29 days ago
u1260u1200u1308u122d u1309u12f3u12ed u12a0u1295u12f0u122bu12f0u122du121d
u27a1 https://youtu.be/VqcG92nnI... #ebcdotstream #ethiopianpolitics #macroeconomy #nationaldialogueethiopia ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"ExternalUrl","__isEntity":"ExternalUrl","url":"https://l.facebook.com/l.p...
በሀገር ጉዳይ አንደራደርም
➡ https://youtu.be/VqcG92nnI... #ebcdotstream #ethiopianpolitics #macroeconomy #nationaldialogueethiopia
1 month ago
u12edu1205u1295 u1266u1273 u12a5u1294 u12a5u1295u12f0u12dbu122c u12a0u12e8u12cbu1208u1201 u12e8u121au12ebu12cdu1241u1275 u12ebu12cdu1241u1273u120d u27a1ufe0f
https://youtu.be/0n-bKGYOc... #pmabiyahemedali #addisababa #entotokebena #riversidedevelopment #urbantransformation ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"ExternalUrl","__isEntity":"ExternalUrl","url":"https://l.facebook.com/l.p...
ይህን ቦታ እኔ እንደዛሬ አየዋለሁ የሚያውቁት ያውቁታል ➡️
https://youtu.be/0n-bKGYOc... #pmabiyahemedali #addisababa #entotokebena #riversidedevelopment #urbantransformation
2 months ago
የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በስብሰባዎች ላይ ማንቀላፋታቸውን ተከትሎ አዳዲስ ቅጽል ስሞች እየተሰጧቸው መሆኑ ተገለጸ::
ዘገባዎች እንደሚያመለክቱት፣ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በዋይት ሃውስ የስብሰባ አዳራሾች እና በተለያዩ ይፋዊ መድረኮች ላይ አይናቸውን ጨፍነው ሲያንቀላፉ የሚያሳዩ ተንቀሳቃሽ ምስሎችና ፎቶግራፎች መሰራጨታቸውን ተከትሎ ከፍተኛ የፖለቲካ ውይይትና ክርክር አስነስቷል።
በተለይም ማህበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎች እና የፖለቲካ ታዛቢዎች በጉዳዩ ላይ የተለያዩ አስተያየቶችን እየሰጡ ይገኛሉ።
በቅርቡ በዋይት ሃውስ በተካሄደ የካቢኔ ስብሰባ ላይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ማርኮ ሩቢዮ ስለ ቀጠናዊ የውጭ ፖሊሲ ንግግር በሚያደርጉበት ወቅት ፕሬዚዳንቱ ለተወሰኑ ደቂቃዎች አይናቸውን ጨፍነው በመቀመጣቸው፣ ተቺዎቻቸው ቀደም ሲል ለጆ ባይደን ይሰጡት የነበረውን “ Sleepy Joe" (አንቀላፋው ጆ) የሚለውን ስም ወደ *Sleepy Donald" (አንቀላፋው ዶናልድ) እና *Slump Trump"በመቀየር አዳዲስ የፌዝ ቅጽል ስሞችን እየሰጧቸው ይገኛሉ።
ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በጉዳዩ ላይ በሰጡት ምላሽ በስብሰባዎች ላይ አልተኛሁም፤ ይልቁንም "አይኖቼን እያሳረፍኩ ነበር" በማለት የቀረበውን ክስ አስተባብለዋል።
ጤንነታቸውም ፍጹም በጥሩ ሁኔታ ላይ እንደሚገኝና ብርቱ መሆናቸውን ገልጸዋል።
በእጃቸው ላይ ስለሚስተዋለው የመቁሰል ወይም የደም መቋጠር ምልክት ሲጠየቁ፣ ደም ለማቅጠኛ የሚወስዱት አስፕሪን ከፍተኛ በመሆኑ ምክንያት በቀላሉ የሚፈጠር ምልክት እንደሆነና ምንም አይነት ከባድ የጤና እክል እንደሌለባቸው አስረድተዋል።
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ማርኮ ሩቢዮ በምክር ቤት ቀርበው በሰጡት ምስክርነት "ትራምፕ በስብሰባ ላይ ሲተኙ አይቼ አላውቅም፤ እንዲያውም እኩለ ሌሊትና ማለዳ 11 ሰዓት ላይ ስልክ እየደወሉ ስለሚቀሰቅሱኝ እሱ የማይተኛ መሆኑ ነው ትልቁ ችግር" በማለት በምክር ቤቱ አባላት የቀረበውን ወቀሳ ተከላክለዋል።
ይህ የፕሬዚዳንቱ ሁኔታ በዋይት ሃውስ ውስጥ ባሉ የውስጥ አዋቂዎችና በፖለቲካ ተቀናቃኞቻቸው ዘንድ የእድሜና የጤና ሁኔታ ክትትል ጥያቄዎችን በድጋሚ እንዲነሱ ምክንያት ሆኗል😁
Seledadotio
Seledadotio
ዘገባዎች እንደሚያመለክቱት፣ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በዋይት ሃውስ የስብሰባ አዳራሾች እና በተለያዩ ይፋዊ መድረኮች ላይ አይናቸውን ጨፍነው ሲያንቀላፉ የሚያሳዩ ተንቀሳቃሽ ምስሎችና ፎቶግራፎች መሰራጨታቸውን ተከትሎ ከፍተኛ የፖለቲካ ውይይትና ክርክር አስነስቷል።
በተለይም ማህበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎች እና የፖለቲካ ታዛቢዎች በጉዳዩ ላይ የተለያዩ አስተያየቶችን እየሰጡ ይገኛሉ።
በቅርቡ በዋይት ሃውስ በተካሄደ የካቢኔ ስብሰባ ላይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ማርኮ ሩቢዮ ስለ ቀጠናዊ የውጭ ፖሊሲ ንግግር በሚያደርጉበት ወቅት ፕሬዚዳንቱ ለተወሰኑ ደቂቃዎች አይናቸውን ጨፍነው በመቀመጣቸው፣ ተቺዎቻቸው ቀደም ሲል ለጆ ባይደን ይሰጡት የነበረውን “ Sleepy Joe" (አንቀላፋው ጆ) የሚለውን ስም ወደ *Sleepy Donald" (አንቀላፋው ዶናልድ) እና *Slump Trump"በመቀየር አዳዲስ የፌዝ ቅጽል ስሞችን እየሰጧቸው ይገኛሉ።
ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በጉዳዩ ላይ በሰጡት ምላሽ በስብሰባዎች ላይ አልተኛሁም፤ ይልቁንም "አይኖቼን እያሳረፍኩ ነበር" በማለት የቀረበውን ክስ አስተባብለዋል።
ጤንነታቸውም ፍጹም በጥሩ ሁኔታ ላይ እንደሚገኝና ብርቱ መሆናቸውን ገልጸዋል።
በእጃቸው ላይ ስለሚስተዋለው የመቁሰል ወይም የደም መቋጠር ምልክት ሲጠየቁ፣ ደም ለማቅጠኛ የሚወስዱት አስፕሪን ከፍተኛ በመሆኑ ምክንያት በቀላሉ የሚፈጠር ምልክት እንደሆነና ምንም አይነት ከባድ የጤና እክል እንደሌለባቸው አስረድተዋል።
