Logo
Getu Temesgen

የትንሳኤ በዓል መልዕክትና የድጋፍ ጥሪ

እንኳን ለጌታችንና ለመድሃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የትንሳኤ በዓል በሰላም አደረሳችሁ!

በታላቅነቱና በአሠራሩ ድንቅ የሆነው የአያት ፀበል መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ግንባታ በአባቶቻችን ጸሎትና በደጋግ ምዕመናን ርብርብ አሁን ካለበት ደረጃ ደርሷል።

ይህ በሙቅ ጸበሉና በፈዋሽነቱ የሚታወቀው ደብር፣ በርካቶች ከደዌ ተፈውሰው ምስክርነት የሰጡበት ቅዱስ ስፍራ ነው።

የዚህን ገናና ደብር የቤተ መቅደስ ግንባታ በአጭር ጊዜ ውስጥ ለማጠናቀቅ፣ በዓለም ዙሪያ የምትገኙ ምዕመናን ሁሉ በችሎታችሁ እንድትሳተፉ የአደራ ጥሪ ቀርቧል።

የድጋፍ ማበርከቻ መንገዶች
(የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ)
የሂሳብ ቁጥር 1000589534337

አጭር የክፍያ ቁጥር፦2627

ለተጨማሪ መረጃ
📞 0911431337
📞 0979417409

አያት ፀበል መድኃኔዓለምና ቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን

በዓሉ የሰላም፣ የፍቅርና የበረከት እንዲሆንልዎ እመኛለሁ!
2 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.