2 months ago
የአርሰናል ደጋፊዎችን ፍየል የሰረቁት የማንችስተር ዩናይትድ እና የማንችስተር ሲቲ ደጋፊዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ"
የኔታ ሚዲያ
የእግር ኳስ ደጋፊዎች እልህ እና ፉክክር በዚህ ሳምንት በኡጋንዳ የተለየ እና እጅግ አስቂኝ መልክ ይዞ ብቅ ብሏል።
በማሳካ ከተማ የአርሰናል ደጋፊዎች ለድል ማክበሪያ የገዟትን ፍየል የሰረቁ አንድ የማንችስተር ዩናይትድ እና አንድ የማንችስተር ሲቲ ደጋፊዎች ሐሙስ ዕለት በፖሊስ ቁጥጥር ስር ውለዋል።
ይህ በማህበራዊ ሚዲያ ላይ ከፍተኛ መነጋገሪያ እና መሳቂያ የሆነው ክስተት የተፈጠረው አርሰናል ከ22 ዓመታት ረጅም ጥበቃ በኋላ የዘንድሮውን የ2026 የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዋንጫ ማሸነፉን ተከትሎ ነው።
ባለፈው ማክሰኞ በርንማውዝ ከማንችስተር ሲቲ ጋር 1 ለ 1 በሆነ አቻ ውጤት መለያየቱን ተከትሎ አርሰናል ሻምፒዮን መሆኑ መረጋገጡ የሚታወስ ሲሆን ይህም በመላው ዓለም የሚገኙ የክለቡን ደጋፊዎች ወደ ታላቅ ደስታና እልልታ ውስጥ ከቷቸዋል።
በማሳካ የሚገኙ የአርሰናል ደጋፊዎችም ክለባቸው እሁድ ዕለት ዋንጫ የሚያነሳበትን ታሪካዊ ቀን በታላቅ ድግስ ለማክበር አንድ ፍየል ገዝተው ተዘጋጅተው ነበር ሆኖም ግን የደስታቸው ማረጋገጫ የሆነችው ይቺው ፍየል ባልታሰበ ሁኔታ በአካባቢው በሚገኙ ተቀናቃኝ ደጋፊዎች እጅ ልትገባ ችላለች።
ፍየሏን በመስረቅ ወንጀል የተጠረጠሩት የማንችስተር ዩናይትድ እና የማንችስተር ሲቲ ደጋፊዎች ድርጊቱን የፈጸሙት ለምን እንደሆነ በፖሊስ ሲጠየቁ የሰጡት ምላሽ ይበልጥ አስቂኝ አድርጎታል ተጠርጣሪዎቹ "የአርሰናል ደጋፊዎች የዋንጫ ድላቸውን እንዳያከብሩ እና ደስታቸውን ለማበላሸት ፈልገን ነው" ሲሉ እቅዳቸውን በግልጽ ተናግረዋል።
በኡጋንዳ የእግር ኳስ ትኩሳት እጅግ ከፍተኛ ከመሆኑ የተነሳ በተለይ የአውሮፓ ታላላቅ ክለቦች ደጋፊዎች በመካከላቸው የጎዳና ላይ ሰልፎችን እና የተጋነኑ የደስታ መግለጫዎችን ማድረግ የተለመደ ነው።
ይቺ በደጋፊዎች እልህ ሳቢያ "የፖለቲካ እስረኛ" ለመሆን የበቃችው ፍየል አሁን ላይ ጉዳዩ እልባት እስኪያገኝ ድረስ በፖሊስ ቁጥጥር ስር የምትገኝ ሲሆን በማህበራዊ ሚዲያ ላይ ግን "የአመቱ ምርጥ እግር ኳሳዊ ስርቆት" በሚል መነጋገሪያ ሆና ቀጥላለች።
የኔታ ሚዲያ
የእግር ኳስ ደጋፊዎች እልህ እና ፉክክር በዚህ ሳምንት በኡጋንዳ የተለየ እና እጅግ አስቂኝ መልክ ይዞ ብቅ ብሏል።
በማሳካ ከተማ የአርሰናል ደጋፊዎች ለድል ማክበሪያ የገዟትን ፍየል የሰረቁ አንድ የማንችስተር ዩናይትድ እና አንድ የማንችስተር ሲቲ ደጋፊዎች ሐሙስ ዕለት በፖሊስ ቁጥጥር ስር ውለዋል።
ይህ በማህበራዊ ሚዲያ ላይ ከፍተኛ መነጋገሪያ እና መሳቂያ የሆነው ክስተት የተፈጠረው አርሰናል ከ22 ዓመታት ረጅም ጥበቃ በኋላ የዘንድሮውን የ2026 የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዋንጫ ማሸነፉን ተከትሎ ነው።
ባለፈው ማክሰኞ በርንማውዝ ከማንችስተር ሲቲ ጋር 1 ለ 1 በሆነ አቻ ውጤት መለያየቱን ተከትሎ አርሰናል ሻምፒዮን መሆኑ መረጋገጡ የሚታወስ ሲሆን ይህም በመላው ዓለም የሚገኙ የክለቡን ደጋፊዎች ወደ ታላቅ ደስታና እልልታ ውስጥ ከቷቸዋል።
በማሳካ የሚገኙ የአርሰናል ደጋፊዎችም ክለባቸው እሁድ ዕለት ዋንጫ የሚያነሳበትን ታሪካዊ ቀን በታላቅ ድግስ ለማክበር አንድ ፍየል ገዝተው ተዘጋጅተው ነበር ሆኖም ግን የደስታቸው ማረጋገጫ የሆነችው ይቺው ፍየል ባልታሰበ ሁኔታ በአካባቢው በሚገኙ ተቀናቃኝ ደጋፊዎች እጅ ልትገባ ችላለች።
ፍየሏን በመስረቅ ወንጀል የተጠረጠሩት የማንችስተር ዩናይትድ እና የማንችስተር ሲቲ ደጋፊዎች ድርጊቱን የፈጸሙት ለምን እንደሆነ በፖሊስ ሲጠየቁ የሰጡት ምላሽ ይበልጥ አስቂኝ አድርጎታል ተጠርጣሪዎቹ "የአርሰናል ደጋፊዎች የዋንጫ ድላቸውን እንዳያከብሩ እና ደስታቸውን ለማበላሸት ፈልገን ነው" ሲሉ እቅዳቸውን በግልጽ ተናግረዋል።
በኡጋንዳ የእግር ኳስ ትኩሳት እጅግ ከፍተኛ ከመሆኑ የተነሳ በተለይ የአውሮፓ ታላላቅ ክለቦች ደጋፊዎች በመካከላቸው የጎዳና ላይ ሰልፎችን እና የተጋነኑ የደስታ መግለጫዎችን ማድረግ የተለመደ ነው።
ይቺ በደጋፊዎች እልህ ሳቢያ "የፖለቲካ እስረኛ" ለመሆን የበቃችው ፍየል አሁን ላይ ጉዳዩ እልባት እስኪያገኝ ድረስ በፖሊስ ቁጥጥር ስር የምትገኝ ሲሆን በማህበራዊ ሚዲያ ላይ ግን "የአመቱ ምርጥ እግር ኳሳዊ ስርቆት" በሚል መነጋገሪያ ሆና ቀጥላለች።
3 months ago
የአርቴታ “ሂደቱን እመኑ” መርሕ እና የ22 ዓመታት ትዕግሥት ያፈራው ፍሬ
***************
ትናንት ምሽት በቪታሊቲ ስታዲየም የተሰማው የዳኛ የመጨረሻ ፊሽካ ድምፅ፣ ከበርንማውዝ ይልቅ በለንደን ከተማ ለሚገኙ የአርሴናል ደጋፊዎች የነፃነት አዋጅ ይመስል ነበር።
በለንደን ከተማ ብቻም ሳይሆን በዓለም ዙሪያ በሚገኙ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ የክለቡ ደጋፊዎች ልብ ውስጥ የነበረውን የ22 ዓመታት የዋንጫ ጥም የቆረጠ ታሪካዊ ክስተት ነው።
በ37ኛ ሳምንት የፕሪሚየር ሊጉ ጨዋታ ማንቸስተር ሲቲ በበርንማውዝ ሜዳ አንድ አቻ መለያየቱን ተከትሎ፣ የሰሜን ለንደኑ አርሴናል እ.አ.አ ከ2004 በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ የሊጉን ዋንጫ ማንሣቱን አረጋግጧል።
“አርሴናል ሻምፒዮን ሆነ!” የሚል ድምፅ መስማት፣ “አርሴናል ሻምፒዮን ሆነ!” የሚል ጽሑፍ ማንበብ ለበርካቶች ከሰበር ዜናም በላይ ነው። ምክንያቱም ይህ ድል አንድ የሊግ ዋንጫን ማሸነፍ ብቻ አይደለምና። ይልቁንም ለ22 ዓመታት የዘለቀ የናፍቆት፣ የልብ ስብራት፣ የትዕግሥት እና የፅናት መገለጫ ነው።
አርሴናል ለመጨረሻ ጊዜ የፕሪሚየር ሊጉን ዋንጫ ሲያነሣ እ.አ.አ በ2004 በአርሴን ቬንገር መሪነት ዓመቱን ሙሉ ሳይሸነፍ ‘The Invincibles’ ተብሎ በታሪክ የወርቅ ቀለም የጻፈበት ወቅት ነበር።
ከዚያ በኋላ ግን የሰሜን ለንደኑ ክለብ ያሳለፈው ጊዜ በፈተናዎች የተሞላ ነው።
➡️ ከሃይበሪ ወደ ኤምሬትስ ስታዲየም የተደረገው ሽግግር ክለቡን ለዓመታት ለከፍተኛ ዕዳ በመዳረጉ አርሴናል ኮከብ ተጫዋቾችን ለመሸጥ ተገደደ።
➡️ በሊጉ ከታላላቆቹ አራት ውስጥ (Top 4) መግባት ባለመቻል የሻምፒዮንስ ሊግ ተሳትፎ ማጣት እና የደጋፊዎች ተስፋ መቁረጥ ክለቡን ክፉኛ ፈትነውት ቆይተዋል።
➡️ ባለፉት ጥቂት የውድድር ዓመታት ደግሞ ዋንጫውን ለመጨበጥ ተቃርበው በመጨረሻዎቹ ሳምንታት በማንቸስተር ሲቲ ሲነጠቁ የነበረው የደጋፊዎች ስሜት እጅጉን ሲጎዳ ቆይቷል።
አሠልጣኝ ሚኬል አርቴታ የክለቡን መንበር ሲረከቡ ቡድኑ የማንነት ቀውስ ውስጥ ገብቶ ነበር። ወጣቱን ስብስብ በመገንባት፣ የክለቡን ባህል በመቀየር እና በደጋፊው እና በቡድኑ መካከል የነበረውን የሻከረ ግንኙነት በመጠገን ረጅም መንገድ ተጉዘዋል።
ቡድኑ በተደጋጋሚ ሲወድቅ እና ሲነሣ፣ ትችቶች ሲበራከቱ፣ አርቴታ ግን “ሂደቱን እመኑ” (Trust the Process) በሚል መርሕ ተጓዙ። ይህ መርሐቸው በተፈለገው ፍጥነት ውጤት ባለማምጣቱ ብዙዎች እንዲያሾፉባቸውም አድርጓቸው ነበር።
ያ ሁሉ ታዲያ ትናንት ምሽት ተቀየረ፤ “ሂደቱን እመኑ” የሚለው መርሐቸው ትናንት ምሽት አሳማኝ ፍሬ አፈራ! የአርሴናል የሊጉን ዋንጫ የመጠበቂያ ጊዜው አከተመ።
አርቴታ የተማመኑባቸው ወጣቶች እምነታቸውን አልበሉም፤ የሳካ ድንቅ ብቃት፣ የኦዴጋርድ መሪነት እና የመላው ቡድን አንድነት ለአርሴናል አዲስ የታሪክ ምዕራፍ ከፍቷል።
በትናንቱ ውጤት ከለንደን እስከ አዲስ አበባ፣ ከቶኪዮ እስከ ኒው ዮርክ በዓለም ዙሪያ ያሉ የአርሴናል ደጋፊዎች ወደር በሌለው በደስታ ባሕር ውስጥ ናኙ፤ የደስታ ዕንባ ያፈሰሱም በርካቶች ናቸው።
ከተማዎች በመኪና ጡሩምባዎች እና በደጋፊው ጩኸት ተሞሉ፤ ማኅበራዊ ሚዲያው ቀይ እና ነጭ በለበሱ ደጋፊዎች ፎቶዎች እና ቪዲዮዎች ተጥለቀለቀ።
ላለፉት 22 ዓመታት በሌሎች ክለቦች ደጋፊዎች ይደርስባቸው የነበረውን ስላቅ እና ብሽሽቅ በትዕግሥት ያሳለፉ የአርሴናል ደጋፊዎች ትናንት ምሽት በኩራት አንገታቸውን ቀና ማድረግ ችለዋል።
ጎልማሶች እና አባቶች ዕድሜያቸው ከ25 ዓመት በታች ላሉ ወጣቶቹ “አርሴናል ዋንጫ ሲያነሣ እንዲህ ነበር” እያሉ የሚተርኩበት ዘመን አብቅቶ፣ አዲሱ ትውልድ የራሱን ታሪክ በዓይኑ ያየበት ምሽት ሆኗል።
በለንደን ጎዳናዎች ላይ የሚታዩት ቀይ እና ነጭ ማሊያ የለበሱ ደጋፊዎች በደስታ ሲጨፍሩ፣ አንዳንዶቹም ላለፉት 22 ዓመታት ያሳለፉትን ውጣ ውረድ እያሰቡ የደስታ እንባ ሲያፈሱ ተስተውለዋል።
ለ22 ዓመታት ዋንጫን አለማየት ማለት ለአንድ ትልቅ ክለብ ረጅም ዘመን ነው። አርሴናል በዚህ ጉዞ ውስጥ መሳቂያም፣ መሳለቂያም ሆኖ ነበር፤ ነገር ግን አልፈረሰም።
ትናንት ምሽት የተገኘው ድል ስሜቱ እጅግ ከፍ ያለ የሆነውም ለዚህ ነው። ይህ ድል በስቃይ ያለፉበት እና በብዙ ላብ የተገነባ፣ በብዙ ትዕግሥት ያበቀሉት በመሆኑ ጣዕሙን ለየት ያደርገዋል።
በዮናስ በድሉ
#ebc #premierleague #football #arsenal #champions2026
***************
ትናንት ምሽት በቪታሊቲ ስታዲየም የተሰማው የዳኛ የመጨረሻ ፊሽካ ድምፅ፣ ከበርንማውዝ ይልቅ በለንደን ከተማ ለሚገኙ የአርሴናል ደጋፊዎች የነፃነት አዋጅ ይመስል ነበር።
በለንደን ከተማ ብቻም ሳይሆን በዓለም ዙሪያ በሚገኙ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ የክለቡ ደጋፊዎች ልብ ውስጥ የነበረውን የ22 ዓመታት የዋንጫ ጥም የቆረጠ ታሪካዊ ክስተት ነው።
በ37ኛ ሳምንት የፕሪሚየር ሊጉ ጨዋታ ማንቸስተር ሲቲ በበርንማውዝ ሜዳ አንድ አቻ መለያየቱን ተከትሎ፣ የሰሜን ለንደኑ አርሴናል እ.አ.አ ከ2004 በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ የሊጉን ዋንጫ ማንሣቱን አረጋግጧል።
“አርሴናል ሻምፒዮን ሆነ!” የሚል ድምፅ መስማት፣ “አርሴናል ሻምፒዮን ሆነ!” የሚል ጽሑፍ ማንበብ ለበርካቶች ከሰበር ዜናም በላይ ነው። ምክንያቱም ይህ ድል አንድ የሊግ ዋንጫን ማሸነፍ ብቻ አይደለምና። ይልቁንም ለ22 ዓመታት የዘለቀ የናፍቆት፣ የልብ ስብራት፣ የትዕግሥት እና የፅናት መገለጫ ነው።
አርሴናል ለመጨረሻ ጊዜ የፕሪሚየር ሊጉን ዋንጫ ሲያነሣ እ.አ.አ በ2004 በአርሴን ቬንገር መሪነት ዓመቱን ሙሉ ሳይሸነፍ ‘The Invincibles’ ተብሎ በታሪክ የወርቅ ቀለም የጻፈበት ወቅት ነበር።
ከዚያ በኋላ ግን የሰሜን ለንደኑ ክለብ ያሳለፈው ጊዜ በፈተናዎች የተሞላ ነው።
➡️ ከሃይበሪ ወደ ኤምሬትስ ስታዲየም የተደረገው ሽግግር ክለቡን ለዓመታት ለከፍተኛ ዕዳ በመዳረጉ አርሴናል ኮከብ ተጫዋቾችን ለመሸጥ ተገደደ።
➡️ በሊጉ ከታላላቆቹ አራት ውስጥ (Top 4) መግባት ባለመቻል የሻምፒዮንስ ሊግ ተሳትፎ ማጣት እና የደጋፊዎች ተስፋ መቁረጥ ክለቡን ክፉኛ ፈትነውት ቆይተዋል።
➡️ ባለፉት ጥቂት የውድድር ዓመታት ደግሞ ዋንጫውን ለመጨበጥ ተቃርበው በመጨረሻዎቹ ሳምንታት በማንቸስተር ሲቲ ሲነጠቁ የነበረው የደጋፊዎች ስሜት እጅጉን ሲጎዳ ቆይቷል።