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ማርኮ ሩቢዮ በምክር ቤት ቀርበው በሰጡት ምስክርነት "ትራምፕ በስብሰባ ላይ ሲተኙ አይቼ አላውቅም፤ እንዲያውም እኩለ ሌሊትና ማለዳ 11 ሰዓት ላይ ስልክ እየደወሉ ስለሚቀሰቅሱኝ እሱ የማይተኛ መሆኑ ነው ትልቁ ችግር" በማለት በምክር ቤቱ አባላት የቀረበውን ወቀሳ ተከላክለዋል።
ይህ የፕሬዚዳንቱ ሁኔታ በዋይት ሃውስ ውስጥ ባሉ የውስጥ አዋቂዎችና በፖለቲካ ተቀናቃኞቻቸው ዘንድ የእድሜና የጤና ሁኔታ ክትትል ጥያቄዎችን በድጋሚ እንዲነሱ ምክንያት ሆኗል😁
Seledadotio
Seledadotio
4 months ago
መሬማ ያ የመኒያ
*********
ታሪክን የኋሊት ስንበረብር ወደ ኢትዮጵያ የገናነት ዘመን ይወስደናል - የአክሱም ዘመነ መንግስት። ኢትዮጵያዊያን ነገስታት ባብል መንደብ (Bab El Mendeb chokepoint) ይቆጣጠሩ ደቡብ ዓረብያ ድረስም ያስተዳድሩ ነበር። ሀገረ ናግራን ብዙ የክርስትና ታሪክ የነበረባት የአክሱም ግዛት አካል ነበረች። የአይሁድ ነገስታት በክርስቲያኖች ላይ ያደርሱ የነበረውን ጭቆና እና ግድያ ለማስቆም የአክሱም ነገስታት ህዝባቸውን ለመታደግ ሰፊ ውጊያ እና ወታደራዊ እንቅስቃሴ ያደርጉ ነበር። ከፋርስ (Persia) እና ሃድራሙት ኃይሎች ጋር በተደረጉ ጦርነቶች ሳቢያ የአክሱም ተፅዕኖ በዓረቢያ ላይ ቀነሰ። ከእስልምና መምጣት በኋላ ደግሞ የአክሱም ተፅዕኖና ገናነት በቀይ ባህርና አከባቢው ቀጠና መሸርሸር ዠመረ። የኢኮኖሚ ድቀትንም አስከተለ። በመጨረሻም የአክሱም መንግስት በዮዲት አመጽ ሙሉ ለሙሉ ወደቀ።
ነገረ-መሬማ
ከየመን አጠቃላይ ህዝብ 10% ያህሉ ቀለማቸው ምስራቅ አፍሪካዊ ነው። በዚህም ምክንያት ሰብአዊ እና ዲሞክራሲያዊ መብቶቻቸው ተገፎ ከሰው በታች የሆነ ህይወት ለአያሌ ዘመናት በመግፋት ላይ ይገኛሉ። እነዚህ ዜጎች ከቀሪው የኢትዮጵያ ክፍል በጦርነቱ ሳቢያ ተቆርጠው የቀሩ ሊሆኑ ይሆናል። ቴዎድሮስ ካሳሁን Teddy Afro ለመግለጽ የፈለገውም እነዚህን ጭቁኖች ሊሆን ይችላል - በኔ አረዳድ። ለዛም ነው "ሊብናን ቤሩት ካታር ባህሬን ሳውዲ ዱባይ
እንደሚያዝነው ልቤ እህት ወንድሜን ሳይ" ብሎ የጠይሟን የመኒ ስቃይ ከእህት ወንድሞቹ ስቃይ እኩል ህመም እንደሆነበት የገለጸው።
መሬማ በሰንዓ ከባድ ህይወትን የምትገፋ ክቡር የሰው ልጅ ናት። በሀገሯ ዜጎች የሰውነት ክብር የተነፈጋት ሴት። የመኒዎች ለተራበ አጉራሽ ለታረዘ አልባሽነታቸው በስፋት ሲወራ ብንሰማም ቅሉ፤ በቀለም ለተለዩት የመኒዎች ግን በተቃራኒው እንደሆኑ መሬማ ማሳያ ነች። እኛኑ ኢትዮጵያውያንን የሚመስሉት "እንደ አፋር አፍሌታ" ፊታቸው የጠየመው ምስኪን ህዝቦችን ግን ኑሯቸውን አስከፊ አድርገውባቸዋል። ብቸኛው የገቢ ምንጫቸውም ከተማውን የደረቅ ቆሻሻ ማስወገድ እና ሌሎች ለመስራት የሚጸየፉት መሰል ስራዎችን ነው።
"ጠጋ ብለሽ አውጊኝ እስኪ ያለሽበት ሁኔታውን
እያየሽው በትካዜ የምትጠርጊው ጎዳናውን
አጎንብሰሽ ስትቆዝሚ ተደግፈሽ መጥረጊያውን
አሳዘንሽኝ እኔማ
ስንት አለ ሆድሽ መሬማ" መሬማ እነርሱን ጠይም የመኒዎችን የምትወክል ናት። አምሳያዎቻችን በመልክ እንጂ በቋንቋችን ብንጠራቸው አይሰሙንም። በዘመን ብዛት ባህላዊ እና ሃይማኖታዊ ትስስራችን ደብዝዟል። ለዚህም ነው ቴዲ
"ባያት አምሳያዬን ብጠራት አትሰማ
መሬማ
....
