5 days ago
🚨😱 በአዲስ አበባ የመሰረተ ልማት ዝርፊያ ምን ያህል አሳሳቢ ደረጃ ላይ ደርሷል?
ይህ ቪዲዮ የሚያሳየው ሰሚት ኮንዶሚኒየም (ኤል ጂ ኮሌጅ አካባቢ) የተፈጸመውን አሳዛኝ የንብረት ዝርፊያ ነው! ከዚህ ቀደም በመንገድ መብራት ምሰሶዎች (ፖሎች) ላይ የነበሩ የኤሌክትሪክ ገመዶች ተዘርፈው ምንም ዓይነት የእርምት እርምጃ እና ቁጥጥር ባለመደረጉ፣ አሁን ደግሞ ሌቦች ዓይን ባወጣ ድፍረት መሬት በመቆፈር የከርሰ ምድር የመንገድ ዳር መብራት ገመዶችን በቪዲዮው በምታዩት መልኩ ዘርፈው ወስደዋል!
ለዘ-ሐበሻ በደረሰው መረጃ መሠረት፤ በዚህ ጥፋት ምክንያት በግቢው ውስጥ ያሉት የመንገድ ዳር መብራቶች ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ ከጥቅም ውጭ ሆነዋል።
አካባቢው በጨለማ በመዋጡ ለነዋሪዎች ደህንነት እጅግ አስጊ ሆኗል!
ይህ የህዝብ እና የሀገር ሀብት ውድመት ዝም ተብሎ ሊታለፍ አይገባም! ቪዲዮውን ሼር (Share) በማድረግ ለሚመለከተው አካል ድምጻችንን እናድርስ! #addisababa #ethiopia #summitcondominium #addisababacity #ethiopiannews
8 days ago
የሞተው ሕያው የሆነበት ማሩ ከዋሻ የሚፈስበት አስደናቂው ስፍራ
♦️ሙት አንሳ ማር ቅዱስ ሚካኤል አንድነት ገዳም
#ethiopia | በማዕከላዊ ጎንደር ሀገረ ስብከት ምስራቅ በለሳ ወረዳ፣ ጎጋ ቀበሌ የሚገኘው የሙት አንሳ ማር ቅዱስ ሚካኤል አንድነት ገዳም፤ የቀደመ ታሪኩን ፣ የተፈጥሮ ግርማውንና ታአምራት በአንድ ላይ የያዘ ድንቅ መንፈሳዊ ስፍራ ነው።
አባቶች እንደሚያስረዱት የስፍራው የቀደመ መጠሪያ "ዛጅር ማኤል" ይሰኝ ነበር። ይህ ስም "ዛጅር" ማለት ውሃ በደረቅ አለት ላይ ፈንጥቆ የሚወጣበትን አቅጣጫ ሲያመላክት፣ "ማ" ዋሻውን፣ "ኤል" ደግሞ የሰማይ አምላክን በመወከል እግዚአብሔር በድንቅ ሁኔታ በደረቅ አለት ላይ ውሃ የፈነጠቀበት ስፍራ መሆኑን ይናገራሉ።
የሙት አንሳ ማር ቅዱስ ሚካኤል አንድነት ገዳም የስብከተ ወንጌል ኃላፊ እና ጸኃፊ አባ ብርሃነ ሠላም እንደሚገልጹት፣ የቦታው ተአምራዊ ጉዞ በይፋ ጎልቶ መታየት የጀመረው በ2013 ዓ.ም የጸበል አገልግሎት ሲጀመር ነው።
በተለይም የስፍራውን ስም ከአዲሱ ስያሜ ጋር ያያዘው ታዓምር በዚሁ ዘመን ተከስቷል። ከገዳሙ 12 ኪሎ ሜትር ያህል ርቀት ላይ በምትገኘው ዙ ሐሙሲት ከተማ አቅራቢያ የምትኖር አንዲት ሴት በጽኑ ታማ ወደ ህክምና ከተወሰደች በኋላ በቃሬዛ ላይ እያለች ህይወቷ ያልፋል።
በወቅቱ የጸበሉ አስተዳዳሪ የነበሩት አባት እና ሌሎች ካህናት አስከሬኑን ይዘው በመንገድ ላይ ሳሉ የእግዚአብሔርን ኃይል በማመን ቅዱስ ጸበሉን አፍሰው ረጩባት። በዚያው ቅጽበት የሞተችው ሴት ትንፋሽ ተመልሶላት ተነሳች፤ ሙሉ ፈውስ አግኝታም ድንቅ ምስክርነቷን ሰጠች።
ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ጸበሉ "ሙት አንሳ" የሚለውን ስያሜ አገኘ። በኋላም ከዋሻው በላይ ከሚንጠበጠበው ማር ጋር ተያይዞ "ሙት አንሳ ማር ቅዱስ ሚካኤል እና ቅድስት አርሴማ አንድነት ገዳም" ተብሎ መጠራት ጀመረ።
የገዳሙ መነኮሳት እንደሚናገሩት በዋሻው ጣሪያ ላይ ለዘመናት ሳይቆረጥ የቆየ ልዩ ማር ይገኛል። ይህ ማር በተለያዩ ጊዜያት በራዕይ "ተቆርጦ ለምእመናን ፈውስ ይሁን" የሚል መልእክት ይሰጥ የነበረ ቢሆንም፣ የቦታው ገደላማና አስፈሪ አቀማመጥ ማንም እንዲደፍረው አላደረገም።
ቆየት ብሎ መነኮሳቱ በጸሎትና በምህላ ሲገቡ ንቡ ቦታውን ለቆ ይወጣል። ማሩ አሁን ላይ እየተቆረጠ ለበርካታ ድውያናትና ምእመናን ዘላቂ ፈውስን በመስጠት ላይ ይገኛል።
ዛሬ ለቁጥር በርካታ የሆኑ መነኮሳት የሚኖሩበት ይህ ታላቅ ገዳም የተመሰረተው በአንድ አባት መንፈሳዊ ታዛዥነትና ጽናት ነው። አባ ብርሃነ ሠላም እንደሚያስረዱት፣ በ2009 ዓመተ ምህረት ግንቦት 21 ከሌሊቱ 10 ሰዓት ላይ አባ ብርሃነ ማርያም ከድዊ አንሳ ቅዱስ ጊዮርጊስ ገዳም ተነስተው ወደ ቤተክርስቲያን ሲሄዱ በፊታቸው የተለየ ብርሃን እየመራቸው
ቦታው ይደርሳሉ።
ያን ብርሃን እየተከተሉ የሶስት ሰዓት መንገድ በእግር ተጉዘው አሁን ገዳሙ በሚገኝበት ስፍራ ሲደርሱ ብርሃኑ ተሰወረባቸው። በወቅቱ ምንም ዓይነት መኖሪያ ቤትና መጠለያ በሌለበት፣ የክረምቱ ዝናብና ቅዝቃዜ በበዛበት ወቅት አባታችን በእርጥብ ዋሻ ውስጥ ማደር ጀመሩ።
እግዚአብሔርም በቸርነቱ የሚያድሩበትን ስፍራ ደረቅ በማድረግ ጠበቃቸው፤ የዕለት ምግባቸውንም የአካባቢው ህዝብና ጸበልተኞች እያመጡ ያቀርቡላቸው ነበር።
የአባታችንን ትምህርትና ተአምራዊ ፈውሱን ያዩ በርካታ መንፈሳውያን ልጆች በየጊዜው ወደ ስፍራው በመምጣታቸው የምናኔ ሀሳብ በብዙዎች ህሊና ውስጥ ሰረፀ። አባ ብርሃነ ሠላም አያይዘው እንደሚገልጹት፣ በ2011 ዓመተ ምህረት በአካባቢው ሰበካ ጉባኤ ድጋፍ የተገዙ በሬዎችን በመጠቀም መሬት ማረስና የጋራ ኑሮ ተጀመረ። በ2013 ዓመተ ምህረት የመነኮሳቱ ቁጥር ከመቶ በላይ በመድረሱ የአካባቢው ህዝብና ካህናት ተመካክረው ቦታ በመስጠታቸው ትንሽ መቃኞ ተሠርቶ ታቦተ ሚካኤል ገባ።
በመጨረሻም በ2014 ዓመተ ምህረት መስከረም 29 ቀን በማዕከላዊ ጎንደር ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በቡጽዕ አቡነ ዮሐንስ አባታዊ ቡራኬና ውሳኔ ገዳም የመሆን ሙሉ ክብሩንና ስያሜውን አገኘ።
ይህን መንፈሳዊና ታሪካዊ ገዳም የሚገኘው ከአዲስ አበባ
በሰሜን አቅጣጫ 667 ኪሎ ሜትር፣ ከባህርዳር ከተማ 183 ኪሎ ሜትር፣ ከዞኑ ጎንደር ከተማ በአዲስ ዘመን - እብናት -ጎሃላ 192 ኪሎ ሜትር እንዲሁም ከጎንደር ማክሰኚት- አረባያ -ጎሃላ 119 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የሚገኘው ሙት አንሳ ማር ቅዱስ ሚካኤል አንድነት ገዳም፤ በአባቶችና በእናቶች ጸሎትና በእግዚአብሔር ድንቅ ስራ እስከ ዛሬ የቆየ፣ ለትውልድ የሚተርፍ ታላቅ መንፈሳዊ አደራ ነው።
ይህ ገዳም ከተመሠረተበት ጊዜ አንሥቶ በርካታ ፈተናዎችን ተቋቁሞ ዛሬ ላይ ደርሷል። ከሰሞኑን በገዳሙና በአካባቢው በመዘዋወር እየተከናወኑ ያሉትን የልማት ሥራዎች ተመልክተናል፤ የተመለከትነውንም በተከታታይ ክፍሎች እናቀርብላችኋለን።
ጌትነት ተመስገን
📷 ከበደ መክብብ
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
#mutansa #ethiopianmonastery #gondarethiopia #ethiopianorthodox #spiritualjourney
♦️ሙት አንሳ ማር ቅዱስ ሚካኤል አንድነት ገዳም
#ethiopia | በማዕከላዊ ጎንደር ሀገረ ስብከት ምስራቅ በለሳ ወረዳ፣ ጎጋ ቀበሌ የሚገኘው የሙት አንሳ ማር ቅዱስ ሚካኤል አንድነት ገዳም፤ የቀደመ ታሪኩን ፣ የተፈጥሮ ግርማውንና ታአምራት በአንድ ላይ የያዘ ድንቅ መንፈሳዊ ስፍራ ነው።
አባቶች እንደሚያስረዱት የስፍራው የቀደመ መጠሪያ "ዛጅር ማኤል" ይሰኝ ነበር። ይህ ስም "ዛጅር" ማለት ውሃ በደረቅ አለት ላይ ፈንጥቆ የሚወጣበትን አቅጣጫ ሲያመላክት፣ "ማ" ዋሻውን፣ "ኤል" ደግሞ የሰማይ አምላክን በመወከል እግዚአብሔር በድንቅ ሁኔታ በደረቅ አለት ላይ ውሃ የፈነጠቀበት ስፍራ መሆኑን ይናገራሉ።
የሙት አንሳ ማር ቅዱስ ሚካኤል አንድነት ገዳም የስብከተ ወንጌል ኃላፊ እና ጸኃፊ አባ ብርሃነ ሠላም እንደሚገልጹት፣ የቦታው ተአምራዊ ጉዞ በይፋ ጎልቶ መታየት የጀመረው በ2013 ዓ.ም የጸበል አገልግሎት ሲጀመር ነው።
በተለይም የስፍራውን ስም ከአዲሱ ስያሜ ጋር ያያዘው ታዓምር በዚሁ ዘመን ተከስቷል። ከገዳሙ 12 ኪሎ ሜትር ያህል ርቀት ላይ በምትገኘው ዙ ሐሙሲት ከተማ አቅራቢያ የምትኖር አንዲት ሴት በጽኑ ታማ ወደ ህክምና ከተወሰደች በኋላ በቃሬዛ ላይ እያለች ህይወቷ ያልፋል።
በወቅቱ የጸበሉ አስተዳዳሪ የነበሩት አባት እና ሌሎች ካህናት አስከሬኑን ይዘው በመንገድ ላይ ሳሉ የእግዚአብሔርን ኃይል በማመን ቅዱስ ጸበሉን አፍሰው ረጩባት። በዚያው ቅጽበት የሞተችው ሴት ትንፋሽ ተመልሶላት ተነሳች፤ ሙሉ ፈውስ አግኝታም ድንቅ ምስክርነቷን ሰጠች።
ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ጸበሉ "ሙት አንሳ" የሚለውን ስያሜ አገኘ። በኋላም ከዋሻው በላይ ከሚንጠበጠበው ማር ጋር ተያይዞ "ሙት አንሳ ማር ቅዱስ ሚካኤል እና ቅድስት አርሴማ አንድነት ገዳም" ተብሎ መጠራት ጀመረ።
የገዳሙ መነኮሳት እንደሚናገሩት በዋሻው ጣሪያ ላይ ለዘመናት ሳይቆረጥ የቆየ ልዩ ማር ይገኛል። ይህ ማር በተለያዩ ጊዜያት በራዕይ "ተቆርጦ ለምእመናን ፈውስ ይሁን" የሚል መልእክት ይሰጥ የነበረ ቢሆንም፣ የቦታው ገደላማና አስፈሪ አቀማመጥ ማንም እንዲደፍረው አላደረገም።
ቆየት ብሎ መነኮሳቱ በጸሎትና በምህላ ሲገቡ ንቡ ቦታውን ለቆ ይወጣል። ማሩ አሁን ላይ እየተቆረጠ ለበርካታ ድውያናትና ምእመናን ዘላቂ ፈውስን በመስጠት ላይ ይገኛል።
ዛሬ ለቁጥር በርካታ የሆኑ መነኮሳት የሚኖሩበት ይህ ታላቅ ገዳም የተመሰረተው በአንድ አባት መንፈሳዊ ታዛዥነትና ጽናት ነው። አባ ብርሃነ ሠላም እንደሚያስረዱት፣ በ2009 ዓመተ ምህረት ግንቦት 21 ከሌሊቱ 10 ሰዓት ላይ አባ ብርሃነ ማርያም ከድዊ አንሳ ቅዱስ ጊዮርጊስ ገዳም ተነስተው ወደ ቤተክርስቲያን ሲሄዱ በፊታቸው የተለየ ብርሃን እየመራቸው
ቦታው ይደርሳሉ።
ያን ብርሃን እየተከተሉ የሶስት ሰዓት መንገድ በእግር ተጉዘው አሁን ገዳሙ በሚገኝበት ስፍራ ሲደርሱ ብርሃኑ ተሰወረባቸው። በወቅቱ ምንም ዓይነት መኖሪያ ቤትና መጠለያ በሌለበት፣ የክረምቱ ዝናብና ቅዝቃዜ በበዛበት ወቅት አባታችን በእርጥብ ዋሻ ውስጥ ማደር ጀመሩ።
እግዚአብሔርም በቸርነቱ የሚያድሩበትን ስፍራ ደረቅ በማድረግ ጠበቃቸው፤ የዕለት ምግባቸውንም የአካባቢው ህዝብና ጸበልተኞች እያመጡ ያቀርቡላቸው ነበር።
የአባታችንን ትምህርትና ተአምራዊ ፈውሱን ያዩ በርካታ መንፈሳውያን ልጆች በየጊዜው ወደ ስፍራው በመምጣታቸው የምናኔ ሀሳብ በብዙዎች ህሊና ውስጥ ሰረፀ። አባ ብርሃነ ሠላም አያይዘው እንደሚገልጹት፣ በ2011 ዓመተ ምህረት በአካባቢው ሰበካ ጉባኤ ድጋፍ የተገዙ በሬዎችን በመጠቀም መሬት ማረስና የጋራ ኑሮ ተጀመረ። በ2013 ዓመተ ምህረት የመነኮሳቱ ቁጥር ከመቶ በላይ በመድረሱ የአካባቢው ህዝብና ካህናት ተመካክረው ቦታ በመስጠታቸው ትንሽ መቃኞ ተሠርቶ ታቦተ ሚካኤል ገባ።
በመጨረሻም በ2014 ዓመተ ምህረት መስከረም 29 ቀን በማዕከላዊ ጎንደር ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በቡጽዕ አቡነ ዮሐንስ አባታዊ ቡራኬና ውሳኔ ገዳም የመሆን ሙሉ ክብሩንና ስያሜውን አገኘ።
ይህን መንፈሳዊና ታሪካዊ ገዳም የሚገኘው ከአዲስ አበባ
በሰሜን አቅጣጫ 667 ኪሎ ሜትር፣ ከባህርዳር ከተማ 183 ኪሎ ሜትር፣ ከዞኑ ጎንደር ከተማ በአዲስ ዘመን - እብናት -ጎሃላ 192 ኪሎ ሜትር እንዲሁም ከጎንደር ማክሰኚት- አረባያ -ጎሃላ 119 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የሚገኘው ሙት አንሳ ማር ቅዱስ ሚካኤል አንድነት ገዳም፤ በአባቶችና በእናቶች ጸሎትና በእግዚአብሔር ድንቅ ስራ እስከ ዛሬ የቆየ፣ ለትውልድ የሚተርፍ ታላቅ መንፈሳዊ አደራ ነው።
ይህ ገዳም ከተመሠረተበት ጊዜ አንሥቶ በርካታ ፈተናዎችን ተቋቁሞ ዛሬ ላይ ደርሷል። ከሰሞኑን በገዳሙና በአካባቢው በመዘዋወር እየተከናወኑ ያሉትን የልማት ሥራዎች ተመልክተናል፤ የተመለከትነውንም በተከታታይ ክፍሎች እናቀርብላችኋለን።
ጌትነት ተመስገን
📷 ከበደ መክብብ
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
#mutansa #ethiopianmonastery #gondarethiopia #ethiopianorthodox #spiritualjourney
16 days ago
በላሊበላ ተጓዡን ቱሪስት ያጭበረበሩት መነጋገሪያ ሆኗል።
ዳዉድ አኹንድዛዳ የተባለ አዘርባጃናዊ በተለያዩ ሀገራት እየተጓዘ የቱሪስት ስፍራዎችን እና የህዝቡን ህይወት አብሮ እየበላ ያስቃኛል። ሰሞኑን ኢትዮጵያ የመጣው Davud በላሊበላ በገጠመው ነገር በጣም እንዳዘነ ለዓለም ህዝብ በርካታ ተከታይ ባለው የዩቲዩብ ቻናሉ ተናግሮ መነጋገሪያ አድርጎታል።
በላሊበላ አብያተ ክርስቲያናት የነበረውን አስደናቂ ጉብኝት ተደንቆ በማድነቅ ወደ አንድ ምግብ ቤት የገባው ቱሪስቱ ፉል በአንባሻ ስለተመለከተ አዞ እየበላ እያለ "እንብላ" በማለት ምግብ ቤት ውስጥ ለሚገኙት ሁሉም ሰዎች ጮርናቄ ብስኩት በእሱ አጠራር "ዶናት" ስጪያቸው እኔ እከፍላለው በማለት እዛው ለሚገኘው አስተርጓሚ ተብዬ ይነግሯል እሷም ለሁሉም 20 ጮርናቄ ታድላለች።
ማጭበርሩ የመጣው ሂሳብ ሲከፈል ሲሆን አስተርጓሚ የተባለው አንድ ጮርናቄ 200 ብር ነው በማለት ዋጋ ሲነግረው የምግብ ቤቷ ባለቤት "ኧረ ተው 50 ብር ነው፣ የሰው ገንዘብ ምን ያደርግልኛል" ብትልም ሰሚ አላገኘችም።
ቱሪስቱም በዋጋው ስለተጠራጠረ ደግሞ ሲጠይቅ አስተርጓሚው የአንዱ ዋጋ 150 ብር እንደሆነ ይነግሯል፣ ቱሪስቱ በመገረም በመናደደ የ20 ጮርናቄ 3000 ብር ከፍሎ ቢወጣም እንደተጭበረበረ ስለገባው ሌላ ቤት ሄዶ ሲገዛ የአንዱ ዋጋ 50 ብር ብቻ እንደሆነ ይነግሩታል።
በጋበዝኩ ባበላው እንዴት ያጭበረብሩኛል በማለት "Getting Scammed In The Holiest Place In Africa (when kindness meets greed)" በማለት በለቀቀው ቪዲዮ በንዴት ቪዲዮ ላይ ሲናገር ይታያል። የገንዘብ ጉዳይ አይደለም የሚለው ቱሪስቱ በመንገድ ላይ ለበርካታ ሰዎች ብዙ ዶላር ድጋፍ አድርጊያለው ይህ ግን የእምነት ጉዳይ ነው ታማኝ መሆን አለባቸው ሲል በምሬት ተናግሯል።
በርካታ ኢትዮጵያዊያን በኮሜንት መስጫው ስር ገብተው ይቅርታ እየጠየቁት ይገኛሉ።
ዳዉድ አኹንድዛዳ የተባለ አዘርባጃናዊ በተለያዩ ሀገራት እየተጓዘ የቱሪስት ስፍራዎችን እና የህዝቡን ህይወት አብሮ እየበላ ያስቃኛል። ሰሞኑን ኢትዮጵያ የመጣው Davud በላሊበላ በገጠመው ነገር በጣም እንዳዘነ ለዓለም ህዝብ በርካታ ተከታይ ባለው የዩቲዩብ ቻናሉ ተናግሮ መነጋገሪያ አድርጎታል።
በላሊበላ አብያተ ክርስቲያናት የነበረውን አስደናቂ ጉብኝት ተደንቆ በማድነቅ ወደ አንድ ምግብ ቤት የገባው ቱሪስቱ ፉል በአንባሻ ስለተመለከተ አዞ እየበላ እያለ "እንብላ" በማለት ምግብ ቤት ውስጥ ለሚገኙት ሁሉም ሰዎች ጮርናቄ ብስኩት በእሱ አጠራር "ዶናት" ስጪያቸው እኔ እከፍላለው በማለት እዛው ለሚገኘው አስተርጓሚ ተብዬ ይነግሯል እሷም ለሁሉም 20 ጮርናቄ ታድላለች።
ማጭበርሩ የመጣው ሂሳብ ሲከፈል ሲሆን አስተርጓሚ የተባለው አንድ ጮርናቄ 200 ብር ነው በማለት ዋጋ ሲነግረው የምግብ ቤቷ ባለቤት "ኧረ ተው 50 ብር ነው፣ የሰው ገንዘብ ምን ያደርግልኛል" ብትልም ሰሚ አላገኘችም።
ቱሪስቱም በዋጋው ስለተጠራጠረ ደግሞ ሲጠይቅ አስተርጓሚው የአንዱ ዋጋ 150 ብር እንደሆነ ይነግሯል፣ ቱሪስቱ በመገረም በመናደደ የ20 ጮርናቄ 3000 ብር ከፍሎ ቢወጣም እንደተጭበረበረ ስለገባው ሌላ ቤት ሄዶ ሲገዛ የአንዱ ዋጋ 50 ብር ብቻ እንደሆነ ይነግሩታል።
በጋበዝኩ ባበላው እንዴት ያጭበረብሩኛል በማለት "Getting Scammed In The Holiest Place In Africa (when kindness meets greed)" በማለት በለቀቀው ቪዲዮ በንዴት ቪዲዮ ላይ ሲናገር ይታያል። የገንዘብ ጉዳይ አይደለም የሚለው ቱሪስቱ በመንገድ ላይ ለበርካታ ሰዎች ብዙ ዶላር ድጋፍ አድርጊያለው ይህ ግን የእምነት ጉዳይ ነው ታማኝ መሆን አለባቸው ሲል በምሬት ተናግሯል።
በርካታ ኢትዮጵያዊያን በኮሜንት መስጫው ስር ገብተው ይቅርታ እየጠየቁት ይገኛሉ።
17 days ago
ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖም መዘናጋት አያስፈልግም አሉ?
