2 hours ago
ስለቴሌሳይን ድጋፍ ካስፈለገዎ ወደ ተጠቀሱት አገልግሎት ማዕከሎቻችን ጎራ ይበሉ!
👉 ቸርችል ጎዳና ፕሪሚየም የቢዝነስ አገልግሎት ማዕከል
👉 ደቡብ ምዕራብ አ.አ ዞን
ሳርቤት ፕሪሚየም የቢዝነስ አገልግሎት ማዕከል
👉 ሰሜን አ.አ ዞን
ለገሀር ፕሪሚየም የቢዝነስ አገልግሎት ማዕከል
6 ኪሎ ፕሪሚየም የቢዝነስ አገልግሎት ማዕከል
አዲስ መሶብ ቢዝነስ ኮርነር
👉 ምዕራብ አ.አ ዞን
አራዳ ፕሪሚየም የቢዝነስ አገልግሎት ማዕከል
👉 ምስራቅ አ.አ ዞን
መገናኛ አደባባይ እና አዲስ 2 መሶብ ቢዝነስ ኮርነር
ቦሌ መድኃኔዓለም ፕሪሚየም የቢዝነስ አገልግሎት ማዕከል
መሶብ ቢዝነስ ኮርነር
👉 ደቡብ አ.አ ዞን
ሸገር መሶብ ቢዝነስ ኮርነር
ሳሪስ ፕሪሚየም የቢዝነስ አገልግሎት ማዕከል
⬇️ መተግበሪያውን እዚህ ያውርዱ፡ https://onelink.to/telesig...
🔗 ለበለጠ መረጃ፡ https://telesign.et
#telesign #ethiotelecom #telebirr #telebirrsuperapp #digitalafrica #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
👉 ቸርችል ጎዳና ፕሪሚየም የቢዝነስ አገልግሎት ማዕከል
👉 ደቡብ ምዕራብ አ.አ ዞን
ሳርቤት ፕሪሚየም የቢዝነስ አገልግሎት ማዕከል
👉 ሰሜን አ.አ ዞን
ለገሀር ፕሪሚየም የቢዝነስ አገልግሎት ማዕከል
6 ኪሎ ፕሪሚየም የቢዝነስ አገልግሎት ማዕከል
አዲስ መሶብ ቢዝነስ ኮርነር
👉 ምዕራብ አ.አ ዞን
አራዳ ፕሪሚየም የቢዝነስ አገልግሎት ማዕከል
👉 ምስራቅ አ.አ ዞን
መገናኛ አደባባይ እና አዲስ 2 መሶብ ቢዝነስ ኮርነር
ቦሌ መድኃኔዓለም ፕሪሚየም የቢዝነስ አገልግሎት ማዕከል
መሶብ ቢዝነስ ኮርነር
👉 ደቡብ አ.አ ዞን
ሸገር መሶብ ቢዝነስ ኮርነር
ሳሪስ ፕሪሚየም የቢዝነስ አገልግሎት ማዕከል
⬇️ መተግበሪያውን እዚህ ያውርዱ፡ https://onelink.to/telesig...
🔗 ለበለጠ መረጃ፡ https://telesign.et
#telesign #ethiotelecom #telebirr #telebirrsuperapp #digitalafrica #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
2 days ago
ቴክቦል (Teqball)፦ ተወዳጅነትን እያገኘ የመጣው አዲሱ የኳስ ስፖርት
*****************
ቴክቦል የእግር ኳስ ክህሎትን ከጠረጴዛ ቴኒስ ሕግጋት ጋር አጣምሮ የያዘ፣ ኳሱ በእጅ ሳይነካ በታጠፈ ጠረጴዛ ላይ የሚጫወቱት አስደሳች ስፖርት ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት በመላው ዓለም ተወዳጅነትን እያገኘ የመጣ የስፖርት አይነት ነው።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በዛሬው ዕለት በይፋ ያስመረቁት ከእንጦጦ እስከ ቀጨኔ መድኃኔዓለም ያለው የመልሶ ማልማት እና የወንዝ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት ይህንን የስፖርት ዓይነት ያካተተ ነው።
በዓለም አቀፍ ደረጃ ይህ ስፖርት ለመጀመሪያ ጊዜ እ.አ.አ በ2012 በሃንጋሪ የተዋወቀ የስፖርት አይነት ሲሆን፣ ጋቦር ቦርሳኒ፣ ቪክቶር ሁሳር እና ጂዮርጂ ጋትያን በተባሉ ሦስት ግለሰቦች አማካኝነት እንደተጀመረ ይገለፃል።
የቴክቦል ዋነኛው መለያ ባህሪ "ቴክቦርድ" (Teqboard) ተብሎ የሚጠራውና መሃሉ ከፍ ብሎ ጫፎቹ ወደ ታች የታጠፈ ልዩ ጠረጴዛ መሆኑ ነው። ይህ የጠረጴዛው ቅርጽ ኳሱ በየትኛውም አቅጣጫ እንዲነጥርና ጨዋታው ፍጥነትና ከፍተኛ ክህሎት እንዲኖረው ያደርጋል።
የስፖርቱ ሕጎች በጣም ቀላልና ለማንም ሰው ለመረዳት ምቹ ሲሆኑ፣ በሁለት ተቃራኒ ተጫዋቾች (አንድ ለአንድ) ወይም በቡድን (ሁለት ለሁለት) ሊጫወቱት የሚችሉት ስፖርት ነው።
ልክ እንደ እግር ኳስ ሁሉ፣ ኳሱን በእጅ መንካት በጥብቅ የተከለከለ ሲሆን፤ ተጫዋቾች ኳሱን በጭንቅላታቸው፣ በደረታቸው፣ በትከሻቸው ወይም በእግራቸው መምታት ይችላሉ።
አንድ ተጫዋች ወይም ቡድን ኳሱ ወደ ተቃራኒው ወገን ከመሻገሩ በፊት ቢበዛ ሦስት ጊዜ ብቻ የመንካት መብት አለው።
በአንድ የሰውነት ክፍል (በእግር ብቻ፣ በደረት ብቻ አልያም በጭንቅላት ብቻ) በተከታታይ ሁለትጊዜ ኳሱን መንካት አይፈቀድም። ይህም ተጫዋቾች የተለያዩ የሰውነት ክፍሎቻቸውን እንዲጠቀሙና የተለየ ብቃት እንዲያሳዩ ያስገድዳቸዋል።
በአሁኑ ወቅት ቴክቦል በዓለም አቀፍ ደረጃ በፌዴሬሽን የሚመራ ሲሆን፣ ወደ ኦሎምፒክ ስፖርቶች እንዲካተትም ከፍተኛ ጥረት እየተደረገ ይገኛል። እንደ ሮናልዲንሆ ያሉ ታዋቂ የዓለም እግር ኳስ ተጫዋቾች የስፖርቱ አምባሳደር በመሆን እያስተዋወቁት ይገኛሉ።
ስፖርቱ ምንም ዓይነት የአካል ንክኪ ስለሌለውና በትንሽ ቦታ ላይ ሊከናወን ስለሚችል ጉዳትን የሚቀንስ ከመሆኑም በላይ ለተጫዋቾች ትኩረትን፣ ቅልጥፍናን እና የኳስ ቁጥጥርን ለማሻሻል ትልቅ አስተዋጽኦ አለው።
በተጨማሪም የልብ ጤናን የሚያሻሽል፣ አእምሮን የሚያነቃቃ እንዲሁም የአይን፣ የእግር እና የአእምሮ ቅንጅትን በማሳደግ ፈጣን ውሳኔ የመስጠት ብቃትን የሚያዳብር ስፖርት ነው፤ ዕድሜና ጾታ ሳይለይ ሁሉም ሰው ሊጫወተው ስለሚችል፣ የአእምሮ ውጥረትን ለመቀነስና ማኅበራዊ ግንኙነትን ለማጠናከር ከፍተኛ ጠቀሜታ አለው።
በዘረንቶስ ሰለሞን
Ethiopian Broadcasting Corporation #teqboard #teqball
*****************
ቴክቦል የእግር ኳስ ክህሎትን ከጠረጴዛ ቴኒስ ሕግጋት ጋር አጣምሮ የያዘ፣ ኳሱ በእጅ ሳይነካ በታጠፈ ጠረጴዛ ላይ የሚጫወቱት አስደሳች ስፖርት ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት በመላው ዓለም ተወዳጅነትን እያገኘ የመጣ የስፖርት አይነት ነው።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በዛሬው ዕለት በይፋ ያስመረቁት ከእንጦጦ እስከ ቀጨኔ መድኃኔዓለም ያለው የመልሶ ማልማት እና የወንዝ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት ይህንን የስፖርት ዓይነት ያካተተ ነው።
በዓለም አቀፍ ደረጃ ይህ ስፖርት ለመጀመሪያ ጊዜ እ.አ.አ በ2012 በሃንጋሪ የተዋወቀ የስፖርት አይነት ሲሆን፣ ጋቦር ቦርሳኒ፣ ቪክቶር ሁሳር እና ጂዮርጂ ጋትያን በተባሉ ሦስት ግለሰቦች አማካኝነት እንደተጀመረ ይገለፃል።
የቴክቦል ዋነኛው መለያ ባህሪ "ቴክቦርድ" (Teqboard) ተብሎ የሚጠራውና መሃሉ ከፍ ብሎ ጫፎቹ ወደ ታች የታጠፈ ልዩ ጠረጴዛ መሆኑ ነው። ይህ የጠረጴዛው ቅርጽ ኳሱ በየትኛውም አቅጣጫ እንዲነጥርና ጨዋታው ፍጥነትና ከፍተኛ ክህሎት እንዲኖረው ያደርጋል።
የስፖርቱ ሕጎች በጣም ቀላልና ለማንም ሰው ለመረዳት ምቹ ሲሆኑ፣ በሁለት ተቃራኒ ተጫዋቾች (አንድ ለአንድ) ወይም በቡድን (ሁለት ለሁለት) ሊጫወቱት የሚችሉት ስፖርት ነው።
ልክ እንደ እግር ኳስ ሁሉ፣ ኳሱን በእጅ መንካት በጥብቅ የተከለከለ ሲሆን፤ ተጫዋቾች ኳሱን በጭንቅላታቸው፣ በደረታቸው፣ በትከሻቸው ወይም በእግራቸው መምታት ይችላሉ።
አንድ ተጫዋች ወይም ቡድን ኳሱ ወደ ተቃራኒው ወገን ከመሻገሩ በፊት ቢበዛ ሦስት ጊዜ ብቻ የመንካት መብት አለው።
በአንድ የሰውነት ክፍል (በእግር ብቻ፣ በደረት ብቻ አልያም በጭንቅላት ብቻ) በተከታታይ ሁለትጊዜ ኳሱን መንካት አይፈቀድም። ይህም ተጫዋቾች የተለያዩ የሰውነት ክፍሎቻቸውን እንዲጠቀሙና የተለየ ብቃት እንዲያሳዩ ያስገድዳቸዋል።
በአሁኑ ወቅት ቴክቦል በዓለም አቀፍ ደረጃ በፌዴሬሽን የሚመራ ሲሆን፣ ወደ ኦሎምፒክ ስፖርቶች እንዲካተትም ከፍተኛ ጥረት እየተደረገ ይገኛል። እንደ ሮናልዲንሆ ያሉ ታዋቂ የዓለም እግር ኳስ ተጫዋቾች የስፖርቱ አምባሳደር በመሆን እያስተዋወቁት ይገኛሉ።
ስፖርቱ ምንም ዓይነት የአካል ንክኪ ስለሌለውና በትንሽ ቦታ ላይ ሊከናወን ስለሚችል ጉዳትን የሚቀንስ ከመሆኑም በላይ ለተጫዋቾች ትኩረትን፣ ቅልጥፍናን እና የኳስ ቁጥጥርን ለማሻሻል ትልቅ አስተዋጽኦ አለው።
በተጨማሪም የልብ ጤናን የሚያሻሽል፣ አእምሮን የሚያነቃቃ እንዲሁም የአይን፣ የእግር እና የአእምሮ ቅንጅትን በማሳደግ ፈጣን ውሳኔ የመስጠት ብቃትን የሚያዳብር ስፖርት ነው፤ ዕድሜና ጾታ ሳይለይ ሁሉም ሰው ሊጫወተው ስለሚችል፣ የአእምሮ ውጥረትን ለመቀነስና ማኅበራዊ ግንኙነትን ለማጠናከር ከፍተኛ ጠቀሜታ አለው።
በዘረንቶስ ሰለሞን
Ethiopian Broadcasting Corporation #teqboard #teqball
2 days ago
የእንጦጦ-ቀጨኔ መድኃኔዓለም የወንዝ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት በዛሬው ዕለት በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በይፋ ተመርቋል። 22.25 ኪሎ ሜትር ርዝማኔ ያለው ይህ ፕሮጀክት፣ የተጎዱ አካባቢዎችን ወደ ማራኪ እና የአየር ንብረት ለውጥን መቋቋም የሚችሉ ለምለም አረንጓዴ ሥፍራዎች የቀየረ ነው። #ebcdotstream #pmabiy #coridor
2 days ago
የእንጦጦ-ቀጨኔ መድኃኔዓለም የወንዝ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት በዛሬው ዕለት በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በይፋ ተመርቋል።
22.25 ኪሎ ሜትር ርዝማኔ ያለው ይህ ፕሮጀክት፣ የተጎዱ አካባቢዎችን ወደ ማራኪ እና የአየር ንብረት ለውጥን መቋቋም የሚችሉ ለምለም አረንጓዴ ሥፍራዎች የቀየረ ነው።
የፕሮጀክቱ ዋና ዋና ምሰሶዎች፦
ሥነ-ምህዳርን መልሶ ማቋቋም እና የከተማ ግብርና፦
ፕሮጀክቱ በባሕር ዛፍ ምክንያት የተጎዳ 36 ሄክታር መሬትን ጨምሮ፣ በአጠቃላይ 438 ሄክታር የተጎዳ መሬትን አክሞ ዳግም አቋቁሟል። በተጨማሪም የከተማ ግብርና እና ብዝሃ-ሕይወትን ለማጠናከር አዲስ የ9.5 ሄክታር የፍራፍሬ ፓርክ እና 210 ዘመናዊ የንብ ቀፎዎችን አካቷል።
የውሃ ማጣሪያ እና መሠረተ-ልማት፦
በእንጦጦ-ቀጨኔ ኮሪደር ላይ 39 የወንዝ መገደቢያዎችን እና ሦስት የወንዝ ውሃ ማጣሪያ ሥርዓቶችን በመገንባት የአካባቢ ጥበቃና ዘላቂነት እንዲጠናከር ተደርጓል።
የአረንጓዴ ትራንስፖርት አማራጮች እና ቱሪዝም ፦
አረንጓዴ የትራንስፖርት አማራጮችንና መዝናኛን በማስፋፋት፣ ፕሮጀክቱ 19.4 ኪሎ ሜትር የእግረኛ መንገዶችን፣ 7.7 ኪሎ ሜትር የብስክሌት መስመሮችን እና 4 ኪሎ ሜትር የተራራ መውጫ (የእግር ጉዞ) መንገዶችን ያካተተ ሲሆን፣ ይህም ጤናማ፣ ምቹ እና ንቁ ማኅበረሰብ ለመፍጠር ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያበረክታል።
#pmoethiopia #ethiopiadelivers
2 days ago
2 days ago
u12dbu122c u12e8u1270u1218u1228u1240u12cd u12a8u12a5u1295u1326u1326 u12a5u1235u12a8 u1240u1328u1294 u1218u12f5u1283u1294u12d3u1208u121d u12ebu1208u12cd u12e8u1218u120du1236 u121bu120du121bu1275 u12e8u12c8u1295u12dd u12f3u122du127b u120du121bu1275 u12a0u1235u1218u120du12adu1276 u12a8u1295u1272u1263u12cb u12e8u1270u1293u1308u1229u1275 #addisababa #riverside #development ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
ዛሬ የተመረቀው ከእንጦጦ እስከ ቀጨኔ መድኃኔዓለም ያለው የመልሶ ማልማት የወንዝ ዳርቻ ልማት አስመልክቶ ከንቲባዋ የተናገሩት #addisababa #riverside #development
2 days ago
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከእንጦጦ እስከ ቀጨኔ መድኃኔዓለም ያለው የመልሶ ማልማት እና የወንዝ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት በይፋ መርቀው ሥራ አስጀመሩ
#ethiopia | ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ማግስት፣ ዛሬ ጠዋት ከእንጦጦ እስከ ቀጨኔ መድኃኔዓለም ያለውን የመልሶ ማልማት እና የወንዝ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት መርቀው በይፋ ሥራ ማስጀመራቸውን ገልጸዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጽ ባሰፈሩት መልዕክት፣ ይህ ትልቅ ተነሣሽነት፤ የተራቆቱ አካባቢዎችን በዘመናዊ የአፈር ጥበቃ እና በወንዝ ማጣራት ወደ አረንጓዴ ስፍራዎች በመቀየር፣ የፍራፍሬ ፓርኮችን ከእግር ጉዞ እና ከብስክሌት መንገዶች ጋር በማቀናጀት መዲናችንን አድሷል ብለዋል።