ኑሮሽ ኑሮሽ እንዴት ነው
በሰነዓ ከተማ
ያ መሬማ" ያለው።
የመኒያ ምድር ላይ የፍትህ ጀምበር ስትወጣ እንደሰው እንደዜጋ ክብርን ትጎናፀፊያለሽ ፥ ያ መሬማ።
Via Habtu A nigus
"ሙሀማሺን" (ትርጉሙም "የተገለሉ" ማለት ነው) በየመን የሚኖሩ ቁጥራቸው እስከ 3.5 ሚሊዮን የሚደርስ ጥቁር አናሳ ማህበረሰቦች ናቸው።
እነዚህ ወገኖች ለዘመናት በዘለቀ የዘር መድልዎ በከፋ ድህነት እና በማህበራዊ መገለል ውስጥ ይገኛሉ።
ስለ አመጣጣቸው የተለያዩ መላምቶች ቢኖሩም አብዛኛው የታሪክ ድርሳናት እንደሚጠቁሙት ከ6ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ በየመን የነበሩ የኢትዮጵያ ወታደሮች ወይም ከምስራቅ አፍሪካ (ሱዳን እና ኢትዮጵያ) የፈለሱ ባሮች ዝርያዎች ናቸው ተብሎ ይታመናል።
ይህ የታሪክ ትስስር ቢኖራቸውም፣
በየመን የማህበራዊ ደረጃ ዝቅተኛው እርከን ላይ ተቀምጠው እንደ "የማይነኩ" (untouchables) ተቆጥረው ይኖራሉ።
ሙሀማሺኖች እምነታቸው እስልምና ቢሆንም እና አረብኛ ቋንቋን የሚናገሩ ቢሆንም ከዋናው የየመን ማህበረሰብ ጋር እንዳይቀላቀሉ ተደርገዋል ይህም አብዛኛውን ጊዜ በዝቅተኛ ስራዎች (ለምሳሌ በፅዳት) ላይ ብቻ እንዲሰማሩ ይገደዳሉ የተሻለ የስራ ዕድልና ትምህርት አይፈቀድላቸውም።
ንጹህ ውሃ የጤና አገልግሎት እና ሌሎች መሰረታዊ ፍላጎቶችን ለማግኘት እጅግ ይቸገራሉ።
አብዛኞቹ እንደ ሰነዓ ባሉ ትልልቅ ከተሞች ዳርቻ በሚገኙ የድህነት መንደሮች (Slums) ውስጥ ተፋፍገው ይኖራሉ።
በየመን ለዓመታት የቀጠለው የእርስ በእርስ ጦርነትና ሰብአዊ ቀውስ የሙሀማሺኖችን ሁኔታ ይበልጥ አባብሶታል በጦርነቱ ምክንያት ለከፋ ረሃብና ለልመና የተጋለጡ ሲሆን እርዳታ በሚከፋፈልበት ወቅትም በመገለላቸው ምክንያት የመጨረሻ ተጠቃሚ ወይም ተጠቃሚ የማይሆኑበት ሁኔታ በስፋት ይታያል።
*ምንጭ፦ ቶምሰን ሮይተርስ ፋውንዴሽን ኒውስ (Thomson Reuters Foundation News)*
