1 day ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የሚኒሶታ ጤና መምሪያ በግዛቲቱ በሚገኙ የሜክሲኮ ምግብ ቤቶች ውስጥ ከሚቀርበው ሃላፒኖ የሚባለው የቃሪያ ዓይነት (የሜክሲኮ ቃሪያ) ጋር የተያያዘ የ'ሳልሞኔላ ጃቪያና' ወረርሽኝን እየመረመረ መሆኑን አስታወቀ። መምሪያው እስካሁን 110 የተረጋገጡ የሳልሞኔላ ታማሚዎች መመዝገባቸውን ገልጿል።
የጤና ባለስልጣናት ህመሙ ከተከሰተባቸው ሰዎች መካከል 84ቱን ያነጋገሩ ሲሆን፣ ከእነዚህ ውስጥ 75 በመቶ የሚሆኑት ከሰኔ 14 እስከ ሀምሌ 14 ባለው ጊዜ ውስጥ 'ቺፖትሌ' በተባለው ታዋቂ ምግብ ቤት የተመገቡ መሆናቸውን ጠቁመዋል። ቀሪዎቹ ደግሞ በሌሎች የሜክሲኮ ምግብ ቤቶች መመገባቸውን ተናግረዋል። ወረርሽኙን ተከትሎ ቺፖትሌ በሚኒሶታ ከሚገኙ በርካታ ቅርንጫፎቹ ሃላፔኖ ቃሪያዎችን ማንሳቱን አስታውቋል።
የቺፖትሌ ቃል አቀባይ በሰጡት መግለጫ፣ "ሊከሰት ስለሚችለው ወረርሽኝ እንደሰማን ወዲያውኑ የክትትል ስርዓታችንን በመጠቀም ሃላፔኖ ቃሪያው የተሰራጨባቸውን ምግብ ቤቶች ለይተናል፤ ለጥንቃቄ ሲባልም የተጠረጠሩትን ምርቶች ከምግብ ቤቶቻችን በማስወገድ ከሌሎች አምራቾች በተገኙ ቃሪያዎች ተክተናል" ብለዋል። በሚኒሶታ ጤና መምሪያ የምግብ ወለድ በሽታዎች ክፍል ከፍተኛ ኤፒዲሚዮሎጂስት ካርሎታ ሜዱስ በበኩላቸው፣ ቺፖትሌ ከምርመራው ጋር በተያያዘ መረጃዎችን ከመስጠት ጀምሮ የተጠረጠሩትን ቃሪያዎች ለማስወገድ የወሰደውን ፈጣን እርምጃ በማንሳት የተቋሙን ሙሉ ትብብር አድንቀዋል።
የጤና መምሪያው ወረርሽኙ አሁንም እንደቀጠለ ለማወቅ ጊዜው ገና መሆኑን ቢገልጽም፣ ቺፖትሌ በወሰደው ፈጣን እርምጃ ምክንያት በድርጅቱ ላይ ስጋት እንደሌለው አስታውቋል። ሆኖም የተበከለው ቃሪያ በሌሎች ምግብ ቤቶች አሁንም እየቀረበ ከሆነ ወረርሽኙ ሊቀጥል እንደሚችል እና በቀጣይ ቀናት ተጨማሪ ታማሚዎች ሊመዘገቡ እንደሚችሉ ስጋቱን አጋርቷል።
ወረርሽኙን በፍጥነት ለመቆጣጠር የታማሚዎች መረጃ እጅግ ወሳኝ መሆኑን የገለጹት ካርሎታ ሜዱስ፣ የጤና ባለሙያዎች ምርመራቸውን የሚያካሂዱት ጥቆማ በደረሳቸው ታማሚዎች ላይ በመደወል በመሆኑ፣ ህብረተሰቡ ለሚደረጉ የስልክ ጥሪዎች ምላሽ በመስጠት ትብብር እንዲያደርግ ጥሪያቸውን አቅርበዋል።
የጤና ባለስልጣናት ህመሙ ከተከሰተባቸው ሰዎች መካከል 84ቱን ያነጋገሩ ሲሆን፣ ከእነዚህ ውስጥ 75 በመቶ የሚሆኑት ከሰኔ 14 እስከ ሀምሌ 14 ባለው ጊዜ ውስጥ 'ቺፖትሌ' በተባለው ታዋቂ ምግብ ቤት የተመገቡ መሆናቸውን ጠቁመዋል። ቀሪዎቹ ደግሞ በሌሎች የሜክሲኮ ምግብ ቤቶች መመገባቸውን ተናግረዋል። ወረርሽኙን ተከትሎ ቺፖትሌ በሚኒሶታ ከሚገኙ በርካታ ቅርንጫፎቹ ሃላፔኖ ቃሪያዎችን ማንሳቱን አስታውቋል።
የቺፖትሌ ቃል አቀባይ በሰጡት መግለጫ፣ "ሊከሰት ስለሚችለው ወረርሽኝ እንደሰማን ወዲያውኑ የክትትል ስርዓታችንን በመጠቀም ሃላፔኖ ቃሪያው የተሰራጨባቸውን ምግብ ቤቶች ለይተናል፤ ለጥንቃቄ ሲባልም የተጠረጠሩትን ምርቶች ከምግብ ቤቶቻችን በማስወገድ ከሌሎች አምራቾች በተገኙ ቃሪያዎች ተክተናል" ብለዋል። በሚኒሶታ ጤና መምሪያ የምግብ ወለድ በሽታዎች ክፍል ከፍተኛ ኤፒዲሚዮሎጂስት ካርሎታ ሜዱስ በበኩላቸው፣ ቺፖትሌ ከምርመራው ጋር በተያያዘ መረጃዎችን ከመስጠት ጀምሮ የተጠረጠሩትን ቃሪያዎች ለማስወገድ የወሰደውን ፈጣን እርምጃ በማንሳት የተቋሙን ሙሉ ትብብር አድንቀዋል።
የጤና መምሪያው ወረርሽኙ አሁንም እንደቀጠለ ለማወቅ ጊዜው ገና መሆኑን ቢገልጽም፣ ቺፖትሌ በወሰደው ፈጣን እርምጃ ምክንያት በድርጅቱ ላይ ስጋት እንደሌለው አስታውቋል። ሆኖም የተበከለው ቃሪያ በሌሎች ምግብ ቤቶች አሁንም እየቀረበ ከሆነ ወረርሽኙ ሊቀጥል እንደሚችል እና በቀጣይ ቀናት ተጨማሪ ታማሚዎች ሊመዘገቡ እንደሚችሉ ስጋቱን አጋርቷል።
ወረርሽኙን በፍጥነት ለመቆጣጠር የታማሚዎች መረጃ እጅግ ወሳኝ መሆኑን የገለጹት ካርሎታ ሜዱስ፣ የጤና ባለሙያዎች ምርመራቸውን የሚያካሂዱት ጥቆማ በደረሳቸው ታማሚዎች ላይ በመደወል በመሆኑ፣ ህብረተሰቡ ለሚደረጉ የስልክ ጥሪዎች ምላሽ በመስጠት ትብብር እንዲያደርግ ጥሪያቸውን አቅርበዋል።
2 days ago
ፖለቲከኛ አቶ አበባ አካሉ መታሰራቸው ተሰማ
በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ሰፋ ያለ ትንታኔ በመስጠት እና በፓርቲ ፖለቲካ የሚታወቁት አቶ አበበ በትናንትናው ዕለት መታሰራቸውን የቤተሰብ ምንጮች ለአንዳፍታ ሚዲያ ተናግረዋል፡፡
ፖለቲከኛው በምን ምክንያት እንደታሰሩ ያልታወቀ ሲሆን፤ ባሁኑ ሰአት ሜክሲኮ በሚገኘው የፌዴራል ፖሊስ እንደሚገኙም ቤተሰቦቻቸው ገልጸዋል፡፡
Seledadotio
Seledadotio
በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ሰፋ ያለ ትንታኔ በመስጠት እና በፓርቲ ፖለቲካ የሚታወቁት አቶ አበበ በትናንትናው ዕለት መታሰራቸውን የቤተሰብ ምንጮች ለአንዳፍታ ሚዲያ ተናግረዋል፡፡
ፖለቲከኛው በምን ምክንያት እንደታሰሩ ያልታወቀ ሲሆን፤ ባሁኑ ሰአት ሜክሲኮ በሚገኘው የፌዴራል ፖሊስ እንደሚገኙም ቤተሰቦቻቸው ገልጸዋል፡፡
Seledadotio
Seledadotio
3 days ago
አባይ ሆምስ ሪል እስቴት ኪንግስ ሬዚደንስ የተሰኘውን ሁለተኛ ፕሮጀክቱን በይፋ አስጀመረ
አባይ ሆምስ ሪል እስቴት ቄራ-ጎተራ አካበቢ የሚገነባውን ሁለተኛ ፕሮጀክቱን ሀምሌ 25 ቀን 2018 ዓ.ም. በይፋ አስጀምሯል።
ሜክሲኮ ጠማማ ፎቅ ፊት ለፊት በሚገኘው የሽያጭ ቢሮ ብቅ በማለት የዚህ ፕሮጀክት ቀዳሚ ባለቤት ይሁኑ።
አባይ ሆምስ ሪል እስቴት ቄራ-ጎተራ አካበቢ የሚገነባውን ሁለተኛ ፕሮጀክቱን ሀምሌ 25 ቀን 2018 ዓ.ም. በይፋ አስጀምሯል።
ሜክሲኮ ጠማማ ፎቅ ፊት ለፊት በሚገኘው የሽያጭ ቢሮ ብቅ በማለት የዚህ ፕሮጀክት ቀዳሚ ባለቤት ይሁኑ።
5 days ago
6 days ago
አንድ ቀን ቀረው! አባይ ሆምስ ሪል እስቴት ሀምሌ 25 በአዲስ ነገር! እጅግ የሚያተርፉበትን እድል ለመጠቀም ከቀዳሚዎቹ መካከል እንዲሆኑ ሀምሌ 25 ቀን 2018 ዓ.ም ሜክሲኮ ጠማማ ፎቅ ፊት ለፊት በሚገኘው ዋናው ቢሮው ከጠዋቱ 3፡30 ጀምሮ ልዩ የማስጀመሪያ መርሀ ግብር አዘጋጅቶ ይጠብቃችኋል።
አባይ ሆምስ ሪል እስቴት
ጊዜው የአባይ ነው!
https://web.facebook.com/p...
አባይ ሆምስ ሪል እስቴት
ጊዜው የአባይ ነው!
https://web.facebook.com/p...
7 days ago
አባይ ሆምስ ሪል እስቴት ሀምሌ 25 በአዲስ ነገር! የቀዳሚውን ፕሮጀክት ግንባታ እያቀላጠፈ የሚገኘው አባይ ሆምስ ሪል እስቴት፤ አሁን ደግሞ ጎተራ/ቄራ ላይ በአዲስ ነገር መጥቷል። እጅግ የሚያተርፉበትን እድል ለመጠቀም ከቀዳሚዎቹ መካከል እንዲሆኑ ሀምሌ 25 ቀን 2018 ዓ.ም ሜክሲኮ ጠማማ ፎቅ ፊት ለፊት በሚገኘው ዋናው ቢሮው ከጠዋቱ 3፡30 ጀምሮ ልዩ የማስጀመሪያ መርሀ ግብር አዘጋጅቶ ይጠብቃችኋል።
አባይ ሆምስ ሪል እስቴት
ጊዜው የአባይ ነው!
አባይ ሆምስ ሪል እስቴት
ጊዜው የአባይ ነው!
8 days ago
አባይ ሆምስ ሪል እስቴት ሀምሌ 25 በአዲስ ነገር!
የልጅነታችን ሰፈር በሆነው ቄራ ለመኖሪያ አገልግሎት ብቻ የሚውል አዲስ ፕሮጀክት ይዞላቸሁ የመጣው አባይ ሆምስ ሪል እስቴት፤ የተለያየ ስፋት ያላቸው የባለ አንድ፣ ባለ ሁለት፣ ባለ ሶስት መኝታ ቤት አማራጮችን ይዞላችሁ መቷል።
ይህን ፕሮጀክት በይፋ ለማስጀመርም ሀምሌ 25 ቀን 2018 ዓ.ም ሜክሲኮ ጠማማ ፎቅ ፊት ለፊት በሚገኘው ዋናው ቢሮው ልዩ የማስጀመሪያ መርሀ ግብር አዘጋጅቶ ይጠብቃችኋል። ይህን ፕሮጀክት ለመጀመርያ ጊዜ ከሚያዩት መካከል በመሆን የዚህ የማይደገም ልዩ የዋጋ ቅናሽ ተጠቃሚ ይሁኑ!
አባይ ሆምስ ሪል እስቴት
ጊዜው የአባይ ነው!
የልጅነታችን ሰፈር በሆነው ቄራ ለመኖሪያ አገልግሎት ብቻ የሚውል አዲስ ፕሮጀክት ይዞላቸሁ የመጣው አባይ ሆምስ ሪል እስቴት፤ የተለያየ ስፋት ያላቸው የባለ አንድ፣ ባለ ሁለት፣ ባለ ሶስት መኝታ ቤት አማራጮችን ይዞላችሁ መቷል።
ይህን ፕሮጀክት በይፋ ለማስጀመርም ሀምሌ 25 ቀን 2018 ዓ.ም ሜክሲኮ ጠማማ ፎቅ ፊት ለፊት በሚገኘው ዋናው ቢሮው ልዩ የማስጀመሪያ መርሀ ግብር አዘጋጅቶ ይጠብቃችኋል። ይህን ፕሮጀክት ለመጀመርያ ጊዜ ከሚያዩት መካከል በመሆን የዚህ የማይደገም ልዩ የዋጋ ቅናሽ ተጠቃሚ ይሁኑ!
አባይ ሆምስ ሪል እስቴት
ጊዜው የአባይ ነው!
Sponsored by
Surafel
9 days ago
(ዘ-ሐበሻ ሕይወት) ይህን ዘገባ ትናንት በቪዲዮ አቅርበነው ነበር፤ ብዙዎቻችሁ፣ 'ኢንተርኔት ፍጥነት በሌለባቸው አካባቢዎች ቪድዮ ለማየት ስለሚቸገሩ' በጽሑፍ ይቅረብልን ባላችሁን መሠረት እንደሚከተለው ቀርቧል | ወዳጅነት... ከለላና መሸሸጊያ ይሆናል ተብሎ ይታሰባል፤ ለዲዛይነር ቅድሳን ይርጋለም ግን ወዳጅነት የሞት ወጥመድ ሆኖ አረፈው። የ2026ቱ የ"ሚስ ወርልድ ኢትዮጵያ" የውበት ንግሥት የሩት ይርጋለም ታላቅ እህት የሆነችው ቅድሳን፣ በሞዴሊንግ ዓለም ውስጥ ስኬትን ከምትመኘውና ከእህቷ ጋርም የትምህርት ቤት ትውውቅ ከነበራት ቅድስት ሙሉቀን ጋር የጠበቀ ጓደኝነት ነበራት። ሆኖም ከዚህ ጓደኝነት ጀርባ፣ ጥልቅ የሆነ ምቀኝነት እና አደገኛ ሴራ ተሸሽጎ ነበር።
ሁሉም ነገር የተጀመረው አርብ ዕለት በተደረገ አንድ የስልክ ጥሪ ነው። ለአንድ ዓመት ያህል ተጠፋፍታ የነበረችው ቅድስት፣ የናፍቆት በሚመስል የጓደኝነት መንፈስ ለቅድሳን ደወለች። "አዲስ ኮንዶሚኒየም ተከራይቻለሁ፤ መጥተሽ ቤቴን እዪልኝ። ደግሞም የማገናኝሽ አዲስ የስራ እድል አለ" በማለት የጓደኛዋን ልብ አባበለች። በጓደኛዋ ላይ አንዳችም ክፋት ያልጠረጠረችው ቅድሳን፣ ሜክሲኮ አካባቢ ተገናኝተው አብረው ወደ ኮዬ ፈጬ ኮንዶሚኒየም አመሩ። ቅድሳን የጓደኛዋን አዲስ ሕይወት ለማየት በደስታ ስትጓዝ፣ እየሄደች ያለችው ግን ወደራሷ የሞት ቀጠሮ ነበር።
አዲሱ ቤት ደጃፍ ላይ ደርሰው ወደ ውስጥ ሲገቡ፣ የነበረው ወዳጃዊ ድባብ ቅጽበታዊ በሆነ ሽብር ተተካ። ቤት ውስጥ አድፍጦ ይጠብቅ የነበረው የቅድስት ፍቅረኛ ደሳለኝ፣ ቅድሳን ድምጿን አውጥታ እንኳ ርዳታ እንዳትጠራ አፍኖ አሰራት። ያመነቻት ጓደኛዋ እጅ ከፍንጅ ለሞት አሳልፋ ሰጠቻት።
አጋቾቹ ወዲያውኑ የሟች ቤተሰቦች ጋር በመደወል የሁለት ሚሊዮን ብር ቤዛ ጠየቁ። የቤተሰብ ልብ በጭንቀት እየመታ የድርድር ሀሳቦች ሲለዋወጡ፣ አጋቾቹ አንድ ዘግናኝ እውነት ተገነዘቡ። የጠየቁትን ገንዘብ ቢያገኙ እንኳ፣ ሟች በቅርበት ስለምታውቃቸው ነገ ሚስጥራቸውን አሳልፋ እንደምትሰጣቸው አሰቡ። ፍርሃት እና ምቀኝነት ያደነደነው ልባቸው፣ እዚያው አርብ ዕለት ጭካኔ የተሞላበት ውሳኔ ላይ ደረሰ። የቅድሳንን ሕይወት በአሰቃቂ ሁኔታ አጠፉ። አስከሬኗንም ማንም እንዳያገኘው በሚል እዚያው አካባቢ በተከራዩት ሌላ ተጨማሪ ቤት ውስጥ ደበቁት።
ይሁን እንጂ...የፈጸሙት ግፍ በጨለማ ሊቀበር አልቻለም። ፖሊስ ባደረገው አፋጣኝ እና የተቀናጀ ክትትል፣ ዋነኛ ተጠርጣሪዋ ቅድስት አዲስ አበባ ከተማ ውስጥ ጎተራ አካባቢ በቁጥጥር ስር ዋለች። የወንጀሉ ተባባሪ የነበረው ደሳለኝ ደግሞ፣ ሁኔታው ሲከፋበት ለማምለጥ ሞክሮ አዳማ ከተማ ውስጥ ተደብቆ እያለ በፖሊስ መረብ ውስጥ ወደቀ። በአጠቃላይ ከጉዳዩ ጋር በተያያዘ ስምንት ሰዎች ታሰሩ። ዋነኛ ተጠርጣሪዎቹም ወንጀሉን መፈጸማቸውን አምነው፣ እንዴት እንዳከናወኑት በቦታው ተገኝተው ለፖሊስ አሳይተዋል።
ይህ ክስተት የ2026ቷን የውበት ንግሥት ሩትን ብቻ ሳይሆን፣ መላውን ማኅበረሰብ በሐዘን እና በስጋት ውስጥ ጥሏል። ሩት በልብ ስብራት "ከጠላቴ እኔ እጠነቀቃለሁ፤ ከወዳጄ አንተ ጠብቀኝ" ብላ ያሰፈረችው መልእክት፣ የዚህን ትረካ አሳዛኝ ማጠቃለያ ይወክላል፦ ጠላት ፊቱን አውቆ ሲመጣ፣ ክህደት ግን በወዳጅ ፈገግታ ታጅቦ ይመጣል።
ሁሉም ነገር የተጀመረው አርብ ዕለት በተደረገ አንድ የስልክ ጥሪ ነው። ለአንድ ዓመት ያህል ተጠፋፍታ የነበረችው ቅድስት፣ የናፍቆት በሚመስል የጓደኝነት መንፈስ ለቅድሳን ደወለች። "አዲስ ኮንዶሚኒየም ተከራይቻለሁ፤ መጥተሽ ቤቴን እዪልኝ። ደግሞም የማገናኝሽ አዲስ የስራ እድል አለ" በማለት የጓደኛዋን ልብ አባበለች። በጓደኛዋ ላይ አንዳችም ክፋት ያልጠረጠረችው ቅድሳን፣ ሜክሲኮ አካባቢ ተገናኝተው አብረው ወደ ኮዬ ፈጬ ኮንዶሚኒየም አመሩ። ቅድሳን የጓደኛዋን አዲስ ሕይወት ለማየት በደስታ ስትጓዝ፣ እየሄደች ያለችው ግን ወደራሷ የሞት ቀጠሮ ነበር።
አዲሱ ቤት ደጃፍ ላይ ደርሰው ወደ ውስጥ ሲገቡ፣ የነበረው ወዳጃዊ ድባብ ቅጽበታዊ በሆነ ሽብር ተተካ። ቤት ውስጥ አድፍጦ ይጠብቅ የነበረው የቅድስት ፍቅረኛ ደሳለኝ፣ ቅድሳን ድምጿን አውጥታ እንኳ ርዳታ እንዳትጠራ አፍኖ አሰራት። ያመነቻት ጓደኛዋ እጅ ከፍንጅ ለሞት አሳልፋ ሰጠቻት።
አጋቾቹ ወዲያውኑ የሟች ቤተሰቦች ጋር በመደወል የሁለት ሚሊዮን ብር ቤዛ ጠየቁ። የቤተሰብ ልብ በጭንቀት እየመታ የድርድር ሀሳቦች ሲለዋወጡ፣ አጋቾቹ አንድ ዘግናኝ እውነት ተገነዘቡ። የጠየቁትን ገንዘብ ቢያገኙ እንኳ፣ ሟች በቅርበት ስለምታውቃቸው ነገ ሚስጥራቸውን አሳልፋ እንደምትሰጣቸው አሰቡ። ፍርሃት እና ምቀኝነት ያደነደነው ልባቸው፣ እዚያው አርብ ዕለት ጭካኔ የተሞላበት ውሳኔ ላይ ደረሰ። የቅድሳንን ሕይወት በአሰቃቂ ሁኔታ አጠፉ። አስከሬኗንም ማንም እንዳያገኘው በሚል እዚያው አካባቢ በተከራዩት ሌላ ተጨማሪ ቤት ውስጥ ደበቁት።
ይሁን እንጂ...የፈጸሙት ግፍ በጨለማ ሊቀበር አልቻለም። ፖሊስ ባደረገው አፋጣኝ እና የተቀናጀ ክትትል፣ ዋነኛ ተጠርጣሪዋ ቅድስት አዲስ አበባ ከተማ ውስጥ ጎተራ አካባቢ በቁጥጥር ስር ዋለች። የወንጀሉ ተባባሪ የነበረው ደሳለኝ ደግሞ፣ ሁኔታው ሲከፋበት ለማምለጥ ሞክሮ አዳማ ከተማ ውስጥ ተደብቆ እያለ በፖሊስ መረብ ውስጥ ወደቀ። በአጠቃላይ ከጉዳዩ ጋር በተያያዘ ስምንት ሰዎች ታሰሩ። ዋነኛ ተጠርጣሪዎቹም ወንጀሉን መፈጸማቸውን አምነው፣ እንዴት እንዳከናወኑት በቦታው ተገኝተው ለፖሊስ አሳይተዋል።
ይህ ክስተት የ2026ቷን የውበት ንግሥት ሩትን ብቻ ሳይሆን፣ መላውን ማኅበረሰብ በሐዘን እና በስጋት ውስጥ ጥሏል። ሩት በልብ ስብራት "ከጠላቴ እኔ እጠነቀቃለሁ፤ ከወዳጄ አንተ ጠብቀኝ" ብላ ያሰፈረችው መልእክት፣ የዚህን ትረካ አሳዛኝ ማጠቃለያ ይወክላል፦ ጠላት ፊቱን አውቆ ሲመጣ፣ ክህደት ግን በወዳጅ ፈገግታ ታጅቦ ይመጣል።
9 days ago
አባይ ሆምስ ሪል እስቴት ሀምሌ 25 በአዲስ ነገር! ለመኖሪያ አገልግሎት ብቻ የሚውል አዲስ ፕሮጀክት ይዞላቸሁ የመጣው አባይ ሆምስ ሪል እስቴት፤ የተለያየ ስፋት ያላቸው የባለ አንድ፣ ባለ ሁለት፣ ባለ ሶስት መኝታ ቤት አማራጮችን ይዞላችሁ መቷል።
ይህን ፕሮጀክት በይፋ ለማስጀመርም ሀምሌ 25 ቀን 2018 ዓ.ም ሜክሲኮ ጠማማ ፎቅ ፊት ለፊት በሚገኘው ዋናው ቢሮው ልዩ የማስጀመሪያ መርሀ ግብር አዘጋጅቶ ይጠብቃችኋል። ይህን ፕሮጀክት ለመጀመርያ ጊዜ ከሚያዩት መካከል በመሆን የዚህ የማይደገም ልዩ የዋጋ ቅናሽ ተጠቃሚ ይሁኑ!
