2 days ago
ፋሻ ላውንጅ ሀዋሳ
– የመዝናኛዎ አዲሱ መዳረሻ!
ሀዋሳን በልዩ መንገድ ለመዝናናት ይፈልጋሉ?
ፋሻ ላውንጅ ሀዋሳ ለከተማው ነዋሪዎች ብቻ ሳይሆን ከየትኛውም ስፍራ ለሚመጡ እንግዶች የተለየ የመዝናኛ ልምድ ያቀርባል።
🌴 ነፋሻማና ዘመናዊ አካባቢ
🎧 በምርጥ ዲጄዎች የተሞላ አስደሳች ሙዚቃ
🍽️ ጣፋጭ ምግቦችና የተለያዩ መጠጦች
🤝 ፈጣንና ሙያዊ አገልግሎት
✨ ለወዳጅ ስብሰባ፣ ለቤተሰብ መዝናኛ እና ለልዩ ዝግጅቶች ተስማሚ
ደማቅ ቀንም ሆነ አስደሳች ምሽት በሀዋሳ ማሳለፍ ከፈለጉ፣ ፋሻ ላውንጅ የመጀመሪያ ምርጫዎ ነው።
አድራሻ: ሀዋሳ 05፣ ከጉዱማሌ ፊት ለፊት
ስልክ +251-916-860330
ፋሻ ላውንጅ ሀዋሳ
ይምጡ... ይዝናኑ... የማይረሳ ትዝታ ይዘው ይመለሱ!
– የመዝናኛዎ አዲሱ መዳረሻ!
ሀዋሳን በልዩ መንገድ ለመዝናናት ይፈልጋሉ?
ፋሻ ላውንጅ ሀዋሳ ለከተማው ነዋሪዎች ብቻ ሳይሆን ከየትኛውም ስፍራ ለሚመጡ እንግዶች የተለየ የመዝናኛ ልምድ ያቀርባል።
🌴 ነፋሻማና ዘመናዊ አካባቢ
🎧 በምርጥ ዲጄዎች የተሞላ አስደሳች ሙዚቃ
🍽️ ጣፋጭ ምግቦችና የተለያዩ መጠጦች
🤝 ፈጣንና ሙያዊ አገልግሎት
✨ ለወዳጅ ስብሰባ፣ ለቤተሰብ መዝናኛ እና ለልዩ ዝግጅቶች ተስማሚ
ደማቅ ቀንም ሆነ አስደሳች ምሽት በሀዋሳ ማሳለፍ ከፈለጉ፣ ፋሻ ላውንጅ የመጀመሪያ ምርጫዎ ነው።
አድራሻ: ሀዋሳ 05፣ ከጉዱማሌ ፊት ለፊት
ስልክ +251-916-860330
ፋሻ ላውንጅ ሀዋሳ
ይምጡ... ይዝናኑ... የማይረሳ ትዝታ ይዘው ይመለሱ!
3 days ago
ባህርዳር ዩኒቨርስቲ በEVACONET የአርክቴክቸር ዲዛይን ውድድር አንደኛ ሆነ
#ethiopia | አዲስ አበባ – በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ የተዘጋጀው የEVACONET ዲጂታል የኮንስትራክሽን ገበያ ፕላትፎርም የምረቃ ሥነ ሥርዓት አካል በሆነው የአርክቴክቸር ዲዛይን ውድድር ባህርዳር ዩኒቨርስቲ አንደኛ ደረጃን በማስመዝገብ አሸናፊ ሆኗል።
ውድድሩ በዩኒቨርስቲዎች የአርክቴክቸር ዲፓርትመንት 5ኛ ዓመት ተማሪዎች መካከል የተካሄደ ሲሆን፣ ሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ሁለተኛ፣ አዲስ ኮሌጅ ደግሞ ሶስተኛ ደረጃን አግኝተዋል። አዘጋጆቹ ውድድሩ አዳዲስ የፈጠራ ስራዎችን ያስተዋወቀ እንደነበር ገልጸው፣ ከዚህ በኋላም በየዓመቱ እንደሚካሄድ አስታውቀዋል።
EVACONET በኢንጂነር አቤሴሎም መለሰ የተቋቋመ ዲጂታል የኮንስትራክሽን ገበያ ፕላትፎርም ሲሆን፣ የኮንስትራክሽን ማቴሪያል ወቅታዊ ዋጋዎችን በማነጻጸር ሻጮችና ገዢዎችን በአንድ መድረክ የሚያገናኝ የዲጂታል ገበያ ሥርዓት ነው።
በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር ዴኤታ ዶ/ር የትምጌታ አስራት፣ የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለስልጣን ኃላፊዎች፣ የዘርፉ ባለድርሻ አካላትና ሌሎች እንግዶች ተገኝተዋል። ተናጋሪዎቹም ፕላትፎርሙ የ"ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030" ራዕይን ለማሳካት እንደሚያግዝ፣ በኮንስትራክሽን ገበያ ውስጥ ግልጽነትና ተወዳዳሪነትን እንደሚያሳድግ ገልጸዋል።
በእለቱ "ሕይወትን በኮንስትራክሽን እንገንባ" በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀ የኮንስትራክሽን ፋሽን ሾውና የሞዴሎች ትዕይንትም ቀርቦ የተሳታፊዎችን ቀልብ ስቧል።
ዝግጅቱ ለተሳካ አፈጻጸም አስተዋጽኦ ላደረጉ ተቋማትና ግለሰቦች የእውቅና እና የልዩ ሽልማት ስጦታዎች በመበርከት ተጠናቋል።
#ethiopia | አዲስ አበባ – በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ የተዘጋጀው የEVACONET ዲጂታል የኮንስትራክሽን ገበያ ፕላትፎርም የምረቃ ሥነ ሥርዓት አካል በሆነው የአርክቴክቸር ዲዛይን ውድድር ባህርዳር ዩኒቨርስቲ አንደኛ ደረጃን በማስመዝገብ አሸናፊ ሆኗል።
ውድድሩ በዩኒቨርስቲዎች የአርክቴክቸር ዲፓርትመንት 5ኛ ዓመት ተማሪዎች መካከል የተካሄደ ሲሆን፣ ሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ሁለተኛ፣ አዲስ ኮሌጅ ደግሞ ሶስተኛ ደረጃን አግኝተዋል። አዘጋጆቹ ውድድሩ አዳዲስ የፈጠራ ስራዎችን ያስተዋወቀ እንደነበር ገልጸው፣ ከዚህ በኋላም በየዓመቱ እንደሚካሄድ አስታውቀዋል።
EVACONET በኢንጂነር አቤሴሎም መለሰ የተቋቋመ ዲጂታል የኮንስትራክሽን ገበያ ፕላትፎርም ሲሆን፣ የኮንስትራክሽን ማቴሪያል ወቅታዊ ዋጋዎችን በማነጻጸር ሻጮችና ገዢዎችን በአንድ መድረክ የሚያገናኝ የዲጂታል ገበያ ሥርዓት ነው።
በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር ዴኤታ ዶ/ር የትምጌታ አስራት፣ የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለስልጣን ኃላፊዎች፣ የዘርፉ ባለድርሻ አካላትና ሌሎች እንግዶች ተገኝተዋል። ተናጋሪዎቹም ፕላትፎርሙ የ"ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030" ራዕይን ለማሳካት እንደሚያግዝ፣ በኮንስትራክሽን ገበያ ውስጥ ግልጽነትና ተወዳዳሪነትን እንደሚያሳድግ ገልጸዋል።
በእለቱ "ሕይወትን በኮንስትራክሽን እንገንባ" በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀ የኮንስትራክሽን ፋሽን ሾውና የሞዴሎች ትዕይንትም ቀርቦ የተሳታፊዎችን ቀልብ ስቧል።
ዝግጅቱ ለተሳካ አፈጻጸም አስተዋጽኦ ላደረጉ ተቋማትና ግለሰቦች የእውቅና እና የልዩ ሽልማት ስጦታዎች በመበርከት ተጠናቋል።
3 days ago
ግራር ሆቴል
Grand Opening
የምቾት፣ የጥራት እና የእንግዳ አቀባበል አዲስ ምዕራፍ በሀዋሳ!
በ240 ሚሊዮን ብር ወጪ የተገነባው ግራር ሆቴል በሀዋሳ ከተማ ለእንግዶቹ ዘመናዊና ምቹ አገልግሎት ለመስጠት ዝግጁ ሆኗል።
📅 የመክፈቻ ቀን: ሐምሌ 14፣ 2018 ዓ.ም.
📍 አድራሻ
ሀዋሳ ከተማ፣ ሀይቅ ዳር ክፍለ ከተማ 05 ሰፈር ከመዳኒዓለም ቤተክርስቲያን ወደ አሞራ ገደል በሚወስደው መንገድ በስተቀኝ በኩል ሠላሳ ሜትር ገባ ብሎ ይገኛል
🛎️ የሚሰጡ አገልግሎቶች
🏨 30 ዘመናዊ የመኝታ ክፍሎች
🍽️ ዘመናዊ ሪስቶራንት
☕ ካፌ
🎉 ለሠርግ፣ ለስብሰባ እና ለተለያዩ ዝግጅቶች የሚሆን አዳራሽ
ግራር ሆቴል በቋሚ 30 እና በጊዜያዊ 7 ሠራተኞች በመታገዝ ለደንበኞቹ ከፍተኛ ጥራት ያለው አገልግሎት ለመስጠት ዝግጁ ነው።
ባለቤት: አቶ ሃይማኖት ተዘራ
📞 ለበለጠ መረጃ:
+251 95 657 5718
ግራር ሆቴል – ምቾትን፣ ጥራትን እና ልዩ የእንግዳ አቀባበልን በአንድ ስፍራ!
Grand Opening
የምቾት፣ የጥራት እና የእንግዳ አቀባበል አዲስ ምዕራፍ በሀዋሳ!
በ240 ሚሊዮን ብር ወጪ የተገነባው ግራር ሆቴል በሀዋሳ ከተማ ለእንግዶቹ ዘመናዊና ምቹ አገልግሎት ለመስጠት ዝግጁ ሆኗል።
📅 የመክፈቻ ቀን: ሐምሌ 14፣ 2018 ዓ.ም.
📍 አድራሻ
ሀዋሳ ከተማ፣ ሀይቅ ዳር ክፍለ ከተማ 05 ሰፈር ከመዳኒዓለም ቤተክርስቲያን ወደ አሞራ ገደል በሚወስደው መንገድ በስተቀኝ በኩል ሠላሳ ሜትር ገባ ብሎ ይገኛል
🛎️ የሚሰጡ አገልግሎቶች
🏨 30 ዘመናዊ የመኝታ ክፍሎች
🍽️ ዘመናዊ ሪስቶራንት
☕ ካፌ
🎉 ለሠርግ፣ ለስብሰባ እና ለተለያዩ ዝግጅቶች የሚሆን አዳራሽ
ግራር ሆቴል በቋሚ 30 እና በጊዜያዊ 7 ሠራተኞች በመታገዝ ለደንበኞቹ ከፍተኛ ጥራት ያለው አገልግሎት ለመስጠት ዝግጁ ነው።
ባለቤት: አቶ ሃይማኖት ተዘራ
📞 ለበለጠ መረጃ:
+251 95 657 5718
ግራር ሆቴል – ምቾትን፣ ጥራትን እና ልዩ የእንግዳ አቀባበልን በአንድ ስፍራ!
3 days ago
የእናንተ የሐምሌ ወር የቅን ልቦች የማህበራዊ ሚዲያ ተፅእኖ ፈጣሪ ማነው ?
1.ባለጫማው
2.ዶክተር ኖ
3.ማራኪ ወግ
4. ወቸው ጉድ
5.ቲክቫህ ኢትዮጲያ
6.ቴዲ ሀዋሳ
ድምፃችሁን
በ0908089108
0908089408 ቴክስት ብቻ አድርጉ
1.ባለጫማው
2.ዶክተር ኖ
3.ማራኪ ወግ
4. ወቸው ጉድ
5.ቲክቫህ ኢትዮጲያ
6.ቴዲ ሀዋሳ
ድምፃችሁን
በ0908089108
0908089408 ቴክስት ብቻ አድርጉ
6 days ago
በሀዋሳ ከተማ በረዶ ቀላቅሎ በጣለ ከባድ ዝናብ የአንድ ሰው ህይወት አለፈ
👉አደጋው በ1ሰው ላይ ከባድ እና በ8 ሰዎች ላይ ቀላል ጉዳት ኡድርሷል
በሀዋሳ ከተማ ትናንት ምሽት በተከሰተው ያልተለመደ ኃይለኛ ንፋስ እና በረዶ ቀላቅሎ በጣለ ዝናብ ምክንያት የአንድ ሰው ህይወቱ ማለፉን የከተማዋ ሰላምና ፀጥታ ቢሮ አስታውቋል።በአደጋው አንድ ሰው ላይ ከባድ የአካል ጉዳት ሲደርስ በ8 ሰዎች ደግሞ ቀላል ጉዳት እንደደረሰባቸው ተገልጿል።
የሀዋሳ ከተማ ሰላምና ፀጥታ ቢሮ የመምሪያ ኃላፊ አቶ ወንድሙ ቶርባ ለብስራት ሬዲዮ እንደተናገሩት በአደጋው በርካታ ቤቶች ጣሪያዎች በኃይለኛው ንፋስ ተነስተው በመውደቃቸው በሰዎችና በንብረት ላይ ጉዳት ደርሷል።በተጨማሪም የኮንክሪት የኤሌክትሪክና የቴሌ ፖሎች በመውደቃቸው በከተማዋ በባህል አዳራሽ ምሥራቅ እና መሀል ክፍለ ከተማዎች አካባቢ የኃይል መቋረጥ መከሰቱን ገልጸዋል።
በአደጋው ሁለት መኪኖችና አንድ ባጃጅ ላይ የዛፍ ቅርንጫፎች በመውደቃቸው የመስታወት መሰበር ጉዳት ቢደርስም ከባድ ጉዳት እንዳልደረሰባቸው ተጠቁሟል። በባጃጁ ውስጥ የነበሩ ሰዎች ከአደጋው በፊት ወጥተው በመጠለላቸው ከጉዳት መትረፋቸው ተገልጿል።በከተማዋ የተሰሩት የኮሪደር ልማት ላይ የደረሰ ጉዳት ስለመኖሩ ለአቶ ወንድሙ ብስራት ሬዲዮ ጥያቄ ያነሳ ሲሆን አዳዲስ የተሰሩ የኮሪደር ልማት ስራዎች እና ቦዮች ወይም ካናሎች ጎርፍ በቀላሉ እንዲፈስ ስለረዱ ከጎርፍ ጋር ተያይዞ የሚመጣውን አደጋ በከፍተኛ ሁኔታ ቀናንሰውታል በኮሪደር ልማቱ ላይ የደረሰ የጎርፍ ጉዳት የለም ሲሉ ተናግረዋል።
የከተማ አስተዳደሩና የተለያዩ አካላት በማድረግ ባሉት የመስክ ምልከታ መሠረት አስቸኳይ ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው ወገኖች ድጋፍ ለማድረግ ሥራዎች እየተጀመሩ መሆኑ ተገልጿል።አደጋው ለ8 ደቂቃ ያህል አጭር ጊዜ ቢቆይም የንፋሱና የበረዶው መጠን ከፍተኛ እንደነበር ተጠቁሟል። ህብረተሰቡም የቅድመ ማስጠንቀቂያ መረጃዎችን በመከታተል ጥንቃቄ እንዲያደርግ ጥሪ ቀርቧል።
Seledadotio
Seledadotio
👉አደጋው በ1ሰው ላይ ከባድ እና በ8 ሰዎች ላይ ቀላል ጉዳት ኡድርሷል
በሀዋሳ ከተማ ትናንት ምሽት በተከሰተው ያልተለመደ ኃይለኛ ንፋስ እና በረዶ ቀላቅሎ በጣለ ዝናብ ምክንያት የአንድ ሰው ህይወቱ ማለፉን የከተማዋ ሰላምና ፀጥታ ቢሮ አስታውቋል።በአደጋው አንድ ሰው ላይ ከባድ የአካል ጉዳት ሲደርስ በ8 ሰዎች ደግሞ ቀላል ጉዳት እንደደረሰባቸው ተገልጿል።
የሀዋሳ ከተማ ሰላምና ፀጥታ ቢሮ የመምሪያ ኃላፊ አቶ ወንድሙ ቶርባ ለብስራት ሬዲዮ እንደተናገሩት በአደጋው በርካታ ቤቶች ጣሪያዎች በኃይለኛው ንፋስ ተነስተው በመውደቃቸው በሰዎችና በንብረት ላይ ጉዳት ደርሷል።በተጨማሪም የኮንክሪት የኤሌክትሪክና የቴሌ ፖሎች በመውደቃቸው በከተማዋ በባህል አዳራሽ ምሥራቅ እና መሀል ክፍለ ከተማዎች አካባቢ የኃይል መቋረጥ መከሰቱን ገልጸዋል።
በአደጋው ሁለት መኪኖችና አንድ ባጃጅ ላይ የዛፍ ቅርንጫፎች በመውደቃቸው የመስታወት መሰበር ጉዳት ቢደርስም ከባድ ጉዳት እንዳልደረሰባቸው ተጠቁሟል። በባጃጁ ውስጥ የነበሩ ሰዎች ከአደጋው በፊት ወጥተው በመጠለላቸው ከጉዳት መትረፋቸው ተገልጿል።በከተማዋ የተሰሩት የኮሪደር ልማት ላይ የደረሰ ጉዳት ስለመኖሩ ለአቶ ወንድሙ ብስራት ሬዲዮ ጥያቄ ያነሳ ሲሆን አዳዲስ የተሰሩ የኮሪደር ልማት ስራዎች እና ቦዮች ወይም ካናሎች ጎርፍ በቀላሉ እንዲፈስ ስለረዱ ከጎርፍ ጋር ተያይዞ የሚመጣውን አደጋ በከፍተኛ ሁኔታ ቀናንሰውታል በኮሪደር ልማቱ ላይ የደረሰ የጎርፍ ጉዳት የለም ሲሉ ተናግረዋል።
የከተማ አስተዳደሩና የተለያዩ አካላት በማድረግ ባሉት የመስክ ምልከታ መሠረት አስቸኳይ ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው ወገኖች ድጋፍ ለማድረግ ሥራዎች እየተጀመሩ መሆኑ ተገልጿል።አደጋው ለ8 ደቂቃ ያህል አጭር ጊዜ ቢቆይም የንፋሱና የበረዶው መጠን ከፍተኛ እንደነበር ተጠቁሟል። ህብረተሰቡም የቅድመ ማስጠንቀቂያ መረጃዎችን በመከታተል ጥንቃቄ እንዲያደርግ ጥሪ ቀርቧል።