አሠልጣኝ ሚኬል አርቴታ የክለቡን መንበር ሲረከቡ ቡድኑ የማንነት ቀውስ ውስጥ ገብቶ ነበር። ወጣቱን ስብስብ በመገንባት፣ የክለቡን ባህል በመቀየር እና በደጋፊው እና በቡድኑ መካከል የነበረውን የሻከረ ግንኙነት በመጠገን ረጅም መንገድ ተጉዘዋል።
ቡድኑ በተደጋጋሚ ሲወድቅ እና ሲነሣ፣ ትችቶች ሲበራከቱ፣ አርቴታ ግን “ሂደቱን እመኑ” (Trust the Process) በሚል መርሕ ተጓዙ። ይህ መርሐቸው በተፈለገው ፍጥነት ውጤት ባለማምጣቱ ብዙዎች እንዲያሾፉባቸውም አድርጓቸው ነበር።
ያ ሁሉ ታዲያ ትናንት ምሽት ተቀየረ፤ “ሂደቱን እመኑ” የሚለው መርሐቸው ትናንት ምሽት አሳማኝ ፍሬ አፈራ! የአርሴናል የሊጉን ዋንጫ የመጠበቂያ ጊዜው አከተመ።
አርቴታ የተማመኑባቸው ወጣቶች እምነታቸውን አልበሉም፤ የሳካ ድንቅ ብቃት፣ የኦዴጋርድ መሪነት እና የመላው ቡድን አንድነት ለአርሴናል አዲስ የታሪክ ምዕራፍ ከፍቷል።
በትናንቱ ውጤት ከለንደን እስከ አዲስ አበባ፣ ከቶኪዮ እስከ ኒው ዮርክ በዓለም ዙሪያ ያሉ የአርሴናል ደጋፊዎች ወደር በሌለው በደስታ ባሕር ውስጥ ናኙ፤ የደስታ ዕንባ ያፈሰሱም በርካቶች ናቸው።
ከተማዎች በመኪና ጡሩምባዎች እና በደጋፊው ጩኸት ተሞሉ፤ ማኅበራዊ ሚዲያው ቀይ እና ነጭ በለበሱ ደጋፊዎች ፎቶዎች እና ቪዲዮዎች ተጥለቀለቀ።
ላለፉት 22 ዓመታት በሌሎች ክለቦች ደጋፊዎች ይደርስባቸው የነበረውን ስላቅ እና ብሽሽቅ በትዕግሥት ያሳለፉ የአርሴናል ደጋፊዎች ትናንት ምሽት በኩራት አንገታቸውን ቀና ማድረግ ችለዋል።
ጎልማሶች እና አባቶች ዕድሜያቸው ከ25 ዓመት በታች ላሉ ወጣቶቹ “አርሴናል ዋንጫ ሲያነሣ እንዲህ ነበር” እያሉ የሚተርኩበት ዘመን አብቅቶ፣ አዲሱ ትውልድ የራሱን ታሪክ በዓይኑ ያየበት ምሽት ሆኗል።
በለንደን ጎዳናዎች ላይ የሚታዩት ቀይ እና ነጭ ማሊያ የለበሱ ደጋፊዎች በደስታ ሲጨፍሩ፣ አንዳንዶቹም ላለፉት 22 ዓመታት ያሳለፉትን ውጣ ውረድ እያሰቡ የደስታ እንባ ሲያፈሱ ተስተውለዋል።
ለ22 ዓመታት ዋንጫን አለማየት ማለት ለአንድ ትልቅ ክለብ ረጅም ዘመን ነው። አርሴናል በዚህ ጉዞ ውስጥ መሳቂያም፣ መሳለቂያም ሆኖ ነበር፤ ነገር ግን አልፈረሰም።
ትናንት ምሽት የተገኘው ድል ስሜቱ እጅግ ከፍ ያለ የሆነውም ለዚህ ነው። ይህ ድል በስቃይ ያለፉበት እና በብዙ ላብ የተገነባ፣ በብዙ ትዕግሥት ያበቀሉት በመሆኑ ጣዕሙን ለየት ያደርገዋል።
በዮናስ በድሉ
#ebc #premierleague #football #arsenal #champions2026
3 months ago
#ሰበር : አርሴናል ከ22 ዓመታት በኋላ የእንግሊዝ ፕሪሜየር ሊግ ሻምፒዮን ሆነ።
አርሴናል ብርቱ ተፎካካሪው ማንችስተር ሲቲ ዛሬ ምሽት በበርንማውዝ 1 ለ 1 አቻ መለያየቱ ተከትሎ በሊጉ አንድ ጨዋታ እየቀረ የዋንጫ ባለቤት መሆኑን አረጋግጧል።
አርሴናል ዋንጫውን ያገኘው ከ22 ዓመታት በኋላ ነው።
በአሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ መሪነት ላለፉት ዓመታት የተገነባው ስብስብ በዘንድሮው ውድድር ዘመን በሜዳውም ሆነ ከሜዳው ውጭ ባደረጋቸው ወሳኝ ጨዋታዎች ያስመዘገበው ውጤት ለዚህ ታሪካዊ ስኬት አብቅቶታል።
ቡድኑ ከዚህ ስኬት ለተጨማሪ የአውሮፓ ቻምፒየንስ ሊግ የፍጻሜ ተፋላሚም ነው።
seledadotio
seledadotio
አርሴናል ብርቱ ተፎካካሪው ማንችስተር ሲቲ ዛሬ ምሽት በበርንማውዝ 1 ለ 1 አቻ መለያየቱ ተከትሎ በሊጉ አንድ ጨዋታ እየቀረ የዋንጫ ባለቤት መሆኑን አረጋግጧል።
አርሴናል ዋንጫውን ያገኘው ከ22 ዓመታት በኋላ ነው።
በአሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ መሪነት ላለፉት ዓመታት የተገነባው ስብስብ በዘንድሮው ውድድር ዘመን በሜዳውም ሆነ ከሜዳው ውጭ ባደረጋቸው ወሳኝ ጨዋታዎች ያስመዘገበው ውጤት ለዚህ ታሪካዊ ስኬት አብቅቶታል።
ቡድኑ ከዚህ ስኬት ለተጨማሪ የአውሮፓ ቻምፒየንስ ሊግ የፍጻሜ ተፋላሚም ነው።
seledadotio
seledadotio
3 months ago
አርሰናል የፕሪሚየር ሊግ ሻምፒዮን ሆነ
*****************
በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 37ኛ ሳምንት ማንቸስተር ሲቲ ከበርንማውዝ ጋር ያደረገውን ጨዋታ 1 ለ 1 በሆነ ውጤት አቻ መውጣቱን ተከትሎ የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል የሊጉ ሻምፒዮን መሆኑን አረጋግጧል።
በቫሊቲ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ ጁኒየር ክሩፒ በመጀመሪያው አጋማሽ 38ኛ ደቂቃ ላይ ሲያስቆጥር ኧርሊንግ ሃላንድ ሲቲን አቻ ያደገውን ግብ አስቆጥሯል።
ፕሪሚየር ሊጉ ሊጠናቀቅ አንድ ጨዋታ ብቻ የቀረ ሲሆን እስካሁን 82 ነጥቦችን የሰበሰበው አርሰናል 78 ነጥቦች ካሉት ተከታዩ ማንቸስተር ሲቲ ጋር የአራት ነጥቦች ልዩነት ያለው በመሆኑ ሻምፒዮናነቱን አረጋግጧል።
*****************
በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 37ኛ ሳምንት ማንቸስተር ሲቲ ከበርንማውዝ ጋር ያደረገውን ጨዋታ 1 ለ 1 በሆነ ውጤት አቻ መውጣቱን ተከትሎ የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል የሊጉ ሻምፒዮን መሆኑን አረጋግጧል።
በቫሊቲ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ ጁኒየር ክሩፒ በመጀመሪያው አጋማሽ 38ኛ ደቂቃ ላይ ሲያስቆጥር ኧርሊንግ ሃላንድ ሲቲን አቻ ያደገውን ግብ አስቆጥሯል።
ፕሪሚየር ሊጉ ሊጠናቀቅ አንድ ጨዋታ ብቻ የቀረ ሲሆን እስካሁን 82 ነጥቦችን የሰበሰበው አርሰናል 78 ነጥቦች ካሉት ተከታዩ ማንቸስተር ሲቲ ጋር የአራት ነጥቦች ልዩነት ያለው በመሆኑ ሻምፒዮናነቱን አረጋግጧል።
3 months ago
የዋንጫው ባለቤት ዛሬ ይታወቃል ወይስ…
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዘንድሮው የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዋንጫ ባለቤት የሚሆነውን ክለብ ሊወስን የሚችለው የቦርንማውዝ እና ማንቼስተር ሲቲ ጨዋታ ዛሬ ምሽት ይደረጋል፡፡
ማንቼስተር ሲቲ የምሽቱን ጨዋታ አቻ ካጠናቀቀ ወይም ሽንፈት ካስተናገደ አርሰናል አንድ ጨዋታ እየቀረው የ2025/26 ሻምፒዮን መሆኑን ዛሬ ምሽት ያረጋግጣል፡፡
ማንቼስተር ሲቲ የዋንጫ ተስፋውን እስከ መጨረሻው ሳምንት ለማስቀጠል የምሽቱን ጨዋታ የማሸነፍ ግዴታ ውስጥ ገብቷል፡፡
በውድድር ዓመቱ መጨረሻ ከሲቲ ጋር እንደሚለያዩ የሚጠበቁት ፔፕ ጋርዲዮላ በምሽቱ ጨዋታ የሚጠቀሙት ቋሚ አሰላለፍ ይፋ ሆኗል፡፡
ጂያንሉጂ ዶናሩማ፣ ማቲያስ ኑኔዝ፣ ኩሳኖቭ፣ ማርክ ጉሂ፣ ኒኮ ኦ'ሬሊ፣ ሮድሪ፣ ኮቫቺች፣ በርናርዶ ሲልቫ፣ ሴሜንዮ፣ ዶኩ እና ሀላንድ በቋሚነት ወደ ሜዳ ይገባሉ፡፡
ባለሜዳው ክለብ በርንማውዝ ፔትሮቪች፣ ትሩፌርት፣ ሴኔሲ፣ ስኮት፣ ኢቫኒልሰን፣ አዳምስ፣ ስሚዝ፣ ታቨርኔር፣ ክሩፒ ጁኒየር፣ ሂል እና ራያንን በቋሚ አሰላለፍ ይጠቀማል፡፡
ጨዋታው ምሽት 3 ሰዓት ከ30 የሚጀመር ሲሆን፥ የ47 ዓመቱ አንቶኒ ቴይለር በመሃል ዳኝነት ይመሩታል፡፡
በሌላ ጨዋታ በለንደን ደርቢ ቼልሲ በሊጉ ለመቆየት 1 ነጥብ የሚፈልገውን ቶተንሃም ሆትስፐር ምሽት 4 ሰዓት ከ15 በስታምፎርድ ብሪጅ ያስተናግዳል፡፡
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዘንድሮው የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዋንጫ ባለቤት የሚሆነውን ክለብ ሊወስን የሚችለው የቦርንማውዝ እና ማንቼስተር ሲቲ ጨዋታ ዛሬ ምሽት ይደረጋል፡፡
ማንቼስተር ሲቲ የምሽቱን ጨዋታ አቻ ካጠናቀቀ ወይም ሽንፈት ካስተናገደ አርሰናል አንድ ጨዋታ እየቀረው የ2025/26 ሻምፒዮን መሆኑን ዛሬ ምሽት ያረጋግጣል፡፡
ማንቼስተር ሲቲ የዋንጫ ተስፋውን እስከ መጨረሻው ሳምንት ለማስቀጠል የምሽቱን ጨዋታ የማሸነፍ ግዴታ ውስጥ ገብቷል፡፡
በውድድር ዓመቱ መጨረሻ ከሲቲ ጋር እንደሚለያዩ የሚጠበቁት ፔፕ ጋርዲዮላ በምሽቱ ጨዋታ የሚጠቀሙት ቋሚ አሰላለፍ ይፋ ሆኗል፡፡
ጂያንሉጂ ዶናሩማ፣ ማቲያስ ኑኔዝ፣ ኩሳኖቭ፣ ማርክ ጉሂ፣ ኒኮ ኦ'ሬሊ፣ ሮድሪ፣ ኮቫቺች፣ በርናርዶ ሲልቫ፣ ሴሜንዮ፣ ዶኩ እና ሀላንድ በቋሚነት ወደ ሜዳ ይገባሉ፡፡
ባለሜዳው ክለብ በርንማውዝ ፔትሮቪች፣ ትሩፌርት፣ ሴኔሲ፣ ስኮት፣ ኢቫኒልሰን፣ አዳምስ፣ ስሚዝ፣ ታቨርኔር፣ ክሩፒ ጁኒየር፣ ሂል እና ራያንን በቋሚ አሰላለፍ ይጠቀማል፡፡
ጨዋታው ምሽት 3 ሰዓት ከ30 የሚጀመር ሲሆን፥ የ47 ዓመቱ አንቶኒ ቴይለር በመሃል ዳኝነት ይመሩታል፡፡
በሌላ ጨዋታ በለንደን ደርቢ ቼልሲ በሊጉ ለመቆየት 1 ነጥብ የሚፈልገውን ቶተንሃም ሆትስፐር ምሽት 4 ሰዓት ከ15 በስታምፎርድ ብሪጅ ያስተናግዳል፡፡
3 months ago
መድፉ ምስጋና ለጠንቃቃ አለቃው አርቴታ ይግባና እንደተጨነቀ ለናፈቀው ዋንጫ ከመቼውም ግዜ በላይ ቀርቧል !!!
በኤፍሬም የማነ
#ethiopia | አርሰናል በሆነው ባልሆነው ይጨነቃል ። አርሰናል በልጦ በተቆጣጠረው ጨዋታም ይጨነቃል ። ለወረደውም ለረባው ላልረባውም ያምጣል ይጨነቃል ። በጊዜ ጨዋታ ማጠናቀቅ በመድፉ ቤት ብርቅና ድንቅ ነው ። አርሰናል ለአደጋ እራሱን እንደጋበዘ ለዛሬ የከፍታ ደረጃው በርካታ ውድ ሶስት ነጥቦችን ከያዘባቸው ጨዋታዎች መሃከል አንዱ የበርንሌይ ፍልሚያ ሆኗል ። ማይክ አርቴታ ዛሬም የአርሰናል ዋና አሰልጣኝም ዋና ተጋጣሚም መስሎ የወረደው በርንሌይን በቆመ ኳስ ጎሉ 1ለ0 ረቷል ። የመድፉ የዛሬ ከፍታ ዋና ተዋናይ አርቴታ በምሽቱ ጨዋታ ዋና አጥቂው ዮኬሬስን ከካይ ሃርቫርትዝ ለምን በቋሚነት እንዳላስጀመረ አይታወቅም ። አርቴታ ኦዴጋርድ እና ኤዜን በጋራ ሲጠቀም ዮኬሬስን ተጠባባቂ ያደርጋል ። ኦዴጋርድ እና ኤዜን ቤንች ያደረገ ዕለት በአንፃሩ ዋና አጥቂው ዮኬሬስን በቋሚነት ያለ አቅራቢዎቹ ያሰልፋል ። ይህ የማይክ አርቴታ አባዜ ለሁለም መነጋጋሪያ ሆኗል ።
በጨዋታው የተሻለው ቡድን በጊዜ ጨዋታውን መግደል እንደልማዱ እንደተሳነው በድል ፈፅሟል ። የቆመ ኳስ ዛሬም መድፉን አድኗል ። የጎሉ ባለቤት ካይ ሃርቫርትዝ 68 ኛው ደቂቃ በቀይ ካርድ ከሜዳ ያልተባረረው በዳኛው ችሮታ ሆኗል ። በልጦም ተበልጦም በሜዳውም ከሜዳው ውጭም ከተረፈውም ከወረደውም በሆነውም ባልሆነውም ጨዋታ ሁሉ በጊዜ ጨዋታን ማጠናቀቅ ለመድፈኛው ብርቅና ድንቅ እንደሆነ የሰሜን ለንደኑ ገናና ለሚመጥነው የሻምፒዮንነት ንግስናው ተቃርቧል ። አርሰናል በብዙ የአንድ ሻምፒዮን ቡድን የጥንካሬ መልኮች መዋቅር ከየትም ፍጪው ዱቄቱን አምጪው ጠንካራው የተከላካይ መስመር ቅኝቱ ጋር በታላቁ ፔፕ ጋርዲዮላ የስንብት ዋዜማ ወደ መጨረሻው ክብር ከመቼውም ግዜ በላይም ተጠግቷል ። የመድፉ የፀና የድል አሸናፊነት ጉዞ ዋና የውድድር ዓመቱ የጥንካሬ መለያ ቢሆንም አርሰናል ከአናት እየመራው በዘለቀው ገናና ሊግ ከህልሙ ጫፍ ለመድረስ የተሟላ የቡድን ጥልቀት የተጨዋቾች አማራጭ ይዞ በሁሉም የጨዋታ ቅርፆች ለወራጁ ሁሉ እላፊ መጨነቁ የበለጠውን ጨዋታ በጊዜ ለመግደል መቸገሩ ግን አጠያያቂ ነው ።