አባይ ሆምስ ሪል እስቴት
ጊዜው የአባይ ነው!
ይህን ፕሮጀክት በይፋ ለማስጀመርም ሀምሌ 25 ቀን 2018 ዓ.ም ሜክሲኮ ጠማማ ፎቅ ፊት ለፊት በሚገኘው ዋናው ቢሮው ልዩ የማስጀመሪያ መርሀ ግብር አዘጋጅቶ ይጠብቃችኋል። ይህን ፕሮጀክት ለመጀመርያ ጊዜ ከሚያዩት መካከል በመሆን የዚህ የማይደገም ልዩ የዋጋ ቅናሽ ተጠቃሚ ይሁኑ!
አባይ ሆምስ ሪል እስቴት
ጊዜው የአባይ ነው!
10 days ago
ባደኩበት ሰፈር፤ በተሻለ ኑሮ!
አባይ ሆምስ በንጉሶቹ መንደር Kings Residence የተባለውን ፕሮጀክቱን በይፋ ሊያስጀምር ነው።
አባይ ሆምስ ሪል እስቴት በጎተራ ቄራ አካባቢ የሚገነባውን ፕሮጀክቱን ሀምሌ 25፣ 2018 ዓ.ም. በይፋ ያስጀምራል።
ላለፉት ሁለት አስርት ዓመታት በርካታ ተሽከርካሪዎችን በመገጣጠም፣ በመጠገን፣ በማስመጣት እና በመሸጥ የሚታወቀው አባይ የቴክኒክ እና ንግድ አ.ማ. ላለፉት ሶስት ዓመታት አባይ ሆምስ በሚል የንግድ ስያሜ ወደ ሪል እስቴት ልማት በመግባት ሜክሲኮ ጠማማ ፎቅ ፊት ለፊት በሚገኘው ይዞታው ላይ 3B+G+25 የሆነ ግዙፍ እና በርካታ አገልግሎቶችን የያዘ ቅይጥ የንግድ እና የመኖሪያ ህንፃ መገንባት የጀመረ ሲሆን፤ አሁን ደግሞ በጎተራ/ቄራ ሁለተኛው የሆነውን Kings Residence የተባለውን ፕሮጀክቱን ሀምሌ 25፣ 2018 ዓ.ም. በይፋ ሊያስጀምር መሆኑ ተሰምቷል።
ይህ ፕሮጀክት 668 ካሬ ሜትር ይዞታ ላይ ያረፈ ሲሆን በውስጡም ምቹ እና በቂ የሆነ የመኪና ማቆሚያ ስፍራ፣ የኤሌክትሪክ መኪኖችን ቻርጅ ማድረጊያ፣ የከርሰ ምድር ውሃ፣ የጋራ መዝናኛ ስፍራን ፣ ጂምናዚየም፣ 3 የመኪና አሳንሰሮችን ያካተተ ምቹ የመኖሪያ ስፍራ እንደሆነ ተነግሯል፡፡
ይህ ፕሮጀክት ሙሉ ለሙሉ ለመኖሪያ አገልግሎት ብቻ የሚውል ሲሆን የግንባታው ፕሮጀክት አጠቃላይ ተሰርቶ ሲያልቅ 89 አፓርትመንቶችን የሚይዝ እና በወለልም 5 አፓርትመንቶች ብቻ የሚኖሩት ይሆናል ተብሏል።
አባይ ሆምስ በንጉሶቹ መንደር Kings Residence የተባለውን ፕሮጀክቱን በይፋ ሊያስጀምር ነው።
አባይ ሆምስ ሪል እስቴት በጎተራ ቄራ አካባቢ የሚገነባውን ፕሮጀክቱን ሀምሌ 25፣ 2018 ዓ.ም. በይፋ ያስጀምራል።
ላለፉት ሁለት አስርት ዓመታት በርካታ ተሽከርካሪዎችን በመገጣጠም፣ በመጠገን፣ በማስመጣት እና በመሸጥ የሚታወቀው አባይ የቴክኒክ እና ንግድ አ.ማ. ላለፉት ሶስት ዓመታት አባይ ሆምስ በሚል የንግድ ስያሜ ወደ ሪል እስቴት ልማት በመግባት ሜክሲኮ ጠማማ ፎቅ ፊት ለፊት በሚገኘው ይዞታው ላይ 3B+G+25 የሆነ ግዙፍ እና በርካታ አገልግሎቶችን የያዘ ቅይጥ የንግድ እና የመኖሪያ ህንፃ መገንባት የጀመረ ሲሆን፤ አሁን ደግሞ በጎተራ/ቄራ ሁለተኛው የሆነውን Kings Residence የተባለውን ፕሮጀክቱን ሀምሌ 25፣ 2018 ዓ.ም. በይፋ ሊያስጀምር መሆኑ ተሰምቷል።
ይህ ፕሮጀክት 668 ካሬ ሜትር ይዞታ ላይ ያረፈ ሲሆን በውስጡም ምቹ እና በቂ የሆነ የመኪና ማቆሚያ ስፍራ፣ የኤሌክትሪክ መኪኖችን ቻርጅ ማድረጊያ፣ የከርሰ ምድር ውሃ፣ የጋራ መዝናኛ ስፍራን ፣ ጂምናዚየም፣ 3 የመኪና አሳንሰሮችን ያካተተ ምቹ የመኖሪያ ስፍራ እንደሆነ ተነግሯል፡፡
ይህ ፕሮጀክት ሙሉ ለሙሉ ለመኖሪያ አገልግሎት ብቻ የሚውል ሲሆን የግንባታው ፕሮጀክት አጠቃላይ ተሰርቶ ሲያልቅ 89 አፓርትመንቶችን የሚይዝ እና በወለልም 5 አፓርትመንቶች ብቻ የሚኖሩት ይሆናል ተብሏል።
13 days ago
(ዘ-ሐበሻ ስፖርት) ትውልደ ኢትዮጵያዊው ስዊዘርላንዳዊ የክንፍ መስመር ተጫዋች ማረን ሃይለ ሥላሴ በ2026 የአሜሪካ ሜጀር ሊግ ሶከር ውድድር ዘመን ለቺካጎ ፋየር ድንቅ እንቅስቃሴ ማድረጉን ቀጥሏል። በያዝነው የውድድር ዘመን በ15 ጨዋታዎች ተሳትፎ 3 ግቦችን ማስቆጠር እና 3 ግቦች እንዲቆጠሩ አመቻችቶ ማሰለፍ የቻለው ማረን፣ በዕለተ ረቡዕ ምሽት ቡድኑ ከኢንተር ማያሚ ጋር ባደረገው እና 3 ለ 2 በሆነ ውጤት በተሸነፈበት ጨዋታ ላይም ሌላ ድንቅ አሲስት አድርጓል። በ67ኛው ደቂቃ ላይ ለፑሶ ዲቴጃኔ የመጀመሪያ የሊግ ግብ የሚሆን ኳስ አመቻችቶ የሰጠው ማረን፣ ቀደም ሲልም ከስፖርቲንግ ካንሳስ ሲቲ፣ ከዲሲ ዩናይትድ እና ከቶሮንቶ ኤፍሲ ጋር በነበሩ ጨዋታዎች ላይ ግቦችን ማስቆጠር እና ማመቻቸት ማቻሉ ይታወሳል።
የፖላንዱ ኮከብ አጥቂ ሮበርት ሌቫንዶቭስኪ ለቺካጎ ፋየር የመጀመሪያ ጨዋታውን ባደረገበት በዚህ ጨዋታ፣ ኢንተር ማያሚ የ3 ለ 2 አሸናፊነትን በመቀዳጀት የሌቫንዶቭስኪን የመጀመሪያ ውሎ ማበላሸት ችሏል። ኢንተር ማያሚ አርጀንቲናን ለዓለም ዋንጫ ፍጻሜ ካበቁ በኋላ ዕረፍት ይሰጣቸው ኮከቦቹ ሊዮኔል ሜሲ እና ሮድሪጎ ደ ፖል ሳይሰለፉ ወደ ሜዳ ቢገባም፣ ተከታታይ አምስተኛ ድሉን አስመዝግቧል። በጨዋታው 18ኛው ደቂቃ ላይ በኢንተር ማያሚው ግብ ጠባቂ ሮኮ ሪዮስ ኖቮ ስህተት ቺካጎ ፋየር መሪነትን ያገኘ ቢሆንም፣ በ27ኛው ደቂቃ ላይ ሉዊስ ሱዋሬዝ በፍፁም ቅጣት ምት ግብ አስቆጥሮ ማያሚን አቻ አድርጓል።
በሁለተኛው እራፍ በ62ኛው ደቂቃ ላይ ተቀይሮ የገባው ፑሶ ዲቴጃኔ በ67ኛው ደቂቃ ከማረን ሃይለ ሥላሴ የተመቻቸለትን ኳስ ከመረብ በማሳረፍ ቺካጎን 2 ለ 2 አቻ ማድረግ ችሎ ነበር። ሆኖም ጨዋታው ሊጠናቀቅ ጥቂት ደቂቃዎች ሲቀሩት በ87ኛው ደቂቃ ላይ ፕሬስተን ፕላምቤክ የሉዊስ ሱዋሬዝ ሙከራ በግብ ጠባቂው ክሪስ ብራዲ ተመልሶ ሲወጣ ያገኘውን ኳስ አስቆጥሮ ለኢንተር ማያሚ የ3 ለ 2 ድል አበስሯል። ይህ ድል የቺካጎ ፋየርን የሦስት ተከታታይ ጨዋታዎች የማሸነፍ ጉዞ ያገታው ሲሆን፣ የኢንተር ማያሚን ደግሞ በሊጉ አናት ላይ የመቆየት አቅም አጠናክሮታል።
ከጨዋታው መጠናቀቅ በኋላ የኢንተር ማያሚው አሰልጣኝ ጊለርሞ ሆዮስ የቡድናቸውን አጠቃላይ ስኬት ያደነቁ ሲሆን፣ ስለ ሊዮኔል ሜሲ እና ሮድሪጎ ደ ፖል እረፍት ሲናገሩም ለ50 ቀናት በከፍተኛ ጫና ውስጥ በዓለም ዋንጫው ላይ ሲሳተፉ ስለነበር አካላዊና አእምሯዊ ዕረፍት እንደሚገባቸው ገልጸዋል። አሰልጣኙ አክለውም ተጫዋቾቹ ሙሉ በሙሉ ዝግጁ ሲሆኑ ብቻ ወደ ቡድኑ እንደሚመለሱ አስረድተዋል። በሌላ በኩል፣ በ13 ግቦች የሊጉ ከፍተኛ ግብ አዳኝ የሆነው የቺካጎ ፋየር አጥቂ ሂዩጎ ኩይፐርስ ወደ ሜክሲኮው ክለብ ሴኤፍ ሞንቴሬይ ሊዛወር እንደሚችል ተዘግቧል።
የፖላንዱ ኮከብ አጥቂ ሮበርት ሌቫንዶቭስኪ ለቺካጎ ፋየር የመጀመሪያ ጨዋታውን ባደረገበት በዚህ ጨዋታ፣ ኢንተር ማያሚ የ3 ለ 2 አሸናፊነትን በመቀዳጀት የሌቫንዶቭስኪን የመጀመሪያ ውሎ ማበላሸት ችሏል። ኢንተር ማያሚ አርጀንቲናን ለዓለም ዋንጫ ፍጻሜ ካበቁ በኋላ ዕረፍት ይሰጣቸው ኮከቦቹ ሊዮኔል ሜሲ እና ሮድሪጎ ደ ፖል ሳይሰለፉ ወደ ሜዳ ቢገባም፣ ተከታታይ አምስተኛ ድሉን አስመዝግቧል። በጨዋታው 18ኛው ደቂቃ ላይ በኢንተር ማያሚው ግብ ጠባቂ ሮኮ ሪዮስ ኖቮ ስህተት ቺካጎ ፋየር መሪነትን ያገኘ ቢሆንም፣ በ27ኛው ደቂቃ ላይ ሉዊስ ሱዋሬዝ በፍፁም ቅጣት ምት ግብ አስቆጥሮ ማያሚን አቻ አድርጓል።
በሁለተኛው እራፍ በ62ኛው ደቂቃ ላይ ተቀይሮ የገባው ፑሶ ዲቴጃኔ በ67ኛው ደቂቃ ከማረን ሃይለ ሥላሴ የተመቻቸለትን ኳስ ከመረብ በማሳረፍ ቺካጎን 2 ለ 2 አቻ ማድረግ ችሎ ነበር። ሆኖም ጨዋታው ሊጠናቀቅ ጥቂት ደቂቃዎች ሲቀሩት በ87ኛው ደቂቃ ላይ ፕሬስተን ፕላምቤክ የሉዊስ ሱዋሬዝ ሙከራ በግብ ጠባቂው ክሪስ ብራዲ ተመልሶ ሲወጣ ያገኘውን ኳስ አስቆጥሮ ለኢንተር ማያሚ የ3 ለ 2 ድል አበስሯል። ይህ ድል የቺካጎ ፋየርን የሦስት ተከታታይ ጨዋታዎች የማሸነፍ ጉዞ ያገታው ሲሆን፣ የኢንተር ማያሚን ደግሞ በሊጉ አናት ላይ የመቆየት አቅም አጠናክሮታል።
ከጨዋታው መጠናቀቅ በኋላ የኢንተር ማያሚው አሰልጣኝ ጊለርሞ ሆዮስ የቡድናቸውን አጠቃላይ ስኬት ያደነቁ ሲሆን፣ ስለ ሊዮኔል ሜሲ እና ሮድሪጎ ደ ፖል እረፍት ሲናገሩም ለ50 ቀናት በከፍተኛ ጫና ውስጥ በዓለም ዋንጫው ላይ ሲሳተፉ ስለነበር አካላዊና አእምሯዊ ዕረፍት እንደሚገባቸው ገልጸዋል። አሰልጣኙ አክለውም ተጫዋቾቹ ሙሉ በሙሉ ዝግጁ ሲሆኑ ብቻ ወደ ቡድኑ እንደሚመለሱ አስረድተዋል። በሌላ በኩል፣ በ13 ግቦች የሊጉ ከፍተኛ ግብ አዳኝ የሆነው የቺካጎ ፋየር አጥቂ ሂዩጎ ኩይፐርስ ወደ ሜክሲኮው ክለብ ሴኤፍ ሞንቴሬይ ሊዛወር እንደሚችል ተዘግቧል።
Sponsored by
Surafel
17 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) በ2026ቱ የዓለም ዋንጫ የፍፃሜ ጨዋታ ማጠቃለያ ላይ ስፔን አርጀንቲናን 1ለ0 በሆነ ውጤት አሸንፋ ዋንጫዋን በተረከበችበት የሽልማት ስነ-ስርዓት ወቅት፣ የአሜሪካው ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ እና የፊፋው ፕሬዝደንት ጃኒ ኢንፋንቲኖ ወደ ሜዳ ሲገቡ በስታዲየሙ በነበሩ ደጋፊዎች ዘንድ ከፍተኛ የቅሬታ ጩኸትና ተቃውሞ አስተናግደዋል።
ፕሬዝደንት ትራምፕ ከጨዋታው መጀመር 45 ደቂቃ ያህል ቀደም ብሎ “ማሪን ዋን” በተሰኘችው የፕሬዝደንቱ ሄሊኮፕተር ስታዲየሙን ከበው በመብረር ነበር የደረሱት። በጨዋታው ወቅትም ከፊፋው ፕሬዝደንት ጃኒ ኢንፋንቲኖ ጋር በመሆን በመስተዋት በተከለለ የክብር እንግዶች ወንበር ላይ ተቀምጠው ጨዋታውን ተከታትለዋል። በአቅራቢያቸውም የስፔኑ ንጉሥ ፊሊፔ ስድስተኛ፣ የካናዳው ጠቅላይ ሚኒስትር ማርክ ካርኒ እና የሜክሲኮዋ ፕሬዝደንት ክላውዲያ ሼይንባውምን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ ባለሥልጣናትና የቀድሞ ታዋቂ ተጫዋቾች ተገኝተው ነበር።
የአሜሪካ ብሔራዊ መዝሙር ከተዘመረ በኋላ የፕሬዝደንት ትራምፕ ምስል በስታዲየሙ ትላልቅ የቪዲዮ ስክሪኖች ላይ ለጥቂት ጊዜ ታይቶ የነበረ ሲሆን፣ በወቅቱ ከታዳሚዎች ዘንድ መጠነኛ የተቃውሞ ድምፅ ቢሰማም፣ በፕሬዝደንትነት ዘመናቸው በሌሎች የስፖርት መድረኮች ላይ እንደገጠማቸው ዓይነት የከረረ ጠላትነት የተሞላበት አቀባበል አልነበረም።
ነገር ግን ስፔን ድሏን ካረጋገጠች በኋላ፣ የአሜሪካው ፕሬዝደንት እና ኢንፋንቲኖ ለሽልማት ስነ-ስርዓቱ ወደ ሜዳ ሲዘልቁ በስታዲየሙ ዙሪያ ከፍተኛ የተቃውሞ ጩኸት አስተጋብቷል። የዋይት ሃውስ (የነጭ ማሊያ) የጋዜጠኞች ቡድን ሪፖርት እንዳመለከተው፣ ሁለቱ ግለሰቦች ወደ ሜዳ ከመግባታቸው በፊት በስታዲየሙ የነበረው የተለመደው የሕዝብ ድምፅ ጩኸት 78 ዴሲበል ገደማ የነበረ ሲሆን፣ ትራምፕ ሜዳውን ሲረግጡ ግን ደጋፊው ባሰማው ከፍተኛ የተቃውሞ ጩኸት ምክንያት ድምፁ ወደ 84 ዴሲበል ከፍ ሊል ችሏል።
ከዚህም በላይ ፕሬዝደንት ትራምፕ የሜዳውን መድረክ ተቀላቅለው ዋንጫው በሚነሳበት ወቅት በምስል ዕይታ ውስጥ በመግባት፣ የስፔንን ብሔራዊ ቡድን ታሪካዊ የድል አከባበር ድግስ (Victory party) በጋራ ለመጋራት እና ለመቀላቀል ጥረት ማድረጋቸው በሰፊው ተስተውሏል።
ፕሬዝደንት ትራምፕ ከጨዋታው መጀመር 45 ደቂቃ ያህል ቀደም ብሎ “ማሪን ዋን” በተሰኘችው የፕሬዝደንቱ ሄሊኮፕተር ስታዲየሙን ከበው በመብረር ነበር የደረሱት። በጨዋታው ወቅትም ከፊፋው ፕሬዝደንት ጃኒ ኢንፋንቲኖ ጋር በመሆን በመስተዋት በተከለለ የክብር እንግዶች ወንበር ላይ ተቀምጠው ጨዋታውን ተከታትለዋል። በአቅራቢያቸውም የስፔኑ ንጉሥ ፊሊፔ ስድስተኛ፣ የካናዳው ጠቅላይ ሚኒስትር ማርክ ካርኒ እና የሜክሲኮዋ ፕሬዝደንት ክላውዲያ ሼይንባውምን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ ባለሥልጣናትና የቀድሞ ታዋቂ ተጫዋቾች ተገኝተው ነበር።
የአሜሪካ ብሔራዊ መዝሙር ከተዘመረ በኋላ የፕሬዝደንት ትራምፕ ምስል በስታዲየሙ ትላልቅ የቪዲዮ ስክሪኖች ላይ ለጥቂት ጊዜ ታይቶ የነበረ ሲሆን፣ በወቅቱ ከታዳሚዎች ዘንድ መጠነኛ የተቃውሞ ድምፅ ቢሰማም፣ በፕሬዝደንትነት ዘመናቸው በሌሎች የስፖርት መድረኮች ላይ እንደገጠማቸው ዓይነት የከረረ ጠላትነት የተሞላበት አቀባበል አልነበረም።
ነገር ግን ስፔን ድሏን ካረጋገጠች በኋላ፣ የአሜሪካው ፕሬዝደንት እና ኢንፋንቲኖ ለሽልማት ስነ-ስርዓቱ ወደ ሜዳ ሲዘልቁ በስታዲየሙ ዙሪያ ከፍተኛ የተቃውሞ ጩኸት አስተጋብቷል። የዋይት ሃውስ (የነጭ ማሊያ) የጋዜጠኞች ቡድን ሪፖርት እንዳመለከተው፣ ሁለቱ ግለሰቦች ወደ ሜዳ ከመግባታቸው በፊት በስታዲየሙ የነበረው የተለመደው የሕዝብ ድምፅ ጩኸት 78 ዴሲበል ገደማ የነበረ ሲሆን፣ ትራምፕ ሜዳውን ሲረግጡ ግን ደጋፊው ባሰማው ከፍተኛ የተቃውሞ ጩኸት ምክንያት ድምፁ ወደ 84 ዴሲበል ከፍ ሊል ችሏል።
ከዚህም በላይ ፕሬዝደንት ትራምፕ የሜዳውን መድረክ ተቀላቅለው ዋንጫው በሚነሳበት ወቅት በምስል ዕይታ ውስጥ በመግባት፣ የስፔንን ብሔራዊ ቡድን ታሪካዊ የድል አከባበር ድግስ (Victory party) በጋራ ለመጋራት እና ለመቀላቀል ጥረት ማድረጋቸው በሰፊው ተስተውሏል።
18 days ago
ስፔን የ23ኛው የዓለም ዋንጫ አሸናፊ ሆነች
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ስፔን አርጀንቲናን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት በማሸነፍ የ23ኛው የዓለም ዋንጫ ሻምፒዮን ሆናለች፡፡
በአሜሪካ፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ በጋራ አስተናጋጅነት ሲካሄድ የቆየው የ2026ቱ የዓለም ዋንጫ በዛሬው ዕለት ፍጻሜውን አግኝቷል፡፡
ምሽት 4 ሰዓት ላይ በተካሄደው የፍጻሜ ጨዋታ ስፔንና አርጀንቲና የመደበኛ ጨዋታ ክፍለ ጊዜውን ያለምንም ግብ አቻ በማጠናቀቃቸው ወደ ተጨማሪ 30 ደቂቃ አምርተዋል፡፡
በተጨማሪ ደቂቃውም ስፔን አርጀንቲናን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት በማሸነፍ የ2026ቱን የዓለም ዋንጫ ማንሳት ችላለች፡፡
የስፔንን ብቸኛ የማሸነፊያ ግብ ፌራን ቶሬስ ከመረብ ያሳረፈ ሲሆን ÷ በዚህም ስፔን በታሪኳ ለ2ኛ ጊዜ የዓለም ዋንጫን ማሳካት ችላለች፡፡
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ስፔን አርጀንቲናን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት በማሸነፍ የ23ኛው የዓለም ዋንጫ ሻምፒዮን ሆናለች፡፡
በአሜሪካ፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ በጋራ አስተናጋጅነት ሲካሄድ የቆየው የ2026ቱ የዓለም ዋንጫ በዛሬው ዕለት ፍጻሜውን አግኝቷል፡፡
ምሽት 4 ሰዓት ላይ በተካሄደው የፍጻሜ ጨዋታ ስፔንና አርጀንቲና የመደበኛ ጨዋታ ክፍለ ጊዜውን ያለምንም ግብ አቻ በማጠናቀቃቸው ወደ ተጨማሪ 30 ደቂቃ አምርተዋል፡፡