Seledadotio
Seledadotio
Sponsored by
Surafel
6 days ago
ሐዋሳ በከባድ ዝናብ ተመታች‼️
👉ጎርፍና ኃይለኛ ንፋስ ከዝናብ ጋር በቀጣይ ቀናቶችም ሊቀጥሉ ይችላሉ።
አሁን ባለው የክረምት ወቅት ሀዋሳን ጨምሮ በዙሪያዋ ከፍተኛ መጠን ያለው ዝናብ እየጣለ ይገኛል። የኢትዮጵያ ሜትሮሎጂ ባለስልጣን በሰጠው መረጃ መሠረትም የዝናቡ መጠን በቀጣዮቹ ቀናት ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚችል ተገልጿል።
በከተማዋ እየጣለ ባለው ከባድ ዝናብ፣ በረዶና ኃይለኛ ንፋስ በአንዳንድ አካባቢዎች ዛፎችንና የኤሌክትሪክ ምሰሶዎችን በመጣሉ በሰው ሕይወትና በንብረት ላይ ጉዳት አስከትሏል። በተጨማሪም በመሠረተ ልማት ላይ በደረሰ ውድመት ምክንያት በአንዳንድ የከተማዋ ክፍሎች የመብራት አገልግሎት ተቋርጧል።
የከተማ አስተዳደሩ በደረሰው ጉዳት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን ገልፆ፤ በተጎዱ አካባቢዎች ፈጥኖ በመድረስ ተጎጂዎችን ወደ ሕክምና የማድረስና በንብረት ላይ የደረሰውን ጉዳት በመለየት ተገቢውን ድጋፍ የማድረግ ሥራዎችን አስጀምሯል።
በቀጣይም የክረምቱ ወቅት እስኪያልቅ ድረስ መሰል የተፈጥሮ አደጋዎች ሊያጋጥሙ ስለሚችሉ፣ ጉዳቱን ለመቀነስና ለመከላከል የሚያስችሉ የቅድመ ጥንቃቄ ሥራዎች ተጠናክረው እየተከናወኑ ይገኛሉ።
በመሆኑም በቀጣዮቹ ቀናት ኃይለኛ ንፋስ የታጀበ ዝናብና የጎርፍ አደጋ ሊከሰት ስለሚችል ህብረተሰቡ አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንዲያደርግ አስተዳደሩ ያሳስባል።
በተለይም ዛፎች፣ ያረጁ የኤሌክትሪክ ምሰሶዎች እና አጥሮች ሊወድቁ ስለሚችሉ፣ በዝናብ ወቅት ከእነዚህ አካባቢዎች በመራቅ ራሳችሁንና ቤተሰቦቻችሁን እንድትጠብቁ ከተማ አስተዳደሩ ጥሪ አቅርቧል።
ሐዋሳ ከተማ ኮሙኒኬሽን
Seledadotio
Seledadotio
👉ጎርፍና ኃይለኛ ንፋስ ከዝናብ ጋር በቀጣይ ቀናቶችም ሊቀጥሉ ይችላሉ።
አሁን ባለው የክረምት ወቅት ሀዋሳን ጨምሮ በዙሪያዋ ከፍተኛ መጠን ያለው ዝናብ እየጣለ ይገኛል። የኢትዮጵያ ሜትሮሎጂ ባለስልጣን በሰጠው መረጃ መሠረትም የዝናቡ መጠን በቀጣዮቹ ቀናት ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚችል ተገልጿል።
በከተማዋ እየጣለ ባለው ከባድ ዝናብ፣ በረዶና ኃይለኛ ንፋስ በአንዳንድ አካባቢዎች ዛፎችንና የኤሌክትሪክ ምሰሶዎችን በመጣሉ በሰው ሕይወትና በንብረት ላይ ጉዳት አስከትሏል። በተጨማሪም በመሠረተ ልማት ላይ በደረሰ ውድመት ምክንያት በአንዳንድ የከተማዋ ክፍሎች የመብራት አገልግሎት ተቋርጧል።
የከተማ አስተዳደሩ በደረሰው ጉዳት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን ገልፆ፤ በተጎዱ አካባቢዎች ፈጥኖ በመድረስ ተጎጂዎችን ወደ ሕክምና የማድረስና በንብረት ላይ የደረሰውን ጉዳት በመለየት ተገቢውን ድጋፍ የማድረግ ሥራዎችን አስጀምሯል።
በቀጣይም የክረምቱ ወቅት እስኪያልቅ ድረስ መሰል የተፈጥሮ አደጋዎች ሊያጋጥሙ ስለሚችሉ፣ ጉዳቱን ለመቀነስና ለመከላከል የሚያስችሉ የቅድመ ጥንቃቄ ሥራዎች ተጠናክረው እየተከናወኑ ይገኛሉ።
በመሆኑም በቀጣዮቹ ቀናት ኃይለኛ ንፋስ የታጀበ ዝናብና የጎርፍ አደጋ ሊከሰት ስለሚችል ህብረተሰቡ አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንዲያደርግ አስተዳደሩ ያሳስባል።
በተለይም ዛፎች፣ ያረጁ የኤሌክትሪክ ምሰሶዎች እና አጥሮች ሊወድቁ ስለሚችሉ፣ በዝናብ ወቅት ከእነዚህ አካባቢዎች በመራቅ ራሳችሁንና ቤተሰቦቻችሁን እንድትጠብቁ ከተማ አስተዳደሩ ጥሪ አቅርቧል።
ሐዋሳ ከተማ ኮሙኒኬሽን
Seledadotio
Seledadotio
9 days ago
የቀድሞው የሲዳማ ክልል የፀጥታ ኃላፊ እና የፖሊስ ኮሚሽነር በተመሰረተባቸው ከባድ የወንጀል ክሶች ጥፋተኛ ተብለው በእስራትና በገንዘብ መቀጮ እንዲቀጡ ተወሰነ
የሀዋሳ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በሲዳማ ክልል የቀድሞ የሰላምና ፀጥታ ቢሮ ኃላፊ አቶ ዓለማየሁ ጢሞቴዎስ እና በቀድሞው የፖሊስ ኮሚሽነር አቶ ሽመልስ ቶማስ ላይ የፍርድ ውሳኔ አስተላልፏል።
ፍርድ ቤቱ ውሳኔውን ያሳለፈው በክልሉ ፍትሕ ቢሮ አቃቤ ህግነት የቀረቡትን ክሶች፣ የሰውና የሰነድ ማስረጃዎችን በጥንቃቄ በማመሳከርና ተከሳሾቹ ጥፋተኛ መሆናቸውን በማረጋገጥ ነው።
እንደ ፍትሕ ቢሮው ማብራሪያ፣ የቀድሞዎቹ የመንግሥት ኃላፊዎች የተከሰሱበትና ጥፋተኛ የተባሉበት ዋና ምክንያት የተሰጣቸውን መንግሥታዊ ሥልጣን አላግባብ በመጠቀም ነው። ኃላፊዎቹ «የሲዳማ ነፃነት ሠራዊት (ሲነሠ)» የተባለ ታጣቂ ቡድን በማደራጀት እና ተደራራቢ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶችን በመፈጸማቸው በህግ ፊት እንዲጠየቁ ተደርጓል።
በዚሁ መሠረት ፍርድ ቤቱ ሐምሌ 20 ቀን 2018 ዓ.ም. በዋለው ችሎት፣ 1ኛ ተከሳሽ አቶ ዓለማየሁ ጢሞቴዎስ በ10 ዓመት ከ5 ወር ጽኑ እስራት እና በ4,000 ብር የገንዘብ መቀጮ እንዲቀጡ ወስኗል።
በተመሳሳይ መዝገብ የተከሰሱት 2ኛ ተከሳሽ አቶ ሽመልስ ቶማስ ደግሞ በ1 ዓመት ከ6 ወር ጽኑ እስራት እና በ1,000 ብር መቀጮ እንዲቀጡ ፍርድ ቤቱ ውሳኔ ሰጥቷል።
Seledadotio
Seledadotio
የሀዋሳ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በሲዳማ ክልል የቀድሞ የሰላምና ፀጥታ ቢሮ ኃላፊ አቶ ዓለማየሁ ጢሞቴዎስ እና በቀድሞው የፖሊስ ኮሚሽነር አቶ ሽመልስ ቶማስ ላይ የፍርድ ውሳኔ አስተላልፏል።
ፍርድ ቤቱ ውሳኔውን ያሳለፈው በክልሉ ፍትሕ ቢሮ አቃቤ ህግነት የቀረቡትን ክሶች፣ የሰውና የሰነድ ማስረጃዎችን በጥንቃቄ በማመሳከርና ተከሳሾቹ ጥፋተኛ መሆናቸውን በማረጋገጥ ነው።
እንደ ፍትሕ ቢሮው ማብራሪያ፣ የቀድሞዎቹ የመንግሥት ኃላፊዎች የተከሰሱበትና ጥፋተኛ የተባሉበት ዋና ምክንያት የተሰጣቸውን መንግሥታዊ ሥልጣን አላግባብ በመጠቀም ነው። ኃላፊዎቹ «የሲዳማ ነፃነት ሠራዊት (ሲነሠ)» የተባለ ታጣቂ ቡድን በማደራጀት እና ተደራራቢ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶችን በመፈጸማቸው በህግ ፊት እንዲጠየቁ ተደርጓል።
በዚሁ መሠረት ፍርድ ቤቱ ሐምሌ 20 ቀን 2018 ዓ.ም. በዋለው ችሎት፣ 1ኛ ተከሳሽ አቶ ዓለማየሁ ጢሞቴዎስ በ10 ዓመት ከ5 ወር ጽኑ እስራት እና በ4,000 ብር የገንዘብ መቀጮ እንዲቀጡ ወስኗል።
በተመሳሳይ መዝገብ የተከሰሱት 2ኛ ተከሳሽ አቶ ሽመልስ ቶማስ ደግሞ በ1 ዓመት ከ6 ወር ጽኑ እስራት እና በ1,000 ብር መቀጮ እንዲቀጡ ፍርድ ቤቱ ውሳኔ ሰጥቷል።
Seledadotio
Seledadotio
9 days ago
የቀድሞው የሲዳማ ክልል ሰላምና ፀጥታ ቢሮ ኃላፊ አቶ ዓለማየሁ ጢሞቴዎስ በ10 ዓመት ጽኑ እስራት ተቀጡ
የቀድሞ የሲዳማ ክልል ሰላምና ፀጥታ ቢሮ ኃላፊ አቶ ዓለማየሁ ጢሞቴዎስ እና የቀድሞው የፖሊስ ኮሚሽነር ሽመልስ ቶማስ በሀዋሳ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የጽኑ እስራት ውሳኔ ተላላፈባቸው።
የሲዳማ ክልል ፍትሕ ቢሮ እንዳስታወቀው፣ ፍርድ ቤቱ በከሳሽነት የቀረበውን የሰውና የሰነድ ማስረጃ በማመሳከር ተከሳሾቹ ጥፋተኛ መሆናቸውን አረጋግጧል። ተከሳሾቹ ሥልጣናቸውን አላግባብ በመጠቀም «የሲዳማ ነፃነት ሠራዊት» (ሲነሠ) የተባለ ታጣቂ ቡድን በማደራጀት እና ተደራራቢ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶችን በመፈጸማቸው ነው ጥፋተኛ የተባሉት።
በዚሁ መሠረት ፍርድ ቤቱ ዛሬ ሐምሌ 20 ቀን 2018 ዓ.ም በዋለው ችሎት፦
* 1ኛ ተከሳሽ አቶ ዓለማየሁ ጢሞቴዎስ በ10 ዓመት ከ5 ወር ጽኑ እስራት እና በ4,000 ብር የገንዘብ መቀጮ እንዲቀጡ፤
* 2ኛ ተከሳሽ አቶ ሽመልስ ቶማስ በ1 ዓመት ከ6 ወር ጽኑ እስራት እና በ1,000 ብር የገንዘብ መቀጮ እንዲቀጡ ውሳኔ አስተላልፏል።
የቀድሞ የሲዳማ ክልል ሰላምና ፀጥታ ቢሮ ኃላፊ አቶ ዓለማየሁ ጢሞቴዎስ እና የቀድሞው የፖሊስ ኮሚሽነር ሽመልስ ቶማስ በሀዋሳ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የጽኑ እስራት ውሳኔ ተላላፈባቸው።
የሲዳማ ክልል ፍትሕ ቢሮ እንዳስታወቀው፣ ፍርድ ቤቱ በከሳሽነት የቀረበውን የሰውና የሰነድ ማስረጃ በማመሳከር ተከሳሾቹ ጥፋተኛ መሆናቸውን አረጋግጧል። ተከሳሾቹ ሥልጣናቸውን አላግባብ በመጠቀም «የሲዳማ ነፃነት ሠራዊት» (ሲነሠ) የተባለ ታጣቂ ቡድን በማደራጀት እና ተደራራቢ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶችን በመፈጸማቸው ነው ጥፋተኛ የተባሉት።
በዚሁ መሠረት ፍርድ ቤቱ ዛሬ ሐምሌ 20 ቀን 2018 ዓ.ም በዋለው ችሎት፦
* 1ኛ ተከሳሽ አቶ ዓለማየሁ ጢሞቴዎስ በ10 ዓመት ከ5 ወር ጽኑ እስራት እና በ4,000 ብር የገንዘብ መቀጮ እንዲቀጡ፤
* 2ኛ ተከሳሽ አቶ ሽመልስ ቶማስ በ1 ዓመት ከ6 ወር ጽኑ እስራት እና በ1,000 ብር የገንዘብ መቀጮ እንዲቀጡ ውሳኔ አስተላልፏል።
9 days ago
የቀድሞ የሲዳማ ክልል የፀጥታ አመራሮች በጽኑ እስራት ተቀጡ
#fastmereja I የቀድሞው የሲዳማ ክልል ሰላምና ፀጥታ ቢሮ ኃላፊ አቶ አለማየሁ ጢሞቴዎስ በ10 ዓመት ከአምስት ወር ጽኑ እስራት፣ የቀድሞው የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽነር ሽመልስ ቶማስ ደግሞ በአንድ ዓመት ከስድስት ወር ጽኑ እስራት እንዲቀጡ የሀዋሳ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ዛሬ ውሳኔ አስተላለፈ።
የሀዋሳ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በዛሬው ዕለት ባዋለው ችሎት በሰጠው ውሳኔ፣ በክልሉ ፍትህ ቢሮ ከሳሽነት የተመሰረተባቸውን ክስ መነሻ በማድረግ የቀረቡ የሰውና የሰነድ ማስረጃዎችን መመዘኑን ገልጻል። ፍርድ ቤቱ ተከሳሾቹ ስልጣናቸውን አላግባብ በመገልገል "የሲዳማ ነፃነት ሠራዊት (ሲነሠ)" የተባለ ታጣቂ ቡድን በማደራጀትና ተደራራቢ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶችን በመፈጸም ጥፋተኛ ሆነው አግኝቷቸዋል።
በዚህም መሰረት አንደኛ ተከሳሽ አቶ አለማየሁ ጢሞቴዎስ በ10 ዓመት ከአምስት ወር ጽኑ እስራት እና በ4,000 ብር የገንዘብ መቀጮ እንዲቀጡ ተወስኗል። ሁለተኛ ተከሳሽ የቀድሞው የፖሊስ ኮሚሽነር ሽመልስ ቶማስ በበኩላቸው በአንድ ዓመት ከስድስት ወር ጽኑ እስራት እና በ1,000 ብር የገንዘብ መቀጮ እንዲቀጡ ፍርድ ቤቱ ብይን ሰጥቷል።
#fastmereja I የቀድሞው የሲዳማ ክልል ሰላምና ፀጥታ ቢሮ ኃላፊ አቶ አለማየሁ ጢሞቴዎስ በ10 ዓመት ከአምስት ወር ጽኑ እስራት፣ የቀድሞው የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽነር ሽመልስ ቶማስ ደግሞ በአንድ ዓመት ከስድስት ወር ጽኑ እስራት እንዲቀጡ የሀዋሳ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ዛሬ ውሳኔ አስተላለፈ።
የሀዋሳ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በዛሬው ዕለት ባዋለው ችሎት በሰጠው ውሳኔ፣ በክልሉ ፍትህ ቢሮ ከሳሽነት የተመሰረተባቸውን ክስ መነሻ በማድረግ የቀረቡ የሰውና የሰነድ ማስረጃዎችን መመዘኑን ገልጻል። ፍርድ ቤቱ ተከሳሾቹ ስልጣናቸውን አላግባብ በመገልገል "የሲዳማ ነፃነት ሠራዊት (ሲነሠ)" የተባለ ታጣቂ ቡድን በማደራጀትና ተደራራቢ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶችን በመፈጸም ጥፋተኛ ሆነው አግኝቷቸዋል።
