1 day ago
የየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን የሚያሰራውን ቤተሰሊሆም አጠቃላይ ሆስፒታል ህንፃ ግንባታን አስመልክቶ የተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫ፡፡
ከሁሉ አሰቀድመን እግዚአብሔር አምላካችን ለ2018 ዓ.ም ጾመ ፍልሰታ ለማርያም ሁላችንንም በሰላም በጤና ስላደረሰን እናመሰግነዋለን፡፡የተከበራችሁ አበው መነኮሳት፣ ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን፣ ካህናት እና ዲያቆናት፣ የሰንበት ት/ቤት ወጣቶች፣ ምዕመናን እና ወጣቶች በሀገር ውስጥ እና በውጭ ሀገር የምትኖሩ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ተከታዮች እንዲሁም ይህን መልእክት ለመላው ዓለም ለማስተላለፍ የተገኛችሁ የሚድያ አካላት በሙሉ በእግዚአብሔር ስም የከበረ ሰላምታችንን ጥንታዊ እና ታሪካዊ ከሆነው ከየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን እናቀርባለን፡፡
“በኂሩተ ጻድቃን ትረትዕ ሀገር”
“በጻድቃን ልማት ከተማ ደስ ይላታል”
ምሳ 11፥10
እግዚአብሔር በንጉሱ ሰሎሞን ላይ አድሮ የተናገረውን መነሻ በማድረግ ልማት ለቤተከርስቲያን ፣ልማት ለሀገር፣ልማት ለማኅበረ ስብእ አስፈላጊ መሆኑን በማሰብ በአዲስ አበባ ሀገረ ስበከት በየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ለሚገነባው ቤተሰሊሆም ጠቅላላ ሆስፒታል የህንፃ ግንባታ የገቢ ማሰባሰቢያ የቀጥታ ስርጭት መርሃ ግብር የተዘጋጀ ጋዜጣዊ መግለጫ፡፡ የእግዚአበሔር ሰላም ከሁላችንም ጋር ይሁን፡፡ አሜን።
1. ታሪካዊ ዳራ እና የልማት መነሻ
ከአክሱም ዘመነ መንግሥት (በአባ ሰላማ ዘመን) የጀመረውና ከ1600 ዓመታት በላይ የዘለቀው የየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ታሪክ፤ የኢትዮጵያን ጥንታዊነትና የአዲስ አበባን ከተማ አመሰራረት የሚተርክ ህያው ቅርስ ነው።ይህ ታሪካዊ ደብር በአብርሃ ወአጽብሃ፣ በዳግማዊ አጼ ምኒልክና በንግሥት ጣይቱ፣ እንዲሁም በንግሥተ ነገሥታት ዘውዲቱ ዘመነ መንግሥት በርካታ የታሪክና የፈተና ምዕራፎችን አልፎ ዛሬ ላይ ደርሷል።
ደብሩ ከሃይማኖታዊ አገልግሎቱ ባሻገር፣ የአዲስ አበባ የመጀመሪያው የቀብር ቦታ በመሆን የሊቃውንቱና የካህናቱ እንዲሁም የታላቁ ሐኪም ወርቅነህ እሸቴን፣ የኢትዮጵያ ታላላቅ ጄነራሎችና ፊት አውራሪዎችን ዓጽም በክበር ማረፊያ ሆኗል፡፡ የጸሎትና ማህበራዊ አገልግሎት እንዲሁም ለአካባቢው አብያተ ክርስቲያናት መመስረት ባደረገው ከፍተኛ አስተዋጽኦ ይታወቃል። ዛሬ ይህ ታሪካዊ ደብር ጥንታዊ ታሪኩንና መንፈሳዊ ታላቅነቱን በዘመናዊ ማህበራዊ ልማት ለመድገም፣አካላዊ ፈውስን በሳይንሳዊ ሕክምና የመንፈሳዊ ፈውስን በፀሎትና በጠበል የሚያዋህድ ታላቅ የልማት ፕሮጀክት ይፋአድርጓል።
2. የሆስፒታሉ ይዘት፣ ራዕይና ሰብዓዊ ተልዕኮ
ቤተክርስቲያኑ ባለ 15 ወለል ማለትም (2 Basement+G+ 12ወለል) የሆነውን «ቤተሰሊሆም ጠቅላላ ሆስፒታል» ህንፃ ግንባታ የጀመረ ሲሆን፣ የመጀመሪያውን ምዕራፍ የመሰረት ቁፋሮና የአፈር ናዳ መከላከያ (ሾሪንግ) ሥራ በማጠናቀቅ ላይ ይገኛል።
ይህ በ1000 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ የሚያርፈውና ባለ 250 የህሙማን ሕክምና መስጫ አልጋ አቅም የሚኖረው ዘመናዊ ሆስፒታል፤ የተመላላሽ ክሊኒኮችን፣ የፅኑ ሕክምና (ICU)፣ የቀዶ ጥገና ክፍሎችን እንዲሁም ለእናቶችና ሕጻናት ጤና፣ ለልብ ሕክምናና ለተላላፊ በሽታዎች መከላከያ የሚሆኑ ልዩ ልዩ ማዕከላትን ያካትታል። ተቋሙ የጤና አጠባበቅን እንደ ንግድ ሳይሆን እንደ ሰብዓዊና መንፈሳዊ አገልግሎት በመመልከት፣ለሁሉም የማህበረሰቡ አባላት በሙሉ ጥራት ያለው፣ ተደራሽና አቅምን ያገናዘበ የሕክምና አገልግሎት ያቀርባል።
3. የግንባታ ወጪ እና የገቢ ማሰባሰቢያ ጥሪ
በህንፃ ባለሙያዎች ጥናት መሠረት ለህንፃ ግንባታው አጠቃላይ ወጪ ብር 405,040,000 (አራት መቶ አምስትሚሊዮን አርባ ሺህ ብር) እንደሚሆን ተገምቷል።ይህ ወጪ በየጊዜው በሚታየው የዋጋ ንረት ምክንያት ሊጨምር እንደሚችል ይታሰባል፡፡
ይህንን ከፍተኛ ወጪ ለመሸፈንና ቀጣዩን ወሳኝ የግንባታምዕራፍ ለመጀመር ቤተ ክርስቲያኑ በአገር ውስጥና በውጭ አገር የሚኖሩ ምዕመናንን፣ የንግዱን ማህበረሰብና የልማት አጋሮችን ያሳተፈ የሀብት ማሰባሰቢያ ስልት ቀይሷል።
የደብሩ ሰበካ ጉባኤ እና የልማት ኮሚቴው ምዕመናን በሰጦታቸው ከእግዚአብሔር የሚያገኙትን በረከት በማሰብ፦ «ይህ ታላቅ የማህበራዊና የጤና ልማት ፕሮጀክት ፍጻሜ እንዲያገኝ የዓላማው ደጋፊዎች ሁሉ የእርዳታ እጃቸውን እንዲዘረጉና አሻራቸውን እንዲያኖሩ በሊቀ መላዕክት ቅዱስ ሚካኤል ስም እንማጸናለን» ሲል ጥሪውን ያስተላልፋል።
የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ-ግብር ዝርዝር፦
• ቀን፦ ነሐሴ 8፣ 9 እና 10 ቀን 2018 ዓ.ም
• ሰዓት፦ ከምሽቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ
የገቢ ማሰባሰቢያ የባንክ አማራጮች፦
• የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሂሳብቁጥር፦
1000000764087 እንዲሁም
አጭር ቁጥር 1277
• አባይ ባንክ ሂሳብ ቁጥር፦ 1227
• አዋሽ ባንክ ሂሳብ ቁጥር
013521784586601
• ስዊፍት ኮድ AWINETAA
• ወገን ፈንድ 👉 ሊንክ ኮመንት ላይ አለ
ለተጨማሪ መረጃ፦
• ስልክ ቁጥር፦
0945881188 እና 0945771188
• Email፦ Seyoumwgebrielgmail .com
ወስብሐት ለእግዚአብሔር አሜን።
ከሁሉ አሰቀድመን እግዚአብሔር አምላካችን ለ2018 ዓ.ም ጾመ ፍልሰታ ለማርያም ሁላችንንም በሰላም በጤና ስላደረሰን እናመሰግነዋለን፡፡የተከበራችሁ አበው መነኮሳት፣ ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን፣ ካህናት እና ዲያቆናት፣ የሰንበት ት/ቤት ወጣቶች፣ ምዕመናን እና ወጣቶች በሀገር ውስጥ እና በውጭ ሀገር የምትኖሩ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ተከታዮች እንዲሁም ይህን መልእክት ለመላው ዓለም ለማስተላለፍ የተገኛችሁ የሚድያ አካላት በሙሉ በእግዚአብሔር ስም የከበረ ሰላምታችንን ጥንታዊ እና ታሪካዊ ከሆነው ከየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን እናቀርባለን፡፡
“በኂሩተ ጻድቃን ትረትዕ ሀገር”
“በጻድቃን ልማት ከተማ ደስ ይላታል”
ምሳ 11፥10
እግዚአብሔር በንጉሱ ሰሎሞን ላይ አድሮ የተናገረውን መነሻ በማድረግ ልማት ለቤተከርስቲያን ፣ልማት ለሀገር፣ልማት ለማኅበረ ስብእ አስፈላጊ መሆኑን በማሰብ በአዲስ አበባ ሀገረ ስበከት በየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ለሚገነባው ቤተሰሊሆም ጠቅላላ ሆስፒታል የህንፃ ግንባታ የገቢ ማሰባሰቢያ የቀጥታ ስርጭት መርሃ ግብር የተዘጋጀ ጋዜጣዊ መግለጫ፡፡ የእግዚአበሔር ሰላም ከሁላችንም ጋር ይሁን፡፡ አሜን።
1. ታሪካዊ ዳራ እና የልማት መነሻ
ከአክሱም ዘመነ መንግሥት (በአባ ሰላማ ዘመን) የጀመረውና ከ1600 ዓመታት በላይ የዘለቀው የየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ታሪክ፤ የኢትዮጵያን ጥንታዊነትና የአዲስ አበባን ከተማ አመሰራረት የሚተርክ ህያው ቅርስ ነው።ይህ ታሪካዊ ደብር በአብርሃ ወአጽብሃ፣ በዳግማዊ አጼ ምኒልክና በንግሥት ጣይቱ፣ እንዲሁም በንግሥተ ነገሥታት ዘውዲቱ ዘመነ መንግሥት በርካታ የታሪክና የፈተና ምዕራፎችን አልፎ ዛሬ ላይ ደርሷል።
ደብሩ ከሃይማኖታዊ አገልግሎቱ ባሻገር፣ የአዲስ አበባ የመጀመሪያው የቀብር ቦታ በመሆን የሊቃውንቱና የካህናቱ እንዲሁም የታላቁ ሐኪም ወርቅነህ እሸቴን፣ የኢትዮጵያ ታላላቅ ጄነራሎችና ፊት አውራሪዎችን ዓጽም በክበር ማረፊያ ሆኗል፡፡ የጸሎትና ማህበራዊ አገልግሎት እንዲሁም ለአካባቢው አብያተ ክርስቲያናት መመስረት ባደረገው ከፍተኛ አስተዋጽኦ ይታወቃል። ዛሬ ይህ ታሪካዊ ደብር ጥንታዊ ታሪኩንና መንፈሳዊ ታላቅነቱን በዘመናዊ ማህበራዊ ልማት ለመድገም፣አካላዊ ፈውስን በሳይንሳዊ ሕክምና የመንፈሳዊ ፈውስን በፀሎትና በጠበል የሚያዋህድ ታላቅ የልማት ፕሮጀክት ይፋአድርጓል።
2. የሆስፒታሉ ይዘት፣ ራዕይና ሰብዓዊ ተልዕኮ
ቤተክርስቲያኑ ባለ 15 ወለል ማለትም (2 Basement+G+ 12ወለል) የሆነውን «ቤተሰሊሆም ጠቅላላ ሆስፒታል» ህንፃ ግንባታ የጀመረ ሲሆን፣ የመጀመሪያውን ምዕራፍ የመሰረት ቁፋሮና የአፈር ናዳ መከላከያ (ሾሪንግ) ሥራ በማጠናቀቅ ላይ ይገኛል።
ይህ በ1000 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ የሚያርፈውና ባለ 250 የህሙማን ሕክምና መስጫ አልጋ አቅም የሚኖረው ዘመናዊ ሆስፒታል፤ የተመላላሽ ክሊኒኮችን፣ የፅኑ ሕክምና (ICU)፣ የቀዶ ጥገና ክፍሎችን እንዲሁም ለእናቶችና ሕጻናት ጤና፣ ለልብ ሕክምናና ለተላላፊ በሽታዎች መከላከያ የሚሆኑ ልዩ ልዩ ማዕከላትን ያካትታል። ተቋሙ የጤና አጠባበቅን እንደ ንግድ ሳይሆን እንደ ሰብዓዊና መንፈሳዊ አገልግሎት በመመልከት፣ለሁሉም የማህበረሰቡ አባላት በሙሉ ጥራት ያለው፣ ተደራሽና አቅምን ያገናዘበ የሕክምና አገልግሎት ያቀርባል።
3. የግንባታ ወጪ እና የገቢ ማሰባሰቢያ ጥሪ
በህንፃ ባለሙያዎች ጥናት መሠረት ለህንፃ ግንባታው አጠቃላይ ወጪ ብር 405,040,000 (አራት መቶ አምስትሚሊዮን አርባ ሺህ ብር) እንደሚሆን ተገምቷል።ይህ ወጪ በየጊዜው በሚታየው የዋጋ ንረት ምክንያት ሊጨምር እንደሚችል ይታሰባል፡፡
ይህንን ከፍተኛ ወጪ ለመሸፈንና ቀጣዩን ወሳኝ የግንባታምዕራፍ ለመጀመር ቤተ ክርስቲያኑ በአገር ውስጥና በውጭ አገር የሚኖሩ ምዕመናንን፣ የንግዱን ማህበረሰብና የልማት አጋሮችን ያሳተፈ የሀብት ማሰባሰቢያ ስልት ቀይሷል።
የደብሩ ሰበካ ጉባኤ እና የልማት ኮሚቴው ምዕመናን በሰጦታቸው ከእግዚአብሔር የሚያገኙትን በረከት በማሰብ፦ «ይህ ታላቅ የማህበራዊና የጤና ልማት ፕሮጀክት ፍጻሜ እንዲያገኝ የዓላማው ደጋፊዎች ሁሉ የእርዳታ እጃቸውን እንዲዘረጉና አሻራቸውን እንዲያኖሩ በሊቀ መላዕክት ቅዱስ ሚካኤል ስም እንማጸናለን» ሲል ጥሪውን ያስተላልፋል።
የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ-ግብር ዝርዝር፦
• ቀን፦ ነሐሴ 8፣ 9 እና 10 ቀን 2018 ዓ.ም
• ሰዓት፦ ከምሽቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ
የገቢ ማሰባሰቢያ የባንክ አማራጮች፦
• የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሂሳብቁጥር፦
1000000764087 እንዲሁም
አጭር ቁጥር 1277
• አባይ ባንክ ሂሳብ ቁጥር፦ 1227
• አዋሽ ባንክ ሂሳብ ቁጥር
013521784586601
• ስዊፍት ኮድ AWINETAA
• ወገን ፈንድ 👉 ሊንክ ኮመንት ላይ አለ
ለተጨማሪ መረጃ፦
• ስልክ ቁጥር፦
0945881188 እና 0945771188
• Email፦ Seyoumwgebrielgmail .com
ወስብሐት ለእግዚአብሔር አሜን።
1 day ago
የየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን የሚያሰራውን ቤተሰሊሆም አጠቃላይ ሆስፒታል ህንፃ ግንባታን አስመልክቶ የተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫ፡፡
ከሁሉ አሰቀድመን እግዚአብሔር አምላካችን ለ2018 ዓ.ም ጾመ ፍልሰታ ለማርያም ሁላችንንም በሰላም በጤና ስላደረሰን እናመሰግነዋለን፡፡የተከበራችሁ አበው መነኮሳት፣ ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን፣ ካህናት እና ዲያቆናት፣ የሰንበት ት/ቤት ወጣቶች፣ ምዕመናን እና ወጣቶች በሀገር ውስጥ እና በውጭ ሀገር የምትኖሩ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ተከታዮች እንዲሁም ይህን መልእክት ለመላው ዓለም ለማስተላለፍ የተገኛችሁ የሚድያ አካላት በሙሉ በእግዚአብሔር ስም የከበረ ሰላምታችንን ጥንታዊ እና ታሪካዊ ከሆነው ከየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን እናቀርባለን፡፡
“በኂሩተ ጻድቃን ትረትዕ ሀገር”
“በጻድቃን ልማት ከተማ ደስ ይላታል”
ምሳ 11፥10
እግዚአብሔር በንጉሱ ሰሎሞን ላይ አድሮ የተናገረውን መነሻ በማድረግ ልማት ለቤተከርስቲያን ፣ልማት ለሀገር፣ልማት ለማኅበረ ስብእ አስፈላጊ መሆኑን በማሰብ በአዲስ አበባ ሀገረ ስበከት በየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ለሚገነባው ቤተሰሊሆም ጠቅላላ ሆስፒታል የህንፃ ግንባታ የገቢ ማሰባሰቢያ የቀጥታ ስርጭት መርሃ ግብር የተዘጋጀ ጋዜጣዊ መግለጫ፡፡ የእግዚአበሔር ሰላም ከሁላችንም ጋር ይሁን፡፡ አሜን።
1. ታሪካዊ ዳራ እና የልማት መነሻ
ከአክሱም ዘመነ መንግሥት (በአባ ሰላማ ዘመን) የጀመረውና ከ1600 ዓመታት በላይ የዘለቀው የየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ታሪክ፤ የኢትዮጵያን ጥንታዊነትና የአዲስ አበባን ከተማ አመሰራረት የሚተርክ ህያው ቅርስ ነው።ይህ ታሪካዊ ደብር በአብርሃ ወአጽብሃ፣ በዳግማዊ አጼ ምኒልክና በንግሥት ጣይቱ፣ እንዲሁም በንግሥተ ነገሥታት ዘውዲቱ ዘመነ መንግሥት በርካታ የታሪክና የፈተና ምዕራፎችን አልፎ ዛሬ ላይ ደርሷል።
ደብሩ ከሃይማኖታዊ አገልግሎቱ ባሻገር፣ የአዲስ አበባ የመጀመሪያው የቀብር ቦታ በመሆን የሊቃውንቱና የካህናቱ እንዲሁም የታላቁ ሐኪም ወርቅነህ እሸቴን፣ የኢትዮጵያ ታላላቅ ጄነራሎችና ፊት አውራሪዎችን ዓጽም በክበር ማረፊያ ሆኗል፡፡ የጸሎትና ማህበራዊ አገልግሎት እንዲሁም ለአካባቢው አብያተ ክርስቲያናት መመስረት ባደረገው ከፍተኛ አስተዋጽኦ ይታወቃል። ዛሬ ይህ ታሪካዊ ደብር ጥንታዊ ታሪኩንና መንፈሳዊ ታላቅነቱን በዘመናዊ ማህበራዊ ልማት ለመድገም፣አካላዊ ፈውስን በሳይንሳዊ ሕክምና የመንፈሳዊ ፈውስን በፀሎትና በጠበል የሚያዋህድ ታላቅ የልማት ፕሮጀክት ይፋአድርጓል።
2. የሆስፒታሉ ይዘት፣ ራዕይና ሰብዓዊ ተልዕኮ
ቤተክርስቲያኑ ባለ 15 ወለል ማለትም (2 Basement+G+ 12ወለል) የሆነውን «ቤተሰሊሆም ጠቅላላ ሆስፒታል» ህንፃ ግንባታ የጀመረ ሲሆን፣ የመጀመሪያውን ምዕራፍ የመሰረት ቁፋሮና የአፈር ናዳ መከላከያ (ሾሪንግ) ሥራ በማጠናቀቅ ላይ ይገኛል።
ይህ በ1000 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ የሚያርፈውና ባለ 250 የህሙማን ሕክምና መስጫ አልጋ አቅም የሚኖረው ዘመናዊ ሆስፒታል፤ የተመላላሽ ክሊኒኮችን፣ የፅኑ ሕክምና (ICU)፣ የቀዶ ጥገና ክፍሎችን እንዲሁም ለእናቶችና ሕጻናት ጤና፣ ለልብ ሕክምናና ለተላላፊ በሽታዎች መከላከያ የሚሆኑ ልዩ ልዩ ማዕከላትን ያካትታል። ተቋሙ የጤና አጠባበቅን እንደ ንግድ ሳይሆን እንደ ሰብዓዊና መንፈሳዊ አገልግሎት በመመልከት፣ለሁሉም የማህበረሰቡ አባላት በሙሉ ጥራት ያለው፣ ተደራሽና አቅምን ያገናዘበ የሕክምና አገልግሎት ያቀርባል።
3. የግንባታ ወጪ እና የገቢ ማሰባሰቢያ ጥሪ
በህንፃ ባለሙያዎች ጥናት መሠረት ለህንፃ ግንባታው አጠቃላይ ወጪ ብር 405,040,000 (አራት መቶ አምስትሚሊዮን አርባ ሺህ ብር) እንደሚሆን ተገምቷል።ይህ ወጪ በየጊዜው በሚታየው የዋጋ ንረት ምክንያት ሊጨምር እንደሚችል ይታሰባል፡፡
ይህንን ከፍተኛ ወጪ ለመሸፈንና ቀጣዩን ወሳኝ የግንባታምዕራፍ ለመጀመር ቤተ ክርስቲያኑ በአገር ውስጥና በውጭ አገር የሚኖሩ ምዕመናንን፣ የንግዱን ማህበረሰብና የልማት አጋሮችን ያሳተፈ የሀብት ማሰባሰቢያ ስልት ቀይሷል።
የደብሩ ሰበካ ጉባኤ እና የልማት ኮሚቴው ምዕመናን በሰጦታቸው ከእግዚአብሔር የሚያገኙትን በረከት በማሰብ፦ «ይህ ታላቅ የማህበራዊና የጤና ልማት ፕሮጀክት ፍጻሜ እንዲያገኝ የዓላማው ደጋፊዎች ሁሉ የእርዳታ እጃቸውን እንዲዘረጉና አሻራቸውን እንዲያኖሩ በሊቀ መላዕክት ቅዱስ ሚካኤል ስም እንማጸናለን» ሲል ጥሪውን ያስተላልፋል።
የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ-ግብር ዝርዝር፦
• ቀን፦ ነሐሴ 8፣ 9 እና 10 ቀን 2018 ዓ.ም
• ሰዓት፦ ከምሽቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ
የገቢ ማሰባሰቢያ የባንክ አማራጮች፦
• የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሂሳብቁጥር፦
1000000764087 እንዲሁም
አጭር ቁጥር 1277
• አባይ ባንክ ሂሳብ ቁጥር፦ 1227
• አዋሽ ባንክ ሂሳብ ቁጥር
013521784586601
• ስዊፍት ኮድ AWINETAA
• ወገን ፈንድ 👉 https://www.wegenfund.com/...