በሊጉ ብቻ በ22 ጨዋታዎች ለ18ኛ ጊዜ ከቆመ ኳስ የተቆጠረችው የካይ ሃርቫርትዝ ብቸኛ ጎል መድፈኛውን ለ22 ዓመት ከራቀው ታላቅ የዋንጫ ክብር ለማገናኘት የመጨረሻው መጨረሻ ቀጠሮው ይጠበቃል ። ምናልባትም የመድፉ የውድድር ዓመቱ በጭንቅ የቀጠለ ልፋት ነገም ከቫይታሊቲ ስቴዲየም የሲቲ በርንማውዝ ፍጥጫ ጋር ሊጠናቀቅ ሊፈፀም ይችላል ። ካልሆነ ግን ለተናፈቀው ዋንጫ ልጅን ከመድፉ መንደር ለማንሳት ምጡ መጨነቅ መንቆራጠጡ እስከ 38ኛው ሳምንት የሲዝኑ ፍፃሜ አሰልጣኝ ማይክ አርቴታ አንዴ አሸንፎ እስካልተገላገለ ድረስ መቀጠሉ ለመድፉ ወዳጆች ሁሉ ዕርግጥ ነው ።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu
በኤፍሬም የማነ
#ethiopia | አርሰናል በሆነው ባልሆነው ይጨነቃል ። አርሰናል በልጦ በተቆጣጠረው ጨዋታም ይጨነቃል ። ለወረደውም ለረባው ላልረባውም ያምጣል ይጨነቃል ። በጊዜ ጨዋታ ማጠናቀቅ በመድፉ ቤት ብርቅና ድንቅ ነው ። አርሰናል ለአደጋ እራሱን እንደጋበዘ ለዛሬ የከፍታ ደረጃው በርካታ ውድ ሶስት ነጥቦችን ከያዘባቸው ጨዋታዎች መሃከል አንዱ የበርንሌይ ፍልሚያ ሆኗል ። ማይክ አርቴታ ዛሬም የአርሰናል ዋና አሰልጣኝም ዋና ተጋጣሚም መስሎ የወረደው በርንሌይን በቆመ ኳስ ጎሉ 1ለ0 ረቷል ። የመድፉ የዛሬ ከፍታ ዋና ተዋናይ አርቴታ በምሽቱ ጨዋታ ዋና አጥቂው ዮኬሬስን ከካይ ሃርቫርትዝ ለምን በቋሚነት እንዳላስጀመረ አይታወቅም ። አርቴታ ኦዴጋርድ እና ኤዜን በጋራ ሲጠቀም ዮኬሬስን ተጠባባቂ ያደርጋል ። ኦዴጋርድ እና ኤዜን ቤንች ያደረገ ዕለት በአንፃሩ ዋና አጥቂው ዮኬሬስን በቋሚነት ያለ አቅራቢዎቹ ያሰልፋል ። ይህ የማይክ አርቴታ አባዜ ለሁለም መነጋጋሪያ ሆኗል ።
በጨዋታው የተሻለው ቡድን በጊዜ ጨዋታውን መግደል እንደልማዱ እንደተሳነው በድል ፈፅሟል ። የቆመ ኳስ ዛሬም መድፉን አድኗል ። የጎሉ ባለቤት ካይ ሃርቫርትዝ 68 ኛው ደቂቃ በቀይ ካርድ ከሜዳ ያልተባረረው በዳኛው ችሮታ ሆኗል ። በልጦም ተበልጦም በሜዳውም ከሜዳው ውጭም ከተረፈውም ከወረደውም በሆነውም ባልሆነውም ጨዋታ ሁሉ በጊዜ ጨዋታን ማጠናቀቅ ለመድፈኛው ብርቅና ድንቅ እንደሆነ የሰሜን ለንደኑ ገናና ለሚመጥነው የሻምፒዮንነት ንግስናው ተቃርቧል ። አርሰናል በብዙ የአንድ ሻምፒዮን ቡድን የጥንካሬ መልኮች መዋቅር ከየትም ፍጪው ዱቄቱን አምጪው ጠንካራው የተከላካይ መስመር ቅኝቱ ጋር በታላቁ ፔፕ ጋርዲዮላ የስንብት ዋዜማ ወደ መጨረሻው ክብር ከመቼውም ግዜ በላይም ተጠግቷል ። የመድፉ የፀና የድል አሸናፊነት ጉዞ ዋና የውድድር ዓመቱ የጥንካሬ መለያ ቢሆንም አርሰናል ከአናት እየመራው በዘለቀው ገናና ሊግ ከህልሙ ጫፍ ለመድረስ የተሟላ የቡድን ጥልቀት የተጨዋቾች አማራጭ ይዞ በሁሉም የጨዋታ ቅርፆች ለወራጁ ሁሉ እላፊ መጨነቁ የበለጠውን ጨዋታ በጊዜ ለመግደል መቸገሩ ግን አጠያያቂ ነው ።
በሊጉ ብቻ በ22 ጨዋታዎች ለ18ኛ ጊዜ ከቆመ ኳስ የተቆጠረችው የካይ ሃርቫርትዝ ብቸኛ ጎል መድፈኛውን ለ22 ዓመት ከራቀው ታላቅ የዋንጫ ክብር ለማገናኘት የመጨረሻው መጨረሻ ቀጠሮው ይጠበቃል ። ምናልባትም የመድፉ የውድድር ዓመቱ በጭንቅ የቀጠለ ልፋት ነገም ከቫይታሊቲ ስቴዲየም የሲቲ በርንማውዝ ፍጥጫ ጋር ሊጠናቀቅ ሊፈፀም ይችላል ። ካልሆነ ግን ለተናፈቀው ዋንጫ ልጅን ከመድፉ መንደር ለማንሳት ምጡ መጨነቅ መንቆራጠጡ እስከ 38ኛው ሳምንት የሲዝኑ ፍፃሜ አሰልጣኝ ማይክ አርቴታ አንዴ አሸንፎ እስካልተገላገለ ድረስ መቀጠሉ ለመድፉ ወዳጆች ሁሉ ዕርግጥ ነው ።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu
3 months ago
(ዘ-ሐበሻ ስፖርት) በኤምሬትስ ስታዲየም ሰማዩ በደመና ቢጋረድም፣ በስታዲየሙ የታደሙት የመድፈኞቹ ደጋፊዎች ግን አንድ ትልቅ ባነር ከፍ አድርገው እሳቱን አንድደውት ነበር "ታሪክ ለመስራት ሶስት ጨዋታዎች ቀርተዋል!" አዎ፣ ሁለት የፕሪሚየር ሊግ ፍልሚያዎች እና በቡዳፔስት ከፒኤስጂ ጋር የሚደረገው የሻምፒዮንስ ሊግ የፋይናል ፍልሚያ! የ22 ዓመታት የዋንጫ ድርቅን ለመስበር የተቃረበው ሚኬል አርቴታ፣ በዚህ ወሳኝ ጨዋታ ላይ የልቡን ትንቢት ተከትሎ እጅግ አስፈሪ እና ክንድ የሚያደማ የማጥቃት ስብስብ ይዞ ወደ ሜዳ ገባ። ሳካ፣ ኦዴጋርድ፣ ኤዘ እና ካይ ሀቨርትዝ በአንድ ላይ ሲሰለፉ፣ የለንደኑ ምሽት ገና በጊዜ ይፋጅ ጀመር።
ጨዋታው ከጅምሩ በአርሰናል ፍጹም የበላይነት ተቀጣጠለ። ገና በባዶ እግራቸው ወደ ሻምፒዮንሺፕ መውረዳቸው የተረጋገጠው በርንሊዎች፣ በሊጉ መሪዎች ላይ ተአምር ለመስራት ቢሞክሩም የመድፈኞቹ ማዕበል ግን ሊቋቋሙት የማይችሉት ነበር። ሊአንድሮ ትሮሳርድ የመታው አስገራሚ ኳስ የጎል አምዱን ሲመታው፣ ቡካዮ ሳካ የበርንሊውን ተከላካይ ሉካስ ፒሬስን አውልቆ የጣለበትና መሬት ለመሬት የላከው አስደናቂ ኳስ የጎሉን ፊት ለፊት አቋርጦ ሲወጣ የኤምሬትስ ደጋፊዎች በቁጭት እጆቻቸውን ጭንቅላታቸው ላይ አረፉ።
ነገር ግን ጨዋታው 37ኛ ደቂቃ ላይ ሲደርስ ስታዲየሙ በደስታ ማዕበል ተናወጠ! ከአርሰናል መለያ ምልክቶች አንዱ የሆነውን ያንን የሙት ኳስ ቡካዮ ሳካ በጥበብ ሲያሻማው፣ ጀርመናዊው ኮከብ ካይ ሀቨርትዝ ከተከላካዮች መሃል ሾልኮ በመውጣት ኳሷን በግንባሩ ጨረፋ አድርጎ መረቡ ላይ አሳረፋት! 1 ለ 0!
ይህ ምሽት ግን ለሀቨርትዝ በደስታ ብቻ የተሞላ አልነበረም፤ እጅግ አስገራሚ ድራማዎችንም አስተናግዷል። በሌስሊ ኡጎቹኩ ላይ በሰራው ከባድ ጥፋት መጀመሪያ ቢጫ ካርድ የተሰጠው ሲሆን፣ የቪኤአር ዳኞች ጉዳዩን መርምረው ቀይ ካርድ ሊሰጡት ይችላሉ ተብሎ መላው ስታዲየም ትንፋሹን ውጦ ሲጠብቅ፣ ውሳኔው ሳይቀየር በቢጫ ብቻ መተርገፉ ለአርሰናሎች ትልቅ እፎይታን ሰጥቷል። በመሃል ሜዳ ላይ እንደ ከድንጋይ የተቀረጸ ግንብ ሆኖ ያመሸውና የጨዋታው ኮከብ ተብሎ በአማካይ 6.94 ነጥብ ያገኘው ዴክላን ራይስ፣ ከሪካርዶ ካላፊዮሪ ጋር በመሆን የበርንሊን የማጥቃት ሙከራዎች በሙሉ መክኖ አስቀርቷቸዋል።
ይህ ታላቅ ድል አርሰናልን 5 ነጥብ አርቆ የደረጃ ሰንጠረዡ አናት ላይ አስቀምጦታል። አሁን ዓይኖች በሙሉ ወደ ነገ ምሽት ይዞራሉ። ሁለተኛ ደረጃ ላይ የሚገኘው ማንቸስተር ሲቲ ነገ ምሽት በጥሩ አቋም ላይ ከሚገኘው በርንማውዝ ጋር ይጫወታል። ታዛቢዎች እንደሚሉት፣ ፔፕ ጋርዲዮላ እና ስብስቡ ነገ ምሽት ነጥብ የሚጥሉ ከሆነ፣ አርሰናል በይፋ የሊጉ ሻምፒዮን መሆኑ ይረጋገጣል!
እንዲያውም ሲቲ ነገ ቢያሸንፍ እንኳ፣ አርሰናል እሁድ ዕለት ክሪስታል ፓላስን ካሸነፈ የ22 ዓመታትን ናፍቆት አብቅቶ ታሪክ እንደሚሰራ ሚኬል አርቴታ እና ልጆቹ ጠንቅቀው ያውቃሉ። መድፈኞቹ ወደ ታላቅነት ክብር ለመድረስ አሁን የቀራቸው የአንድ ድል ርቀት ብቻ ነው!
ጨዋታው ከጅምሩ በአርሰናል ፍጹም የበላይነት ተቀጣጠለ። ገና በባዶ እግራቸው ወደ ሻምፒዮንሺፕ መውረዳቸው የተረጋገጠው በርንሊዎች፣ በሊጉ መሪዎች ላይ ተአምር ለመስራት ቢሞክሩም የመድፈኞቹ ማዕበል ግን ሊቋቋሙት የማይችሉት ነበር። ሊአንድሮ ትሮሳርድ የመታው አስገራሚ ኳስ የጎል አምዱን ሲመታው፣ ቡካዮ ሳካ የበርንሊውን ተከላካይ ሉካስ ፒሬስን አውልቆ የጣለበትና መሬት ለመሬት የላከው አስደናቂ ኳስ የጎሉን ፊት ለፊት አቋርጦ ሲወጣ የኤምሬትስ ደጋፊዎች በቁጭት እጆቻቸውን ጭንቅላታቸው ላይ አረፉ።
ነገር ግን ጨዋታው 37ኛ ደቂቃ ላይ ሲደርስ ስታዲየሙ በደስታ ማዕበል ተናወጠ! ከአርሰናል መለያ ምልክቶች አንዱ የሆነውን ያንን የሙት ኳስ ቡካዮ ሳካ በጥበብ ሲያሻማው፣ ጀርመናዊው ኮከብ ካይ ሀቨርትዝ ከተከላካዮች መሃል ሾልኮ በመውጣት ኳሷን በግንባሩ ጨረፋ አድርጎ መረቡ ላይ አሳረፋት! 1 ለ 0!
ይህ ምሽት ግን ለሀቨርትዝ በደስታ ብቻ የተሞላ አልነበረም፤ እጅግ አስገራሚ ድራማዎችንም አስተናግዷል። በሌስሊ ኡጎቹኩ ላይ በሰራው ከባድ ጥፋት መጀመሪያ ቢጫ ካርድ የተሰጠው ሲሆን፣ የቪኤአር ዳኞች ጉዳዩን መርምረው ቀይ ካርድ ሊሰጡት ይችላሉ ተብሎ መላው ስታዲየም ትንፋሹን ውጦ ሲጠብቅ፣ ውሳኔው ሳይቀየር በቢጫ ብቻ መተርገፉ ለአርሰናሎች ትልቅ እፎይታን ሰጥቷል። በመሃል ሜዳ ላይ እንደ ከድንጋይ የተቀረጸ ግንብ ሆኖ ያመሸውና የጨዋታው ኮከብ ተብሎ በአማካይ 6.94 ነጥብ ያገኘው ዴክላን ራይስ፣ ከሪካርዶ ካላፊዮሪ ጋር በመሆን የበርንሊን የማጥቃት ሙከራዎች በሙሉ መክኖ አስቀርቷቸዋል።
ይህ ታላቅ ድል አርሰናልን 5 ነጥብ አርቆ የደረጃ ሰንጠረዡ አናት ላይ አስቀምጦታል። አሁን ዓይኖች በሙሉ ወደ ነገ ምሽት ይዞራሉ። ሁለተኛ ደረጃ ላይ የሚገኘው ማንቸስተር ሲቲ ነገ ምሽት በጥሩ አቋም ላይ ከሚገኘው በርንማውዝ ጋር ይጫወታል። ታዛቢዎች እንደሚሉት፣ ፔፕ ጋርዲዮላ እና ስብስቡ ነገ ምሽት ነጥብ የሚጥሉ ከሆነ፣ አርሰናል በይፋ የሊጉ ሻምፒዮን መሆኑ ይረጋገጣል!
እንዲያውም ሲቲ ነገ ቢያሸንፍ እንኳ፣ አርሰናል እሁድ ዕለት ክሪስታል ፓላስን ካሸነፈ የ22 ዓመታትን ናፍቆት አብቅቶ ታሪክ እንደሚሰራ ሚኬል አርቴታ እና ልጆቹ ጠንቅቀው ያውቃሉ። መድፈኞቹ ወደ ታላቅነት ክብር ለመድረስ አሁን የቀራቸው የአንድ ድል ርቀት ብቻ ነው!
Sponsored by
Surafel
3 months ago
ነገ ምሽት ማንቸስተር ሲቲ በአሁን ሰዓት በጥሩ አቋም ላይ የሚገኘውን በርንማውዝን ማሸነፍ ካልቻለ፣ አርሰናል የፕሪሚየር ሊጉ ሻምፒዮን እንደሚሆን ልናስታውሳችሁ እንወዳለን።
3 months ago
(ዘ-ሐበሻ ስፖርት) የፕሪሚየር ሊጉ የዋንጫ ፉክክር ወደ መጨረሻው እና ወሳኙ ምዕራፍ በተሸጋገረበት በዚህ ወቅት፣ ማንችስተር ሲቲ ማሸነፍ ግድ ይለው በነበረው ጨዋታ ብሬንትፎርድን በማንበርከክ የዋንጫ ተስፋውን አለምልሟል። ሰኞ እለት ከኤቨርተን ጋር 3 ለ 3 ተለያይተው ውድ ነጥብ ጥለው የነበሩት የፔፕ ጋርዲዮላ ልጆች፣ በሁለተኛው አጋማሽ ባስቆጠሯቸው ሶስት ግቦች የሊጉን መሪ አርሰናልን የነጥብ ልዩነት ወደ ሁለት ዝቅ ማድረግ ችለዋል። አሁን የሲቲ አይን ያረፈው፣ ሚካኤል አርቴታ የሚመራው አርሰናል እሁድ እለት ከመውረድ ስጋት ውስጥ ከሚገኘው ዌስትሃም ጋር በሚያደርገው ወሳኝ ጨዋታ ላይ ነው።
በሜዳው ላይ ልዩነት ፈጣሪ የነበረው ቤልጄሚያዊው ኮከብ ጀረሚ ዶኩ ነው። ገና በሁለተኛው ደቂቃ የብሬንትፎርዱን ግብ ጠባቂ ኩዊቪን ኬለኸርን የፈተነ ሙከራ ያደረገው ዶኩ፣ ብዙም ሳይቆይ ኤርሊንግ ሀላንድ በግንባር ገጭቶ ለሳተው ኳስም አመቻችቶ አቀብሎ ነበር። በመጀመሪያው አጋማሽ ሲቲዎች በርካታ ሙከራዎችን ቢያደርጉም ግብ ማስቆጠር ተስኗቸው በብስጭት ወደ መልበሻ ቤት አምርተዋል። ሀላንድ በቀጥታ በኬለኸር ላይ የሞከረው እና ክሪስቶፈር አየር ያዳነበት ኳስ የዚሁ ብስጭት ማሳያዎች ነበሩ።
ነገር ግን በ60ኛው ደቂቃ ላይ ያቺ የተጠበቀችው ወሳኝ ግብ ተቆጠረች። ጀረሚ ዶኩ ኳስን ወደ ውስጥ ይዞ በመግባት እጅግ ማራኪ በሆነ አጨራረስ የብሬንትፎርድን መረብ አናወጠ፤ ልክ ሰኞ እለት በኤቨርተን ላይ ቡድኑን ከሽንፈት በታደገበት አኳኋን! ከ15 ደቂቃዎች በኋላ (በ75ኛው ደቂቃ) ደግሞ ኤርሊንግ ሀላንድ በግፊያ ውስጥ ሁለተኛዋን ግብ በማስቆጠር የኢትሀድ ስታዲየምን ድባብ አቀለጠው። በጭማሪ ሰዓት (92ኛው ደቂቃ) ተቀይሮ የገባው ኦማር ማርሙሽ የሲቲን ሶስተኛ ግብ አክሎ የድሉን ሪቫን በቆረጠበት ሰዓት፣ ባለሜዳዎቹ ሙሉ ሶስት ነጥብ ማረጋገጥ ችለዋል።
