20 days ago
*ሀብቴ የላብና የደም ውጤት ነው ይላል
*አንድ ቀን ቢሊየነር እሆናለሁ የሚል እምነት ነበርኝም ሲል ይናገራል የቅርጫት ኳስ ኮኮቡ ማይክል ጆርዳን
"ከስፖርት ኮከብነት ወደ ቢሊየነርነት"
#ethiopia | ከ1990 እስከ 2026 ከ4.3 ቢሊዮን ዶላር በላይ ገቢ ያገኘው ስኬታማው ስፖርተኛ
ጆርዳን ከስፖርት ኮከብነት ወደ ቢሊየነርነት የተሸጋገረው በብራንዲንግ በሮያሊቲ እና በኢንቨስትመንት አማካኝነት በሚያገኛቸው ከፍተኛ ገቢዎች ነው።
የማይክል ጆርዳን የሀብት መጠን በ1990 እና በ2026 መካከል ያለው ልዩነት እጅግ ሰፊ ልዩነት አለው።
በ1990 ማይክል ጆርዳን የሚመዘገብ የሀብት መጠን አልነበረውም።
በ15 የኤንቢኤ የጨዋታ ዘመናቱ በደመወዝ እና በፊርማ ቦነስ ብቻ ወደ 90 ሚሊዮን ዶላር አግኝቷል።
በዚያ ወቅት የናይኪና ኤር ጆርዳን ምርቶች በአሜሪካ ፋሽን የሆኑበት ወቅት ነበር።
በወቅቱ በነበረው ከፍተኛ ዝና ምክንያት እነዚህ እውቅ ተቋማት የረጅም ጊዜ የምርታቸው ዋነኛ ብራንድ አምባሳደር አደረጉት።
አሁን በ2026 የማይክል ጆርዳን ጠቅላላ ሀብቱ 4.3 ቢሊዮን ዶላር ደርሷል።
ይህ ሀብት ከቅርጫት ኳስ ስፖርት ባሻገር ከናይኪ እና ከሌሎች ኩባንያዎች ጋር ባደረጋቸው የረጅም ጊዜ የንግድ ስምምነቶች አማካኝነት የመጣ ነው።
እንዲሁም እንደ ሻርሎት ሆርኔትስ የቅርጫት ኳስ ቡድን ባለቤትነት እና የናስካር ቡድን አባልነት ባሉ የኢንቨስትመንት ዘርፎች የተገኘ ገንዘብ እንደሆነ ነው ኒዮርክ ታይምስ ባወጣው ፁሁፍ የተመለከትነው።
ጆርዳን ከስፖርት ኮከብነት ወደ ቢሊየነርነት የተሸጋገረው በብራንዲንግ በሮያሊቲ እና በኢንቨስትመንት አማካኝ በሚያገኛቸው ከፍተኛ ገቢ ነው።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #americabasketball #michaeljordansnetworth #1990to2026billionaire
*አንድ ቀን ቢሊየነር እሆናለሁ የሚል እምነት ነበርኝም ሲል ይናገራል የቅርጫት ኳስ ኮኮቡ ማይክል ጆርዳን
"ከስፖርት ኮከብነት ወደ ቢሊየነርነት"
#ethiopia | ከ1990 እስከ 2026 ከ4.3 ቢሊዮን ዶላር በላይ ገቢ ያገኘው ስኬታማው ስፖርተኛ
ጆርዳን ከስፖርት ኮከብነት ወደ ቢሊየነርነት የተሸጋገረው በብራንዲንግ በሮያሊቲ እና በኢንቨስትመንት አማካኝነት በሚያገኛቸው ከፍተኛ ገቢዎች ነው።
የማይክል ጆርዳን የሀብት መጠን በ1990 እና በ2026 መካከል ያለው ልዩነት እጅግ ሰፊ ልዩነት አለው።
በ1990 ማይክል ጆርዳን የሚመዘገብ የሀብት መጠን አልነበረውም።
በ15 የኤንቢኤ የጨዋታ ዘመናቱ በደመወዝ እና በፊርማ ቦነስ ብቻ ወደ 90 ሚሊዮን ዶላር አግኝቷል።
በዚያ ወቅት የናይኪና ኤር ጆርዳን ምርቶች በአሜሪካ ፋሽን የሆኑበት ወቅት ነበር።
በወቅቱ በነበረው ከፍተኛ ዝና ምክንያት እነዚህ እውቅ ተቋማት የረጅም ጊዜ የምርታቸው ዋነኛ ብራንድ አምባሳደር አደረጉት።
አሁን በ2026 የማይክል ጆርዳን ጠቅላላ ሀብቱ 4.3 ቢሊዮን ዶላር ደርሷል።
ይህ ሀብት ከቅርጫት ኳስ ስፖርት ባሻገር ከናይኪ እና ከሌሎች ኩባንያዎች ጋር ባደረጋቸው የረጅም ጊዜ የንግድ ስምምነቶች አማካኝነት የመጣ ነው።
እንዲሁም እንደ ሻርሎት ሆርኔትስ የቅርጫት ኳስ ቡድን ባለቤትነት እና የናስካር ቡድን አባልነት ባሉ የኢንቨስትመንት ዘርፎች የተገኘ ገንዘብ እንደሆነ ነው ኒዮርክ ታይምስ ባወጣው ፁሁፍ የተመለከትነው።
ጆርዳን ከስፖርት ኮከብነት ወደ ቢሊየነርነት የተሸጋገረው በብራንዲንግ በሮያሊቲ እና በኢንቨስትመንት አማካኝ በሚያገኛቸው ከፍተኛ ገቢ ነው።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #americabasketball #michaeljordansnetworth #1990to2026billionaire
21 days ago
21 days ago
በሰማይ ላይ ለሚያንዣብቡ አሞራዎች የማይበተን የኢትዮጵያ አንድነት
*********************
(የዕለቱ መልዕክት)
የኢትዮጵያ ታሪክ የትግል፣ የጽናት እና የጥልቅ ኅብረት ደማቅ ሸራ ነው።
ይህች ሀገር በታሪኳ በርካታ ውጣ ውረዶችን አልፋለች፤ ሆኖም የገዛ ልጆቿ በውስጣዊ አለመግባባት ክፍተት በፈጠሩ ቁጥር፣ ታሪካዊ ጠላቶቿ አጋጣሚውን ሲጠብቁና ሲያደቡ መኖራቸው የዘመናት ሐቅ ነው።
ይህ እውነት ዛሬም መልኩን ቀይሮ፣ በዘመናዊ የጂኦፖለቲካ ትርክት ተጠቅልሎ በደጃፋችን ቆሟል።
ሀገራዊ የልማት ውጥኖችን ስንጀምር፣ ትልልቅ ፕሮጀክቶችን ስንገነባና ከተሞቻችንን ስናዘምን ድምጻቸው የማይሰማ፣ አንዳች አስተዋጽኦ የማያደርጉ የውጭ ኃይሎች፣ በውስጣዊ ልዩነቶች ስንፋጠጥ ግን ከየት መጡ ሳይባሉ የጣልቃ ገብነት እጃቸውን ሲዘረጉ፣ የጥፋት መሣሪያና የፕሮፓጋንዳ ድጋፍ ሲያቀብሉ ማየት የተለመደ ሆኗል።
እንደ ሀገር ትልቁ ፈተናችንና ድክመታችን የሚመነጨው ከራሳችን የውስጥ ክፍተት ነው። ከጉንደት እስከ ጉራ፣ ከዓድዋ እስከ ማይጨው፣ ከካራማራ እስከ ባድመ ያለውን ታሪካችንን ስንፈትሽ፤ ጠላቶቻችን ሁልጊዜም የሚንቀሳቀሱት የእኛን መነታረክ ተከትለው ነው።
ታላቋን ሀገር የጂኦግራፊ እስረኛ ያደረጋት፣ የባለቤትነት መብቷን የነጠቃትና ቀይ ባሕርን የመሰለ ስትራቴጂያዊ ሀብት ያሳጣን ይኸው የውስጥ መከፋፈል ያመጣው የታሪክ ስህተት ነው።
ዛሬም ቢሆን የትኛውም የውስጥ ጉዳይ ቢያከራክረን መፍትሔው በእኛው መካከል በጠረጴዛ ዙሪያ በመነጋገር መፈታት አለበት።
ለውጭ ኃይሎች መጠቀሚያ የሚሆን ቀዳዳ መክፈት፣ በታሪክ ፊት እንክርዳድ ሆኖ ከመታየትና የሀገርን ብሔራዊ ጥቅም አሳልፎ ከመስጠት የተለየ ትርጉም የለውም።
ይህንኑ ጉዳይ አስመልክተው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ያስተላለፉት መልዕክት፣ የሀገራችንን ወቅታዊ የፖለቲካ ትርታና የሉዓላዊነት አቋም በጥልቅ የሚያንጸባርቅ ነው።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ የውጭ ጣልቃ ገብነትን በጠንባሮ አባቶች የከብትና የአሞራ ብሂል በሚገርም አገላለጽ መስለውታል።
"በኢትዮጵያ ሰማይ ላይ ለሚያንዣብቡ አሞራዎች ያለኝ መልዕክት ከብቱን መርጠን የምንገዛ እኛ ነን፤ የቅርጫውን ባለቤት የምንወስን እኛ ነን፤ የተረፈንን፣ የማንፈልገውን ካልሆነ በቀር የትኛውም አሞራ በጉልበት ከየትኛውም ቅርጫ መደብ ላይ አንዲት ኪሎ ስጋ መውሰድ እንደማይችል ላረጋግጥላቸው እፈልጋለሁ" በማለት የማያወላዳ አቋማቸውን አስረግጠው ተናግረዋል።
ይህ ጥልቅ መልዕክት ኢትዮጵያ የራሷን ዕድል በራሷ የመወሰን ሙሉ መብት እንዳላት እና ማንም በጉልበት ሊነጥቃት የሚችለው ሀብትም ሆነ ጥቅም እንደሌለ የተላለፈ ግልጽ መልዕክት ነው።
በመሆኑም በኢትዮጵያ ሰማይ ላይ የሚያንዣብቡ ዘመናዊ "አሞራዎች" ሊገነዘቡት የሚገባ አንድ ሐቅ አለ። ኢትዮጵያ በቀላሉ የምትበጠስ፣ በውጭ ፕሮፓጋንዳ ጫጫታ የምትዘናጋና ብሔራዊ ጥቅሟን አሳልፋ የምትሰጥ ደካማ ሀገር አይደለችም።
ለዘመናት በማይበጠስ ጠንካራ ገመድ የተሰናሰለች፣ የጸናች ሀገር ናት። የውጭ ኃይሎች የሀገራችንን እውነተኛ የጥንካሬ ታሪክ ወደ ኋላ መለስ ብለው በማንበብ፣ ከጣልቃ ገብነት ምኞታቸው ታቅበው ለጋራ ጥቅም በጋራ ለመሥራት ራሳቸውን ማዘጋጀት አለባቸው።
እኛም ኢትዮጵያውያን፣ የውስጥ ልዩነቶቻችንን በሠለጠነ የውይይት መንገድ እየፈታን፣ ሀገራችንን ከሚያንዣብቡ ታሪካዊ ጠላቶች በኅብረት ልንጠብቃት ግድ ይለናል። ያደፈጠው አሞራ ስሌት የሚከሽፈው፣ የእኛ ውስጣዊ አንድነት ሲጸና ብቻ ነውና።
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
*********************
(የዕለቱ መልዕክት)
የኢትዮጵያ ታሪክ የትግል፣ የጽናት እና የጥልቅ ኅብረት ደማቅ ሸራ ነው።
ይህች ሀገር በታሪኳ በርካታ ውጣ ውረዶችን አልፋለች፤ ሆኖም የገዛ ልጆቿ በውስጣዊ አለመግባባት ክፍተት በፈጠሩ ቁጥር፣ ታሪካዊ ጠላቶቿ አጋጣሚውን ሲጠብቁና ሲያደቡ መኖራቸው የዘመናት ሐቅ ነው።
ይህ እውነት ዛሬም መልኩን ቀይሮ፣ በዘመናዊ የጂኦፖለቲካ ትርክት ተጠቅልሎ በደጃፋችን ቆሟል።
ሀገራዊ የልማት ውጥኖችን ስንጀምር፣ ትልልቅ ፕሮጀክቶችን ስንገነባና ከተሞቻችንን ስናዘምን ድምጻቸው የማይሰማ፣ አንዳች አስተዋጽኦ የማያደርጉ የውጭ ኃይሎች፣ በውስጣዊ ልዩነቶች ስንፋጠጥ ግን ከየት መጡ ሳይባሉ የጣልቃ ገብነት እጃቸውን ሲዘረጉ፣ የጥፋት መሣሪያና የፕሮፓጋንዳ ድጋፍ ሲያቀብሉ ማየት የተለመደ ሆኗል።
እንደ ሀገር ትልቁ ፈተናችንና ድክመታችን የሚመነጨው ከራሳችን የውስጥ ክፍተት ነው። ከጉንደት እስከ ጉራ፣ ከዓድዋ እስከ ማይጨው፣ ከካራማራ እስከ ባድመ ያለውን ታሪካችንን ስንፈትሽ፤ ጠላቶቻችን ሁልጊዜም የሚንቀሳቀሱት የእኛን መነታረክ ተከትለው ነው።
ታላቋን ሀገር የጂኦግራፊ እስረኛ ያደረጋት፣ የባለቤትነት መብቷን የነጠቃትና ቀይ ባሕርን የመሰለ ስትራቴጂያዊ ሀብት ያሳጣን ይኸው የውስጥ መከፋፈል ያመጣው የታሪክ ስህተት ነው።
ዛሬም ቢሆን የትኛውም የውስጥ ጉዳይ ቢያከራክረን መፍትሔው በእኛው መካከል በጠረጴዛ ዙሪያ በመነጋገር መፈታት አለበት።
ለውጭ ኃይሎች መጠቀሚያ የሚሆን ቀዳዳ መክፈት፣ በታሪክ ፊት እንክርዳድ ሆኖ ከመታየትና የሀገርን ብሔራዊ ጥቅም አሳልፎ ከመስጠት የተለየ ትርጉም የለውም።
ይህንኑ ጉዳይ አስመልክተው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ያስተላለፉት መልዕክት፣ የሀገራችንን ወቅታዊ የፖለቲካ ትርታና የሉዓላዊነት አቋም በጥልቅ የሚያንጸባርቅ ነው።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ የውጭ ጣልቃ ገብነትን በጠንባሮ አባቶች የከብትና የአሞራ ብሂል በሚገርም አገላለጽ መስለውታል።
"በኢትዮጵያ ሰማይ ላይ ለሚያንዣብቡ አሞራዎች ያለኝ መልዕክት ከብቱን መርጠን የምንገዛ እኛ ነን፤ የቅርጫውን ባለቤት የምንወስን እኛ ነን፤ የተረፈንን፣ የማንፈልገውን ካልሆነ በቀር የትኛውም አሞራ በጉልበት ከየትኛውም ቅርጫ መደብ ላይ አንዲት ኪሎ ስጋ መውሰድ እንደማይችል ላረጋግጥላቸው እፈልጋለሁ" በማለት የማያወላዳ አቋማቸውን አስረግጠው ተናግረዋል።
ይህ ጥልቅ መልዕክት ኢትዮጵያ የራሷን ዕድል በራሷ የመወሰን ሙሉ መብት እንዳላት እና ማንም በጉልበት ሊነጥቃት የሚችለው ሀብትም ሆነ ጥቅም እንደሌለ የተላለፈ ግልጽ መልዕክት ነው።
በመሆኑም በኢትዮጵያ ሰማይ ላይ የሚያንዣብቡ ዘመናዊ "አሞራዎች" ሊገነዘቡት የሚገባ አንድ ሐቅ አለ። ኢትዮጵያ በቀላሉ የምትበጠስ፣ በውጭ ፕሮፓጋንዳ ጫጫታ የምትዘናጋና ብሔራዊ ጥቅሟን አሳልፋ የምትሰጥ ደካማ ሀገር አይደለችም።
ለዘመናት በማይበጠስ ጠንካራ ገመድ የተሰናሰለች፣ የጸናች ሀገር ናት። የውጭ ኃይሎች የሀገራችንን እውነተኛ የጥንካሬ ታሪክ ወደ ኋላ መለስ ብለው በማንበብ፣ ከጣልቃ ገብነት ምኞታቸው ታቅበው ለጋራ ጥቅም በጋራ ለመሥራት ራሳቸውን ማዘጋጀት አለባቸው።
እኛም ኢትዮጵያውያን፣ የውስጥ ልዩነቶቻችንን በሠለጠነ የውይይት መንገድ እየፈታን፣ ሀገራችንን ከሚያንዣብቡ ታሪካዊ ጠላቶች በኅብረት ልንጠብቃት ግድ ይለናል። ያደፈጠው አሞራ ስሌት የሚከሽፈው፣ የእኛ ውስጣዊ አንድነት ሲጸና ብቻ ነውና።
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
21 days ago
“ የኢትዮጵያን ቅርጫ የሚመኙ አሞሮች አንድ ኪሎ ስጋ መውሰድ አይችሉም ! "
ጠ/ ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