#ethiopia | በትራፊክ አደጋ አበረታች ለውጥ እየተመዘገበ ቢሆንም መዘናጋት ግና አያስፈልግም ብለዋል።
የአለም ጤና ድርጅ ሊቀመንበር ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖም በዓለም አቀፍ ደረጃ በትራፊክ አደጋ የሚደርሰው የሞት መጠን በ21 በመቶ መቀነሱ ተናግረዋል።
ቢሆንም የሰው ህይወትን ሙሉ በሙሉ ለመታደግ የበለጠ የተቀናጀ እና ጠንካራ እርምጃ እንደሚያስፈልግ ነው የገለፁት።
ይህ አበረታች ለውጥ ሀገራት በዘመናዊ እና ደህንነቱ በተጠበቀ የመንገድ መሠረተ ልማት ላይ ኢንቨስት ሲያደርጉ ውጤታማ ለውጥ ማምጣት እንደሚቻል የሚያሳይ ማሳያ ነው ብለዋል።
በተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተመድ) የዓለም አቀፍ የመንገድ ደህንነት ከፍተኛ ደረጃ ስብሰባ ላይ የተገኙት ሀገራት በመንገድ ደህንነት ጉዳይ ከፍተኛ ለውጥ እያስመዘገቡ ይገኛል ነው የተባለው።
ሀገራት የሚያወጧቸው ህጎችና ደንቦች ዜጋ ተኮር ማድረግ አለባቸው ብለዋል።
ተሽከርካሪዎች ለሰው ልጅ ደህንነት እና ለግለሰቦች እንቅስቃሴ ቅድሚያ በሚሰጥ መልኩ እንዲነደፉ የሚያበረታታ ነው።
በትራፊክ አደጋ የሚደርስው የዜጎች ሞት ቀላል በሆኑ ህጎች መከላከል የሚቻል መሆኑ መታሰብ ይኖርበታል ሲሉ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #worldhealthorganization #drtewodrosadehanom #roadaccidentsummit
#ethiopia | በትራፊክ አደጋ አበረታች ለውጥ እየተመዘገበ ቢሆንም መዘናጋት ግና አያስፈልግም ብለዋል።
የአለም ጤና ድርጅ ሊቀመንበር ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖም በዓለም አቀፍ ደረጃ በትራፊክ አደጋ የሚደርሰው የሞት መጠን በ21 በመቶ መቀነሱ ተናግረዋል።
ቢሆንም የሰው ህይወትን ሙሉ በሙሉ ለመታደግ የበለጠ የተቀናጀ እና ጠንካራ እርምጃ እንደሚያስፈልግ ነው የገለፁት።
ይህ አበረታች ለውጥ ሀገራት በዘመናዊ እና ደህንነቱ በተጠበቀ የመንገድ መሠረተ ልማት ላይ ኢንቨስት ሲያደርጉ ውጤታማ ለውጥ ማምጣት እንደሚቻል የሚያሳይ ማሳያ ነው ብለዋል።
በተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተመድ) የዓለም አቀፍ የመንገድ ደህንነት ከፍተኛ ደረጃ ስብሰባ ላይ የተገኙት ሀገራት በመንገድ ደህንነት ጉዳይ ከፍተኛ ለውጥ እያስመዘገቡ ይገኛል ነው የተባለው።
ሀገራት የሚያወጧቸው ህጎችና ደንቦች ዜጋ ተኮር ማድረግ አለባቸው ብለዋል።
ተሽከርካሪዎች ለሰው ልጅ ደህንነት እና ለግለሰቦች እንቅስቃሴ ቅድሚያ በሚሰጥ መልኩ እንዲነደፉ የሚያበረታታ ነው።
በትራፊክ አደጋ የሚደርስው የዜጎች ሞት ቀላል በሆኑ ህጎች መከላከል የሚቻል መሆኑ መታሰብ ይኖርበታል ሲሉ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #worldhealthorganization #drtewodrosadehanom #roadaccidentsummit
17 days ago
አትክልት ሻጯ ወ/ሮ ገነት ክንዱ የ3 ሚሊዮን ብር ሚሊዮን ሎተሪ ባለዕድል ሆኑ
#fastmereja I የወለጋ ነዋሪ የሆኑት ወ/ሮ ገነት ክንዱ ለአጭር የሥራ ጉዳይ ወደ አዲስ አበባ በመጡበት አጋጣሚ በቆረጡት የ100ኛ ዙር ሚሊዮን ሎተሪ ቲኬት በ5ኛ ዕጣ የ3 ሚሊዮን ብር ባለዕድል ሆኗል።
የሎተሪው ዕጣ ደራሽ የሆኑት ወ/ሮ ገነት ክንዱ በቋሚነት በወለጋ አካባቢ አትክልት በመንገድ ዳር በመሸጥ የሚተዳደሩ የዕለት ደራሽ የንግድ እንቅስቃሴ ውስጥ የሚገኙ እናት ናቸው። ለሥራ ጉዳይ ወደ መዲናዋ አዲስ አበባ ባቀኑበት ወቅት የቆረጡት ይህ ቲኬት ያልተጠበቀ ትልቅ የገንዘብ ዕድል ይዞላቸዋል።
ወ/ሮ ገነት ያገኙትን የ3 ሚሊዮን ብር የገንዘብ ስጦታ ሙሉ በሙሉ እስካሁን ሲያካሂዱት የቆዩትን የአትክልት ንግድ ሥራ ለማስፋፋት፣ ለማጠናከር እና ደረጃውን ለማሻሻል የሚያውሉት መሆኑን ተናግሯል።
#fastmereja I የወለጋ ነዋሪ የሆኑት ወ/ሮ ገነት ክንዱ ለአጭር የሥራ ጉዳይ ወደ አዲስ አበባ በመጡበት አጋጣሚ በቆረጡት የ100ኛ ዙር ሚሊዮን ሎተሪ ቲኬት በ5ኛ ዕጣ የ3 ሚሊዮን ብር ባለዕድል ሆኗል።
የሎተሪው ዕጣ ደራሽ የሆኑት ወ/ሮ ገነት ክንዱ በቋሚነት በወለጋ አካባቢ አትክልት በመንገድ ዳር በመሸጥ የሚተዳደሩ የዕለት ደራሽ የንግድ እንቅስቃሴ ውስጥ የሚገኙ እናት ናቸው። ለሥራ ጉዳይ ወደ መዲናዋ አዲስ አበባ ባቀኑበት ወቅት የቆረጡት ይህ ቲኬት ያልተጠበቀ ትልቅ የገንዘብ ዕድል ይዞላቸዋል።
ወ/ሮ ገነት ያገኙትን የ3 ሚሊዮን ብር የገንዘብ ስጦታ ሙሉ በሙሉ እስካሁን ሲያካሂዱት የቆዩትን የአትክልት ንግድ ሥራ ለማስፋፋት፣ ለማጠናከር እና ደረጃውን ለማሻሻል የሚያውሉት መሆኑን ተናግሯል።
Sponsored by
Surafel
21 days ago
ናይጄሪያ በሕዝብ ትራንስፖርት ውስጥ ንግድና ስብከትን የሚከለክል አዲስ ሕግ አሳለፈች
#fastmereja I የናይጄሪያ የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት (ሴኔት) በትራፊክ ጥሰቶች ላይ ጠንከር ያሉ ቅጣቶችን የሚጥል አዲስ የሕግ ረቂቅ አጽድቋል። በአዲሱ ሕግ መሠረት በአውቶቡሶች፣ በሚኒባሶች እና በሌሎች የሕዝብ ትራንስፖርት ተሽከርካሪዎች ውስጥ ዕቃ ሲሸጡ፣ ሲነግዱ ወይም ሲሰብኩ የተገኙ ግለሰቦች የ33 ዶላር ቅጣት ይጠብቃቸዋል። ይህ ረቂቅ ሕግ ጸድቆ ሥራ ላይ ከመዋሉ በፊት አሁን የአገሪቱ ፕሬዚዳንት ቦላ ቲኑቡ ፊርማን በመጠባበቅ ላይ ይገኛል።
የአገሪቱ ሕግ አውጪዎች እንደሚሉት ከሆነ እነዚህ አዳዲስ ጠንካራ ቅጣቶች የተዘጋጁት በትራፊክ አደጋ የሚጠፋውን ሕይወት ለመቀነስና የናይጄሪያን መንገዶች ደህንነታቸው የተጠበቀ ለማድረግ በማሰብ ነው። በርካታ የአካባቢው የሚዲያ ምንጮችን ጠቅሶ ዲደብሊው አፍሪካ እንደዘገበው ከሆነ ሕጉ በትራንስፖርት ውስጥ የሚደረጉ እንቅስቃሴዎችን ብቻ ሳይሆን አሽከርካሪዎችንም በጥብቅ የሚቀጣ ነው።
በዚህም መሠረት ጠጥቶ የሚያሽከረክር፣ ከፍጥነት ወሰን በላይ የሚነዳ ወይም የትራፊክ ምልክቶችን የማይከብር ማንኛውም አሽከርካሪ የ66 ዶላር ቅጣት ይጣልበታል። በተጨማሪም በመንገድ ላይ የሚደረግን የአልኮል ምርመራ ለመመርመር ፈቃደኛ ያልሆኑ አሽከርካሪዎች የ33 ዶላር ቅጣት፣ እስከ ስድስት ወር የሚደርስ እስራት ወይም ሁለቱንም ቅጣቶች በአንድ ላይ ሊጋፈጡ እንደሚችሉ በሕጉ ላይ ተደንግጓል።
#fastmereja I የናይጄሪያ የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት (ሴኔት) በትራፊክ ጥሰቶች ላይ ጠንከር ያሉ ቅጣቶችን የሚጥል አዲስ የሕግ ረቂቅ አጽድቋል። በአዲሱ ሕግ መሠረት በአውቶቡሶች፣ በሚኒባሶች እና በሌሎች የሕዝብ ትራንስፖርት ተሽከርካሪዎች ውስጥ ዕቃ ሲሸጡ፣ ሲነግዱ ወይም ሲሰብኩ የተገኙ ግለሰቦች የ33 ዶላር ቅጣት ይጠብቃቸዋል። ይህ ረቂቅ ሕግ ጸድቆ ሥራ ላይ ከመዋሉ በፊት አሁን የአገሪቱ ፕሬዚዳንት ቦላ ቲኑቡ ፊርማን በመጠባበቅ ላይ ይገኛል።
የአገሪቱ ሕግ አውጪዎች እንደሚሉት ከሆነ እነዚህ አዳዲስ ጠንካራ ቅጣቶች የተዘጋጁት በትራፊክ አደጋ የሚጠፋውን ሕይወት ለመቀነስና የናይጄሪያን መንገዶች ደህንነታቸው የተጠበቀ ለማድረግ በማሰብ ነው። በርካታ የአካባቢው የሚዲያ ምንጮችን ጠቅሶ ዲደብሊው አፍሪካ እንደዘገበው ከሆነ ሕጉ በትራንስፖርት ውስጥ የሚደረጉ እንቅስቃሴዎችን ብቻ ሳይሆን አሽከርካሪዎችንም በጥብቅ የሚቀጣ ነው።
በዚህም መሠረት ጠጥቶ የሚያሽከረክር፣ ከፍጥነት ወሰን በላይ የሚነዳ ወይም የትራፊክ ምልክቶችን የማይከብር ማንኛውም አሽከርካሪ የ66 ዶላር ቅጣት ይጣልበታል። በተጨማሪም በመንገድ ላይ የሚደረግን የአልኮል ምርመራ ለመመርመር ፈቃደኛ ያልሆኑ አሽከርካሪዎች የ33 ዶላር ቅጣት፣ እስከ ስድስት ወር የሚደርስ እስራት ወይም ሁለቱንም ቅጣቶች በአንድ ላይ ሊጋፈጡ እንደሚችሉ በሕጉ ላይ ተደንግጓል።
23 days ago
የግድያ ወንጀል የፈጸሙ 11 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ
#ethiopia | ሰኔ 28 ቀን 2018 ዓ/ም በግምት ከለሊቱ 7:00 ሠዓት በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 12 ልዩ ቦታው ቡልቡላ አቦ መሻገሪያ ድልድይ እየተባለ ከሚጠራው አካባቢ ነው የግድያ ወንጀሉ የተፈፀመው።
በወቅቱ ማንነቱ ያልታወቀ ግለሠብ ከሳሪስ አቦ ወደ ኮዬ መሄጃ በሚገኝ መንገድ ድልድይ ስር ደረቱ ላይ በስለት ተወግቶ ህይወቱ አልፎ ተገኘ።
የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የሰው መግደል ምርመራ፣ የክትትልና ኦፕሬሽን ቡድኑ በመቀናጀት የሟችን ማንነት ለማወቅ እና ወንጀል ፈፃሚዎችን ለመለየት ባደረገው ጥረት ወንጀሉ በተፈፀመ 48 ሠዓት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ የሟችን ማንነትና እና ወንጀሉን ፈፅመዋል ያላቸውን እንዳለ ተሰማ፣ ኤርሚያስ አሰፋ፣ ያብስራ እንዳለ፣ ዘካሪያስ ለማ፣ ናትናኤል ግርማ፣ ተመስገን ተስፋዬ፣ ብሩክ ኤርሚያስ፣ ኢዮብ ጌታቸው፣ ላምሮት አረጋኸኝ፣ ኤልሻዳይ ዳዊት እና ኤዶሚያስ ወንድወሰን የተባሉ ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን ገልጿል።
ፖሊስ በተያዙት ተጠርጣሪዎች ላይ ባደረገው ምርመራ ሟች ዘይኑ ፈድሉ በመንገድ እየተጓዘ ባለበት ወቅት አንገቱን በመያዝና ደረቱን በጩቤ በመውጋት ህይወቱ እንዲያልፍ በማድረግ ይዞት የነበረውን ሳምሰንግ ስልክ ወስደዋል።
የሟችን አስክሬን ኤርሚያስ አሠፋ በተባለው ግለሠብ የሠሌዳ ቁጥር ኮድ 3-B 83677 አ/አ ቪትስ ኮምፓክት ተሽከርካሪ ኮፈን ውስጥ በመክተት ሌሎቹ ተጠርጣሪዎች ደግሞ ኮድ 3-71724 አ/አ በሆነ ቪትስ ተሽከርካሪ በመሆን ተከታትለው በመሄድ የሟችን አስክሬን ድልድይ ስር ጥለውት መሄዳቸውን በምርመራ ወቅት ገልጸዋል።
ተጠርጣሪዎቹ ወንጀሉን በፈጸሙ 48 ሠዓት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ በፖሊስ እንደተያዙ እና በራሳቸው ፍላጎት ወንጀሉን እንዴት እንደፈፀሙ መርተው ማሳየታቸውን ከምርመራ ክፍሉ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
ፖሊስ በተጠርጣሪዎቹ ላይ ባደረገው ምርመራ የማስፋት ስራ ለወንጀሉ መፈፀሚያ የሚጠቀሙበት 2 ጩቤ፣ 3 ሽጉጥ መያዙን የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ገልፆ በተጠርጣሪዎቹ ላይ ምርመራው እንደቀጠለ ገልጿል።
የሟች ዘይኑ ፈድሉ ቤተሰቦች በበኩላቸው በወንድማቸው ህልፈት እጅጉን ማዘናቸውን ገልጸው ፖሊስ በአጭር ጊዜ ውስጥ ወንጀል ፈፃሚዎቹን በቁጥጥር ስር በማዋሉ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
አዲስ ፖሊስ
#ethiopia | ሰኔ 28 ቀን 2018 ዓ/ም በግምት ከለሊቱ 7:00 ሠዓት በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 12 ልዩ ቦታው ቡልቡላ አቦ መሻገሪያ ድልድይ እየተባለ ከሚጠራው አካባቢ ነው የግድያ ወንጀሉ የተፈፀመው።
በወቅቱ ማንነቱ ያልታወቀ ግለሠብ ከሳሪስ አቦ ወደ ኮዬ መሄጃ በሚገኝ መንገድ ድልድይ ስር ደረቱ ላይ በስለት ተወግቶ ህይወቱ አልፎ ተገኘ።
የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የሰው መግደል ምርመራ፣ የክትትልና ኦፕሬሽን ቡድኑ በመቀናጀት የሟችን ማንነት ለማወቅ እና ወንጀል ፈፃሚዎችን ለመለየት ባደረገው ጥረት ወንጀሉ በተፈፀመ 48 ሠዓት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ የሟችን ማንነትና እና ወንጀሉን ፈፅመዋል ያላቸውን እንዳለ ተሰማ፣ ኤርሚያስ አሰፋ፣ ያብስራ እንዳለ፣ ዘካሪያስ ለማ፣ ናትናኤል ግርማ፣ ተመስገን ተስፋዬ፣ ብሩክ ኤርሚያስ፣ ኢዮብ ጌታቸው፣ ላምሮት አረጋኸኝ፣ ኤልሻዳይ ዳዊት እና ኤዶሚያስ ወንድወሰን የተባሉ ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን ገልጿል።
ፖሊስ በተያዙት ተጠርጣሪዎች ላይ ባደረገው ምርመራ ሟች ዘይኑ ፈድሉ በመንገድ እየተጓዘ ባለበት ወቅት አንገቱን በመያዝና ደረቱን በጩቤ በመውጋት ህይወቱ እንዲያልፍ በማድረግ ይዞት የነበረውን ሳምሰንግ ስልክ ወስደዋል።
የሟችን አስክሬን ኤርሚያስ አሠፋ በተባለው ግለሠብ የሠሌዳ ቁጥር ኮድ 3-B 83677 አ/አ ቪትስ ኮምፓክት ተሽከርካሪ ኮፈን ውስጥ በመክተት ሌሎቹ ተጠርጣሪዎች ደግሞ ኮድ 3-71724 አ/አ በሆነ ቪትስ ተሽከርካሪ በመሆን ተከታትለው በመሄድ የሟችን አስክሬን ድልድይ ስር ጥለውት መሄዳቸውን በምርመራ ወቅት ገልጸዋል።
ተጠርጣሪዎቹ ወንጀሉን በፈጸሙ 48 ሠዓት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ በፖሊስ እንደተያዙ እና በራሳቸው ፍላጎት ወንጀሉን እንዴት እንደፈፀሙ መርተው ማሳየታቸውን ከምርመራ ክፍሉ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
ፖሊስ በተጠርጣሪዎቹ ላይ ባደረገው ምርመራ የማስፋት ስራ ለወንጀሉ መፈፀሚያ የሚጠቀሙበት 2 ጩቤ፣ 3 ሽጉጥ መያዙን የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ገልፆ በተጠርጣሪዎቹ ላይ ምርመራው እንደቀጠለ ገልጿል።
የሟች ዘይኑ ፈድሉ ቤተሰቦች በበኩላቸው በወንድማቸው ህልፈት እጅጉን ማዘናቸውን ገልጸው ፖሊስ በአጭር ጊዜ ውስጥ ወንጀል ፈፃሚዎቹን በቁጥጥር ስር በማዋሉ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
አዲስ ፖሊስ
23 days ago
የግድያ ወንጀል የፈጸሙ 11 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ።
ሰኔ 28 ቀን 2018 ዓ/ም በግምት ከለሊቱ 7:00 ሠዓት በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 12 ልዩ ቦታው ቡልቡላ አቦ መሻገሪያ ድልድይ እየተባለ ከሚጠራው አካባቢ ነው የግድያ ወንጀሉ የተፈፀመው።
በወቅቱ ማንነቱ ያልታወቀ ግለሠብ ከሳሪስ አቦ ወደ ኮዬ መሄጃ በሚገኝ መንገድ ድልድይ ስር ደረቱ ላይ በስለት ተወግቶ ህይወቱ አልፎ ተገኘ።
የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የሰው መግደል ምርመራ፣ የክትትልና ኦፕሬሽን ቡድኑ በመቀናጀት የሟችን ማንነት ለማወቅ እና ወንጀል ፈፃሚዎችን ለመለየት ባደረገው ጥረት ወንጀሉ በተፈፀመ 48 ሠዓት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ የሟችን ማንነትና እና ወንጀሉን ፈፅመዋል ያላቸውን እንዳለ ተሰማ፣ ኤርሚያስ አሰፋ፣ ያብስራ እንዳለ፣ ዘካሪያስ ለማ፣ ናትናኤል ግርማ፣ ተመስገን ተስፋዬ፣ ብሩክ ኤርሚያስ፣ ኢዮብ ጌታቸው፣ ላምሮት አረጋኸኝ፣ ኤልሻዳይ ዳዊት እና ኤዶሚያስ ወንድወሰን የተባሉ ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን ገልጿል።
ፖሊስ በተያዙት ተጠርጣሪዎች ላይ ባደረገው ምርመራ ሟች ዘይኑ ፈድሉ በመንገድ እየተጓዘ ባለበት ወቅት አንገቱን በመያዝና ደረቱን በጩቤ በመውጋት ህይወቱ እንዲያልፍ በማድረግ ይዞት የነበረውን ሳምሰንግ ስልክ ወስደዋል።
የሟችን አስክሬን ኤርሚያስ አሠፋ በተባለው ግለሠብ የሠሌዳ ቁጥር ኮድ 3-B 83677 አ/አ ቪትስ ኮምፓክት ተሽከርካሪ ኮፈን ውስጥ በመክተት ሌሎቹ ተጠርጣሪዎች ደግሞ ኮድ 3-71724 አ/አ በሆነ ቪትስ ተሽከርካሪ በመሆን ተከታትለው በመሄድ የሟችን አስክሬን ድልድይ ስር ጥለውት መሄዳቸውን በምርመራ ወቅት ገልጸዋል።
ተጠርጣሪዎቹ ወንጀሉን በፈጸሙ 48 ሠዓት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ በፖሊስ እንደተያዙ እና በራሳቸው ፍላጎት ወንጀሉን እንዴት እንደፈፀሙ መርተው ማሳየታቸውን ከምርመራ ክፍሉ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
ፖሊስ በተጠርጣሪዎቹ ላይ ባደረገው ምርመራ የማስፋት ስራ ለወንጀሉ መፈፀሚያ የሚጠቀሙበት 2 ጩቤ፣ 3 ሽጉጥ መያዙን የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ገልፆ በተጠርጣሪዎቹ ላይ ምርመራው እንደቀጠለ ገልጿል።
የሟች ዘይኑ ፈድሉ ቤተሰቦች በበኩላቸው በወንድማቸው ህልፈት እጅጉን ማዘናቸውን ገልጸው ፖሊስ በአጭር ጊዜ ውስጥ ወንጀል ፈፃሚዎቹን በቁጥጥር ስር በማዋሉ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
Addis Ababa police
ሰኔ 28 ቀን 2018 ዓ/ም በግምት ከለሊቱ 7:00 ሠዓት በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 12 ልዩ ቦታው ቡልቡላ አቦ መሻገሪያ ድልድይ እየተባለ ከሚጠራው አካባቢ ነው የግድያ ወንጀሉ የተፈፀመው።
በወቅቱ ማንነቱ ያልታወቀ ግለሠብ ከሳሪስ አቦ ወደ ኮዬ መሄጃ በሚገኝ መንገድ ድልድይ ስር ደረቱ ላይ በስለት ተወግቶ ህይወቱ አልፎ ተገኘ።
የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የሰው መግደል ምርመራ፣ የክትትልና ኦፕሬሽን ቡድኑ በመቀናጀት የሟችን ማንነት ለማወቅ እና ወንጀል ፈፃሚዎችን ለመለየት ባደረገው ጥረት ወንጀሉ በተፈፀመ 48 ሠዓት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ የሟችን ማንነትና እና ወንጀሉን ፈፅመዋል ያላቸውን እንዳለ ተሰማ፣ ኤርሚያስ አሰፋ፣ ያብስራ እንዳለ፣ ዘካሪያስ ለማ፣ ናትናኤል ግርማ፣ ተመስገን ተስፋዬ፣ ብሩክ ኤርሚያስ፣ ኢዮብ ጌታቸው፣ ላምሮት አረጋኸኝ፣ ኤልሻዳይ ዳዊት እና ኤዶሚያስ ወንድወሰን የተባሉ ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን ገልጿል።
ፖሊስ በተያዙት ተጠርጣሪዎች ላይ ባደረገው ምርመራ ሟች ዘይኑ ፈድሉ በመንገድ እየተጓዘ ባለበት ወቅት አንገቱን በመያዝና ደረቱን በጩቤ በመውጋት ህይወቱ እንዲያልፍ በማድረግ ይዞት የነበረውን ሳምሰንግ ስልክ ወስደዋል።
የሟችን አስክሬን ኤርሚያስ አሠፋ በተባለው ግለሠብ የሠሌዳ ቁጥር ኮድ 3-B 83677 አ/አ ቪትስ ኮምፓክት ተሽከርካሪ ኮፈን ውስጥ በመክተት ሌሎቹ ተጠርጣሪዎች ደግሞ ኮድ 3-71724 አ/አ በሆነ ቪትስ ተሽከርካሪ በመሆን ተከታትለው በመሄድ የሟችን አስክሬን ድልድይ ስር ጥለውት መሄዳቸውን በምርመራ ወቅት ገልጸዋል።
ተጠርጣሪዎቹ ወንጀሉን በፈጸሙ 48 ሠዓት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ በፖሊስ እንደተያዙ እና በራሳቸው ፍላጎት ወንጀሉን እንዴት እንደፈፀሙ መርተው ማሳየታቸውን ከምርመራ ክፍሉ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
ፖሊስ በተጠርጣሪዎቹ ላይ ባደረገው ምርመራ የማስፋት ስራ ለወንጀሉ መፈፀሚያ የሚጠቀሙበት 2 ጩቤ፣ 3 ሽጉጥ መያዙን የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ገልፆ በተጠርጣሪዎቹ ላይ ምርመራው እንደቀጠለ ገልጿል።
የሟች ዘይኑ ፈድሉ ቤተሰቦች በበኩላቸው በወንድማቸው ህልፈት እጅጉን ማዘናቸውን ገልጸው ፖሊስ በአጭር ጊዜ ውስጥ ወንጀል ፈፃሚዎቹን በቁጥጥር ስር በማዋሉ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
Addis Ababa police
26 days ago
የመዳረሻዎች ዕድገት ኢትዮጵያን በሰማይ የማገናኘት ስኬት
በየትኛውም ሀገር የአቪዬሽን ዘርፍ ለአንድ ሀገር የኢኮኖሚ፣ የማኅበራዊና የፖለቲካ ትስስር ዋነኛ የጀርባ አጥንት ነው።
ኢትዮጵያ ሰፊ መልክዓ-ምድር፣ ተራራማ አቀማመጥና እጅግ በርካታ ሕዝብ ያላት ሀገር በመሆንዋ፣ ቀልጣፋና ተደራሽ የአየር ትራንስፖርት አማራጭ መኖሩ የቅንጦት ሳይሆን የህልውና ጉዳይ ነው።
ባለፉት ጥቂት ዓመታት፣ በተለይም በመደመር መንግሥት የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሀገር ውስጥ የበረራ መዳረሻዎችን በማስፋፋትና መሰረተ ልማቶችን በማዘመን ረገድ ታሪካዊ የተባለ ዕድገት አስመዝግቧል።
ቀደም ሲል የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሀገር ውስጥ በረራዎች በጥቂት ዋና ዋና ከተሞችና የቱሪስት መስመሮች ማለትም እንደ አክሱም፣ ላሊበላ፣ ጎንደርና ባሕር ዳር ላይ ብቻ የተገደቡ ነበሩ።
ይሁን እንጂ አየር መንገዱ ባወጣው ራዕይ 2035 ስትራቴጂካዊ ዕቅድ መሠረት፣ የሀገር ውስጥ መዳረሻዎችን ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ ማሳደግ ችሏል።
በአሁኑ ወቅት የኢትዮጵያ አየር መንገድ መደበኛ የመንገደኞች በረራ የሚያደርግባቸው የሀገር ውስጥ ከተሞች ቁጥር 26 ደርሷል።
በተለይም በቅርቡ የተገነቡትና ሥራ የጀመሩት አራት አዳዲስ የክልል አውሮፕላን ማረፊያዎች የዘርፉን ተደራሽነት ወደ ላቀ ደረጃ አሸጋግረውታል።
እነዚህ አዳዲስ ማረፊያዎች ቀደም ሲል በመንገድ መሰረተ ልማት እጥረትና በረጅም ሰዓት ጉዞ ምክንያት ከአዲስ አበባና ከሌሎች ማዕከላት ተለይተው የቆዩ አካባቢዎችን በቀጥታ በሰዓታት ልዩነት ማገናኘት ችለዋል።
የመዳረሻዎች ዕድገት የመጣው አዳዲስ አውሮፕላን ማረፊያዎችን በመገንባት ብቻ አይደለም፤ ነባር የሀገር ውስጥ አውሮፕላን ማረፊያዎችን በከፍተኛ በጀት የማዘመን ሥራ ተከናውኗል።
እንደ ጅማ፣ ሰመራ፣ ጋምቤላና አሶሳ ያሉ የአውሮፕላን ማረፊያዎች ዘመናዊ የመንገደኞች ማስተናገጃ ተርሚናሎች ተገንብተውላቸዋል።
ይህም በአንድ ጊዜ በርካታ መንገደኞችን የማስተናገድ አቅማቸውን አሳድጎታል።
በርካታ የሀገር ውስጥ ማረፊያዎች ቀደም ሲል ትናንሽ አውሮፕላኖችን ብቻ ያስተናግዱ ነበር።
አሁን ግን ማኮብኮቢያዎቻቸው በዘርፉ የጥራት ደረጃ በመታደሳቸው እንደ Boeing 737 ያሉ መካከለኛና ትላልቅ የመንገደኞች አውሮፕላኖችን በደኅንነት ማሳረፍ የሚያስችል አቅም አግኝተዋል።
የሀገር ውስጥ የበረራ ትስስር መዘርጋት ለሀገሪቱ በርካታ አዎንታዊ ውጤቶችን አስገኝቷል።
የኢትዮጵያ የሀገር ውስጥ አውሮፕላን መዳረሻዎች ዕድገት የሀገሪቱን የብልጽግና ጉዞ የሚያፋጥን ትልቅ ሥራ ነው።
የመንገደኞች ቁጥር በየዓመቱ እያደገ መምጣቱና የሕዝቡ የአየር ጉዞ ፍላጎት መጨመር፣ አየር መንገዱ ወደፊትም ተጨማሪ ከተሞችን ወደ በረራ መርሃ-ግብሩ እንዲያስገባ ግድ ይለዋል።
ይህ በሰማይ ላይ የተዘረጋው ጠንካራ ሰንሰለት ኢትዮጵያን ይበልጥ አንድ ለማድረግና የሕዝቦቿን ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ግንኙነት ወደ ላቀ ከፍታ ለማውጣት ያለው ሚና የጎላ ነው።
በየትኛውም ሀገር የአቪዬሽን ዘርፍ ለአንድ ሀገር የኢኮኖሚ፣ የማኅበራዊና የፖለቲካ ትስስር ዋነኛ የጀርባ አጥንት ነው።
ኢትዮጵያ ሰፊ መልክዓ-ምድር፣ ተራራማ አቀማመጥና እጅግ በርካታ ሕዝብ ያላት ሀገር በመሆንዋ፣ ቀልጣፋና ተደራሽ የአየር ትራንስፖርት አማራጭ መኖሩ የቅንጦት ሳይሆን የህልውና ጉዳይ ነው።
ባለፉት ጥቂት ዓመታት፣ በተለይም በመደመር መንግሥት የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሀገር ውስጥ የበረራ መዳረሻዎችን በማስፋፋትና መሰረተ ልማቶችን በማዘመን ረገድ ታሪካዊ የተባለ ዕድገት አስመዝግቧል።
ቀደም ሲል የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሀገር ውስጥ በረራዎች በጥቂት ዋና ዋና ከተሞችና የቱሪስት መስመሮች ማለትም እንደ አክሱም፣ ላሊበላ፣ ጎንደርና ባሕር ዳር ላይ ብቻ የተገደቡ ነበሩ።
ይሁን እንጂ አየር መንገዱ ባወጣው ራዕይ 2035 ስትራቴጂካዊ ዕቅድ መሠረት፣ የሀገር ውስጥ መዳረሻዎችን ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ ማሳደግ ችሏል።
በአሁኑ ወቅት የኢትዮጵያ አየር መንገድ መደበኛ የመንገደኞች በረራ የሚያደርግባቸው የሀገር ውስጥ ከተሞች ቁጥር 26 ደርሷል።
በተለይም በቅርቡ የተገነቡትና ሥራ የጀመሩት አራት አዳዲስ የክልል አውሮፕላን ማረፊያዎች የዘርፉን ተደራሽነት ወደ ላቀ ደረጃ አሸጋግረውታል።
እነዚህ አዳዲስ ማረፊያዎች ቀደም ሲል በመንገድ መሰረተ ልማት እጥረትና በረጅም ሰዓት ጉዞ ምክንያት ከአዲስ አበባና ከሌሎች ማዕከላት ተለይተው የቆዩ አካባቢዎችን በቀጥታ በሰዓታት ልዩነት ማገናኘት ችለዋል።
የመዳረሻዎች ዕድገት የመጣው አዳዲስ አውሮፕላን ማረፊያዎችን በመገንባት ብቻ አይደለም፤ ነባር የሀገር ውስጥ አውሮፕላን ማረፊያዎችን በከፍተኛ በጀት የማዘመን ሥራ ተከናውኗል።
እንደ ጅማ፣ ሰመራ፣ ጋምቤላና አሶሳ ያሉ የአውሮፕላን ማረፊያዎች ዘመናዊ የመንገደኞች ማስተናገጃ ተርሚናሎች ተገንብተውላቸዋል።
ይህም በአንድ ጊዜ በርካታ መንገደኞችን የማስተናገድ አቅማቸውን አሳድጎታል።
በርካታ የሀገር ውስጥ ማረፊያዎች ቀደም ሲል ትናንሽ አውሮፕላኖችን ብቻ ያስተናግዱ ነበር።
አሁን ግን ማኮብኮቢያዎቻቸው በዘርፉ የጥራት ደረጃ በመታደሳቸው እንደ Boeing 737 ያሉ መካከለኛና ትላልቅ የመንገደኞች አውሮፕላኖችን በደኅንነት ማሳረፍ የሚያስችል አቅም አግኝተዋል።
የሀገር ውስጥ የበረራ ትስስር መዘርጋት ለሀገሪቱ በርካታ አዎንታዊ ውጤቶችን አስገኝቷል።
የኢትዮጵያ የሀገር ውስጥ አውሮፕላን መዳረሻዎች ዕድገት የሀገሪቱን የብልጽግና ጉዞ የሚያፋጥን ትልቅ ሥራ ነው።
የመንገደኞች ቁጥር በየዓመቱ እያደገ መምጣቱና የሕዝቡ የአየር ጉዞ ፍላጎት መጨመር፣ አየር መንገዱ ወደፊትም ተጨማሪ ከተሞችን ወደ በረራ መርሃ-ግብሩ እንዲያስገባ ግድ ይለዋል።
ይህ በሰማይ ላይ የተዘረጋው ጠንካራ ሰንሰለት ኢትዮጵያን ይበልጥ አንድ ለማድረግና የሕዝቦቿን ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ግንኙነት ወደ ላቀ ከፍታ ለማውጣት ያለው ሚና የጎላ ነው።
Sponsored by
Surafel
26 days ago
የዜጎችን ሕይወት በዘላቂነት የሚያሻሽሉ ተግባራት ተከናውነዋል - አቶ ሙስጠፋ ሙሀመድ
****************
የሶማሊ ክልል የሴክተር መሥሪያ ቤቶች፣ የዞን እና የከተማ አስተዳደሮች የ2018 በጀት ዓመት አጠቃላይ የሥራ አፈጻጸም ግምገማ በስኬት ተጠናቅቋል።
በዚሁ የሥራ አፈጻጸም ግምገማ መድረክ ላይ የተገኙት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፋ ሙሀመድ፤ በበጀት ዓመቱ በሥራ አፈጻጸም የታዩ ጠንካራ ጎኖችን አጠናክሮ ማስቀጠልና የተመዘገቡ ድክመቶችንም ደረጃ በደረጃ እያረሙ ለበለጠ ስኬትና ልማት መትጋት እንደሚገባ አሳስበዋል።
በተለይም የዜጎችን ሕይወት በዘላቂነት የሚያሻሽሉ፣ እንዲሁም ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነትን በከፍተኛ ደረጃ የሚያጎለብቱ ተግባራት ላይ ልዩ ትኩረት ተሰጥቶ ሊሠራ እንደሚገባ በአጽንኦት ገልጸዋል።
ርዕሰ መስተዳድሩ አክለውም፣ ሀገራዊ ለውጡን ማግስት ጀምሮ በክልሉ በመንገድ መሠረተ-ልማት፣ በውኃ አቅርቦት፣ በጤና አገልግሎት እና በዘላቂ ሰላም ግንባታ ዘርፎች የተመዘገቡ ታሪካዊ ዕድገቶችን አጠናክሮ ማስቀጠል እንደሚገባ አስገንዝበዋል።
በአሁኑ ወቅት በክልሉ የልማት ፕሮጀክቶች አፈጻጸም ከጊዜ ወደ ጊዜ ትልቅ እምርታ እያሳየ እንደሚገኝ የጠቀሱት አቶ ሙስጠፋ፤ በቀጣይም ማንኛውም ልማታዊ ፕሮጀክት በተቀመጠለት የጊዜ ገደብና የጥራት ደረጃ ተጠናቆ ለሕዝብ አገልግሎት እንዲበቃ በቁርጠኝነት መሥራት እንደሚገባ ጥሪ አቅርበዋል።
የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኢብራሂም ኡስማን በበኩላቸው፤ መንግሥት በተለያዩ ዘርፎች የሕዝባዊ አገልግሎት አሰጣጥን ለማቅለልና ለማዘመን በርካታ መዋቅራዊ የአሠራር ማሻሻዮችን እያደረገ እንደሚገኝ ገልጸዋል።
በዚህም መሠረት በክልሉ በስፋት የተጀመረውን የ"ፋይዳ" (ብሔራዊ) መታወቂያ አገልግሎት እስከ ታችኛው የቀበሌ መዋቅር ድረስ በስፋት ተደራሽ ለማድረግ የተጀመሩ ስኬታማ ሥራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ አመልክተዋል።
በሀገር አቀፍ ደረጃ በከፍተኛ ተነሳሽነት እየተገበረ በሚገኘው የ"ኢትዮ ኮደርስ" የስልጠና ፕሮግራም አማካኝነት የበርካታ የክልሉ ወጣቶችና ዜጎችን የዲጂታል ክህሎት ማሳደግ መቻሉን ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ ገልጸው፤ ይህንን ዘመናዊ ዲጂታል ንቅናቄ በቀጣይም ይበልጥ ለማስፋፋት በትኩረት እንደሚሠራ ጠቁመዋል።
በተጨማሪም በ"ኢትዮጵያ ታምርት" ብሔራዊ ንቅናቄ አማካኝነት በሶማሊ ክልል የሚገኘውን የአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ ይበልጥ ማነቃቃትና ማገዝ መቻሉን አብራርተዋል።
በቴዎድሮስ ታደሰ
****************
የሶማሊ ክልል የሴክተር መሥሪያ ቤቶች፣ የዞን እና የከተማ አስተዳደሮች የ2018 በጀት ዓመት አጠቃላይ የሥራ አፈጻጸም ግምገማ በስኬት ተጠናቅቋል።
በዚሁ የሥራ አፈጻጸም ግምገማ መድረክ ላይ የተገኙት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፋ ሙሀመድ፤ በበጀት ዓመቱ በሥራ አፈጻጸም የታዩ ጠንካራ ጎኖችን አጠናክሮ ማስቀጠልና የተመዘገቡ ድክመቶችንም ደረጃ በደረጃ እያረሙ ለበለጠ ስኬትና ልማት መትጋት እንደሚገባ አሳስበዋል።
በተለይም የዜጎችን ሕይወት በዘላቂነት የሚያሻሽሉ፣ እንዲሁም ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነትን በከፍተኛ ደረጃ የሚያጎለብቱ ተግባራት ላይ ልዩ ትኩረት ተሰጥቶ ሊሠራ እንደሚገባ በአጽንኦት ገልጸዋል።
ርዕሰ መስተዳድሩ አክለውም፣ ሀገራዊ ለውጡን ማግስት ጀምሮ በክልሉ በመንገድ መሠረተ-ልማት፣ በውኃ አቅርቦት፣ በጤና አገልግሎት እና በዘላቂ ሰላም ግንባታ ዘርፎች የተመዘገቡ ታሪካዊ ዕድገቶችን አጠናክሮ ማስቀጠል እንደሚገባ አስገንዝበዋል።
በአሁኑ ወቅት በክልሉ የልማት ፕሮጀክቶች አፈጻጸም ከጊዜ ወደ ጊዜ ትልቅ እምርታ እያሳየ እንደሚገኝ የጠቀሱት አቶ ሙስጠፋ፤ በቀጣይም ማንኛውም ልማታዊ ፕሮጀክት በተቀመጠለት የጊዜ ገደብና የጥራት ደረጃ ተጠናቆ ለሕዝብ አገልግሎት እንዲበቃ በቁርጠኝነት መሥራት እንደሚገባ ጥሪ አቅርበዋል።
የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኢብራሂም ኡስማን በበኩላቸው፤ መንግሥት በተለያዩ ዘርፎች የሕዝባዊ አገልግሎት አሰጣጥን ለማቅለልና ለማዘመን በርካታ መዋቅራዊ የአሠራር ማሻሻዮችን እያደረገ እንደሚገኝ ገልጸዋል።
በዚህም መሠረት በክልሉ በስፋት የተጀመረውን የ"ፋይዳ" (ብሔራዊ) መታወቂያ አገልግሎት እስከ ታችኛው የቀበሌ መዋቅር ድረስ በስፋት ተደራሽ ለማድረግ የተጀመሩ ስኬታማ ሥራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ አመልክተዋል።
በሀገር አቀፍ ደረጃ በከፍተኛ ተነሳሽነት እየተገበረ በሚገኘው የ"ኢትዮ ኮደርስ" የስልጠና ፕሮግራም አማካኝነት የበርካታ የክልሉ ወጣቶችና ዜጎችን የዲጂታል ክህሎት ማሳደግ መቻሉን ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ ገልጸው፤ ይህንን ዘመናዊ ዲጂታል ንቅናቄ በቀጣይም ይበልጥ ለማስፋፋት በትኩረት እንደሚሠራ ጠቁመዋል።
በተጨማሪም በ"ኢትዮጵያ ታምርት" ብሔራዊ ንቅናቄ አማካኝነት በሶማሊ ክልል የሚገኘውን የአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ ይበልጥ ማነቃቃትና ማገዝ መቻሉን አብራርተዋል።
በቴዎድሮስ ታደሰ
29 days ago
የተሰረቀ ገልባጭ መኪና አፋልጉን
#ethiopia | ንብረትነቱ የእንዳልካቸው ይገረም የሆነ ገልባጭ መኪና (Sino Truck) ዛሬ፣ ሐምሌ 02 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 10:00 ሰዓት ከጎሮ ወደ ቃሊቲ እያመራ ነበር።
በመንገድ ላይ ...