ውጤቱ 3-0 ይሁን እንጂ እንግዳው ብሬንትፎርድ ቀላል ተጋጣሚ አልነበረም። የሲቲው ግብ ጠባቂ ጂያንሉዊጂ ዶናሩማ የጣሊያን ብሄራዊ ቡድን አምበልነቱን በሚመጥን ብቃት ቡድኑን ታድጓል። ማይክል ካዮዴ በረጅሙ የወረወረውን፣ ማቲያስ ጀንሰን ያሻማውን አደገኛ የቅጣት ምት፣ እንዲሁም ኢጎር ቲያጎ በሁለተኛው አጋማሽ በቅርብ ርቀት የሞከረውን ኳስ ዶናሩማ በሚገርም ቅልጥፍና አድኖታል። በዚህም ሲቲ መረቡን ሳያስደፍር ሲወጣ፣ ብሬንትፎርድ በሊጉ 8ኛ ደረጃ ላይ እንዲረጋ ሆኗል።
በእረፍት ሰዓት የሲቲ ደጋፊዎች በቡድኑ እንቅስቃሴ ቅሬታቸውን ሲያሰሙ ነበር። ነገር ግን ጋርዲዮላ ተጫዋቾቹን አነቃቅቶ በሁለተኛው አጋማሽ ባስቆጠሯቸው ግቦች አጓጊውን የዋንጫ ፉክክር ዳግም አሙቀውታል። አሁን ሲቲዎች ዋንጫውን ለማንሳት የአርሰናልን ነጥብ መጣል የሚጠብቁ ሲሆን፣ በቀጣይ ከክሪስታል ፓላስ እና በርንማውዝ ጋር የሚያደርጉትን ጨዋታ ማሸነፍ ግድ ይላቸዋል።
ይህ ድል ሲቲ በሜዳው ያለመሸነፍ ክብረ ወሰኑን ወደ 16 ጨዋታዎች ከፍ እንዲል አድርጎለታል (በነሐሴ ወር ከስፐርስ ከደረሰበት ሽንፈት ውጪ)። የሲቲ የግብ ልዩነት አሁን +40 የደረሰ ሲሆን፣ ከአርሰናል (+41) በአንድ ግብ ብቻ ዝቅ ብሏል። ተቀይሮ የገባው ፊል ፎደን ያደረገው ሙከራ በኬለኸር ባይድን ኖሮ የግብ ልዩነታቸውን እኩል ማድረግ በቻሉ ነበር። ይሁን እንጂ ዋናው ነገር ሶስቱ ነጥብ ነው።
አሰልጣኝ ኪዝ አንድሪውስ በመጀመሪያው የውድድር ዘመናቸው ጥሩ ስራ ቢሰሩም፣ አሁን ግን ቡድናቸው ከመጨረሻዎቹ 8 ጨዋታዎች ያሸነፈው አንዱን ብቻ ነው። በሊጉ 22 ግቦችን በማስቆጠር ሁለተኛ ደረጃ ላይ የሚገኘው አጥቂው ኢጎር ቲያጎም በዚህ ጨዋታ ላይ ከሀላንድ የተሻለ ተጽዕኖ መፍጠር አልቻለም።
ብሬንትፎርዶች በዕለቱ ዳኛ ማይክል ሳሊስበሪ ውሳኔዎች በእጅጉ ተበሳጭተዋል። በተለይም የሲቲው አምበል ቤርናርዶ ሲልቫ በመጀመሪያው አጋማሽ ናታን ኮሊንስ ላይ ላሳየው ጥቃት በቢጫ ካርድ ብቻ መታለፉ፣ እንዲሁም ማቲየስ ኑኔዝ በኬቪን ሻዴ ላይ የሰራቸው ሊሆኑ የሚችሉ ሁለት ጥፋቶች በቫር (VAR) ታይተው ምንም ሳይባል ማለፉ እንግዶቹን አስቆጥቷል። አሁን ብሬንትፎርድ ክሪስታል ፓላስን እና ሊቨርፑልን በሚገጥምባቸው ቀሪ ሁለት ጨዋታዎች ወደ አሸናፊነት በመመለስ የአውሮፓ ተሳትፎ ተስፋውን ለማለምለም እና ውድድር ዘመኑን በውበት ለማጠናቀቅ ይጥራል።
በሜዳው ላይ ልዩነት ፈጣሪ የነበረው ቤልጄሚያዊው ኮከብ ጀረሚ ዶኩ ነው። ገና በሁለተኛው ደቂቃ የብሬንትፎርዱን ግብ ጠባቂ ኩዊቪን ኬለኸርን የፈተነ ሙከራ ያደረገው ዶኩ፣ ብዙም ሳይቆይ ኤርሊንግ ሀላንድ በግንባር ገጭቶ ለሳተው ኳስም አመቻችቶ አቀብሎ ነበር። በመጀመሪያው አጋማሽ ሲቲዎች በርካታ ሙከራዎችን ቢያደርጉም ግብ ማስቆጠር ተስኗቸው በብስጭት ወደ መልበሻ ቤት አምርተዋል። ሀላንድ በቀጥታ በኬለኸር ላይ የሞከረው እና ክሪስቶፈር አየር ያዳነበት ኳስ የዚሁ ብስጭት ማሳያዎች ነበሩ።
ነገር ግን በ60ኛው ደቂቃ ላይ ያቺ የተጠበቀችው ወሳኝ ግብ ተቆጠረች። ጀረሚ ዶኩ ኳስን ወደ ውስጥ ይዞ በመግባት እጅግ ማራኪ በሆነ አጨራረስ የብሬንትፎርድን መረብ አናወጠ፤ ልክ ሰኞ እለት በኤቨርተን ላይ ቡድኑን ከሽንፈት በታደገበት አኳኋን! ከ15 ደቂቃዎች በኋላ (በ75ኛው ደቂቃ) ደግሞ ኤርሊንግ ሀላንድ በግፊያ ውስጥ ሁለተኛዋን ግብ በማስቆጠር የኢትሀድ ስታዲየምን ድባብ አቀለጠው። በጭማሪ ሰዓት (92ኛው ደቂቃ) ተቀይሮ የገባው ኦማር ማርሙሽ የሲቲን ሶስተኛ ግብ አክሎ የድሉን ሪቫን በቆረጠበት ሰዓት፣ ባለሜዳዎቹ ሙሉ ሶስት ነጥብ ማረጋገጥ ችለዋል።
ውጤቱ 3-0 ይሁን እንጂ እንግዳው ብሬንትፎርድ ቀላል ተጋጣሚ አልነበረም። የሲቲው ግብ ጠባቂ ጂያንሉዊጂ ዶናሩማ የጣሊያን ብሄራዊ ቡድን አምበልነቱን በሚመጥን ብቃት ቡድኑን ታድጓል። ማይክል ካዮዴ በረጅሙ የወረወረውን፣ ማቲያስ ጀንሰን ያሻማውን አደገኛ የቅጣት ምት፣ እንዲሁም ኢጎር ቲያጎ በሁለተኛው አጋማሽ በቅርብ ርቀት የሞከረውን ኳስ ዶናሩማ በሚገርም ቅልጥፍና አድኖታል። በዚህም ሲቲ መረቡን ሳያስደፍር ሲወጣ፣ ብሬንትፎርድ በሊጉ 8ኛ ደረጃ ላይ እንዲረጋ ሆኗል።
በእረፍት ሰዓት የሲቲ ደጋፊዎች በቡድኑ እንቅስቃሴ ቅሬታቸውን ሲያሰሙ ነበር። ነገር ግን ጋርዲዮላ ተጫዋቾቹን አነቃቅቶ በሁለተኛው አጋማሽ ባስቆጠሯቸው ግቦች አጓጊውን የዋንጫ ፉክክር ዳግም አሙቀውታል። አሁን ሲቲዎች ዋንጫውን ለማንሳት የአርሰናልን ነጥብ መጣል የሚጠብቁ ሲሆን፣ በቀጣይ ከክሪስታል ፓላስ እና በርንማውዝ ጋር የሚያደርጉትን ጨዋታ ማሸነፍ ግድ ይላቸዋል።
ይህ ድል ሲቲ በሜዳው ያለመሸነፍ ክብረ ወሰኑን ወደ 16 ጨዋታዎች ከፍ እንዲል አድርጎለታል (በነሐሴ ወር ከስፐርስ ከደረሰበት ሽንፈት ውጪ)። የሲቲ የግብ ልዩነት አሁን +40 የደረሰ ሲሆን፣ ከአርሰናል (+41) በአንድ ግብ ብቻ ዝቅ ብሏል። ተቀይሮ የገባው ፊል ፎደን ያደረገው ሙከራ በኬለኸር ባይድን ኖሮ የግብ ልዩነታቸውን እኩል ማድረግ በቻሉ ነበር። ይሁን እንጂ ዋናው ነገር ሶስቱ ነጥብ ነው።
አሰልጣኝ ኪዝ አንድሪውስ በመጀመሪያው የውድድር ዘመናቸው ጥሩ ስራ ቢሰሩም፣ አሁን ግን ቡድናቸው ከመጨረሻዎቹ 8 ጨዋታዎች ያሸነፈው አንዱን ብቻ ነው። በሊጉ 22 ግቦችን በማስቆጠር ሁለተኛ ደረጃ ላይ የሚገኘው አጥቂው ኢጎር ቲያጎም በዚህ ጨዋታ ላይ ከሀላንድ የተሻለ ተጽዕኖ መፍጠር አልቻለም።
ብሬንትፎርዶች በዕለቱ ዳኛ ማይክል ሳሊስበሪ ውሳኔዎች በእጅጉ ተበሳጭተዋል። በተለይም የሲቲው አምበል ቤርናርዶ ሲልቫ በመጀመሪያው አጋማሽ ናታን ኮሊንስ ላይ ላሳየው ጥቃት በቢጫ ካርድ ብቻ መታለፉ፣ እንዲሁም ማቲየስ ኑኔዝ በኬቪን ሻዴ ላይ የሰራቸው ሊሆኑ የሚችሉ ሁለት ጥፋቶች በቫር (VAR) ታይተው ምንም ሳይባል ማለፉ እንግዶቹን አስቆጥቷል። አሁን ብሬንትፎርድ ክሪስታል ፓላስን እና ሊቨርፑልን በሚገጥምባቸው ቀሪ ሁለት ጨዋታዎች ወደ አሸናፊነት በመመለስ የአውሮፓ ተሳትፎ ተስፋውን ለማለምለም እና ውድድር ዘመኑን በውበት ለማጠናቀቅ ይጥራል።
3 months ago
ማንቼስተር ሲቲ ብሬንትፎርድን አሸነፈ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ36ኛ ሳምንት መርሐግብር ማንቼስተር ሲቲ ብሬንትፎርድን 3 ለ 0 አሸንፏል፡፡
ምሽት 1 ሰዓት ከ30 በኢትሃድ በተደረገው ጨዋታ የውሃ ሰማያዊዎቹን ግቦች ዶኩ፣ ሀላንድ እና ማርሙሽ በ2ኛው አጋማሽ ከመረብ አሳርፈዋል፡፡
ውጤቱን ተከትሎ ማንቼስተር ሲቲ ነጥቡን 74 በማድረስ ከመሪው አርሰናል ጋር ያለውን የነጥብ ልዩነት ወደ ሁለት ማጥበብ ችሏል፡፡
ቀደም ሲል በተደረጉ የሊጉ ጨዋታዎች ማንቼስተር ዩናይትድ ከሰንድርላንድ 0 ለ 0፣ ሊቨርፑል ከቼልሲ 1 ለ 1 አቻ ሲለያዩ፥ ብራይተን ወልቭስን 3 ለ 0 እንዲሁም በርንማውዝ ፉልሃምን 1 ለ 0 አሸንፈዋል፡፡
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ36ኛ ሳምንት መርሐግብር ማንቼስተር ሲቲ ብሬንትፎርድን 3 ለ 0 አሸንፏል፡፡
ምሽት 1 ሰዓት ከ30 በኢትሃድ በተደረገው ጨዋታ የውሃ ሰማያዊዎቹን ግቦች ዶኩ፣ ሀላንድ እና ማርሙሽ በ2ኛው አጋማሽ ከመረብ አሳርፈዋል፡፡
ውጤቱን ተከትሎ ማንቼስተር ሲቲ ነጥቡን 74 በማድረስ ከመሪው አርሰናል ጋር ያለውን የነጥብ ልዩነት ወደ ሁለት ማጥበብ ችሏል፡፡
ቀደም ሲል በተደረጉ የሊጉ ጨዋታዎች ማንቼስተር ዩናይትድ ከሰንድርላንድ 0 ለ 0፣ ሊቨርፑል ከቼልሲ 1 ለ 1 አቻ ሲለያዩ፥ ብራይተን ወልቭስን 3 ለ 0 እንዲሁም በርንማውዝ ፉልሃምን 1 ለ 0 አሸንፈዋል፡፡
3 months ago
ማንቼስተር ዩናይትድ እና ሰንደርላንድ አቻ ተለያዩ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 36ኛ ሳምንት መርሐግብር ከሜዳው ውጭ ሰንደርላንድን የገጠመው ማንቼስተር ዩናይትድ ያለግብ አቻ ተለያይቷል።
በሌሎች ጨዋታዎች ብራይተን ወልቭስን 3 ለ 0 እንዲሁም በርንማውዝ ፉልሃምን 1 ለ 0 አሸንፈዋል፡፡
ቀደም ብሎ ቀን 8 ሰዓት ከ30 በተደረገ የሊጉ መርሐ ግብር ሊቨርፑል ከቼልሲ 1 ለ 1 አቻ ተለያይተዋል፡፡
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 36ኛ ሳምንት መርሐግብር ከሜዳው ውጭ ሰንደርላንድን የገጠመው ማንቼስተር ዩናይትድ ያለግብ አቻ ተለያይቷል።
በሌሎች ጨዋታዎች ብራይተን ወልቭስን 3 ለ 0 እንዲሁም በርንማውዝ ፉልሃምን 1 ለ 0 አሸንፈዋል፡፡
ቀደም ብሎ ቀን 8 ሰዓት ከ30 በተደረገ የሊጉ መርሐ ግብር ሊቨርፑል ከቼልሲ 1 ለ 1 አቻ ተለያይተዋል፡፡
Sponsored by
Surafel
4 months ago
አርሰናል በደጋፊው ተከሰሰ፡ “የቡድኑ ደካማ አፈጻጸም ለከፍተኛ የስነ-ልቦና ቀውስ ዳርጎኛል”
#fastmereja I ኤሪክ ኪያማ የተባለ ዩጋንዳዊ የአርሰናል ደጋፊ፣ ክለቡ ለከፍተኛ ስሜት መቃወስ፣ ጭንቀት እና ስነ-ልቦናዊ ጫና ዳርጎኛል በሚል ክስ መሰረተ። ደጋፊው አርሰናል በበርንማውዝ ከተሸነፈ በኋላ ባስገባው የክስ ደብዳቤ፣ የክለቡ አሁናዊ አቋም "ተቀባይነት የሌለው" መሆኑን ገልጿል።
በዩጋንዳ የሚኖረው ግለሰብ በክሱ ላይ እንደጠቀሰው፣ ተጫዋቾቹ እና አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ ሙያዊ ግዴታቸውን በብቃት መወጣት ተስኗቸዋል። ደጋፊዎች ጊዜያቸውንና ገንዘባቸውን በከፍተኛ ሁኔታ ለክለቡ እንደሚሰጡ የጠቀሰው ኪያማ፣ ቡድኑ የሚያሳየው ደካማ ጥረት "ሊጠየቅበት የሚገባ የስነ-ልቦና ስቃይ" እያደረሰብኝ ነው ሲል ተከራክሯል።
ክስ አቅራቢው ጉዳዩ ወደ ከፍተኛ የህግ ክርክር ከማምራቱ በፊት ክለቡ ሁለት ነገሮችን እንዲያደርግ በደብዳቤው ጠይቋል፦ ከክለቡ በኩል ይፋዊ ማብራሪያ እንዲሰጠው፣ የቡድኑን ተወዳዳሪነት በአፋጣኝ ለመመለስ የሚያስችል ግልጽ እቅድ እንዲቀርብ።
እነዚህ ጥያቄዎች የማይመለሱ ከሆነ፣ በስፖርታዊ ውጤቱ ላይ ባደረገበት "የእምነት ክህደት" እና በደረሰበት ስነ-ልቦናዊ ጉዳት የካሳ ክፍያ እንደሚጠይቅ አስታውቋል። ክለቡ አርሰናል እስካሁን በጉዳዩ ላይ የሰጠው ምላሽ የለም።
ሰኞ ሚያዝያ 5 ቀን 2018 ዓ.ም.
#fastmereja I ኤሪክ ኪያማ የተባለ ዩጋንዳዊ የአርሰናል ደጋፊ፣ ክለቡ ለከፍተኛ ስሜት መቃወስ፣ ጭንቀት እና ስነ-ልቦናዊ ጫና ዳርጎኛል በሚል ክስ መሰረተ። ደጋፊው አርሰናል በበርንማውዝ ከተሸነፈ በኋላ ባስገባው የክስ ደብዳቤ፣ የክለቡ አሁናዊ አቋም "ተቀባይነት የሌለው" መሆኑን ገልጿል።
በዩጋንዳ የሚኖረው ግለሰብ በክሱ ላይ እንደጠቀሰው፣ ተጫዋቾቹ እና አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ ሙያዊ ግዴታቸውን በብቃት መወጣት ተስኗቸዋል። ደጋፊዎች ጊዜያቸውንና ገንዘባቸውን በከፍተኛ ሁኔታ ለክለቡ እንደሚሰጡ የጠቀሰው ኪያማ፣ ቡድኑ የሚያሳየው ደካማ ጥረት "ሊጠየቅበት የሚገባ የስነ-ልቦና ስቃይ" እያደረሰብኝ ነው ሲል ተከራክሯል።
ክስ አቅራቢው ጉዳዩ ወደ ከፍተኛ የህግ ክርክር ከማምራቱ በፊት ክለቡ ሁለት ነገሮችን እንዲያደርግ በደብዳቤው ጠይቋል፦ ከክለቡ በኩል ይፋዊ ማብራሪያ እንዲሰጠው፣ የቡድኑን ተወዳዳሪነት በአፋጣኝ ለመመለስ የሚያስችል ግልጽ እቅድ እንዲቀርብ።
እነዚህ ጥያቄዎች የማይመለሱ ከሆነ፣ በስፖርታዊ ውጤቱ ላይ ባደረገበት "የእምነት ክህደት" እና በደረሰበት ስነ-ልቦናዊ ጉዳት የካሳ ክፍያ እንደሚጠይቅ አስታውቋል። ክለቡ አርሰናል እስካሁን በጉዳዩ ላይ የሰጠው ምላሽ የለም።
ሰኞ ሚያዝያ 5 ቀን 2018 ዓ.ም.