በአጠቃላይ 22.25 ኪሎ ሜትር የወንዝ ዳርቻ ልማትን የሚሸፍነው ይህ ፕሮጀክት፣ የማይቆራረጥ የልማት ሥራችን ሕያው ምስክር ከመሆኑም በላይ የሀገራዊ ዕድገታችን፣ የአካባቢ ጥበቃ እና የከተማ እድሳት በተግባር የታየበት ነው ሲሉም አክለዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia | ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ማግስት፣ ዛሬ ጠዋት ከእንጦጦ እስከ ቀጨኔ መድኃኔዓለም ያለውን የመልሶ ማልማት እና የወንዝ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት መርቀው በይፋ ሥራ ማስጀመራቸውን ገልጸዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጽ ባሰፈሩት መልዕክት፣ ይህ ትልቅ ተነሣሽነት፤ የተራቆቱ አካባቢዎችን በዘመናዊ የአፈር ጥበቃ እና በወንዝ ማጣራት ወደ አረንጓዴ ስፍራዎች በመቀየር፣ የፍራፍሬ ፓርኮችን ከእግር ጉዞ እና ከብስክሌት መንገዶች ጋር በማቀናጀት መዲናችንን አድሷል ብለዋል።
በአጠቃላይ 22.25 ኪሎ ሜትር የወንዝ ዳርቻ ልማትን የሚሸፍነው ይህ ፕሮጀክት፣ የማይቆራረጥ የልማት ሥራችን ሕያው ምስክር ከመሆኑም በላይ የሀገራዊ ዕድገታችን፣ የአካባቢ ጥበቃ እና የከተማ እድሳት በተግባር የታየበት ነው ሲሉም አክለዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
Sponsored by
Surafel
2 days ago
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከእንጦጦ እስከ ቀጨኔ መድኃኔዓለም ያለው የመልሶ ማልማት እና የወንዝ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት በይፋ መርቀው ሥራ አስጀመሩ
**********************
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ማግስት፣ ዛሬ ጠዋት ከእንጦጦ እስከ ቀጨኔ መድኃኔዓለም ያለውን የመልሶ ማልማት እና የወንዝ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት መርቀው በይፋ ሥራ ማስጀመራቸውን ገልጸዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጽ ባሰፈሩት መልዕክት፣ ይህ ትልቅ ተነሣሽነት፤ የተራቆቱ አካባቢዎችን በዘመናዊ የአፈር ጥበቃ እና በወንዝ ማጣራት ወደ አረንጓዴ ስፍራዎች በመቀየር፣ የፍራፍሬ ፓርኮችን ከእግር ጉዞ እና ከብስክሌት መንገዶች ጋር በማቀናጀት መዲናችንን አድሷል ብለዋል።
በአጠቃላይ 22.25 ኪሎ ሜትር የወንዝ ዳርቻ ልማትን የሚሸፍነው ይህ ፕሮጀክት፣ የማይቆራረጥ የልማት ሥራችን ሕያው ምስክር ከመሆኑም በላይ የሀገራዊ ዕድገታችን፣ የአካባቢ ጥበቃ እና የከተማ እድሳት በተግባር የታየበት ነው ሲሉም አክለዋል።
#ebc #ethiopia #pmabiyahmed #development
**********************
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ማግስት፣ ዛሬ ጠዋት ከእንጦጦ እስከ ቀጨኔ መድኃኔዓለም ያለውን የመልሶ ማልማት እና የወንዝ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት መርቀው በይፋ ሥራ ማስጀመራቸውን ገልጸዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጽ ባሰፈሩት መልዕክት፣ ይህ ትልቅ ተነሣሽነት፤ የተራቆቱ አካባቢዎችን በዘመናዊ የአፈር ጥበቃ እና በወንዝ ማጣራት ወደ አረንጓዴ ስፍራዎች በመቀየር፣ የፍራፍሬ ፓርኮችን ከእግር ጉዞ እና ከብስክሌት መንገዶች ጋር በማቀናጀት መዲናችንን አድሷል ብለዋል።
በአጠቃላይ 22.25 ኪሎ ሜትር የወንዝ ዳርቻ ልማትን የሚሸፍነው ይህ ፕሮጀክት፣ የማይቆራረጥ የልማት ሥራችን ሕያው ምስክር ከመሆኑም በላይ የሀገራዊ ዕድገታችን፣ የአካባቢ ጥበቃ እና የከተማ እድሳት በተግባር የታየበት ነው ሲሉም አክለዋል።
#ebc #ethiopia #pmabiyahmed #development
2 days ago
🚨 "እባካችሁ ድምፅ ሁኑን!" — ከምስራቅ አርሲ ጫካዎች የተሰማ የድረሱልን ጥሪ!
መላው አገር በምርጫው ትኩረት በተጠመደበት በዚህ ወቅት፣ በምስራቅ አርሲ አሰኮ ወረዳ በንጹሐን ኦርቶዶክሳውያን ላይ ዘግናኝ ጥቃት እየተፈጸመ ይገኛል።
📌 እስካሁን የደረሰው ጉዳት፦
የሕይወት መጥፋት፦ከ37 በላይ ንጹሐን በአሰቃቂ ሁኔታ ተገድለዋል።
የንብረት ውድመት፦234 መኖሪያ ቤቶች ሙሉ በሙሉ ተቃጥለዋል።
የሃይማኖት ተቋማት፦ታሪካዊው የጠላታ ጨፋ ቅዱስ ገብርኤል እና የኩፍቴና መድኃኔዓለም አብያተ ክርስቲያናት ወድመዋል።
⚠️ ወቅታዊ ሁኔታ፦
ጥቃቱ አሁንም በተለያዩ ቀበሌዎች (ዘዲቡ፣ እሬቻ ሚካኤል፣ ሱንቴ ማርያም...) የቀጠለ ሲሆን፣ አቅመ-ቢስ እናቶችና ሕፃናት ሕይወታቸውን ለማዳን ንብረታቸውን ጥለው በጫካዎች ውስጥ ተደብቀው ይገኛሉ።
🙏 ነፍስ ይማር!
መላው አገር በምርጫው ትኩረት በተጠመደበት በዚህ ወቅት፣ በምስራቅ አርሲ አሰኮ ወረዳ በንጹሐን ኦርቶዶክሳውያን ላይ ዘግናኝ ጥቃት እየተፈጸመ ይገኛል።
📌 እስካሁን የደረሰው ጉዳት፦
የሕይወት መጥፋት፦ከ37 በላይ ንጹሐን በአሰቃቂ ሁኔታ ተገድለዋል።
የንብረት ውድመት፦234 መኖሪያ ቤቶች ሙሉ በሙሉ ተቃጥለዋል።
የሃይማኖት ተቋማት፦ታሪካዊው የጠላታ ጨፋ ቅዱስ ገብርኤል እና የኩፍቴና መድኃኔዓለም አብያተ ክርስቲያናት ወድመዋል።
⚠️ ወቅታዊ ሁኔታ፦
ጥቃቱ አሁንም በተለያዩ ቀበሌዎች (ዘዲቡ፣ እሬቻ ሚካኤል፣ ሱንቴ ማርያም...) የቀጠለ ሲሆን፣ አቅመ-ቢስ እናቶችና ሕፃናት ሕይወታቸውን ለማዳን ንብረታቸውን ጥለው በጫካዎች ውስጥ ተደብቀው ይገኛሉ።
🙏 ነፍስ ይማር!
2 days ago
በምሥራቅ አርሲ ሀገረ ስብከት ከ10 በላይ ኦርቶዶክሳውያን ሲገደሉ
የ101 ዓመት እድሜ ያለው የቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን ሙሉ በሙሉ በእሳት ወድሟል።
የመድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን ላይም ዘረፋ የተካሄደ ሲሆን ምእመናን ጽላቱን ይዘው ተሰደዋል፤ መኖሪያ ቤታቸውም ተቃጥሏል።
ከግንቦት 23 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በምሥራቅ አርሲ ሀገረ ስብከት፣ አሰኮ ወረዳ፣ ጠላታ ጨፋ ቀበሌ እና ካራ ኩፍቴና በሚባሉ አካባቢዎች በኦርቶዶክሳውያን ላይ ያነጣጠረ አሰቃቂ ግድያ ተፈጽሟል።
በአሰኮ ወረዳ ጠላታ ጨፋ ቀበሌ ብቻ በታጣቂ ኃይሎች በተፈጸመ ሰብአዊነት በጎደለው ጥቃት ከ10 በላይ ንጹሃን ኦርቶዶክሳውያን ተገድለዋል።
በአካባቢው 101 ዓመታትን ዕድሜ ያስቆጠረው፣ የጠላታ ጨፋ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን ሙሉ በሙሉ በእሳት ወውደሙ ተገልጿል።
በተመሳሳይ ጥቃት በካራ ኩፍቴና መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ላይ ጥቃት የተሰነዘረ ሲሆን፣ የቤተክርስቲያኑ ንብረት የሆኑ ቤቶች በመቃጠላቸው ምእመናን የመድኃኔዓለምን ቅዱስ ጽላት ይዘው በእግራቸው ወደሌላ አካባቢ መሸሻቸው ታውቋል።
በዚሁ በምሥራቅ አርሲ ሀገረ ስብከት በሺርካ ወረዳ በሁለት ወጣት ኦርቶዶክሳውያን ላይ ዘግናኝ ግድያ መፈጸሙ ተሰምቷል።
ድርጊቱ የተፈጸመው ሚታና ዋጂ ቀበሌ ሲሆን፣ ታጣቂዎች ግንቦት 23 ቀን 2018 ዓ.ም ወደ ወጣቶቹ መኖሪያ ቤት በመግባት በቁጥጥር ስር እንዳዋሏቸውና በመቀጠልም ወጣቶቹን ወደ ሚታና ጋዶ ቀበሌ በመውሰድ፣ አንደኛውን በስለት አር ደው፣ ሁለተኛውን ደግሞ በጥይት በመምታት በጭካኔ ሕይወታቸውን እንዳጠፉት ተገልጿል።
ሕይወታቸውን ያጡት የእነዚህ ወጣቶች ሥርዓተ ቀብር ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም በጋዶ ማሕደረ ስብሐት ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያን፣ ምዕመናንና በቤተሰብ በተገኘበት በአንድ መቃብር ተፈጽሟል።
በምሥራቅ አርሲ ሀገረ ስብከት በአገልጋዮችና ምእመናን ላይ በተደጋጋሚ ጥቃት እንደሚፈጸምበት ማኅበረ ቅዱሳን ቴሌቪዥን ለዓመታት መረጃ እያደረሰ ቢሆንም ዛሬም ድረስ ዘላቂ መፍትሔ አልተገኘም።
መረጃው የማህበረ ቅዱሳን ቴሌቪዥን ነው። #fastmereja
የ101 ዓመት እድሜ ያለው የቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን ሙሉ በሙሉ በእሳት ወድሟል።
የመድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን ላይም ዘረፋ የተካሄደ ሲሆን ምእመናን ጽላቱን ይዘው ተሰደዋል፤ መኖሪያ ቤታቸውም ተቃጥሏል።
ከግንቦት 23 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በምሥራቅ አርሲ ሀገረ ስብከት፣ አሰኮ ወረዳ፣ ጠላታ ጨፋ ቀበሌ እና ካራ ኩፍቴና በሚባሉ አካባቢዎች በኦርቶዶክሳውያን ላይ ያነጣጠረ አሰቃቂ ግድያ ተፈጽሟል።
በአሰኮ ወረዳ ጠላታ ጨፋ ቀበሌ ብቻ በታጣቂ ኃይሎች በተፈጸመ ሰብአዊነት በጎደለው ጥቃት ከ10 በላይ ንጹሃን ኦርቶዶክሳውያን ተገድለዋል።
በአካባቢው 101 ዓመታትን ዕድሜ ያስቆጠረው፣ የጠላታ ጨፋ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን ሙሉ በሙሉ በእሳት ወውደሙ ተገልጿል።
በተመሳሳይ ጥቃት በካራ ኩፍቴና መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ላይ ጥቃት የተሰነዘረ ሲሆን፣ የቤተክርስቲያኑ ንብረት የሆኑ ቤቶች በመቃጠላቸው ምእመናን የመድኃኔዓለምን ቅዱስ ጽላት ይዘው በእግራቸው ወደሌላ አካባቢ መሸሻቸው ታውቋል።
በዚሁ በምሥራቅ አርሲ ሀገረ ስብከት በሺርካ ወረዳ በሁለት ወጣት ኦርቶዶክሳውያን ላይ ዘግናኝ ግድያ መፈጸሙ ተሰምቷል።
ድርጊቱ የተፈጸመው ሚታና ዋጂ ቀበሌ ሲሆን፣ ታጣቂዎች ግንቦት 23 ቀን 2018 ዓ.ም ወደ ወጣቶቹ መኖሪያ ቤት በመግባት በቁጥጥር ስር እንዳዋሏቸውና በመቀጠልም ወጣቶቹን ወደ ሚታና ጋዶ ቀበሌ በመውሰድ፣ አንደኛውን በስለት አር ደው፣ ሁለተኛውን ደግሞ በጥይት በመምታት በጭካኔ ሕይወታቸውን እንዳጠፉት ተገልጿል።
ሕይወታቸውን ያጡት የእነዚህ ወጣቶች ሥርዓተ ቀብር ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም በጋዶ ማሕደረ ስብሐት ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያን፣ ምዕመናንና በቤተሰብ በተገኘበት በአንድ መቃብር ተፈጽሟል።
በምሥራቅ አርሲ ሀገረ ስብከት በአገልጋዮችና ምእመናን ላይ በተደጋጋሚ ጥቃት እንደሚፈጸምበት ማኅበረ ቅዱሳን ቴሌቪዥን ለዓመታት መረጃ እያደረሰ ቢሆንም ዛሬም ድረስ ዘላቂ መፍትሔ አልተገኘም።
መረጃው የማህበረ ቅዱሳን ቴሌቪዥን ነው። #fastmereja
4 days ago
u12e8u1218u120du12d5u120du1270 u12a0u12f5u1263u122bu1275 u12f0u1265u1228 u1230u120bu121d u1218u12f5u1283u1294u12d3u1208u121d u12abu1274u12f5u122bu120d u12e8u12a2u1275u12eeu1335u12eb u12a6u122du1276u12f6u12adu1235 u1270u12cbu1205u12f6 u1264u1270 u12adu122du1235u1272u12ebu1295 u12a5u1295u12b3u1295 u1208u1260u12d3u1208 u1330u122bu1245u120au1326u1235 u1260u1230u120bu121d u12a0u12f0u1228u1233u127du1201 u12a5u12ebu1208u127d u1225u122du12d3u1270 u1245u12f3u1234u12cdu1295u1293 u1235u1265u12a8u1270 u12c8u1295u130cu1209u1295 u1260u1240u1325u1273 u1235u122du132du1275 u1273u1235u1270u120bu120du134bu1208u127d - u130du1295u1266u1275 u1373u136b, u1373u137bu1372u1370 - May 31, 2026","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[],"color_ranges":[]},"id":"UzpfSTEwMDA2NDc0Nzc3NTgyMjpWSzoyMjQyNDk2Nzg5OTAxODQ5
የመልዕልተ አድባራት ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም ካቴድራል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን እንኳን ለበዓለ ጰራቅሊጦስ በሰላም አደረሳችሁ እያለች ሥርዓተ ቅዳሴውንና ስብከተ ወንጌሉን በቀጥታ ስርጭት ታስተላልፋለች - ግንቦት ፳፫, ፳፻፲፰ - May 31, 2026
8 days ago
ቀኝ አዝማች በኩረ ምዕመናን ትዛዙ ኮሬ የኢትዮጵያን ባህል፣ ቱሪዝምና በጎ አድራጎት በማስፋፋት የሚታወቁ ታዋቂ ኢንተርፕረነር፣ የባህል አምባሳደር እና ሀገር በቀል ሽማግሌ ናቸው። በተለይም በኢትዮጵያ የመጀመሪያዎቹን እና ግዙፍ የባህል ምግብ ቤቶች አንዱ የሆነውን ዮድ አቢሲኒያ (Yod Abyssinia) ባህላዊ ምግብ ቤት በመመስረታቸው በሰፊው ይታወቃሉ።
ስለ ቀኝ አዝማች ትዛዙ ኮሬ ዋና ዋና መረጃዎች
የዮድ አቢሲኒያ መስራችና ባለቤት በ1996 ዓ.ም.