ኮድ 4 መኪና ውስጥ ያሉ "የፖሊስ አባል ልብስ የለበሱ ሰዎች" መኪናውን በማስቆም ሾፌሩንና ረዳቱን በኃይል አስወርደው መኪናውን ይዘው ተሰውረዋል።
ድርጊቱ እንደተፈጸመ ለገላን አዲሱ ፖሊስ ጣቢያ የዕለት ሪፖርት ላይ በይፋ ተመዝግቧል።
የመኪናው መረጃዎች፦
* የሰሌዳ ቁጥር፦ ኢት. 3 - 92267
* የመኪናው ዓይነት፦ ገልባጭ መኪና (Sino Truck)
* ቀለም፦ ቀይ
ይህንን መኪና ያየ፣ ያለበትን ቦታ የሚያውቅ ወይም ለፖሊስ ጥቆማ ሰጥቶ እንዲያዝ ለሚያደርግ ሰው የላቀ የገንዘብ ወረታ (ሽልማት) ይከፈላል።
ለጥቆማ፦
* +251-938-717273
* +251-922-556044
እባክዎ ለሌሎች በማጋራት (Share በማድረግ) ተባበሩን!
ማሳሰቢያ፦
መኪናውን በየትኛውም መንገድ የተመለከተ ሰው በአቅራቢያው ለሚገኝ የፖሊስ ጣቢያ ወይም በተጠቀሱት ስልኮች በአስቸኳይ እንዲያሳውቅ በአክብሮት እንጠይቃለን።
#ethiopia | ንብረትነቱ የእንዳልካቸው ይገረም የሆነ ገልባጭ መኪና (Sino Truck) ዛሬ፣ ሐምሌ 02 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 10:00 ሰዓት ከጎሮ ወደ ቃሊቲ እያመራ ነበር።
በመንገድ ላይ ...
ኮድ 4 መኪና ውስጥ ያሉ "የፖሊስ አባል ልብስ የለበሱ ሰዎች" መኪናውን በማስቆም ሾፌሩንና ረዳቱን በኃይል አስወርደው መኪናውን ይዘው ተሰውረዋል።
ድርጊቱ እንደተፈጸመ ለገላን አዲሱ ፖሊስ ጣቢያ የዕለት ሪፖርት ላይ በይፋ ተመዝግቧል።
የመኪናው መረጃዎች፦
* የሰሌዳ ቁጥር፦ ኢት. 3 - 92267
* የመኪናው ዓይነት፦ ገልባጭ መኪና (Sino Truck)
* ቀለም፦ ቀይ
ይህንን መኪና ያየ፣ ያለበትን ቦታ የሚያውቅ ወይም ለፖሊስ ጥቆማ ሰጥቶ እንዲያዝ ለሚያደርግ ሰው የላቀ የገንዘብ ወረታ (ሽልማት) ይከፈላል።
ለጥቆማ፦
* +251-938-717273
* +251-922-556044
እባክዎ ለሌሎች በማጋራት (Share በማድረግ) ተባበሩን!
ማሳሰቢያ፦
መኪናውን በየትኛውም መንገድ የተመለከተ ሰው በአቅራቢያው ለሚገኝ የፖሊስ ጣቢያ ወይም በተጠቀሱት ስልኮች በአስቸኳይ እንዲያሳውቅ በአክብሮት እንጠይቃለን።
29 days ago
ሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል የልባችሁን መልካም መሻት ይሙላላችሁ🙏
ሚካኤል ማለት “ከመ እግዚአብሔር” እንደ እግዚአብሔር ያለ ማነው?” ማለት ነው፡፡ ይህም የእግዚአብሔርን ገናንነትና እሱን የሚመስል አምላክ እንደሌለ የሚያመለክት ነው፤ እንደ እግዚአብሔር ያለ ቅዱስ ንጹሕ ርህሩህ ኃይል ረቂቅ ማነው? መልሱ የለም ነው፡፡ በትህትናው ልዕልናን ያገኘው ቅዱስ ሚካኤል በእግዚአብሔር ዘንድ የተሰጠው ክብር ከማንኛውም መልአክ የበለጠ መሆኑን መጽሐፍ ቅዱስ በግልጽ አስቀምጦታል፡፡ ቅዱስ ሚካኤል የስሙ ዘርፍ ሆነው የሚጨመሩ መጠሪያዎች አሉት እነዚህም ከእግዚአብሔር ዘንድ የተሰጠውን የባለሟልነትና ክብር የሚገልጹ ናቸው፡፡ ይኸውም መልአከ ኃይል፣ መጋቤ ብሉይ፣ መልአከ ምክሩ ናቸው፡፡ መልአከ ኃይል የተባለው እግዚአብሔር በሱ አማካይነት ታላላቅ ሥራዎችን በመሥራት ኃይሉን ስለገለጸ፣ ዲያብሎስን ከነሠራዊቱ ስላሸነፈ ነው፡፡
መላእክትን ማክበርና መታዘዝ እንደሚገባ እግዚአብሔርም ነግሮናል፡፡ በዘጸ.23÷20-22 “በመንገድህ ይጠብቅህ ዘንድ ወዳዘጋጀሁትም ሥፍራ ያገባህ ዘንድ እነሆ እኔ መልአክን በፊትህ እሰዳለሁ፤ በፊቱ ተጠንቀቁ፤ ቃሉንም አድምጡ፤ ስሜም በእርሱ ስለሆነ ኃጢአት ብትሠሩ ይቅር አይልምና አታስመርሩት፤ አንተ ግን ቃሉን ብትሰማ፣ ያልሁህንም ሁሉ ብታደርግ፣ ጠላቶችህን እጣላቸዋለሁ፣ የሚያስጨንቁህንም አስጨንቃቸዋለሁ፣ መልአኬ በፊትህ ይሄዳል” በማለት ለሙሴ ተናግሯል፡፡ ይህ ቃል ለሙሴና ለሕዝቡ ብቻ ተነግሮ ያበቃ ሳይሆን እስከዛሬና ወደፊትም የሚቀጥል ነው፡፡ መጋቤ ብሉይ የተባለበት ምክንያት በብሉይ ኪዳን ውስጥ ከእግዚአብሔር እየተላከ ብዙ ታላላቅ ሥራዎችን የሠራ በመሆኑ ነው፡፡
መልአከ ምክር ወይም የእግዚአብሔር የምክሩ አበጋዝ የተባለበት ምክንያት፣ እግዚአብሔርን በምክሩ ይረዳዋል ለማለት ሳይሆን እግዚአብሔር የሚሠራውን ሥራ ለወዳጁ ለቅዱስ ሚካኤል ይገልጽለታል በሱም አማካኝነት ይሠራል ለማለት ነው፡፡ የእግዚአብሔር ሠራዊት አለቃ የሚለው በመላእክት ሁሉ ላይ በእግዚአብሔር የተሾመ ማለት ነው፡፡ መላእክት አለቆቻቸውን ያከብራሉ፤ ለእነሱም ይታዘዛሉ፡፡ ቅዱስ ሚካኤል የመላእክት ሁሉ አለቃ ስለሆነ ከትእዛዙ አይወጡም፤ ሠራዊተ መላእክት የሚያከብሩትንና የሚታዘዙለትን የመላእክት አለቃ ቅዱስ ሚካኤልን እኛም እንደ እነርሱ እናከብረዋለን እንታዘዘዋለን፡፡ ይህን ያመኑ ገዳማውያንም ሌሊትና ቀን ሚካኤል ሆይ አማልደን ይሉታል፡፡ ከጸሎታቸው በረከት እንድንካፈል ገዳማቸውን እንደግፍ በዓታቸውን እናጽና፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
ሚካኤል ማለት “ከመ እግዚአብሔር” እንደ እግዚአብሔር ያለ ማነው?” ማለት ነው፡፡ ይህም የእግዚአብሔርን ገናንነትና እሱን የሚመስል አምላክ እንደሌለ የሚያመለክት ነው፤ እንደ እግዚአብሔር ያለ ቅዱስ ንጹሕ ርህሩህ ኃይል ረቂቅ ማነው? መልሱ የለም ነው፡፡ በትህትናው ልዕልናን ያገኘው ቅዱስ ሚካኤል በእግዚአብሔር ዘንድ የተሰጠው ክብር ከማንኛውም መልአክ የበለጠ መሆኑን መጽሐፍ ቅዱስ በግልጽ አስቀምጦታል፡፡ ቅዱስ ሚካኤል የስሙ ዘርፍ ሆነው የሚጨመሩ መጠሪያዎች አሉት እነዚህም ከእግዚአብሔር ዘንድ የተሰጠውን የባለሟልነትና ክብር የሚገልጹ ናቸው፡፡ ይኸውም መልአከ ኃይል፣ መጋቤ ብሉይ፣ መልአከ ምክሩ ናቸው፡፡ መልአከ ኃይል የተባለው እግዚአብሔር በሱ አማካይነት ታላላቅ ሥራዎችን በመሥራት ኃይሉን ስለገለጸ፣ ዲያብሎስን ከነሠራዊቱ ስላሸነፈ ነው፡፡
መላእክትን ማክበርና መታዘዝ እንደሚገባ እግዚአብሔርም ነግሮናል፡፡ በዘጸ.23÷20-22 “በመንገድህ ይጠብቅህ ዘንድ ወዳዘጋጀሁትም ሥፍራ ያገባህ ዘንድ እነሆ እኔ መልአክን በፊትህ እሰዳለሁ፤ በፊቱ ተጠንቀቁ፤ ቃሉንም አድምጡ፤ ስሜም በእርሱ ስለሆነ ኃጢአት ብትሠሩ ይቅር አይልምና አታስመርሩት፤ አንተ ግን ቃሉን ብትሰማ፣ ያልሁህንም ሁሉ ብታደርግ፣ ጠላቶችህን እጣላቸዋለሁ፣ የሚያስጨንቁህንም አስጨንቃቸዋለሁ፣ መልአኬ በፊትህ ይሄዳል” በማለት ለሙሴ ተናግሯል፡፡ ይህ ቃል ለሙሴና ለሕዝቡ ብቻ ተነግሮ ያበቃ ሳይሆን እስከዛሬና ወደፊትም የሚቀጥል ነው፡፡ መጋቤ ብሉይ የተባለበት ምክንያት በብሉይ ኪዳን ውስጥ ከእግዚአብሔር እየተላከ ብዙ ታላላቅ ሥራዎችን የሠራ በመሆኑ ነው፡፡
መልአከ ምክር ወይም የእግዚአብሔር የምክሩ አበጋዝ የተባለበት ምክንያት፣ እግዚአብሔርን በምክሩ ይረዳዋል ለማለት ሳይሆን እግዚአብሔር የሚሠራውን ሥራ ለወዳጁ ለቅዱስ ሚካኤል ይገልጽለታል በሱም አማካኝነት ይሠራል ለማለት ነው፡፡ የእግዚአብሔር ሠራዊት አለቃ የሚለው በመላእክት ሁሉ ላይ በእግዚአብሔር የተሾመ ማለት ነው፡፡ መላእክት አለቆቻቸውን ያከብራሉ፤ ለእነሱም ይታዘዛሉ፡፡ ቅዱስ ሚካኤል የመላእክት ሁሉ አለቃ ስለሆነ ከትእዛዙ አይወጡም፤ ሠራዊተ መላእክት የሚያከብሩትንና የሚታዘዙለትን የመላእክት አለቃ ቅዱስ ሚካኤልን እኛም እንደ እነርሱ እናከብረዋለን እንታዘዘዋለን፡፡ ይህን ያመኑ ገዳማውያንም ሌሊትና ቀን ሚካኤል ሆይ አማልደን ይሉታል፡፡ ከጸሎታቸው በረከት እንድንካፈል ገዳማቸውን እንደግፍ በዓታቸውን እናጽና፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
1 month ago
ሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል የልባችሁን መልካም መሻት ይሙላላችሁ🙏
የስሙ ትርጓሜም “እንደ እግዚአብሔር ያለ ማን ነው” ማለት ሲሆን የ7 ሊቃነ መላዕክት አለቃቸው ነው ቅዱ ሚካኤል። ልበ አምላክ ቅዱስ ዳዊት በመዝሙር 33÷7 “የእግዚአብሔር መልአክ በሚፈሩት ሰዎች ዙሪያ ይሰፍራል ያድናቸውማል” ይለናል፡፡ ከእግዚአብሔር ዙፋን ስር ትዕዛዝ በወጣ ግዜ ኪሩቤል ተቀብለው ለሱራፌል ያስተላልፋሉ፤ ሱራፌልም ለሚካኤልና ለገብርኤል ለሩፋኤልም ያደርሳሉ፡፡ ሚካኤል ለፍጥረቱ በጎም ይሁን ክፉ ትዕዛዙን ይፈጽሙ ዘንድ መላዕክትን ያዛቸዋል፤ መላዕክቱም ሁሉ አቤቱ የእጅህን ስራ አታጥፋ እያሉ ቀንና ከማታ ይለምናሉ። በዓለም ፍፃሜም ስለህዝቡ የሚቆመው ሚካኤል ይነሳል። በማለት በምዕራፍ 12÷1 ጽፎልናል፡፡ በራዕይ 8÷3 “የቅዱሳኑ ፀሎት ከዕጣኑ ጢስ ጋር ከመልአኩ እጅ ወደ እግዚአብሔር ፊት ወጣ” ተብሎ እንደተጻፈውም መላዕክት የቅዱሳኑን ጸሎት ወደ እግዚአብሔር ያሳርጋሉ፡፡
አይሁድ ጌታን ሲሰቅሉት መልአኩ ቅዱስ ገብርኤል በአይሁድ ስራ አዝኖ በቁጣ ሰይፉን አወጣ፤ ቅዱስ ሚካኤል ግን በእግዚአብሔር ትዕግስት ተገርሞ፣ ፈጣሪን ፍጡራን ሰቀሉት እያለ በአርምሞና በትዕግስት አያቸው ይላል ድርሳኑ። ቅዱስ ሚካኤል ሰኔ 12 ቀን ዲያቢሎስን አሸንፎ በምትኩ ሊቀ መላዕክት ሆኖ የተሾመበትና አፎምያንም የረዳበት ቀን ስለሆነ በታላቅ ሥርዓት ይከበራል። ህዳር 12 ሕዝበ እስራኤልን በክንፎቹ ጥላ ከበረሃው ፀሐይ ከልሎ ከግብጽ ምድር እየመራና እየጠበቀ ከንዓን ያገባበት ዕለት ነው። መላዕክቱ በክንፋቸው የእግዚአብሔር ስም ስለተፃፈበት ህዝቡን ይጠብቃሉ፤ የመላዕክቱን ስም የመጨረሻውን ፊደል ስናይ ኤል ብሎ ይጨርሳል፡፡ ሚካ-ኤል ገብር-ኤል ኡራ-ኤል፡፡ ይህም “ስሜ በሱ ላይ ነውና” እንደሚል የእግዚአብሔር የምህረት ስም ስለሆነና በክንፎቻቸው ስለተፃፉ መላዕክቱ ይጠብቁናል።
“በመንገድህ ሁሉ ይጠብቁህ ዘንድ መላእክቱን ስለአንተ ያዛቸዋል፤ እግርህም በድንጋይ እንዳይሰናከል በእጆቻቸው ያነሱሃል” ተብሎም በመዝሙር 90÷11 ተጽፋልና አህዛብን ጭምር ያለጊዜያቸው እንዳይሞቱ መላዕክት ይጠብቋቸዋል፡፡ በትንቢተ ዳንኤል 10÷13 እና 10÷21 ደግሞ የስሙ ትርጉም እግዚአብሔር ዳኛዬ ነው የተባለው ነብዩ ቅዱስ ዳንኤልም ስለ ቅዱስ ሚካኤል እንዲህ ሲናገር ከዋነኞቹ አለቆች አንዱ ሚካኤል ሊረዳኝ መጣ፣ በተዘጋ ጉድጓድ ሲያጽናናው ደግሞ “ከሚካኤል በቀር የሚያጽናናኝ የለም” አለ፡፡ ገዳማውያን የሚያደርጉት ጸሎትና የሚያቀርቡት መስዋዕት በእርሱ ምልጃ ያርጋልና ገዳማቸውን እየረዳን በዓታቸውን እያጠናን የበረከታቸው ተካፋይ እንሁን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
የስሙ ትርጓሜም “እንደ እግዚአብሔር ያለ ማን ነው” ማለት ሲሆን የ7 ሊቃነ መላዕክት አለቃቸው ነው ቅዱ ሚካኤል። ልበ አምላክ ቅዱስ ዳዊት በመዝሙር 33÷7 “የእግዚአብሔር መልአክ በሚፈሩት ሰዎች ዙሪያ ይሰፍራል ያድናቸውማል” ይለናል፡፡ ከእግዚአብሔር ዙፋን ስር ትዕዛዝ በወጣ ግዜ ኪሩቤል ተቀብለው ለሱራፌል ያስተላልፋሉ፤ ሱራፌልም ለሚካኤልና ለገብርኤል ለሩፋኤልም ያደርሳሉ፡፡ ሚካኤል ለፍጥረቱ በጎም ይሁን ክፉ ትዕዛዙን ይፈጽሙ ዘንድ መላዕክትን ያዛቸዋል፤ መላዕክቱም ሁሉ አቤቱ የእጅህን ስራ አታጥፋ እያሉ ቀንና ከማታ ይለምናሉ። በዓለም ፍፃሜም ስለህዝቡ የሚቆመው ሚካኤል ይነሳል። በማለት በምዕራፍ 12÷1 ጽፎልናል፡፡ በራዕይ 8÷3 “የቅዱሳኑ ፀሎት ከዕጣኑ ጢስ ጋር ከመልአኩ እጅ ወደ እግዚአብሔር ፊት ወጣ” ተብሎ እንደተጻፈውም መላዕክት የቅዱሳኑን ጸሎት ወደ እግዚአብሔር ያሳርጋሉ፡፡
አይሁድ ጌታን ሲሰቅሉት መልአኩ ቅዱስ ገብርኤል በአይሁድ ስራ አዝኖ በቁጣ ሰይፉን አወጣ፤ ቅዱስ ሚካኤል ግን በእግዚአብሔር ትዕግስት ተገርሞ፣ ፈጣሪን ፍጡራን ሰቀሉት እያለ በአርምሞና በትዕግስት አያቸው ይላል ድርሳኑ። ቅዱስ ሚካኤል ሰኔ 12 ቀን ዲያቢሎስን አሸንፎ በምትኩ ሊቀ መላዕክት ሆኖ የተሾመበትና አፎምያንም የረዳበት ቀን ስለሆነ በታላቅ ሥርዓት ይከበራል። ህዳር 12 ሕዝበ እስራኤልን በክንፎቹ ጥላ ከበረሃው ፀሐይ ከልሎ ከግብጽ ምድር እየመራና እየጠበቀ ከንዓን ያገባበት ዕለት ነው። መላዕክቱ በክንፋቸው የእግዚአብሔር ስም ስለተፃፈበት ህዝቡን ይጠብቃሉ፤ የመላዕክቱን ስም የመጨረሻውን ፊደል ስናይ ኤል ብሎ ይጨርሳል፡፡ ሚካ-ኤል ገብር-ኤል ኡራ-ኤል፡፡ ይህም “ስሜ በሱ ላይ ነውና” እንደሚል የእግዚአብሔር የምህረት ስም ስለሆነና በክንፎቻቸው ስለተፃፉ መላዕክቱ ይጠብቁናል።
“በመንገድህ ሁሉ ይጠብቁህ ዘንድ መላእክቱን ስለአንተ ያዛቸዋል፤ እግርህም በድንጋይ እንዳይሰናከል በእጆቻቸው ያነሱሃል” ተብሎም በመዝሙር 90÷11 ተጽፋልና አህዛብን ጭምር ያለጊዜያቸው እንዳይሞቱ መላዕክት ይጠብቋቸዋል፡፡ በትንቢተ ዳንኤል 10÷13 እና 10÷21 ደግሞ የስሙ ትርጉም እግዚአብሔር ዳኛዬ ነው የተባለው ነብዩ ቅዱስ ዳንኤልም ስለ ቅዱስ ሚካኤል እንዲህ ሲናገር ከዋነኞቹ አለቆች አንዱ ሚካኤል ሊረዳኝ መጣ፣ በተዘጋ ጉድጓድ ሲያጽናናው ደግሞ “ከሚካኤል በቀር የሚያጽናናኝ የለም” አለ፡፡ ገዳማውያን የሚያደርጉት ጸሎትና የሚያቀርቡት መስዋዕት በእርሱ ምልጃ ያርጋልና ገዳማቸውን እየረዳን በዓታቸውን እያጠናን የበረከታቸው ተካፋይ እንሁን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
1 month ago
በአዲስ አበባ ከተማ የሲጋራ ቁራጭ መንገድ ላይ መጣል 2 ሺህ ብር ያስቀጣል ተባለ
የአዲስ አበባ ምግብና መድኃኒት ባለሥልጣን የሲጋራ ቁራጭ በመንገድ፣ በአደባባይ ወይም በማንኛውም የህዝብ መገልገያ ቦታ ላይ የሚጥል ግለሰብ በ2 ሺህ ብር እንደሚቀጣ ገልጿል።ይህ እርምጃ የከተማዋን ንፅህና፣ የህዝብን ጤና ለመጠበቅ እና የትምባሆ ተጠቃሚነትን ለመቀነስ የሚደረገው የቁጥጥር አካል መሆኑ ተገልጿል።
የባለሥልጣኑ ዋና ሥራ አስኪያጅ ዶ/ር ሙሉእመቤት ታደሰ ከብስራት ሬዲዮ ጋር በነበራቸው ቆይታ እንደገለጹት ቅጣቱ የሚተገበረው በከተማ አስተዳደሩ ደንብ ቁጥር 167/2016 መሠረት ነው።ደንቡ የትምባሆ ምርቶችን አጠቃቀም ለመቆጣጠርና ከጭስ ነፃ የሆነ የከተማ አካባቢን ለመፍጠር የወጣ መሆኑን ጠቁመዋል።
ባለሥልጣኑ በአዲስ አበባ ከተማ 79 በመቶ የሚሆኑት የህዝብ መገልገያ ተቋማት ከጭስ ነፃ መሆናቸውን ገልጿል።በከተማዋ የአጫሾች መጠን ከ5.3 በመቶ ወደ 4.6 በመቶ መቀነሱን በመግለጽ እየተወሰዱ ያሉ የቁጥጥርና የግንዛቤ ማስጨበጫ እርምጃዎች ውጤት እያሳዩ መሆናቸውን አመልክቷል።
Seledadotio
Seledadotio
የአዲስ አበባ ምግብና መድኃኒት ባለሥልጣን የሲጋራ ቁራጭ በመንገድ፣ በአደባባይ ወይም በማንኛውም የህዝብ መገልገያ ቦታ ላይ የሚጥል ግለሰብ በ2 ሺህ ብር እንደሚቀጣ ገልጿል።ይህ እርምጃ የከተማዋን ንፅህና፣ የህዝብን ጤና ለመጠበቅ እና የትምባሆ ተጠቃሚነትን ለመቀነስ የሚደረገው የቁጥጥር አካል መሆኑ ተገልጿል።
የባለሥልጣኑ ዋና ሥራ አስኪያጅ ዶ/ር ሙሉእመቤት ታደሰ ከብስራት ሬዲዮ ጋር በነበራቸው ቆይታ እንደገለጹት ቅጣቱ የሚተገበረው በከተማ አስተዳደሩ ደንብ ቁጥር 167/2016 መሠረት ነው።ደንቡ የትምባሆ ምርቶችን አጠቃቀም ለመቆጣጠርና ከጭስ ነፃ የሆነ የከተማ አካባቢን ለመፍጠር የወጣ መሆኑን ጠቁመዋል።
ባለሥልጣኑ በአዲስ አበባ ከተማ 79 በመቶ የሚሆኑት የህዝብ መገልገያ ተቋማት ከጭስ ነፃ መሆናቸውን ገልጿል።በከተማዋ የአጫሾች መጠን ከ5.3 በመቶ ወደ 4.6 በመቶ መቀነሱን በመግለጽ እየተወሰዱ ያሉ የቁጥጥርና የግንዛቤ ማስጨበጫ እርምጃዎች ውጤት እያሳዩ መሆናቸውን አመልክቷል።
Seledadotio
Seledadotio
Sponsored by
Surafel
1 month ago
ለፈገግታ... አንድ ሰው ጓደኛውን በመንገድ አግኝቶት በድንጋጤ፣ "ባክህ ትናንት ማታ ቤቴ ሌባ ገብቶ ነበር እኮ!" ይለዋል።
ጓደኛውም አዝኖ ...."ውይ ጉድ! እና ምን ምን ሰረቀህ?" ብሎ ይጠይቀዋል።
ሰውየውም፦ "ምን ይሰርቃል! እኔ ራሱ እኮ እቤት ውስጥ የሚበላም ሆነ የሚሸጥ ነገር አጥቼ በጨለማ ተናድጄ ተቀምጬ እያለ ነው የገባው። ከዚያማ ምን ላድርግ... ሁለታችንም አብረን ጠቃሚ ነገር ስንፈልግ አደርንና፣ ጠዋት ሲነጋ ባዶ ቤቴን አይቶ አዝኖልኝ ትቶኝ ሄደ! 🤣
ጓደኛውም አዝኖ ...."ውይ ጉድ! እና ምን ምን ሰረቀህ?" ብሎ ይጠይቀዋል።
ሰውየውም፦ "ምን ይሰርቃል! እኔ ራሱ እኮ እቤት ውስጥ የሚበላም ሆነ የሚሸጥ ነገር አጥቼ በጨለማ ተናድጄ ተቀምጬ እያለ ነው የገባው። ከዚያማ ምን ላድርግ... ሁለታችንም አብረን ጠቃሚ ነገር ስንፈልግ አደርንና፣ ጠዋት ሲነጋ ባዶ ቤቴን አይቶ አዝኖልኝ ትቶኝ ሄደ! 🤣
2 months ago
ሊቀ መላዕክት ቅዱስ ሚካኤል ከክፉ ነገር ሁሉ ይከልለን፤ምልጃው እና ረድኤቱም አይለየን🙏
ሠራዊት ጌታ የልዑል እግዚአብሔር አገልጋይ “ መላዕክት”
ድርሳነ ሩፋኤል ላይ ተጽፎ እደምናገኘው 7 ሊቃነ መላዕክት ሲኖሩ አለቃቸው ቅዱስ ሚካኤል ነው፤ የስሙ ትርጓሜም “እንደ እግዚአብሔር ያለ ማን ነው” ማለት ነው። ከእግዚአብሔር ዙፋን ስር ትዕዛዝ በወጣ ግዜ ኪሩቤል ተቀብለው ለሱራፌል ያስተላልፋሉ፤ ሱራፌልም ለሚካኤልና ለገብርኤል ለሩፋኤልም ያደርሳሉ፡፡ ሚካኤል ለፍጥረቱ በጎም ይሁን ክፉ ትዕዛዙን ይፈጽሙ ዘንድ መላዕክትን ያዛቸዋል፤ ኪሩቤልና ሱራፌል መላዕክቱም ሁሉ አቤቱ የእጅህን ስራ አታጥፋ እያሉ ቀንና ከማታ ይለምናሉ። የመላዕክት አለቃ ቅዱስ ሚካኤል ከዲያቢሎስ ጋር በተከራከረ ጊዜ እግዚአብሔር ይገስፅህ አለው እንጂ የስድብን ቃል አልተናገረውም ሲባል ሰምተናል፡፡ ሊቀ ነብያት ሙሴ እጅግ ታዛዥና የዋህ ስለነበርና ከንዓንን ለማየት ወደ ናባው ተራራ ሲወጣ 2 መላዕክት በአረጋውያን ተመስለው መቃብር ሲቆፍሩ ቢያይ ላግዛቹ ብሎ መቆፈሪያውን ተቀበላቸው፡፡
በመጨረሻ “ሰውየው በአንተ ልክ ነውና እስቲ ገብተህ ለካልን” አሉት፡፡ እሱም በየዋህነቱ ጉድጓዱ ውስጥ ገብቶ እንደተኛ እንደ እንቅልፍ አሸልቦት በዚያው ዐረፈ፤ መላዕክቱም ቀበሩት። እስራኤላዊያን ሙሴን እጅግ ስለሚወዱት የሙሴን መቃብር እንደ ጣዖት እንዳያመልኩት እግዚአብሔር የሙሴን መቃብር ሰወረው፤ ነገር ግን ጠላት ዲያቢሎስ ሊያሳያቸው በመነሳቱ ቅዱስ ሚካኤል ተቃወመው፡፡ በመጨረሻም ቅዱስ ሚካኤል ዲያቢሎስን እግዚአብሔር ይገስጽህ ብሎ ከእርሱም ሰወረበት። በሐዋርያው ይሁዳ መልዕክት ቁጥር 8 የሚገኘው ቃል የቅዱስ ሚካኤልን ትዕግስት ያሳያል፡፡ ዳግመኛም አይሁድ ጌታን ሲሰቅሉት መልአኩ ቅዱስ ገብርኤል በቁጣ ሰይፉን አወጣ፤ ቅዱስ ሚካኤል ግን በአይሁድ ስራ አዝኖ ፈጣሪን ፍጡራን ሰቀሉት እያለ በአርምሞና በትዕግስት አያቸው ይላል ድርሳኑ።
ቅዱስ ሚካኤል ሰኔ 12 ቀን ዲያቢሎስን አሸንፎ በምትኩ ሊቀ መላዕክት ሆኖ የተሾመበትና አፎምያንም የረዳበት ቀን ስለሆነ በታላቅ ሥርዓት ይከበራል። ህዳር 12 ሕዝበ እስራኤልን በክንፎቹ ጥላ ከበረሃው ፀሐይ ከልሎ ከግብጽ ምድር እየመራና እየጠበቀ ከንዓን ያገባቸው እለት ነው። መላዕክቱ በክንፋቸው የእግዚአብሔር ስም ስለተፃፈበት ህዝቡን ይጠብቃሉ፤ የመላዕክቱን ስም የመጨረሻውን ፊደል ስናይ ኤል ብሎ ይጨርሳል፡፡ ሚካ-ኤል ገብር-ኤል ኡራ-ኤል፡፡ ይህም “ስሜ በሱ ላይ ነውና” እንደሚል የእግዚአብሔር የምህረት ስም ስለሆነና በክንፎቻቸው ስለተፃፉ መላዕክቱ ይጠብቁናል። “በመንገድህ ሁሉ ይጠብቁህ ዘንድ መላእክቱን ስለአንተ ያዛቸዋል፤ እግርህም በድንጋይ እንዳይሰናከል በእጆቻቸው ያነሱሃል” ተብሎም በመዝሙር 90÷11 ተጽፋልና አህዛብን ጭምር ያለጊዜያቸው እንዳይሞቱ መላዕክት ይጠብቋቸዋል!!!