4 months ago
አርሰናል በበርንማውዝ ተሸነፈ
በ32ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ አርሰናል በሜዳው ኢምሬትስ በበርንማውዝ 2 ለ 1 ተሸንፏል፡፡
የበርንማውዝን የማሸነፊያ ጎሎች ክሩፒ እና አሌክስ ስኮት አስቆጥረዋል፡፡
ዮኮሬሽ ደግሞ የአርሰናልን ጎል በፍጹም ቅጣት ምት አስቆጥሯል፡፡
seledadotio
seledadotio
በ32ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ አርሰናል በሜዳው ኢምሬትስ በበርንማውዝ 2 ለ 1 ተሸንፏል፡፡
የበርንማውዝን የማሸነፊያ ጎሎች ክሩፒ እና አሌክስ ስኮት አስቆጥረዋል፡፡
ዮኮሬሽ ደግሞ የአርሰናልን ጎል በፍጹም ቅጣት ምት አስቆጥሯል፡፡
seledadotio
seledadotio
4 months ago
ከሁለት ሳምንት በኋላ የተመለሰው የእንግሊዝ ፕሪሚየርሊግ የሊጉ መሪ አርሰናል በሜዳው በበርንማውዝ 2 ለ 1 ተሸንፏል። ውጤቱ የአርሰናል ደጋፊዎችን አስቆጥቷል።
Sponsored by
Surafel
5 months ago
የማይክል ካሪክ ማንቸስተር ዩናይትድ
ከውድቀት አረንቋ ወደ አውሮፓ ቻምፒየንስ ሊግ ደጃፍ
#ethiopia | ማንቸስተር ዩናይትድ የቀድሞ ኮከቡን ማይክል ካሪክን በጊዚያዊ አሰልጣኝነት ካገኘ በኋላ፣ በውርደት ሽንፈት ተከናንቦ ከነበረበት ዝቅታ ወጥቶ በክብር የሚዋደቅ እና ውጤት የሚያስመዘግብ ቡድን ለመሆን በቅቷል። የካሪክ ዩናይትድ ተቸግሮም አይሸነፍም፤ በቀይ ካርድ ተጫዋች ተነጥቆም ቢሆን ለክለቡ ባጅ እስከመጨረሻው የሚፋለም ጠንካራ ስብስብ ሆኗል።
የበርንማውዝ ጨዋታ እና የካሪክ አሻራ
በቫይታሊቲ ስታዲየም ከበርንማውዝ ጋር የተደረገው አስቸጋሪ ጨዋታ የካሪክን ቡድን ጥንካሬ በድጋሚ ያሳየ ነበር።
ምንም እንኳ ዩናይትድ በግልጽ የተከለከለው ፔናሊቲ እና የሃሪ ማጉየር ቀይ ካርድ ፈተና ቢገጥመውም፣ በብሩኖ ፈርናንዴዝ መሪነት ጨዋታውን ሁለት አቻ በማጠናቀቅ ነጥብ ተጋርቶ ወጥቷል። ካሪክ ከመጣ በኋላ ቡድኑ አንድ ጊዜ ብቻ በኒውካስትል መሸነፉ፣ አሰልጣኙ በአጭር ጊዜ ውስጥ የፈጠሩትን የውጤት ወጥነት ያሳያል።
ከደረጃ ሰንጠረዡ ግርጌ ወደ 3ኛ ደረጃ
እንደ ሩበን አሞሪም ባሉ አሰልጣኞች የቀዘቀዘው የተጫዋቾች ፍላጎት ላይ ነፍስ የዘሩት ማይክል ካሪክ፣ በሦስት ወራት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ ዩናይትድን በደረጃ ሰንጠረዡ 3ኛ ላይ እንዲቀመጥ አድርገዋል።
እንደ አስቶን ቪላ፣ ቼልሲ፣ ሊቨርፑል እና ኒውካስትል ያሉ ተፎካካሪዎችን በነጥብ በልጦ፣ የአውሮፓ ቻምፒየንስ ሊግ ተሳትፎ ዕድሉን በእራሱ እጅ እንዲያደርግ አስችለውታል።
የካሪክ ስኬት እና የቋሚ ኮንትራት ጥያቄ
ሲቲን፣ አርሰናልን እና ቶተንሃምን ተራ በተራ የረታው የካሪክ ስልጠና፣ ለቋሚ ኮንትራት የሚያበቃው ውጤታማ ጉዞ መሆኑን በተግባር አሳይቷል።
ምንም እንኳ የቀድሞ የቡድን አጋሮቻቸው ሳይቀሩ ጥርጣሬ ቢኖራቸውም፣ ካሪክ ግን የማንቸስተርን የድል አድባር DNA ጠንቅቆ በመረዳት ክለቡን ነጻ አውጥቷል። አሁን ዩናይትድ ከ32ኛ ሳምንት የሊድስ ጨዋታ በፊት ለ24 ቀናት የሚቆይ የእረፍት እና የዝግጅት ጊዜ ይኖረዋል።
የውጤት ማጠቃለያ፦
በርንማውዝ 2 - ማንቸስተር ዩናይትድ 2 (ከቫይታሊቲ ስታዲየም)
#getu #manchesterunited #michaelcarrick #mufc #premierleague #brunofernandes #championsleague #oldtrafford #ማንቸስተርዩናይትድ #ማይክልካሪክ #ብሩኖፈርናንዴዝ #ፕሪሚየርሊግ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
ከውድቀት አረንቋ ወደ አውሮፓ ቻምፒየንስ ሊግ ደጃፍ
#ethiopia | ማንቸስተር ዩናይትድ የቀድሞ ኮከቡን ማይክል ካሪክን በጊዚያዊ አሰልጣኝነት ካገኘ በኋላ፣ በውርደት ሽንፈት ተከናንቦ ከነበረበት ዝቅታ ወጥቶ በክብር የሚዋደቅ እና ውጤት የሚያስመዘግብ ቡድን ለመሆን በቅቷል። የካሪክ ዩናይትድ ተቸግሮም አይሸነፍም፤ በቀይ ካርድ ተጫዋች ተነጥቆም ቢሆን ለክለቡ ባጅ እስከመጨረሻው የሚፋለም ጠንካራ ስብስብ ሆኗል።
የበርንማውዝ ጨዋታ እና የካሪክ አሻራ
በቫይታሊቲ ስታዲየም ከበርንማውዝ ጋር የተደረገው አስቸጋሪ ጨዋታ የካሪክን ቡድን ጥንካሬ በድጋሚ ያሳየ ነበር።
ምንም እንኳ ዩናይትድ በግልጽ የተከለከለው ፔናሊቲ እና የሃሪ ማጉየር ቀይ ካርድ ፈተና ቢገጥመውም፣ በብሩኖ ፈርናንዴዝ መሪነት ጨዋታውን ሁለት አቻ በማጠናቀቅ ነጥብ ተጋርቶ ወጥቷል። ካሪክ ከመጣ በኋላ ቡድኑ አንድ ጊዜ ብቻ በኒውካስትል መሸነፉ፣ አሰልጣኙ በአጭር ጊዜ ውስጥ የፈጠሩትን የውጤት ወጥነት ያሳያል።
ከደረጃ ሰንጠረዡ ግርጌ ወደ 3ኛ ደረጃ
እንደ ሩበን አሞሪም ባሉ አሰልጣኞች የቀዘቀዘው የተጫዋቾች ፍላጎት ላይ ነፍስ የዘሩት ማይክል ካሪክ፣ በሦስት ወራት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ ዩናይትድን በደረጃ ሰንጠረዡ 3ኛ ላይ እንዲቀመጥ አድርገዋል።
እንደ አስቶን ቪላ፣ ቼልሲ፣ ሊቨርፑል እና ኒውካስትል ያሉ ተፎካካሪዎችን በነጥብ በልጦ፣ የአውሮፓ ቻምፒየንስ ሊግ ተሳትፎ ዕድሉን በእራሱ እጅ እንዲያደርግ አስችለውታል።
የካሪክ ስኬት እና የቋሚ ኮንትራት ጥያቄ
ሲቲን፣ አርሰናልን እና ቶተንሃምን ተራ በተራ የረታው የካሪክ ስልጠና፣ ለቋሚ ኮንትራት የሚያበቃው ውጤታማ ጉዞ መሆኑን በተግባር አሳይቷል።
ምንም እንኳ የቀድሞ የቡድን አጋሮቻቸው ሳይቀሩ ጥርጣሬ ቢኖራቸውም፣ ካሪክ ግን የማንቸስተርን የድል አድባር DNA ጠንቅቆ በመረዳት ክለቡን ነጻ አውጥቷል። አሁን ዩናይትድ ከ32ኛ ሳምንት የሊድስ ጨዋታ በፊት ለ24 ቀናት የሚቆይ የእረፍት እና የዝግጅት ጊዜ ይኖረዋል።
የውጤት ማጠቃለያ፦
በርንማውዝ 2 - ማንቸስተር ዩናይትድ 2 (ከቫይታሊቲ ስታዲየም)
#getu #manchesterunited #michaelcarrick #mufc #premierleague #brunofernandes #championsleague #oldtrafford #ማንቸስተርዩናይትድ #ማይክልካሪክ #ብሩኖፈርናንዴዝ #ፕሪሚየርሊግ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
5 months ago
🔴 "ክለቡን ማወቄ ለስኬቴ ሚስጥር ነው" — ማይክል ካሪክ
#ethiopia | የኦልድትራፎርዱ ባለቤት ማንችስተር ዩናይትድ በካሪክ ስር አዲስ መንፈስ እያሳየ ይገኛል። የቀያዮቹ ሰይጣኖች አሰልጣኝ ማይክል ካሪክ ለክለቡ ባላቸው ጥልቅ ፍቅር እና እውቀት ዙሪያ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል።
አሰልጣኙ አሁን ላስመዘገቡት ውጤት የክለቡን ማንነት ቀድሞውኑ ጠንቅቆ ማወቁ ትልቅ ድርሻ እንዳለው ሲናገሩ፦
"ክለቡን ማወቄ መቶ ፐርሰንት ጠቅሞኛል፤ ይሄንን መካድ አይቻልም። እዚህ ለረጅም ጊዜ መጫወቴ እና ያካበትኩት ልምድ አሁን ላለሁበት ቦታ እንድበቃ ትልቅ መሰረት ሆኖኛል።"
ማንችስተር ዩናይትድ የካሪክን የልምድ ፍሬ ዛሬ ምሽት በሚያደርገው ጨዋታ ዳግም ለመመልከት ይከጅላል።
🏟️ የዛሬ ጨዋታ መርሃ ግብር
* ተጋጣሚዎች፦ ማንችስተር ዩናይትድ 🆚 በርንማውዝ
* ሰዓት፦ ምሽት 5:00
* ውድድር፦ የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ
ካሪክ እና ልጆቹ የድል ጉዟቸውን ይቀጥሉ ይሆን? ምሽቱን የምናየው ይሆናል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #manutd #michaelcarrick #premierleague #mufc #ethiopia #footballnews #ማንችስተርዩናይትድ #ማይክልካሪክ
#ethiopia | የኦልድትራፎርዱ ባለቤት ማንችስተር ዩናይትድ በካሪክ ስር አዲስ መንፈስ እያሳየ ይገኛል። የቀያዮቹ ሰይጣኖች አሰልጣኝ ማይክል ካሪክ ለክለቡ ባላቸው ጥልቅ ፍቅር እና እውቀት ዙሪያ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል።
አሰልጣኙ አሁን ላስመዘገቡት ውጤት የክለቡን ማንነት ቀድሞውኑ ጠንቅቆ ማወቁ ትልቅ ድርሻ እንዳለው ሲናገሩ፦
"ክለቡን ማወቄ መቶ ፐርሰንት ጠቅሞኛል፤ ይሄንን መካድ አይቻልም። እዚህ ለረጅም ጊዜ መጫወቴ እና ያካበትኩት ልምድ አሁን ላለሁበት ቦታ እንድበቃ ትልቅ መሰረት ሆኖኛል።"
ማንችስተር ዩናይትድ የካሪክን የልምድ ፍሬ ዛሬ ምሽት በሚያደርገው ጨዋታ ዳግም ለመመልከት ይከጅላል።
🏟️ የዛሬ ጨዋታ መርሃ ግብር
* ተጋጣሚዎች፦ ማንችስተር ዩናይትድ 🆚 በርንማውዝ
* ሰዓት፦ ምሽት 5:00
* ውድድር፦ የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ
ካሪክ እና ልጆቹ የድል ጉዟቸውን ይቀጥሉ ይሆን? ምሽቱን የምናየው ይሆናል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #manutd #michaelcarrick #premierleague #mufc #ethiopia #footballnews #ማንችስተርዩናይትድ #ማይክልካሪክ
6 months ago
አርሰናል ሰንደርላንድን በመርታት የሊጉን መሪነት ይበልጥ አጠናከረ
#ethiopia | በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 25ኛ ሳምንት መርሐ ግብር መድፈኞቹ የሰሜን እንግሊዙን ክለብ ሰንደርላንድን በማሸነፍ የደረጃ ሰንጠረዡ አናት ላይ ያላቸውን የበላይነት አስጠብቀዋል።
የአርሰናል ድል
አርሰናል ጨዋታውን 3 ለ 0 በሆነ ውጤት በበላይነት አጠናቋል። ለክለቡ የድል ግቦችን ያስቆጠሩት፦
* ማርቲን ዙቢሜንዲ (1 ግብ)
* ቪክቶር ዮኮሬሽ (2 ግቦች) ናቸው።
የሌሎች ጨዋታዎች ውጤት
በሌሎች የሊጉ መርሃ ግብሮች የተመዘገቡ ውጤቶች የሚከተሉትን ይመስላሉ፦
* ቼልሲ ዎልቭስን 3 ለ 1 በማሸነፍ ነጥብ ሰብስቧል።
* ዌስትሃም በርንሌይን 2 ለ 0 አሸንፏል።
* ኤቨርተን ፉልሃምን 2 ለ 1 በሆነ ውጤት ረቷል።
* አስቶንቪላ ከ በርንማውዝ ጋር ያደረጉት ጨዋታ 1 ለ 1 በሆነ አቻ ውጤት ተጠናቋል።
ይህ ውጤት አርሰናል ለዋንጫ በሚያደርገው ጉዞ ትልቅ መነቃቃትን የፈጠረለት ሆኗል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #አርሰናል #ፕሪሚየርሊግ #ስፖርት #እግርኳስ #ድል #መድፈኞቹ #epl
#ethiopia | በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 25ኛ ሳምንት መርሐ ግብር መድፈኞቹ የሰሜን እንግሊዙን ክለብ ሰንደርላንድን በማሸነፍ የደረጃ ሰንጠረዡ አናት ላይ ያላቸውን የበላይነት አስጠብቀዋል።
የአርሰናል ድል
አርሰናል ጨዋታውን 3 ለ 0 በሆነ ውጤት በበላይነት አጠናቋል። ለክለቡ የድል ግቦችን ያስቆጠሩት፦
* ማርቲን ዙቢሜንዲ (1 ግብ)
* ቪክቶር ዮኮሬሽ (2 ግቦች) ናቸው።
የሌሎች ጨዋታዎች ውጤት
በሌሎች የሊጉ መርሃ ግብሮች የተመዘገቡ ውጤቶች የሚከተሉትን ይመስላሉ፦
* ቼልሲ ዎልቭስን 3 ለ 1 በማሸነፍ ነጥብ ሰብስቧል።
* ዌስትሃም በርንሌይን 2 ለ 0 አሸንፏል።
* ኤቨርተን ፉልሃምን 2 ለ 1 በሆነ ውጤት ረቷል።
* አስቶንቪላ ከ በርንማውዝ ጋር ያደረጉት ጨዋታ 1 ለ 1 በሆነ አቻ ውጤት ተጠናቋል።
ይህ ውጤት አርሰናል ለዋንጫ በሚያደርገው ጉዞ ትልቅ መነቃቃትን የፈጠረለት ሆኗል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #አርሰናል #ፕሪሚየርሊግ #ስፖርት #እግርኳስ #ድል #መድፈኞቹ #epl
6 months ago
አርሰናል ሰንደርላንድን በማሸነፍ መሪነቱን አጠናከረ
በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 25ኛ ሳምንት መርሐ ግብር አርሰናል ሰንደርላንድን በማሸነፍ መሪነቱን አጠናከረ።
አርሰናል 3 ለ 0 በማሸነፍ መሪነቱን ማጠናከር ችሏል።
ማርቲን ዙቢሜንዲ እና ቪክቶር ዮኮሬሽ (2) ጎሎቹን አስቆጥረዋዋል።
በሌሎች ጨዋታዎች አስቶንቪላ ከ በርንማውዝአንድ አቻ፣ ቼልሲ ዎልበዠቭስን 3 ለ 1፣ ኤቨርተን ፋልሃምን 2 ለ 1 እንዲሁም ዌስትሃም በርንሌይን 2 ለ 0 አሸንፈዋል።
seledadotio
seledadotio
በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 25ኛ ሳምንት መርሐ ግብር አርሰናል ሰንደርላንድን በማሸነፍ መሪነቱን አጠናከረ።
አርሰናል 3 ለ 0 በማሸነፍ መሪነቱን ማጠናከር ችሏል።
ማርቲን ዙቢሜንዲ እና ቪክቶር ዮኮሬሽ (2) ጎሎቹን አስቆጥረዋዋል።
በሌሎች ጨዋታዎች አስቶንቪላ ከ በርንማውዝአንድ አቻ፣ ቼልሲ ዎልበዠቭስን 3 ለ 1፣ ኤቨርተን ፋልሃምን 2 ለ 1 እንዲሁም ዌስትሃም በርንሌይን 2 ለ 0 አሸንፈዋል።
seledadotio
seledadotio
7 months ago
⚽ ከሀገር ቤት እስከ አውሮፓ ሜዳዎች
#ethiopia | ዛሬ ቅዳሜ የእግር ኳስ አፍቃሪው አይኑን ከስክሪን ላይ የማይነቅልበት ልዩ ዕለት ነው። በሜዳችንም ሆነ በባህር ማዶ የሚደረጉ ጨዋታዎች ትልቅ ግምት ተሰጥቷቸዋል።
🇪🇹 በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
የሀገር ውስጥ ሊጉ በደማቅ ፍልሚያዎች ተሞልቷል። በተለይ በ9:00 እና በ10:00 የሚደረጉት ጨዋታዎች የሊጉን መሪነትና ደረጃ ለመቀየር ትልቅ ሚና አላቸው።
* 7:00 | መቻል 🆚 ባሕርዳር ከተማ
* 9:00 | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 🆚 ሀድያ ሆሳዕና
* 10:00 | ፋሲል ከነማ 🆚 ኢትዮጵያ ቡና (ተጠባቂ)
* 12:00 | ወላይታ ድቻ 🆚 ኢትዮጵያ መድን
🏴 በእንግሊዝ ሜዳዎች (ኤፍ ኤ ካፕ/ሊግ)
በእንግሊዝ ታላላቆቹ ክለቦች ማንችስተር ሲቲ፣ ቶተንሀም እና ቼልሲ ወደ ሜዳ የሚገቡበት ምሽት ነው።
* 9:15 | ኤቨርተን 🆚 ሰንደርላንድ
* 12:00 | ማንችስተር ሲቲ 🆚 ኤክስተር
* 12:00 | ኒውካስል 🆚 በርንማውዝ
* 2:45 | ቶተንሀም 🆚 አስቶን ቪላ (የምሽቱ ታላቅ ጨዋታ)
* 5:00 | ቻርልተን 🆚 ቼልሲ
🌍 የአፍሪካ ኃያላን እና ጣሊያን
በአፍሪካ ምድር የሚደረጉት የሀገራት ፍጥጫዎች በጉጉት ይጠበቃሉ።
* 1:00 | አልጄሪያ 🆚 ናይጄሪያ
* 2:00 | ሮማ 🆚 ሳሱሎ (ሴሪአ)
* 4:00 | ግብፅ 🆚 ኮትዲቯር (የአፍሪካ ደርቢ)
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#እግርኳስ #የዛሬጨዋታዎች