(እ.ኤ.አ. በ2003) ዮድ አቢሲኒያ ባህላዊ ምግብ ቤትን መስርተዋል።
ምግብ ቤቱ የኢትዮጵያን ብሔር ብሔረሰቦች ባህላዊ ምግቦች፣ ሙዚቃዎች እና ውዝዋዜዎች ለአገር ውስጥና ለውጭ አገር ዜጎች በማስተዋወቅ ረገድ ትልቅ ሚና አለው።
እንደ የካናዳው ጠቅላይ ሚኒስትር ጀስቲን ትሩዶ ያሉ በርካታ የዓለም መሪዎችን እና የውጭ አገር ዲፕሎማቶችን በምግብ ቤታቸው አስተናግደዋል።
❸ማኅበራዊ አገልግሎትና የበጎ አድራጎት ሥራዎች
ማኅበራዊ አገልግሎትና የበጎ አድራጎት ሥራዎች
ለተለያዩ የሃይማኖት ተቋማት እና ችግረኛ ወገኖች ከፍተኛ ድጋፍ በማድረግ ይታወቃሉ።
በበጎ አድራጎት ሥራዎቻቸው ምክንያት በ2016 ዓ.ም የፊላንትሮፒ (የበጎ አድራጎት) ሽልማት አሸናፊ ሆነዋል።
በማኅበረሰቡ ውስጥ ሰላምን ለማስፈንና እርቅ ለማውረድ እንደ ትልቅ የሀገር ሽማግሌ ሆነው ያገለግላሉ።
በጎ ተግባራት እና ማህበራዊ ሀላፊነት በመወጣት አርዓያነት ያለዉን ተግባራት በመስራት ይታወቃል።
የዓመቱን 360 ቀናት ለኢትዮጵያ ሀገራቸዉ እንዲሁም 4 ቀናት ለበጎ አድራጎት ተግባራት ሲውል ፤ 365 ኛውን ቀን ደግሞ ዕድገት እንደሚያስተዋዉቅ የሚያምኑት የድርጅቱ መስራችና የቦርድ ሰብሳቢ ቀኝ አዝማች ትዛዙ ኮሬ ናቸዉ።
የዮድ አቢሲኒያ መስራችና የቦርድ ሰብሳቢ ቀኝ አዝማች ትዛዙ ኮሬ እንዲሁም ድርጅታቸዉ 'ዮድ አቢሲኒያ'ለመቄዶንያ የአረጋውያንና የአዕምሮ ህሙማን መርጃ ማህበር፣ ለሜሪጆይ ኢትዮጵያ ፣ ለቶራ የህፃናት ማሳደጊያ ፣ ለሰሊሆም የአእምሮ ህሙማን መርጃ ፣ ለየወደቁትን እናንሳ የአረጋውያን መርጃ ማህበር ለሌሎችም በማገዝና በመርዳት ማህበራዊ ኃላፊነትን በመወጣት በጎ ስምና አርዓያነትን በተግባር ለማሳየት ችሏል።ወደፊትም ይበልጥ ተጠናክሮ ይቀጥላል።
❹እዉቅናና ሽልማት
➢የዓመቱ በጎ ሰዉ ሽልማትና እዉቅና
ጳጉሜ 3 ቀን 2016 ዓ.ም ለ12ኛ ጊዜ በተካሄደዉ የዓመቱ በጎ ሰዉ ሽልማትና እዉቅና በቅርስ ባህል እና ቱሪዝም ዘርፍ ዮድ አቢሲኒያ፡የባሕል ምግብ አዳራሽ ተሸልሟል።
የኢትዮጵያን ባህላዊ ምግቦችን ፤ ውዝዋዜዎችን እና ባህላዊ እሴቶችን ለቱሪስቶች እና ማህበረሰቡ የሚያቀርብ ተቋም ሲሆን የኢትዮጵያን እሴቶችን በማስተዋወቅ ረገድ ያስቀመጠው ደማቅ አሻራ ከፍ ያለ ነዉ።
ዮድ አቢሲኒያ ባህል ባንድ
ለቱሪስቶች የአገራችንን ብሔር ብሔረሰቦች ሙዚቃዎች ዉዝዋዜን በማሳየት ቱባ ባህላችንን ሳይበረዝና ሳይከለስ ያሳያል።
➢ የቱሪዝም አዋርድ
የአዲስ አበባ ባህል፣ ኪነ-ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ሐምሌ 6/2016ዓ.ም በአድዋ መታሰብያ ሙዚየም ባካሄደው የኪነ-ጥበብና ቱሪዝም ትራንስፎርሜሽን ምክር ቤት ምስረታና 1ኛ መደበኛ ጉባኤ ለከተማችን የቱሪዝም ልማትና እድገት የላቀ አስተዋጽኦ ላደረጉ የቱሪዝም ተቋማትና አካላት የቱሪዝም አዋርድ ከተሰጡት መካከል አንዱ ዮድ አቢሲኒያ የባህል ምግብ አዳራሽ ነዉ።
የቱሪዝም ተቋማቱ በሚሰጡት የአገልግሎት ጥራት ባላቸው የቱሪዝም ፈጠራ ስራ እንዲሁም የቱሪስት አያያዝና የመሳሰሉት መስፈርቶችን መነሻ በማድረግ ከዘርፉ 1ኛ በመዉጣት ዮድ አቢሲኒያ የባህል ምግብ አዳራሽ፣የቱሪዝም አዋርድ ተሸልሟል።
➢"የ8ኛዉ የአርአያ ሰው ሽልማት"
ተቀማጭነቱን በሀገረ አሜሪካ ዳላስ ቴክሳስ ያደረገው ዓድዋ የባህልና የታሪክ ኅብረት ለትርፍ ያልተቋቋመ ግብረ ሰናይ ድርጅት ሲሆን በዋናነትም ለኢትዮጵያና ለኢትዮጵያውያን አርአያ የሚሆን ሥራ ለሚሠሩ ግለሰቦችና ተቋማት"የአርአያ ሰው ሽልማት" በሚል ዕውቅና ይሰጣል፡፡
ለ8ኛ ግዜ በአዲስ አበባ ዮድ አቢሲኒያ የባህል አዳራሽ ሰኔ 13 ቀን 2016 ዓ.ም በተመሳሳይ መልኩ ለሀገር ባለውለታዎች በተለይም በባህል ልማት፣ በተፈጥሮ ጥበቃ፣ በቱሪዝም እና ቅርስ እንዲሁም በታሪክ መስኮች ለሀገራቸው አስተዋጽኦ ላበረከቱ ግለሰቦችና ተቋማት ሽልማት ከተሰጣቸው መካከል ዮድ አቢሲኒያ የባህል ምግብ አዳራሽ አንዱ ነዉ።
ዓለም አቀፍ እውቅና
የኢትዮጵያን ባህልና ቱሪዝም በዓለም አቀፍ ደረጃ በማስተዋወቃቸው “የባህልና ቱሪዝም አምባሳደር” የሚል ክብር ተሰጥቷቸዋል።
በቅርቡ (እ.ኤ.አ በ2025) በአሜሪካ ሲያትል በተካሄደው የ42ኛው የኢትዮጵያውያን የስፖርትና ባህል ፌስቲቫል (ESFNA) ላይ ለሀገራቸው ላበረከቱት የላቀ አስተዋፅኦ ልዩ የክብር ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።
❺ዋና ዋና ቅርንጫፎችና አድራሻዎች
ዮድ አቢሲኒያ በአዲስ አበባ በተለያዩ ቁልፍ ቦታዎች ቅርንጫፎችን ከፍቶ ይገኛል፦
ቦሌ ቅርንጫፍ (ዋናው)፦ ቦሌ መድኃኔዓለም አካባቢ፣ ከብራስ ሆስፒታል ከፍ ብሎ የሚገኝ የነበረ ሲሆን አሁን ቀድሞ ከነበረበት በ100 ሜትር ገባ ብሎ ኬኬር ህንፃ አጠገብ ይገኛል።ለቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ቅርብ በመሆኑ ለቱሪስቶች ተመራጭ ነው።
ፒያሳ (ቴዎድሮስ አደባባይ) ቅርንጫፍ፦ በቅርቡ በዲል ፕላዛ ፊት ለፊት የተከፈተ አዲስና ዘመናዊ የባህል አዳራሽ፣ የስፖርት ባር (Sport Bar) እና የባዛር ማዕከል ነው።
ዮድ አቢሲኒያ ኢንተርናሽናል ሆቴል፦ ሰዓሊተ ምህረት አደባባይ ከፍ ብሎ፣ ወደ ወሰን በሚወስደው መንገድ ማዕድን ሚኒስቴር አጠገብ የሚገኝ ዘመናዊ ሆቴል ነው።
❻የ"ዮድ" መሪ ቃል በተግባር
የድርጅቱ መሪ ቃል የሃገራችን ኢትዮጵያን ”ባህል ፤ ታሪክ ፤ ቅርሶች እንጠብቅ፤ እናክብር ፤ ቋንቋችንን እናሳድግ ” የሚል ነው ባለፉት 22 ዓመታት የኢትዮጵያን ባህልና መስተንግዶን ጨምሮ ሲያስተዋውቅ ኖሯል ፡፡ ለዚህም አስተዋፅኦው ”የኢትዮጵያ የባህልና የቱሪዝም አምባሳደር” የሚል ዕውቅና ከመንግስት ተሰጥቶታል ፡፡
“ባህል ፤ ታሪክ ፤ ቅርሶች እንጠብቅ፤ እናክብር ፤ ቋንቋችንን እናሳድግ” በሚል መርህ ከመላው ዓለም ወደ ሃገራችን ለመጡ እንግዶች የባህል ምግብና መጠጦች መስተንግዶ በመስጠት ፣ የብሔር ብሄረሰቦችን ሙዚቃዎችና ውዝዋዜዎች በማቅረብ ፣ የሀገራችንን የታሪክ የባህልና የቱሪዝም ሃብቶችና ቅርሶቻችንን በማስተዋወቅ የኢትዮጵያን መልካም ገፅታ በመገንባት ብዙ በመስራት ”የኢትዮጵያ የባህል እና የቱሪዝም አምባሳደር” የሚል እውቅናን ለማግኘት ችሏል፡፡
"ዮድ"
ዮድ ብሂል የማነ እግዚአብሔር ገብረት ኃይለ
በእግዚአብሔር ቀኝ ያለ እሱ ኃያልና
ጽኑዕ የሆነ ነው ማለት በሌላ መልኩ"ዮድ" ማለት በጉራጌ ቋንቋ "መመስከር ወይም መናገር" ማለት ነዉ።
ከ1996ዓ.ምማለትምላለፉት 22 ዓመታት በተለያዩ ወቅቶች ወደ ሀገራችን የመጡ በርካታ የሀገራት መሪዎችን ፣ ዲፕሎማቶችን ፣ የዓለም ታላላቅ ሰዎችን፣ ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት ፣ ታዋቂ ሰዎች ፣ ባለሀብቶች ፣ አትሌቶች ፣ አርቲስቶች የሚዲያ ባለሙያዎች እንዲሁም ሌሎችም በሺዎች የሚቆጠሩ ቱሪስቶችንና ኢትዮጵያዊያን እንግዶችን ተቀብሎ በፍቅርና በአክብሮት ሲያስተናግድ የቆየው ዮድ አቢሲኒያ በቀጣይም በሀገራችን ለሚከናወኑ ታላላቅ ሁነቶች ሙሉ አገልግሎት ለመስጠት ከወትሮው በተለዬ አኳኋን መዘጋጀቱ ተስተዉሏል።በ500 ብር ካፒታል እና በአነስተኛ የስራ ጅምር በጥረት የተገነባ ካምፓኒ በበርካታ ፈተናዎች ዉስጥ አልፎ ዛሬ በርካታ ቁጥር ላላቸዉ ወገኖቻችን የስራ ዕድል መፍጠር የቻለ ግዙፍ ኩባንያ ለመሆን በቅቷል።
"የሃገራችን ኢትዮጵያን ባህል ፤ ታሪክ ፤ ቅርሶች እንጠብቅ፤ እናክብር ፤ ቋንቋችንን እናሳድግ ”ዮድ አቢሲኒያ የባህል ምግብ አዳራሽ
ዘጋቢ ጋዜጠኛ ሲሳይ መንግስቴ
ስለ ቀኝ አዝማች ትዛዙ ኮሬ ዋና ዋና መረጃዎች
የዮድ አቢሲኒያ መስራችና ባለቤት በ1996 ዓ.ም.
