11 hours ago
የመደመር አንቀጽ
ትውልድ የተቀራራቢ ዕድሜ ስብስብ ነው። ዕድሜ አንድ ሰው የኖረበት ወይም አንድ ከሥተት የቆየበት የጊዜ ርዝማኔ ነው። በዚህ የቆይታ ርዝማኔ ውስጥ የሰው ልጅ በተለያዩ የዕድገት ደረጃዎች ወይም የለውጥ ሂደት ውስጥ ያልፋል።
በትውልድ ፍሰት ውስጥ እያንዳንዱ ሰው የመጪው፣ የዛሬው ወይንም ያለፈው ትውልድ አባል ተብሎ ሊቆጠር ይችላል። ትውልድ ሕዝብን በዕድሜና በዘመን ከፋፍሎ የመመልከቻ መነጽርነው።
ግለሰብን የትውልድ አባል ከሚያደርጉት የትውልድ መገለጫዎች መካከል ዕድሜ አንዱ ነው። የአንድ ትውልድ አባላት የተቀራራቢ ዕድሜ ባለቤቶች ናቸው። ከሞላ ጎደል ልጅነታቸው፣ ወጣትነታቸው፣ ጉልምስናና እርጅናቸው በተቀራራቢ ወቅት የተፈጸመ ነው።
አንድ ትውልድ የተቀራራቢ ዘመን ተጋሪ ነው። ትውልድን ያለ ዘመን መግለጽ አይቻልም። ዘመን አንድ ትውልድ ተወልዶ፤ ዕድሜውን ኖሮ፤ ለቀጣዩ ትውልድ ዐሻራ ጥሎ፤ የሚያልፍበት የጊዜ ቁራጭ ነው።
አንድ ትውልድ ለአንድ ወቅት እንጂ ለዘላለም አይኖርም። ወቅት ሲባል ካለፈው ትውልድ የተወረሰው መልካም ጉዳዮችና ችግሮች ያሉበት፤ ለቀጣዩ ትውልድ ዐሻራችንን የምናሳርፍበት፤ ተወልደን ኖረን የምንሞትበት የዘመን ሰሌዳ ነው።
እንደ ዕድሜያችን ተማሪ፣ መሪ፣ መካሪ፣ ወዘተ የምንሆንበት ወቅት የተለያየ ነው።
የመደመር ትውልድ
ገጽ - 9
Ethiopian Broadcasting Corporation #ethiopia #medemer #generations #መደመር #የመደመርትውልድ
ትውልድ የተቀራራቢ ዕድሜ ስብስብ ነው። ዕድሜ አንድ ሰው የኖረበት ወይም አንድ ከሥተት የቆየበት የጊዜ ርዝማኔ ነው። በዚህ የቆይታ ርዝማኔ ውስጥ የሰው ልጅ በተለያዩ የዕድገት ደረጃዎች ወይም የለውጥ ሂደት ውስጥ ያልፋል።
በትውልድ ፍሰት ውስጥ እያንዳንዱ ሰው የመጪው፣ የዛሬው ወይንም ያለፈው ትውልድ አባል ተብሎ ሊቆጠር ይችላል። ትውልድ ሕዝብን በዕድሜና በዘመን ከፋፍሎ የመመልከቻ መነጽርነው።
ግለሰብን የትውልድ አባል ከሚያደርጉት የትውልድ መገለጫዎች መካከል ዕድሜ አንዱ ነው። የአንድ ትውልድ አባላት የተቀራራቢ ዕድሜ ባለቤቶች ናቸው። ከሞላ ጎደል ልጅነታቸው፣ ወጣትነታቸው፣ ጉልምስናና እርጅናቸው በተቀራራቢ ወቅት የተፈጸመ ነው።
አንድ ትውልድ የተቀራራቢ ዘመን ተጋሪ ነው። ትውልድን ያለ ዘመን መግለጽ አይቻልም። ዘመን አንድ ትውልድ ተወልዶ፤ ዕድሜውን ኖሮ፤ ለቀጣዩ ትውልድ ዐሻራ ጥሎ፤ የሚያልፍበት የጊዜ ቁራጭ ነው።
አንድ ትውልድ ለአንድ ወቅት እንጂ ለዘላለም አይኖርም። ወቅት ሲባል ካለፈው ትውልድ የተወረሰው መልካም ጉዳዮችና ችግሮች ያሉበት፤ ለቀጣዩ ትውልድ ዐሻራችንን የምናሳርፍበት፤ ተወልደን ኖረን የምንሞትበት የዘመን ሰሌዳ ነው።
እንደ ዕድሜያችን ተማሪ፣ መሪ፣ መካሪ፣ ወዘተ የምንሆንበት ወቅት የተለያየ ነው።
የመደመር ትውልድ
ገጽ - 9
Ethiopian Broadcasting Corporation #ethiopia #medemer #generations #መደመር #የመደመርትውልድ
2 days ago
የመደመር አንቀጽ
በየዘመኑ የሚፈጠሩ ከሥተቶችና ለውጦች በዘመናት መካከል በሰዎች ምልከታዎችና እሳቤዎች ላይ ለውጥ ይፈጥራሉ። አንድ ዘመን የሚጋሩ በተመሳሳይ ክሥተቶች ውስጥ ያለፉ የኅብረተሰብ ክፍሎች ትውልድ ይባላሉ፡፡
ትውልድ ማለት በትናንት፣ በዛሬ እና በነገ ጊዜ ቀመር ውስጥ ተፈጥረው ባለፉ፣ አሁን በሚኖሩና ገና በሚፈጠሩ ሰዎች መካከል ያለ ልዩነትን ለመግለጽ የምንጠቀምበት ብያኔ ነው፡፡
በአጠቃላይ እያንዳንዱ ትውልድ ራሱን የቻለ ማንነቱ የሚገለጽበት እሴቶችና ልማዶች እንዲሁም ሌሎች የጋራ ጠባዮች አሉት። እነዚህም የጋራ ጠባዮች ከዕድሜ ማዕቀፉና ካለፈበት ታሪካዊ ኹነቶች ጋር ተዳምረው፤ ከሌላው ትውልድ የተለየ እንዲሆን ያደርገዋል።
እያንዳንዱ የትውልድ አባል አንድ ዘመንን፣ ተመሳሳይ የሕይወት ልምድና ታሪካዊ ኹነቶችን ተጋርቶ የሚያልፍ ስለሆነ ተቀራራቢነት ያለው ጠባይ የሚያንጸባርቅ ነው።
በመሆኑም አንድን ትውልድ ለመረዳትና ከሌላው ትውልድ የሚለይበትን ቁም ነገሮች ለመገንዘብ፤ አራት ጉዳዮችን መመልከት ያስፈልጋል።
እነዚህም የዕድሜ ክልል ወይም የትውልድ ዘመን፣ የጋራ ኹነቶችና ለውጦች፣ በዘመኑ ተቀባይነት ያለው የጋራ ዕይታ (ፓራዳይም) እና ተመሳሳይ ጠባይ ናቸው፡፡
የመደመር ትውልድ
ገጽ - 8 #ebc #ethiopia #ebcdotstream #medemer Ethiopian Broadcasting Corporation #generations
በየዘመኑ የሚፈጠሩ ከሥተቶችና ለውጦች በዘመናት መካከል በሰዎች ምልከታዎችና እሳቤዎች ላይ ለውጥ ይፈጥራሉ። አንድ ዘመን የሚጋሩ በተመሳሳይ ክሥተቶች ውስጥ ያለፉ የኅብረተሰብ ክፍሎች ትውልድ ይባላሉ፡፡
ትውልድ ማለት በትናንት፣ በዛሬ እና በነገ ጊዜ ቀመር ውስጥ ተፈጥረው ባለፉ፣ አሁን በሚኖሩና ገና በሚፈጠሩ ሰዎች መካከል ያለ ልዩነትን ለመግለጽ የምንጠቀምበት ብያኔ ነው፡፡
በአጠቃላይ እያንዳንዱ ትውልድ ራሱን የቻለ ማንነቱ የሚገለጽበት እሴቶችና ልማዶች እንዲሁም ሌሎች የጋራ ጠባዮች አሉት። እነዚህም የጋራ ጠባዮች ከዕድሜ ማዕቀፉና ካለፈበት ታሪካዊ ኹነቶች ጋር ተዳምረው፤ ከሌላው ትውልድ የተለየ እንዲሆን ያደርገዋል።
እያንዳንዱ የትውልድ አባል አንድ ዘመንን፣ ተመሳሳይ የሕይወት ልምድና ታሪካዊ ኹነቶችን ተጋርቶ የሚያልፍ ስለሆነ ተቀራራቢነት ያለው ጠባይ የሚያንጸባርቅ ነው።
በመሆኑም አንድን ትውልድ ለመረዳትና ከሌላው ትውልድ የሚለይበትን ቁም ነገሮች ለመገንዘብ፤ አራት ጉዳዮችን መመልከት ያስፈልጋል።
እነዚህም የዕድሜ ክልል ወይም የትውልድ ዘመን፣ የጋራ ኹነቶችና ለውጦች፣ በዘመኑ ተቀባይነት ያለው የጋራ ዕይታ (ፓራዳይም) እና ተመሳሳይ ጠባይ ናቸው፡፡