በዚህም መሰረት አንደኛ ተከሳሽ አቶ አለማየሁ ጢሞቴዎስ በ10 ዓመት ከአምስት ወር ጽኑ እስራት እና በ4,000 ብር የገንዘብ መቀጮ እንዲቀጡ ተወስኗል። ሁለተኛ ተከሳሽ የቀድሞው የፖሊስ ኮሚሽነር ሽመልስ ቶማስ በበኩላቸው በአንድ ዓመት ከስድስት ወር ጽኑ እስራት እና በ1,000 ብር የገንዘብ መቀጮ እንዲቀጡ ፍርድ ቤቱ ብይን ሰጥቷል።
10 days ago
የሀዋሳው የቅዱስ ገብርኤል በዓል በድምቀት ተከበረ፤ ከንቲባው ለእንግዶች ጥሪ አቀረቡ
#fastmereja I በሀዋሳ ከተማ የዘንድሮው የቅዱስ ገብርኤል ክብረ በዓል በከፍተኛ ድምቀት፣ በሰላምና በተዋበ ሥነ ሥርዓት መከበሩን የከተማዋ ከንቲባ ጥራቱ በየነ ገለጹ።
ከንቲባ ጥራቱ በየነ ለበዓሉ የታደሙትን ምዕመናንና እንግዶች እንኳን አደረሳችሁ ያሉ ሲሆን፣ ከሩቅና ከቅርብ የመጡ በርካታ እንግዶች በከተማዋ መገኘታቸው ለበዓሉ ልዩ ድምቀት መስጠቱን ገልጸዋል።
ከንቲባው አክለውም እንግዶች በዓሉ ካበቃ በኋላም ቢሆን ቆይታቸውን በማራዘም የሀዋሳ ሐይቅን፣ የከተማዋን ንጹሕ አየርና የሕዝቡን እንግዳ ተቀባይነት እየተለማመዱ መልካም ጊዜ እንዲያሳልፉ ጥሪ አቅርበዋል።
በመጨረሻም በዓሉ በሰላምና በውበት እንዲጠናቀቅ አስተዋጽኦ ላደረጉ የቤተ ክርስቲያን አባቶች፣ የጸጥታ አካላት፣ የመንግሥት አመራሮች፣ ባለሀብቶች፣ የሆቴል ባለቤቶች፣ በጎ ፈቃደኞችና የመላው የሀዋሳ ከተማ ነዋሪዎች የከበረ ምስጋናቸውን አስተላልፈዋል።
#fastmereja I በሀዋሳ ከተማ የዘንድሮው የቅዱስ ገብርኤል ክብረ በዓል በከፍተኛ ድምቀት፣ በሰላምና በተዋበ ሥነ ሥርዓት መከበሩን የከተማዋ ከንቲባ ጥራቱ በየነ ገለጹ።
ከንቲባ ጥራቱ በየነ ለበዓሉ የታደሙትን ምዕመናንና እንግዶች እንኳን አደረሳችሁ ያሉ ሲሆን፣ ከሩቅና ከቅርብ የመጡ በርካታ እንግዶች በከተማዋ መገኘታቸው ለበዓሉ ልዩ ድምቀት መስጠቱን ገልጸዋል።
ከንቲባው አክለውም እንግዶች በዓሉ ካበቃ በኋላም ቢሆን ቆይታቸውን በማራዘም የሀዋሳ ሐይቅን፣ የከተማዋን ንጹሕ አየርና የሕዝቡን እንግዳ ተቀባይነት እየተለማመዱ መልካም ጊዜ እንዲያሳልፉ ጥሪ አቅርበዋል።
በመጨረሻም በዓሉ በሰላምና በውበት እንዲጠናቀቅ አስተዋጽኦ ላደረጉ የቤተ ክርስቲያን አባቶች፣ የጸጥታ አካላት፣ የመንግሥት አመራሮች፣ ባለሀብቶች፣ የሆቴል ባለቤቶች፣ በጎ ፈቃደኞችና የመላው የሀዋሳ ከተማ ነዋሪዎች የከበረ ምስጋናቸውን አስተላልፈዋል።
Sponsored by
Surafel
10 days ago
በቁልቢ እና ሀዋሳ የቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊ የንግስ በዓል እየተከበረ ነው
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በየዓመቱ ሐምሌ 19 የሚከበረው የቅዱስ ገብርኤል የንግስ በዓል በቁልቢ እና በሀዋሳ ከተማ በታላቅ ሀይማኖታዊ ስርዓት እየተከበረ ይገኛል፡፡
በቁልቢ ቅዱስ ገብርኤል ገዳም እየተከበረ በሚገኘው የንግስ በዓል ላይ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ጠቅላይ ቤተ ክህነት ስራ አስኪያጅ ብጹዕ አቡነ ሳዊሮስ፣ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ፀሐፊ ብጹዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ እና ሌሎች ብጹአን ጳጳሳት ተገኝተዋል፡፡
በተመሳሳይ በሀዋሳ ከተማ እየተከበረ በሚገኘው የንግስ በዓል ላይ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የሲዳማ ሀገረ ስብከት ሊቀጳጳስ ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ ተገኝተዋል።
ከተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች የመጡ የእምነቱ ተከታዮችና ጎብኚዎች በንግስ በዓሉ ላይ የታደሙ ሲሆን፥ ታቦተ ህጉ ከመንበራቸው ወጥተው በተለያዩ ሃይማኖታዊ ስርዓቶች በዓሉ በድምቀት እየተከበረ ይገኛሉ።
በመቅደስ ደረጀ እና በጥላሁን ይልማ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በየዓመቱ ሐምሌ 19 የሚከበረው የቅዱስ ገብርኤል የንግስ በዓል በቁልቢ እና በሀዋሳ ከተማ በታላቅ ሀይማኖታዊ ስርዓት እየተከበረ ይገኛል፡፡
በቁልቢ ቅዱስ ገብርኤል ገዳም እየተከበረ በሚገኘው የንግስ በዓል ላይ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ጠቅላይ ቤተ ክህነት ስራ አስኪያጅ ብጹዕ አቡነ ሳዊሮስ፣ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ፀሐፊ ብጹዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ እና ሌሎች ብጹአን ጳጳሳት ተገኝተዋል፡፡
በተመሳሳይ በሀዋሳ ከተማ እየተከበረ በሚገኘው የንግስ በዓል ላይ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የሲዳማ ሀገረ ስብከት ሊቀጳጳስ ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ ተገኝተዋል።
ከተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች የመጡ የእምነቱ ተከታዮችና ጎብኚዎች በንግስ በዓሉ ላይ የታደሙ ሲሆን፥ ታቦተ ህጉ ከመንበራቸው ወጥተው በተለያዩ ሃይማኖታዊ ስርዓቶች በዓሉ በድምቀት እየተከበረ ይገኛሉ።
በመቅደስ ደረጀ እና በጥላሁን ይልማ
11 days ago
ክብራን እንግዶቻችን ለቅዱስ ገብርኤል አመታዊ ንግስ በዓል እንኳን በሰላም ወደ ውቢቷ ሀዋሳ ከተማ በሰላም መጣችሁ
ዶ/ር ፍትህ ወልደሰንበት
ፕሬዝደንት
የሀዋሳ ሆቴልና መሠል አገልግሎት አሰሪዎች ማህበር
#ethiopia | ዛሬ ከክቡር ከከተማችን ከንቲባ አቶ ጥራቱ በየነ እና ከከተማው አስተዳደር አመራሮች ጋር በሀዋሳ ሆቴልና መሠል አገልግሎት አሰሪዎች ማህበር አባላት በተዘጋጀው የአቀባበል ፕሮግራም ላይ ወደ ከተማው ለንግስ በዐል የሚገቡ እንግዶችን በደማቅ አቀባበል ተደርጓል።
ክቡር ከንቲባ ጥራቱ እያንዳንዱን እንግዳ ስለመጣቹ ደስ ብሎናል; እንኳን ሰላም መጣቹ ቆይታችሁም ያማረ ይሁን በማለት የከበረ አቀባበል አድርገዋል።
በአቀባበሉ የተገኙት የማህበሩ ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዝደንት አቶ ደጀኔ ጌታቸው እና የቦርድ አመራሮች ይህ ፕሮግራም እንዲሳካ ላደረጉት የማህበሩ አባል ሆቴልና መሠል አገልግሎት አሰሪዎች ከልብ አመስገነዋል።
መልካም በዓል
ዶ/ር ፍትህ ወልደሰንበት
ፕሬዝደንት
የሀዋሳ ሆቴልና መሠል አገልግሎት አሰሪዎች ማህበር
#ethiopia | ዛሬ ከክቡር ከከተማችን ከንቲባ አቶ ጥራቱ በየነ እና ከከተማው አስተዳደር አመራሮች ጋር በሀዋሳ ሆቴልና መሠል አገልግሎት አሰሪዎች ማህበር አባላት በተዘጋጀው የአቀባበል ፕሮግራም ላይ ወደ ከተማው ለንግስ በዐል የሚገቡ እንግዶችን በደማቅ አቀባበል ተደርጓል።
ክቡር ከንቲባ ጥራቱ እያንዳንዱን እንግዳ ስለመጣቹ ደስ ብሎናል; እንኳን ሰላም መጣቹ ቆይታችሁም ያማረ ይሁን በማለት የከበረ አቀባበል አድርገዋል።
በአቀባበሉ የተገኙት የማህበሩ ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዝደንት አቶ ደጀኔ ጌታቸው እና የቦርድ አመራሮች ይህ ፕሮግራም እንዲሳካ ላደረጉት የማህበሩ አባል ሆቴልና መሠል አገልግሎት አሰሪዎች ከልብ አመስገነዋል።
መልካም በዓል
11 days ago
ሀዋሳ ቅዱስ ገብርኤል
በሀዋሳ ደብረ ምህረት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም ሐምሌ 19 በደማቅ ሁኔታ የሚከበረውን የቅዱስ ገብርኤል ንግስ በዓልን ተከትሎ፣ ወደ ቅዱስ ገብርኤል (ሱሙዳ አደባባይ) የሚወስዱ ዋና ዋና መንገዶች እንደሚዘጉ የሀዋሳ ከተማ ፖሊስ መምሪያ አስታውቋል።
እንደ ፖሊስ መረጃ፣ ከዛሬ ሐምሌ 18 ቀን 2018 ዓ.ም ከአሁን 9:00 ጀምሮ በዓሉ ተጠናቆ እስኪያበቃ ድረስ ወደ ቅዱስ ገብርኤል (ሱሙዳ አደባባይ) ከሁሉም አቅጣጫ የሚያስገቡ መንገዶች ለሁሉም የትራፊክ እንቅስቃሴ ሙሉ በሙሉ ዝግ ይሆናሉ።
- ከሳውዝ ስታር (መስቀል አደባባይ)፣
- ከሰሜናዊ ሲዳማ ዞን አስተዳደር፣
- ከትሩፋ በሎጊታ፣
- ከጤና ቢሮ (ማር ሲል)፣
- ከክብሩ ሆስፒታል፣
- ከፒያሳ ዳሽን ባንክ፣
- ከታቦር 1ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ወደ ገብርኤል (ሱሙዳ አደባባይ) የሚያቀኑ መስመሮች በሙሉ ይዘጋሉ።
ፖሊስ አሽከርካሪዎች የመንገድ መዘጋቱን አስቀድመው በመገንዘብ አማራጭ መስመሮችን እንዲጠቀሙ፣ ከፀጥታ አካላት ጋርም በመተባበር የትራፊክ መጨናነቅና አደጋ እንዳይከሰት አስፈላጊውን ትብብር እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርቧል።
Seledadotio
Seledadotio
በሀዋሳ ደብረ ምህረት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም ሐምሌ 19 በደማቅ ሁኔታ የሚከበረውን የቅዱስ ገብርኤል ንግስ በዓልን ተከትሎ፣ ወደ ቅዱስ ገብርኤል (ሱሙዳ አደባባይ) የሚወስዱ ዋና ዋና መንገዶች እንደሚዘጉ የሀዋሳ ከተማ ፖሊስ መምሪያ አስታውቋል።
እንደ ፖሊስ መረጃ፣ ከዛሬ ሐምሌ 18 ቀን 2018 ዓ.ም ከአሁን 9:00 ጀምሮ በዓሉ ተጠናቆ እስኪያበቃ ድረስ ወደ ቅዱስ ገብርኤል (ሱሙዳ አደባባይ) ከሁሉም አቅጣጫ የሚያስገቡ መንገዶች ለሁሉም የትራፊክ እንቅስቃሴ ሙሉ በሙሉ ዝግ ይሆናሉ።
- ከሳውዝ ስታር (መስቀል አደባባይ)፣
- ከሰሜናዊ ሲዳማ ዞን አስተዳደር፣
- ከትሩፋ በሎጊታ፣
- ከጤና ቢሮ (ማር ሲል)፣
- ከክብሩ ሆስፒታል፣
- ከፒያሳ ዳሽን ባንክ፣
- ከታቦር 1ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ወደ ገብርኤል (ሱሙዳ አደባባይ) የሚያቀኑ መስመሮች በሙሉ ይዘጋሉ።
ፖሊስ አሽከርካሪዎች የመንገድ መዘጋቱን አስቀድመው በመገንዘብ አማራጭ መስመሮችን እንዲጠቀሙ፣ ከፀጥታ አካላት ጋርም በመተባበር የትራፊክ መጨናነቅና አደጋ እንዳይከሰት አስፈላጊውን ትብብር እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርቧል።
Seledadotio
Seledadotio
11 days ago
ሀዋሳ – "ቴዲ ግቢ" ይጠብቅዎታል
#ethiopia | በሀዋሳ 05 ስሟ ሲጠራ ከሚነሱ ታዋቂ ስፍራዎች መካከል "ቴዲ ቤት" አንዱ ነበር። የከተማዋ ወጣቶችና ቤተሰቦች የሚገናኙበት፣ የመዝናኛና የፌሽታ ማዕከል የነበረው ይህ ስፍራ አሁን በአዲስ ይዘትና በዘመናዊ ገጽታ "ቴዲ ግቢ" በሚል ስም ተመልሶ ተከፍቷል።
"ቴዲ ግቢ" በሰፊ ይዞታ፣ በውብ ዲዛይንና በምቹ አቀማመጥ የተዘጋጀ ሲሆን፣ የመዝናኛ፣ የእፎይታ፣ የቀጠሮና የወዳጅነት ስብሰባዎች ምርጥ መዳረሻ ለመሆን ያለመ ነው።
ተቋሙ የባር አማራጮቹን በማስፋፋት፣ በተለያዩ የመቀመጫ ክፍሎችና በዘመናዊ የመዝናኛ ዝግጅቶች እንግዶቹን ለማስደሰት ተዘጋጅቷል።
የዕለት ውጥረትዎን የሚረሱበት፣ ከጓደኞችዎና ከቤተሰብዎ ጋር ጥሩ ጊዜ የሚያሳልፉበት እና ልዩ የመዝናኛ ልምድ የሚያገኙበት ስፍራ እንዲሆን "ቴዲ ግቢ" ዝግጁ ነው።
📍 አድራሻ: ሀዋሳ 05፣ ከቀድሞው "ቴዲ ቤት" አጠገብ
📞 ለበለጠ መረጃ: 0912 60 55 20
ቴዲ ግቢ – የመዝናኛዎ፣ የእፎይታዎ እና የልዩ ቆይታዎ አዲሱ መዳረሻ!
#ethiopia | በሀዋሳ 05 ስሟ ሲጠራ ከሚነሱ ታዋቂ ስፍራዎች መካከል "ቴዲ ቤት" አንዱ ነበር። የከተማዋ ወጣቶችና ቤተሰቦች የሚገናኙበት፣ የመዝናኛና የፌሽታ ማዕከል የነበረው ይህ ስፍራ አሁን በአዲስ ይዘትና በዘመናዊ ገጽታ "ቴዲ ግቢ" በሚል ስም ተመልሶ ተከፍቷል።
"ቴዲ ግቢ" በሰፊ ይዞታ፣ በውብ ዲዛይንና በምቹ አቀማመጥ የተዘጋጀ ሲሆን፣ የመዝናኛ፣ የእፎይታ፣ የቀጠሮና የወዳጅነት ስብሰባዎች ምርጥ መዳረሻ ለመሆን ያለመ ነው።
ተቋሙ የባር አማራጮቹን በማስፋፋት፣ በተለያዩ የመቀመጫ ክፍሎችና በዘመናዊ የመዝናኛ ዝግጅቶች እንግዶቹን ለማስደሰት ተዘጋጅቷል።
የዕለት ውጥረትዎን የሚረሱበት፣ ከጓደኞችዎና ከቤተሰብዎ ጋር ጥሩ ጊዜ የሚያሳልፉበት እና ልዩ የመዝናኛ ልምድ የሚያገኙበት ስፍራ እንዲሆን "ቴዲ ግቢ" ዝግጁ ነው።
📍 አድራሻ: ሀዋሳ 05፣ ከቀድሞው "ቴዲ ቤት" አጠገብ
📞 ለበለጠ መረጃ: 0912 60 55 20
ቴዲ ግቢ – የመዝናኛዎ፣ የእፎይታዎ እና የልዩ ቆይታዎ አዲሱ መዳረሻ!