ልበ አምላክ ቅዱስ ዳዊት በመዝሙር 33÷7 “የእግዚአብሔር መልአክ በሚፈሩት ሰዎች ዙሪያ ይሰፍራል ያድናቸውማል” ይለናል፡፡ በትንቢተ ዳንኤል 10÷13 እና 10÷21 ደግሞ የስሙ ትርጉም እግዚአብሔር ዳኛዬ ነው የተባለው ነብዩ ቅዱስ ዳንኤልም ስለ ቅቅዱስ ሚካኤል እንዲህ ሲናገር ከዋነኞቹ አለቆች አንዱ ሚካኤል ሊረዳኝ መጣ፣ በተዘጋ ጉድጓድ ሲያጽናናው ደግሞ “ከሚካኤል በቀር የሚያጽናናኝ የለም” አለ፡፡ በዓለም ፍፃሜም ስለህዝቡ የሚቆመው ሚካኤል ይነሳል። በማለትረ በምዕራፍ 12÷1 ጽፎልናል፡፡ በራዕይ 8÷3 “የቅዱሳኑ ፀሎት ከዕጣኑ ጢስ ጋር ከመልአኩ እጅ ወደ እግዚአብሔር ፊት ወጣ” ተብሎ እንደተጻፈውም መላዕክት የቅዱሳኑን ጸሎት ወደ እግዚአብሔር ያሳርጋሉ፡፡ ገዳማውያን የሚያደርጉት ጸሎትና የሚያቀርቡት መስዋዕት በእርሱ ምልጃ ያርጋልና ገዳማቸውን እየረዳን በዓታቸውን እያጠናን የበረከታቸው ተካፋይ እንሁን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
ሠራዊት ጌታ የልዑል እግዚአብሔር አገልጋይ “ መላዕክት”
ድርሳነ ሩፋኤል ላይ ተጽፎ እደምናገኘው 7 ሊቃነ መላዕክት ሲኖሩ አለቃቸው ቅዱስ ሚካኤል ነው፤ የስሙ ትርጓሜም “እንደ እግዚአብሔር ያለ ማን ነው” ማለት ነው። ከእግዚአብሔር ዙፋን ስር ትዕዛዝ በወጣ ግዜ ኪሩቤል ተቀብለው ለሱራፌል ያስተላልፋሉ፤ ሱራፌልም ለሚካኤልና ለገብርኤል ለሩፋኤልም ያደርሳሉ፡፡ ሚካኤል ለፍጥረቱ በጎም ይሁን ክፉ ትዕዛዙን ይፈጽሙ ዘንድ መላዕክትን ያዛቸዋል፤ ኪሩቤልና ሱራፌል መላዕክቱም ሁሉ አቤቱ የእጅህን ስራ አታጥፋ እያሉ ቀንና ከማታ ይለምናሉ። የመላዕክት አለቃ ቅዱስ ሚካኤል ከዲያቢሎስ ጋር በተከራከረ ጊዜ እግዚአብሔር ይገስፅህ አለው እንጂ የስድብን ቃል አልተናገረውም ሲባል ሰምተናል፡፡ ሊቀ ነብያት ሙሴ እጅግ ታዛዥና የዋህ ስለነበርና ከንዓንን ለማየት ወደ ናባው ተራራ ሲወጣ 2 መላዕክት በአረጋውያን ተመስለው መቃብር ሲቆፍሩ ቢያይ ላግዛቹ ብሎ መቆፈሪያውን ተቀበላቸው፡፡
በመጨረሻ “ሰውየው በአንተ ልክ ነውና እስቲ ገብተህ ለካልን” አሉት፡፡ እሱም በየዋህነቱ ጉድጓዱ ውስጥ ገብቶ እንደተኛ እንደ እንቅልፍ አሸልቦት በዚያው ዐረፈ፤ መላዕክቱም ቀበሩት። እስራኤላዊያን ሙሴን እጅግ ስለሚወዱት የሙሴን መቃብር እንደ ጣዖት እንዳያመልኩት እግዚአብሔር የሙሴን መቃብር ሰወረው፤ ነገር ግን ጠላት ዲያቢሎስ ሊያሳያቸው በመነሳቱ ቅዱስ ሚካኤል ተቃወመው፡፡ በመጨረሻም ቅዱስ ሚካኤል ዲያቢሎስን እግዚአብሔር ይገስጽህ ብሎ ከእርሱም ሰወረበት። በሐዋርያው ይሁዳ መልዕክት ቁጥር 8 የሚገኘው ቃል የቅዱስ ሚካኤልን ትዕግስት ያሳያል፡፡ ዳግመኛም አይሁድ ጌታን ሲሰቅሉት መልአኩ ቅዱስ ገብርኤል በቁጣ ሰይፉን አወጣ፤ ቅዱስ ሚካኤል ግን በአይሁድ ስራ አዝኖ ፈጣሪን ፍጡራን ሰቀሉት እያለ በአርምሞና በትዕግስት አያቸው ይላል ድርሳኑ።
ቅዱስ ሚካኤል ሰኔ 12 ቀን ዲያቢሎስን አሸንፎ በምትኩ ሊቀ መላዕክት ሆኖ የተሾመበትና አፎምያንም የረዳበት ቀን ስለሆነ በታላቅ ሥርዓት ይከበራል። ህዳር 12 ሕዝበ እስራኤልን በክንፎቹ ጥላ ከበረሃው ፀሐይ ከልሎ ከግብጽ ምድር እየመራና እየጠበቀ ከንዓን ያገባቸው እለት ነው። መላዕክቱ በክንፋቸው የእግዚአብሔር ስም ስለተፃፈበት ህዝቡን ይጠብቃሉ፤ የመላዕክቱን ስም የመጨረሻውን ፊደል ስናይ ኤል ብሎ ይጨርሳል፡፡ ሚካ-ኤል ገብር-ኤል ኡራ-ኤል፡፡ ይህም “ስሜ በሱ ላይ ነውና” እንደሚል የእግዚአብሔር የምህረት ስም ስለሆነና በክንፎቻቸው ስለተፃፉ መላዕክቱ ይጠብቁናል። “በመንገድህ ሁሉ ይጠብቁህ ዘንድ መላእክቱን ስለአንተ ያዛቸዋል፤ እግርህም በድንጋይ እንዳይሰናከል በእጆቻቸው ያነሱሃል” ተብሎም በመዝሙር 90÷11 ተጽፋልና አህዛብን ጭምር ያለጊዜያቸው እንዳይሞቱ መላዕክት ይጠብቋቸዋል!!!
ልበ አምላክ ቅዱስ ዳዊት በመዝሙር 33÷7 “የእግዚአብሔር መልአክ በሚፈሩት ሰዎች ዙሪያ ይሰፍራል ያድናቸውማል” ይለናል፡፡ በትንቢተ ዳንኤል 10÷13 እና 10÷21 ደግሞ የስሙ ትርጉም እግዚአብሔር ዳኛዬ ነው የተባለው ነብዩ ቅዱስ ዳንኤልም ስለ ቅቅዱስ ሚካኤል እንዲህ ሲናገር ከዋነኞቹ አለቆች አንዱ ሚካኤል ሊረዳኝ መጣ፣ በተዘጋ ጉድጓድ ሲያጽናናው ደግሞ “ከሚካኤል በቀር የሚያጽናናኝ የለም” አለ፡፡ በዓለም ፍፃሜም ስለህዝቡ የሚቆመው ሚካኤል ይነሳል። በማለትረ በምዕራፍ 12÷1 ጽፎልናል፡፡ በራዕይ 8÷3 “የቅዱሳኑ ፀሎት ከዕጣኑ ጢስ ጋር ከመልአኩ እጅ ወደ እግዚአብሔር ፊት ወጣ” ተብሎ እንደተጻፈውም መላዕክት የቅዱሳኑን ጸሎት ወደ እግዚአብሔር ያሳርጋሉ፡፡ ገዳማውያን የሚያደርጉት ጸሎትና የሚያቀርቡት መስዋዕት በእርሱ ምልጃ ያርጋልና ገዳማቸውን እየረዳን በዓታቸውን እያጠናን የበረከታቸው ተካፋይ እንሁን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
2 months ago
ከንቲባ አዳነች ከጎሮ እስከ ኮዬ ፈጬ አደባባይ ያለውን የኮሪደር ልማት ሥራ አስጀመሩ
#ethiopia | የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከጎሮ መታጠፊያ እስከ ኮዬ ፈጬ አደባባይ ድረስ ያለውን አዲስ የኮሪደር ልማት ሥራ አስጀምረዋል፡፡
ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ አዲሱ የኮሪደር ልማት ቀደም ሲል የለሙ መሰረተ ልማቶችን በከፍተኛ ሁኔታ የሚያስተሳስርና የኢኮኖሚ እንቅስቃሴውን የሚያነቃቃ ነው ብለዋል።
ከዚህ ባለፈም በመንገድ ላይ ያለውን የትራፊክ መጨናነቅ የሚፈታ መሆኑን ነው ያስገነዘቡት፡፡
ከቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ጋር የተገናኘ በመሆኑ ሀገራዊ ሁነቶችን ለማስተናገድ አመቺ ሁኔታን የሚፈጥርና የአካባቢውን ስታንዳርድ በእጅጉ በሚያሳድግ ሁኔታ እንደሚሰራ አስረድተዋል።
የኮሪደር ልማቱ ከከተማዋ አልፎ ሀገራዊ ፋይዳ አንዳለው ጠቁመው÷ ለአካባቢው ነዋሪም ሰፊ የሥራ እድል እንደሚፈጥር አብራርተዋል።
ከዚህ ቀደም በመንገድ ዙሪያ ከደረጃ በታች ይሰጡ የነበሩ አገልግሎቶችን ከፍ ባለ ደረጃ ለመስጠት በሚያስችል መልኩ በጥራትና በፍጥነት ለማጠናቀቅ በትልቅ ርብርብ ይሰራል ነው ያሉት፡፡
በሥራው ውስጥ የሚሳተፉ አጠቃላይ ባለድርሻ አካላት የኮሪደር ልማቱን በትብብር፣ በፍጥነትና በጋራ እንዲያሳኩ ጥሪ አቅርበዋል።
ከጎሮ መታጠፊያ - ኮዬ ፈጬ አደባባይ የተጀመረው የኮሪደር ልማት አጠቃላይ የመንገዱ ርዝመት 10 ነጥብ 5 ኪሎ ሜትር መሆኑ ተመላክቷል፡፡
የመንገዱ ስፋት 70 ሜትር (ከነግሪነሪው ደግሞ 124 ሜትር)፣ 21 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው የሳይክል መንገድ፣ 21 ኪሎ ሜትር ርዝመት እና በሁለቱም በኩል 4 ነጥብ 5 ሜትር ስፋት ያለው የእግረኛ መንገድ፣ የአረንጓዴ ሽፋን እንዲሁም የፍሳሽ ማጣሪያ ጣቢያ እንደሚኖረውም ተጠቅሷል፡፡
Credit : NBC
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia | የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከጎሮ መታጠፊያ እስከ ኮዬ ፈጬ አደባባይ ድረስ ያለውን አዲስ የኮሪደር ልማት ሥራ አስጀምረዋል፡፡
ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ አዲሱ የኮሪደር ልማት ቀደም ሲል የለሙ መሰረተ ልማቶችን በከፍተኛ ሁኔታ የሚያስተሳስርና የኢኮኖሚ እንቅስቃሴውን የሚያነቃቃ ነው ብለዋል።
ከዚህ ባለፈም በመንገድ ላይ ያለውን የትራፊክ መጨናነቅ የሚፈታ መሆኑን ነው ያስገነዘቡት፡፡
ከቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ጋር የተገናኘ በመሆኑ ሀገራዊ ሁነቶችን ለማስተናገድ አመቺ ሁኔታን የሚፈጥርና የአካባቢውን ስታንዳርድ በእጅጉ በሚያሳድግ ሁኔታ እንደሚሰራ አስረድተዋል።
የኮሪደር ልማቱ ከከተማዋ አልፎ ሀገራዊ ፋይዳ አንዳለው ጠቁመው÷ ለአካባቢው ነዋሪም ሰፊ የሥራ እድል እንደሚፈጥር አብራርተዋል።
ከዚህ ቀደም በመንገድ ዙሪያ ከደረጃ በታች ይሰጡ የነበሩ አገልግሎቶችን ከፍ ባለ ደረጃ ለመስጠት በሚያስችል መልኩ በጥራትና በፍጥነት ለማጠናቀቅ በትልቅ ርብርብ ይሰራል ነው ያሉት፡፡
በሥራው ውስጥ የሚሳተፉ አጠቃላይ ባለድርሻ አካላት የኮሪደር ልማቱን በትብብር፣ በፍጥነትና በጋራ እንዲያሳኩ ጥሪ አቅርበዋል።
ከጎሮ መታጠፊያ - ኮዬ ፈጬ አደባባይ የተጀመረው የኮሪደር ልማት አጠቃላይ የመንገዱ ርዝመት 10 ነጥብ 5 ኪሎ ሜትር መሆኑ ተመላክቷል፡፡
የመንገዱ ስፋት 70 ሜትር (ከነግሪነሪው ደግሞ 124 ሜትር)፣ 21 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው የሳይክል መንገድ፣ 21 ኪሎ ሜትር ርዝመት እና በሁለቱም በኩል 4 ነጥብ 5 ሜትር ስፋት ያለው የእግረኛ መንገድ፣ የአረንጓዴ ሽፋን እንዲሁም የፍሳሽ ማጣሪያ ጣቢያ እንደሚኖረውም ተጠቅሷል፡፡
Credit : NBC
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
2 months ago
የሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል ረድኤቱ እና ምልጃው አይለየን !!!
ድርሳነ ሩፋኤል ላይ ተጽፎ እደምናገኘው 7 ሊቃነ መላዕክት ሲኖሩ አለቃቸው ቅዱስ ሚካኤል ነው፤ የስሙ ትርጓሜም “እንደ እግዚአብሔር ያለ ማን ነው” ማለት ነው። ከእግዚአብሔር ዙፋን ስር ትዕዛዝ በወጣ ግዜ ኪሩቤል ተቀብለው ለሱራፌል ያስተላልፋሉ፤ ሱራፌልም ለሚካኤልና ለገብርኤል ለሩፋኤልም ያደርሳሉ፡፡ ሚካኤል ለፍጥረቱ በጎም ይሁን ክፉ ትዕዛዙን ይፈጽሙ ዘንድ መላዕክትን ያዛቸዋል፤ ኪሩቤልና ሱራፌል መላዕክቱም ሁሉ አቤቱ የእጅህን ስራ አታጥፋ እያሉ ቀንና ከማታ ይለምናሉ። የመላዕክት አለቃ ቅዱስ ሚካኤል ከዲያቢሎስ ጋር በተከራከረ ጊዜ እግዚአብሔር ይገስፅህ አለው እንጂ የስድብን ቃል አልተናገረውም ሲባል ሰምተናል፡፡ ሊቀ ነብያት ሙሴ እጅግ ታዛዥና የዋህ ስለነበርና ከንዓንን ለማየት ወደ ናባው ተራራ ሲወጣ 2 መላዕክት በአረጋውያን ተመስለው መቃብር ሲቆፍሩ ቢያይ ላግዛቹ ብሎ መቆፈሪያውን ተቀበላቸው፡፡
በመጨረሻ “ሰውየው በአንተ ልክ ነውና እስቲ ገብተህ ለካልን” አሉት፡፡ እሱም በየዋህነቱ ጉድጓዱ ውስጥ ገብቶ እንደተኛ እንደ እንቅልፍ አሸልቦት በዚያው ዐረፈ፤ መላዕክቱም ቀበሩት። እስራኤላዊያን ሙሴን እጅግ ስለሚወዱት የሙሴን መቃብር እንደ ጣዖት እንዳያመልኩት እግዚአብሔር የሙሴን መቃብር ሰወረው፤ ነገር ግን ጠላት ዲያቢሎስ ሊያሳያቸው በመነሳቱ ቅዱስ ሚካኤል ተቃወመው፡፡ በመጨረሻም ቅዱስ ሚካኤል ዲያቢሎስን እግዚአብሔር ይገስጽህ ብሎ ከእርሱም ሰወረበት። በሐዋርያው ይሁዳ መልዕክት ቁጥር 8 የሚገኘው ቃል የቅዱስ ሚካኤልን ትዕግስት ያሳያል፡፡ ዳግመኛም አይሁድ ጌታን ሲሰቅሉት መልአኩ ቅዱስ ገብርኤል በቁጣ ሰይፉን አወጣ፤ ቅዱስ ሚካኤል ግን በአይሁድ ስራ አዝኖ ፈጣሪን ፍጡራን ሰቀሉት እያለ በአርምሞና በትዕግስት አያቸው ይላል ድርሳኑ።
ቅዱስ ሚካኤል ሰኔ 12 ቀን ዲያቢሎስን አሸንፎ በምትኩ ሊቀ መላዕክት ሆኖ የተሾመበትና አፎምያንም የረዳበት ቀን ስለሆነ በታላቅ ሥርዓት ይከበራል። ህዳር 12 ሕዝበ እስራኤልን በክንፎቹ ጥላ ከበረሃው ፀሐይ ከልሎ ከግብጽ ምድር እየመራና እየጠበቀ ከንዓን ያገባቸው እለት ነው። መላዕክቱ በክንፋቸው የእግዚአብሔር ስም ስለተፃፈበት ህዝቡን ይጠብቃሉ፤ የመላዕክቱን ስም የመጨረሻውን ፊደል ስናይ ኤል ብሎ ይጨርሳል፡፡ ሚካ-ኤል ገብር-ኤል ኡራ-ኤል፡፡ ይህም “ስሜ በሱ ላይ ነውና” እንደሚል የእግዚአብሔር የምህረት ስም ስለሆነና በክንፎቻቸው ስለተፃፉ መላዕክቱ ይጠብቁናል። “በመንገድህ ሁሉ ይጠብቁህ ዘንድ መላእክቱን ስለአንተ ያዛቸዋል፤ እግርህም በድንጋይ እንዳይሰናከል በእጆቻቸው ያነሱሃል” ተብሎም በመዝሙር 90÷11 ተጽፋልና አህዛብን ጭምር ያለጊዜያቸው እንዳይሞቱ መላዕክት ይጠብቋቸዋል!!!
ልበ አምላክ ቅዱስ ዳዊት በመዝሙር 33÷7 “የእግዚአብሔር መልአክ በሚፈሩት ሰዎች ዙሪያ ይሰፍራል ያድናቸውማል” ይለናል፡፡ በትንቢተ ዳንኤል 10÷13 እና 10÷21 ደግሞ የስሙ ትርጉም እግዚአብሔር ዳኛዬ ነው የተባለው ነብዩ ቅዱስ ዳንኤልም ስለ ቅቅዱስ ሚካኤል እንዲህ ሲናገር ከዋነኞቹ አለቆች አንዱ ሚካኤል ሊረዳኝ መጣ፣ በተዘጋ ጉድጓድ ሲያጽናናው ደግሞ “ከሚካኤል በቀር የሚያጽናናኝ የለም” አለ፡፡ በዓለም ፍፃሜም ስለህዝቡ የሚቆመው ሚካኤል ይነሳል። በማለትረ በምዕራፍ 12÷1 ጽፎልናል፡፡ በራዕይ 8÷3 “የቅዱሳኑ ፀሎት ከዕጣኑ ጢስ ጋር ከመልአኩ እጅ ወደ እግዚአብሔር ፊት ወጣ” ተብሎ እንደተጻፈውም መላዕክት የቅዱሳኑን ጸሎት ወደ እግዚአብሔር ያሳርጋሉ፡፡ ገዳማውያን የሚያደርጉት ጸሎትና የሚያቀርቡት መስዋዕት በእርሱ ምልጃ ያርጋልና ገዳማቸውን እየረዳን በዓታቸውን እያጠናን የበረከታቸው ተካፋይ እንሁን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
ድርሳነ ሩፋኤል ላይ ተጽፎ እደምናገኘው 7 ሊቃነ መላዕክት ሲኖሩ አለቃቸው ቅዱስ ሚካኤል ነው፤ የስሙ ትርጓሜም “እንደ እግዚአብሔር ያለ ማን ነው” ማለት ነው። ከእግዚአብሔር ዙፋን ስር ትዕዛዝ በወጣ ግዜ ኪሩቤል ተቀብለው ለሱራፌል ያስተላልፋሉ፤ ሱራፌልም ለሚካኤልና ለገብርኤል ለሩፋኤልም ያደርሳሉ፡፡ ሚካኤል ለፍጥረቱ በጎም ይሁን ክፉ ትዕዛዙን ይፈጽሙ ዘንድ መላዕክትን ያዛቸዋል፤ ኪሩቤልና ሱራፌል መላዕክቱም ሁሉ አቤቱ የእጅህን ስራ አታጥፋ እያሉ ቀንና ከማታ ይለምናሉ። የመላዕክት አለቃ ቅዱስ ሚካኤል ከዲያቢሎስ ጋር በተከራከረ ጊዜ እግዚአብሔር ይገስፅህ አለው እንጂ የስድብን ቃል አልተናገረውም ሲባል ሰምተናል፡፡ ሊቀ ነብያት ሙሴ እጅግ ታዛዥና የዋህ ስለነበርና ከንዓንን ለማየት ወደ ናባው ተራራ ሲወጣ 2 መላዕክት በአረጋውያን ተመስለው መቃብር ሲቆፍሩ ቢያይ ላግዛቹ ብሎ መቆፈሪያውን ተቀበላቸው፡፡
በመጨረሻ “ሰውየው በአንተ ልክ ነውና እስቲ ገብተህ ለካልን” አሉት፡፡ እሱም በየዋህነቱ ጉድጓዱ ውስጥ ገብቶ እንደተኛ እንደ እንቅልፍ አሸልቦት በዚያው ዐረፈ፤ መላዕክቱም ቀበሩት። እስራኤላዊያን ሙሴን እጅግ ስለሚወዱት የሙሴን መቃብር እንደ ጣዖት እንዳያመልኩት እግዚአብሔር የሙሴን መቃብር ሰወረው፤ ነገር ግን ጠላት ዲያቢሎስ ሊያሳያቸው በመነሳቱ ቅዱስ ሚካኤል ተቃወመው፡፡ በመጨረሻም ቅዱስ ሚካኤል ዲያቢሎስን እግዚአብሔር ይገስጽህ ብሎ ከእርሱም ሰወረበት። በሐዋርያው ይሁዳ መልዕክት ቁጥር 8 የሚገኘው ቃል የቅዱስ ሚካኤልን ትዕግስት ያሳያል፡፡ ዳግመኛም አይሁድ ጌታን ሲሰቅሉት መልአኩ ቅዱስ ገብርኤል በቁጣ ሰይፉን አወጣ፤ ቅዱስ ሚካኤል ግን በአይሁድ ስራ አዝኖ ፈጣሪን ፍጡራን ሰቀሉት እያለ በአርምሞና በትዕግስት አያቸው ይላል ድርሳኑ።
ቅዱስ ሚካኤል ሰኔ 12 ቀን ዲያቢሎስን አሸንፎ በምትኩ ሊቀ መላዕክት ሆኖ የተሾመበትና አፎምያንም የረዳበት ቀን ስለሆነ በታላቅ ሥርዓት ይከበራል። ህዳር 12 ሕዝበ እስራኤልን በክንፎቹ ጥላ ከበረሃው ፀሐይ ከልሎ ከግብጽ ምድር እየመራና እየጠበቀ ከንዓን ያገባቸው እለት ነው። መላዕክቱ በክንፋቸው የእግዚአብሔር ስም ስለተፃፈበት ህዝቡን ይጠብቃሉ፤ የመላዕክቱን ስም የመጨረሻውን ፊደል ስናይ ኤል ብሎ ይጨርሳል፡፡ ሚካ-ኤል ገብር-ኤል ኡራ-ኤል፡፡ ይህም “ስሜ በሱ ላይ ነውና” እንደሚል የእግዚአብሔር የምህረት ስም ስለሆነና በክንፎቻቸው ስለተፃፉ መላዕክቱ ይጠብቁናል። “በመንገድህ ሁሉ ይጠብቁህ ዘንድ መላእክቱን ስለአንተ ያዛቸዋል፤ እግርህም በድንጋይ እንዳይሰናከል በእጆቻቸው ያነሱሃል” ተብሎም በመዝሙር 90÷11 ተጽፋልና አህዛብን ጭምር ያለጊዜያቸው እንዳይሞቱ መላዕክት ይጠብቋቸዋል!!!
