመ ክፍያ (15%)፦ 1,272,084 ብር
ባለ 3 መኝታ (95 ካሬ ሜትር)
💰 አጠቃላይ ዋጋ፦ 10,070,665 ብር ብቻ!
🔹 ቅድመ ክፍያ (15%)፦ 1,510,600 ብር
ባለ 4 መኝታ (160 ካሬ ሜትር)
💰 አጠቃላይ ዋጋ፦ 16,961,120 ብር ብቻ!
🔹ቅድመ ክፍያ (15%)፦ 2,544,168 ብር
✅ ሙሉ ክፍያ ለሚከፍሉ እስከ ከ7-20% ቅናሽ አዘጋጅተናል።
⏱📞☎️ አሁኑኑ በ0944666669 አዳነ ወይንም
👉Telegram----ADD112721
👉WhatsApp.https://wa.me/251944666669
9 days ago
✨ Makeup by TIYO ✨
WHERE BEAUTY MEETS ELEGANCE
ተፈጥሯዊ ውበትዎን ሳይቀይር፣ ይበልጥ በሚያምርና ረቂቅ አቀራረብ ፕሮፌሽናል የሜካፕ አገልግሎት እንሰጣለን።
Our Services | አገልግሎቶቻችን
💍 የሙሽራ ሜካፕ (Bridal Makeup)
✨ ቀላልና ማራኪ ሜካፕ (Soft Glam Makeup)
🎨 ክሬኤቲቭ ሜካፕ (Creative Makeup)
Booking Open For | ቀጠሮ እንቀበላለን
💒 ሰርግ እና መልስ
🎓 ምርቃት
🎂 ልደት እና ልዩ ዝግጅቶች
📸 Photoshoots & Events
🌿 Enhancing beauty, naturally
“የተፈጥሮ ውበትን ይበልጥ እናጎላለን”
👩🎨 Tiyobistiya Ayele
Professional Makeup Artist
📞 Book Now: +251973796149
📧 tiyobistiyaayele21gmail.com
📸 Instagram: makeupbytiyo
WHERE BEAUTY MEETS ELEGANCE
ተፈጥሯዊ ውበትዎን ሳይቀይር፣ ይበልጥ በሚያምርና ረቂቅ አቀራረብ ፕሮፌሽናል የሜካፕ አገልግሎት እንሰጣለን።
Our Services | አገልግሎቶቻችን
💍 የሙሽራ ሜካፕ (Bridal Makeup)
✨ ቀላልና ማራኪ ሜካፕ (Soft Glam Makeup)
🎨 ክሬኤቲቭ ሜካፕ (Creative Makeup)
Booking Open For | ቀጠሮ እንቀበላለን
💒 ሰርግ እና መልስ
🎓 ምርቃት
🎂 ልደት እና ልዩ ዝግጅቶች
📸 Photoshoots & Events
🌿 Enhancing beauty, naturally
“የተፈጥሮ ውበትን ይበልጥ እናጎላለን”
👩🎨 Tiyobistiya Ayele
Professional Makeup Artist
📞 Book Now: +251973796149
📧 tiyobistiyaayele21gmail.com
📸 Instagram: makeupbytiyo
10 days ago
በምርጫ ተሳትፎ ዙሪያ በኢሕአፓ አባላት መካከል ተፈጥሮ የነበረው ውዝግብ በማዕከላዊ ኮሚቴ ውሳኔ መቋጨቱ ተገለጸ
የኢትዮጵያ ሕዝቦች አብዮታዊ ፓርቲ (ኢሕአፓ) የሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ መሳተፉን በደገፉ እና በተቃወሙ አባላቱ መካከል ተፈጥሮ የነበረው ውዝግብ በማዕከላዊ ኮሚቴ ውሳኔ መቋጨቱን ለአሐዱ ሬዲዮ ያስታወቁት የፓርቲው ዋና ጸሐፊ ሚስጥረ-ሥላሴ ታምራት ናቸው።
ዋና ጸሐፊዋ በማብራሪያቸው፣ ፓርቲው ከሌሎች 4 ድርጅቶች ጋር በጋራ በመሠረተው ትብብር በምርጫው ለመሳተፍ ቢስማማም ያስቀመጣቸው ቅድመ ሁኔታዎች ነበሩ ብለዋል።
ቅድመ ሁኔታዎቹም፡- በሀገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች የሚታዩ ግጭቶች ቆመው እውነተኛ ድርድር እንዲካሄድ እንዲሁም በእስር ላይ የሚገኙ ጋዜጠኞች እና የፖለቲካ እስረኞች እንዲፈቱ የሚሉ ናቸው።
የተቀመጡት ጥያቄዎች ባለመሟላታቸው በምርጫው መሳተፍ የለብንም በሚሉና መሳተፍ አለብን ባሉ የፓርቲው አባላትና ደጋፊዎች መካከል አለመግባባት ተፈጥሮ እንደነበር ዋና ጸሐፊዋ አስታውሰዋል። ይሁን እንጂ፤ ማዕከላዊ ኮሚቴው በምርጫው በመሳተፍ መታገል ይሻላል የሚል ውሳኔ በማሳለፉ ውዝግቡ መቋረጡን አብራርተዋል።
ፓርቲው ያስቀመጣቸውን ቅድመ ሁኔታዎች መንግሥት በቸልተኝነት የሚያልፋቸው ከሆነ፣ ምንም እንኳን ምርጫው ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም. የሚካሄድ ቢሆንም እስከ ግንቦት 23 ቀን 2018 ዓ.ም. ድረስ ፓርቲው የሚወስናቸው ሌሎች ፖለቲካዊ እርምጃዎችና ውሳኔዎች ሊኖሩ እንደሚችሉ ዋና ጸሐፊዋ ሚስጥረሥላሴ ታምራት ለአሐዱ ሬዲዮ ተናግረዋል።
#አሐዱ_
የኢትዮጵያ ሕዝቦች አብዮታዊ ፓርቲ (ኢሕአፓ) የሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ መሳተፉን በደገፉ እና በተቃወሙ አባላቱ መካከል ተፈጥሮ የነበረው ውዝግብ በማዕከላዊ ኮሚቴ ውሳኔ መቋጨቱን ለአሐዱ ሬዲዮ ያስታወቁት የፓርቲው ዋና ጸሐፊ ሚስጥረ-ሥላሴ ታምራት ናቸው።
ዋና ጸሐፊዋ በማብራሪያቸው፣ ፓርቲው ከሌሎች 4 ድርጅቶች ጋር በጋራ በመሠረተው ትብብር በምርጫው ለመሳተፍ ቢስማማም ያስቀመጣቸው ቅድመ ሁኔታዎች ነበሩ ብለዋል።
ቅድመ ሁኔታዎቹም፡- በሀገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች የሚታዩ ግጭቶች ቆመው እውነተኛ ድርድር እንዲካሄድ እንዲሁም በእስር ላይ የሚገኙ ጋዜጠኞች እና የፖለቲካ እስረኞች እንዲፈቱ የሚሉ ናቸው።
የተቀመጡት ጥያቄዎች ባለመሟላታቸው በምርጫው መሳተፍ የለብንም በሚሉና መሳተፍ አለብን ባሉ የፓርቲው አባላትና ደጋፊዎች መካከል አለመግባባት ተፈጥሮ እንደነበር ዋና ጸሐፊዋ አስታውሰዋል። ይሁን እንጂ፤ ማዕከላዊ ኮሚቴው በምርጫው በመሳተፍ መታገል ይሻላል የሚል ውሳኔ በማሳለፉ ውዝግቡ መቋረጡን አብራርተዋል።
ፓርቲው ያስቀመጣቸውን ቅድመ ሁኔታዎች መንግሥት በቸልተኝነት የሚያልፋቸው ከሆነ፣ ምንም እንኳን ምርጫው ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም. የሚካሄድ ቢሆንም እስከ ግንቦት 23 ቀን 2018 ዓ.ም. ድረስ ፓርቲው የሚወስናቸው ሌሎች ፖለቲካዊ እርምጃዎችና ውሳኔዎች ሊኖሩ እንደሚችሉ ዋና ጸሐፊዋ ሚስጥረሥላሴ ታምራት ለአሐዱ ሬዲዮ ተናግረዋል።
#አሐዱ_
10 days ago
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ዘመናት ባልቀየሩት ድንቅ ተፈጥሮና ጥንታዊ ማንነት ውስጥ የሚኖር ታላቅና ኩሩ ህዝብ አለ።
እነርሱ የሱሪ ህዝቦች ናቸው! እነርሱ የተፈጥሮ እውነተኛ ጠባቂዎች፣ የጀግንነት መፍለቂያዎችና የጥንታዊ ባህል ህያው ምስክሮች ናቸው።
ምድራቸው በለምለም ኮረብታዎች፣ ጥቅጥቅ ባሉ ደኖች፣ ሰፋፊ ሳር ምድሮችና ውድ ማዕድናት የተከበበች እውነተኛ ገነት ናት።
የሱሪ ህዝብ ማህበራዊ መሰረት በሶስት ታላላቅ ጎሳዎች ላይ የተገነባ ነው። እያንዳንዱ ጎሳ የራሱ የሆነ ታሪካዊ የአመራር መዋቅር ያለው ሲሆን፥ ዛሬም ድረስ በአባቶች ጥበብና ስርአት ይመራል።
ከነዚያ ውስጥም የቻይ ጎሳ የሚባሉት ናቸው። ቻይ በታሪካቸው ዶሎቴ ኤከዲ እና ሃላጋሜሪ የተባሉ ሶስት ታላላቅ መሪዎች ያሏቸው ሲሆን፥ በአሁኑ ወቅት ጎሳውን በቁርጠኝነትና በጥበብ እየመራ ያለው ግንባር ቀደሙ መሪያቸው ዶሎቴ ነው።
የቲርማጋ ጎሳ (Tirmaga): በአምስት ዝነኛ መሪዎች (ቦሎጊዳንጊ ፣ ኦሌዞጊ ፣ ኦሌሲርዋ ፣ ቤባላ እና ኦሊኛሜሪ) የሚታወቁ ሲሆን፥ በአሁኑ ሰዓት የህዝቡ ዋና አለኝታና መሪ ቦሎጊዳንጊ ነው።
የባሌ ጎሳ (Ba'ale): ልክ እንደ ቲርማጋ አምስት ታዋቂ መሪዎች (ዳላላ ፣ ሚሮሊንጎ ፣ ማሆሊ፣ ሲሪያሊ እና ዎሲ) ያሏቸው ሲሆን፥ በአሁኑ ጊዜ ህዝባቸውን በጋራና በትብብር እየመሩ ያሉት ዳላላ እና ሚሮሊንጎ ናቸው።
በአሁኑ ሰዓት መላውን የሱሪ ህዝብ በአንድነት፣ በሰላምና በባህላዊ ስርአት እየመሩ ያሉ 4 ታላላቅ መሪዎች አሉ። እነርሱም፦ ዶሎቴ (ለቻይ) ፣ ቦሎጊዳንጊ (ለቲርማጋ) ፣ ዳላላ እና ሚሮሊንጎ (ለባሌ) ናቸው።
የእነርሱ ህይወት ከተፈጥሮ መሬታቸው ጋር በጥብቅ የተሳሰረ ነው። የሚተዳደሩበት የምጣኔ ሀብት ዘይቤ ሶስት ዋና ምሰሶዎች አሉት።
በአብዛኛው ከብት አርቢ (Pastoralist) ማህበረሰብ ናቸው። ከብት ለእነርሱ ተራ እንስሳ አይደለም፤ የሀብት መለኪያ፣ የማህበራዊ ክብር መግለጫ፣ የጋብቻ ትስስር ማጠንጠኛና የህልውናቸው ትልቁ ምሰሶ ፣ ስያሜም (መጠሪያም ጭምር ነው።
ከከብት እርባታው ጎን ለጎን፣ ለም ምድራቸውን በጥረት የሚያርሱ ድንቅ ገበሬዎች አሏቸው። ስነ-ምህዳሩን በጠበቀ መልኩ ማሽላ፣ በቆሎ እና የተለያዩ ሰብሎችን በስፋት ያመርታሉ።
ከእርሻና ከከብት እርባታው ባሻገር፣ የሱሪ ምድር በወርቅ ማዕድን የበለፀገች ናት። የሱሪ ወጣቶችና ማህበረሰቡ በየወንዞቻቸውና በባህላዊ ማዕድን ቦታዎች (እንደ ባሻጊ ፣ ሞጋ ፣ናሜሪ ማዕድን ያሉ) በመሄድ ወርቅ በባህላዊ መንገድ የማውጣትና የማጠብ (Gold Panning) አስደናቂ የስራ ባህል አላቸው። ይህ ማዕድን ለቤተሰቦቻቸው ተጨማሪ የገቢ ምንጭ በመሆን የኑሮ መሠረት ይሆናል።
የሱሪ ምድር በዓለም ላይ ካሉ እጅግ ማራኪና ያልተነኩ (Unexplored) የቱሪስት መዳረሻዎች አንዱ ነው። በአለም አቀፍ ደረጃ ለቱሪዝም ተመራጭ ከሆኖ 7 መዳረሻዎች አንዱ ነው።
እምቅ የቱሪዝም ሀብቶቻቸው አሏቸው የሱሪ ህዝብ ከፍታና ዝቅታ ያላቸው አረንጓዴ ኮረብታዎች፣ ታላላቅ ወንዞችና የዱር እንስሳት መሸሸጊያ የሆኑ ጥቅጥቅ ያሉ ደኖች ሰላማዊ ድባብን ይፈጥራሉ።
ንጹህ አየርና አስደናቂ የተፈጥሮ እይታን ለሚፈልግ ተጓዥ ተመራጭ ስፍራ ነው።
የሱሪ ወጣቶች የወንድነት መገለጫ የሆነው የዶንጋ (Donga) የበትር ፍልሚያ አላቸው። ወጣቶቻቸው ጀግንነታቸውን፣ ጥንካሬያቸውንና ብቃታቸውን የሚያሳዩበት ታላቅ ባህላዊ የበትር ጨዋታ ነው። ይህ ጨዋታ ስነ-ስርአትንና የሱሪን ወንድነት መገለጫ የሚያሳይ በመሆኑ በየዓመቱ የበርካታ ዓለም አቀፍ ጎብኚዎችን ቀልብ ይስባል።
ሌላኛው የሴቶቻቸው የከንፈር ሸክላ (Lip plates) የውበትና የብስለት መገለጫ ሲሆን፥ በሰውነት ላይ የሚሳሉ ውብ የተፈጥሮ ቀለሞች (Body painting) እና ባህላዊ ንቅሳቶች የእነርሱን ጥልቅ የጥበብ ስሜት ያሳያሉ።
የሱሪ ህዝቦች የትናንት ታሪካቸውን ሳናጣ፣ የዛሬውን የአመራር ጥበባቸውን ጠብቀው፣ ከተፈጥሮና ከምድራቸው ወርቃማ ፀጋ ጋር በሰላም የሚኖሩ ህዝቦች ናቸው። ምድራቸው የባህል ሙዚየም፣ የመልክዓ-ምድር ውበት ማሳያና የኢትዮጵያ ድንቅ ቀለም ናት። ይህንን እውነተኛና ያልተበረዘ ተፈጥሮአዊና ባህላዊ ሀብት ለማየት፣ ለመማርና ለመደመም ሁል ጊዜም በደስታ ይቀበሏችኋል!
ኢትዮጵያ በባህልና በተፈጥሮ የታደለች ውብ ሀገር ናት! የሱሪ ህዝቦች ደግሞ የዚህ ውበት ደማቅ ምስክሮች ናቸው!