----------------------------------------
በአገራዊ ምክክር ጉባኤው ላይ ታሪካዊ ንግግር ያደረጉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፣ ኢትዮጵያ ስትገነባ የማይታዩ፣ ነገር ግን ስትጨቃጨቅ ብቻ ከየአቅጣጫው የሚያንዣብቡ “አሞሮች” በሀገር ጥቅምና ሉዓላዊነት ላይ የሚያደርሱትን ጣልቃ ገብነት በጥብቅ አስጠነቀቁ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ የጠንባሮ አባቶች ተረት በመጥቀስ፣ ከብት ሲገዛ የማይሳተፉ፣ ነገር ግን ሲታረድ በየአካባቢው የሚያንዣብቡ አሞሮች፣ የኢትዮጵያ ውስጣዊ አለመግባባትን ተጠቅመው የሀገርን ጥቅም ለመሸርሸር እንደሚሞክሩ አብራርተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በንግግራቸው፣ ኢትዮጵያ ከጉንደት እስከ ባድመ ባሳለፈችው ታሪክ ሁሉ፣ ውስጣዊ መቃቃር በተፈጠረ ቁጥር ጊዜ ጠብቀው ጣልቃ የሚገቡ ኃይሎች መኖራቸውን አስታውሰዋል።
በተለይም ለሺህ ዓመታት የኢትዮጵያ ባለቤትነት የነበረውን ቀይ ባህር ያጣንበት አጋጣሚ፣ ከውጭ ጥቃት ይልቅ በውስጥ ስንፍናና መከፋፈል የመጣ መሆኑን በማውሳት፣ አሁን ላይ ያሉ ፕሮፖጋንዳዎችም የዚሁ እኩይ ተግባር መገለጫ መሆናቸውን ገልጸዋል።
“የኢትዮጵያ ሕዝብ አንድ ነገር ሊያውቅ ይገባል” ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ በውስጣችን የሚነሱ ክርክሮች በሰለጠነ መንገድ በጠረጴዛ ዙሪያ መፈታት እንዳለባቸው አጽንኦት ሰጥተዋል።
“ከብቱን መርጠን የምንገዛ እኛ ነን፣ የቅርጫውን ባለቤት የምንወስን እኛ ነን” ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ፣ ከፈቃዳችን ውጪ ማንም አካል የኢትዮጵያን ጥቅም በጉልበት መውሰድ እንደማይችል በግልጽ አስታውቀዋል።
ኢትዮጵያ በቀላሉ በማይበጠስ ገመድ የተሰናሰለች አገር መሆኗን በማስታወስ፣ የውጭ ኃይሎች በፕሮፖጋንዳ ሊያደናግሯት እንደሚችሉ መገመታቸው ከንቱ ምኞት መሆኑን ተናግረዋል። አያይዘውም፣ የኢትዮጵያ ሕዝብ ታሪኩን በትክክለኛው መንገድ በመረዳት፣ በጋራ ጥቅምና በአንድነት ላይ እንዲያተኩር ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል።
# Fm 97.1
ጠ/ ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
----------------------------------------
በአገራዊ ምክክር ጉባኤው ላይ ታሪካዊ ንግግር ያደረጉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፣ ኢትዮጵያ ስትገነባ የማይታዩ፣ ነገር ግን ስትጨቃጨቅ ብቻ ከየአቅጣጫው የሚያንዣብቡ “አሞሮች” በሀገር ጥቅምና ሉዓላዊነት ላይ የሚያደርሱትን ጣልቃ ገብነት በጥብቅ አስጠነቀቁ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ የጠንባሮ አባቶች ተረት በመጥቀስ፣ ከብት ሲገዛ የማይሳተፉ፣ ነገር ግን ሲታረድ በየአካባቢው የሚያንዣብቡ አሞሮች፣ የኢትዮጵያ ውስጣዊ አለመግባባትን ተጠቅመው የሀገርን ጥቅም ለመሸርሸር እንደሚሞክሩ አብራርተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በንግግራቸው፣ ኢትዮጵያ ከጉንደት እስከ ባድመ ባሳለፈችው ታሪክ ሁሉ፣ ውስጣዊ መቃቃር በተፈጠረ ቁጥር ጊዜ ጠብቀው ጣልቃ የሚገቡ ኃይሎች መኖራቸውን አስታውሰዋል።
በተለይም ለሺህ ዓመታት የኢትዮጵያ ባለቤትነት የነበረውን ቀይ ባህር ያጣንበት አጋጣሚ፣ ከውጭ ጥቃት ይልቅ በውስጥ ስንፍናና መከፋፈል የመጣ መሆኑን በማውሳት፣ አሁን ላይ ያሉ ፕሮፖጋንዳዎችም የዚሁ እኩይ ተግባር መገለጫ መሆናቸውን ገልጸዋል።
“የኢትዮጵያ ሕዝብ አንድ ነገር ሊያውቅ ይገባል” ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ በውስጣችን የሚነሱ ክርክሮች በሰለጠነ መንገድ በጠረጴዛ ዙሪያ መፈታት እንዳለባቸው አጽንኦት ሰጥተዋል።
“ከብቱን መርጠን የምንገዛ እኛ ነን፣ የቅርጫውን ባለቤት የምንወስን እኛ ነን” ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ፣ ከፈቃዳችን ውጪ ማንም አካል የኢትዮጵያን ጥቅም በጉልበት መውሰድ እንደማይችል በግልጽ አስታውቀዋል።
ኢትዮጵያ በቀላሉ በማይበጠስ ገመድ የተሰናሰለች አገር መሆኗን በማስታወስ፣ የውጭ ኃይሎች በፕሮፖጋንዳ ሊያደናግሯት እንደሚችሉ መገመታቸው ከንቱ ምኞት መሆኑን ተናግረዋል። አያይዘውም፣ የኢትዮጵያ ሕዝብ ታሪኩን በትክክለኛው መንገድ በመረዳት፣ በጋራ ጥቅምና በአንድነት ላይ እንዲያተኩር ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል።
# Fm 97.1
21 days ago
ያልተመረጠ መንግሥት ከቀይ ባሕር አባሮናል‼️
‹‹በኢትዮጵያ ሰማይ ላይ ለሚያንዣብቡ አሞራዎች መልዕክት አለኝ›› ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ
‹‹በኢትዮጵያ ሰማይ ላይ ለሚያንዣብቡ አሞራዎች መልዕክት አለኝ፤ ከብቱን መርጠን የምንገዛ እኛ ነን፤ የቅርጫውን ባለቤት የምንወስን እኛ ነን፤ የተረፈንን የማንፈልገውን ካልሆነ በቀር የትኛውን አሞራ በጉልበት ከየትኛውም የቅርጫ መደብ ላይ አንዲት ኪሎ ስጋ መውሰድ እንደማይችል ላረጋግጥላቸው እፈልጋለሁ፤ ስንፈልግ ለማጋት ዝግጁ ነን፤ ከፍቃዳችን ውጪ ግን ለሺህ አመታት የኖረች ኢትዮጵያን አሁን ባለው ፕሮፓጋንዳ ትዘናጋለች ጥቅሟን አሳልፋ ትሰጣለች ብሎ ማሰብ ከንቱ ምኞት ነው›› ያሉ ሲሆን ‹ያልተመረጠ መንግሥት በሸፍጥ ከቀይ ባህር አባረረን ብለዋል።
‹‹ኢትዮጵያ ለዘመናት ያስከበረችውን ቀይ ባህር ያልተመረጠ መንግሥት በሸፍጥ የጂኦግራፊ እስረኛ ያደረገበት ምክንያት በውስጣችን ያለ ስንፍና እንጂ የኢትዮጵያን መሻት እና ጥቅም ማስቆም የሚችል ኃይል ስለነበረ አይደለም›› ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ በአገራዊ ምክክር ጉባኤ መክፈቻ ላይ ከተናገሩት ተቀንጭቦ የተወሰደ።
Seledadotio
Seledadotio
‹‹በኢትዮጵያ ሰማይ ላይ ለሚያንዣብቡ አሞራዎች መልዕክት አለኝ›› ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ
‹‹በኢትዮጵያ ሰማይ ላይ ለሚያንዣብቡ አሞራዎች መልዕክት አለኝ፤ ከብቱን መርጠን የምንገዛ እኛ ነን፤ የቅርጫውን ባለቤት የምንወስን እኛ ነን፤ የተረፈንን የማንፈልገውን ካልሆነ በቀር የትኛውን አሞራ በጉልበት ከየትኛውም የቅርጫ መደብ ላይ አንዲት ኪሎ ስጋ መውሰድ እንደማይችል ላረጋግጥላቸው እፈልጋለሁ፤ ስንፈልግ ለማጋት ዝግጁ ነን፤ ከፍቃዳችን ውጪ ግን ለሺህ አመታት የኖረች ኢትዮጵያን አሁን ባለው ፕሮፓጋንዳ ትዘናጋለች ጥቅሟን አሳልፋ ትሰጣለች ብሎ ማሰብ ከንቱ ምኞት ነው›› ያሉ ሲሆን ‹ያልተመረጠ መንግሥት በሸፍጥ ከቀይ ባህር አባረረን ብለዋል።
‹‹ኢትዮጵያ ለዘመናት ያስከበረችውን ቀይ ባህር ያልተመረጠ መንግሥት በሸፍጥ የጂኦግራፊ እስረኛ ያደረገበት ምክንያት በውስጣችን ያለ ስንፍና እንጂ የኢትዮጵያን መሻት እና ጥቅም ማስቆም የሚችል ኃይል ስለነበረ አይደለም›› ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ በአገራዊ ምክክር ጉባኤ መክፈቻ ላይ ከተናገሩት ተቀንጭቦ የተወሰደ።
Seledadotio
Seledadotio
27 days ago
የስጋ ንጉሱ ተስፋ የሰጡትን አስተያየትና ምስክርነት ስለ ዲጂታል ቅርጫ እነሆ።
ማየት ማመን ነው ስንል በምክንያት ነዉ።
እርስዎም ለሀምሌ 5 የተዘጋጀንበት ፍሬሽ ቅርጫ ሳያልቅብዎ ፈጥነው ይዘዙ።
ዲጂታል ቅርጫን በቴሌብር ሱፐር አፕ ያገኙታል በቀላሉ ይመዝገቡ!!
ዘመን ገበያ ላይ ዲጂታል ቅርጫን መርጠው ማዘዝ ይችላሉ።
ለበለጠ መረጃ 09989999977 ይደውሉልን።
#digitalkircha #foryoupageシ #tesfareview #kircha #ዲጂታልቅርጫ #ቅርጫ
1 month ago
ከኢትዮጵያዊያን ወላጆች የተገኘው የካናዳ 20 ቁጥር ተጨዋች አሊ አህመድ
#fastmereja I በትውልድ ኢትዮጵያዊ ከሆኑት ቤተሰብ የተገኘው በአሁኑ ወቅት በካናዳ ፕሮፌሽናል እግር ኳስ ሊግ ውስጥ አስደናቂ ብቃቱን እያሳየ የሚገኘው ወጣቱ አማካይ አሊ አህመድ። ሁለቱም ወላጆቹ ከኢትዮጵያ ምሥራቃዊ ክፍል ሐረርጌ በዴሳ የተገኙት አሊ፣ በሰሜን አሜሪካ እግር ኳስ መድረክ ተስፋ ሰጪ ተጫዋች መሆኑን እያስመሰከረ ይገኛል።
በእግር ኳስ ስፖርት ታላቅ ተስፋ የተጣለበትና በአሁኑ ወቅት በሜዳ ላይ በሚያሳየው ቀልጣፋ እንቅስቃሴ ስሙ እየገነነ የመጣው አሊ አህመድ፣ የእግር ኳስ ህይወቱን የጀመረው ገና በስድስት ዓመት ዕድሜው በሰሜን ቶሮንቶ የስፖርት ክለብ (North Toronto SC) እንደነበር መረጃዎች ያመላክታሉ። ከወላጆቹ ከአቶ አፈንዲ እና ከወይዘሮ ሙና የተወለደው አሊ፣ እንግሊዝኛ እና አፋን ኦሮሞ ቋንቋዎችን አቀናጅቶ መናገር የሚችል ሲሆን፣ ከእግር ኳስ በተጨማሪ የቅርጫት ኳስ ጨዋታ ከፍተኛ ፍላጎት አለው።
አሊ አህመድ በታዋቂዎቹ የእግር ኳስ ኮከቦች ሊዮኔል ሜሲ እና ኤደን ሀዛርድ እንዲሁም በእንግሊዙ ቼልሲ ክለብ አጫዋች ዘይቤ ተጽዕኖ አድሮበታል። በቅርጫት ኳስ በኩል ደግሞ እንደ ኮቢ ብራያንት፣ ዴማር ዴሮዛን እና ስቴፍ ካሪ ያሉ የኤንቢኤ (NBA) ታላላቅ ተጫዋቾችን በአርአያነት እንደሚከተል ይነገራል። ይህ የተለያየ የስፖርት ፍቅርና ክህሎት በሜዳ ላይ ላለው የአስተሳሰብ ብስለትና የአካል ብቃት ጥንካሬ ከፍተኛ አስተዋፅኦ እንዳበረከተለት የስፖርት ተንታኞች ይገልጻሉ።
#ስፖርት ዘገባ
#fastmereja I በትውልድ ኢትዮጵያዊ ከሆኑት ቤተሰብ የተገኘው በአሁኑ ወቅት በካናዳ ፕሮፌሽናል እግር ኳስ ሊግ ውስጥ አስደናቂ ብቃቱን እያሳየ የሚገኘው ወጣቱ አማካይ አሊ አህመድ። ሁለቱም ወላጆቹ ከኢትዮጵያ ምሥራቃዊ ክፍል ሐረርጌ በዴሳ የተገኙት አሊ፣ በሰሜን አሜሪካ እግር ኳስ መድረክ ተስፋ ሰጪ ተጫዋች መሆኑን እያስመሰከረ ይገኛል።
በእግር ኳስ ስፖርት ታላቅ ተስፋ የተጣለበትና በአሁኑ ወቅት በሜዳ ላይ በሚያሳየው ቀልጣፋ እንቅስቃሴ ስሙ እየገነነ የመጣው አሊ አህመድ፣ የእግር ኳስ ህይወቱን የጀመረው ገና በስድስት ዓመት ዕድሜው በሰሜን ቶሮንቶ የስፖርት ክለብ (North Toronto SC) እንደነበር መረጃዎች ያመላክታሉ። ከወላጆቹ ከአቶ አፈንዲ እና ከወይዘሮ ሙና የተወለደው አሊ፣ እንግሊዝኛ እና አፋን ኦሮሞ ቋንቋዎችን አቀናጅቶ መናገር የሚችል ሲሆን፣ ከእግር ኳስ በተጨማሪ የቅርጫት ኳስ ጨዋታ ከፍተኛ ፍላጎት አለው።
አሊ አህመድ በታዋቂዎቹ የእግር ኳስ ኮከቦች ሊዮኔል ሜሲ እና ኤደን ሀዛርድ እንዲሁም በእንግሊዙ ቼልሲ ክለብ አጫዋች ዘይቤ ተጽዕኖ አድሮበታል። በቅርጫት ኳስ በኩል ደግሞ እንደ ኮቢ ብራያንት፣ ዴማር ዴሮዛን እና ስቴፍ ካሪ ያሉ የኤንቢኤ (NBA) ታላላቅ ተጫዋቾችን በአርአያነት እንደሚከተል ይነገራል። ይህ የተለያየ የስፖርት ፍቅርና ክህሎት በሜዳ ላይ ላለው የአስተሳሰብ ብስለትና የአካል ብቃት ጥንካሬ ከፍተኛ አስተዋፅኦ እንዳበረከተለት የስፖርት ተንታኞች ይገልጻሉ።
#ስፖርት ዘገባ
1 month ago
ud83eudd69 u1246u1295u1306 u1230u1295u130bu12ceu127d u1208u1290u1308 u1245u12f3u121c u134du122cu123d u1245u122du132b u12a0u12d8u130bu1305u1270u1293u120d!!!