ልበ አምላክ ቅዱስ ዳዊት በመዝሙር 33÷7 “የእግዚአብሔር መልአክ በሚፈሩት ሰዎች ዙሪያ ይሰፍራል ያድናቸውማል” ይለናል፡፡ በትንቢተ ዳንኤል 10÷13 እና 10÷21 ደግሞ የስሙ ትርጉም እግዚአብሔር ዳኛዬ ነው የተባለው ነብዩ ቅዱስ ዳንኤልም ስለ ቅቅዱስ ሚካኤል እንዲህ ሲናገር ከዋነኞቹ አለቆች አንዱ ሚካኤል ሊረዳኝ መጣ፣ በተዘጋ ጉድጓድ ሲያጽናናው ደግሞ “ከሚካኤል በቀር የሚያጽናናኝ የለም” አለ፡፡ በዓለም ፍፃሜም ስለህዝቡ የሚቆመው ሚካኤል ይነሳል። በማለትረ በምዕራፍ 12÷1 ጽፎልናል፡፡ በራዕይ 8÷3 “የቅዱሳኑ ፀሎት ከዕጣኑ ጢስ ጋር ከመልአኩ እጅ ወደ እግዚአብሔር ፊት ወጣ” ተብሎ እንደተጻፈውም መላዕክት የቅዱሳኑን ጸሎት ወደ እግዚአብሔር ያሳርጋሉ፡፡ ገዳማውያን የሚያደርጉት ጸሎትና የሚያቀርቡት መስዋዕት በእርሱ ምልጃ ያርጋልና ገዳማቸውን እየረዳን በዓታቸውን እያጠናን የበረከታቸው ተካፋይ እንሁን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
2 months ago
ሰላም፤ እንደምን አደራችሁ?
ኢትዮጵያ በፕሮጀክት አፈጻጸም የሚታይ አዎንታዊ ለውጥ እያስመዘገበች ትገኛለች።
በ2010 ዓ.ም ወደ ስልጣን የመጣው የለውጥ መንግሥት ትላልቅ ፕሮጀክቶችን በማቀድ፣ በመከታተል እና በማጠናቀቅ የነበረው አቅም እያደገ መምጣቱ በብዙ መስኮች ይታያል።
በመንግሥት፣ በግል ዘርፍ እና በልማት ባለሃብቶች የሚከናወኑ ፕሮጀክቶች ከቀድሞው የበለጠ የጊዜ ቁጥጥር፣ የበጀት አስተዳደር እና የውጤት ትኩረት እያሳዩ መምጣታቸው ይህንን ያሳያል።
በተለይም በመንገድ፣ በኃይል፣ በኢንዱስትሪ ፓርኮች፣ በቴክኖሎጂ እና በከተማ ልማት ዘርፎች የተሻለ የአፈጻጸም ብቃት እየታየ ይገኛል።
ለማሳያነትም ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ፕሮጀክት፣ በብዙ ከተሞች የተካሄዱ የኮሪደር ልማት ፕሮጀክቶች፣ የመንገድ መሰረተ ልማት መስፋፋት፣ በመንግሥታዊ አገልግሎት ዲጂታላይዜሽን እና በኢንተርኔት መስፋፋት ላይ ትልቅ ርምጃዎች መወሰዱ እና ተቋማዊ ማሻሻያዎች የሚሉት በቀዳሚነት ይጠቀሳሉ፡፡
አሁን ላይ በአዲስ አበባ እና በሌሎች የሀገራችን ከተሞች የሚታየው የኮሪደር ልማት፣ የመንገድ መሰረተ ልማት መስፋፋት፣ የድልድይ ግንባታ እና የከተማ ውበት ማሻሻያ በፊት ከምናውቀው የስራ ፍጥነት በእጅጉ የተለየ ነው።
ቀደም ሲል ለ5 ዓመት የሚዘገይ ፕሮጀክት ዛሬ በወራት ውስጥ ሲጠናቀቅ ማየት እየተለመደ መጥቷል። ይህም የፕሮጀክት እቅድ፣ ክትትል እና ተጠያቂነት ስርዓት መሻሻሉን ያሳያል።
"ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030" በተሰኘው መርሐ ግብር የዲጂታል መታወቂያ፣ የኦንላይን አገልግሎቶች፣ የቴሌኮም መስፋፋት እና የመንግሥት ስራዎች ዘመናዊ ስርዓት ውስጥ መግባታቸው የአፈጻጸም ፍጥነትን ከፍ አድርጎታል።
ይህ ለውጥ ከወረቀት ወደ ቴክኖሎጂ ብቻ የተደረገ ሽግግር አይደለም፤ ከዝግታ ወደ ቅልጥፍና የተደረገ ሽግግርም ጭምር እንጂ። ቀደም ሲል ብዙ ፕሮጀክቶች በመንግሥት ብቻ ይሰሩ የነበሩ ሲሆን÷ አሁን ላይ ግን የግል ዘርፉን፣ የውጭ ኢንቨስተሮችን እና የሕዝብ ተሳትፎን በማካተት በርካታ ለሕዝብ አገልግሎት የሚሰጡ ፕሮጀክቶች እየተሰሩ ነው።
ይህም መንግሥት ፕሮጀክቶችን በብቃት ለማስፈጸም ብቻ ሳይሆን ሀብትን በአግባቡ ማስተዳደር ላይ በትኩረት እየሰራ ስለመሆኑ ማሳያ ነው፡፡
ለዚህ ለውጥ በመሠረታዊነት ከሚጠቀሱ ምክንያቶች ደግሞ የባለሙያ አቅም መጨመር፣ የዲጂታል ቴክኖሎጂ አጠቃቀም፣ የክትትል እና ግምገማ ሥርዓቶች መጠናከር፣ የግሉ ዘርፍ ተሳትፎ መጨመር እና የውጤት ተኮር አስተዳደር መስፋፋት ዋነኞቹ ናቸው፡፡
የመንግሥት ፕሮጀክቶችን የመፈጸም አቅም ማደግ በኢትዮጵያ ልማት እና ኢኮኖሚ ዕድገት ላይ ትልቅ ተፅዕኖ ያለው ጉዳይ ነው።
ፕሮጀክቶች በትክክል ካልተፈጸሙ የገንዘብ ብክነት፣ የፕሮጀክቶች አፈጻጸም መዘግየት እና የሕዝብ አገልግሎት መዘግየት ያመጣሉ።
ለዚህም ነው የመንግሥት የመፈጸም አቅም ማደግ ለኢትዮጵያ የቅንጦት ጉዳይ ሳይሆን የህልውና ጉዳይ የሚሆነው።
ሕጎችና ፖሊሲዎች በወረቀት ላይ ብቻ ካሉ ልማት አይመጣም። ተቋማት ሲጠናከሩ፣ ብቁ የሰው ኃይል ሲገነባ እና ቴክኖሎጂ በአግባቡ ሲጠቀም መንግሥት የሕዝቡን ፍላጎት በተግባር ማሳካት ይችላል።
ይህ ደግሞ ሰላሟ የተጠበቀ፣ የበለጸገች እና ፍትሃዊ ኢትዮጵያን ለመገንባት ዋና መንገድ ነው።
ኢትዮጵያ በፕሮጀክት አፈጻጸም የሚታይ አዎንታዊ ለውጥ እያስመዘገበች ትገኛለች።
በ2010 ዓ.ም ወደ ስልጣን የመጣው የለውጥ መንግሥት ትላልቅ ፕሮጀክቶችን በማቀድ፣ በመከታተል እና በማጠናቀቅ የነበረው አቅም እያደገ መምጣቱ በብዙ መስኮች ይታያል።
በመንግሥት፣ በግል ዘርፍ እና በልማት ባለሃብቶች የሚከናወኑ ፕሮጀክቶች ከቀድሞው የበለጠ የጊዜ ቁጥጥር፣ የበጀት አስተዳደር እና የውጤት ትኩረት እያሳዩ መምጣታቸው ይህንን ያሳያል።
በተለይም በመንገድ፣ በኃይል፣ በኢንዱስትሪ ፓርኮች፣ በቴክኖሎጂ እና በከተማ ልማት ዘርፎች የተሻለ የአፈጻጸም ብቃት እየታየ ይገኛል።
ለማሳያነትም ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ፕሮጀክት፣ በብዙ ከተሞች የተካሄዱ የኮሪደር ልማት ፕሮጀክቶች፣ የመንገድ መሰረተ ልማት መስፋፋት፣ በመንግሥታዊ አገልግሎት ዲጂታላይዜሽን እና በኢንተርኔት መስፋፋት ላይ ትልቅ ርምጃዎች መወሰዱ እና ተቋማዊ ማሻሻያዎች የሚሉት በቀዳሚነት ይጠቀሳሉ፡፡
አሁን ላይ በአዲስ አበባ እና በሌሎች የሀገራችን ከተሞች የሚታየው የኮሪደር ልማት፣ የመንገድ መሰረተ ልማት መስፋፋት፣ የድልድይ ግንባታ እና የከተማ ውበት ማሻሻያ በፊት ከምናውቀው የስራ ፍጥነት በእጅጉ የተለየ ነው።
ቀደም ሲል ለ5 ዓመት የሚዘገይ ፕሮጀክት ዛሬ በወራት ውስጥ ሲጠናቀቅ ማየት እየተለመደ መጥቷል። ይህም የፕሮጀክት እቅድ፣ ክትትል እና ተጠያቂነት ስርዓት መሻሻሉን ያሳያል።
"ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030" በተሰኘው መርሐ ግብር የዲጂታል መታወቂያ፣ የኦንላይን አገልግሎቶች፣ የቴሌኮም መስፋፋት እና የመንግሥት ስራዎች ዘመናዊ ስርዓት ውስጥ መግባታቸው የአፈጻጸም ፍጥነትን ከፍ አድርጎታል።
ይህ ለውጥ ከወረቀት ወደ ቴክኖሎጂ ብቻ የተደረገ ሽግግር አይደለም፤ ከዝግታ ወደ ቅልጥፍና የተደረገ ሽግግርም ጭምር እንጂ። ቀደም ሲል ብዙ ፕሮጀክቶች በመንግሥት ብቻ ይሰሩ የነበሩ ሲሆን÷ አሁን ላይ ግን የግል ዘርፉን፣ የውጭ ኢንቨስተሮችን እና የሕዝብ ተሳትፎን በማካተት በርካታ ለሕዝብ አገልግሎት የሚሰጡ ፕሮጀክቶች እየተሰሩ ነው።
ይህም መንግሥት ፕሮጀክቶችን በብቃት ለማስፈጸም ብቻ ሳይሆን ሀብትን በአግባቡ ማስተዳደር ላይ በትኩረት እየሰራ ስለመሆኑ ማሳያ ነው፡፡
ለዚህ ለውጥ በመሠረታዊነት ከሚጠቀሱ ምክንያቶች ደግሞ የባለሙያ አቅም መጨመር፣ የዲጂታል ቴክኖሎጂ አጠቃቀም፣ የክትትል እና ግምገማ ሥርዓቶች መጠናከር፣ የግሉ ዘርፍ ተሳትፎ መጨመር እና የውጤት ተኮር አስተዳደር መስፋፋት ዋነኞቹ ናቸው፡፡
የመንግሥት ፕሮጀክቶችን የመፈጸም አቅም ማደግ በኢትዮጵያ ልማት እና ኢኮኖሚ ዕድገት ላይ ትልቅ ተፅዕኖ ያለው ጉዳይ ነው።
ፕሮጀክቶች በትክክል ካልተፈጸሙ የገንዘብ ብክነት፣ የፕሮጀክቶች አፈጻጸም መዘግየት እና የሕዝብ አገልግሎት መዘግየት ያመጣሉ።
ለዚህም ነው የመንግሥት የመፈጸም አቅም ማደግ ለኢትዮጵያ የቅንጦት ጉዳይ ሳይሆን የህልውና ጉዳይ የሚሆነው።
ሕጎችና ፖሊሲዎች በወረቀት ላይ ብቻ ካሉ ልማት አይመጣም። ተቋማት ሲጠናከሩ፣ ብቁ የሰው ኃይል ሲገነባ እና ቴክኖሎጂ በአግባቡ ሲጠቀም መንግሥት የሕዝቡን ፍላጎት በተግባር ማሳካት ይችላል።
ይህ ደግሞ ሰላሟ የተጠበቀ፣ የበለጸገች እና ፍትሃዊ ኢትዮጵያን ለመገንባት ዋና መንገድ ነው።
2 months ago
የ17 ዓመት ሴት ልጅ ጅብ ልበለኝ ነው ክፈችልኝ በር ብሎ በማታለል ወደ ቤት በመግባት ክብረ ንጽሕና የገረሰሰው ተከሳሾች በእስራት ተቀጡ
1ኛ ተካሳሽ አቶ ከፍያለሁ ደሳለኝ ኦቤ የተባለው በይርጋጨፌ ወረዳ ጭቶ ቀበሌ ልዩ ሰፍራ ሸፈሮ ተብሎ በሚጠራበት አከባቢ ላይ ከምሽቱ 6:00 ሰዓት በሚሆንበት ጊዜ በራሷ ቤት ተኝታ ባለችበት ቤቱን ጅብ በለኝ ክፈችልኝ ብሎ ስለምናት ስትከፍትለት በጉልቤት በጉልበት አሳምኖና ሀይል ተጠቅሞ እሰከ ንጋቱ ደረሰ በተደጋጋሚ የግብሬ ስጋ ግኙንነትና የኃይል ድርግት በመጠቀም ያለ ፍላጎታ አሰቦና አቅዶ በፈፀመ አስገድዶ የመድፈር ወንጄል ክስ ቀርባል
2ኛ ተከሳሽ አቶ መስፍን ለማ ገመዴ በይርጋጨፌ ወረዳ አርቻ ቀበሌ ልዩ ስፍራ ቦትቆ ተብሎ በሚጠራበት አከባቢ ከምሽቱ 1:30 በሚሆንቤት ጊዜ ላይ ተከሳሹ በመንገድ ላይ ጠብቆ ሳትፈልግ በጉሉበት በማሳ ወስጥ ጎትቶ በመዉሰድ የለበሰችን ፓንት ቀዳዶ በኃይል ሳትፈልግ አስገድዶ በመድፈር ክብረ ንፅናዋን ገርስሰዋል በሚል ክስ ቀርባዋል
በሁለቱም ተከሳሾች የቀረበውን ክስ በሰውና በሰነድ ማስራጃ ፖሊስ ምርመራውን አጣርቶ መዝገቡን ለወረዳ ዐቃቤ ህግ ማስተላሌፋቸውን የገለፁት የወረዳ ፖሊስ መርማር ምክትል ኩማንደር ውሌታ ሞኮንን ናቸው
የይርጋጨፌ ወረዳ ዐቃቤ ህግ የሆኑት አቶ አብነት ጌታቸው ፖሊስ አጣርቶ የላከውን መዝገብ በተከሳሾች ላይ በ1997 ዓ.ም በሥራ ላይ በዋለው በኢፌዴሪ ወንጀል ህግ አንቀፅ 620 (1) ስሪ የተደነገገውን ድንጋጌ በመተላለፋቸው በሚል በተከሳሾች ላይ ዐቃቤ ህግ ክሱን ለፍርድ ቤቱ አቅርቧል።
በዚህ መነሻነት በተከሳሾች ላይ ክስ ተመሰረተው በቀን 27/09/2018 ዓ.ም በዋለው ችሎት ፍርድ ቤቱ የተከሳሾችን ማንነት ካረጋገጠ በኃላ ተከሳሾች የወንጀሉን ድርግት አልፈፀምንም ፡ ጥፋተኞች አይደለንም ብሎው ክደው በመከራከራቸው የይርጋጨፌ ወረዳ ዐቃቤ ህግ አለኝ ያለውን የሰውና የሰነድ ማስረጃ ለፍ/ቤቱ አቅርበው ጉዳዮን እያከራከረ ቆይተው ዛሬ ግንቦት 27/9/2018 ዓ.ም በዋለው ችሎት ተከሳሾችሁን ያርማል ለሎችንም ያስተምራል በማለት ፍርድ ቤቱ 1ኛ ተከሳሽ አቶ ከፍያለሁ ደሳለኝ 6 ዓመት እስራት እንድቀጣ 2ኛ አቶ መሰፍን ለማ 7 ዓመት ጽኑ እስራት እንድቀጣ ፍ/ቤቱ ውሳኔ አስተላልፏል።
ዘገባ፦ የይርጋጨፌ ወረዳ ፖሊስ ህዝብ ግንኙነት
ረ/ኢ/ር ጌቱ ሲሳይ
1ኛ ተካሳሽ አቶ ከፍያለሁ ደሳለኝ ኦቤ የተባለው በይርጋጨፌ ወረዳ ጭቶ ቀበሌ ልዩ ሰፍራ ሸፈሮ ተብሎ በሚጠራበት አከባቢ ላይ ከምሽቱ 6:00 ሰዓት በሚሆንበት ጊዜ በራሷ ቤት ተኝታ ባለችበት ቤቱን ጅብ በለኝ ክፈችልኝ ብሎ ስለምናት ስትከፍትለት በጉልቤት በጉልበት አሳምኖና ሀይል ተጠቅሞ እሰከ ንጋቱ ደረሰ በተደጋጋሚ የግብሬ ስጋ ግኙንነትና የኃይል ድርግት በመጠቀም ያለ ፍላጎታ አሰቦና አቅዶ በፈፀመ አስገድዶ የመድፈር ወንጄል ክስ ቀርባል
2ኛ ተከሳሽ አቶ መስፍን ለማ ገመዴ በይርጋጨፌ ወረዳ አርቻ ቀበሌ ልዩ ስፍራ ቦትቆ ተብሎ በሚጠራበት አከባቢ ከምሽቱ 1:30 በሚሆንቤት ጊዜ ላይ ተከሳሹ በመንገድ ላይ ጠብቆ ሳትፈልግ በጉሉበት በማሳ ወስጥ ጎትቶ በመዉሰድ የለበሰችን ፓንት ቀዳዶ በኃይል ሳትፈልግ አስገድዶ በመድፈር ክብረ ንፅናዋን ገርስሰዋል በሚል ክስ ቀርባዋል
በሁለቱም ተከሳሾች የቀረበውን ክስ በሰውና በሰነድ ማስራጃ ፖሊስ ምርመራውን አጣርቶ መዝገቡን ለወረዳ ዐቃቤ ህግ ማስተላሌፋቸውን የገለፁት የወረዳ ፖሊስ መርማር ምክትል ኩማንደር ውሌታ ሞኮንን ናቸው
የይርጋጨፌ ወረዳ ዐቃቤ ህግ የሆኑት አቶ አብነት ጌታቸው ፖሊስ አጣርቶ የላከውን መዝገብ በተከሳሾች ላይ በ1997 ዓ.ም በሥራ ላይ በዋለው በኢፌዴሪ ወንጀል ህግ አንቀፅ 620 (1) ስሪ የተደነገገውን ድንጋጌ በመተላለፋቸው በሚል በተከሳሾች ላይ ዐቃቤ ህግ ክሱን ለፍርድ ቤቱ አቅርቧል።
በዚህ መነሻነት በተከሳሾች ላይ ክስ ተመሰረተው በቀን 27/09/2018 ዓ.ም በዋለው ችሎት ፍርድ ቤቱ የተከሳሾችን ማንነት ካረጋገጠ በኃላ ተከሳሾች የወንጀሉን ድርግት አልፈፀምንም ፡ ጥፋተኞች አይደለንም ብሎው ክደው በመከራከራቸው የይርጋጨፌ ወረዳ ዐቃቤ ህግ አለኝ ያለውን የሰውና የሰነድ ማስረጃ ለፍ/ቤቱ አቅርበው ጉዳዮን እያከራከረ ቆይተው ዛሬ ግንቦት 27/9/2018 ዓ.ም በዋለው ችሎት ተከሳሾችሁን ያርማል ለሎችንም ያስተምራል በማለት ፍርድ ቤቱ 1ኛ ተከሳሽ አቶ ከፍያለሁ ደሳለኝ 6 ዓመት እስራት እንድቀጣ 2ኛ አቶ መሰፍን ለማ 7 ዓመት ጽኑ እስራት እንድቀጣ ፍ/ቤቱ ውሳኔ አስተላልፏል።
ዘገባ፦ የይርጋጨፌ ወረዳ ፖሊስ ህዝብ ግንኙነት
ረ/ኢ/ር ጌቱ ሲሳይ
Sponsored by
Surafel
2 months ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) ዶናልድ ትራምፕ ከእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ እና ከሊባኖሱ ታጣቂ ቡድን ሄዝቦላህ ጋር ስኬታማ የስልክ ውይይት ማድረጋቸውን እና በተኩስ አቁም ዙሪያ ስምምነት ላይ መደረሱን ባስታወቁበት በአሁኑ ወቅት፣ የመካከለኛው ምስራቅ የፖለቲካ ትኩሳት ይበልጥ አሳሳቢ ወደሆነ እና ግራ አጋቢ ምዕራፍ ተሸጋግሯል። ትራምፕ ከኔታንያሁ ጋር ባደረጉት "እጅግ ፍሬያማ" ባሉት ውይይት፣ ወደ ሊባኖስ ዋና ከተማ ቤሩት የሚገቡ ተጨማሪ የእስራኤል ወታደሮች እንደማይኖሩ እና በመንገድ ላይ የነበሩትም ወደኋላ እንዲመለሱ መደረጉን ተናግረዋል።
ከዚህም ባሻገር ትራምፕ ከሄዝቦላህ ጋር "በጣም ጥሩ" የሚባል የስልክ ልውውጥ ማድረጋቸውን ገልጸው፣ ታጣቂ ቡድኑ ማናቸውንም የተኩስ ልውውጦች ለማቆም መስማማቱን አውጀዋል። በእሳቸው አባባል እስራኤል በሄዝቦላህ ላይ፣ ሄዝቦላህም በእስራኤል ላይ ምንም ዓይነት ጥቃት እንደማይፈጽሙ መግባባት ላይ ተደርሷል። ይሁን እንጂ ይህን የትራምፕን ድንገተኛ የሰላም ብስራት በተመለከተ እስካሁን ከእስራኤልም ሆነ ከሄዝቦላህ በኩል የተሰጠ ምንም ዓይነት ይፋዊ ማረጋገጫም ሆነ አስተያየት አለመኖሩ፣ የጉዳዩን እውነተኛነት እና በመሬት ላይ ያለውን ተፈጻሚነት ከባድ ጥያቄ ውስጥ ይጥለዋል።
በሌላ በኩል ይህ የተኩስ አቁም ወሬ እየተናፈሰ ባለበት አውድ፣ የኢራን መንግስት የወሰደው ጠንካራ አቋም የቀጠናውን ውጥረት ሌላ መልክ ሰጥቶታል። የኢራን ጠቅላይ መሪ አማካሪ የሆኑት ሞህሰን ሬዛኢ፣ ሀገራቸው በዓለም የነዳጅ ማስተላለፊያ የደም ስር በሆነው የሆርሙዝ ባህረ ሰላጤ ላይ ያላትን ሙሉ ቁጥጥር በድጋሚ በማረጋገጥ ጠንካራ ማስጠንቀቂያ አስተላልፈዋል። አማካሪው በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፣ የባህር ላይ እገዳው እንዲቀጥል እንደማይፈቅዱ እና በሊባኖስ ላይ የሚደረገው የውጥረት መባባስም ፈጽሞ ተቀባይነት እንደሌለው አሳስበዋል። የኢስላማዊቷ ሪፐብሊክ የጦር ኃይሎች ትዕግስት ገደብ አለው ያሉት ሬዛኢ፣ የውጭ የንግድ እና ወታደራዊ መርከቦች በስልታዊ የውሃ መስመሩ ላይ የተቀመጡትን ህጎች የማያከብሩ ከሆነ ኢላማ እንደሚደረጉ ያሳለፍነው ቅዳሜ የተሰጠውን ጥብቅ ማስጠንቀቂያ ዳግም አጠናክረውታል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ ኢራን ከአሜሪካ ጋር የነበራትን ድርድር ለማቋረጥ እያሰበች ነው ለሚለው ዘገባ ዶናልድ ትራምፕ የሰጡት ምላሽ እጅግ ቀዝቃዛ እና ግዴለሽነት የተሞላበት ነበር። ትራምፕ ለሲኤንቢሲ የቴሌቪዥን ጣቢያ በሰጡት ቃለ ምልልስ፣ ከኢራን ጋር ያለው የዲፕሎማሲ ድርድር ቢቋረጥም ምንም እንደማይገዳቸው እና ጉዳዩ እንደማያሳስባቸው በግልጽ ተናግረዋል። አክለውም ከዚህ የቀጠናው ውጥረት ጋር ተያይዞ የነዳጅ ዋጋ ሊጨምር ይችላል የሚል ስጋት እንደሌላቸው በማስገንዘብ፣ በቅርብ ጊዜ ውስጥ የነዳጅ ዋጋ እንደ ድንጋይ ቁልቁል እንደሚወርድ ትንበያቸውን አስቀምጠዋል።
እነዚህ ያልተረጋገጡ የሰላም ስምምነቶች ተቋማዊ ወታደራዊ ዛቻዎች እና ቸልተኝነት የተሞላባቸው የኢኮኖሚ ግምቶች ፉክክር፣ ዓለም አቀፉን ማህበረሰብ በከፍተኛ ስጋት ውስጥ ጥሎት ይገኛል። የፖለቲካው ሚዛን በማንኛውም ሰዓት ሊለወጥ በሚችልበት በዚህ ወቅት፣ የመካከለኛው ምስራቅ እጣ ፈንታ በቃላት ጦርነት እና በተግባራዊ እርምጃዎች መካከል ክፉኛ እየተወዛወዘ ነው።
ከዚህም ባሻገር ትራምፕ ከሄዝቦላህ ጋር "በጣም ጥሩ" የሚባል የስልክ ልውውጥ ማድረጋቸውን ገልጸው፣ ታጣቂ ቡድኑ ማናቸውንም የተኩስ ልውውጦች ለማቆም መስማማቱን አውጀዋል። በእሳቸው አባባል እስራኤል በሄዝቦላህ ላይ፣ ሄዝቦላህም በእስራኤል ላይ ምንም ዓይነት ጥቃት እንደማይፈጽሙ መግባባት ላይ ተደርሷል። ይሁን እንጂ ይህን የትራምፕን ድንገተኛ የሰላም ብስራት በተመለከተ እስካሁን ከእስራኤልም ሆነ ከሄዝቦላህ በኩል የተሰጠ ምንም ዓይነት ይፋዊ ማረጋገጫም ሆነ አስተያየት አለመኖሩ፣ የጉዳዩን እውነተኛነት እና በመሬት ላይ ያለውን ተፈጻሚነት ከባድ ጥያቄ ውስጥ ይጥለዋል።
በሌላ በኩል ይህ የተኩስ አቁም ወሬ እየተናፈሰ ባለበት አውድ፣ የኢራን መንግስት የወሰደው ጠንካራ አቋም የቀጠናውን ውጥረት ሌላ መልክ ሰጥቶታል። የኢራን ጠቅላይ መሪ አማካሪ የሆኑት ሞህሰን ሬዛኢ፣ ሀገራቸው በዓለም የነዳጅ ማስተላለፊያ የደም ስር በሆነው የሆርሙዝ ባህረ ሰላጤ ላይ ያላትን ሙሉ ቁጥጥር በድጋሚ በማረጋገጥ ጠንካራ ማስጠንቀቂያ አስተላልፈዋል። አማካሪው በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፣ የባህር ላይ እገዳው እንዲቀጥል እንደማይፈቅዱ እና በሊባኖስ ላይ የሚደረገው የውጥረት መባባስም ፈጽሞ ተቀባይነት እንደሌለው አሳስበዋል። የኢስላማዊቷ ሪፐብሊክ የጦር ኃይሎች ትዕግስት ገደብ አለው ያሉት ሬዛኢ፣ የውጭ የንግድ እና ወታደራዊ መርከቦች በስልታዊ የውሃ መስመሩ ላይ የተቀመጡትን ህጎች የማያከብሩ ከሆነ ኢላማ እንደሚደረጉ ያሳለፍነው ቅዳሜ የተሰጠውን ጥብቅ ማስጠንቀቂያ ዳግም አጠናክረውታል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ ኢራን ከአሜሪካ ጋር የነበራትን ድርድር ለማቋረጥ እያሰበች ነው ለሚለው ዘገባ ዶናልድ ትራምፕ የሰጡት ምላሽ እጅግ ቀዝቃዛ እና ግዴለሽነት የተሞላበት ነበር። ትራምፕ ለሲኤንቢሲ የቴሌቪዥን ጣቢያ በሰጡት ቃለ ምልልስ፣ ከኢራን ጋር ያለው የዲፕሎማሲ ድርድር ቢቋረጥም ምንም እንደማይገዳቸው እና ጉዳዩ እንደማያሳስባቸው በግልጽ ተናግረዋል። አክለውም ከዚህ የቀጠናው ውጥረት ጋር ተያይዞ የነዳጅ ዋጋ ሊጨምር ይችላል የሚል ስጋት እንደሌላቸው በማስገንዘብ፣ በቅርብ ጊዜ ውስጥ የነዳጅ ዋጋ እንደ ድንጋይ ቁልቁል እንደሚወርድ ትንበያቸውን አስቀምጠዋል።
እነዚህ ያልተረጋገጡ የሰላም ስምምነቶች ተቋማዊ ወታደራዊ ዛቻዎች እና ቸልተኝነት የተሞላባቸው የኢኮኖሚ ግምቶች ፉክክር፣ ዓለም አቀፉን ማህበረሰብ በከፍተኛ ስጋት ውስጥ ጥሎት ይገኛል። የፖለቲካው ሚዛን በማንኛውም ሰዓት ሊለወጥ በሚችልበት በዚህ ወቅት፣ የመካከለኛው ምስራቅ እጣ ፈንታ በቃላት ጦርነት እና በተግባራዊ እርምጃዎች መካከል ክፉኛ እየተወዛወዘ ነው።
2 months ago
አሁን በስራ ላይ ያሉ ሁሉም አሽከርካሪዎች ሰልጥነው የብቃት ምዘና አንዲወስዱ የሚያስገድድ ዘመናዊ የቁጥጥር ሥርዓት ሊዘረጋ ነው፡፡
ሁሉም አሽከርካሪዎች እንደገና እንዲሰለጥኑና እንዲመዘኑ በማድረግ ብቃታቸውን እንዲያረጋግጡ የሚያስችል I አጠቃላይ የሰነድ ዝግጅት ተጠናቋል ያለው የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ነው፡፡
ይህ አዲስ አሰራር ከተለመደው አሰራር በተለየ መልኩ ሙሉ በሙሉ በቴክኖሎጂ የተደገፈ ፣ የምዘና ሂደቱ በዲጂታል ሲስተም እንዲመራ ተደርጎ ተቀርጿል ሲል ሚኒስቴር መ/ቤቱ መባህበራዊ ትስስር ገጹ ባወጣው መገለጫ ላይ ጠቅሷል ።
አሽከርካሪዎች ፈተናውን ከመውሰዳቸው በፊት ቅድሚያ ስልጠና ይወስዳሉ ተብሏል ።