#ኢትዮጵያፕሪሚየርሊግ #ማንችስተርሲቲ #ቼልሲ #ቶተንሀም #ኢትዮጵያቡና #ፋሲልከነማ #footballdaily #matchday #ethiopianpremierleague
#ethiopia | ዛሬ ቅዳሜ የእግር ኳስ አፍቃሪው አይኑን ከስክሪን ላይ የማይነቅልበት ልዩ ዕለት ነው። በሜዳችንም ሆነ በባህር ማዶ የሚደረጉ ጨዋታዎች ትልቅ ግምት ተሰጥቷቸዋል።
🇪🇹 በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
የሀገር ውስጥ ሊጉ በደማቅ ፍልሚያዎች ተሞልቷል። በተለይ በ9:00 እና በ10:00 የሚደረጉት ጨዋታዎች የሊጉን መሪነትና ደረጃ ለመቀየር ትልቅ ሚና አላቸው።
* 7:00 | መቻል 🆚 ባሕርዳር ከተማ
* 9:00 | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 🆚 ሀድያ ሆሳዕና
* 10:00 | ፋሲል ከነማ 🆚 ኢትዮጵያ ቡና (ተጠባቂ)
* 12:00 | ወላይታ ድቻ 🆚 ኢትዮጵያ መድን
🏴 በእንግሊዝ ሜዳዎች (ኤፍ ኤ ካፕ/ሊግ)
በእንግሊዝ ታላላቆቹ ክለቦች ማንችስተር ሲቲ፣ ቶተንሀም እና ቼልሲ ወደ ሜዳ የሚገቡበት ምሽት ነው።
* 9:15 | ኤቨርተን 🆚 ሰንደርላንድ
* 12:00 | ማንችስተር ሲቲ 🆚 ኤክስተር
* 12:00 | ኒውካስል 🆚 በርንማውዝ
* 2:45 | ቶተንሀም 🆚 አስቶን ቪላ (የምሽቱ ታላቅ ጨዋታ)
* 5:00 | ቻርልተን 🆚 ቼልሲ
🌍 የአፍሪካ ኃያላን እና ጣሊያን
በአፍሪካ ምድር የሚደረጉት የሀገራት ፍጥጫዎች በጉጉት ይጠበቃሉ።
* 1:00 | አልጄሪያ 🆚 ናይጄሪያ
* 2:00 | ሮማ 🆚 ሳሱሎ (ሴሪአ)
* 4:00 | ግብፅ 🆚 ኮትዲቯር (የአፍሪካ ደርቢ)
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#እግርኳስ #የዛሬጨዋታዎች
#ኢትዮጵያፕሪሚየርሊግ #ማንችስተርሲቲ #ቼልሲ #ቶተንሀም #ኢትዮጵያቡና #ፋሲልከነማ #footballdaily #matchday #ethiopianpremierleague
Sponsored by
Surafel
7 months ago
አንቶይን ሴሜንዮ ወደ ኢቲሃድ ሊያቀና ይችላል
#ethiopia | የእንግሊዙ ሻምፒዮን ማንችስተር ሲቲ የበርንማውዙን ኮከብ አንቶይን ሴሜንዮን ለማስፈረም ከስምምነት ላይ መድረሱ ተሰማ።
ዝውውሩ አሁን ላይ በመጨረሻው ምዕራፍ ላይ የሚገኝ ሲሆን፣ ተጫዋቹ ዛሬ የህክምና ምርመራውን እንደሚያጠናቅቅ ይጠበቃል።
💰 የዝውውር ዝርዝሮች
ማንችስተር ሲቲ ተጫዋቹን ለማስፈረም የተጠቀመው ስልት በውል ማፍረሻ ላይ የተመሰረተ ሳይሆን፣ ከበርንማውዝ ጋር በቀጥታ በመደራደር የተደረገ ልዩ ስምምነት ነው።
* የዝውውር ዋጋ፦ 62.5 ሚልዮን ፓውንድ።
* ተጨማሪ ክፍያ (Add-ons)፦ 1.5 ሚልዮን ፓውንድ።
* የወደፊት ሽያጭ፦ በርንማውዝ ተጫዋቹ ለሌላ ክለብ በሚሸጥበት ወቅት የ10% ክፍያ እንዲያገኝ ተስማምቷል።
✍️ የኮንትራት ሁኔታ
የ26 ዓመቱ ጋናዊ ኢንተርናሽናል በኢቲሃድ ለአምስት ዓመታት የሚቆይ ውል የሚፈርም ይሆናል። ሴሜንዮ በዘንድሮው የውድድር ዘመን በበርንማውዝ ቤት እያሳየ ያለው ድንቅ ብቃት የፔፕ ጋርዲዮላን አይን ለመሳብ እንዳበቃው ይነገራል።
የሴሜንዮ መምጣት ለማንችስተር ሲቲ የፊት መስመር ተጨማሪ ፍጥነትና ጉልበት እንደሚሰጥ የተጠበቀ ሲሆን፣ ዝውውሩ በይፋ ሲጠናቀቅ ለቡድኑ ትልቅ አቅም እንደሚሆን ይታመናል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ማንችስተርሲቲ #አንቶይንሴሜንዮ #የዝውውርዜና #እግርኳስ #mancity #antoinesemenyo #transfernews #premierleague #bournemouth
#ethiopia | የእንግሊዙ ሻምፒዮን ማንችስተር ሲቲ የበርንማውዙን ኮከብ አንቶይን ሴሜንዮን ለማስፈረም ከስምምነት ላይ መድረሱ ተሰማ።
ዝውውሩ አሁን ላይ በመጨረሻው ምዕራፍ ላይ የሚገኝ ሲሆን፣ ተጫዋቹ ዛሬ የህክምና ምርመራውን እንደሚያጠናቅቅ ይጠበቃል።
💰 የዝውውር ዝርዝሮች
ማንችስተር ሲቲ ተጫዋቹን ለማስፈረም የተጠቀመው ስልት በውል ማፍረሻ ላይ የተመሰረተ ሳይሆን፣ ከበርንማውዝ ጋር በቀጥታ በመደራደር የተደረገ ልዩ ስምምነት ነው።
* የዝውውር ዋጋ፦ 62.5 ሚልዮን ፓውንድ።
* ተጨማሪ ክፍያ (Add-ons)፦ 1.5 ሚልዮን ፓውንድ።
* የወደፊት ሽያጭ፦ በርንማውዝ ተጫዋቹ ለሌላ ክለብ በሚሸጥበት ወቅት የ10% ክፍያ እንዲያገኝ ተስማምቷል።
✍️ የኮንትራት ሁኔታ
የ26 ዓመቱ ጋናዊ ኢንተርናሽናል በኢቲሃድ ለአምስት ዓመታት የሚቆይ ውል የሚፈርም ይሆናል። ሴሜንዮ በዘንድሮው የውድድር ዘመን በበርንማውዝ ቤት እያሳየ ያለው ድንቅ ብቃት የፔፕ ጋርዲዮላን አይን ለመሳብ እንዳበቃው ይነገራል።
የሴሜንዮ መምጣት ለማንችስተር ሲቲ የፊት መስመር ተጨማሪ ፍጥነትና ጉልበት እንደሚሰጥ የተጠበቀ ሲሆን፣ ዝውውሩ በይፋ ሲጠናቀቅ ለቡድኑ ትልቅ አቅም እንደሚሆን ይታመናል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ማንችስተርሲቲ #አንቶይንሴሜንዮ #የዝውውርዜና #እግርኳስ #mancity #antoinesemenyo #transfernews #premierleague #bournemouth
7 months ago
☕ ''የአርሰናል አርማ ባለበት መጠጫ መጠጣቴን አላስተዋልኩም ነበር"- ቶማስ ፍራንክ
#ethiopia | የቶተንሀም ሆትስፐሩ አሰልጣኝ ቶማስ ፍራንክ ቡድናቸው በበርንማውዝ ከመሸነፉ በፊት የያዙት መጠጫ (Coffee Cup) በማህበራዊ ሚዲያ ከፍተኛ መነጋገሪያ ሆኖ ሰንብቷል።
🔍 ክስተቱ ምን ነበር?
ቶተንሀም ከበርንማውዝ ጋር በነበረው ጨዋታ ላይ አሰልጣኝ ቶማስ ፍራንክ የከተማ ተቀናቃኛቸው የአርሰናል አርማ በግልጽ የሚታይበት መጠጫ ይዘው ታይተዋል። ይህ አጋጣሚ በተለይ የሰሜን ለንደን ደርቢ ተቀናቃኝ በሆኑት ሁለቱ ክለቦች ደጋፊዎች ዘንድ የተለያዩ አስተያየቶችን ሲያስተናግድ ቆይቷል።
🗣️ የአሰልጣኙ ምላሽ
ከጨዋታው በኋላ ስለጉዳዩ የተጠየቁት አሰልጣኙ፣ ድርጊቱ ሆን ተብሎ የተደረገ አለመሆኑን በመግለጽ ምላሽ ሰጥተዋል፦
> "በመጠጫው ላይ የአርሰናል አርማ መኖሩን በፍጹም አላስተዋልኩም ነበር፤ ባውቅ ኖሮ አልይዘውም ነበር። እንደዚህ አይነት ተራ ነገር አስቤበት ላደርግ አልችልም፤ እንዲህ ያለ ጥያቄ መጠየቁም ራሱ አሳዛኝ ነው"
💡 ምክንያቱ ምን ሊሆን ይችላል?
እንደ መረጃዎች ከሆነ፣ አሰልጣኙ የያዙት መጠጫ ባለፈው ሳምንት አርሰናል በተመሳሳይ ስታዲየም (በርንማውዝ) ከነበረው ጨዋታ ተዘጋጅቶ የተረፈ ሊሆን እንደሚችል ተገምቷል።
የቶተንሀም ደጋፊዎች በአሰልጣኙ ድርጊት ግራ ቢጋቡም፣ ቶማስ ፍራንክ ግን ክስተቱ አጋጣሚ እንጂ ምንም አይነት ስውር መልዕክት እንደሌለው በቁጭት ገልጸዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ቶተንሀም #አርሰናል #ቶማስፍራንክ #ፕሪሚየርሊግ #እግርኳስ #የለንደንደርቢ #tottenham #arsenal #thomasfrank #epl
#ethiopia | የቶተንሀም ሆትስፐሩ አሰልጣኝ ቶማስ ፍራንክ ቡድናቸው በበርንማውዝ ከመሸነፉ በፊት የያዙት መጠጫ (Coffee Cup) በማህበራዊ ሚዲያ ከፍተኛ መነጋገሪያ ሆኖ ሰንብቷል።
🔍 ክስተቱ ምን ነበር?
ቶተንሀም ከበርንማውዝ ጋር በነበረው ጨዋታ ላይ አሰልጣኝ ቶማስ ፍራንክ የከተማ ተቀናቃኛቸው የአርሰናል አርማ በግልጽ የሚታይበት መጠጫ ይዘው ታይተዋል። ይህ አጋጣሚ በተለይ የሰሜን ለንደን ደርቢ ተቀናቃኝ በሆኑት ሁለቱ ክለቦች ደጋፊዎች ዘንድ የተለያዩ አስተያየቶችን ሲያስተናግድ ቆይቷል።
🗣️ የአሰልጣኙ ምላሽ
ከጨዋታው በኋላ ስለጉዳዩ የተጠየቁት አሰልጣኙ፣ ድርጊቱ ሆን ተብሎ የተደረገ አለመሆኑን በመግለጽ ምላሽ ሰጥተዋል፦
> "በመጠጫው ላይ የአርሰናል አርማ መኖሩን በፍጹም አላስተዋልኩም ነበር፤ ባውቅ ኖሮ አልይዘውም ነበር። እንደዚህ አይነት ተራ ነገር አስቤበት ላደርግ አልችልም፤ እንዲህ ያለ ጥያቄ መጠየቁም ራሱ አሳዛኝ ነው"
💡 ምክንያቱ ምን ሊሆን ይችላል?
እንደ መረጃዎች ከሆነ፣ አሰልጣኙ የያዙት መጠጫ ባለፈው ሳምንት አርሰናል በተመሳሳይ ስታዲየም (በርንማውዝ) ከነበረው ጨዋታ ተዘጋጅቶ የተረፈ ሊሆን እንደሚችል ተገምቷል።
የቶተንሀም ደጋፊዎች በአሰልጣኙ ድርጊት ግራ ቢጋቡም፣ ቶማስ ፍራንክ ግን ክስተቱ አጋጣሚ እንጂ ምንም አይነት ስውር መልዕክት እንደሌለው በቁጭት ገልጸዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ቶተንሀም #አርሰናል #ቶማስፍራንክ #ፕሪሚየርሊግ #እግርኳስ #የለንደንደርቢ #tottenham #arsenal #thomasfrank #epl
7 months ago
አርሰናል በርንማውዝን አሸንፈ
በሊጉ አናት ላይ ያለውን ልዩነት ወደ 7 ነጥብ አሳደገ
#ethiopia | በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ተጠባቂ መርሐግብር የሊጉ መሪ አርሰናል ከበርንማውዝ ጋር ያደረገውን አስደሳች ጨዋታ 3 ለ 2 በሆነ ውጤት በማሸነፍ የአሸናፊነት ጉዞውን ቀጥሏል።
የጨዋታው ድምቀቶች
መድፈኞቹ ድሉን እንዲያሳኩ ያስቻሏቸውን ግቦች፦
* ዴክላን ራይስ (2 ግቦች) እና
* ጋብሬል ማግሀሌስ (1 ግብ) አስቆጥረዋል።
በበርንማውዝ በኩል ኢቫኒልሰን እና ክሩፒ ግቦችን ቢያስቆጥሩም ቡድናቸውን ከሽንፈት ሊታደጉት አልቻሉም።
ቁልፍ ስታቲስቲክስ🔎
* የአርሰናል የበላይነት፦ መድፈኞቹ በፕሪሚየር ሊጉ አምስተኛ ተከታታይ ድላቸውን አስመዝግበዋል።
* የበርንማውዝ መንሸራተት፦ በርንማውዝ ካለፉት 11 የሊግ ጨዋታዎች ውስጥ አንዱንም ማሸነፍ ሳይችል ቀርቷል።
የሊግ ደረጃ 🎲
ይህንን ውጤት ተከትሎ አርሰናል ተከታዮቹን በሰባት (7) ነጥቦች ልዩነት መምራት ጀምሯል፡
* አርሰናል፦ 48 ነጥብ (1ኛ ደረጃ)
* በርንማውዝ፦ 23 ነጥብ (15ኛ ደረጃ)
ቀጣይ ተጠባቂ ጨዋታዎች
ሁለቱም ክለቦች በሳምንቱ አጋማሽ ከባድ ፈተና ይጠብቃቸዋል፦
* ረቡዕ፦ በርንማውዝ ከ ቶተንሀም
* ሐሙስ፦ አርሰናል ከ ሊቨርፑል
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#አርሰናል #በርንማውዝ #ፕሪሚየርሊግ #ዴክላንራይስ #እግርኳስ #arsenal #coyg #premierleague #declanrice #footballnews
በሊጉ አናት ላይ ያለውን ልዩነት ወደ 7 ነጥብ አሳደገ
#ethiopia | በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ተጠባቂ መርሐግብር የሊጉ መሪ አርሰናል ከበርንማውዝ ጋር ያደረገውን አስደሳች ጨዋታ 3 ለ 2 በሆነ ውጤት በማሸነፍ የአሸናፊነት ጉዞውን ቀጥሏል።
የጨዋታው ድምቀቶች
መድፈኞቹ ድሉን እንዲያሳኩ ያስቻሏቸውን ግቦች፦
* ዴክላን ራይስ (2 ግቦች) እና
* ጋብሬል ማግሀሌስ (1 ግብ) አስቆጥረዋል።
በበርንማውዝ በኩል ኢቫኒልሰን እና ክሩፒ ግቦችን ቢያስቆጥሩም ቡድናቸውን ከሽንፈት ሊታደጉት አልቻሉም።
ቁልፍ ስታቲስቲክስ🔎
* የአርሰናል የበላይነት፦ መድፈኞቹ በፕሪሚየር ሊጉ አምስተኛ ተከታታይ ድላቸውን አስመዝግበዋል።
* የበርንማውዝ መንሸራተት፦ በርንማውዝ ካለፉት 11 የሊግ ጨዋታዎች ውስጥ አንዱንም ማሸነፍ ሳይችል ቀርቷል።
የሊግ ደረጃ 🎲
ይህንን ውጤት ተከትሎ አርሰናል ተከታዮቹን በሰባት (7) ነጥቦች ልዩነት መምራት ጀምሯል፡
* አርሰናል፦ 48 ነጥብ (1ኛ ደረጃ)
* በርንማውዝ፦ 23 ነጥብ (15ኛ ደረጃ)
ቀጣይ ተጠባቂ ጨዋታዎች
ሁለቱም ክለቦች በሳምንቱ አጋማሽ ከባድ ፈተና ይጠብቃቸዋል፦
* ረቡዕ፦ በርንማውዝ ከ ቶተንሀም
* ሐሙስ፦ አርሰናል ከ ሊቨርፑል
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#አርሰናል #በርንማውዝ #ፕሪሚየርሊግ #ዴክላንራይስ #እግርኳስ #arsenal #coyg #premierleague #declanrice #footballnews
7 months ago
የዕለቱ ተጠባቂ የእግር ኳስ መርሐ ግብሮች
#ethiopia | በዛሬው ዕለት በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ፣ በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ፣ በጣሊያን ሴሪ አ፣ በስፔን ላሊጋ እና በአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ በርካታ ትኩረት የሚስቡ ጨዋታዎች ይካሄዳሉ። የጨዋታዎቹ ዝርዝር በሰዓት ቅደም ተከተል እንደሚከተለው ቀርቧል፡-
🇪🇹 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ እና የአገር ውስጥ ጨዋታዎች
* 7:00 — አዳማ ከተማ ከ ፋሲል ከነማ
* 9:00 — ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ወላይታ ድቻ
* 10:00 — ኢትዮ ኤሌክትሪክ ከ ወልዋሎ አዲግራት ዩ.
* 12:00 — አርባምንጭ ከተማ ከ ሀዋሳ ከተማ
🏴 የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ
* 9:30 — አስቶን ቪላ ከ ኖቲንግሀም
* 2:30 — በርንማውዝ ከ አርሰናል
🇮🇹 የጣሊያን ሴሪ አ
* 8:30 — ኮሞ ከ ዩዲኒዜ
* 2:00 — ጁቬንቱስ ከ ሊቼ
* 4:45 — አታላንታ ከ ሮማ
🇪🇸 የላሊጋ (ስፔን)
* 5:00 — እስፖኞል ከ ባርሴሎና
🌍 የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ / ኢንተርናሽናል
* 1:00 — ሴኔጋል ከ ሱዳን
* 4:00 — ማሊ ከ ቱኒዚያ
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ስፖርት #እግርኳስ #ኢትዮጵያፕሪሚየርሊግ #አርሰናል #ባርሴሎና #ቅዱስጊዮርጊስ #የዛሬጨዋታ #sport #football #ethiopia
#ethiopia | በዛሬው ዕለት በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ፣ በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ፣ በጣሊያን ሴሪ አ፣ በስፔን ላሊጋ እና በአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ በርካታ ትኩረት የሚስቡ ጨዋታዎች ይካሄዳሉ። የጨዋታዎቹ ዝርዝር በሰዓት ቅደም ተከተል እንደሚከተለው ቀርቧል፡-
🇪🇹 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ እና የአገር ውስጥ ጨዋታዎች
* 7:00 — አዳማ ከተማ ከ ፋሲል ከነማ
* 9:00 — ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ወላይታ ድቻ
* 10:00 — ኢትዮ ኤሌክትሪክ ከ ወልዋሎ አዲግራት ዩ.