(እ.ኤ.አ. በ2003) ዮድ አቢሲኒያ ባህላዊ ምግብ ቤትን መስርተዋል።
ምግብ ቤቱ የኢትዮጵያን ብሔር ብሔረሰቦች ባህላዊ ምግቦች፣ ሙዚቃዎች እና ውዝዋዜዎች ለአገር ውስጥና ለውጭ አገር ዜጎች በማስተዋወቅ ረገድ ትልቅ ሚና አለው።
እንደ የካናዳው ጠቅላይ ሚኒስትር ጀስቲን ትሩዶ ያሉ በርካታ የዓለም መሪዎችን እና የውጭ አገር ዲፕሎማቶችን በምግብ ቤታቸው አስተናግደዋል።
❸ማኅበራዊ አገልግሎትና የበጎ አድራጎት ሥራዎች
ማኅበራዊ አገልግሎትና የበጎ አድራጎት ሥራዎች
ለተለያዩ የሃይማኖት ተቋማት እና ችግረኛ ወገኖች ከፍተኛ ድጋፍ በማድረግ ይታወቃሉ።
በበጎ አድራጎት ሥራዎቻቸው ምክንያት በ2016 ዓ.ም የፊላንትሮፒ (የበጎ አድራጎት) ሽልማት አሸናፊ ሆነዋል።
በማኅበረሰቡ ውስጥ ሰላምን ለማስፈንና እርቅ ለማውረድ እንደ ትልቅ የሀገር ሽማግሌ ሆነው ያገለግላሉ።
በጎ ተግባራት እና ማህበራዊ ሀላፊነት በመወጣት አርዓያነት ያለዉን ተግባራት በመስራት ይታወቃል።
የዓመቱን 360 ቀናት ለኢትዮጵያ ሀገራቸዉ እንዲሁም 4 ቀናት ለበጎ አድራጎት ተግባራት ሲውል ፤ 365 ኛውን ቀን ደግሞ ዕድገት እንደሚያስተዋዉቅ የሚያምኑት የድርጅቱ መስራችና የቦርድ ሰብሳቢ ቀኝ አዝማች ትዛዙ ኮሬ ናቸዉ።
የዮድ አቢሲኒያ መስራችና የቦርድ ሰብሳቢ ቀኝ አዝማች ትዛዙ ኮሬ እንዲሁም ድርጅታቸዉ 'ዮድ አቢሲኒያ'ለመቄዶንያ የአረጋውያንና የአዕምሮ ህሙማን መርጃ ማህበር፣ ለሜሪጆይ ኢትዮጵያ ፣ ለቶራ የህፃናት ማሳደጊያ ፣ ለሰሊሆም የአእምሮ ህሙማን መርጃ ፣ ለየወደቁትን እናንሳ የአረጋውያን መርጃ ማህበር ለሌሎችም በማገዝና በመርዳት ማህበራዊ ኃላፊነትን በመወጣት በጎ ስምና አርዓያነትን በተግባር ለማሳየት ችሏል።ወደፊትም ይበልጥ ተጠናክሮ ይቀጥላል።
❹እዉቅናና ሽልማት
➢የዓመቱ በጎ ሰዉ ሽልማትና እዉቅና
ጳጉሜ 3 ቀን 2016 ዓ.ም ለ12ኛ ጊዜ በተካሄደዉ የዓመቱ በጎ ሰዉ ሽልማትና እዉቅና በቅርስ ባህል እና ቱሪዝም ዘርፍ ዮድ አቢሲኒያ፡የባሕል ምግብ አዳራሽ ተሸልሟል።
የኢትዮጵያን ባህላዊ ምግቦችን ፤ ውዝዋዜዎችን እና ባህላዊ እሴቶችን ለቱሪስቶች እና ማህበረሰቡ የሚያቀርብ ተቋም ሲሆን የኢትዮጵያን እሴቶችን በማስተዋወቅ ረገድ ያስቀመጠው ደማቅ አሻራ ከፍ ያለ ነዉ።
ዮድ አቢሲኒያ ባህል ባንድ
ለቱሪስቶች የአገራችንን ብሔር ብሔረሰቦች ሙዚቃዎች ዉዝዋዜን በማሳየት ቱባ ባህላችንን ሳይበረዝና ሳይከለስ ያሳያል።
➢ የቱሪዝም አዋርድ
የአዲስ አበባ ባህል፣ ኪነ-ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ሐምሌ 6/2016ዓ.ም በአድዋ መታሰብያ ሙዚየም ባካሄደው የኪነ-ጥበብና ቱሪዝም ትራንስፎርሜሽን ምክር ቤት ምስረታና 1ኛ መደበኛ ጉባኤ ለከተማችን የቱሪዝም ልማትና እድገት የላቀ አስተዋጽኦ ላደረጉ የቱሪዝም ተቋማትና አካላት የቱሪዝም አዋርድ ከተሰጡት መካከል አንዱ ዮድ አቢሲኒያ የባህል ምግብ አዳራሽ ነዉ።
የቱሪዝም ተቋማቱ በሚሰጡት የአገልግሎት ጥራት ባላቸው የቱሪዝም ፈጠራ ስራ እንዲሁም የቱሪስት አያያዝና የመሳሰሉት መስፈርቶችን መነሻ በማድረግ ከዘርፉ 1ኛ በመዉጣት ዮድ አቢሲኒያ የባህል ምግብ አዳራሽ፣የቱሪዝም አዋርድ ተሸልሟል።
➢"የ8ኛዉ የአርአያ ሰው ሽልማት"
ተቀማጭነቱን በሀገረ አሜሪካ ዳላስ ቴክሳስ ያደረገው ዓድዋ የባህልና የታሪክ ኅብረት ለትርፍ ያልተቋቋመ ግብረ ሰናይ ድርጅት ሲሆን በዋናነትም ለኢትዮጵያና ለኢትዮጵያውያን አርአያ የሚሆን ሥራ ለሚሠሩ ግለሰቦችና ተቋማት"የአርአያ ሰው ሽልማት" በሚል ዕውቅና ይሰጣል፡፡
ለ8ኛ ግዜ በአዲስ አበባ ዮድ አቢሲኒያ የባህል አዳራሽ ሰኔ 13 ቀን 2016 ዓ.ም በተመሳሳይ መልኩ ለሀገር ባለውለታዎች በተለይም በባህል ልማት፣ በተፈጥሮ ጥበቃ፣ በቱሪዝም እና ቅርስ እንዲሁም በታሪክ መስኮች ለሀገራቸው አስተዋጽኦ ላበረከቱ ግለሰቦችና ተቋማት ሽልማት ከተሰጣቸው መካከል ዮድ አቢሲኒያ የባህል ምግብ አዳራሽ አንዱ ነዉ።
ዓለም አቀፍ እውቅና
የኢትዮጵያን ባህልና ቱሪዝም በዓለም አቀፍ ደረጃ በማስተዋወቃቸው “የባህልና ቱሪዝም አምባሳደር” የሚል ክብር ተሰጥቷቸዋል።
በቅርቡ (እ.ኤ.አ በ2025) በአሜሪካ ሲያትል በተካሄደው የ42ኛው የኢትዮጵያውያን የስፖርትና ባህል ፌስቲቫል (ESFNA) ላይ ለሀገራቸው ላበረከቱት የላቀ አስተዋፅኦ ልዩ የክብር ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።
❺ዋና ዋና ቅርንጫፎችና አድራሻዎች
ዮድ አቢሲኒያ በአዲስ አበባ በተለያዩ ቁልፍ ቦታዎች ቅርንጫፎችን ከፍቶ ይገኛል፦
ቦሌ ቅርንጫፍ (ዋናው)፦ ቦሌ መድኃኔዓለም አካባቢ፣ ከብራስ ሆስፒታል ከፍ ብሎ የሚገኝ የነበረ ሲሆን አሁን ቀድሞ ከነበረበት በ100 ሜትር ገባ ብሎ ኬኬር ህንፃ አጠገብ ይገኛል።ለቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ቅርብ በመሆኑ ለቱሪስቶች ተመራጭ ነው።
ፒያሳ (ቴዎድሮስ አደባባይ) ቅርንጫፍ፦ በቅርቡ በዲል ፕላዛ ፊት ለፊት የተከፈተ አዲስና ዘመናዊ የባህል አዳራሽ፣ የስፖርት ባር (Sport Bar) እና የባዛር ማዕከል ነው።
ዮድ አቢሲኒያ ኢንተርናሽናል ሆቴል፦ ሰዓሊተ ምህረት አደባባይ ከፍ ብሎ፣ ወደ ወሰን በሚወስደው መንገድ ማዕድን ሚኒስቴር አጠገብ የሚገኝ ዘመናዊ ሆቴል ነው።
❻የ"ዮድ" መሪ ቃል በተግባር
የድርጅቱ መሪ ቃል የሃገራችን ኢትዮጵያን ”ባህል ፤ ታሪክ ፤ ቅርሶች እንጠብቅ፤ እናክብር ፤ ቋንቋችንን እናሳድግ ” የሚል ነው ባለፉት 22 ዓመታት የኢትዮጵያን ባህልና መስተንግዶን ጨምሮ ሲያስተዋውቅ ኖሯል ፡፡ ለዚህም አስተዋፅኦው ”የኢትዮጵያ የባህልና የቱሪዝም አምባሳደር” የሚል ዕውቅና ከመንግስት ተሰጥቶታል ፡፡
“ባህል ፤ ታሪክ ፤ ቅርሶች እንጠብቅ፤ እናክብር ፤ ቋንቋችንን እናሳድግ” በሚል መርህ ከመላው ዓለም ወደ ሃገራችን ለመጡ እንግዶች የባህል ምግብና መጠጦች መስተንግዶ በመስጠት ፣ የብሔር ብሄረሰቦችን ሙዚቃዎችና ውዝዋዜዎች በማቅረብ ፣ የሀገራችንን የታሪክ የባህልና የቱሪዝም ሃብቶችና ቅርሶቻችንን በማስተዋወቅ የኢትዮጵያን መልካም ገፅታ በመገንባት ብዙ በመስራት ”የኢትዮጵያ የባህል እና የቱሪዝም አምባሳደር” የሚል እውቅናን ለማግኘት ችሏል፡፡
"ዮድ"
ዮድ ብሂል የማነ እግዚአብሔር ገብረት ኃይለ
በእግዚአብሔር ቀኝ ያለ እሱ ኃያልና
ጽኑዕ የሆነ ነው ማለት በሌላ መልኩ"ዮድ" ማለት በጉራጌ ቋንቋ "መመስከር ወይም መናገር" ማለት ነዉ።
ከ1996ዓ.ምማለትምላለፉት 22 ዓመታት በተለያዩ ወቅቶች ወደ ሀገራችን የመጡ በርካታ የሀገራት መሪዎችን ፣ ዲፕሎማቶችን ፣ የዓለም ታላላቅ ሰዎችን፣ ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት ፣ ታዋቂ ሰዎች ፣ ባለሀብቶች ፣ አትሌቶች ፣ አርቲስቶች የሚዲያ ባለሙያዎች እንዲሁም ሌሎችም በሺዎች የሚቆጠሩ ቱሪስቶችንና ኢትዮጵያዊያን እንግዶችን ተቀብሎ በፍቅርና በአክብሮት ሲያስተናግድ የቆየው ዮድ አቢሲኒያ በቀጣይም በሀገራችን ለሚከናወኑ ታላላቅ ሁነቶች ሙሉ አገልግሎት ለመስጠት ከወትሮው በተለዬ አኳኋን መዘጋጀቱ ተስተዉሏል።በ500 ብር ካፒታል እና በአነስተኛ የስራ ጅምር በጥረት የተገነባ ካምፓኒ በበርካታ ፈተናዎች ዉስጥ አልፎ ዛሬ በርካታ ቁጥር ላላቸዉ ወገኖቻችን የስራ ዕድል መፍጠር የቻለ ግዙፍ ኩባንያ ለመሆን በቅቷል።
"የሃገራችን ኢትዮጵያን ባህል ፤ ታሪክ ፤ ቅርሶች እንጠብቅ፤ እናክብር ፤ ቋንቋችንን እናሳድግ ”ዮድ አቢሲኒያ የባህል ምግብ አዳራሽ
ዘጋቢ ጋዜጠኛ ሲሳይ መንግስቴ
8 days ago
ተመስገን ለቤቴ በቅቻለሁ!
መድኃኔዓለም ስለማረኝ፣ ለታላቁ ክብር ስላበቃኝ ደስስስስ ብሎኛል🙏🙏🙏
ወዳጆቼ፣ አድናቂዎቼና መላው የኢትዮጵያ ህዝብ አንገታችሁን አስደፍቻችኋለሁና ከልባችሁ ይቅር በሉኝ. . . ?
ቃሉ ''የበደላችሁን ይቅር በሉ '' ይላልና እናንተም በእግዚአብሔር ስም ይቅር በሉኝ ? 🙏
በፀሎታችሁ አስቡኝ🙏
እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ በቅርቡ በሰፊው መድረክ ኑዛዜዬን ትሰማላችሁ ፤ ብዙ የምናገረው አለኝ ❗️
እጅግ እወዳችኋለሁ❤ አከብራችኋለሁ🙏
*** አትፍረድ ይፈረድብሀል**
ጋዜጠኛና ፕሮሞተር
ሶፎንያስ ዋስይሁን
መድኃኔዓለም ስለማረኝ፣ ለታላቁ ክብር ስላበቃኝ ደስስስስ ብሎኛል🙏🙏🙏
ወዳጆቼ፣ አድናቂዎቼና መላው የኢትዮጵያ ህዝብ አንገታችሁን አስደፍቻችኋለሁና ከልባችሁ ይቅር በሉኝ. . . ?