የመደመር ትውልድ
ገጽ - 8 #ebc #ethiopia #ebcdotstream #medemer Ethiopian Broadcasting Corporation #generations
3 days ago
የኢትዮጵያ ታላቅ ወዳጅ:
የፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲ መታሰቢያ
* ጣሊያናዊ ምሁር፣ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ናቸው
* ባለቤታቸው ወይዘሮ ሳራ የማነ እና ከልጃቸው ካሌብ ጆርጂ ሌጋሲያቸውን ( Legacy ) ለማስቀጠል እየታተሩ ናቸው
#ethiopia | በአፍሪካና በኢትዮጵያ ለበርካታ ዓመታት በሕክምና ሙያቸው፣ በደራሲነታቸውና በሰብአዊ ድጋፍ ሥራዎቻቸው ደካማና ረዳት የሌላቸውን ወገኖች ሲረዱ የቆዩት ታዋቂው ጣሊያናዊ ምሁር ፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲ (ዶክተር) በተወለዱ በ81 ዓመታቸው ሰኔ 10 ቀን 2024 ዓ.ም. ተለይተውናል።
ፕሮፌሰሩ ለአርባ አምስት ዓመታት በዘለቀው ሙያዊ ሕይወታቸው በአርባ ሁለት የአፍሪካ ሀገራት እየተዘዋወሩ በበጎ ፈቃደኝነት የሕክምና አገልግሎት የሰጡ ሲሆን፣ በኦርቶፔዲክስ (የአጥንት) እና በዴርማቶሎጂ (የቆዳ) ሕክምና ስፔሻሊስት ነበሩ።
በሱዳን የሚገኘውን ትልቅ ሆስፒታል ጣሊያኖች በሚገነቡበት ወቅት ከፍተኛ የገንዘብ ፈንድ በማምጣት ረገድ የላቀ አስተዋጽኦ አበርክተዋል።
በሀገራችን ኢትዮጵያም ለሀያ ዓመታት ያህል ያገለገሉ ሲሆን፣ የአዳማ አጠቃላይ ሆስፒታልን በማቋቋም የመጀመሪያው ዳይሬክተር በመሆን ሰርተዋል።
በተጨማሪም በዳኑ ሆስፒታል፣ በአቤት ሆስፒታል ድንገተኛ አደጋ ክፍል በአጥንት ስፔሻሊስትነት የሰሩ ሲሆን፣ በየዓመቱ ከጣሊያን ወደ ወሊሶ ሆስፒታል እየመጡ ሰፊ የኦፕራሲዮን ሕክምና አገልግሎት በነፃ ይሰጡ ነበር።
ፕሮፌሰር ኤንሪኮ የሰውን ልጅ በዘር፣ በቋንቋ፣ በቆዳ ቀለምና በሃይማኖት የማይለዩ ፍፁም የሰብአዊነት ተምሳሌት ነበሩ። በአውሮፓ የኮሶቮ ጦርነት ወቅት የአንድ ዓመት ደሞዛቸውን በመተው በጦርነቱ መሃል በነፃ የሕክምና አገልግሎት የሰጡ ሲሆን፣ በኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት ወቅትም በመጀመሪያዎቹ አምስት ጣሊያናውያን የሕክምና ባለሙያዎች ቡድን ውስጥ በመሆን በሄሊኮፕተር ወደ ስፍራው ያቀኑ ታላቅ ባለውለታ ናቸው።
በጣሊያን ሚላኖ "ናጋ" የተሰኘ የሕክምና ማዕከል በማቋቋምም አፍሪካውያንና የሌሎች ሀገራት ስደተኞችን፣ በተለይም የሕጋዊ ሰነድና የገንዘብ አቅም የሌላቸውን ወገኖች በነፃ ሲያክሙ ቆይተዋል።
ብዙዎች ስለ ሀገር ሲያነሱ "የአባት ሀገር" ወይም "የእናት ሀገር" ቢሉም፣ ፕሮፌሰሩ ግን ለኢትዮጵያ የነበራቸው ፍቅር ጥልቅ በመሆኑ ሁልጊዜም "የልጄ የካሌብ ሀገር" በማለት በኩራት ይገልጿት ነበር።
ስለ ኢትዮጵያ ታሪክ፣ ባህልና ወታደራዊ ታሪክ በርካታ ምርምሮችን ያደረጉት ፕሮፌሰሩ፣ በአጠቃላይ ከ46 በላይ መጻሕፍትን በኢንግሊዘኛና በጣሊያንኛ ቋንቋዎች አሳትመዋል።
ከእነዚህም መካከል "The History of Imperial Ethiopian Army" የተሰኘውና ለኢትዮጵያ ወታደራዊ ምርምር ማዕከል ያበረከቱት መጽሐፍ፣ "ደስታስ ይርስ ኤንድ ላይፍ 1892-1937" እና "Aethiopia la moneta Africana" የሚሉት ተጠቃሽ ናቸው። የቡና አመጣጥ ከኢትዮጵያ መሆኑን ለአለም ካስተዋወቁበት ስራቸው ባሻገር የዘመነ መሳፍንትን ፍፃሜ የሚያሳይ ታሪካዊ መጽሐፍ ይጠቀሳሉ።
እኝህ ታላቅ ምሁር ስኮላር፣ ዶክተር፣ የሚሊተሪ ኦፊሰር እና ደራሲ ብቻ ሳይሆኑ፣ በሚላኖ ካቶሊክ ዩኒቨርሲቲ "ትንሹ ልዑል" የተሰኘውን የሕጻናት መጽሐፍ በ55 ዓለም አቀፍ ቋንቋዎች በመተርጎም ያሳተሙ ተርጓሚና ድንቅ የቅብ ሥራዎችን ያበረከቱ ሰዓሊም ነበሩ።
ምንም እንኳን ሞት በድንገት ከሚወዷቸው ባለቤታቸው ወይዘሮ ሳራ የማነ እና ከልጃቸው ካሌብ ጆርጂ ቢለያቸውም፣ ያኖሩት ታላቅ አሻራ ግን ከመቃብር በላይ ሁሌም ሕያው ሆኖ ይኖራል።
ባለቤታቸውና ልጃቸው የፕሮፌሰሩን ውርስና ሌጋሲ ለማስቀጠል፣ እሳቸው ሳይታተሙ የተዉትንና ስለ ኢትዮጵያ ጉዳይ በአምስት መቶ አምስት መቶ ገጾች የተቀነበቡ ሁለት አዳዲስ መጻሕፍትን ለሕትመት ለማብቃት እየተንቀሳቀሱ ይገኛሉ።
ፕሮፌሰሩ ኢትዮጵያን የመወደዳቸው ምዕራፍ የተገለጠው፤ የተጀመረው በባለቤታቸውና በልጃቸው እንደሆነ ይናገሩ ነበር። በዚህ መሠረት ቤተሰቦቻቸው በኢትዮጵያ ምድር በስማቸው ሙዚየም ለመክፈት አልያም በእርሳቸው የተሰሩ ሥራዎችን እንዲሁም ልዩ ልዩ ቁሳቁሶችን ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ሙዚየም ለማበርከት ሰፊ እንቅስቃሴ ላይ ናቸው።
የፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲን ሕይወትና ሥራዎች ፤ ለአገርና ለሕዝብ ያበረከቱትን አስተዋጸኦ በክብር የሚዘክር ሥራ ከኢትዮጵያ ቅርስ ባለሥልጣን ይጠበቃል።
#ethiopiaheritage #italianscholar #enricopierobossi #ethiopianhistory #humanitarian #enricobossi #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
Ethiopia’s Great Friend:
In Memory of Professor Colonel Enrico Piero Bossi
Italian scholar and human rights advocate
His wife, Mrs. Sara Yemane, and their son, Caleb Giorgi, are working to preserve and continue his legacy.