ለተጨማሪ መረጃ፦
• ስልክ ቁጥር፦
0945881188 እና 0945771188
• Email፦ Seyoumwgebrielgmail .com
ወስብሐት ለእግዚአብሔር አሜን።
ከሁሉ አሰቀድመን እግዚአብሔር አምላካችን ለ2018 ዓ.ም ጾመ ፍልሰታ ለማርያም ሁላችንንም በሰላም በጤና ስላደረሰን እናመሰግነዋለን፡፡የተከበራችሁ አበው መነኮሳት፣ ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን፣ ካህናት እና ዲያቆናት፣ የሰንበት ት/ቤት ወጣቶች፣ ምዕመናን እና ወጣቶች በሀገር ውስጥ እና በውጭ ሀገር የምትኖሩ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ተከታዮች እንዲሁም ይህን መልእክት ለመላው ዓለም ለማስተላለፍ የተገኛችሁ የሚድያ አካላት በሙሉ በእግዚአብሔር ስም የከበረ ሰላምታችንን ጥንታዊ እና ታሪካዊ ከሆነው ከየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን እናቀርባለን፡፡
“በኂሩተ ጻድቃን ትረትዕ ሀገር”
“በጻድቃን ልማት ከተማ ደስ ይላታል”
ምሳ 11፥10
እግዚአብሔር በንጉሱ ሰሎሞን ላይ አድሮ የተናገረውን መነሻ በማድረግ ልማት ለቤተከርስቲያን ፣ልማት ለሀገር፣ልማት ለማኅበረ ስብእ አስፈላጊ መሆኑን በማሰብ በአዲስ አበባ ሀገረ ስበከት በየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ለሚገነባው ቤተሰሊሆም ጠቅላላ ሆስፒታል የህንፃ ግንባታ የገቢ ማሰባሰቢያ የቀጥታ ስርጭት መርሃ ግብር የተዘጋጀ ጋዜጣዊ መግለጫ፡፡ የእግዚአበሔር ሰላም ከሁላችንም ጋር ይሁን፡፡ አሜን።
1. ታሪካዊ ዳራ እና የልማት መነሻ
ከአክሱም ዘመነ መንግሥት (በአባ ሰላማ ዘመን) የጀመረውና ከ1600 ዓመታት በላይ የዘለቀው የየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ታሪክ፤ የኢትዮጵያን ጥንታዊነትና የአዲስ አበባን ከተማ አመሰራረት የሚተርክ ህያው ቅርስ ነው።ይህ ታሪካዊ ደብር በአብርሃ ወአጽብሃ፣ በዳግማዊ አጼ ምኒልክና በንግሥት ጣይቱ፣ እንዲሁም በንግሥተ ነገሥታት ዘውዲቱ ዘመነ መንግሥት በርካታ የታሪክና የፈተና ምዕራፎችን አልፎ ዛሬ ላይ ደርሷል።
ደብሩ ከሃይማኖታዊ አገልግሎቱ ባሻገር፣ የአዲስ አበባ የመጀመሪያው የቀብር ቦታ በመሆን የሊቃውንቱና የካህናቱ እንዲሁም የታላቁ ሐኪም ወርቅነህ እሸቴን፣ የኢትዮጵያ ታላላቅ ጄነራሎችና ፊት አውራሪዎችን ዓጽም በክበር ማረፊያ ሆኗል፡፡ የጸሎትና ማህበራዊ አገልግሎት እንዲሁም ለአካባቢው አብያተ ክርስቲያናት መመስረት ባደረገው ከፍተኛ አስተዋጽኦ ይታወቃል። ዛሬ ይህ ታሪካዊ ደብር ጥንታዊ ታሪኩንና መንፈሳዊ ታላቅነቱን በዘመናዊ ማህበራዊ ልማት ለመድገም፣አካላዊ ፈውስን በሳይንሳዊ ሕክምና የመንፈሳዊ ፈውስን በፀሎትና በጠበል የሚያዋህድ ታላቅ የልማት ፕሮጀክት ይፋአድርጓል።
2. የሆስፒታሉ ይዘት፣ ራዕይና ሰብዓዊ ተልዕኮ
ቤተክርስቲያኑ ባለ 15 ወለል ማለትም (2 Basement+G+ 12ወለል) የሆነውን «ቤተሰሊሆም ጠቅላላ ሆስፒታል» ህንፃ ግንባታ የጀመረ ሲሆን፣ የመጀመሪያውን ምዕራፍ የመሰረት ቁፋሮና የአፈር ናዳ መከላከያ (ሾሪንግ) ሥራ በማጠናቀቅ ላይ ይገኛል።
ይህ በ1000 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ የሚያርፈውና ባለ 250 የህሙማን ሕክምና መስጫ አልጋ አቅም የሚኖረው ዘመናዊ ሆስፒታል፤ የተመላላሽ ክሊኒኮችን፣ የፅኑ ሕክምና (ICU)፣ የቀዶ ጥገና ክፍሎችን እንዲሁም ለእናቶችና ሕጻናት ጤና፣ ለልብ ሕክምናና ለተላላፊ በሽታዎች መከላከያ የሚሆኑ ልዩ ልዩ ማዕከላትን ያካትታል። ተቋሙ የጤና አጠባበቅን እንደ ንግድ ሳይሆን እንደ ሰብዓዊና መንፈሳዊ አገልግሎት በመመልከት፣ለሁሉም የማህበረሰቡ አባላት በሙሉ ጥራት ያለው፣ ተደራሽና አቅምን ያገናዘበ የሕክምና አገልግሎት ያቀርባል።
3. የግንባታ ወጪ እና የገቢ ማሰባሰቢያ ጥሪ
በህንፃ ባለሙያዎች ጥናት መሠረት ለህንፃ ግንባታው አጠቃላይ ወጪ ብር 405,040,000 (አራት መቶ አምስትሚሊዮን አርባ ሺህ ብር) እንደሚሆን ተገምቷል።ይህ ወጪ በየጊዜው በሚታየው የዋጋ ንረት ምክንያት ሊጨምር እንደሚችል ይታሰባል፡፡
ይህንን ከፍተኛ ወጪ ለመሸፈንና ቀጣዩን ወሳኝ የግንባታምዕራፍ ለመጀመር ቤተ ክርስቲያኑ በአገር ውስጥና በውጭ አገር የሚኖሩ ምዕመናንን፣ የንግዱን ማህበረሰብና የልማት አጋሮችን ያሳተፈ የሀብት ማሰባሰቢያ ስልት ቀይሷል።
የደብሩ ሰበካ ጉባኤ እና የልማት ኮሚቴው ምዕመናን በሰጦታቸው ከእግዚአብሔር የሚያገኙትን በረከት በማሰብ፦ «ይህ ታላቅ የማህበራዊና የጤና ልማት ፕሮጀክት ፍጻሜ እንዲያገኝ የዓላማው ደጋፊዎች ሁሉ የእርዳታ እጃቸውን እንዲዘረጉና አሻራቸውን እንዲያኖሩ በሊቀ መላዕክት ቅዱስ ሚካኤል ስም እንማጸናለን» ሲል ጥሪውን ያስተላልፋል።
የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ-ግብር ዝርዝር፦
• ቀን፦ ነሐሴ 8፣ 9 እና 10 ቀን 2018 ዓ.ም
• ሰዓት፦ ከምሽቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ
የገቢ ማሰባሰቢያ የባንክ አማራጮች፦
• የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሂሳብቁጥር፦
1000000764087 እንዲሁም
አጭር ቁጥር 1277
• አባይ ባንክ ሂሳብ ቁጥር፦ 1227
• አዋሽ ባንክ ሂሳብ ቁጥር
013521784586601
• ስዊፍት ኮድ AWINETAA
• ወገን ፈንድ 👉 https://www.wegenfund.com/...
ለተጨማሪ መረጃ፦
• ስልክ ቁጥር፦
0945881188 እና 0945771188
• Email፦ Seyoumwgebrielgmail .com
ወስብሐት ለእግዚአብሔር አሜን።
2 days ago
በአሜሪካ የሚኖር ኢትዮጵያዊ የአማዞን ሶፍትዌር መሐንዲስ በሌክ ታሆ በውሃ አደጋ ሕይወቱ አለፈ
#ethiopia | በአሜሪካ የቴክኖሎጂ ዘርፍ የሚሠራው የ32 ዓመቱ ኢትዮጵያዊ የአማዞን (Amazon) ሶፍትዌር መሐንዲስ ያዴሳ እሚሩ አጋ (Yadessa Emiru Aga) በካሊፎርኒያና ኔቫዳ ድንበር በሚገኘው ታዋቂው ሌክ ታሆ (Lake Tahoe) በውሃ አደጋ ሕይወቱ ማለፉን የአሜሪካ የዜና አውታሮች ዘግበዋል።
በሪፖርቶቹ መሠረት፣ አደጋው እ.ኤ.አ. ጁላይ 27 ቀን 2026 በሌክ ታሆ ምስራቃዊ ዳርቻ በሚገኘው ሳንድ ሃርበር (Sand Harbor) ተከስቷል።
ያዴሳ ወደ ሀይቁ ውስጥ ከገባ በኋላ ድንገት ምላሽ ሳይሰጥ ቀርቶ በውሃ ውስጥ ጠልቆ መታየቱ ተገልጿል።
በአካባቢው የነበሩ ሰዎች በፍጥነት ወደ ዳርቻ ቢያወጡትም፣ የፖሊስና የሕክምና ቡድኖች ያደረጉት የሕይወት ማዳን ጥረት ሳይሳካ ቀርቷል።
የዋሾ ካውንቲ ሸሪፍ መሥሪያ ቤት ክስተቱን እንደ "በአጋጣሚ የተከሰተ የመስጠም አደጋ" እየመረመረው ሲሆን፣ የሞት ትክክለኛ መንስኤ በሕክምና ምርመራ ውጤት እንደሚገለጽ ተነግሯል።
ከአደጋው በኋላ ቤተሰቦቹና ወዳጆቹ የመጨረሻ ሰዓቶቹ ምን እንደነበሩ ለማወቅ ጥረት እያደረጉ ነው።
በተለይም በአደጋው ወቅት በሳንድ ሃርበር የነበሩ ሰዎች ያነሱትን ፎቶ፣ ቪዲዮ ወይም የዓይን እማኝነት መረጃ እንዲያጋሩ ጥሪ አቅርበዋል።
በተመሳሳይ ወደ ኢትዮጵያ የአስከሬን መጓጓዣና የቀብር ወጪ ለመሸፈን የGoFundMe የድጋፍ ዘመቻ መጀመሩም ተዘግቧል።
የያዴሳ የLinkedIn መረጃ እንደሚያሳየው፣ ከ2022 ጀምሮ በአማዞን የሶፍትዌር ልማት መሐንዲስ (Software Development Engineer) በመሆን በአውስቲን፣ ቴክሳስ ይሠራ ነበር። ከዚያ በፊትም በአዲስ አበባ በሶፍትዌር ልማት ዘርፍ ሰርቶ እንደነበር ተገልጿል።
ባለሙያዎች ሌክ ታሆ በግልጽ ውሃና በውብ ተፈጥሮው ቢታወቅም፣ የውሃው ከፍተኛ ቀዝቃዛነት በድንገት የሰውነት ምላሽን በመቀየር ለመስጠም አደጋ እንደሚያጋልጥ ያስጠነቅቃሉ።
በዚህ ሀይቅ በየዓመቱ በአማካይ 6 እስከ 7 የመስጠም አደጋዎች እንደሚመዘገቡም ተጠቁሟል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ethiopia | በአሜሪካ የቴክኖሎጂ ዘርፍ የሚሠራው የ32 ዓመቱ ኢትዮጵያዊ የአማዞን (Amazon) ሶፍትዌር መሐንዲስ ያዴሳ እሚሩ አጋ (Yadessa Emiru Aga) በካሊፎርኒያና ኔቫዳ ድንበር በሚገኘው ታዋቂው ሌክ ታሆ (Lake Tahoe) በውሃ አደጋ ሕይወቱ ማለፉን የአሜሪካ የዜና አውታሮች ዘግበዋል።
በሪፖርቶቹ መሠረት፣ አደጋው እ.ኤ.አ. ጁላይ 27 ቀን 2026 በሌክ ታሆ ምስራቃዊ ዳርቻ በሚገኘው ሳንድ ሃርበር (Sand Harbor) ተከስቷል።
ያዴሳ ወደ ሀይቁ ውስጥ ከገባ በኋላ ድንገት ምላሽ ሳይሰጥ ቀርቶ በውሃ ውስጥ ጠልቆ መታየቱ ተገልጿል።
በአካባቢው የነበሩ ሰዎች በፍጥነት ወደ ዳርቻ ቢያወጡትም፣ የፖሊስና የሕክምና ቡድኖች ያደረጉት የሕይወት ማዳን ጥረት ሳይሳካ ቀርቷል።
የዋሾ ካውንቲ ሸሪፍ መሥሪያ ቤት ክስተቱን እንደ "በአጋጣሚ የተከሰተ የመስጠም አደጋ" እየመረመረው ሲሆን፣ የሞት ትክክለኛ መንስኤ በሕክምና ምርመራ ውጤት እንደሚገለጽ ተነግሯል።
ከአደጋው በኋላ ቤተሰቦቹና ወዳጆቹ የመጨረሻ ሰዓቶቹ ምን እንደነበሩ ለማወቅ ጥረት እያደረጉ ነው።
በተለይም በአደጋው ወቅት በሳንድ ሃርበር የነበሩ ሰዎች ያነሱትን ፎቶ፣ ቪዲዮ ወይም የዓይን እማኝነት መረጃ እንዲያጋሩ ጥሪ አቅርበዋል።
በተመሳሳይ ወደ ኢትዮጵያ የአስከሬን መጓጓዣና የቀብር ወጪ ለመሸፈን የGoFundMe የድጋፍ ዘመቻ መጀመሩም ተዘግቧል።
የያዴሳ የLinkedIn መረጃ እንደሚያሳየው፣ ከ2022 ጀምሮ በአማዞን የሶፍትዌር ልማት መሐንዲስ (Software Development Engineer) በመሆን በአውስቲን፣ ቴክሳስ ይሠራ ነበር። ከዚያ በፊትም በአዲስ አበባ በሶፍትዌር ልማት ዘርፍ ሰርቶ እንደነበር ተገልጿል።
ባለሙያዎች ሌክ ታሆ በግልጽ ውሃና በውብ ተፈጥሮው ቢታወቅም፣ የውሃው ከፍተኛ ቀዝቃዛነት በድንገት የሰውነት ምላሽን በመቀየር ለመስጠም አደጋ እንደሚያጋልጥ ያስጠነቅቃሉ።
በዚህ ሀይቅ በየዓመቱ በአማካይ 6 እስከ 7 የመስጠም አደጋዎች እንደሚመዘገቡም ተጠቁሟል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
3 days ago
የታላቁ ዓሊም ሸይኽ አህመድ ኡስማን ሥርዓተ ቀብር በአዳማ ተፈጸመ
#ethiopia | በኢትዮጵያ የእስልምና ትምህርት እና የተውሒድ ጥሪ አስተምህሮ ላይ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያበረከቱት ታላቁ ዓሊም ሸይኽ አህመድ ኡስማን የቀብር ሥነ ሥርዓት በአዳማ ከተማ የሙስሊሞች መካነ መቃብር ተፈጸመ።
ለረጅም ዓመታት የእስልምናን ዕውቀት በማስተማርና በርካታ ዓሊሞችን በማፍራት ለአገሪቱ የእስልምና ትምህርት ዕድገት ትልቅ ሚና የተጫወቱት የሸይኽ አህመድ ኡስማን ህልፈት በሙስሊሙ ማህበረሰብ ዘንድ ከፍተኛ ሐዘንን ፈጥሯል።
እንደ ሃሩን ሚዲያ ዘገባ በአዳማ ከተማ በተፈጸመው በዚህ ሥርዓተ ቀብር ላይ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋን ጨምሮ በርካታ ዓሊሞች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶችና ምዕመናን በመገኘት የመጨረሻ ሽኝት አድርገውላቸዋል።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia | በኢትዮጵያ የእስልምና ትምህርት እና የተውሒድ ጥሪ አስተምህሮ ላይ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያበረከቱት ታላቁ ዓሊም ሸይኽ አህመድ ኡስማን የቀብር ሥነ ሥርዓት በአዳማ ከተማ የሙስሊሞች መካነ መቃብር ተፈጸመ።
ለረጅም ዓመታት የእስልምናን ዕውቀት በማስተማርና በርካታ ዓሊሞችን በማፍራት ለአገሪቱ የእስልምና ትምህርት ዕድገት ትልቅ ሚና የተጫወቱት የሸይኽ አህመድ ኡስማን ህልፈት በሙስሊሙ ማህበረሰብ ዘንድ ከፍተኛ ሐዘንን ፈጥሯል።
እንደ ሃሩን ሚዲያ ዘገባ በአዳማ ከተማ በተፈጸመው በዚህ ሥርዓተ ቀብር ላይ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋን ጨምሮ በርካታ ዓሊሞች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶችና ምዕመናን በመገኘት የመጨረሻ ሽኝት አድርገውላቸዋል።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
Sponsored by
Surafel
3 days ago
(ዘ-ሐበሻ ሕይወት) ሞት የሰው ልጅ የጋራ እጣ ፈንታ ቢሆንም፣ የህይወት አጋርን እና የልብ ወዳጅን ማጣት የሚያሳድረው ሀዘን እጅግ ጥልቅ እና ከባድ ነው። በኢትዮጵያ የሙዚቃ መድረክ ላይ ለረጅም ዓመታት በጣፋጭ ድምጿ እና በማይጠገቡ ስራዎቿ የብዙዎችን ልብ ስታስደስት የኖረችው ተወዳጇ ድምፃዊት ገነት ማስረሻ፣ የህይወት አጋሯን እና የልጆቿን አባት አቶ አዱኛ ይስማቸውን በሞት ተነጥቃለች።
አቶ አዱኛ ይስማቸው የልጅነት አየራቸውን በተነፈሱባት እና በተወለዱባት ታሪካዊቷ የጎንደር ምድር፣ ልዩ ስሟ እንፍራዝ በተባለችው ውብ ከተማ በ1948 ዓ.ም ነበር ወደዚህ ዓለም የመጡት። በምድራዊ የህይወት ጉዟቸውም በውጣ ውረድ ውስጥ አልፈው 70 የተከበሩ ዓመታትን አስቆጥረዋል።
ድምፃዊት ገነት እና አቶ አዱኛ በፍቅር እና በመከባበር የታነፀ ፅኑ ትዳርን መስርተው፣ የትዳራቸው የፍቅር ማሳያ የሆኑ ሁለት ወንድ እና ሁለት ሴት ልጆችን አፍርተዋል። አቶ አዱኛ ለድምፃዊቷ የትዳር አጋር ብቻ ሳይሆኑ፣ በህይወት ጉዟዋ ሁሉ ከጎኗ የቆሙ ፅኑ ደጋፊዋ፣ የደስታዋ ተካፋይ እና የልብ ወዳጇ ነበሩ።
ገነት ሆይ! የሰው ልጅ ውጫዊ አካሉ ቢያልፍም፣ አብራችሁ ያሳለፋችሁት መልካም ጊዜ፣ የተካፈላችሁት ጥልቅ ፍቅር፣ እና ያፈራችኋቸው አራት ውድ ልጆች ሁሌም ከጎንሽ ሆነው የህያውነቱ ማረጋገጫ ይሆናሉና በርቺ... ፅኚ! ሀዘንሽን እንጋራለን፤ ፈጣሪ ልብሽን ያፅናው።
የዚህ የተከበሩ የቤተሰብ አባት እና ውድ የትዳር አጋር የቀብር ስነስርዓት፣ ሐምሌ 29 ቀን 2018 ዓ.ም በቦሌ አራብሳ ደብረ ገነት ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን ከቀኑ 6፡00 ሰዓት ላይ ወዳጅ ዘመዶቻቸው፣ የጥበብ ቤተሰቦች እና አድናቂዎቻቸው በተገኙበት የሚፈፀም ይሆናል።
ነፍሳቸውን ፈጣሪ በገነት ያኑርልን!
አቶ አዱኛ ይስማቸው የልጅነት አየራቸውን በተነፈሱባት እና በተወለዱባት ታሪካዊቷ የጎንደር ምድር፣ ልዩ ስሟ እንፍራዝ በተባለችው ውብ ከተማ በ1948 ዓ.ም ነበር ወደዚህ ዓለም የመጡት። በምድራዊ የህይወት ጉዟቸውም በውጣ ውረድ ውስጥ አልፈው 70 የተከበሩ ዓመታትን አስቆጥረዋል።
ድምፃዊት ገነት እና አቶ አዱኛ በፍቅር እና በመከባበር የታነፀ ፅኑ ትዳርን መስርተው፣ የትዳራቸው የፍቅር ማሳያ የሆኑ ሁለት ወንድ እና ሁለት ሴት ልጆችን አፍርተዋል። አቶ አዱኛ ለድምፃዊቷ የትዳር አጋር ብቻ ሳይሆኑ፣ በህይወት ጉዟዋ ሁሉ ከጎኗ የቆሙ ፅኑ ደጋፊዋ፣ የደስታዋ ተካፋይ እና የልብ ወዳጇ ነበሩ።
ገነት ሆይ! የሰው ልጅ ውጫዊ አካሉ ቢያልፍም፣ አብራችሁ ያሳለፋችሁት መልካም ጊዜ፣ የተካፈላችሁት ጥልቅ ፍቅር፣ እና ያፈራችኋቸው አራት ውድ ልጆች ሁሌም ከጎንሽ ሆነው የህያውነቱ ማረጋገጫ ይሆናሉና በርቺ... ፅኚ! ሀዘንሽን እንጋራለን፤ ፈጣሪ ልብሽን ያፅናው።
የዚህ የተከበሩ የቤተሰብ አባት እና ውድ የትዳር አጋር የቀብር ስነስርዓት፣ ሐምሌ 29 ቀን 2018 ዓ.ም በቦሌ አራብሳ ደብረ ገነት ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን ከቀኑ 6፡00 ሰዓት ላይ ወዳጅ ዘመዶቻቸው፣ የጥበብ ቤተሰቦች እና አድናቂዎቻቸው በተገኙበት የሚፈፀም ይሆናል።
ነፍሳቸውን ፈጣሪ በገነት ያኑርልን!