ቃሉ ''የበደላችሁን ይቅር በሉ '' ይላልና እናንተም በእግዚአብሔር ስም ይቅር በሉኝ ? 🙏
በፀሎታችሁ አስቡኝ🙏
እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ በቅርቡ በሰፊው መድረክ ኑዛዜዬን ትሰማላችሁ ፤ ብዙ የምናገረው አለኝ ❗️
እጅግ እወዳችኋለሁ❤ አከብራችኋለሁ🙏
*** አትፍረድ ይፈረድብሀል**
ጋዜጠኛና ፕሮሞተር
ሶፎንያስ ዋስይሁን
10 days ago
ዴማ ሆፕ ሪል እስቴት በብሪቲሽ ኤምባሲ አካባቢ የሚገነባውን ዘጠነኛውን የመኖሪያ አፓርታማ ፕሮጀክት ይፋ አደረገ
#ethiopia | ዴማ ሆፕ ሪል እስቴት ሪቨር ሳይድ የተሰኘውን አዲስ የመኖሪያ ቤት ፕሮጀክት በብሪቲሽ ኤምባሲ አካባቢ በይፋ ማስጀመሩን አስታውቋል።
ይህ አዲስ ግንባታ የኩባንያው ዘጠነኛ ሳይት ሲሆን በሀገሪቱ የሪል እስቴት ዘርፍ ያለውን ከፍተኛ የቤት ፍላጎት ለማቃለል ታስቦ የተጀመረ መሆኑ ተገልጿል።
ይህ የሪቨር ሳይድ ፕሮጀክት ባለ 1፣ ባለ 2፣ ባለ 3 እና ባለ 4 መኝታ አፓርታማዎችን በተለያዩ የካሬ ሜትር አማራጮች ያካተተ ሲሆን የቤት ፈላጊዎችን አቅም ባገናዘበ መልኩ 15 በመቶ ቅድሚያ ክፍያ ብቻ በመክፈል ባለቤት መሆን የሚቻልበትን ዕድል አመቻችቷል።
በአጠቃላይ 24 ወለል ያለው ይህ ዘመናዊ ህንፃ ለነዋሪዎቹ ምቹ የሆነ ሰፊ የመኪና ማቆሚያ እና የህፃናት መጫወቻ ስፍራዎችን በውስጡ ይዟል።
የፕሮጀክቱ መገኛ ለኑሮም ሆነ ለኢንቨስትመንት ተመራጭ የሚያደርገው ሲሆን ከዋና ዋና የቀበና መንገዶች፣ ከፓርኮችና ከሬስቶራንቶች በ100 ሜትር ርቀት ላይ እንዲሁም ከታዋቂ ዓለም አቀፍ ተቋማትና ኤምባሲዎች በ300 ሜትር ርቀት ላይ ብቻ ይገኛል።
ዴማ ሆፕ ሪል እስቴት በስራዎቹ ላይ ለሚያሳየው ጥራትና ፍጥነት በአጭር ጊዜ ውስጥ በዘርፉ ተጠቃሽ መሆን የቻለ ኩባንያ ነው። ድርጅቱ ማህበረሰቡን ተጠቃሚ የሚያደርጉ የመኖሪያ ቤቶችንና የንግድ ሱቆችን በመገንባት ላይ ይገኛል።
ከዚህ ቀደም በሲግናል አካባቢ የገነባው የመጀመሪያው ሳይት ዴማ ሆፕ ፕራይም ግንባታው ሙሉ በሙሉ ተጠናቆና ካርታው አልቆ በአንድ ዓመት ተኩል ጊዜ ውስጥ ለደንበኞች የተረከበ ሲሆን ሁለተኛው የቦሌ አደይ አበባ ሳይትም በተመሳሳይ 100 በመቶ ተጠናቆ ካርታው ተዘጋጅቷል።
በቦሌ መድኃኔዓለም አካባቢ የሚገኘው ቦሌ ዳውንታውን 90 በመቶ ግንባታው የተጠናቀቀ ሲሆን ከነዚህ ውጪ ሾላ ማውንቴን ቪው፣ ሾላ ሁለት፣ ቦሌ ሴንትራል፣ ቦሌ ስካይላይን እና ቦሌ ዳውንታውን ሁለት የተሰኙት ሳይቶቹ በአሁኑ ወቅት በግንባታ ሂደት ላይ ይገኛሉ።
ስለ ፕሮጀክቱ ዝርዝር መረጃ ለሚፈልጉ ወገኖች በስልክ ቁጥር 0951515174 መረጃ ማግኘት እንደሚችሉ ኩባንያው ገልጿል።
#realestateethiopia #demahoperealestate #addisababahousing #riversideproject #ethiopianproperty #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | ዴማ ሆፕ ሪል እስቴት ሪቨር ሳይድ የተሰኘውን አዲስ የመኖሪያ ቤት ፕሮጀክት በብሪቲሽ ኤምባሲ አካባቢ በይፋ ማስጀመሩን አስታውቋል።
ይህ አዲስ ግንባታ የኩባንያው ዘጠነኛ ሳይት ሲሆን በሀገሪቱ የሪል እስቴት ዘርፍ ያለውን ከፍተኛ የቤት ፍላጎት ለማቃለል ታስቦ የተጀመረ መሆኑ ተገልጿል።
ይህ የሪቨር ሳይድ ፕሮጀክት ባለ 1፣ ባለ 2፣ ባለ 3 እና ባለ 4 መኝታ አፓርታማዎችን በተለያዩ የካሬ ሜትር አማራጮች ያካተተ ሲሆን የቤት ፈላጊዎችን አቅም ባገናዘበ መልኩ 15 በመቶ ቅድሚያ ክፍያ ብቻ በመክፈል ባለቤት መሆን የሚቻልበትን ዕድል አመቻችቷል።
በአጠቃላይ 24 ወለል ያለው ይህ ዘመናዊ ህንፃ ለነዋሪዎቹ ምቹ የሆነ ሰፊ የመኪና ማቆሚያ እና የህፃናት መጫወቻ ስፍራዎችን በውስጡ ይዟል።
የፕሮጀክቱ መገኛ ለኑሮም ሆነ ለኢንቨስትመንት ተመራጭ የሚያደርገው ሲሆን ከዋና ዋና የቀበና መንገዶች፣ ከፓርኮችና ከሬስቶራንቶች በ100 ሜትር ርቀት ላይ እንዲሁም ከታዋቂ ዓለም አቀፍ ተቋማትና ኤምባሲዎች በ300 ሜትር ርቀት ላይ ብቻ ይገኛል።
ዴማ ሆፕ ሪል እስቴት በስራዎቹ ላይ ለሚያሳየው ጥራትና ፍጥነት በአጭር ጊዜ ውስጥ በዘርፉ ተጠቃሽ መሆን የቻለ ኩባንያ ነው። ድርጅቱ ማህበረሰቡን ተጠቃሚ የሚያደርጉ የመኖሪያ ቤቶችንና የንግድ ሱቆችን በመገንባት ላይ ይገኛል።
ከዚህ ቀደም በሲግናል አካባቢ የገነባው የመጀመሪያው ሳይት ዴማ ሆፕ ፕራይም ግንባታው ሙሉ በሙሉ ተጠናቆና ካርታው አልቆ በአንድ ዓመት ተኩል ጊዜ ውስጥ ለደንበኞች የተረከበ ሲሆን ሁለተኛው የቦሌ አደይ አበባ ሳይትም በተመሳሳይ 100 በመቶ ተጠናቆ ካርታው ተዘጋጅቷል።
በቦሌ መድኃኔዓለም አካባቢ የሚገኘው ቦሌ ዳውንታውን 90 በመቶ ግንባታው የተጠናቀቀ ሲሆን ከነዚህ ውጪ ሾላ ማውንቴን ቪው፣ ሾላ ሁለት፣ ቦሌ ሴንትራል፣ ቦሌ ስካይላይን እና ቦሌ ዳውንታውን ሁለት የተሰኙት ሳይቶቹ በአሁኑ ወቅት በግንባታ ሂደት ላይ ይገኛሉ።
ስለ ፕሮጀክቱ ዝርዝር መረጃ ለሚፈልጉ ወገኖች በስልክ ቁጥር 0951515174 መረጃ ማግኘት እንደሚችሉ ኩባንያው ገልጿል።
#realestateethiopia #demahoperealestate #addisababahousing #riversideproject #ethiopianproperty #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
Sponsored by
Surafel
11 days ago
u12e8u1218u120du12d5u120du1270 u12a0u12f5u1263u122bu1275 u12f0u1265u1228 u1230u120bu121d u1218u12f5u1283u1294u12d3u1208u121d u12abu1274u12f5u122bu120d u12e8u12a2u1275u12eeu1335u12eb u12a6u122du1276u12f6u12adu1235 u1270u12cbu1205u12f6 u1264u1270 u12adu122du1235u1272u12ebu1295 u12a5u1295u12b3u1295 u1208u130du1295u1266u1275 u12aau12f3u1290 u121du1215u1228u1275 u1260u1230u120bu121d u12a0u12f0u1228u1233u127du1201 u12a5u12ebu1208u127d u1225u122du12d3u1270 u1245u12f3u1234u12cdu1295u1293 u1235u1265u12a8u1270 u12c8u1295u130cu1209u1295 u1260u1240u1325u1273 u1235u122du132du1275 u1273u1235u1270u120bu120du134bu1208u127d - u130du1295u1266u1275 u1372u136e, u1373u137bu1372u1370 - May , 2026","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[],"color_ranges":[]},"id":"UzpfSTEwMDA2NDc0Nzc3NTgyMjpWSzoxMzU2NDM3OTM2NjAzODMz
የመልዕልተ አድባራት ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም ካቴድራል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን እንኳን ለግንቦት ኪዳነ ምሕረት በሰላም አደረሳችሁ እያለች ሥርዓተ ቅዳሴውንና ስብከተ ወንጌሉን በቀጥታ ስርጭት ታስተላልፋለች - ግንቦት ፲፮, ፳፻፲፰ - May , 2026
17 days ago
የአርቲስት ነፃነት ወርቅነህ ለቅሶ በአባቱ ትውልድ ሃገር ጋሞ ዞን በባህላዊ ስነ-ስርዓት ተከናወነ!
የአርቲስት ነፃነት አባት ወርቅነህ ዕምሩ የተወለዱት በጋሞ ዞን ጨንቻ ዙሪያ ወረዳ ዶኮ ሎሻ ቀበሌ ልዩ ስሙ አፋ ጉታ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ መሆኑን ቤተሰቦቻቸው ተናግረዋል።
ሻምበል ወርቅነህ ዕምሩ በልጅነታቸው ወደ አዲስ አበባ ለሽመና ስራ የሄዱ ሲሆን በደርግ ዘመነ መንግስት ሃገራቸውን በውትድርና ሲያገለግሉ እንደነበሩም ቤተሰቦቻቸው ገልጸዋል።
ከውትድርና መልስ በአዲስ አበባ ፖሊስ ውስጥ አገልግሎት ሲሰጡ የቆዩት ሻምበል ወርቅነህ ዕምሩ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በፀጥታ ዘርፍ ለዓመታት ማገልገላቸውንም የመረጃ ምንጮቻችን ነግረውናል።
ሻምበል ወርቅነህ ዕምሩ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እያገለገሉ ሳሉ ባደረባቸው ሕመም በአዲስ አበባ ፖሊስ ሆስፒታል ሕክምናቸውን ሲከታተሉ ቆይታ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተው የቀብር ስነስርዓታቸው በቀጨኔ መድኃኔዓለም መፈፀሙንም ገልፀውልናል።
የሻምበል ወርቅነህ ዕምሩ ስርዓተ ቀብር አዲስ አበባ ከተፈፀመ በኋላ የለቅሶ ስነ-ስርዓት በትውልድ አካባቢያቸው በጋሞ ዞን ጨንቻ ዙሪያ ወረዳ ዶኮ ሎሻ ቀበሌ ወዳጅ፣ ዘመዶቻቸው በተገኙበት መከናወኑን ሰምተናል።
ተወዳጁ የኪነ-ጥበብ ባለሙያ አርቲስት ነፃነት ወርቅነህ ባጋጠመው ሕመም ምክንያት ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቶ ስርዓተ ቀብሩ በአዲስ አበባ በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል መፈፀሙ ይታወቃል።
ይህንንም ተከትሎ በክፍለሀገር የሚገኙ የአርቲስቱ አባት ቤተ ዘመዶች የአርቲስት ነፃነት ወርቅነህን ለቅሶ ዕርማችንን እናውጣ በማለት በጠየቁት ጥያቄ መሠረት የአርቲስት ነፃነት ወርቅነህ የለቅሶ ስነ-ስርዓት በአባቱ ትውልድ ሃገር በጋሞ ዞን ጨንቻ ዙሪያ ወረዳ ዶኮ ሎሻ የነፃነት ወርቅነህ ወንድም ወንደሰን እና እህቱ መሰረት በተገኙበት በባህላዊ ስነስርዓት ተከናውኗል።
የአርቲስት ነፃነት አባት ሻምበል ወርቅነህ እምሩ ከሃገር ቤት ከወጡ ከ60 ዓመት በላይ መሆኑ የተገለፀ ሲሆን ልጆቻቸውን ጋሞ ዞን ከሚገኙ ቤተ ዘመዶቻቸው ጋር ሳያስተዋውቁ መቅረታቸውንም ጠቅሰዋል።
በጋሞ ባሕል በየትኛውም አካባቢ ሰው ይሙት ለቅሶ በአባት ሃገር ሳይለቀስ አይቀርም ያሉት ምንጮቻችን ለቅሶውን በጋሞ ዞን ጨንቻ ዙሪያ ወረዳ ዶኮ ሎሻ ቀበሌ ለማስለቀስ በተደረገው ጥረት በዛሬው ዕለት በባሕላዊ ስነስርዓት የአርቲስት ነፃነት ወርቅነህ ወንድም ወንደሰን እና እህቱ መሰረት በተገኙበት በድምቀት ተከናውኗል።
የአርቲስት ነፃነት አባት ወርቅነህ ዕምሩ የተወለዱት በጋሞ ዞን ጨንቻ ዙሪያ ወረዳ ዶኮ ሎሻ ቀበሌ ልዩ ስሙ አፋ ጉታ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ መሆኑን ቤተሰቦቻቸው ተናግረዋል።