በዚሁ መሰረት ይህንን ሀገራዊ ፕሮጀክት በይፋ ወደ ትግበራ ለማስገባት በተለይም አጠቃላይ የአሽከርካሪዎች ምዝገባ እና ስልጠና በተመለከተ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ከኤስ ዲ ኤስ ሴፍቲ ኤንድ ድራይቪንግ ስኪልስ ጋር በትብብር ለመስራት የሚያስችለውን የስራ ውል ስምምነት መፈረማቸው ተሰምቷል።
በመሆኑም ይህ "ሀገር አቀፍ የአሽከርካሪዎች የብቃት ምዘና፣ የስልጠና እና የደህንነት ማሻሻያ ፕሮጀክት" የመንገድ የትራፊክ ደህንነትን በማጠናከር ረገድ የጎላ ሚና ይኖረዋል ተብሎ ተገምቷል፡፡
ማናቸውም አሽከርካሪዎች በሙሉ አዲሱን የብቃት ምዘና በመውሰድ እና በተቀመጠው መስፈርት መሰረት ብቃታቸውን በተጨባጭ በማረጋገጥ ብቻ እንዲያሽከረክሩ የሚያስገድድ ዘመናዊ የቁጥጥር ሥርዓት ይዘረጋል ተብሏል።
ይህ አሰራር የመንገድ ደህንነትን በከፍተኛ ደረጃ በማሻሻል ዜጎቻችን ብሎም ሁሉም የህብረተሰብ ክፍሎች በመንገድ የትራፊክ አደጋ ምክንያት ሞትና የአካል ጉዳት እንዲሁም የንብረት ውድመት ለመቀነስ ጉልህ አስተዋፅኦ የሚያበረክት መሆኑ ከፍተኛ እምነት ተጥሎበታል።
በመሆኑም ሁሉም አሽከርካሪ በዚህ ሂደት የሚያልፍ መሆኑ እንደተጠበቀ ሆኖ በተለይም ለዚህ ዙር በቅድሚያ ማንኛውም የንግድ ተሽከርካሪ የሚያሽከረክር አሽከርካሪ የምዝገባና የስልጠና እንዲሁም የምዘና ሂደቱ በቅርቡ ስለሚጀመር ሁሉም ዝግጁ እንዲሆን የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር አሳስቧል።
Sheger Fm
ሁሉም አሽከርካሪዎች እንደገና እንዲሰለጥኑና እንዲመዘኑ በማድረግ ብቃታቸውን እንዲያረጋግጡ የሚያስችል I አጠቃላይ የሰነድ ዝግጅት ተጠናቋል ያለው የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ነው፡፡
ይህ አዲስ አሰራር ከተለመደው አሰራር በተለየ መልኩ ሙሉ በሙሉ በቴክኖሎጂ የተደገፈ ፣ የምዘና ሂደቱ በዲጂታል ሲስተም እንዲመራ ተደርጎ ተቀርጿል ሲል ሚኒስቴር መ/ቤቱ መባህበራዊ ትስስር ገጹ ባወጣው መገለጫ ላይ ጠቅሷል ።
አሽከርካሪዎች ፈተናውን ከመውሰዳቸው በፊት ቅድሚያ ስልጠና ይወስዳሉ ተብሏል ።
በዚሁ መሰረት ይህንን ሀገራዊ ፕሮጀክት በይፋ ወደ ትግበራ ለማስገባት በተለይም አጠቃላይ የአሽከርካሪዎች ምዝገባ እና ስልጠና በተመለከተ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ከኤስ ዲ ኤስ ሴፍቲ ኤንድ ድራይቪንግ ስኪልስ ጋር በትብብር ለመስራት የሚያስችለውን የስራ ውል ስምምነት መፈረማቸው ተሰምቷል።
በመሆኑም ይህ "ሀገር አቀፍ የአሽከርካሪዎች የብቃት ምዘና፣ የስልጠና እና የደህንነት ማሻሻያ ፕሮጀክት" የመንገድ የትራፊክ ደህንነትን በማጠናከር ረገድ የጎላ ሚና ይኖረዋል ተብሎ ተገምቷል፡፡
ማናቸውም አሽከርካሪዎች በሙሉ አዲሱን የብቃት ምዘና በመውሰድ እና በተቀመጠው መስፈርት መሰረት ብቃታቸውን በተጨባጭ በማረጋገጥ ብቻ እንዲያሽከረክሩ የሚያስገድድ ዘመናዊ የቁጥጥር ሥርዓት ይዘረጋል ተብሏል።
ይህ አሰራር የመንገድ ደህንነትን በከፍተኛ ደረጃ በማሻሻል ዜጎቻችን ብሎም ሁሉም የህብረተሰብ ክፍሎች በመንገድ የትራፊክ አደጋ ምክንያት ሞትና የአካል ጉዳት እንዲሁም የንብረት ውድመት ለመቀነስ ጉልህ አስተዋፅኦ የሚያበረክት መሆኑ ከፍተኛ እምነት ተጥሎበታል።
በመሆኑም ሁሉም አሽከርካሪ በዚህ ሂደት የሚያልፍ መሆኑ እንደተጠበቀ ሆኖ በተለይም ለዚህ ዙር በቅድሚያ ማንኛውም የንግድ ተሽከርካሪ የሚያሽከረክር አሽከርካሪ የምዝገባና የስልጠና እንዲሁም የምዘና ሂደቱ በቅርቡ ስለሚጀመር ሁሉም ዝግጁ እንዲሆን የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር አሳስቧል።
Sheger Fm
3 months ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) በዱባይ ከህግ እይታ ውጭ በድብቅ የሚካሄደው የሴተኛ አዳሪነት (ኤስኮርት) ኢንዱስትሪ፣ በቀጠናው ያለው የጦርነት ውጥረት ሳይበግረው አሁንም በስፋት እየተካሄደ መሆኑን አንድ አዲስ የምርመራ ዘገባ አጋለጠ። 'ዘ ሰን' ጋዜጣ ያወጣው ይህ የምርመራ ዘገባ እንዳመለከተው፣ ዝሙት አዳሪነት በህግ የተከለከለባት እስላማዊ ሀገር ብትሆንም የኤሚሬትስቱ ከተማ ዱባይ የበርካታ ዓለም አቀፍ የሴተኛ አዳሪዎች ዋነኛ ማዕከል ሆና ቀጥላለች።
ምርመራው እንዳረጋገጠው፣ በቅርቡ አሜሪካ እና እስራኤል በመካከለኛው ምስራቅ ካደረጉት ወታደራዊ እንቅስቃሴ ጋር ተያይዞ ኢራን በኤሚሬትስ ላይ ወታደራዊ እርምጃዎችን ብትወስድም፣ በዱባይ ለሴተኛ አዳሪዎች የሚወጡ ማስታወቂያዎች ቁጥር አስገራሚ በሆነ ሁኔታ 10,366 ደርሷል። ይህ አሃዝ ኤሚሬትስን በዓለም አቀፍ ደረጃ በሴተኛ አዳሪዎች ማስታወቂያ 2ኛ ደረጃ ላይ እንድትቀመጥ አድርጓታል። በሚስጥራዊ የመስመር ላይ መድረኮች ላይ ደንበኞች በአሁኑ የጦርነት ውጥረት ውስጥ አገልግሎቱ መኖር አለመኖሩን ብለው ለሚጠይቁት ጥያቄ፣ ንግዱ አሁንም እንደ ቀድሞው እየተካሄደ ነው የሚል ምላሽ እንደተሰጣቸው ዘገባው አጋልጧል።
እንደ ኢትዮጵያ፣ ኢራን፣ እና ቤላሩስ ካሉ የተለያዩ ሀገራት የተውጣጡ ሴተኛ አዳሪዎች በከተማዋ በስፋት የሚገኙ ሲሆን፣ አብዛኛዎቹ በሰዓት በመቶዎች የሚቆጠሩ ዶላሮችን ያስከፍላሉ። ለዋጋ ማሳያነት በምርመራው 'ጃና' በሚል ስም የተጠቀሰች አንዲት የ27 ዓመት ቤላሩሳዊት ሴት፣ ለ48 ሰዓታት አገልግሎት እስከ 4,000 ዶላር እንደምትጠይቅ እና ለተጨማሪ ልዩ አገልግሎቶች ደግሞ የ375 ዶላር ተጨማሪ ክፍያ እንደምታስከፍል ታውቋል።
በተጨማሪም ሌሎች ድረ-ገጾች እንደ ማሳጅ እና ከደንበኞች ጋር የፍቅር ግንኙነት እንዳላቸው አድርገው የሚተወኑበትን 'የፍቅረኛነት ልምድ' የተሰኘ አገልግሎት የሚያቀርቡ በሺዎች የሚቆጠሩ ማስታወቂያዎችን ይዘው ተገኝተዋል። ለነዚህ አገልግሎቶች በሰዓት ከ400 ዶላር በላይ ያስከፍላሉ። በመስመር ላይ መድረኮች ላይም አንዲት ክፍያዋ ከ355 እስከ 500 ዶላር የሚደርስ ቦሊቪያዊት ሴተኛ አዳሪ፣ ደንበኞቿ በጣም ተግባቢ እና የማትቸኩል መሆኗን በመግለጽ አድናቆታቸውን ሲሰጧት ታይታለች። እሷም በቅርቡ ለተጨማሪ የፍቅር ጨዋታ እንገናኝ ስትል በአደባባይ ምላሽ ሰጥታለች።
ምንም እንኳን ይህ ድብቅ ገበያ ማደጉን ቢቀጥልም፣ በተባበሩት አረብ ኤሚሬትስ ዝሙት አዳሪነት አሁንም ሙሉ በሙሉ በህግ የተከለከለ ነው። ሀገሪቱ በ2020 እ.ኤ.አ. ላላገቡ ጥንዶች አብሮ የመኖር መብትን ብትፈቅድም፤ ሴተኛ አዳሪነት፣ አገናኝነት እና የዝሙት ቤቶችን ማስተዳደር ከባድ ወንጀሎች ናቸው። ድርጊቱ እስራት፣ የገንዘብ ቅጣት እና ከሀገር መባረርን ያስከትላል። የሰው ማዘዋወር ወንጀሎች ደግሞ በከባድ ሁኔታዎች እስከ ዕድሜ ልክ እስራት ሊያስቀጡ ይችላሉ።
የዱባይ ፖሊስ በህገ-ወጥ የሴተኛ አዳሪነት መረቦች፣ የማሳጅ ቤቶች እና የ'ኤስኮርት' አገልግሎቶች ላይ ተደጋጋሚ ኦፕሬሽኖችን በማካሄድ የውጭ ዜጋ የሆኑ ሴቶችን በቁጥጥር ስር በማዋል ከሀገር እያባረረ ይገኛል። በተጨማሪም፣ በመንገድ ላይ እና በመኪናዎች ላይ የሚበተኑ የሴተኛ አዳሪ ማስታወቂያ ካርዶችን ለማስቆም፣ እንዲሁም የተደራጀ የሴተኛ አዳሪነት ንግድን እና የብልግና ድርጊቶችን ለመዋጋት የጸረ-ሰው ማዘዋወር ልዩ ክፍሎችን በማቋቋም እርምጃውን አጠናክሮ ቀጥሏል።
ምርመራው እንዳረጋገጠው፣ በቅርቡ አሜሪካ እና እስራኤል በመካከለኛው ምስራቅ ካደረጉት ወታደራዊ እንቅስቃሴ ጋር ተያይዞ ኢራን በኤሚሬትስ ላይ ወታደራዊ እርምጃዎችን ብትወስድም፣ በዱባይ ለሴተኛ አዳሪዎች የሚወጡ ማስታወቂያዎች ቁጥር አስገራሚ በሆነ ሁኔታ 10,366 ደርሷል። ይህ አሃዝ ኤሚሬትስን በዓለም አቀፍ ደረጃ በሴተኛ አዳሪዎች ማስታወቂያ 2ኛ ደረጃ ላይ እንድትቀመጥ አድርጓታል። በሚስጥራዊ የመስመር ላይ መድረኮች ላይ ደንበኞች በአሁኑ የጦርነት ውጥረት ውስጥ አገልግሎቱ መኖር አለመኖሩን ብለው ለሚጠይቁት ጥያቄ፣ ንግዱ አሁንም እንደ ቀድሞው እየተካሄደ ነው የሚል ምላሽ እንደተሰጣቸው ዘገባው አጋልጧል።
እንደ ኢትዮጵያ፣ ኢራን፣ እና ቤላሩስ ካሉ የተለያዩ ሀገራት የተውጣጡ ሴተኛ አዳሪዎች በከተማዋ በስፋት የሚገኙ ሲሆን፣ አብዛኛዎቹ በሰዓት በመቶዎች የሚቆጠሩ ዶላሮችን ያስከፍላሉ። ለዋጋ ማሳያነት በምርመራው 'ጃና' በሚል ስም የተጠቀሰች አንዲት የ27 ዓመት ቤላሩሳዊት ሴት፣ ለ48 ሰዓታት አገልግሎት እስከ 4,000 ዶላር እንደምትጠይቅ እና ለተጨማሪ ልዩ አገልግሎቶች ደግሞ የ375 ዶላር ተጨማሪ ክፍያ እንደምታስከፍል ታውቋል።
በተጨማሪም ሌሎች ድረ-ገጾች እንደ ማሳጅ እና ከደንበኞች ጋር የፍቅር ግንኙነት እንዳላቸው አድርገው የሚተወኑበትን 'የፍቅረኛነት ልምድ' የተሰኘ አገልግሎት የሚያቀርቡ በሺዎች የሚቆጠሩ ማስታወቂያዎችን ይዘው ተገኝተዋል። ለነዚህ አገልግሎቶች በሰዓት ከ400 ዶላር በላይ ያስከፍላሉ። በመስመር ላይ መድረኮች ላይም አንዲት ክፍያዋ ከ355 እስከ 500 ዶላር የሚደርስ ቦሊቪያዊት ሴተኛ አዳሪ፣ ደንበኞቿ በጣም ተግባቢ እና የማትቸኩል መሆኗን በመግለጽ አድናቆታቸውን ሲሰጧት ታይታለች። እሷም በቅርቡ ለተጨማሪ የፍቅር ጨዋታ እንገናኝ ስትል በአደባባይ ምላሽ ሰጥታለች።
ምንም እንኳን ይህ ድብቅ ገበያ ማደጉን ቢቀጥልም፣ በተባበሩት አረብ ኤሚሬትስ ዝሙት አዳሪነት አሁንም ሙሉ በሙሉ በህግ የተከለከለ ነው። ሀገሪቱ በ2020 እ.ኤ.አ. ላላገቡ ጥንዶች አብሮ የመኖር መብትን ብትፈቅድም፤ ሴተኛ አዳሪነት፣ አገናኝነት እና የዝሙት ቤቶችን ማስተዳደር ከባድ ወንጀሎች ናቸው። ድርጊቱ እስራት፣ የገንዘብ ቅጣት እና ከሀገር መባረርን ያስከትላል። የሰው ማዘዋወር ወንጀሎች ደግሞ በከባድ ሁኔታዎች እስከ ዕድሜ ልክ እስራት ሊያስቀጡ ይችላሉ።
የዱባይ ፖሊስ በህገ-ወጥ የሴተኛ አዳሪነት መረቦች፣ የማሳጅ ቤቶች እና የ'ኤስኮርት' አገልግሎቶች ላይ ተደጋጋሚ ኦፕሬሽኖችን በማካሄድ የውጭ ዜጋ የሆኑ ሴቶችን በቁጥጥር ስር በማዋል ከሀገር እያባረረ ይገኛል። በተጨማሪም፣ በመንገድ ላይ እና በመኪናዎች ላይ የሚበተኑ የሴተኛ አዳሪ ማስታወቂያ ካርዶችን ለማስቆም፣ እንዲሁም የተደራጀ የሴተኛ አዳሪነት ንግድን እና የብልግና ድርጊቶችን ለመዋጋት የጸረ-ሰው ማዘዋወር ልዩ ክፍሎችን በማቋቋም እርምጃውን አጠናክሮ ቀጥሏል።
3 months ago
የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን የኢትዮጵያውያን ስደተኞችን ሰብዓዊ ክብር እና ሕይወት በተመለከተ የተላለፈ ሐዋርያዊ ጥሪ
“ምሕረት የሚያደርጉ ብፁዓን ናቸው፤ ምሕረትን ያገኛሉና”. (ማቴ 5:7)
ለፖለቲካ መሪዎች፣ የሃይማኖት መሪዎች፣ የሰብአዊ መብት ድርጅቶች፣ የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾች፣ ሚዲያዎች እና በጎ ፈቃድ ላላቸው ሰዎች ሁሉ
የተከበራችሁ ወንድሞች እና እህቶች
እኛ የኢትዮጵያ ካቶሊክ ጳጳሳት በመላው አለም ስለሚገኙ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ወቅታዊ ሁኔታች እንዳሳሰበን ለመግለጽ እንፈልጋለን። በአገራችን በሚሊዮን የሚቆጠሩ ወጣት ወንዶችና ሴቶች አገራቸውን ለቀው የሚወጡት ለአገራቸው ፍቅር በማጣት ሳይሆን፣ የተሻለ የሥራ ዕድል እና የኑሮ ሁኔታ በመፈለግ ነው። ተነሳሽነታቸው እጅግ ሊከበር የሚገባው እና መስዋዕትነት የሚጠይቅ ነው፤ ይህም ህይወታቸውን ለማሻሻል፣ ቤተሰቦቻቸውን ለመደገፍ እና በመጨረሻም ለአገራቸው እድገት አስተዋጽኦ ለማድረግ ነው። ነገር ግን እጅግ በሚያሳዝን ሁኔታ፣ ስደተኞቻችን የሚያስፈልጋቸውን ሰብዓዊ ክብር ከማግኘት ይልቅ በመዋቅራዊ ብዝበዛ፣ በፍርሃት፣ በገለልተኝነት እና በከባድ ተጋላጭነት ወጥመድ ውስጥ ይገባሉ። ሁኔታቸው ምንም ያህል ተስፋ አስቆራጭ ቢሆንም፣ ቅዱስ የሆነው ሰብአዊ ክብራቸው ግን በድንበር፣ በሕጋዊ ሁኔታ ወይም በኢኮኖሚ ስርዓት ችላ ሊባል ወይም ሊጠፋ አይችልም።
የካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ትምህርተ ክርስቶስ እንዲህ ይላል፤ “በኢኮኖሚ የበለጸጉ መንግስታት፣ ሰዎች በትውልድ አገራቸው ጸጥታንና ለመተዳድሪያ የሚሆን ገቢ በማጣታቸው ወደ አገራቸው ሲገቡ ተቀብለው የተቻላቸውን እርዳታ መስጠት አለባቸው” (CCC 2241)። ይህ ትምህርት ስደተኞች እንደ ውጭ ወይም እንደሸክም መታየት እንደሌለባቸው ይልቁንም እንደ ወንድምና እህት ሰብዓዊ ክብራቸው ሊከበርና ሊጠበቅ እንደሚገባ ያስተምረናል።
ይሁን እንጂ፣ ብዙ ስደተኞች በስደት ጉዟቸው ወቅት ከባድ ፈተናዎች ያጋጥሟቸዋል፤ በእጅጉም ይሰቃያሉ። እኛም ከዚህ በታች የተገለጹትን ቁልፍ የስደት መዳረሻዎች እና ወንድሞቻችን እና እህቶቻችን የሚያጋጥሟቸውን ተያያዥ ችግሮች ተመልክተናል።
1) አንዳንድ የመካከለኛው ምስራቅ አገሮች፡-
• ሳውዲ አረቢያ፡- በሳውዲ አረቢያ መንግሥት የሚኖሩ ብዙ ኢትዮጵያዊያን ስደተኞች አሉ። የኢትዮጵያ የካቶሊክ ጳጳሳት ጉባኤ በተለያዩ የሚዲያ ዘገባዎች በሰማነው መሰረት በመቶዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያዊያን ዜጎች ላይ በተፈረደው የሞት ፍርድ ያለንን ስጋት፣ የተሰማንን ጥልቅ ሀዘን እንገልጻለን። የሳውዲ አረቢያ ባለስልጣናት ለዜጎቻችን ሁሉ ርህራሄ እና ምሕረት እንዲያደርጉ ክቡር የሆነውን የሰው ሕይወት እንዲጠብቁ እንጠይቃለን።
• የመን፡- በርካታ ኢትዮጵያዊያን ስደተኞች ወደ የመን ለመግባት ወይም ወደ ሳውዲ አረቢያ ለመጓዝ በቀይ ባህር፣ በጅቡቲ ወይም በኤደን ባሕረ ሰላጤ በኩል ያልፋሉ። የመን ብዙውን ጊዜ ወደ ሌሎች የባህረ ሰላጤ አገሮች እንደ መጓጓዣ መንገድ ትጠቀማለች፤ ሆኖም ግን፣ ብዙ ስደተኞች በመንገድ ላይ ከፍተኛ ሥቃይ ይደርስባቸዋል፣ ዓመፅ፣ በደል እና ኢ-ሰብአዊ ተግባራት ይደርስባቸዋል። በሚያሳዝን ሁኔታ፣ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ስደተኞች በጉዞው አደገኛ ባህሪ እና በሚገጥሟቸው አስቸጋሪ ሁኔታዎች ምክንያት ሕይወታቸውን ያጣሉ።
• ሊባኖስ፡- በሊባኖስ የሚገኙ ብዙ ኢትዮጵያዊያን ስደተኞች በአገሪቱ ውስጥ ባለው ግጭትና አለመረጋጋት ምክንያት ለአደጋ የተጋለጡ ናቸው። በዚህም ምክንያት በርካታ ቁጥር ያላቸው ሰዎች ወደ ትውልድ አገራቸው በሰላም ለመመለስና ከቤተሰቦቻቸው ጋር ለመገናኘት ይፈልጋሉ።
• የባህረ ሰላጤ አገሮች፡- በእነዚህ አገሮች ውስጥ የሚገኙ ብዙ ኢትዮጵያዊያን ስደተኞች በአሌሪካ በእስራኤል እና በኢራን መሃከል በተፈጠረው ጦርነት እና ግጭት ምክንያት በጭንቅ ውስጥ ይገኛሉ።
2) የደቡብ አፍሪካ ሪፐብሊክ ለብዙ ኢትዮጵያዊያን ስደተኞች ሌላ መዳረሻ ናት። ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ኢትዮጵያዊያን ለሕይወታቸውና ለንብረታቸው ከፍተኛ ስጋት ውስጥ ይገኛሉ። አንዳንዶቹ ወደአስቡበት ሳይደርሱ በጉዞ ላይ እያሉ እስራት ይገጥማቸዋል፣ ሌሎቹ ደግሞ ወደ መድረሻቸው የሚደርሱ ሰዎች በፍርሃትና ውስጥ በምኖር ላይ ናቸው። በሚደርሱን ዘገባዎች መሰረት በደቡብ አፍሪካውያን የውጭ ዜጎች ጥላቻ የተነሳ በዓመፅ፣ እና በግድያ በርካታ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ክቡር ሕይወታቸው እየጠፋ ነው።
3) የሱዳን - ሊቢያ - የአውሮፓ መንገድ፡ ይህ መንገድ ለረጅም ጊዜ በሕገወጥ አዘዋዋሪዎች በብዛት ከሚጠቀሙባቸው መንገዶች አንዱ ሲሆን፣ ስፍር ቁጥር ለሌላቸው ስደተኞች ከፍተኛ ስቃይ እና ህልፈተ ህይወት አስከትሏል። ብዙዎች አስቸጋሪ እና አደገኛ የሆነውን የበረሃ መንገድ በኢሰብአዊ ሁኔታዎች ሲያቋርጡ ሕይወታቸውን አጥተዋል። በአሁኑ ጊዜ በሱዳን እየተካሄደ ያለው ግጭት ይህንን ጉዞ የበለጠ አደገኛ አድርጎታል። ሊቢያ የሚደርሱ ሰዎች ብዙውን ጊዜ እስር፣ ዝርፊያ፣ የጉልበት ብዝበዛ እና ከባድ በደል ይደርስባቸዋል። አንዳንዶቹ በክርስትና እምነታቸው ምክንያት ስደት ደርሶባቸዋል እና ህይወታቸውን አጥተዋል። በአደገኛ ጀልባዎች የሜዲትራኒያንን ባህር ለመሻገር የሚሞክሩ ስደተኞች ሲሰምጡ፤ ብዙዎቹ በሚያሳዝን ሁኔታ ህይወታቸውን ያጣሉ፣ ጥቂቶች ብቻ ወደ ላምፔዱዛ ዳርቻ መድረስ ችለዋል። ላምፔዱዛ የቀድሞ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንቼስኮስ በአንድ ወቅት በባህር ላይ ለሞቱት ሰዎች መታሰቢያ የአበባ ጉንጉን አስቀምጠዋል፤ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ሌዎ 14ኛም የካቶሊክ ቤተክርስቲያን ለስደተኞች ያላትን አንድነት፣ ርህራሄ እና ለስደተኞች ድምጽ የመሆን ተልዕኮ ለማስቀጠል ደሴቲቱን በቅርቡ እንደሚጎበኙም ይጠበቃል።
ይህ የኢትዮጵያውያን ስደተኞች ስቃይ ከቁጥርም በላይ ውድ እና የተከበረ ህይወት ያላቸው እንዲሁም ቤተሰቦቻቸው በእንባ፣ በመስዋዕትነት እና በተስፋ የሸኟቸው ልጆች ናቸው። ብዙ ጊዜ ግን እነዚህ ስደተኞች በብዝበዛ፣ በፍርሃት፣ በደል፣ በመገለል እና ለጥቃት በመጋለጥ አላስፈላጊ ስርዓቶች ውስጥ ይወድቃሉ። ብዙዎች ለማሰብ አዳጋች በሆኑ ሁኔታዎችን ውስጥ በህይወት ለመቆየት ይታገላሉ።
በክርስቲያያዊ የበጎ አድራጎት እና በዓለም አቀፍ የወንድማማችነት መንፈስ፣ ለሳውዲ አረቢያ መንግሥት ባለሥልጣናት፣ ከኢትዮጵያውያን ጋር በተያያዘ የሚፈጸሙ ማናቸውም የታቀዱ ግድያዎች እንዲቆሙ እና በእነዚህ ጉዳዮች ላይ ምሕረትን እንዲያደርጉ ልመና እናቀርባለን። ምህረት ፍትህን አያዳክምም። ምህረት ፍትህን ከፍ በማድረግ ተስፋ ለቆረጡ ተስፋን ይሰጣል።
ይህ አሳዛኝ ሁኔታ ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ መደበኛ ያልሆነ ፍልሰትን የሚያባብሱትን ጥልቅ ምክንያቶች ከመሰረቱ ለማስወገድ ይተባበር ዘንድ ዕድል የሚሰጥ ሊሆን ይገባል። ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች፣ የከባቢ አየር ሁኔታ መቃወስ እና ሌሎች ዘርፈ ብዙ ምክንያቶች በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሰዎችን በዓለም ዙሪያ አደገኛ የፍልሰት መንገዶችን እንዲከተሉ እንደሚያስገድዳቸው አስተውለናል። እነዚህን ዋና ዋና ምክንያቶች ችላ የሚል ዓለም የፍልሰት ቀውስን መፍታት አይችልም። በእርግጥም፣ የሰብዓዊነታችን እና የሥልጣኔ መለኪያ በዙሪያችን ያሉ ተጋላጭ ለሆኑ ሰዎች በምናሳሳየው እንክብካቤ ላይ የተመሠረተ ነው።
እንደ ኢትዮጵያ ካቶሊክ ጳጳሳት፣ ውይይት፣ ምሕረትና ጥበብ ተስፋ መቁረጥንና ሞትን እንዲያሸንፉ አጥብቀን መጸለያችንን እንቀጥላለን። እነዚህን ተጋላጭ የሆኑ ኢትዮጵያዊ ስደተኞች፣ ቤተሰቦቻቸውን እና ሁሉንም ውሳኔ ሰጪዎች ለሁሉ ቻይ በሆነው የእግዚአብሔርን አምላክ ምህረት እና እገዛ ያገኙ ዘንድ እንጸልያለን።
የኢትዮጵያ የካቶሊክ ጳጳሳት ጉባኤ
አዲስ አበባ
10/09/2018
“ምሕረት የሚያደርጉ ብፁዓን ናቸው፤ ምሕረትን ያገኛሉና”. (ማቴ 5:7)
ለፖለቲካ መሪዎች፣ የሃይማኖት መሪዎች፣ የሰብአዊ መብት ድርጅቶች፣ የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾች፣ ሚዲያዎች እና በጎ ፈቃድ ላላቸው ሰዎች ሁሉ
የተከበራችሁ ወንድሞች እና እህቶች