4 days ago
ቀብር
#ethiopia | የብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር ዋና ሥራ አስኪያጅነትና በተለያዩ መስሪያ ቤቶች ከ40 ዓመታት በላይ በኃላፊነት ሲሠሩ የነበሩት ወይዘሮ መዓዛ ቅጣው አረፉ።
ወይዘሮ መዓዛ ቅጣው በ83 ዓመታቸው ያረፉት ሐምሌ 27 ቀን 2018 ዓ.ም. በአጋጠማቸው ድንገተኛ ሕመም ነው።
ወይዘሮ መዓዛ ቅጣው ሴቶች ከዩኒቨርሲቲ ለመመረቅና በከፍተኛ ኃላፊነት ተመድበው ለመሥራት ብርቅ በነበረበት ጊዜ በውጤት ያለፉ፣ በፋና ወጊነት በሚቆጠር አርአያነት፣ በከፍተኛ ተሳትፎ ሀገራቸውን ሲያገለግሉ ቆይተዋል።
በ1950ዎቹ መጨረሻ ከቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ በኢኮኖሚክስ የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን፣ ከዋሺንግተን ዲሲ አሜሪካን ዩኒቨርሲቲ ሁለተኛ ዲግሪያቸውን በማግኘት ለወጣት ሴቶች ምሳሌ ለመሆን የበቁ ነበሩ።
ወይዘሮ መዓዛ ቅጣው ከ40 ዓመታት በላይ በኃላፊነትና በሥራ መሪነት ባገለገሉባቸው የግልና የመንግሥት መስሪያ ቤቶች አዳዲስ የሥራ ዘዴዎችን በመቀየስና የተቀናጀ አሠራር በማስለመድ ስማቸው በመልካም ሲጠራ ቆይቷል።
በተለይም ለ19 ዓመታት በዋና ሥራ አስኪያጅነት የመሩትን የብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር ትርፋማ ለማድረግ፣ አሠራሩን ለማዘመንና ጠንካራ ተቋም እንዲሆን ያበረከቱት አስተዋጽኦ በጊዜው በነበሩትና ሰነድ በሚመረምሩት ዘንድ የታወቀ ነው።
እንደ ፈጣን ሎተሪ ዓይነቶቹ ከጊዜው ጋር የተጣጣሙ አሠራሮች በብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር እንዲለመዱና የተጠናከሩ እንዲሆኑ ያደረጉት ወይዘሮ መዓዛ ቅጣው ናቸው።
በኢትዮጵያ መድን ድርጅት፣ በኅብረት ኢንሹራንስ፣ በናይል ኢንሹራንስ፣ በብርሃን ኢንሹራንስ በመመሪያ ሥራ አስኪያጅነት እየተመደቡ ተቋሞቹ እንዲጠናከሩ ሙሉ ልምዳቸውንና ችሎታቸውን ማስተላለፋቸውን አብረዋቸው የሠሩት እየመሰከሩላቸው ነው።
ወይዘሮ መዓዛ ቅጣው ትኩረትና ጥንቃቄ ከሚጠይቀው የሥራ መደባቸው ጋር ደርበው እንደ ቤተሰብ መመሪያ ማኅበር ከአንዴም ሁለቴ፣ እንደ ቀይ መስቀል ማኅበር፣ እንደ ኢየሩሳሌም የሕፃናት ማሳደጊያ ድርጅትና በመሣሰሉት ተቋማት ለረጅም ዓመታት በቦርድ ሊቀ መንበርነትና አባልነት፣ በሥራ አስፈጻሚነትም ጭምር ሲሠሩ ቆይተዋል።
ዘለግ ላለውና ውጤታማ ለሆነ ሥራቸው የተለያዩ ሽልማቶችን አግኝተዋል።
እስከ ሕልፈታቸው ድረስ ከሥራ ሳይለዩ በጥናትና በምርምር ሥር ቆይተዋል።
የሁለት ልጆች የሆኑት ወይዘሮ መዓዛ ቅጣው የቀብር ሥነ ሥርዓት ኮተቤ በሚገኘው በመካነ ቅዱሳን ሐና ወኢያቄም ቤተ ክርስቲያን ሐሙስ ሐምሌ 30 ቀን 2018 ዓ.ም. ከቀኑ በ6:00 ሰዓት እንደሚፈጸም ቤተሰቦቻቸው ነግረውናል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ethiopia | የብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር ዋና ሥራ አስኪያጅነትና በተለያዩ መስሪያ ቤቶች ከ40 ዓመታት በላይ በኃላፊነት ሲሠሩ የነበሩት ወይዘሮ መዓዛ ቅጣው አረፉ።
ወይዘሮ መዓዛ ቅጣው በ83 ዓመታቸው ያረፉት ሐምሌ 27 ቀን 2018 ዓ.ም. በአጋጠማቸው ድንገተኛ ሕመም ነው።
ወይዘሮ መዓዛ ቅጣው ሴቶች ከዩኒቨርሲቲ ለመመረቅና በከፍተኛ ኃላፊነት ተመድበው ለመሥራት ብርቅ በነበረበት ጊዜ በውጤት ያለፉ፣ በፋና ወጊነት በሚቆጠር አርአያነት፣ በከፍተኛ ተሳትፎ ሀገራቸውን ሲያገለግሉ ቆይተዋል።
በ1950ዎቹ መጨረሻ ከቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ በኢኮኖሚክስ የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን፣ ከዋሺንግተን ዲሲ አሜሪካን ዩኒቨርሲቲ ሁለተኛ ዲግሪያቸውን በማግኘት ለወጣት ሴቶች ምሳሌ ለመሆን የበቁ ነበሩ።
ወይዘሮ መዓዛ ቅጣው ከ40 ዓመታት በላይ በኃላፊነትና በሥራ መሪነት ባገለገሉባቸው የግልና የመንግሥት መስሪያ ቤቶች አዳዲስ የሥራ ዘዴዎችን በመቀየስና የተቀናጀ አሠራር በማስለመድ ስማቸው በመልካም ሲጠራ ቆይቷል።
በተለይም ለ19 ዓመታት በዋና ሥራ አስኪያጅነት የመሩትን የብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር ትርፋማ ለማድረግ፣ አሠራሩን ለማዘመንና ጠንካራ ተቋም እንዲሆን ያበረከቱት አስተዋጽኦ በጊዜው በነበሩትና ሰነድ በሚመረምሩት ዘንድ የታወቀ ነው።
እንደ ፈጣን ሎተሪ ዓይነቶቹ ከጊዜው ጋር የተጣጣሙ አሠራሮች በብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር እንዲለመዱና የተጠናከሩ እንዲሆኑ ያደረጉት ወይዘሮ መዓዛ ቅጣው ናቸው።
በኢትዮጵያ መድን ድርጅት፣ በኅብረት ኢንሹራንስ፣ በናይል ኢንሹራንስ፣ በብርሃን ኢንሹራንስ በመመሪያ ሥራ አስኪያጅነት እየተመደቡ ተቋሞቹ እንዲጠናከሩ ሙሉ ልምዳቸውንና ችሎታቸውን ማስተላለፋቸውን አብረዋቸው የሠሩት እየመሰከሩላቸው ነው።
ወይዘሮ መዓዛ ቅጣው ትኩረትና ጥንቃቄ ከሚጠይቀው የሥራ መደባቸው ጋር ደርበው እንደ ቤተሰብ መመሪያ ማኅበር ከአንዴም ሁለቴ፣ እንደ ቀይ መስቀል ማኅበር፣ እንደ ኢየሩሳሌም የሕፃናት ማሳደጊያ ድርጅትና በመሣሰሉት ተቋማት ለረጅም ዓመታት በቦርድ ሊቀ መንበርነትና አባልነት፣ በሥራ አስፈጻሚነትም ጭምር ሲሠሩ ቆይተዋል።
ዘለግ ላለውና ውጤታማ ለሆነ ሥራቸው የተለያዩ ሽልማቶችን አግኝተዋል።
እስከ ሕልፈታቸው ድረስ ከሥራ ሳይለዩ በጥናትና በምርምር ሥር ቆይተዋል።
የሁለት ልጆች የሆኑት ወይዘሮ መዓዛ ቅጣው የቀብር ሥነ ሥርዓት ኮተቤ በሚገኘው በመካነ ቅዱሳን ሐና ወኢያቄም ቤተ ክርስቲያን ሐሙስ ሐምሌ 30 ቀን 2018 ዓ.ም. ከቀኑ በ6:00 ሰዓት እንደሚፈጸም ቤተሰቦቻቸው ነግረውናል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
4 days ago
የ112 ፍልስጤማውያን የቀብር ስነ ስርዓት በዛሬው እለት አንድ ላይ ተፈጸመ
#ethiopia | በ2023 በእስራኤል ወታደራዊ ጥቃት ህይወታቸውን ያጡ በወቅቱ አስከሬናቸው ያልተመለሰ 112 ዜጎች ስርአተ ቀብራቸው ዛሬ ተፈፅሟል።
112 የፍልስጤማዊያን አስከሬኖች በቅርቡ በተደረገው ስምምነት መሰረት እስራኤል የመለሰች ሲሆን አብዛኞቹ አስከሬኖች ማንነታቸው በውል አይታወቅም ተብሏል።
አስክሬኖቹ ማንነታቸው ለማወቅ ባለመቻሉ እና ሙሉ በሙሉ መለየት ሳይቻል የቀሩ በመሆናቸው በጋዛ በይፋ በጋራ እንዲያርፉ ተደርጓል ሲል አልጀዚራ ፅፏል።
ከዚህ በተጨማሪም አስከሬኖቹ በእስራኤል ጦር ተይዘው ከቆዩ በኋላ የተመለሱ ቢሆንም የበርካቶቹ ማንነት ሳይለይ በመቅረቱ በቁጥር እና በመለያ ምልክቶች ብቻ ተመዝግበው እንዲያርፉ ተደርጓል ብሏል።
በሺዎች የሚቆጠሩ የጋዛ ነዋሪዎች እና የሟች ቤተሰቦች በቀብር ስነ ስርዓቱ ላይ ተገኝተዋል።
የሰብአዊ መብት ተሟጋቾችም የሟቾችን አስከሬን ይዞ ማቆየት ህገ ወጥ መሆኑን በመግለጽ ድርጊቱን ኮንነውታል።
የጋዛ የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር እንዳስታወቀው አሁንም በሺዎች የሚቆጠሩ የፍልስጤማውያን አስከሬን በፍርስራሾች ስር እንደሚገኝ ገልጿል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #gaza #massfuneral #sabraattack
#ethiopia | በ2023 በእስራኤል ወታደራዊ ጥቃት ህይወታቸውን ያጡ በወቅቱ አስከሬናቸው ያልተመለሰ 112 ዜጎች ስርአተ ቀብራቸው ዛሬ ተፈፅሟል።
112 የፍልስጤማዊያን አስከሬኖች በቅርቡ በተደረገው ስምምነት መሰረት እስራኤል የመለሰች ሲሆን አብዛኞቹ አስከሬኖች ማንነታቸው በውል አይታወቅም ተብሏል።
አስክሬኖቹ ማንነታቸው ለማወቅ ባለመቻሉ እና ሙሉ በሙሉ መለየት ሳይቻል የቀሩ በመሆናቸው በጋዛ በይፋ በጋራ እንዲያርፉ ተደርጓል ሲል አልጀዚራ ፅፏል።
ከዚህ በተጨማሪም አስከሬኖቹ በእስራኤል ጦር ተይዘው ከቆዩ በኋላ የተመለሱ ቢሆንም የበርካቶቹ ማንነት ሳይለይ በመቅረቱ በቁጥር እና በመለያ ምልክቶች ብቻ ተመዝግበው እንዲያርፉ ተደርጓል ብሏል።
በሺዎች የሚቆጠሩ የጋዛ ነዋሪዎች እና የሟች ቤተሰቦች በቀብር ስነ ስርዓቱ ላይ ተገኝተዋል።
የሰብአዊ መብት ተሟጋቾችም የሟቾችን አስከሬን ይዞ ማቆየት ህገ ወጥ መሆኑን በመግለጽ ድርጊቱን ኮንነውታል።
የጋዛ የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር እንዳስታወቀው አሁንም በሺዎች የሚቆጠሩ የፍልስጤማውያን አስከሬን በፍርስራሾች ስር እንደሚገኝ ገልጿል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #gaza #massfuneral #sabraattack
5 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) ባለፈው ሳምንት በሌክ ታሆ ውስጥ ሰጥሞ ህይወቱ ያለፈው ኢትዮጵያዊው የአማዞን ሶፍትዌር መሃንዲስ ጓደኞች፣ በህይወቱ የመጨረሻ ደቂቃዎች ውስጥ በትክክል ምን እንደተፈጠረ ለማወቅ የአይን እማኞች መረጃ በመስጠት እንዲተባበሯቸው ጥሪ አቀረቡ።
የ32 ዓመቱ የኦስቲን ቴክሳስ ነዋሪ የሆነው ትውልደ ኢትዮጵያዊው ያደሳ እምሩ አጋ፣ ጁላይ 27 ቀን በኔቫዳ የባህር ዳርቻ በሚገኘው ሳንድ ሀርበር አቅራቢያ ውሃ ውስጥ እያለ ራሱን ስቶ ነበር። በአካባቢው የነበሩ ሰዎች ወደ ዳርቻው ያወጡት ሲሆን፣ ፖሊሶች እና የህክምና ባለሙያዎች ህይወቱን ለመታደግ ያደረጉት ጥረት ሳይሳካ ቀርቷል።
የዋሾ ካውንቲ ፖሊስ ሞቱን እንደ ድንገተኛ የውሃ ውስጥ የመስመጥ አደጋ እየመረመረው ይገኛል። ሆኖም የካውንቲው የህክምና መርማሪ የመጨረሻውን የሞት ምክንያት እስካሁን ይፋ ስላላደረገ፣ የያደሳ ጓደኞች እና ዘመዶች በውሃው ውስጥ በትክክል ምን እንደተፈጠረ ግልጽ የሆነ መረጃ ለማግኘት እየጣሩ ነው።
በሬዲት ላይ ራሱን የሟች የቅርብ ጓደኛ መሆኑን የገለጸ ግለሰብ፣ በዚያ ምሽት ሳንድ ሀርበር የነበረ ማንኛውም ሰው ፎቶግራፎችን፣ ቪዲዮዎችን ወይም በአካል የተመለከተውን መረጃ እንዲያካፍል ጠይቋል።
እንደ ጸሃፊው ገለጻ ያደሳ ጀምበር ልትጠልቅ ስትል ከሌሎች ጋር እየዋኘ እንደነበር እና ከዚያም ከውሃው ውስጥ የድረሱልኝ ጩኸት እንደተሰማ የአይን እማኞች ተናግረዋል። ሁለት ጓደኞቹ እሱን ለማዳን ሲሞክሩ እንደተቸገሩ እና በፓድል ቦርድ ላይ የነበሩ ሰዎች ሶስቱንም ዋናተኞች ወደ ዳርቻው ለማውጣት እንደረዱ ተገልጿል።
በሌላ በኩል ደግሞ የያደሳ የሊንክድኢን ፕሮፋይል ፎቶግራፍ ታችኛው ግራ ጥግ ላይ በትንሽ ፊደላት "አዝናለሁ !!!!!" (I am Sorry !!!!!) የሚል ጽሑፍ መገኘቱ ብዙዎችን አነጋግሯል። ይህ ጽሑፍ የሚታየው ምስሉ ሲጎላ ብቻ መሆኑ ጉዳዩን ይበልጥ እንቆቅልሽ አድርጎታል።
ለሟች መታሰቢያ የተከፈተው የገንዘብ ማሰባሰቢያ ገጽ (GoFundMe) እንዳስነበበው፣ ያደሳ ከቤተክርስቲያን ኮንፈረንስ እየተመለሰ በሌክ ታሆ ከጓደኞቹ ጋር ጊዜ እያሳለፈ በነበረበት ወቅት አደጋው ያጋጠመው እጅግ መንፈሳዊ ወጣት ነበር። በደግነቱ፣ በሞቅታው እና በለጋስነቱ የሚታወቅ መሆኑን የገለጸው ማሰባሰቢያው፣ የሚሰበሰበው ገንዘብ ለቀብር ስነ-ስርዓት እና አስከሬኑን ወደ ሀገሩ ኢትዮጵያ ለመመለስ እንደሚውል አስታውቋል።
የ32 ዓመቱ የኦስቲን ቴክሳስ ነዋሪ የሆነው ትውልደ ኢትዮጵያዊው ያደሳ እምሩ አጋ፣ ጁላይ 27 ቀን በኔቫዳ የባህር ዳርቻ በሚገኘው ሳንድ ሀርበር አቅራቢያ ውሃ ውስጥ እያለ ራሱን ስቶ ነበር። በአካባቢው የነበሩ ሰዎች ወደ ዳርቻው ያወጡት ሲሆን፣ ፖሊሶች እና የህክምና ባለሙያዎች ህይወቱን ለመታደግ ያደረጉት ጥረት ሳይሳካ ቀርቷል።
የዋሾ ካውንቲ ፖሊስ ሞቱን እንደ ድንገተኛ የውሃ ውስጥ የመስመጥ አደጋ እየመረመረው ይገኛል። ሆኖም የካውንቲው የህክምና መርማሪ የመጨረሻውን የሞት ምክንያት እስካሁን ይፋ ስላላደረገ፣ የያደሳ ጓደኞች እና ዘመዶች በውሃው ውስጥ በትክክል ምን እንደተፈጠረ ግልጽ የሆነ መረጃ ለማግኘት እየጣሩ ነው።
በሬዲት ላይ ራሱን የሟች የቅርብ ጓደኛ መሆኑን የገለጸ ግለሰብ፣ በዚያ ምሽት ሳንድ ሀርበር የነበረ ማንኛውም ሰው ፎቶግራፎችን፣ ቪዲዮዎችን ወይም በአካል የተመለከተውን መረጃ እንዲያካፍል ጠይቋል።
እንደ ጸሃፊው ገለጻ ያደሳ ጀምበር ልትጠልቅ ስትል ከሌሎች ጋር እየዋኘ እንደነበር እና ከዚያም ከውሃው ውስጥ የድረሱልኝ ጩኸት እንደተሰማ የአይን እማኞች ተናግረዋል። ሁለት ጓደኞቹ እሱን ለማዳን ሲሞክሩ እንደተቸገሩ እና በፓድል ቦርድ ላይ የነበሩ ሰዎች ሶስቱንም ዋናተኞች ወደ ዳርቻው ለማውጣት እንደረዱ ተገልጿል።
በሌላ በኩል ደግሞ የያደሳ የሊንክድኢን ፕሮፋይል ፎቶግራፍ ታችኛው ግራ ጥግ ላይ በትንሽ ፊደላት "አዝናለሁ !!!!!" (I am Sorry !!!!!) የሚል ጽሑፍ መገኘቱ ብዙዎችን አነጋግሯል። ይህ ጽሑፍ የሚታየው ምስሉ ሲጎላ ብቻ መሆኑ ጉዳዩን ይበልጥ እንቆቅልሽ አድርጎታል።
ለሟች መታሰቢያ የተከፈተው የገንዘብ ማሰባሰቢያ ገጽ (GoFundMe) እንዳስነበበው፣ ያደሳ ከቤተክርስቲያን ኮንፈረንስ እየተመለሰ በሌክ ታሆ ከጓደኞቹ ጋር ጊዜ እያሳለፈ በነበረበት ወቅት አደጋው ያጋጠመው እጅግ መንፈሳዊ ወጣት ነበር። በደግነቱ፣ በሞቅታው እና በለጋስነቱ የሚታወቅ መሆኑን የገለጸው ማሰባሰቢያው፣ የሚሰበሰበው ገንዘብ ለቀብር ስነ-ስርዓት እና አስከሬኑን ወደ ሀገሩ ኢትዮጵያ ለመመለስ እንደሚውል አስታውቋል።
7 days ago
ከጋብቻ ውጭ የወለደችውን ልጅ በወላጆቿ ግቢ ውስጥ በድብቅ የቀበረችው ግለሰብ በእስራት ተቀጣች
በቡኖ በደሌ ዞን ጮራ ወረዳ ውስጥ ከጋብቻ ውጭ በጤና ተቋም በሰላም የተገላገለችውን ልጅ ወላጆቿ ግቢ ውስጥ በድብቅ የቀበረችው ግለሰብ በእስራት ተቀጥታለች።
የጮራ ወረዳ ፖሊስ ፅ/ቤት የወንጀል ምርመራ ክፍል ኃላፊ ኢንስፔክተር በለጠ ጉታ ለብስራት ሬዲዮ እንደገለጹት ተከሳሽ ሙሚሻ ሱልጣን የአስራ ዘጠኝ አመት ታዳጊ ወጣት መሆኗን ገልጸዋል።
ግንቦት 5 ቀን 2018 ዓ.ም ከምሽቱ ሶስት ሰዓት ላይ በሰላም ከጤና ጣቢያ ልጇን ተገላግላ ወደ ቤት ስትገባ ወላጆቿ ከጋብቻ ውጭ በመውለዷ ባደረሱባት ቁጣ ተፅዕኖ ስር ወድቃ በነጋታው አስር ሰዓት ላይ የወለደችውን ጨቅላ ወንድ ልጅ አፍና ገድላዋለች። አስክሬኑን ካርቶን ውስጥ ሸሽጋ በማቆየት ምሽት ሶስት ሰዓት ላይ ማንም ሳያያት ልትቀብር ስትል በአካባቢው ማህረሰብ ጥቆማ መሰረት በፖሊስ ቁጥጥር ስር ውላለች።
የአራስ ልጇን አስክሬን ወደ ደልቢ ጤና ጣቢያ በመላክ ተከሳሿ ላይ አስፈላጊውን የምርመራ መዝገብ በሰውና በሕክምና ማስረጃ በማጠናከር ለአቃቢ ህግ ተላልፏል። አቃቢ ህግም ከፖሊስ የቀረበውን መዝገብ ተመልክቶ በህፃን መግደል ወንጀል ክስ መስርቶባታል።
በአቃቢ ህግ የተመሰረተውን ክስ የተመለከተው የቡኖ በደሌ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሀምሌ 20 ቀን 2018 ዓ.ም በዋለው ችሎት ተከሳሿ አስባ የፈፀመችው የወንጀል ድርጊት በመሆኑ በአስራ አምስት አመት እስራት እንድትቀጣ የወሰነባት መሆኑን ኢንስፔክተር በለጠ ጨምረው ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል።
Seledadotio
Seledadotio
በቡኖ በደሌ ዞን ጮራ ወረዳ ውስጥ ከጋብቻ ውጭ በጤና ተቋም በሰላም የተገላገለችውን ልጅ ወላጆቿ ግቢ ውስጥ በድብቅ የቀበረችው ግለሰብ በእስራት ተቀጥታለች።
የጮራ ወረዳ ፖሊስ ፅ/ቤት የወንጀል ምርመራ ክፍል ኃላፊ ኢንስፔክተር በለጠ ጉታ ለብስራት ሬዲዮ እንደገለጹት ተከሳሽ ሙሚሻ ሱልጣን የአስራ ዘጠኝ አመት ታዳጊ ወጣት መሆኗን ገልጸዋል።
ግንቦት 5 ቀን 2018 ዓ.ም ከምሽቱ ሶስት ሰዓት ላይ በሰላም ከጤና ጣቢያ ልጇን ተገላግላ ወደ ቤት ስትገባ ወላጆቿ ከጋብቻ ውጭ በመውለዷ ባደረሱባት ቁጣ ተፅዕኖ ስር ወድቃ በነጋታው አስር ሰዓት ላይ የወለደችውን ጨቅላ ወንድ ልጅ አፍና ገድላዋለች። አስክሬኑን ካርቶን ውስጥ ሸሽጋ በማቆየት ምሽት ሶስት ሰዓት ላይ ማንም ሳያያት ልትቀብር ስትል በአካባቢው ማህረሰብ ጥቆማ መሰረት በፖሊስ ቁጥጥር ስር ውላለች።
የአራስ ልጇን አስክሬን ወደ ደልቢ ጤና ጣቢያ በመላክ ተከሳሿ ላይ አስፈላጊውን የምርመራ መዝገብ በሰውና በሕክምና ማስረጃ በማጠናከር ለአቃቢ ህግ ተላልፏል። አቃቢ ህግም ከፖሊስ የቀረበውን መዝገብ ተመልክቶ በህፃን መግደል ወንጀል ክስ መስርቶባታል።