ሻምበል ወርቅነህ ዕምሩ በልጅነታቸው ወደ አዲስ አበባ ለሽመና ስራ የሄዱ ሲሆን በደርግ ዘመነ መንግስት ሃገራቸውን በውትድርና ሲያገለግሉ እንደነበሩም ቤተሰቦቻቸው ገልጸዋል።
ከውትድርና መልስ በአዲስ አበባ ፖሊስ ውስጥ አገልግሎት ሲሰጡ የቆዩት ሻምበል ወርቅነህ ዕምሩ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በፀጥታ ዘርፍ ለዓመታት ማገልገላቸውንም የመረጃ ምንጮቻችን ነግረውናል።
ሻምበል ወርቅነህ ዕምሩ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እያገለገሉ ሳሉ ባደረባቸው ሕመም በአዲስ አበባ ፖሊስ ሆስፒታል ሕክምናቸውን ሲከታተሉ ቆይታ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተው የቀብር ስነስርዓታቸው በቀጨኔ መድኃኔዓለም መፈፀሙንም ገልፀውልናል።
የሻምበል ወርቅነህ ዕምሩ ስርዓተ ቀብር አዲስ አበባ ከተፈፀመ በኋላ የለቅሶ ስነ-ስርዓት በትውልድ አካባቢያቸው በጋሞ ዞን ጨንቻ ዙሪያ ወረዳ ዶኮ ሎሻ ቀበሌ ወዳጅ፣ ዘመዶቻቸው በተገኙበት መከናወኑን ሰምተናል።
ተወዳጁ የኪነ-ጥበብ ባለሙያ አርቲስት ነፃነት ወርቅነህ ባጋጠመው ሕመም ምክንያት ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቶ ስርዓተ ቀብሩ በአዲስ አበባ በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል መፈፀሙ ይታወቃል።
ይህንንም ተከትሎ በክፍለሀገር የሚገኙ የአርቲስቱ አባት ቤተ ዘመዶች የአርቲስት ነፃነት ወርቅነህን ለቅሶ ዕርማችንን እናውጣ በማለት በጠየቁት ጥያቄ መሠረት የአርቲስት ነፃነት ወርቅነህ የለቅሶ ስነ-ስርዓት በአባቱ ትውልድ ሃገር በጋሞ ዞን ጨንቻ ዙሪያ ወረዳ ዶኮ ሎሻ የነፃነት ወርቅነህ ወንድም ወንደሰን እና እህቱ መሰረት በተገኙበት በባህላዊ ስነስርዓት ተከናውኗል።
የአርቲስት ነፃነት አባት ሻምበል ወርቅነህ እምሩ ከሃገር ቤት ከወጡ ከ60 ዓመት በላይ መሆኑ የተገለፀ ሲሆን ልጆቻቸውን ጋሞ ዞን ከሚገኙ ቤተ ዘመዶቻቸው ጋር ሳያስተዋውቁ መቅረታቸውንም ጠቅሰዋል።
በጋሞ ባሕል በየትኛውም አካባቢ ሰው ይሙት ለቅሶ በአባት ሃገር ሳይለቀስ አይቀርም ያሉት ምንጮቻችን ለቅሶውን በጋሞ ዞን ጨንቻ ዙሪያ ወረዳ ዶኮ ሎሻ ቀበሌ ለማስለቀስ በተደረገው ጥረት በዛሬው ዕለት በባሕላዊ ስነስርዓት የአርቲስት ነፃነት ወርቅነህ ወንድም ወንደሰን እና እህቱ መሰረት በተገኙበት በድምቀት ተከናውኗል።
17 days ago
የአርቲስት ነፃነት ወርቅነህ የለቅሶ ስነ-ስርዓት በጋሞ ዞን ተከናወነ
#fastmereja I በቅርቡ ከዚህ ዓለም በሞት የተለየው ተወዳጁ የኪነ-ጥበብ ባለሙያ አርቲስት ነፃነት ወርቅነህ የለቅሶ ስነ-ስርዓት፣ “በየትኛውም አካባቢ ሰው ይሙት ለቅሶ በአባት ሀገር ሳይለቀስ አይቀርም” የሚለውን የጋሞን ባህል ተከትሎ በአባቱ የትውልድ ስፍራ በጋሞ ዞን ጨንቻ ዙሪያ ወረዳ ዶኮ ሎሻ ቀበሌ ዛሬ በባህላዊ ስነ-ስርዓት ተከናውኗል። በአዲስ አበባ በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ቀብሩ መፈጸሙን ተከትሎ፣ በክፍለሀገር የሚገኙ የቤተሰብ አባላት "ዕርማችንን እናውጣ" በማለት ባቀረቡት ጥያቄ መሰረት የአርቲስቱ ወንድም ወንደሰን እና እህቱ መሰረት በተገኙበት የለቅሶ ስነ-ስርዓቱ በድምቀት ተፈጽሟል።
የአርቲስት ነፃነት አባት ሻምበል ወርቅነህ ዕምሩ ከ60 ዓመታት በፊት በልጅነታቸው ለሽመና ስራ ከሀገር ቤት ወጥተው ወደ አዲስ አበባ ካቀኑ በኋላ በውትድርና፣ በፖሊስነት እና በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በፀጥታ ዘርፍ ለረጅም ዓመታት አገልግለዋል። ሻምበል ወርቅነህ ባደረባቸው ህመም ከዚህ ዓለም በሞት ሲለዩ የቀብር ስነ-ስርዓታቸው በአዲስ አበባ በቀጨኔ መድኃኔዓለም መፈጸሙ ይታወቃል። አባት ሻምበል ወርቅነህ ከሀገር ቤት ከወጡ ረጅም ዓመታት በመሆናቸው ልጆቻቸውን በጋሞ ዞን ከሚገኙ ቤተ ዘመዶቻቸው ጋር ሳያስተዋውቁ የቆዩ ቢሆንም፣ አሁን የተከናወነው ባህላዊ የለቅሶ ስነ-ስርዓት የአርቲስቱ ወንድምና እህት በስፍራው በመገኘት ከቀሪው ቤተሰባቸው ጋር እንዲገናኙና የቤተሰብ ትስስሩ እንዲቀጥል ትልቅ አጋጣሚ ፈጥሯል ሲል ዱቡሻ ሚዲያ ዘግቧል።
#fastmereja I በቅርቡ ከዚህ ዓለም በሞት የተለየው ተወዳጁ የኪነ-ጥበብ ባለሙያ አርቲስት ነፃነት ወርቅነህ የለቅሶ ስነ-ስርዓት፣ “በየትኛውም አካባቢ ሰው ይሙት ለቅሶ በአባት ሀገር ሳይለቀስ አይቀርም” የሚለውን የጋሞን ባህል ተከትሎ በአባቱ የትውልድ ስፍራ በጋሞ ዞን ጨንቻ ዙሪያ ወረዳ ዶኮ ሎሻ ቀበሌ ዛሬ በባህላዊ ስነ-ስርዓት ተከናውኗል። በአዲስ አበባ በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ቀብሩ መፈጸሙን ተከትሎ፣ በክፍለሀገር የሚገኙ የቤተሰብ አባላት "ዕርማችንን እናውጣ" በማለት ባቀረቡት ጥያቄ መሰረት የአርቲስቱ ወንድም ወንደሰን እና እህቱ መሰረት በተገኙበት የለቅሶ ስነ-ስርዓቱ በድምቀት ተፈጽሟል።
የአርቲስት ነፃነት አባት ሻምበል ወርቅነህ ዕምሩ ከ60 ዓመታት በፊት በልጅነታቸው ለሽመና ስራ ከሀገር ቤት ወጥተው ወደ አዲስ አበባ ካቀኑ በኋላ በውትድርና፣ በፖሊስነት እና በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በፀጥታ ዘርፍ ለረጅም ዓመታት አገልግለዋል። ሻምበል ወርቅነህ ባደረባቸው ህመም ከዚህ ዓለም በሞት ሲለዩ የቀብር ስነ-ስርዓታቸው በአዲስ አበባ በቀጨኔ መድኃኔዓለም መፈጸሙ ይታወቃል። አባት ሻምበል ወርቅነህ ከሀገር ቤት ከወጡ ረጅም ዓመታት በመሆናቸው ልጆቻቸውን በጋሞ ዞን ከሚገኙ ቤተ ዘመዶቻቸው ጋር ሳያስተዋውቁ የቆዩ ቢሆንም፣ አሁን የተከናወነው ባህላዊ የለቅሶ ስነ-ስርዓት የአርቲስቱ ወንድምና እህት በስፍራው በመገኘት ከቀሪው ቤተሰባቸው ጋር እንዲገናኙና የቤተሰብ ትስስሩ እንዲቀጥል ትልቅ አጋጣሚ ፈጥሯል ሲል ዱቡሻ ሚዲያ ዘግቧል።
18 days ago
u12a5u1295u12b3u1295 u1208u12d5u1208u1270 u1230u1295u1260u1275 u1260u1230u120bu121d u12a0u12f0u1228u1233u127du1201 u12a5u12ebu1208u127d u12e8u1218u120du12d5u120du1270 u12a0u12f5u1263u122bu1275 u12f0u1265u1228 u1230u120bu121d u1218u12f5u1283u1294u12d3u1208u121d u12abu1274u12f5u122bu120d u12e8u12a2u1275u12eeu1335u12eb u12a6u122du1276u12f6u12adu1235 u1270u12cbu1205u12f6 u1264u1270 u12adu122du1235u1272u12ebu1295 u12e8u12a5u1208u1271u1295 u1245u12f3u1234 u12a5u1293 u1235u1265u12a8u1270 u12c8u1295u130cu120d u1260u1240u1325u1273 u1225u122du132du1275 u1273u1235u1270u120bu120du134bu1208u127d - u121au1292u12ebu1356u120au1235 u121au1292u1236u1273 - u121au12ebu12dau12eb u1373u136d u1240u1295, u1373u137bu1372u1370 (May 3, 2026).","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[],"color_ranges":[]},"id":"UzpfSTEwMDA2NDc0Nzc3NTgyMjpWSzoyODQ1NzgwMTg5MTAxMDY2
እንኳን ለዕለተ ሰንበት በሰላም አደረሳችሁ እያለች የመልዕልተ አድባራት ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም ካቴድራል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን የእለቱን ቅዳሴ እና ስብከተ ወንጌል በቀጥታ ሥርጭት ታስተላልፋለች - ሚኒያፖሊስ ሚኒሶታ - ሚያዚያ ፳፭ ቀን, ፳፻፲፰ (May 3, 2026).
25 days ago
u12a5u1295u12b3u1295 u1208u12d5u1208u1270 u1230u1295u1260u1275 u1260u1230u120bu121d u12a0u12f0u1228u1233u127du1201 u12a5u12ebu1208u127d u12e8u1218u120du12d5u120du1270 u12a0u12f5u1263u122bu1275 u12f0u1265u1228 u1230u120bu121d u1218u12f5u1283u1294u12d3u1208u121d u12abu1274u12f5u122bu120d u12e8u12a2u1275u12eeu1335u12eb u12a6u122du1276u12f6u12adu1235 u1270u12cbu1205u12f6 u1264u1270 u12adu122du1235u1272u12ebu1295 u12e8u12a5u1208u1271u1295 u1245u12f3u1234 u12a5u1293 u1235u1265u12a8u1270 u12c8u1295u130cu120d u1260u1240u1325u1273 u1225u122du132du1275 u1273u1235u1270u120bu120du134bu1208u127d - u121au1292u12ebu1356u120au1235 u121au1292u1236u1273 - u121au12ebu12dau12eb u1373u136d u1240u1295, u1373u137bu1372u1370 (May 3, 2026).","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[],"color_ranges":[]},"id":"UzpfSTEwMDA2NDc0Nzc3NTgyMjpWSzoxMzkxNTA5MzgzMDAxMzIy
እንኳን ለዕለተ ሰንበት በሰላም አደረሳችሁ እያለች የመልዕልተ አድባራት ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም ካቴድራል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን የእለቱን ቅዳሴ እና ስብከተ ወንጌል በቀጥታ ሥርጭት ታስተላልፋለች - ሚኒያፖሊስ ሚኒሶታ - ሚያዚያ ፳፭ ቀን, ፳፻፲፰ (May 3, 2026).
25 days ago
እንኳን ለዕለተ ሰንበት በሰላም አደረሳችሁ እያለች የመልዕልተ አድባራት ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም ካቴድራል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን የእለቱን ቅዳሴ እና ስብከተ ወንጌል በቀጥታ ሥርጭት ታስተላልፋለች - ሚኒያፖሊስ ሚኒሶታ - ሚያዚያ ፳፭ ቀን, ፳፻፲፰ (May 3, 2026).