በተጨማሪ ደቂቃውም ስፔን አርጀንቲናን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት በማሸነፍ የ2026ቱን የዓለም ዋንጫ ማንሳት ችላለች፡፡
የስፔንን ብቸኛ የማሸነፊያ ግብ ፌራን ቶሬስ ከመረብ ያሳረፈ ሲሆን ÷ በዚህም ስፔን በታሪኳ ለ2ኛ ጊዜ የዓለም ዋንጫን ማሳካት ችላለች፡፡
20 days ago
ነገ በአዲስ አበባ ሰላማዊ ሰልፍ ይደረጋል። ሰልፉ ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስዱ መንገዶች ለተሽከርካሪ ዝግ እንደሚሆኑ የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አስታወቀ።
በትግራይ ክልል እየተባባሰ የመጣውን ቀውስ ለመቃወምና ለማስቆም እንዲሁም ለፌደራል መንግስትና ዓለም አቀፍ ማህበረሰብ ለማሳወቅ ''አፈሳ ይቁም ሰላም ይስፈን'' በሚል መሪ ቃል ሐምሌ 11 ቀን 2018 ዓ/ም ከጥዋቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ በመስቀል አደባባይ ሰላማዊ ሰልፉ ይደረጋል።
ሰልፉ ተጀምሮ እስከ ሚጠናቀቅበት ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስዱ መንገዶች ለተሽከርካሪ ዝግ ይሆናሉ።
በዝህም መሰረት:-
# ከመገናኛ በ22 አደባባይ ወደ መስቀል አደባባይ ቅ/ዑራኤል አደባባይ
# በቦሌ መንገድ ወደ መስቀል አደባባ ኦሎምፒያ አደባባይ
# ከጎተራ ወደ መስቀል አደባባይ ለከባድ ተሽከርካሪ አጎና ሲኒማ መስቀለኛ ለቀላል ተሽከርካሪ ጥላሁን አደባባይ
# ከሜክሲኮ አደባባይ ወደ መስቀል ለገሀር መብራት
# ከለገሀር ቴሌ ማቋረጫ ወደ ስታዲዮም ለገሀር ቴሌ ማቋረጫ
# ከአራት ኪሎ ወደ መሰቀል አደባባይ ብሔራዊ ቤተ-መንግስት
# ከካሳንቺስ በመቅረዝ ሆስፒታል ወደ መስቀል አደባባይ መቅረዝ ሆስፒታል አጠገብ
# ከአምባሳደር ቴአትር ወደ መሰቀል አደባባይ ሐራምቤ መብራት የሚወስዱ መንገዶች ከንጋቱ 11:00 ሰዓት ጀምሮ ፕሮግራሙ እስከሚጠናቀቅ መንገዶቹ ለተሽከርካሪ ዝግ ይሆናሉ።
ከዛሬ ሐምሌ 10 ቀን 2018 ዓ/ም ጀምሮ በመስቀል አደባባይና በዙሪያው ባሉ መንገዶች ከምሽቱ 12፡00 ሰዓት ጀምሮ ተሽከርካሪ ለአጭርም ሆነ ረዥም ሠዓት ማቆም የተከለከለ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አስታውቋል።
Addis Ababa police
በትግራይ ክልል እየተባባሰ የመጣውን ቀውስ ለመቃወምና ለማስቆም እንዲሁም ለፌደራል መንግስትና ዓለም አቀፍ ማህበረሰብ ለማሳወቅ ''አፈሳ ይቁም ሰላም ይስፈን'' በሚል መሪ ቃል ሐምሌ 11 ቀን 2018 ዓ/ም ከጥዋቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ በመስቀል አደባባይ ሰላማዊ ሰልፉ ይደረጋል።
ሰልፉ ተጀምሮ እስከ ሚጠናቀቅበት ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስዱ መንገዶች ለተሽከርካሪ ዝግ ይሆናሉ።
በዝህም መሰረት:-
# ከመገናኛ በ22 አደባባይ ወደ መስቀል አደባባይ ቅ/ዑራኤል አደባባይ
# በቦሌ መንገድ ወደ መስቀል አደባባ ኦሎምፒያ አደባባይ
# ከጎተራ ወደ መስቀል አደባባይ ለከባድ ተሽከርካሪ አጎና ሲኒማ መስቀለኛ ለቀላል ተሽከርካሪ ጥላሁን አደባባይ
# ከሜክሲኮ አደባባይ ወደ መስቀል ለገሀር መብራት
# ከለገሀር ቴሌ ማቋረጫ ወደ ስታዲዮም ለገሀር ቴሌ ማቋረጫ
# ከአራት ኪሎ ወደ መሰቀል አደባባይ ብሔራዊ ቤተ-መንግስት
# ከካሳንቺስ በመቅረዝ ሆስፒታል ወደ መስቀል አደባባይ መቅረዝ ሆስፒታል አጠገብ
# ከአምባሳደር ቴአትር ወደ መሰቀል አደባባይ ሐራምቤ መብራት የሚወስዱ መንገዶች ከንጋቱ 11:00 ሰዓት ጀምሮ ፕሮግራሙ እስከሚጠናቀቅ መንገዶቹ ለተሽከርካሪ ዝግ ይሆናሉ።
ከዛሬ ሐምሌ 10 ቀን 2018 ዓ/ም ጀምሮ በመስቀል አደባባይና በዙሪያው ባሉ መንገዶች ከምሽቱ 12፡00 ሰዓት ጀምሮ ተሽከርካሪ ለአጭርም ሆነ ረዥም ሠዓት ማቆም የተከለከለ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አስታውቋል።
Addis Ababa police
20 days ago
ነገ በአዲስ አበባ ለሚደረገው ሰላማዊ ሰልፍ ዝግ የሚሆኑ መንገዶች ይፋ ሆኑ‼️
ሰልፉ ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስዱ መንገዶች ለተሽከርካሪ ዝግ እንደሚሆኑ የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አስታውቋል።
በትግራይ ክልል እየተባባሰ የመጣውን ቀውስ ለመቃወምና ለማስቆም እንዲሁም ለፌደራል መንግሥትና ዓለም አቀፍ ማህበረሰብ ለማሳወቅ ”አፈሳ ይቁም ሰላም ይስፈን” በሚል መሪ ቃል ሐምሌ 11 ቀን 2018 ዓ.ም ከጥዋቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ በመስቀል አደባባይ ሰላማዊ ሰልፉ ይደረጋል።
ሰልፉ ተጀምሮ እስከ ሚጠናቀቅበት ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስዱ መንገዶች ለተሽከርካሪ ዝግ ይሆናሉ።
በዚህም መሰረት:-
👉 ከመገናኛ በ22 አደባባይ ወደ መስቀል አደባባይ ቅ/ዑራኤል አደባባይ
👉 በቦሌ መንገድ ወደ መስቀል አደባባ ኦሎምፒያ አደባባይ
👉 ከጎተራ ወደ መስቀል አደባባይ ለከባድ ተሽከርካሪ አጎና ሲኒማ መስቀለኛ ለቀላል ተሽከርካሪ ጥላሁን አደባባይ
👉 ከሜክሲኮ አደባባይ ወደ መስቀል ለገሀር መብራት
👉 ከለገሀር ቴሌ ማቋረጫ ወደ ስታዲዮም ለገሀር ቴሌ ማቋረጫ
👉 ከአራት ኪሎ ወደ መሰቀል አደባባይ ብሔራዊ ቤተ-መንግስት
👉ከካሳንቺስ በመቅረዝ ሆስፒታል ወደ መስቀል አደባባይ መቅረዝ ሆስፒታል አጠገብ
👉ከአምባሳደር ቴአትር ወደ መስቀል አደባባይ ሐራምቤ መብራት የሚወስዱ መንገዶች ከንጋቱ 11:00 ሰዓት ጀምሮ ፕሮግራሙ እስከሚጠናቀቅ መንገዶቹ ለተሽከርካሪ ዝግ ይሆናሉ።
ከዛሬ ሐምሌ 10 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በመስቀል አደባባይና በዙሪያው ባሉ መንገዶች ከምሽቱ 12፡00 ሰዓት ጀምሮ ተሽከርካሪ ለአጭርም ሆነ ረዥም ሠዓት ማቆም የተከለከለ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አስታውቋል።
Seledadotio
Seledadotio
ሰልፉ ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስዱ መንገዶች ለተሽከርካሪ ዝግ እንደሚሆኑ የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አስታውቋል።
በትግራይ ክልል እየተባባሰ የመጣውን ቀውስ ለመቃወምና ለማስቆም እንዲሁም ለፌደራል መንግሥትና ዓለም አቀፍ ማህበረሰብ ለማሳወቅ ”አፈሳ ይቁም ሰላም ይስፈን” በሚል መሪ ቃል ሐምሌ 11 ቀን 2018 ዓ.ም ከጥዋቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ በመስቀል አደባባይ ሰላማዊ ሰልፉ ይደረጋል።
ሰልፉ ተጀምሮ እስከ ሚጠናቀቅበት ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስዱ መንገዶች ለተሽከርካሪ ዝግ ይሆናሉ።
በዚህም መሰረት:-
👉 ከመገናኛ በ22 አደባባይ ወደ መስቀል አደባባይ ቅ/ዑራኤል አደባባይ
👉 በቦሌ መንገድ ወደ መስቀል አደባባ ኦሎምፒያ አደባባይ
👉 ከጎተራ ወደ መስቀል አደባባይ ለከባድ ተሽከርካሪ አጎና ሲኒማ መስቀለኛ ለቀላል ተሽከርካሪ ጥላሁን አደባባይ
👉 ከሜክሲኮ አደባባይ ወደ መስቀል ለገሀር መብራት
👉 ከለገሀር ቴሌ ማቋረጫ ወደ ስታዲዮም ለገሀር ቴሌ ማቋረጫ
👉 ከአራት ኪሎ ወደ መሰቀል አደባባይ ብሔራዊ ቤተ-መንግስት
👉ከካሳንቺስ በመቅረዝ ሆስፒታል ወደ መስቀል አደባባይ መቅረዝ ሆስፒታል አጠገብ
👉ከአምባሳደር ቴአትር ወደ መስቀል አደባባይ ሐራምቤ መብራት የሚወስዱ መንገዶች ከንጋቱ 11:00 ሰዓት ጀምሮ ፕሮግራሙ እስከሚጠናቀቅ መንገዶቹ ለተሽከርካሪ ዝግ ይሆናሉ።
ከዛሬ ሐምሌ 10 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በመስቀል አደባባይና በዙሪያው ባሉ መንገዶች ከምሽቱ 12፡00 ሰዓት ጀምሮ ተሽከርካሪ ለአጭርም ሆነ ረዥም ሠዓት ማቆም የተከለከለ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አስታውቋል።
Seledadotio
Seledadotio
Sponsored by
Surafel
21 days ago
ባማኮን ሪልስቴት ለደንበኞቹ የገነባቸውን አፓርትመንቶች አስረከበ
#ethiopia | ባማኮን ሪልስቴት በቦሌ ያስገነባቸውን ዘመናዊ አፓርታማዎች ለባለቤቶቻቸው አስረክቧል።
በግንባታው ዘርፍ ላለፉት 20 አመታት የዳበረ ልምድ ያካበተው ባማኮን ሪልስቴት በቦሌ ሳይቱ የገነባቸውን ዘመናዊ አፓርታማዎች በዛሬው እለት አስረክቧል።
ባማኮን ያስረከባቸው እነዚህ አፓርታማዎች ከቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ፊት ለፊት የሚገኙ ናቸው።
አፓርታማዎቹ የተገነባበት ቦታ ለአገር ውስጥና ለዓለም አቀፍ ተጓዦች ተመራጭ መኖሪያዎች እንዲሆኑ ታስቦ መሆኑን ተነግሯል።
ቤቶቹ በተመጣጣኝ ዋጋ ተሰርተው የተጠናቀቁ በመሆናቸው ባለቤቶች ምንም ወጪ አይጠይቃቸውም።
ቤቶቹ ባለቤቶቹ በራሳቸው መኖር አሊያም በቀጥታ አከራይተው ከፍተኛ ገቢ ማግኘት የሚችሉባቸው እንደሆኑ ተጠቅሷል።
በካዛንችስ፣ ባምቢስ አትላስ፣ ፍሬንድሺፕ ፓርክ፣ቦሌ ኤርፖርት ቪው፣በሜክሲኮ እና ቡልቡላ ሳይቶች ላይ የመኖሪያና የንግድ ቤቶች በታያዘላቸው የጊዜ ቀመር ሰርቶ እያስረከበ ይገኛል።
ባማኮን ሪልስቴት ግንባታዎቹን በታቀደላቸው ጊዜ ለማጠናቀቅ በራሱ በባማኮን ግሩፕ ሥር ካሉ እህት ኩባንያዎች ጋር በጥምረት እንደሚሰራ ገልጿል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #ባማኮንሪልስቴት #አፓርታማ #ግንባታ
#ethiopia | ባማኮን ሪልስቴት በቦሌ ያስገነባቸውን ዘመናዊ አፓርታማዎች ለባለቤቶቻቸው አስረክቧል።
በግንባታው ዘርፍ ላለፉት 20 አመታት የዳበረ ልምድ ያካበተው ባማኮን ሪልስቴት በቦሌ ሳይቱ የገነባቸውን ዘመናዊ አፓርታማዎች በዛሬው እለት አስረክቧል።
ባማኮን ያስረከባቸው እነዚህ አፓርታማዎች ከቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ፊት ለፊት የሚገኙ ናቸው።
አፓርታማዎቹ የተገነባበት ቦታ ለአገር ውስጥና ለዓለም አቀፍ ተጓዦች ተመራጭ መኖሪያዎች እንዲሆኑ ታስቦ መሆኑን ተነግሯል።
ቤቶቹ በተመጣጣኝ ዋጋ ተሰርተው የተጠናቀቁ በመሆናቸው ባለቤቶች ምንም ወጪ አይጠይቃቸውም።
ቤቶቹ ባለቤቶቹ በራሳቸው መኖር አሊያም በቀጥታ አከራይተው ከፍተኛ ገቢ ማግኘት የሚችሉባቸው እንደሆኑ ተጠቅሷል።
በካዛንችስ፣ ባምቢስ አትላስ፣ ፍሬንድሺፕ ፓርክ፣ቦሌ ኤርፖርት ቪው፣በሜክሲኮ እና ቡልቡላ ሳይቶች ላይ የመኖሪያና የንግድ ቤቶች በታያዘላቸው የጊዜ ቀመር ሰርቶ እያስረከበ ይገኛል።
ባማኮን ሪልስቴት ግንባታዎቹን በታቀደላቸው ጊዜ ለማጠናቀቅ በራሱ በባማኮን ግሩፕ ሥር ካሉ እህት ኩባንያዎች ጋር በጥምረት እንደሚሰራ ገልጿል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #ባማኮንሪልስቴት #አፓርታማ #ግንባታ
22 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) ፊፋ በነገው የአርጀንቲናና እንግሊዝ ጨዋታ የራሱን ህግ ለመጣስ ተገደደ፡፡ ነገ ሮብ በአትላንታ በሚገኘው መርሰዲስ ቤንዝ ስታዲየም የግማሽ ፍፃሜ ግጥሚያ ፊፋ ራሱ ያወጣውን ህግ ሊጥስ መሆኑን ዘሚረር የተሰኘው ጋዜጣ ዘግቧል፡፡ እንደዘገባው በአሜሪካ፣ ሜክሲኮና ካናዳ በሚካሄደው የ2026 አለም ዋንጫ ፊፋ ጥብቅ የብራንድና የማስታወቂያ ደንቦችን አውጥቷል፡፡
በዚህ መሰረት ከውድድሩ በፊት ጨዋታውን የሚያካሂዱት ስታዲየሞች ማስታወቂያዎችን በተመለከተ ምን ማድረግ እንዳለባቸው የሚገልፅ ዝርዝር ልኳል፡፡ ከእነዚህ ስታዲየሞች አንዱ ማርሰዲዝ ቤንዝ ስታዲየም በመሆኑ ስያሜው ወደአትላንታ ስታዲየምነት የተቀየረ ከመሆኑም በላይ በስታዲየሙ ውስጥ የሚገኙት አርማዎች፣ ፊደላትና ባጆች በሙሉ እንዲሸፈኑ ተደርገዋል፡፡ ይሁን እንጂ ፊፋ በስታዲየሙ ጣሪያ ላይ የተቀመጠው ግዙፍ የማርሴዲስ አርማ እንዲሸፈን ያደረገው ጥረት ሊሳካ አልቻለም፡፡
እንደዘገባው የፊፋ መሀንዲሶች በስፍራው ተገኝተው አርማው የሚሸፈንበትን ሁኔታ ያጠኑ ሲሆን በውጤቱም በስታዲየሙ ላይ ጉዳት ሳይደርስ አርማውን ለመሸፈን እንደማይቻል የሚገልፅ ሪፖርት አቅርበዋል፡፡ በስታዲየሙ ጣሪያ ላይ ማርሴዲስ ስምንት ግዙፍ የብረት ‹‹ቅጠሎችን›› ያስቀመጠ ሲሆን እያንዳንዳቸው 500 ቶን የሚመዝኑና 220 ጫማ የሚረዝሙ ናቸው፡፡ ማስታወቂያው በተለይ ጎልቶ የሚታየው የስታዲየሙ ጣሪያ ሲዘጋ ሲሆን አሁን ባለው የአየር ፀባይ ደግሞ ስታዲየሙ ዝግ መሆን ይኖርበታል፡፡ ይህ በግልፅ ፊፋ ያወጣውን ደንብ የሚጥስ ቢሆንም ከተፈጠረው ሁኔታ አንፃር ስታዲየሙ ‹‹በልዩ ሁኔታ›› ጨዋታውን እንዲያስተናግድ የተፈቀደለት መሆኑን ዘገባው አስታውቋል፡፡
በዚህ መሰረት ከውድድሩ በፊት ጨዋታውን የሚያካሂዱት ስታዲየሞች ማስታወቂያዎችን በተመለከተ ምን ማድረግ እንዳለባቸው የሚገልፅ ዝርዝር ልኳል፡፡ ከእነዚህ ስታዲየሞች አንዱ ማርሰዲዝ ቤንዝ ስታዲየም በመሆኑ ስያሜው ወደአትላንታ ስታዲየምነት የተቀየረ ከመሆኑም በላይ በስታዲየሙ ውስጥ የሚገኙት አርማዎች፣ ፊደላትና ባጆች በሙሉ እንዲሸፈኑ ተደርገዋል፡፡ ይሁን እንጂ ፊፋ በስታዲየሙ ጣሪያ ላይ የተቀመጠው ግዙፍ የማርሴዲስ አርማ እንዲሸፈን ያደረገው ጥረት ሊሳካ አልቻለም፡፡
እንደዘገባው የፊፋ መሀንዲሶች በስፍራው ተገኝተው አርማው የሚሸፈንበትን ሁኔታ ያጠኑ ሲሆን በውጤቱም በስታዲየሙ ላይ ጉዳት ሳይደርስ አርማውን ለመሸፈን እንደማይቻል የሚገልፅ ሪፖርት አቅርበዋል፡፡ በስታዲየሙ ጣሪያ ላይ ማርሴዲስ ስምንት ግዙፍ የብረት ‹‹ቅጠሎችን›› ያስቀመጠ ሲሆን እያንዳንዳቸው 500 ቶን የሚመዝኑና 220 ጫማ የሚረዝሙ ናቸው፡፡ ማስታወቂያው በተለይ ጎልቶ የሚታየው የስታዲየሙ ጣሪያ ሲዘጋ ሲሆን አሁን ባለው የአየር ፀባይ ደግሞ ስታዲየሙ ዝግ መሆን ይኖርበታል፡፡ ይህ በግልፅ ፊፋ ያወጣውን ደንብ የሚጥስ ቢሆንም ከተፈጠረው ሁኔታ አንፃር ስታዲየሙ ‹‹በልዩ ሁኔታ›› ጨዋታውን እንዲያስተናግድ የተፈቀደለት መሆኑን ዘገባው አስታውቋል፡፡
23 days ago