(በሙባረክ አበበ)
ሚዛን ሚዲያና ኮሙኒኬሽን
እነርሱ የሱሪ ህዝቦች ናቸው! እነርሱ የተፈጥሮ እውነተኛ ጠባቂዎች፣ የጀግንነት መፍለቂያዎችና የጥንታዊ ባህል ህያው ምስክሮች ናቸው።
ምድራቸው በለምለም ኮረብታዎች፣ ጥቅጥቅ ባሉ ደኖች፣ ሰፋፊ ሳር ምድሮችና ውድ ማዕድናት የተከበበች እውነተኛ ገነት ናት።
የሱሪ ህዝብ ማህበራዊ መሰረት በሶስት ታላላቅ ጎሳዎች ላይ የተገነባ ነው። እያንዳንዱ ጎሳ የራሱ የሆነ ታሪካዊ የአመራር መዋቅር ያለው ሲሆን፥ ዛሬም ድረስ በአባቶች ጥበብና ስርአት ይመራል።
ከነዚያ ውስጥም የቻይ ጎሳ የሚባሉት ናቸው። ቻይ በታሪካቸው ዶሎቴ ኤከዲ እና ሃላጋሜሪ የተባሉ ሶስት ታላላቅ መሪዎች ያሏቸው ሲሆን፥ በአሁኑ ወቅት ጎሳውን በቁርጠኝነትና በጥበብ እየመራ ያለው ግንባር ቀደሙ መሪያቸው ዶሎቴ ነው።
የቲርማጋ ጎሳ (Tirmaga): በአምስት ዝነኛ መሪዎች (ቦሎጊዳንጊ ፣ ኦሌዞጊ ፣ ኦሌሲርዋ ፣ ቤባላ እና ኦሊኛሜሪ) የሚታወቁ ሲሆን፥ በአሁኑ ሰዓት የህዝቡ ዋና አለኝታና መሪ ቦሎጊዳንጊ ነው።
የባሌ ጎሳ (Ba'ale): ልክ እንደ ቲርማጋ አምስት ታዋቂ መሪዎች (ዳላላ ፣ ሚሮሊንጎ ፣ ማሆሊ፣ ሲሪያሊ እና ዎሲ) ያሏቸው ሲሆን፥ በአሁኑ ጊዜ ህዝባቸውን በጋራና በትብብር እየመሩ ያሉት ዳላላ እና ሚሮሊንጎ ናቸው።
በአሁኑ ሰዓት መላውን የሱሪ ህዝብ በአንድነት፣ በሰላምና በባህላዊ ስርአት እየመሩ ያሉ 4 ታላላቅ መሪዎች አሉ። እነርሱም፦ ዶሎቴ (ለቻይ) ፣ ቦሎጊዳንጊ (ለቲርማጋ) ፣ ዳላላ እና ሚሮሊንጎ (ለባሌ) ናቸው።
የእነርሱ ህይወት ከተፈጥሮ መሬታቸው ጋር በጥብቅ የተሳሰረ ነው። የሚተዳደሩበት የምጣኔ ሀብት ዘይቤ ሶስት ዋና ምሰሶዎች አሉት።
በአብዛኛው ከብት አርቢ (Pastoralist) ማህበረሰብ ናቸው። ከብት ለእነርሱ ተራ እንስሳ አይደለም፤ የሀብት መለኪያ፣ የማህበራዊ ክብር መግለጫ፣ የጋብቻ ትስስር ማጠንጠኛና የህልውናቸው ትልቁ ምሰሶ ፣ ስያሜም (መጠሪያም ጭምር ነው።
ከከብት እርባታው ጎን ለጎን፣ ለም ምድራቸውን በጥረት የሚያርሱ ድንቅ ገበሬዎች አሏቸው። ስነ-ምህዳሩን በጠበቀ መልኩ ማሽላ፣ በቆሎ እና የተለያዩ ሰብሎችን በስፋት ያመርታሉ።
ከእርሻና ከከብት እርባታው ባሻገር፣ የሱሪ ምድር በወርቅ ማዕድን የበለፀገች ናት። የሱሪ ወጣቶችና ማህበረሰቡ በየወንዞቻቸውና በባህላዊ ማዕድን ቦታዎች (እንደ ባሻጊ ፣ ሞጋ ፣ናሜሪ ማዕድን ያሉ) በመሄድ ወርቅ በባህላዊ መንገድ የማውጣትና የማጠብ (Gold Panning) አስደናቂ የስራ ባህል አላቸው። ይህ ማዕድን ለቤተሰቦቻቸው ተጨማሪ የገቢ ምንጭ በመሆን የኑሮ መሠረት ይሆናል።
የሱሪ ምድር በዓለም ላይ ካሉ እጅግ ማራኪና ያልተነኩ (Unexplored) የቱሪስት መዳረሻዎች አንዱ ነው። በአለም አቀፍ ደረጃ ለቱሪዝም ተመራጭ ከሆኖ 7 መዳረሻዎች አንዱ ነው።
እምቅ የቱሪዝም ሀብቶቻቸው አሏቸው የሱሪ ህዝብ ከፍታና ዝቅታ ያላቸው አረንጓዴ ኮረብታዎች፣ ታላላቅ ወንዞችና የዱር እንስሳት መሸሸጊያ የሆኑ ጥቅጥቅ ያሉ ደኖች ሰላማዊ ድባብን ይፈጥራሉ።
ንጹህ አየርና አስደናቂ የተፈጥሮ እይታን ለሚፈልግ ተጓዥ ተመራጭ ስፍራ ነው።
የሱሪ ወጣቶች የወንድነት መገለጫ የሆነው የዶንጋ (Donga) የበትር ፍልሚያ አላቸው። ወጣቶቻቸው ጀግንነታቸውን፣ ጥንካሬያቸውንና ብቃታቸውን የሚያሳዩበት ታላቅ ባህላዊ የበትር ጨዋታ ነው። ይህ ጨዋታ ስነ-ስርአትንና የሱሪን ወንድነት መገለጫ የሚያሳይ በመሆኑ በየዓመቱ የበርካታ ዓለም አቀፍ ጎብኚዎችን ቀልብ ይስባል።
ሌላኛው የሴቶቻቸው የከንፈር ሸክላ (Lip plates) የውበትና የብስለት መገለጫ ሲሆን፥ በሰውነት ላይ የሚሳሉ ውብ የተፈጥሮ ቀለሞች (Body painting) እና ባህላዊ ንቅሳቶች የእነርሱን ጥልቅ የጥበብ ስሜት ያሳያሉ።
የሱሪ ህዝቦች የትናንት ታሪካቸውን ሳናጣ፣ የዛሬውን የአመራር ጥበባቸውን ጠብቀው፣ ከተፈጥሮና ከምድራቸው ወርቃማ ፀጋ ጋር በሰላም የሚኖሩ ህዝቦች ናቸው። ምድራቸው የባህል ሙዚየም፣ የመልክዓ-ምድር ውበት ማሳያና የኢትዮጵያ ድንቅ ቀለም ናት። ይህንን እውነተኛና ያልተበረዘ ተፈጥሮአዊና ባህላዊ ሀብት ለማየት፣ ለመማርና ለመደመም ሁል ጊዜም በደስታ ይቀበሏችኋል!
ኢትዮጵያ በባህልና በተፈጥሮ የታደለች ውብ ሀገር ናት! የሱሪ ህዝቦች ደግሞ የዚህ ውበት ደማቅ ምስክሮች ናቸው!
(በሙባረክ አበበ)
ሚዛን ሚዲያና ኮሙኒኬሽን
10 days ago
በሆርሙዝ ሰርጥ የሚያቋርጡ መርከቦች ቁጥር ከ100 ወደ 6 አሽቆልቁሏል
****************
በመካከለኛው ምስራቅ እየተባባሰ የመጣው ግጭት በዓለም አቀፍ የንግድ እንቅስቃሴ ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ እያሳደረ ይገኛል።
በአሜሪካ እና ኢራን ግጭት ምክንያት በሆርሙዝ የባህር ሰርጥ የሚያልፉ መርከቦች ቁጥር በ95 በመቶ መቀነሱን አናዶሉ ዘግቧል።
ጦርነቱ ከመጀመሩ በፊት በዚህ ስትራቴጂያዊ የባህር መስመር በቀን በአማካይ 100 መርከቦች ያልፉ ነበር።
ከጦርነቱ መጀመት ወዲህ ግን ይህ ቁጥር ወደ 6 ዝቅ ብሏል፤ ይህም ቀደም ሲል ከነበረው እንቅስቃሴ ጋር ሲነጻጸር እጅግ አነስተኛ ነው።
በሌላ በኩል ባለፈው ሳምንት የመርከቦቹ እንቅስቃሴ መጠነኛ መሻሻል አሳይቶ በቀን ከ20 እስከ 25 መርከቦች ማለፍ መጀመራቸውን የኢራን ባለስልጣናት አስታውቀዋል።
ለዓለም አቀፍ የነዳጅ እና የተፈጥሮ ጋዝ አቅርቦት ወሳኝ መተላለፊያ የሆነው የሆርሙዝ ሰርጥ መዘጋት እና በቀጣናው ያለው የጸጥታ ስጋት፣ መርከቦች አማራጭ መንገዶችን እንዲፈልጉ እና ጉዟቸውን እንዲያቋርጡ እያደረጋቸው ይገኛል።
የቀጣናው ውጥረት በቶሎ የማይረግብ ከሆነና የሆርሙዝ ሰርጥ ዝግ ሆኖ ከዘለቀ በዓለም አቀፍ የንግድ ሰንሰለት ላይ ከፍተኛ ጉዳት ሊያደርስ እንደሚችል የብዙዎች ስጋት ነው።
በቢታኒያ ሲሳይ
#middleeast #hormuz #fuel #ebc #ethiopia
****************
በመካከለኛው ምስራቅ እየተባባሰ የመጣው ግጭት በዓለም አቀፍ የንግድ እንቅስቃሴ ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ እያሳደረ ይገኛል።
በአሜሪካ እና ኢራን ግጭት ምክንያት በሆርሙዝ የባህር ሰርጥ የሚያልፉ መርከቦች ቁጥር በ95 በመቶ መቀነሱን አናዶሉ ዘግቧል።
ጦርነቱ ከመጀመሩ በፊት በዚህ ስትራቴጂያዊ የባህር መስመር በቀን በአማካይ 100 መርከቦች ያልፉ ነበር።
ከጦርነቱ መጀመት ወዲህ ግን ይህ ቁጥር ወደ 6 ዝቅ ብሏል፤ ይህም ቀደም ሲል ከነበረው እንቅስቃሴ ጋር ሲነጻጸር እጅግ አነስተኛ ነው።
በሌላ በኩል ባለፈው ሳምንት የመርከቦቹ እንቅስቃሴ መጠነኛ መሻሻል አሳይቶ በቀን ከ20 እስከ 25 መርከቦች ማለፍ መጀመራቸውን የኢራን ባለስልጣናት አስታውቀዋል።
ለዓለም አቀፍ የነዳጅ እና የተፈጥሮ ጋዝ አቅርቦት ወሳኝ መተላለፊያ የሆነው የሆርሙዝ ሰርጥ መዘጋት እና በቀጣናው ያለው የጸጥታ ስጋት፣ መርከቦች አማራጭ መንገዶችን እንዲፈልጉ እና ጉዟቸውን እንዲያቋርጡ እያደረጋቸው ይገኛል።
የቀጣናው ውጥረት በቶሎ የማይረግብ ከሆነና የሆርሙዝ ሰርጥ ዝግ ሆኖ ከዘለቀ በዓለም አቀፍ የንግድ ሰንሰለት ላይ ከፍተኛ ጉዳት ሊያደርስ እንደሚችል የብዙዎች ስጋት ነው።
በቢታኒያ ሲሳይ
#middleeast #hormuz #fuel #ebc #ethiopia
10 days ago
ቁርስ በልቶ ምሳ መድገም ለማይችል ህዝብ ኳስ ምኑ ነው!
ጨርሳችሁ በትግስት አንብቡት!
በትላንትናው ዕለት አርሰናል ከ22 ዓመታት ረጅም ጥበቃ በኋላ የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዋንጫን ሲያነሳ በኢትዮጵያውያን ደጋፊዎች ዘንድ የታየው ደስታ ብዙዎችን "በስም እንኳን ለማያዉቀን ክለብ እንደዚህ መሆን ምን የሚሉት ስሜት ነው?" የሚል መደነቅና ወቀሳ በማህበራዊ ሚድያዎች ታዝበናል።
የሰው ልጅ ተፈጥሮአዊ እውነታን በቀጥታ ፊት ለፊት ማየት አይችልም። ይልቁንም ሁሉንም የህይወት ገጽታዎች በቋንቋ፣ በባህል፣ በህግጋት እና በምልክቶች ነው የሚረዳው።ማንኛውም ቁስ በራሱ የተለየ ዋጋ የለውም። ዋጋ የሚያገኘው በምልክቶች ሥርዓት ውስጥ በሚሰጠው ቦታ ልክ ነው።
በኪሳችን ውስጥ ያለው ገንዘብ ዝም ብሎ ወረቀት ነው፤ ነገር ግን የማህበረሰቡ የምልክት ሥርዓት "መቶ ብር ነዉ”የሚል ህግ ሲያወጣለት ወረቀቱ አቅም ይኖረዋል። በተመሳሳይ የአንድ ሀገር ባንዲራ ጨርቅ ነው፤ ነገር ግን ያ ጨርቅ የክብር፣ የነጻነትና የማንነት ምልክት ስለሚሆን ሰዎች ህይወታቸውን ይሰጡለታል። ዋንጫውም እንዲሁ የድል፣ የጽናት እና ከተሸናፊነት ወደ አሸናፊነት የመሻገር ትልቅ ስነ-ልቦናዊ ምልክት ተደርጎ ስለተሰየመ አዕምሮ እንደ ትልቅ ነገር ያየዋል።
ለአርሰናል ደጋፊዎች ላለፉት 22 ዓመታት በትችት፣ በመሸነፍ እና በተስፋ መቁረጥ ውስጥ አልፈው ያዩት ድል ነው። ይህም ለአንድ ሰው አዕምሮ "ምንም ያህል ብትወድቅና ጊዜው ቢረዝምም አንድ ቀን ማሸነፍህ አይቀሬ ነው" የሚል ተስፋን የሚሰጥ ህያው ምልክት ይሆናል።
“ቁርስ በልቶ ምሳ መድገም ለማይችል ህዝብ ኳስ ምኑ ነው?" እያሉ የሚወቅሱ ወገኖች ጉዳዩን በምክንያታዊነት ብቻ ስለሚመለከቱት ነው። ነገር ግን የሰው ልጅ በምክንያት ብቻ አይኖርም፤ሕይወታችን በምልክቶች የተሞላች ናት።
እኔ የየትኛውም ክለብ ደጋፊ አይደለሁም ነገር ግን ለመላዉ የአርሰናል ደጋፊዎች በሙሉ እንኳን ደስ አላችሁ!
ዶክተር ኃይለልዑል መኮንን (የአዕምሮ ሕክምና ስፔሻሊስት)
ጨርሳችሁ በትግስት አንብቡት!
በትላንትናው ዕለት አርሰናል ከ22 ዓመታት ረጅም ጥበቃ በኋላ የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዋንጫን ሲያነሳ በኢትዮጵያውያን ደጋፊዎች ዘንድ የታየው ደስታ ብዙዎችን "በስም እንኳን ለማያዉቀን ክለብ እንደዚህ መሆን ምን የሚሉት ስሜት ነው?" የሚል መደነቅና ወቀሳ በማህበራዊ ሚድያዎች ታዝበናል።
የሰው ልጅ ተፈጥሮአዊ እውነታን በቀጥታ ፊት ለፊት ማየት አይችልም። ይልቁንም ሁሉንም የህይወት ገጽታዎች በቋንቋ፣ በባህል፣ በህግጋት እና በምልክቶች ነው የሚረዳው።ማንኛውም ቁስ በራሱ የተለየ ዋጋ የለውም። ዋጋ የሚያገኘው በምልክቶች ሥርዓት ውስጥ በሚሰጠው ቦታ ልክ ነው።
በኪሳችን ውስጥ ያለው ገንዘብ ዝም ብሎ ወረቀት ነው፤ ነገር ግን የማህበረሰቡ የምልክት ሥርዓት "መቶ ብር ነዉ”የሚል ህግ ሲያወጣለት ወረቀቱ አቅም ይኖረዋል። በተመሳሳይ የአንድ ሀገር ባንዲራ ጨርቅ ነው፤ ነገር ግን ያ ጨርቅ የክብር፣ የነጻነትና የማንነት ምልክት ስለሚሆን ሰዎች ህይወታቸውን ይሰጡለታል። ዋንጫውም እንዲሁ የድል፣ የጽናት እና ከተሸናፊነት ወደ አሸናፊነት የመሻገር ትልቅ ስነ-ልቦናዊ ምልክት ተደርጎ ስለተሰየመ አዕምሮ እንደ ትልቅ ነገር ያየዋል።
ለአርሰናል ደጋፊዎች ላለፉት 22 ዓመታት በትችት፣ በመሸነፍ እና በተስፋ መቁረጥ ውስጥ አልፈው ያዩት ድል ነው። ይህም ለአንድ ሰው አዕምሮ "ምንም ያህል ብትወድቅና ጊዜው ቢረዝምም አንድ ቀን ማሸነፍህ አይቀሬ ነው" የሚል ተስፋን የሚሰጥ ህያው ምልክት ይሆናል።
“ቁርስ በልቶ ምሳ መድገም ለማይችል ህዝብ ኳስ ምኑ ነው?" እያሉ የሚወቅሱ ወገኖች ጉዳዩን በምክንያታዊነት ብቻ ስለሚመለከቱት ነው። ነገር ግን የሰው ልጅ በምክንያት ብቻ አይኖርም፤ሕይወታችን በምልክቶች የተሞላች ናት።
እኔ የየትኛውም ክለብ ደጋፊ አይደለሁም ነገር ግን ለመላዉ የአርሰናል ደጋፊዎች በሙሉ እንኳን ደስ አላችሁ!