#ethiopia | The renowned Italian scholar, Professor Colonel Enrico Piero Bossi (M.D.), who dedicated many years of his life in Africa and Ethiopia through his medical profession, authorship, and humanitarian activities, helping vulnerable and disadvantaged communities, passed away at the age of 81 on June 17, 2024.
During his distinguished 45-year professional career, Professor Bossi volunteered medical services across 42 African countries. He was a specialist in Orthopedics (bone and musculoskeletal medicine) and Dermatology (skin medicine).
He made a significant contribution to securing major funding for the construction of a large hospital in Sudan built by Italian organizations.
In Ethiopia, where he served for nearly twenty years, he played a key role in establishing Adama General Hospital and served as its first director.
Additionally, he worked as an orthopedic specialist at Danu Hospital and in the Emergency Department of Abet Hospital. Every year, he traveled from Italy to Woliso Hospital, where he provided extensive surgical services free of charge.
Professor Enrico was a true symbol of humanity, treating all people equally regardless of race, language, skin color, or religion. During the Kosovo War in Europe, he gave up an entire year’s salary to provide free medical services in the war zone. Likewise, during the Ethio-Eritrean War, he was among the first five Italian medical professionals who flew by helicopter to the conflict area to provide humanitarian assistance.
In Milan, Italy, he founded the medical center known as “NAGA,” where he provided free healthcare services to African immigrants and migrants from other countries, particularly those lacking legal documentation or financial means.
While many people refer to their homeland as their “fatherland” or “motherland,” Professor Bossi’s love for Ethiopia was so profound that he proudly referred to it as “the country of my son, Caleb.”
A dedicated researcher of Ethiopian history, culture, and military history, Professor Bossi authored and published more than 46 books in English and Italian.
Among his notable works are:
The History of Imperial Ethiopian Army
Destas Yirs and Life 1892–1937
Aethiopia la Moneta Africana
His work helped introduce Ethiopia’s role as the birthplace of coffee to the wider world. He also authored historical works documenting the end of the Era of the Princes (Zemene Mesafint).
Professor Bossi was not only a scholar, physician, military officer, and author, but also a translator and artist. At the Catholic University of Milan, he translated and published The Little Prince in 55 international languages and contributed remarkable artistic and illustrative works.
Although death unexpectedly separated him from his beloved wife, Mrs. Sara Yemane, and his son, Caleb Giorgi, the remarkable legacy he left behind will remain alive far beyond his grave.
To preserve Professor Bossi’s legacy, his wife and son are working to complete and publish two previously unpublished manuscripts. These extensive works, each consisting of approximately 500 pages, focus on Ethiopian subjects and were left unfinished by the professor.
The professor used to say that the chapter of his love for Ethiopia was revealed—and indeed began—with his wife and his child. Based on this, his family is actively working either to open a museum in Ethiopia bearing his name or to donate his works, along with various personal artifacts and items, to the Ethiopian National Museum.
It is hoped that the Ethiopian Heritage Authority will undertake initiatives to honor and commemorate Professor Colonel Enrico Piero Bossi’s life, work, and invaluable contributions to the nation and its people.
May his memory and contributions continue to inspire future generations.
#ethiopiaheritage #italianscholar #enricopierobossi #ethiopianhistory #humanitarian #enricobossi
የፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲ መታሰቢያ
* ጣሊያናዊ ምሁር፣ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ናቸው
* ባለቤታቸው ወይዘሮ ሳራ የማነ እና ከልጃቸው ካሌብ ጆርጂ ሌጋሲያቸውን ( Legacy ) ለማስቀጠል እየታተሩ ናቸው
#ethiopia | በአፍሪካና በኢትዮጵያ ለበርካታ ዓመታት በሕክምና ሙያቸው፣ በደራሲነታቸውና በሰብአዊ ድጋፍ ሥራዎቻቸው ደካማና ረዳት የሌላቸውን ወገኖች ሲረዱ የቆዩት ታዋቂው ጣሊያናዊ ምሁር ፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲ (ዶክተር) በተወለዱ በ81 ዓመታቸው ሰኔ 10 ቀን 2024 ዓ.ም. ተለይተውናል።
ፕሮፌሰሩ ለአርባ አምስት ዓመታት በዘለቀው ሙያዊ ሕይወታቸው በአርባ ሁለት የአፍሪካ ሀገራት እየተዘዋወሩ በበጎ ፈቃደኝነት የሕክምና አገልግሎት የሰጡ ሲሆን፣ በኦርቶፔዲክስ (የአጥንት) እና በዴርማቶሎጂ (የቆዳ) ሕክምና ስፔሻሊስት ነበሩ።
በሱዳን የሚገኘውን ትልቅ ሆስፒታል ጣሊያኖች በሚገነቡበት ወቅት ከፍተኛ የገንዘብ ፈንድ በማምጣት ረገድ የላቀ አስተዋጽኦ አበርክተዋል።
በሀገራችን ኢትዮጵያም ለሀያ ዓመታት ያህል ያገለገሉ ሲሆን፣ የአዳማ አጠቃላይ ሆስፒታልን በማቋቋም የመጀመሪያው ዳይሬክተር በመሆን ሰርተዋል።
በተጨማሪም በዳኑ ሆስፒታል፣ በአቤት ሆስፒታል ድንገተኛ አደጋ ክፍል በአጥንት ስፔሻሊስትነት የሰሩ ሲሆን፣ በየዓመቱ ከጣሊያን ወደ ወሊሶ ሆስፒታል እየመጡ ሰፊ የኦፕራሲዮን ሕክምና አገልግሎት በነፃ ይሰጡ ነበር።
ፕሮፌሰር ኤንሪኮ የሰውን ልጅ በዘር፣ በቋንቋ፣ በቆዳ ቀለምና በሃይማኖት የማይለዩ ፍፁም የሰብአዊነት ተምሳሌት ነበሩ። በአውሮፓ የኮሶቮ ጦርነት ወቅት የአንድ ዓመት ደሞዛቸውን በመተው በጦርነቱ መሃል በነፃ የሕክምና አገልግሎት የሰጡ ሲሆን፣ በኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት ወቅትም በመጀመሪያዎቹ አምስት ጣሊያናውያን የሕክምና ባለሙያዎች ቡድን ውስጥ በመሆን በሄሊኮፕተር ወደ ስፍራው ያቀኑ ታላቅ ባለውለታ ናቸው።
በጣሊያን ሚላኖ "ናጋ" የተሰኘ የሕክምና ማዕከል በማቋቋምም አፍሪካውያንና የሌሎች ሀገራት ስደተኞችን፣ በተለይም የሕጋዊ ሰነድና የገንዘብ አቅም የሌላቸውን ወገኖች በነፃ ሲያክሙ ቆይተዋል።
ብዙዎች ስለ ሀገር ሲያነሱ "የአባት ሀገር" ወይም "የእናት ሀገር" ቢሉም፣ ፕሮፌሰሩ ግን ለኢትዮጵያ የነበራቸው ፍቅር ጥልቅ በመሆኑ ሁልጊዜም "የልጄ የካሌብ ሀገር" በማለት በኩራት ይገልጿት ነበር።
ስለ ኢትዮጵያ ታሪክ፣ ባህልና ወታደራዊ ታሪክ በርካታ ምርምሮችን ያደረጉት ፕሮፌሰሩ፣ በአጠቃላይ ከ46 በላይ መጻሕፍትን በኢንግሊዘኛና በጣሊያንኛ ቋንቋዎች አሳትመዋል።
ከእነዚህም መካከል "The History of Imperial Ethiopian Army" የተሰኘውና ለኢትዮጵያ ወታደራዊ ምርምር ማዕከል ያበረከቱት መጽሐፍ፣ "ደስታስ ይርስ ኤንድ ላይፍ 1892-1937" እና "Aethiopia la moneta Africana" የሚሉት ተጠቃሽ ናቸው። የቡና አመጣጥ ከኢትዮጵያ መሆኑን ለአለም ካስተዋወቁበት ስራቸው ባሻገር የዘመነ መሳፍንትን ፍፃሜ የሚያሳይ ታሪካዊ መጽሐፍ ይጠቀሳሉ።
እኝህ ታላቅ ምሁር ስኮላር፣ ዶክተር፣ የሚሊተሪ ኦፊሰር እና ደራሲ ብቻ ሳይሆኑ፣ በሚላኖ ካቶሊክ ዩኒቨርሲቲ "ትንሹ ልዑል" የተሰኘውን የሕጻናት መጽሐፍ በ55 ዓለም አቀፍ ቋንቋዎች በመተርጎም ያሳተሙ ተርጓሚና ድንቅ የቅብ ሥራዎችን ያበረከቱ ሰዓሊም ነበሩ።
ምንም እንኳን ሞት በድንገት ከሚወዷቸው ባለቤታቸው ወይዘሮ ሳራ የማነ እና ከልጃቸው ካሌብ ጆርጂ ቢለያቸውም፣ ያኖሩት ታላቅ አሻራ ግን ከመቃብር በላይ ሁሌም ሕያው ሆኖ ይኖራል።
ባለቤታቸውና ልጃቸው የፕሮፌሰሩን ውርስና ሌጋሲ ለማስቀጠል፣ እሳቸው ሳይታተሙ የተዉትንና ስለ ኢትዮጵያ ጉዳይ በአምስት መቶ አምስት መቶ ገጾች የተቀነበቡ ሁለት አዳዲስ መጻሕፍትን ለሕትመት ለማብቃት እየተንቀሳቀሱ ይገኛሉ።
ፕሮፌሰሩ ኢትዮጵያን የመወደዳቸው ምዕራፍ የተገለጠው፤ የተጀመረው በባለቤታቸውና በልጃቸው እንደሆነ ይናገሩ ነበር። በዚህ መሠረት ቤተሰቦቻቸው በኢትዮጵያ ምድር በስማቸው ሙዚየም ለመክፈት አልያም በእርሳቸው የተሰሩ ሥራዎችን እንዲሁም ልዩ ልዩ ቁሳቁሶችን ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ሙዚየም ለማበርከት ሰፊ እንቅስቃሴ ላይ ናቸው።
የፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲን ሕይወትና ሥራዎች ፤ ለአገርና ለሕዝብ ያበረከቱትን አስተዋጸኦ በክብር የሚዘክር ሥራ ከኢትዮጵያ ቅርስ ባለሥልጣን ይጠበቃል።