(ዘ-ሐበሻ ስፖርት) እንግሊዝና አርጀንቲና ከሁለት አስርት አመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ በፊፋ 2026 አለም ዋንጫ የግማሽ ፍፃሜ ግጥሚያ ሮብ እለት በአትላንታ ይገናኛሉ፡፡ ይህ ጨዋታ ወደፍፃሜ ለማለፍ የሚደረግ መሆኑ በራሱ ከባድ ቢሆንም በሁለቱ አገራት መካከል ያለው የረጅም ጊዜ ተቀናቃኝነት ደግሞ የበለጠ ትኩረት እንዲያገኝ አስችሎታል፡፡ የእንግሊዝና አርጀንቲና ተቀናቃኝነት መነሻው እግር ኳስ ሳይሆን ደቡባዊ አትላንቲክ ነው፡፡ በኤፕሪል ወር 1982 አርጀንቲና ‹‹ኢስላስ ማልቪናስ›› ብላ የምትጠራውንና እንግሊዝ ደግሞ ፋክላንድ ደሴት ብላ ስያሜ የሰጠችውን ቦታ የእንግሊዝ ጦር ሀይል ወረረ፡፡
ይህ ደግሞ በሁለቱ አገራት መካከል 2 ወር ከ1 ሳምንትና ከ5 ቀናት የፈጀ ጦርነትን ሊያስከትል ችሏል፡፡ በውጤቱም ከአርጀንቲና በኩል 649 ወታደሮች ሲገደሉ ከእንግሊዝ በኩል ደግሞ የ255 ወታደሮችን ህይወት የቀጠፈ ከመሆኑም በላይ 3 የደሴቱ ነዋሪዎችም ህይወታቸው አልፏል፡፡ ጦርነቱ የተጠናቀቀው ደግሞ ደሴቱን የእንግሊዝ ወታደሮች እንዲይዙት አርጀንቲና ፈቅዳ ነበር፡፡ አሁንም ድረስ ፋክላንድ ደሴት በእንግሊዝ አስተዳደር ስር የምትገኝ ቢሆንም ራስ ገዝ መንግስት ያላት ናት፡፡ በእንግሊዝና በአርጀንቲና መካከል ቀደም ሲልም በእግር ኳስ ተፎካካሪነት ያለ ቢሆንም ይህ ጉዳይ ግን የተቀናቃኝነቱን ደረጃ ከፍ አድርጎታል፡፡ ስለዚህም በሁለቱ አገራት መካከል ጨዋታ ሲኖር ደጋፊዎችና ሚዲያዎች ልዩ ትኩረት ይሰጡታል፡፡
ያለፉትን አራት አስርት አመታት በአለማችን ላይ ከሚከናወኑ አለም አቀፍ ጨዋታዎች ሁሉ ይህኛው እጅግ ትልቅ ፉክክር የሚታይበት ሆኖም ተመዝግቧል፡፡ ከፋክላንድ ደሴት ጦርነት ከአራት አመታት በኋላ ሁለቱ አገራት በ1986 የሜክሲኮ አለም ዋንጫ ለግማሽ ፍፃሜ ተገናኝተው ነበር፡፡ ከጠቀስነው የሜዳና ከሜዳ ውጭ ካለው ፉክክር ባሻገር ይህ ጨዋታ በአለማችን የአለም ዋንጫ ታሪክ በብዙዎች የታየና በከፍተኛ ሁኔታ መነጋገሪያ ለመሆን የቻለበት አጋጣሚ መፈጠሩ ይታወሳል፡፡ ይህንን አጋጣሚ የፈጠረው ደግሞ አንጋፋው የኳስ ኮከብ ዲያጎ አርማንዶ ማራዶና ነው፡፡ ያንን ጨዋታ አርጀንቲና ሁለት ለአንድ ማሸነፍ ብትችልም ማራዶና በእጁ ያስቆጠራት ጎል ግን የማትረሳ ነበረች፡፡ ይህ ከሆነ ከ12 አመታት በኋላ በ1998 የፈረንሳይ አለም ዋንጫ በ16ቱ ጥሎ ማለፍ ጨዋታ ሁለቱ ቡድኖች ድጋሚ ተገናኝተው ነበር፡፡
ይህኛውም ጨዋታ ከባድ ፉክክር የታየበት ሆኖ ሁለት እኩል ለመለያየት የቻሉ ቢሆንም በፍፁም ቅጣት ምት አርጀንቲና ለማሸነፍ በቅታለች፡፡ በመቀጠል በጃፓንና ደቡብ ኮሪያ በተካሄደው አለም ዋንጫ በምድብ ግጥሚያ ተገናኝተው እንግሊዝ አንድ ለባዶ አሸንፋ ነበር፡፡ ከዚያን ጊዜ ወዲህ ሁለቱ አገራት በአለም አቀፍ ውድድር ሜዳ ላይ ተገናኝተው አያውቁም፡፡ ነገር ግን ባለፈው አመት በጄኔቫ የወዳጅነት ግጥሚያ አድርገው እንግሊዝ 3 ለ 2 ማሸነፏ ይታወሳል፡፡ በነገው እለት ሁለቱ አገራት ከ24 አመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ በአለም ዋንጫ ተገናኝተው የሚያደርጉት ግጥሚያ ከጨዋታም በላይ ልዩ ትኩረት ያገኘው ለዚህ ነው፡፡
ይህ ደግሞ በሁለቱ አገራት መካከል 2 ወር ከ1 ሳምንትና ከ5 ቀናት የፈጀ ጦርነትን ሊያስከትል ችሏል፡፡ በውጤቱም ከአርጀንቲና በኩል 649 ወታደሮች ሲገደሉ ከእንግሊዝ በኩል ደግሞ የ255 ወታደሮችን ህይወት የቀጠፈ ከመሆኑም በላይ 3 የደሴቱ ነዋሪዎችም ህይወታቸው አልፏል፡፡ ጦርነቱ የተጠናቀቀው ደግሞ ደሴቱን የእንግሊዝ ወታደሮች እንዲይዙት አርጀንቲና ፈቅዳ ነበር፡፡ አሁንም ድረስ ፋክላንድ ደሴት በእንግሊዝ አስተዳደር ስር የምትገኝ ቢሆንም ራስ ገዝ መንግስት ያላት ናት፡፡ በእንግሊዝና በአርጀንቲና መካከል ቀደም ሲልም በእግር ኳስ ተፎካካሪነት ያለ ቢሆንም ይህ ጉዳይ ግን የተቀናቃኝነቱን ደረጃ ከፍ አድርጎታል፡፡ ስለዚህም በሁለቱ አገራት መካከል ጨዋታ ሲኖር ደጋፊዎችና ሚዲያዎች ልዩ ትኩረት ይሰጡታል፡፡
ያለፉትን አራት አስርት አመታት በአለማችን ላይ ከሚከናወኑ አለም አቀፍ ጨዋታዎች ሁሉ ይህኛው እጅግ ትልቅ ፉክክር የሚታይበት ሆኖም ተመዝግቧል፡፡ ከፋክላንድ ደሴት ጦርነት ከአራት አመታት በኋላ ሁለቱ አገራት በ1986 የሜክሲኮ አለም ዋንጫ ለግማሽ ፍፃሜ ተገናኝተው ነበር፡፡ ከጠቀስነው የሜዳና ከሜዳ ውጭ ካለው ፉክክር ባሻገር ይህ ጨዋታ በአለማችን የአለም ዋንጫ ታሪክ በብዙዎች የታየና በከፍተኛ ሁኔታ መነጋገሪያ ለመሆን የቻለበት አጋጣሚ መፈጠሩ ይታወሳል፡፡ ይህንን አጋጣሚ የፈጠረው ደግሞ አንጋፋው የኳስ ኮከብ ዲያጎ አርማንዶ ማራዶና ነው፡፡ ያንን ጨዋታ አርጀንቲና ሁለት ለአንድ ማሸነፍ ብትችልም ማራዶና በእጁ ያስቆጠራት ጎል ግን የማትረሳ ነበረች፡፡ ይህ ከሆነ ከ12 አመታት በኋላ በ1998 የፈረንሳይ አለም ዋንጫ በ16ቱ ጥሎ ማለፍ ጨዋታ ሁለቱ ቡድኖች ድጋሚ ተገናኝተው ነበር፡፡
ይህኛውም ጨዋታ ከባድ ፉክክር የታየበት ሆኖ ሁለት እኩል ለመለያየት የቻሉ ቢሆንም በፍፁም ቅጣት ምት አርጀንቲና ለማሸነፍ በቅታለች፡፡ በመቀጠል በጃፓንና ደቡብ ኮሪያ በተካሄደው አለም ዋንጫ በምድብ ግጥሚያ ተገናኝተው እንግሊዝ አንድ ለባዶ አሸንፋ ነበር፡፡ ከዚያን ጊዜ ወዲህ ሁለቱ አገራት በአለም አቀፍ ውድድር ሜዳ ላይ ተገናኝተው አያውቁም፡፡ ነገር ግን ባለፈው አመት በጄኔቫ የወዳጅነት ግጥሚያ አድርገው እንግሊዝ 3 ለ 2 ማሸነፏ ይታወሳል፡፡ በነገው እለት ሁለቱ አገራት ከ24 አመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ በአለም ዋንጫ ተገናኝተው የሚያደርጉት ግጥሚያ ከጨዋታም በላይ ልዩ ትኩረት ያገኘው ለዚህ ነው፡፡
23 days ago
ፈረንሳይ ከስፔን - የፍጻሜ ተፋላሚ ለመሆን…
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሜሪካ፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ አስተናጋጅነት እየተካሄደ በሚገኘው የ2026 የዓለም ዋንጫ የግማሽ ፍጻሜ ጨዋታዎች ዛሬ ምሽት መደረግ ይጀምራሉ፡፡
በዚህም መሰረት ምሽት 4 ሰዓት ላይ ፈረንሳይ ከስፔን የሚያደርጉት ጨዋታ በጉጉት ይጠበቃል፡፡ለዋንጫው ቅድመ ግምት ካገኙት ከሁለቱ ብሔራዊ ቡድኖች መካከል የአንዳቸው ጉዞ ዛሬ ምሽት የሚያበቃ ይሆናል፡፡
ፈረንሳይ በዘንድሮው የዓለም ዋንጫ እስካሁን ድረስ ከሴኔጋል፣ ኢራቅ፣ ኖርዌይ፣ ስዊድን፣ ፓራጓይ እና ሞሮኮ ጋር ተገናኝታ ሁሉንም ጨዋታዎች አሸንፋለች፡፡
በአሰልጣኝ ዲዴ ዴሻምፕ የምትመራው ፈረንሳይ እስከ ሩብ ፍጻሜ ድረስ ባደረገቻቸው ጨዋታዎች 16 ግቦችን ተጋጣሚዎቿ ላይ አስቆጥራ የተቆጠረባት ሁለት ግብ ብቻ ነው፡፡
በፈረንሳይ ብሔራዊ ቡድን በኩል ኪሊያን ምባፔ፣ የባሎንዶር አሸናፊው ኦስማን ዴምቤሌ እና ኦሊሴ አስደናቂ ጊዜ እያሳለፉ ይገኛሉ፡፡
ኪሊያን ምባፔ 8 ግቦችን በማስቆጠር የ2026ቱን የከፍተኛ ግብ አስቆጣሪዎች ደረጃን ከሊዮኔል ሜሲ ጋር በጋራ እየመራ ሲሆን÷ በተጨማሪም ሦስት ለግብ የሚሆኑ ኳሶችን አመቻችቶ አቀብሏል፡፡
ኦስማን ዴምቤሌ ደግሞ አምስት ግቦችን አስቆጥሮ ሁለት ለግብ የሚሆኑ ኳሶችን አመቻችቶ ማቀበል ችሏል፡፡
ሌላኛው የብሔራዊ ቡድኑ ወሳኝ ተጫዋች ኦሊሴ አምስት ለግብ የሚሆኑ ኳሶችን አመቻችቶ ያቀበለ ሲሆን÷ በዘንድሮ የዓለም ዋንጫ በርካታ ለግብ የሚሆኑ ኳሶችን አመቻቶ በማቀበል ቀዳሚው ተጫዋች ነው፡፡
በ2018 እና 2022 የዓለም ዋንጫ የፍጻሜ ተፋላሚ የነበረችው ፈረንሳይ ለሦስት ተከታታይ ጊዜ በዓለም ዋንጫ ውድድር የፍጻሜ ጨዋታ ላይ ለመገኘት የምታደርገው ፍልሚያ ተጠባቂ ነው
ፈረንሳይ በፈረንጆቹ 1998 እና 2018 የዓለም ዋንጫን ያሳካች ሲሆን ÷ ለሦስተኛ ጊዜ በመድረኩ ሻምፒዮን ለመሆን የምታደርገውን ጉዞ ለማጠናከር ትፋለማለች፡፡
ሌላኛዋ ለዋንጫ የተገመተችው ተጋጣሚዋ ስፔን በፈረንጆቹ 2010 በታሪኳ ለመጀመሪያ ጊዜ የዓለም ዋንጫን ማሳካቷ ይታወሳል፡፡
ስፔን በዘንድሮው የዓለም ዋንጫ እስካሁን ድረስ ከኬፕ ቨርዴ፣ ሳዑዲ ዓረቢያ፣ ኡራጓይ፣ ኦስትሪያ፣ ፖርቹጋል እና ቤልጂዬም ጋር የተገናኘች ሲሆን÷ አምስቱን አሸንፋ ከኬፕ ቨርዴ ጋር ብቻ አቻ ተለያይታለች፡፡
ስፔን እስካሁን ድረስ ባደረገቻቸው ጨዋታዎች ተጋጣሚዎቿ ላይ 11 ግቦችን አስቆጥራለች፤ የተቆጠረባት ደግሞ አንድ ግብ ብቻ ነው፡፡
ለስፔን ብሔራዊ ቡድን በዘንድሮ የዓለም ዋንጫ አራት ግቦችን ያስቆጠረው እና አንድ ለግብ የሚሆን ኳስ አመቻችቶ ያቀበለው ኦያርዛባል በጨዋታው ከሚጠበቁ ተጫዋቾች መካከል አንዱ ነው፡፡
ተቀይሮ ወደ ሜዳ በመግባት ልዩነት እየፈጠረ የሚገኘው ስፔናዊው ተጫዋች ሜሪኖ በዛሬው ጨዋታ ልዩነት ይፈጥራሉ ተብለው ከሚጠበቁ ተጫዋቾች መካከል ይጠቀሳል፡፡
ስፔን ከ2010 በኋላ በድጋሚ በመድረኩ ለመንገስ የምታደርገውን ጉዞ ለማጠናከር ወደ ሜዳ ትገባለች፡፡
የሁለቱ ብሔራዊ ቡድኖች አሸናፊ ከእንግሊዝ እና አርጀንቲና አሸናፊ ጋር ለዋንጫው ይፋለማል፡፡
በወንድማገኝ ጸጋዬ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሜሪካ፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ አስተናጋጅነት እየተካሄደ በሚገኘው የ2026 የዓለም ዋንጫ የግማሽ ፍጻሜ ጨዋታዎች ዛሬ ምሽት መደረግ ይጀምራሉ፡፡
በዚህም መሰረት ምሽት 4 ሰዓት ላይ ፈረንሳይ ከስፔን የሚያደርጉት ጨዋታ በጉጉት ይጠበቃል፡፡ለዋንጫው ቅድመ ግምት ካገኙት ከሁለቱ ብሔራዊ ቡድኖች መካከል የአንዳቸው ጉዞ ዛሬ ምሽት የሚያበቃ ይሆናል፡፡
ፈረንሳይ በዘንድሮው የዓለም ዋንጫ እስካሁን ድረስ ከሴኔጋል፣ ኢራቅ፣ ኖርዌይ፣ ስዊድን፣ ፓራጓይ እና ሞሮኮ ጋር ተገናኝታ ሁሉንም ጨዋታዎች አሸንፋለች፡፡
በአሰልጣኝ ዲዴ ዴሻምፕ የምትመራው ፈረንሳይ እስከ ሩብ ፍጻሜ ድረስ ባደረገቻቸው ጨዋታዎች 16 ግቦችን ተጋጣሚዎቿ ላይ አስቆጥራ የተቆጠረባት ሁለት ግብ ብቻ ነው፡፡
በፈረንሳይ ብሔራዊ ቡድን በኩል ኪሊያን ምባፔ፣ የባሎንዶር አሸናፊው ኦስማን ዴምቤሌ እና ኦሊሴ አስደናቂ ጊዜ እያሳለፉ ይገኛሉ፡፡
ኪሊያን ምባፔ 8 ግቦችን በማስቆጠር የ2026ቱን የከፍተኛ ግብ አስቆጣሪዎች ደረጃን ከሊዮኔል ሜሲ ጋር በጋራ እየመራ ሲሆን÷ በተጨማሪም ሦስት ለግብ የሚሆኑ ኳሶችን አመቻችቶ አቀብሏል፡፡
ኦስማን ዴምቤሌ ደግሞ አምስት ግቦችን አስቆጥሮ ሁለት ለግብ የሚሆኑ ኳሶችን አመቻችቶ ማቀበል ችሏል፡፡
ሌላኛው የብሔራዊ ቡድኑ ወሳኝ ተጫዋች ኦሊሴ አምስት ለግብ የሚሆኑ ኳሶችን አመቻችቶ ያቀበለ ሲሆን÷ በዘንድሮ የዓለም ዋንጫ በርካታ ለግብ የሚሆኑ ኳሶችን አመቻቶ በማቀበል ቀዳሚው ተጫዋች ነው፡፡
በ2018 እና 2022 የዓለም ዋንጫ የፍጻሜ ተፋላሚ የነበረችው ፈረንሳይ ለሦስት ተከታታይ ጊዜ በዓለም ዋንጫ ውድድር የፍጻሜ ጨዋታ ላይ ለመገኘት የምታደርገው ፍልሚያ ተጠባቂ ነው
ፈረንሳይ በፈረንጆቹ 1998 እና 2018 የዓለም ዋንጫን ያሳካች ሲሆን ÷ ለሦስተኛ ጊዜ በመድረኩ ሻምፒዮን ለመሆን የምታደርገውን ጉዞ ለማጠናከር ትፋለማለች፡፡
ሌላኛዋ ለዋንጫ የተገመተችው ተጋጣሚዋ ስፔን በፈረንጆቹ 2010 በታሪኳ ለመጀመሪያ ጊዜ የዓለም ዋንጫን ማሳካቷ ይታወሳል፡፡
ስፔን በዘንድሮው የዓለም ዋንጫ እስካሁን ድረስ ከኬፕ ቨርዴ፣ ሳዑዲ ዓረቢያ፣ ኡራጓይ፣ ኦስትሪያ፣ ፖርቹጋል እና ቤልጂዬም ጋር የተገናኘች ሲሆን÷ አምስቱን አሸንፋ ከኬፕ ቨርዴ ጋር ብቻ አቻ ተለያይታለች፡፡
ስፔን እስካሁን ድረስ ባደረገቻቸው ጨዋታዎች ተጋጣሚዎቿ ላይ 11 ግቦችን አስቆጥራለች፤ የተቆጠረባት ደግሞ አንድ ግብ ብቻ ነው፡፡
ለስፔን ብሔራዊ ቡድን በዘንድሮ የዓለም ዋንጫ አራት ግቦችን ያስቆጠረው እና አንድ ለግብ የሚሆን ኳስ አመቻችቶ ያቀበለው ኦያርዛባል በጨዋታው ከሚጠበቁ ተጫዋቾች መካከል አንዱ ነው፡፡
ተቀይሮ ወደ ሜዳ በመግባት ልዩነት እየፈጠረ የሚገኘው ስፔናዊው ተጫዋች ሜሪኖ በዛሬው ጨዋታ ልዩነት ይፈጥራሉ ተብለው ከሚጠበቁ ተጫዋቾች መካከል ይጠቀሳል፡፡
ስፔን ከ2010 በኋላ በድጋሚ በመድረኩ ለመንገስ የምታደርገውን ጉዞ ለማጠናከር ወደ ሜዳ ትገባለች፡፡
የሁለቱ ብሔራዊ ቡድኖች አሸናፊ ከእንግሊዝ እና አርጀንቲና አሸናፊ ጋር ለዋንጫው ይፋለማል፡፡
በወንድማገኝ ጸጋዬ
25 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የዓለም አቀፉ የእግር ኳስ ማህበር (ፊፋ) እ.ኤ.አ በ2030 በሚካሄደው የዓለም ዋንጫ ላይ ተሳታፊ ሀገራትን ቁጥር ወደ 64 ለማሳደግ ያቀረበው ሀሳብ ከወዲሁ ከፍተኛ ተቃውሞ እና ትችት እያስተናገደ ይገኛል።
የውድድሩን የማጣሪያ ሂደት ትርጉም አልባ ያደርገዋል በሚል በስፋት የተተቸው ይህ ዕቅድ፣ በተለይም በአውሮፓ እግር ኳስ ማህበር ፕሬዝዳንት አሌክሳንደር ቼፈሪን ዘንድ "መጥፎ ሀሳብ" የሚል ስያሜ ተሰጥቶታል። ቼፈሪን ሀሳቡ ውድድሩንም ሆነ የአውሮፓን የማጣሪያ ውድድሮች በእጅጉ እንደሚጎዳ ተናግረዋል። የሰሜን አሜሪካው ፕሬዝዳንት ቪክቶር ሞንታግሊያኒም በተመሳሳይ ውሳኔውን "ጥሩ ሀሳብ አይደለም" ሲሉ ውድቅ አድርገውታል።
በተጨማሪም በአሁኑ ወቅት እየተካሄደ ባለው የ48 ሀገራት ውድድር ላይ የጋና ብሔራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኝ የሆኑት ካርሎስ ኬይሮዝ የቡድን ድልድል ጨዋታዎች ከተጠናቀቁ በኋላ፣ የቡድኖች ቁጥር መጨመር የማጣሪያውን ሂደት ዋጋ እንዳሳጣውና ውድድሩን "ተራ እና ዝቅተኛ" እንዳደረገው በቁጭት ገልጸዋል። ከፊፋ 210 አባል ሀገራት መካከል ከሩቡ በላይ የሚሆኑትን በአንድ ውድድር ላይ ማሳተፍ፣ የክልላዊ ማጣሪያዎችን ፉክክር ሙሉ በሙሉ ያጠፋዋል የሚለው ስጋት የበርካቶች መነጋገሪያ ሆኗል።
እነዚህ ሁሉ ጠንካራ ተቃውሞዎች ቢኖሩም፣ የፊፋ ፕሬዝዳንት ጂያኒ ኢንፋንቲኖ ግን ከዘንድሮው የዓለም ዋንጫ በኋላ ይህ የ64 ሀገራት ተሳትፎ ጉዳይ በሚመለከታቸው ኮሚቴዎች በቁምነገር እንደሚታይ አረጋግጠዋል። ኢንፋንቲኖ "እያንዳንዱ ሀገር በዓለም ዋንጫው የመሳተፍ ህልም እንዲኖረው ሊፈቀድለት ይገባል፤ ለትናንሽ ሀገራት እድል ካልሰጠን ራሳቸውን ለማሻሻል የሚያስችል መነሳሳት አይኖራቸውም" በማለት ዕቅዱን ተከላከለዋል። ዘንድሮ ወደ 48 ያደገውን ውድድርም "100 በመቶ ስኬታማ" ሲሉ አሞካሽተውታል።
ይህ የ64 ሀገራት ውድድር ሀሳብ ለመጀመሪያ ጊዜ የመነጨው በደቡብ አሜሪካ የእግር ኳስ ባለስልጣናት ሲሆን፣ ዋና ዓላማውም በ2030 ውድድር ላይ ያላቸውን የማስተናገድ ሚና ለማሳደግ ነው። የ2030 የዓለም ዋንጫ በሶስት አህጉራት እና በስድስት ሀገራት (ሞሮኮ፣ ፖርቹጋል፣ ስፔን እንዲሁም በደቡብ አሜሪካ ኡራጓይ፣ አርጀንቲና እና ፓራጓይ) የሚካሄድ ሲሆን፣ በአሁኑ ድልድል የደቡብ አሜሪካ ሀገራቱ እያንዳንዳቸው አንድ አንድ ጨዋታ ብቻ እንዲያስተናግዱ ነው የተወሰነው። ሀገራቱን ወደ 64 በማሳደግ ግን እያንዳንዳቸው ሙሉ የምድብ ጨዋታዎችን ማስተናገድ ይችላሉ የሚል እሳቤ አላቸው። የኮንሜቦል ፕሬዝዳንት አሌሃንድሮ ዶሚንጌዝ ይህንን ሀሳብ "ዓለምን ቢያንስ ለአንድ ጊዜ አንድ የሚያደርግ ህልሜ ነው" ብለውታል።