ዶክተር ኃይለልዑል መኮንን (የአዕምሮ ሕክምና ስፔሻሊስት)
Sponsored by
Surafel
11 days ago
በአሜሪካ እና በኢራን መካከል የሰላም ስምምነት ይደረሳል በሚል ተስፋ የነዳጅ ዋጋ ቅናሽ አሳየ
በአሜሪካ እና በኢራን መካከል የሰላም ስምምነት ይፈረማል የሚል ተስፋ በስፋት በመታየቱ የነዳጅ ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ ቀነሰ። የእስያ የአክሲዮን ገበያዎች ላይም ጭማሪ ታይቷል።
ቅዳሜ ዕለት የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከቴህራን ጋር የሰላም ስምምነቱ ነጥቦች "በአብዛኛው ድርድር ተደርጎባቸዋል" በማለት ዝርዝሩን ይፋ ሳያደርጉ ቀርተዋል።
ሁለቱ አገራት በበርካታ ጉዳዮች ላይ መስማማታቸው ሲገለጽ ቢቆይም ትራምፕ ተደራዳሪዎች ከኢራን ጋር ስምምነት ለመፈራረም እንዳይጣደፉ አሳስበዋል።
ሰኞ ጠዋት በእስያ ገበያ ብሬንት ድፍድፍ ነዳጅ 5.5 በመቶ ቅናሽ ያሳየ ሲሆን በአሜሪካ ደግሞ የ5.8 በመቶ ቀንሶ 90.99 ዶላር ተሸጧል።
ትራምፕ ከኢራን ጋር የሚደረገው ድርድር የሆርሙዝ ወሽመጥን ዳግም ማስከፈትን የሚያካትት ነው ያሉ ሲሆን ይህም ለወራት መንቀሳቀሻ አጥተው የቆሙ ነዳጅ ጫኝ መርከቦችን በነጻነት እንዲጓዙ ያስችላል ተብሎ ነበር።
ጠባቡ የባሕር መተላለፊያ የዓለም አንድ አምስተኛ ነዳጅ እና የተፈጥሮ ጋዝ የሚተላለፍበት ሲሆን ከየካቲት 21 2018 ዓ.ም. በኋላ ተዘግቷል።
ቅዳሜ ዕለት ትራምፕ በማኅበራዊ ሚዲያ ገጻቸው ላይ ከሳዑዲ አረቢያ፣ ከዩናይትድ አረብ ኤሜሬትስ፣ ኳታር ጋር “በሰላም ስምምነቱ የመግባቢያ ሰነድ” ዙሪያ “ጥሩ ውይይት” ማድረጋቸውን ገልጸዋል።
BBC
በአሜሪካ እና በኢራን መካከል የሰላም ስምምነት ይፈረማል የሚል ተስፋ በስፋት በመታየቱ የነዳጅ ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ ቀነሰ። የእስያ የአክሲዮን ገበያዎች ላይም ጭማሪ ታይቷል።
ቅዳሜ ዕለት የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከቴህራን ጋር የሰላም ስምምነቱ ነጥቦች "በአብዛኛው ድርድር ተደርጎባቸዋል" በማለት ዝርዝሩን ይፋ ሳያደርጉ ቀርተዋል።
ሁለቱ አገራት በበርካታ ጉዳዮች ላይ መስማማታቸው ሲገለጽ ቢቆይም ትራምፕ ተደራዳሪዎች ከኢራን ጋር ስምምነት ለመፈራረም እንዳይጣደፉ አሳስበዋል።
ሰኞ ጠዋት በእስያ ገበያ ብሬንት ድፍድፍ ነዳጅ 5.5 በመቶ ቅናሽ ያሳየ ሲሆን በአሜሪካ ደግሞ የ5.8 በመቶ ቀንሶ 90.99 ዶላር ተሸጧል።
ትራምፕ ከኢራን ጋር የሚደረገው ድርድር የሆርሙዝ ወሽመጥን ዳግም ማስከፈትን የሚያካትት ነው ያሉ ሲሆን ይህም ለወራት መንቀሳቀሻ አጥተው የቆሙ ነዳጅ ጫኝ መርከቦችን በነጻነት እንዲጓዙ ያስችላል ተብሎ ነበር።
ጠባቡ የባሕር መተላለፊያ የዓለም አንድ አምስተኛ ነዳጅ እና የተፈጥሮ ጋዝ የሚተላለፍበት ሲሆን ከየካቲት 21 2018 ዓ.ም. በኋላ ተዘግቷል።
ቅዳሜ ዕለት ትራምፕ በማኅበራዊ ሚዲያ ገጻቸው ላይ ከሳዑዲ አረቢያ፣ ከዩናይትድ አረብ ኤሜሬትስ፣ ኳታር ጋር “በሰላም ስምምነቱ የመግባቢያ ሰነድ” ዙሪያ “ጥሩ ውይይት” ማድረጋቸውን ገልጸዋል።
BBC
11 days ago
ህይወትን በአስቸጋሪው መንገድ ስለመምራት
#ethiopia | “ህይወትን በአስቸጋሪው መንገድ ሲመሩት ቀላል ይሆናል... በቀላሉ መንገድ ለመኖር ሲሞክሩት ግን ከባድ ይሆናል” — Dave Kekich
እራስን መግዛት (ዲሲፕሊን) ማለት ህይወትን በአስቸጋሪው መንገድ መምራት ማለት ነው፤ ይህም ማለት የወደፊት ትልቅና የተሻለ ዋጋን ለማግኘት ሲባል ፈተናዎችንና ዛሬውኑ ካልተደሰትኩባቸው የምንላቸውን አፋጣኝ እርካታዎችን መቋቋም ነው።
ከማንኛውም አይነት አለመመቸት መራቅና በፈለጉት ጊዜ ሁሉ ምቾትን መፈለግ በእርግጥ ይቀላል፤ ነገር ግን በመጨረሻ በዚህ አካሄድ የምናገኘው ነገር ቢኖር፣ የተሻለ ሊሆን የሚችለውን የወደፊት ህይወት ለዛሬ ደስታ ሲባል መስዋዕት ማድረግ ብቻ ነው።
አንድን የፍላጎት ጥንካሬ (passion) የሌለው ሰው ለምሳሌነት እንውሰድ፤ ይህ ሰው ፈተና ሲገጥመው ወዲያውኑ እጁን ይሰጣል። ዋናው የህይወት እሴቱ ምቾት ማግኘት የሆነ ሰው፣ በህይወቱ ውስጥ ጉልህ የሆነ ነገር የማሳካት እድሉ ምን ያህል ነው?
ይህ ሰው በግድ ሊጋፈጠው የሚገባውን ቀውስ እንዴት ሊወጣው ይችላል? ሁልጊዜም ከተፈጥሮ ፈተናዎች ተጠብቆ ለኖረና አስቸጋሪ ወይም የማይመቹ ነገሮችን ሁልጊዜ እየሸሸ ለኖረ ሰው፣ የኋላ ኋላ ቀላል የሚባል ችግር እንኳ ሊሻገሩት የማይችሉት ታላቅ ተራራ ሊሆንበት ይችላል።
አሁን ደግሞ ይህንን ሰው፣ ዲሲፕሊንን ለማዳበር ሲል ህይወቱን በራሱ ፈቃድ አስቸጋሪ ከሚያደርግ ሰው ጋር እናነጻጽረው።
ይህ ሁለተኛው ሰው ፈተናዎችን እንደ ማደጊያ እድል በመቁጠር በደስታ ይቀበላቸዋል። እራሱ ላይ የሚጭናቸው እያንዳንዱ የዲሲፕሊን ፈተናዎች ያጠነክሩታል፤ በዚህም ምክንያት በህይወት ውስጥ የሚያጋጥሙት አስቸጋሪ ነገሮች አያሸንፉትም።
ችግሮችን ፈልጎ ስለሚጋፈጣቸው፣ ቀን በቀን እራሱን ከችግሮች የመከላከል አቅሙን ያዳብራል። ህይወት ያልተጠበቀ ሁኔታን ሲያመጣበት ለመቋቋም ዝግጁ ነው፤ ምክንያቱም፣ ህይወቱን በአስቸጋሪው የዲሲፕሊን መንገድ በመምራቱ የተነሳ ሁልጊዜም ለሚያጋጥመው ችግር ዝግጁ ነው።
ሕይወት ዛሬ ቀለል ብላ ነገ ከምትከብዳችሁ፣ ዛሬ ከበድ ብላ ነገ ብትቀላችሁ ይሻላችኋል!
LIKE & SHARE !!!
Dr-Eyob-Mamo-
#ethiopia | “ህይወትን በአስቸጋሪው መንገድ ሲመሩት ቀላል ይሆናል... በቀላሉ መንገድ ለመኖር ሲሞክሩት ግን ከባድ ይሆናል” — Dave Kekich
እራስን መግዛት (ዲሲፕሊን) ማለት ህይወትን በአስቸጋሪው መንገድ መምራት ማለት ነው፤ ይህም ማለት የወደፊት ትልቅና የተሻለ ዋጋን ለማግኘት ሲባል ፈተናዎችንና ዛሬውኑ ካልተደሰትኩባቸው የምንላቸውን አፋጣኝ እርካታዎችን መቋቋም ነው።
ከማንኛውም አይነት አለመመቸት መራቅና በፈለጉት ጊዜ ሁሉ ምቾትን መፈለግ በእርግጥ ይቀላል፤ ነገር ግን በመጨረሻ በዚህ አካሄድ የምናገኘው ነገር ቢኖር፣ የተሻለ ሊሆን የሚችለውን የወደፊት ህይወት ለዛሬ ደስታ ሲባል መስዋዕት ማድረግ ብቻ ነው።
አንድን የፍላጎት ጥንካሬ (passion) የሌለው ሰው ለምሳሌነት እንውሰድ፤ ይህ ሰው ፈተና ሲገጥመው ወዲያውኑ እጁን ይሰጣል። ዋናው የህይወት እሴቱ ምቾት ማግኘት የሆነ ሰው፣ በህይወቱ ውስጥ ጉልህ የሆነ ነገር የማሳካት እድሉ ምን ያህል ነው?
ይህ ሰው በግድ ሊጋፈጠው የሚገባውን ቀውስ እንዴት ሊወጣው ይችላል? ሁልጊዜም ከተፈጥሮ ፈተናዎች ተጠብቆ ለኖረና አስቸጋሪ ወይም የማይመቹ ነገሮችን ሁልጊዜ እየሸሸ ለኖረ ሰው፣ የኋላ ኋላ ቀላል የሚባል ችግር እንኳ ሊሻገሩት የማይችሉት ታላቅ ተራራ ሊሆንበት ይችላል።
አሁን ደግሞ ይህንን ሰው፣ ዲሲፕሊንን ለማዳበር ሲል ህይወቱን በራሱ ፈቃድ አስቸጋሪ ከሚያደርግ ሰው ጋር እናነጻጽረው።
ይህ ሁለተኛው ሰው ፈተናዎችን እንደ ማደጊያ እድል በመቁጠር በደስታ ይቀበላቸዋል። እራሱ ላይ የሚጭናቸው እያንዳንዱ የዲሲፕሊን ፈተናዎች ያጠነክሩታል፤ በዚህም ምክንያት በህይወት ውስጥ የሚያጋጥሙት አስቸጋሪ ነገሮች አያሸንፉትም።
ችግሮችን ፈልጎ ስለሚጋፈጣቸው፣ ቀን በቀን እራሱን ከችግሮች የመከላከል አቅሙን ያዳብራል። ህይወት ያልተጠበቀ ሁኔታን ሲያመጣበት ለመቋቋም ዝግጁ ነው፤ ምክንያቱም፣ ህይወቱን በአስቸጋሪው የዲሲፕሊን መንገድ በመምራቱ የተነሳ ሁልጊዜም ለሚያጋጥመው ችግር ዝግጁ ነው።
ሕይወት ዛሬ ቀለል ብላ ነገ ከምትከብዳችሁ፣ ዛሬ ከበድ ብላ ነገ ብትቀላችሁ ይሻላችኋል!
LIKE & SHARE !!!
Dr-Eyob-Mamo-
11 days ago
(ዘ-ሐበሻ ነቆራ) ይሄ የኮሪደር ልማት እና የአርሰናል ድል በአንድ ላይ ሲገጣጠሙ ነገሩ ሌላ መልክ ይዟል። ለካስ ካድሬው እና ባለስልጣኑ ሁሉ በውስጥ ታዋቂነት የ'ጋነርስ' ደጋፊ ኖሮዋል! ባለስልጣናቱ አደባባይ ወጥተው በመጨፈር ሳያበቁ፣ በማህበራዊ ሚዲያ ገጻቸው ላይ "ፓርቲያችን ጽናትን እና ተስፋ አለመቁረጥን ከአርሰናል ነው የተማረው!" እያሉ ፖለቲካውን ከእግር ኳስ ጋር አዋህደው አሞቁት።
ግን ምን ያደርጋል! የፖለቲከኛው "ጽናት" ከነዋሪው ጥንታዊ "ሶፍትዌር" ጋር ሲላተም ጉድ ፈላ።
ነገሩ እንዲህ ነው። ያ የዘመናት ትዕግስተኛው የአርሰናል ደጋፊ (ባለስልጣኑንም ጨምሮ)፣ ክለቡ ለስንት ዘመን የራቀውን ድል ሲያመጣለት ደስታውን መሸከም አቅቶት ከተማዋን አጥለቀለቃት። የዘመናት ብሶት በቢራ እና በተለያዩ ፈሳሾች ታጅቦ ጉሮሮን አራስ። ማታ ላይ ደስታው ወደ እብደት ሲቀየር፣ የተጠጣው ፈሳሽ መውጫ መፈለግ ጀመረ። የተፈጥሮ ጥሪ መጣ።
እዚህ ላይ ነው እንግዲህ የባለስልጣናቱ የ"ጽናት" ፍልስፍና ገደል የገባው!
መንግስት የሰራው ሽንት ቤት ጥቂት ሜትሮች እርቀት ላይ ቆሞ ይጠራዋል። የኛ ሰው ግን ገና አልዘመነም። ያ "ለ22 ዓመታት ዋንጫ እስኪመጣ በጽናት የጠበቅን ነን" እያለ ፌስቡክ ላይ ሲያቅራራ የዋለው ደጋፊ፣ 50 ሜትር ተራምዶ ሽንት ቤት ለመድረስ ግን ፊኛው "ጽናት" የሚባል ነገር አልፈጠረበትም! የኢትዮጵያዊ ፊኛ ዲሞክራሲ ይወዳል፤ ንጹህ አየር እና ሰፊ ቪው ካላገኘ አይፈስም። ዘመናዊውን ሽንት ቤት ሲያየው መስታወት ቤት ውስጥ ታፍኖ መሽናት እስር ቤት የገባ ያህል ሆኖበታል።
እናም ደጋፊው ምርጫ አደረገ። ‘ሬንጀር’ ልብሱን ለብሶ፣ የጠጣበትን ቦታ ሽንት ቤት ትቶ፣ ራሱ መንግስት በቢሊዮን ብር በሰራው፣ በመብራት ደምቆ በሚታየው ንጹህ የእግረኛ መንገድ እና የሚያምር ግድግዳ ላይ ዚፑን ፈታው። ይህ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ብር የፈሰሰበት ንጹህ አስፋልት እና ግድግዳ፣ በአርሰናል ደጋፊ ‘የደስታ ፏፏቴ’ ተመረቀ።
እንግዲህ አስቡት... ከመንግስት ኮሪደር መስራትን ተምሯል፣ ከአርሰናል ደግሞ "ጽናትን" ተምሬያለሁ ብሏል፤ ግን ከሽንት ቤት ውጪ መንገድ ላይ መሽናትን ከየትኛው የጎዳና ውሻ እንደተማረ አይታወቅም! ለሃያ ዓመት ዋንጫ ጠብቆ ያልፈነዳው አንጀት፣ ሀምሳ ሜትር ታግሶ ሽንት ቤት ለመድረስ እንዴት ያቅተዋል?
ቀን ቀን ሪባን ለመቁረጥ መቀስ የያዘ እጅ፣ ማታ ማታ አርሰናል አሸነፈ ተብሎ በውድ ኮሪደር ላይ ዚፕ ሲፈታ ማየት በእውነትም "የሰውነት ሶፍትዌር" ችግር ነው። አየህ... መንግስት ኮሪደሩን አዘምኗል። ነገር ግን የሰውን ልጅ አእምሮ እና ፊኛ ከድንጋይ ዘመን አውጥቶ ለማዘመን፣ የፓርቲ ጽናት ብቻ ሳይሆን፣ የፊኛ ጽናትም ያስፈልገናል! አሊያማ መንገዳችን የፓሪስ፣ ፊኛችን ግን አሁንም የጥንት ሆኖ ይቀጥላል።
አበጀ በለው የላኩልን
ግን ምን ያደርጋል! የፖለቲከኛው "ጽናት" ከነዋሪው ጥንታዊ "ሶፍትዌር" ጋር ሲላተም ጉድ ፈላ።
ነገሩ እንዲህ ነው። ያ የዘመናት ትዕግስተኛው የአርሰናል ደጋፊ (ባለስልጣኑንም ጨምሮ)፣ ክለቡ ለስንት ዘመን የራቀውን ድል ሲያመጣለት ደስታውን መሸከም አቅቶት ከተማዋን አጥለቀለቃት። የዘመናት ብሶት በቢራ እና በተለያዩ ፈሳሾች ታጅቦ ጉሮሮን አራስ። ማታ ላይ ደስታው ወደ እብደት ሲቀየር፣ የተጠጣው ፈሳሽ መውጫ መፈለግ ጀመረ። የተፈጥሮ ጥሪ መጣ።
እዚህ ላይ ነው እንግዲህ የባለስልጣናቱ የ"ጽናት" ፍልስፍና ገደል የገባው!
መንግስት የሰራው ሽንት ቤት ጥቂት ሜትሮች እርቀት ላይ ቆሞ ይጠራዋል። የኛ ሰው ግን ገና አልዘመነም። ያ "ለ22 ዓመታት ዋንጫ እስኪመጣ በጽናት የጠበቅን ነን" እያለ ፌስቡክ ላይ ሲያቅራራ የዋለው ደጋፊ፣ 50 ሜትር ተራምዶ ሽንት ቤት ለመድረስ ግን ፊኛው "ጽናት" የሚባል ነገር አልፈጠረበትም! የኢትዮጵያዊ ፊኛ ዲሞክራሲ ይወዳል፤ ንጹህ አየር እና ሰፊ ቪው ካላገኘ አይፈስም። ዘመናዊውን ሽንት ቤት ሲያየው መስታወት ቤት ውስጥ ታፍኖ መሽናት እስር ቤት የገባ ያህል ሆኖበታል።
እናም ደጋፊው ምርጫ አደረገ። ‘ሬንጀር’ ልብሱን ለብሶ፣ የጠጣበትን ቦታ ሽንት ቤት ትቶ፣ ራሱ መንግስት በቢሊዮን ብር በሰራው፣ በመብራት ደምቆ በሚታየው ንጹህ የእግረኛ መንገድ እና የሚያምር ግድግዳ ላይ ዚፑን ፈታው። ይህ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ብር የፈሰሰበት ንጹህ አስፋልት እና ግድግዳ፣ በአርሰናል ደጋፊ ‘የደስታ ፏፏቴ’ ተመረቀ።
እንግዲህ አስቡት... ከመንግስት ኮሪደር መስራትን ተምሯል፣ ከአርሰናል ደግሞ "ጽናትን" ተምሬያለሁ ብሏል፤ ግን ከሽንት ቤት ውጪ መንገድ ላይ መሽናትን ከየትኛው የጎዳና ውሻ እንደተማረ አይታወቅም! ለሃያ ዓመት ዋንጫ ጠብቆ ያልፈነዳው አንጀት፣ ሀምሳ ሜትር ታግሶ ሽንት ቤት ለመድረስ እንዴት ያቅተዋል?