Sponsored by
Surafel
14 days ago
በሀዋሳ ከተማ 120 ሊትር ነዳጅ የሚይዝ ህገ-ወጥ ታንከር በባጃጁ ላይ አስገጥሞ ሲንቀሳቀስ የነበረው ሹፌር ተያዘ
በሀዋሳ ከተማ በባለ ሦስት እግር (ባጃጅ) ተሽከርካሪ ላይ ህገ-ወጥ ተጨማሪ ታንከር በመግጠም ነዳጅ ሲቀዳ የነበረው ሹፌር በፖሊስ ቁጥጥር ስር መዋሉን የከተማው ፖሊስ መምሪያ አስታውቋል።ግለሰቡ በባለ ሦስት እግር (ባጃጅ) ተሽከርካሪ ውስጥ የወንበር ቅርጽ ያለው ህገ-ወጥ ታንከር አስገጥሞ መገኘቱ ተገልጿል።
የሀዋሳ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ምክትል አዛዥና የማህበረሰብ አቀፍ ወንጀል መከላከል ኃላፊ ኮማንደር አብስራ አመሎ ለብስራት ሬዲዮ እንደገለፁት ግለሰቡ በተሰራው ህገ-ወጥ ታንከር ውስጥ 120 ሊትር ነዳጅ የተገኘ ሲሆን ባጃጁ በመደበኛ ሁኔታ መያዝ የሚችለው 8 ሊትር ብቻ ነዉ።
በዚህም የባጃጅ ሹፌሩን ጨምሮ በጋራ ሲሰሩ የነበሩ የነዳጅ ማደያው ሰራተኞች በቁጥጥር ስር ውለዋል።ፖሊስ ከንግድና ኢንዱስትሪ ቢሮ ጋር በመተባበር ምርመራ እያጣራ እንደሚገኝ ገልጾ የክስ መዝገብ እየተዘጋጀ እንደሚገኝ አስረድቷል። መሰል ህገ-ወጥ የነዳጅ ዝውውርና የማከማቸት ተግባር በሀገር ኢኮኖሚ እና በህብረተሰብ ደህንነት ላይ ከፍተኛ ጉዳት የሚያስከትል በመሆኑ በድርጊቱ ላይ በሚሳተፉ አካላት ላይ የሚወሰደው ህጋዊ እርምጃ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ኮማንደር አብስራ አመሎ ጨምረው ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል።
በሳምራዊት ስዩም
Seledadotio
Seledadotio
በሀዋሳ ከተማ በባለ ሦስት እግር (ባጃጅ) ተሽከርካሪ ላይ ህገ-ወጥ ተጨማሪ ታንከር በመግጠም ነዳጅ ሲቀዳ የነበረው ሹፌር በፖሊስ ቁጥጥር ስር መዋሉን የከተማው ፖሊስ መምሪያ አስታውቋል።ግለሰቡ በባለ ሦስት እግር (ባጃጅ) ተሽከርካሪ ውስጥ የወንበር ቅርጽ ያለው ህገ-ወጥ ታንከር አስገጥሞ መገኘቱ ተገልጿል።
የሀዋሳ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ምክትል አዛዥና የማህበረሰብ አቀፍ ወንጀል መከላከል ኃላፊ ኮማንደር አብስራ አመሎ ለብስራት ሬዲዮ እንደገለፁት ግለሰቡ በተሰራው ህገ-ወጥ ታንከር ውስጥ 120 ሊትር ነዳጅ የተገኘ ሲሆን ባጃጁ በመደበኛ ሁኔታ መያዝ የሚችለው 8 ሊትር ብቻ ነዉ።
በዚህም የባጃጅ ሹፌሩን ጨምሮ በጋራ ሲሰሩ የነበሩ የነዳጅ ማደያው ሰራተኞች በቁጥጥር ስር ውለዋል።ፖሊስ ከንግድና ኢንዱስትሪ ቢሮ ጋር በመተባበር ምርመራ እያጣራ እንደሚገኝ ገልጾ የክስ መዝገብ እየተዘጋጀ እንደሚገኝ አስረድቷል። መሰል ህገ-ወጥ የነዳጅ ዝውውርና የማከማቸት ተግባር በሀገር ኢኮኖሚ እና በህብረተሰብ ደህንነት ላይ ከፍተኛ ጉዳት የሚያስከትል በመሆኑ በድርጊቱ ላይ በሚሳተፉ አካላት ላይ የሚወሰደው ህጋዊ እርምጃ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ኮማንደር አብስራ አመሎ ጨምረው ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል።
በሳምራዊት ስዩም
Seledadotio
Seledadotio
19 days ago
የ8 ዓመቱ አርበኛ ቃል ተስፋዬ ከሀዋሳ እስከ ሻንግሃይ! 🇪🇹 🇨🇳
#ethiopia | የፍሬሲድ የለውጥ ትምህርት ቤት የ8 ዓመት ተማሪ ቃል ተስፋዬ፣ ኢትዮጵያን ወክሎ በቻይና ሻንግሃይ በሚካሄደው የዓለም ስፔሊንግ ቢ (World Spelling Bee) ውድድር ለመሳተፍ ሻንግሃይ ደርሷል።
ቃል ተስፋዬ በኢትዮጵያ በተካሄደው ብሔራዊ የስፔሊንግ ቢ ውድድር በጁኒየር ምድብ አሸናፊ በመሆን ጉዞውን የጀመረ ሲሆን፣ በዚምባብዌ በተካሄደው የአፍሪካ ስፔሊንግ ቢ ውድድርም ኢትዮጵያን በክብር ወክሎ በመወዳደር ሜዳሊያና የእውቅና ሰርተፊኬት ማግኘት ችሏል።
አሁን ደግሞ ከጁላይ 10 እስከ 20 በሻንግሃይ በሚካሄደው የዓለም ስፔሊንግ ቢ ውድድር ላይ ኢትዮጵያንና አፍሪካን ወክሎ በመሳተፍ ሌላ ታሪክ ለመጻፍ ተዘጋጅቷል።
ከቃል ተስፋዬ ጋር ተማሪ ኤልዳና እለፋቸውም ኢትዮጵያን ወክላ በውድድሩ ትሳተፋለች።
እንዲህ ያሉ ታዳጊዎች የኢትዮጵያን ስም በዓለም መድረክ እንዲያስጠሩ ያደረጉትን የኢትዮጵያ ስፔሊንግ ቢ መስራች አቶ ዐቢይ ተክሌን እና መላውን ቡድን ማመስገን ይገባል።
መልካም ዕድል ቃል ተስፋዬ! የኢትዮጵያ ልብ ከአንተ ጋር ነው። 🇪🇹❤️
#ethiopia #kaltesfaye #spellingbee #worldspellingbee #shanghai #china #freseedschool #youngchampion #education #getutemesgen #ጌጡተመስገን #ቃልተስፋዬ #ኢትዮጵያ #ሻንግሃይ
#ethiopia | የፍሬሲድ የለውጥ ትምህርት ቤት የ8 ዓመት ተማሪ ቃል ተስፋዬ፣ ኢትዮጵያን ወክሎ በቻይና ሻንግሃይ በሚካሄደው የዓለም ስፔሊንግ ቢ (World Spelling Bee) ውድድር ለመሳተፍ ሻንግሃይ ደርሷል።
ቃል ተስፋዬ በኢትዮጵያ በተካሄደው ብሔራዊ የስፔሊንግ ቢ ውድድር በጁኒየር ምድብ አሸናፊ በመሆን ጉዞውን የጀመረ ሲሆን፣ በዚምባብዌ በተካሄደው የአፍሪካ ስፔሊንግ ቢ ውድድርም ኢትዮጵያን በክብር ወክሎ በመወዳደር ሜዳሊያና የእውቅና ሰርተፊኬት ማግኘት ችሏል።
አሁን ደግሞ ከጁላይ 10 እስከ 20 በሻንግሃይ በሚካሄደው የዓለም ስፔሊንግ ቢ ውድድር ላይ ኢትዮጵያንና አፍሪካን ወክሎ በመሳተፍ ሌላ ታሪክ ለመጻፍ ተዘጋጅቷል።
ከቃል ተስፋዬ ጋር ተማሪ ኤልዳና እለፋቸውም ኢትዮጵያን ወክላ በውድድሩ ትሳተፋለች።
እንዲህ ያሉ ታዳጊዎች የኢትዮጵያን ስም በዓለም መድረክ እንዲያስጠሩ ያደረጉትን የኢትዮጵያ ስፔሊንግ ቢ መስራች አቶ ዐቢይ ተክሌን እና መላውን ቡድን ማመስገን ይገባል።
መልካም ዕድል ቃል ተስፋዬ! የኢትዮጵያ ልብ ከአንተ ጋር ነው። 🇪🇹❤️
#ethiopia #kaltesfaye #spellingbee #worldspellingbee #shanghai #china #freseedschool #youngchampion #education #getutemesgen #ጌጡተመስገን #ቃልተስፋዬ #ኢትዮጵያ #ሻንግሃይ
22 days ago
ትምህርት ሚኒስቴር በክረምት የመምህራን የትምህርት ደረጃ ማሻሻያ ስልጠና አዲስ ማዕቀፍ አዘጋጅቷል።
ማዕቀፉ መምህራን በክረምት ስልጠና ከዲፕሎማ ወደ መጀመሪያ ዲግሪ የሚሸጋገሩበት መሆኑ ተገልጿል።
ሚኒስቴሩ በቀን 06/11/2018 ዓ.ም ለሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች በጻፈው ደብዳቤ፣ ከአጠቃላይ ትምህርት ሥርዓተ ትምህርት ለውጥ ጋር ተያይዞ ከ2012 ዓ.ም ጀምሮ በክረምት የመምህራን የትምህርት ደረጃ ማሻሻያ ስልጠና ወደ ዩኒቨርሲቲዎች ማስገባት መቋረጡን አስታውሷል፡፡
ይሁን እንጂ በቀጣይ በአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት መሰረት በተዘጋጀ የስልጠና ማዕቀፍ፣ በክረምት የመምህራን የትምህርት ደረጃ ማሻሻያ ስልጠና የሚሰጥ መሆኑን ገልጿል።
በ2018 ዓ.ም የክረምት ስልጠናውን ለመስጠት ስምንት አሰልጣኝ ዩኒቨርሲቲዎች መመረጣቸውን ሚኒስቴሩ አሳውቋል።
ለክረምት ስልጠናው የተመረጡ ዩኒቨርሲቲዎች፦
1. ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ
2. ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ
3. ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ
4. መቐለ ዩኒቨርሲቲ
5. ጅማ ዩኒቨርሲቲ
6. ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ
7. ጎንደር ዩኒቨርሲቲ
8. አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ
ተቋማት እና የስልጠናው አሰጣጥ አግባብነት ከትምህርት ሚኒስቴር እስከሚገለጽ ድረስ ከላይ ከተገለፁት ዩኒቨርሲቲዎች በስተቀር በክረምት መምህራን የትምህርት ደረጃ ማሻሻያ ስልጠና መስጠት የማይቻል መሆኑን ሚኒስቴሩ አሳስቧል።
ከ2011 ዓ.ም በፊት ስልጠና ጀምረው ያላጠናቀቁ መምህራን ከዚህ በፊት በተሰጠው ውሳኔ መሰረት እንዲያጠናቅቁ እንዲደረግ በትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ ተፈርሞ ለሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች የተላከው ደብዳቤ ይገልጻል።
Seledadotio
Seledadotio
ማዕቀፉ መምህራን በክረምት ስልጠና ከዲፕሎማ ወደ መጀመሪያ ዲግሪ የሚሸጋገሩበት መሆኑ ተገልጿል።
ሚኒስቴሩ በቀን 06/11/2018 ዓ.ም ለሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች በጻፈው ደብዳቤ፣ ከአጠቃላይ ትምህርት ሥርዓተ ትምህርት ለውጥ ጋር ተያይዞ ከ2012 ዓ.ም ጀምሮ በክረምት የመምህራን የትምህርት ደረጃ ማሻሻያ ስልጠና ወደ ዩኒቨርሲቲዎች ማስገባት መቋረጡን አስታውሷል፡፡
ይሁን እንጂ በቀጣይ በአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት መሰረት በተዘጋጀ የስልጠና ማዕቀፍ፣ በክረምት የመምህራን የትምህርት ደረጃ ማሻሻያ ስልጠና የሚሰጥ መሆኑን ገልጿል።
በ2018 ዓ.ም የክረምት ስልጠናውን ለመስጠት ስምንት አሰልጣኝ ዩኒቨርሲቲዎች መመረጣቸውን ሚኒስቴሩ አሳውቋል።
ለክረምት ስልጠናው የተመረጡ ዩኒቨርሲቲዎች፦
1. ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ
2. ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ
3. ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ
4. መቐለ ዩኒቨርሲቲ
5. ጅማ ዩኒቨርሲቲ
6. ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ
7. ጎንደር ዩኒቨርሲቲ
8. አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ
ተቋማት እና የስልጠናው አሰጣጥ አግባብነት ከትምህርት ሚኒስቴር እስከሚገለጽ ድረስ ከላይ ከተገለፁት ዩኒቨርሲቲዎች በስተቀር በክረምት መምህራን የትምህርት ደረጃ ማሻሻያ ስልጠና መስጠት የማይቻል መሆኑን ሚኒስቴሩ አሳስቧል።
ከ2011 ዓ.ም በፊት ስልጠና ጀምረው ያላጠናቀቁ መምህራን ከዚህ በፊት በተሰጠው ውሳኔ መሰረት እንዲያጠናቅቁ እንዲደረግ በትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ ተፈርሞ ለሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች የተላከው ደብዳቤ ይገልጻል።
Seledadotio
Seledadotio
24 days ago
የሲዳማ ክልል በ2018 በጀት ዓመት ከቱሪዝም ዘርፍ 3.8 ቢሊዮን ብር ገቢ አገኘ
****************
የሲዳማ ክልል በ2018 በጀት ዓመት ከቱሪዝም ዘርፍ 3.8 ቢሊዮን ብር ገቢ ማግኘቱን አስታወቀ። በበጀት ዓመቱ ከሦስት ሚሊዮን 280 ሺህ በላይ ቱሪስቶች ክልሉን የጎበኙ ሲሆን፣ ይህ አፈጻጸም ከአምናው ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር የ35 በመቶ ዕድገት አሳይቷል።
የሲዳማ ክልል የባሕል፣ ቱሪምና ስፖርት ምክትል ቢሮ ኃላፊ አቶ አበበ ማሪሞ እንደገለጹት፣ በክልሉ እየተከናወኑ የሚገኙ የኮሪዶር ልማት ስራዎች እና የቱሪስት መዳረሻዎችን የማሻሻል ጥረቶች ለዚህ ስኬት ከፍተኛ አስተዋጽኦ አድርገዋል።
በተለይም በሀዋሳ ከተማ ከጥቁር ውሃ እስከ ታቦር ተራራ የሚዘረጋው የ12 ኪሎ ሜትር የሀይቅ ዳርቻ ልማት ስራ፣ የወንዶ ገነት ፍል ውኃ እንዲሁም የይርጋለም አካባቢ የቱሪስት መዳረሻዎች ልማት የክልሉን የቱሪዝም ዘርፍ ወደ ተሻለ ደረጃ እያሸጋገሩት ይገኛል።
በቱሪዝም ዘርፉ በተመዘገበው ውጤት በበጀት ዓመቱ ብቻ ለ1 ሺህ 200 ዜጎች ቋሚ፣ ለስድስት ሺህ የሚሆኑ ወገኖች ደግሞ ጊዜያዊ የሥራ ዕድል መፈጠሩን ምክትል ኃላፊው ጠቁመዋል።
አቶ አበበ አክለውም፣ ክልሉ የቱሪዝም መዳረሻነቱን ይበልጥ ለማጠናከር አዳዲስ መዳረሻዎችን የማልማት እና ያሉትን የመሰረተ ልማት ውስንነቶች የመፍታት ስራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል።
#ሲዳማ #ቱሪዝም #ኢትዮጵያ #sidama #tourism #ethiopianbroadcastingcorporation
****************
የሲዳማ ክልል በ2018 በጀት ዓመት ከቱሪዝም ዘርፍ 3.8 ቢሊዮን ብር ገቢ ማግኘቱን አስታወቀ። በበጀት ዓመቱ ከሦስት ሚሊዮን 280 ሺህ በላይ ቱሪስቶች ክልሉን የጎበኙ ሲሆን፣ ይህ አፈጻጸም ከአምናው ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር የ35 በመቶ ዕድገት አሳይቷል።
የሲዳማ ክልል የባሕል፣ ቱሪምና ስፖርት ምክትል ቢሮ ኃላፊ አቶ አበበ ማሪሞ እንደገለጹት፣ በክልሉ እየተከናወኑ የሚገኙ የኮሪዶር ልማት ስራዎች እና የቱሪስት መዳረሻዎችን የማሻሻል ጥረቶች ለዚህ ስኬት ከፍተኛ አስተዋጽኦ አድርገዋል።
በተለይም በሀዋሳ ከተማ ከጥቁር ውሃ እስከ ታቦር ተራራ የሚዘረጋው የ12 ኪሎ ሜትር የሀይቅ ዳርቻ ልማት ስራ፣ የወንዶ ገነት ፍል ውኃ እንዲሁም የይርጋለም አካባቢ የቱሪስት መዳረሻዎች ልማት የክልሉን የቱሪዝም ዘርፍ ወደ ተሻለ ደረጃ እያሸጋገሩት ይገኛል።
በቱሪዝም ዘርፉ በተመዘገበው ውጤት በበጀት ዓመቱ ብቻ ለ1 ሺህ 200 ዜጎች ቋሚ፣ ለስድስት ሺህ የሚሆኑ ወገኖች ደግሞ ጊዜያዊ የሥራ ዕድል መፈጠሩን ምክትል ኃላፊው ጠቁመዋል።
አቶ አበበ አክለውም፣ ክልሉ የቱሪዝም መዳረሻነቱን ይበልጥ ለማጠናከር አዳዲስ መዳረሻዎችን የማልማት እና ያሉትን የመሰረተ ልማት ውስንነቶች የመፍታት ስራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል።
#ሲዳማ #ቱሪዝም #ኢትዮጵያ #sidama #tourism #ethiopianbroadcastingcorporation
25 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የፌዴራል ዋና ኦዲተር መሥሪያ ቤት ያወጣው አዲስ የምርመራ ሪፖርት፣ የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር በስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች አስተዳደር እና በጀት አጠቃቀም ላይ የፈጸመውን ከባድ ኃላፊነት የጎደለው አሰራር እርቃኑን አውጥቶታል። ሚኒስቴሩ ሀገራዊ የኮንትራት አስተዳደር ማንዋል ማዘጋጀት ባለመቻሉ፣ የሀገሪቱ የስፖርት መሰረተ ልማቶች ዓለም አቀፍ ደረጃን እንዳያሟሉ እና ለከፍተኛ ብልሽት እንዲዳረጉ ማድረጉ በኦዲት ግኝቱ ተጋልጧል።
የሪፖርቱ አንኳር እና አሳሳቢ ግኝት የሚያተኩረው በእግር ኳስ ማዘውተሪያ ስፍራዎች ላይ ነው። በሀገሪቱ ውስጥ ከዓለም አቀፍ አትሌቲክስ እና ከፊፋ እውቅና ያገኙት አደይ አበባ እና ሀላባ ስታዲየሞች ብቻ ሲሆኑ፣ አብዛኛዎቹ የክልል ስታዲየሞች ግን ዝቅተኛውን የካፍ እና የፊፋ ቴክኒካል መስፈርት እንኳ ማሟላት አልቻሉም። በአንጻሩ እንደ ሀዋሳ ዓለም አቀፍ ስታዲየም ያሉት ነባር እና ግዙፍ መሰረተ ልማቶች በደካማ የጥገና ስርዓት ምክንያት በውሃ እና በአፈር መሸርሸር እየፈረሱ ይገኛሉ። የብሄራዊ ስፖርት ምክር ቤት ላለፉት ስድስት ተከታታይ ዓመታት አንድም ጊዜ ስብሰባ አለማድረጉ ደግሞ፣ የተቋሙን አስተዳደራዊ ሞት እና የስፖርት ፖሊሲው ከጥቅም ውጪ መሆን በግልጽ ያሳያል።