በአቃቢ ህግ የተመሰረተውን ክስ የተመለከተው የቡኖ በደሌ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሀምሌ 20 ቀን 2018 ዓ.ም በዋለው ችሎት ተከሳሿ አስባ የፈፀመችው የወንጀል ድርጊት በመሆኑ በአስራ አምስት አመት እስራት እንድትቀጣ የወሰነባት መሆኑን ኢንስፔክተር በለጠ ጨምረው ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል።
Seledadotio
Seledadotio
Sponsored by
Surafel
8 days ago
የቀድሞዋ የማዕድንና ኢነርጂ ሚኒስትር አምባሳደር ስንቅነሽ እጅጉ አረፉ
#ethiopia | አዲስ አበባ፦ የቀድሞዋ የኢፌዲሪ የማዕድንና ኢነርጂ ሚኒስትር አምባሳደር ስንቅነሽ እጅጉ ወልደ ማርያም ከዚህ ዓለም በሞት ማለፋቸውን የማዕድን ሚኒስቴር አስታውቋል።
አምባሳደር ስንቅነሽ በቀድሞው የኢትዮጵያ ጂኦሎጂካል ሰርቬይ ከባለሙያነት እስከ አመራር ደረጃ ድረስ ያገለገሉ ሲሆን፣ በኋላም በቀድሞው የማዕድንና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ እንዲሁም ከ2003 እስከ 2006 ዓ.ም. ድረስ የማዕድንና ኢነርጂ ሚኒስትር ሆነው አገልግለዋል።
የቀብር ሥነ ሥርዓታቸው ሐምሌ 25 ቀን 2018 ዓ.ም. ከቀኑ 6፡00 ሰዓት በአዲስ አበባ ገርጂ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ቤተሰቦቻቸው፣ ወዳጅ ዘመዶቻቸውና አድናቂዎቻቸው በሚገኙበት ይፈጸማል።
የማዕድን ሚኒስቴር በመግለጫው በአምባሳደር ስንቅነሽ እጅጉ ህልፈተ ሕይወት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን በመግለጽ፣ ለቤተሰቦቻቸውና ለወዳጅ ዘመዶቻቸው መጽናናትን ተመኝቷል።
#ethiopia | አዲስ አበባ፦ የቀድሞዋ የኢፌዲሪ የማዕድንና ኢነርጂ ሚኒስትር አምባሳደር ስንቅነሽ እጅጉ ወልደ ማርያም ከዚህ ዓለም በሞት ማለፋቸውን የማዕድን ሚኒስቴር አስታውቋል።
አምባሳደር ስንቅነሽ በቀድሞው የኢትዮጵያ ጂኦሎጂካል ሰርቬይ ከባለሙያነት እስከ አመራር ደረጃ ድረስ ያገለገሉ ሲሆን፣ በኋላም በቀድሞው የማዕድንና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ እንዲሁም ከ2003 እስከ 2006 ዓ.ም. ድረስ የማዕድንና ኢነርጂ ሚኒስትር ሆነው አገልግለዋል።
የቀብር ሥነ ሥርዓታቸው ሐምሌ 25 ቀን 2018 ዓ.ም. ከቀኑ 6፡00 ሰዓት በአዲስ አበባ ገርጂ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ቤተሰቦቻቸው፣ ወዳጅ ዘመዶቻቸውና አድናቂዎቻቸው በሚገኙበት ይፈጸማል።
የማዕድን ሚኒስቴር በመግለጫው በአምባሳደር ስንቅነሽ እጅጉ ህልፈተ ሕይወት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን በመግለጽ፣ ለቤተሰቦቻቸውና ለወዳጅ ዘመዶቻቸው መጽናናትን ተመኝቷል።
9 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) በአሜሪካ ቴክሳስ ግዛት ኦስቲን ከተማ በታዋቂው የአማዞን ኩባንያ ውስጥ በሶፍትዌር ኢንጂነርነት ሲሰራ የነበረው (ከዚህ ቀደም በኢንሳ ሰርቷል) ኢትዮጵያዊው ወጣት ያዴሳ እምሩ አጋ በኔቫዳ ግዛት በሚገኘው ታዋቂው 'ሌክ ታሆ' ሐይቅ ውስጥ ሰምጦ አሳዛኝ ህልፈተ ህይወት እንዳጋጠመው ትናንት በዘ-ሐበሻ ዜና መዘገባችን ይታወሳል። የካሊፎርኒያ ጋዜጦች ዛሬ ተጨማሪ መረጃዎችን ይዘው ወጥተዋል። የሰላሳ ሁለት ዓመቱ ወጣት ያዴሳ ወደ ስፍራው ያቀናው ከቅርብ ጓደኞቹ ጋር በመሆን መንፈሳዊ የቤተክርስቲያን ኮንፈረንስ ላይ ለመካፈል እንደነበር የቅርብ ሰዎቹ እና ቤተሰቦቹ በከፍተኛ ሀዘን ውስጥ ሆነው ገልጸዋል።
አደጋው የደረሰው ሰኞ ምሽት አካባቢ ሲሆን፣ የዋሾ ካውንቲ የሸሪፍ ጽህፈት ቤት ፖሊሶች እንደገለጹት ወጣቱ ድንጋያማ ወደሆኑት የሐይቁ ክፍሎች እየዋኘ ከሄደ በኋላ በድንገት ከውሃው ወለል በታች ጠፍቶ ሊሰምጥ ችሏል። በአካባቢው የነበሩ ሰዎች በፍጥነት ወደ ውሃው በመግባት ያዴሳን አውጥተው የመጀመሪያ እርዳታ (CPR) ያደረጉለት ቢሆንም፣ እንዲሁም የድንገተኛ አደጋ ህክምና ባለሙያዎች ቦታው ላይ ደርሰው ህይወቱን ለመታደግ ከፍተኛ ጥረት ቢያደርጉም በዚያው በስፍራው ህይወቱ ሊያልፍ መቻሉን ፖሊስ አረጋግጧል።
የያዴሳ ጓደኞች፣ ቤተሰቦች እና የቤተክርስቲያን አባላት ለቀብር ማስፈጸሚያ የሚሆን የገንዘብ ማሰባሰቢያ ያዘጋጁ ሲሆን፣ ወጣቱ እጅግ ትሁት፣ ፊቱ ሁልጊዜ በፈገግታ የተሞላ እና ለሰዎች አሳቢ እንደነበር መሰክረውለታል። እምነቱ በህይወቱ ውስጥ ትልቁን ስፍራ እንደሚይዝና ተፈጥሮን ማድነቅ እንዲሁም መጎብኘት ይወድ እንደነበር አስታውሰዋል። በአሁኑ ወቅት አስከሬኑን ወደ ትውልድ ሀገሩ ኢትዮጵያ ለመላክ እና በአሜሪካም ሆነ በሀገር ቤት ለሚደረገው የቀብር ስነ-ስርዓት የሚወጣውን ወጪ ለመሸፈን ማህበረሰቡ ርብርብ እያደረገ ይገኛል። ቀጣሪው የአማዞን ኩባንያም የተወሰነውን ወጪ ለመሸፈን ከቤተሰቦቹ ጋር አብሮ እየሰራ መሆኑ ታውቋል።
የአካባቢው ፖሊስ አደጋውን ድንገተኛ የመስመጥ አደጋ ብሎ የመዘገበው ቢሆንም፣ የዋሾ ካውንቲ የህክምና መርማሪዎች ቢሮ ምርመራው ገና ስላላለቀ ትክክለኛውን የሞት መንስኤ ይፋ አለማድረጉን አሳውቋል። የባለሙያዎቹ ሪፖርት ሙሉ በሙሉ ተጠናቆ ለመውጣት ከአስር እስከ አስራ ሁለት ሳምንታት ሊፈጅ እንደሚችል ተገልጿል። ይህ አሳዛኝ ክስተት የተፈጠረው፣ በዚሁ ተመሳሳይ ሐይቅ ውስጥ ከጥቂት ሳምንታት በፊት ሌላ ሰው በውሃ ውስጥ አደጋ አጋጥሞት ህይወቱ ማለፉ ከተሰማ በኋላ መሆኑ ታውቋል።
የጎ ፈንድ ሚ ሊንኩን ኮመንት ላይ አስቀምጠናል።
አደጋው የደረሰው ሰኞ ምሽት አካባቢ ሲሆን፣ የዋሾ ካውንቲ የሸሪፍ ጽህፈት ቤት ፖሊሶች እንደገለጹት ወጣቱ ድንጋያማ ወደሆኑት የሐይቁ ክፍሎች እየዋኘ ከሄደ በኋላ በድንገት ከውሃው ወለል በታች ጠፍቶ ሊሰምጥ ችሏል። በአካባቢው የነበሩ ሰዎች በፍጥነት ወደ ውሃው በመግባት ያዴሳን አውጥተው የመጀመሪያ እርዳታ (CPR) ያደረጉለት ቢሆንም፣ እንዲሁም የድንገተኛ አደጋ ህክምና ባለሙያዎች ቦታው ላይ ደርሰው ህይወቱን ለመታደግ ከፍተኛ ጥረት ቢያደርጉም በዚያው በስፍራው ህይወቱ ሊያልፍ መቻሉን ፖሊስ አረጋግጧል።
የያዴሳ ጓደኞች፣ ቤተሰቦች እና የቤተክርስቲያን አባላት ለቀብር ማስፈጸሚያ የሚሆን የገንዘብ ማሰባሰቢያ ያዘጋጁ ሲሆን፣ ወጣቱ እጅግ ትሁት፣ ፊቱ ሁልጊዜ በፈገግታ የተሞላ እና ለሰዎች አሳቢ እንደነበር መሰክረውለታል። እምነቱ በህይወቱ ውስጥ ትልቁን ስፍራ እንደሚይዝና ተፈጥሮን ማድነቅ እንዲሁም መጎብኘት ይወድ እንደነበር አስታውሰዋል። በአሁኑ ወቅት አስከሬኑን ወደ ትውልድ ሀገሩ ኢትዮጵያ ለመላክ እና በአሜሪካም ሆነ በሀገር ቤት ለሚደረገው የቀብር ስነ-ስርዓት የሚወጣውን ወጪ ለመሸፈን ማህበረሰቡ ርብርብ እያደረገ ይገኛል። ቀጣሪው የአማዞን ኩባንያም የተወሰነውን ወጪ ለመሸፈን ከቤተሰቦቹ ጋር አብሮ እየሰራ መሆኑ ታውቋል።
የአካባቢው ፖሊስ አደጋውን ድንገተኛ የመስመጥ አደጋ ብሎ የመዘገበው ቢሆንም፣ የዋሾ ካውንቲ የህክምና መርማሪዎች ቢሮ ምርመራው ገና ስላላለቀ ትክክለኛውን የሞት መንስኤ ይፋ አለማድረጉን አሳውቋል። የባለሙያዎቹ ሪፖርት ሙሉ በሙሉ ተጠናቆ ለመውጣት ከአስር እስከ አስራ ሁለት ሳምንታት ሊፈጅ እንደሚችል ተገልጿል። ይህ አሳዛኝ ክስተት የተፈጠረው፣ በዚሁ ተመሳሳይ ሐይቅ ውስጥ ከጥቂት ሳምንታት በፊት ሌላ ሰው በውሃ ውስጥ አደጋ አጋጥሞት ህይወቱ ማለፉ ከተሰማ በኋላ መሆኑ ታውቋል።
የጎ ፈንድ ሚ ሊንኩን ኮመንት ላይ አስቀምጠናል።
12 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንጃሚን ኔታንያሁ እና የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በኋይት ሀውስ ማክሰኞ ዕለት ሊገናኙ ነው። ይህ ስብሰባ ፕሬዝዳንት ትራምፕ ሁለተኛውን የሥልጣን ዘመናቸውን ከያዙ ወዲህ ለስምንተኛ ጊዜ የሚያደርጉት ቢሆንም፣ ባለፉት አምስት ወራት ውስጥ ግን የመጀመሪያቸው ነው። ሁለቱ መሪዎች ቀደም ሲል በየአስር ሳምንቱ ልዩነት ይገናኙ እንደነበር ሲታወስ፣ የአሁኑ የቆይታ ጊዜ በሁለቱ ሀገራት ከፍተኛ አመራሮች መካከል ያለውን ስትራቴጂካዊ የልዩነት ስፋት የሚያሳይ ነው ተብሏል። ኔታንያሁ የኋይት ሀውስ ግብዣን ለማግኘት ለሳምንታት ጥረት ሲያደርጉ የቆዩ ሲሆን፣ ጉብኝታቸውን በቅርቡ ከዚህ ዓለም በሞት ከተለዩት የሪፐብሊካን ሴናተር ሊንድሴይ ግራሃም የቀብር ሥነ-ሥርዓት ጋር አጋጥመውታል። ሁለቱ መሪዎች ለመጨረሻ ጊዜ የተገናኙት እ.ኤ.አ. በየካቲት ወር ሲሆን፣ ከዚያ ስብሰባ ከሁለት ሳምንታት በኋላ በኢራን የኒውክሌር፣ የባሊስቲክ ሚሳይል እና የፕሮክሲ መዋቅሮች ላይ ያተኮረ ሰፊ ወታደራዊ ዘመቻ በጋራ መክፈታቸው ይታወሳል።
በኢራን ላይ የተከፈተው የጋራ ወታደራዊ ዘመቻ፣ ኢራን የሆርሙዝ የባህር በርን በመዝጋቷና የዓለምን ኢኮኖሚ በማነቆ ውስጥ በመጣሏ ምክንያት በፕሬዝዳንት ትራምፕ አዛዥነት ባለፈው ሚያዝያ ወር በድንገት እንዲቆም ተደርጓል። ዘመቻው የተፈለገውን ወታደራዊና ፖለቲካዊ ግብ ሳያሳካ መቆሙ ለኔታንያሁ ያልተጠበቀ ውሳኔ የነበረ ሲሆን፣ በአንጻሩ ለትራምፕ ከፍተኛ የሀገር ውስጥ የኢኮኖሚና የፖለቲካ ዋጋ አስከፍሏቸዋል። የእስራኤል መገናኛ ብዙኃን እንደዘገቡት፣ ኔታንያሁ በኋይት ሀውስ ውይይታቸው በቅርቡ በተሾሙት የኢራን አዲስ ጠቅላይ መሪ ሙጅተባ ኻመነኢ ስር ኢራን እያደረገች ያለችውን የኒውክሌር እና የወታደራዊ አቅም ማገገሚያ እንቅስቃሴ የሚያሳይ አዲስ የደህንነት መረጃ ለትራምፕ በማቅረብ፣ ወታደራዊ እርምጃው እንደገና እንዲቀጥል ለማሳመን አቅደዋል።
ሆኖም ትራምፕን ከዲፕሎማሲያዊ መንገድ መልሶ ወደ ከባድ ወታደራዊ ዘመቻ ማምጣት ከባድ እንደሚሆን ተገምቷል። ሁለቱም መሪዎች ከፊታቸው ለሚጠብቋቸው ወሳኝ ምርጫዎች ማለትም ለእስራኤል የጥቅምት አጠቃላይ ምርጫ እና ለአሜሪካው የእስከመካከለኛው ዘመን (Midterm) ምርጫ የሚጠቅሟቸውን ተቃራኒ ስትራቴጂዎች ይዘው ቀርበዋል። ኔታንያሁ በኢራን ላይ ጠንካራ ወታደራዊ እርምጃ በመውሰድ የኒውክሌር ስጋቱን በማስወገድ ይህንን ውጤት መጪውን ምርጫ ለማሸነፍ ለሕዝባቸው እንደ ትልቅ ስኬት ማቅረብ ሲፈልጉ፣ ትራምፕ በበኩላቸው ውጥረቱን በዲፕሎማሲያዊ መንገድ በማርገብ የነዳጅ ዋጋን ማረጋጋት እና ለአሜሪካውያን መራጮች የኢኮኖሚ እፎይታ መስጠትን ይሻሉ።
የኔታንያሁ የፖለቲካ ተጽእኖ በዋሽንግተን ዘንድ ከቀደመው ጊዜ በእጅጉ መቀነሱ ይታያል። ትራምፕ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የእስራኤልን ፍላጎት የሚጻረሩ በርካታ ውሳኔዎችን አስተላልፈዋል። ከእነዚህም መካከል በኢራን ላይ የተከፈተውን ዘመቻ በድንገት ማቆም፣ ለቱርክ የጦር ጄቶችን ለመሸጥ ፍላጎት ማሳየት እና ከሳዑዲ ዓረቢያ ጋር የሲቪል ኒውክሌር ስምምነት መፈረም ይገኙበታል። በዚህ ስብሰባ ኔታንያሁ አሜሪካን እንደገና ወደ ጦርነት እንድትገባ ማሳመን ባይችሉ እንኳ፣ ሌሎች አማራጭ ስትራቴጂካዊ ግቦችን ለማሳካት ይሞክራሉ። በዋናነት የዲፕሎማሲው መንገድ ካልሰራ እስራኤል በራሷ አቅም በኢራን እና በሂዝቦላ ላይ ወታደራዊ እርምጃ እንድትወስድ ከአሜሪካ ፈቃድ ማግኘት፣ እንዲሁም አሜሪካ ከሳዑዲ ጋር የጀመረችውን የኒውክሌር ትብብር ከእስራኤል ጋር ግንኙነት የመመስረት ቅድመ-ሁኔታ ጋር ማያያዝ ዋነኛ አላማዎቻቸው ናቸው።
ከዚህም በተጨማሪ ሀማስ እና ሂዝቦላ በሊባኖስ እና በጋዛ የተቀመጡትን የሰላም ማዕቀፎች ካፈረሱ አሜሪካ ወታደራዊ ምላሽን እንድትደግፍ የጋራ ስምምነት መፍጠርም ሌላው የትኩረት አቅጣጫ ነው። በመሆኑም ማክሰኞ ዕለት የሚደረገው የሁለቱ መሪዎች ስብሰባ፣ ከጦርነቱ በኋላ ያለውን አዲሱን የመካከለኛው ምስራቅ የኃይል ሚዛን የሚቃኝ እና የመጪውን የጥቅምት እና የህዳር ምርጫዎች የፖለቲካ አቅጣጫ የሚወስን ወሳኝ ኩነት ይሆናል።
በኢራን ላይ የተከፈተው የጋራ ወታደራዊ ዘመቻ፣ ኢራን የሆርሙዝ የባህር በርን በመዝጋቷና የዓለምን ኢኮኖሚ በማነቆ ውስጥ በመጣሏ ምክንያት በፕሬዝዳንት ትራምፕ አዛዥነት ባለፈው ሚያዝያ ወር በድንገት እንዲቆም ተደርጓል። ዘመቻው የተፈለገውን ወታደራዊና ፖለቲካዊ ግብ ሳያሳካ መቆሙ ለኔታንያሁ ያልተጠበቀ ውሳኔ የነበረ ሲሆን፣ በአንጻሩ ለትራምፕ ከፍተኛ የሀገር ውስጥ የኢኮኖሚና የፖለቲካ ዋጋ አስከፍሏቸዋል። የእስራኤል መገናኛ ብዙኃን እንደዘገቡት፣ ኔታንያሁ በኋይት ሀውስ ውይይታቸው በቅርቡ በተሾሙት የኢራን አዲስ ጠቅላይ መሪ ሙጅተባ ኻመነኢ ስር ኢራን እያደረገች ያለችውን የኒውክሌር እና የወታደራዊ አቅም ማገገሚያ እንቅስቃሴ የሚያሳይ አዲስ የደህንነት መረጃ ለትራምፕ በማቅረብ፣ ወታደራዊ እርምጃው እንደገና እንዲቀጥል ለማሳመን አቅደዋል።
ሆኖም ትራምፕን ከዲፕሎማሲያዊ መንገድ መልሶ ወደ ከባድ ወታደራዊ ዘመቻ ማምጣት ከባድ እንደሚሆን ተገምቷል። ሁለቱም መሪዎች ከፊታቸው ለሚጠብቋቸው ወሳኝ ምርጫዎች ማለትም ለእስራኤል የጥቅምት አጠቃላይ ምርጫ እና ለአሜሪካው የእስከመካከለኛው ዘመን (Midterm) ምርጫ የሚጠቅሟቸውን ተቃራኒ ስትራቴጂዎች ይዘው ቀርበዋል። ኔታንያሁ በኢራን ላይ ጠንካራ ወታደራዊ እርምጃ በመውሰድ የኒውክሌር ስጋቱን በማስወገድ ይህንን ውጤት መጪውን ምርጫ ለማሸነፍ ለሕዝባቸው እንደ ትልቅ ስኬት ማቅረብ ሲፈልጉ፣ ትራምፕ በበኩላቸው ውጥረቱን በዲፕሎማሲያዊ መንገድ በማርገብ የነዳጅ ዋጋን ማረጋጋት እና ለአሜሪካውያን መራጮች የኢኮኖሚ እፎይታ መስጠትን ይሻሉ።
የኔታንያሁ የፖለቲካ ተጽእኖ በዋሽንግተን ዘንድ ከቀደመው ጊዜ በእጅጉ መቀነሱ ይታያል። ትራምፕ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የእስራኤልን ፍላጎት የሚጻረሩ በርካታ ውሳኔዎችን አስተላልፈዋል። ከእነዚህም መካከል በኢራን ላይ የተከፈተውን ዘመቻ በድንገት ማቆም፣ ለቱርክ የጦር ጄቶችን ለመሸጥ ፍላጎት ማሳየት እና ከሳዑዲ ዓረቢያ ጋር የሲቪል ኒውክሌር ስምምነት መፈረም ይገኙበታል። በዚህ ስብሰባ ኔታንያሁ አሜሪካን እንደገና ወደ ጦርነት እንድትገባ ማሳመን ባይችሉ እንኳ፣ ሌሎች አማራጭ ስትራቴጂካዊ ግቦችን ለማሳካት ይሞክራሉ። በዋናነት የዲፕሎማሲው መንገድ ካልሰራ እስራኤል በራሷ አቅም በኢራን እና በሂዝቦላ ላይ ወታደራዊ እርምጃ እንድትወስድ ከአሜሪካ ፈቃድ ማግኘት፣ እንዲሁም አሜሪካ ከሳዑዲ ጋር የጀመረችውን የኒውክሌር ትብብር ከእስራኤል ጋር ግንኙነት የመመስረት ቅድመ-ሁኔታ ጋር ማያያዝ ዋነኛ አላማዎቻቸው ናቸው።
ከዚህም በተጨማሪ ሀማስ እና ሂዝቦላ በሊባኖስ እና በጋዛ የተቀመጡትን የሰላም ማዕቀፎች ካፈረሱ አሜሪካ ወታደራዊ ምላሽን እንድትደግፍ የጋራ ስምምነት መፍጠርም ሌላው የትኩረት አቅጣጫ ነው። በመሆኑም ማክሰኞ ዕለት የሚደረገው የሁለቱ መሪዎች ስብሰባ፣ ከጦርነቱ በኋላ ያለውን አዲሱን የመካከለኛው ምስራቅ የኃይል ሚዛን የሚቃኝ እና የመጪውን የጥቅምት እና የህዳር ምርጫዎች የፖለቲካ አቅጣጫ የሚወስን ወሳኝ ኩነት ይሆናል።
12 days ago
የቀብር አስፈጻሚው የፈፀመው አስደንጋጭ ወንጀል
*35 አስክሬኖች ሳይቀበሩ በተቋሙ ህንፃ ውስጥ ተከማችተው ተኝተዋል።
#ethiopia | የቀብር አስፈጻሚ ድርጅት ባለቤት የሆኑት የ48 ዓመቱ ሮበርት ቡሽ የሟቾችን አስክሬን ክብር ባለው መልኩ ባለማሳረፍ እና ሌሎች 68 ወንጀሎች በመፈፀም ጥፋተኛ ተብለዋል።
ግለሰቡ የተሳሳተ የሟች አመድ ለቤተሰቦች በመስጠት ማታለል በመፈጸምና ከበጎ አድራጎት ድርጅቶች ገንዘብ በመቀበል ወንጀል ጥፋተኛ መሆናቸውን አምነዋል ሲል ፍ/ቤት ገልጿል።
ድርጊቱ ለዓመታት የተፈጸመ ሲሆን ግለሰቡ ለገንዘብ ጥቅም ሲል በከፍተኛ ሀዘን ላይ የነበሩ ቤተሰቦችን እምነት አላግባብ በመጠቀም የማይጠገን በደል ፈጽሟል ሲል ፖሊስ ገልጿል።
35 አስክሬኖች ሳይቀበሩ በተቋሙ ህንፃ ውስጥ ተከማችተው ተኝተዋል።
ለበርካታ ዓመታት የሟች ቤተሰቦች የተቃጠለው አስክሬን አመድ ነው ተብሎ የተሰጣቸው አመድ የሌላ ሰው እንደነበር ወይም ተደባልቆ የተሰጠ እንደነበር ተደርሶበታል።
ግለሰቡ የፈፀመውን ነገር የሰሙ የሟች ቤተሰቦች እንደተናገሩት የአባታችንን የቀብር ሥነ ሥርዓት ፈጽመን አመዱን ተቀብለናል ብለን በምናስብበት ወቅት አስክሬኑ አሁንም በተቋሙ ህንፃ ውስጥ ይገኛል መባላችን በቃላት ልንገልጸው የማንችለው ድንጋጤ ፈጥሮብናል ብለዋል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #england #funeraldirector #police #court
*35 አስክሬኖች ሳይቀበሩ በተቋሙ ህንፃ ውስጥ ተከማችተው ተኝተዋል።