#ethiopiaheritage #italianscholar #enricopierobossi #ethiopianhistory #humanitarian #enricobossi #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
Ethiopia’s Great Friend:
In Memory of Professor Colonel Enrico Piero Bossi
Italian scholar and human rights advocate
His wife, Mrs. Sara Yemane, and their son, Caleb Giorgi, are working to preserve and continue his legacy.
#ethiopia | The renowned Italian scholar, Professor Colonel Enrico Piero Bossi (M.D.), who dedicated many years of his life in Africa and Ethiopia through his medical profession, authorship, and humanitarian activities, helping vulnerable and disadvantaged communities, passed away at the age of 81 on June 17, 2024.
During his distinguished 45-year professional career, Professor Bossi volunteered medical services across 42 African countries. He was a specialist in Orthopedics (bone and musculoskeletal medicine) and Dermatology (skin medicine).
He made a significant contribution to securing major funding for the construction of a large hospital in Sudan built by Italian organizations.
In Ethiopia, where he served for nearly twenty years, he played a key role in establishing Adama General Hospital and served as its first director.
Additionally, he worked as an orthopedic specialist at Danu Hospital and in the Emergency Department of Abet Hospital. Every year, he traveled from Italy to Woliso Hospital, where he provided extensive surgical services free of charge.
Professor Enrico was a true symbol of humanity, treating all people equally regardless of race, language, skin color, or religion. During the Kosovo War in Europe, he gave up an entire year’s salary to provide free medical services in the war zone. Likewise, during the Ethio-Eritrean War, he was among the first five Italian medical professionals who flew by helicopter to the conflict area to provide humanitarian assistance.
In Milan, Italy, he founded the medical center known as “NAGA,” where he provided free healthcare services to African immigrants and migrants from other countries, particularly those lacking legal documentation or financial means.
While many people refer to their homeland as their “fatherland” or “motherland,” Professor Bossi’s love for Ethiopia was so profound that he proudly referred to it as “the country of my son, Caleb.”
A dedicated researcher of Ethiopian history, culture, and military history, Professor Bossi authored and published more than 46 books in English and Italian.
Among his notable works are:
The History of Imperial Ethiopian Army
Destas Yirs and Life 1892–1937
Aethiopia la Moneta Africana
His work helped introduce Ethiopia’s role as the birthplace of coffee to the wider world. He also authored historical works documenting the end of the Era of the Princes (Zemene Mesafint).
Professor Bossi was not only a scholar, physician, military officer, and author, but also a translator and artist. At the Catholic University of Milan, he translated and published The Little Prince in 55 international languages and contributed remarkable artistic and illustrative works.
Although death unexpectedly separated him from his beloved wife, Mrs. Sara Yemane, and his son, Caleb Giorgi, the remarkable legacy he left behind will remain alive far beyond his grave.
To preserve Professor Bossi’s legacy, his wife and son are working to complete and publish two previously unpublished manuscripts. These extensive works, each consisting of approximately 500 pages, focus on Ethiopian subjects and were left unfinished by the professor.
The professor used to say that the chapter of his love for Ethiopia was revealed—and indeed began—with his wife and his child. Based on this, his family is actively working either to open a museum in Ethiopia bearing his name or to donate his works, along with various personal artifacts and items, to the Ethiopian National Museum.
It is hoped that the Ethiopian Heritage Authority will undertake initiatives to honor and commemorate Professor Colonel Enrico Piero Bossi’s life, work, and invaluable contributions to the nation and its people.
May his memory and contributions continue to inspire future generations.
#ethiopiaheritage #italianscholar #enricopierobossi #ethiopianhistory #humanitarian #enricobossi
7 months ago
Rare earths & environmental cost
By Assadullah Channa
Pakistan is entering a critical phase in its resource development strategy.
Beneath its mountainous terrain lies a vast reserve of rare earth elements (REEs), estimated to be worth between $6 to $8 trillion. These minerals are essential to the global supply chain for technologies such as smartphones, electric vehicles, renewable energy systems and advanced defense equipment. Their discovery has generated significant interest from both domestic policymakers and international investors. Yet, as the country races to unlock this potential, it risks plunging headlong into an environmental catastrophe of staggering proportions. This rapid push toward extraction has raised important questions about the adequacy of environmental safeguards and whether current governance systems can manage the long-term impacts of large-scale resource development. Without careful planning and oversight, the benefits of rare earth mining could be overshadowed by lasting ecological and social costs.
Recent geochemical mapping, conducted jointly by the Geological Survey of Pakistan and the China Geological Survey, has revealed extensive concentrations of REEs across nearly 360,000 square kilometers of Pakistani territory. These deposits, primarily found in carbonatite-related formations, represent not just economic opportunity but ecological peril. For every ton of rare earths extracted, the process generates 2,000 tons of toxic waste, including one ton of radioactive residue. This toxic arithmetic is not a footnote; it is the central equation of extraction—one that threatens to poison Pakistan’s soil, water and air for generations. Much of the exploratory work has been described as unscientific, random and insufficient. This knowledge gap means that decisions about extraction are being made without a full understanding of the environmental consequences. Eight strategic sites in Khyber Pakhtunkhwa, stretching from Mansehra to the Pakistan-Afghanistan border, have been earmarked for exploration. Drilling operations at Mashkichah in District Chagai are already underway, but the environmental implications raise serious concerns about transparency and accountability.