ቀን ቀን ሪባን ለመቁረጥ መቀስ የያዘ እጅ፣ ማታ ማታ አርሰናል አሸነፈ ተብሎ በውድ ኮሪደር ላይ ዚፕ ሲፈታ ማየት በእውነትም "የሰውነት ሶፍትዌር" ችግር ነው። አየህ... መንግስት ኮሪደሩን አዘምኗል። ነገር ግን የሰውን ልጅ አእምሮ እና ፊኛ ከድንጋይ ዘመን አውጥቶ ለማዘመን፣ የፓርቲ ጽናት ብቻ ሳይሆን፣ የፊኛ ጽናትም ያስፈልገናል! አሊያማ መንገዳችን የፓሪስ፣ ፊኛችን ግን አሁንም የጥንት ሆኖ ይቀጥላል።
አበጀ በለው የላኩልን
12 days ago
(ዘ-ሐበሻ ስፖርት) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ታሪክ ከባህር ማዶ መጥቶ እንደ ግብጹ "የአባይ ውሃ ዘመዳችን" መሀመድ ሳላህ የጎል መረብን ያንቀጠቀጠ የለም፤ 193 የማይታመኑ ጎሎች! ታሪኩ የሚጀምረው ነሐሴ 12 ቀን 2017 ነው። ሊቨርፑል ዋትፎርድን ሲገጥም፣ አሰልጣኝ የርገን ክሎፕ አዲስ ፈራሚውን «ወደ ፕሪሚየር ሊጉ እንኳን በደህና መጣህ!» በሚል አጭርና ግልጽ መልዕክት ወደ ሜዳ ሰደዱት። ያኔ የተጠነሰሰው አስፈሪው የሳላህ፣ ማኔ እና ፊርሚኖ የአጥቂ መስመር ጥምረት አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላን ጭምር «ያናውጡኛል፣ አደገኞች ናቸው» እስኪል ድረስ ዓለምን ጉድ አሰኝቷል።
ሳላህ እና ማኔ የቅርብ ጓደኛሞች ባይሆኑም፣ በመካከላቸው የነበረው ጤናማ ውድድር እና ፊርሚኖ በሁለቱ መሀል የሚነሳውን እሳት በማጥፋት የተጫወተው ሚና፣ የሊቨርፑልን የድል ጉዞ የጀርባ አጥንት ሆኗል። የቡድኑ አጋሮቹ «ለእግር ኳስ የተፈጠረ» ብለው የሚመሰክሩለት ሳላህ፣ በምሳሌነት የሚመራ [ይላል] እና ለዝርዝር ነገሮች ከፍተኛ ትኩረት የሚሰጥ ጽኑ ተዋጊ ነው። ዋትፎርድን 5 ለ 0 ባሸነፉበት ጨዋታ ላይ፣ ጨዋታው እንደተጠናቀቀ ግብ ጠባቂውን ቤን ፎስተርን «ፍጹም ቅጣት ምት ቢሆን ኖሮ ወደየትኛው አቅጣጫ ትዘል ነበር?» ብሎ መጠየቁ ለስራው ያለውን ቁርጠኝነት ያሳያል።
በአንፊልድ ቆይታው አንዳንዴ ተስፋ መቁረጥ እና ቁጣ ታይቶበት ያውቃል። ባለፈው ታህሳስ ከዋና አሰልጣኙ አርኔ ስሎት ጋር የነበረው አለመግባባት አሁን ላለው ስንብት መነሻ ሆኗል። ይህ የውድድር ዘመን ለሊቨርፑል ስብስብ እጅግ ከባድ የነበረ ሲሆን፣ የቡድን አጋሩ ዲዮጎ ጆታ ህይወት ማለፍ ሳላህን ክፉኛ ጎድቶታል። «ከእረፍት በኋላ ወደ ሊቨርፑል መመለስ እንደዚህ ያስፈራኛል ብዬ አስቤ አውቅም» ሲል ሀዘኑን ገልጾ፣ በአንፊልድ ፊት እምባውን በማፍሰስ ሰብዓዊነቱን አሳይቷል።
በሜዳ ላይ ግን ሳላህ ከተፈጥሮ በላይ ነበር። በአንፊልድ የመጀመሪያ የውድድር ዘመኑ 58 የጎል ተሳትፎዎችን (በየ 71 ደቂቃው አንድ ጎል ላይ ተሳትፎ) በማድረግ ሜሲ እና ሮናልዶ ካሉበት ደረጃ ደርሷል። ማድሪድ ላይ ቶተንሃምን አሸንፈው የሻምፒዮንስ ሊግ ዋንጫ ሲያነሱ፣ በጉዲሰን ፓርክ ኤቨርተን ላይ የፑስካስ አዋርድ ያሸነፈባትን ጎል ሲያገባ፣ እና በኦልድ ትራፎርድ ማንችስተር ዩናይትድ ላይ ያሳየው ጀብዱ... ትዝታዎቹ ማለቂያ የላቸውም። የሲቲው አይሜሪክ ላፖርት ጭምር «ሳላህ በእኛ ላይ ሁልጊዜ እሳት ይተፋ ነበር፤ ለመከላከል ከገጠሙኝ ከባድ ተጫዋቾች አንዱ ነው» በማለት ይመሰክራል።
ሸሚዙን አውልቆ ደስታውን ሲገልጽም ሆነ በሱጁድ ፈጣሪውን ሲያመሰግን፣ የሳላህ ምስሎች መቼም አይረሱም። የቀድሞው አምበል ስቲቨን ጀራርድ «ቁጥሮቹ፣ ዋንጫዎቹ እና የገነባው ባህል የራሳቸው ታሪክ ይናገራሉ። መሀመድ ሳላህ በሁላችንም ዘንድ የተወደደ የክለቡ እውነተኛ ጀግና ነው» ሲል አወድሶታል። ትሬንት አሌክሳንደር አርኖልድም ለክለቡ ያላቸውን ዋጋ ሲገልጽ ሳላህን እና ጀራርድን በእኩልነት አንደኛ ደረጃ ላይ አስቀምጧቸዋል።
የ2024-25 የውድድር ዘመን ሊቨርፑል 20ኛውን የሊግ ዋንጫ ሲያነሳ፣ ሳላህ ከፍተኛ ጎል እና አሲስት በማድረግ በእንግሊዝ እግር ኳስ ታሪክ ውስጥ ደማቅ አሻራ አሳርፏል። አሁን ግን ሁሉም ነገር ፍጻሜ አለው። ከግብጽ የናይል ዴልታ የተነሳው የዚህ ድንቅ ተዋጊ ጉዞ፣ በሜርሲሳይድ አንፊልድ ላይ የማይረሳ ታሪክ ጽፎ ወደሚቀጥለው ምዕራፍ ተሸጋግሯል። የርገን ክሎፕ እንዳሉት፣ «ሲመጣ ሰዎች ምን እንደሚያስቡ ሳይሆን፣ ሲሄድ ምን እንደሚያስቡ ማወቁ ነው ትልቁ ነገር»። መሀመድ ሳላህ... ለአንፊልድ ትክክለኛው ተዋጊ፣ በትክክለኛው ጊዜ የመጣው ጀግና!
ሳላህ እና ማኔ የቅርብ ጓደኛሞች ባይሆኑም፣ በመካከላቸው የነበረው ጤናማ ውድድር እና ፊርሚኖ በሁለቱ መሀል የሚነሳውን እሳት በማጥፋት የተጫወተው ሚና፣ የሊቨርፑልን የድል ጉዞ የጀርባ አጥንት ሆኗል። የቡድኑ አጋሮቹ «ለእግር ኳስ የተፈጠረ» ብለው የሚመሰክሩለት ሳላህ፣ በምሳሌነት የሚመራ [ይላል] እና ለዝርዝር ነገሮች ከፍተኛ ትኩረት የሚሰጥ ጽኑ ተዋጊ ነው። ዋትፎርድን 5 ለ 0 ባሸነፉበት ጨዋታ ላይ፣ ጨዋታው እንደተጠናቀቀ ግብ ጠባቂውን ቤን ፎስተርን «ፍጹም ቅጣት ምት ቢሆን ኖሮ ወደየትኛው አቅጣጫ ትዘል ነበር?» ብሎ መጠየቁ ለስራው ያለውን ቁርጠኝነት ያሳያል።
በአንፊልድ ቆይታው አንዳንዴ ተስፋ መቁረጥ እና ቁጣ ታይቶበት ያውቃል። ባለፈው ታህሳስ ከዋና አሰልጣኙ አርኔ ስሎት ጋር የነበረው አለመግባባት አሁን ላለው ስንብት መነሻ ሆኗል። ይህ የውድድር ዘመን ለሊቨርፑል ስብስብ እጅግ ከባድ የነበረ ሲሆን፣ የቡድን አጋሩ ዲዮጎ ጆታ ህይወት ማለፍ ሳላህን ክፉኛ ጎድቶታል። «ከእረፍት በኋላ ወደ ሊቨርፑል መመለስ እንደዚህ ያስፈራኛል ብዬ አስቤ አውቅም» ሲል ሀዘኑን ገልጾ፣ በአንፊልድ ፊት እምባውን በማፍሰስ ሰብዓዊነቱን አሳይቷል።
በሜዳ ላይ ግን ሳላህ ከተፈጥሮ በላይ ነበር። በአንፊልድ የመጀመሪያ የውድድር ዘመኑ 58 የጎል ተሳትፎዎችን (በየ 71 ደቂቃው አንድ ጎል ላይ ተሳትፎ) በማድረግ ሜሲ እና ሮናልዶ ካሉበት ደረጃ ደርሷል። ማድሪድ ላይ ቶተንሃምን አሸንፈው የሻምፒዮንስ ሊግ ዋንጫ ሲያነሱ፣ በጉዲሰን ፓርክ ኤቨርተን ላይ የፑስካስ አዋርድ ያሸነፈባትን ጎል ሲያገባ፣ እና በኦልድ ትራፎርድ ማንችስተር ዩናይትድ ላይ ያሳየው ጀብዱ... ትዝታዎቹ ማለቂያ የላቸውም። የሲቲው አይሜሪክ ላፖርት ጭምር «ሳላህ በእኛ ላይ ሁልጊዜ እሳት ይተፋ ነበር፤ ለመከላከል ከገጠሙኝ ከባድ ተጫዋቾች አንዱ ነው» በማለት ይመሰክራል።
ሸሚዙን አውልቆ ደስታውን ሲገልጽም ሆነ በሱጁድ ፈጣሪውን ሲያመሰግን፣ የሳላህ ምስሎች መቼም አይረሱም። የቀድሞው አምበል ስቲቨን ጀራርድ «ቁጥሮቹ፣ ዋንጫዎቹ እና የገነባው ባህል የራሳቸው ታሪክ ይናገራሉ። መሀመድ ሳላህ በሁላችንም ዘንድ የተወደደ የክለቡ እውነተኛ ጀግና ነው» ሲል አወድሶታል። ትሬንት አሌክሳንደር አርኖልድም ለክለቡ ያላቸውን ዋጋ ሲገልጽ ሳላህን እና ጀራርድን በእኩልነት አንደኛ ደረጃ ላይ አስቀምጧቸዋል።
የ2024-25 የውድድር ዘመን ሊቨርፑል 20ኛውን የሊግ ዋንጫ ሲያነሳ፣ ሳላህ ከፍተኛ ጎል እና አሲስት በማድረግ በእንግሊዝ እግር ኳስ ታሪክ ውስጥ ደማቅ አሻራ አሳርፏል። አሁን ግን ሁሉም ነገር ፍጻሜ አለው። ከግብጽ የናይል ዴልታ የተነሳው የዚህ ድንቅ ተዋጊ ጉዞ፣ በሜርሲሳይድ አንፊልድ ላይ የማይረሳ ታሪክ ጽፎ ወደሚቀጥለው ምዕራፍ ተሸጋግሯል። የርገን ክሎፕ እንዳሉት፣ «ሲመጣ ሰዎች ምን እንደሚያስቡ ሳይሆን፣ ሲሄድ ምን እንደሚያስቡ ማወቁ ነው ትልቁ ነገር»። መሀመድ ሳላህ... ለአንፊልድ ትክክለኛው ተዋጊ፣ በትክክለኛው ጊዜ የመጣው ጀግና!
12 days ago
የሲያትሉ ጀልባና የሚኒሶታው ብድር!
አምና የሰሜን አሜሪካ የኢትዮጵያውያን የኳስ በዓል ሲያትል ላይ ሲከበር፣ ነገረ-ፈጁ ወዳጃችን ሼክስፒር ፈይሳ (Shakespear Feyissa) ያደረገብንን አንረሳውም። ስሙ ራሱ እኮ ግራ ነው፤ "ሼክስፒር" እና "ፈይሳ" ሲጣመሩ፣ የሮሚዮና ዡልየትን ታሪክ በገዳ ሥርዓት እንደመተረክ ነው። ሲያትል ደረስን ሲባል፣ እንደነገሩ ለብሶ፣ የባህር ላይ አንበሳ መስሎ መጣና፣ በዘመናዊ ጀልባው የሲያትልን ውሃ አሰሰን። ማዕበሉን እያቋረጠ፣ "ይሄ የቢል ጌትስ ሰፈር ነው፣ ይሄ የአማዞን መስራች ቪላ ነው" እያለ ሲያወራን፣ እኛ የሚኒሶታ ምስኪኖች በመገረም አፋችንን ከፍተን ውሃው ሊገባብን ምንም አልቀረንም። በዚያ ላይ ጀልባዋ ላይ ያቀረበልን መስተንግዶ የሲያትልን ዝናብ አስረስቶን ነበር።
ዘንድሮ ደግሞ እጣ ፈንታ ሆኖ፣ የኳስ በዓሉ እኛ ሰፈር፣ በሚኒሶታ ተደገሰ። አሁን ዋናው የራስ ምታት ሼክስፒር ፈይሳ ብቅ ሲል፣ የሲያትሉን የጀልባ ላይ ጀብዱ በምን እንመልስለታለን የሚለው ነው። ሚኒሶታ ማለት እኮ "የአስር ሺህ ሀይቆች ሀገር" ናት ቢባልም፣ ሰውየው በሲያትል ውቅያኖስ ላይ በሞተር ጀልባ አሽከርክሮን፣ እኛ በሚኒሶታ "ሌክ ስትሪት" ላይ በኡበር ብናሽከረክረው ሚዛን አይደፋም። ታዲያ መላ መታኝ! ሼክስፒር ፈይሳን ሚኒሶታ ላይ በደንብ አድርገን ብድሩን የምንመልስበት ሸጋ እቅድ አውጥቻለሁ።
መጀመሪያ ከመንገዱ ድካም ሳያርፍ፣ "ሞል ኦፍ አሜሪካ" ወስደን እንጥለዋለን። ይህ የገበያ ማዕከል እኮ እንደ ጠፈር ሰፊ ነው። ከጫፍ ጫፍ ሲራመድ እግሩ እስኪዝል፣ እና በየሱቁ ዋጋ እያየ ኪሱ ሲንቀጠቀጥ፣ የሲያትሉን የጀልባ ላይ ድሎት እንዲረሳው እናደርጋለን። ከዚያም፣ ሚኒሶታ በሀይቆቿ ስለምትታወቅ፣ "ሚኒቶንካ" ሀይቅ (ሌክ ሚኒቶንካ) ላይ በትንሽ ታንኳ እናስገባዋለን። ግን ጀልባዋ የሲያትል አይነት ሞተር ያላት ሳትሆን፣ እሱ ራሱ በቀዘፋ የሚቀዝፋት ትሆናለች። "አየህ ሼክ... የኛ ሀይቅ ከተፈጥሮ ጋር የተዋሃደ ስለሆነ፣ በራስህ ጉልበት ካልቀዘፍክ ጣዕሙ አይታወቅም፤ ደግሞም ለኳስ ሜዳ ጂም ይሆናል" ብለን በፍልስፍና እናጃጅለዋለን።
ሲያመሻሽ ደግሞ እዚሁ ሴንት ፖል ወይም ሚኒያፖሊስ ውስጥ ወዳለው የሀበሻ ሬስቶራንት ይዘነው ጎራ እንላለን። የሲያትልን የሳልሞን አሳ በላን ብሎ ጉራውን ሲነዛብን የነበረውን ሰው፣ ሚኒሶታ ላይ በሚፋጅ የክትፎ ገበታ እና በጥሬ ስጋ እናርበደብደዋለን። ሼክስፒር ፈይሳ ጥቁሩ ፊቱ በበርበሬ ተቃጥሎ ላብ በላብ ሲሆን፣ የሲያትልን ቀዝቃዛ አየር ይናፍቃል። በመጨረሻም ኳስ ሜዳ ላይ በሚያቃጥለው የሚኒሶታ የበጋ ፀሀይ፣ የኛን ቡድን ኒያላ አጨብጭበህ ካልደገፍክ ብለን እናስገድደዋለን። ብድር በምድር ነው!
