የነገው የጎዳና ሩጫ ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ ለተሽከርካሪ ዝግ የሚሆኑ መንገዶች
***************
ነገ ሐምሌ 5 ቀን 2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ አስተባባሪነት የ5 ኪሎ ሜትር ሩጫ የጎዳና ሩጫ ይደረጋል።
ውድድሩ መነሻውን ከመስቀል አደባባይ በማድረግ በገሀር፣ ሜክሲኮ አደባባይ፣ ዋቢ ሸበሌ ሆቴል፣ ብሔራዊ ቴአትር፣ ኢትዮጵያ ሆቴል፣ ንግድ ባንክ፣ ጋንዲ ሆስፒታል እና ጊዮን ሆቴል አቋርጦ በመስቀል አደባባይ ፍጻሜውን ያገኛል።
በመሆኑም ነገ እሁድ ከንጋቱ 11:30 - ሰዓት ጀምሮ ውድድሩ እስከሚጠናቀቅ፦
• ከኦሎምፒያ አደባባይ ወደ መስቀል አደባባይ (ኦሎምፒያ አደባባይ ላይ)
• ከጥላሁን አደባባይ ወደ ሳንጆሴፍ መብራት (ጥላሁን አደባባይ ላይ) ለከባድ ተሽከርካሪ (አጎና ሲኒማ ላይ)
• ከAU መብራት ወደ ሜክሲኮ አደባባይ (ጥይት ቤት መስቀለኛ ላይ)
• ከፓርላማ መብራት ወደ ኮንሰን መታጠፊያ (ፓርላማ መብራት ላይ)
• ከኮንሰን መታጠፊያ ወደ ገብርኤል (ኮንሰን መታጠፊያ ላይ)
• ከጥይት ቤት ወደ ገብርኤል በጀርባው (ጥይት ቤት መታጠፊያ ላይ)
• ከሴቶች አደባባይ ወደ ካዛንቺስ (ሴቶች አደባባይ ላይ)
• ከሴቶች አደባባይ ወደ ካዛንቺስ ቶታል (ሴቶች አደባባይ ላይ)
• ከ22 አደባባይ ወይም ዘሪሁን ህንፃ ወደ ዑራኤል አደባባይ (ዘሪሁን ህንፃ መስቀለኛ ላይ)
• ከጋዜቦ አደባባይ ወደ ደንበል (ጋዜቦ አደባባይ ላይ)
• ከቂርቆስ ቤ/ክርስቲያን መስቀለኛ ወደ ለገሃር መብራት (ቂርቆስ ቤ/ክርሰቲያን ነርክ ተራ ላይ)
• ከላንድ ማርክ ሆስፒታል መታጠፊያ ገነት ሆቴል ወይም ወደ ገነት መብራት (ላንድ ማርክ ሆስፒታል መስቀለኛ ላይ)
• ከጠማማ ፎቅ ወደ ሜክሲኮ አደባባይ (ጠማማ ፎቅ መስቀለኛ ላይ)
• ከኤዩ መብራት ወደ ሜክሲኮ አደባባይ (ሜክሲኮ ጥይት ፋብሪካ መስቀለኛ ላይ)
• ከከፍተኛ ፍ/ቤት አደባባይ ወደ ሜክሲኮ አደባባይ (ከፍተኛ ፍ/ቤት አደባባይ ላይ)
• ከሠንጋ ተራ 40/60 ወደ ሠንጋ ተራ መብራት (ሠንጋ ተራ 40/60 መታጠፊያ ላይ)
• ከጎማ ቁጠባ መብራት ወደ ብ/ቲያትር (ጎማ ቁጠባ መብራት ላይ)
• ከሜትሮሎጂ መታጠፊያ ወደ ፖስታ ቤት መብራት (ሜትሮዎሎጂ መታጠፊያ ላይ)
• ከጥቁር አንበሳ ሼል ወደ ኢምግሬሽን (ጥቁር አንበሳ ሼል ላይ)
• ከጎላ ሚካኤል መስቀለኛ ወደ ኢሚግሬሽን (ጎላ ሚካኤል መስቀለኛ ላይ)
• ከአገር አስተዳደር መብራት ወደ ብሔራዊ ቲያትር (አገር አስተዳደር መብራት ላይ)
• ከንግድ ማተሚያ ወደ ኦርማ ጋራዥ (ንግድ ማተሚያ መስቀለኛ ላይ) መንገዶች ለተሽከርካሪ ዝግ እንደሚሆኑ የአዲስ አበባ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አስታውቋል።
በተጨማሪም በተገለፁት መስመሮች ላይ መኪና ለአጭርም ይሁን ለረጅም ጊዜ ማቆም የተከለከለ መሆኑን ዋና ጠቅላይ መምሪያው አስታውቋል።
ሕዝቡ ለጸጥታው ሥራ እያደረገ ላለው ቀና ትብብር ምስጋናውን አቅርቦ፤ አሽከርካሪዎች የትራፊክ መጨናነቅ እንዳያጋጥማቸው አማራጭ መንገዶችን እንዲጠቀሙ መልዕክት አስተላልፏል።