#ethiopia | የቀብር አስፈጻሚ ድርጅት ባለቤት የሆኑት የ48 ዓመቱ ሮበርት ቡሽ የሟቾችን አስክሬን ክብር ባለው መልኩ ባለማሳረፍ እና ሌሎች 68 ወንጀሎች በመፈፀም ጥፋተኛ ተብለዋል።
ግለሰቡ የተሳሳተ የሟች አመድ ለቤተሰቦች በመስጠት ማታለል በመፈጸምና ከበጎ አድራጎት ድርጅቶች ገንዘብ በመቀበል ወንጀል ጥፋተኛ መሆናቸውን አምነዋል ሲል ፍ/ቤት ገልጿል።
ድርጊቱ ለዓመታት የተፈጸመ ሲሆን ግለሰቡ ለገንዘብ ጥቅም ሲል በከፍተኛ ሀዘን ላይ የነበሩ ቤተሰቦችን እምነት አላግባብ በመጠቀም የማይጠገን በደል ፈጽሟል ሲል ፖሊስ ገልጿል።
35 አስክሬኖች ሳይቀበሩ በተቋሙ ህንፃ ውስጥ ተከማችተው ተኝተዋል።
ለበርካታ ዓመታት የሟች ቤተሰቦች የተቃጠለው አስክሬን አመድ ነው ተብሎ የተሰጣቸው አመድ የሌላ ሰው እንደነበር ወይም ተደባልቆ የተሰጠ እንደነበር ተደርሶበታል።
ግለሰቡ የፈፀመውን ነገር የሰሙ የሟች ቤተሰቦች እንደተናገሩት የአባታችንን የቀብር ሥነ ሥርዓት ፈጽመን አመዱን ተቀብለናል ብለን በምናስብበት ወቅት አስክሬኑ አሁንም በተቋሙ ህንፃ ውስጥ ይገኛል መባላችን በቃላት ልንገልጸው የማንችለው ድንጋጤ ፈጥሮብናል ብለዋል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #england #funeraldirector #police #court
Sponsored by
Surafel
13 days ago
በዚህ ሳምንት የተፈፀመ አሰቃቂ ግድያ‼
የበለጠ ሚያሳዝነው ደግሞ በግድያው ቅንብር የቅርብ ጓደኛ መኖሯ ነው‼
የ2026 ሚስ ወርልድ ኢትዮጵያ አሸናፊ ሩታ ይርጋለም ታላቅ እህት ቅዱሳን ይርጋለም በአጋቾች ተጠልፋ ከፍተኛ የገንዘብ መጠን ከተጠየቀባት በኋላ በአጋቾቹ በጭካኔ ተገደለች።
የሟች ቅዱሳን ይርጋለም የቀብር ሥነ ሥርዓት ትላንት በቤተል ቅዱስ ጎርጎርዮስ ቤተ ክርስቲያን ተፈጽሟል።
የ2026 ሚስ ወርልድ ኢትዮጵያ አሸናፊዋ እህቷ ሩታ ይርጋለም የሟችን የምረቃ ፎቶግራፍ በማያያዝ፤
«እግዚአብሔር የወደደውን አደረገ፤ ከጠላቴ እኔ እጠነቀቃለሁ ከወዳጄ አንተ ጠብቀኝ... የኔ ማነው...» በማለት በደረሰባት ጥልቅ ሀዘን የተሰማታን ስሜት ገልጻለች።
ድርጊቱን ፈጽመው ከህግ ለማምለጥ ሲሞክሩ የነበሩ ተጠርጣሪዎች በአዲስ አበባ ፖሊስ እና በኦሮሚያ ክልል ፖሊስ በተካሄደ የተቀናጀ የጋራ ኦፕሬሽን በቁጥጥር ስር ውለዋል።
ከተጠርጣሪዎቹ መካከል የሟች የቅርብ ጓደኛ እንደነበረችም ለማወቅ ችለናል።
የቀረው የምርመራ ሂደትም በጥብቅ እየተካሄደ እንደሚገኝ የፖሊስ መረጃ ያመለክታል።
Seledadotio
Seledadotio
የበለጠ ሚያሳዝነው ደግሞ በግድያው ቅንብር የቅርብ ጓደኛ መኖሯ ነው‼
የ2026 ሚስ ወርልድ ኢትዮጵያ አሸናፊ ሩታ ይርጋለም ታላቅ እህት ቅዱሳን ይርጋለም በአጋቾች ተጠልፋ ከፍተኛ የገንዘብ መጠን ከተጠየቀባት በኋላ በአጋቾቹ በጭካኔ ተገደለች።
የሟች ቅዱሳን ይርጋለም የቀብር ሥነ ሥርዓት ትላንት በቤተል ቅዱስ ጎርጎርዮስ ቤተ ክርስቲያን ተፈጽሟል።
የ2026 ሚስ ወርልድ ኢትዮጵያ አሸናፊዋ እህቷ ሩታ ይርጋለም የሟችን የምረቃ ፎቶግራፍ በማያያዝ፤
«እግዚአብሔር የወደደውን አደረገ፤ ከጠላቴ እኔ እጠነቀቃለሁ ከወዳጄ አንተ ጠብቀኝ... የኔ ማነው...» በማለት በደረሰባት ጥልቅ ሀዘን የተሰማታን ስሜት ገልጻለች።
ድርጊቱን ፈጽመው ከህግ ለማምለጥ ሲሞክሩ የነበሩ ተጠርጣሪዎች በአዲስ አበባ ፖሊስ እና በኦሮሚያ ክልል ፖሊስ በተካሄደ የተቀናጀ የጋራ ኦፕሬሽን በቁጥጥር ስር ውለዋል።
ከተጠርጣሪዎቹ መካከል የሟች የቅርብ ጓደኛ እንደነበረችም ለማወቅ ችለናል።
የቀረው የምርመራ ሂደትም በጥብቅ እየተካሄደ እንደሚገኝ የፖሊስ መረጃ ያመለክታል።
Seledadotio
Seledadotio
13 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) በአንድ በኩል የሀገርን ስም በዓለም አቀፍ መድረክ ከፍ ለማድረግ የሚደረግ ብሩህ የደስታ ዝግጅት፤ በሌላ በኩል ደግሞ ድንገት ቤትን የሚያንኳኳ የሞት ጥላ። የ2026ቱ የሚስ ወርልድ ኢትዮጵያ አሸናፊ እና የባህል አምባሳደር የሆነችው ሞዴል ሩት ይርጋለም ቤተሰብ፣ መቼም ቢሆን ጠብቀውት በማያውቁት ጥልቅ የሀዘን ማዕበል ተመተዋል።
ለዘ-ሐበሻ እንደደረሰው መረጃ ከሆነ... የዚህ ልብ ሰባሪ ታሪክ ሰለባ የሆነችው የሩት ታላቅ እህት፣ ወጣት ቅዱሳን ይርጋለም ነች። በመሐል አዲስ አበባ፣ ቤተል አካባቢ በሰላም ትኖርበት ከነበረው ሞቃታማ ቤቷ በተንኮል ተጠርታ ከወጣች በኋላ፣ ዳግም ወደማትመለስበት የጨለማ መንገድ ታፍና ተወሰደች። አጋቾቿ የሰውነትን ክብር እና ርህራሄን ወደ ጎን በመተው፣ የዚችን ወጣት ህይወት በገንዘብ ተመን ቆረጡ፤ ለቤተሰቦቿም የሁለት ሚሊዮን ብር የቤዛ ጥያቄ አቀረቡ። ቤተሰብ በጭንቀትና በስጋት መሃል ሆኖ የሚወዷትን ልጅ ህይወት ለማትረፍ ሲንገዳገድ፣ እነዚያ ጨካኝ አጋቾች ግን አንዳች ርህራሄ በልባቸው አልነበረም። ገንዘቡን ቢጠይቁም፣ ምንም ሳያቅማሙ የቅዱሳንን ለጋ ህይወት በአሰቃቂ ሁኔታ ቀጭተውታል።
ይህ መሪር እውነት የተረጋገጠው፣ የአዲስ አበባ እና የኦሮሚያ ክልል ፖሊስ ባደረጉት ከፍተኛ እና የተቀናጀ ክትትል፣ ወንጀለኞቹን ከህግ ለማምለጥ ሲሞክሩ በቁጥጥር ስር ካዋሏቸው በኋላ ነው። አጋቾቹ በቁጥጥር ስር ውለው በተደረገባቸው ምርመራ፣ ያቺን ንጹህ ነፍስ ያጠፉበትን እና አስክሬኗን የጣሉበትን ስፍራ ለፖሊስ ጠቆሙ። የፖሊስ ቡድንም ወጣቷን በህይወት ለማግኘት የነበረው ተስፋ ተሟጦ፣ በምትኩ በጭካኔ የተገደለውን ቀዝቃዛ አስክሬኗን ሊያገኝ ችሏል።
ለሀገሯ ትልቅ ራዕይ ሰንቃ.. የኢትዮጵያን ቱሪዝምና እሴት ለዓለም ለማስተዋወቅ በዝግጅት ላይ የነበረችው ሩት ይርጋለም፣ ይህ የሞት መርዶ ሲያጋጥማት ሁሉንም ሀገራዊ ተልዕኮዋን እና ህልሟን ወደ ጎን በመተው፣ እያለቀሰች ወደ ቤተሰቧ ጉያ ተመልሳለች። የሚስ ወርልድ ኢትዮጵያ አዘጋጅ ኮሚቴም የደረሰውን አሰቃቂ ድርጊት በከፍተኛ ሀዘን በመግለጽ፣ ለሞዴል ሩት፣ ለቤተሰቧና ለወዳጅ ዘመዶቿ ልባዊ መጽናናትን ተመኝቷል፤ ፖሊስ ላደረገው የተቀናጀ ጥረትም ምስጋናውን አቅርቧል።
የወጣት ቅዱሳን ይርጋለም የቀብር ሥነ-ሥርዓት፣ ዛሬ ሐምሌ 19 ቀን 2018 ዓ.ም. ከቀኑ 6፡00 ሰዓት ጀምሮ ቤተል በሚገኘው ቅዱስ ጎርጎርዮስ ቤተ ክርስቲያን ተፈጽሟል። ከቤቷ በሰላም ወጥታ በጭካኔ የተገደለችው የቅዱሳን አስክሬን ወደ ቀዝቃዛው መቃብር ሲወርድ፣ የቤ=
ለዘ-ሐበሻ እንደደረሰው መረጃ ከሆነ... የዚህ ልብ ሰባሪ ታሪክ ሰለባ የሆነችው የሩት ታላቅ እህት፣ ወጣት ቅዱሳን ይርጋለም ነች። በመሐል አዲስ አበባ፣ ቤተል አካባቢ በሰላም ትኖርበት ከነበረው ሞቃታማ ቤቷ በተንኮል ተጠርታ ከወጣች በኋላ፣ ዳግም ወደማትመለስበት የጨለማ መንገድ ታፍና ተወሰደች። አጋቾቿ የሰውነትን ክብር እና ርህራሄን ወደ ጎን በመተው፣ የዚችን ወጣት ህይወት በገንዘብ ተመን ቆረጡ፤ ለቤተሰቦቿም የሁለት ሚሊዮን ብር የቤዛ ጥያቄ አቀረቡ። ቤተሰብ በጭንቀትና በስጋት መሃል ሆኖ የሚወዷትን ልጅ ህይወት ለማትረፍ ሲንገዳገድ፣ እነዚያ ጨካኝ አጋቾች ግን አንዳች ርህራሄ በልባቸው አልነበረም። ገንዘቡን ቢጠይቁም፣ ምንም ሳያቅማሙ የቅዱሳንን ለጋ ህይወት በአሰቃቂ ሁኔታ ቀጭተውታል።
ይህ መሪር እውነት የተረጋገጠው፣ የአዲስ አበባ እና የኦሮሚያ ክልል ፖሊስ ባደረጉት ከፍተኛ እና የተቀናጀ ክትትል፣ ወንጀለኞቹን ከህግ ለማምለጥ ሲሞክሩ በቁጥጥር ስር ካዋሏቸው በኋላ ነው። አጋቾቹ በቁጥጥር ስር ውለው በተደረገባቸው ምርመራ፣ ያቺን ንጹህ ነፍስ ያጠፉበትን እና አስክሬኗን የጣሉበትን ስፍራ ለፖሊስ ጠቆሙ። የፖሊስ ቡድንም ወጣቷን በህይወት ለማግኘት የነበረው ተስፋ ተሟጦ፣ በምትኩ በጭካኔ የተገደለውን ቀዝቃዛ አስክሬኗን ሊያገኝ ችሏል።
ለሀገሯ ትልቅ ራዕይ ሰንቃ.. የኢትዮጵያን ቱሪዝምና እሴት ለዓለም ለማስተዋወቅ በዝግጅት ላይ የነበረችው ሩት ይርጋለም፣ ይህ የሞት መርዶ ሲያጋጥማት ሁሉንም ሀገራዊ ተልዕኮዋን እና ህልሟን ወደ ጎን በመተው፣ እያለቀሰች ወደ ቤተሰቧ ጉያ ተመልሳለች። የሚስ ወርልድ ኢትዮጵያ አዘጋጅ ኮሚቴም የደረሰውን አሰቃቂ ድርጊት በከፍተኛ ሀዘን በመግለጽ፣ ለሞዴል ሩት፣ ለቤተሰቧና ለወዳጅ ዘመዶቿ ልባዊ መጽናናትን ተመኝቷል፤ ፖሊስ ላደረገው የተቀናጀ ጥረትም ምስጋናውን አቅርቧል።
የወጣት ቅዱሳን ይርጋለም የቀብር ሥነ-ሥርዓት፣ ዛሬ ሐምሌ 19 ቀን 2018 ዓ.ም. ከቀኑ 6፡00 ሰዓት ጀምሮ ቤተል በሚገኘው ቅዱስ ጎርጎርዮስ ቤተ ክርስቲያን ተፈጽሟል። ከቤቷ በሰላም ወጥታ በጭካኔ የተገደለችው የቅዱሳን አስክሬን ወደ ቀዝቃዛው መቃብር ሲወርድ፣ የቤ=
17 days ago
የቀድሞው የኤርትራ ትምህርት ሚኒስትርና በኢትዮጵያ አምባሳደር ሰመረ ርዕሶም በ83 ዓመታቸው አረፉ
#ethiopia | አስመራ – የቀድሞው የኤርትራ ትምህርት ሚኒስትርና በኢትዮጵያ የኤርትራ አምባሳደር ሆነው ያገለገሉት ሰመረ ርዕሶም በ83 ዓመታቸው በሕመም ምክንያት ማረፋቸውን የኤርትራ መንግሥት አስታውቋል።
አምባሳደር ሰመረ ርዕሶም በ1976 የኤርትራ ሕዝባዊ ነፃነት ግንባር (EPLF) በመቀላቀል የትግል ጉዞዋቸውን የጀመሩ ሲሆን፣ ከኤርትራ ነፃነት በኋላ በሱዳን የጊዜያዊ መንግሥት ዋና ጸሐፊ፣ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአሜሪካ ጉዳዮች ዳይሬክተር፣ በአሜሪካ የኤርትራ አምባሳደር፣ የማዕከላዊ ክልል አስተዳዳሪ፣ የአስመራ ከንቲባ እና ከ2007 ጀምሮ የትምህርት ሚኒስትር ሆነው አገልግለዋል።
እ.ኤ.አ. በ2018 ኢትዮጵያና ኤርትራ ከ20 ዓመታት በላይ ከቆየው የዲፕሎማሲ መቋረጥ በኋላ ግንኙነታቸውን ሲያድሱ፣ አምባሳደር ሰመረ ርዕሶም በአዲስ አበባ የኤርትራ የመጀመሪያ አምባሳደር ሆነው ተሾመው በሁለቱ ሀገራት መካከል የዲፕሎማሲ ግንኙነት እንዲመለስ አስተዋጽኦ አበርክተዋል።
የኤርትራ መንግሥት አምባሳደር ሰመረ ርዕሶም ለግማሽ ክፍለ ዘመን ያህል አገራቸውን በታማኝነት እንዳገለገሉ ገልጾ፣ የቀብር ሥነ ሥርዓታቸው በሐምሌ 24 በአስመራ የሰማዕታት መቃብር ስፍራ እንደሚፈጸም አስታውቋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ethiopia | አስመራ – የቀድሞው የኤርትራ ትምህርት ሚኒስትርና በኢትዮጵያ የኤርትራ አምባሳደር ሆነው ያገለገሉት ሰመረ ርዕሶም በ83 ዓመታቸው በሕመም ምክንያት ማረፋቸውን የኤርትራ መንግሥት አስታውቋል።
አምባሳደር ሰመረ ርዕሶም በ1976 የኤርትራ ሕዝባዊ ነፃነት ግንባር (EPLF) በመቀላቀል የትግል ጉዞዋቸውን የጀመሩ ሲሆን፣ ከኤርትራ ነፃነት በኋላ በሱዳን የጊዜያዊ መንግሥት ዋና ጸሐፊ፣ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአሜሪካ ጉዳዮች ዳይሬክተር፣ በአሜሪካ የኤርትራ አምባሳደር፣ የማዕከላዊ ክልል አስተዳዳሪ፣ የአስመራ ከንቲባ እና ከ2007 ጀምሮ የትምህርት ሚኒስትር ሆነው አገልግለዋል።
እ.ኤ.አ. በ2018 ኢትዮጵያና ኤርትራ ከ20 ዓመታት በላይ ከቆየው የዲፕሎማሲ መቋረጥ በኋላ ግንኙነታቸውን ሲያድሱ፣ አምባሳደር ሰመረ ርዕሶም በአዲስ አበባ የኤርትራ የመጀመሪያ አምባሳደር ሆነው ተሾመው በሁለቱ ሀገራት መካከል የዲፕሎማሲ ግንኙነት እንዲመለስ አስተዋጽኦ አበርክተዋል።
የኤርትራ መንግሥት አምባሳደር ሰመረ ርዕሶም ለግማሽ ክፍለ ዘመን ያህል አገራቸውን በታማኝነት እንዳገለገሉ ገልጾ፣ የቀብር ሥነ ሥርዓታቸው በሐምሌ 24 በአስመራ የሰማዕታት መቃብር ስፍራ እንደሚፈጸም አስታውቋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
20 days ago
#update
በሶማሊ ክልል በትራፊክ አደጋ ህይወታቸውን ያጡ 12 ሰዎችን ለመቅበር የሄዱ ሶስት ሰዎች በአፈር መደርመስ ህይወታቸው አለፈ
በሶማሊ ክልል ፋፈን ዞን ቀብሪበያህ ወረዳ ጉዮው ቀበሌ በተከሰተ ከባድ የመኪና አደጋ በሰው ሕይወትና በንብረት ላይ ከፍተኛ ጉዳት መድረሱ ይታወሳል። አደጋው ሊከሰት የቻለው እሁድ ረፋድ ሶስት ሰዓት ላይ አንድ የአይሱዚ መኪና «ፎርስ» ተብሎ ከሚጠራ ሌላ ተሽከርካሪ ጋር በድንገት በመጋጨቱ ሲሆን በዚሁ አሳዛኝ አጋጣሚ የ12 ሰዎች ሕይወት ወዲያውኑ አልፏል።
በተጨማሪም በአደጋው ሦስት ሰዎች ላይ የአካል ጉዳት እንደደረሰባቸው ብስራት ሬዲዮ ሰምቷል።የደረሰውን የትራፊክ አደጋ ተከትሎ በቀብር ላይ በነበሩ ወገኖች ላይ የመቃብር ቦታ አፈር ተደርምሶ ተጨማሪ የ3 ሰዎች ህይወት ሲያልፍ ከ10 በላይ ሰዎች ላይ ጉዳት መድረሱን የክልሉ ኮሚኒኬሽን ገልጿል ።
ቢሮዉ ባወጣዉ መግለጫ ህይወታቸውን ያጡትን ወገኖች ለመቅበር እየተደረገ በነበረ የቀብር ሥነ ሥርዓት ደግሞ ሌላ አሳዛኝ ክስተት ማጋጠሙን ገልጿል ። የቀብር ስነስርአት በመፈፀም በነበሩ ሀዘንተኞች ላይ የመቃብር ቦታ በመደርመሱ ህይወታቸውን ካጡት 3 ሰዎች በተጨማሪ ከ10 በላይ ሰዎች ደግሞ ጉዳት ደርሶባቸዋል።
Seledadotio
Seledadotio
በሶማሊ ክልል በትራፊክ አደጋ ህይወታቸውን ያጡ 12 ሰዎችን ለመቅበር የሄዱ ሶስት ሰዎች በአፈር መደርመስ ህይወታቸው አለፈ
በሶማሊ ክልል ፋፈን ዞን ቀብሪበያህ ወረዳ ጉዮው ቀበሌ በተከሰተ ከባድ የመኪና አደጋ በሰው ሕይወትና በንብረት ላይ ከፍተኛ ጉዳት መድረሱ ይታወሳል። አደጋው ሊከሰት የቻለው እሁድ ረፋድ ሶስት ሰዓት ላይ አንድ የአይሱዚ መኪና «ፎርስ» ተብሎ ከሚጠራ ሌላ ተሽከርካሪ ጋር በድንገት በመጋጨቱ ሲሆን በዚሁ አሳዛኝ አጋጣሚ የ12 ሰዎች ሕይወት ወዲያውኑ አልፏል።
በተጨማሪም በአደጋው ሦስት ሰዎች ላይ የአካል ጉዳት እንደደረሰባቸው ብስራት ሬዲዮ ሰምቷል።የደረሰውን የትራፊክ አደጋ ተከትሎ በቀብር ላይ በነበሩ ወገኖች ላይ የመቃብር ቦታ አፈር ተደርምሶ ተጨማሪ የ3 ሰዎች ህይወት ሲያልፍ ከ10 በላይ ሰዎች ላይ ጉዳት መድረሱን የክልሉ ኮሚኒኬሽን ገልጿል ።
ቢሮዉ ባወጣዉ መግለጫ ህይወታቸውን ያጡትን ወገኖች ለመቅበር እየተደረገ በነበረ የቀብር ሥነ ሥርዓት ደግሞ ሌላ አሳዛኝ ክስተት ማጋጠሙን ገልጿል ። የቀብር ስነስርአት በመፈፀም በነበሩ ሀዘንተኞች ላይ የመቃብር ቦታ በመደርመሱ ህይወታቸውን ካጡት 3 ሰዎች በተጨማሪ ከ10 በላይ ሰዎች ደግሞ ጉዳት ደርሶባቸዋል።
Seledadotio
Seledadotio
23 days ago
የአንጋፋው ጋዜጠኛና የኮሙኒኬሽን ባለሙያ እሸቱ ዱብ
የቀብር ሥነ ሥርዓት ዛሬ ተፈጽሟል
#ethiopia | በጋዜጠኝነት፣ በኮርፖሬት ኮሙኒኬሽን፣ በቢዝነስ ስትራቴጂ፣ በሥነ ጽሑፍና በፊልም ዘርፍ የሚታወቁት አንጋፋው ጋዜጠኛ እሸቱ ዱብ በ50 ዓመታቸው አርፈዋል።
እሸቱ ዱብ ሐምሌ 7 ቀን 2018 ዓ.ም. በሕይወት ማለፋቸው የተነገረ ሲሆን፣ የቀብር ሥነ ሥርዓታቸውም ዛሬ ሐምሌ 10 ቀን 2018 ዓ.ም. በጣፎ ተክለሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን ተፈጽሟል።
ከ30 ዓመታት በላይ በሚዲያና ኮሙኒኬሽን ዘርፍ ያገለገሉት እሸቱ፣ በ1987 ዓ.ም. ፋና ሬዲዮ ሲመሠረት ከመጀመሪያዎቹ ባልደረቦች አንዱ በመሆን የመዝናኛ ክፍሉን በመምራት ዘርፉ ላይ የማይረሳ አሻራ አሳርፈዋል።
ከጋዜጠኝነት ባሻገር በኮርፖሬት ኮሙኒኬሽን፣ ብራንዲንግ፣ ማርኬቲንግ እና የቢዝነስ ስትራቴጂ ዘርፎች በሰፊው ሠርተዋል።
በCRDA የኮርፖሬት ኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር፣ በዋፋ ማርኬቲንግ የብራንዲንግና መልቲሚዲያ ፕሮዳክሽን ኃላፊ እንዲሁም በተለያዩ ተቋማት አማካሪና አሠልጣኝ ሆነው አገልግለዋል።
በሥነ ጽሑፍ ዘርፍም "ቀይ ልበሽ" የግጥም መድበል እና "የቅርብ ሩቅ" የተሰኘ ተውኔትን ጨምሮ በርካታ ሥራዎችን አበርክተዋል።
በኢኮኖሚ፣ በፖሊሲና በማህበራዊ ጉዳዮች ላይ የሚያተኩሩ ጽሑፎቻቸውም በስፋት ተነብበዋል።
በእውቀታቸው፣ በትህትናቸው፣ በሙያዊ ብቃታቸው እና ወጣት ጋዜጠኞችን በማብቃት በኢትዮጵያ ሚዲያ ዘርፍ ዘላቂ አሻራ አስቀምጠው አልፈዋል።
ነፍሳቸውን ይማር።
የቀብር ሥነ ሥርዓት ዛሬ ተፈጽሟል
#ethiopia | በጋዜጠኝነት፣ በኮርፖሬት ኮሙኒኬሽን፣ በቢዝነስ ስትራቴጂ፣ በሥነ ጽሑፍና በፊልም ዘርፍ የሚታወቁት አንጋፋው ጋዜጠኛ እሸቱ ዱብ በ50 ዓመታቸው አርፈዋል።
እሸቱ ዱብ ሐምሌ 7 ቀን 2018 ዓ.ም. በሕይወት ማለፋቸው የተነገረ ሲሆን፣ የቀብር ሥነ ሥርዓታቸውም ዛሬ ሐምሌ 10 ቀን 2018 ዓ.ም. በጣፎ ተክለሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን ተፈጽሟል።
ከ30 ዓመታት በላይ በሚዲያና ኮሙኒኬሽን ዘርፍ ያገለገሉት እሸቱ፣ በ1987 ዓ.ም. ፋና ሬዲዮ ሲመሠረት ከመጀመሪያዎቹ ባልደረቦች አንዱ በመሆን የመዝናኛ ክፍሉን በመምራት ዘርፉ ላይ የማይረሳ አሻራ አሳርፈዋል።