ሚኒሶታ ሁላችሁንም እየጠበቀች ነው። ዘንድሮ ሚኒሶታ አይቀርም።
u12e8u1232u12ebu1275u1209 u1300u120du1263u1293 u12e8u121au1292u1236u1273u12cd u1265u12f5u122d!
u12a0u121du1293 u12e8u1230u121cu1295 u12a0u121cu122au12ab u12e8u12a2u1275u12eeu1335u12ebu12cdu12ebu1295 u12e8u12b3u1235 u1260u12d3u120d u1232u12ebu1275u120d u120bu12ed u1232u12a8u1260u122du1363 u1290u1308u1228-u1348u1301 u12c8u12f3u1303u127du1295 u123cu12adu1235u1352u122d u1348u12edu1233 (Shakespear Feyissa) u12ebu12f0u1228u1308u1265u1295u1295 u12a0u1295u1228u1233u12cdu121du1362 u1235u1219 u122bu1231 u12a5u12ae u130du122b u1290u12cdu1364 \
14 days ago
ለመናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን የእድሳት ስራ ማጠናቀቂያ የሚሆን የገቢ ማሰባሰቢያ ጥሪ ቀረበ
#ethiopia | ታሪክን ለትውልድ የማሻገር ተራው የእኔ ነው በሚል መሪ ቃል ሰፊ እድሳት እየተደረገለት የሚገኘው የመናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን የቀሩትን የግንባታ ስራዎች ለማጠናቀቅ እንዲቻል መላው ኢትዮጵያውያን የድርሻቸውን እንዲወጡ ጥሪ አቅርቧል።
በአዲስ አበባ ከተማ እምብርት ላይ የሚገኘው ይህ ታሪካዊ የእምነት ተቋም ከተመሰረተ 130 ዓመታትን ያስቆጠረ ሲሆን ልዩ በሆነው የስነ ህንጻ ጥበቡና የቅርስነት እሴቱ ይታወቃል።
የቤተክርስቲያኑ አስተዳዳሪ መልአከ ገነት ክብሩ ገብረ ጻድቅ እንደገለጹት የቅርስ ጥገና ስራው ከፍተኛ ወጪ የሚጠይቅ በመሆኑ የገንዘብ አቅምን ለማጠናከር ከግንቦት 28 እስከ 30 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ለሶስት ተከታታይ ቀናት የሚቆይ የኢንተርኔት ወይም የበይነ መረብ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ ግብር ተዘጋጅቷል።
ይህ ታሪካዊ ህንጻ ባለፉት ረጅም ዘመናት በርካታ ፈተናዎችን አልፎ መንፈሳዊ አገልግሎት ሲሰጥ የቆየ ቢሆንም ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ግን በተፈጥሮአዊና ሰው ሰራሽ ምክንያቶች ጉዳት ደርሶበታል።
በተለይም በህንጻው ውስጥ የተከሰተው የውሃ ስርገት፣ የውጪው ግድግዳ መወየብ እንዲሁም ያለምንም የብረት ድጋፍ በቀይ ሸክላ ብቻ የተገነባው ልዩ የኮርኒስ አካል መሰንጠቅና ከጉልላቱ ጀምሮ የሚፈሰው ዝናብ ህንጻውን ለአደጋ በመዳረጉ አሁን ላይ የተጀመረው እድሳት የግድ አስፈላጊ መሆኑን አስተዳዳሪው አብራርተዋል።
በበይነ መረብ በሚካሄደው በዚህ መርሃ ግብር ከ250 እስከ 300 ሚሊዮን ብር ለመሰብሰብ የታቀደ ሲሆን መላው ምዕመን የበረከቱ ተሳታፊ በመሆን በገንዘብ፣ በጉልበትና በማቴሪያል ክርስቲያናዊና ሀገራዊ ኃላፊነቱን እንዲወጣ ተጠይቋል።
ለዚህም ይረዳ ዘንድ በሁሉም ባንኮች በኩል 1423 የተባለውን አጭር የሂሳብ ቁጥር በመጠቀም ድጋፍ ማድረግ የሚቻልበት አሰራር ተመቻችቷል።
በተጨማሪም የቤተክርስቲያኑ የጉልላት ስራ በመጠናቀቁ እሁድ ግንቦት 30 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3 ሰዓት ጀምሮ ታላቅ የመስቀል መልሶ ማስቀመጥ ስነ ስርዓት የሚከናወን በመሆኑ ህዝበ ክርስቲያኑ በቦታው ተገኝቶ በሂደቱ ላይ እንዲሳተፍና የበኩሉን እገዛ እንዲያደርግ አስተዳዳሪው ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል።
#ቤተክርስቲያን #ቅርስ #እድሳት #የገቢማሰባሰቢያ #ታሪክ #ሃይማኖት #ዜና #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | ታሪክን ለትውልድ የማሻገር ተራው የእኔ ነው በሚል መሪ ቃል ሰፊ እድሳት እየተደረገለት የሚገኘው የመናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን የቀሩትን የግንባታ ስራዎች ለማጠናቀቅ እንዲቻል መላው ኢትዮጵያውያን የድርሻቸውን እንዲወጡ ጥሪ አቅርቧል።
በአዲስ አበባ ከተማ እምብርት ላይ የሚገኘው ይህ ታሪካዊ የእምነት ተቋም ከተመሰረተ 130 ዓመታትን ያስቆጠረ ሲሆን ልዩ በሆነው የስነ ህንጻ ጥበቡና የቅርስነት እሴቱ ይታወቃል።
የቤተክርስቲያኑ አስተዳዳሪ መልአከ ገነት ክብሩ ገብረ ጻድቅ እንደገለጹት የቅርስ ጥገና ስራው ከፍተኛ ወጪ የሚጠይቅ በመሆኑ የገንዘብ አቅምን ለማጠናከር ከግንቦት 28 እስከ 30 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ለሶስት ተከታታይ ቀናት የሚቆይ የኢንተርኔት ወይም የበይነ መረብ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ ግብር ተዘጋጅቷል።
ይህ ታሪካዊ ህንጻ ባለፉት ረጅም ዘመናት በርካታ ፈተናዎችን አልፎ መንፈሳዊ አገልግሎት ሲሰጥ የቆየ ቢሆንም ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ግን በተፈጥሮአዊና ሰው ሰራሽ ምክንያቶች ጉዳት ደርሶበታል።
በተለይም በህንጻው ውስጥ የተከሰተው የውሃ ስርገት፣ የውጪው ግድግዳ መወየብ እንዲሁም ያለምንም የብረት ድጋፍ በቀይ ሸክላ ብቻ የተገነባው ልዩ የኮርኒስ አካል መሰንጠቅና ከጉልላቱ ጀምሮ የሚፈሰው ዝናብ ህንጻውን ለአደጋ በመዳረጉ አሁን ላይ የተጀመረው እድሳት የግድ አስፈላጊ መሆኑን አስተዳዳሪው አብራርተዋል።
በበይነ መረብ በሚካሄደው በዚህ መርሃ ግብር ከ250 እስከ 300 ሚሊዮን ብር ለመሰብሰብ የታቀደ ሲሆን መላው ምዕመን የበረከቱ ተሳታፊ በመሆን በገንዘብ፣ በጉልበትና በማቴሪያል ክርስቲያናዊና ሀገራዊ ኃላፊነቱን እንዲወጣ ተጠይቋል።
ለዚህም ይረዳ ዘንድ በሁሉም ባንኮች በኩል 1423 የተባለውን አጭር የሂሳብ ቁጥር በመጠቀም ድጋፍ ማድረግ የሚቻልበት አሰራር ተመቻችቷል።
በተጨማሪም የቤተክርስቲያኑ የጉልላት ስራ በመጠናቀቁ እሁድ ግንቦት 30 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3 ሰዓት ጀምሮ ታላቅ የመስቀል መልሶ ማስቀመጥ ስነ ስርዓት የሚከናወን በመሆኑ ህዝበ ክርስቲያኑ በቦታው ተገኝቶ በሂደቱ ላይ እንዲሳተፍና የበኩሉን እገዛ እንዲያደርግ አስተዳዳሪው ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል።
#ቤተክርስቲያን #ቅርስ #እድሳት #የገቢማሰባሰቢያ #ታሪክ #ሃይማኖት #ዜና #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
14 days ago
የኬንያው ፕሬዝዳንት ዊሊያም ሩቶ የናፍጣ ዋጋ እንዲቀንስ ትዕዛዝ አስተላለፉ
#fastmereja I የኬንያው ፕሬዝዳንት ዊሊያም ሩቶ በአሜሪካ እና እስራኤል ከኢራን ጋር እያደረጉት ባለው ጦርነት ምክንያት የነዳጅ ዋጋ በመናሩ የተቀሰቀሰውን ህዝባዊ ተቃውሞና የትራንስፖርት አድማ ተከትሎ፣ የናፍጣ ዋጋ እንዲቀንስ መንግስታቸው መወሰኑን አስታውቀዋል። ፕሬዝዳንቱ ዛሬ ከሀገሪቱ የትራንስፖርት ዘርፍ ተዋናዮች ጋር ከተወያዩ በኋላ በሰጡት መግለጫ፣ በቅርቡ በሚወጣው የሰኔ እና ሐምሌ ወራት የዋጋ ክለሳ ላይ በአንድ ሊትር ናፍጣ ላይ የ10 የኬንያ ሺሊንግ ቅናሽ እንዲደረግ ትዕዛዝ ሰጥተዋል።
በመካከለኛው ምስራቅ በተቀሰቀሰው ጦርነት እና የሆርሙዝ ሰርጥ መዘጋትን ተከትሎ በኬንያ የናፍጣ ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ ጨምሮ የነበረ ሲሆን፣ ይህም በሳምንቱ መጀመሪያ ላይ በሀገሪቱ የተቀሰቀሰ ከፍተኛ የትራንስፖርት መዘጋት እና የሰዎች ህይወት የጠፋበት ተቃውሞ አስከትሏል። መንግስት የኑሮ ውድነቱን ለማረጋጋት ካለፉት ሁለት ወራት ወዲህ ከ28 ቢሊዮን ሺሊንግ በላይ በድጎማ እና በታክስ ቅናሽ መልክ ወጪ ማድረጉን ፕሬዝዳንት ሩቶ ገልጸዋል። ይህ አዲሱ የዋጋ ቅናሽ ውሳኔ በሀገሪቱ ተፈጥሮ የነበረውን የትራንስፖርት አድማ ለማርገብ የተወሰነ መሆኑ ተገልጿል።
#fastmereja I የኬንያው ፕሬዝዳንት ዊሊያም ሩቶ በአሜሪካ እና እስራኤል ከኢራን ጋር እያደረጉት ባለው ጦርነት ምክንያት የነዳጅ ዋጋ በመናሩ የተቀሰቀሰውን ህዝባዊ ተቃውሞና የትራንስፖርት አድማ ተከትሎ፣ የናፍጣ ዋጋ እንዲቀንስ መንግስታቸው መወሰኑን አስታውቀዋል። ፕሬዝዳንቱ ዛሬ ከሀገሪቱ የትራንስፖርት ዘርፍ ተዋናዮች ጋር ከተወያዩ በኋላ በሰጡት መግለጫ፣ በቅርቡ በሚወጣው የሰኔ እና ሐምሌ ወራት የዋጋ ክለሳ ላይ በአንድ ሊትር ናፍጣ ላይ የ10 የኬንያ ሺሊንግ ቅናሽ እንዲደረግ ትዕዛዝ ሰጥተዋል።
በመካከለኛው ምስራቅ በተቀሰቀሰው ጦርነት እና የሆርሙዝ ሰርጥ መዘጋትን ተከትሎ በኬንያ የናፍጣ ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ ጨምሮ የነበረ ሲሆን፣ ይህም በሳምንቱ መጀመሪያ ላይ በሀገሪቱ የተቀሰቀሰ ከፍተኛ የትራንስፖርት መዘጋት እና የሰዎች ህይወት የጠፋበት ተቃውሞ አስከትሏል። መንግስት የኑሮ ውድነቱን ለማረጋጋት ካለፉት ሁለት ወራት ወዲህ ከ28 ቢሊዮን ሺሊንግ በላይ በድጎማ እና በታክስ ቅናሽ መልክ ወጪ ማድረጉን ፕሬዝዳንት ሩቶ ገልጸዋል። ይህ አዲሱ የዋጋ ቅናሽ ውሳኔ በሀገሪቱ ተፈጥሮ የነበረውን የትራንስፖርት አድማ ለማርገብ የተወሰነ መሆኑ ተገልጿል።
14 days ago
የመናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ጥሪ
“ታሪክን ለትውልድ የማሻገር ተራው የእኔ ነው” በሚል መርህ እየታደሰ የሚገኘው የመናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ለቀሪ ሥራዎች ማጠናቀቂያ ኢትዮጵያውያን እንዲተባበሩ ጥሪ ቀረበ።
በአዲስ አበባ ከተማ እምብርት የሚገኘው ታሪካዊው የመናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ከተቆረቆረ 130 ዓመታትን ያስቆጠረ ታሪካዊ ልዩ እና በሥነ ሕንጻ ቅርጹ በልዩ ሁኔታ የተገነባ ድንቅ የሆነ ታሪካዊ ቅርስ ነው።
ግንቦት 14 ቀን 2018 ዓ.ም የቤተክርስቲያኑ አስተዳዳሪ መልአከ ገነት ክብሩ ገብረ ጻድቅ እንደገለጹት ቤተክርስቲያኑ ዕድሳት ሥራ እየተከናወነ ቢገኝም ሥራው ከሚፈልገው ከፍተኛ ገንዘብ አንጻር በቂ የገንዘብ አቅም በማስፈለጉ ከግንቦት 28-30 ቀን 2018ዓም ድረስ ለሦስት ተከታታይ ቀናት የበይነ መረብ (የኦንላይን) የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር መታቀዱን ገልጸዋል።
ይህ ሕንጻ ቤተክርስቲያን በተጓዘባቸው ዓመታት በርካታ ፈተናዎችን ተቋቁሞ ያልተቋረጠ መንፈሳዊ አገልግሎት እየሰጠ የቆየ ሲሆን በተፈጥሮም ሆነ በሰው ሠራሽ ምክንያት አደጋ እየተጋረጠበት በቀደሙ አባቶቻችን ጥገና እና እድሳት እየተደረገለት በትውልድ ቅብብሎሽ ዛሬ ላይ ቢደርስም ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ግን፣ በውስጣዊ ግንባታው ላይ በከፍተኛ ሁኔታ የተከሰተ የውሃ ሥርገት፣ በውጫዊው ገጽታው ላይ የመወየብ እና የመሰንጠቅ አደጋ ያለምንም ብረት እና ተጨማሪ ድጋፍ በተሠራው ልዩ “የእሳተ ከላ” (የቀይ ሸክላ ኮርኒስ) ግንባታው የመሰንጠቅና የመሸሽ ሁኔታ መፈጠሩ፣ ከላይ ከጉልላቱ ጀምሮ ዝናብ በማስገባትና የውስጥ ግድግዳዎቹም በመሰነጣጠቃቸው ምክንያት ዕድሳቱ መደረጉን ገልጸዋል።
በመልአከ ገነት እንዳብራሩት የበይነ መረብ (ኦንላይን) መርሐ ግብር ከ250-300 ሚሊየን ብር ገቢ ለማሰባሰብ የታሰበ ሲሆን በዚህ መርሐ ግብር ላይ መላው ሕዝበ ክርስቲያን ቅዱስ ጊዮርጊስ ውለታ በማሰብ እና በስፋት በመሳተፍ በገንዘብ፣ በጉልበትና በአቅርቦት ክርስቲያናዊና ሀገራዊ ኃላፊነቱ እንዲወጣ አሳስበው በሁሉም ባንኮች “1423” አጭር የሒሳብ ቁጥር በመጠቀም ድጋፍ እንዲያደርግ ጥሪ አስተላልፈዋል።
በመጨረሻም የመስቀል መልሶ ማስቀመጥ መርሐ ግብርን በተመለከተ የጉልላት ሥራ በመጠናቀቁ እሑድ ግንቦት30 ቀን 2018ዓም ከቅዳሴ ውጭ ከጠዋቱ 3:00 ሰዓት በሚከናወነው ታላቅ የመልሶ ማስቀመጥ መርሐ ግብር ላይ ሁሉም ሕዝበ ክርስቲያን በአካል ተገኝቶ የመስቀል መልሶ ማስቀመጥ ሂደት እንዲሳተፉና ተገቢውን ድጋፍ እንዲያደርጉ ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል።
“ታሪክን ለትውልድ የማሻገር ተራው የእኔ ነው” በሚል መርህ እየታደሰ የሚገኘው የመናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ለቀሪ ሥራዎች ማጠናቀቂያ ኢትዮጵያውያን እንዲተባበሩ ጥሪ ቀረበ።