*********
ታሪክን የኋሊት ስንበረብር ወደ ኢትዮጵያ የገናነት ዘመን ይወስደናል - የአክሱም ዘመነ መንግስት። ኢትዮጵያዊያን ነገስታት ባብል መንደብ (Bab El Mendeb chokepoint) ይቆጣጠሩ ደቡብ ዓረብያ ድረስም ያስተዳድሩ ነበር። ሀገረ ናግራን ብዙ የክርስትና ታሪክ የነበረባት የአክሱም ግዛት አካል ነበረች። የአይሁድ ነገስታት በክርስቲያኖች ላይ ያደርሱ የነበረውን ጭቆና እና ግድያ ለማስቆም የአክሱም ነገስታት ህዝባቸውን ለመታደግ ሰፊ ውጊያ እና ወታደራዊ እንቅስቃሴ ያደርጉ ነበር። ከፋርስ (Persia) እና ሃድራሙት ኃይሎች ጋር በተደረጉ ጦርነቶች ሳቢያ የአክሱም ተፅዕኖ በዓረቢያ ላይ ቀነሰ። ከእስልምና መምጣት በኋላ ደግሞ የአክሱም ተፅዕኖና ገናነት በቀይ ባህርና አከባቢው ቀጠና መሸርሸር ዠመረ። የኢኮኖሚ ድቀትንም አስከተለ። በመጨረሻም የአክሱም መንግስት በዮዲት አመጽ ሙሉ ለሙሉ ወደቀ።
ነገረ-መሬማ
ከየመን አጠቃላይ ህዝብ 10% ያህሉ ቀለማቸው ምስራቅ አፍሪካዊ ነው። በዚህም ምክንያት ሰብአዊ እና ዲሞክራሲያዊ መብቶቻቸው ተገፎ ከሰው በታች የሆነ ህይወት ለአያሌ ዘመናት በመግፋት ላይ ይገኛሉ። እነዚህ ዜጎች ከቀሪው የኢትዮጵያ ክፍል በጦርነቱ ሳቢያ ተቆርጠው የቀሩ ሊሆኑ ይሆናል። ቴዎድሮስ ካሳሁን Teddy Afro ለመግለጽ የፈለገውም እነዚህን ጭቁኖች ሊሆን ይችላል - በኔ አረዳድ። ለዛም ነው "ሊብናን ቤሩት ካታር ባህሬን ሳውዲ ዱባይ
እንደሚያዝነው ልቤ እህት ወንድሜን ሳይ" ብሎ የጠይሟን የመኒ ስቃይ ከእህት ወንድሞቹ ስቃይ እኩል ህመም እንደሆነበት የገለጸው።
መሬማ በሰንዓ ከባድ ህይወትን የምትገፋ ክቡር የሰው ልጅ ናት። በሀገሯ ዜጎች የሰውነት ክብር የተነፈጋት ሴት። የመኒዎች ለተራበ አጉራሽ ለታረዘ አልባሽነታቸው በስፋት ሲወራ ብንሰማም ቅሉ፤ በቀለም ለተለዩት የመኒዎች ግን በተቃራኒው እንደሆኑ መሬማ ማሳያ ነች። እኛኑ ኢትዮጵያውያንን የሚመስሉት "እንደ አፋር አፍሌታ" ፊታቸው የጠየመው ምስኪን ህዝቦችን ግን ኑሯቸውን አስከፊ አድርገውባቸዋል። ብቸኛው የገቢ ምንጫቸውም ከተማውን የደረቅ ቆሻሻ ማስወገድ እና ሌሎች ለመስራት የሚጸየፉት መሰል ስራዎችን ነው።
"ጠጋ ብለሽ አውጊኝ እስኪ ያለሽበት ሁኔታውን
እያየሽው በትካዜ የምትጠርጊው ጎዳናውን
አጎንብሰሽ ስትቆዝሚ ተደግፈሽ መጥረጊያውን
አሳዘንሽኝ እኔማ
ስንት አለ ሆድሽ መሬማ" መሬማ እነርሱን ጠይም የመኒዎችን የምትወክል ናት። አምሳያዎቻችን በመልክ እንጂ በቋንቋችን ብንጠራቸው አይሰሙንም። በዘመን ብዛት ባህላዊ እና ሃይማኖታዊ ትስስራችን ደብዝዟል። ለዚህም ነው ቴዲ
"ባያት አምሳያዬን ብጠራት አትሰማ
መሬማ
....