Pakistan’s ecological foundation seems fragile. The country faces one of the world’s most severe water crises, with over 60 percent of Balochistan’s population lacking access to safe drinking water. Groundwater depletion is accelerating and arsenic contamination in aquifers has reached dangerous levels. Rare earth processing, which requires massive volumes of water—up to 500,000 gallons per ton of lithium extracted—will place enormous strain on these already stressed resources. The competition for water between mining operations and local communities will be fierce and, in many cases, devastating. Contaminated aquifers can remain unusable for decades, wiping out agricultural potential in rural areas. The town of Talaap in Balochistan offers a grim preview of what lies ahead. For years, it has supplied water to the Saindak copper-gold project, yet its own residents have seen little benefit. The expansion of rare earth extraction threatens to replicate this pattern across multiple provinces, draining resources while delivering profits elsewhere.
The health consequences of rare earth exposure are equally alarming. REEs are known to cause cancer, cardiovascular damage, respiratory failure and neurological disorders. These elements disrupt fundamental biological processes, affecting multiple organ systems and compromising immune, reproductive and nervous functions. The burden of this environmental violence falls disproportionately on the most vulnerable and those with limited access to healthcare. Compounding these risks is Pakistan’s seismic vulnerability. The 2005 Kashmir earthquake was a stark reminder of the region’s tectonic instability. Balochistan continues to experience regular seismic activity, posing a direct threat to mining infrastructure. Rare earth extraction requires massive tailings dams to store radioactive waste and toxic chemicals. These structures, even under ideal conditions, are prone to failure.
Pakistan’s mineral wealth is undeniable. It holds the world’s fifth-largest copper-gold reserves, the second-largest coal and salt reserves and 92 discovered minerals in total. Yet the sector contributes less than 2 percent to the national GDP. This extraction-without-development model ensures that Pakistan captures minimal value from its resources while bearing the full brunt of environmental and social costs. The Saindak mine generated $2 billion between 2002 and 2017, yet Balochistan remains the poorest province. Proposed contracts for rare earth projects allocate just 10 percent equity to local communities, while foreign partners claim up to 70 percent. This is neo-colonial resource extraction, refined and repackaged for the 21st century. External geopolitical pressure further affects Pakistan’s mineral policy. In April 2025, U.S. State Department official Eric Meyer visited Islamabad just before the rushed passage of the Balochistan Mines Act. The legislation, which centralized control over provincial minerals, was suspended after widespread protests.
The risks Pakistan faces from rare earth mining are not abstract; they are immediate, measurable and potentially irreversible. If extraction proceeds without proper safeguards, the country could face widespread contamination of its water sources, accumulation of radioactive waste and loss of arable land. These impacts won’t disappear when the mining ends; they will linger for decades, affecting public health, agriculture and access to clean water. Pakistan must make a critical decision: whether to pursue mineral wealth at any cost or to develop policies that balance economic opportunity with environmental protection and community welfare. The country’s long-term stability depends on whether it can move beyond short-term profits and invest in sustainable practices and scientific oversight. This isn’t just about reputation; it’s about resilience.
— The writer is an educator, based in Sindh.
(channaassadullah320gmail.com)
By Assadullah Channa
Pakistan is entering a critical phase in its resource development strategy.
Beneath its mountainous terrain lies a vast reserve of rare earth elements (REEs), estimated to be worth between $6 to $8 trillion. These minerals are essential to the global supply chain for technologies such as smartphones, electric vehicles, renewable energy systems and advanced defense equipment. Their discovery has generated significant interest from both domestic policymakers and international investors. Yet, as the country races to unlock this potential, it risks plunging headlong into an environmental catastrophe of staggering proportions. This rapid push toward extraction has raised important questions about the adequacy of environmental safeguards and whether current governance systems can manage the long-term impacts of large-scale resource development. Without careful planning and oversight, the benefits of rare earth mining could be overshadowed by lasting ecological and social costs.
Recent geochemical mapping, conducted jointly by the Geological Survey of Pakistan and the China Geological Survey, has revealed extensive concentrations of REEs across nearly 360,000 square kilometers of Pakistani territory. These deposits, primarily found in carbonatite-related formations, represent not just economic opportunity but ecological peril. For every ton of rare earths extracted, the process generates 2,000 tons of toxic waste, including one ton of radioactive residue. This toxic arithmetic is not a footnote; it is the central equation of extraction—one that threatens to poison Pakistan’s soil, water and air for generations. Much of the exploratory work has been described as unscientific, random and insufficient. This knowledge gap means that decisions about extraction are being made without a full understanding of the environmental consequences. Eight strategic sites in Khyber Pakhtunkhwa, stretching from Mansehra to the Pakistan-Afghanistan border, have been earmarked for exploration. Drilling operations at Mashkichah in District Chagai are already underway, but the environmental implications raise serious concerns about transparency and accountability.
Pakistan’s ecological foundation seems fragile. The country faces one of the world’s most severe water crises, with over 60 percent of Balochistan’s population lacking access to safe drinking water. Groundwater depletion is accelerating and arsenic contamination in aquifers has reached dangerous levels. Rare earth processing, which requires massive volumes of water—up to 500,000 gallons per ton of lithium extracted—will place enormous strain on these already stressed resources. The competition for water between mining operations and local communities will be fierce and, in many cases, devastating. Contaminated aquifers can remain unusable for decades, wiping out agricultural potential in rural areas. The town of Talaap in Balochistan offers a grim preview of what lies ahead. For years, it has supplied water to the Saindak copper-gold project, yet its own residents have seen little benefit. The expansion of rare earth extraction threatens to replicate this pattern across multiple provinces, draining resources while delivering profits elsewhere.
The health consequences of rare earth exposure are equally alarming. REEs are known to cause cancer, cardiovascular damage, respiratory failure and neurological disorders. These elements disrupt fundamental biological processes, affecting multiple organ systems and compromising immune, reproductive and nervous functions. The burden of this environmental violence falls disproportionately on the most vulnerable and those with limited access to healthcare. Compounding these risks is Pakistan’s seismic vulnerability. The 2005 Kashmir earthquake was a stark reminder of the region’s tectonic instability. Balochistan continues to experience regular seismic activity, posing a direct threat to mining infrastructure. Rare earth extraction requires massive tailings dams to store radioactive waste and toxic chemicals. These structures, even under ideal conditions, are prone to failure.
Pakistan’s mineral wealth is undeniable. It holds the world’s fifth-largest copper-gold reserves, the second-largest coal and salt reserves and 92 discovered minerals in total. Yet the sector contributes less than 2 percent to the national GDP. This extraction-without-development model ensures that Pakistan captures minimal value from its resources while bearing the full brunt of environmental and social costs. The Saindak mine generated $2 billion between 2002 and 2017, yet Balochistan remains the poorest province. Proposed contracts for rare earth projects allocate just 10 percent equity to local communities, while foreign partners claim up to 70 percent. This is neo-colonial resource extraction, refined and repackaged for the 21st century. External geopolitical pressure further affects Pakistan’s mineral policy. In April 2025, U.S. State Department official Eric Meyer visited Islamabad just before the rushed passage of the Balochistan Mines Act. The legislation, which centralized control over provincial minerals, was suspended after widespread protests.
The risks Pakistan faces from rare earth mining are not abstract; they are immediate, measurable and potentially irreversible. If extraction proceeds without proper safeguards, the country could face widespread contamination of its water sources, accumulation of radioactive waste and loss of arable land. These impacts won’t disappear when the mining ends; they will linger for decades, affecting public health, agriculture and access to clean water. Pakistan must make a critical decision: whether to pursue mineral wealth at any cost or to develop policies that balance economic opportunity with environmental protection and community welfare. The country’s long-term stability depends on whether it can move beyond short-term profits and invest in sustainable practices and scientific oversight. This isn’t just about reputation; it’s about resilience.