* 12:00 — አርባምንጭ ከተማ ከ ሀዋሳ ከተማ
🏴 የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ
* 9:30 — አስቶን ቪላ ከ ኖቲንግሀም
* 2:30 — በርንማውዝ ከ አርሰናል
🇮🇹 የጣሊያን ሴሪ አ
* 8:30 — ኮሞ ከ ዩዲኒዜ
* 2:00 — ጁቬንቱስ ከ ሊቼ
* 4:45 — አታላንታ ከ ሮማ
🇪🇸 የላሊጋ (ስፔን)
* 5:00 — እስፖኞል ከ ባርሴሎና
🌍 የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ / ኢንተርናሽናል
* 1:00 — ሴኔጋል ከ ሱዳን
* 4:00 — ማሊ ከ ቱኒዚያ
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ስፖርት #እግርኳስ #ኢትዮጵያፕሪሚየርሊግ #አርሰናል #ባርሴሎና #ቅዱስጊዮርጊስ #የዛሬጨዋታ #sport #football #ethiopia
7 months ago
“ራይስ የሚደርስ አይመስለኝም” - ሚኬል አርቴታ
#ethiopia | የአርሰናሉ አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ አማካዩ ዴክላን ራይስ ቅዳሜ ከበርንማውዝ ጋር ለሚደረገው ጨዋታ ስለመድረሱ እስካሁን እርግጠኛ አለመሆናቸውን ገለጹ።
አሰልጣኙ ከጨዋታው አስቀድሞ በሰጡት መግለጫ፤ ራይስ በጨዋታው ላይ ስለመሰለፉ ተጠይቀው “እስካሁን አናውቅም” የሚል ምላሽ ሰጥተዋል። አክለውም “ገና የልምምድ ጊዜ አለን፤ የአካሉ ሁኔታ እንዴት እንደሆነ እናያለን፤ የአስቶን ቪላ ጨዋታ ለእሱ ፈጥኖበት ነበር” ብለዋል።
የተጫዋቾች ጉዳት 🔎
ከዴክላን ራይስ ጥርጣሬ በተጨማሪ አሰልጣኝ አርቴታ ሁለት ተጫዋቾች ከጨዋታው ውጪ መሆናቸውን አረጋግጠዋል፦
* ሪካርዶ ካላፊዮሪ እና ሞስኬራ ነገ ከበርንማውዝ ጋር በሚደረገው ፍልሚያ እንደማይሰለፉ ታውቋል።
አርሰናል በሊጉ ያለውን የደረጃ ፉክክር ለማጠናከር በዚህ ጨዋታ ድል ማድረግ ቢጠበቅበትም፣ የቁልፍ ተጫዋቾች በጉዳት መታጣት ለአሰልጣኙ ፈተና እንደሚሆንባቸው ተገምቷል። መድፈኞቹ የራይስን የመጨረሻ የጤና ሁኔታ ተከታትለው በመሰለፍና ባለመሰለፉ ላይ ውሳኔ እንደሚያስተላልፉ ይጠበቃል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#arsenal #coyg #declanrice #mikelarteta #premierleague #injuryupdate #bournemouthvsarsenal #footballnews
#ethiopia | የአርሰናሉ አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ አማካዩ ዴክላን ራይስ ቅዳሜ ከበርንማውዝ ጋር ለሚደረገው ጨዋታ ስለመድረሱ እስካሁን እርግጠኛ አለመሆናቸውን ገለጹ።
አሰልጣኙ ከጨዋታው አስቀድሞ በሰጡት መግለጫ፤ ራይስ በጨዋታው ላይ ስለመሰለፉ ተጠይቀው “እስካሁን አናውቅም” የሚል ምላሽ ሰጥተዋል። አክለውም “ገና የልምምድ ጊዜ አለን፤ የአካሉ ሁኔታ እንዴት እንደሆነ እናያለን፤ የአስቶን ቪላ ጨዋታ ለእሱ ፈጥኖበት ነበር” ብለዋል።
የተጫዋቾች ጉዳት 🔎
ከዴክላን ራይስ ጥርጣሬ በተጨማሪ አሰልጣኝ አርቴታ ሁለት ተጫዋቾች ከጨዋታው ውጪ መሆናቸውን አረጋግጠዋል፦
* ሪካርዶ ካላፊዮሪ እና ሞስኬራ ነገ ከበርንማውዝ ጋር በሚደረገው ፍልሚያ እንደማይሰለፉ ታውቋል።
አርሰናል በሊጉ ያለውን የደረጃ ፉክክር ለማጠናከር በዚህ ጨዋታ ድል ማድረግ ቢጠበቅበትም፣ የቁልፍ ተጫዋቾች በጉዳት መታጣት ለአሰልጣኙ ፈተና እንደሚሆንባቸው ተገምቷል። መድፈኞቹ የራይስን የመጨረሻ የጤና ሁኔታ ተከታትለው በመሰለፍና ባለመሰለፉ ላይ ውሳኔ እንደሚያስተላልፉ ይጠበቃል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#arsenal #coyg #declanrice #mikelarteta #premierleague #injuryupdate #bournemouthvsarsenal #footballnews
8 months ago
በስምንት ጎል ትሪለር የታጀበው ጨዋታ
4ለ4 በሆነ የአቻ ውጤት ተጠናቀቀ
#ethiopia | የዩናይትድ ሄድ መለስ ከኦልድትራፎርድ ቀጥሏል ። ምስጋና ለግብ ጠባቂው ሴን ሌሜንስ ይግባና ማንቸስተር ዩናይትድ ከሽንፈት እንደ ምንም ተረፈ ። መከላከልን የረሳው ነፃ አሳላፊ መንገድ የሆነው የዩናይትድ የተከላካይ መስመር ላይ የበርንማውዝ ኮኮቦች እንደ ልብ ተመላለሱ።
በስምንት ጎል ትሪለር የታጀበው ለገለልተኛ ተመልካቾች ብቻ አዝናኝ የነበረው ጨዋታም በ4 አቻ ተጠናቀቀ ።
መላጣው ዳኛ ሳይመን ኹፐር የመሩት ጨዋታም ከ99 ደቂቃ በላይ ዘልቆ ከ40 በላይ ሙከራዎችን አሳየ ። ማንቸስተር ዩናይትድ ከዕሁድ እስከ ዕሁድ ተጫወተ ከሰኞ እስከ ሰኞ ወይ ዐርብ እና ቅዳሜ ቢጫወት በወትሮ የተናፈቀ የታላቅነት ቅርፁ ደረጃ ውሎ ለማደር እንደ ተሳነው ዛሬም አለ ። እየመራ የሚለቀውን ጨዋታ ከሽንፈት ድኖም አጠናቀቀ ።
አንድ ሳምንት ሙሉ እያረፈ የሚጫወተው ዩናይትድ ካለፉት ሶስት በሜዳው ካደረጋቸው የሊጉ ጨዋታዎቹ ማግኘት ከነበረበት ዘጠኝ ነጥብ ሰባት ያህሉንም ጣለ ። ዩናይትድ ካለፉት ሰባት ተከታታይ ጨዋታዎቹም ማሸነፍ የቻለውም ሁለቱን ብቻ ነው ።
ዩናይትድ ወሳኝ እንደ አማድ ምቤሞ ያለ ተጨዋቾቹን ወደ Afcon ልኮ ከሚያደርጋቸው የBoxing Day እና አዲስ ዓመት ዋዜማ ቀጣይ ተከታታይ የቪላ እና ኒውካስል የሊጉ መከራው በፊት ሌላ ሁለት ነጥብም ጣለ ።
የአሰልጣኝ ሩበን አሞሪም በትኩረት የመከላከል ቁምነገር ዋጋ ትርጉሙን የረሳ የሚመስለው የ3-4 -3 የጨዋታ ቅርፅ ዛሬም እንደ ኩናህ ቡሩኖ አማድ ምቤሞ ማውንት የመሳሰሉ ከፍተኛ የማጥቃት አቅምን የተላበሱ የዩናይትድ ተፈጥሮአዊ ኮኮቦችን ግራ ቀኝ ሲያባክን አመሸ ።
አሰልጣኝ ሩበን አሞሪም ብቸኛው የመሃል ሜዳው ሽፋን ሰጪው ካሲሜሮ ቢጫ ካርድ ካሰጠው እንቅስቃሴው በኋላ በቀጣይ የቪላ ጨዋታ በ5 ተከታታይ ቢጫ ምክንያት እንደማይኖር እያወቀ እንደ ልብ በሚያፈስ የተከላካይ መስመሩ ሽፋን ላይ የተሻለ ከለላ በትግል ይሰጥ የነበረው የብራዚላዊ ታጋይ ኮኮብ ውጤታማ ግልጋሎት ላይ ኮቢ ማይኖን ጨምሮ እንደማጫወት ለምን ካሲሚሮን በማይኖ ቀይሮ እንዳስወጣው ከእራሱ ከአሰልጣኙ ውጭ የሚያውቅ እንደጠፋ ጨዋታው ተጠናቀቀ ።
በስምንት ጎል ትሪለር የታጀበው ጨዋታም 4ለ4 በሆነ የአቻ ውጤት ተጠናቀቀ ።
ሴሜዶ የክላይቨርት ልጅና ጓደኞቹ በነፃነት ከገናናው ሜዳ ኦልድትራፎርድ በበርንማውዝ መለያ ሲመላለሱ አመሹ ። የዩናይትድ የማጥቃት መስመር ጥራት ያላቸው ኮኮቦች በጨዋታው የነበረ ታታሪነት ዕድሎችን የመፍጠር ውጤታማነትና ልፋትም መና ቀረ ።
ማንቸስተርም ምስጋና ለግብ ጠባቂው ሴን ሌሜንስ ከሽንፈትም ለጥቂት ተረፈ ።
በእግር ኳስ ጨዋታ ያውም ማሸነፍን ዘላዓለማዊ ውርሱ አድርጎ በኖረው የዩናይትድ ታሪካዊ መለያ አሸናፊ ቡድኖችን ዳግም ለመገንባት ጥብቅ የመከላከል ቅርፅ መያዝ ከቅያሪ ውሳኔዎች አንስቶ የጨዋታ Game managment ጥያቄዎች ዛሬም የአሰልጣኙ ክፍተት ሆነው ቀጥለዋል ።
ጨዋታዎችን የማሸነፍ ታላቁ አላማ ትርጉምን የዘነጋ የሚመስለው የአሰልጣኝ ሩበን አሞሪም የ3-4 -3 የጨዋታ ሲስተም ዛሬም ዩናይትድ ቀድሞ ጎል አገባም መልሶ ተቆጠረበትም ዕንደገና መራ ወይ ተመራ በየትኛውም የጨዋታው ደቂቃ ለደቂቃዎች ፀንቶ የማይቆይ ልፍስፍስ እንደሆነ ወትሮ በካምቦሎጆው መድረክ የፈፀማቸው ህልሞቹ ሁሉ ቅዠት እንደሆኑበትም ከገናናው ክለብ ሜዳ ኦልድትራፎርድ መሻሻል ዕንኳ ብርቅ ሆኖ ቀጠለ ።
የሰኞ ምሽት ባልደረባው መከራም በውድድር ዓመቱ በማይጨበጥ የውጤት ጉጉት ርዶ የታላቁን ክለብ ዕውነተኛ መልክ ረስቶ ሲራኮት ውሎ ማደር ከጀመረ ከከራረመው ዓለም አቀፍ ደጋፊው ጋር ዩናይትድ እንደ ቆንጆ ልብ አንጠልጣይ ተከታታይ ፊልም የሄድ መለስ ጉዞው የሚቀጥል ይሆናል ።
tribune sport
4ለ4 በሆነ የአቻ ውጤት ተጠናቀቀ
#ethiopia | የዩናይትድ ሄድ መለስ ከኦልድትራፎርድ ቀጥሏል ። ምስጋና ለግብ ጠባቂው ሴን ሌሜንስ ይግባና ማንቸስተር ዩናይትድ ከሽንፈት እንደ ምንም ተረፈ ። መከላከልን የረሳው ነፃ አሳላፊ መንገድ የሆነው የዩናይትድ የተከላካይ መስመር ላይ የበርንማውዝ ኮኮቦች እንደ ልብ ተመላለሱ።
በስምንት ጎል ትሪለር የታጀበው ለገለልተኛ ተመልካቾች ብቻ አዝናኝ የነበረው ጨዋታም በ4 አቻ ተጠናቀቀ ።
መላጣው ዳኛ ሳይመን ኹፐር የመሩት ጨዋታም ከ99 ደቂቃ በላይ ዘልቆ ከ40 በላይ ሙከራዎችን አሳየ ። ማንቸስተር ዩናይትድ ከዕሁድ እስከ ዕሁድ ተጫወተ ከሰኞ እስከ ሰኞ ወይ ዐርብ እና ቅዳሜ ቢጫወት በወትሮ የተናፈቀ የታላቅነት ቅርፁ ደረጃ ውሎ ለማደር እንደ ተሳነው ዛሬም አለ ። እየመራ የሚለቀውን ጨዋታ ከሽንፈት ድኖም አጠናቀቀ ።
አንድ ሳምንት ሙሉ እያረፈ የሚጫወተው ዩናይትድ ካለፉት ሶስት በሜዳው ካደረጋቸው የሊጉ ጨዋታዎቹ ማግኘት ከነበረበት ዘጠኝ ነጥብ ሰባት ያህሉንም ጣለ ። ዩናይትድ ካለፉት ሰባት ተከታታይ ጨዋታዎቹም ማሸነፍ የቻለውም ሁለቱን ብቻ ነው ።
ዩናይትድ ወሳኝ እንደ አማድ ምቤሞ ያለ ተጨዋቾቹን ወደ Afcon ልኮ ከሚያደርጋቸው የBoxing Day እና አዲስ ዓመት ዋዜማ ቀጣይ ተከታታይ የቪላ እና ኒውካስል የሊጉ መከራው በፊት ሌላ ሁለት ነጥብም ጣለ ።
የአሰልጣኝ ሩበን አሞሪም በትኩረት የመከላከል ቁምነገር ዋጋ ትርጉሙን የረሳ የሚመስለው የ3-4 -3 የጨዋታ ቅርፅ ዛሬም እንደ ኩናህ ቡሩኖ አማድ ምቤሞ ማውንት የመሳሰሉ ከፍተኛ የማጥቃት አቅምን የተላበሱ የዩናይትድ ተፈጥሮአዊ ኮኮቦችን ግራ ቀኝ ሲያባክን አመሸ ።
አሰልጣኝ ሩበን አሞሪም ብቸኛው የመሃል ሜዳው ሽፋን ሰጪው ካሲሜሮ ቢጫ ካርድ ካሰጠው እንቅስቃሴው በኋላ በቀጣይ የቪላ ጨዋታ በ5 ተከታታይ ቢጫ ምክንያት እንደማይኖር እያወቀ እንደ ልብ በሚያፈስ የተከላካይ መስመሩ ሽፋን ላይ የተሻለ ከለላ በትግል ይሰጥ የነበረው የብራዚላዊ ታጋይ ኮኮብ ውጤታማ ግልጋሎት ላይ ኮቢ ማይኖን ጨምሮ እንደማጫወት ለምን ካሲሚሮን በማይኖ ቀይሮ እንዳስወጣው ከእራሱ ከአሰልጣኙ ውጭ የሚያውቅ እንደጠፋ ጨዋታው ተጠናቀቀ ።
በስምንት ጎል ትሪለር የታጀበው ጨዋታም 4ለ4 በሆነ የአቻ ውጤት ተጠናቀቀ ።
ሴሜዶ የክላይቨርት ልጅና ጓደኞቹ በነፃነት ከገናናው ሜዳ ኦልድትራፎርድ በበርንማውዝ መለያ ሲመላለሱ አመሹ ። የዩናይትድ የማጥቃት መስመር ጥራት ያላቸው ኮኮቦች በጨዋታው የነበረ ታታሪነት ዕድሎችን የመፍጠር ውጤታማነትና ልፋትም መና ቀረ ።
ማንቸስተርም ምስጋና ለግብ ጠባቂው ሴን ሌሜንስ ከሽንፈትም ለጥቂት ተረፈ ።
በእግር ኳስ ጨዋታ ያውም ማሸነፍን ዘላዓለማዊ ውርሱ አድርጎ በኖረው የዩናይትድ ታሪካዊ መለያ አሸናፊ ቡድኖችን ዳግም ለመገንባት ጥብቅ የመከላከል ቅርፅ መያዝ ከቅያሪ ውሳኔዎች አንስቶ የጨዋታ Game managment ጥያቄዎች ዛሬም የአሰልጣኙ ክፍተት ሆነው ቀጥለዋል ።
ጨዋታዎችን የማሸነፍ ታላቁ አላማ ትርጉምን የዘነጋ የሚመስለው የአሰልጣኝ ሩበን አሞሪም የ3-4 -3 የጨዋታ ሲስተም ዛሬም ዩናይትድ ቀድሞ ጎል አገባም መልሶ ተቆጠረበትም ዕንደገና መራ ወይ ተመራ በየትኛውም የጨዋታው ደቂቃ ለደቂቃዎች ፀንቶ የማይቆይ ልፍስፍስ እንደሆነ ወትሮ በካምቦሎጆው መድረክ የፈፀማቸው ህልሞቹ ሁሉ ቅዠት እንደሆኑበትም ከገናናው ክለብ ሜዳ ኦልድትራፎርድ መሻሻል ዕንኳ ብርቅ ሆኖ ቀጠለ ።
የሰኞ ምሽት ባልደረባው መከራም በውድድር ዓመቱ በማይጨበጥ የውጤት ጉጉት ርዶ የታላቁን ክለብ ዕውነተኛ መልክ ረስቶ ሲራኮት ውሎ ማደር ከጀመረ ከከራረመው ዓለም አቀፍ ደጋፊው ጋር ዩናይትድ እንደ ቆንጆ ልብ አንጠልጣይ ተከታታይ ፊልም የሄድ መለስ ጉዞው የሚቀጥል ይሆናል ።
tribune sport
8 months ago
ጥቋቁር ድመቶቹ በደርቢው ቀን
#ethiopia | የተቀናቃኝኘት ባላንጣነት ጥግ ከታይኒሳይዱ ዓለም ሲመነዘር የተጋጣሚ ስምን በስቴዲየም ስክሪን ላይ ላለመጥራት እንግዶቹ ብሎ እስከመፃፍ ያደርሳል ።