በአዲስ አበባ ከተማ እምብርት የሚገኘው ታሪካዊው የመናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ከተቆረቆረ 130 ዓመታትን ያስቆጠረ ታሪካዊ ልዩ እና በሥነ ሕንጻ ቅርጹ በልዩ ሁኔታ የተገነባ ድንቅ የሆነ ታሪካዊ ቅርስ ነው።
ግንቦት 14 ቀን 2018 ዓ.ም የቤተክርስቲያኑ አስተዳዳሪ መልአከ ገነት ክብሩ ገብረ ጻድቅ እንደገለጹት ቤተክርስቲያኑ ዕድሳት ሥራ እየተከናወነ ቢገኝም ሥራው ከሚፈልገው ከፍተኛ ገንዘብ አንጻር በቂ የገንዘብ አቅም በማስፈለጉ ከግንቦት 28-30 ቀን 2018ዓም ድረስ ለሦስት ተከታታይ ቀናት የበይነ መረብ (የኦንላይን) የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር መታቀዱን ገልጸዋል።
ይህ ሕንጻ ቤተክርስቲያን በተጓዘባቸው ዓመታት በርካታ ፈተናዎችን ተቋቁሞ ያልተቋረጠ መንፈሳዊ አገልግሎት እየሰጠ የቆየ ሲሆን በተፈጥሮም ሆነ በሰው ሠራሽ ምክንያት አደጋ እየተጋረጠበት በቀደሙ አባቶቻችን ጥገና እና እድሳት እየተደረገለት በትውልድ ቅብብሎሽ ዛሬ ላይ ቢደርስም ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ግን፣ በውስጣዊ ግንባታው ላይ በከፍተኛ ሁኔታ የተከሰተ የውሃ ሥርገት፣ በውጫዊው ገጽታው ላይ የመወየብ እና የመሰንጠቅ አደጋ ያለምንም ብረት እና ተጨማሪ ድጋፍ በተሠራው ልዩ “የእሳተ ከላ” (የቀይ ሸክላ ኮርኒስ) ግንባታው የመሰንጠቅና የመሸሽ ሁኔታ መፈጠሩ፣ ከላይ ከጉልላቱ ጀምሮ ዝናብ በማስገባትና የውስጥ ግድግዳዎቹም በመሰነጣጠቃቸው ምክንያት ዕድሳቱ መደረጉን ገልጸዋል።
በመልአከ ገነት እንዳብራሩት የበይነ መረብ (ኦንላይን) መርሐ ግብር ከ250-300 ሚሊየን ብር ገቢ ለማሰባሰብ የታሰበ ሲሆን በዚህ መርሐ ግብር ላይ መላው ሕዝበ ክርስቲያን ቅዱስ ጊዮርጊስ ውለታ በማሰብ እና በስፋት በመሳተፍ በገንዘብ፣ በጉልበትና በአቅርቦት ክርስቲያናዊና ሀገራዊ ኃላፊነቱ እንዲወጣ አሳስበው በሁሉም ባንኮች “1423” አጭር የሒሳብ ቁጥር በመጠቀም ድጋፍ እንዲያደርግ ጥሪ አስተላልፈዋል።
በመጨረሻም የመስቀል መልሶ ማስቀመጥ መርሐ ግብርን በተመለከተ የጉልላት ሥራ በመጠናቀቁ እሑድ ግንቦት30 ቀን 2018ዓም ከቅዳሴ ውጭ ከጠዋቱ 3:00 ሰዓት በሚከናወነው ታላቅ የመልሶ ማስቀመጥ መርሐ ግብር ላይ ሁሉም ሕዝበ ክርስቲያን በአካል ተገኝቶ የመስቀል መልሶ ማስቀመጥ ሂደት እንዲሳተፉና ተገቢውን ድጋፍ እንዲያደርጉ ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል።
14 days ago
በሁለት ማህፀን እና በአንድ ኩላሊት የተወለደችው የ19 ዓመቷ ኬንያዊት አስገራሚ የህይወት ፈተና
#fastmereja I ሁለት ማህፀን፣ ሁለት የማህፀን በር፣ ሁለት የብልት አካል እና አንድ ኩላሊት ይዛ የተወለደችው የ19 ዓመቷ ኬንያዊት አቢጌል ኬንዲ፣ የገጠማትን አስገራሚና አስቸጋሪ የጤና እክል ይፋ አደረገች። ከተወለደች ጀምሮ ያልታወቀውና ለአጠቃላይ ሐኪሞች እንቆቅልሽ ሆኖ የቆየው ይህ ብርቅዬ የተፈጥሮ እክል፣ የታወቀው ለአቅመ-አዳም ደርሳ የወር አበባ ማየት በጀመረችበት የ14 ዓመት ዕድሜዋ በ2020 ላይ መሆኑን ገልጻለች።
የወር አበባ ደም ወደ ውጭ መውጣት ባለመቻሉ በሰውነቷ ውስጥ በመከማቸቱ ምክንያት ከፍተኛ የሆድ እብጠትና ህመም ያስከተለባት ሲሆን፣ በመጀመሪያ እርጉዝ ናት ተብላ ተጠርጥራ እንደነበር አስታውሳለች። ይሁን እንጂ በተደረገላት ተጨማሪ ምርመራ ይሄው ያልተለመደ የሰውነት አወቃቀር የተገኘባት ሲሆን፣ ሽንትና ሰገራን በካቴተር (ቱቦ) እና በልዩ የህክምና መሣሪያዎች አማካኝነት ካልሆነ በስተቀር በራሷ ማከናወን እንደማትችል አስታውቃለች። ችግሩን ለመቅረፍና እንደማንኛውም ሴት የወር አበባ እንድታይ ለማድረግ ሰባት ጊዜ የቀዶ ጥገና ሕክምና ቢደረግላትም እስካሁን አልተሳካም።
ቤተሰቦቿ ለሕክምናዋ ሲሉ ንብረታቸውን በሙሉ የጨረሱ ሲሆን፣ አቢጌል በአሁኑ ወቅት በደረሰባት ከፍተኛ የስነ-ልቦና እና የኢኮኖሚ ጫና ተስፋ የመቁረጥ ስሜት ውስጥ እንዳለች ተናግራለች። ማህበረሰቡ ችግሩን ከተፈጥሮአዊ የጤና እክል ይልቅ እንደ መርገም ወይም መተት እንደሚቆጥረው የገለጸችው ወጣቷ፣ በአሁኑ ወቅት የህክምና እና የገንዘብ ድጋፍ የሚያደርግላት አካል እየፈለገች ትገኛለች።
#fastmereja I ሁለት ማህፀን፣ ሁለት የማህፀን በር፣ ሁለት የብልት አካል እና አንድ ኩላሊት ይዛ የተወለደችው የ19 ዓመቷ ኬንያዊት አቢጌል ኬንዲ፣ የገጠማትን አስገራሚና አስቸጋሪ የጤና እክል ይፋ አደረገች። ከተወለደች ጀምሮ ያልታወቀውና ለአጠቃላይ ሐኪሞች እንቆቅልሽ ሆኖ የቆየው ይህ ብርቅዬ የተፈጥሮ እክል፣ የታወቀው ለአቅመ-አዳም ደርሳ የወር አበባ ማየት በጀመረችበት የ14 ዓመት ዕድሜዋ በ2020 ላይ መሆኑን ገልጻለች።
የወር አበባ ደም ወደ ውጭ መውጣት ባለመቻሉ በሰውነቷ ውስጥ በመከማቸቱ ምክንያት ከፍተኛ የሆድ እብጠትና ህመም ያስከተለባት ሲሆን፣ በመጀመሪያ እርጉዝ ናት ተብላ ተጠርጥራ እንደነበር አስታውሳለች። ይሁን እንጂ በተደረገላት ተጨማሪ ምርመራ ይሄው ያልተለመደ የሰውነት አወቃቀር የተገኘባት ሲሆን፣ ሽንትና ሰገራን በካቴተር (ቱቦ) እና በልዩ የህክምና መሣሪያዎች አማካኝነት ካልሆነ በስተቀር በራሷ ማከናወን እንደማትችል አስታውቃለች። ችግሩን ለመቅረፍና እንደማንኛውም ሴት የወር አበባ እንድታይ ለማድረግ ሰባት ጊዜ የቀዶ ጥገና ሕክምና ቢደረግላትም እስካሁን አልተሳካም።
ቤተሰቦቿ ለሕክምናዋ ሲሉ ንብረታቸውን በሙሉ የጨረሱ ሲሆን፣ አቢጌል በአሁኑ ወቅት በደረሰባት ከፍተኛ የስነ-ልቦና እና የኢኮኖሚ ጫና ተስፋ የመቁረጥ ስሜት ውስጥ እንዳለች ተናግራለች። ማህበረሰቡ ችግሩን ከተፈጥሮአዊ የጤና እክል ይልቅ እንደ መርገም ወይም መተት እንደሚቆጥረው የገለጸችው ወጣቷ፣ በአሁኑ ወቅት የህክምና እና የገንዘብ ድጋፍ የሚያደርግላት አካል እየፈለገች ትገኛለች።
14 days ago
ነዳጅና ጋዝ ለአለም ገበያ
ኢትዮጵያ የነዳጅ እና የጋዝ ምርቶቿን በጅቡቲ በኩል ለአለም ገበያ ለማቅረብ እቅድ አውጥታለች
ኢትዮጵያ የተፈጥሮ ጋዝ እና ድፍድፍ ነዳጅን በጅቡቲ በኩል ለአለም ገበያ የመላክ እቅዷን ከጅቡቲ ጋር የተጋራች ሲሆን የተጣራ የነዳጅ ምርቶችንም ከጅቡቲ በቧንቧ ታስገባለች።
ሃሳቡን የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ ዋና ስራ አስፈፃሚ ዶ/ር ብሩክ ታዬ ለጅቡቲ ፕሬዝዳንት እስማኤል ኦማር ጊሌ አቅርበዋል።
የጅቡቲ የዜና ወኪል (ADI) እንደዘገበው ፕሬዚዳንቱ እቅዱን ተቀብለዋል። የኢትዮጵያ መንግስት ያቀረበው ሃሳብ ሁለት ምዕራፎችን ያካተተ ነው።
የመጀመሪያው ምዕራፍ 113 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የተጣራ የነዳጅ ማስተላለፊያ መስመር ዝርጋታ ሲሆን ከጅቡቲ ወደብ ተነስቶ መጨረሻው በኢትዮጵያ ጅቡቲ ድንበር ላይ በሚገኘው ደወሌ ላይ ነው።
ሁለተኛው ምዕራፍ 760 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው የጋዝ እና ድፍድፍ ነዳጅ መስመር ዝርጋታ ሲሆን፣ በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል ውስጥ ካለው የኦጋዴን ክልል ጀምሮ እስከ ጅቡቲ ወደብ ድረስ ይዘልቃል። ለሁለቱም የቧንቧ መስመር ዝርጋታ እና የነዳጅ ማጣሪያዎች አጠቃላይ ወጪ ከ10 ቢሊዮን ዶላር በላይ ነው።
የፕሮጀክቶቹ ስኬት በኢትዮጵያ፣ ጅቡቲ እና በዳንጎቴ ኢንቨስትመንት ግሩፕ መካከል ያለውን ትብብር ወደ ላቀ እና ስትራቴጂካዊ ደረጃ
እንደሚያሳድገው ይጠበቃል።
ከ7 ዓመት በፊት በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል የተገኘውን ድፍድፍ ነዳጅ ወደ ውጭ ለመላክ ቱቦ እየተቀበረ መሆኑን መዘገቡ የሚታወስ ነው።
seledadotio
seledadotio
ኢትዮጵያ የነዳጅ እና የጋዝ ምርቶቿን በጅቡቲ በኩል ለአለም ገበያ ለማቅረብ እቅድ አውጥታለች
ኢትዮጵያ የተፈጥሮ ጋዝ እና ድፍድፍ ነዳጅን በጅቡቲ በኩል ለአለም ገበያ የመላክ እቅዷን ከጅቡቲ ጋር የተጋራች ሲሆን የተጣራ የነዳጅ ምርቶችንም ከጅቡቲ በቧንቧ ታስገባለች።
ሃሳቡን የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ ዋና ስራ አስፈፃሚ ዶ/ር ብሩክ ታዬ ለጅቡቲ ፕሬዝዳንት እስማኤል ኦማር ጊሌ አቅርበዋል።
የጅቡቲ የዜና ወኪል (ADI) እንደዘገበው ፕሬዚዳንቱ እቅዱን ተቀብለዋል። የኢትዮጵያ መንግስት ያቀረበው ሃሳብ ሁለት ምዕራፎችን ያካተተ ነው።
የመጀመሪያው ምዕራፍ 113 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የተጣራ የነዳጅ ማስተላለፊያ መስመር ዝርጋታ ሲሆን ከጅቡቲ ወደብ ተነስቶ መጨረሻው በኢትዮጵያ ጅቡቲ ድንበር ላይ በሚገኘው ደወሌ ላይ ነው።
ሁለተኛው ምዕራፍ 760 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው የጋዝ እና ድፍድፍ ነዳጅ መስመር ዝርጋታ ሲሆን፣ በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል ውስጥ ካለው የኦጋዴን ክልል ጀምሮ እስከ ጅቡቲ ወደብ ድረስ ይዘልቃል። ለሁለቱም የቧንቧ መስመር ዝርጋታ እና የነዳጅ ማጣሪያዎች አጠቃላይ ወጪ ከ10 ቢሊዮን ዶላር በላይ ነው።
የፕሮጀክቶቹ ስኬት በኢትዮጵያ፣ ጅቡቲ እና በዳንጎቴ ኢንቨስትመንት ግሩፕ መካከል ያለውን ትብብር ወደ ላቀ እና ስትራቴጂካዊ ደረጃ
እንደሚያሳድገው ይጠበቃል።
ከ7 ዓመት በፊት በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል የተገኘውን ድፍድፍ ነዳጅ ወደ ውጭ ለመላክ ቱቦ እየተቀበረ መሆኑን መዘገቡ የሚታወስ ነው።
seledadotio
seledadotio
Sponsored by
Surafel
15 days ago
የሚዛን ግብርና ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኮሌጅ ለማዘመን የ700 ሚሊዮን ብር የልማት ፕሮጀክት ይፋ ሆነ
#fasfmereja I የሚዛን ግብርና ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኮሌጅን በ700 ሚሊዮን ብር ወጪ በከፍተኛ ደረጃ ለማዘመን መታቀዱ ተገለጸ። የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር፣ የግብርና ሚኒስቴር እና ግሪን ቪው አሊያንስ ከተባለ ሀገር በቀል ግብረ-ሰናይ ድርጅት ጋር በመተባበር በተዘጋጀ መድረክ ላይ የመንግስት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች፣ የሀገር ሽማግሌዎች፣ ጋዜጠኞች፣ ታዋቂ አርቲስቶችና የማህበራዊ ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች ተገኝተዋል።
መድረኩን በንግግር የከፈቱት የቤንች ሸኮ ዞን አስተዳደር ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ እሸቱ ሻምበል፣ ዞኑ በውብ ተፈጥሮ፣ በብዝሃ ባህልና በህብረ ብሔራዊነቱ የሚታወቅ የኢንቨስትመንት ኮሪደር መሆኑን ገልጸዋል። አካባቢው የቡና፣ የቅመማ ቅመም፣ የማር፣ የፍራፍሬና የወርቅ ማዕድን መገኛ መሆኑን የጠቀሱት ኃላፊው፣ የኮሌጁ መዘመን ለቀጣናው የግብርና ልማትና ኢንቨስትመንት ትልቅ አቅም እንደሚፈጥር አመልክተዋል።
የኮሌጁ ዲን አቶ ካሳሁን ናይክ የኮሌጁን ታሪክና ይፋ የተደረጉትን የ700 ሚሊዮን ብር የልማት ፕሮጀክቶች ዝርዝር ማብራሪያ ለተሳታፊዎች አቅርበዋል። ኮሌጁ በ1995 ዓ.ም የተመሰረተና የ23 ዓመት ዕድሜ ያለው አንጋፋ ተቋም ሲሆን፣ በሀገሪቱ ካሉ 5 ቀዳሚ የግብርና ኮሌጆች አንዱ መሆኑን ዲኑ አስታውቀዋል። ተቋሙ እስካሁን ከ7,000 በላይ የግብርና ልማት ሰራተኞችን (DAs) አሰልጥኖ ያስመረቀ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት በዕፅዋት ሳይንስ፣ በተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ እና በእንሰሳት ሳይንስ ስልጠና እየሰጠ ይገኛል። በቀጣይም የእንስሳት ጤና ህክምና ትምህርት ለመጀመር በዝግጅት ላይ መሆኑ ተገልጿል።
ኮሌጁ የስልጠና ጥራትን ከማሻሻል ባለፈ በራሱ አቅም ገቢ የሚያስገቡ የኢንቨስትመንት ስራዎችን በስፋት ማከናወን መጀመሩ ተገልጿል። በዚህም መሰረት ከ52 በላይ የወተት ላሞችን ለማርባት የሚያስችል ዘመናዊ ማዕከል እየተገነባ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት ከ25 በላይ የሚሆኑት ምርት መስጠት ጀምረዋል። ከዚህ በተጨማሪም ዘመናዊ የወተት ማቀነባበሪያ ስራ ድርጅት በሂደት ላይ ይገኛል። በዶሮ እርባታ ዘርፍም በአሁኑ ወቅት 9,000 የዶሮ ዝርያዎች ያሉት ሲሆን፣ ከዚህ ዘርፍ ከ1.2 ሚሊዮን እስከ 19 ሚሊዮን ብር ገቢ ለማግኘት ታቅዷል። የዶሮ ስጋ እና የወተት ምርቶችን በቀጥታ ለተጠቃሚው ለማቅረብ የሚያስችል ሱፐርማርኬትም እየተገነባ ሲሆን፣ በንብ እርባታው በኩል ከ300 በላይ ዘመናዊ የንብ ቀፎዎችን በመጠቀም የማር ምርት ስራ በስፋት እየተከናወነ ነው።