— The writer is an educator, based in Sindh.
(channaassadullah320gmail.com)
Sponsored by
Surafel
9 months ago
በአፄ ፋሲል ቤተመንግስት ጊቢ ታሪክ ነፍስ ዘርቶ አየን! 🇪🇹
~ የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ
#ethiopia | “ህይወት በአብያተ መንግስት” የቀደምት ንጉሳዉያንን አኗኗር፣ አለባበስና ይከተሏቸው የነበረ ትውፊቶችንና ክዋኔዎችን ለጎብኚዎች የሚያስቃኘው ቋሚ ትእይንት በጎንደር አብያተ-መንግስታት ጊቢ ውስጥ ዛሬ አስጀምረናል።
በእድሜ ብዛትና በተለያዩ ምክንያቶች አደጋ ተጋርጦበት የነበረው የጎንደር አብያተ-መንግስታት ጊቢ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አማካኝነት ታድሶ ለትውልድ ማስተላለፍ መቻሉ ትልቅ ስጦታ ነው።
ይህንን የአለም ቅርስ ደግሞ በጥንታዊ ክዋኔዎች አድምቆ ጎብኚዎች በስፍራው ረዘም ያለ ቆይታና አይረሴ ጊዜ እንዲያሳልፉ ማድረግ ነው የ"ህይወት በአብያተ መንግስት" ትዕይንት አላማ።
ትዕይንቱ ከ300 በላይ ወጣትና አንጋፋዎችን በማሳተፉ ተጨማሪ የስራ እድልን መፍጠርም አስችሏል።
ይህ ለማሳያነት በጎንደር የጀመርነው ታሪክን ነብስ ዘርቶ የማቅረብ ስራ በሌሎችም ጥንታዊ አብያተ መንግስታት ለማስፋት እንሰራለን።
ኑ!
የጎንደር ጥንታዊ ታሪክ፣ ባህልና ትውፊት ነብስ ዘርቶ ተመልከቱ!
የታሪኩም አካል ሁኑ!
The Camelot of Africa, Alive in Gondar! 🇪🇹
- H.E. Selamawit Kass is the Minister of Tourism for Ethiopia
At the majestic Royal Enclosure of King Fasil in Gondar, with the launch of “Life in the Royal Court”, visitors were transported back in time witnessing the grandeur of Ethiopia’s former kings, their pageantry, traditions, and the daily life of the royal court.
Thanks to the restoration of the Gondar Royal Enclosure under the leadership of H.E. Prime Minister Dr. Abiy Ahmed, this priceless world heritage now shines again, ready to inspire generations.
The show, brought to life with the participation of over 300 performers, celebrating our history and creating new opportunities for our youth.
This is just the beginning!
Gondar’s living history will soon be shared across other royal sites of Ethiopia.
Come and experience Gondar’s ancient history, culture, and pageantry.
Be part of history yourself! 🇪🇹
#visitethiopia 🇪🇹 #landoforigins #worldtourismday2025 #gondar
~ የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ
#ethiopia | “ህይወት በአብያተ መንግስት” የቀደምት ንጉሳዉያንን አኗኗር፣ አለባበስና ይከተሏቸው የነበረ ትውፊቶችንና ክዋኔዎችን ለጎብኚዎች የሚያስቃኘው ቋሚ ትእይንት በጎንደር አብያተ-መንግስታት ጊቢ ውስጥ ዛሬ አስጀምረናል።
በእድሜ ብዛትና በተለያዩ ምክንያቶች አደጋ ተጋርጦበት የነበረው የጎንደር አብያተ-መንግስታት ጊቢ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አማካኝነት ታድሶ ለትውልድ ማስተላለፍ መቻሉ ትልቅ ስጦታ ነው።
ይህንን የአለም ቅርስ ደግሞ በጥንታዊ ክዋኔዎች አድምቆ ጎብኚዎች በስፍራው ረዘም ያለ ቆይታና አይረሴ ጊዜ እንዲያሳልፉ ማድረግ ነው የ"ህይወት በአብያተ መንግስት" ትዕይንት አላማ።
ትዕይንቱ ከ300 በላይ ወጣትና አንጋፋዎችን በማሳተፉ ተጨማሪ የስራ እድልን መፍጠርም አስችሏል።
ይህ ለማሳያነት በጎንደር የጀመርነው ታሪክን ነብስ ዘርቶ የማቅረብ ስራ በሌሎችም ጥንታዊ አብያተ መንግስታት ለማስፋት እንሰራለን።
ኑ!
የጎንደር ጥንታዊ ታሪክ፣ ባህልና ትውፊት ነብስ ዘርቶ ተመልከቱ!
የታሪኩም አካል ሁኑ!
The Camelot of Africa, Alive in Gondar! 🇪🇹
- H.E. Selamawit Kass is the Minister of Tourism for Ethiopia
At the majestic Royal Enclosure of King Fasil in Gondar, with the launch of “Life in the Royal Court”, visitors were transported back in time witnessing the grandeur of Ethiopia’s former kings, their pageantry, traditions, and the daily life of the royal court.
Thanks to the restoration of the Gondar Royal Enclosure under the leadership of H.E. Prime Minister Dr. Abiy Ahmed, this priceless world heritage now shines again, ready to inspire generations.
The show, brought to life with the participation of over 300 performers, celebrating our history and creating new opportunities for our youth.
This is just the beginning!
Gondar’s living history will soon be shared across other royal sites of Ethiopia.
Come and experience Gondar’s ancient history, culture, and pageantry.
Be part of history yourself! 🇪🇹
#visitethiopia 🇪🇹 #landoforigins #worldtourismday2025 #gondar
9 months ago
በአፄ ፋሲል ቤተመንግስት ጊቢ ታሪክ ነብስ ዘርቶ አየን! 🇪🇹
Selamawit Kassa
“ህይወት በአብያተ መንግስት” የቀደምት ንጉሳዉያንን አኗኗር፣ አለባበስና ይከተሏቸው የነበረ ትውፊቶችንና ክዋኔዎችን ለጎብኚዎች የሚያስቃኘው ቋሚ ትእይንት በጎንደር አብያተ-መንግስታት ጊቢ ውስጥ ዛሬ አስጀምረናል።
በእድሜ ብዛትና በተለያዩ ምክንያቶች አደጋ ተጋርጦበት የነበረው የጎንደር አብያተ-መንግስታት ጊቢ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አማካኝነት ታድሶ ለትውልድ ማስተላለፍ መቻሉ ትልቅ ስጦታ ነው።
ይህንን የአለም ቅርስ ደግሞ በጥንታዊ ክዋኔዎች አድምቆ ጎብኚዎች በስፍራው ረዘም ያለ ቆይታና አይረሴ ጊዜ እንዲያሳልፉ ማድረግ ነው የ"ህይወት በአብያተ መንግስት" ትዕይንት አላማ።
ትዕይንቱ ከ300 በላይ ወጣትና አንጋፋዎችን በማሳተፉ ተጨማሪ የስራ እድልን መፍጠርም አስችሏል።
ይህ ለማሳያነት በጎንደር የጀመርነው ታሪክን ነብስ ዘርቶ የማቅረብ ስራ በሌሎችም ጥንታዊ አብያተ መንግስታት ለማስፋት እንሰራለን።
ኑ!
የጎንደር ጥንታዊ ታሪክ፣ ባህልና ትውፊት ነብስ ዘርቶ ተመልከቱ!
የታሪኩም አካል ሁኑ!
The Camelot of Africa, Alive in Gondar! 🇪🇹
At the majestic Royal Enclosure of King Fasil in Gondar, with the launch of “Life in the Royal Court”, visitors were transported back in time witnessing the grandeur of Ethiopia’s former kings, their pageantry, traditions, and the daily life of the royal court.
Thanks to the restoration of the Gondar Royal Enclosure under the leadership of H.E. Prime Minister Dr. Abiy Ahmed, this priceless world heritage now shines again, ready to inspire generations.
