Logo
FIDEL POST NEWS
#moe #ngat

የ2018 ዓ.ም የመጀመሪያው ዙር ብሔራዊ የድኅረ ምረቃ መግቢያ ፈተና (NGAT) ጥቅምት 03/2018 ዓ.ም የሚሰጥ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።

በትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ኮራ ጡሹኔ በቀን መስከረም 26/2018 ዓ.ም ተፈርሞ ለሁሉም የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የተላከ ሰርኩላር፥ የድኅረ ምረቃ መግቢያ ፈተናው ጥቅምት 03/2018 ዓ.ም እንደሚሰጥ ይገልጻል።

ቲክቫህ ኢትዮጵያ የደብዳቤውን ትክክለኝነት ከሚኒስቴሩ አረጋግጧል።

Via tikvahuniversity
10 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.