u1208u121bu12d8u12dd u12e8u12f2u1302u1273u120d u1245u122du132b u1218u1270u130du1260u122au12ebu1363u1274u120cu1265u122d u1231u1350u122du12a0u1355 u12c8u12edu121d u12d8u1218u1295 u1308u1260u12ebu1295 u12edu1320u1240u1219u1362
u1233u121du1295u1273u12cau12c9 u1245u12f3u121c u12f0u1228u1230u1364 u12e8u12f2u1302u1273u120d u1245u122du132b u120du12e9 u12e8u1245u12f3u121c u1218u12f0u1266u127d u12adu134du1275 u1293u1278u12cdu1362 u1260u12f2u1302u1273u120d u1245u122du132b u12a0u121bu12abu129du1290u1275 u1260u121bu1295u129bu12cdu121d u130au12dc u12e8u121au1348u120du1309u1275u1295 u1325u122bu1275u1293 u1218u1320u1295 u12ebu120bu1278u12cdu1295 u1245u122du132bu12ceu127d u12a8u1229u1265 u1218u12f0u1265 u1300u121du122e u121bu130du1298u1275 u12edu127du120bu1209u1362
u1263u1205u120bu12cau12cdu1295 u12e8u1245u122du132b u12a0u1230u122bu122d u1260u12d8u1218u1293u12ca u1218u1295u1308u12f5 u12a0u1245u122du1260u1295u120du12ceu1273u120du1362
u2705 u1324u1293u121bu1290u1275u1366 u12e8u12a5u122du12f5 u12a5u1295u1235u1233u1271 u1260u12a0u12f2u1235 u12a0u1260u1263 u1244u122bu12ceu127d u12f5u122du1305u1275 u1260u1324u1293 u1263u1208u1219u12eb u12e8u1270u1218u1228u1218u1229 u1293u1278u12cdu1362
u2705 u121du1279u1290u1275u1366 u12a8u1229u1265 (1/4) u1218u12f0u1265 u1300u121du122e(u1201u1209u121d u12e8u1235u130b u1265u120du1276u127d u12e8u1270u121fu120b)u1362
u2705 u1325u122bu1275u1366 u1260u1325u1295u1243u1244 u12e8u1270u1218u1228u1320 u1230u1295u130bu1362
u2705 u12a0u1235u1270u121bu121bu129du1290u1275u1366 u1295u133du1205u1293u12cd u12e8u1270u1320u1260u1240u1362
u12f2u1302u1273u120d u1245u122du132b - u1325u122bu1275 u1293 u1273u121bu129du1290u1275 u1218u1208u12ebu127du1295 u1290u12cd!
#u1245u122du132b #u12f2u1302u1273u120du1245u122du132b #digitalethiopia #medeb #meat #oxkircha #u1235u130b #krcha #zemengebeya #digitalkircha #newapp #telebirr #saturday #kirchameat ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
🥩 ቆንጆ ሰንጋዎች ለነገ ቅዳሜ ፍሬሽ ቅርጫ አዘጋጅተናል!!!
ለማዘዝ የዲጂታል ቅርጫ መተግበሪያ፣ቴሌብር ሱፐርአፕ ወይም ዘመን ገበያን ይጠቀሙ።
ሳምንታዊዉ ቅዳሜ ደረሰ፤ የዲጂታል ቅርጫ ልዩ የቅዳሜ መደቦች ክፍት ናቸው። በዲጂታል ቅርጫ አማካኝነት በማንኛውም ጊዜ የሚፈልጉትን ጥራትና መጠን ያላቸውን ቅርጫዎች ከሩብ መደብ ጀምሮ ማግኘት ይችላሉ።
ባህላዊውን የቅርጫ አሰራር በዘመናዊ መንገድ አቅርበንልዎታል።
✅ ጤናማነት፦ የእርድ እንስሳቱ በአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት በጤና ባለሙያ የተመረመሩ ናቸው።
✅ ምቹነት፦ ከሩብ (1/4) መደብ ጀምሮ(ሁሉም የስጋ ብልቶች የተሟላ)።
✅ ጥራት፦ በጥንቃቄ የተመረጠ ሰንጋ።
✅ አስተማማኝነት፦ ንጽህናው የተጠበቀ።
ዲጂታል ቅርጫ - ጥራት ና ታማኝነት መለያችን ነው!
#ቅርጫ #ዲጂታልቅርጫ #digitalethiopia #medeb #meat #oxkircha #ስጋ #krcha #zemengebeya #digitalkircha #newapp #telebirr #saturday #kirchameat
1 month ago
በመጨረሻም ሌብሮን ጀምስ ሎስ አንጀለስ ሌከርስን ተሰናበተ
#ethiopia | የቅርጫት ኳስ ታላቁ ኮከብ ሊብሮን ጀምስ የሎስ አንጀለስ ሌከርስን እንደሚለቅ አሳውቋል።
የኢኤስፒኤን (ESPN) የቅርጫት ኳስ ዘጋቢ ሻምስ ቻራኒያ ባወጣው መረጃ መሰረት ሌብሮን ጀምስ ቀጣዩን የሙያ ዘመኑን በሌላ ቡድን ለመቀጠል እንደወሰነ ገልጿል።
ሊብሮን ጀምስ ይህ ውሳኔ ከገንዘብ ጋር ምንም ግንኙነት የለውም ብሏል።
ጀምስ ውሳኔውን ተከትሎ በሰጠው ቃለምልልስ ለዚህ ውሳኔ የደረስኩት በገንዘብ ምክንያት አይደለም ብሏል።
አክሎም በሙያው የመጨረሻ ምዕራፍ ላይ የራሱን ደስታ እና እርካታ ለማግኘት ባለው የቆየ ፍላጎት የተነሳ እንደሆነም አክሏል።
ሊብሮን በሌከርስ ቆይታው በ2020 የኤንቢኤ (NBA) የአመቱ ሻምፒዮናን ጨምሮ በርካታ ድሎችን የተጎናጸፈ ኮኮብ የቅርጫት ኳስ ተጫዋች ነበር።
አሁን ግን ለቀጣይ ህይወቱ የበለጠ ደስታ የሚሰጠውን አማራጭ መምረጡን ገልጿል።
ሊብሮን ጀምስ ከሌከርስ ጋር ያለው ውል መጠናቀቁን ተከትሎ ቀጣይ መዳረሻው የት ይሆናል የሚለው ጥያቄ የብዙዎችን ቀልብ ስቧል።
በተለይም ጎልደን ስቴት ዋሪየርስ እና ክሊቭላንድ ካቫሊየርስ ሊብሮንን ለማስፈረም ከፍተኛ ፍላጎት ያላቸው ቡድኖች እንደሆኑ እየተነገረ ይገኛል።
በሔኖክ ወ/ገብርኤል
#lebronjames #charania #nbachampion #espnnews #ጌጡተመስገንሚዲያናኮሚኒኬሽን #getutemsgenmediacommunication
#ethiopia | የቅርጫት ኳስ ታላቁ ኮከብ ሊብሮን ጀምስ የሎስ አንጀለስ ሌከርስን እንደሚለቅ አሳውቋል።
የኢኤስፒኤን (ESPN) የቅርጫት ኳስ ዘጋቢ ሻምስ ቻራኒያ ባወጣው መረጃ መሰረት ሌብሮን ጀምስ ቀጣዩን የሙያ ዘመኑን በሌላ ቡድን ለመቀጠል እንደወሰነ ገልጿል።
ሊብሮን ጀምስ ይህ ውሳኔ ከገንዘብ ጋር ምንም ግንኙነት የለውም ብሏል።
ጀምስ ውሳኔውን ተከትሎ በሰጠው ቃለምልልስ ለዚህ ውሳኔ የደረስኩት በገንዘብ ምክንያት አይደለም ብሏል።
አክሎም በሙያው የመጨረሻ ምዕራፍ ላይ የራሱን ደስታ እና እርካታ ለማግኘት ባለው የቆየ ፍላጎት የተነሳ እንደሆነም አክሏል።
ሊብሮን በሌከርስ ቆይታው በ2020 የኤንቢኤ (NBA) የአመቱ ሻምፒዮናን ጨምሮ በርካታ ድሎችን የተጎናጸፈ ኮኮብ የቅርጫት ኳስ ተጫዋች ነበር።
አሁን ግን ለቀጣይ ህይወቱ የበለጠ ደስታ የሚሰጠውን አማራጭ መምረጡን ገልጿል።
ሊብሮን ጀምስ ከሌከርስ ጋር ያለው ውል መጠናቀቁን ተከትሎ ቀጣይ መዳረሻው የት ይሆናል የሚለው ጥያቄ የብዙዎችን ቀልብ ስቧል።
በተለይም ጎልደን ስቴት ዋሪየርስ እና ክሊቭላንድ ካቫሊየርስ ሊብሮንን ለማስፈረም ከፍተኛ ፍላጎት ያላቸው ቡድኖች እንደሆኑ እየተነገረ ይገኛል።
በሔኖክ ወ/ገብርኤል
#lebronjames #charania #nbachampion #espnnews #ጌጡተመስገንሚዲያናኮሚኒኬሽን #getutemsgenmediacommunication
Sponsored by
Surafel
1 month ago
የነገዋ ታዳጊ ተማሪዎች በቴክኖሎጂ የታገዘ የፈጠራ ስራዎቻቸውን ለእይታ አቀረቡ
#ethiopia | ነገን በቴክኖሎጂ ለመቀየርና የሀገራቸውን ችግሮች በፈጠራ የሳይንስ ጥበብ ለመፍታት ቆርጠው የተነሱ ህጻናትና ታዳጊዎች፣ ማህበረሰባዊ ፋይዳ ያላቸውንና አስደናቂ የሆኑ የሮቦቲክስ ፈጠራ ስራዎቻቸውን ለዕይታ አብቅተዋል።
እነዚህ ታዳጊዎች በዕድሜ ለጋ ቢሆኑም፣ ያቀረቧቸው የፈጠራ ውጤቶች ግን የነገዋን ኢትዮጵያ ብሩህ ተስፋ ፍንትው አድርገው የሚያሳዩ ሆነዋል።
ከተሳታፊዎቹ መካከል የ15 ዓመቷ ታዳጊ ሮዳ ፈታ አንዷ ስትሆን፣ አካል ጉዳተኞችንና የአእምሮ ህመም ያለባቸውን ሰዎች ያለምንም ሰው እገዛ በራሱ ጊዜ መመገብ የሚችል ማሽን ሰርታ ለእይታ አቅርባለች። «ኢትስ ኤ ፊደር» (It's a feeder) የሚል ስያሜ የሰጠችው ይሄው ማሽን፣ የብርሃንና የከለር ሴንሰሮችን በመጠቀም በአንድ ጊዜ እስከ አራት ሰዎችን ማብላት የሚያስችል አቅም አለው ብላለች።
ሆስፒታል ውስጥ የሚገኙ የህክምና ባለሙያ ዘመዷን ለመጠየቅ በምትሄድበት ወቅት የተቸገሩ ሰዎችን አይታ ይሄንን የፈጠራ ስራ ለመስራት መነሳሳቷን የገለጸችው ታዳጊ ሮዳ፣ ማሽኑ ተንቀሳቃሽ እንዲሆን ከስሩ ጎማዎች የተገጠሙለት መሆኑንና ወደፊትም በትምህርቷ ገፍታ በትውልድ ሀገሯ ትልልቅ የቴክኖሎጂ ስራዎችን የመስራት ትልቅ ህልም እንዳላት በልበ ሙሉነት ተናግራለች።
በተመሳሳይ መልኩ ናስናፍ ይስሐቅ እና ኢቫን ዘረይ የተባሉ ታዳጊ ተማሪዎች የሀገራቸውን የቡና ምርት ሂደት ለማቃለል የሚያስችል «ኮፊ ቢን ኮሌክተር» የተሰኘ ዘመናዊ የቡና ፍሬ መልቀሚያ ማሽን ይዘው ቀርበዋል።
የኢትዮጵያ ዋነኛ ችግር ቡና በእጅ መለቀሙ እንደሆነ በመረዳት ችግሩን ለመፍታት መነሳሳታቸውን የገለጹት ታዳጊዎቹ፣ የሰሩት ማሽን በአራት ሞተሮችና በተለያዩ ፕሬዠር ሴንሰሮች የታገዘ ሲሆን፣ ከሰው ጉልበት በተሻለ በ10 እጥፍ ፍጥነት ቡናን ሰብስቦ በተዘጋጀለት ቅርጫት ውስጥ ማስገባት እንደሚችል በተግባር አስረድተዋል።
የስቴም ፎር ኪድስ ፍራንቻይዝ ባለቤትና ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ኤርሚያስ ሰለሞን በበኩላቸው፣ የትምህርት ፕሮግራሙ ዋና ዓላማ ህጻናት እየተጫወቱና እየተደሰቱ ክሬቲቪቲን፣ ኮሙኒኬሽንንና ክሪቲካል ቲንኪንግን እንዲያሳድጉ ማድረግ እንደሆነ ገልጸዋል።
በአሁኑ ወቅት በአለም ላይ መደበኛ የሆኑ ስራዎች በሙሉ በአርቴፊሻል ኢንተለጀንስና በማሽን ለርኒንግ እየተተኩ በመሆኑ፣ ልጆችን ከወዲሁ ለዚህ አዲስ ዓለም ማዘጋጀት እንደሚገባ አስገንዝበዋል። ባለፉት ሶስት ዓመታት ተኩል ጊዜ ውስጥ ወደ 5,000 የሚጠጉ ተማሪዎችን ማስተማር መቻላቸውን የገለጹት አቶ ኤርሚያስ፣ ወደፊትም ከኢትዮ ቴሌኮምና ከሳፋሪኮም ጋር በመተባበር ትምህርቱን በኦንላይን በማስፋፋት አቅም ለሌላቸውና በየክፍለ ሀገሩ ለሚገኙ በርካታ የመንግስት ትምህርት ቤት ልጆች ጭምር በስፋት ለማድረስ ከፍተኛ ዝግጅት እያደረጉ መሆኑን ጠቁመው፣ ቴክኖሎጂውን ወደ ሀገር ውስጥ ለማስገባት ያለውን የእቃ አቅርቦትና የፖሊሲ ፈተናዎች መንግስት ተረድቶ ድጋፍ እንዲያደርግ ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል።
በጌትነት ተመስገን
📷ከበደ መክብብ
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