የዓለም ዋንጫው ከ1998 እስከ 2022 ድረስ በ32 ሀገራት ሲካሄድ የቆየ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት በአሜሪካ፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ አዘጋጅነት እየተካሄደ ባለው የ2026 የዓለም ዋንጫ ተሳታፊዎቹ ወደ 48 ማደጋቸው ይታወቃል።
በሌላ ዜና የፊፋው ፕሬዝዳንት ኢንፋንቲኖ ከአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጋር "በየቀኑ ማለት ይቻላል" እየተነጋገሩ መሆኑን እና ትራምፕ እስካሁን በአካል ተገኝተው ጨዋታ ባይመለከቱም በቴሌቪዥን እያንዳንዱን ጨዋታ እየተከታተሉ መሆኑን ገልጸዋል። ፕሬዝዳንት ትራምፕ በዓለም ዋንጫው የፍጻሜ ጨዋታ ላይ በአካል ታድመው ለአሸናፊው ቡድን ታላቁን ዋንጫ እንደሚያበረክቱም ኢንፋንቲኖ በድጋሚ አረጋግጠዋል።
የውድድሩን የማጣሪያ ሂደት ትርጉም አልባ ያደርገዋል በሚል በስፋት የተተቸው ይህ ዕቅድ፣ በተለይም በአውሮፓ እግር ኳስ ማህበር ፕሬዝዳንት አሌክሳንደር ቼፈሪን ዘንድ "መጥፎ ሀሳብ" የሚል ስያሜ ተሰጥቶታል። ቼፈሪን ሀሳቡ ውድድሩንም ሆነ የአውሮፓን የማጣሪያ ውድድሮች በእጅጉ እንደሚጎዳ ተናግረዋል። የሰሜን አሜሪካው ፕሬዝዳንት ቪክቶር ሞንታግሊያኒም በተመሳሳይ ውሳኔውን "ጥሩ ሀሳብ አይደለም" ሲሉ ውድቅ አድርገውታል።
በተጨማሪም በአሁኑ ወቅት እየተካሄደ ባለው የ48 ሀገራት ውድድር ላይ የጋና ብሔራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኝ የሆኑት ካርሎስ ኬይሮዝ የቡድን ድልድል ጨዋታዎች ከተጠናቀቁ በኋላ፣ የቡድኖች ቁጥር መጨመር የማጣሪያውን ሂደት ዋጋ እንዳሳጣውና ውድድሩን "ተራ እና ዝቅተኛ" እንዳደረገው በቁጭት ገልጸዋል። ከፊፋ 210 አባል ሀገራት መካከል ከሩቡ በላይ የሚሆኑትን በአንድ ውድድር ላይ ማሳተፍ፣ የክልላዊ ማጣሪያዎችን ፉክክር ሙሉ በሙሉ ያጠፋዋል የሚለው ስጋት የበርካቶች መነጋገሪያ ሆኗል።
እነዚህ ሁሉ ጠንካራ ተቃውሞዎች ቢኖሩም፣ የፊፋ ፕሬዝዳንት ጂያኒ ኢንፋንቲኖ ግን ከዘንድሮው የዓለም ዋንጫ በኋላ ይህ የ64 ሀገራት ተሳትፎ ጉዳይ በሚመለከታቸው ኮሚቴዎች በቁምነገር እንደሚታይ አረጋግጠዋል። ኢንፋንቲኖ "እያንዳንዱ ሀገር በዓለም ዋንጫው የመሳተፍ ህልም እንዲኖረው ሊፈቀድለት ይገባል፤ ለትናንሽ ሀገራት እድል ካልሰጠን ራሳቸውን ለማሻሻል የሚያስችል መነሳሳት አይኖራቸውም" በማለት ዕቅዱን ተከላከለዋል። ዘንድሮ ወደ 48 ያደገውን ውድድርም "100 በመቶ ስኬታማ" ሲሉ አሞካሽተውታል።
ይህ የ64 ሀገራት ውድድር ሀሳብ ለመጀመሪያ ጊዜ የመነጨው በደቡብ አሜሪካ የእግር ኳስ ባለስልጣናት ሲሆን፣ ዋና ዓላማውም በ2030 ውድድር ላይ ያላቸውን የማስተናገድ ሚና ለማሳደግ ነው። የ2030 የዓለም ዋንጫ በሶስት አህጉራት እና በስድስት ሀገራት (ሞሮኮ፣ ፖርቹጋል፣ ስፔን እንዲሁም በደቡብ አሜሪካ ኡራጓይ፣ አርጀንቲና እና ፓራጓይ) የሚካሄድ ሲሆን፣ በአሁኑ ድልድል የደቡብ አሜሪካ ሀገራቱ እያንዳንዳቸው አንድ አንድ ጨዋታ ብቻ እንዲያስተናግዱ ነው የተወሰነው። ሀገራቱን ወደ 64 በማሳደግ ግን እያንዳንዳቸው ሙሉ የምድብ ጨዋታዎችን ማስተናገድ ይችላሉ የሚል እሳቤ አላቸው። የኮንሜቦል ፕሬዝዳንት አሌሃንድሮ ዶሚንጌዝ ይህንን ሀሳብ "ዓለምን ቢያንስ ለአንድ ጊዜ አንድ የሚያደርግ ህልሜ ነው" ብለውታል።
የዓለም ዋንጫው ከ1998 እስከ 2022 ድረስ በ32 ሀገራት ሲካሄድ የቆየ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት በአሜሪካ፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ አዘጋጅነት እየተካሄደ ባለው የ2026 የዓለም ዋንጫ ተሳታፊዎቹ ወደ 48 ማደጋቸው ይታወቃል።
በሌላ ዜና የፊፋው ፕሬዝዳንት ኢንፋንቲኖ ከአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጋር "በየቀኑ ማለት ይቻላል" እየተነጋገሩ መሆኑን እና ትራምፕ እስካሁን በአካል ተገኝተው ጨዋታ ባይመለከቱም በቴሌቪዥን እያንዳንዱን ጨዋታ እየተከታተሉ መሆኑን ገልጸዋል። ፕሬዝዳንት ትራምፕ በዓለም ዋንጫው የፍጻሜ ጨዋታ ላይ በአካል ታድመው ለአሸናፊው ቡድን ታላቁን ዋንጫ እንደሚያበረክቱም ኢንፋንቲኖ በድጋሚ አረጋግጠዋል።
Sponsored by
Surafel
26 days ago
የነገው የጎዳና ሩጫ ተጀምሮ እስኪጠናቀቅ ለተሽከርካሪ ዝግ የሚሆኑ መንገዶች
የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ነገ ሐምሌ 5 ቀን 2018 ዓ.ም ኢትዮጵያ እየመከረች ነው በሚል መሪ ሀሳብ በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ የ5 ኪሎ ሜትር ሩጫ የጎዳና ሩጫ ያካሂዳል።
ውድድሩ መነሻውን ከመስቀል አደባባይ በማድረግ በለገሀር፣ ሜክሲኮ አደባባይ፣ ዋቢ ሸበሌ ሆቴል፣ ብሔራዊ ቴአትር፣ ኢትዮጵያ ሆቴል፣ ንግድ ባንክ፣ ጋንዲ ሆስፒታል እና ጊዮን ሆቴል አቋርጦ በመስቀል አደባባይ ፍጻሜውን ያገኛል።
በመሆኑም ነገ እሁድ ከንጋቱ 11:30 - ሰዓት ጀምሮ ውድድሩ እስከሚጠናቀቅ፦
• ከኦሎምፒያ አደባባይ ወደ መስቀል አደባባይ (ኦሎምፒያ አደባባይ ላይ)
• ከጥላሁን አደባባይ ወደ ሳንጆሴፍ መብራት (ጥላሁን አደባባይ ላይ) ለከባድ ተሽከርካሪ (አጎና ሲኒማ ላይ)
• ከAU መብራት ወደ ሜክሲኮ አደባባይ (ጥይት ቤት መስቀለኛ ላይ)
• ከፓርላማ መብራት ወደ ኮንሰን መታጠፊያ (ፓርላማ መብራት ላይ)
• ከኮንሰን መታጠፊያ ወደ ገብርኤል (ኮንሰን መታጠፊያ ላይ)
• ከጥይት ቤት ወደ ገብርኤል በጀርባው (ጥይት ቤት መታጠፊያ ላይ)
• ከሴቶች አደባባይ ወደ ካዛንቺስ (ሴቶች አደባባይ ላይ)
• ከሴቶች አደባባይ ወደ ካዛንቺስ ቶታል (ሴቶች አደባባይ ላይ)
• ከ22 አደባባይ ወይም ዘሪሁን ህንፃ ወደ ዑራኤል አደባባይ (ዘሪሁን ህንፃ መስቀለኛ ላይ)
• ከጋዜቦ አደባባይ ወደ ደንበል (ጋዜቦ አደባባይ ላይ)
• ከቂርቆስ ቤ/ክርስቲያን መስቀለኛ ወደ ለገሃር መብራት (ቂርቆስ ቤ/ክርሰቲያን ነርክ ተራ ላይ)
• ከላንድ ማርክ ሆስፒታል መታጠፊያ ገነት ሆቴል ወይም ወደ ገነት መብራት (ላንድ ማርክ ሆስፒታል መስቀለኛ ላይ)
• ከጠማማ ፎቅ ወደ ሜክሲኮ አደባባይ (ጠማማ ፎቅ መስቀለኛ ላይ)
• ከኤዩ መብራት ወደ ሜክሲኮ አደባባይ (ሜክሲኮ ጥይት ፋብሪካ መስቀለኛ ላይ)
• ከከፍተኛ ፍ/ቤት አደባባይ ወደ ሜክሲኮ አደባባይ (ከፍተኛ ፍ/ቤት አደባባይ ላይ)
• ከሠንጋ ተራ 40/60 ወደ ሠንጋ ተራ መብራት (ሠንጋ ተራ 40/60 መታጠፊያ ላይ)
• ከጎማ ቁጠባ መብራት ወደ ብ/ቲያትር (ጎማ ቁጠባ መብራት ላይ)
• ከሜትሮሎጂ መታጠፊያ ወደ ፖስታ ቤት መብራት (ሜትሮዎሎጂ መታጠፊያ ላይ)
• ከጥቁር አንበሳ ሼል ወደ ኢምግሬሽን (ጥቁር አንበሳ ሼል ላይ)
• ከጎላ ሚካኤል መስቀለኛ ወደ ኢሚግሬሽን (ጎላ ሚካኤል መስቀለኛ ላይ)
• ከአገር አስተዳደር መብራት ወደ ብሔራዊ ቲያትር (አገር አስተዳደር መብራት ላይ)
• ከንግድ ማተሚያ ወደ ኦርማ ጋራዥ (ንግድ ማተሚያ መስቀለኛ ላይ) መንገዶች ለተሽከርካሪ ዝግ እንደሚሆኑ የአዲስ አበባ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አስታውቋል።
በተጨማሪም በተገለፁት መስመሮች ላይ መኪና ለአጭርም ይሁን ለረጅም ጊዜ ማቆም የተከለከለ መሆኑን የአዲስ አበባ ፓሊስ ኮሚሽን አስታውቋል።
ሕዝቡ ለጸጥታው ሥራ እያደረገ ላለው ቀና ትብብር ምስጋናውን አቅርቦ፤ አሽከርካሪዎች የትራፊክ መጨናነቅ እንዳያጋጥማቸው አማራጭ መንገዶችን እንዲጠቀሙ መልዕክት አስተላልፏል።
የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ነገ ሐምሌ 5 ቀን 2018 ዓ.ም ኢትዮጵያ እየመከረች ነው በሚል መሪ ሀሳብ በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ የ5 ኪሎ ሜትር ሩጫ የጎዳና ሩጫ ያካሂዳል።
ውድድሩ መነሻውን ከመስቀል አደባባይ በማድረግ በለገሀር፣ ሜክሲኮ አደባባይ፣ ዋቢ ሸበሌ ሆቴል፣ ብሔራዊ ቴአትር፣ ኢትዮጵያ ሆቴል፣ ንግድ ባንክ፣ ጋንዲ ሆስፒታል እና ጊዮን ሆቴል አቋርጦ በመስቀል አደባባይ ፍጻሜውን ያገኛል።
በመሆኑም ነገ እሁድ ከንጋቱ 11:30 - ሰዓት ጀምሮ ውድድሩ እስከሚጠናቀቅ፦
• ከኦሎምፒያ አደባባይ ወደ መስቀል አደባባይ (ኦሎምፒያ አደባባይ ላይ)
• ከጥላሁን አደባባይ ወደ ሳንጆሴፍ መብራት (ጥላሁን አደባባይ ላይ) ለከባድ ተሽከርካሪ (አጎና ሲኒማ ላይ)
• ከAU መብራት ወደ ሜክሲኮ አደባባይ (ጥይት ቤት መስቀለኛ ላይ)
• ከፓርላማ መብራት ወደ ኮንሰን መታጠፊያ (ፓርላማ መብራት ላይ)
• ከኮንሰን መታጠፊያ ወደ ገብርኤል (ኮንሰን መታጠፊያ ላይ)
• ከጥይት ቤት ወደ ገብርኤል በጀርባው (ጥይት ቤት መታጠፊያ ላይ)
• ከሴቶች አደባባይ ወደ ካዛንቺስ (ሴቶች አደባባይ ላይ)
• ከሴቶች አደባባይ ወደ ካዛንቺስ ቶታል (ሴቶች አደባባይ ላይ)
• ከ22 አደባባይ ወይም ዘሪሁን ህንፃ ወደ ዑራኤል አደባባይ (ዘሪሁን ህንፃ መስቀለኛ ላይ)
• ከጋዜቦ አደባባይ ወደ ደንበል (ጋዜቦ አደባባይ ላይ)
• ከቂርቆስ ቤ/ክርስቲያን መስቀለኛ ወደ ለገሃር መብራት (ቂርቆስ ቤ/ክርሰቲያን ነርክ ተራ ላይ)
• ከላንድ ማርክ ሆስፒታል መታጠፊያ ገነት ሆቴል ወይም ወደ ገነት መብራት (ላንድ ማርክ ሆስፒታል መስቀለኛ ላይ)
• ከጠማማ ፎቅ ወደ ሜክሲኮ አደባባይ (ጠማማ ፎቅ መስቀለኛ ላይ)
• ከኤዩ መብራት ወደ ሜክሲኮ አደባባይ (ሜክሲኮ ጥይት ፋብሪካ መስቀለኛ ላይ)
• ከከፍተኛ ፍ/ቤት አደባባይ ወደ ሜክሲኮ አደባባይ (ከፍተኛ ፍ/ቤት አደባባይ ላይ)
• ከሠንጋ ተራ 40/60 ወደ ሠንጋ ተራ መብራት (ሠንጋ ተራ 40/60 መታጠፊያ ላይ)
• ከጎማ ቁጠባ መብራት ወደ ብ/ቲያትር (ጎማ ቁጠባ መብራት ላይ)
• ከሜትሮሎጂ መታጠፊያ ወደ ፖስታ ቤት መብራት (ሜትሮዎሎጂ መታጠፊያ ላይ)
• ከጥቁር አንበሳ ሼል ወደ ኢምግሬሽን (ጥቁር አንበሳ ሼል ላይ)
• ከጎላ ሚካኤል መስቀለኛ ወደ ኢሚግሬሽን (ጎላ ሚካኤል መስቀለኛ ላይ)
• ከአገር አስተዳደር መብራት ወደ ብሔራዊ ቲያትር (አገር አስተዳደር መብራት ላይ)
• ከንግድ ማተሚያ ወደ ኦርማ ጋራዥ (ንግድ ማተሚያ መስቀለኛ ላይ) መንገዶች ለተሽከርካሪ ዝግ እንደሚሆኑ የአዲስ አበባ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አስታውቋል።
በተጨማሪም በተገለፁት መስመሮች ላይ መኪና ለአጭርም ይሁን ለረጅም ጊዜ ማቆም የተከለከለ መሆኑን የአዲስ አበባ ፓሊስ ኮሚሽን አስታውቋል።
ሕዝቡ ለጸጥታው ሥራ እያደረገ ላለው ቀና ትብብር ምስጋናውን አቅርቦ፤ አሽከርካሪዎች የትራፊክ መጨናነቅ እንዳያጋጥማቸው አማራጭ መንገዶችን እንዲጠቀሙ መልዕክት አስተላልፏል።
26 days ago
የነገው የጎዳና ሩጫ ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ ለተሽከርካሪ ዝግ የሚሆኑ መንገዶች
***************
ነገ ሐምሌ 5 ቀን 2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ አስተባባሪነት የ5 ኪሎ ሜትር ሩጫ የጎዳና ሩጫ ይደረጋል።
ውድድሩ መነሻውን ከመስቀል አደባባይ በማድረግ በገሀር፣ ሜክሲኮ አደባባይ፣ ዋቢ ሸበሌ ሆቴል፣ ብሔራዊ ቴአትር፣ ኢትዮጵያ ሆቴል፣ ንግድ ባንክ፣ ጋንዲ ሆስፒታል እና ጊዮን ሆቴል አቋርጦ በመስቀል አደባባይ ፍጻሜውን ያገኛል።
በመሆኑም ነገ እሁድ ከንጋቱ 11:30 - ሰዓት ጀምሮ ውድድሩ እስከሚጠናቀቅ፦
• ከኦሎምፒያ አደባባይ ወደ መስቀል አደባባይ (ኦሎምፒያ አደባባይ ላይ)
• ከጥላሁን አደባባይ ወደ ሳንጆሴፍ መብራት (ጥላሁን አደባባይ ላይ) ለከባድ ተሽከርካሪ (አጎና ሲኒማ ላይ)
• ከAU መብራት ወደ ሜክሲኮ አደባባይ (ጥይት ቤት መስቀለኛ ላይ)
• ከፓርላማ መብራት ወደ ኮንሰን መታጠፊያ (ፓርላማ መብራት ላይ)
• ከኮንሰን መታጠፊያ ወደ ገብርኤል (ኮንሰን መታጠፊያ ላይ)
• ከጥይት ቤት ወደ ገብርኤል በጀርባው (ጥይት ቤት መታጠፊያ ላይ)
• ከሴቶች አደባባይ ወደ ካዛንቺስ (ሴቶች አደባባይ ላይ)
• ከሴቶች አደባባይ ወደ ካዛንቺስ ቶታል (ሴቶች አደባባይ ላይ)
• ከ22 አደባባይ ወይም ዘሪሁን ህንፃ ወደ ዑራኤል አደባባይ (ዘሪሁን ህንፃ መስቀለኛ ላይ)
• ከጋዜቦ አደባባይ ወደ ደንበል (ጋዜቦ አደባባይ ላይ)
• ከቂርቆስ ቤ/ክርስቲያን መስቀለኛ ወደ ለገሃር መብራት (ቂርቆስ ቤ/ክርሰቲያን ነርክ ተራ ላይ)
• ከላንድ ማርክ ሆስፒታል መታጠፊያ ገነት ሆቴል ወይም ወደ ገነት መብራት (ላንድ ማርክ ሆስፒታል መስቀለኛ ላይ)
• ከጠማማ ፎቅ ወደ ሜክሲኮ አደባባይ (ጠማማ ፎቅ መስቀለኛ ላይ)
• ከኤዩ መብራት ወደ ሜክሲኮ አደባባይ (ሜክሲኮ ጥይት ፋብሪካ መስቀለኛ ላይ)
• ከከፍተኛ ፍ/ቤት አደባባይ ወደ ሜክሲኮ አደባባይ (ከፍተኛ ፍ/ቤት አደባባይ ላይ)
• ከሠንጋ ተራ 40/60 ወደ ሠንጋ ተራ መብራት (ሠንጋ ተራ 40/60 መታጠፊያ ላይ)
• ከጎማ ቁጠባ መብራት ወደ ብ/ቲያትር (ጎማ ቁጠባ መብራት ላይ)
• ከሜትሮሎጂ መታጠፊያ ወደ ፖስታ ቤት መብራት (ሜትሮዎሎጂ መታጠፊያ ላይ)
• ከጥቁር አንበሳ ሼል ወደ ኢምግሬሽን (ጥቁር አንበሳ ሼል ላይ)
• ከጎላ ሚካኤል መስቀለኛ ወደ ኢሚግሬሽን (ጎላ ሚካኤል መስቀለኛ ላይ)
• ከአገር አስተዳደር መብራት ወደ ብሔራዊ ቲያትር (አገር አስተዳደር መብራት ላይ)
• ከንግድ ማተሚያ ወደ ኦርማ ጋራዥ (ንግድ ማተሚያ መስቀለኛ ላይ) መንገዶች ለተሽከርካሪ ዝግ እንደሚሆኑ የአዲስ አበባ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አስታውቋል።
በተጨማሪም በተገለፁት መስመሮች ላይ መኪና ለአጭርም ይሁን ለረጅም ጊዜ ማቆም የተከለከለ መሆኑን ዋና ጠቅላይ መምሪያው አስታውቋል።
ሕዝቡ ለጸጥታው ሥራ እያደረገ ላለው ቀና ትብብር ምስጋናውን አቅርቦ፤ አሽከርካሪዎች የትራፊክ መጨናነቅ እንዳያጋጥማቸው አማራጭ መንገዶችን እንዲጠቀሙ መልዕክት አስተላልፏል።
#ethiopia #addisababa #police #streetrace #ebc
***************
ነገ ሐምሌ 5 ቀን 2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ አስተባባሪነት የ5 ኪሎ ሜትር ሩጫ የጎዳና ሩጫ ይደረጋል።