የሚኒስቴሩን ድክመት ይበልጥ አሳሳቢየሚያደርገው ደግሞ አስገራሚው የበጀት አጠቃቀም ቅራኔ ነው። ተቋሙ በበጀት እጥረት እና በዋጋ ግሽበት ምክንያት በባህር ዳር፣ ሀረር፣ ሰመራ እና ቤንሻንጉል ጉሙዝ የሚገኙ የስታዲየም ግንባታዎች መጓተታቸውን እንደ ምክንያት ሲያቀርብ ቢቆይም፤ በተግባር ግን በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ብቻ ከተመደበለት የካፒታል በጀት ውስጥ 3.08 ቢሊዮን ብር (44.3 በመቶውን) ስራ ላይ ሳያውል በካዝና አስቀምጦት ተገኝቷል። በቢሊዮን የሚቆጠር በጀት እያለው ስታዲየሞች እንዲፈርሱ እና ግንባታዎች እንዲጓተቱ መፍቀዱ፣ ተቋሙ በሀገሪቱ የስፖርት ዕድገት ላይ የፈጸመውን ታሪካዊ በደል የሚያረጋግጥ ነው ሲል ሪፖርቱ አጥብቆ ኮንኖታል።
የሪፖርቱ አንኳር እና አሳሳቢ ግኝት የሚያተኩረው በእግር ኳስ ማዘውተሪያ ስፍራዎች ላይ ነው። በሀገሪቱ ውስጥ ከዓለም አቀፍ አትሌቲክስ እና ከፊፋ እውቅና ያገኙት አደይ አበባ እና ሀላባ ስታዲየሞች ብቻ ሲሆኑ፣ አብዛኛዎቹ የክልል ስታዲየሞች ግን ዝቅተኛውን የካፍ እና የፊፋ ቴክኒካል መስፈርት እንኳ ማሟላት አልቻሉም። በአንጻሩ እንደ ሀዋሳ ዓለም አቀፍ ስታዲየም ያሉት ነባር እና ግዙፍ መሰረተ ልማቶች በደካማ የጥገና ስርዓት ምክንያት በውሃ እና በአፈር መሸርሸር እየፈረሱ ይገኛሉ። የብሄራዊ ስፖርት ምክር ቤት ላለፉት ስድስት ተከታታይ ዓመታት አንድም ጊዜ ስብሰባ አለማድረጉ ደግሞ፣ የተቋሙን አስተዳደራዊ ሞት እና የስፖርት ፖሊሲው ከጥቅም ውጪ መሆን በግልጽ ያሳያል።
የሚኒስቴሩን ድክመት ይበልጥ አሳሳቢየሚያደርገው ደግሞ አስገራሚው የበጀት አጠቃቀም ቅራኔ ነው። ተቋሙ በበጀት እጥረት እና በዋጋ ግሽበት ምክንያት በባህር ዳር፣ ሀረር፣ ሰመራ እና ቤንሻንጉል ጉሙዝ የሚገኙ የስታዲየም ግንባታዎች መጓተታቸውን እንደ ምክንያት ሲያቀርብ ቢቆይም፤ በተግባር ግን በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ብቻ ከተመደበለት የካፒታል በጀት ውስጥ 3.08 ቢሊዮን ብር (44.3 በመቶውን) ስራ ላይ ሳያውል በካዝና አስቀምጦት ተገኝቷል። በቢሊዮን የሚቆጠር በጀት እያለው ስታዲየሞች እንዲፈርሱ እና ግንባታዎች እንዲጓተቱ መፍቀዱ፣ ተቋሙ በሀገሪቱ የስፖርት ዕድገት ላይ የፈጸመውን ታሪካዊ በደል የሚያረጋግጥ ነው ሲል ሪፖርቱ አጥብቆ ኮንኖታል።
25 days ago
"እናቴን በ8 አመቴ፣ አባቴን በ10 አመቴ በሞት ተነጠቅኩ"
ገና በ8 አመቴ ክፉ ደጉን ሳላውቅ ጠንካራ እናቴን አጣሁ፣ 10 አመት ሲሞላኝ ደግሞ እናትም አባትም ሆኖኝ የነበረውን አባቴን በሞት ተነጠኩ።
በነዚህ የተረገሙ ቀናት እኔም ወንድም እህቶቼም ወላጅ አልባ ሆንን። ሙሉ ቤተሰቤን ህይወት ክፉኛ ፈተነችን። በብዙ ስቃይ ውስጥ ቢሆንም ባለኝ ትንሽ ተስፉ አድጌ ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ገባው። በፈተና ውስጥም ቢሆን ከፍተኛውን ውጤት ይዤ በመካኒካል ኢንጅነሪንግ ከ 15 ኮርሶች በላይ A+ አምጥቼ ተመረኩ።
በ 2010 ዓም በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ መምህር ሆኜ ተቀጠርኩ። በ 2013 ደግሞ በተርማል ኢንጅነሪንግ ከፍተኛውን ውጤት ይዤ ከአዲስ አበባ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ተመርቄ አሁንም ድረስ በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ እያስተማርኩ እገኛለው። ከ 200 በላይ ተማሪዎችንም አስተምሬ አስመርቅያለው።
ከአካዳሚክ ህይወቴ ጎን ለጎን ለ 5 አመት ለተለያዩ የዲጂታል ሚዲያዎች የስክሪፕት መፃፍ እና Audio Narrator ስራን ሰርቼ ከ 3ሺ በላይ ዜና ስክሪፕት ፅፌያለው። ይሄን ልምድም ተጠቅሜ በቲክቶክ 2.5 ሚሊዮን ተከታይ ማፍራት ችያለው። ተመልካቾቼም ሳጠፋ ኮርኩመው ሳለማ አመስግነው አብረውኝ አሉ።
ከቲክቶኩ ባሻገር በብስራት ቲቪ የ"ባዮ አለም" ፕሮግራም አዘጋጅ ሆኜ እንዲሁም በትርታ ኤፍኤም ላይ ፕሮግራም ይዤ ሰርችያለው። ከሁለት አመት በፊት ደግሞ BN Advertising and Events የተሰኝ ድርጅት መስርተን ብዙ ስራዎችን ሰርተናል። እኔም ወንድም እና እህቶቸም በብዙ ተፈትነናል፣ ወደፊትም እንፈተናለን። ግን እናልፈዋለን።
አሁን የልጅ አባትም ሆኛለው መድሐኒያለም ክበሩን ይውሰድ።
ብሩክ ጫላ (ብሩክ ኒውስ)
ገና በ8 አመቴ ክፉ ደጉን ሳላውቅ ጠንካራ እናቴን አጣሁ፣ 10 አመት ሲሞላኝ ደግሞ እናትም አባትም ሆኖኝ የነበረውን አባቴን በሞት ተነጠኩ።
በነዚህ የተረገሙ ቀናት እኔም ወንድም እህቶቼም ወላጅ አልባ ሆንን። ሙሉ ቤተሰቤን ህይወት ክፉኛ ፈተነችን። በብዙ ስቃይ ውስጥ ቢሆንም ባለኝ ትንሽ ተስፉ አድጌ ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ገባው። በፈተና ውስጥም ቢሆን ከፍተኛውን ውጤት ይዤ በመካኒካል ኢንጅነሪንግ ከ 15 ኮርሶች በላይ A+ አምጥቼ ተመረኩ።
በ 2010 ዓም በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ መምህር ሆኜ ተቀጠርኩ። በ 2013 ደግሞ በተርማል ኢንጅነሪንግ ከፍተኛውን ውጤት ይዤ ከአዲስ አበባ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ተመርቄ አሁንም ድረስ በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ እያስተማርኩ እገኛለው። ከ 200 በላይ ተማሪዎችንም አስተምሬ አስመርቅያለው።
ከአካዳሚክ ህይወቴ ጎን ለጎን ለ 5 አመት ለተለያዩ የዲጂታል ሚዲያዎች የስክሪፕት መፃፍ እና Audio Narrator ስራን ሰርቼ ከ 3ሺ በላይ ዜና ስክሪፕት ፅፌያለው። ይሄን ልምድም ተጠቅሜ በቲክቶክ 2.5 ሚሊዮን ተከታይ ማፍራት ችያለው። ተመልካቾቼም ሳጠፋ ኮርኩመው ሳለማ አመስግነው አብረውኝ አሉ።
ከቲክቶኩ ባሻገር በብስራት ቲቪ የ"ባዮ አለም" ፕሮግራም አዘጋጅ ሆኜ እንዲሁም በትርታ ኤፍኤም ላይ ፕሮግራም ይዤ ሰርችያለው። ከሁለት አመት በፊት ደግሞ BN Advertising and Events የተሰኝ ድርጅት መስርተን ብዙ ስራዎችን ሰርተናል። እኔም ወንድም እና እህቶቸም በብዙ ተፈትነናል፣ ወደፊትም እንፈተናለን። ግን እናልፈዋለን።
አሁን የልጅ አባትም ሆኛለው መድሐኒያለም ክበሩን ይውሰድ።
ብሩክ ጫላ (ብሩክ ኒውስ)
28 days ago
ሀገራዊ አንድነትን ማጠናከሪያው ገመድ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት …
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ሙና አህመድ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ሀገራዊ አንድነትን፣ ወንድማማችነትና እህትማማችነትን የማጠናከር ትልቅ ዓላማ አለው አሉ።
ሚኒስትር ዴኤታዋ ከፋና ፖድካስት ጋር ባደረጉት ቆይታ፥ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ከቀጥተኛ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ያለፈ ዘርፈ ብዙ ጥቅም እንዳለው አብራርተዋል።
ይህም በዜጎች መካከል የእኔነትና የወገንተኝነት ስነ-ልቦናን የሚያዳብር በመሆኑ ለሀገር ያለው ፋይዳ የጎላ ነው ብለዋል።
የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ንቅናቄ በመንግሥት ደረጃ በክረምትና በበጋ ተከፋፍሎ እንደሚመራ ገልጸው፤ ዓላማው በጎ ፈቃደኝነትን የማህበረሰቡ ቋሚ ባህል ማድረግና የሀገሪቱን ህብረ ብሔራዊ አንድነት ይበልጥ ያጠናክራል ነው ያሉት።
“አንድ ዕቅድ አንድ ሪፖርት” በሚል አሰራር በዘንድሮው የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት በመንግሥት ያልተሸፈኑ የልማትና ማህበራዊ አገልግሎቶችን ለመሸፈን ስራዎች መጀመራቸውንም ገልጸዋል።
ንቅናቄው ቁሳዊ ፍላጎቶችን ከመሙላት ባለፈ፣ የሀገር ፍቅር የሚያዳብር፤ የሕሊና ደስታን የሚያስገኝና መላውን ህዝብ በአንድ የጋራ ዓላማ ስር የሚያስተባብር ትልቅ የአንድነት ማሰሪያ ገመድ መሆኑን ተናግረዋል።
በተለይም ወጣቶችን በማስተባበር የሚከናወኑ የወሰንና የድንበር ተሻጋሪ የበጎ ፈቃድ ስራዎች፣ በተለያዩ አካባቢዎች በሚኖሩ ኢትዮጵያውያን መካከል መቀራረብንና ፍቅርን በመፍጠር ረገድ መተኪያ የሌለው ሚና እያበረከቱ እንደሚገኙ አብራርተዋል።
ይህንኑ መልካም እሴት ይበልጥ ለማሳደግና የወጣቶችን ትስስር ለማላቅ ታስቦ የተዘጋጀው የዘንድሮው የወሰን ተሻጋሪ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት የማስጀመሪያ መርሐ ግብር ዛሬ በሀዋሳ ከተማ በይፋ ተጀምሯል፡፡
በቅድስት ዘውዱ
የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ሙና አህመድ ከፋና ፖድካስት ጋር ያደረጉትን ቆይታ ለመከታተል ማስፈንጠሪያውን ይጫኑ https://www.youtube.com/wa...
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ሙና አህመድ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ሀገራዊ አንድነትን፣ ወንድማማችነትና እህትማማችነትን የማጠናከር ትልቅ ዓላማ አለው አሉ።
ሚኒስትር ዴኤታዋ ከፋና ፖድካስት ጋር ባደረጉት ቆይታ፥ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ከቀጥተኛ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ያለፈ ዘርፈ ብዙ ጥቅም እንዳለው አብራርተዋል።
ይህም በዜጎች መካከል የእኔነትና የወገንተኝነት ስነ-ልቦናን የሚያዳብር በመሆኑ ለሀገር ያለው ፋይዳ የጎላ ነው ብለዋል።
የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ንቅናቄ በመንግሥት ደረጃ በክረምትና በበጋ ተከፋፍሎ እንደሚመራ ገልጸው፤ ዓላማው በጎ ፈቃደኝነትን የማህበረሰቡ ቋሚ ባህል ማድረግና የሀገሪቱን ህብረ ብሔራዊ አንድነት ይበልጥ ያጠናክራል ነው ያሉት።
“አንድ ዕቅድ አንድ ሪፖርት” በሚል አሰራር በዘንድሮው የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት በመንግሥት ያልተሸፈኑ የልማትና ማህበራዊ አገልግሎቶችን ለመሸፈን ስራዎች መጀመራቸውንም ገልጸዋል።
ንቅናቄው ቁሳዊ ፍላጎቶችን ከመሙላት ባለፈ፣ የሀገር ፍቅር የሚያዳብር፤ የሕሊና ደስታን የሚያስገኝና መላውን ህዝብ በአንድ የጋራ ዓላማ ስር የሚያስተባብር ትልቅ የአንድነት ማሰሪያ ገመድ መሆኑን ተናግረዋል።
በተለይም ወጣቶችን በማስተባበር የሚከናወኑ የወሰንና የድንበር ተሻጋሪ የበጎ ፈቃድ ስራዎች፣ በተለያዩ አካባቢዎች በሚኖሩ ኢትዮጵያውያን መካከል መቀራረብንና ፍቅርን በመፍጠር ረገድ መተኪያ የሌለው ሚና እያበረከቱ እንደሚገኙ አብራርተዋል።
ይህንኑ መልካም እሴት ይበልጥ ለማሳደግና የወጣቶችን ትስስር ለማላቅ ታስቦ የተዘጋጀው የዘንድሮው የወሰን ተሻጋሪ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት የማስጀመሪያ መርሐ ግብር ዛሬ በሀዋሳ ከተማ በይፋ ተጀምሯል፡፡
በቅድስት ዘውዱ
የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ሙና አህመድ ከፋና ፖድካስት ጋር ያደረጉትን ቆይታ ለመከታተል ማስፈንጠሪያውን ይጫኑ https://www.youtube.com/wa...
29 days ago
"በነገራችን ላይ፣ ዛሬ፣ በትግራይ ውስጥ ከሚኖር ትግራዋይ በላይ፣ በሰላም ወጥቶ መግባት የሚችል፣ አፈሳ የማይካሄድበት፣ በደሴ፣ በጎንደር፣ በባህር ዳር፣ በአዲስ አበባ፣ በቢሾፍቱ፣ አዳማ፣ አርባምንጭ፣ ሀዋሳ ያለ ትግራዋይ፣ ትግራይ ካለው ሰው በላይ ሰላም አለው። ትግራይ ካለው ሰው በላይ በሰላም ወጥቶ መግባት ይችላል። የሚያሳዝነው ይሄ ጉዳይ ግን ትግራይ ብቻ አይደለም። አማራ አካባቢ የሚንቀሳቀሱ ሃይሎች፣ 'ለአማራ ህዝብ ሰላም፣ ደህንነት፣ ጥቅም እንታገላለን' ብለው የሚሉ ሃይሎች በሚንቀሳቀሱባቸው አካባቢዎች ካለው የአማራ ተወላጅ ይልቅ፣ ኦሮሚያ፣ ደቡብ፣ ሱማሌ ያለው አማራ ሰላም አለው። እነዚህ እንታገላለን የሚሉ ሃይሎች ያሉበት አካባቢ የበለጠ ፍራቻ፣ የበለጠ ግድያ፣ የበለጠ ዘረፋና መታገዶች አሉ።
"ኦሮሚያ አካባቢ ለኦሮሞ እንታገላለን ብለው የሚመሉ፣ የሚገዘቱ ሃይሎች ከሚንቀሳቀሱበት አካባቢ በላይ፣ በአማራ ክልል የሚንቀሳቀስ፣ በሱማሌ የሚንቀሳቀስ፣ በአፋር የሚንቀሳቀስ ኦሮሞ የተሻለ ሰላም አለው። ዜጎች በገዛ ቀያቸው፣ መንደራቸው፣ በገዛ ልጆቻቸው እየታመሱ ይገኛሉ። ከቀያቸው ሸሽተው መኖር የተሻለ ሰላም የሚያገኙበት እየሆነ መጥቷል። ከህዝብ ተነጥሎ፣ ህዝብ አስለቅሶ፣ ህዝብ ዘርፎ፣ የሚደረግ ትግል ደግሞ የትም ማድረስ እንደማይችል ከታሪኮቻችን መማር የምንችል ይመስለኛል።
መንግስት አብዛኛውን ጉዳይ በትዕግስት የሚያየው፣ ወደ ግጭት የማይገባው፣ ለምንድነው ያላችሁ እንደሆነ፣ አላማ ቢስ ነው። አላማ የለውም። ይሄንን ግጭት ከፈጸምን በኋላ 'አሳካን' ብለን የምንናገረው አንዳች ቁምነገር የለም። በዚያም በዚህም ብንገል፣ ብንሞት ትርጉም የለውም። ኢትዮጵያ ውስጥ በተለይ ትግራይ አካባቢ ያለው የፖለቲካል አውድ የመጥረቢያ ፖለቲካ ሰለባ ነው ትግራዋይ እና ኢትዮጵያዊያን የሆኑት።"
ጠ/ሚ/ር ዐቢይ አህመድ ዛሬ በፓርላማው ከተናገሩት
"ኦሮሚያ አካባቢ ለኦሮሞ እንታገላለን ብለው የሚመሉ፣ የሚገዘቱ ሃይሎች ከሚንቀሳቀሱበት አካባቢ በላይ፣ በአማራ ክልል የሚንቀሳቀስ፣ በሱማሌ የሚንቀሳቀስ፣ በአፋር የሚንቀሳቀስ ኦሮሞ የተሻለ ሰላም አለው። ዜጎች በገዛ ቀያቸው፣ መንደራቸው፣ በገዛ ልጆቻቸው እየታመሱ ይገኛሉ። ከቀያቸው ሸሽተው መኖር የተሻለ ሰላም የሚያገኙበት እየሆነ መጥቷል። ከህዝብ ተነጥሎ፣ ህዝብ አስለቅሶ፣ ህዝብ ዘርፎ፣ የሚደረግ ትግል ደግሞ የትም ማድረስ እንደማይችል ከታሪኮቻችን መማር የምንችል ይመስለኛል።
መንግስት አብዛኛውን ጉዳይ በትዕግስት የሚያየው፣ ወደ ግጭት የማይገባው፣ ለምንድነው ያላችሁ እንደሆነ፣ አላማ ቢስ ነው። አላማ የለውም። ይሄንን ግጭት ከፈጸምን በኋላ 'አሳካን' ብለን የምንናገረው አንዳች ቁምነገር የለም። በዚያም በዚህም ብንገል፣ ብንሞት ትርጉም የለውም። ኢትዮጵያ ውስጥ በተለይ ትግራይ አካባቢ ያለው የፖለቲካል አውድ የመጥረቢያ ፖለቲካ ሰለባ ነው ትግራዋይ እና ኢትዮጵያዊያን የሆኑት።"
ጠ/ሚ/ር ዐቢይ አህመድ ዛሬ በፓርላማው ከተናገሩት
Sponsored by
Surafel
1 month ago
ለሐዋሳ ከ1.2 ቢሊዮን ብር በላይ ሀብት ተሰባሰበ
በተፈጥሮ ውበቷ የምሥራቅ አፍሪካ የስምጥ ሸለቆ ዕንቁ በመሆን የምትታወቀው የሐዋሳ ከተማ፣ የተፈጥሮ መስህቧን ከዘመናዊ ሰው ሠራሽ ጥበብ ጋር በማቀናጀት አዲስ የዕድገት ምዕራፍ ውስጥ ትገኛለች።