#stemethiopia #stemforkids # #technologyethiopia #ethiopiangenius #digitaltransformationethiopia
#ethiopia | ነገን በቴክኖሎጂ ለመቀየርና የሀገራቸውን ችግሮች በፈጠራ የሳይንስ ጥበብ ለመፍታት ቆርጠው የተነሱ ህጻናትና ታዳጊዎች፣ ማህበረሰባዊ ፋይዳ ያላቸውንና አስደናቂ የሆኑ የሮቦቲክስ ፈጠራ ስራዎቻቸውን ለዕይታ አብቅተዋል።
እነዚህ ታዳጊዎች በዕድሜ ለጋ ቢሆኑም፣ ያቀረቧቸው የፈጠራ ውጤቶች ግን የነገዋን ኢትዮጵያ ብሩህ ተስፋ ፍንትው አድርገው የሚያሳዩ ሆነዋል።
ከተሳታፊዎቹ መካከል የ15 ዓመቷ ታዳጊ ሮዳ ፈታ አንዷ ስትሆን፣ አካል ጉዳተኞችንና የአእምሮ ህመም ያለባቸውን ሰዎች ያለምንም ሰው እገዛ በራሱ ጊዜ መመገብ የሚችል ማሽን ሰርታ ለእይታ አቅርባለች። «ኢትስ ኤ ፊደር» (It's a feeder) የሚል ስያሜ የሰጠችው ይሄው ማሽን፣ የብርሃንና የከለር ሴንሰሮችን በመጠቀም በአንድ ጊዜ እስከ አራት ሰዎችን ማብላት የሚያስችል አቅም አለው ብላለች።
ሆስፒታል ውስጥ የሚገኙ የህክምና ባለሙያ ዘመዷን ለመጠየቅ በምትሄድበት ወቅት የተቸገሩ ሰዎችን አይታ ይሄንን የፈጠራ ስራ ለመስራት መነሳሳቷን የገለጸችው ታዳጊ ሮዳ፣ ማሽኑ ተንቀሳቃሽ እንዲሆን ከስሩ ጎማዎች የተገጠሙለት መሆኑንና ወደፊትም በትምህርቷ ገፍታ በትውልድ ሀገሯ ትልልቅ የቴክኖሎጂ ስራዎችን የመስራት ትልቅ ህልም እንዳላት በልበ ሙሉነት ተናግራለች።
በተመሳሳይ መልኩ ናስናፍ ይስሐቅ እና ኢቫን ዘረይ የተባሉ ታዳጊ ተማሪዎች የሀገራቸውን የቡና ምርት ሂደት ለማቃለል የሚያስችል «ኮፊ ቢን ኮሌክተር» የተሰኘ ዘመናዊ የቡና ፍሬ መልቀሚያ ማሽን ይዘው ቀርበዋል።
የኢትዮጵያ ዋነኛ ችግር ቡና በእጅ መለቀሙ እንደሆነ በመረዳት ችግሩን ለመፍታት መነሳሳታቸውን የገለጹት ታዳጊዎቹ፣ የሰሩት ማሽን በአራት ሞተሮችና በተለያዩ ፕሬዠር ሴንሰሮች የታገዘ ሲሆን፣ ከሰው ጉልበት በተሻለ በ10 እጥፍ ፍጥነት ቡናን ሰብስቦ በተዘጋጀለት ቅርጫት ውስጥ ማስገባት እንደሚችል በተግባር አስረድተዋል።
የስቴም ፎር ኪድስ ፍራንቻይዝ ባለቤትና ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ኤርሚያስ ሰለሞን በበኩላቸው፣ የትምህርት ፕሮግራሙ ዋና ዓላማ ህጻናት እየተጫወቱና እየተደሰቱ ክሬቲቪቲን፣ ኮሙኒኬሽንንና ክሪቲካል ቲንኪንግን እንዲያሳድጉ ማድረግ እንደሆነ ገልጸዋል።
በአሁኑ ወቅት በአለም ላይ መደበኛ የሆኑ ስራዎች በሙሉ በአርቴፊሻል ኢንተለጀንስና በማሽን ለርኒንግ እየተተኩ በመሆኑ፣ ልጆችን ከወዲሁ ለዚህ አዲስ ዓለም ማዘጋጀት እንደሚገባ አስገንዝበዋል። ባለፉት ሶስት ዓመታት ተኩል ጊዜ ውስጥ ወደ 5,000 የሚጠጉ ተማሪዎችን ማስተማር መቻላቸውን የገለጹት አቶ ኤርሚያስ፣ ወደፊትም ከኢትዮ ቴሌኮምና ከሳፋሪኮም ጋር በመተባበር ትምህርቱን በኦንላይን በማስፋፋት አቅም ለሌላቸውና በየክፍለ ሀገሩ ለሚገኙ በርካታ የመንግስት ትምህርት ቤት ልጆች ጭምር በስፋት ለማድረስ ከፍተኛ ዝግጅት እያደረጉ መሆኑን ጠቁመው፣ ቴክኖሎጂውን ወደ ሀገር ውስጥ ለማስገባት ያለውን የእቃ አቅርቦትና የፖሊሲ ፈተናዎች መንግስት ተረድቶ ድጋፍ እንዲያደርግ ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል።
በጌትነት ተመስገን
📷ከበደ መክብብ
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
#stemethiopia #stemforkids # #technologyethiopia #ethiopiangenius #digitaltransformationethiopia
1 month ago
የበሬ ስጋ ቅርጫ ዘወትር ቅዳሜ ቅዳሜ እኛ ጋር አለ ይዘዙን!!
ለማዘዝ ዲጂታል ቅርጫ መተግበሪያ፣ቴሌብር ሱፐርአፕ ወይም ዘመን ገበያን ይጠቀሙ።
ስጋ ለመቁረጥ የግድ በዓልን መጠበቅ ቀርቷል ዲጂታል ቅርጫ መጥቷል።
በዲጂታል ቅርጫ አማካኝነት በማንኛውም ጊዜ የሚፈልጉትን ጥራትና መጠን ያላቸውን ቅርጫዎች ከሩብ መደብ ጀምሮ ማግኘት ይችላሉ።
ባህላዊውን የቅርጫ አሰራር በዘመናዊ መንገድ አቅርበንልዎታል።
✅ ጤናማነት፦ የእርድ እንስሳቱ በቄራዎች ድርጅት በጤና ባለሙያ የተመረመሩ ናቸው።
✅ ምቹነት፦ ከሩብ (1/4) መደብ ጀምሮ(ሁሉም የስጋ ብልቶች የተሟላ)።
✅ ጥራት፦ በጥንቃቄ የተመረጠ ሰንጋ።
✅ አስተማማኝነት፦ ንጽህናው የተጠበቀ።
ዲጂታል ቅርጫ - ጥራት መለያችን ነው!
#ቅርጫ #ዲጂታልቅርጫ #digitalethiopia #medeb #meat #ፋሲካ #oxkircha #ስጋ #krcha #zemengebeya #digitalkircha #newapp #telebirr #saturday #kirchameat
2 months ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) ማዲሰን ስኩዌር ጋርደን ረቡዕ ምሽት የኒውዮርክ ኒክስ ከሳን አንቶኒዮ ስፐርስ ጋር የሚያደርጉትን የኤንቢኤ የፍጻሜ ጨዋታ ተከትሎ በድጋሚ የታዋቂ ሰዎች መናኸሪያ ሆኗል። ኒውዮርክ ኒክስ ከፈረንጆቹ 1999 ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ኤንቢኤ የፍጻሜ ውድድር መመለሱ፣ እያንዳንዱን ጨዋታ በኒውዮርክ ከተማ ከፍተኛ ትኩረት የሚስብ እና ትኬቱ በቀላሉ የማይገኝ አድርጎታል። ይህ ታሪካዊ ክስተት ተዋንያንን፣ ሙዚቀኞችን፣ አትሌቶችን እና ሌሎች ታዋቂ ሰዎችን ጨዋታውን በአካል ለመከታተል ወደ ስታዲየሙ እንዲጎርፉ እያደረጋቸው ይገኛል።
ሙሉ በሙሉ ትኬቱ በተሸጠበት እና ተመልካች በሞላበት በዚህ ስታዲየም ውስጥ ከታዩት ታዋቂ ሰዎች መካከል ድምጻዊት ቴይለር ስዊፍት በቀዳሚነት ትገኝበታለች። ታዋቂዋ አቀንቃኝ ማክሰኞ ምሽት በሎስ አንጀለስ በተካሄደው የ"ቶይ ስቶሪ 5" ፊልም ዓለም አቀፍ የምረቃ ሥነ-ሥርዓት ላይ በቀጥታ ዝግጅቷን ካቀረበች በኋላ፣ ይህንን የቅርጫት ኳስ ጨዋታ ለመታደም ረጅም የአየር መንገድ ጉዞ በማድረግ ወደ ኒውዮርክ መምጣቷ የብዙዎችን ትኩረት ስቧል።
ሙሉ በሙሉ ትኬቱ በተሸጠበት እና ተመልካች በሞላበት በዚህ ስታዲየም ውስጥ ከታዩት ታዋቂ ሰዎች መካከል ድምጻዊት ቴይለር ስዊፍት በቀዳሚነት ትገኝበታለች። ታዋቂዋ አቀንቃኝ ማክሰኞ ምሽት በሎስ አንጀለስ በተካሄደው የ"ቶይ ስቶሪ 5" ፊልም ዓለም አቀፍ የምረቃ ሥነ-ሥርዓት ላይ በቀጥታ ዝግጅቷን ካቀረበች በኋላ፣ ይህንን የቅርጫት ኳስ ጨዋታ ለመታደም ረጅም የአየር መንገድ ጉዞ በማድረግ ወደ ኒውዮርክ መምጣቷ የብዙዎችን ትኩረት ስቧል።
2 months ago
ወጣቱ ሰኢድ ታቦር ከቅርጫት ኳስ ተጫዋችነት ተነስቶ ዓለም አቀፍ ዳኛ መሆን የሚያስችለውን ብቃት አረጋገጠ
#ethiopia |
የወልቂጤ ከተማ ፍሬ የሆነው ወጣቱ ሰኢድ ታቦር በሀገሪቱ የቅርጫት ኳስ ስፖርት ታሪክ ውስጥ አዲስና ተስፋ ሰጪ ምዕራፍ አስመዝግቧል።
በትጋቱና በማይበገረው ጥንካሬው ከሜዳ ተጫዋችነት ተነስቶ ዛሬ የዓለም አቀፍ የቅርጫት ኳስ ዳኝነት ደረጃ ላይ መድረስ ችሏል።
በወልቂጤ ከተማ የቅርጫት ኳስ ክለብ ውስጥ ከታችኛው ፕሮጀክት ጀምሮ ለበርካታ ዓመታት በተጫዋችነት ካገለገለ በኋላ፣ ለተተኪ ወጣቶች ዕድል ለመስጠት ወደ ዳኝነቱ ዓለም በመግባት ውጤታማ መሆን የቻለ አርአያ የሚሆን ወጣት ነው።
ወጣቱ ኢንተርናሽናል ዳኛ ሰኢድ ታቦር ላለፉት ሁለት ወራት በዓለም አቀፍ የቅርጫት ኳስ የሰንጠረዥ ዳኝነት ስልጠና ላይ በንቃት ሲሳተፍ የቆየ ሲሆን፣ የተጠየቁትን ጥብቅ መስፈርቶች በሙሉ በብቃት በማጠናቀቅ የዓለም አቀፍ ዳኝነት ፈቃዱን በይፋ ተቀብሏል።
ከጉልበት ሥራ ተነስቶ እስከ ስኬት ማማ የደረሰበት የሰኢድ የሕይወት ጉዞ ቀላል አልነበረም። ከዳኝነት ፉጨቱ በጀርባ በርካታ የማይታዩ ልፋቶች፣ የቀንና የሌሊት ጥረቶች፣ እንዲሁም ለስፖርቱ ያለው ከፍተኛ ፍቅርና ታማኝነት ይገኛል።
ወልቂጤ ያፈራችው ይህ ብሩህ ኮከብ፣ ለሀገራችን ወጣቶች በሙሉ በትጋት ለሚሠራ ሰው የማይደረስበት የላቀ ስኬት እንደሌለ ትልቅ ማሳያና አርዓያ ሆኗል።
መላው የስፖርቱ ቤተሰብ በዚህ ታሪካዊ ስኬት ታላቅ ኩራት የተሰማው ሲሆን፣ ለወጣቱ ዳኛም መልካም ምኞቱን ገልጾለታል።
ኑሬ ረጋሳ
ከወልቂጤ
#ethiopianbasketball #internationalreferee #wolkiteyouth #ethiopiansport #basketballreferee #inspirationaljourney #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia |
የወልቂጤ ከተማ ፍሬ የሆነው ወጣቱ ሰኢድ ታቦር በሀገሪቱ የቅርጫት ኳስ ስፖርት ታሪክ ውስጥ አዲስና ተስፋ ሰጪ ምዕራፍ አስመዝግቧል።
በትጋቱና በማይበገረው ጥንካሬው ከሜዳ ተጫዋችነት ተነስቶ ዛሬ የዓለም አቀፍ የቅርጫት ኳስ ዳኝነት ደረጃ ላይ መድረስ ችሏል።
በወልቂጤ ከተማ የቅርጫት ኳስ ክለብ ውስጥ ከታችኛው ፕሮጀክት ጀምሮ ለበርካታ ዓመታት በተጫዋችነት ካገለገለ በኋላ፣ ለተተኪ ወጣቶች ዕድል ለመስጠት ወደ ዳኝነቱ ዓለም በመግባት ውጤታማ መሆን የቻለ አርአያ የሚሆን ወጣት ነው።
ወጣቱ ኢንተርናሽናል ዳኛ ሰኢድ ታቦር ላለፉት ሁለት ወራት በዓለም አቀፍ የቅርጫት ኳስ የሰንጠረዥ ዳኝነት ስልጠና ላይ በንቃት ሲሳተፍ የቆየ ሲሆን፣ የተጠየቁትን ጥብቅ መስፈርቶች በሙሉ በብቃት በማጠናቀቅ የዓለም አቀፍ ዳኝነት ፈቃዱን በይፋ ተቀብሏል።
ከጉልበት ሥራ ተነስቶ እስከ ስኬት ማማ የደረሰበት የሰኢድ የሕይወት ጉዞ ቀላል አልነበረም። ከዳኝነት ፉጨቱ በጀርባ በርካታ የማይታዩ ልፋቶች፣ የቀንና የሌሊት ጥረቶች፣ እንዲሁም ለስፖርቱ ያለው ከፍተኛ ፍቅርና ታማኝነት ይገኛል።
ወልቂጤ ያፈራችው ይህ ብሩህ ኮከብ፣ ለሀገራችን ወጣቶች በሙሉ በትጋት ለሚሠራ ሰው የማይደረስበት የላቀ ስኬት እንደሌለ ትልቅ ማሳያና አርዓያ ሆኗል።
መላው የስፖርቱ ቤተሰብ በዚህ ታሪካዊ ስኬት ታላቅ ኩራት የተሰማው ሲሆን፣ ለወጣቱ ዳኛም መልካም ምኞቱን ገልጾለታል።
ኑሬ ረጋሳ
ከወልቂጤ
#ethiopianbasketball #internationalreferee #wolkiteyouth #ethiopiansport #basketballreferee #inspirationaljourney #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
2 months ago
በሰለም ስጠቀም የነበረውን አፕሊኬሽን ስራ አቁመው እያንከራተቱኝ ነው።
ሰሞኑን ንግድ ባንክ መመላለስ የስራ ቦታዬ ነው የሚመስለው፣ በዲጂታል ዘመን ንግድ ባንክ ምክንያቱ ምን እንደሆነ በማላውቀው ተደጋጋሚ እያመላለሰኝ ነው።
በኦላይን ያያዘኩትን ፋይዳ በድንገት አልተያያዘም ብሎ ረጅም ሰልፍ አሰልፎ ከፈተልኝ አሁን ደግሞ ቅዳሜ በድንገት አፕሊኬሽኑ ስራ አቁሞ ድጋሜ ወደ አሰልቺው ቅርጫፍ መስሪያ ቤት ብሄድም ገበያ መስሏል የህዝቡ ብዛት... ጉዳዬን አስረድቼ ለአይፎን ከሰዓት ና አሁን ሲስተም እየሰራ አይደለም ብለው ሸኙን።
እሁድ እና ሰኞን አሳልፌ ዛሬ ወደ ሌላኛው ቅርጫፍ ስሄድ እንደተለመደው በህዝብ ተጨናንቋል በዛ ላይ ሲስተም የለም OTP እያለከ አይደለም ብለው ሸኙን።
ባንኩ ለምንድነው በዚህ ዲጅታል ዘመን ህዝቡን በቅርጫፉ የሚያከማቸው፣ ለምንስ ነው የባንኩ አፕሊኬሽኖች ያለ ምክንያት ስራ የሚያቆሙት?