ውድድሩ መነሻውን ከመስቀል አደባባይ በማድረግ በገሀር፣ ሜክሲኮ አደባባይ፣ ዋቢ ሸበሌ ሆቴል፣ ብሔራዊ ቴአትር፣ ኢትዮጵያ ሆቴል፣ ንግድ ባንክ፣ ጋንዲ ሆስፒታል እና ጊዮን ሆቴል አቋርጦ በመስቀል አደባባይ ፍጻሜውን ያገኛል።
በመሆኑም ነገ እሁድ ከንጋቱ 11:30 - ሰዓት ጀምሮ ውድድሩ እስከሚጠናቀቅ፦
• ከኦሎምፒያ አደባባይ ወደ መስቀል አደባባይ (ኦሎምፒያ አደባባይ ላይ)
• ከጥላሁን አደባባይ ወደ ሳንጆሴፍ መብራት (ጥላሁን አደባባይ ላይ) ለከባድ ተሽከርካሪ (አጎና ሲኒማ ላይ)
• ከAU መብራት ወደ ሜክሲኮ አደባባይ (ጥይት ቤት መስቀለኛ ላይ)
• ከፓርላማ መብራት ወደ ኮንሰን መታጠፊያ (ፓርላማ መብራት ላይ)
• ከኮንሰን መታጠፊያ ወደ ገብርኤል (ኮንሰን መታጠፊያ ላይ)
• ከጥይት ቤት ወደ ገብርኤል በጀርባው (ጥይት ቤት መታጠፊያ ላይ)
• ከሴቶች አደባባይ ወደ ካዛንቺስ (ሴቶች አደባባይ ላይ)
• ከሴቶች አደባባይ ወደ ካዛንቺስ ቶታል (ሴቶች አደባባይ ላይ)
• ከ22 አደባባይ ወይም ዘሪሁን ህንፃ ወደ ዑራኤል አደባባይ (ዘሪሁን ህንፃ መስቀለኛ ላይ)
• ከጋዜቦ አደባባይ ወደ ደንበል (ጋዜቦ አደባባይ ላይ)
• ከቂርቆስ ቤ/ክርስቲያን መስቀለኛ ወደ ለገሃር መብራት (ቂርቆስ ቤ/ክርሰቲያን ነርክ ተራ ላይ)
• ከላንድ ማርክ ሆስፒታል መታጠፊያ ገነት ሆቴል ወይም ወደ ገነት መብራት (ላንድ ማርክ ሆስፒታል መስቀለኛ ላይ)
• ከጠማማ ፎቅ ወደ ሜክሲኮ አደባባይ (ጠማማ ፎቅ መስቀለኛ ላይ)
• ከኤዩ መብራት ወደ ሜክሲኮ አደባባይ (ሜክሲኮ ጥይት ፋብሪካ መስቀለኛ ላይ)
• ከከፍተኛ ፍ/ቤት አደባባይ ወደ ሜክሲኮ አደባባይ (ከፍተኛ ፍ/ቤት አደባባይ ላይ)
• ከሠንጋ ተራ 40/60 ወደ ሠንጋ ተራ መብራት (ሠንጋ ተራ 40/60 መታጠፊያ ላይ)
• ከጎማ ቁጠባ መብራት ወደ ብ/ቲያትር (ጎማ ቁጠባ መብራት ላይ)
• ከሜትሮሎጂ መታጠፊያ ወደ ፖስታ ቤት መብራት (ሜትሮዎሎጂ መታጠፊያ ላይ)
• ከጥቁር አንበሳ ሼል ወደ ኢምግሬሽን (ጥቁር አንበሳ ሼል ላይ)
• ከጎላ ሚካኤል መስቀለኛ ወደ ኢሚግሬሽን (ጎላ ሚካኤል መስቀለኛ ላይ)
• ከአገር አስተዳደር መብራት ወደ ብሔራዊ ቲያትር (አገር አስተዳደር መብራት ላይ)
• ከንግድ ማተሚያ ወደ ኦርማ ጋራዥ (ንግድ ማተሚያ መስቀለኛ ላይ) መንገዶች ለተሽከርካሪ ዝግ እንደሚሆኑ የአዲስ አበባ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አስታውቋል።
በተጨማሪም በተገለፁት መስመሮች ላይ መኪና ለአጭርም ይሁን ለረጅም ጊዜ ማቆም የተከለከለ መሆኑን ዋና ጠቅላይ መምሪያው አስታውቋል።
ሕዝቡ ለጸጥታው ሥራ እያደረገ ላለው ቀና ትብብር ምስጋናውን አቅርቦ፤ አሽከርካሪዎች የትራፊክ መጨናነቅ እንዳያጋጥማቸው አማራጭ መንገዶችን እንዲጠቀሙ መልዕክት አስተላልፏል።
#ethiopia #addisababa #police #streetrace #ebc
26 days ago
የማይቆም የሚመስለው የፈረንሳይ ብሔራዊ ቡድን ጉዞ …
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፈረንሳይ ብሔራዊ ቡድን በአሜሪካ፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ ጥምር አስተናጋጅነት እየተካሄደ በሚገኘው በ2026 የዓለም ዋንጫ ውድድር አስደናቂ ጊዜን እያሳለፈ ይገኛል፡፡
በብሔራዊ ቡድኑ ውስጥ ኪሊያን ምባፔ፣ የባሎንዶር አሸናፊው ኦስማን ዴምቤሌ፣ ኦሊሴ፣ ሪያን ሼርኪ፣ ዴዝሪ ዱዌ፣ ኡፓሜካኖ እና ዊሊያም ሳሊባን የመሳሰሉ ከዋክብቶች ይገኛሉ፡፡
የፈረንሳይ ብሔራዊ ቡድን በዘንድሮው የዓለም ዋንጫ እየተሳተፉ ከሚገኙ ሀገራት መካከል ውዱ ስብስብ ሲሆን፤ ለ2026 የዓለም ዋንጫ ሻምፒዮንነት ቅድመ ግምት ተሰጥቷል፡፡
የፈረንሳይ ብሔራዊ ቡድን ከምድብ የመጀመሪያ ጨዋታ ጀምሮ እስከ ሩብ ፍጻሜ ድረስ ያደረጋቸውን ጨዋታዎች በሙሉ አሸንፏል፡፡
በእነዚህ ጨዋታዎች ተጋጣሚዎቹ ላይ 16 ግቦችን ያስቆጠረው ብሔራዊ ቡድኑ የተቆጠረበት ሁለት ግብ ብቻ ነው፡፡
ብሔራዊ ቡድኑ ካስቆጠራቸው 16 ግቦች መካከል ስምንቱን ያስቆጠረው የ27 ዓመቱ የፊት መስመር ተጫዋች ኪሊያን ምባፔ ነው፡፡
የፈረንሳይ ብሔራዊ ቡድን ውድ ልጅ የሆነው ኪሊያን ምባፔ አስደናቂ ጊዜ እያሳለፈ ይገኛል፡፡
ኪሊያን ምባፔ በ2022 በኳታር አስተናጋጅነት በተካሄደው የዓለም ዋንጫ 8 ግቦችን በማስቆጠር በወቅቱ ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪ በመሆን ወርቅ ጫማውን ማሸነፉ ይታወሳል፡፡
ኪሊያን ምባፔ በዘንድሮ የዓለም ዋንጫ ውድድሩ ሳይጠናቀቅ እስከ ሩብ ፍጻሜ ድረስ ባደረጋቸው ጨዋታዎች ብቻ 8 ግቦችን ያስቆጠረ ሲሆን፤ በቀጣይ በሚያደርጋቸው ጨዋታዎች የግብ መጠኑን ከፍ እንደሚያደርግ ይጠበቃል፡፡
በተጨማሪም በዘንድሮ የዓለም ዋንጫ ሦስት ለግብ የሚሆኑ ኳሶችን ለቡድን አጋሮቹ አመቻችቶ አቀብሏል፡፡
ፈረንሳዊው ኮከብ ኪሊያን ምባፔ በእግር ኳስ ሕይወቱ በዓለም ዋንጫ ውድድር በአጠቃላይ እስካሁን ድረስ 20 ጨዋታዎችን አድርጎ 20 ግቦችን አስቆጥሯል፡፡
ሌላኛው የቡድኑ ወሳኝ ተጫዋች ደግሞ የባሎንዶር አሸናፊው ኦስማን ዴምቤሌ ሲሆን በዘንድሮ የዓለም ዋንጫ አምስት ግቦችን አስቆጥሮ ሁለት ለግብ የሚሆኑ ኳሶችን አመቻችቶ አቀብሏል፡፡
በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት በባየርን ሙኒክ ቤት ድንቅ ጊዜ አሳልፎ ወደ ዓለም ዋንጫ የተጓዘው ኦሊሴ ሌላኛው የፈረንሳይ ብሔራዊ ቡድን አስደናቂው ተጫዋች ነው፡፡
ኦሊሴ በዘንድሮ የዓለም ዋንጫ ለፈረንሳይ ብሔራዊ ቡድን እስካሁን ድረስ ባደረጋቸው ጨዋታዎች አምስት ለግብ የሚሆኑ ኳሶችን አመቻችቶ ማቀበል ችሏል፡፡
በዚህም በዘንድሮ የዓለም ዋንጫ በርካታ ለግብ የሚሆኑ ኳሶችን አመቻቶ በማቀበል ቀዳሚው ተጫዋች ነው፡፡
ዊሊያም ሳሊባ እና ኡፓሜካኖ ደግሞ የቡድኑ የመከላከል ጥንካሬ ናቸው፡፡
በ57 ዓመቱ አሰልጣኝ ዲዴ ዴሻምፕ እየተመራ አስደናቂ ጉዞ ላይ የሚገኘው የፈረንሳይ ብሔራዊ ቡድን በቀጣይ በሚያደርጋቸው ጨዋታዎች የሚያደርገው እንቅስቃሴ ይጠበቃል፡፡
ዲዴ ዴሻምፕ በተጫዋችነት ከፈረንሳይ ብሔራዊ ቡድን ጋር በፈረንጆቹ 1998 የዓለም ዋንጫን ማሳካታቸው ይታወሳል፡፡
ወደ አሰልጣኝነት ከመጡ በኋላ በፈረንጆቹ 2018 ፈረንሳይን በአሰልጣኝነት እየመሩ የዓለም ዋንጫን ያሳኩ ሲሆን በ2022 ደግሞ የፍጻሜ ተፋላሚ ነበሩ፡፡
አሰልጣኝ ዲዴ ዴሻምፕ በአሰልጣኝነት ሕይወታቸው ለሁለተኛ ጊዜ ፈረንሳይን ሻምፒዮን ያደርጉ ይሆን የሚለው ይጠበቃል፡፡
በወንድማገኝ ጸጋዬ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፈረንሳይ ብሔራዊ ቡድን በአሜሪካ፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ ጥምር አስተናጋጅነት እየተካሄደ በሚገኘው በ2026 የዓለም ዋንጫ ውድድር አስደናቂ ጊዜን እያሳለፈ ይገኛል፡፡
በብሔራዊ ቡድኑ ውስጥ ኪሊያን ምባፔ፣ የባሎንዶር አሸናፊው ኦስማን ዴምቤሌ፣ ኦሊሴ፣ ሪያን ሼርኪ፣ ዴዝሪ ዱዌ፣ ኡፓሜካኖ እና ዊሊያም ሳሊባን የመሳሰሉ ከዋክብቶች ይገኛሉ፡፡
የፈረንሳይ ብሔራዊ ቡድን በዘንድሮው የዓለም ዋንጫ እየተሳተፉ ከሚገኙ ሀገራት መካከል ውዱ ስብስብ ሲሆን፤ ለ2026 የዓለም ዋንጫ ሻምፒዮንነት ቅድመ ግምት ተሰጥቷል፡፡
የፈረንሳይ ብሔራዊ ቡድን ከምድብ የመጀመሪያ ጨዋታ ጀምሮ እስከ ሩብ ፍጻሜ ድረስ ያደረጋቸውን ጨዋታዎች በሙሉ አሸንፏል፡፡
በእነዚህ ጨዋታዎች ተጋጣሚዎቹ ላይ 16 ግቦችን ያስቆጠረው ብሔራዊ ቡድኑ የተቆጠረበት ሁለት ግብ ብቻ ነው፡፡
ብሔራዊ ቡድኑ ካስቆጠራቸው 16 ግቦች መካከል ስምንቱን ያስቆጠረው የ27 ዓመቱ የፊት መስመር ተጫዋች ኪሊያን ምባፔ ነው፡፡
የፈረንሳይ ብሔራዊ ቡድን ውድ ልጅ የሆነው ኪሊያን ምባፔ አስደናቂ ጊዜ እያሳለፈ ይገኛል፡፡
ኪሊያን ምባፔ በ2022 በኳታር አስተናጋጅነት በተካሄደው የዓለም ዋንጫ 8 ግቦችን በማስቆጠር በወቅቱ ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪ በመሆን ወርቅ ጫማውን ማሸነፉ ይታወሳል፡፡
ኪሊያን ምባፔ በዘንድሮ የዓለም ዋንጫ ውድድሩ ሳይጠናቀቅ እስከ ሩብ ፍጻሜ ድረስ ባደረጋቸው ጨዋታዎች ብቻ 8 ግቦችን ያስቆጠረ ሲሆን፤ በቀጣይ በሚያደርጋቸው ጨዋታዎች የግብ መጠኑን ከፍ እንደሚያደርግ ይጠበቃል፡፡
በተጨማሪም በዘንድሮ የዓለም ዋንጫ ሦስት ለግብ የሚሆኑ ኳሶችን ለቡድን አጋሮቹ አመቻችቶ አቀብሏል፡፡
ፈረንሳዊው ኮከብ ኪሊያን ምባፔ በእግር ኳስ ሕይወቱ በዓለም ዋንጫ ውድድር በአጠቃላይ እስካሁን ድረስ 20 ጨዋታዎችን አድርጎ 20 ግቦችን አስቆጥሯል፡፡
ሌላኛው የቡድኑ ወሳኝ ተጫዋች ደግሞ የባሎንዶር አሸናፊው ኦስማን ዴምቤሌ ሲሆን በዘንድሮ የዓለም ዋንጫ አምስት ግቦችን አስቆጥሮ ሁለት ለግብ የሚሆኑ ኳሶችን አመቻችቶ አቀብሏል፡፡
በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት በባየርን ሙኒክ ቤት ድንቅ ጊዜ አሳልፎ ወደ ዓለም ዋንጫ የተጓዘው ኦሊሴ ሌላኛው የፈረንሳይ ብሔራዊ ቡድን አስደናቂው ተጫዋች ነው፡፡
ኦሊሴ በዘንድሮ የዓለም ዋንጫ ለፈረንሳይ ብሔራዊ ቡድን እስካሁን ድረስ ባደረጋቸው ጨዋታዎች አምስት ለግብ የሚሆኑ ኳሶችን አመቻችቶ ማቀበል ችሏል፡፡
በዚህም በዘንድሮ የዓለም ዋንጫ በርካታ ለግብ የሚሆኑ ኳሶችን አመቻቶ በማቀበል ቀዳሚው ተጫዋች ነው፡፡
ዊሊያም ሳሊባ እና ኡፓሜካኖ ደግሞ የቡድኑ የመከላከል ጥንካሬ ናቸው፡፡
በ57 ዓመቱ አሰልጣኝ ዲዴ ዴሻምፕ እየተመራ አስደናቂ ጉዞ ላይ የሚገኘው የፈረንሳይ ብሔራዊ ቡድን በቀጣይ በሚያደርጋቸው ጨዋታዎች የሚያደርገው እንቅስቃሴ ይጠበቃል፡፡
ዲዴ ዴሻምፕ በተጫዋችነት ከፈረንሳይ ብሔራዊ ቡድን ጋር በፈረንጆቹ 1998 የዓለም ዋንጫን ማሳካታቸው ይታወሳል፡፡
ወደ አሰልጣኝነት ከመጡ በኋላ በፈረንጆቹ 2018 ፈረንሳይን በአሰልጣኝነት እየመሩ የዓለም ዋንጫን ያሳኩ ሲሆን በ2022 ደግሞ የፍጻሜ ተፋላሚ ነበሩ፡፡
አሰልጣኝ ዲዴ ዴሻምፕ በአሰልጣኝነት ሕይወታቸው ለሁለተኛ ጊዜ ፈረንሳይን ሻምፒዮን ያደርጉ ይሆን የሚለው ይጠበቃል፡፡
በወንድማገኝ ጸጋዬ
27 days ago
አስደናቂ ጉዞ ላይ የሚገኘው ሃሪ ኬን…
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሜሪካ፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ ጥምር አስተናጋጅነት እየተካሄደ በሚገኘው በ2026 የዓለም ዋንጫ ምርጥ ጊዜ እያሳለፉ ከሚገኙ ተጫዋቾች መካከል አንዱ ነው እንግሊዛዊው የፊት መስመር ተጫዋች ሃሪ ኬን፡፡
እንግሊዝ በዓለም ዋንጫ ከ1966 በኋላ ዋንጫውን ለማሳካት በምታደርገው ጉዞ ውስጥ የ32 ዓመቱ የፊት መስመር ተጫዋች ሃሪ ኬን ትልቁን ሚና እየተወጣ ይገኛል፡፡
በ2026ቱ የዓለም ዋንጫ እስካሁን ድረስ ካደረገቻው አምስት ጨዋታዎች መካከል በአራቱ ግብ ማስቆጠር ችሏል፡፡
ሃሪ ኬን በዘንድሮ የዓለም ዋንጫ ውድድር 6 ግቦችን ያስቆጠረ ሲሆን፤ ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪ ሆኖ ለመጨረስ እና የወርቅ ጫማው ባለቤት ለመሆን እየተፋለመ ይገኛል፡፡
ሃሪ ኬን በፈረንጆቹ 2018 ሩሲያ ባዘጋጀችው የዓለም ዋንጫ በ6 ግቦች ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪ በመሆን የወርቅ ጫማውን ማሸነፉ ይታወሳል፡፡
ገና ከአሁኑ በ2026 የዓለም ዋንጫ 6 ግቦችን ያስቆጠረው ኬን ሀገሩ እንግሊዝ በውድድሩ የምትቆይ ከሆነ የግብ መጠኑን ከፍ እንደሚያደርግ ይጠበቃል፡፡
ሃሪ ኬን በእግር ኳስ ሕይወቱ በአጠቃላይ በዓለም ዋንጫ ውድድር ብቻ ለእንግሊዝ ብሔራዊ ቡድን ያስቆጠረውን የግብ መጠን ደግሞ 14 አድርሷል፡፡
በዚህም የጀርመን ብሔራዊ ቡድን የቀድሞ ተጫዋች ገርድ ሙለርን ክብረ ወሰን በዓለም ዋንጫ የተጋራ ሲሆን፤ ገርድ ሙለር በዓለም ዋንጫ 14 ግቦችን በማስቆጠር ከምንጊዜም የዓለም ዋንጫ ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪዎች መካከል አንዱ መሆኑ ይታወሳል፡፡
ገርድ ሙለር በሁለት የዓለም ዋንጫ ተሳትፎ በ13 ጨዋታዎች ነው 14 ግቦችን ያስቆጠረው፤ ሃሪ ኬን በበኩሉ በሦስተኛ የዓለም ዋንጫ ተሳትፎው በ16 ጨዋታዎች ነው 14 ግቦችን ማስቆጠር የቻለው፡፡
በቀጣይ እንግሊዛዊው የፊት መስመር ተጫዋች ሃሪ ኬን ሁለት ግቦችን በዓለም ዋንጫው የሚያስቆጥር ከሆነ የግብ መጠኑን ወደ 16 ከፍ በማድረግ ሮናልዶ ሉዊስ ናዛሪዮን በአንድ ግብ በመብለጥ የሚሮስላቭ ክሎስን ክብረ ወሰን የሚጋራ ይሆናል፡፡
ሃሪ ኬን እንግሊዝ ከፈረንጆቹ 1966 በኋላ የዓለም ዋንጫን ለማሳካት ለምታደርገው ጉዞ ትልቁን ሚና እየተወጣ ይገኛል፡፡
የ32 ዓመቱ የፊት መስመር ተጫዋች በእንግሊዝ ብሔራዊ ቡድን ታሪክ በዓለም ዋንጫ ውድድር ከፍተኛው ግብ አስቆጣሪ ነው፡፡እስካሁን ድረስ በመድረኩ 14 ግቦችን ከመረብ አሳርፏል፡፡
ሃሪ ኬን ከዚህ በተጨማሪም ለእንግሊዝ ብሔራዊ ቡድን እስካሁን ድረስ 119 ጨዋታዎችን አድርጎ 85 ግቦችን በማስቆጠር የምን ጊዜም የእንግሊዝ ብሔራዊ ቡድን ግብ አስቆጣሪ ተጫዋች ነው፡፡
እንግሊዝ በቀጣይ በ2026ቱ የዓለም ዋንጫ የሩብ ፍጻሜ ጨዋታ ከኖርዌይ ጋር የምትጫወት ሲሆን ሃሪ ኬን ተጠባቂው ተጫዋች ነው፡፡
የእንግሊዝ ብሔራዊ ቡድን በሃሪ ኬን እየተመራ ከፈረንጆቹ 1966 በኋላ የዓለም ዋንጫን ያሳካ ይሆን የሚለው ይጠበቃል፡፡
በወንድማገኝ ጸጋዬ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሜሪካ፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ ጥምር አስተናጋጅነት እየተካሄደ በሚገኘው በ2026 የዓለም ዋንጫ ምርጥ ጊዜ እያሳለፉ ከሚገኙ ተጫዋቾች መካከል አንዱ ነው እንግሊዛዊው የፊት መስመር ተጫዋች ሃሪ ኬን፡፡
እንግሊዝ በዓለም ዋንጫ ከ1966 በኋላ ዋንጫውን ለማሳካት በምታደርገው ጉዞ ውስጥ የ32 ዓመቱ የፊት መስመር ተጫዋች ሃሪ ኬን ትልቁን ሚና እየተወጣ ይገኛል፡፡
በ2026ቱ የዓለም ዋንጫ እስካሁን ድረስ ካደረገቻው አምስት ጨዋታዎች መካከል በአራቱ ግብ ማስቆጠር ችሏል፡፡
ሃሪ ኬን በዘንድሮ የዓለም ዋንጫ ውድድር 6 ግቦችን ያስቆጠረ ሲሆን፤ ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪ ሆኖ ለመጨረስ እና የወርቅ ጫማው ባለቤት ለመሆን እየተፋለመ ይገኛል፡፡
ሃሪ ኬን በፈረንጆቹ 2018 ሩሲያ ባዘጋጀችው የዓለም ዋንጫ በ6 ግቦች ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪ በመሆን የወርቅ ጫማውን ማሸነፉ ይታወሳል፡፡