ይህንን የኮሪደር ልማትና ውበት ይበልጥ ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ትናንት በኢትዮጵያ ስካይላይት ሆቴል በተካሄደው የመጀመሪያው ምዕራፍ የማጠቃለያ መድረክ፣ ለሐዋሳ ሐይቅ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት ማስፈጸሚያ ከ1.2 ቢሊዮን ብር በላይ የሀብት ማሰባሰብ በታላቅ ስኬት ተከናውኗል።
የሐዋሳ ከተማ ከንቲባ አቶ ጥራቱ በየነ እንደገለጹት፣ ለአጠቃላዩ የፕሮጀክቱ የመጀመሪያ ምዕራፍ 3.2 ቢሊዮን ብር የሚያስፈልግ ሲሆን፣ ከዚህ ውስጥ 1.5 ቢሊዮን ብሩን በሕዝብ፣ በባለሀብቶችና በሐዋሳ ወዳጆች አጋርነት ለመሰብሰብ ታቅዶ አሁን ላይ ከ1.2 ቢሊዮን ብር በላይ ማሰባሰብ ተችሏል።
በዚህ የመጀመሪያ ምዕራፍ ልማት የሚከናወንባቸው ዋና ዋና አካባቢዎች፡
* የፍቅር ሐይቅ
* የአሞራ ገደል
* የአሳ ገበያ አካባቢዎች
በእነዚህ ስፍራዎች ዘመናዊ የእግረኛ መንገዶች፣ የብስክሌት መስመሮች፣ የመዝናኛ ስፍራዎችና የጀልባ ማረፊያዎች በስፋት እንደሚገነቡ ከንቲባው አብራርተዋል።
"የዘራነው የትብብር ዘር ነገ የእድገት ዛፍ ይሆናል"
— ከንቲባ ጥራቱ በየነ
ከንቲባ አቶ ጥራቱ በየነ ለፕሮጀክቱ መሳካት የላቀ ድጋፍ ላደረጉ አካላት ሁሉ የከበረ ምስጋናቸውን አቅርበዋል። ለሐዋሳ ሐይቅ ልማት የተደረገው አስተዋጽኦ የከተማዋን የወደፊት ዕድገት የሚያፋጥን ታሪካዊ እርምጃ መሆኑን ገልጸው፣ ያበረከተው እያንዳንዱ መዋጮ ወደ ውብ የሐይቅ ዳርቻ፣ ወደ አረንጓዴ ሕዝባዊ ስፍራዎች፣ ወደ ዘመናዊ የቱሪዝም መዳረሻዎችና ወደ ሰፊ የሥራ ፈጠራ ዕድል እንደሚቀየር በልበ ሙሉነት ተናግረዋል።
"የከተማ አስተዳደሩ የተጣለበትን አደራ በግልጽነት፣ በተጠያቂነትና በከፍተኛ ታማኝነት በመወጣት ፕሮጀክቱን በተቀመጠለት ጊዜና ጥራት ለማጠናቀቅ በትጋት ይሠራል::"
ይህ ታላቅ ፕሮጀክት ሐዋሳን የአፍሪካ ተመራጭ የቱሪዝምና የኮንፍረንስ ከተማ እንዲሁም በዓለም አቀፍ ደረጃ ተምሳሌት የማድረግ ራዕይን እውን ለማድረግ ትልቅ ሚና እንደሚጫወት የገለጹት አቶ ጥራቱ፣ ባለሀብቶች ወደ ሀዋሳ በመምጣት እውቀትና ሀብታቸውን ተጠቅመው በኢንቨስትመንት እንዲሰማሩ ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል።
በተፈጥሮ ውበቷ የምሥራቅ አፍሪካ የስምጥ ሸለቆ ዕንቁ በመሆን የምትታወቀው የሐዋሳ ከተማ፣ የተፈጥሮ መስህቧን ከዘመናዊ ሰው ሠራሽ ጥበብ ጋር በማቀናጀት አዲስ የዕድገት ምዕራፍ ውስጥ ትገኛለች።
ይህንን የኮሪደር ልማትና ውበት ይበልጥ ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ትናንት በኢትዮጵያ ስካይላይት ሆቴል በተካሄደው የመጀመሪያው ምዕራፍ የማጠቃለያ መድረክ፣ ለሐዋሳ ሐይቅ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት ማስፈጸሚያ ከ1.2 ቢሊዮን ብር በላይ የሀብት ማሰባሰብ በታላቅ ስኬት ተከናውኗል።
የሐዋሳ ከተማ ከንቲባ አቶ ጥራቱ በየነ እንደገለጹት፣ ለአጠቃላዩ የፕሮጀክቱ የመጀመሪያ ምዕራፍ 3.2 ቢሊዮን ብር የሚያስፈልግ ሲሆን፣ ከዚህ ውስጥ 1.5 ቢሊዮን ብሩን በሕዝብ፣ በባለሀብቶችና በሐዋሳ ወዳጆች አጋርነት ለመሰብሰብ ታቅዶ አሁን ላይ ከ1.2 ቢሊዮን ብር በላይ ማሰባሰብ ተችሏል።
በዚህ የመጀመሪያ ምዕራፍ ልማት የሚከናወንባቸው ዋና ዋና አካባቢዎች፡
* የፍቅር ሐይቅ
* የአሞራ ገደል
* የአሳ ገበያ አካባቢዎች
በእነዚህ ስፍራዎች ዘመናዊ የእግረኛ መንገዶች፣ የብስክሌት መስመሮች፣ የመዝናኛ ስፍራዎችና የጀልባ ማረፊያዎች በስፋት እንደሚገነቡ ከንቲባው አብራርተዋል።
"የዘራነው የትብብር ዘር ነገ የእድገት ዛፍ ይሆናል"
— ከንቲባ ጥራቱ በየነ
ከንቲባ አቶ ጥራቱ በየነ ለፕሮጀክቱ መሳካት የላቀ ድጋፍ ላደረጉ አካላት ሁሉ የከበረ ምስጋናቸውን አቅርበዋል። ለሐዋሳ ሐይቅ ልማት የተደረገው አስተዋጽኦ የከተማዋን የወደፊት ዕድገት የሚያፋጥን ታሪካዊ እርምጃ መሆኑን ገልጸው፣ ያበረከተው እያንዳንዱ መዋጮ ወደ ውብ የሐይቅ ዳርቻ፣ ወደ አረንጓዴ ሕዝባዊ ስፍራዎች፣ ወደ ዘመናዊ የቱሪዝም መዳረሻዎችና ወደ ሰፊ የሥራ ፈጠራ ዕድል እንደሚቀየር በልበ ሙሉነት ተናግረዋል።
"የከተማ አስተዳደሩ የተጣለበትን አደራ በግልጽነት፣ በተጠያቂነትና በከፍተኛ ታማኝነት በመወጣት ፕሮጀክቱን በተቀመጠለት ጊዜና ጥራት ለማጠናቀቅ በትጋት ይሠራል::"
ይህ ታላቅ ፕሮጀክት ሐዋሳን የአፍሪካ ተመራጭ የቱሪዝምና የኮንፍረንስ ከተማ እንዲሁም በዓለም አቀፍ ደረጃ ተምሳሌት የማድረግ ራዕይን እውን ለማድረግ ትልቅ ሚና እንደሚጫወት የገለጹት አቶ ጥራቱ፣ ባለሀብቶች ወደ ሀዋሳ በመምጣት እውቀትና ሀብታቸውን ተጠቅመው በኢንቨስትመንት እንዲሰማሩ ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል።
1 month ago
ለሐዋሳ ሐይቅ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት ከ1.2 ቢሊዮን ብር በላይ የሀብት ማሰባሰብ ተከናወነ
FastMereja | በተፈጥሮ ውበቷ የምሥራቅ አፍሪካ የስምጥ ሸለቆ ዕንቁ በመሆን የምትታወቀው የሐዋሳ ከተማ፣ የተፈጥሮ መስህቧን ከዘመናዊ ሰው ሠራሽ ጥበብ ጋር በማቀናጀት አዲስ የዕድገት ምዕራፍ ውስጥ ትገኛለች።
ይህንን የኮሪደር ልማትና ውበት ይበልጥ ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ትናንት በኢትዮጵያ ስካይላይት ሆቴል በተካሄደው የመጀመሪያው ምዕራፍ የማጠቃለያ መድረክ፣ ለሐዋሳ ሐይቅ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት ማስፈጸሚያ ከ1.2 ቢሊዮን ብር በላይ የሀብት ማሰባሰብ በታላቅ ስኬት ተከናውኗል።
የሐዋሳ ከተማ ከንቲባ አቶ ጥራቱ በየነ እንደገለጹት፣ ለአጠቃላዩ የፕሮጀክቱ የመጀመሪያ ምዕራፍ 3.2 ቢሊዮን ብር የሚያስፈልግ ሲሆን፣ ከዚህ ውስጥ 1.5 ቢሊዮን ብሩን በሕዝብ፣ በባለሀብቶችና በሐዋሳ ወዳጆች አጋርነት ለመሰብሰብ ታቅዶ አሁን ላይ ከ1.2 ቢሊዮን ብር በላይ ማሰባሰብ ተችሏል።
በዚህ የመጀመሪያ ምዕራፍ ልማት የሚከናወንባቸው ዋና ዋና አካባቢዎች፡
* የፍቅር ሐይቅ
* የአሞራ ገደል
* የአሳ ገበያ አካባቢዎች
በእነዚህ ስፍራዎች ዘመናዊ የእግረኛ መንገዶች፣ የብስክሌት መስመሮች፣ የመዝናኛ ስፍራዎችና የጀልባ ማረፊያዎች በስፋት እንደሚገነቡ ከንቲባው አብራርተዋል።
"የዘራነው የትብብር ዘር ነገ የእድገት ዛፍ ይሆናል"
— ከንቲባ ጥራቱ በየነ
ከንቲባ አቶ ጥራቱ በየነ ለፕሮጀክቱ መሳካት የላቀ ድጋፍ ላደረጉ አካላት ሁሉ የከበረ ምስጋናቸውን አቅርበዋል። ለሐዋሳ ሐይቅ ልማት የተደረገው አስተዋጽኦ የከተማዋን የወደፊት ዕድገት የሚያፋጥን ታሪካዊ እርምጃ መሆኑን ገልጸው፣ ያበረከተው እያንዳንዱ መዋጮ ወደ ውብ የሐይቅ ዳርቻ፣ ወደ አረንጓዴ ሕዝባዊ ስፍራዎች፣ ወደ ዘመናዊ የቱሪዝም መዳረሻዎችና ወደ ሰፊ የሥራ ፈጠራ ዕድል እንደሚቀየር በልበ ሙሉነት ተናግረዋል።
"የከተማ አስተዳደሩ የተጣለበትን አደራ በግልጽነት፣ በተጠያቂነትና በከፍተኛ ታማኝነት በመወጣት ፕሮጀክቱን በተቀመጠለት ጊዜና ጥራት ለማጠናቀቅ በትጋት ይሠራል::"
ይህ ታላቅ ፕሮጀክት ሐዋሳን የአፍሪካ ተመራጭ የቱሪዝምና የኮንፍረንስ ከተማ እንዲሁም በዓለም አቀፍ ደረጃ ተምሳሌት የማድረግ ራዕይን እውን ለማድረግ ትልቅ ሚና እንደሚጫወት የገለጹት አቶ ጥራቱ፣ ባለሀብቶች ወደ ሀዋሳ በመምጣት እውቀትና ሀብታቸውን ተጠቅመው በኢንቨስትመንት እንዲሰማሩ ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል።
FastMereja | በተፈጥሮ ውበቷ የምሥራቅ አፍሪካ የስምጥ ሸለቆ ዕንቁ በመሆን የምትታወቀው የሐዋሳ ከተማ፣ የተፈጥሮ መስህቧን ከዘመናዊ ሰው ሠራሽ ጥበብ ጋር በማቀናጀት አዲስ የዕድገት ምዕራፍ ውስጥ ትገኛለች።
ይህንን የኮሪደር ልማትና ውበት ይበልጥ ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ትናንት በኢትዮጵያ ስካይላይት ሆቴል በተካሄደው የመጀመሪያው ምዕራፍ የማጠቃለያ መድረክ፣ ለሐዋሳ ሐይቅ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት ማስፈጸሚያ ከ1.2 ቢሊዮን ብር በላይ የሀብት ማሰባሰብ በታላቅ ስኬት ተከናውኗል።
የሐዋሳ ከተማ ከንቲባ አቶ ጥራቱ በየነ እንደገለጹት፣ ለአጠቃላዩ የፕሮጀክቱ የመጀመሪያ ምዕራፍ 3.2 ቢሊዮን ብር የሚያስፈልግ ሲሆን፣ ከዚህ ውስጥ 1.5 ቢሊዮን ብሩን በሕዝብ፣ በባለሀብቶችና በሐዋሳ ወዳጆች አጋርነት ለመሰብሰብ ታቅዶ አሁን ላይ ከ1.2 ቢሊዮን ብር በላይ ማሰባሰብ ተችሏል።
በዚህ የመጀመሪያ ምዕራፍ ልማት የሚከናወንባቸው ዋና ዋና አካባቢዎች፡
* የፍቅር ሐይቅ
* የአሞራ ገደል
* የአሳ ገበያ አካባቢዎች
በእነዚህ ስፍራዎች ዘመናዊ የእግረኛ መንገዶች፣ የብስክሌት መስመሮች፣ የመዝናኛ ስፍራዎችና የጀልባ ማረፊያዎች በስፋት እንደሚገነቡ ከንቲባው አብራርተዋል።
"የዘራነው የትብብር ዘር ነገ የእድገት ዛፍ ይሆናል"
— ከንቲባ ጥራቱ በየነ
ከንቲባ አቶ ጥራቱ በየነ ለፕሮጀክቱ መሳካት የላቀ ድጋፍ ላደረጉ አካላት ሁሉ የከበረ ምስጋናቸውን አቅርበዋል። ለሐዋሳ ሐይቅ ልማት የተደረገው አስተዋጽኦ የከተማዋን የወደፊት ዕድገት የሚያፋጥን ታሪካዊ እርምጃ መሆኑን ገልጸው፣ ያበረከተው እያንዳንዱ መዋጮ ወደ ውብ የሐይቅ ዳርቻ፣ ወደ አረንጓዴ ሕዝባዊ ስፍራዎች፣ ወደ ዘመናዊ የቱሪዝም መዳረሻዎችና ወደ ሰፊ የሥራ ፈጠራ ዕድል እንደሚቀየር በልበ ሙሉነት ተናግረዋል።
"የከተማ አስተዳደሩ የተጣለበትን አደራ በግልጽነት፣ በተጠያቂነትና በከፍተኛ ታማኝነት በመወጣት ፕሮጀክቱን በተቀመጠለት ጊዜና ጥራት ለማጠናቀቅ በትጋት ይሠራል::"
ይህ ታላቅ ፕሮጀክት ሐዋሳን የአፍሪካ ተመራጭ የቱሪዝምና የኮንፍረንስ ከተማ እንዲሁም በዓለም አቀፍ ደረጃ ተምሳሌት የማድረግ ራዕይን እውን ለማድረግ ትልቅ ሚና እንደሚጫወት የገለጹት አቶ ጥራቱ፣ ባለሀብቶች ወደ ሀዋሳ በመምጣት እውቀትና ሀብታቸውን ተጠቅመው በኢንቨስትመንት እንዲሰማሩ ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል።
1 month ago
"ስለፍቅር በፍቅር እናመሰግናለን " አለች ሀዋሳ
የሀዋሳን ሀይቅ ዳርቻ ለማስዋብ በተደረገ የገቢ ማሰባሰቢያ ዘመቻ በሶሰት ወር ጊዜ ውስጥ ብቻ ከ ከ1 ነጥብ 2 ቢልዮን ብር በላይ መሰብሰቡን የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ጥራቱ በየነ አርብምሽት በስካይ ላይት ሆቴል በተካሄደው ዝግጅት ላይ የተናገሩ ሲሆን፣ ለዚህ አላማ መሳካት የበኩላቸውን ላደረጉ አካላት እንዲሁም የገንዘብ ድጋፍ ላደረጉ በሙሉ "ስለፍቅር በፍቅር እናመሰግናለን" ብለዋል::
የሀዋሳን ሀይቅ ዳርቻ ለማስዋብ በተደረገ የገቢ ማሰባሰቢያ ዘመቻ በሶሰት ወር ጊዜ ውስጥ ብቻ ከ ከ1 ነጥብ 2 ቢልዮን ብር በላይ መሰብሰቡን የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ጥራቱ በየነ አርብምሽት በስካይ ላይት ሆቴል በተካሄደው ዝግጅት ላይ የተናገሩ ሲሆን፣ ለዚህ አላማ መሳካት የበኩላቸውን ላደረጉ አካላት እንዲሁም የገንዘብ ድጋፍ ላደረጉ በሙሉ "ስለፍቅር በፍቅር እናመሰግናለን" ብለዋል::
1 month ago
ለሐዋሳ ሐይቅ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት ከ1.2 ቢሊዮን ብር በላይ የሀብት ማሰባሰብ ተከናወነ
#ethiopia | በተፈጥሮ ውበቷ የምሥራቅ አፍሪካ የስምጥ ሸለቆ ዕንቁ በመሆን የምትታወቀው የሐዋሳ ከተማ፣ የተፈጥሮ መስህቧን ከዘመናዊ ሰው ሠራሽ ጥበብ ጋር በማቀናጀት አዲስ የዕድገት ምዕራፍ ውስጥ ትገኛለች።
ይህንን የኮሪደር ልማትና ውበት ይበልጥ ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ትናንት በኢትዮጵያ ስካይላይት ሆቴል በተካሄደው የመጀመሪያው ምዕራፍ የማጠቃለያ መድረክ፣ ለሐዋሳ ሐይቅ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት ማስፈጸሚያ ከ1.2 ቢሊዮን ብር በላይ የሀብት ማሰባሰብ በታላቅ ስኬት ተከናውኗል።
የሐዋሳ ከተማ ከንቲባ አቶ ጥራቱ በየነ እንደገለጹት፣ ለአጠቃላዩ የፕሮጀክቱ የመጀመሪያ ምዕራፍ 3.2 ቢሊዮን ብር የሚያስፈልግ ሲሆን፣ ከዚህ ውስጥ 1.5 ቢሊዮን ብሩን በሕዝብ፣ በባለሀብቶችና በሐዋሳ ወዳጆች አጋርነት ለመሰብሰብ ታቅዶ አሁን ላይ ከ1.2 ቢሊዮን ብር በላይ ማሰባሰብ ተችሏል።
በዚህ የመጀመሪያ ምዕራፍ ልማት የሚከናወንባቸው ዋና ዋና አካባቢዎች፡
* የፍቅር ሐይቅ
* የአሞራ ገደል
* የአሳ ገበያ አካባቢዎች
በእነዚህ ስፍራዎች ዘመናዊ የእግረኛ መንገዶች፣ የብስክሌት መስመሮች፣ የመዝናኛ ስፍራዎችና የጀልባ ማረፊያዎች በስፋት እንደሚገነቡ ከንቲባው አብራርተዋል።
"የዘራነው የትብብር ዘር ነገ የእድገት ዛፍ ይሆናል"
— ከንቲባ ጥራቱ በየነ
ከንቲባ አቶ ጥራቱ በየነ ለፕሮጀክቱ መሳካት የላቀ ድጋፍ ላደረጉ አካላት ሁሉ የከበረ ምስጋናቸውን አቅርበዋል። ለሐዋሳ ሐይቅ ልማት የተደረገው አስተዋጽኦ የከተማዋን የወደፊት ዕድገት የሚያፋጥን ታሪካዊ እርምጃ መሆኑን ገልጸው፣ ያበረከተው እያንዳንዱ መዋጮ ወደ ውብ የሐይቅ ዳርቻ፣ ወደ አረንጓዴ ሕዝባዊ ስፍራዎች፣ ወደ ዘመናዊ የቱሪዝም መዳረሻዎችና ወደ ሰፊ የሥራ ፈጠራ ዕድል እንደሚቀየር በልበ ሙሉነት ተናግረዋል።
"የከተማ አስተዳደሩ የተጣለበትን አደራ በግልጽነት፣ በተጠያቂነትና በከፍተኛ ታማኝነት በመወጣት ፕሮጀክቱን በተቀመጠለት ጊዜና ጥራት ለማጠናቀቅ በትጋት ይሠራል::"
ይህ ታላቅ ፕሮጀክት ሐዋሳን የአፍሪካ ተመራጭ የቱሪዝምና የኮንፍረንስ ከተማ እንዲሁም በዓለም አቀፍ ደረጃ ተምሳሌት የማድረግ ራዕይን እውን ለማድረግ ትልቅ ሚና እንደሚጫወት የገለጹት አቶ ጥራቱ፣ ባለሀብቶች ወደ ሀዋሳ በመምጣት እውቀትና ሀብታቸውን ተጠቅመው በኢንቨስትመንት እንዲሰማሩ ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ሀዋሳኮሪደርልማት #የሀዋሳሀይቅ #የፍቅርከተማ #ቱሪዝምኢትዮጵያ #የሀዋሳልማት #ሀዋሳ #hawassa #ethiopiatourism #greenlegacy
#ethiopia | በተፈጥሮ ውበቷ የምሥራቅ አፍሪካ የስምጥ ሸለቆ ዕንቁ በመሆን የምትታወቀው የሐዋሳ ከተማ፣ የተፈጥሮ መስህቧን ከዘመናዊ ሰው ሠራሽ ጥበብ ጋር በማቀናጀት አዲስ የዕድገት ምዕራፍ ውስጥ ትገኛለች።
ይህንን የኮሪደር ልማትና ውበት ይበልጥ ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ትናንት በኢትዮጵያ ስካይላይት ሆቴል በተካሄደው የመጀመሪያው ምዕራፍ የማጠቃለያ መድረክ፣ ለሐዋሳ ሐይቅ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት ማስፈጸሚያ ከ1.2 ቢሊዮን ብር በላይ የሀብት ማሰባሰብ በታላቅ ስኬት ተከናውኗል።
የሐዋሳ ከተማ ከንቲባ አቶ ጥራቱ በየነ እንደገለጹት፣ ለአጠቃላዩ የፕሮጀክቱ የመጀመሪያ ምዕራፍ 3.2 ቢሊዮን ብር የሚያስፈልግ ሲሆን፣ ከዚህ ውስጥ 1.5 ቢሊዮን ብሩን በሕዝብ፣ በባለሀብቶችና በሐዋሳ ወዳጆች አጋርነት ለመሰብሰብ ታቅዶ አሁን ላይ ከ1.2 ቢሊዮን ብር በላይ ማሰባሰብ ተችሏል።
በዚህ የመጀመሪያ ምዕራፍ ልማት የሚከናወንባቸው ዋና ዋና አካባቢዎች፡
* የፍቅር ሐይቅ
* የአሞራ ገደል