ሰሞኑን ንግድ ባንክ መመላለስ የስራ ቦታዬ ነው የሚመስለው፣ በዲጂታል ዘመን ንግድ ባንክ ምክንያቱ ምን እንደሆነ በማላውቀው ተደጋጋሚ እያመላለሰኝ ነው።
በኦላይን ያያዘኩትን ፋይዳ በድንገት አልተያያዘም ብሎ ረጅም ሰልፍ አሰልፎ ከፈተልኝ አሁን ደግሞ ቅዳሜ በድንገት አፕሊኬሽኑ ስራ አቁሞ ድጋሜ ወደ አሰልቺው ቅርጫፍ መስሪያ ቤት ብሄድም ገበያ መስሏል የህዝቡ ብዛት... ጉዳዬን አስረድቼ ለአይፎን ከሰዓት ና አሁን ሲስተም እየሰራ አይደለም ብለው ሸኙን።
እሁድ እና ሰኞን አሳልፌ ዛሬ ወደ ሌላኛው ቅርጫፍ ስሄድ እንደተለመደው በህዝብ ተጨናንቋል በዛ ላይ ሲስተም የለም OTP እያለከ አይደለም ብለው ሸኙን።
ባንኩ ለምንድነው በዚህ ዲጅታል ዘመን ህዝቡን በቅርጫፉ የሚያከማቸው፣ ለምንስ ነው የባንኩ አፕሊኬሽኖች ያለ ምክንያት ስራ የሚያቆሙት?
Sponsored by
Surafel
2 months ago
ይድረስ ለዳሽን ባንክ
ለአስቸኳይ ስራ ገንዘብ ተፈልጎ ቅዳሜ ግንቦት 22 ቀን 2018 ዓም በ5:50 ከዳሽን ባንክ ወደ ሌላ ባንክ 20ሺህ ብር ገንዘብ በዳሽን ሱፐር አፕ ብናስተላልፍም ገንዘቡ እስከ አሁን ሊደርስ አልቻለም።
ጉዳዩን ለማመልከት ወደ 6333 በተደጋጋሚ ብንደውልም ስልክ አያነሱም፣ ወደ ቅርጫፍ መስሪያ ቤት ሄደን ስንጠይቅ 6333 ላይ ካልሆነ እኛ መፍትሄ መስጠት አንችልም የሚል ምላሽ ነው የሰጡን።
አሁንም በተደጋጋሚ ወደ 6333 ብንደውልም ስልኩ በስህተት እንኳን አንድ ጊዜም አይነሳም።
ባንኩ ይህን መልዕክት ተመልክቶ መልስ ይስጠን።
ለአስቸኳይ ስራ ገንዘብ ተፈልጎ ቅዳሜ ግንቦት 22 ቀን 2018 ዓም በ5:50 ከዳሽን ባንክ ወደ ሌላ ባንክ 20ሺህ ብር ገንዘብ በዳሽን ሱፐር አፕ ብናስተላልፍም ገንዘቡ እስከ አሁን ሊደርስ አልቻለም።
ጉዳዩን ለማመልከት ወደ 6333 በተደጋጋሚ ብንደውልም ስልክ አያነሱም፣ ወደ ቅርጫፍ መስሪያ ቤት ሄደን ስንጠይቅ 6333 ላይ ካልሆነ እኛ መፍትሄ መስጠት አንችልም የሚል ምላሽ ነው የሰጡን።
አሁንም በተደጋጋሚ ወደ 6333 ብንደውልም ስልኩ በስህተት እንኳን አንድ ጊዜም አይነሳም።
ባንኩ ይህን መልዕክት ተመልክቶ መልስ ይስጠን።
2 months ago
(ዘ-ሐበሻ ስፖርት) ዛሬ ምሽት በተካሄደው የምዕራቡ ዞን የፍጻሜ ማጣሪያ ሰባተኛ እና ወሳኝ ጨዋታ.. ሳን አንቶኒዮ ስፐርስ ኦክላሆማ ሲቲ ታንደርን 111 ለ 103 በሆነ ውጤት በማሸነፍ አጓጊውን ተከታታይ ፍልሚያ በድል አጠናቋል። ይህ የሁለቱ ወጣት እና ሀያል የቅርጫት ኳስ ቡድኖች ግጥሚያ፣ የብሔራዊ የቅርጫት ኳስ ማህበሩን የወደፊት እጣ ፈንታ ማን ይቆጣጠራል ለሚለው ጥያቄ ምላሽ የሰጠ ድንቅ መድረክ ነበር። አሸናፊው ስፐርስ በመጪው ረቡዕ ከኒው ዮርክ ኒክስ ጋር ታላቁን የፍጻሜ ጨዋታ ይጀምራል።
በአንጻሩ ለቀጣዮቹ አመታት የሊጉ የበላይ ይሆናል ተብሎ ሲጠበቅ የነበረው ታንደር፣ ከዚህ ሽንፈት አገግሞ እንዴት ሊሻሻል እንደሚችል በቁጭት የሚያስብበት ጊዜ ላይ ደርሷል።
ይህ እጅግ ተጠባቂ ጨዋታ በዋናነት "ሻይ ጊልጀስ-አሌክሳንደር ከ ቪክቶር ዌምባንያማ" ወይም የሊጉ ኮከብ ተጫዋች ከአመቱ ምርጥ ተከላካይ ጋር የሚያደርጉት ፍልሚያ ተብሎ ተሰይሞ ነበር። ነገር ግን ዌምባንያማ አምስተኛ ጥፋቱን ሰርቶ በቅጣት ወንበር ላይ በተቀመጠበት ወሳኝ ሰዓት፣ የስፐርስ ተቀያሪ ግዙፍ ተጫዋች የሆነው ሉክ ኮርኔት ያደረገው ድንቅ የኳስ መግታት (ብሎክ) የጨዋታውን ሚዛን ሙሉ በሙሉ ወደ ሳን አንቶኒዮ አዘንብሎታል
ምንም እንኳን ዌምባንያማ አምስተኛ ጥፋቱን ሰርቶ ለመውጣት ቢገደድም፣ 22 ነጥቦችን እና 7 የተመለሱ ኳሶችን በማስቆጠር ስፐርስን በግንባር ቀደምትነት መርቷል። በሌላ በኩል ሻይ ጊልጀስ-አሌክሳንደር 35 ነጥቦችን እና 9 ኳሶችን አመቻችቶ በማቀበል የነበረበትን ከፍተኛ ጫና ለመወጣት አስደናቂ ጥረት አድርጓል።
የታንደር ሌሎች ቁልፍ ኳስ አቀጣጣዮች የሆኑት ጃለን ዊሊያምስ እና አጃይ ሚቼል በጉዳት ምክንያት ከሜዳ መራቃቸው፣ በሻይ ጊልጀስ-አሌክሳንደር ላይ እጅግ ከፍተኛ ጫና ፈጥሮበታል። ቡድኑን ወደ ፍጻሜው ለማድረስ የማይቻለውን ሁሉ ቢሞክርም፣ በዙሪያው ከነበሩት ሌሎች ተጫዋቾች በቂ ድጋፍ ማግኘት አልቻለም።
የታንደር ተቀያሪ ተጫዋቾች በተለይም ጄይሊን ዊሊያምስ 11 ነጥብ፣ 10 የተመለሱ ኳሶች እና 4 ኳሶችን በማቀበል ጥሩ ቢንቀሳቀስም፤ ቼት ሆልምግሬን ግን እጅግ ደካማ አቋም አሳይቷል። ሆልምግሬን ከሞከራቸው ሁለት ኳሶች አንዱን ብቻ በማስቆጠር 4 ነጥብ ይዞ የወጣ ሲሆን፣ ከመጀመሪያው የጨዋታ ክፍለ ጊዜ በኋላ ወደ ቀለበት ምንም አይነት ሙከራ አላደረገም። ዌምባንያማ በቅዳሜውም ሆነ በአጠቃላይ ተከታታይ ጨዋታዎች ላይ ሆልምግሬንን ሙሉ በሙሉ ከጨዋታ ውጪ አድርጎታል።
አሁን ሳን አንቶኒዮ ስፐርስ በሊጉ ታሪክ ምርጥ የሚባለውን የ14 ተከታታይ ጨዋታዎች የማሸነፍ ጉዞ እያደረገ ከሚገኘው ኒው ዮርክ ኒክስ ጋር በፍጻሜው ይፋለማል። ዕድሜያቸው 25 እና ከዚያ በታች የሆኑ አምስት ወጣት ተጫዋቾችን የሚያሰልፈው ስፐርስ፣ ሀያሉን ታንደርን ሊያሸንፍ ይችላል ብሎ መጠበቅ ለብዙዎች አዳጋች ነበር። አሁን ግን ተጠራጣሪዎች ሁሉ ተሳስተው የወጣቶቹ ስብስብ ታሪክ ጽፏል!
በአንጻሩ ለቀጣዮቹ አመታት የሊጉ የበላይ ይሆናል ተብሎ ሲጠበቅ የነበረው ታንደር፣ ከዚህ ሽንፈት አገግሞ እንዴት ሊሻሻል እንደሚችል በቁጭት የሚያስብበት ጊዜ ላይ ደርሷል።
ይህ እጅግ ተጠባቂ ጨዋታ በዋናነት "ሻይ ጊልጀስ-አሌክሳንደር ከ ቪክቶር ዌምባንያማ" ወይም የሊጉ ኮከብ ተጫዋች ከአመቱ ምርጥ ተከላካይ ጋር የሚያደርጉት ፍልሚያ ተብሎ ተሰይሞ ነበር። ነገር ግን ዌምባንያማ አምስተኛ ጥፋቱን ሰርቶ በቅጣት ወንበር ላይ በተቀመጠበት ወሳኝ ሰዓት፣ የስፐርስ ተቀያሪ ግዙፍ ተጫዋች የሆነው ሉክ ኮርኔት ያደረገው ድንቅ የኳስ መግታት (ብሎክ) የጨዋታውን ሚዛን ሙሉ በሙሉ ወደ ሳን አንቶኒዮ አዘንብሎታል
ምንም እንኳን ዌምባንያማ አምስተኛ ጥፋቱን ሰርቶ ለመውጣት ቢገደድም፣ 22 ነጥቦችን እና 7 የተመለሱ ኳሶችን በማስቆጠር ስፐርስን በግንባር ቀደምትነት መርቷል። በሌላ በኩል ሻይ ጊልጀስ-አሌክሳንደር 35 ነጥቦችን እና 9 ኳሶችን አመቻችቶ በማቀበል የነበረበትን ከፍተኛ ጫና ለመወጣት አስደናቂ ጥረት አድርጓል።
የታንደር ሌሎች ቁልፍ ኳስ አቀጣጣዮች የሆኑት ጃለን ዊሊያምስ እና አጃይ ሚቼል በጉዳት ምክንያት ከሜዳ መራቃቸው፣ በሻይ ጊልጀስ-አሌክሳንደር ላይ እጅግ ከፍተኛ ጫና ፈጥሮበታል። ቡድኑን ወደ ፍጻሜው ለማድረስ የማይቻለውን ሁሉ ቢሞክርም፣ በዙሪያው ከነበሩት ሌሎች ተጫዋቾች በቂ ድጋፍ ማግኘት አልቻለም።
የታንደር ተቀያሪ ተጫዋቾች በተለይም ጄይሊን ዊሊያምስ 11 ነጥብ፣ 10 የተመለሱ ኳሶች እና 4 ኳሶችን በማቀበል ጥሩ ቢንቀሳቀስም፤ ቼት ሆልምግሬን ግን እጅግ ደካማ አቋም አሳይቷል። ሆልምግሬን ከሞከራቸው ሁለት ኳሶች አንዱን ብቻ በማስቆጠር 4 ነጥብ ይዞ የወጣ ሲሆን፣ ከመጀመሪያው የጨዋታ ክፍለ ጊዜ በኋላ ወደ ቀለበት ምንም አይነት ሙከራ አላደረገም። ዌምባንያማ በቅዳሜውም ሆነ በአጠቃላይ ተከታታይ ጨዋታዎች ላይ ሆልምግሬንን ሙሉ በሙሉ ከጨዋታ ውጪ አድርጎታል።
አሁን ሳን አንቶኒዮ ስፐርስ በሊጉ ታሪክ ምርጥ የሚባለውን የ14 ተከታታይ ጨዋታዎች የማሸነፍ ጉዞ እያደረገ ከሚገኘው ኒው ዮርክ ኒክስ ጋር በፍጻሜው ይፋለማል። ዕድሜያቸው 25 እና ከዚያ በታች የሆኑ አምስት ወጣት ተጫዋቾችን የሚያሰልፈው ስፐርስ፣ ሀያሉን ታንደርን ሊያሸንፍ ይችላል ብሎ መጠበቅ ለብዙዎች አዳጋች ነበር። አሁን ግን ተጠራጣሪዎች ሁሉ ተሳስተው የወጣቶቹ ስብስብ ታሪክ ጽፏል!
