ትራምፕ፡ "የአሊ ኻሜኒ ልጅ 90 በመቶ ሰውነቱ ተዳክሟል "
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከፎክስ ኒውስ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ፣ በቅርቡ በተገደሉት የኢራኑ መንፈሳዊ መሪ አያቶላ አሊ ኻሜኒ ምትክ ስልጣን የያዙት ልጃቸው ሞጅታባ ኻሜኒ "90 በመቶ ሰውነታቸው ተዳክሟል " ሲሉ ተናገሩ።
ትራምፕ የኢራን ወታደራዊ መሪዎች መገደላቸውንና የአገሪቱ የጦር መዋቅር፣ የአየርና የባህር ኃይል ሙሉ በሙሉ መውደሙን ገልጸዋል።
ሞጅታባ ኻሜኒ በየካቲት 21ዱ የአሜሪካና እስራኤል ጥቃት ከደረሰባቸው በኋላ በአደባባይ አልታዩም።
በኻሜኒ ቀብር ላይ ጥቁር ማስክ አድርጎ የታየው ግለሰብ የሞጅታባ ልጅ መሀመድ ጃቫድ መሆኑ ታውቋል።
እርሱም በሳንሱር ጥቃቱ ከባድ የፊት ቃጠሎና ጉዳት እንደደረሰበት ተገልጿል።
Seledadotio
Seledadotio
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከፎክስ ኒውስ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ፣ በቅርቡ በተገደሉት የኢራኑ መንፈሳዊ መሪ አያቶላ አሊ ኻሜኒ ምትክ ስልጣን የያዙት ልጃቸው ሞጅታባ ኻሜኒ "90 በመቶ ሰውነታቸው ተዳክሟል " ሲሉ ተናገሩ።
ትራምፕ የኢራን ወታደራዊ መሪዎች መገደላቸውንና የአገሪቱ የጦር መዋቅር፣ የአየርና የባህር ኃይል ሙሉ በሙሉ መውደሙን ገልጸዋል።
ሞጅታባ ኻሜኒ በየካቲት 21ዱ የአሜሪካና እስራኤል ጥቃት ከደረሰባቸው በኋላ በአደባባይ አልታዩም።
በኻሜኒ ቀብር ላይ ጥቁር ማስክ አድርጎ የታየው ግለሰብ የሞጅታባ ልጅ መሀመድ ጃቫድ መሆኑ ታውቋል።
እርሱም በሳንሱር ጥቃቱ ከባድ የፊት ቃጠሎና ጉዳት እንደደረሰበት ተገልጿል።
Seledadotio
Seledadotio
26 days ago