* የአሳ ገበያ አካባቢዎች
በእነዚህ ስፍራዎች ዘመናዊ የእግረኛ መንገዶች፣ የብስክሌት መስመሮች፣ የመዝናኛ ስፍራዎችና የጀልባ ማረፊያዎች በስፋት እንደሚገነቡ ከንቲባው አብራርተዋል።
"የዘራነው የትብብር ዘር ነገ የእድገት ዛፍ ይሆናል"
— ከንቲባ ጥራቱ በየነ
ከንቲባ አቶ ጥራቱ በየነ ለፕሮጀክቱ መሳካት የላቀ ድጋፍ ላደረጉ አካላት ሁሉ የከበረ ምስጋናቸውን አቅርበዋል። ለሐዋሳ ሐይቅ ልማት የተደረገው አስተዋጽኦ የከተማዋን የወደፊት ዕድገት የሚያፋጥን ታሪካዊ እርምጃ መሆኑን ገልጸው፣ ያበረከተው እያንዳንዱ መዋጮ ወደ ውብ የሐይቅ ዳርቻ፣ ወደ አረንጓዴ ሕዝባዊ ስፍራዎች፣ ወደ ዘመናዊ የቱሪዝም መዳረሻዎችና ወደ ሰፊ የሥራ ፈጠራ ዕድል እንደሚቀየር በልበ ሙሉነት ተናግረዋል።
"የከተማ አስተዳደሩ የተጣለበትን አደራ በግልጽነት፣ በተጠያቂነትና በከፍተኛ ታማኝነት በመወጣት ፕሮጀክቱን በተቀመጠለት ጊዜና ጥራት ለማጠናቀቅ በትጋት ይሠራል::"
ይህ ታላቅ ፕሮጀክት ሐዋሳን የአፍሪካ ተመራጭ የቱሪዝምና የኮንፍረንስ ከተማ እንዲሁም በዓለም አቀፍ ደረጃ ተምሳሌት የማድረግ ራዕይን እውን ለማድረግ ትልቅ ሚና እንደሚጫወት የገለጹት አቶ ጥራቱ፣ ባለሀብቶች ወደ ሀዋሳ በመምጣት እውቀትና ሀብታቸውን ተጠቅመው በኢንቨስትመንት እንዲሰማሩ ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ሀዋሳኮሪደርልማት #የሀዋሳሀይቅ #የፍቅርከተማ #ቱሪዝምኢትዮጵያ #የሀዋሳልማት #ሀዋሳ #hawassa #ethiopiatourism #greenlegacy
1 month ago
ሲዳማ ቡና የኢትዮጵያ የፕሪሚየር ሊግ ዋንጫን አነሳ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሲዳማ ቡና የ2018 ዓ.ም የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዋንጫን በዛሬው ዕለት ተረክቧል።
ሲዳማ ቡና ከኢትዮ ኤሌክትሪክ ባደረጉት ጨዋታ በዛሬው ዕለት ፍጻሜውን ያገኘው የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በሲዳማ ቡና ሻምፒዮንነት ተጠናቅቋል።
በፕሪሚየር ሊግ ተሳትፎ ታሪኩ ለመጀመሪያ ጊዜ ሻምፒዮን መሆኑን በ36ኛው ሳምንት ላይ ያረጋገጠው ሲዳማ ቡና፤ ዛሬ በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በደጋፊዎቹ ፊት ዋንጫውን ከፍ አድርጓል።
የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዲኤታ አቶ መኪዩ ሙሐመድ እና የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ኢሳያስ ጂራን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግስት እና የተለያዩ ተቋማት ኃላፊዎች በሥነ ሥርዓቱ ላይ ተገኝተዋል።
በሊጉ የመጨረሻ ሳምንት እና የመጨረሻ ጨዋታ መርሐ ግብር ኢትዮ ኤሌክትሪክ የሊጉ ሻምፒዮን ሲዳማ ቡናን 1 ለ 0 አሸንፏል።
ምድረ ገነት ሽረ፣ ድሬዳዋ ከተማ፣ መቐለ 70 እንደርታ እና አርባ ምንጭ ከተማ ወደ ከፍተኛ ሊጉ የወረዱ ቡድኖች መሆናቸው ይታወቃል፡፡
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሲዳማ ቡና የ2018 ዓ.ም የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዋንጫን በዛሬው ዕለት ተረክቧል።
ሲዳማ ቡና ከኢትዮ ኤሌክትሪክ ባደረጉት ጨዋታ በዛሬው ዕለት ፍጻሜውን ያገኘው የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በሲዳማ ቡና ሻምፒዮንነት ተጠናቅቋል።
በፕሪሚየር ሊግ ተሳትፎ ታሪኩ ለመጀመሪያ ጊዜ ሻምፒዮን መሆኑን በ36ኛው ሳምንት ላይ ያረጋገጠው ሲዳማ ቡና፤ ዛሬ በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በደጋፊዎቹ ፊት ዋንጫውን ከፍ አድርጓል።
የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዲኤታ አቶ መኪዩ ሙሐመድ እና የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ኢሳያስ ጂራን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግስት እና የተለያዩ ተቋማት ኃላፊዎች በሥነ ሥርዓቱ ላይ ተገኝተዋል።
በሊጉ የመጨረሻ ሳምንት እና የመጨረሻ ጨዋታ መርሐ ግብር ኢትዮ ኤሌክትሪክ የሊጉ ሻምፒዮን ሲዳማ ቡናን 1 ለ 0 አሸንፏል።
ምድረ ገነት ሽረ፣ ድሬዳዋ ከተማ፣ መቐለ 70 እንደርታ እና አርባ ምንጭ ከተማ ወደ ከፍተኛ ሊጉ የወረዱ ቡድኖች መሆናቸው ይታወቃል፡፡
Sponsored by
Surafel
1 month ago
ስለፍቅር በፍቅር እናመሰግናለን!” — ሐዋሳ ከተማ
* ለሐዋሳ ሐይቅ ዳርቻ ልማት ከ1.2 ቢሊዮን ብር በላይ የሀብት ማሰባሰብ ተከናወነ
“የዘራነው የትብብር ዘር ነገ የእድገት ዛፍ ይሆናል”
— ከንቲባ ጥራቱ በየነ
#ethiopia | የምሥራቅ አፍሪካ የስምጥ ሸለቆ ዕንቁና በተፈጥሮ የታደለችው የሐዋሳ ከተማ፣ የተፈጥሮ መስህቧን ከዘመናዊ ሰው ሠራሽ ጥበብ ጋር በማቀናጀት አዲስ የዕድገት ምዕራፍ ውስጥ ትገኛለች።
በ1952 ዓ.ም የተቆረቆረችውና በሲዳምኛ ቋንቋ "ሰፊ መሬት" ከሚለው ታሪካዊ ስሟን ያገኘችው ይህች የቱሪዝምና የኢንዱስትሪ ማዕከል፣ በአሁኑ ወቅት በ157 ስኩዌር ኪሎ ሜትር ስፋት ላይ ከ557,854 በላይ ነዋሪዎችን አቅፋ በኮሪደር ልማት ይበልጥ እየተዋበች ትገኛለች።
ይህንኑ ልማት ይበልጥ ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ትናንት በኢትዮጵያ ስካይላይት ሆቴል በተካሄደው የመጀመሪያ ምዕራፍ የማጠቃለያ መድረክ፣ ለሐዋሳ ሐይቅ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት ማስፈጸሚያ ከ1.2 ቢሊዮን ብር በላይ የሀብት ማሰባሰብ በታላቅ ስኬት ተከናውኗል።
የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ተመስገን ጥሩነህ ባስተላለፉት መልዕክት፣ "ሀዋሳ በሁላችን ዘንድ ተወዳጅና ተናፋቂ ከተማ ናት፤ ይህ ውበቷም አሁን ይበልጥ ደምቋል" ብለዋል። የሲዳማ ሕዝብ የፍቅርና የአብሮነት እሴት ከከተማዋ ወዳጆች ድጋፍ ጋር ተደምሮ እየተገነባ ያለው የሐይቅ ዳርቻ ልማት የከተማዋን ገጽታ ከመቀየር ባለፈ የቱሪዝም መዳረሻነቷን በእጅጉ እንደሚያጠናክር ገልጸዋል።
አያይዘውም መንግሥት የከተሞችን ዕድገት ለማፋጠን የያዘውን ዕቅድ ለማሳካት የሕዝብና የባለሀብቶችን አቅም ማስተባበር ወሳኝ መሆኑን ጠቅሰው፣ በሐዋሳ የታየው የተቀናጀ የልማት እንቅስቃሴ በሌሎች ከተሞችም ሊተገበር የሚገባ አዎንታዊ ተሞክሮ መሆኑን ጠቁመዋል።
የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ በበኩላቸው፣ በአጭር ጊዜ ውስጥ የተመዘገበው ይህ ስኬት ሐዋሳ ለኢንቨስትመንትና ለቱሪዝም ያላትን ዝግጁነት የሚያረጋግጥ መሆኑን ገልጸዋል። "ሀዋሳ የደቡብ ፈርጥ፣ የሰላም ደሴት፣ በተፈጥሮዋ ምድረ ገነት እንዲሁም በሕዝቧ እንግዳ ተቀባይነት የፍቅር ቤት ናት" ብለዋል።
ርዕሰ መስተዳድሩ፣ በአሁኑ ወቅት በከፍተኛ ፍጥነትና ቁርጠኝነት እየተከናወነ ያለው 4ኛው ምዕራፍ የኮሪደር ልማት ሥራ ከተማዋን የሥልጣኔና የውበት ማማ ለማድረግ ትልቅ ሚና እየተጫወተ እንደሚገኝና ባለሀብቶች ይህንን ዕድል እንዲጠቀሙበት ጥሪ አቅርበዋል።
* የሐዋሳ ሐይቅ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት ምን ይዟል?
የከተማዋን የተፈጥሮ ጸጋ ከዘመናዊ መሠረተ ልማት ጋር በማቀናጀት ወደ ላቀ የሥልጣኔ ማማ የሚያሸጋግረውና ከጥቁር ውኃ እስከ ታቦር ተራራ ድረስ 12 ኪሎ ሜትር ርዝመት የሚሸፍነው ይህ ፕሮጀክት ከተጀመረ ሦስት ወራት ተቆጥረዋል።
በ6 ወራት ውስጥ በጥራት ተጠናቆ ለአገልግሎት እንዲበቃ የታቀደው ፕሮጀክት የሚከተሉትን ዘመናዊ መሠረተ ልማቶች አካቷል፦
* ሰፊ የእግር መንገድ አማራጮች
* ቀድሞ ከነበሩት ጠባብ መንገዶች በተለየ ሰፊና ዘመናዊ የእግር መንገድ መሄጃዎች።
* የብስክሌት መንገዶች
* ለትራንስፖርትና ለስፖርት ምቹ የሆኑ ልዩ የብስክሌት መስመሮች።
* ዘመናዊ የደህንነት ካሜራዎች (CCTV)
* የከተማዋንና የመንገዶቹን ሰላምና ደህንነት በአስተማማኝ ሁኔታ ለመጠበቅ የተዘረጋ የቁጥጥር ሥርዓት።
* አረንጓዴ የፓርክ ስፍራዎች
* በመንገዶቹ ዳርቻ የተተከሉ ዛፎች፣ አበቦችና የተሰሩ የፓርክ ቦታዎች።
ልማቱ የሐዋሳ ሐይቅን የተፈጥሮ ሥነ-ምህዳር፣ የውኃ ውስጥ እንስሳትን፣ ጉማሬዎችን እንዲሁም ከ30 ዓመታት በላይ ከነዋሪው ጋር በሰላም የኖሩትን እንደ ጃንቦ፣ ሻርክ፣ ኮኮብ እና ዝንጀሮ ወፍ ያሉ የከበሩ የአእዋፋት ዝርያዎችን በጠበቀና በተንከባከበ መልኩ የሚከናወን በመሆኑ ለከተማዋ ልዩ ተፈጥሯዊ መስህብን ያጎናጽፋታል።
“የዘራነው የትብብር ዘር ነገ የእድገት ዛፍ ይሆናል”
— ከንቲባ ጥራቱ በየነ
የሐዋሳ ከተማ ከንቲባ አቶ ጥራቱ በየነ ለፕሮጀክቱ መሳካት የላቀ ድጋፍ ላደረጉ አካላት ሁሉ የከበረ ምስጋና አቅርበው፣ “ዛሬ ለሐዋሳ ሐይቅ ልማት ያደረጋችሁት አስተዋጽኦ የሐዋሳን የወደፊት ዕድገት የሚያፋጥን ታሪካዊ እርምጃ ነው። ያበረከታችሁት መዋጮ ወደ ውብ የሐይቅ ዳርቻ፣ ወደ አረንጓዴ ሕዝባዊ ስፍራዎች፣ ወደ ዘመናዊ የቱሪዝም መዳረሻዎችና ወደ ሥራ ፈጠራ ይቀየራል” ብለዋል።
እንደ ከንቲባው ገለጻ፣ ለፕሮጀክቱ የመጀመሪያ ምዕራፍ 3.2 ቢሊዮን ብር የሚያስፈልግ ሲሆን፣ ከዚህ ውስጥ 1.5 ቢሊዮን ብሩ በሕዝብ፣ በባለሀብቶችና በሐዋሳ ወዳጆች አጋርነት ለመሰብሰብ ታቅዶ አሁን ላይ ከ1.2 ቢሊዮን ብር በላይ ተሰብስቧል።
በመጀመሪያው ምዕራፍ የፍቅር ሐይቅ፣ የአሞራ ገደልና የአሳ ገበያ አካባቢዎች የሚለሙ ሲሆን፣ ዘመናዊ የእግረኛ መንገዶች፣ የብስክሌት መስመሮች፣ የመዝናኛ ስፍራዎችና የጀልባ ማረፊያዎች ይገነባሉ።
የከተማ አስተዳደሩ የተጣለበትን አደራ በግልጽነት፣ በተጠያቂነትና በከፍተኛ ታማኝነት በመወጣት ፕሮጀክቱን በተቀመጠለት ጊዜና ጥራት ለማጠናቀቅ በትጋት እንደሚሠራ ያረጋገጡት ከንቲባው፤ ፕሮጀክቱ ሐዋሳን የአፍሪካ ተመራጭ የቱሪዝምና የኮንፍረንስ ከተማ እንዲሁም በዓለም አቀፍ ደረጃ ተምሳሌት (MODEL) የማድረግ ራዕይን እውን ለማድረግ ትልቅ ሚና እንደሚጫወት ገልጸዋል።
ባለሀብቶች ወደ ሀዋሳ በመምጣት እውቀትና ሀብታቸውን ተጠቅመው በኢንቨስትመንት እንዲሰማሩ ከንቲባ ጥራቱ በየነ ጥሪ አቅርበዋል።
ዘኩራ ሚዲያና ፕሮሞሽን ለአገርና ለሕዝብ እንዲሁም ለሀዋሳ ሐይቅ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት የሀብት ማሰባሰቢያ ያደረገውን አስተዋጽኦ ታላቅ ምስጋና ተችሮታል።
በሀገራዊ የገቢ ማሰባሰቢያ እና የምስጋና ፕሮግራም ላይ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስቴር ተመስገን ጥሩነህ የተናገሩት፦
“ታላላቅ ሀገራዊ ፕሮጀክቶች ከመንግሥት ድጋፍ ባለፈ የሁሉንም ሀገር ወዳድ ኢትዮጵያዊ እገዛና ትብብር ይሻሉ”
ለዚህ ትልቅ ራዕይ መሳካት እያንዳንዱ ዜጋ በገንዘቡ፣ በእውቀቱና በጉልበቱ የሚያበርክተው አስተዋፅዖ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ጥሪያቸውን አቅርበዋል።
የተጀመረው የሐይቅ ዳርቻ ልማት የውበት ሥራ ብቻ ሳይሆን ሰፊ የቱሪዝም፣ የኢኮኖሚ፣ የሥራ ፈጠራና የአካባቢ ጥበቃን ያቀፈ ግዙፍ ፕሮጀክት መሆኑን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ አስገንዝበዋል።
ታላላቅ ፕሮጀክቶች በመንግሥት ጥረት ብቻ ሊሳኩ ስለማይችሉ የሕዝባችን፣ የግሉ ዘርፍ፣ የምሁራንና የዳያስፖራው ተሳትፎ እጅግ ወሳኝ መሆኑን የጠቀሱት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ ለሀዋሳ ሐይቅ ዳርቻ ልማት የሚደረገው ድጋፍ ከገንዘብ ባሻገር እውቀትን፣ ልምድንና በጎ ተጽዕኖን ማካተት ይኖርበታል ሲሉ አጽንኦት ሰጥተዋል።
ፕሮጀክቱ ሲጠናቀቅ የከተማዋን የመዝናኛ፣ የንግድና የመኖሪያ ሥፍራነት ወደ ላቀ ምዕራፍ በማሸጋገር ሀዋሳን በምስራቅ አፍሪካ ተመራጭ የቱሪዝም መዳረሻ እንደሚያደርጋትም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ጠቁመዋል።
#ሐዋሳ #የኮሪደርልማት #የሐይቅዳርቻልማት #ቱሪዝም #ኢትዮጵያ #hawassa_sidaama #lakehawassa #riverside #corridordesign
* ለሐዋሳ ሐይቅ ዳርቻ ልማት ከ1.2 ቢሊዮን ብር በላይ የሀብት ማሰባሰብ ተከናወነ
“የዘራነው የትብብር ዘር ነገ የእድገት ዛፍ ይሆናል”
— ከንቲባ ጥራቱ በየነ
#ethiopia | የምሥራቅ አፍሪካ የስምጥ ሸለቆ ዕንቁና በተፈጥሮ የታደለችው የሐዋሳ ከተማ፣ የተፈጥሮ መስህቧን ከዘመናዊ ሰው ሠራሽ ጥበብ ጋር በማቀናጀት አዲስ የዕድገት ምዕራፍ ውስጥ ትገኛለች።
በ1952 ዓ.ም የተቆረቆረችውና በሲዳምኛ ቋንቋ "ሰፊ መሬት" ከሚለው ታሪካዊ ስሟን ያገኘችው ይህች የቱሪዝምና የኢንዱስትሪ ማዕከል፣ በአሁኑ ወቅት በ157 ስኩዌር ኪሎ ሜትር ስፋት ላይ ከ557,854 በላይ ነዋሪዎችን አቅፋ በኮሪደር ልማት ይበልጥ እየተዋበች ትገኛለች።
ይህንኑ ልማት ይበልጥ ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ትናንት በኢትዮጵያ ስካይላይት ሆቴል በተካሄደው የመጀመሪያ ምዕራፍ የማጠቃለያ መድረክ፣ ለሐዋሳ ሐይቅ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት ማስፈጸሚያ ከ1.2 ቢሊዮን ብር በላይ የሀብት ማሰባሰብ በታላቅ ስኬት ተከናውኗል።
የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ተመስገን ጥሩነህ ባስተላለፉት መልዕክት፣ "ሀዋሳ በሁላችን ዘንድ ተወዳጅና ተናፋቂ ከተማ ናት፤ ይህ ውበቷም አሁን ይበልጥ ደምቋል" ብለዋል። የሲዳማ ሕዝብ የፍቅርና የአብሮነት እሴት ከከተማዋ ወዳጆች ድጋፍ ጋር ተደምሮ እየተገነባ ያለው የሐይቅ ዳርቻ ልማት የከተማዋን ገጽታ ከመቀየር ባለፈ የቱሪዝም መዳረሻነቷን በእጅጉ እንደሚያጠናክር ገልጸዋል።
አያይዘውም መንግሥት የከተሞችን ዕድገት ለማፋጠን የያዘውን ዕቅድ ለማሳካት የሕዝብና የባለሀብቶችን አቅም ማስተባበር ወሳኝ መሆኑን ጠቅሰው፣ በሐዋሳ የታየው የተቀናጀ የልማት እንቅስቃሴ በሌሎች ከተሞችም ሊተገበር የሚገባ አዎንታዊ ተሞክሮ መሆኑን ጠቁመዋል።
የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ በበኩላቸው፣ በአጭር ጊዜ ውስጥ የተመዘገበው ይህ ስኬት ሐዋሳ ለኢንቨስትመንትና ለቱሪዝም ያላትን ዝግጁነት የሚያረጋግጥ መሆኑን ገልጸዋል። "ሀዋሳ የደቡብ ፈርጥ፣ የሰላም ደሴት፣ በተፈጥሮዋ ምድረ ገነት እንዲሁም በሕዝቧ እንግዳ ተቀባይነት የፍቅር ቤት ናት" ብለዋል።
ርዕሰ መስተዳድሩ፣ በአሁኑ ወቅት በከፍተኛ ፍጥነትና ቁርጠኝነት እየተከናወነ ያለው 4ኛው ምዕራፍ የኮሪደር ልማት ሥራ ከተማዋን የሥልጣኔና የውበት ማማ ለማድረግ ትልቅ ሚና እየተጫወተ እንደሚገኝና ባለሀብቶች ይህንን ዕድል እንዲጠቀሙበት ጥሪ አቅርበዋል።
* የሐዋሳ ሐይቅ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት ምን ይዟል?