2 months ago
ስልጣን በምርጫ የሚገኝ እንጂ እንደ ቅርጫ የሚከፋፈል አይደለም - ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ስልጣን በምርጫ የሚገኝ እንጂ በጉልበት ወይም እንደ ቅርጫ የሚከፋፈል አይደለም አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡
ከንቲባዋ በዛሬው ዕለት በመዲናዋ የተካሄደውን የብልጽግና ፓርቲ የምርጫ ቅስቀሳ አስመልክተው ባስተላለፉት መልዕክት፥ ምርጫ ዴሞክራሲያዊ ስርዓትን የምናፀናበትና የሉዓላዊ ስልጣን ባለቤት ሕዝቡ መሆኑን የምናስመሰክርበት ነው ብለዋል።
ብልጽግና ፓርቲ የፖለቲካ ስልጣን መያዝ ያለበት በሕዝብ ይሁንታ ብቻ ነው የሚል ጽኑ እምነት እንዳለው ገልጸው፥ አንዱና ዋናው ግባችን ምርጫውን ዴሞክራሲያዊ፣ ሰላማዊ፣ ፍትሃዊና ተዓማኒ ማድረግ ነው ብለዋል።
በእስካሁኑ ጉዞ ብልፅግና ፓርቲ ብቻ ሳይሆን ተፎካካሪ ፓርቲዎችም ስልጣን የሚመነጨው በሕዝብ ይሁንታ መሆኑን በማመን ሀሳባቸውን በሰላማዊ መንገድ እያራመዱ መቆየታቸውን አንስተዋል፡፡
መገናኛ ብዙሃን የፓርቲዎችን ሀሳብ በክርክርና በሌሎች መንገዶች ለህዝብ እንዲደርስ በማድረግ ፅኑ የዴሞክራሲያዊ ስርዓት ለመገንባት እያበረከቱት ያለውን አስተዋጽኦ አድንቀዋል፡፡
ባለፉት ጊዜያት ሀሳባችንን ለሕዝባችን አድርሰናል ያሉት ከንቲባዋ፥ ሕዝቡ ጥሩ ዳኛ እንደሆነ በማመን በፅናት ውሳኔውን እንጠብቅ ሲሉ ጥሪ አቅርበዋል፡፡
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ስልጣን በምርጫ የሚገኝ እንጂ በጉልበት ወይም እንደ ቅርጫ የሚከፋፈል አይደለም አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡
ከንቲባዋ በዛሬው ዕለት በመዲናዋ የተካሄደውን የብልጽግና ፓርቲ የምርጫ ቅስቀሳ አስመልክተው ባስተላለፉት መልዕክት፥ ምርጫ ዴሞክራሲያዊ ስርዓትን የምናፀናበትና የሉዓላዊ ስልጣን ባለቤት ሕዝቡ መሆኑን የምናስመሰክርበት ነው ብለዋል።
ብልጽግና ፓርቲ የፖለቲካ ስልጣን መያዝ ያለበት በሕዝብ ይሁንታ ብቻ ነው የሚል ጽኑ እምነት እንዳለው ገልጸው፥ አንዱና ዋናው ግባችን ምርጫውን ዴሞክራሲያዊ፣ ሰላማዊ፣ ፍትሃዊና ተዓማኒ ማድረግ ነው ብለዋል።
በእስካሁኑ ጉዞ ብልፅግና ፓርቲ ብቻ ሳይሆን ተፎካካሪ ፓርቲዎችም ስልጣን የሚመነጨው በሕዝብ ይሁንታ መሆኑን በማመን ሀሳባቸውን በሰላማዊ መንገድ እያራመዱ መቆየታቸውን አንስተዋል፡፡
መገናኛ ብዙሃን የፓርቲዎችን ሀሳብ በክርክርና በሌሎች መንገዶች ለህዝብ እንዲደርስ በማድረግ ፅኑ የዴሞክራሲያዊ ስርዓት ለመገንባት እያበረከቱት ያለውን አስተዋጽኦ አድንቀዋል፡፡
ባለፉት ጊዜያት ሀሳባችንን ለሕዝባችን አድርሰናል ያሉት ከንቲባዋ፥ ሕዝቡ ጥሩ ዳኛ እንደሆነ በማመን በፅናት ውሳኔውን እንጠብቅ ሲሉ ጥሪ አቅርበዋል፡፡
2 months ago
የአረፋ ገበያ በዘመን ገበያ!
ለበዓሉ የበግ ፍላጎትዎ ከሃሎ በግ የመረጡትን ይዘዙ፤ 15% ተመላሽ ገንዘብ ያግኙ!
ቅርጫ ከሆነ ምርጫዎ ደግሞ ከሃላል ቅርጫ በ20% ገንዘብ ተመላሽ የቀረቡ የቅርጫ መደቦችን እስከ ነገ ግንቦት 18 ድረስ በዘመን ገበያ ይዘዙ፤ ዕሮብ ግንቦት 19 ከደጅዎ ይቀበሉ!
ቅናሾቹን ለማግኘት ይህንን ማስፈንጠሪያ ይጠቀሙ፡ http://bit.ly/telebirr_Zem...
ዘመን ገበያ - ገበያውን ደጅዎ ድረስ!
ዒድ - ሙባረክ!
#zemengebeya #ethiotelecom #telebirr #telebirrsuperapp #digitalafrica #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
ለበዓሉ የበግ ፍላጎትዎ ከሃሎ በግ የመረጡትን ይዘዙ፤ 15% ተመላሽ ገንዘብ ያግኙ!
ቅርጫ ከሆነ ምርጫዎ ደግሞ ከሃላል ቅርጫ በ20% ገንዘብ ተመላሽ የቀረቡ የቅርጫ መደቦችን እስከ ነገ ግንቦት 18 ድረስ በዘመን ገበያ ይዘዙ፤ ዕሮብ ግንቦት 19 ከደጅዎ ይቀበሉ!
ቅናሾቹን ለማግኘት ይህንን ማስፈንጠሪያ ይጠቀሙ፡ http://bit.ly/telebirr_Zem...
ዘመን ገበያ - ገበያውን ደጅዎ ድረስ!
ዒድ - ሙባረክ!
#zemengebeya #ethiotelecom #telebirr #telebirrsuperapp #digitalafrica #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
Sponsored by
Surafel
3 months ago
የነገውን ፍሬሽ የበሬ ቅርጫ በዲጂታል ቅርጫ ይግቡ! 🐂✨
የበሬ ስጋ ቅርጫ ሁልጊዜ ቅዳሜ ቅዳሜ በተመጣጣኝ ዋጋ እኛ ጋር አለ ይዘዙን!!
ለማዘዝ ዲጂታል ቅርጫ መተግበሪያ፣ቴሌብር ሱፐርአፕ ወይም ዘመን ገበያን ይጠቀሙ።
📲 መተግበሪያውን ለማውረድ፦ https://play.google.com/st...
ስጋ ለመቁረጥ የግድ በዓልን መጠበቅ ቀርቷል ዲጂታል ቅርጫ መጥቷል።
በዲጂታል ቅርጫ አማካኝነት በማንኛውም ጊዜ የሚፈልጉትን ጥራትና መጠን ያላቸውን ቅርጫዎች ከሩብ መደብ ጀምሮ ማግኘት ይችላሉ።
ባህላዊውን የቅርጫ አሰራር በዘመናዊ መንገድ አቅርበንልዎታል።
✅ ጤናማነት፦ የእርድ እንስሳቱ በቄራዎች ድርጅት በጤና ባለሙያ የተመረመሩ ናቸው።
✅ ምቹነት፦ ከሩብ (1/4) መደብ ጀምሮ(ሁሉም የስጋ ብልቶች የተሟላ)።
✅ ጥራት፦ በጥንቃቄ የተመረጠ ሰንጋ።
✅ አስተማማኝነት፦ ንጽህናው የተጠበቀ።
ዲጂታል ቅርጫ - ጥራት መለያችን ነው!
#ቅርጫ #ዲጂታልቅርጫ #digitalethiopia #medeb #meat #ፋሲካ #oxkircha #ስጋ #krcha #zemengebeya #digitalkircha #newapp #telebirr #saturday #kircha
3 months ago
ጤናማ፣ ፍሬሽ እና 1ኛ ደረጃ የበሬ ቅርጫ በዲጂታል ቅርጫ!
የለመድነውን ባህላዊ ቅርጫ በዘመናዊ ቴክኖሎጂ አዘምነነዋል። የፊታችን ቅዳሜን በምርጥ ስጋ ለማሳለፍ አሁኑኑ በመተግበሪያችን (App) በጥቂት ክሊኮች ብቻ ቦታዎን ያስይዙ!
የስጋውን ጤናማነት 100% ለማረጋገጥ፣ እርዱ በከፍተኛ ንጽህና በአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት በመንግስት ቁጥጥርና በጤና ባለሙያ ፍተሻ ይከናወናል።
የዚህ ሳምንት ወቅታዊ የዋጋ ዝርዝር፦
🔹 ሙሉ መደብ(28KG)፦ 35,000 ብር
🔹 ግማሽ መደብ(14KG)፦ 17,700 ብር
🔹 ሩብ መደብ(7KG)፦ 9,050 ብር
✅ ከሩብ መደብ ጀምሮ ✅ ለጥሬ ስጋ ✅ ፈጣንና አስተማማኝ
"ዘወትር ቅዳሜ ጥራትና ታማኝነት መለያችን ነው!"
📲 መተግበሪያውን አሁኑኑ አውርደው ይዘዙ፦ https://play.google.com/st...
📞 በስልክ መረጃ ለመጠየቅ፦ 0998999977
የቴሌግራም ቻናላችንን https://t.me/digitalkircha ይቀላቀሉ!!
#ዲጂታልቅርጫ #ዘመናዊግብይት #ፍሬሽስጋ #የቅዳሜቅርጫ #አዲስአበባ #digitalkircha #ethiopia #freshmeat #meatdelivery #techinethiopia
የለመድነውን ባህላዊ ቅርጫ በዘመናዊ ቴክኖሎጂ አዘምነነዋል። የፊታችን ቅዳሜን በምርጥ ስጋ ለማሳለፍ አሁኑኑ በመተግበሪያችን (App) በጥቂት ክሊኮች ብቻ ቦታዎን ያስይዙ!
የስጋውን ጤናማነት 100% ለማረጋገጥ፣ እርዱ በከፍተኛ ንጽህና በአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት በመንግስት ቁጥጥርና በጤና ባለሙያ ፍተሻ ይከናወናል።
የዚህ ሳምንት ወቅታዊ የዋጋ ዝርዝር፦
🔹 ሙሉ መደብ(28KG)፦ 35,000 ብር
🔹 ግማሽ መደብ(14KG)፦ 17,700 ብር
🔹 ሩብ መደብ(7KG)፦ 9,050 ብር
✅ ከሩብ መደብ ጀምሮ ✅ ለጥሬ ስጋ ✅ ፈጣንና አስተማማኝ
"ዘወትር ቅዳሜ ጥራትና ታማኝነት መለያችን ነው!"
📲 መተግበሪያውን አሁኑኑ አውርደው ይዘዙ፦ https://play.google.com/st...
📞 በስልክ መረጃ ለመጠየቅ፦ 0998999977
የቴሌግራም ቻናላችንን https://t.me/digitalkircha ይቀላቀሉ!!
#ዲጂታልቅርጫ #ዘመናዊግብይት #ፍሬሽስጋ #የቅዳሜቅርጫ #አዲስአበባ #digitalkircha #ethiopia #freshmeat #meatdelivery #techinethiopia
3 months ago
መሃል ከተማ ለዛውም ካዛንችስ ላይ ለመኖሪያም ይሁን ለኢንቨስትመንት
በ4.8ሚሊዮን ብር ጠቅላላ ዋጋ
እጅግ ውብ ዕይታ ያላቸው ቤቶች
ይህ መንደር 220,000 ካሬ ስፋት ያለው ሆኖ ለየት የሚያደርገው
🔑40-30-30
የሆነ የግቢ ስትራክቸር ይኖረዋል። ማለትም
➔40% ህንፃውን የሚገነባበት ቦታ
➔30% የውስጥ መንገዶችና መሰረተ ልማቶች
➔30% የተለያዩ መዝናኛ እና አረንጓዴ ቦታዎችን
ከ 1 እስከ 4 ምኝታ
👉ባለ አንድ ምኝታ 55 ,60 ካ.ሜ
👉ባለ ሁለት ምኝታ 80,ካ.ሜ
👉ባለ ሶስት ምኝታ 95,105,115 ካ.ሜ
👉ባለ አራት ምኝታ 140,160 ካ.ሜ
✍ ቅድመ ክፍያ 15%
❇️ በ 24 ወራት የሚረከቡት ቤት💁
📍በግቢው ውስጥ
➾ ት/ቤት እና የጤና ማዕከል
➾ እግር ኳስና ቅርጫት ኳስ መጫወቻ
➾መዋኛ ገንዳ
➾የሳይክል እና የእግር ሽርሽር ስፍራዎች
➾ሰፊ የመኪና መቆሚያ ከ24/7 ጥበቃ ጋር
➾የመኪና ቻርጀር ስፍራዎች
📍በግቢው ዙሪያ
➾ፓርኮች ና የወንዝ ዳር ልማት
➾አለማቀፍ ት/ቤትና ሆስፒታል
➾የእምነት ተቋማ
📍የቤቶቹ እይታ
➤ ወደ ቤተ መንግስት ( ጊቢ ገብርኤል )
➤ ወደ ያካ ተራራ ጫካ
➤ ወደ ወንዝ ዳር ልማት
➤ ወደ ወዳጅነት ፓርክ
👉 ቀድሞ ለመጣ ቅድሚያ ይስተናገዳል!