The show, brought to life with the participation of over 300 performers, celebrating our history and creating new opportunities for our youth.
This is just the beginning!
Gondar’s living history will soon be shared across other royal sites of Ethiopia.
Come and experience Gondar’s ancient history, culture, and pageantry.
Be part of history yourself! 🇪🇹
#visitethiopia 🇪🇹 #landoforigins #worldtourismday2025 #gondar
Selamawit Kassa
“ህይወት በአብያተ መንግስት” የቀደምት ንጉሳዉያንን አኗኗር፣ አለባበስና ይከተሏቸው የነበረ ትውፊቶችንና ክዋኔዎችን ለጎብኚዎች የሚያስቃኘው ቋሚ ትእይንት በጎንደር አብያተ-መንግስታት ጊቢ ውስጥ ዛሬ አስጀምረናል።
በእድሜ ብዛትና በተለያዩ ምክንያቶች አደጋ ተጋርጦበት የነበረው የጎንደር አብያተ-መንግስታት ጊቢ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አማካኝነት ታድሶ ለትውልድ ማስተላለፍ መቻሉ ትልቅ ስጦታ ነው።
ይህንን የአለም ቅርስ ደግሞ በጥንታዊ ክዋኔዎች አድምቆ ጎብኚዎች በስፍራው ረዘም ያለ ቆይታና አይረሴ ጊዜ እንዲያሳልፉ ማድረግ ነው የ"ህይወት በአብያተ መንግስት" ትዕይንት አላማ።
ትዕይንቱ ከ300 በላይ ወጣትና አንጋፋዎችን በማሳተፉ ተጨማሪ የስራ እድልን መፍጠርም አስችሏል።
ይህ ለማሳያነት በጎንደር የጀመርነው ታሪክን ነብስ ዘርቶ የማቅረብ ስራ በሌሎችም ጥንታዊ አብያተ መንግስታት ለማስፋት እንሰራለን።
ኑ!
የጎንደር ጥንታዊ ታሪክ፣ ባህልና ትውፊት ነብስ ዘርቶ ተመልከቱ!
የታሪኩም አካል ሁኑ!
The Camelot of Africa, Alive in Gondar! 🇪🇹
At the majestic Royal Enclosure of King Fasil in Gondar, with the launch of “Life in the Royal Court”, visitors were transported back in time witnessing the grandeur of Ethiopia’s former kings, their pageantry, traditions, and the daily life of the royal court.
Thanks to the restoration of the Gondar Royal Enclosure under the leadership of H.E. Prime Minister Dr. Abiy Ahmed, this priceless world heritage now shines again, ready to inspire generations.
The show, brought to life with the participation of over 300 performers, celebrating our history and creating new opportunities for our youth.
This is just the beginning!
Gondar’s living history will soon be shared across other royal sites of Ethiopia.
Come and experience Gondar’s ancient history, culture, and pageantry.
Be part of history yourself! 🇪🇹
#visitethiopia 🇪🇹 #landoforigins #worldtourismday2025 #gondar
10 months ago
ዶ/ር አብተው ለጂቦ ድልበቶ ከዚህ ዓለም ድካም አረፉ
#ethiopia | ዶክተር አብተው ለጂቦ ድልበቶ ወላይታ ሶዶ ዩንቨርሲቲ ሲመሰረት ከነበሩ ከመጀመሪያዎቹ አንጋፋ ምሁራን መካከል አንዱ ናቸው። ዶ/ር አብተው በዩኒቨርሲቲው ከ1999 ዓ.ም እስከ 2002 ዓ.ም የአስተዳደርና ልማት ምክትል ፕሬዝዳንት በመሆንም በቅንነት እና ታማኝነት አገልግለዋል።
በተቋሙ በነበራቸው ቆይታ በግብርና ኮሌጅ ሆርቲካልቸር ት/ት ክፍል በመማር ማስተማር እና በችግር ፈቺ ሳይንሳዊ ጥናትና ምርምር መስክ በተለይ በእንሰት ተክል ባካሄዱት ጥልቅ ምርምር እንደ ሀገር የምግብ ዋስትና ለማረጋገጥ ሲካሄድ በነበረ ጥረት ጉልህ አሻራ አሳርፈዋል። በሙያቸው የማስተርስና ዶክትሬት ዲግሪ ተማሪዎችን በማማከር እና አቅጣጫ በማሳየትም ከፍተኛ እገዛ አድርገዋል።
ዶ/ር አብተው በሙያቸው መስክ በዋና እንዲሁም ተባባሪ ተመራማሪነት ከ40 የሚበልጡ ሳይንሳዊ የጥናትና ምርምር ስራዎች በዓለም አቀፍ ጆርናል ላይ በማሳተም ለአካዳሚው ዓለም የጥናትና ምርምር እድገት የማይተካ ሚና ነበራቸው።
ዶክተር አብተው በሀገረ ስዊድን ኡፕሳላ ከተማ በሚገኘው ❝የስዊድን ግብርና ሳይንስ ዩኒቨርሲቲ❞ በመምህርነት እና ተመራማሪነት ሲያገለግሉ የቆዩ ሲሆን፤በሚኖሩበት ስውዲን ሀገር ባደረባቸው ህመም በህክምና ሲረዱ ቆይተው ከዚህ ዓለም ድካም ማረፋቸው ተሰምቷል።
ዶ/ር አብተው በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ መስራች በመሆን በተቋም ደረጃ በምክትል ኘሬዝዳንትነት ከፍተኛ አስተዋጽኦ በማበርከት ታሪካዊ አሻራቸውን ከማሳረፋቸውም ባሻገር
በቀድሞ የደቡብ/ብ/ብ/ህ/ክ መንግስት በአመራርነት እንዳገለገሉ የግለ ታሪክ ማህደራቸው ያመላክታል።
ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ አስተዳደር በቀድሞ የዩኒቨርሲቲው ባልደረባ እና አንጋፋ ምሁር በሆኑት ዶ/ር አብተው ለጅቦ ድልበቶ ህልፈት የተሰማውን ልባዊ ሀዘን በመግለጽ ለመላ ቤተሰባቸው፣ ለወዳጅ ዘመዶቻቸው እንዲሁም ለአካዳሚው ማህበረሰብ መጽናናትን ይመኛል!!
ነፍስ ይማር
የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ አስተዳደር!!
Condolence Message for Abitew Lagibo Dalbato (Dr.)
We are deeply saddened by the passing of Dr. Abitew Lagibo Dalbato, a brilliant researcher, dedicated educator, and compassionate soul whose work touched lives far beyond the academic sphere. His pioneering research on Ensete ventricosum and sustainable agriculture has left an enduring legacy that will continue to inspire future generations.
Dr. Dalbato was not only a scholar of great intellect but also a person of humility, kindness, and unwavering commitment to improving food security and environmental resilience. His contributions to science and society will be remembered with profound respect and admiration.
Our thoughts and prayers are with his family, friends, and colleagues during this difficult time. May his memory be a blessing, and may his work continue to flourish in the hands of those he inspired.
Rest in peace, Dr. Abitew. Your work lives on. 🌿
#rip #abitewdalbato #agriculturalscience #ensetresearch #wsu #sustainableagriculture #legacyoflearning #ethiopia #slu #plantpropagation
***
በመማሩ ማይታበየው ትሁቱና ቀናው ሰው !