የከተማዋን የተፈጥሮ ጸጋ ከዘመናዊ መሠረተ ልማት ጋር በማቀናጀት ወደ ላቀ የሥልጣኔ ማማ የሚያሸጋግረውና ከጥቁር ውኃ እስከ ታቦር ተራራ ድረስ 12 ኪሎ ሜትር ርዝመት የሚሸፍነው ይህ ፕሮጀክት ከተጀመረ ሦስት ወራት ተቆጥረዋል።
በ6 ወራት ውስጥ በጥራት ተጠናቆ ለአገልግሎት እንዲበቃ የታቀደው ፕሮጀክት የሚከተሉትን ዘመናዊ መሠረተ ልማቶች አካቷል፦
* ሰፊ የእግር መንገድ አማራጮች
* ቀድሞ ከነበሩት ጠባብ መንገዶች በተለየ ሰፊና ዘመናዊ የእግር መንገድ መሄጃዎች።
* የብስክሌት መንገዶች
* ለትራንስፖርትና ለስፖርት ምቹ የሆኑ ልዩ የብስክሌት መስመሮች።
* ዘመናዊ የደህንነት ካሜራዎች (CCTV)
* የከተማዋንና የመንገዶቹን ሰላምና ደህንነት በአስተማማኝ ሁኔታ ለመጠበቅ የተዘረጋ የቁጥጥር ሥርዓት።
* አረንጓዴ የፓርክ ስፍራዎች
* በመንገዶቹ ዳርቻ የተተከሉ ዛፎች፣ አበቦችና የተሰሩ የፓርክ ቦታዎች።
ልማቱ የሐዋሳ ሐይቅን የተፈጥሮ ሥነ-ምህዳር፣ የውኃ ውስጥ እንስሳትን፣ ጉማሬዎችን እንዲሁም ከ30 ዓመታት በላይ ከነዋሪው ጋር በሰላም የኖሩትን እንደ ጃንቦ፣ ሻርክ፣ ኮኮብ እና ዝንጀሮ ወፍ ያሉ የከበሩ የአእዋፋት ዝርያዎችን በጠበቀና በተንከባከበ መልኩ የሚከናወን በመሆኑ ለከተማዋ ልዩ ተፈጥሯዊ መስህብን ያጎናጽፋታል።
“የዘራነው የትብብር ዘር ነገ የእድገት ዛፍ ይሆናል”
— ከንቲባ ጥራቱ በየነ
የሐዋሳ ከተማ ከንቲባ አቶ ጥራቱ በየነ ለፕሮጀክቱ መሳካት የላቀ ድጋፍ ላደረጉ አካላት ሁሉ የከበረ ምስጋና አቅርበው፣ “ዛሬ ለሐዋሳ ሐይቅ ልማት ያደረጋችሁት አስተዋጽኦ የሐዋሳን የወደፊት ዕድገት የሚያፋጥን ታሪካዊ እርምጃ ነው። ያበረከታችሁት መዋጮ ወደ ውብ የሐይቅ ዳርቻ፣ ወደ አረንጓዴ ሕዝባዊ ስፍራዎች፣ ወደ ዘመናዊ የቱሪዝም መዳረሻዎችና ወደ ሥራ ፈጠራ ይቀየራል” ብለዋል።
እንደ ከንቲባው ገለጻ፣ ለፕሮጀክቱ የመጀመሪያ ምዕራፍ 3.2 ቢሊዮን ብር የሚያስፈልግ ሲሆን፣ ከዚህ ውስጥ 1.5 ቢሊዮን ብሩ በሕዝብ፣ በባለሀብቶችና በሐዋሳ ወዳጆች አጋርነት ለመሰብሰብ ታቅዶ አሁን ላይ ከ1.2 ቢሊዮን ብር በላይ ተሰብስቧል።
በመጀመሪያው ምዕራፍ የፍቅር ሐይቅ፣ የአሞራ ገደልና የአሳ ገበያ አካባቢዎች የሚለሙ ሲሆን፣ ዘመናዊ የእግረኛ መንገዶች፣ የብስክሌት መስመሮች፣ የመዝናኛ ስፍራዎችና የጀልባ ማረፊያዎች ይገነባሉ።
የከተማ አስተዳደሩ የተጣለበትን አደራ በግልጽነት፣ በተጠያቂነትና በከፍተኛ ታማኝነት በመወጣት ፕሮጀክቱን በተቀመጠለት ጊዜና ጥራት ለማጠናቀቅ በትጋት እንደሚሠራ ያረጋገጡት ከንቲባው፤ ፕሮጀክቱ ሐዋሳን የአፍሪካ ተመራጭ የቱሪዝምና የኮንፍረንስ ከተማ እንዲሁም በዓለም አቀፍ ደረጃ ተምሳሌት (MODEL) የማድረግ ራዕይን እውን ለማድረግ ትልቅ ሚና እንደሚጫወት ገልጸዋል።
ባለሀብቶች ወደ ሀዋሳ በመምጣት እውቀትና ሀብታቸውን ተጠቅመው በኢንቨስትመንት እንዲሰማሩ ከንቲባ ጥራቱ በየነ ጥሪ አቅርበዋል።
ዘኩራ ሚዲያና ፕሮሞሽን ለአገርና ለሕዝብ እንዲሁም ለሀዋሳ ሐይቅ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት የሀብት ማሰባሰቢያ ያደረገውን አስተዋጽኦ ታላቅ ምስጋና ተችሮታል።
በሀገራዊ የገቢ ማሰባሰቢያ እና የምስጋና ፕሮግራም ላይ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስቴር ተመስገን ጥሩነህ የተናገሩት፦
“ታላላቅ ሀገራዊ ፕሮጀክቶች ከመንግሥት ድጋፍ ባለፈ የሁሉንም ሀገር ወዳድ ኢትዮጵያዊ እገዛና ትብብር ይሻሉ”
ለዚህ ትልቅ ራዕይ መሳካት እያንዳንዱ ዜጋ በገንዘቡ፣ በእውቀቱና በጉልበቱ የሚያበርክተው አስተዋፅዖ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ጥሪያቸውን አቅርበዋል።
የተጀመረው የሐይቅ ዳርቻ ልማት የውበት ሥራ ብቻ ሳይሆን ሰፊ የቱሪዝም፣ የኢኮኖሚ፣ የሥራ ፈጠራና የአካባቢ ጥበቃን ያቀፈ ግዙፍ ፕሮጀክት መሆኑን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ አስገንዝበዋል።
ታላላቅ ፕሮጀክቶች በመንግሥት ጥረት ብቻ ሊሳኩ ስለማይችሉ የሕዝባችን፣ የግሉ ዘርፍ፣ የምሁራንና የዳያስፖራው ተሳትፎ እጅግ ወሳኝ መሆኑን የጠቀሱት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ ለሀዋሳ ሐይቅ ዳርቻ ልማት የሚደረገው ድጋፍ ከገንዘብ ባሻገር እውቀትን፣ ልምድንና በጎ ተጽዕኖን ማካተት ይኖርበታል ሲሉ አጽንኦት ሰጥተዋል።
ፕሮጀክቱ ሲጠናቀቅ የከተማዋን የመዝናኛ፣ የንግድና የመኖሪያ ሥፍራነት ወደ ላቀ ምዕራፍ በማሸጋገር ሀዋሳን በምስራቅ አፍሪካ ተመራጭ የቱሪዝም መዳረሻ እንደሚያደርጋትም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ጠቁመዋል።
#ሐዋሳ #የኮሪደርልማት #የሐይቅዳርቻልማት #ቱሪዝም #ኢትዮጵያ #hawassa_sidaama #lakehawassa #riverside #corridordesign
1 month ago
የሀዋሳ ሐይቅ ዳርቻ ልማት ሲጠናቀቅ ከተማዋን በምስራቅ አፍሪካ ተመራጭ የቱሪዝም መዳረሻ የሚያደርግ ፕሮጀክት ነው - ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
***********************
ታላላቅ ሀገራዊ ፕሮጀክቶች ከመንግሥት ድጋፍ ባለፈ የሁሉንም ሀገር ወዳድ ኢትዮጵያዊ እገዛና ትብብር እንደሚሹ የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ።
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዛሬ በተካሄደው የሀዋሳ የሐይቅ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት የአጋርነት መድረክ ላይ በመገኘት ይህንን ትልቅ ሀገራዊ ራዕይ የመጋራት ዕድል ማግኘታቸውን ገልጸው፤ ሀዋሳ ማራኪ ሐይቋን ጨምሮ ልዩ ተፈጥሯዊ ጸጋዎች የተቸሯት ከተማ መሆኗን አውስተዋል። ይህንን ስጦታ መጠበቅና ማልማት የጋራ ታሪካዊ ኃላፊነታችን ነው ብለዋል።
የተጀመረው የሐይቅ ዳርቻ ልማት የውበት ሥራ ብቻ ሳይሆን ሰፊ የቱሪዝም፣ የኢኮኖሚ፣ የሥራ ፈጠራና የአካባቢ ጥበቃን ያቀፈ ግዙፍ ፕሮጀክት መሆኑን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ አስገንዝበዋል።
ታላላቅ ፕሮጀክቶች በመንግሥት ጥረት ብቻ ሊሳኩ ስለማይችሉ የሕዝባችን፣ የግሉ ዘርፍ፣ የምሁራንና የዳያስፖራው ተሳትፎ እጅግ ወሳኝ መሆኑን የጠቀሱት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ ለሀዋሳ ሐይቅ ዳርቻ ልማት የሚደረገው ድጋፍ ከገንዘብ ባሻገር እውቀትን፣ ልምድንና በጎ ተጽዕኖን ማካተት ይኖርበታል ሲሉ አጽንኦት ሰጥተዋል።
ፕሮጀክቱ ሲጠናቀቅ የከተማዋን የመዝናኛ፣ የንግድና የመኖሪያ ሥፍራነት ወደ ላቀ ምዕራፍ በማሸጋገር ሀዋሳን በምስራቅ አፍሪካ ተመራጭ የቱሪዝም መዳረሻ እንደሚያደርጋትም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ጠቁመዋል።
ለዚህ ትልቅ ራዕይ መሳካት እያንዳንዱ ዜጋ በገንዘቡ፣ በእውቀቱና በጉልበቱ የሚያበርክተው አስተዋፅዖ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ጥሪያቸውን አቅርበዋል።
***********************
ታላላቅ ሀገራዊ ፕሮጀክቶች ከመንግሥት ድጋፍ ባለፈ የሁሉንም ሀገር ወዳድ ኢትዮጵያዊ እገዛና ትብብር እንደሚሹ የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ።
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዛሬ በተካሄደው የሀዋሳ የሐይቅ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት የአጋርነት መድረክ ላይ በመገኘት ይህንን ትልቅ ሀገራዊ ራዕይ የመጋራት ዕድል ማግኘታቸውን ገልጸው፤ ሀዋሳ ማራኪ ሐይቋን ጨምሮ ልዩ ተፈጥሯዊ ጸጋዎች የተቸሯት ከተማ መሆኗን አውስተዋል። ይህንን ስጦታ መጠበቅና ማልማት የጋራ ታሪካዊ ኃላፊነታችን ነው ብለዋል።
የተጀመረው የሐይቅ ዳርቻ ልማት የውበት ሥራ ብቻ ሳይሆን ሰፊ የቱሪዝም፣ የኢኮኖሚ፣ የሥራ ፈጠራና የአካባቢ ጥበቃን ያቀፈ ግዙፍ ፕሮጀክት መሆኑን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ አስገንዝበዋል።
ታላላቅ ፕሮጀክቶች በመንግሥት ጥረት ብቻ ሊሳኩ ስለማይችሉ የሕዝባችን፣ የግሉ ዘርፍ፣ የምሁራንና የዳያስፖራው ተሳትፎ እጅግ ወሳኝ መሆኑን የጠቀሱት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ ለሀዋሳ ሐይቅ ዳርቻ ልማት የሚደረገው ድጋፍ ከገንዘብ ባሻገር እውቀትን፣ ልምድንና በጎ ተጽዕኖን ማካተት ይኖርበታል ሲሉ አጽንኦት ሰጥተዋል።
ፕሮጀክቱ ሲጠናቀቅ የከተማዋን የመዝናኛ፣ የንግድና የመኖሪያ ሥፍራነት ወደ ላቀ ምዕራፍ በማሸጋገር ሀዋሳን በምስራቅ አፍሪካ ተመራጭ የቱሪዝም መዳረሻ እንደሚያደርጋትም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ጠቁመዋል።
ለዚህ ትልቅ ራዕይ መሳካት እያንዳንዱ ዜጋ በገንዘቡ፣ በእውቀቱና በጉልበቱ የሚያበርክተው አስተዋፅዖ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ጥሪያቸውን አቅርበዋል።
1 month ago
የምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ መልዕክት
ታላላቅ ሀገራዊ ፕሮጀክቶች ከመንግሥት ድጋፍ ባለፈ የሁሉንም ሀገር ወዳድ ኢትዮጵያዊ እገዛና ትብብር ይሻሉ።
ዛሬ በተካሄደው የሀዋሳ የሐይቅ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት የአጋርነት መድረክ ላይ በመገኘት ይህንን ትልቅ ሀገራዊ ራዕይ የመጋራት ዕድል አግኝቻለሁ።
ሀዋሳ ማራኪ ሐይቋን ጨምሮ ልዩ ተፈጥሯዊ ጸጋዎች የተቸሯት ከተማ ናት። ይህንን ስጦታ መጠበቅና ማልማት የጋራ ታሪካዊ ኃላፊነታችን ነው።
የተጀመረው የሐይቅ ዳርቻ ልማት የውበት ሥራ ብቻ ሳይሆን ሰፊ የቱሪዝም፣ የኢኮኖሚ፣ የሥራ ፈጠራና የአካባቢ ጥበቃን ያቀፈ ግዙፍ ፕሮጀክት ነው።
ታላላቅ ፕሮጀክቶች በመንግሥት ጥረት ብቻ ሊሳኩ ስለማይችሉ የሕዝባችን፣ የግሉ ዘርፍ፣ የምሁራንና የዳያስፖራው ተሳትፎ እጅግ ወሳኝ ነው። ለሀዋሳ ሐይቅ ዳርቻ ልማት የሚደረገው ድጋፍ ከገንዘብ ባሻገር እውቀትን፣ ልምድንና በጎ ተጽዕኖን ማካተት ይኖርበታል።
ፕሮጀክቱ ሲጠናቀቅ የከተማዋን የመዝናኛ፣ የንግድና የመኖሪያ ሥፍራነት ወደ ላቀ ምዕራፍ በማሸጋገር ሀዋሳን በምስራቅ አፍሪካ ተመራጭ የቱሪዝም መዳረሻ ያደርጋታል።
ለዚህ ትልቅ ራዕይ መሳካት እያንዳንዱ ዜጋ በገንዘቡ፣ በእውቀቱና በጉልበቱ የሚያበርክተው አስተዋፅዖ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪዬን አቀርባለሁ።
ታላላቅ ሀገራዊ ፕሮጀክቶች ከመንግሥት ድጋፍ ባለፈ የሁሉንም ሀገር ወዳድ ኢትዮጵያዊ እገዛና ትብብር ይሻሉ።
ዛሬ በተካሄደው የሀዋሳ የሐይቅ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት የአጋርነት መድረክ ላይ በመገኘት ይህንን ትልቅ ሀገራዊ ራዕይ የመጋራት ዕድል አግኝቻለሁ።
ሀዋሳ ማራኪ ሐይቋን ጨምሮ ልዩ ተፈጥሯዊ ጸጋዎች የተቸሯት ከተማ ናት። ይህንን ስጦታ መጠበቅና ማልማት የጋራ ታሪካዊ ኃላፊነታችን ነው።
የተጀመረው የሐይቅ ዳርቻ ልማት የውበት ሥራ ብቻ ሳይሆን ሰፊ የቱሪዝም፣ የኢኮኖሚ፣ የሥራ ፈጠራና የአካባቢ ጥበቃን ያቀፈ ግዙፍ ፕሮጀክት ነው።
ታላላቅ ፕሮጀክቶች በመንግሥት ጥረት ብቻ ሊሳኩ ስለማይችሉ የሕዝባችን፣ የግሉ ዘርፍ፣ የምሁራንና የዳያስፖራው ተሳትፎ እጅግ ወሳኝ ነው። ለሀዋሳ ሐይቅ ዳርቻ ልማት የሚደረገው ድጋፍ ከገንዘብ ባሻገር እውቀትን፣ ልምድንና በጎ ተጽዕኖን ማካተት ይኖርበታል።
ፕሮጀክቱ ሲጠናቀቅ የከተማዋን የመዝናኛ፣ የንግድና የመኖሪያ ሥፍራነት ወደ ላቀ ምዕራፍ በማሸጋገር ሀዋሳን በምስራቅ አፍሪካ ተመራጭ የቱሪዝም መዳረሻ ያደርጋታል።
ለዚህ ትልቅ ራዕይ መሳካት እያንዳንዱ ዜጋ በገንዘቡ፣ በእውቀቱና በጉልበቱ የሚያበርክተው አስተዋፅዖ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪዬን አቀርባለሁ።
Comments