ከጋዜጠኝነት ባሻገር በኮርፖሬት ኮሙኒኬሽን፣ ብራንዲንግ፣ ማርኬቲንግ እና የቢዝነስ ስትራቴጂ ዘርፎች በሰፊው ሠርተዋል።
በCRDA የኮርፖሬት ኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር፣ በዋፋ ማርኬቲንግ የብራንዲንግና መልቲሚዲያ ፕሮዳክሽን ኃላፊ እንዲሁም በተለያዩ ተቋማት አማካሪና አሠልጣኝ ሆነው አገልግለዋል።
በሥነ ጽሑፍ ዘርፍም "ቀይ ልበሽ" የግጥም መድበል እና "የቅርብ ሩቅ" የተሰኘ ተውኔትን ጨምሮ በርካታ ሥራዎችን አበርክተዋል።
በኢኮኖሚ፣ በፖሊሲና በማህበራዊ ጉዳዮች ላይ የሚያተኩሩ ጽሑፎቻቸውም በስፋት ተነብበዋል።
በእውቀታቸው፣ በትህትናቸው፣ በሙያዊ ብቃታቸው እና ወጣት ጋዜጠኞችን በማብቃት በኢትዮጵያ ሚዲያ ዘርፍ ዘላቂ አሻራ አስቀምጠው አልፈዋል።
ነፍሳቸውን ይማር።
25 days ago
የቀብር አስፈጻሚ ንግድ ስራ
በኢትዮጵያ ህግ ማእቀፍ
መግቢያ #ethiopia | ሰዎች በባህል በልምድ በሚያደርጓቸው ልውውጦች፣ መግባባቶች
የተነሳ የህግ ድጋፊ አስፈላጊ መሆኑን በመረዳት መንግስት ወደ ህጋዊ ንግድ በመለወጥ በነጻነት የህግ ማእቀፍ ኖሮት የተሳለጠ እና ዘመናዊ የንግድ ልውውጥ እንዲኖረው ያደርጋል። ህግ ለዜጎች ዋስትና እንደመሆኑ መጠን በዚህ ንግድ ላይ የተሰማሩ ሰወች ሳይፈሩ ሳይሸማቀቁ ከመንግሥት እና ከሚመለከቱአቸው የንግድ አጋሮቻቸው ደንበኞች ጋር ነጻ የህግ ግንኙነት በመፍጠር የንግድ ስራ እንቅስቃሴዎችን ያደርጋሉ። ለሀገሩ እና ለዜጎች የሚጨነቅ መንግስት በህግ ማእቀፍ ውስጥ ያልተካተቱ ንግድ መሠል ድርጊቶችን ለህግና ለመልካም ጠባይ የማይቃረን ለዜጎች እና ለሀገር የሚጠቅም መሆኑን ሲረዳ በህግ እንዲጸድቅ ያደርጋል። የቀብር አስፈጻሚ ንግድ አዲሱ የንግድ አዋጅ ቁጥር 1243/13 ላይ የንግድ ዘርፍ ከመካተቱ በፊት በቀድሞው የንግድ ህግ አዋጅ ቁጥር 166/52 መሠረት የተካተተ አልነበረም። ይሁን እንጂ
ሰወች በዚህ ቀብር ማስፈጸም ስራ በህግ ያልታቀፈ ቢሆኑም ሲሰሩ እንደነበር ይታወቃል። በኋላም መንግስት አስፈላጊነቱን በመረዳት በአዲሱ ንግድ አዋጅ ቁጥር 1243/13 አንዱ የንግድ ዘርፍ ሆኖ እውቅና ተሰጥቶታል። በዚህ ጹሁፍ የምንመለከተው የዚህን የቀብር ስራ ንግድ ባህርያት ፣ አመሠራረት ፣ አፈጻጸም እና ተግዳሮት ከህግ አግባብ እንመለከታለን።
1. የቀብር ስራ ንግድ የህግ እውቅና
በአዲሱ አዋጅ ቁጥር 1243/13 አንቀጽ 5 ንኡስ አንቀጽ 37 የንግድ ስራዎች ምን ምን እንደሆኑ የተዘረዘሩ ሲሆን አንደኛው የቀብር ስራ ንግድ ነው።
እነዚህ የተዘረዘሩት የንግድ ስራዎች በዚህ አዋጅ የተጠቀሱት እነዚህን የንግድ ስራዎችን ማስፈጸሚያ ደንብና መመሪያ ቢወጣ አፈጻጸም ላይ ወጥነት ከመኖሩም ባሻግር ዜጎች ፍትሀዊ ተጠቃሚ እንዲኖራቸው ፣ ፍትሀዊ ቁጥጥር እንዲጎለብት፣ የንግድ እንቅሰቃሴዎች ግልጽነት ከመኖራቸውም ባሻግር የዘመነ የአኮኖሚ እድገት እንዲኖር ፣ ዜጎች አዋጭነት ያለው አስተማማኝ የፋይናንስ እድገት እንዲኖራቸው የሚረዳ ነው። የቀብር ስራ ንግድም ህግን እና መልካም ጠባይ ፣ የተሻለ የንግድ ለውጥ እንዲኖረው፣ፍትሀዊ ተጠቃሚነት እንዲዘልቅ ከአዋጁ በተጨማሪ ግልጽ የሆነ ጠቃሚ አሰራር እንዲሰፍን ደንብ እና መመሪያዎች መኖሩ የበለጠ የህግ ስረአት መጎልበት እና ተጠቃሚነትን የሚያዳብር ነው። ስለሆነም ይህ ሊታሰብበት የሚገባ አበልጻጊ የዚህ ንግድ ስራ ሆኖ ሊታሰብበት ይገባል።
2. የቀብር ስራ ማስፈጸም ንግድ ስራ ባህሪያት
የቀብር ንግድ ሥራ (Funeral Business) በሰዎች ሐዘን እና አስቸጋሪ ወቅት ላይ የሚመሠረት በመሆኑ፣ ከሌሎች መደበኛ የንግድ ዘርፎች ፍጹም የተለዩ ልዩ ጠባያት አሉት።
ዋና ዋናዎቹ የቀብር ንግድ ሥራ ባህርያት የሚከተሉት ናቸው፦
2.1. ቋሚና የማይቀንስ ፍላጎት (Inelastic Demand)
የገበያ መረጋጋት፦ ሞት ተፈጥሯዊና የማይቀር በመሆኑ፣ ይህ የንግድ ሥራ በኢኮኖሚ መቀያየር ወይም በፋሽን አዝማሚያዎች አይነካም።
አስገዳጅ ወጪ፦ ደንበኞች በገንዘብ እጥረት ምክንያት የቀብር ሥነ-ሥርዓትን ሙሉ በሙሉ ለመተው አይችሉም፤ በመሆኑም ፍላጎቱ ሁልጊዜም ቋሚ ነው።
2.2. ከፍተኛ ስሜታዊነትና ኃላፊነት (High Emotional Sensitivity)
ከባድ የሐዘን ወቅት፦ ደንበኞች አገልግሎቱን የሚፈልጉት በሕይወታቸው እጅግ አስቸጋሪ እና በስሜት በተጎዱበት ወቅት ላይ ነው።
የባለሙያ ሥነ-ምግባር፦ የንግድ ሥራው ከትርፍ ይልቅ ለሐዘንተኞች ርኅራኄ፣ ክብር እና ትዕግሥት ማሳየትን እንደ ትልቅ መመሪያ ይወስዳል።
2.3. ፈጣንና የ24 ሰዓት አገልግሎት (Urgency & 24 hourh Availability)
ያልታቀደ ክስተት፦ ሞት መቼ እንደሚከሰት ስለማይታወቅ ሥራው አስቀድሞ ለመዘጋጀት ጊዜ አይሰጥም።
የሰዓት ገደብ የሌለው፦ የሬሳ ማደራጃ፣ የትራንስፖርት እና የክብር ዘበኛ አገልግሎቶች በማንኛውም ሰዓት (በሌሊትም ጭምር) ጥሪ ሲደርሳቸው ወዲያውኑ ምላሽ መስጠት አለባቸው።
2.4. በባህልና በሃይማኖት መገዛት (Cultural & Religious Influences)
የተለያዩ ሥርዓቶች፦ እያንዳንዱ ማኅበረሰብ፣ እምነት (ክርስትና፣ እስልምና፣ ወዘተ) እና ብሔረሰብ የራሱ የሆነ የቀብር አፈጻጸም ሥርዓት አለው።
ተለዋዋጭ ፍላጎት፦ ንግዱ ስኬታማ የሚሆነው የእነዚህን የተለያዩ እምነቶችና ባህሎች ዝርዝር ደንቦች በትክክል አውቆና አክብሮ ማስተናገድ ከመልካም ጠባይ አንጻር የሚጠበቅ ነው።
2.5 አስፈላጊ መዋዕለ-ነዋይና አቅርቦት
የመነሻ ካፒታል፦ ጥራት ያላቸው የሬሳ ሣጥኖች፣ አስክሬን ማቀዝቀዣዎች፣ ልዩ መኪናዎች (Hearses) እና የማከማቻ ቦታዎችን ለማሟላት ከፍተኛ መዋዕለ-ነዋይ ይጠይቃል።
የሕግ ቁጥጥር፦ ከጤና ጥበቃ፣ ከአካባቢ ጥበቃ እና ከማዘጋጃ ቤት የሚወጡ ጥብቅ የሕግና የንጽሕና ፈቃድ መስፈርቶችን ማሟላት አስፈላጊ ነው።
2.6. የማስታወቂያው ባህርይ ጠባይ፦
ይህ ንግድ እንደ ሌሎቹ በቪዲዮ ወይም በታላቅ የጎዳና ላይ ማስታወቂያ አይስፋፋም።
3. የቀብር ንግድ ስራ አመሠራረት በኢትዮጵያ ንግድ ማእቀፍ
ከዚህ በፊት ስለ ንግድ አመሠራረት ፣ አይነት እና ባህርያት እንደገለጽነው ንግዶች በህግ እውቅና እንዲኖራቸው ባህርያቱን፣የንግዱን አላማ ፣ የኢኮኖሚውን እንቅስቃሴ ራእይ ፣ የመስራቹን ፍላጎት ፣ አቅም ፣ ልምድ፣እውቀት ጭምር ማወቅ መረዳት ያስፈልጋል።
ንግድ በዋናነት ሁለት አይነት ሲሆኑ የግል እና ኃላፊነቱ የተወሰነ ባህርይ ያለው ራሱን የቻለ የህግ ሰውነት ያለው ብለን መክፈል እንችላለን። በግል ንግድ መመስረት የፈለገ የፈለገ ኃላፊነቱ የራሱ እና የድርጅቱ ንግድ ኃላፊነት ያልተነጣጠለ ሲሆን ሁለተኛው ግን ከኃላፊነት መወሰን ባህርይ ጋር የሚያያዝ ነው። ኃላፊነቱ የተወሰነ የንግድ ማህበር በህብረት ሆነው የሚያቋቁሙት ሲሆን በየትኛው አይነት የንግድ ማህበር ለመመስረት በአዋጁ አንቀጽ 174 ላይ ከተመሰረቱት ዝርዝር ውስጥ ከህግ አማካሪ ጋር በመሆን ተገቢውን የንግድ ማህበር መምረጥ አስፈላጊ ነው።
እንደ እኔ ግን ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር መምረጡ አስፈላጊ ሲሆን ይኸውም በአንድ ሰው አባልነት ወይም ሁለትና ከዚያ በላይ በሆኑ ባለ አክስዮኖች መመስረት የሚቻል ነው።
ለዚህም የቅድሚያ አባላት መዋጫ ከማህበሩ 1/4ኛ ካፒታል፣በዝግ ንግድ ባንክ(ማንኛውም) ባንክ ፣ ማስያዝ፣የመመስረቻ ጹሁፍ ማዘጋጀት፣ በንግድ መዝገብ መመዝገብ ለምሳሌ ያህል የሚጠቀሱ ሲሆን ለመመስረት በንግዱ የተቀመጡትን ከአንቀጽ 185 እስከ 189 የተደነገጉትን፣ በንግድና ምዝገባ አዋጅ ቁጥር 686/2002 የተደነገጉትን እና ሌሎች በንግድና አግባብነት ያለቸውን ድንጋጌዎች መከተልና መጠበቅ ያስፈልጋል።
4. የቀበር ስራ ንግድ በተመጣጠነ ዋጋ አገልግሎቱ እንዲቀርብ ምን መደረግ አለበት?
ማህበረሰቡ በልምድና ባህል በሚያቋቁሙት የእድር ማህበራት ተገቢውን የህግ ግንዛቤ በመስጠት የቀበር ንግድ ስራ በመሰማራት ለማህበረሰቡ ተገቢውን አገልግሎት እንዲሰጡ ተገቢውን ጥረት እና ትጋት የመንግስትና መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች አስፈላጊውን ድጋፍ ቢያደርጉ የተሻለ የቀብር ስራ ንግድ አገልግሎት ይኖራል የሚል እምነት አለኝ።
5. ማጠቃለያ እና የህግ ምክር
የቀብር ስራ ንግድ የህግ ማእቀፍ እንዳለው መጠን ይህንን
ከህግ፣ሞራልና ጠባይ አንጻር ፍትሀዊ በሆነ መንገድ ተፈጻሚ እንዲሆን አዋጭ በሆነው የንግድ አይነት እንዴት መመስረት እንዳለበት እና ሌሎቾ በእድር መልክ የተደራጁ እና ሌሎች በዚህ ንግድ መሠማራት የሚፈልጉ ሰወችን በሚፈለገው የህግ መስፈርት መንገድ ጠብቀው እንዲመሠርቱ በማድረግ የቀብር ንግድ ስራ አገልግሎት በተመጣጠነ ዋጋ ለማህበረሰቡ ተደራሽ ከማድረጉም በላይ በዚህ ዘርፍ መሠማራት የሚፈልጉ ሰወችን ለስራ እድል ምቹ ሁኔታ የሚፈጥር ነው።
የቀድሞው አዋጅ (የንግድ ሕግ) ማጣቀሻ አዋጅ ቁጥር 166/1952 ሲሆን፣ ከዚህ በተጨማሪ አዲሱ የንግድ ሕግ ከመጽደቁ በፊት የንግድ ምዝገባና ፈቃድን ለመምራት በዋናነት አዋጅ ቁጥር 686/2002 (በኋላም በማሻሻያ አዋጅ ቁጥር 980/2008 እና 1152/2011) ሲተገበሩ ቆይተዋል።
ጠበቃና የህግ አማካሪ ፋንታሁን ደለለው
+251-929-101037
https://t.me/Fantahunlawye...
tiktok.com/fantahun62395
https://www.facebook.com/s...
ማጣቀሻ/References/
1. የቀድሞ ንግድ አዋጅ ቁጥር 166/1952
2. አዲሱ የንግድ አዋጅ ቁጥር 1243/13
3. የንግድና ምዝገባ አዋጅ ቁጥር 686/2002 እና የዚህ ማሻሻያ አዋጅ ቁጥር 980/2008 እና 1152/2011
በኢትዮጵያ ህግ ማእቀፍ
መግቢያ #ethiopia | ሰዎች በባህል በልምድ በሚያደርጓቸው ልውውጦች፣ መግባባቶች
የተነሳ የህግ ድጋፊ አስፈላጊ መሆኑን በመረዳት መንግስት ወደ ህጋዊ ንግድ በመለወጥ በነጻነት የህግ ማእቀፍ ኖሮት የተሳለጠ እና ዘመናዊ የንግድ ልውውጥ እንዲኖረው ያደርጋል። ህግ ለዜጎች ዋስትና እንደመሆኑ መጠን በዚህ ንግድ ላይ የተሰማሩ ሰወች ሳይፈሩ ሳይሸማቀቁ ከመንግሥት እና ከሚመለከቱአቸው የንግድ አጋሮቻቸው ደንበኞች ጋር ነጻ የህግ ግንኙነት በመፍጠር የንግድ ስራ እንቅስቃሴዎችን ያደርጋሉ። ለሀገሩ እና ለዜጎች የሚጨነቅ መንግስት በህግ ማእቀፍ ውስጥ ያልተካተቱ ንግድ መሠል ድርጊቶችን ለህግና ለመልካም ጠባይ የማይቃረን ለዜጎች እና ለሀገር የሚጠቅም መሆኑን ሲረዳ በህግ እንዲጸድቅ ያደርጋል። የቀብር አስፈጻሚ ንግድ አዲሱ የንግድ አዋጅ ቁጥር 1243/13 ላይ የንግድ ዘርፍ ከመካተቱ በፊት በቀድሞው የንግድ ህግ አዋጅ ቁጥር 166/52 መሠረት የተካተተ አልነበረም። ይሁን እንጂ
ሰወች በዚህ ቀብር ማስፈጸም ስራ በህግ ያልታቀፈ ቢሆኑም ሲሰሩ እንደነበር ይታወቃል። በኋላም መንግስት አስፈላጊነቱን በመረዳት በአዲሱ ንግድ አዋጅ ቁጥር 1243/13 አንዱ የንግድ ዘርፍ ሆኖ እውቅና ተሰጥቶታል። በዚህ ጹሁፍ የምንመለከተው የዚህን የቀብር ስራ ንግድ ባህርያት ፣ አመሠራረት ፣ አፈጻጸም እና ተግዳሮት ከህግ አግባብ እንመለከታለን።
1. የቀብር ስራ ንግድ የህግ እውቅና
በአዲሱ አዋጅ ቁጥር 1243/13 አንቀጽ 5 ንኡስ አንቀጽ 37 የንግድ ስራዎች ምን ምን እንደሆኑ የተዘረዘሩ ሲሆን አንደኛው የቀብር ስራ ንግድ ነው።
እነዚህ የተዘረዘሩት የንግድ ስራዎች በዚህ አዋጅ የተጠቀሱት እነዚህን የንግድ ስራዎችን ማስፈጸሚያ ደንብና መመሪያ ቢወጣ አፈጻጸም ላይ ወጥነት ከመኖሩም ባሻግር ዜጎች ፍትሀዊ ተጠቃሚ እንዲኖራቸው ፣ ፍትሀዊ ቁጥጥር እንዲጎለብት፣ የንግድ እንቅሰቃሴዎች ግልጽነት ከመኖራቸውም ባሻግር የዘመነ የአኮኖሚ እድገት እንዲኖር ፣ ዜጎች አዋጭነት ያለው አስተማማኝ የፋይናንስ እድገት እንዲኖራቸው የሚረዳ ነው። የቀብር ስራ ንግድም ህግን እና መልካም ጠባይ ፣ የተሻለ የንግድ ለውጥ እንዲኖረው፣ፍትሀዊ ተጠቃሚነት እንዲዘልቅ ከአዋጁ በተጨማሪ ግልጽ የሆነ ጠቃሚ አሰራር እንዲሰፍን ደንብ እና መመሪያዎች መኖሩ የበለጠ የህግ ስረአት መጎልበት እና ተጠቃሚነትን የሚያዳብር ነው። ስለሆነም ይህ ሊታሰብበት የሚገባ አበልጻጊ የዚህ ንግድ ስራ ሆኖ ሊታሰብበት ይገባል።
2. የቀብር ስራ ማስፈጸም ንግድ ስራ ባህሪያት
የቀብር ንግድ ሥራ (Funeral Business) በሰዎች ሐዘን እና አስቸጋሪ ወቅት ላይ የሚመሠረት በመሆኑ፣ ከሌሎች መደበኛ የንግድ ዘርፎች ፍጹም የተለዩ ልዩ ጠባያት አሉት።
ዋና ዋናዎቹ የቀብር ንግድ ሥራ ባህርያት የሚከተሉት ናቸው፦
2.1. ቋሚና የማይቀንስ ፍላጎት (Inelastic Demand)
የገበያ መረጋጋት፦ ሞት ተፈጥሯዊና የማይቀር በመሆኑ፣ ይህ የንግድ ሥራ በኢኮኖሚ መቀያየር ወይም በፋሽን አዝማሚያዎች አይነካም።
አስገዳጅ ወጪ፦ ደንበኞች በገንዘብ እጥረት ምክንያት የቀብር ሥነ-ሥርዓትን ሙሉ በሙሉ ለመተው አይችሉም፤ በመሆኑም ፍላጎቱ ሁልጊዜም ቋሚ ነው።
2.2. ከፍተኛ ስሜታዊነትና ኃላፊነት (High Emotional Sensitivity)
ከባድ የሐዘን ወቅት፦ ደንበኞች አገልግሎቱን የሚፈልጉት በሕይወታቸው እጅግ አስቸጋሪ እና በስሜት በተጎዱበት ወቅት ላይ ነው።
የባለሙያ ሥነ-ምግባር፦ የንግድ ሥራው ከትርፍ ይልቅ ለሐዘንተኞች ርኅራኄ፣ ክብር እና ትዕግሥት ማሳየትን እንደ ትልቅ መመሪያ ይወስዳል።
2.3. ፈጣንና የ24 ሰዓት አገልግሎት (Urgency & 24 hourh Availability)
ያልታቀደ ክስተት፦ ሞት መቼ እንደሚከሰት ስለማይታወቅ ሥራው አስቀድሞ ለመዘጋጀት ጊዜ አይሰጥም።
የሰዓት ገደብ የሌለው፦ የሬሳ ማደራጃ፣ የትራንስፖርት እና የክብር ዘበኛ አገልግሎቶች በማንኛውም ሰዓት (በሌሊትም ጭምር) ጥሪ ሲደርሳቸው ወዲያውኑ ምላሽ መስጠት አለባቸው።
2.4. በባህልና በሃይማኖት መገዛት (Cultural & Religious Influences)
የተለያዩ ሥርዓቶች፦ እያንዳንዱ ማኅበረሰብ፣ እምነት (ክርስትና፣ እስልምና፣ ወዘተ) እና ብሔረሰብ የራሱ የሆነ የቀብር አፈጻጸም ሥርዓት አለው።
ተለዋዋጭ ፍላጎት፦ ንግዱ ስኬታማ የሚሆነው የእነዚህን የተለያዩ እምነቶችና ባህሎች ዝርዝር ደንቦች በትክክል አውቆና አክብሮ ማስተናገድ ከመልካም ጠባይ አንጻር የሚጠበቅ ነው።
2.5 አስፈላጊ መዋዕለ-ነዋይና አቅርቦት
የመነሻ ካፒታል፦ ጥራት ያላቸው የሬሳ ሣጥኖች፣ አስክሬን ማቀዝቀዣዎች፣ ልዩ መኪናዎች (Hearses) እና የማከማቻ ቦታዎችን ለማሟላት ከፍተኛ መዋዕለ-ነዋይ ይጠይቃል።
የሕግ ቁጥጥር፦ ከጤና ጥበቃ፣ ከአካባቢ ጥበቃ እና ከማዘጋጃ ቤት የሚወጡ ጥብቅ የሕግና የንጽሕና ፈቃድ መስፈርቶችን ማሟላት አስፈላጊ ነው።
2.6. የማስታወቂያው ባህርይ ጠባይ፦
ይህ ንግድ እንደ ሌሎቹ በቪዲዮ ወይም በታላቅ የጎዳና ላይ ማስታወቂያ አይስፋፋም።
3. የቀብር ንግድ ስራ አመሠራረት በኢትዮጵያ ንግድ ማእቀፍ
ከዚህ በፊት ስለ ንግድ አመሠራረት ፣ አይነት እና ባህርያት እንደገለጽነው ንግዶች በህግ እውቅና እንዲኖራቸው ባህርያቱን፣የንግዱን አላማ ፣ የኢኮኖሚውን እንቅስቃሴ ራእይ ፣ የመስራቹን ፍላጎት ፣ አቅም ፣ ልምድ፣እውቀት ጭምር ማወቅ መረዳት ያስፈልጋል።
ንግድ በዋናነት ሁለት አይነት ሲሆኑ የግል እና ኃላፊነቱ የተወሰነ ባህርይ ያለው ራሱን የቻለ የህግ ሰውነት ያለው ብለን መክፈል እንችላለን። በግል ንግድ መመስረት የፈለገ የፈለገ ኃላፊነቱ የራሱ እና የድርጅቱ ንግድ ኃላፊነት ያልተነጣጠለ ሲሆን ሁለተኛው ግን ከኃላፊነት መወሰን ባህርይ ጋር የሚያያዝ ነው። ኃላፊነቱ የተወሰነ የንግድ ማህበር በህብረት ሆነው የሚያቋቁሙት ሲሆን በየትኛው አይነት የንግድ ማህበር ለመመስረት በአዋጁ አንቀጽ 174 ላይ ከተመሰረቱት ዝርዝር ውስጥ ከህግ አማካሪ ጋር በመሆን ተገቢውን የንግድ ማህበር መምረጥ አስፈላጊ ነው።
እንደ እኔ ግን ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር መምረጡ አስፈላጊ ሲሆን ይኸውም በአንድ ሰው አባልነት ወይም ሁለትና ከዚያ በላይ በሆኑ ባለ አክስዮኖች መመስረት የሚቻል ነው።
ለዚህም የቅድሚያ አባላት መዋጫ ከማህበሩ 1/4ኛ ካፒታል፣በዝግ ንግድ ባንክ(ማንኛውም) ባንክ ፣ ማስያዝ፣የመመስረቻ ጹሁፍ ማዘጋጀት፣ በንግድ መዝገብ መመዝገብ ለምሳሌ ያህል የሚጠቀሱ ሲሆን ለመመስረት በንግዱ የተቀመጡትን ከአንቀጽ 185 እስከ 189 የተደነገጉትን፣ በንግድና ምዝገባ አዋጅ ቁጥር 686/2002 የተደነገጉትን እና ሌሎች በንግድና አግባብነት ያለቸውን ድንጋጌዎች መከተልና መጠበቅ ያስፈልጋል።
4. የቀበር ስራ ንግድ በተመጣጠነ ዋጋ አገልግሎቱ እንዲቀርብ ምን መደረግ አለበት?