Sponsored by
Surafel
26 days ago
ኖህ ሪል እስቴት የመኖሪያ እና የንግድ ሱቆችን ዛሬ ለባለቤቶቹ አስረከበ
#fastmereja : ኖህ ሪል እስቴት በእንቁላል ፋብሪካ እና በሴቶች አደባባይ ያስገነባቸውን ከ1,341 በላይ የመኖሪያ ቤቶች እና የንግድ ሱቆች በዛሬዉ እለት ለባለቤቶቻቸው አስረከበ።
በምርቃት ሥነ-ሥርዓቱ ላይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ማዕረግ ዋና ሥራ አስኪያጅ ኢንጂነር ወንድሙ ሴታ፣ የኖህ ሪል እስቴት መስራችና ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ቴዎድሮስ ዘሪሁን እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶችና የቤት ባለቤቶች ተገኝተዋል፡፡
በዕለቱ ንግግር ያደረጉት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ማዕረግ ዋና ስራ አስኪያጅ ኢንጂነር ወንድሙ ሴታ፤ የግል ዘርፉ በከተማዋ የልማት እንቅስቃሴ ላይ እያሳረፈ ያለውን አዎንታዊ አሻራ አድንቀዋል።
ኢንጂነር ወንድሙ ሴታ አክለዉም የከተማዋ የወደፊት ራዕይ በመንግሥት ጥረት ብቻ ሳይሆን፣ በግል ዘርፉና በነዋሪው የተቀናጀ ርብርብ የሚሳካ መሆኑን ገልጸው፤ ባለሀብቶች በጥራትና በታማኝነት የከተማዋን ነዋሪዎች የቤት ፍላጎት እንዲያሟሉ ጥሪ አቅርበዋል።
የኖህ ሪል እስቴት መስራችና ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ቴዎድሮስ ዘሪሁን በበኩላቸው፣ ኩባንያው ባለፉት 13 ዓመታት ከ11,000 በላይ ከፍተኛ ጥራት ያላቸውን ቤቶች ለቤት ፈለጊዎች ማስረከቡን የገለፁ ሲሆን ቃላችንን በመጠበቅ ጥራትና ፍጥነትን መሰረት አድርገን ዛሬ ከ33 በላይ ሳይቶችን በማስረከባችን ታላቅ ደስታ ይሰማናል'' ብለዋል።
ኖህ በእንቁላል ፋብሪካ የሚገኘዉ ሳይት በ12,000 ካሬ ሜትር ላይ ያረፈ፣ ከ650 በላይ የመኖሪያ ቤቶችንና የንግድ ሱቆችን የያዘ ግዙፍ መንደር ሲሆን መንደሩ የራሱ የከርሰ ምድር ውሃና ሰፊ የመኪና ማቆሚያ የተካተተበት ሲሆን ኖህ በሴቶች አደባባይ የተገነባዉ ከ160 በላይ ቤቶችን የያዘ፣ ሙሉ በሙሉ ግንባታቸው ተጠናቆ (Fully Finished) ለነዋሪዎች ምቹ እንዲሆኑ ተደርገው የተገነቡ መሆናቸዉ ተገልጿል።
ድርጅቱ በዕለቱ ለቤት ልማት ዘርፉ ላሳየው ቁርጠኝነትና ለኖህ ሪል እስቴት ላደረገው ድጋፍ ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ልዩ የምስጋና ስጦታ አበርክቷል።
ኖህ ሪል እስቴት በምርቃት ስነ-ስርዓቱ ላይ በቦሌ አካባቢ “ቦሌ ሆምስ" የተሰኘ አዲስ ፕሮጀክት መጀመሩን ይፋ ያደረገ ሲሆን በተጨማሪም በቀጣይ አንድ ዓመት ውስጥ በመገናኛ፣ሲኤምሲ፣ ቦሌ መድኃኔዓለም፣ እንግሊዝ ኤምባሲ እንዲሁም በወሰን አካባቢዎች በአጠቃላይ 3,000 ቤቶችን ለማስረከብ መታቀዱ ተገልጿል።
ኖህ ሪል እስቴት ከ2019ዓ.ም እስከ 2020 ዓ.ም ድረስ በከተማዋ የተለያዩ አካባቢዎች የሁሉንም የህብረተሰብ ክፍል አቅም ያገናዘቡ 25,000 የመኖሪያ ቤቶችን ለመገንባት ግዙፍ ራዕይ ሰንቆ እየተንቀሳቀሰ ይገኛል፡፡
#fastmereja : ኖህ ሪል እስቴት በእንቁላል ፋብሪካ እና በሴቶች አደባባይ ያስገነባቸውን ከ1,341 በላይ የመኖሪያ ቤቶች እና የንግድ ሱቆች በዛሬዉ እለት ለባለቤቶቻቸው አስረከበ።
በምርቃት ሥነ-ሥርዓቱ ላይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ማዕረግ ዋና ሥራ አስኪያጅ ኢንጂነር ወንድሙ ሴታ፣ የኖህ ሪል እስቴት መስራችና ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ቴዎድሮስ ዘሪሁን እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶችና የቤት ባለቤቶች ተገኝተዋል፡፡
በዕለቱ ንግግር ያደረጉት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ማዕረግ ዋና ስራ አስኪያጅ ኢንጂነር ወንድሙ ሴታ፤ የግል ዘርፉ በከተማዋ የልማት እንቅስቃሴ ላይ እያሳረፈ ያለውን አዎንታዊ አሻራ አድንቀዋል።
ኢንጂነር ወንድሙ ሴታ አክለዉም የከተማዋ የወደፊት ራዕይ በመንግሥት ጥረት ብቻ ሳይሆን፣ በግል ዘርፉና በነዋሪው የተቀናጀ ርብርብ የሚሳካ መሆኑን ገልጸው፤ ባለሀብቶች በጥራትና በታማኝነት የከተማዋን ነዋሪዎች የቤት ፍላጎት እንዲያሟሉ ጥሪ አቅርበዋል።
የኖህ ሪል እስቴት መስራችና ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ቴዎድሮስ ዘሪሁን በበኩላቸው፣ ኩባንያው ባለፉት 13 ዓመታት ከ11,000 በላይ ከፍተኛ ጥራት ያላቸውን ቤቶች ለቤት ፈለጊዎች ማስረከቡን የገለፁ ሲሆን ቃላችንን በመጠበቅ ጥራትና ፍጥነትን መሰረት አድርገን ዛሬ ከ33 በላይ ሳይቶችን በማስረከባችን ታላቅ ደስታ ይሰማናል'' ብለዋል።
ኖህ በእንቁላል ፋብሪካ የሚገኘዉ ሳይት በ12,000 ካሬ ሜትር ላይ ያረፈ፣ ከ650 በላይ የመኖሪያ ቤቶችንና የንግድ ሱቆችን የያዘ ግዙፍ መንደር ሲሆን መንደሩ የራሱ የከርሰ ምድር ውሃና ሰፊ የመኪና ማቆሚያ የተካተተበት ሲሆን ኖህ በሴቶች አደባባይ የተገነባዉ ከ160 በላይ ቤቶችን የያዘ፣ ሙሉ በሙሉ ግንባታቸው ተጠናቆ (Fully Finished) ለነዋሪዎች ምቹ እንዲሆኑ ተደርገው የተገነቡ መሆናቸዉ ተገልጿል።
ድርጅቱ በዕለቱ ለቤት ልማት ዘርፉ ላሳየው ቁርጠኝነትና ለኖህ ሪል እስቴት ላደረገው ድጋፍ ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ልዩ የምስጋና ስጦታ አበርክቷል።
ኖህ ሪል እስቴት በምርቃት ስነ-ስርዓቱ ላይ በቦሌ አካባቢ “ቦሌ ሆምስ" የተሰኘ አዲስ ፕሮጀክት መጀመሩን ይፋ ያደረገ ሲሆን በተጨማሪም በቀጣይ አንድ ዓመት ውስጥ በመገናኛ፣ሲኤምሲ፣ ቦሌ መድኃኔዓለም፣ እንግሊዝ ኤምባሲ እንዲሁም በወሰን አካባቢዎች በአጠቃላይ 3,000 ቤቶችን ለማስረከብ መታቀዱ ተገልጿል።
ኖህ ሪል እስቴት ከ2019ዓ.ም እስከ 2020 ዓ.ም ድረስ በከተማዋ የተለያዩ አካባቢዎች የሁሉንም የህብረተሰብ ክፍል አቅም ያገናዘቡ 25,000 የመኖሪያ ቤቶችን ለመገንባት ግዙፍ ራዕይ ሰንቆ እየተንቀሳቀሰ ይገኛል፡፡
1 month ago
የምስካየ ኅዙናን መድኃኔዓለም ገዳም የቅዳሴ ቤት በዓል እና 85ኛው የድል ቀን በታላቅ ድምቀት እየተከበረ ነው
#ethiopia | በአዲስ አበባ የሚገኘው የምስካየ ኅዙናን መድኃኔዓለም ገዳም ዓመታዊ የቅዳሴ ቤት በዓል ከ85ኛው የኢትዮጵያ የድል በዓል ጋር በመሆን በከፍተኛ ስነ ስርዓት በመከበር ላይ ይገኛል።
በዚህ ታላቅ ሃይማኖታዊና ብሔራዊ በዓል ላይ ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ጽሕፈት ቤት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ፣ ሌሎች ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት፣ የቤተክህነት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች፣ ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን እንዲሁም በርካታ ምእመናን ታድመዋል።
የገዳሙ በዓል በየዓመቱ ሚያዚያ 27 ቀን በልዩ ሁኔታ የሚከበርባቸው አምስት ዋና ዋና ምክንያቶች አሉት። የመጀመሪያው ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ በስደት እንግሊዝ ሀገር በነበሩበት ወቅት የገዳሙ ቅዳሴ ቤት የተከበረው በዚህ ዕለት በመሆኑ ነው።
ሁለተኛው በ1933 ዓ.ም የኢትዮጵያ ነጻነት ታውጆ የድል በዓል መከበር የጀመረው ሚያዚያ 27 በመሆኑ ሲሆን፣ ሦስተኛው ደግሞ ከጃንሆይ ጋር ወደ ሀገር የተመለሰው ታቦተ ሕጉ በቤተ መንግሥት ለሁለት ዓመታት ከቆየ በኋላ አሁን የካቲት 12 ሆስፒታል በሚገኝበት ስፍራ ወደ ተሠራው መቅደስ የገባው በ1935 ዓ.ም ሚያዚያ 27 በመሆኑ ነው።
በተጨማሪም አሁን ያለው ቤተክርስቲያን የመሠረት ድንጋይ በ1940 ዓ.ም የተጣለውና በ1942 ዓ.ም ታቦቱ ወደ አዲሱ ሕንፃ የገባው በዚሁ ታሪካዊ ቀን በመሆኑ ዕለቱ በገዳሙ ዘንድ በታላቅ ድምቀት ይከበራል።
#መድኃኔዓለም #ምስካየኅዙናን #ሚያዚያ27 #የድልበዓል #ኦርቶዶክስ #ተዋሕዶ #ኢትዮጵያ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በአዲስ አበባ የሚገኘው የምስካየ ኅዙናን መድኃኔዓለም ገዳም ዓመታዊ የቅዳሴ ቤት በዓል ከ85ኛው የኢትዮጵያ የድል በዓል ጋር በመሆን በከፍተኛ ስነ ስርዓት በመከበር ላይ ይገኛል።
በዚህ ታላቅ ሃይማኖታዊና ብሔራዊ በዓል ላይ ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ጽሕፈት ቤት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ፣ ሌሎች ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት፣ የቤተክህነት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች፣ ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን እንዲሁም በርካታ ምእመናን ታድመዋል።
የገዳሙ በዓል በየዓመቱ ሚያዚያ 27 ቀን በልዩ ሁኔታ የሚከበርባቸው አምስት ዋና ዋና ምክንያቶች አሉት። የመጀመሪያው ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ በስደት እንግሊዝ ሀገር በነበሩበት ወቅት የገዳሙ ቅዳሴ ቤት የተከበረው በዚህ ዕለት በመሆኑ ነው።
ሁለተኛው በ1933 ዓ.ም የኢትዮጵያ ነጻነት ታውጆ የድል በዓል መከበር የጀመረው ሚያዚያ 27 በመሆኑ ሲሆን፣ ሦስተኛው ደግሞ ከጃንሆይ ጋር ወደ ሀገር የተመለሰው ታቦተ ሕጉ በቤተ መንግሥት ለሁለት ዓመታት ከቆየ በኋላ አሁን የካቲት 12 ሆስፒታል በሚገኝበት ስፍራ ወደ ተሠራው መቅደስ የገባው በ1935 ዓ.ም ሚያዚያ 27 በመሆኑ ነው።
በተጨማሪም አሁን ያለው ቤተክርስቲያን የመሠረት ድንጋይ በ1940 ዓ.ም የተጣለውና በ1942 ዓ.ም ታቦቱ ወደ አዲሱ ሕንፃ የገባው በዚሁ ታሪካዊ ቀን በመሆኑ ዕለቱ በገዳሙ ዘንድ በታላቅ ድምቀት ይከበራል።
#መድኃኔዓለም #ምስካየኅዙናን #ሚያዚያ27 #የድልበዓል #ኦርቶዶክስ #ተዋሕዶ #ኢትዮጵያ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
1 month ago
u12a5u1295u12b3u1295 u1208u12d5u1208u1270 u1230u1295u1260u1275 u1260u1230u120bu121d u12a0u12f0u1228u1233u127du1201 u12a5u12ebu1208u127d u12e8u1218u120du12d5u120du1270 u12a0u12f5u1263u122bu1275 u12f0u1265u1228 u1230u120bu121d u1218u12f5u1283u1294u12d3u1208u121d u12abu1274u12f5u122bu120d u12e8u12a2u1275u12eeu1335u12eb u12a6u122du1276u12f6u12adu1235 u1270u12cbu1205u12f6 u1264u1270 u12adu122du1235u1272u12ebu1295 u12e8u12a5u1208u1271u1295 u1245u12f3u1234 u12a5u1293 u1235u1265u12a8u1270 u12c8u1295u130cu120d u1260u1240u1325u1273 u1225u122du132du1275 u1273u1235u1270u120bu120du134bu1208u127d - u121au1292u12ebu1356u120au1235 u121au1292u1236u1273 - u121au12ebu12dau12eb u1373u136d u1240u1295, u1373u137bu1372u1370 (May 3, 2026).","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[],"color_ranges":[]},"id":"UzpfSTEwMDA2NDc0Nzc3NTgyMjpWSzoxMDA4NTI5NDg4NTIwNDY3
እንኳን ለዕለተ ሰንበት በሰላም አደረሳችሁ እያለች የመልዕልተ አድባራት ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም ካቴድራል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን የእለቱን ቅዳሴ እና ስብከተ ወንጌል በቀጥታ ሥርጭት ታስተላልፋለች - ሚኒያፖሊስ ሚኒሶታ - ሚያዚያ ፳፭ ቀን, ፳፻፲፰ (May 3, 2026).
1 month ago
በሞቱ ህይወትን የሰጠን በትንሳኤው ትንሳኤያችንን ያወጀልንን የአባታችንን የመድኃኔዓለምን ቤት ከመፍረስ እንታደግ! 🙏✨
የወደቀውን ለማቅናት፣ የፈረሰውን ለመጠገን ሁላችንም ኦርቶዶክሳውያን እንረባረብ!
ከ60 አመት በላይ ያስቆጠረው በሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት በቀይት ወረዳ የሚገኘው መለጥ ደብረ ፀሐይ መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ዛሬ በከባድ ችግር ላይ ይገኛል። ከእድሜ ብዛት የተነሳ የቤተ መቅደሱ ቋሚ ምሰሶዎች በምስጥ ተበልተው፣ ጣሪያውም በማፍሰሱ ምክንያት የቤተ መቅደሱ መጋረጃ ፣ ምንጣፍ እንዲሁም ንዋየቅድሳቱ በመሉ ከጥቅም ውጪ ሆኗል የአባታችን የመድኃኔዓለም ማደሪያ መቅደሱም ሊወድቅ ጥቂት ቀርቶታል።
አባቶችም በተማፅኖ የመንፈስ ቅዱስ ልጆቻቸውን እርዱን እያሉ ከፊታችን ቆመዋል!
ስለ እኛ በቀራንዮ አደባባይ ስጋውን የቆረሰው ፣ደሙን ያፈሰሰውና የእሾህ አክሊል የደፋው በትንሳኤው ትንሳኤያችንን ያወጀልን መድኃኔዓለም፣ ዛሬ የእኛን እጅ ይፈልጋል። ከ 200 ብር ጀምረን የአቅማችንን በመለገስ ይህንን ታሪካዊ መቅደስ ከመፍረስ እንታደግ።
የባንክ አካውንት (የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ - CBE)፦
🏦 1000756255626
(መለጥ ደብረ ፀሐይ መድኃኔዓለም ቤ/ክ)
📞 ለበለጠ መረጃ
+251-920-950007
(እባክዎን የክርስትና ስምዎን በቴሌግራም ወይም በዋትሳፕ በዚሁ ስልክ ይላኩላቸው በፀሎት ያስቧችኋል)
እባካችሁ ሼር (Share) በማድረግ ድምፅ ሁኑልኝ! 🙏⛪
#getu #medhanealem #savethechurch #northshewa #ethiopianorthodox #humanitariancall #heritageconservation #ethiopia #የመድኃኔዓለምቤት #ሰሜንሸዋ #ቤተክርስቲያን #ጥሪ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
1 month ago
በሞቱ ህይወትን የሰጠን በትንሳኤው ትንሳኤያችንን ያወጀልንን የአባታችንን የመድኃኔዓለምን ቤት ከመፍረስ እንታደግ! 🙏✨
የወደቀውን ለማቅናት፣ የፈረሰውን ለመጠገን ሁላችንም ኦርቶዶክሳውያን እንረባረብ!