❇️ ከሀገር ውጭ ያላችሁ ደንበኞች በወኪሎቻችሁ በኩል መግዛት እንደምትችሉ እናሳውቃለን ።
ይህን ታላቅ የበዓል ቅናሽ ሳያልቅ ይጠቀሙበት።
⏱📞 ☎️ አሁኑኑ በ 0944666669 በቀጥታ ወይንም
Telegram----ADD112721
WhatsApp.https://wa.me/251944666669 ይደውሉ
በ4.8ሚሊዮን ብር ጠቅላላ ዋጋ
እጅግ ውብ ዕይታ ያላቸው ቤቶች
ይህ መንደር 220,000 ካሬ ስፋት ያለው ሆኖ ለየት የሚያደርገው
🔑40-30-30
የሆነ የግቢ ስትራክቸር ይኖረዋል። ማለትም
➔40% ህንፃውን የሚገነባበት ቦታ
➔30% የውስጥ መንገዶችና መሰረተ ልማቶች
➔30% የተለያዩ መዝናኛ እና አረንጓዴ ቦታዎችን
ከ 1 እስከ 4 ምኝታ
👉ባለ አንድ ምኝታ 55 ,60 ካ.ሜ
👉ባለ ሁለት ምኝታ 80,ካ.ሜ
👉ባለ ሶስት ምኝታ 95,105,115 ካ.ሜ
👉ባለ አራት ምኝታ 140,160 ካ.ሜ
✍ ቅድመ ክፍያ 15%
❇️ በ 24 ወራት የሚረከቡት ቤት💁
📍በግቢው ውስጥ
➾ ት/ቤት እና የጤና ማዕከል
➾ እግር ኳስና ቅርጫት ኳስ መጫወቻ
➾መዋኛ ገንዳ
➾የሳይክል እና የእግር ሽርሽር ስፍራዎች
➾ሰፊ የመኪና መቆሚያ ከ24/7 ጥበቃ ጋር
➾የመኪና ቻርጀር ስፍራዎች
📍በግቢው ዙሪያ
➾ፓርኮች ና የወንዝ ዳር ልማት
➾አለማቀፍ ት/ቤትና ሆስፒታል
➾የእምነት ተቋማ
📍የቤቶቹ እይታ
➤ ወደ ቤተ መንግስት ( ጊቢ ገብርኤል )
➤ ወደ ያካ ተራራ ጫካ
➤ ወደ ወንዝ ዳር ልማት
➤ ወደ ወዳጅነት ፓርክ
👉 ቀድሞ ለመጣ ቅድሚያ ይስተናገዳል!
❇️ ከሀገር ውጭ ያላችሁ ደንበኞች በወኪሎቻችሁ በኩል መግዛት እንደምትችሉ እናሳውቃለን ።
ይህን ታላቅ የበዓል ቅናሽ ሳያልቅ ይጠቀሙበት።
⏱📞 ☎️ አሁኑኑ በ 0944666669 በቀጥታ ወይንም
Telegram----ADD112721
WhatsApp.https://wa.me/251944666669 ይደውሉ
3 months ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) ማንቸስተር ዩናይትድ በሜዳው ኦልድ ትራፎርድ ኖቲንግሀም ፎረስትን 3 ለ 2 በሆነ ውጤት በማሸነፍ በዘንድሮው የፕሪሚየር ሊግ የውድድር ዓመት ሶስተኛ ደረጃን ይዞ ማጠናቀቁን አረጋግጧል። ይህ ማራኪ ድል አሰልጣኝ ማይክል ካሪክ በሜዳቸው ካደረጓቸው ዘጠኝ ጨዋታዎች ለስምንተኛ ጊዜ ያሸነፉበት አስደናቂ ውጤት ሆኖ ተመዝግቧል።
በዚህ አጓጊ ጨዋታ ላይ የብሩኖ ፈርናንዴዝ እና የካሴሚሮ ጉዳይ የብዙዎችን ቀልብ የሳበ ትልቅ ክስተት ነበር። ብሩኖ ፈርናንዴዝ ለብራያን እምቤውሞ የዩናይትድን ሶስተኛ ግብ አመቻችቶ በማቀበል በውድድር ዓመቱ 20ኛውን 'አሲስት' በማድረግ የፕሪሚየር ሊጉን ታሪካዊ ክብረወሰን ከኬቪን ደብሩይነ እና ቲየሪ ኦንሪ ጋር በጋራ መያዝ ችሏል። የቀድሞው የማንቸስተር ዩናይትድ ተከላካይ ጋሪ ኔቭል ይህንን ድንቅ ክስተት በማድነቅ ስታዲየሙ በብሩኖ ስም ሲናወጥ እንደነበር አጋርቷል። በሌላ በኩል ደግሞ ብራዚላዊው አማካይ ካሴሚሮ በ81ኛው ደቂቃ በሚሰን ማውንት ተቀይሮ ሲወጣ ከስታዲየሙ ሞቅ ያለ አሸኛኘት እና ክብር ተችሮታል፤ ከሁለት ዓመት በፊት ያልታሰበው የካሴሚሮ የማንቸስተር ዩናይትድ ቆይታም በዚህ መልኩ እጅግ በሚያምር ስንብት ተቋጭቷል።
የጨዋታው ዋነኛ መነጋገሪያ እና አወዛጋቢ ጉዳይ ግን በ55ኛው ደቂቃ ላይ ማቲየስ ኩኛ ዩናይትድን 2 ለ 1 መሪ ያደረገበት ግብ ነው። ኳሷ ወደ ግብነት ከመቀየሯ በፊት በብራያን እምቤውሞ እጅ መንካቷን ተከትሎ የቫር (VAR) ዳኛው ማት ዶኖሁ፣ ዋናው ዳኛ ማይክል ሳልስበሪ ውሳኔያቸውን በስክሪን እንዲያዩ ቢጋብዙም፣ ዳኛው ግን "የእጅ ንክኪው ያልታሰበ ነው" በማለት የመጀመሪያ ውሳኔያቸውን አጽንተው ግቡን አጽድቀውታል። የፕሪሚየር ሊጉ የቀድሞ ረዳት ዳኛ ዳረን ካን በሰጡት አስተያየት፣ ዳኛው በውሳኔያቸው መጽናታቸው (በዘንድሮው የውድድር ዓመት ለ4ኛ ጊዜ ብቻ የተፈጠረ) የሚደነቅ ቢሆንም፣ ኳሷ እጅን ነክታ ለግብ መነሻ ስትሆን የኳስ ቤተሰቡ ጥፋት ሊሰጥ ይገባል የሚል ጠንካራ እምነት እንዳለው በቢቢሲ ስፖርት ላይ አብራርተዋል።
ጨዋታው ልክ እንደ ቅርጫት ኳስ ከአንዱ የግብ ክልል ወደ ሌላኛው የግብ ክልል በፍጥነት ሲመላለስ የነበረበት እና ኖቲንግሀም ፎረስትም እጅግ አደገኛ ሆኖ የታየበት ማራኪ ፍልሚያ ነበር።
በዚህ አጓጊ ጨዋታ ላይ የብሩኖ ፈርናንዴዝ እና የካሴሚሮ ጉዳይ የብዙዎችን ቀልብ የሳበ ትልቅ ክስተት ነበር። ብሩኖ ፈርናንዴዝ ለብራያን እምቤውሞ የዩናይትድን ሶስተኛ ግብ አመቻችቶ በማቀበል በውድድር ዓመቱ 20ኛውን 'አሲስት' በማድረግ የፕሪሚየር ሊጉን ታሪካዊ ክብረወሰን ከኬቪን ደብሩይነ እና ቲየሪ ኦንሪ ጋር በጋራ መያዝ ችሏል። የቀድሞው የማንቸስተር ዩናይትድ ተከላካይ ጋሪ ኔቭል ይህንን ድንቅ ክስተት በማድነቅ ስታዲየሙ በብሩኖ ስም ሲናወጥ እንደነበር አጋርቷል። በሌላ በኩል ደግሞ ብራዚላዊው አማካይ ካሴሚሮ በ81ኛው ደቂቃ በሚሰን ማውንት ተቀይሮ ሲወጣ ከስታዲየሙ ሞቅ ያለ አሸኛኘት እና ክብር ተችሮታል፤ ከሁለት ዓመት በፊት ያልታሰበው የካሴሚሮ የማንቸስተር ዩናይትድ ቆይታም በዚህ መልኩ እጅግ በሚያምር ስንብት ተቋጭቷል።
የጨዋታው ዋነኛ መነጋገሪያ እና አወዛጋቢ ጉዳይ ግን በ55ኛው ደቂቃ ላይ ማቲየስ ኩኛ ዩናይትድን 2 ለ 1 መሪ ያደረገበት ግብ ነው። ኳሷ ወደ ግብነት ከመቀየሯ በፊት በብራያን እምቤውሞ እጅ መንካቷን ተከትሎ የቫር (VAR) ዳኛው ማት ዶኖሁ፣ ዋናው ዳኛ ማይክል ሳልስበሪ ውሳኔያቸውን በስክሪን እንዲያዩ ቢጋብዙም፣ ዳኛው ግን "የእጅ ንክኪው ያልታሰበ ነው" በማለት የመጀመሪያ ውሳኔያቸውን አጽንተው ግቡን አጽድቀውታል። የፕሪሚየር ሊጉ የቀድሞ ረዳት ዳኛ ዳረን ካን በሰጡት አስተያየት፣ ዳኛው በውሳኔያቸው መጽናታቸው (በዘንድሮው የውድድር ዓመት ለ4ኛ ጊዜ ብቻ የተፈጠረ) የሚደነቅ ቢሆንም፣ ኳሷ እጅን ነክታ ለግብ መነሻ ስትሆን የኳስ ቤተሰቡ ጥፋት ሊሰጥ ይገባል የሚል ጠንካራ እምነት እንዳለው በቢቢሲ ስፖርት ላይ አብራርተዋል።
ጨዋታው ልክ እንደ ቅርጫት ኳስ ከአንዱ የግብ ክልል ወደ ሌላኛው የግብ ክልል በፍጥነት ሲመላለስ የነበረበት እና ኖቲንግሀም ፎረስትም እጅግ አደገኛ ሆኖ የታየበት ማራኪ ፍልሚያ ነበር።
3 months ago
Digital Kircha.jpgየነገውን ፍሬሽ የበሬ ቅርጫ በዲጂታል ቅርጫ ከሩብ መደብ ጀምሮ ይግቡ!!
ባሉበት ሆነው ለማዘዝ በዲጂታል ቅርጫ መተግበሪያ፣ቴሌብር ሱፐርአፕ ወይም በዘመን ገበያን ይጠቀሙ።
📲 መተግበሪያውን ለማውረድ፦ https://play.google.com/st...
ስጋ ለመቁረጥ የግድ በዓልን መጠበቅ ቀርቷል ዲጂታል ቅርጫ መጥቷል።
በዲጂታል ቅርጫ አማካኝነት በማንኛውም ጊዜ የሚፈልጉትን ጥራትና መጠን ያላቸውን ቅርጫዎች ከሩብ መደብ ጀምሮ ማግኘት ይችላሉ።
ባህላዊውን የቅርጫ አሰራር በዘመናዊ መንገድ አቅርበንልዎታል።
✅ ምቹነት፦ ከሩብ (1/4) መደብ ጀምሮ(ሁሉም የስጋ ብልቶች የተሟላ)።
✅ ጥራት፦ በጥንቃቄ የተመረጠ ሰንጋ።
✅ አስተማማኝነት፦ ንጽህናው የተጠበቀ።
አሁኑኑ ይዘዙና አዘቦቱን ወደ በዓል ይለውጡ!
ዲጂታል ቅርጫ - ጥራት መለያችን ነው! #ቅርጫ #ዲጂታልቅርጫ #digitalethiopia #medeb #meat #ፋሲካ #oxkircha #ስጋ #krcha #zemengebeya #digitalkircha #newapp #telebirr #saturday #kircha
ባሉበት ሆነው ለማዘዝ በዲጂታል ቅርጫ መተግበሪያ፣ቴሌብር ሱፐርአፕ ወይም በዘመን ገበያን ይጠቀሙ።
📲 መተግበሪያውን ለማውረድ፦ https://play.google.com/st...
ስጋ ለመቁረጥ የግድ በዓልን መጠበቅ ቀርቷል ዲጂታል ቅርጫ መጥቷል።
በዲጂታል ቅርጫ አማካኝነት በማንኛውም ጊዜ የሚፈልጉትን ጥራትና መጠን ያላቸውን ቅርጫዎች ከሩብ መደብ ጀምሮ ማግኘት ይችላሉ።
ባህላዊውን የቅርጫ አሰራር በዘመናዊ መንገድ አቅርበንልዎታል።
✅ ምቹነት፦ ከሩብ (1/4) መደብ ጀምሮ(ሁሉም የስጋ ብልቶች የተሟላ)።
✅ ጥራት፦ በጥንቃቄ የተመረጠ ሰንጋ።
✅ አስተማማኝነት፦ ንጽህናው የተጠበቀ።
አሁኑኑ ይዘዙና አዘቦቱን ወደ በዓል ይለውጡ!
ዲጂታል ቅርጫ - ጥራት መለያችን ነው! #ቅርጫ #ዲጂታልቅርጫ #digitalethiopia #medeb #meat #ፋሲካ #oxkircha #ስጋ #krcha #zemengebeya #digitalkircha #newapp #telebirr #saturday #kircha
Sponsored by
Surafel
3 months ago
sat (2).jpgለቅዳሜ ቅርጫ 2 ቀን ቀረው! 🍽
ፍሬሽ የበሬ ስጋ በዲጂታል ቅርጫ!
ያለ ምንም ውጣ ውረድ ለስላሳና ምርጥ ስጋ ከሩብ መደብ ጀምሮ አዘጋጅተናል።
ጥሬውንም ሆነ ቅቅሉን ለሚወዱ ሁሉ የተመሰከረለት ስጋ!
"አዘቦቱን ወደ በዓል እንቀይረዋለን!"
ለማዘዝ በዲጂታል ቅርጫ መተግበሪያ ወይም በዘመን ገበያ ይጠቀሙ።
📲 መተግበሪያውን ለማውረድ፦ https://play.google.com/st...
ዲጂታል ቅርጫ - ጥራት መለያችን ነው! #ቅርጫ #ዲጂታልቅርጫ #digitalethiopia #medeb #meat #ፋሲካ #oxkircha #ስጋ #krcha #zemengebeya #digitalkircha #newapp #telebirr #saturday #kircha
ፍሬሽ የበሬ ስጋ በዲጂታል ቅርጫ!
ያለ ምንም ውጣ ውረድ ለስላሳና ምርጥ ስጋ ከሩብ መደብ ጀምሮ አዘጋጅተናል።
ጥሬውንም ሆነ ቅቅሉን ለሚወዱ ሁሉ የተመሰከረለት ስጋ!
"አዘቦቱን ወደ በዓል እንቀይረዋለን!"
ለማዘዝ በዲጂታል ቅርጫ መተግበሪያ ወይም በዘመን ገበያ ይጠቀሙ።
📲 መተግበሪያውን ለማውረድ፦ https://play.google.com/st...
