ሲቲ ወሳኝ ድል ሲያሳካ ቼልሲ ነጥብ ጥሏል !
#ethiopia | ማንችስተር ሲቲ ከሰንደርላንድ ጋር ያደረገውን የፕርሚየር ሊግ መርሐግብር 3ለ0 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ችሏል።
የማንችስተር ሲቲን የማሸነፊያ ግቦች ሩበን ዲያስ ፣ ግቫርዲዮል እና ፊል ፎደን አስቆጥረዋል።
ማንችስተር ሲቲ ማሸነፉን ተከትሎ ከሊጉ መሪ አርሰናል ያለውን የነጥብ ልዩነት ወደ ሁለት አጥብቧል።
የምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ በበኩሉ ከበርንማውዝ ያደረገውን መርሐግብር 0ለ0 በሆነ አቻ ውጤት አጠናቋል።
በሌሎች ጨዋታዎች
- ኤቨርተን ኖቲንግሃም ፎረስትን 2ለ0
- ኒውካስል ዩናይትድ በርንሌይን 2ለ1
- ቶተንሀም ብሬንትፎርድ 2ለ0 ማሸነፍ ችለዋል።
የሊግ ደረጃቸው ምን ይመስላል ?
2️⃣ ማንችስተር ሲቲ :- 31 ነጥብ
4️⃣ ቼልሲ :- 25 ነጥብ
5️⃣ ኤቨርተን :- 24 ነጥብ
7️⃣ ሰንደርላንድ :- 23 ነጥብ
ቀጣይ መርሐግብር ?
ማክሰኞ - አታላንታ ከ ቼልሲ ( ሻምፒየንስ ሊግ )
እሮብ - ሪያል ማድሪድ ከ ማንችስተር ሲቲ ( ሻምፒየንስ ሊግ )
#ts #sport #gtmc
#ethiopia | ማንችስተር ሲቲ ከሰንደርላንድ ጋር ያደረገውን የፕርሚየር ሊግ መርሐግብር 3ለ0 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ችሏል።
የማንችስተር ሲቲን የማሸነፊያ ግቦች ሩበን ዲያስ ፣ ግቫርዲዮል እና ፊል ፎደን አስቆጥረዋል።
ማንችስተር ሲቲ ማሸነፉን ተከትሎ ከሊጉ መሪ አርሰናል ያለውን የነጥብ ልዩነት ወደ ሁለት አጥብቧል።
የምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ በበኩሉ ከበርንማውዝ ያደረገውን መርሐግብር 0ለ0 በሆነ አቻ ውጤት አጠናቋል።
በሌሎች ጨዋታዎች
- ኤቨርተን ኖቲንግሃም ፎረስትን 2ለ0
- ኒውካስል ዩናይትድ በርንሌይን 2ለ1
- ቶተንሀም ብሬንትፎርድ 2ለ0 ማሸነፍ ችለዋል።
የሊግ ደረጃቸው ምን ይመስላል ?
2️⃣ ማንችስተር ሲቲ :- 31 ነጥብ
4️⃣ ቼልሲ :- 25 ነጥብ
5️⃣ ኤቨርተን :- 24 ነጥብ
7️⃣ ሰንደርላንድ :- 23 ነጥብ
ቀጣይ መርሐግብር ?
ማክሰኞ - አታላንታ ከ ቼልሲ ( ሻምፒየንስ ሊግ )
እሮብ - ሪያል ማድሪድ ከ ማንችስተር ሲቲ ( ሻምፒየንስ ሊግ )
#ts #sport #gtmc
6 months ago