የኮሌጁን ቀጣይ ስትራቴጂካዊ ጉዞ ለማሳካት ከተመደበው የ700 ሚሊዮን ብር በጀት ውስጥ በርካታ የመሠረተ ልማት ግንባታዎች እየተከናወኑ ይገኛሉ።
ከእነዚህም መካከል የቡና እና ሻይ ስልጠና የላቦራቶሪ ግንባታ፣ የሴት ተማሪዎች ማደሪያ (ዶርሚተሪ)፣ ዘመናዊ ኩሽና፣ የኮሌጁ ዋና መግቢያ በር እና የውስጥ ለውስጥ አስፋልት መንገድ ማስተካከያ ስራዎች ይጠቀሳሉ። በተጨማሪም ለኮሌጁና ለከተማው ማህበረሰብ የሚያገለግል ዘመናዊ ትልቅ የመሰብሰቢያ አዳራሽ እና ንፁህ ውሃ ለማቅረብ የሚያስችል ጥልቅ የውሃ ጉድጓድ ቁፋሮ ስራዎች በመከናወን ላይ መሆናቸው ታውቋል።
የ"ግሪን ቪው አሊያንስ" መስራችና አምባሳደር ሚካኤል ነጋሳ በበኩላቸው፣ ድርጅታቸው በሀገራዊው የአረንጓዴ አሻራ ልማትና በአካባቢ ጥበቃ ላይ በንቃት መሳተፉን አስታውሰዋል። ባለፉት 7 ዓመታት በመንግስት አነሳሽነት 42.5 ሚሊዮን ችግኞች መተከላቸውንና ይህም የሀገሪቱን የደን ሽፋን ወደ 27.5 በመቶ ማሳደጉን ጠቅሰው፣ ይህ የኮሌጁ የማዘመን ጉዞም ለዚሁ አረንጓዴ ልማትና ለአርሶ አደሩ ምርታማነት ማደግ ትልቅ አስተዋፅኦ እንዳለው ገልጸዋል።
#fasfmereja I የሚዛን ግብርና ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኮሌጅን በ700 ሚሊዮን ብር ወጪ በከፍተኛ ደረጃ ለማዘመን መታቀዱ ተገለጸ። የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር፣ የግብርና ሚኒስቴር እና ግሪን ቪው አሊያንስ ከተባለ ሀገር በቀል ግብረ-ሰናይ ድርጅት ጋር በመተባበር በተዘጋጀ መድረክ ላይ የመንግስት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች፣ የሀገር ሽማግሌዎች፣ ጋዜጠኞች፣ ታዋቂ አርቲስቶችና የማህበራዊ ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች ተገኝተዋል።
መድረኩን በንግግር የከፈቱት የቤንች ሸኮ ዞን አስተዳደር ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ እሸቱ ሻምበል፣ ዞኑ በውብ ተፈጥሮ፣ በብዝሃ ባህልና በህብረ ብሔራዊነቱ የሚታወቅ የኢንቨስትመንት ኮሪደር መሆኑን ገልጸዋል። አካባቢው የቡና፣ የቅመማ ቅመም፣ የማር፣ የፍራፍሬና የወርቅ ማዕድን መገኛ መሆኑን የጠቀሱት ኃላፊው፣ የኮሌጁ መዘመን ለቀጣናው የግብርና ልማትና ኢንቨስትመንት ትልቅ አቅም እንደሚፈጥር አመልክተዋል።
የኮሌጁ ዲን አቶ ካሳሁን ናይክ የኮሌጁን ታሪክና ይፋ የተደረጉትን የ700 ሚሊዮን ብር የልማት ፕሮጀክቶች ዝርዝር ማብራሪያ ለተሳታፊዎች አቅርበዋል። ኮሌጁ በ1995 ዓ.ም የተመሰረተና የ23 ዓመት ዕድሜ ያለው አንጋፋ ተቋም ሲሆን፣ በሀገሪቱ ካሉ 5 ቀዳሚ የግብርና ኮሌጆች አንዱ መሆኑን ዲኑ አስታውቀዋል። ተቋሙ እስካሁን ከ7,000 በላይ የግብርና ልማት ሰራተኞችን (DAs) አሰልጥኖ ያስመረቀ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት በዕፅዋት ሳይንስ፣ በተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ እና በእንሰሳት ሳይንስ ስልጠና እየሰጠ ይገኛል። በቀጣይም የእንስሳት ጤና ህክምና ትምህርት ለመጀመር በዝግጅት ላይ መሆኑ ተገልጿል።
ኮሌጁ የስልጠና ጥራትን ከማሻሻል ባለፈ በራሱ አቅም ገቢ የሚያስገቡ የኢንቨስትመንት ስራዎችን በስፋት ማከናወን መጀመሩ ተገልጿል። በዚህም መሰረት ከ52 በላይ የወተት ላሞችን ለማርባት የሚያስችል ዘመናዊ ማዕከል እየተገነባ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት ከ25 በላይ የሚሆኑት ምርት መስጠት ጀምረዋል። ከዚህ በተጨማሪም ዘመናዊ የወተት ማቀነባበሪያ ስራ ድርጅት በሂደት ላይ ይገኛል። በዶሮ እርባታ ዘርፍም በአሁኑ ወቅት 9,000 የዶሮ ዝርያዎች ያሉት ሲሆን፣ ከዚህ ዘርፍ ከ1.2 ሚሊዮን እስከ 19 ሚሊዮን ብር ገቢ ለማግኘት ታቅዷል። የዶሮ ስጋ እና የወተት ምርቶችን በቀጥታ ለተጠቃሚው ለማቅረብ የሚያስችል ሱፐርማርኬትም እየተገነባ ሲሆን፣ በንብ እርባታው በኩል ከ300 በላይ ዘመናዊ የንብ ቀፎዎችን በመጠቀም የማር ምርት ስራ በስፋት እየተከናወነ ነው።
የኮሌጁን ቀጣይ ስትራቴጂካዊ ጉዞ ለማሳካት ከተመደበው የ700 ሚሊዮን ብር በጀት ውስጥ በርካታ የመሠረተ ልማት ግንባታዎች እየተከናወኑ ይገኛሉ።
ከእነዚህም መካከል የቡና እና ሻይ ስልጠና የላቦራቶሪ ግንባታ፣ የሴት ተማሪዎች ማደሪያ (ዶርሚተሪ)፣ ዘመናዊ ኩሽና፣ የኮሌጁ ዋና መግቢያ በር እና የውስጥ ለውስጥ አስፋልት መንገድ ማስተካከያ ስራዎች ይጠቀሳሉ። በተጨማሪም ለኮሌጁና ለከተማው ማህበረሰብ የሚያገለግል ዘመናዊ ትልቅ የመሰብሰቢያ አዳራሽ እና ንፁህ ውሃ ለማቅረብ የሚያስችል ጥልቅ የውሃ ጉድጓድ ቁፋሮ ስራዎች በመከናወን ላይ መሆናቸው ታውቋል።
የ"ግሪን ቪው አሊያንስ" መስራችና አምባሳደር ሚካኤል ነጋሳ በበኩላቸው፣ ድርጅታቸው በሀገራዊው የአረንጓዴ አሻራ ልማትና በአካባቢ ጥበቃ ላይ በንቃት መሳተፉን አስታውሰዋል። ባለፉት 7 ዓመታት በመንግስት አነሳሽነት 42.5 ሚሊዮን ችግኞች መተከላቸውንና ይህም የሀገሪቱን የደን ሽፋን ወደ 27.5 በመቶ ማሳደጉን ጠቅሰው፣ ይህ የኮሌጁ የማዘመን ጉዞም ለዚሁ አረንጓዴ ልማትና ለአርሶ አደሩ ምርታማነት ማደግ ትልቅ አስተዋፅኦ እንዳለው ገልጸዋል።
15 days ago
ኢትዮጵያ፡ የዓለም ቀጣዩ የቱሪዝም መናገሻ
**************************
የቀደሙ አባቶቻችን ክብር የትውልድ ኩራት ነው፡፡ የዛሬው ትጋት ደግሞ የነገው መተኪያ የሌለው ቅርስ ነው፡፡ ኢትዮጵያ የሥልጣኔ ማዕዘን፣ የሰው ዘር በኩር መገኛና የታሪክ ማኅደር መሆኗን ዓለም አውቆት፣ እኛም ደግመን ደጋግመን ተርከነው የኖርነው እውነት ነው።
ሆኖም ግን "ያለፈው ታሪክ ለዛሬ ስንቅ እንጂ መኖሪያ አይሆንም" እንደሚባለው በትናንት ታሪክ ማማ ላይ ብቻ ተቀምጦ መኖር የጉዞ መዳረሻን አያሰፋም።
ዛሬ ሀገራችን ኢትዮጵያ የታሪኳን አቧራ አራግፋ፣ የተፈጥሮ ዝናዋን በሥራ ጥበብና በፈጠራ አድሳ የቱሪዝም ተስፋዋ እንደ አዲስ ፋክቶ የሚታይበት የትንሳኤ ምዕራፍ ላይ ትገኛለች።
ትናንት በሙዚየሞችና በጥንታውያን ገዳማት ብቻ ዓይኑን ጥሎብን የነበረው ዓለም ዛሬ በጉልበትና በእውቀት በለሙት አዳዲስ መዳረሻዎቻችን ሳቢያ ቀልቡን ወደ እኛ መልሷል።
ይህ የቱሪዝም ሽግግር ለሀገራችን የኢኮኖሚ ሞተር ብቻ ሳይሆን የኢትዮጵያዊነትን አዲስ ከፍታ ለዓለም የምናሳይበት የገጽታ ግንባታችን አውራ መንገድ ሆኗል። "ጉልበት ካለ ድንጋይም ይፈጫል፤ እውቀት ካለ ምድርም ይለማል" ነውና የኢትዮጵያ የቱሪዝም ጉዞ ከነበረበት የቆመና ታሪክን ብቻ ከመተረክ ወጥቶ ወደ ተንቀሳቃሽ ልማት ተሸጋግሯል። በዚሁ እውነት መሠረት፣ የገበታ ለሸገር ፕሮጀክቶች አዲስ አበባን ከኮንክሪት ጫካነትና ከትካዜ ድባብ አውጥተው ወደ አረንጓዴ፣ ሕያውና ሳቢ የቱሪስት ማዕከልነት ቀይሯታል።
ይህ ስኬት ደግሞ በአዲስ አበባ ከተማ ብቻ ሳይወሰን ወደ ክልሎች ተሻጋግሮ የተፈጥሮ ጸጋዎችን በዕውቀትና በሥነ-ሕንጻ ጥበብ በመደመር እሳቤ በማልማት ለዓለም ዕይታ ማብቃት ተችሏል። እነዚህ ልማቶች መሬት ላይ ያለውን እምቅ ሀብት ከዘመኑ የፈጠራ ጥበብ ጋር በማቀናጀት የነገውን ትውልድ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ የብልጽግና ተምሳሌቶች ናቸው።
ከዚህም ባሻገር አሁን ላይ በአዲስ ጉልበት እየተከናወነ ያለው የኮሪደር ልማት የከተሞቻችንን ገጽታ ከመቀየር ባለፈ፣ የቱሪዝም ኢንዱስትሪው ዋነኛ ማነቆ የነበረውን የመሰረተ ልማት ምቾት እጥረት በዘላቂነት የፈታ ታላቅ ሀገራዊ ሥራ ነው።
"መንገድ ካለ አገር አለ" እንዲሉ ጽዱና ሰፋፊ መንገዶች፣ ማራኪ የእግር ጉዞ ትራኮችና ማራኪ የፓርክ አገልግሎቶች ቱሪስቶች በሀገራችን የሚቆዩበትን ጊዜ እንዲያራዝሙና በቆይታቸውም የልብ እርካታን እንዲያገኙ የሚያስችሉ የለውጥ አውታሮች ሆነዋል። ውበትና ጥራት፣ ምቾትና ደህንነት ሲደመሩ ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ ደረጃ ብቁና ተወዳዳሪ እያደረጓት ነው። ለዚህም በቅርቡ ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት የመጡ የዲጂታል ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች አዲስ አበባ በመገኘት መደነቃቸውን በተለያዩ መንገዶች ገልጸዋል፡፡
በመሆኑም የቱሪዝም ልማት ለእኛ ቁሳዊ ገቢ ብቻ ሳይሆን ዘርፈ-ብዙ ፋይዳ ያለው የስትራቴጂ ዘርፍ ነው። በአንድ በኩል፣ የውጭ ምንዛሬን በማስገኘትና ለሚሊዮን ወጣቶች የሥራ ዕድልን በሰፊው በመክፈት የኢኮኖሚው የጀርባ አጥንት ሆኖ እያገለገለ ይገኛል። በሌላ በኩል ደግሞ ኢትዮጵያ ካላት የዲጂታል አቅምና ቴክኖሎጂ ጋር ተዳምሮ፣ ሀገራችንን የዓለም የሥራ፣ የጉባኤና የዕረፍት መዳረሻ በማድረግ የሀገርን ገጽታ በአዲስ መልክ እየገነባ ይገኛል።
ሲጠቃላል የኢትዮጵያ ቱሪዝም ትንሳኤ የመንግሥት የፖሊሲ ውጤት ብቻ ሳይሆን የእያንዳንዱ ዜጋና የዘርፉ ባለሙያ የጋራ ጥረትና የቅንጅት ፍሬ ነው። "ድር ቢያብር አንበሳ ያስር" እንዲሉ ነባሩን ጥንታዊ ቅርስ ከአዲሱ የፈጠራ ስራ ጋር ደምረን፣ ኢትዮጵያን የዓለም የቱሪዝም ተመራጭ መዳረሻ ለማድረግ የምናደርገው ጉዞ አሁን ካለንበት ከፍታ በላይ እንደሚሻገር ቅንጣት ታህል ጥርጥር የለንም። እናም እያንዳንዱ ዜጋ ሀገሩን በመወከል ይህንን ታላቅ ሀገራዊ ትርክትና የልማት ፍሰት በዓለም አደባባይ ማስተጋባትና ማሳወቅ ይጠበቅበታል።
የሀገራችንን አዲስ ትንሳኤ በጋራ እናብስር።
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
**************************
የቀደሙ አባቶቻችን ክብር የትውልድ ኩራት ነው፡፡ የዛሬው ትጋት ደግሞ የነገው መተኪያ የሌለው ቅርስ ነው፡፡ ኢትዮጵያ የሥልጣኔ ማዕዘን፣ የሰው ዘር በኩር መገኛና የታሪክ ማኅደር መሆኗን ዓለም አውቆት፣ እኛም ደግመን ደጋግመን ተርከነው የኖርነው እውነት ነው።
ሆኖም ግን "ያለፈው ታሪክ ለዛሬ ስንቅ እንጂ መኖሪያ አይሆንም" እንደሚባለው በትናንት ታሪክ ማማ ላይ ብቻ ተቀምጦ መኖር የጉዞ መዳረሻን አያሰፋም።
ዛሬ ሀገራችን ኢትዮጵያ የታሪኳን አቧራ አራግፋ፣ የተፈጥሮ ዝናዋን በሥራ ጥበብና በፈጠራ አድሳ የቱሪዝም ተስፋዋ እንደ አዲስ ፋክቶ የሚታይበት የትንሳኤ ምዕራፍ ላይ ትገኛለች።
ትናንት በሙዚየሞችና በጥንታውያን ገዳማት ብቻ ዓይኑን ጥሎብን የነበረው ዓለም ዛሬ በጉልበትና በእውቀት በለሙት አዳዲስ መዳረሻዎቻችን ሳቢያ ቀልቡን ወደ እኛ መልሷል።
ይህ የቱሪዝም ሽግግር ለሀገራችን የኢኮኖሚ ሞተር ብቻ ሳይሆን የኢትዮጵያዊነትን አዲስ ከፍታ ለዓለም የምናሳይበት የገጽታ ግንባታችን አውራ መንገድ ሆኗል። "ጉልበት ካለ ድንጋይም ይፈጫል፤ እውቀት ካለ ምድርም ይለማል" ነውና የኢትዮጵያ የቱሪዝም ጉዞ ከነበረበት የቆመና ታሪክን ብቻ ከመተረክ ወጥቶ ወደ ተንቀሳቃሽ ልማት ተሸጋግሯል። በዚሁ እውነት መሠረት፣ የገበታ ለሸገር ፕሮጀክቶች አዲስ አበባን ከኮንክሪት ጫካነትና ከትካዜ ድባብ አውጥተው ወደ አረንጓዴ፣ ሕያውና ሳቢ የቱሪስት ማዕከልነት ቀይሯታል።
ይህ ስኬት ደግሞ በአዲስ አበባ ከተማ ብቻ ሳይወሰን ወደ ክልሎች ተሻጋግሮ የተፈጥሮ ጸጋዎችን በዕውቀትና በሥነ-ሕንጻ ጥበብ በመደመር እሳቤ በማልማት ለዓለም ዕይታ ማብቃት ተችሏል። እነዚህ ልማቶች መሬት ላይ ያለውን እምቅ ሀብት ከዘመኑ የፈጠራ ጥበብ ጋር በማቀናጀት የነገውን ትውልድ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ የብልጽግና ተምሳሌቶች ናቸው።
ከዚህም ባሻገር አሁን ላይ በአዲስ ጉልበት እየተከናወነ ያለው የኮሪደር ልማት የከተሞቻችንን ገጽታ ከመቀየር ባለፈ፣ የቱሪዝም ኢንዱስትሪው ዋነኛ ማነቆ የነበረውን የመሰረተ ልማት ምቾት እጥረት በዘላቂነት የፈታ ታላቅ ሀገራዊ ሥራ ነው።
"መንገድ ካለ አገር አለ" እንዲሉ ጽዱና ሰፋፊ መንገዶች፣ ማራኪ የእግር ጉዞ ትራኮችና ማራኪ የፓርክ አገልግሎቶች ቱሪስቶች በሀገራችን የሚቆዩበትን ጊዜ እንዲያራዝሙና በቆይታቸውም የልብ እርካታን እንዲያገኙ የሚያስችሉ የለውጥ አውታሮች ሆነዋል። ውበትና ጥራት፣ ምቾትና ደህንነት ሲደመሩ ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ ደረጃ ብቁና ተወዳዳሪ እያደረጓት ነው። ለዚህም በቅርቡ ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት የመጡ የዲጂታል ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች አዲስ አበባ በመገኘት መደነቃቸውን በተለያዩ መንገዶች ገልጸዋል፡፡