እኛ የኢትዮጵያ ካቶሊክ ጳጳሳት በመላው አለም ስለሚገኙ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ወቅታዊ ሁኔታች እንዳሳሰበን ለመግለጽ እንፈልጋለን። በአገራችን በሚሊዮን የሚቆጠሩ ወጣት ወንዶችና ሴቶች አገራቸውን ለቀው የሚወጡት ለአገራቸው ፍቅር በማጣት ሳይሆን፣ የተሻለ የሥራ ዕድል እና የኑሮ ሁኔታ በመፈለግ ነው። ተነሳሽነታቸው እጅግ ሊከበር የሚገባው እና መስዋዕትነት የሚጠይቅ ነው፤ ይህም ህይወታቸውን ለማሻሻል፣ ቤተሰቦቻቸውን ለመደገፍ እና በመጨረሻም ለአገራቸው እድገት አስተዋጽኦ ለማድረግ ነው። ነገር ግን እጅግ በሚያሳዝን ሁኔታ፣ ስደተኞቻችን የሚያስፈልጋቸውን ሰብዓዊ ክብር ከማግኘት ይልቅ በመዋቅራዊ ብዝበዛ፣ በፍርሃት፣ በገለልተኝነት እና በከባድ ተጋላጭነት ወጥመድ ውስጥ ይገባሉ። ሁኔታቸው ምንም ያህል ተስፋ አስቆራጭ ቢሆንም፣ ቅዱስ የሆነው ሰብአዊ ክብራቸው ግን በድንበር፣ በሕጋዊ ሁኔታ ወይም በኢኮኖሚ ስርዓት ችላ ሊባል ወይም ሊጠፋ አይችልም።
የካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ትምህርተ ክርስቶስ እንዲህ ይላል፤ “በኢኮኖሚ የበለጸጉ መንግስታት፣ ሰዎች በትውልድ አገራቸው ጸጥታንና ለመተዳድሪያ የሚሆን ገቢ በማጣታቸው ወደ አገራቸው ሲገቡ ተቀብለው የተቻላቸውን እርዳታ መስጠት አለባቸው” (CCC 2241)። ይህ ትምህርት ስደተኞች እንደ ውጭ ወይም እንደሸክም መታየት እንደሌለባቸው ይልቁንም እንደ ወንድምና እህት ሰብዓዊ ክብራቸው ሊከበርና ሊጠበቅ እንደሚገባ ያስተምረናል።
ይሁን እንጂ፣ ብዙ ስደተኞች በስደት ጉዟቸው ወቅት ከባድ ፈተናዎች ያጋጥሟቸዋል፤ በእጅጉም ይሰቃያሉ። እኛም ከዚህ በታች የተገለጹትን ቁልፍ የስደት መዳረሻዎች እና ወንድሞቻችን እና እህቶቻችን የሚያጋጥሟቸውን ተያያዥ ችግሮች ተመልክተናል።
1) አንዳንድ የመካከለኛው ምስራቅ አገሮች፡-
• ሳውዲ አረቢያ፡- በሳውዲ አረቢያ መንግሥት የሚኖሩ ብዙ ኢትዮጵያዊያን ስደተኞች አሉ። የኢትዮጵያ የካቶሊክ ጳጳሳት ጉባኤ በተለያዩ የሚዲያ ዘገባዎች በሰማነው መሰረት በመቶዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያዊያን ዜጎች ላይ በተፈረደው የሞት ፍርድ ያለንን ስጋት፣ የተሰማንን ጥልቅ ሀዘን እንገልጻለን። የሳውዲ አረቢያ ባለስልጣናት ለዜጎቻችን ሁሉ ርህራሄ እና ምሕረት እንዲያደርጉ ክቡር የሆነውን የሰው ሕይወት እንዲጠብቁ እንጠይቃለን።
• የመን፡- በርካታ ኢትዮጵያዊያን ስደተኞች ወደ የመን ለመግባት ወይም ወደ ሳውዲ አረቢያ ለመጓዝ በቀይ ባህር፣ በጅቡቲ ወይም በኤደን ባሕረ ሰላጤ በኩል ያልፋሉ። የመን ብዙውን ጊዜ ወደ ሌሎች የባህረ ሰላጤ አገሮች እንደ መጓጓዣ መንገድ ትጠቀማለች፤ ሆኖም ግን፣ ብዙ ስደተኞች በመንገድ ላይ ከፍተኛ ሥቃይ ይደርስባቸዋል፣ ዓመፅ፣ በደል እና ኢ-ሰብአዊ ተግባራት ይደርስባቸዋል። በሚያሳዝን ሁኔታ፣ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ስደተኞች በጉዞው አደገኛ ባህሪ እና በሚገጥሟቸው አስቸጋሪ ሁኔታዎች ምክንያት ሕይወታቸውን ያጣሉ።
• ሊባኖስ፡- በሊባኖስ የሚገኙ ብዙ ኢትዮጵያዊያን ስደተኞች በአገሪቱ ውስጥ ባለው ግጭትና አለመረጋጋት ምክንያት ለአደጋ የተጋለጡ ናቸው። በዚህም ምክንያት በርካታ ቁጥር ያላቸው ሰዎች ወደ ትውልድ አገራቸው በሰላም ለመመለስና ከቤተሰቦቻቸው ጋር ለመገናኘት ይፈልጋሉ።
• የባህረ ሰላጤ አገሮች፡- በእነዚህ አገሮች ውስጥ የሚገኙ ብዙ ኢትዮጵያዊያን ስደተኞች በአሌሪካ በእስራኤል እና በኢራን መሃከል በተፈጠረው ጦርነት እና ግጭት ምክንያት በጭንቅ ውስጥ ይገኛሉ።
2) የደቡብ አፍሪካ ሪፐብሊክ ለብዙ ኢትዮጵያዊያን ስደተኞች ሌላ መዳረሻ ናት። ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ኢትዮጵያዊያን ለሕይወታቸውና ለንብረታቸው ከፍተኛ ስጋት ውስጥ ይገኛሉ። አንዳንዶቹ ወደአስቡበት ሳይደርሱ በጉዞ ላይ እያሉ እስራት ይገጥማቸዋል፣ ሌሎቹ ደግሞ ወደ መድረሻቸው የሚደርሱ ሰዎች በፍርሃትና ውስጥ በምኖር ላይ ናቸው። በሚደርሱን ዘገባዎች መሰረት በደቡብ አፍሪካውያን የውጭ ዜጎች ጥላቻ የተነሳ በዓመፅ፣ እና በግድያ በርካታ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ክቡር ሕይወታቸው እየጠፋ ነው።
3) የሱዳን - ሊቢያ - የአውሮፓ መንገድ፡ ይህ መንገድ ለረጅም ጊዜ በሕገወጥ አዘዋዋሪዎች በብዛት ከሚጠቀሙባቸው መንገዶች አንዱ ሲሆን፣ ስፍር ቁጥር ለሌላቸው ስደተኞች ከፍተኛ ስቃይ እና ህልፈተ ህይወት አስከትሏል። ብዙዎች አስቸጋሪ እና አደገኛ የሆነውን የበረሃ መንገድ በኢሰብአዊ ሁኔታዎች ሲያቋርጡ ሕይወታቸውን አጥተዋል። በአሁኑ ጊዜ በሱዳን እየተካሄደ ያለው ግጭት ይህንን ጉዞ የበለጠ አደገኛ አድርጎታል። ሊቢያ የሚደርሱ ሰዎች ብዙውን ጊዜ እስር፣ ዝርፊያ፣ የጉልበት ብዝበዛ እና ከባድ በደል ይደርስባቸዋል። አንዳንዶቹ በክርስትና እምነታቸው ምክንያት ስደት ደርሶባቸዋል እና ህይወታቸውን አጥተዋል። በአደገኛ ጀልባዎች የሜዲትራኒያንን ባህር ለመሻገር የሚሞክሩ ስደተኞች ሲሰምጡ፤ ብዙዎቹ በሚያሳዝን ሁኔታ ህይወታቸውን ያጣሉ፣ ጥቂቶች ብቻ ወደ ላምፔዱዛ ዳርቻ መድረስ ችለዋል። ላምፔዱዛ የቀድሞ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንቼስኮስ በአንድ ወቅት በባህር ላይ ለሞቱት ሰዎች መታሰቢያ የአበባ ጉንጉን አስቀምጠዋል፤ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ሌዎ 14ኛም የካቶሊክ ቤተክርስቲያን ለስደተኞች ያላትን አንድነት፣ ርህራሄ እና ለስደተኞች ድምጽ የመሆን ተልዕኮ ለማስቀጠል ደሴቲቱን በቅርቡ እንደሚጎበኙም ይጠበቃል።
ይህ የኢትዮጵያውያን ስደተኞች ስቃይ ከቁጥርም በላይ ውድ እና የተከበረ ህይወት ያላቸው እንዲሁም ቤተሰቦቻቸው በእንባ፣ በመስዋዕትነት እና በተስፋ የሸኟቸው ልጆች ናቸው። ብዙ ጊዜ ግን እነዚህ ስደተኞች በብዝበዛ፣ በፍርሃት፣ በደል፣ በመገለል እና ለጥቃት በመጋለጥ አላስፈላጊ ስርዓቶች ውስጥ ይወድቃሉ። ብዙዎች ለማሰብ አዳጋች በሆኑ ሁኔታዎችን ውስጥ በህይወት ለመቆየት ይታገላሉ።
በክርስቲያያዊ የበጎ አድራጎት እና በዓለም አቀፍ የወንድማማችነት መንፈስ፣ ለሳውዲ አረቢያ መንግሥት ባለሥልጣናት፣ ከኢትዮጵያውያን ጋር በተያያዘ የሚፈጸሙ ማናቸውም የታቀዱ ግድያዎች እንዲቆሙ እና በእነዚህ ጉዳዮች ላይ ምሕረትን እንዲያደርጉ ልመና እናቀርባለን። ምህረት ፍትህን አያዳክምም። ምህረት ፍትህን ከፍ በማድረግ ተስፋ ለቆረጡ ተስፋን ይሰጣል።
ይህ አሳዛኝ ሁኔታ ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ መደበኛ ያልሆነ ፍልሰትን የሚያባብሱትን ጥልቅ ምክንያቶች ከመሰረቱ ለማስወገድ ይተባበር ዘንድ ዕድል የሚሰጥ ሊሆን ይገባል። ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች፣ የከባቢ አየር ሁኔታ መቃወስ እና ሌሎች ዘርፈ ብዙ ምክንያቶች በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሰዎችን በዓለም ዙሪያ አደገኛ የፍልሰት መንገዶችን እንዲከተሉ እንደሚያስገድዳቸው አስተውለናል። እነዚህን ዋና ዋና ምክንያቶች ችላ የሚል ዓለም የፍልሰት ቀውስን መፍታት አይችልም። በእርግጥም፣ የሰብዓዊነታችን እና የሥልጣኔ መለኪያ በዙሪያችን ያሉ ተጋላጭ ለሆኑ ሰዎች በምናሳሳየው እንክብካቤ ላይ የተመሠረተ ነው።
እንደ ኢትዮጵያ ካቶሊክ ጳጳሳት፣ ውይይት፣ ምሕረትና ጥበብ ተስፋ መቁረጥንና ሞትን እንዲያሸንፉ አጥብቀን መጸለያችንን እንቀጥላለን። እነዚህን ተጋላጭ የሆኑ ኢትዮጵያዊ ስደተኞች፣ ቤተሰቦቻቸውን እና ሁሉንም ውሳኔ ሰጪዎች ለሁሉ ቻይ በሆነው የእግዚአብሔርን አምላክ ምህረት እና እገዛ ያገኙ ዘንድ እንጸልያለን።
የኢትዮጵያ የካቶሊክ ጳጳሳት ጉባኤ
አዲስ አበባ
10/09/2018
3 months ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) እ.ኤ.አ. በ1980ዎቹ ወደ እስራኤል ለማቅናት ሲጓዙ በመንገድ ላይ ህይወታቸውን ላጡ በሺዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን አይሁዶች መታሰቢያ በሆነው ዓመታዊ ዝግጅት ላይ የተገኙት የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንጃሚን ኔታንያሁ፣ በቅርቡ የተገደሉትን ሁለት ወጣት ቤተ እስራኤላውያን አስመልክቶ ጥብቅ መልእክት አስተላልፈዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ማህበረሰቡ ላይ እየደረሰ ያለውን ጥቃት፣ ዘረኝነት እና መድልዎ በቁርጠኝነት እንደሚዋጉ ቃል ገብተዋል።
በኢየሩሳሌም በሚገኘው የሄርዝል ተራራ የመንግስት መካነ መቃብር በተካሄደው በዚህ ስነ-ስርዓት ላይ ንግግር ያደረጉት ኔታንያሁ፣ በሁለት ወጣት የማህበረሰቡ አባላት ላይ በደረሰው አሰቃቂ ግድያ የተሰማቸውን ጥልቅ ሀዘን ለመግለጽ መቆማቸውን ተናግረዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሟቾቹን ስም በንግግራቸው ውስጥ ያነሱ ሲሆን፣ ያመኑ ቢንያም ዘልካ እና ደስታው ፃኩል የተባሉት እነዚህ ወጣቶች በአጭር የተቀጩት ስነ-ምግባር በጎደላቸው፣ ህገ-ወጥ እና ባለጌ በሆኑ ወጣቶች እጅ መሆኑን በአጽንኦት አብራርተዋል።
ባለፈው ወር መገባደጃ ላይ በተለያዩ ክስተቶች የ19 ዓመቱ ደስታው ፃኩል እና የ21 ዓመቱ ቢንያም ዘልካ በፔታህ ቲቅቫ እና በቤርሳቤህ ከተሞች በታዳጊ ወጣቶች ስብስብ በስለት ተወግተው መገደላቸው ይታወሳል።
ይህን አሰቃቂ ድርጊት አስመልክተው ኔታንያሁ ሲናገሩ፣ በእነዚህ ከተሞች በተፈጸሙት አስጸያፊ ወንጀሎች እጅግ መደንገጣቸውን ገልጸዋል። ብርሃን የነበሩት እነዚህ ሁለት ወጣቶች የጭካኔ የተሞላበት እና ከማህበረሰቡ የተገለሉ ህገ-ወጥ ወጣቶች ሰለባ መሆናቸውንም አንስተዋል። አክለውም፣ ፈጻሚዎቹ ለፍትህ መቅረብ እንዳለባቸው እና መንግስታቸው የትኛውንም አይነት የዘረኝነት፣ የመድልዎ እና የጥቃት ድርጊት ያለ የትኛውም ማወላወል በቁርጠኝነት እንደሚታገል አረጋግጠዋል።
የ21 ዓመቱ ቢንያም ዘልካ የነጻነት ቀን በዓል ላይ መገደሉን፣ እንዲሁም በቅርቡ እየተበራከቱ የመጡትን መሰል የወንጀል ድርጊቶች ተከትሎ፣ በመቶዎች የሚቆጠሩ ቤተ እስራኤላውያን ፖሊስ የተሻለ እና ጥብቅ እርምጃ እንዲወስድ በመጠየቅ አደባባይ በመውጣት ተቃውሟቸውን አሰምተዋል። ይህ ሁኔታ በእስራኤል ማህበረሰብ ውስጥ ከቁጥጥር ውጪ እየሆነ የመጣውን የማህበራዊ አመጽ አሳሳቢነት በከፍተኛ ደረጃ አጉልቶ ያሳየ ክስተት ሆኗል።
በኢየሩሳሌም በሚገኘው የሄርዝል ተራራ የመንግስት መካነ መቃብር በተካሄደው በዚህ ስነ-ስርዓት ላይ ንግግር ያደረጉት ኔታንያሁ፣ በሁለት ወጣት የማህበረሰቡ አባላት ላይ በደረሰው አሰቃቂ ግድያ የተሰማቸውን ጥልቅ ሀዘን ለመግለጽ መቆማቸውን ተናግረዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሟቾቹን ስም በንግግራቸው ውስጥ ያነሱ ሲሆን፣ ያመኑ ቢንያም ዘልካ እና ደስታው ፃኩል የተባሉት እነዚህ ወጣቶች በአጭር የተቀጩት ስነ-ምግባር በጎደላቸው፣ ህገ-ወጥ እና ባለጌ በሆኑ ወጣቶች እጅ መሆኑን በአጽንኦት አብራርተዋል።
ባለፈው ወር መገባደጃ ላይ በተለያዩ ክስተቶች የ19 ዓመቱ ደስታው ፃኩል እና የ21 ዓመቱ ቢንያም ዘልካ በፔታህ ቲቅቫ እና በቤርሳቤህ ከተሞች በታዳጊ ወጣቶች ስብስብ በስለት ተወግተው መገደላቸው ይታወሳል።
ይህን አሰቃቂ ድርጊት አስመልክተው ኔታንያሁ ሲናገሩ፣ በእነዚህ ከተሞች በተፈጸሙት አስጸያፊ ወንጀሎች እጅግ መደንገጣቸውን ገልጸዋል። ብርሃን የነበሩት እነዚህ ሁለት ወጣቶች የጭካኔ የተሞላበት እና ከማህበረሰቡ የተገለሉ ህገ-ወጥ ወጣቶች ሰለባ መሆናቸውንም አንስተዋል። አክለውም፣ ፈጻሚዎቹ ለፍትህ መቅረብ እንዳለባቸው እና መንግስታቸው የትኛውንም አይነት የዘረኝነት፣ የመድልዎ እና የጥቃት ድርጊት ያለ የትኛውም ማወላወል በቁርጠኝነት እንደሚታገል አረጋግጠዋል።
የ21 ዓመቱ ቢንያም ዘልካ የነጻነት ቀን በዓል ላይ መገደሉን፣ እንዲሁም በቅርቡ እየተበራከቱ የመጡትን መሰል የወንጀል ድርጊቶች ተከትሎ፣ በመቶዎች የሚቆጠሩ ቤተ እስራኤላውያን ፖሊስ የተሻለ እና ጥብቅ እርምጃ እንዲወስድ በመጠየቅ አደባባይ በመውጣት ተቃውሟቸውን አሰምተዋል። ይህ ሁኔታ በእስራኤል ማህበረሰብ ውስጥ ከቁጥጥር ውጪ እየሆነ የመጣውን የማህበራዊ አመጽ አሳሳቢነት በከፍተኛ ደረጃ አጉልቶ ያሳየ ክስተት ሆኗል።
Sponsored by
Surafel
3 months ago
#ስደተኞች
በየቀኑ 1,000 የሚደርሱ የደቡብ ሱዳን ዜጎች ወደ ኢትዮጵያ እንደሚሰደዱ ተመላከተ።
ተመድ ባወጣው አዲስ ሪፖርት ከእነዚህ ስደተኞች 95% የሚሆኑት ሴቶች እና ህፃናት መሆናቸውን ገልጿል።
የተመድ ስደተኞች ኤጀንሲ ቃል አቀባይ መሊሳ ፍሌሚንግ በጄኔቭ በሰጡት መግለጫ ወደኢትዮጵያ በሚሰደዱበት ወቅት ሴቶችም ሆኑ ወንዶች በግዳጅ ለጦርነት እንደሚመለመሉም ተናግረዋል።
በዚህም፣ ፍቃደኛ ያልሆኑ በመንገድ ላይ እያሉ በመልማይ ታጣቂዎች ኢላማ ተደርገው ግድያ እንደሚፈፀምባቸውም አብራርተዋል።
የተመድ የስደተኞች ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ከመጋቢት 2026 ጀምሮ ብቻ ከ100 ሺሕ የሚልቁ የደቡብ ሱዳን ዜጎች ወደ ኢትዮጵያ ተሰደው ገብተዋል።
Via.un news
seledadotio
seledadotio
በየቀኑ 1,000 የሚደርሱ የደቡብ ሱዳን ዜጎች ወደ ኢትዮጵያ እንደሚሰደዱ ተመላከተ።
ተመድ ባወጣው አዲስ ሪፖርት ከእነዚህ ስደተኞች 95% የሚሆኑት ሴቶች እና ህፃናት መሆናቸውን ገልጿል።
የተመድ ስደተኞች ኤጀንሲ ቃል አቀባይ መሊሳ ፍሌሚንግ በጄኔቭ በሰጡት መግለጫ ወደኢትዮጵያ በሚሰደዱበት ወቅት ሴቶችም ሆኑ ወንዶች በግዳጅ ለጦርነት እንደሚመለመሉም ተናግረዋል።
በዚህም፣ ፍቃደኛ ያልሆኑ በመንገድ ላይ እያሉ በመልማይ ታጣቂዎች ኢላማ ተደርገው ግድያ እንደሚፈፀምባቸውም አብራርተዋል።
የተመድ የስደተኞች ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ከመጋቢት 2026 ጀምሮ ብቻ ከ100 ሺሕ የሚልቁ የደቡብ ሱዳን ዜጎች ወደ ኢትዮጵያ ተሰደው ገብተዋል።
Via.un news
seledadotio
seledadotio
3 months ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል፣ ጠምባሮ ልዩ ወረዳ ሙዱላ ከተማ የሚገኘው የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተክርስቲያን መካነ ኢየሱስ፣ በቤተክርስቲያኑ ይዞታ ላይ እየተፈጸመ ነው ያለውን የመንገድ እና የአጥር ክልከላ በመቃወም አድሏዊ አሰራር እንዲታረም እና መንግስት አስቸኳይ ፍትህ እንዲሰጠው ጠየቀ።
ቤተክርስቲያኑ ላለፉት 80 ዓመታት በጤና (ሆስፒታሎችና ክሊኒኮች)፣ በትምህርት፣ እንዲሁም በተፈጥሮና ሰው ሰራሽ አደጋዎች ወቅት ከኢትዮጵያ መንግስትና ህዝብ ጎን በመቆም ከፍተኛ አስተዋፅኦ ሲያበረክት የቆየ የሀገር ባለውለታ ተቋም መሆኑን ያነሳው የፍትህ ጥሪው፣ ይሁን እንጂ በሙዱላ ከተማ ከ5,000 በላይ ምዕመናንን የሚያስተናግደው አንጋፋው ቤተክርስቲያን በአሁኑ ወቅት አሳሳቢ በደል እየደረሰበት መሆኑን አስታውቋል።
የቀረበው ቅሬታ እንደሚያመለክተው፣ የቤተክርስቲያኗ ይዞታ በአራቱም አቅጣጫ በመንገድ እንዲከለል (በአጥር እንዲከበር) አለመደረጉ ተቋሙን ለአደጋ ያጋለጠና የአምልኮ ነፃነትን የሚገታ ተግባር ሆኗል። ከዚህም ባሻገር፣ የከተማዋ የህግ እና የፕላን ተፈጻሚነት በአንድ የሃይማኖት ተቋም ላይ ብቻ ተለይቶ መተግበሩ በመንግስት እና በህዝብ መካከል ያለውን መተማመን የሚሸረሽር ከመሆኑም በላይ፣ ለሴራ ፈላጊዎች እድል የሚሰጥ ነው ሲል አውግዟል።
ይህ የፍትህ መጓደል የመካነ ኢየሱስ ምዕመናንን ብቻ ሳይሆን፣ በወረዳው የሚገኙ ሌሎች አብያተ ክርስቲያናትን (ቃለ ህይወት፣ ሙሉ ወንጌል፣ መሰረተ ክርስቶስ፣ ካቶሊክና ኦርቶዶክስ) ስሜት የሚነካና ማህበራዊ ቀውስ ሊያስከትል የሚችል መሆኑ ተጠቁሟል።
ከዚሁ ጉዳይ ጋር በተያያዘ፣ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ በቅርቡ (ህዳር 2017 ዓ.ም) አውጥቶ ለዞኖች እና ልዩ ወረዳዎች በላከው ጥብቅ መመሪያ፣ በከተሞች የፕላን ዝግጅትና ትግበራ ወቅት የሚታዩ አድሏዊ አሰራሮችን፣ የህግ ጥሰቶችን እና የቦታ መቀራመቶችን ለማስቀረት ጥብቅ ክትትል እንዲደረግ ማሳሰቡ ይታወሳል። መመሪያው የህዝብ አገልግሎት መስጫ ቦታዎች ከፕላን ውጪ ወደ ሌላ አገልግሎት እንዳይቀየሩ ያገደ ቢሆንም፣ በሙዱላ ከተማ የሚታየው ችግር ግን የህግ የበላይነትን በተዛባ መልኩ በመተርጎም በቤተክርስቲያኑ ላይ ጫና እየፈጠረ መሆኑን ምዕመናኑ በቅሬታቸው አንስተዋል።
የጠምባሮ ልዩ ወረዳ እና የሙዱላ ከተማ አስተዳደር ጉዳዩን በቅንጅት በመመልከት፣ የቤተክርስቲያኗ ህጋዊ የይዞታ መብት ተጠብቆ ያለምንም መሸራረፍ ፍትህ እንዲሰጣትና ምዕመናኑ በሰላም አምልኳቸውንና የልማት ስራቸውን እንዲቀጥሉ "ፍትህ ለሙዱላ ከተማ መካነ ኢየሱስ ቤተክርስቲያን!" በሚል መሪ ቃል ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል።
ቤተክርስቲያኑ ላለፉት 80 ዓመታት በጤና (ሆስፒታሎችና ክሊኒኮች)፣ በትምህርት፣ እንዲሁም በተፈጥሮና ሰው ሰራሽ አደጋዎች ወቅት ከኢትዮጵያ መንግስትና ህዝብ ጎን በመቆም ከፍተኛ አስተዋፅኦ ሲያበረክት የቆየ የሀገር ባለውለታ ተቋም መሆኑን ያነሳው የፍትህ ጥሪው፣ ይሁን እንጂ በሙዱላ ከተማ ከ5,000 በላይ ምዕመናንን የሚያስተናግደው አንጋፋው ቤተክርስቲያን በአሁኑ ወቅት አሳሳቢ በደል እየደረሰበት መሆኑን አስታውቋል።
የቀረበው ቅሬታ እንደሚያመለክተው፣ የቤተክርስቲያኗ ይዞታ በአራቱም አቅጣጫ በመንገድ እንዲከለል (በአጥር እንዲከበር) አለመደረጉ ተቋሙን ለአደጋ ያጋለጠና የአምልኮ ነፃነትን የሚገታ ተግባር ሆኗል። ከዚህም ባሻገር፣ የከተማዋ የህግ እና የፕላን ተፈጻሚነት በአንድ የሃይማኖት ተቋም ላይ ብቻ ተለይቶ መተግበሩ በመንግስት እና በህዝብ መካከል ያለውን መተማመን የሚሸረሽር ከመሆኑም በላይ፣ ለሴራ ፈላጊዎች እድል የሚሰጥ ነው ሲል አውግዟል።
ይህ የፍትህ መጓደል የመካነ ኢየሱስ ምዕመናንን ብቻ ሳይሆን፣ በወረዳው የሚገኙ ሌሎች አብያተ ክርስቲያናትን (ቃለ ህይወት፣ ሙሉ ወንጌል፣ መሰረተ ክርስቶስ፣ ካቶሊክና ኦርቶዶክስ) ስሜት የሚነካና ማህበራዊ ቀውስ ሊያስከትል የሚችል መሆኑ ተጠቁሟል።
ከዚሁ ጉዳይ ጋር በተያያዘ፣ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ በቅርቡ (ህዳር 2017 ዓ.ም) አውጥቶ ለዞኖች እና ልዩ ወረዳዎች በላከው ጥብቅ መመሪያ፣ በከተሞች የፕላን ዝግጅትና ትግበራ ወቅት የሚታዩ አድሏዊ አሰራሮችን፣ የህግ ጥሰቶችን እና የቦታ መቀራመቶችን ለማስቀረት ጥብቅ ክትትል እንዲደረግ ማሳሰቡ ይታወሳል። መመሪያው የህዝብ አገልግሎት መስጫ ቦታዎች ከፕላን ውጪ ወደ ሌላ አገልግሎት እንዳይቀየሩ ያገደ ቢሆንም፣ በሙዱላ ከተማ የሚታየው ችግር ግን የህግ የበላይነትን በተዛባ መልኩ በመተርጎም በቤተክርስቲያኑ ላይ ጫና እየፈጠረ መሆኑን ምዕመናኑ በቅሬታቸው አንስተዋል።
የጠምባሮ ልዩ ወረዳ እና የሙዱላ ከተማ አስተዳደር ጉዳዩን በቅንጅት በመመልከት፣ የቤተክርስቲያኗ ህጋዊ የይዞታ መብት ተጠብቆ ያለምንም መሸራረፍ ፍትህ እንዲሰጣትና ምዕመናኑ በሰላም አምልኳቸውንና የልማት ስራቸውን እንዲቀጥሉ "ፍትህ ለሙዱላ ከተማ መካነ ኢየሱስ ቤተክርስቲያን!" በሚል መሪ ቃል ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል።
3 months ago
ሊቀ መልእክት ቅዱስ ሚካኤል የልባችሁን መልካም መሻት ይሙላላችሁ🙏