ይህ ኒውካስትል የሚባለውን ክፉ ተቀናቃኝ ጎረቤትን ከታይኒሳይድ ደርቢ በስቴዲየም ኦፍ ላይት ላለመጥራት የተሄደ የጥቃቁር ድመቶቹ የዘመነው ትንኮሳ ርቀት ነው ። እናም ሰንደርላንድ ከእንግዶቹ የተጠበቀው የታይኒሳይድ ደርቢ በBlack Cats አሸናፊነት ተጠናቋል ።
ታይኒሳይድም የጥቋቁር ድመቱ ሆና ውላ በድል ደምቃ ታመሻለች ። ማግፓይሱም ከዋሻቸው ይደበቃሉ ። ሰንደርላንድ ወደ ሊጉ ባደገበት ዓመት ሲቀልድበት የኖረው የቅርብ ጎረቤቱን ኒውካስትልን በሜዳው አሸንፎ ደጋፊውን አስፈንጥዟል ። የግራኒት ዣካ እና ጓደኞቹ በፓሽን የተሞላ ተጋድሎ ዛሬም በደርቢው ወሳኝ የጨዋታ ቀን ጎረቤት ኒውካስልን 1ለ0 ረቷል ። የሰንደርላንድ የሜዳው አስደናቂ ያለ መሸነፍ ጉዞም ቀጥሏል ። ሌንጎው ጀርመናዊው የሩዲ ቮለር አምሳያ ዎልትሜድ በእራሱ መረብ ላይ ያስቆጠራት ጎል ክለቡ ኒውካስትልን በወሳኙ ጨዋታ ቁማር ያስበላ ሆኗል ። ከሰሜን ምስራቅ እንግሊዝ ታይኒሳይድ ዓለም እንግዶቹ ኒውካስትሎች ለነገ የመልስ የሜዳቸው ቀጠሮ በልባቸው እየዛቱ በአጀብ ስቴዲየም ኦፍ ላይትን ለቀዋል ።
ሰንደርላንድም ከጎረቤቱ በ4 ነጥብ ሮቆ በደረጃ ሰንጠረዡ 7ኛ ደረጃ በ26 ነጥቦች ተቀምጧል ።
በsuper sunfay ወደ ደቡብ ለንደን ያቀናው ሲቲ ፓላስን አፍዝዞ 3ለ0 ረቷል ። ሮቦቱ ሃላንድ በሲዝኑ 35 ጎሎች በሁሉም መድረክ የደረሰበት አስደናቂ ጉዞውን ቀጥሏል ። ፊል ፎደን ከሃላንድ ሁለት ጎሎች በተጨማሪ የተገኘችው ጎል ባለቤት ነው ። ሲቲ ከፈረንሳዊው ቼርኪ ቀልብ ገዢ እንቅስቃሴ ጋር የሊጉ መሪ አርሰናል ዋና ስጋት ሆኖ በወሳኙ ታህሳስ ወር አጋማሽ መድፈኛው አንገት ስር መተንፈሱን ቀጥሏል ። አራተኛው ተከታታይ ጨዋታ የሊጉ ድልም በምቾት ከሲቲዝንስ ዓለም ከማስተሩ ጋርዲዮላ ተፅእኖ
ጋር አስመዝግቧል ። የኦሊቨር ግላስነር ፓላስ የወትሮ የሜዳው ላይ አስቸጋሪነት ቀስ በቀስ እየደበዘ መጥቷል ።
በsuper sunday ሌላ ጨዋታ የዩናይ ኤምሬ አስቶን ቪላ ዌስትሃምን በገዛ ሜዳው ኤልዛቤት ፓርክ 3ለ2 ረቶ ሌላኛው የሻምፒዮንነት ፉክክሩ በወጥነት የተቃኘው ጠንካራው ቡድን ሆኗል ። ቪላ ከአርሰናል በ3 ነጥብ ርቆ ከሲቲ በ1 ነጥብ ብቻ ዝቅ ብሎ የክሪስማስ ሰሞን የፌስቲቭ ፔሬድ ጨዋታዎች ድምቀት ሆኗል ። ወደ ፎረስት ያቀናው ቶተንሃም በሾን ዳች ኖቲግሃም 3ለ0 ተገርፎ ተመልሷል ። የዶሮዋ የአሰልጣኝ ቶማስ ፍራንክ ህይወትም ከድጡ ወደ ማጡ ሆኗል ።
ነገ የሰኞ ምሽት ባልደረባው ዩናይትድ በገናና ስቴዲየሙ ኦልድትራፎርድ ከበርንማውዝ 5:00 ላይ ይጫወታል ።
tribune sport
#ethiopia | የተቀናቃኝኘት ባላንጣነት ጥግ ከታይኒሳይዱ ዓለም ሲመነዘር የተጋጣሚ ስምን በስቴዲየም ስክሪን ላይ ላለመጥራት እንግዶቹ ብሎ እስከመፃፍ ያደርሳል ።
ይህ ኒውካስትል የሚባለውን ክፉ ተቀናቃኝ ጎረቤትን ከታይኒሳይድ ደርቢ በስቴዲየም ኦፍ ላይት ላለመጥራት የተሄደ የጥቃቁር ድመቶቹ የዘመነው ትንኮሳ ርቀት ነው ። እናም ሰንደርላንድ ከእንግዶቹ የተጠበቀው የታይኒሳይድ ደርቢ በBlack Cats አሸናፊነት ተጠናቋል ።
ታይኒሳይድም የጥቋቁር ድመቱ ሆና ውላ በድል ደምቃ ታመሻለች ። ማግፓይሱም ከዋሻቸው ይደበቃሉ ። ሰንደርላንድ ወደ ሊጉ ባደገበት ዓመት ሲቀልድበት የኖረው የቅርብ ጎረቤቱን ኒውካስትልን በሜዳው አሸንፎ ደጋፊውን አስፈንጥዟል ። የግራኒት ዣካ እና ጓደኞቹ በፓሽን የተሞላ ተጋድሎ ዛሬም በደርቢው ወሳኝ የጨዋታ ቀን ጎረቤት ኒውካስልን 1ለ0 ረቷል ። የሰንደርላንድ የሜዳው አስደናቂ ያለ መሸነፍ ጉዞም ቀጥሏል ። ሌንጎው ጀርመናዊው የሩዲ ቮለር አምሳያ ዎልትሜድ በእራሱ መረብ ላይ ያስቆጠራት ጎል ክለቡ ኒውካስትልን በወሳኙ ጨዋታ ቁማር ያስበላ ሆኗል ። ከሰሜን ምስራቅ እንግሊዝ ታይኒሳይድ ዓለም እንግዶቹ ኒውካስትሎች ለነገ የመልስ የሜዳቸው ቀጠሮ በልባቸው እየዛቱ በአጀብ ስቴዲየም ኦፍ ላይትን ለቀዋል ።
ሰንደርላንድም ከጎረቤቱ በ4 ነጥብ ሮቆ በደረጃ ሰንጠረዡ 7ኛ ደረጃ በ26 ነጥቦች ተቀምጧል ።
በsuper sunfay ወደ ደቡብ ለንደን ያቀናው ሲቲ ፓላስን አፍዝዞ 3ለ0 ረቷል ። ሮቦቱ ሃላንድ በሲዝኑ 35 ጎሎች በሁሉም መድረክ የደረሰበት አስደናቂ ጉዞውን ቀጥሏል ። ፊል ፎደን ከሃላንድ ሁለት ጎሎች በተጨማሪ የተገኘችው ጎል ባለቤት ነው ። ሲቲ ከፈረንሳዊው ቼርኪ ቀልብ ገዢ እንቅስቃሴ ጋር የሊጉ መሪ አርሰናል ዋና ስጋት ሆኖ በወሳኙ ታህሳስ ወር አጋማሽ መድፈኛው አንገት ስር መተንፈሱን ቀጥሏል ። አራተኛው ተከታታይ ጨዋታ የሊጉ ድልም በምቾት ከሲቲዝንስ ዓለም ከማስተሩ ጋርዲዮላ ተፅእኖ
ጋር አስመዝግቧል ። የኦሊቨር ግላስነር ፓላስ የወትሮ የሜዳው ላይ አስቸጋሪነት ቀስ በቀስ እየደበዘ መጥቷል ።
በsuper sunday ሌላ ጨዋታ የዩናይ ኤምሬ አስቶን ቪላ ዌስትሃምን በገዛ ሜዳው ኤልዛቤት ፓርክ 3ለ2 ረቶ ሌላኛው የሻምፒዮንነት ፉክክሩ በወጥነት የተቃኘው ጠንካራው ቡድን ሆኗል ። ቪላ ከአርሰናል በ3 ነጥብ ርቆ ከሲቲ በ1 ነጥብ ብቻ ዝቅ ብሎ የክሪስማስ ሰሞን የፌስቲቭ ፔሬድ ጨዋታዎች ድምቀት ሆኗል ። ወደ ፎረስት ያቀናው ቶተንሃም በሾን ዳች ኖቲግሃም 3ለ0 ተገርፎ ተመልሷል ። የዶሮዋ የአሰልጣኝ ቶማስ ፍራንክ ህይወትም ከድጡ ወደ ማጡ ሆኗል ።
ነገ የሰኞ ምሽት ባልደረባው ዩናይትድ በገናና ስቴዲየሙ ኦልድትራፎርድ ከበርንማውዝ 5:00 ላይ ይጫወታል ።
tribune sport
Sponsored by
Surafel
8 months ago
የፔፕ ጋርዲዮላ ማንቸስተር ሲቲ ...
#ethiopia | የሲቲዝንስ ውሃ ሰሚያዊ ፌራሪ በወርሃ ታህስስ ጅማሮ ወደፊት ተስፈንጥሯል ። ማስተሩ ከደቀመዝሙሩ ጀርባ ተቀምጧል አርሰናል በቪላ መሸነፉን ታዝቦ የግራኒት ዣካ ሰንደርላንድን ያስተናገደው ሲቲ በምቾት 3ለ0 ረቷል ።
ከመድፈኛው ያለውን የነጥብ ልዩነት ባለፉት 3 ጨዋታዎች ብቻ በነበረው 100% የማሸነፍ ጉዞ በቀናቶች ልዩነት ውስጥ ከሰባት ወደ ሁለት ነጥቦች አጥቧል ።
ሽንፈት ረስቶ የከረመው የማይክ አርቴታ አርሰናል አንገት ስር ሲቲ ይተነፍስ ጀምሯል ። ወደ ሳውዝ ኮስት ያቀናው ሚስተር ቼልሲ ዛሬም ነጥብ ጥሏል ። ቼልሲ ከለንደን ደርቢ ተጋድሎው በኋላ ያለ ጦረኛው ሞይሴስ ካይሲዶ ቆሌው እንደተገፈፈ ቀጥሏል ።
የማሬስካ ቼልሲ በወጥነት የመቃኘት አባዜ ችግር የሰሚያዊ ለባሹ ዕውነተኛው መልክ ሆኖ በሲዝኑ ዛሬም ከበርንማውዝ አቻ በመውጣት ቀጥሏል ።
ምስጋና ለዩናይ ኤምሬ አስቶን ቪላ ይግባና እያለ የፔፕ ጋርዲዮላ ማንቸስተር ሲቲ በወሳኙ ታህስስ ወር የሊጉ መሪ አርሰናልን ተጠግቷል ።
የቀድሞው የአርሰናል አሰልጣኝ ኤምሬ በsuper Saturday 15 ኛ ሳምንት 18 ጨዋታ ሳይሸነፍ የዘለቀው አርሰናልን ከቪላ ፓርክ ረተው የፕሪሚየር ሊጉ ቀጣይ አጓጊ ፍክክር ጣዕም ዋናው ቅመም ሆነው እየተወደሱ ነው ።
tribun sport
#ethiopia | የሲቲዝንስ ውሃ ሰሚያዊ ፌራሪ በወርሃ ታህስስ ጅማሮ ወደፊት ተስፈንጥሯል ። ማስተሩ ከደቀመዝሙሩ ጀርባ ተቀምጧል አርሰናል በቪላ መሸነፉን ታዝቦ የግራኒት ዣካ ሰንደርላንድን ያስተናገደው ሲቲ በምቾት 3ለ0 ረቷል ።
ከመድፈኛው ያለውን የነጥብ ልዩነት ባለፉት 3 ጨዋታዎች ብቻ በነበረው 100% የማሸነፍ ጉዞ በቀናቶች ልዩነት ውስጥ ከሰባት ወደ ሁለት ነጥቦች አጥቧል ።
ሽንፈት ረስቶ የከረመው የማይክ አርቴታ አርሰናል አንገት ስር ሲቲ ይተነፍስ ጀምሯል ። ወደ ሳውዝ ኮስት ያቀናው ሚስተር ቼልሲ ዛሬም ነጥብ ጥሏል ። ቼልሲ ከለንደን ደርቢ ተጋድሎው በኋላ ያለ ጦረኛው ሞይሴስ ካይሲዶ ቆሌው እንደተገፈፈ ቀጥሏል ።
የማሬስካ ቼልሲ በወጥነት የመቃኘት አባዜ ችግር የሰሚያዊ ለባሹ ዕውነተኛው መልክ ሆኖ በሲዝኑ ዛሬም ከበርንማውዝ አቻ በመውጣት ቀጥሏል ።
ምስጋና ለዩናይ ኤምሬ አስቶን ቪላ ይግባና እያለ የፔፕ ጋርዲዮላ ማንቸስተር ሲቲ በወሳኙ ታህስስ ወር የሊጉ መሪ አርሰናልን ተጠግቷል ።
የቀድሞው የአርሰናል አሰልጣኝ ኤምሬ በsuper Saturday 15 ኛ ሳምንት 18 ጨዋታ ሳይሸነፍ የዘለቀው አርሰናልን ከቪላ ፓርክ ረተው የፕሪሚየር ሊጉ ቀጣይ አጓጊ ፍክክር ጣዕም ዋናው ቅመም ሆነው እየተወደሱ ነው ።
tribun sport
8 months ago
ሲቲ ወሳኝ ድል ሲያሳካ ቼልሲ ነጥብ ጥሏል !
#ethiopia | ማንችስተር ሲቲ ከሰንደርላንድ ጋር ያደረገውን የፕርሚየር ሊግ መርሐግብር 3ለ0 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ችሏል።
የማንችስተር ሲቲን የማሸነፊያ ግቦች ሩበን ዲያስ ፣ ግቫርዲዮል እና ፊል ፎደን አስቆጥረዋል።
ማንችስተር ሲቲ ማሸነፉን ተከትሎ ከሊጉ መሪ አርሰናል ያለውን የነጥብ ልዩነት ወደ ሁለት አጥብቧል።
የምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ በበኩሉ ከበርንማውዝ ያደረገውን መርሐግብር 0ለ0 በሆነ አቻ ውጤት አጠናቋል።
በሌሎች ጨዋታዎች
- ኤቨርተን ኖቲንግሃም ፎረስትን 2ለ0
- ኒውካስል ዩናይትድ በርንሌይን 2ለ1
- ቶተንሀም ብሬንትፎርድ 2ለ0 ማሸነፍ ችለዋል።
የሊግ ደረጃቸው ምን ይመስላል ?
2️⃣ ማንችስተር ሲቲ :- 31 ነጥብ
4️⃣ ቼልሲ :- 25 ነጥብ
5️⃣ ኤቨርተን :- 24 ነጥብ
7️⃣ ሰንደርላንድ :- 23 ነጥብ
ቀጣይ መርሐግብር ?
ማክሰኞ - አታላንታ ከ ቼልሲ ( ሻምፒየንስ ሊግ )
እሮብ - ሪያል ማድሪድ ከ ማንችስተር ሲቲ ( ሻምፒየንስ ሊግ )
#ts #sport #gtmc
#ethiopia | ማንችስተር ሲቲ ከሰንደርላንድ ጋር ያደረገውን የፕርሚየር ሊግ መርሐግብር 3ለ0 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ችሏል።
የማንችስተር ሲቲን የማሸነፊያ ግቦች ሩበን ዲያስ ፣ ግቫርዲዮል እና ፊል ፎደን አስቆጥረዋል።
ማንችስተር ሲቲ ማሸነፉን ተከትሎ ከሊጉ መሪ አርሰናል ያለውን የነጥብ ልዩነት ወደ ሁለት አጥብቧል።
የምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ በበኩሉ ከበርንማውዝ ያደረገውን መርሐግብር 0ለ0 በሆነ አቻ ውጤት አጠናቋል።
በሌሎች ጨዋታዎች
- ኤቨርተን ኖቲንግሃም ፎረስትን 2ለ0
- ኒውካስል ዩናይትድ በርንሌይን 2ለ1
- ቶተንሀም ብሬንትፎርድ 2ለ0 ማሸነፍ ችለዋል።
የሊግ ደረጃቸው ምን ይመስላል ?
2️⃣ ማንችስተር ሲቲ :- 31 ነጥብ
4️⃣ ቼልሲ :- 25 ነጥብ
5️⃣ ኤቨርተን :- 24 ነጥብ
7️⃣ ሰንደርላንድ :- 23 ነጥብ
ቀጣይ መርሐግብር ?
ማክሰኞ - አታላንታ ከ ቼልሲ ( ሻምፒየንስ ሊግ )
እሮብ - ሪያል ማድሪድ ከ ማንችስተር ሲቲ ( ሻምፒየንስ ሊግ )
#ts #sport #gtmc
9 months ago
ሊቨርፑል በሜዳው ተሸነፈ
በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊቨርፑል በሜዳው በኖቲንግሃም ፎረስት 3 ለ 0 ተሸንፏል፡፡
12 ሠአት ላይ በተደረገው ጨዋታ የኖቲንግሃም ፎረስትን የማሸነፊያ ጎሎች ሙሪሎ፣ ሳቮና እና ጊብስ ኋይት አስቆጥረዋል፡፡
በሌሎች ጨዋታዎች ብራይተን ብሬንትፎርድን 2 ለ 1፣ ክሪስታል ፓላስ ዎልቭስን 2 ለ 0፣ ፉልሃም ሰንደርላንድን 1 ለ 0 ሲያሸንፉ፥ በርንማውዝ ከ ዌስትሃም ዩናይትድ ሁለት አቻ ተለያይተዋል።
seledadotio
seledadotio
በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊቨርፑል በሜዳው በኖቲንግሃም ፎረስት 3 ለ 0 ተሸንፏል፡፡
12 ሠአት ላይ በተደረገው ጨዋታ የኖቲንግሃም ፎረስትን የማሸነፊያ ጎሎች ሙሪሎ፣ ሳቮና እና ጊብስ ኋይት አስቆጥረዋል፡፡
በሌሎች ጨዋታዎች ብራይተን ብሬንትፎርድን 2 ለ 1፣ ክሪስታል ፓላስ ዎልቭስን 2 ለ 0፣ ፉልሃም ሰንደርላንድን 1 ለ 0 ሲያሸንፉ፥ በርንማውዝ ከ ዌስትሃም ዩናይትድ ሁለት አቻ ተለያይተዋል።
seledadotio
seledadotio
Sponsored by
Surafel
Comments