ማህበረሰቡ በልምድና ባህል በሚያቋቁሙት የእድር ማህበራት ተገቢውን የህግ ግንዛቤ በመስጠት የቀበር ንግድ ስራ በመሰማራት ለማህበረሰቡ ተገቢውን አገልግሎት እንዲሰጡ ተገቢውን ጥረት እና ትጋት የመንግስትና መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች አስፈላጊውን ድጋፍ ቢያደርጉ የተሻለ የቀብር ስራ ንግድ አገልግሎት ይኖራል የሚል እምነት አለኝ።
5. ማጠቃለያ እና የህግ ምክር
የቀብር ስራ ንግድ የህግ ማእቀፍ እንዳለው መጠን ይህንን
ከህግ፣ሞራልና ጠባይ አንጻር ፍትሀዊ በሆነ መንገድ ተፈጻሚ እንዲሆን አዋጭ በሆነው የንግድ አይነት እንዴት መመስረት እንዳለበት እና ሌሎቾ በእድር መልክ የተደራጁ እና ሌሎች በዚህ ንግድ መሠማራት የሚፈልጉ ሰወችን በሚፈለገው የህግ መስፈርት መንገድ ጠብቀው እንዲመሠርቱ በማድረግ የቀብር ንግድ ስራ አገልግሎት በተመጣጠነ ዋጋ ለማህበረሰቡ ተደራሽ ከማድረጉም በላይ በዚህ ዘርፍ መሠማራት የሚፈልጉ ሰወችን ለስራ እድል ምቹ ሁኔታ የሚፈጥር ነው።
የቀድሞው አዋጅ (የንግድ ሕግ) ማጣቀሻ አዋጅ ቁጥር 166/1952 ሲሆን፣ ከዚህ በተጨማሪ አዲሱ የንግድ ሕግ ከመጽደቁ በፊት የንግድ ምዝገባና ፈቃድን ለመምራት በዋናነት አዋጅ ቁጥር 686/2002 (በኋላም በማሻሻያ አዋጅ ቁጥር 980/2008 እና 1152/2011) ሲተገበሩ ቆይተዋል።
ጠበቃና የህግ አማካሪ ፋንታሁን ደለለው
+251-929-101037
https://t.me/Fantahunlawye...
tiktok.com/fantahun62395
https://www.facebook.com/s...
ማጣቀሻ/References/
1. የቀድሞ ንግድ አዋጅ ቁጥር 166/1952
2. አዲሱ የንግድ አዋጅ ቁጥር 1243/13
3. የንግድና ምዝገባ አዋጅ ቁጥር 686/2002 እና የዚህ ማሻሻያ አዋጅ ቁጥር 980/2008 እና 1152/2011
Sponsored by
Surafel
26 days ago
ትራምፕ፡ "የአሊ ኻሜኒ ልጅ 90 በመቶ ሰውነቱ ተዳክሟል "
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከፎክስ ኒውስ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ፣ በቅርቡ በተገደሉት የኢራኑ መንፈሳዊ መሪ አያቶላ አሊ ኻሜኒ ምትክ ስልጣን የያዙት ልጃቸው ሞጅታባ ኻሜኒ "90 በመቶ ሰውነታቸው ተዳክሟል " ሲሉ ተናገሩ።
ትራምፕ የኢራን ወታደራዊ መሪዎች መገደላቸውንና የአገሪቱ የጦር መዋቅር፣ የአየርና የባህር ኃይል ሙሉ በሙሉ መውደሙን ገልጸዋል።
ሞጅታባ ኻሜኒ በየካቲት 21ዱ የአሜሪካና እስራኤል ጥቃት ከደረሰባቸው በኋላ በአደባባይ አልታዩም።
በኻሜኒ ቀብር ላይ ጥቁር ማስክ አድርጎ የታየው ግለሰብ የሞጅታባ ልጅ መሀመድ ጃቫድ መሆኑ ታውቋል።
እርሱም በሳንሱር ጥቃቱ ከባድ የፊት ቃጠሎና ጉዳት እንደደረሰበት ተገልጿል።
Seledadotio
Seledadotio
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከፎክስ ኒውስ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ፣ በቅርቡ በተገደሉት የኢራኑ መንፈሳዊ መሪ አያቶላ አሊ ኻሜኒ ምትክ ስልጣን የያዙት ልጃቸው ሞጅታባ ኻሜኒ "90 በመቶ ሰውነታቸው ተዳክሟል " ሲሉ ተናገሩ።
ትራምፕ የኢራን ወታደራዊ መሪዎች መገደላቸውንና የአገሪቱ የጦር መዋቅር፣ የአየርና የባህር ኃይል ሙሉ በሙሉ መውደሙን ገልጸዋል።
ሞጅታባ ኻሜኒ በየካቲት 21ዱ የአሜሪካና እስራኤል ጥቃት ከደረሰባቸው በኋላ በአደባባይ አልታዩም።
በኻሜኒ ቀብር ላይ ጥቁር ማስክ አድርጎ የታየው ግለሰብ የሞጅታባ ልጅ መሀመድ ጃቫድ መሆኑ ታውቋል።
እርሱም በሳንሱር ጥቃቱ ከባድ የፊት ቃጠሎና ጉዳት እንደደረሰበት ተገልጿል።
Seledadotio
Seledadotio
28 days ago
ሞጅታባ ኻሜኒ የአባታቸውን ግድያ ለመበቀል ቃል ገብተዋል❗️
የኢራን አዲሱ የበላይ መሪ አያቶላ ሞጅታባ ኻሜኒ የተገደሉትን አባታቸውን አሊ ኻሜኒን ደም መበቀል የመላው የኢራን ሕዝብ ፍላጎት በመሆኑ የአጸፋው ርምጃ እንደሚወሰድ አስታወቁ።
👉ሞጅታባ ኻሜኒ የአባታቸው ሥርዓተ ቀብር መፈጸሙን ተከትሎ ባስተላለፉት መልዕክት፤ ካለአግባብ የንጹሃንን ህይወት የቀጠፉ ወንጀለኛና ክብር የለሽ ነፍሰ ገዳዮችን ለመበቀል ቃል እንገባለን ብለዋል። ለሳምንት ያህል ሲካሄድ የቆየው የሽኝት ሥነ ስርዓት ተጠናቅቆ የኢራን የቀድሞው መሪ ሥርዓተ ቀብራቸው ተፈጽሟል።
👉አሜሪካና እስራኤል በኢራን ላይ በሰነዘሩት ጥቃት አሊ ኻሜኒ መገደላቸውን ተከትሎ ኢራን ተከታታይ የአጸፋ ርምጃዎችን መውሰዷ ይታወሳል።
በሌላ በኩል ኢራን የአሜሪካውን ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕን ለመግደል አዲስ እቅድ ማውጣቷን የሚያሳዩ መረጃዎች ደርሶኛል ስትል እስራኤል በቅርቡ ለአሜሪካ የደህንነት መረጃ ማጋራቷን ተገልጿል። ይህንን ተከትሎ ፕሬዚዳንት ትራምፕ በማህበራዊ ትሰስር ገጻቸው በኩል ኢራን በእሳቸው ላይ የግድያ ሙከራ ካደረገች በሺዎች የሚቆጠሩ ሚሳኤሎችን በኢራን ላይ እንደሚተኩሱ ማስጠንቀቃቸውን የዘገበው አናዶሉ ነው።
Seledadotio
Seledadotio
የኢራን አዲሱ የበላይ መሪ አያቶላ ሞጅታባ ኻሜኒ የተገደሉትን አባታቸውን አሊ ኻሜኒን ደም መበቀል የመላው የኢራን ሕዝብ ፍላጎት በመሆኑ የአጸፋው ርምጃ እንደሚወሰድ አስታወቁ።
👉ሞጅታባ ኻሜኒ የአባታቸው ሥርዓተ ቀብር መፈጸሙን ተከትሎ ባስተላለፉት መልዕክት፤ ካለአግባብ የንጹሃንን ህይወት የቀጠፉ ወንጀለኛና ክብር የለሽ ነፍሰ ገዳዮችን ለመበቀል ቃል እንገባለን ብለዋል። ለሳምንት ያህል ሲካሄድ የቆየው የሽኝት ሥነ ስርዓት ተጠናቅቆ የኢራን የቀድሞው መሪ ሥርዓተ ቀብራቸው ተፈጽሟል።
👉አሜሪካና እስራኤል በኢራን ላይ በሰነዘሩት ጥቃት አሊ ኻሜኒ መገደላቸውን ተከትሎ ኢራን ተከታታይ የአጸፋ ርምጃዎችን መውሰዷ ይታወሳል።
በሌላ በኩል ኢራን የአሜሪካውን ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕን ለመግደል አዲስ እቅድ ማውጣቷን የሚያሳዩ መረጃዎች ደርሶኛል ስትል እስራኤል በቅርቡ ለአሜሪካ የደህንነት መረጃ ማጋራቷን ተገልጿል። ይህንን ተከትሎ ፕሬዚዳንት ትራምፕ በማህበራዊ ትሰስር ገጻቸው በኩል ኢራን በእሳቸው ላይ የግድያ ሙከራ ካደረገች በሺዎች የሚቆጠሩ ሚሳኤሎችን በኢራን ላይ እንደሚተኩሱ ማስጠንቀቃቸውን የዘገበው አናዶሉ ነው።
Seledadotio
Seledadotio
28 days ago
ትራምፕ፤ ኢራን ልትገድላቸው ከሞከረች ከፍተኛ ጥቃት እንደሚፈጸምባት ተናገሩ
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ፤ ኢራን ግድያ ልትፈጽምባቸው የምትሞክር ከሆነ ከፍተኛ ጥቃት እንደሚደርስባት ዛቱ።
በትሩዝ ሶሻል የማኅበራዊ ሚዲያ ገጻቸው ላይ “አንድ ሺህ ሚሳዔሎች ኢራን ላይ አነጣጥረው እየጠበኩ ነው” በማለት ጽፈዋል።
የኢራን መንግሥት የአሜሪካን ፕሬዝዳንት ለመግደል ከሞከረ “ተጨማሪ አንድ ሺህ ሚሳዔሎች በፍጥነት እንደሚዘጋጁ” አስጠንቅቀዋል።
“ኢራንን ሙሉ በሙሉ ለማውደም” ትዕዛዝ እንደተሰጠ የገለጹት ፕሬዝዳንቱ፤ የአሜሪካ ወታደሮች በተጠንቀቅ መቆማቸውን አክለዋል። የማኅበራዊ ሚዲያ መልዕክታቸውንም “አላህ ይመስገን” በሚል ጽሑፍ አጠናቀዋል።
ኢራን ትራምፕን ለመግደል አሲራለች የሚል የስለላ መረጃ እስራኤል ለአሜሪካ አቀብላለች።
በቀድሞው ጠቅላይ መሪ አያቶላህ ዓሊ ኻሜኒ የቀብር ሥነ ሥርዓት ላይ ትራምፕ እንዲገደሉ የሚጠይቁ መፈክፎች ታይተዋል፤ ተደምጠዋል።
የኢራን እስላማዊ አብዮታዊ ዘብ ፕሬዝዳንቱን ለመግደል መወጠኑን አስተባብሏል።
BBC
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ፤ ኢራን ግድያ ልትፈጽምባቸው የምትሞክር ከሆነ ከፍተኛ ጥቃት እንደሚደርስባት ዛቱ።
በትሩዝ ሶሻል የማኅበራዊ ሚዲያ ገጻቸው ላይ “አንድ ሺህ ሚሳዔሎች ኢራን ላይ አነጣጥረው እየጠበኩ ነው” በማለት ጽፈዋል።
የኢራን መንግሥት የአሜሪካን ፕሬዝዳንት ለመግደል ከሞከረ “ተጨማሪ አንድ ሺህ ሚሳዔሎች በፍጥነት እንደሚዘጋጁ” አስጠንቅቀዋል።
“ኢራንን ሙሉ በሙሉ ለማውደም” ትዕዛዝ እንደተሰጠ የገለጹት ፕሬዝዳንቱ፤ የአሜሪካ ወታደሮች በተጠንቀቅ መቆማቸውን አክለዋል። የማኅበራዊ ሚዲያ መልዕክታቸውንም “አላህ ይመስገን” በሚል ጽሑፍ አጠናቀዋል።
ኢራን ትራምፕን ለመግደል አሲራለች የሚል የስለላ መረጃ እስራኤል ለአሜሪካ አቀብላለች።
በቀድሞው ጠቅላይ መሪ አያቶላህ ዓሊ ኻሜኒ የቀብር ሥነ ሥርዓት ላይ ትራምፕ እንዲገደሉ የሚጠይቁ መፈክፎች ታይተዋል፤ ተደምጠዋል።
የኢራን እስላማዊ አብዮታዊ ዘብ ፕሬዝዳንቱን ለመግደል መወጠኑን አስተባብሏል።
BBC
28 days ago
ሞጅታባ ኻሜኒ የአባታቸውን ግድያ ለመበቀል ቃል ገቡ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢራን አዲሱ የበላይ መሪ አያቶላ ሞጅታባ ኻሜኒ የተገደሉትን አባታቸውን አሊ ኻሜኒን ደም መበቀል የመላው የኢራን ሕዝብ ፍላጎት በመሆኑ የአጸፋው ርምጃ እንደሚወሰድ አስታወቁ።
ሞጅታባ ኻሜኒ የአባታቸው ሥርዓተ ቀብር መፈጸሙን ተከትሎ ባስተላለፉት መልዕክት፤ ካለአግባብ የንጹሃንን ህይወት የቀጠፉ ወንጀለኛና ክብር የለሽ ነፍሰ ገዳዮችን ለመበቀል ቃል እንገባለን ብለዋል።
ለሳምንት ያህል ሲካሄድ የቆየው የሽኝት ሥነ ስርዓት ተጠናቅቆ የኢራን የቀድሞው መሪ ሥርዓተ ቀብራቸው ተፈጽሟል።
አሜሪካና እስራኤል በኢራን ላይ በሰነዘሩት ጥቃት አሊ ኻሜኒ መገደላቸውን ተከትሎ ኢራን ተከታታይ የአጸፋ ርምጃዎችን መውሰዷ ይታወሳል።
በሌላ በኩል ኢራን የአሜሪካውን ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕን ለመግደል አዲስ እቅድ ማውጣቷን የሚያሳዩ መረጃዎች ደርሶኛል ስትል እስራኤል በቅርቡ ለአሜሪካ የደህንነት መረጃ ማጋራቷን ዘገባዎች አመላክተዋል።
ይህንን ተከትሎ ፕሬዚዳንት ትራምፕ በማህበራዊ ትሰስር ገጻቸው በኩል ኢራን በእሳቸው ላይ የግድያ ሙከራ ካደረገች በሺዎች የሚቆጠሩ ሚሳኤሎችን በኢራን ላይ እንደሚተኩሱ ማስጠንቀቃቸውን የዘገበው አናዶሉ ነው።
ቴህራን እና ዋሽንግተን በሁሉም ግንባሮች ላይ የሚደረጉ ውጊያዎች በአስቸኳይ እንዲቆሙ፣ አሜሪካ በኢራን ላይ የጣለችው የባህር ኃይል እገዳ እንዲነሳ እና የሆርሙዝ ሰርጥ በድጋሚ እንዲከፈት የሚያስችል ስምምነት ተፈራርመው ነበር።
ይሁን እንጂ በሆርሙዝ ሰርጥ በኩል በሚያልፉ የንግድ መርከቦች ላይ ጥቃት በመሰንዘሩ ምክንያት በሁለቱ ወገኖች መካከል ተቀዛቅዞ የነበረው ውጊያ በድጋሜ እየተባባሰ መምጣቱ ይታወቃል።
በቱርክ በተካሄደው የሰሜን አትላንቲክ ጦር ቃል ኪዳን (ኔቶ) ስብሰባ ላይ የተገኙት ፕሬዚዳንት ትራምፕ ከኢራን ጋር የተደረሰው የተኩስ አቁም ስምምነት ማብቃቱን መግለጻቸው ይታወሳል።
በዮናስ ጌትነት
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢራን አዲሱ የበላይ መሪ አያቶላ ሞጅታባ ኻሜኒ የተገደሉትን አባታቸውን አሊ ኻሜኒን ደም መበቀል የመላው የኢራን ሕዝብ ፍላጎት በመሆኑ የአጸፋው ርምጃ እንደሚወሰድ አስታወቁ።
ሞጅታባ ኻሜኒ የአባታቸው ሥርዓተ ቀብር መፈጸሙን ተከትሎ ባስተላለፉት መልዕክት፤ ካለአግባብ የንጹሃንን ህይወት የቀጠፉ ወንጀለኛና ክብር የለሽ ነፍሰ ገዳዮችን ለመበቀል ቃል እንገባለን ብለዋል።
ለሳምንት ያህል ሲካሄድ የቆየው የሽኝት ሥነ ስርዓት ተጠናቅቆ የኢራን የቀድሞው መሪ ሥርዓተ ቀብራቸው ተፈጽሟል።
አሜሪካና እስራኤል በኢራን ላይ በሰነዘሩት ጥቃት አሊ ኻሜኒ መገደላቸውን ተከትሎ ኢራን ተከታታይ የአጸፋ ርምጃዎችን መውሰዷ ይታወሳል።
በሌላ በኩል ኢራን የአሜሪካውን ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕን ለመግደል አዲስ እቅድ ማውጣቷን የሚያሳዩ መረጃዎች ደርሶኛል ስትል እስራኤል በቅርቡ ለአሜሪካ የደህንነት መረጃ ማጋራቷን ዘገባዎች አመላክተዋል።
ይህንን ተከትሎ ፕሬዚዳንት ትራምፕ በማህበራዊ ትሰስር ገጻቸው በኩል ኢራን በእሳቸው ላይ የግድያ ሙከራ ካደረገች በሺዎች የሚቆጠሩ ሚሳኤሎችን በኢራን ላይ እንደሚተኩሱ ማስጠንቀቃቸውን የዘገበው አናዶሉ ነው።
ቴህራን እና ዋሽንግተን በሁሉም ግንባሮች ላይ የሚደረጉ ውጊያዎች በአስቸኳይ እንዲቆሙ፣ አሜሪካ በኢራን ላይ የጣለችው የባህር ኃይል እገዳ እንዲነሳ እና የሆርሙዝ ሰርጥ በድጋሚ እንዲከፈት የሚያስችል ስምምነት ተፈራርመው ነበር።
ይሁን እንጂ በሆርሙዝ ሰርጥ በኩል በሚያልፉ የንግድ መርከቦች ላይ ጥቃት በመሰንዘሩ ምክንያት በሁለቱ ወገኖች መካከል ተቀዛቅዞ የነበረው ውጊያ በድጋሜ እየተባባሰ መምጣቱ ይታወቃል።
በቱርክ በተካሄደው የሰሜን አትላንቲክ ጦር ቃል ኪዳን (ኔቶ) ስብሰባ ላይ የተገኙት ፕሬዚዳንት ትራምፕ ከኢራን ጋር የተደረሰው የተኩስ አቁም ስምምነት ማብቃቱን መግለጻቸው ይታወሳል።
በዮናስ ጌትነት
29 days ago
የኻሜኒ ድረ ገጽ የቀድሞውን ጠቅላይ መሪ የመቃብር ቦታ ምሥል ይፋ አደረገ
የኻሜኒ ድረ ገጽ የኢራንን እስላማዊ ሪፐብሊክ የቀድሞ መሪ የመቃብር ሥፍራን የሚያሳይ ምሥል ይፋ አደረገ።
የኻሜኒ የቀብር ሥነ ሥርዓት ከሌሎች አራት የቤተሰብ አባሎቻቸው ጋር ትናንት በሰሜን ምሥራቃዊ ኢራን ውስጥ በምትኘው ቅዱስ ከተማ ማሻድ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች በተገኙበት ተፈፅሟል።
የቀድሞው ጠቅላይ መሪ በመጀመሪያው ቀን የእስራኤል እና የአሜሪካ የተቀናጀ ጥቃት የተገደሉት ከአራት ወራት በፊት ነበር።
ከእርሳቸውም ጋር በርካታ የኢራን ወታደራዊ እና የፖለቲካ ባለሥልጣናት እንዲሁም ሴት ልጃቸው ቡሽራ ኻሜኒ፣ የልጅ ልጃቸው ዛህራ ሞሃመዲ፣ የልጃቸው ሞጂታባ ኻሜኒ ሚስት ዛህራ ሃዳድ እና የልጃቸው ሆዳ ኻሜኒ ባል ኢስባህ ኡል ሃዳ ባጌሪ ተገድለዋል።
በቀድሞው መሪ የቀብር ሥነ ሥርዓት ላይ የአገራት መሪዎች እና ባለሥልጣናት የተገኙ ሲሆን እርሳቸውን የተካው ልጃቸው ሞጂታባ ኻሜኒ አልተገኘም።
የኻሜኒ የቀብር ሥነ ሥርዓት የተፈፀመው ፕሬዚደንት ትራምፕ "ተኩስ አቁሙ አብቅቷል" ካሉ በኋላ አሜሪካ በኢራን ላይ የከፈተችው ጥቃት ለሁለተኛ ቀን በቀጠለበት ነበር።
BBC
የኻሜኒ ድረ ገጽ የኢራንን እስላማዊ ሪፐብሊክ የቀድሞ መሪ የመቃብር ሥፍራን የሚያሳይ ምሥል ይፋ አደረገ።
የኻሜኒ የቀብር ሥነ ሥርዓት ከሌሎች አራት የቤተሰብ አባሎቻቸው ጋር ትናንት በሰሜን ምሥራቃዊ ኢራን ውስጥ በምትኘው ቅዱስ ከተማ ማሻድ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች በተገኙበት ተፈፅሟል።
የቀድሞው ጠቅላይ መሪ በመጀመሪያው ቀን የእስራኤል እና የአሜሪካ የተቀናጀ ጥቃት የተገደሉት ከአራት ወራት በፊት ነበር።
ከእርሳቸውም ጋር በርካታ የኢራን ወታደራዊ እና የፖለቲካ ባለሥልጣናት እንዲሁም ሴት ልጃቸው ቡሽራ ኻሜኒ፣ የልጅ ልጃቸው ዛህራ ሞሃመዲ፣ የልጃቸው ሞጂታባ ኻሜኒ ሚስት ዛህራ ሃዳድ እና የልጃቸው ሆዳ ኻሜኒ ባል ኢስባህ ኡል ሃዳ ባጌሪ ተገድለዋል።
በቀድሞው መሪ የቀብር ሥነ ሥርዓት ላይ የአገራት መሪዎች እና ባለሥልጣናት የተገኙ ሲሆን እርሳቸውን የተካው ልጃቸው ሞጂታባ ኻሜኒ አልተገኘም።
የኻሜኒ የቀብር ሥነ ሥርዓት የተፈፀመው ፕሬዚደንት ትራምፕ "ተኩስ አቁሙ አብቅቷል" ካሉ በኋላ አሜሪካ በኢራን ላይ የከፈተችው ጥቃት ለሁለተኛ ቀን በቀጠለበት ነበር።
BBC
Sponsored by
Surafel
29 days ago
የልጃቸው አስክሬን ተሸክመው ቀብር ቦታ ያቀኑት አስልጣኝ
#ethiopia | ማርክ ሂዩዝ ለልጃቸው ያላቸውን ፍቅር ለመግለጽ አስክሬኑ ተሸከመው ቀብር ቦታ አቅንተዋል።
ማርክ ሂዩዝ የልጃቸውን የሬሳ ሳጥን ወደ ቤተክርስቲያን ተሸክመው የገቡ ሲሆን ስነ ስርዓቱ አሳዛኝ እና ልብ የሚነካ ነበር።
አሌክስ ሂዩዝ የሁለት ልጆች አባት የነበረ ሲሆን በእንግሊዙ ግሪምስቢ ታወን ክለብ ውስጥ በስራ ላይ ይገኙ ነበር።