የስሙ ትርጓሜም “እንደ እግዚአብሔር ያለ ማን ነው” ማለት ሲሆን የ7 ሊቃነ መላዕክት አለቃቸው ነው ቅዱ ሚካኤል። ልበ አምላክ ቅዱስ ዳዊት በመዝሙር 33÷7 “የእግዚአብሔር መልአክ በሚፈሩት ሰዎች ዙሪያ ይሰፍራል ያድናቸውማል” ይለናል፡፡ ከእግዚአብሔር ዙፋን ስር ትዕዛዝ በወጣ ግዜ ኪሩቤል ተቀብለው ለሱራፌል ያስተላልፋሉ፤ ሱራፌልም ለሚካኤልና ለገብርኤል ለሩፋኤልም ያደርሳሉ፡፡ ሚካኤል ለፍጥረቱ በጎም ይሁን ክፉ ትዕዛዙን ይፈጽሙ ዘንድ መላዕክትን ያዛቸዋል፤ መላዕክቱም ሁሉ አቤቱ የእጅህን ስራ አታጥፋ እያሉ ቀንና ከማታ ይለምናሉ። በዓለም ፍፃሜም ስለህዝቡ የሚቆመው ሚካኤል ይነሳል። በማለት በምዕራፍ 12÷1 ጽፎልናል፡፡ በራዕይ 8÷3 “የቅዱሳኑ ፀሎት ከዕጣኑ ጢስ ጋር ከመልአኩ እጅ ወደ እግዚአብሔር ፊት ወጣ” ተብሎ እንደተጻፈውም መላዕክት የቅዱሳኑን ጸሎት ወደ እግዚአብሔር ያሳርጋሉ፡፡
አይሁድ ጌታን ሲሰቅሉት መልአኩ ቅዱስ ገብርኤል በአይሁድ ስራ አዝኖ በቁጣ ሰይፉን አወጣ፤ ቅዱስ ሚካኤል ግን በእግዚአብሔር ትዕግስት ተገርሞ፣ ፈጣሪን ፍጡራን ሰቀሉት እያለ በአርምሞና በትዕግስት አያቸው ይላል ድርሳኑ። ቅዱስ ሚካኤል ሰኔ 12 ቀን ዲያቢሎስን አሸንፎ በምትኩ ሊቀ መላዕክት ሆኖ የተሾመበትና አፎምያንም የረዳበት ቀን ስለሆነ በታላቅ ሥርዓት ይከበራል። ህዳር 12 ሕዝበ እስራኤልን በክንፎቹ ጥላ ከበረሃው ፀሐይ ከልሎ ከግብጽ ምድር እየመራና እየጠበቀ ከንዓን ያገባበት ዕለት ነው። መላዕክቱ በክንፋቸው የእግዚአብሔር ስም ስለተፃፈበት ህዝቡን ይጠብቃሉ፤ የመላዕክቱን ስም የመጨረሻውን ፊደል ስናይ ኤል ብሎ ይጨርሳል፡፡ ሚካ-ኤል ገብር-ኤል ኡራ-ኤል፡፡ ይህም “ስሜ በሱ ላይ ነውና” እንደሚል የእግዚአብሔር የምህረት ስም ስለሆነና በክንፎቻቸው ስለተፃፉ መላዕክቱ ይጠብቁናል።
“በመንገድህ ሁሉ ይጠብቁህ ዘንድ መላእክቱን ስለአንተ ያዛቸዋል፤ እግርህም በድንጋይ እንዳይሰናከል በእጆቻቸው ያነሱሃል” ተብሎም በመዝሙር 90÷11 ተጽፋልና አህዛብን ጭምር ያለጊዜያቸው እንዳይሞቱ መላዕክት ይጠብቋቸዋል፡፡ በትንቢተ ዳንኤል 10÷13 እና 10÷21 ደግሞ የስሙ ትርጉም እግዚአብሔር ዳኛዬ ነው የተባለው ነብዩ ቅዱስ ዳንኤልም ስለ ቅዱስ ሚካኤል እንዲህ ሲናገር ከዋነኞቹ አለቆች አንዱ ሚካኤል ሊረዳኝ መጣ፣ በተዘጋ ጉድጓድ ሲያጽናናው ደግሞ “ከሚካኤል በቀር የሚያጽናናኝ የለም” አለ፡፡ ገዳማውያን የሚያደርጉት ጸሎትና የሚያቀርቡት መስዋዕት በእርሱ ምልጃ ያርጋልና ገዳማቸውን እየረዳን በዓታቸውን እያጠናን የበረከታቸው ተካፋይ እንሁን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
የስሙ ትርጓሜም “እንደ እግዚአብሔር ያለ ማን ነው” ማለት ሲሆን የ7 ሊቃነ መላዕክት አለቃቸው ነው ቅዱ ሚካኤል። ልበ አምላክ ቅዱስ ዳዊት በመዝሙር 33÷7 “የእግዚአብሔር መልአክ በሚፈሩት ሰዎች ዙሪያ ይሰፍራል ያድናቸውማል” ይለናል፡፡ ከእግዚአብሔር ዙፋን ስር ትዕዛዝ በወጣ ግዜ ኪሩቤል ተቀብለው ለሱራፌል ያስተላልፋሉ፤ ሱራፌልም ለሚካኤልና ለገብርኤል ለሩፋኤልም ያደርሳሉ፡፡ ሚካኤል ለፍጥረቱ በጎም ይሁን ክፉ ትዕዛዙን ይፈጽሙ ዘንድ መላዕክትን ያዛቸዋል፤ መላዕክቱም ሁሉ አቤቱ የእጅህን ስራ አታጥፋ እያሉ ቀንና ከማታ ይለምናሉ። በዓለም ፍፃሜም ስለህዝቡ የሚቆመው ሚካኤል ይነሳል። በማለት በምዕራፍ 12÷1 ጽፎልናል፡፡ በራዕይ 8÷3 “የቅዱሳኑ ፀሎት ከዕጣኑ ጢስ ጋር ከመልአኩ እጅ ወደ እግዚአብሔር ፊት ወጣ” ተብሎ እንደተጻፈውም መላዕክት የቅዱሳኑን ጸሎት ወደ እግዚአብሔር ያሳርጋሉ፡፡
አይሁድ ጌታን ሲሰቅሉት መልአኩ ቅዱስ ገብርኤል በአይሁድ ስራ አዝኖ በቁጣ ሰይፉን አወጣ፤ ቅዱስ ሚካኤል ግን በእግዚአብሔር ትዕግስት ተገርሞ፣ ፈጣሪን ፍጡራን ሰቀሉት እያለ በአርምሞና በትዕግስት አያቸው ይላል ድርሳኑ። ቅዱስ ሚካኤል ሰኔ 12 ቀን ዲያቢሎስን አሸንፎ በምትኩ ሊቀ መላዕክት ሆኖ የተሾመበትና አፎምያንም የረዳበት ቀን ስለሆነ በታላቅ ሥርዓት ይከበራል። ህዳር 12 ሕዝበ እስራኤልን በክንፎቹ ጥላ ከበረሃው ፀሐይ ከልሎ ከግብጽ ምድር እየመራና እየጠበቀ ከንዓን ያገባበት ዕለት ነው። መላዕክቱ በክንፋቸው የእግዚአብሔር ስም ስለተፃፈበት ህዝቡን ይጠብቃሉ፤ የመላዕክቱን ስም የመጨረሻውን ፊደል ስናይ ኤል ብሎ ይጨርሳል፡፡ ሚካ-ኤል ገብር-ኤል ኡራ-ኤል፡፡ ይህም “ስሜ በሱ ላይ ነውና” እንደሚል የእግዚአብሔር የምህረት ስም ስለሆነና በክንፎቻቸው ስለተፃፉ መላዕክቱ ይጠብቁናል።
“በመንገድህ ሁሉ ይጠብቁህ ዘንድ መላእክቱን ስለአንተ ያዛቸዋል፤ እግርህም በድንጋይ እንዳይሰናከል በእጆቻቸው ያነሱሃል” ተብሎም በመዝሙር 90÷11 ተጽፋልና አህዛብን ጭምር ያለጊዜያቸው እንዳይሞቱ መላዕክት ይጠብቋቸዋል፡፡ በትንቢተ ዳንኤል 10÷13 እና 10÷21 ደግሞ የስሙ ትርጉም እግዚአብሔር ዳኛዬ ነው የተባለው ነብዩ ቅዱስ ዳንኤልም ስለ ቅዱስ ሚካኤል እንዲህ ሲናገር ከዋነኞቹ አለቆች አንዱ ሚካኤል ሊረዳኝ መጣ፣ በተዘጋ ጉድጓድ ሲያጽናናው ደግሞ “ከሚካኤል በቀር የሚያጽናናኝ የለም” አለ፡፡ ገዳማውያን የሚያደርጉት ጸሎትና የሚያቀርቡት መስዋዕት በእርሱ ምልጃ ያርጋልና ገዳማቸውን እየረዳን በዓታቸውን እያጠናን የበረከታቸው ተካፋይ እንሁን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
3 months ago
የሠራዊት ጌታ የልዑል እግዚአብሔር አገልጋይ ሊቀ መላዕክት ቅዱስ ሚካኤል 🙏
የስሙ ትርጓሜም “እንደ እግዚአብሔር ያለ ማን ነው” ማለት ሲሆን የ7 ሊቃነ መላዕክት አለቃቸው ነው ቅዱ ሚካኤል። ልበ አምላክ ቅዱስ ዳዊት በመዝሙር 33÷7 “የእግዚአብሔር መልአክ በሚፈሩት ሰዎች ዙሪያ ይሰፍራል ያድናቸውማል” ይለናል፡፡ ከእግዚአብሔር ዙፋን ስር ትዕዛዝ በወጣ ግዜ ኪሩቤል ተቀብለው ለሱራፌል ያስተላልፋሉ፤ ሱራፌልም ለሚካኤልና ለገብርኤል ለሩፋኤልም ያደርሳሉ፡፡ ሚካኤል ለፍጥረቱ በጎም ይሁን ክፉ ትዕዛዙን ይፈጽሙ ዘንድ መላዕክትን ያዛቸዋል፤ መላዕክቱም ሁሉ አቤቱ የእጅህን ስራ አታጥፋ እያሉ ቀንና ከማታ ይለምናሉ። በዓለም ፍፃሜም ስለህዝቡ የሚቆመው ሚካኤል ይነሳል። በማለት በምዕራፍ 12÷1 ጽፎልናል፡፡ በራዕይ 8÷3 “የቅዱሳኑ ፀሎት ከዕጣኑ ጢስ ጋር ከመልአኩ እጅ ወደ እግዚአብሔር ፊት ወጣ” ተብሎ እንደተጻፈውም መላዕክት የቅዱሳኑን ጸሎት ወደ እግዚአብሔር ያሳርጋሉ፡፡
አይሁድ ጌታን ሲሰቅሉት መልአኩ ቅዱስ ገብርኤል በአይሁድ ስራ አዝኖ በቁጣ ሰይፉን አወጣ፤ ቅዱስ ሚካኤል ግን በእግዚአብሔር ትዕግስት ተገርሞ፣ ፈጣሪን ፍጡራን ሰቀሉት እያለ በአርምሞና በትዕግስት አያቸው ይላል ድርሳኑ። ቅዱስ ሚካኤል ሰኔ 12 ቀን ዲያቢሎስን አሸንፎ በምትኩ ሊቀ መላዕክት ሆኖ የተሾመበትና አፎምያንም የረዳበት ቀን ስለሆነ በታላቅ ሥርዓት ይከበራል። ህዳር 12 ሕዝበ እስራኤልን በክንፎቹ ጥላ ከበረሃው ፀሐይ ከልሎ ከግብጽ ምድር እየመራና እየጠበቀ ከንዓን ያገባበት ዕለት ነው። መላዕክቱ በክንፋቸው የእግዚአብሔር ስም ስለተፃፈበት ህዝቡን ይጠብቃሉ፤ የመላዕክቱን ስም የመጨረሻውን ፊደል ስናይ ኤል ብሎ ይጨርሳል፡፡ ሚካ-ኤል ገብር-ኤል ኡራ-ኤል፡፡ ይህም “ስሜ በሱ ላይ ነውና” እንደሚል የእግዚአብሔር የምህረት ስም ስለሆነና በክንፎቻቸው ስለተፃፉ መላዕክቱ ይጠብቁናል።
“በመንገድህ ሁሉ ይጠብቁህ ዘንድ መላእክቱን ስለአንተ ያዛቸዋል፤ እግርህም በድንጋይ እንዳይሰናከል በእጆቻቸው ያነሱሃል” ተብሎም በመዝሙር 90÷11 ተጽፋልና አህዛብን ጭምር ያለጊዜያቸው እንዳይሞቱ መላዕክት ይጠብቋቸዋል፡፡ በትንቢተ ዳንኤል 10÷13 እና 10÷21 ደግሞ የስሙ ትርጉም እግዚአብሔር ዳኛዬ ነው የተባለው ነብዩ ቅዱስ ዳንኤልም ስለ ቅዱስ ሚካኤል እንዲህ ሲናገር ከዋነኞቹ አለቆች አንዱ ሚካኤል ሊረዳኝ መጣ፣ በተዘጋ ጉድጓድ ሲያጽናናው ደግሞ “ከሚካኤል በቀር የሚያጽናናኝ የለም” አለ፡፡ ገዳማውያን የሚያደርጉት ጸሎትና የሚያቀርቡት መስዋዕት በእርሱ ምልጃ ያርጋልና ገዳማቸውን እየረዳን በዓታቸውን እያጠናን የበረከታቸው ተካፋይ እንሁን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
የስሙ ትርጓሜም “እንደ እግዚአብሔር ያለ ማን ነው” ማለት ሲሆን የ7 ሊቃነ መላዕክት አለቃቸው ነው ቅዱ ሚካኤል። ልበ አምላክ ቅዱስ ዳዊት በመዝሙር 33÷7 “የእግዚአብሔር መልአክ በሚፈሩት ሰዎች ዙሪያ ይሰፍራል ያድናቸውማል” ይለናል፡፡ ከእግዚአብሔር ዙፋን ስር ትዕዛዝ በወጣ ግዜ ኪሩቤል ተቀብለው ለሱራፌል ያስተላልፋሉ፤ ሱራፌልም ለሚካኤልና ለገብርኤል ለሩፋኤልም ያደርሳሉ፡፡ ሚካኤል ለፍጥረቱ በጎም ይሁን ክፉ ትዕዛዙን ይፈጽሙ ዘንድ መላዕክትን ያዛቸዋል፤ መላዕክቱም ሁሉ አቤቱ የእጅህን ስራ አታጥፋ እያሉ ቀንና ከማታ ይለምናሉ። በዓለም ፍፃሜም ስለህዝቡ የሚቆመው ሚካኤል ይነሳል። በማለት በምዕራፍ 12÷1 ጽፎልናል፡፡ በራዕይ 8÷3 “የቅዱሳኑ ፀሎት ከዕጣኑ ጢስ ጋር ከመልአኩ እጅ ወደ እግዚአብሔር ፊት ወጣ” ተብሎ እንደተጻፈውም መላዕክት የቅዱሳኑን ጸሎት ወደ እግዚአብሔር ያሳርጋሉ፡፡
አይሁድ ጌታን ሲሰቅሉት መልአኩ ቅዱስ ገብርኤል በአይሁድ ስራ አዝኖ በቁጣ ሰይፉን አወጣ፤ ቅዱስ ሚካኤል ግን በእግዚአብሔር ትዕግስት ተገርሞ፣ ፈጣሪን ፍጡራን ሰቀሉት እያለ በአርምሞና በትዕግስት አያቸው ይላል ድርሳኑ። ቅዱስ ሚካኤል ሰኔ 12 ቀን ዲያቢሎስን አሸንፎ በምትኩ ሊቀ መላዕክት ሆኖ የተሾመበትና አፎምያንም የረዳበት ቀን ስለሆነ በታላቅ ሥርዓት ይከበራል። ህዳር 12 ሕዝበ እስራኤልን በክንፎቹ ጥላ ከበረሃው ፀሐይ ከልሎ ከግብጽ ምድር እየመራና እየጠበቀ ከንዓን ያገባበት ዕለት ነው። መላዕክቱ በክንፋቸው የእግዚአብሔር ስም ስለተፃፈበት ህዝቡን ይጠብቃሉ፤ የመላዕክቱን ስም የመጨረሻውን ፊደል ስናይ ኤል ብሎ ይጨርሳል፡፡ ሚካ-ኤል ገብር-ኤል ኡራ-ኤል፡፡ ይህም “ስሜ በሱ ላይ ነውና” እንደሚል የእግዚአብሔር የምህረት ስም ስለሆነና በክንፎቻቸው ስለተፃፉ መላዕክቱ ይጠብቁናል።
“በመንገድህ ሁሉ ይጠብቁህ ዘንድ መላእክቱን ስለአንተ ያዛቸዋል፤ እግርህም በድንጋይ እንዳይሰናከል በእጆቻቸው ያነሱሃል” ተብሎም በመዝሙር 90÷11 ተጽፋልና አህዛብን ጭምር ያለጊዜያቸው እንዳይሞቱ መላዕክት ይጠብቋቸዋል፡፡ በትንቢተ ዳንኤል 10÷13 እና 10÷21 ደግሞ የስሙ ትርጉም እግዚአብሔር ዳኛዬ ነው የተባለው ነብዩ ቅዱስ ዳንኤልም ስለ ቅዱስ ሚካኤል እንዲህ ሲናገር ከዋነኞቹ አለቆች አንዱ ሚካኤል ሊረዳኝ መጣ፣ በተዘጋ ጉድጓድ ሲያጽናናው ደግሞ “ከሚካኤል በቀር የሚያጽናናኝ የለም” አለ፡፡ ገዳማውያን የሚያደርጉት ጸሎትና የሚያቀርቡት መስዋዕት በእርሱ ምልጃ ያርጋልና ገዳማቸውን እየረዳን በዓታቸውን እያጠናን የበረከታቸው ተካፋይ እንሁን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
3 months ago
( ከደንቢ ዶሎ እስከ ~ ሚዛን - ተፈሪ )
የቀድሞ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ~ ነጋሶ ጊዳዳ ( ዶ.ር )
ምዕራፍ 1 ( አንድ )
#ethiopia | ብላቴናው ነጋሶ ጊዳዳ ሶለን ደምቢ ዶሎ ሚሲዮናውያን ትምህርት ቤት ( Missionary - School ) ገብተው እየተማሩ ሳለ አንድ ቀን ምሽት ላይ ወላጅ አባታቸው ቄስ ጊዳዳ ሶለን አንዲት አሥደንጋጭ ዜና ይዘው አመጡ።
በወርኃ ሚያዚያ - ( 1955 ዓ.ም ) “ባካችሁ ወደ ቤንች መጥታችሁ እርዱን” የምትል (ቀጭን) ደብዳቤ ደረሰው ሲኖዶሱ የነጋሶ ጊዳዳ ወላጅ አባት ቄስ ጊዳዳ ሶለን ላይ መንፈሳዊ አደራውን ይጥልባቸዋል።
ቄስ ጋዳዳ ፦ እሳቸውም ይኸን ታላቅ ሐዋርያዊ ተልዕኮን ተቀብለው መጥተው ፤በደምቢ ዶሎ ዳሩ የተደላደለ ኑሮ የጀመረውን ቤተሰባቸውን ሰብስበው ወደ ( ቤንች ማጂ ) እንደሚያቀኑ ተናገሩ።
ፀሐፊው ፦ ይኸን ያገኘውት “የጨለማ ሌላኛው ገፅታ” ከተሰኘው የነጋሶ ወላጅ አባት ግለ- ታሪክ ፅሑፍ ነው።
ነጋሶ ፦ ከወላጆቻቸው ጋር ወደ ቤንች- ሚዛን ተፈሪ ምድር ሲሄዱ ገና የ 11 ( አሥራ አንድ ) ዓመት ብላቴና ልጅ ነበሩ።
የሄድነው እናቴ፣ አባቴ፣ ታላቅ እህቴ ራሄል፣ የአክስቴ ልጅ ተስፋዬ ተፈራና ታናሽ ወንድሜ ኤልሳኢ እና እኔ ነጋሶ ነን።
ታላቅ እህታቸው ( ራሄል ጊዳዳ ) ትዳር እስክታገባ ድረስ የቤታቸው የውስጥ ዋና ረዳት ዳሩ ነበረች። ቢሆንም ነጋሶ እንደ ታላቅ ይታዩ ነበር። ውጭ የሚላላኩም ነጋሶ ነበሩ።
ይሄ ደግሞ ነጋሶ በአመዛኙም እዛው ( ጋቸብ ) ከሚገኘው ከቤንች ሕዝብ ጋር እንዲገናኙ ትልቅ እድልን ፈጠረላቸው።
ነጋሶ ፦ እዛ አከባቢ የሚናገሩት ቋንቋ “ቤንችኛ” ይባላል። በእርግጥ ከቤንች ቋንቋ በተጨማሪም እዛ ካፋ ( ካፊቾ )፣ ሸካ ( ሻኪቾ )... እነዚኸ ሁሉ በጊዜው ወደ እኛ ሚሲዮኖን ( Mission ) ጣቢያው ይመጡ ነበር።
ያረፉበት መንደር “ጋቸብ” እንደ ሆነ ነጋሶ ይናገራሉ። ጋቸብ በአከባቢው እየፏለለ እና እያጓራ የሚያልፍ የወንዝ ሥያሜ እንደ ሆነ ብላቴናው ነጋሶ ጊዳዳ ይናገራሉ።
ነጋሶ ፦ ጋቸብ መንደሮች ላይ አልፎ አልፎ ቢሆን ከርቀት ታዲያ ገላጣ ሥፍራ ይታያሉ።
ነጋሶ ፦ ታዲያ በመንደሩ ስናልፍ ጊዜ በመንገድ ይጫወቱ የነበሩ ልጆች ጠጋ ብለን “ወላጆቻችሁ የት ናችሁ” ብለን ጠየቅናቸው። “የሉም ፦ ጫካ ውስጥ ተሸሽገዋል” አሉን። በእግር አለፍን ግን ብዙም ሳንርቅ የጩኸት ድምፅ ሰማን።
ነጋሶ ፦ ጫካ የተደበቁት አባውራዎች እየተሯሯጡ ወጥተው
“ማነው ያለፈው” ይሏቸዋል ? ሕፃናት ልጆቹን።
ሕፃናቱ “አስ ኤሰርጉዌ ቄሱ ባብ ግዚዎ” ትርጓሜው (ሰው አይደለም ቄሱ አባት ነው ) ሲሉ ሕፃናቱም ይመልሳሉ።
እንግዲህ ሰው የሚሏቸው የአሥተዳደር ሰራቸኞችን እና ባለባቶችን ነው። ፍርኃታቸው እስከዚህ ድረስ ነበር።
ነጋሶ ፦ በነሱም መፍረድ አይቻልም። ( ዐፄ ኃይለ ሥላሴ ) የባርያ ንግድን እስኪያቆሙት ድረስ እንደ ከብት እየታሰሩ ተሽጠዋል። በዚ ምክንያት ቤንች ያልሆኑትን ሰዎች ይፈሩ ነበር። ይላሉ የዛኔው ነጋሶ ጊዳዳ።
ነጋሶ ፦ እናም ሚዛን-ተፈሪ እንደ ሄድኩኝ ከ 3'ኛ ( ሶስተኛ ) ክፍል በላይ የላቸውም። በቃ 3'ኛ (ሶስተኛ) መማርያ ክፍል ገባው። ከዚያ 2 ( ሁለት ) ዓመት አቃጠልኩኝ።
ነጋሶ ፦ ያን ጊዜ ሚሲዮኖቹ Missionaries 1 ( አንድ ) ፍልሥፍና ነበራቸው እስከ 3'ኛ ( ሶስተኛ ) ክፍል ድረስ ካስተማርናቸው ይበቃቸዋል። መፅሐፍ ቅዱስ ማንበብ ይችላሉ ይሉ ነበር።
ነጋሶ ፦ ሚሲዮኖች ( Missionaries ) እኛ እንድንማር አይፈልጉም ነበር። ሥለዚህ እኔ ተመልሼ ፤ ወደ ኦሮሚያ ደምቢ ዶሎ 3'ኛ ( ሶስተኛ ) ክፍል ልማር ዘንድ ገባው።
ነጋሶ ፦ ሚዛን- ተፈሪ የምትኖር የሚሲዬን ጣቢያው ኃላፊ ባለቤት ሚስስ ሃስፐልስ ( Miss Haspels ) ለእኔ በግል ሁሌ ከትምህርት በኃላ በልዩነት (ኦክስፍርድ- እንግሊዘኛ) ( Oxford English ) የሚባል መፅሐፍ ታስተምረኝ ነበር።
ነጋሶ ፦ በዚህ አይነት ሁኔታ መደበኛ የክፍል ትምህርቴን ሳልከታተል 2 ( ሁለት ዓመት ) ካቃጠልኩኝ በኃላ።
ነጋሶ ፦ አንድ ቀን ኳስ ሜዳ ላይ “ከበደ ጨብራሻ” ከሚባል ሰው ጋር ሜዳ ላይ በመጣላቴ ምክንያት አባቴ ቄስ ጊዳዳ ልጆቹን ይኸው ”ሥነ-ምግባር” አያሥተምርም ብለው ክፉኛ የቤተ- ክርስቲያን ሽማግሌዎች ዘንድ ከሰሷቸው።
ነጋሶ ፦ አባቴም ተናደው ከሚዛን- ተፈሪ ወደ ደምቢ ዶሎ መለሱኝ።
“ዳንዲ ፣ የነጋሶ መንገድ” ላይ ( ካነበብኩት ) የተቀነጨበ !
ጌታመሳይ ሙሉጌታ
የቀድሞ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ~ ነጋሶ ጊዳዳ ( ዶ.ር )
ምዕራፍ 1 ( አንድ )
#ethiopia | ብላቴናው ነጋሶ ጊዳዳ ሶለን ደምቢ ዶሎ ሚሲዮናውያን ትምህርት ቤት ( Missionary - School ) ገብተው እየተማሩ ሳለ አንድ ቀን ምሽት ላይ ወላጅ አባታቸው ቄስ ጊዳዳ ሶለን አንዲት አሥደንጋጭ ዜና ይዘው አመጡ።
በወርኃ ሚያዚያ - ( 1955 ዓ.ም ) “ባካችሁ ወደ ቤንች መጥታችሁ እርዱን” የምትል (ቀጭን) ደብዳቤ ደረሰው ሲኖዶሱ የነጋሶ ጊዳዳ ወላጅ አባት ቄስ ጊዳዳ ሶለን ላይ መንፈሳዊ አደራውን ይጥልባቸዋል።
ቄስ ጋዳዳ ፦ እሳቸውም ይኸን ታላቅ ሐዋርያዊ ተልዕኮን ተቀብለው መጥተው ፤በደምቢ ዶሎ ዳሩ የተደላደለ ኑሮ የጀመረውን ቤተሰባቸውን ሰብስበው ወደ ( ቤንች ማጂ ) እንደሚያቀኑ ተናገሩ።
ፀሐፊው ፦ ይኸን ያገኘውት “የጨለማ ሌላኛው ገፅታ” ከተሰኘው የነጋሶ ወላጅ አባት ግለ- ታሪክ ፅሑፍ ነው።
ነጋሶ ፦ ከወላጆቻቸው ጋር ወደ ቤንች- ሚዛን ተፈሪ ምድር ሲሄዱ ገና የ 11 ( አሥራ አንድ ) ዓመት ብላቴና ልጅ ነበሩ።
የሄድነው እናቴ፣ አባቴ፣ ታላቅ እህቴ ራሄል፣ የአክስቴ ልጅ ተስፋዬ ተፈራና ታናሽ ወንድሜ ኤልሳኢ እና እኔ ነጋሶ ነን።
ታላቅ እህታቸው ( ራሄል ጊዳዳ ) ትዳር እስክታገባ ድረስ የቤታቸው የውስጥ ዋና ረዳት ዳሩ ነበረች። ቢሆንም ነጋሶ እንደ ታላቅ ይታዩ ነበር። ውጭ የሚላላኩም ነጋሶ ነበሩ።
ይሄ ደግሞ ነጋሶ በአመዛኙም እዛው ( ጋቸብ ) ከሚገኘው ከቤንች ሕዝብ ጋር እንዲገናኙ ትልቅ እድልን ፈጠረላቸው።
ነጋሶ ፦ እዛ አከባቢ የሚናገሩት ቋንቋ “ቤንችኛ” ይባላል። በእርግጥ ከቤንች ቋንቋ በተጨማሪም እዛ ካፋ ( ካፊቾ )፣ ሸካ ( ሻኪቾ )... እነዚኸ ሁሉ በጊዜው ወደ እኛ ሚሲዮኖን ( Mission ) ጣቢያው ይመጡ ነበር።
ያረፉበት መንደር “ጋቸብ” እንደ ሆነ ነጋሶ ይናገራሉ። ጋቸብ በአከባቢው እየፏለለ እና እያጓራ የሚያልፍ የወንዝ ሥያሜ እንደ ሆነ ብላቴናው ነጋሶ ጊዳዳ ይናገራሉ።
ነጋሶ ፦ ጋቸብ መንደሮች ላይ አልፎ አልፎ ቢሆን ከርቀት ታዲያ ገላጣ ሥፍራ ይታያሉ።
ነጋሶ ፦ ታዲያ በመንደሩ ስናልፍ ጊዜ በመንገድ ይጫወቱ የነበሩ ልጆች ጠጋ ብለን “ወላጆቻችሁ የት ናችሁ” ብለን ጠየቅናቸው። “የሉም ፦ ጫካ ውስጥ ተሸሽገዋል” አሉን። በእግር አለፍን ግን ብዙም ሳንርቅ የጩኸት ድምፅ ሰማን።
ነጋሶ ፦ ጫካ የተደበቁት አባውራዎች እየተሯሯጡ ወጥተው
“ማነው ያለፈው” ይሏቸዋል ? ሕፃናት ልጆቹን።
ሕፃናቱ “አስ ኤሰርጉዌ ቄሱ ባብ ግዚዎ” ትርጓሜው (ሰው አይደለም ቄሱ አባት ነው ) ሲሉ ሕፃናቱም ይመልሳሉ።
እንግዲህ ሰው የሚሏቸው የአሥተዳደር ሰራቸኞችን እና ባለባቶችን ነው። ፍርኃታቸው እስከዚህ ድረስ ነበር።
ነጋሶ ፦ በነሱም መፍረድ አይቻልም። ( ዐፄ ኃይለ ሥላሴ ) የባርያ ንግድን እስኪያቆሙት ድረስ እንደ ከብት እየታሰሩ ተሽጠዋል። በዚ ምክንያት ቤንች ያልሆኑትን ሰዎች ይፈሩ ነበር። ይላሉ የዛኔው ነጋሶ ጊዳዳ።
ነጋሶ ፦ እናም ሚዛን-ተፈሪ እንደ ሄድኩኝ ከ 3'ኛ ( ሶስተኛ ) ክፍል በላይ የላቸውም። በቃ 3'ኛ (ሶስተኛ) መማርያ ክፍል ገባው። ከዚያ 2 ( ሁለት ) ዓመት አቃጠልኩኝ።
ነጋሶ ፦ ያን ጊዜ ሚሲዮኖቹ Missionaries 1 ( አንድ ) ፍልሥፍና ነበራቸው እስከ 3'ኛ ( ሶስተኛ ) ክፍል ድረስ ካስተማርናቸው ይበቃቸዋል። መፅሐፍ ቅዱስ ማንበብ ይችላሉ ይሉ ነበር።
ነጋሶ ፦ ሚሲዮኖች ( Missionaries ) እኛ እንድንማር አይፈልጉም ነበር። ሥለዚህ እኔ ተመልሼ ፤ ወደ ኦሮሚያ ደምቢ ዶሎ 3'ኛ ( ሶስተኛ ) ክፍል ልማር ዘንድ ገባው።
ነጋሶ ፦ ሚዛን- ተፈሪ የምትኖር የሚሲዬን ጣቢያው ኃላፊ ባለቤት ሚስስ ሃስፐልስ ( Miss Haspels ) ለእኔ በግል ሁሌ ከትምህርት በኃላ በልዩነት (ኦክስፍርድ- እንግሊዘኛ) ( Oxford English ) የሚባል መፅሐፍ ታስተምረኝ ነበር።
ነጋሶ ፦ በዚህ አይነት ሁኔታ መደበኛ የክፍል ትምህርቴን ሳልከታተል 2 ( ሁለት ዓመት ) ካቃጠልኩኝ በኃላ።
ነጋሶ ፦ አንድ ቀን ኳስ ሜዳ ላይ “ከበደ ጨብራሻ” ከሚባል ሰው ጋር ሜዳ ላይ በመጣላቴ ምክንያት አባቴ ቄስ ጊዳዳ ልጆቹን ይኸው ”ሥነ-ምግባር” አያሥተምርም ብለው ክፉኛ የቤተ- ክርስቲያን ሽማግሌዎች ዘንድ ከሰሷቸው።
ነጋሶ ፦ አባቴም ተናደው ከሚዛን- ተፈሪ ወደ ደምቢ ዶሎ መለሱኝ።
“ዳንዲ ፣ የነጋሶ መንገድ” ላይ ( ካነበብኩት ) የተቀነጨበ !
ጌታመሳይ ሙሉጌታ
Comments