በመሆኑም የቱሪዝም ልማት ለእኛ ቁሳዊ ገቢ ብቻ ሳይሆን ዘርፈ-ብዙ ፋይዳ ያለው የስትራቴጂ ዘርፍ ነው። በአንድ በኩል፣ የውጭ ምንዛሬን በማስገኘትና ለሚሊዮን ወጣቶች የሥራ ዕድልን በሰፊው በመክፈት የኢኮኖሚው የጀርባ አጥንት ሆኖ እያገለገለ ይገኛል። በሌላ በኩል ደግሞ ኢትዮጵያ ካላት የዲጂታል አቅምና ቴክኖሎጂ ጋር ተዳምሮ፣ ሀገራችንን የዓለም የሥራ፣ የጉባኤና የዕረፍት መዳረሻ በማድረግ የሀገርን ገጽታ በአዲስ መልክ እየገነባ ይገኛል።
ሲጠቃላል የኢትዮጵያ ቱሪዝም ትንሳኤ የመንግሥት የፖሊሲ ውጤት ብቻ ሳይሆን የእያንዳንዱ ዜጋና የዘርፉ ባለሙያ የጋራ ጥረትና የቅንጅት ፍሬ ነው። "ድር ቢያብር አንበሳ ያስር" እንዲሉ ነባሩን ጥንታዊ ቅርስ ከአዲሱ የፈጠራ ስራ ጋር ደምረን፣ ኢትዮጵያን የዓለም የቱሪዝም ተመራጭ መዳረሻ ለማድረግ የምናደርገው ጉዞ አሁን ካለንበት ከፍታ በላይ እንደሚሻገር ቅንጣት ታህል ጥርጥር የለንም። እናም እያንዳንዱ ዜጋ ሀገሩን በመወከል ይህንን ታላቅ ሀገራዊ ትርክትና የልማት ፍሰት በዓለም አደባባይ ማስተጋባትና ማሳወቅ ይጠበቅበታል።
የሀገራችንን አዲስ ትንሳኤ በጋራ እናብስር።
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
16 days ago
የነዳጅ ዋጋ መናርን ተከትሎ ዩናይትድ ኪንግደም በሩሲያ ላይ የጣለችውን ማዕቀብ አላልታለች
የነዳጅ ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ መጨመሩን ተከትሎ የዩናይትድ ኪንግደም መንግሥት በሶስተኛ ወገን ሀገራት በተቀነባበሩ የሩሲያ የነዳጅ ምርቶች ላይ ጥሎት የነበረውን ጥብቅ ማዕቀብ አላልቷል።
ከሰኞ ጀምሮ ተግባራዊ የተደረገው ይህ ውሳኔ፤ በአሜሪካ-እስራኤል እና ኢራን ጦርነት ምክንያት ወሳኙ የሆርሙዝ የባህር መስመር በመዘጋቱ የደረሰውን የነዳጅ አቅርቦት እጥረት ለመቅረፍ ያለመ ነው ተብሏል።
ከዚህም በተጨማሪ በሩሲያ የተፈጠረ የተፈጥሮ ጋዝ የባህር ትራንስፖርት ላይ የተጣሉ አንዳንድ ማዕቀቦች መላላካቸው ታውቋል።
የእንግሊዝ አውቶሞቢል ማህበር እንዳስታወቀው፤ በአሁኑ ወቅት የነዳጅ ዋጋ በሊትር 158.52 ፔንስ የደረሰ ሲሆን፤ይህም ከጦርነቱ መፈንዳት በኋላ ከፍተኛው ሆኖ ተመዝግቧል።
የጀት ነዳጅ ዋጋ መናርንም ተከትሎ በርካታ የአየር መንገዶች በረራዎችን ለመሰረዝና የትኬት ዋጋ ለመጨመር ተገድዋል ነዉ የተባለው።
ይህ እርምጃ እንግሊዝ በሩሲያ ላይ ጠንካራ ማዕቀብ ለመጣል ከሰባት የበለፀጉ ሀገራት ጋር በቅርቡ ያደረገችውን ስምምነት የሚጋጭ ቢሆንም፤ መንግሥት ግን አጠቃላይ ማዕቀቡ እየጠነከረ ቢሄድም አሁን ባለው ሁኔታ ተጨማሪ ተለዋዋጭ አሰራሮች አስፈላጊ መሆናቸውን ገልጿል።
አዲሱ መመሪያ ዩናይትድ ኪንግደም ከህንድ እና ከቱርክ የሚገቡ የጀት ነዳጅ ምርቶችን እንድታገኝ የሚያስችላት ሲሆን፤ ለተወሰነ ጊዜ ተፈጻሚ ሆኖ በየወቅቱ እንደሚገመገም ታውቋል ሲል ቢቢሲ ዘግቧል።
ሳራ ዮሐንስ
seledadotio
seledadotio
የነዳጅ ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ መጨመሩን ተከትሎ የዩናይትድ ኪንግደም መንግሥት በሶስተኛ ወገን ሀገራት በተቀነባበሩ የሩሲያ የነዳጅ ምርቶች ላይ ጥሎት የነበረውን ጥብቅ ማዕቀብ አላልቷል።
ከሰኞ ጀምሮ ተግባራዊ የተደረገው ይህ ውሳኔ፤ በአሜሪካ-እስራኤል እና ኢራን ጦርነት ምክንያት ወሳኙ የሆርሙዝ የባህር መስመር በመዘጋቱ የደረሰውን የነዳጅ አቅርቦት እጥረት ለመቅረፍ ያለመ ነው ተብሏል።
ከዚህም በተጨማሪ በሩሲያ የተፈጠረ የተፈጥሮ ጋዝ የባህር ትራንስፖርት ላይ የተጣሉ አንዳንድ ማዕቀቦች መላላካቸው ታውቋል።
የእንግሊዝ አውቶሞቢል ማህበር እንዳስታወቀው፤ በአሁኑ ወቅት የነዳጅ ዋጋ በሊትር 158.52 ፔንስ የደረሰ ሲሆን፤ይህም ከጦርነቱ መፈንዳት በኋላ ከፍተኛው ሆኖ ተመዝግቧል።
የጀት ነዳጅ ዋጋ መናርንም ተከትሎ በርካታ የአየር መንገዶች በረራዎችን ለመሰረዝና የትኬት ዋጋ ለመጨመር ተገድዋል ነዉ የተባለው።
ይህ እርምጃ እንግሊዝ በሩሲያ ላይ ጠንካራ ማዕቀብ ለመጣል ከሰባት የበለፀጉ ሀገራት ጋር በቅርቡ ያደረገችውን ስምምነት የሚጋጭ ቢሆንም፤ መንግሥት ግን አጠቃላይ ማዕቀቡ እየጠነከረ ቢሄድም አሁን ባለው ሁኔታ ተጨማሪ ተለዋዋጭ አሰራሮች አስፈላጊ መሆናቸውን ገልጿል።
አዲሱ መመሪያ ዩናይትድ ኪንግደም ከህንድ እና ከቱርክ የሚገቡ የጀት ነዳጅ ምርቶችን እንድታገኝ የሚያስችላት ሲሆን፤ ለተወሰነ ጊዜ ተፈጻሚ ሆኖ በየወቅቱ እንደሚገመገም ታውቋል ሲል ቢቢሲ ዘግቧል።
ሳራ ዮሐንስ
seledadotio
seledadotio
16 days ago
ሰላም፤ እንደምን አደራችሁ?
ከጥቂት ዓመታት በፊት ኢትዮጵያችን የክተት አዋጅ አወጀች፡፡
እንኳንስ እናት ሀገር ጠርታ፤ ለሩዋንዳ የደረሱት፣ ሞቃዲሾን የታደጉት፣ የኮሪያ ጀብደኞች፣ የቡሩንዲ ሰላምተኛ፣ የዳርፉር የፀጥታ ዘቦች የሆኑት የቁርጥ ቀን ልጆቿ ሆ… ብለው ተነሱ፡፡
ለሳልሳዊት ዓድዋ ልጆቿ በፍፁም አንድነትና የመንፈስ ከፍታ በአራቱም ማዕዘን ተመሙ፡፡
ስንቃቸው ፅናት፣ ትጥቃቸው አካፋና ዶማ፣ ርዕያቸው ደግሞ የልጅ ልጆቻቸውን ሀገር መስራት ነበር፡፡
እናማ ወርሀ ሐምሌ በ22ኛው ዕለት 2011 ዓ.ም ኢትዮጵያዊያን ሜዳውን አቋርጠው፣ ጋራውን እየቧጠጡ፣ ሸንተረሩን ይኩሉት፥ ሸለቆውን ሸማ ያለብሱት ያዙ፡፡
በ12 ሰዓታት ውስጥ ብቻ ድል በድል ሆኑ፡፡
ዜጎች በመሪያቸው ሐሳብ አፍላቂነት እና ጥሪ እልፍ ሆነው አንደ አንድ፤ አንድ ሆነው እንደ ሺህ ታላቁን ታሪክ ሰሩ፡፡
በአንድ ጀምበር ከ350 ሚሊየን በላይ ችግኞችን በመትከል የዓለምን ማህበረሰብ አስደመሙ።
ከአያት ቅድመ አያታቸው የወረሱትን የጦር ሜዳ ጀግንነት፣ ጥበብ እና የድል አድራጊነት መንፈስ ተፈጥሮን በመታደግ ደገሙ፡፡
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር የገዘፈ ሐሳብ እስካሁን 48 ቢሊየን ችግኞችን ተክሎ፤ ዘንድሮ ለ8 ነጥብ 5 ቢሊየን ችግኝ ተከላ ተዘጋጅቷል፡፡
ይህ ከሊቅ እስከ ደቂቅ የዓለምን ትኩረት የሳበው መርሐ ግብር በታላላቅ የሀገር እና የተቋማት መሪዎች ተዓምራዊ የተባለለት ነበር፡፡
ከእነዚህ መካከል፡-
የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ፕሬዚዳንት ሼክ መሐመድ ቢን ዛይድ አል ናህያን፣
"ኢትዮጵያ በአየር ንብረት ለውጥ ሳቢያ የሚከሰተውን ድርቅና የአፈር መሸርሸር ለመቋቋም የያዘችው ስትራቴጂ ፍጹም ውጤታማ ነው፡፡
የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ለአፍሪካ ብቻ ሳይሆን በዓለም አቀፍ ደረጃ የአረንጓዴ ልማት ኢኮኖሚን ለመገንባት ለሚደረገው ጥረት ትልቅ ማበረታቻ ነው፡፡"
የተባበሩት መንግሥታት ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ
"ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ የአየር ንብረት ለውጥን ለመከላከል በሚያደርገው ትግል ውስጥ ኢትዮጵያ በአረንጓዴ ዐሻራ አማካኝነት እያሳየች ያለው ቁርጠኝነት በተግባር የተደገፈ መሪነት (Practical Leadership) ምን ማለት እንደሆነ ያሳያል። በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ዛፎችን በአጭር ጊዜ ውስጥ መትከል ትልቅ የተስፋ መልዕክት ነው።"
የአውሮፓ ህብረት ኮሚሽን ፕሬዚዳንት ኡርሱላ ፎን ደር ሌየን
"የኢትዮጵያ የአረንጓዴ ዐሻራ እጅግ አስደናቂ እና መላው ዓለም ሊከተለው የሚገባ ትልቅ አርአያ ነው። የአየር ንብረት ለውጥን ለመዋጋት ቃል ከመግባት ባለፈ በተግባር ማሳየት እንደሚቻል ኢትዮጵያ ለዓለም እያሳየች ነው። ይህ ለወደፊቱ ትውልድ የሚተርፍ ትልቅ ኢንቨስትመንት ነው።"
የኬንያ ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ
"የኢትዮጵያ የአረንጓዴ ዐሻራ በአህጉራችን አፍሪካ የአየር ንብረት ለውጥን ለመከላከል ለምናደርገው ጥረት ትልቅ ማስተማሪያና ማበረታቻ ነው።
ኢትዮጵያ በተግባር ያሳየችው ቁርጠኝነት እኛም በኬንያ ተመሳሳይ ታላቅ ግብ እንድንሰንቅ አድርጎናል" በማለት ተናግረዋል።
ሌሎች መሪዎችና ተፅዕኖ ፈጣሪዎች የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ከክስተት በላይ ስለመሆኑ በአድናቆት ተናግረዋል፤ ጽፈዋል፡፡
ጉዳዩ ወዲህ ነው ይህን ከእሳቤ መሬት የነካ፡ ብሎም እንደ ዐውድ ዓመት የሚናፈቅ እንደ ባሕል የሚደመቅበትን የአረንጓዴ ልማት ተግባር ዘንድሮ ለመድገም ምን ያህል ተዘጋጅተናል የሚለው ነው?
ጉዞ ወደ የልጅ ልጆቻችን ሀገር ኢትዮጵያ! ዳግም ድል 8 ነጥብ 5 ቢሊየን ችግኝ ለመትከል በመዘጋጀት፣ በመትከል እና በመንከባከብ፡፡
ከጥቂት ዓመታት በፊት ኢትዮጵያችን የክተት አዋጅ አወጀች፡፡
እንኳንስ እናት ሀገር ጠርታ፤ ለሩዋንዳ የደረሱት፣ ሞቃዲሾን የታደጉት፣ የኮሪያ ጀብደኞች፣ የቡሩንዲ ሰላምተኛ፣ የዳርፉር የፀጥታ ዘቦች የሆኑት የቁርጥ ቀን ልጆቿ ሆ… ብለው ተነሱ፡፡
ለሳልሳዊት ዓድዋ ልጆቿ በፍፁም አንድነትና የመንፈስ ከፍታ በአራቱም ማዕዘን ተመሙ፡፡
ስንቃቸው ፅናት፣ ትጥቃቸው አካፋና ዶማ፣ ርዕያቸው ደግሞ የልጅ ልጆቻቸውን ሀገር መስራት ነበር፡፡
እናማ ወርሀ ሐምሌ በ22ኛው ዕለት 2011 ዓ.ም ኢትዮጵያዊያን ሜዳውን አቋርጠው፣ ጋራውን እየቧጠጡ፣ ሸንተረሩን ይኩሉት፥ ሸለቆውን ሸማ ያለብሱት ያዙ፡፡
በ12 ሰዓታት ውስጥ ብቻ ድል በድል ሆኑ፡፡
ዜጎች በመሪያቸው ሐሳብ አፍላቂነት እና ጥሪ እልፍ ሆነው አንደ አንድ፤ አንድ ሆነው እንደ ሺህ ታላቁን ታሪክ ሰሩ፡፡
በአንድ ጀምበር ከ350 ሚሊየን በላይ ችግኞችን በመትከል የዓለምን ማህበረሰብ አስደመሙ።
ከአያት ቅድመ አያታቸው የወረሱትን የጦር ሜዳ ጀግንነት፣ ጥበብ እና የድል አድራጊነት መንፈስ ተፈጥሮን በመታደግ ደገሙ፡፡
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር የገዘፈ ሐሳብ እስካሁን 48 ቢሊየን ችግኞችን ተክሎ፤ ዘንድሮ ለ8 ነጥብ 5 ቢሊየን ችግኝ ተከላ ተዘጋጅቷል፡፡
ይህ ከሊቅ እስከ ደቂቅ የዓለምን ትኩረት የሳበው መርሐ ግብር በታላላቅ የሀገር እና የተቋማት መሪዎች ተዓምራዊ የተባለለት ነበር፡፡
ከእነዚህ መካከል፡-
የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ፕሬዚዳንት ሼክ መሐመድ ቢን ዛይድ አል ናህያን፣
"ኢትዮጵያ በአየር ንብረት ለውጥ ሳቢያ የሚከሰተውን ድርቅና የአፈር መሸርሸር ለመቋቋም የያዘችው ስትራቴጂ ፍጹም ውጤታማ ነው፡፡
የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ለአፍሪካ ብቻ ሳይሆን በዓለም አቀፍ ደረጃ የአረንጓዴ ልማት ኢኮኖሚን ለመገንባት ለሚደረገው ጥረት ትልቅ ማበረታቻ ነው፡፡"
የተባበሩት መንግሥታት ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ
"ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ የአየር ንብረት ለውጥን ለመከላከል በሚያደርገው ትግል ውስጥ ኢትዮጵያ በአረንጓዴ ዐሻራ አማካኝነት እያሳየች ያለው ቁርጠኝነት በተግባር የተደገፈ መሪነት (Practical Leadership) ምን ማለት እንደሆነ ያሳያል። በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ዛፎችን በአጭር ጊዜ ውስጥ መትከል ትልቅ የተስፋ መልዕክት ነው።"
የአውሮፓ ህብረት ኮሚሽን ፕሬዚዳንት ኡርሱላ ፎን ደር ሌየን
"የኢትዮጵያ የአረንጓዴ ዐሻራ እጅግ አስደናቂ እና መላው ዓለም ሊከተለው የሚገባ ትልቅ አርአያ ነው። የአየር ንብረት ለውጥን ለመዋጋት ቃል ከመግባት ባለፈ በተግባር ማሳየት እንደሚቻል ኢትዮጵያ ለዓለም እያሳየች ነው። ይህ ለወደፊቱ ትውልድ የሚተርፍ ትልቅ ኢንቨስትመንት ነው።"
የኬንያ ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ
"የኢትዮጵያ የአረንጓዴ ዐሻራ በአህጉራችን አፍሪካ የአየር ንብረት ለውጥን ለመከላከል ለምናደርገው ጥረት ትልቅ ማስተማሪያና ማበረታቻ ነው።
ኢትዮጵያ በተግባር ያሳየችው ቁርጠኝነት እኛም በኬንያ ተመሳሳይ ታላቅ ግብ እንድንሰንቅ አድርጎናል" በማለት ተናግረዋል።
ሌሎች መሪዎችና ተፅዕኖ ፈጣሪዎች የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ከክስተት በላይ ስለመሆኑ በአድናቆት ተናግረዋል፤ ጽፈዋል፡፡
ጉዳዩ ወዲህ ነው ይህን ከእሳቤ መሬት የነካ፡ ብሎም እንደ ዐውድ ዓመት የሚናፈቅ እንደ ባሕል የሚደመቅበትን የአረንጓዴ ልማት ተግባር ዘንድሮ ለመድገም ምን ያህል ተዘጋጅተናል የሚለው ነው?
ጉዞ ወደ የልጅ ልጆቻችን ሀገር ኢትዮጵያ! ዳግም ድል 8 ነጥብ 5 ቢሊየን ችግኝ ለመትከል በመዘጋጀት፣ በመትከል እና በመንከባከብ፡፡
Sponsored by
Surafel