ከ60 አመት በላይ ያስቆጠረው በሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት በቀይት ወረዳ የሚገኘው መለጥ ደብረ ፀሐይ መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ዛሬ በከባድ ችግር ላይ ይገኛል። ከእድሜ ብዛት የተነሳ የቤተ መቅደሱ ቋሚ ምሰሶዎች በምስጥ ተበልተው፣ ጣሪያውም በማፍሰሱ ምክንያት የቤተ መቅደሱ መጋረጃ ፣ ምንጣፍ እንዲሁም ንዋየቅድሳቱ በመሉ ከጥቅም ውጪ ሆኗል የአባታችን የመድኃኔዓለም ማደሪያ መቅደሱም ሊወድቅ ጥቂት ቀርቶታል።
አባቶችም በተማፅኖ የመንፈስ ቅዱስ ልጆቻቸውን እርዱን እያሉ ከፊታችን ቆመዋል!
ስለ እኛ በቀራንዮ አደባባይ ስጋውን የቆረሰው ፣ደሙን ያፈሰሰውና የእሾህ አክሊል የደፋው በትንሳኤው ትንሳኤያችንን ያወጀልን መድኃኔዓለም፣ ዛሬ የእኛን እጅ ይፈልጋል። ከ 200 ብር ጀምረን የአቅማችንን በመለገስ ይህንን ታሪካዊ መቅደስ ከመፍረስ እንታደግ።
የባንክ አካውንት (የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ - CBE)፦
🏦 1000756255626
(መለጥ ደብረ ፀሐይ መድኃኔዓለም ቤ/ክ)
📞 ለበለጠ መረጃ
+251-920-950007
(እባክዎን የክርስትና ስምዎን በቴሌግራም ወይም በዋትሳፕ በዚሁ ስልክ ይላኩላቸው በፀሎት ያስቧችኋል)
እባካችሁ ሼር (Share) በማድረግ ድምፅ ሁኑልኝ! 🙏⛪
#getu #medhanealem #savethechurch #northshewa #ethiopianorthodox #humanitariancall #heritageconservation #ethiopia #የመድኃኔዓለምቤት #ሰሜንሸዋ #ቤተክርስቲያን #ጥሪ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
2 months ago
በሞቱ ህይወትን የሰጠን በትንሳኤው ትንሳኤያችንን ያወጀልንን የአባታችንን የመድኃኔዓለምን ቤት ከመፍረስ እንታደግ! 🙏✨
የወደቀውን ለማቅናት፣ የፈረሰውን ለመጠገን ሁላችንም ኦርቶዶክሳውያን እንረባረብ!
ከ60 አመት በላይ ያስቆጠረው በሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት በቀይት ወረዳ የሚገኘው መለጥ ደብረ ፀሐይ መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ዛሬ በከባድ ችግር ላይ ይገኛል። ከእድሜ ብዛት የተነሳ የቤተ መቅደሱ ቋሚ ምሰሶዎች በምስጥ ተበልተው፣ ጣሪያውም በማፍሰሱ ምክንያት የአባታችን የመድኃኔዓለም ማደሪያ ሊወድቅ ጥቂት ቀርቶታል።
አባቶችም በተማፅኖ የመንፈስ ቅዱስ ልጆቻቸውን እርዱን እያሉ ከፊታችን ቆመዋል!
ስለ እኛ በቀራንዮ አደባባይ ስጋውን የቆረሰው ፣ደሙን ያፈሰሰውና የእሾህ አክሊል የደፋው በትንሳኤው ትንሳኤያችንን ያወጀልን መድኃኔዓለም፣ ዛሬ የእኛን እጅ ይፈልጋል። ከ 200 ብር ጀምረን የአቅማችንን በመለገስ ይህንን ታሪካዊ መቅደስ ከመፍረስ እንታደግ።
የባንክ አካውንት (የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ - CBE)፦
🏦 1000756255626
(መለጥ ደብረ ፀሐይ መድኃኔዓለም ቤ/ክ)
📞 ለበለጠ መረጃ
+251-920-950007
(እባክዎን የክርስትና ስምዎን በቴሌግራም ወይም በዋትሳፕ በዚሁ ስልክ ይላኩላቸው በፀሎት ያስቧችኋል)
እባካችሁ ሼር (Share) በማድረግ ድምፅ ሁኑልኝ! 🙏⛪
#getu #medhanealem #savethechurch #northshewa #ethiopianorthodox #humanitariancall #heritageconservation #ethiopia #የመድኃኔዓለምቤት #ሰሜንሸዋ #ቤተክርስቲያን #ጥሪ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
Sponsored by
Surafel
2 months ago
የትንሳኤ በዓል መልዕክትና የድጋፍ ጥሪ
እንኳን ለጌታችንና ለመድሃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የትንሳኤ በዓል በሰላም አደረሳችሁ!
በታላቅነቱና በአሠራሩ ድንቅ የሆነው የአያት ፀበል መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ግንባታ በአባቶቻችን ጸሎትና በደጋግ ምዕመናን ርብርብ አሁን ካለበት ደረጃ ደርሷል።
ይህ በሙቅ ጸበሉና በፈዋሽነቱ የሚታወቀው ደብር፣ በርካቶች ከደዌ ተፈውሰው ምስክርነት የሰጡበት ቅዱስ ስፍራ ነው።
የዚህን ገናና ደብር የቤተ መቅደስ ግንባታ በአጭር ጊዜ ውስጥ ለማጠናቀቅ፣ በዓለም ዙሪያ የምትገኙ ምዕመናን ሁሉ በችሎታችሁ እንድትሳተፉ የአደራ ጥሪ ቀርቧል።
የድጋፍ ማበርከቻ መንገዶች
(የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ)
የሂሳብ ቁጥር 1000589534337
አጭር የክፍያ ቁጥር፦2627
ለተጨማሪ መረጃ
📞 0911431337
📞 0979417409
አያት ፀበል መድኃኔዓለምና ቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን
በዓሉ የሰላም፣ የፍቅርና የበረከት እንዲሆንልዎ እመኛለሁ!
2 months ago
ዛሬ ስቅለቱን እያሰብን የበረከት ስራ እንስራ የአባታችንን መድኃኔዓለምን ቤት ከመፍረስ እንታደግ! 🙏✨
የወደቀውን ለማቅናት፣ የፈረሰውን ለመጠገን ሁላችንም ኦርቶዶክሳውያን እንረባረብ!
ከ60 አመት በላይ ያስቆጠረው በሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት በቀይት ወረዳ የሚገኘው መለጥ ደብረ ፀሐይ መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ዛሬ በከባድ ችግር ላይ ይገኛል። ከእድሜ ብዛት የተነሳ የቤተ መቅደሱ ቋሚ ምሰሶዎች በምስጥ ተበልተው፣ ጣሪያውም በማፍሰሱ ምክንያት የአባታችን የመድኃኔዓለም ማደሪያ ሊወድቅ ጥቂት ቀርቶታል።
እንዴት መርዳት እንችላለን?
ስለ እኛ በቀራንዮ አደባባይ ስጋውን የቆረሰው ፣ደሙን ያፈሰሰውና የእሾህ አክሊል የደፋው መድኃኔዓለም፣ ዛሬ የእኛን እጅ ይፈልጋል። ከ 200 ብር ጀምረን የአቅማችንን በመለገስ ይህንን ታሪካዊ መቅደስ ከመፍረስ እንታደግ።
የባንክ አካውንት (የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ - CBE)፦
🏦 1000756255626
(መለጥ ደብረ ፀሐይ መድኃኔዓለም ቤ/ክ)
📞 ለበለጠ መረጃ
+251-920-950007
(እባክዎን የክርስትና ስምዎን በቴሌግራም ወይም በዋትሳፕ በዚሁ ስልክ ይላኩላቸው በፀሎት ያስቧችኋል)
እባካችሁ ሼር (Share) በማድረግ ድምፅ ሁኑልኝ! 🙏⛪
#getu #medhanealem #savethechurch #northshewa #ethiopianorthodox #humanitariancall #heritageconservation #ethiopia #የመድኃኔዓለምቤት #ሰሜንሸዋ #ቤተክርስቲያን #ጥሪ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
2 months ago
ቁርባን በድንኳን? ቁርባን በውጭ?
ይህን ዐይቶ የማይደነግጥ ሰው የለም:: የጌታችን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስን ቅዱስ ሥጋና ክቡር ደም በትንሽዬ ድንኳን ማቀበል ምንኛ ከባድ ነው? ይህ የሆነብን ደግሞ በቂ ቤተ መቅደስ ባለመስራታችን ነው:: ተመልከቱ! ይህ ሕዝብ አያሳዝንም? እኛ እያለንማ ይህ አይሆንም:: ፈጥነን ቤተክርስቲያን ልንሠራላቸው ይገባል:: በሚቀጥለው ዓመት በድንኳን ሳይሆን በቤተመቅደስ እንዲቀበሉ በእመቤታችን ስም የ21,000 ብር ቻሌንጅ እንጀምርላቸው:: በጸሎተ ሐሙስ ለሥጋ ወደሙ ያለንን ክብር በሥራ እንግለጥ:: በድንኳን ለሚቆርቡት ቤተክርስቲያን እንሥራላቸው::
በማእከላዊ ጎንደር ሀገረ ስብከት ጎርጎራን አለፍ ብሎ በጣና ሀይቅ ላይ የሚገኘው ጥንታዊውና ታሪካዊው የማን እንደ አባ አቡነ ያሳይ መድኃኔዓለም አንድነት ገዳም በውስጡ የመድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ያለው ሲሆን ከግዝት ቅጥር ውጭ እህቶችና እናቶች እንዲቆርቡ የሚያስችል በቂ ስፍራ በቤተክርስቲያን ስለሌለ ሥርዓቱ የሚፈጸመው በድንኳንና በዳስ ነው:: በተለይም መስከረም 14 እና መጋቢት 27 ለበዓለ ንግሥ ቁጥሩ እጅግ ከፍተኛ የሆነ ሕዝብ ከተለያየ ሥፍራ ስለሚመጣ ከፍተኛ የሆነ መጨናነቅ ይፈጠራል:: አባቶች ቅዱስ ስጋውንና ክቡር ደሙን በውጭ ያቀብላሉ:: ይህ ደግሞ ለሥርዓተ ቤተክርስቲያን ከመቆርቆር አንጻር ሲታይ ደግሞ ልብ ዝቅ ያደርጋል:: ይህንን እሳዛኝ ሁኔታ በቦታው ተገኝቶ ማየትም ቁጭት ውስጥ ይከታል::
እናቶቻችንና እህቶቻችን በሚገባ የሚገለገሉበትን የእመቤታችን የእመ ቅዱሳን የቅድስት ድንግል ማርያምን ቤተክርስቲያን ለመገንባት አሁን መሰረት ተጥሏል:: ይህንን ቤተመቅደስ በአጭር ጊዜ ገንብተን የአበው መነኮሳትን ድካም መቀነስ ይገባናል:: ከእመቤታችን የምናገኘው በረከትና ረድኤት ብዙ ነውና ሁላችንም ከበረከቱ በመሳተፍ ስማችንን በወርቅ እምድ እናጽፍ::
አባቶቻችን ታሪክ ሠርተውልንና ለዘመናት የሚነገርለትን ድንቅ ቅርስ አስቀምጠውልን አልፈዋል:: እኛ አዲስ ታሪክ መጻፍ ባንችል እንኳን እነርሱ የሠሩትን ግማሹን ደግመን በመሥራት አርኣያ ፍኖታቸውን ማስቀጠል ይገባናል:: ለጣና ሀይቅ ተጨማሪ ሞገስ እንጨምርለት:: የእመቤታችንን ቤተክርስቲያን እንሥራ::
ማስተዋል ያለባችሁ አንድ ነገር አለ:: ገዳማውያን አባቶቻችን የሚበሉት የሚጠጡት አላጡም:: የእግዚአብሔር ቃል ምግብና መጠጣቸው ስለሆነ ፊታቸው በጽድቅ ጸዳል የሚያበራ እንቁዎች ናቸው:: ከእኛ የሚፈልጉት እኛ በረከት የምናገኝበትን ቤተክርስቲያን እንድንገነባ ብቻ ነው:: ምዕመናን የሚገለገሉበት የእመቤታችንን የእመ ቅዱሳን ቤተክርስቲያን :: ይህን ብቻ እናድርግላቸው:: በፍጹም ጊዜ ልንሰጠው የሚገባ ጉዳይ አይደለም:: በቻልነው መጠን የአቅማችንን እናድርግ:: ይህንን መልእክትም ለሌሎች በማድረስ ኃላፊነታችንን እንወጣ::
ድጋፍ ለማድረግ:
ንግድ ባንክ: 1000731553134
ስልክ: -
0918240454
0906632367
0921612653
Tiktok: https://www.tiktok.com/@us...
Website: www.abuneyasay.com
Online Donation link: https://chapa.link/donatio...
2 months ago
የ አባታችን መድኃኔዓለምን ቤት ከመፍረስ እንታደግ! 🙏✨
የወደቀውን ለማቅናት፣ የፈረሰውን ለመጠገን ሁላችንም ኦርቶዶክሳውያን እንረባረብ!
ከ60 አመት በላይ ያስቆጠረው በሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት በቀይት ወረዳ የሚገኘው መለጥ ደብረ ፀሐይ መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ዛሬ በከባድ ችግር ላይ ይገኛል። ከእድሜ ብዛት የተነሳ የቤተ መቅደሱ ቋሚ ምሰሶዎች በምስጥ ተበልተው፣ ጣሪያውም በማፍሰሱ ምክንያት የአባታችን የመድኃኔዓለም ማደሪያ ሊወድቅ ጥቂት ቀርቶታል።
እንዴት መርዳት እንችላለን?
ስለ እኛ ስጋውን የቆረሰውና ደሙን ያፈሰሰው መድኃኔዓለም፣ ዛሬ የእኛን እጅ ይፈልጋል። ከ 200 ብር ጀምረን የአቅማችንን በመለገስ ይህንን ታሪካዊ መቅደስ ከመፍረስ እንታደግ።
የባንክ አካውንት (የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ - CBE)፦
1000756255626
(መለጥ ደብረ ፀሐይ መድኃኔዓለም ቤ/ክ)
📞 ለበለጠ መረጃ
+251-920-950007
(እባክዎን የክርስትና ስምዎን በቴሌግራም ወይም በዋትሳፕ በዚሁ ስልክ ይላኩላቸው በፀሎት ያስቧችኋል)
እባካችሁ ሼር (Share) በማድረግ ድምፅ ሁኑልኝ! 🙏⛪
#getu #medhanealem #savethechurch #northshewa #ethiopianorthodox #humanitariancall #heritageconservation #ethiopia #የመድኃኔዓለምቤት #ሰሜንሸዋ #ቤተክርስቲያን #ጥሪ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
Sponsored by
Surafel