ገና ከአሁኑ በ2026 የዓለም ዋንጫ 6 ግቦችን ያስቆጠረው ኬን ሀገሩ እንግሊዝ በውድድሩ የምትቆይ ከሆነ የግብ መጠኑን ከፍ እንደሚያደርግ ይጠበቃል፡፡
ሃሪ ኬን በእግር ኳስ ሕይወቱ በአጠቃላይ በዓለም ዋንጫ ውድድር ብቻ ለእንግሊዝ ብሔራዊ ቡድን ያስቆጠረውን የግብ መጠን ደግሞ 14 አድርሷል፡፡
በዚህም የጀርመን ብሔራዊ ቡድን የቀድሞ ተጫዋች ገርድ ሙለርን ክብረ ወሰን በዓለም ዋንጫ የተጋራ ሲሆን፤ ገርድ ሙለር በዓለም ዋንጫ 14 ግቦችን በማስቆጠር ከምንጊዜም የዓለም ዋንጫ ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪዎች መካከል አንዱ መሆኑ ይታወሳል፡፡
ገርድ ሙለር በሁለት የዓለም ዋንጫ ተሳትፎ በ13 ጨዋታዎች ነው 14 ግቦችን ያስቆጠረው፤ ሃሪ ኬን በበኩሉ በሦስተኛ የዓለም ዋንጫ ተሳትፎው በ16 ጨዋታዎች ነው 14 ግቦችን ማስቆጠር የቻለው፡፡
በቀጣይ እንግሊዛዊው የፊት መስመር ተጫዋች ሃሪ ኬን ሁለት ግቦችን በዓለም ዋንጫው የሚያስቆጥር ከሆነ የግብ መጠኑን ወደ 16 ከፍ በማድረግ ሮናልዶ ሉዊስ ናዛሪዮን በአንድ ግብ በመብለጥ የሚሮስላቭ ክሎስን ክብረ ወሰን የሚጋራ ይሆናል፡፡
ሃሪ ኬን እንግሊዝ ከፈረንጆቹ 1966 በኋላ የዓለም ዋንጫን ለማሳካት ለምታደርገው ጉዞ ትልቁን ሚና እየተወጣ ይገኛል፡፡
የ32 ዓመቱ የፊት መስመር ተጫዋች በእንግሊዝ ብሔራዊ ቡድን ታሪክ በዓለም ዋንጫ ውድድር ከፍተኛው ግብ አስቆጣሪ ነው፡፡እስካሁን ድረስ በመድረኩ 14 ግቦችን ከመረብ አሳርፏል፡፡
ሃሪ ኬን ከዚህ በተጨማሪም ለእንግሊዝ ብሔራዊ ቡድን እስካሁን ድረስ 119 ጨዋታዎችን አድርጎ 85 ግቦችን በማስቆጠር የምን ጊዜም የእንግሊዝ ብሔራዊ ቡድን ግብ አስቆጣሪ ተጫዋች ነው፡፡
እንግሊዝ በቀጣይ በ2026ቱ የዓለም ዋንጫ የሩብ ፍጻሜ ጨዋታ ከኖርዌይ ጋር የምትጫወት ሲሆን ሃሪ ኬን ተጠባቂው ተጫዋች ነው፡፡
የእንግሊዝ ብሔራዊ ቡድን በሃሪ ኬን እየተመራ ከፈረንጆቹ 1966 በኋላ የዓለም ዋንጫን ያሳካ ይሆን የሚለው ይጠበቃል፡፡
በወንድማገኝ ጸጋዬ
Sponsored by
Surafel
29 days ago
በመጀመሪያ የዓለም ዋንጫ ተሳትፎው የደመቀው ሃላንድ…
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሜሪካ፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ ጥምር አስተናጋጅነት እየተካሄደ በሚገኘው በ2026 የዓለም ዋንጫ ምርጥ ጊዜ እያሳለፉ ከሚገኙ ተጫዋቾች መካከል አንዱ ነው የኖርዌይ ብሔራዊ ቡድን የፊት መስመር ተጫዋች ኤርሊንግ ሃላንድ፡፡
ኖርዌይ 4ኛ የዓለም ዋንጫ ተሳትፎዋን እያደረገች ሲሆን÷ የብሔራዊ ቡድኑ ኮከብ ኤርሊንግ ብራውት ሃላንድ ደግሞ በመድረኩ የመጀመሪያ ተሳትፎውን እያደረገ ይገኛል፡፡
ኖርዌይ ለመጀመሪያ ጊዜ በዓለም ዋንጫ የተሳተፈችው በፈረንጆቹ 1938 ፈረንሳይ ባዘጋጀችው የዓለም ዋንጫ ነበር ፤ በወቅቱ ገና በ16ቱ ጥሎ ማለፍ ከውድድሩ መሰናበቷ ይታወሳል፡፡
ሁለተኛ ተሳትፎዋን ያደረገችው ደግሞ በፈረንጆቹ 1994 አሜሪካ ባዘጋጀችው መድረክ ሲሆን÷ በዚህ ጊዜም ከምድብ ማለፍ አልቻለችም ነበር፡፡
በፈረንጆቹ 1998 በፈረንሳይ የዓለም ዋንጫ ለሦስተኛ ጊዜ በመድረኩ የተገኘችው ኖርዌይ በ16ቱ ጥሎ ማለፍ ነበር ከውድድሩ የተሰናበተችው፡፡
በ2026ቱ የዓለም ዋንጫ ኖርዌይ ከ28 ዓመታት ጥበቃ በኋላ ወደ መድረኩ እንድትመለስ ትልቁን አስተዋጽኦ ካበረከቱ ተጫዋቾች መካከል ሃላንድ ቀዳሚው ነው፡፡
ሀገሩ ኖርዌይ ከ28 ዓመታት በኋላ በተመለሰችበት የዓለም ዋንጫ ውድድር ሩብ ፍጻሜውን ስትቀላቀል ሃላንድ ትልቁን ሚና ተጫውቷል፡፡ኖርዌይም በታሪኳ ለመጀመሪያ ጊዜ በዓለም ዋንጫ ውድድር ሩብ ፍጻሜውን መቀላቀል ችላለች፡፡
ኤርሊንግ ብራውት ሃላንድ በመጀመሪያ የዓለም ዋንጫ ተሳትፎው ከሀገሩ ኖርዌይ ጋር አስደናቂ ጊዜ እያሳለፈ ይገኛል፡፡
ተጫዋቹ እስካሁን ባደረጋቸው የዓለም ዋንጫ ጨዋታዎች ሰባት ግቦችን አስቆጥሮ አንድ ለግብ የሚሆን ኳስ አመቻችቶ አቀብሏል፡፡
ሃላንድ በዘንድሮ የዓለም ዋንጫ ከሜሲ በአንድ ግብ በማነስ ከከሊያን ምባፔ እኩል 7 ግቦችን በማስቆጠር ለወርቅ ጫማው እየተፋለመ ነው፡፡
የ25 ዓመቱ የፊት መስመር ተጫዋች ከሀገሩ ኖርዌይ ጋር በውድድሩ የሚቆይ ከሆነ ለወርቅ ጫማው የሚያደርገውን ፉክክር አጠናክሮ እንደሚቀጥል ይጠበቃል፡፡
ሃላንድ የኖርዌይ ብሔራዊ ቡድንን ከፈረንጆቹ 2019 ጀምሮ እያገለገለ ሲሆን÷ እስካሁን ድረስ 54 ጨዋታዎችን አድርጎ 62 ግቦችን አስቆጥሯል፡፡
በዚህም የምንጊዜውም የኖርዌይ ብሔራዊ ቡድን ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪነት ደረጃውን እየመራ ይገኛል፡፡በተጨማሪም ስድስት ለግብ የሚሆኑ ኳሶችን ለብሔራዊ ቡድን አጋሮቹ አመቻችቶ አቀብሏል፡፡
ገና 25 ዓመቱ ላይ የሚገኘው ሃላንድ በቀጣይ ለኖርዌይ ብሔራዊ ቡድን በሚያደርጋቸው ጨዋታዎች ግቦችን በማስቆጠር የግብ መጠኑን ከፍ እንደሚያደርግ ይጠበቃል፡፡
በቀጣይ ኖርዌይ በሩብ ፍጻሜው ፍልሚያ ከ1966 የዓለም ዋንጫ አሸናፊዋ ሀገር እንግሊዝ ጋር በምታደርገው ጨዋታ ኤርሊንግ ብራውት ሃላንድ ተጠባቂው ተጫዋች ነው፡፡
ኖርዌይ በቀጣይ ከእንግሊዝ ጋር የምታደርገውን ጨዋታ አሸንፋ ቀጣዩን ዙር የምትቀላቀል ከሆነ በታሪኳ ለመጀመሪያ ጊዜ በዓለም ዋንጫ መድረክ ግማሽ ፍጻሜውን የምትቀላቀል ይሆናል፡፡
በወንድማገኝ ጸጋዬ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሜሪካ፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ ጥምር አስተናጋጅነት እየተካሄደ በሚገኘው በ2026 የዓለም ዋንጫ ምርጥ ጊዜ እያሳለፉ ከሚገኙ ተጫዋቾች መካከል አንዱ ነው የኖርዌይ ብሔራዊ ቡድን የፊት መስመር ተጫዋች ኤርሊንግ ሃላንድ፡፡
ኖርዌይ 4ኛ የዓለም ዋንጫ ተሳትፎዋን እያደረገች ሲሆን÷ የብሔራዊ ቡድኑ ኮከብ ኤርሊንግ ብራውት ሃላንድ ደግሞ በመድረኩ የመጀመሪያ ተሳትፎውን እያደረገ ይገኛል፡፡
ኖርዌይ ለመጀመሪያ ጊዜ በዓለም ዋንጫ የተሳተፈችው በፈረንጆቹ 1938 ፈረንሳይ ባዘጋጀችው የዓለም ዋንጫ ነበር ፤ በወቅቱ ገና በ16ቱ ጥሎ ማለፍ ከውድድሩ መሰናበቷ ይታወሳል፡፡
ሁለተኛ ተሳትፎዋን ያደረገችው ደግሞ በፈረንጆቹ 1994 አሜሪካ ባዘጋጀችው መድረክ ሲሆን÷ በዚህ ጊዜም ከምድብ ማለፍ አልቻለችም ነበር፡፡
በፈረንጆቹ 1998 በፈረንሳይ የዓለም ዋንጫ ለሦስተኛ ጊዜ በመድረኩ የተገኘችው ኖርዌይ በ16ቱ ጥሎ ማለፍ ነበር ከውድድሩ የተሰናበተችው፡፡
በ2026ቱ የዓለም ዋንጫ ኖርዌይ ከ28 ዓመታት ጥበቃ በኋላ ወደ መድረኩ እንድትመለስ ትልቁን አስተዋጽኦ ካበረከቱ ተጫዋቾች መካከል ሃላንድ ቀዳሚው ነው፡፡
ሀገሩ ኖርዌይ ከ28 ዓመታት በኋላ በተመለሰችበት የዓለም ዋንጫ ውድድር ሩብ ፍጻሜውን ስትቀላቀል ሃላንድ ትልቁን ሚና ተጫውቷል፡፡ኖርዌይም በታሪኳ ለመጀመሪያ ጊዜ በዓለም ዋንጫ ውድድር ሩብ ፍጻሜውን መቀላቀል ችላለች፡፡
ኤርሊንግ ብራውት ሃላንድ በመጀመሪያ የዓለም ዋንጫ ተሳትፎው ከሀገሩ ኖርዌይ ጋር አስደናቂ ጊዜ እያሳለፈ ይገኛል፡፡
ተጫዋቹ እስካሁን ባደረጋቸው የዓለም ዋንጫ ጨዋታዎች ሰባት ግቦችን አስቆጥሮ አንድ ለግብ የሚሆን ኳስ አመቻችቶ አቀብሏል፡፡
ሃላንድ በዘንድሮ የዓለም ዋንጫ ከሜሲ በአንድ ግብ በማነስ ከከሊያን ምባፔ እኩል 7 ግቦችን በማስቆጠር ለወርቅ ጫማው እየተፋለመ ነው፡፡
የ25 ዓመቱ የፊት መስመር ተጫዋች ከሀገሩ ኖርዌይ ጋር በውድድሩ የሚቆይ ከሆነ ለወርቅ ጫማው የሚያደርገውን ፉክክር አጠናክሮ እንደሚቀጥል ይጠበቃል፡፡
ሃላንድ የኖርዌይ ብሔራዊ ቡድንን ከፈረንጆቹ 2019 ጀምሮ እያገለገለ ሲሆን÷ እስካሁን ድረስ 54 ጨዋታዎችን አድርጎ 62 ግቦችን አስቆጥሯል፡፡
በዚህም የምንጊዜውም የኖርዌይ ብሔራዊ ቡድን ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪነት ደረጃውን እየመራ ይገኛል፡፡በተጨማሪም ስድስት ለግብ የሚሆኑ ኳሶችን ለብሔራዊ ቡድን አጋሮቹ አመቻችቶ አቀብሏል፡፡
ገና 25 ዓመቱ ላይ የሚገኘው ሃላንድ በቀጣይ ለኖርዌይ ብሔራዊ ቡድን በሚያደርጋቸው ጨዋታዎች ግቦችን በማስቆጠር የግብ መጠኑን ከፍ እንደሚያደርግ ይጠበቃል፡፡
በቀጣይ ኖርዌይ በሩብ ፍጻሜው ፍልሚያ ከ1966 የዓለም ዋንጫ አሸናፊዋ ሀገር እንግሊዝ ጋር በምታደርገው ጨዋታ ኤርሊንግ ብራውት ሃላንድ ተጠባቂው ተጫዋች ነው፡፡
ኖርዌይ በቀጣይ ከእንግሊዝ ጋር የምታደርገውን ጨዋታ አሸንፋ ቀጣዩን ዙር የምትቀላቀል ከሆነ በታሪኳ ለመጀመሪያ ጊዜ በዓለም ዋንጫ መድረክ ግማሽ ፍጻሜውን የምትቀላቀል ይሆናል፡፡
በወንድማገኝ ጸጋዬ
1 month ago
ቤልጂየም አሜሪካን 4-1 በማሸነፍ ሩብ ፍጻሜን ተቀላቀለች
#ethiopia | በ23ኛው የዓለም ዋንጫ የ16ቱ ሀገራት የጥሎ ማለፍ ውድድር ቤልጂየም የጣምራ አዘጋጅ አሜሪካን 4 ለ1 በማሸነፍ ወደ ሩብ ፍጻሜ ማለፍ ችላለች።
በሲያትል ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ ቻርለስ ዲ ኬተላረ ሁለት ግቦችን በማስቆጠር የድሉ ዋና ተዋናይ ሆኗል። ሃንስ ቫኔከን እና ሮሜሉ ሉካኩም ተጨማሪ ሁለት ግቦችን በማስቆጠር የቤልጂየምን ድል አረጋግጠዋል።
አሜሪካ በጨዋታው ደካማ ብቃት ሲያሳይ ብቸኛ ግቧን በማሊክ ቲልማን አስቆጥራለች።
በዚህ ውጤት የ2026 ዓለም ዋንጫ ሦስቱም የጣምራ አዘጋጅ ሀገራት ማለትም ካናዳ፣ ሜክሲኮ እና አሜሪካ በ16ቱ ዙር ከውድድሩ ውጪ ሆነዋል።
ቤልጂየም በሩብ ፍጻሜ በሌላ አስደናቂ ጨዋታ ፖርቱጋልን 1 ለ0 በማሸነፍ ያለፈችውን ስፔን ትገጥማለች።
#worldcup2026 #belgium #usa #quarterfinal #football #getutemesgenmedia
#ethiopia | በ23ኛው የዓለም ዋንጫ የ16ቱ ሀገራት የጥሎ ማለፍ ውድድር ቤልጂየም የጣምራ አዘጋጅ አሜሪካን 4 ለ1 በማሸነፍ ወደ ሩብ ፍጻሜ ማለፍ ችላለች።
በሲያትል ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ ቻርለስ ዲ ኬተላረ ሁለት ግቦችን በማስቆጠር የድሉ ዋና ተዋናይ ሆኗል። ሃንስ ቫኔከን እና ሮሜሉ ሉካኩም ተጨማሪ ሁለት ግቦችን በማስቆጠር የቤልጂየምን ድል አረጋግጠዋል።
አሜሪካ በጨዋታው ደካማ ብቃት ሲያሳይ ብቸኛ ግቧን በማሊክ ቲልማን አስቆጥራለች።
በዚህ ውጤት የ2026 ዓለም ዋንጫ ሦስቱም የጣምራ አዘጋጅ ሀገራት ማለትም ካናዳ፣ ሜክሲኮ እና አሜሪካ በ16ቱ ዙር ከውድድሩ ውጪ ሆነዋል።
ቤልጂየም በሩብ ፍጻሜ በሌላ አስደናቂ ጨዋታ ፖርቱጋልን 1 ለ0 በማሸነፍ ያለፈችውን ስፔን ትገጥማለች።
#worldcup2026 #belgium #usa #quarterfinal #football #getutemesgenmedia
1 month ago
(ዘ-ሐበሻ ስፖርት) እንግሊዝ በዘንድሮው የዓለም ዋንጫ ምርጡን ብቃቷን በማሳየት፣ በስሜት እና በደጋፊዎች ጩኸት በተሞላው ታሪካዊው የአዝቴካ ስታዲየም ሜክሲኮን በአስደናቂ ሁኔታ አሸንፋለች። በዚህም ከኖርዌይ ጋር ለምታደርገው የሩብ ፍጻሜ ጨዋታ ቀጠሮ ይዛለች።
በከባድ ማዕበል ምክንያት ከአንድ ሰዓት መዘግየት በኋላ በተጀመረው እና የትያትር ያህል በሚመስለው በዚህ የስፖርት ምሽት፣ የቶማስ ቱኸል ስብስብ በርካታ ፈተናዎችን አልፏል። በሁለተኛው አጋማሽ መጀመሪያ ላይ ጃሬል ኳንሳህ በቀይ ካርድ ከሜዳ ቢወጣበትም፣ ቡድኑ ጫናውን ተቋቁሞ በቅርብ ዓመታት ውስጥ ካስመዘገባቸው ታላላቅ ድሎች አንዱን አሳክቷል።
ሜክሲኮ በገዛ ሜዳዋ፣ "ምሽጌ" በምትለው አዝቴካ ባደረገቻቸው 89 ተወዳዳሪ ጨዋታዎች የተሸነፈችው በሁለቱ ብቻ ነበር። ነገር ግን የእንግሊዝ የተረጋጋ አቀራረብ ጨዋታውን ቶሎ እንዲቆጣጠሩ አስችሏቸዋል። በተለይም ድንቁ ጁድ ቤሊንግሃም ከእረፍት በፊት በ98 ሰከንዶች ልዩነት ውስጥ ሁለት ግቦችን በማስቆጠር እንግሊዝን መሪ አድርጓል።
የእንግሊዙ ግብ ጠባቂ ጆርዳን ፒክፎርድ ራውል ሂሜኔዝ ያደረጋቸውን ሁለት አስቆጣሪ ሙከራዎች በሚያስደንቅ ሁኔታ በማዳን ብቃቱን አሳይቷል። ሆኖም ከእረፍት ሶስት ደቂቃዎች በፊት ጁሊያን ኪኖኔስ በኃይለኛ ምት አንድ ግብ ለሜክሲኮ ማስቆጠሩ አልቀረም።
በደጋፊዎቿ ጩኸት ታጅባ ወደ ፊት የተገፋችው ሜክሲኮ፣ ኳንሳህ በሄሱስ ጋላርዶ ላይ በሰራው አደገኛ ጥፋት ቀይ ካርድ አይቶ ሲወጣ ይበልጥ ተነቃቃች። ነገር ግን አንቶኒ ጎርደን በሜክሲኮው ግብ ጠባቂ ራውል ራንጄል የተሰራበትን ጥፋት ተከትሎ የተገኘውን የፍጹም ቅጣት ምት ሃሪ ኬን ወደ ግብ በመቀየር የእንግሊዝን መሪነት አሳደገው።
እንግሊዝ ጨዋታውን ያረጋጋችው ሲመስል፣ ሃሪ ኬን በራሱ የቅጣት ክልል ውስጥ የብራያን ጉቴሬዝን እግር በመምታቱ የተሰጠውን የፍጹም ቅጣት ምት ራውል ሂሜኔዝ ለሜክሲኮ አስቆጠረ። በከፍተኛ ጫና እና አስጨናቂ ድባብ ውስጥ ቶማስ ቱኸል፣ ዳን በርን እና ጄድ ስፔንስን ቀይረው በማስገባት አምስት ተከላካዮችን ወደ መጠቀም ተመለሱ። በዚህም ለ11 ደቂቃዎች የተሰጠውን የባከነ ሰዓት ጀግንነት በተሞላበት መከላከል አሳልፈው ይህን ድንቅ ድል አስመዝግበዋል።
በሜክሲኮ የእግር ኳስ ታሪክ ትልቁ ተብሎ በተጠራው በዚህ ጨዋታ ላይ፣ እንግሊዞች ምን እንደሚጠብቃቸው ጠንቅቀው ያውቁ ነበር። ከባህር ወለል በላይ ከ7,000 ጫማ በላይ ከፍታ ባለው እና እጅግ ፈታኝ በሆነው በዚህ ስታዲየም፣ የቱኸል ቡድን ያሳየው ብስለት እና ጽናት ትልቅ በራስ መተማመንን የሚሰጠው ነው።
የቡድኑ ኮከቦች ለታላቅ ጨዋታ ታላቅ ብቃት አሳይተዋል። በተለይም ጁድ ቤሊንግሃም ሁለት ግቦችን ከማስቆጠሩም ባሻገር፣ ከእረፍት በፊት የሜክሲኮው ተከላካይ ሴዛር ሞንቴስ አቻ የሚያደርጋትን ግብ ሊያስቆጥር ሲል ያደረገው ወሳኝ ሸርተቴ የግሉን ብቃት ከፍ አድርጎታል። የሜክሲኮን የኃይል አጨዋወት ለማቀዝቀዝ እንግሊዝ ወደ ኋላ እንድታፈገፍግ ያደረጉት ቱኸልም ለታክቲክ ብቃታቸው ትልቅ ምስጋና ይገባቸዋል።
በአንዳንድ የዘንድሮው የዓለም ዋንጫ ጨዋታዎች ላይ ማመንታት ታይቶበት የነበረው ጆርዳን ፒክፎርድ (በተለይ በ32ቱ ጥሎ ማለፍ ከዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ጋር በነበረው ጨዋታ ፣ በአዝቴካው ከፍተኛ ጫና ውስጥ በብሔራዊ ቡድን ታሪኩ ምርጡን ብቃት አሳይቷል።
ለ17ኛ ጊዜ በዓለም ዋንጫው የተሰለፈው እና የፒተር ሺልተንን ክብረ ወሰን የተጋራው ፒክፎርድ፣ ለምን የእንግሊዝ ቁጥር አንድ ግብ ጠባቂ እንደሆነ በተግባር አሳይቷል። የሂሜኔዝን ኃይለኛ የጭንቅላት ኳሶች ግራ እና ቀኝ እየበረረ ሲያድን፣ በስታዲየሙ ውስጥ የተፈጠረውን ማዕበል ሁሉ ተቆጣጥሮት አምሽቷል። ይህ ለፒክፎርድም ሆነ ለእንግሊዝ የማይረሳ ምሽት ነበር!