የቀድሞ የማንችስተር ዩናይትድ ይናይትድ ተጫዋች የነበሩት ማርክ ሂዩዝ ልጅ አሌክስ ሂዩዝ ሰኔ 19 ቀን 2026 በድንገት ከዚህ ዓለም በሞት መለየቱ ይታወሳል።
የቀብር ስነ-ስርዓቱ በወልስ ፕረስበሪ በሚገኘው ቅዱስ ጴጥሮስ ቤተክርስቲያን የተፈጸመ ሲሆን በስነ-ስርዓቱ ላይ ታዋቂ አሰልጣኞችና ተጫዋቾች ተገኝተዋል።
በቀብር ስነስርአቱ ላይ ሰር አሌክስ ፈርጉሰን፣ ማይክ ፌላን፣ ማርቲን ኤድዋርድስ፣ ብራያን ሮብሰን እና ራያን ጊግስ የመሰሉ ሰዎች ተገኝተው ነበር።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #markhugheswales #alexhuhes #carriersonscaffeine
#ethiopia | ማርክ ሂዩዝ ለልጃቸው ያላቸውን ፍቅር ለመግለጽ አስክሬኑ ተሸከመው ቀብር ቦታ አቅንተዋል።
ማርክ ሂዩዝ የልጃቸውን የሬሳ ሳጥን ወደ ቤተክርስቲያን ተሸክመው የገቡ ሲሆን ስነ ስርዓቱ አሳዛኝ እና ልብ የሚነካ ነበር።
አሌክስ ሂዩዝ የሁለት ልጆች አባት የነበረ ሲሆን በእንግሊዙ ግሪምስቢ ታወን ክለብ ውስጥ በስራ ላይ ይገኙ ነበር።
የቀድሞ የማንችስተር ዩናይትድ ይናይትድ ተጫዋች የነበሩት ማርክ ሂዩዝ ልጅ አሌክስ ሂዩዝ ሰኔ 19 ቀን 2026 በድንገት ከዚህ ዓለም በሞት መለየቱ ይታወሳል።
የቀብር ስነ-ስርዓቱ በወልስ ፕረስበሪ በሚገኘው ቅዱስ ጴጥሮስ ቤተክርስቲያን የተፈጸመ ሲሆን በስነ-ስርዓቱ ላይ ታዋቂ አሰልጣኞችና ተጫዋቾች ተገኝተዋል።
በቀብር ስነስርአቱ ላይ ሰር አሌክስ ፈርጉሰን፣ ማይክ ፌላን፣ ማርቲን ኤድዋርድስ፣ ብራያን ሮብሰን እና ራያን ጊግስ የመሰሉ ሰዎች ተገኝተው ነበር።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #markhugheswales #alexhuhes #carriersonscaffeine
29 days ago
የኢራን አብዮታዊ ዘብ ለቀድሞ ጠቅላይ መሪ አያቶላህ አሊ ካሜኒ ግድያ በቀል እንደሚፈጸም ቃል ገባ
የኢራን አብዮታዊ ዘብ ከፍተኛ አዛዥ የጠቅላይ መሪ አያቶላህ አሊ ካሜኒ ግድያ በአሜሪካ እና በእስራኤል ላይ የበቀል እርምጃ እንደሚወስድ ቃል ገብተዋል፣ “ከታሪካዊው ትውስታ አይጠፋም” ሲሉ ግድያዉን አዉግዘዋል።ብርጋዴር ጄኔራል አህመድ ቫሂዲ “ፍትህ ሙሉ በሙሉ እንዲረጋገጥ እና ለወንጀለኞቹ፣ በተለይም ለህፃናት ገዳይ የአሜሪካ ጦር፣ ተገቢ ምላሽ እንዲሰጥ” ጥሪ አቅርበዋል።
“የአሜሪካ ወንጀለኛ መሪዎች እና የኢራን አብዮት ጠላቶች በሙሉ እና የተቃውሞ ግንባር በዚህ መለኮታዊ መሪ ላይ በፈሪነት በመገደል፣ የመቋቋም ኃይላችንን ወደ መሬት እንደማያወርዱትማወቅ አለባቸው” ሲሉ ቫሂዲ በሴፓህ የዜና ወኪል ባወጡት መግለጫ ተናግረዋል።“ሰማዕታትን መበቀል እና የጥፋተኞቹን ቅጣት፣ ህጋዊ እና የማይረሳ ጥያቄ ሆኖ ይቀጥላል።” ሲሉ አክለዋል፡፡
የቫሂዲ አስተያየት የተሰደማዉ ካሜኒ ሐሙስ ዕለት በትውልድ ከተማቸው ማሽሃድ ከተቀበሩ በኋላ ነው፣ የካሜኒ አራት የቤተሰብ አባላት በአሜሪካ እና በእስራኤል የአየር ጥቃት ከሞቱ ከአራት ወራት በኋላ የቀብር ስነስርዓታቸዉ ተፈጽሟል።የኢራን ሚዲያዎች 43 ሚሊዮን ሰዎች የመሪውን የቀብር ሥነ ሥርዓት እንደተከታተሉ ዘግበዋል።
የኢራን ሚዲያዎች እንደዘገቡት ከ41 እስከ 43 ሚሊዮን የሚደርሱ ሰዎች በስድስት ቀናት ውስጥ የቀድሞ የኢራን ጠቅላይ መሪ አሊ ካሜኒ የቀብር ሥነ ሥርዓት ላይ ተሳትፈዋል።የኢራን ፕሬስ ቲቪ የካሜኒ የቀብር ሥነ ሥርዓትን “በዓለም ላይ እስካሁን ካየናቸው ትላልቅ ሰልፎች” ሲል ጠርቶታል። ሥነ ሥርዓቱ የተካሄደው በአምስት ከተሞች ማለትም ቴህራን፣ ኩም፣ ናጃፍ፣ ካርባላ እና ማሽሃድ ነው።
Dagu
Addis_News
Addis_News
የኢራን አብዮታዊ ዘብ ከፍተኛ አዛዥ የጠቅላይ መሪ አያቶላህ አሊ ካሜኒ ግድያ በአሜሪካ እና በእስራኤል ላይ የበቀል እርምጃ እንደሚወስድ ቃል ገብተዋል፣ “ከታሪካዊው ትውስታ አይጠፋም” ሲሉ ግድያዉን አዉግዘዋል።ብርጋዴር ጄኔራል አህመድ ቫሂዲ “ፍትህ ሙሉ በሙሉ እንዲረጋገጥ እና ለወንጀለኞቹ፣ በተለይም ለህፃናት ገዳይ የአሜሪካ ጦር፣ ተገቢ ምላሽ እንዲሰጥ” ጥሪ አቅርበዋል።
“የአሜሪካ ወንጀለኛ መሪዎች እና የኢራን አብዮት ጠላቶች በሙሉ እና የተቃውሞ ግንባር በዚህ መለኮታዊ መሪ ላይ በፈሪነት በመገደል፣ የመቋቋም ኃይላችንን ወደ መሬት እንደማያወርዱትማወቅ አለባቸው” ሲሉ ቫሂዲ በሴፓህ የዜና ወኪል ባወጡት መግለጫ ተናግረዋል።“ሰማዕታትን መበቀል እና የጥፋተኞቹን ቅጣት፣ ህጋዊ እና የማይረሳ ጥያቄ ሆኖ ይቀጥላል።” ሲሉ አክለዋል፡፡
የቫሂዲ አስተያየት የተሰደማዉ ካሜኒ ሐሙስ ዕለት በትውልድ ከተማቸው ማሽሃድ ከተቀበሩ በኋላ ነው፣ የካሜኒ አራት የቤተሰብ አባላት በአሜሪካ እና በእስራኤል የአየር ጥቃት ከሞቱ ከአራት ወራት በኋላ የቀብር ስነስርዓታቸዉ ተፈጽሟል።የኢራን ሚዲያዎች 43 ሚሊዮን ሰዎች የመሪውን የቀብር ሥነ ሥርዓት እንደተከታተሉ ዘግበዋል።
የኢራን ሚዲያዎች እንደዘገቡት ከ41 እስከ 43 ሚሊዮን የሚደርሱ ሰዎች በስድስት ቀናት ውስጥ የቀድሞ የኢራን ጠቅላይ መሪ አሊ ካሜኒ የቀብር ሥነ ሥርዓት ላይ ተሳትፈዋል።የኢራን ፕሬስ ቲቪ የካሜኒ የቀብር ሥነ ሥርዓትን “በዓለም ላይ እስካሁን ካየናቸው ትላልቅ ሰልፎች” ሲል ጠርቶታል። ሥነ ሥርዓቱ የተካሄደው በአምስት ከተሞች ማለትም ቴህራን፣ ኩም፣ ናጃፍ፣ ካርባላ እና ማሽሃድ ነው።
Dagu
Addis_News
Addis_News
29 days ago
በዋሽንግተን ዲሲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ለ30 ዓመታት ያገለገሉት አቶ ግዛቸው ተፈራ አረፉ
በዋሽንግተን ዲሲ በሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ የቆንስላ አገልግሎት ክፍል ውስጥ ለሰላሳ ዓመታት ሲሰሩ የቆዩት እና በቅርቡ በጡረታ የተሰናበቱት አቶ ግዛቸው ተፈራ ትናንት ሰኔ 2 ቀን 2018 ዓ.ም ማረፋቸውን ቤተሰቦቻቸው ለዘ-ሐበሻ ገልጸዋል።
አቶ ግዛቸው በዋሽንግተን ዲሲ እና አካባቢው ለሚገኘው የዲያስፖራ ማህበረሰብ የተለያዩ የቆንስላ አገልግሎቶችን በመስጠት በኤምባሲው ውስጥ ለሶስት አስርት ዓመታት አገልግለዋል። የአካባቢው የኢትዮጵያውያን ማህበረሰብ አባላትም፣ ሟቹ በስራ ዘመናቸው ለሰጡት አገልግሎት እና ድጋፍ እውቅና በመስጠት ሀዘናቸውን ገልጸዋል።
በቀብር ሥነ ሥርዓቱ ላይ መገኘት ለሚፈልጉ፣ በቀብር አስፈጻሚዎች የተዘጋጀው ዝርዝር ፕሮግራም ከዚህ ዜና ጋር ተያይዟል።
በዋሽንግተን ዲሲ በሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ የቆንስላ አገልግሎት ክፍል ውስጥ ለሰላሳ ዓመታት ሲሰሩ የቆዩት እና በቅርቡ በጡረታ የተሰናበቱት አቶ ግዛቸው ተፈራ ትናንት ሰኔ 2 ቀን 2018 ዓ.ም ማረፋቸውን ቤተሰቦቻቸው ለዘ-ሐበሻ ገልጸዋል።
አቶ ግዛቸው በዋሽንግተን ዲሲ እና አካባቢው ለሚገኘው የዲያስፖራ ማህበረሰብ የተለያዩ የቆንስላ አገልግሎቶችን በመስጠት በኤምባሲው ውስጥ ለሶስት አስርት ዓመታት አገልግለዋል። የአካባቢው የኢትዮጵያውያን ማህበረሰብ አባላትም፣ ሟቹ በስራ ዘመናቸው ለሰጡት አገልግሎት እና ድጋፍ እውቅና በመስጠት ሀዘናቸውን ገልጸዋል።
በቀብር ሥነ ሥርዓቱ ላይ መገኘት ለሚፈልጉ፣ በቀብር አስፈጻሚዎች የተዘጋጀው ዝርዝር ፕሮግራም ከዚህ ዜና ጋር ተያይዟል።
30 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) እስራኤል፣ ኢራን በቅርቡ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕን ለመግደል አዲስ እቅድ ማዘጋጀቷን የሚያሳይ የስለላ መረጃ ለአሜሪካ ማጋራቷን ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው ሁለት ምንጮች ለሲ ኤን ኤን አረጋግጠዋል። ይህ መረጃ በሁለቱ ሀገራት መካከል የነበረው የስልሳ ቀናት የተኩስ አቁም ስምምነት አደጋ ላይ በወደቀበት እና ውጥረት በነገሰበት በአሁኑ ወቅት ተጨማሪ ስጋት ፈጥሯል።
አሜሪካ በቅርብ ሳምንታት ኢራን ትራምፕን ለመግደል ስላላት እቅድ ተከታታይ መረጃዎችን ስታገኝ ብትቆይም፣ በዚህ ሳምንት ከእስራኤል የተገኘው መረጃ ግን ሙሉ ለሙሉ አዲስ እና የተለየ ሴራን የሚያመለክት ነው ተብሏል። ይህ የእስራኤል ሪፖርት፣ ፕሬዝዳንት ትራምፕ በኢራን ላይ የሚወስዱትን ወታደራዊ እርምጃ እንዲያጠናክሩ ተጽዕኖ ለማሳደር ታስቦ የቀረበ ሊሆን እንደሚችል አንዳንድ የአሜሪካ ባለስልጣናት ግምታቸውን አስቀምጠዋል። የአሜሪካ መንግስት ከእስራኤል ማስጠንቀቂያ በፊት ይህንን የተለየ ሴራ ሲከታተል እንዳልነበር ምንጮቹ አክለዋል። እ.ኤ.አ በሁለት ሺህ ሀያ በፕሬዝዳንት ትራምፕ ትዕዛዝ የኢራኑ ከፍተኛ ጄኔራል ቃሲም ሱሌማኒ በድሮን ጥቃት መገደላቸውን ተከትሎ፣ ኢራን የበቀል እርምጃ ለመውሰድ ትራምፕን ዒላማ ልታደርግ እንደምትችል አሜሪካ ስታስጠነቅቅ መቆየቷ ይታወሳል።
በጉዳዩ ላይ ከዎል ስትሪት ጆርናል ለቀረበለት ጥያቄ ዋይት ሀውስ ምላሽ ከመስጠት ይልቅ፣ ትራምፕ ረቡዕ ዕለት የሰጡትን መግለጫ ጠቅሷል። የአሜሪካን መሪ፣ እኔን ማጥፋት ይፈልጋሉ። በሁሉም የዒላማ ዝርዝራቸው ውስጥ እንዳለሁ አይቻለሁ። እስካሁን በመጠኑም ቢሆን እድለኛ ነበርኩ፤ ግን ይሄ ብዙ ላይዘልቅ ይችላል። እነዚህ ክፉ እና በሽተኛ ሰዎች ናቸው። ይህንን ካንሰር ከስሩ መንቀል አለብን፤ ታውቃላችሁ? ካንሰርን ገና በማለዳው ቆርጦ ማውጣት ያስፈልጋል፤ አሁን እየተሰማኝ ያለውም ይሄው ነው ሲሉ ትራምፕ ለጋዜጠኞች ተናግረዋል። በሌላ በኩል ባለፈው ሳምንት መጨረሻ፣ በጦርነቱ መጀመሪያ ላይ የተገደሉት የኢራን ጠቅላይ መሪ አያቶላህ አሊ ሃሚኒ የቀብር ስነ ስርዓት ላይ በርካታ ኢራናውያን የትራምፕን ሞት ሲመኙ እና ሲያሰሙ ተደምጠዋል።
የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ፣ ትራምፕ ከኢራን ጋር እያደረጉት ባለው የዲፕሎማሲ ጥረት ላይ ጥልቅ ጥርጣሬያቸውን የገለጹ ሲሆን፣ በቅርቡም ከትራምፕ ጋር በዋሽንግተን እንደሚመክሩ ይጠበቃል። ምንም እንኳን ትራምፕ ከኢራን ጋር የነበረው የመግባቢያ ሰነድ አብቅቷል ቢሉም እና በሁለቱ ወገኖች መካከል ጥቃቶች ዳግም ቢያንሰራሩም፣ ከትዕይንት ጀርባ የዲፕሎማሲ ጥረቶች አሁንም እንደቀጠሉ አንድ የአሜሪካ ባለስልጣን ሐሙስ ዕለት አስታውቀዋል። ዋሽንግተን እና ቴህራን እስከ ነሀሴ አጋማሽ ድረስ አዲስ የኒውክሌር ስምምነት ላይ ለመድረስ እየሰሩ ይገኛሉ።
ሀሙስ ምሽት ሊወሰዱ የታሰቡ ወታደራዊ እርምጃዎች ለዲፕሎማሲው ሲባል ቢታገዱም፣ በዩ ኤስ ኤስ አብርሀም ሊንከን የጦር መርከብ ላይ ያሉ አብራሪዎች አስፈላጊ ሆኖ ከተገኘ ጥቃት ለመሰንዘር የሚያስችላቸውን ልምምድ በማድረግ እና የመከላከያ በረራዎችን በማካሄድ ላይ ይገኛሉ። የመርከቧ አዛዥ ዳን ኪለር፣ በሺዎች ለሚቆጠሩት የመርከቧ ባልደረቦች ሁኔታዎች እየተካረሩ መምጣታቸውን አሳውቀዋል።
አሜሪካ በቅርብ ሳምንታት ኢራን ትራምፕን ለመግደል ስላላት እቅድ ተከታታይ መረጃዎችን ስታገኝ ብትቆይም፣ በዚህ ሳምንት ከእስራኤል የተገኘው መረጃ ግን ሙሉ ለሙሉ አዲስ እና የተለየ ሴራን የሚያመለክት ነው ተብሏል። ይህ የእስራኤል ሪፖርት፣ ፕሬዝዳንት ትራምፕ በኢራን ላይ የሚወስዱትን ወታደራዊ እርምጃ እንዲያጠናክሩ ተጽዕኖ ለማሳደር ታስቦ የቀረበ ሊሆን እንደሚችል አንዳንድ የአሜሪካ ባለስልጣናት ግምታቸውን አስቀምጠዋል። የአሜሪካ መንግስት ከእስራኤል ማስጠንቀቂያ በፊት ይህንን የተለየ ሴራ ሲከታተል እንዳልነበር ምንጮቹ አክለዋል። እ.ኤ.አ በሁለት ሺህ ሀያ በፕሬዝዳንት ትራምፕ ትዕዛዝ የኢራኑ ከፍተኛ ጄኔራል ቃሲም ሱሌማኒ በድሮን ጥቃት መገደላቸውን ተከትሎ፣ ኢራን የበቀል እርምጃ ለመውሰድ ትራምፕን ዒላማ ልታደርግ እንደምትችል አሜሪካ ስታስጠነቅቅ መቆየቷ ይታወሳል።
በጉዳዩ ላይ ከዎል ስትሪት ጆርናል ለቀረበለት ጥያቄ ዋይት ሀውስ ምላሽ ከመስጠት ይልቅ፣ ትራምፕ ረቡዕ ዕለት የሰጡትን መግለጫ ጠቅሷል። የአሜሪካን መሪ፣ እኔን ማጥፋት ይፈልጋሉ። በሁሉም የዒላማ ዝርዝራቸው ውስጥ እንዳለሁ አይቻለሁ። እስካሁን በመጠኑም ቢሆን እድለኛ ነበርኩ፤ ግን ይሄ ብዙ ላይዘልቅ ይችላል። እነዚህ ክፉ እና በሽተኛ ሰዎች ናቸው። ይህንን ካንሰር ከስሩ መንቀል አለብን፤ ታውቃላችሁ? ካንሰርን ገና በማለዳው ቆርጦ ማውጣት ያስፈልጋል፤ አሁን እየተሰማኝ ያለውም ይሄው ነው ሲሉ ትራምፕ ለጋዜጠኞች ተናግረዋል። በሌላ በኩል ባለፈው ሳምንት መጨረሻ፣ በጦርነቱ መጀመሪያ ላይ የተገደሉት የኢራን ጠቅላይ መሪ አያቶላህ አሊ ሃሚኒ የቀብር ስነ ስርዓት ላይ በርካታ ኢራናውያን የትራምፕን ሞት ሲመኙ እና ሲያሰሙ ተደምጠዋል።
የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ፣ ትራምፕ ከኢራን ጋር እያደረጉት ባለው የዲፕሎማሲ ጥረት ላይ ጥልቅ ጥርጣሬያቸውን የገለጹ ሲሆን፣ በቅርቡም ከትራምፕ ጋር በዋሽንግተን እንደሚመክሩ ይጠበቃል። ምንም እንኳን ትራምፕ ከኢራን ጋር የነበረው የመግባቢያ ሰነድ አብቅቷል ቢሉም እና በሁለቱ ወገኖች መካከል ጥቃቶች ዳግም ቢያንሰራሩም፣ ከትዕይንት ጀርባ የዲፕሎማሲ ጥረቶች አሁንም እንደቀጠሉ አንድ የአሜሪካ ባለስልጣን ሐሙስ ዕለት አስታውቀዋል። ዋሽንግተን እና ቴህራን እስከ ነሀሴ አጋማሽ ድረስ አዲስ የኒውክሌር ስምምነት ላይ ለመድረስ እየሰሩ ይገኛሉ።
ሀሙስ ምሽት ሊወሰዱ የታሰቡ ወታደራዊ እርምጃዎች ለዲፕሎማሲው ሲባል ቢታገዱም፣ በዩ ኤስ ኤስ አብርሀም ሊንከን የጦር መርከብ ላይ ያሉ አብራሪዎች አስፈላጊ ሆኖ ከተገኘ ጥቃት ለመሰንዘር የሚያስችላቸውን ልምምድ በማድረግ እና የመከላከያ በረራዎችን በማካሄድ ላይ ይገኛሉ። የመርከቧ አዛዥ ዳን ኪለር፣ በሺዎች ለሚቆጠሩት የመርከቧ ባልደረቦች ሁኔታዎች እየተካረሩ መምጣታቸውን አሳውቀዋል።
1 month ago
የአያቶላሕ ዓሊ ኻሜኒ ስርዓተ ቀብር ተፈፀመ
አሜሪካ እና እስራኤል ባለፈዉ የካቲት ማብቂያ ላይ የገደሏቸዉ የኢራን የፖለቲካና የኃይማኖት መሪ አያቶላሕ ዓሊ ኻሜኒ ዛሬ ስርዓተ ቀብር ተፈፅሟል።
እስራኤልና አሜሪካ በኢራን ላይ ጦርነት በከፈቱበት ዕለት የካቲት 28 ቀን 2026 ከኻሜኒ ሌላ ሴት ልጃቸዉን፣ የልጅ ልጃቸውን ፣ አማቻቸውንና 11 ባለሥልጣኖቻቸውን ገድለዋል።
ባለቤታቸውም ክፉኛ ቆስለዉ ቆይተው ሞተዋል።
የኻሜኒ ሥልጣን የያዙት ያሁኑ የኢራን ጠቅላይ መሪ ሞጅታባ ኻሜኒም የዚያን ቀን ቆስለዋል።
ሞጅታባሕ ጠቅላይ መሪነቱን ሥልጣን ቢይዙም እስከ ዛሬ ድረስ ለሕዝብ እይታ አልቀረቡም።
ካለፈው ሳምንት ጀምሮ ለአባታቸው በተደረገው የሽኝት ሥርዓትም ሆነ በዛሬው የቀብር ሥርዓት ላይ አልተገኙም።
ኢራንን ከ30 ዓመታት በላይ የመሩት ዓሊ ኻሜኒ ዛሬ የተቀበሩት፤ በሐገሪቱ ሰሜን-ምሥራቅ ቅዱስ የቀብር ሥፍራ ማሻሐድ ዉስጥ ነዉ።
ማሽሐድ የኻሚኔይ የትዉልድ ሥፍራም ናት።
በቀብር ሥርዓቱ ላይ ለመገኘት በመቶ ሺሕ የሚቆጠር የኢራን ሕዝብ የማሻሐድ ከተማን አጥለቅልቋት ውለዋል።
Seledadotio
Seledadotio
አሜሪካ እና እስራኤል ባለፈዉ የካቲት ማብቂያ ላይ የገደሏቸዉ የኢራን የፖለቲካና የኃይማኖት መሪ አያቶላሕ ዓሊ ኻሜኒ ዛሬ ስርዓተ ቀብር ተፈፅሟል።
እስራኤልና አሜሪካ በኢራን ላይ ጦርነት በከፈቱበት ዕለት የካቲት 28 ቀን 2026 ከኻሜኒ ሌላ ሴት ልጃቸዉን፣ የልጅ ልጃቸውን ፣ አማቻቸውንና 11 ባለሥልጣኖቻቸውን ገድለዋል።
ባለቤታቸውም ክፉኛ ቆስለዉ ቆይተው ሞተዋል።
የኻሜኒ ሥልጣን የያዙት ያሁኑ የኢራን ጠቅላይ መሪ ሞጅታባ ኻሜኒም የዚያን ቀን ቆስለዋል።
ሞጅታባሕ ጠቅላይ መሪነቱን ሥልጣን ቢይዙም እስከ ዛሬ ድረስ ለሕዝብ እይታ አልቀረቡም።
ካለፈው ሳምንት ጀምሮ ለአባታቸው በተደረገው የሽኝት ሥርዓትም ሆነ በዛሬው የቀብር ሥርዓት ላይ አልተገኙም።
ኢራንን ከ30 ዓመታት በላይ የመሩት ዓሊ ኻሜኒ ዛሬ የተቀበሩት፤ በሐገሪቱ ሰሜን-ምሥራቅ ቅዱስ የቀብር ሥፍራ ማሻሐድ ዉስጥ ነዉ።
ማሽሐድ የኻሚኔይ የትዉልድ ሥፍራም ናት።
በቀብር ሥርዓቱ ላይ ለመገኘት በመቶ ሺሕ የሚቆጠር የኢራን ሕዝብ የማሻሐድ ከተማን አጥለቅልቋት ውለዋል።
Seledadotio
Seledadotio
Sponsored by
Surafel
Comments