ዲጂታል ቅርጫ - ጥራት መለያችን ነው! #ቅርጫ #ዲጂታልቅርጫ #digitalethiopia #medeb #meat #ፋሲካ #oxkircha #ስጋ #krcha #zemengebeya #digitalkircha #newapp #telebirr #saturday #kircha
3 months ago
"ቅዳሜን በቅርጫ!" 🍽️
የቅዳሜን ቅርጫ ከሩብ መደብ ጀምሮ ይግቡ!!
ሳምንቱን በስራ ደክመው ለቅዳሜ እረፍትዎ ምን አስበዋል? ከጓደኛ ወይም ከቤተሰብ ጋር የሚሆን የቅርጫ ስጋ ከሩብ መደብ ጀምሮ አዘጋጅተናል።
"ጥራቱ የተረጋገጠ፣ ክብደቱ ትክክለኛ!"
ያለ ምንም ውክብክብ ንጹህ ስጋ ይውሰዱና ቅዳሜዎን በደስታ ያሳልፉ።
📲 መተግበሪያውን ለማውረድ፦ https://play.google.com/st...
ዲጂታል ቅርጫ - ጥራት መለያችን ነው!
#ቅርጫ #ዲጂታልቅርጫ #digitalethiopia #medeb #meat #ፋሲካ #oxkircha #ስጋ #krcha #zemengebeya #digitalkircha #newapp #telebirr #saturday #kircha
የቅዳሜን ቅርጫ ከሩብ መደብ ጀምሮ ይግቡ!!
ሳምንቱን በስራ ደክመው ለቅዳሜ እረፍትዎ ምን አስበዋል? ከጓደኛ ወይም ከቤተሰብ ጋር የሚሆን የቅርጫ ስጋ ከሩብ መደብ ጀምሮ አዘጋጅተናል።
"ጥራቱ የተረጋገጠ፣ ክብደቱ ትክክለኛ!"
ያለ ምንም ውክብክብ ንጹህ ስጋ ይውሰዱና ቅዳሜዎን በደስታ ያሳልፉ።
📲 መተግበሪያውን ለማውረድ፦ https://play.google.com/st...
ዲጂታል ቅርጫ - ጥራት መለያችን ነው!
#ቅርጫ #ዲጂታልቅርጫ #digitalethiopia #medeb #meat #ፋሲካ #oxkircha #ስጋ #krcha #zemengebeya #digitalkircha #newapp #telebirr #saturday #kircha
4 months ago
በ110 ሺህ ብር በተገዛ ሰንጋ በሬ ውስጥ ከ10 ግራም በላይ የወርቅ ክምችት ተገኘ
የትንሳኤ በዓል በቃሊቲ የመኖሪያ ካምፕ ለሚገኙ የፌዴራል ማረሚያ ቤት ፖሊስ አባላት ያልተጠበቀ ነገር አጋጥሟቸዋል።
አባላቱ ለበዓል ቅርጫ ካረዱት ሰንጋ በሬ ሀሞት ውስጥ ከ10 ግራም በላይ የሚመዝን ወርቅ ማግኘታቸውን የፌዴራል ማረሚያ ቤት ኮሚሽን አስታውቋል።
የፖሊስ አባላቱ እንደሚናገሩት፣ በዘንድሮው በዓል የከብት ዋጋ በመወደዱ ምክንያት ይህንን ሰንጋ በሬ ለመግዛት ብዙ ድካምና እንግልት አሳልፈዋል።በመጨረሻም በ110 ሺህ ብር የገዙት ሰንጋ፣ ለበዓሉ ድግስ ብቻ ሳይሆን ያልተጠበቀ ወርቅ ይዞላቸው እንደሚመጣ አልገመቱም ነበር።
በአሁኑ ሰዓት የፖሊስ አባላቱ የተገኘውን ወርቅ ለመሸጥ ከወርቅ ተረካቢዎች ጋር የዋጋ ድርድር ላይ እንደሚገኙ ታውቋል።
Via የፌዴራል ማረሚያ ቤት ኮሚሽን
seledadotio
seledadotio
የትንሳኤ በዓል በቃሊቲ የመኖሪያ ካምፕ ለሚገኙ የፌዴራል ማረሚያ ቤት ፖሊስ አባላት ያልተጠበቀ ነገር አጋጥሟቸዋል።
አባላቱ ለበዓል ቅርጫ ካረዱት ሰንጋ በሬ ሀሞት ውስጥ ከ10 ግራም በላይ የሚመዝን ወርቅ ማግኘታቸውን የፌዴራል ማረሚያ ቤት ኮሚሽን አስታውቋል።
የፖሊስ አባላቱ እንደሚናገሩት፣ በዘንድሮው በዓል የከብት ዋጋ በመወደዱ ምክንያት ይህንን ሰንጋ በሬ ለመግዛት ብዙ ድካምና እንግልት አሳልፈዋል።በመጨረሻም በ110 ሺህ ብር የገዙት ሰንጋ፣ ለበዓሉ ድግስ ብቻ ሳይሆን ያልተጠበቀ ወርቅ ይዞላቸው እንደሚመጣ አልገመቱም ነበር።
በአሁኑ ሰዓት የፖሊስ አባላቱ የተገኘውን ወርቅ ለመሸጥ ከወርቅ ተረካቢዎች ጋር የዋጋ ድርድር ላይ እንደሚገኙ ታውቋል።
Via የፌዴራል ማረሚያ ቤት ኮሚሽን
seledadotio
seledadotio
4 months ago
የልማት አርበኛዋ ወ/ሮ አልማዝ ሻንቆ ለ40 አባወራዎች የትንሳኤ ማዕድ አጋሩ
#fastmereja I ሚያዝያ 3 ቀን 2018 ዓ.ም
የልማት አርበኛዋ ወ/ሮ አልማዝ ሻንቆ የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ በአርባምንጭ ዙሪያ ወረዳ ለሚገኙ አቅመ ደካሞችና አረጋውያን የ116 ሺህ ብር የሰንጋ በሬ እና የዱቄት ድጋፍ አደረጉ።
በአርባምንጭ ዙሪያ ወረዳ ዘይሴ ኤልጎ ሉዳ ቀበሌ ዛሬ በተከናወነው በዚህ የማዕድ ማጋራት መርሃ ግብር ላይ 40 አባወራዎች የቅርጫ ስጋ ተጠቃሚ ሆነዋል። ወ/ሮ አልማዝ ከቅርጫ ስጋው በተጨማሪ ለእያንዳንዱ ቤተሰብ 10 ኪሎ ግራም የፉርኖ ዱቄት አበርክተዋል።
ተጠቃሚዎቹ በሰጡት አስተያየት ድጋፉ በዓሉን በደስታ ለማሳለፍ ትልቅ አቅም እንደሆናቸው ገልጸው፣ ለወ/ሮ አልማዝ ያላቸውን አድናቆት ገልጸዋል።
#fastmereja I ሚያዝያ 3 ቀን 2018 ዓ.ም
የልማት አርበኛዋ ወ/ሮ አልማዝ ሻንቆ የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ በአርባምንጭ ዙሪያ ወረዳ ለሚገኙ አቅመ ደካሞችና አረጋውያን የ116 ሺህ ብር የሰንጋ በሬ እና የዱቄት ድጋፍ አደረጉ።
በአርባምንጭ ዙሪያ ወረዳ ዘይሴ ኤልጎ ሉዳ ቀበሌ ዛሬ በተከናወነው በዚህ የማዕድ ማጋራት መርሃ ግብር ላይ 40 አባወራዎች የቅርጫ ስጋ ተጠቃሚ ሆነዋል። ወ/ሮ አልማዝ ከቅርጫ ስጋው በተጨማሪ ለእያንዳንዱ ቤተሰብ 10 ኪሎ ግራም የፉርኖ ዱቄት አበርክተዋል።
ተጠቃሚዎቹ በሰጡት አስተያየት ድጋፉ በዓሉን በደስታ ለማሳለፍ ትልቅ አቅም እንደሆናቸው ገልጸው፣ ለወ/ሮ አልማዝ ያላቸውን አድናቆት ገልጸዋል።
Sponsored by
Surafel
4 months ago
የዘንድሮውን ፋሲካ ያለ ምንም ድካም፣ በታላቅ ቅናሽ ያክብሩ!
በዘመን ገበያ (Zemen Gebeya) በኩል የፋሲካ ቅርጫዎን ሲያዙ የ30% ቅናሽ ተጠቃሚ ይሆናሉ።
ለበለጠ መረጃ የቴሌግራም https://t.me/digitalkircha ይቀላቀሉ!
ዲጂታል ቅርጫ
ጥራት መለያችን ነው!
4 months ago
ዲጂታል ቅርጫ ገብተዋል?
ትኩስ እና ንጽህና ባለው በዲጂታል ቅርጫ ላይ እስከ 30% ቅናሽ ያገኛሉ።
ጥቂት መደቦች ቀርተዋል ይፍጠኑ አሁኑኑ ይግቡ።
የዘንድሮውን ፋሲካ ያለ ምንም ድካም፣ በታላቅ ቅናሽ ያክብሩ!
በዘመን ገበያ (Zemen Gebeya) በኩል የፋሲካ ቅርጫዎን ሲገቡ የ30% ቅናሽ ተጠቃሚ ይሆናሉ።
ለምን በዲጂታል ቅርጫ ይገባሉ?
✅ ታላቅ ቅናሽ፦ በዘመን ገበያ ሲገቡ የ30% ቅናሽ ያገኛሉ።
✅ የጥራት ዋስትና፦ እያንዳንዱ እርድ በአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት በጤና ባለሙያ የተመረመረ ነው።
✅ ምቾት፦ ትኩስ እና ንጹህ ስጋ እስከ ደጃፍዎ ድረስ እናቀርባለን።
አሁኑኑ ይዘዙ! ቅናሹ ለተወሰነ ጊዜ ብቻ የሚቆይ ስለሆነ ቀድመው ቦታዎን ያስይዙ።
📲 መተግበሪያውን ለማውረድ፦ https://play.google.com/st...
ዲጂታል ቅርጫ - ጥራት መለያችን ነው!
#ቅርጫ #ዲጂታልቅርጫ #kircha #digitalethiopia #medeb #meat #ፋሲካ #oxkircha #ስጋ #krcha #zemengebeya #digitalkircha #newapp #telebirr #ህማማት #discount #30percent
ትኩስ እና ንጽህና ባለው በዲጂታል ቅርጫ ላይ እስከ 30% ቅናሽ ያገኛሉ።
ጥቂት መደቦች ቀርተዋል ይፍጠኑ አሁኑኑ ይግቡ።
የዘንድሮውን ፋሲካ ያለ ምንም ድካም፣ በታላቅ ቅናሽ ያክብሩ!
በዘመን ገበያ (Zemen Gebeya) በኩል የፋሲካ ቅርጫዎን ሲገቡ የ30% ቅናሽ ተጠቃሚ ይሆናሉ።
ለምን በዲጂታል ቅርጫ ይገባሉ?
✅ ታላቅ ቅናሽ፦ በዘመን ገበያ ሲገቡ የ30% ቅናሽ ያገኛሉ።
✅ የጥራት ዋስትና፦ እያንዳንዱ እርድ በአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት በጤና ባለሙያ የተመረመረ ነው።
✅ ምቾት፦ ትኩስ እና ንጹህ ስጋ እስከ ደጃፍዎ ድረስ እናቀርባለን።
አሁኑኑ ይዘዙ! ቅናሹ ለተወሰነ ጊዜ ብቻ የሚቆይ ስለሆነ ቀድመው ቦታዎን ያስይዙ።
📲 መተግበሪያውን ለማውረድ፦ https://play.google.com/st...
ዲጂታል ቅርጫ - ጥራት መለያችን ነው!
#ቅርጫ #ዲጂታልቅርጫ #kircha #digitalethiopia #medeb #meat #ፋሲካ #oxkircha #ስጋ #krcha #zemengebeya #digitalkircha #newapp #telebirr #ህማማት #discount #30percent
4 months ago
ዲጂታል ቅርጫ ገብተዋል?
ትኩስ እና ንጽህና ባለው በዲጂታል ቅርጫ ላይ እስከ 30% ቅናሽ ያገኛሉ።
ጥቂት መደቦች ቀርተዋል ይፍጠኑ አሁኑኑ ይግቡ።
የዘንድሮውን ፋሲካ ያለ ምንም ድካም፣ በታላቅ ቅናሽ ያክብሩ!
በዘመን ገበያ (Zemen Gebeya) በኩል የፋሲካ ቅርጫዎን ሲገቡ የ30% ቅናሽ ተጠቃሚ ይሆናሉ።
ለምን በዲጂታል ቅርጫ ይገባሉ?
✅ ታላቅ ቅናሽ፦ በዘመን ገበያ ሲገቡ የ30% ቅናሽ ያገኛሉ።
✅ የጥራት ዋስትና፦ እያንዳንዱ እርድ በአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት በጤና ባለሙያ የተመረመረ ነው።
✅ ምቾት፦ ትኩስ እና ንጹህ ስጋ እስከ ደጃፍዎ ድረስ እናቀርባለን።
አሁኑኑ ይዘዙ! ቅናሹ ለተወሰነ ጊዜ ብቻ የሚቆይ ስለሆነ ቀድመው ቦታዎን ያስይዙ።
📲 መተግበሪያውን ለማውረድ፦ https://play.google.com/st...
ዲጂታል ቅርጫ - ጥራት መለያችን ነው!
#ቅርጫ #ዲጂታልቅርጫ #kircha #digitalethiopia #medeb #meat #ፋሲካ #oxkircha #ስጋ #krcha #zemengebeya #digitalkircha #newapp #telebirr #ህማማት #discount #30percent
ትኩስ እና ንጽህና ባለው በዲጂታል ቅርጫ ላይ እስከ 30% ቅናሽ ያገኛሉ።
ጥቂት መደቦች ቀርተዋል ይፍጠኑ አሁኑኑ ይግቡ።
የዘንድሮውን ፋሲካ ያለ ምንም ድካም፣ በታላቅ ቅናሽ ያክብሩ!
በዘመን ገበያ (Zemen Gebeya) በኩል የፋሲካ ቅርጫዎን ሲገቡ የ30% ቅናሽ ተጠቃሚ ይሆናሉ።
ለምን በዲጂታል ቅርጫ ይገባሉ?
✅ ታላቅ ቅናሽ፦ በዘመን ገበያ ሲገቡ የ30% ቅናሽ ያገኛሉ።
✅ የጥራት ዋስትና፦ እያንዳንዱ እርድ በአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት በጤና ባለሙያ የተመረመረ ነው።
✅ ምቾት፦ ትኩስ እና ንጹህ ስጋ እስከ ደጃፍዎ ድረስ እናቀርባለን።
አሁኑኑ ይዘዙ! ቅናሹ ለተወሰነ ጊዜ ብቻ የሚቆይ ስለሆነ ቀድመው ቦታዎን ያስይዙ።
📲 መተግበሪያውን ለማውረድ፦ https://play.google.com/st...
ዲጂታል ቅርጫ - ጥራት መለያችን ነው!
#ቅርጫ #ዲጂታልቅርጫ #kircha #digitalethiopia #medeb #meat #ፋሲካ #oxkircha #ስጋ #krcha #zemengebeya #digitalkircha #newapp #telebirr #ህማማት #discount #30percent
Comments