በከባድ ማዕበል ምክንያት ከአንድ ሰዓት መዘግየት በኋላ በተጀመረው እና የትያትር ያህል በሚመስለው በዚህ የስፖርት ምሽት፣ የቶማስ ቱኸል ስብስብ በርካታ ፈተናዎችን አልፏል። በሁለተኛው አጋማሽ መጀመሪያ ላይ ጃሬል ኳንሳህ በቀይ ካርድ ከሜዳ ቢወጣበትም፣ ቡድኑ ጫናውን ተቋቁሞ በቅርብ ዓመታት ውስጥ ካስመዘገባቸው ታላላቅ ድሎች አንዱን አሳክቷል።
ሜክሲኮ በገዛ ሜዳዋ፣ "ምሽጌ" በምትለው አዝቴካ ባደረገቻቸው 89 ተወዳዳሪ ጨዋታዎች የተሸነፈችው በሁለቱ ብቻ ነበር። ነገር ግን የእንግሊዝ የተረጋጋ አቀራረብ ጨዋታውን ቶሎ እንዲቆጣጠሩ አስችሏቸዋል። በተለይም ድንቁ ጁድ ቤሊንግሃም ከእረፍት በፊት በ98 ሰከንዶች ልዩነት ውስጥ ሁለት ግቦችን በማስቆጠር እንግሊዝን መሪ አድርጓል።
የእንግሊዙ ግብ ጠባቂ ጆርዳን ፒክፎርድ ራውል ሂሜኔዝ ያደረጋቸውን ሁለት አስቆጣሪ ሙከራዎች በሚያስደንቅ ሁኔታ በማዳን ብቃቱን አሳይቷል። ሆኖም ከእረፍት ሶስት ደቂቃዎች በፊት ጁሊያን ኪኖኔስ በኃይለኛ ምት አንድ ግብ ለሜክሲኮ ማስቆጠሩ አልቀረም።
በደጋፊዎቿ ጩኸት ታጅባ ወደ ፊት የተገፋችው ሜክሲኮ፣ ኳንሳህ በሄሱስ ጋላርዶ ላይ በሰራው አደገኛ ጥፋት ቀይ ካርድ አይቶ ሲወጣ ይበልጥ ተነቃቃች። ነገር ግን አንቶኒ ጎርደን በሜክሲኮው ግብ ጠባቂ ራውል ራንጄል የተሰራበትን ጥፋት ተከትሎ የተገኘውን የፍጹም ቅጣት ምት ሃሪ ኬን ወደ ግብ በመቀየር የእንግሊዝን መሪነት አሳደገው።
እንግሊዝ ጨዋታውን ያረጋጋችው ሲመስል፣ ሃሪ ኬን በራሱ የቅጣት ክልል ውስጥ የብራያን ጉቴሬዝን እግር በመምታቱ የተሰጠውን የፍጹም ቅጣት ምት ራውል ሂሜኔዝ ለሜክሲኮ አስቆጠረ። በከፍተኛ ጫና እና አስጨናቂ ድባብ ውስጥ ቶማስ ቱኸል፣ ዳን በርን እና ጄድ ስፔንስን ቀይረው በማስገባት አምስት ተከላካዮችን ወደ መጠቀም ተመለሱ። በዚህም ለ11 ደቂቃዎች የተሰጠውን የባከነ ሰዓት ጀግንነት በተሞላበት መከላከል አሳልፈው ይህን ድንቅ ድል አስመዝግበዋል።
በሜክሲኮ የእግር ኳስ ታሪክ ትልቁ ተብሎ በተጠራው በዚህ ጨዋታ ላይ፣ እንግሊዞች ምን እንደሚጠብቃቸው ጠንቅቀው ያውቁ ነበር። ከባህር ወለል በላይ ከ7,000 ጫማ በላይ ከፍታ ባለው እና እጅግ ፈታኝ በሆነው በዚህ ስታዲየም፣ የቱኸል ቡድን ያሳየው ብስለት እና ጽናት ትልቅ በራስ መተማመንን የሚሰጠው ነው።
የቡድኑ ኮከቦች ለታላቅ ጨዋታ ታላቅ ብቃት አሳይተዋል። በተለይም ጁድ ቤሊንግሃም ሁለት ግቦችን ከማስቆጠሩም ባሻገር፣ ከእረፍት በፊት የሜክሲኮው ተከላካይ ሴዛር ሞንቴስ አቻ የሚያደርጋትን ግብ ሊያስቆጥር ሲል ያደረገው ወሳኝ ሸርተቴ የግሉን ብቃት ከፍ አድርጎታል። የሜክሲኮን የኃይል አጨዋወት ለማቀዝቀዝ እንግሊዝ ወደ ኋላ እንድታፈገፍግ ያደረጉት ቱኸልም ለታክቲክ ብቃታቸው ትልቅ ምስጋና ይገባቸዋል።
በአንዳንድ የዘንድሮው የዓለም ዋንጫ ጨዋታዎች ላይ ማመንታት ታይቶበት የነበረው ጆርዳን ፒክፎርድ (በተለይ በ32ቱ ጥሎ ማለፍ ከዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ጋር በነበረው ጨዋታ ፣ በአዝቴካው ከፍተኛ ጫና ውስጥ በብሔራዊ ቡድን ታሪኩ ምርጡን ብቃት አሳይቷል።
ለ17ኛ ጊዜ በዓለም ዋንጫው የተሰለፈው እና የፒተር ሺልተንን ክብረ ወሰን የተጋራው ፒክፎርድ፣ ለምን የእንግሊዝ ቁጥር አንድ ግብ ጠባቂ እንደሆነ በተግባር አሳይቷል። የሂሜኔዝን ኃይለኛ የጭንቅላት ኳሶች ግራ እና ቀኝ እየበረረ ሲያድን፣ በስታዲየሙ ውስጥ የተፈጠረውን ማዕበል ሁሉ ተቆጣጥሮት አምሽቷል። ይህ ለፒክፎርድም ሆነ ለእንግሊዝ የማይረሳ ምሽት ነበር!
1 month ago
ፖርቹጋል ወይስ ስፔን - ማን ወደ ሩብ ፍጻሜው ይገባል
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሜሪካ፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ ጥምር አስተናጋጅነት እየተካሄደ በሚገኘው በ2026 የዓለም ዋንጫ ሩብ ፍጻሜውን ለመቀላቀል የሚደረጉ ጨዋታዎች ዛሬም ቀጥለው ይደረጋሉ፡፡
በዚህም ምሽት 4 ሰዓት ላይ ፖርቹጋል ከ2010 የመድረኩ ሻምፒዮን ስፔን ጋር የምታደርገው ጨዋታ ይጠበቃል፡፡
ፖርቹጋል ከምድቧ በአምስት ነጥብ 2ኛ ሆና 32ቱን መቀላቀሏ ይታወሳል፡፡
ከዚያ በኋላ ፖርቹጋል በ32ቱ የጥሎ ማለፍ ጨዋታ ደግሞ ክሮሺያን 2 ለ 1 በማሸነፍ 16ቱን መቀላቀሏ አይዘነጋም፡፡
በአሰልጣኝ ሮቤርቶ ማርቲኔዝ የምትመራው ፖርቹጋል ወደ ሩብ ፍጻሜው ለመግባት በምታደርገው ጉዞ ከስፔን ትልቅ ፈተና እንደሚገጥማት ይጠበቃል፡፡
ስፔናዊው የፖርቹጋል ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ ሮቤርቶ ማርቲኔዝ እንደ ቤልጂየም ብሔራዊ ቡድን ወርቃማ ስብብስብ ይህንንም ድንቅ የቡድን ስብስብ ሊያባክኑ ይችላሉ ተብለው እየተተቹ ይገኛል፡፡
አሰልጣኙ ከዚህ ቀደም የቤልጂየም ብሔራዊ ቡድን ወርቃማ ትውልድን ሳይጠቀሙ መቅረታቸው ይታወሳል፡፡
የፖርቹጋል ብሔራዊ ቡድን ስብስብ በአሁኑ ወቅት ክርስቲያኖ ሮናልዶ፣ ብሩኖ ፈርናንዴዝ፣ ቪቲኒሃ፣ ጆአ ኔቬስ፣ ኑኖ ሜንዴስ፣ ቤርናርዶ ሲልቫ፣ ጎንካሎ ራሞስ፣ ሩበን ዲያስ፣ ራፋኤል ሊያዮ እና ግብ ጠባቂው ኮስታን ጨምሮ በርካታ ምርጥ ተጫዋቾች ይገኙበታል፡፡
የአምስት ጊዜ የባሎንዶር አሸናፊው ተጫዋች ክርስቲያኖ ሮናልዶ በዘንድሮ የዓለም ዋንጫ 3 ግቦችን ያስቆጠረ ሲሆን፤ በአጠቃላይ በዓለም ዋንጫ ውድድር ለፖርቹጋል ብሔራዊ ቡድን 11 ግቦችን አስቆጥሯል፡፡
ክርስቲያኖ ሮናልዶ በ2018 የዓለም ዋንጫ በምድብ ጨዋታ ስፔን ላይ ሦስት ግቦችን በማስቆጠር ሃትሪክ መስራቱ ይታወሳል፡፡
በአሰልጣኝ ሉዊስ ዴላፎንቴ የምትመራው ስፔን በበኩሏ ምድቧን በበላይነት እየመራች 32ቱን መቀላቀሏ ይታወሳል፡፡
ከዚያ በመቀጠል በ32ቱ የጥሎ ማለፍ ጨዋታ ደግሞ ኦስትሪያን ከጨዋታ ብልጫ ጋር በመርታት 16ቱን መቀላቀሏ አይዘነጋም፡፡
የ2010 የመድረኩ ሻምፒዮን ስፔን በድጋሚ በመድረኩ ለመንገስ የምታደርገውን ጉዞ ለማጠናከር የምታደርገው ፍልሚያ ይጠበቃል፡፡
ላሚን ያማል፣ ሮድሪ፣ ፔድሪ፣ ኦያርዛባል፣ ፋቢያን ሩሂዝ፣ ጋቪ፣ ፌራን ቶሬስ እና ማርክ ኩኩሬላን ጨምሮ በርካታ ከዋክብቶች በስፔን ብሔራዊ ቡድን ውስጥ ይገኛሉ፡፡
ከሳምንት በኋላ 19 ዓመቱን የሚይዘው ወጣቱ ኮከብ ላሚን ያማል በጨዋታው ልዩነት ይፈጥራል ተብሎ ይጠበቃል፡፡
ከላሚን ያማል በተጨማሪ በዘንድሮ የዓለም ዋንጫ 4 ግቦችን ያስቆጠረው የ29 ዓመቱ የፊት መስመር ተጫዋች ሚኬል ኦያርዛባል በጨዋታው ተጠባቂ ተጫዋች ነው፡፡
ለዋንጫው ቅድመ ግምት ከተሰጣቸው ብሔራዊ ቡድኖች መካከል አንዷ የሆነችው ስፔን ጉዞዋን ለማስቀጠል ትፋለማለች፡፡
ተጠባቂውን ጨዋታ እንግሊዛዊው ዳኛ አንቶኒ ቴይለር በዋና ዳኝነት ይመሩታል።
ዛሬ ምሽት 4 ሰዓት ላይ በሚደረገው ተጠባቂ ጨዋታ የትኛው ብሔራዊ ቡድን አሸንፎ ሩብ ፍጻሜውን ይቀላቀላል የሚለው ይጠበቃል፡፡
በወንድማገኝ ጸጋዬ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሜሪካ፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ ጥምር አስተናጋጅነት እየተካሄደ በሚገኘው በ2026 የዓለም ዋንጫ ሩብ ፍጻሜውን ለመቀላቀል የሚደረጉ ጨዋታዎች ዛሬም ቀጥለው ይደረጋሉ፡፡
በዚህም ምሽት 4 ሰዓት ላይ ፖርቹጋል ከ2010 የመድረኩ ሻምፒዮን ስፔን ጋር የምታደርገው ጨዋታ ይጠበቃል፡፡
ፖርቹጋል ከምድቧ በአምስት ነጥብ 2ኛ ሆና 32ቱን መቀላቀሏ ይታወሳል፡፡
ከዚያ በኋላ ፖርቹጋል በ32ቱ የጥሎ ማለፍ ጨዋታ ደግሞ ክሮሺያን 2 ለ 1 በማሸነፍ 16ቱን መቀላቀሏ አይዘነጋም፡፡
በአሰልጣኝ ሮቤርቶ ማርቲኔዝ የምትመራው ፖርቹጋል ወደ ሩብ ፍጻሜው ለመግባት በምታደርገው ጉዞ ከስፔን ትልቅ ፈተና እንደሚገጥማት ይጠበቃል፡፡
ስፔናዊው የፖርቹጋል ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ ሮቤርቶ ማርቲኔዝ እንደ ቤልጂየም ብሔራዊ ቡድን ወርቃማ ስብብስብ ይህንንም ድንቅ የቡድን ስብስብ ሊያባክኑ ይችላሉ ተብለው እየተተቹ ይገኛል፡፡
አሰልጣኙ ከዚህ ቀደም የቤልጂየም ብሔራዊ ቡድን ወርቃማ ትውልድን ሳይጠቀሙ መቅረታቸው ይታወሳል፡፡
የፖርቹጋል ብሔራዊ ቡድን ስብስብ በአሁኑ ወቅት ክርስቲያኖ ሮናልዶ፣ ብሩኖ ፈርናንዴዝ፣ ቪቲኒሃ፣ ጆአ ኔቬስ፣ ኑኖ ሜንዴስ፣ ቤርናርዶ ሲልቫ፣ ጎንካሎ ራሞስ፣ ሩበን ዲያስ፣ ራፋኤል ሊያዮ እና ግብ ጠባቂው ኮስታን ጨምሮ በርካታ ምርጥ ተጫዋቾች ይገኙበታል፡፡
የአምስት ጊዜ የባሎንዶር አሸናፊው ተጫዋች ክርስቲያኖ ሮናልዶ በዘንድሮ የዓለም ዋንጫ 3 ግቦችን ያስቆጠረ ሲሆን፤ በአጠቃላይ በዓለም ዋንጫ ውድድር ለፖርቹጋል ብሔራዊ ቡድን 11 ግቦችን አስቆጥሯል፡፡
ክርስቲያኖ ሮናልዶ በ2018 የዓለም ዋንጫ በምድብ ጨዋታ ስፔን ላይ ሦስት ግቦችን በማስቆጠር ሃትሪክ መስራቱ ይታወሳል፡፡
በአሰልጣኝ ሉዊስ ዴላፎንቴ የምትመራው ስፔን በበኩሏ ምድቧን በበላይነት እየመራች 32ቱን መቀላቀሏ ይታወሳል፡፡
ከዚያ በመቀጠል በ32ቱ የጥሎ ማለፍ ጨዋታ ደግሞ ኦስትሪያን ከጨዋታ ብልጫ ጋር በመርታት 16ቱን መቀላቀሏ አይዘነጋም፡፡
የ2010 የመድረኩ ሻምፒዮን ስፔን በድጋሚ በመድረኩ ለመንገስ የምታደርገውን ጉዞ ለማጠናከር የምታደርገው ፍልሚያ ይጠበቃል፡፡
ላሚን ያማል፣ ሮድሪ፣ ፔድሪ፣ ኦያርዛባል፣ ፋቢያን ሩሂዝ፣ ጋቪ፣ ፌራን ቶሬስ እና ማርክ ኩኩሬላን ጨምሮ በርካታ ከዋክብቶች በስፔን ብሔራዊ ቡድን ውስጥ ይገኛሉ፡፡
ከሳምንት በኋላ 19 ዓመቱን የሚይዘው ወጣቱ ኮከብ ላሚን ያማል በጨዋታው ልዩነት ይፈጥራል ተብሎ ይጠበቃል፡፡
ከላሚን ያማል በተጨማሪ በዘንድሮ የዓለም ዋንጫ 4 ግቦችን ያስቆጠረው የ29 ዓመቱ የፊት መስመር ተጫዋች ሚኬል ኦያርዛባል በጨዋታው ተጠባቂ ተጫዋች ነው፡፡
ለዋንጫው ቅድመ ግምት ከተሰጣቸው ብሔራዊ ቡድኖች መካከል አንዷ የሆነችው ስፔን ጉዞዋን ለማስቀጠል ትፋለማለች፡፡
ተጠባቂውን ጨዋታ እንግሊዛዊው ዳኛ አንቶኒ ቴይለር በዋና ዳኝነት ይመሩታል።
ዛሬ ምሽት 4 ሰዓት ላይ በሚደረገው ተጠባቂ ጨዋታ የትኛው ብሔራዊ ቡድን አሸንፎ ሩብ ፍጻሜውን ይቀላቀላል የሚለው ይጠበቃል፡፡
በወንድማገኝ ጸጋዬ
1 month ago
እንግሊዝ ሜክሲኮን በማሸነፍ ሩብ ፍጻሜውን ተቀላቀለች
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ23ኛው የዓለም ዋንጫ የ16ቱ የጥሎ ማለፍ ጨዋታ እንግሊዝ ሜክሲኮን 3 ለ 2 በማሸነፍ ሩብ ፋጻሜውን ተቀላቅላለች።
ለእንግሊዝ ጁድ ቢሊንግሀም ሁለት ግቦችን ሲያስቆጥር ፥ ቀሪዋን ግብ ደግሞ ሃሪ ኬን በፍጹም ቅጣት ምት ከመረብ አሳርፏል።
በጨዋታው ኳንሳህ በሰራው ጥፋት በቀይ ካርድ ከሜዳ ተሰናብቷል።
የሜክሲኮን ግቦች ጁሊያን ኩዊኖንስ እና ራውል ሄሚኔዝ (በፍጹም ቅጣት ምት) አስቆጥረዋል።
እንግሊዝ በቀጣዩ ዙር የሩብ ፍጻሜ ጨዋታ ከኖርዌይ ጋር የምትገናኝ ይሆናል።
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ23ኛው የዓለም ዋንጫ የ16ቱ የጥሎ ማለፍ ጨዋታ እንግሊዝ ሜክሲኮን 3 ለ 2 በማሸነፍ ሩብ ፋጻሜውን ተቀላቅላለች።
ለእንግሊዝ ጁድ ቢሊንግሀም ሁለት ግቦችን ሲያስቆጥር ፥ ቀሪዋን ግብ ደግሞ ሃሪ ኬን በፍጹም ቅጣት ምት ከመረብ አሳርፏል።
በጨዋታው ኳንሳህ በሰራው ጥፋት በቀይ ካርድ ከሜዳ ተሰናብቷል።
የሜክሲኮን ግቦች ጁሊያን ኩዊኖንስ እና ራውል ሄሚኔዝ (በፍጹም ቅጣት ምት) አስቆጥረዋል።
እንግሊዝ በቀጣዩ ዙር የሩብ ፍጻሜ ጨዋታ ከኖርዌይ ጋር የምትገናኝ ይሆናል።
1 month ago
እንግሊዝ ሜክሲኮን 3-2 በማሸነፍ ወደ ሩብ ፍጻሜ አለፈች
#ethiopia | እንግሊዝ በ16 ቡድኖች ዙር ሜክሲኮን 3 ለ 2 በማሸነፍ ወደ 2026 የዓለም ዋንጫ ሩብ ፍጻሜ ማለፏን አረጋግጣለች።
በሜክሲኮ ሲቲ ስታዲየም በተደረገው የጥሎ ማለፍ ጨዋታ ጁድ ቤሊንግሃም ሁለት ግቦችን በማስቆጠር የእንግሊዝ ድል ቁልፍ ተጫዋች ሆኗል። ሃሪ ኬንም ከፍጹም ቅጣት ምት አንድ ግብ በማስቆጠር የቡድኑን ድል አጠናክሯል።
ለሜክሲኮ በኩል ኩይኖስ እና ራውል ሂሜኔዝ ከፍጹም ቅጣት ምት የተገኙ ግቦችን አስቆጥረዋል።
እንግሊዝ በ54ኛው ደቂቃ ተከላካዩ ጃሬል ኳንሳህ በቀይ ካርድ ከሜዳ በመውጣቱ ቀሪውን ጨዋታ በ10 ተጫዋቾች ብትጫወትም ውጤቱን ጠብቃ ወደ ቀጣዩ ዙር ማለፍ ችላለች።
ከአስተናጋጅ ሀገራት አንዷ የሆነችው ሜክሲኮ በቀደሙት አራት ጨዋታዎች ምንም ግብ ሳይቆጠርባት ጠንካራ ጉዞ ብታደርግም፣ በዚህ ሽንፈት ከውድድሩ ተሰናብታለች።
እንግሊዝ በሩብ ፍጻሜው ከኖርዌይ ጋር ለግማሽ ፍጻሜ የሚያበቃ ወሳኝ ፍልሚያ ታደርጋለች።
#ethiopia | እንግሊዝ በ16 ቡድኖች ዙር ሜክሲኮን 3 ለ 2 በማሸነፍ ወደ 2026 የዓለም ዋንጫ ሩብ ፍጻሜ ማለፏን አረጋግጣለች።
በሜክሲኮ ሲቲ ስታዲየም በተደረገው የጥሎ ማለፍ ጨዋታ ጁድ ቤሊንግሃም ሁለት ግቦችን በማስቆጠር የእንግሊዝ ድል ቁልፍ ተጫዋች ሆኗል። ሃሪ ኬንም ከፍጹም ቅጣት ምት አንድ ግብ በማስቆጠር የቡድኑን ድል አጠናክሯል።
ለሜክሲኮ በኩል ኩይኖስ እና ራውል ሂሜኔዝ ከፍጹም ቅጣት ምት የተገኙ ግቦችን አስቆጥረዋል።
እንግሊዝ በ54ኛው ደቂቃ ተከላካዩ ጃሬል ኳንሳህ በቀይ ካርድ ከሜዳ በመውጣቱ ቀሪውን ጨዋታ በ10 ተጫዋቾች ብትጫወትም ውጤቱን ጠብቃ ወደ ቀጣዩ ዙር ማለፍ ችላለች።
ከአስተናጋጅ ሀገራት አንዷ የሆነችው ሜክሲኮ በቀደሙት አራት ጨዋታዎች ምንም ግብ ሳይቆጠርባት ጠንካራ ጉዞ ብታደርግም፣ በዚህ ሽንፈት ከውድድሩ ተሰናብታለች።
እንግሊዝ በሩብ ፍጻሜው ከኖርዌይ ጋር ለግማሽ ፍጻሜ የሚያበቃ ወሳኝ ፍልሚያ ታደርጋለች።
Comments