#ethiopia #addisababa #police #streetrace #ebc
***************
ነገ ሐምሌ 5 ቀን 2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ አስተባባሪነት የ5 ኪሎ ሜትር ሩጫ የጎዳና ሩጫ ይደረጋል።
ውድድሩ መነሻውን ከመስቀል አደባባይ በማድረግ በገሀር፣ ሜክሲኮ አደባባይ፣ ዋቢ ሸበሌ ሆቴል፣ ብሔራዊ ቴአትር፣ ኢትዮጵያ ሆቴል፣ ንግድ ባንክ፣ ጋንዲ ሆስፒታል እና ጊዮን ሆቴል አቋርጦ በመስቀል አደባባይ ፍጻሜውን ያገኛል።
በመሆኑም ነገ እሁድ ከንጋቱ 11:30 - ሰዓት ጀምሮ ውድድሩ እስከሚጠናቀቅ፦
• ከኦሎምፒያ አደባባይ ወደ መስቀል አደባባይ (ኦሎምፒያ አደባባይ ላይ)
• ከጥላሁን አደባባይ ወደ ሳንጆሴፍ መብራት (ጥላሁን አደባባይ ላይ) ለከባድ ተሽከርካሪ (አጎና ሲኒማ ላይ)
• ከAU መብራት ወደ ሜክሲኮ አደባባይ (ጥይት ቤት መስቀለኛ ላይ)
• ከፓርላማ መብራት ወደ ኮንሰን መታጠፊያ (ፓርላማ መብራት ላይ)
• ከኮንሰን መታጠፊያ ወደ ገብርኤል (ኮንሰን መታጠፊያ ላይ)
• ከጥይት ቤት ወደ ገብርኤል በጀርባው (ጥይት ቤት መታጠፊያ ላይ)
• ከሴቶች አደባባይ ወደ ካዛንቺስ (ሴቶች አደባባይ ላይ)
• ከሴቶች አደባባይ ወደ ካዛንቺስ ቶታል (ሴቶች አደባባይ ላይ)
• ከ22 አደባባይ ወይም ዘሪሁን ህንፃ ወደ ዑራኤል አደባባይ (ዘሪሁን ህንፃ መስቀለኛ ላይ)
• ከጋዜቦ አደባባይ ወደ ደንበል (ጋዜቦ አደባባይ ላይ)
• ከቂርቆስ ቤ/ክርስቲያን መስቀለኛ ወደ ለገሃር መብራት (ቂርቆስ ቤ/ክርሰቲያን ነርክ ተራ ላይ)
• ከላንድ ማርክ ሆስፒታል መታጠፊያ ገነት ሆቴል ወይም ወደ ገነት መብራት (ላንድ ማርክ ሆስፒታል መስቀለኛ ላይ)
• ከጠማማ ፎቅ ወደ ሜክሲኮ አደባባይ (ጠማማ ፎቅ መስቀለኛ ላይ)
• ከኤዩ መብራት ወደ ሜክሲኮ አደባባይ (ሜክሲኮ ጥይት ፋብሪካ መስቀለኛ ላይ)
• ከከፍተኛ ፍ/ቤት አደባባይ ወደ ሜክሲኮ አደባባይ (ከፍተኛ ፍ/ቤት አደባባይ ላይ)
• ከሠንጋ ተራ 40/60 ወደ ሠንጋ ተራ መብራት (ሠንጋ ተራ 40/60 መታጠፊያ ላይ)
• ከጎማ ቁጠባ መብራት ወደ ብ/ቲያትር (ጎማ ቁጠባ መብራት ላይ)
• ከሜትሮሎጂ መታጠፊያ ወደ ፖስታ ቤት መብራት (ሜትሮዎሎጂ መታጠፊያ ላይ)
• ከጥቁር አንበሳ ሼል ወደ ኢምግሬሽን (ጥቁር አንበሳ ሼል ላይ)
• ከጎላ ሚካኤል መስቀለኛ ወደ ኢሚግሬሽን (ጎላ ሚካኤል መስቀለኛ ላይ)
• ከአገር አስተዳደር መብራት ወደ ብሔራዊ ቲያትር (አገር አስተዳደር መብራት ላይ)
• ከንግድ ማተሚያ ወደ ኦርማ ጋራዥ (ንግድ ማተሚያ መስቀለኛ ላይ) መንገዶች ለተሽከርካሪ ዝግ እንደሚሆኑ የአዲስ አበባ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አስታውቋል።
በተጨማሪም በተገለፁት መስመሮች ላይ መኪና ለአጭርም ይሁን ለረጅም ጊዜ ማቆም የተከለከለ መሆኑን ዋና ጠቅላይ መምሪያው አስታውቋል።
ሕዝቡ ለጸጥታው ሥራ እያደረገ ላለው ቀና ትብብር ምስጋናውን አቅርቦ፤ አሽከርካሪዎች የትራፊክ መጨናነቅ እንዳያጋጥማቸው አማራጭ መንገዶችን እንዲጠቀሙ መልዕክት አስተላልፏል።
#ethiopia #addisababa #police #streetrace #ebc
26 days ago