በሽግግር መንግስቱ ሁሉም አከባቢውን እንዲያለማ ጥሪ ይተላለፋል።ዶ/ር አብተው ለጂቦ ደሞ በጊዜው ልእለ ሀያል ደረጃ ባለችው በሀገረ ጀርመን 2ኛ ዲግሪውን ያጠናቀቀበት ጊዜ ነበር። በትምህርት ዝግጅቱ በተማረበት ሀገርም ሆነ በሀገራችን አሉ በሚባሉ የሙያም ሆነ በስልጣን ደረጃ ማገልገል የሚያስችል አቅሙ ብቻ ሳይሆን እድሉም ነበረው። ቅድሚያ ለምቾቱ ሳይሆን ለህዝቡ በመስጠት ጥሪውን ተቀብሎ የዞኑን የግብርና ዘርፍ በዱራሜ ለመምራት በሰው ሀይልም ፣በግብአትም ሆነ በበጀት ያልተደራጀ ተቋም ለማደራጀት ምቹ እድሉን ሰውቶ ምቹ ሁኔታ የፈጠረ ቆራጥ ሰው ነበረ።
የቀድሞ የደ/ብ/ብ/ህ/ክ ክልሉን በአመራርነት ፤የወላይታ ዩኒቨርሲቲ መስራችና በምክትል ኘረዝደንትነት ታሪካዊ አሻራውን ያሳረፈ ፤ በሀገረ ሲውዲን ስመጥር ተመራማሪው ዶ/ር አብተው ዛሬ ከዚህ ዓለም መለየቱን ስሰማ ልቤ ተሰበረ።
ሩቅ አላሚው ለሀገሩም ለህዝቡም ብዙ ራእይ እንደነበረው ያጫወተኝ ነገር ትልቅ ሸክም ፈጥሮብኛል።የማይቀርበት ቢሄድም በማይሞተው ራእይውና ሌጋሲው ሁሌም ከትውልዱ ጋር ይኖራል።
ነፍስህን በአጸደ ገነት ያሳርፍልን!
ለቅሶ ሥነ ስርዓቱ የሚከናወነዉ በትዉልድ ስፍራዉ አሽራ ቀበሌ ልዩ ስሙ ቤቄራ አከባቢ በቀን 21-12-2017 ከ 5:00 ሰዓት ጀምሮ ይካሄዳል።
#ethiopia | ዶክተር አብተው ለጂቦ ድልበቶ ወላይታ ሶዶ ዩንቨርሲቲ ሲመሰረት ከነበሩ ከመጀመሪያዎቹ አንጋፋ ምሁራን መካከል አንዱ ናቸው። ዶ/ር አብተው በዩኒቨርሲቲው ከ1999 ዓ.ም እስከ 2002 ዓ.ም የአስተዳደርና ልማት ምክትል ፕሬዝዳንት በመሆንም በቅንነት እና ታማኝነት አገልግለዋል።
በተቋሙ በነበራቸው ቆይታ በግብርና ኮሌጅ ሆርቲካልቸር ት/ት ክፍል በመማር ማስተማር እና በችግር ፈቺ ሳይንሳዊ ጥናትና ምርምር መስክ በተለይ በእንሰት ተክል ባካሄዱት ጥልቅ ምርምር እንደ ሀገር የምግብ ዋስትና ለማረጋገጥ ሲካሄድ በነበረ ጥረት ጉልህ አሻራ አሳርፈዋል። በሙያቸው የማስተርስና ዶክትሬት ዲግሪ ተማሪዎችን በማማከር እና አቅጣጫ በማሳየትም ከፍተኛ እገዛ አድርገዋል።
ዶ/ር አብተው በሙያቸው መስክ በዋና እንዲሁም ተባባሪ ተመራማሪነት ከ40 የሚበልጡ ሳይንሳዊ የጥናትና ምርምር ስራዎች በዓለም አቀፍ ጆርናል ላይ በማሳተም ለአካዳሚው ዓለም የጥናትና ምርምር እድገት የማይተካ ሚና ነበራቸው።
ዶክተር አብተው በሀገረ ስዊድን ኡፕሳላ ከተማ በሚገኘው ❝የስዊድን ግብርና ሳይንስ ዩኒቨርሲቲ❞ በመምህርነት እና ተመራማሪነት ሲያገለግሉ የቆዩ ሲሆን፤በሚኖሩበት ስውዲን ሀገር ባደረባቸው ህመም በህክምና ሲረዱ ቆይተው ከዚህ ዓለም ድካም ማረፋቸው ተሰምቷል።
ዶ/ር አብተው በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ መስራች በመሆን በተቋም ደረጃ በምክትል ኘሬዝዳንትነት ከፍተኛ አስተዋጽኦ በማበርከት ታሪካዊ አሻራቸውን ከማሳረፋቸውም ባሻገር
በቀድሞ የደቡብ/ብ/ብ/ህ/ክ መንግስት በአመራርነት እንዳገለገሉ የግለ ታሪክ ማህደራቸው ያመላክታል።
ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ አስተዳደር በቀድሞ የዩኒቨርሲቲው ባልደረባ እና አንጋፋ ምሁር በሆኑት ዶ/ር አብተው ለጅቦ ድልበቶ ህልፈት የተሰማውን ልባዊ ሀዘን በመግለጽ ለመላ ቤተሰባቸው፣ ለወዳጅ ዘመዶቻቸው እንዲሁም ለአካዳሚው ማህበረሰብ መጽናናትን ይመኛል!!
ነፍስ ይማር
የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ አስተዳደር!!
Condolence Message for Abitew Lagibo Dalbato (Dr.)
We are deeply saddened by the passing of Dr. Abitew Lagibo Dalbato, a brilliant researcher, dedicated educator, and compassionate soul whose work touched lives far beyond the academic sphere. His pioneering research on Ensete ventricosum and sustainable agriculture has left an enduring legacy that will continue to inspire future generations.
Dr. Dalbato was not only a scholar of great intellect but also a person of humility, kindness, and unwavering commitment to improving food security and environmental resilience. His contributions to science and society will be remembered with profound respect and admiration.
Our thoughts and prayers are with his family, friends, and colleagues during this difficult time. May his memory be a blessing, and may his work continue to flourish in the hands of those he inspired.
Rest in peace, Dr. Abitew. Your work lives on. 🌿
#rip #abitewdalbato #agriculturalscience #ensetresearch #wsu #sustainableagriculture #legacyoflearning #ethiopia #slu #plantpropagation
***
በመማሩ ማይታበየው ትሁቱና ቀናው ሰው !
በሽግግር መንግስቱ ሁሉም አከባቢውን እንዲያለማ ጥሪ ይተላለፋል።ዶ/ር አብተው ለጂቦ ደሞ በጊዜው ልእለ ሀያል ደረጃ ባለችው በሀገረ ጀርመን 2ኛ ዲግሪውን ያጠናቀቀበት ጊዜ ነበር። በትምህርት ዝግጅቱ በተማረበት ሀገርም ሆነ በሀገራችን አሉ በሚባሉ የሙያም ሆነ በስልጣን ደረጃ ማገልገል የሚያስችል አቅሙ ብቻ ሳይሆን እድሉም ነበረው። ቅድሚያ ለምቾቱ ሳይሆን ለህዝቡ በመስጠት ጥሪውን ተቀብሎ የዞኑን የግብርና ዘርፍ በዱራሜ ለመምራት በሰው ሀይልም ፣በግብአትም ሆነ በበጀት ያልተደራጀ ተቋም ለማደራጀት ምቹ እድሉን ሰውቶ ምቹ ሁኔታ የፈጠረ ቆራጥ ሰው ነበረ።
የቀድሞ የደ/ብ/ብ/ህ/ክ ክልሉን በአመራርነት ፤የወላይታ ዩኒቨርሲቲ መስራችና በምክትል ኘረዝደንትነት ታሪካዊ አሻራውን ያሳረፈ ፤ በሀገረ ሲውዲን ስመጥር ተመራማሪው ዶ/ር አብተው ዛሬ ከዚህ ዓለም መለየቱን ስሰማ ልቤ ተሰበረ።
ሩቅ አላሚው ለሀገሩም ለህዝቡም ብዙ ራእይ እንደነበረው ያጫወተኝ ነገር ትልቅ ሸክም ፈጥሮብኛል።የማይቀርበት ቢሄድም በማይሞተው ራእይውና ሌጋሲው ሁሌም ከትውልዱ ጋር ይኖራል።
ነፍስህን በአጸደ ገነት ያሳርፍልን!
ለቅሶ ሥነ ስርዓቱ የሚከናወነዉ በትዉልድ ስፍራዉ አሽራ ቀበሌ ልዩ ስሙ ቤቄራ አከባቢ በቀን 21-12-2017 ከ 5:00 ሰዓት ጀምሮ ይካሄዳል።
Comments