ኑሮሽ ኑሮሽ እንዴት ነው
በሰነዓ ከተማ
ያ መሬማ" ያለው።
የመኒያ ምድር ላይ የፍትህ ጀምበር ስትወጣ እንደሰው እንደዜጋ ክብርን ትጎናፀፊያለሽ ፥ ያ መሬማ።
Via Habtu A nigus
"ሙሀማሺን" (ትርጉሙም "የተገለሉ" ማለት ነው) በየመን የሚኖሩ ቁጥራቸው እስከ 3.5 ሚሊዮን የሚደርስ ጥቁር አናሳ ማህበረሰቦች ናቸው።
እነዚህ ወገኖች ለዘመናት በዘለቀ የዘር መድልዎ በከፋ ድህነት እና በማህበራዊ መገለል ውስጥ ይገኛሉ።
ስለ አመጣጣቸው የተለያዩ መላምቶች ቢኖሩም አብዛኛው የታሪክ ድርሳናት እንደሚጠቁሙት ከ6ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ በየመን የነበሩ የኢትዮጵያ ወታደሮች ወይም ከምስራቅ አፍሪካ (ሱዳን እና ኢትዮጵያ) የፈለሱ ባሮች ዝርያዎች ናቸው ተብሎ ይታመናል።
ይህ የታሪክ ትስስር ቢኖራቸውም፣
በየመን የማህበራዊ ደረጃ ዝቅተኛው እርከን ላይ ተቀምጠው እንደ "የማይነኩ" (untouchables) ተቆጥረው ይኖራሉ።
ሙሀማሺኖች እምነታቸው እስልምና ቢሆንም እና አረብኛ ቋንቋን የሚናገሩ ቢሆንም ከዋናው የየመን ማህበረሰብ ጋር እንዳይቀላቀሉ ተደርገዋል ይህም አብዛኛውን ጊዜ በዝቅተኛ ስራዎች (ለምሳሌ በፅዳት) ላይ ብቻ እንዲሰማሩ ይገደዳሉ የተሻለ የስራ ዕድልና ትምህርት አይፈቀድላቸውም።
ንጹህ ውሃ የጤና አገልግሎት እና ሌሎች መሰረታዊ ፍላጎቶችን ለማግኘት እጅግ ይቸገራሉ።
አብዛኞቹ እንደ ሰነዓ ባሉ ትልልቅ ከተሞች ዳርቻ በሚገኙ የድህነት መንደሮች (Slums) ውስጥ ተፋፍገው ይኖራሉ።
በየመን ለዓመታት የቀጠለው የእርስ በእርስ ጦርነትና ሰብአዊ ቀውስ የሙሀማሺኖችን ሁኔታ ይበልጥ አባብሶታል በጦርነቱ ምክንያት ለከፋ ረሃብና ለልመና የተጋለጡ ሲሆን እርዳታ በሚከፋፈልበት ወቅትም በመገለላቸው ምክንያት የመጨረሻ ተጠቃሚ ወይም ተጠቃሚ የማይሆኑበት ሁኔታ በስፋት ይታያል።
*ምንጭ፦ ቶምሰን ሮይተርስ ፋውንዴሽን ኒውስ (Thomson Reuters Foundation News)*
Sponsored by
Surafel
9 months ago
ኒና ግርማ- ‘’ዎላሎ አይሲ ጋይ’’
#ethiopia | ተወዳጇ ድምፃዊ ኒና ግርማ ዎላሎ አይሲ ጋይ የተሰኘ አዲስ ነጠላ ዜማ የሙዚቃ ቪዲዮ በራሷ የዩቱብ ቻናል ተለቋል።
ሙዚቃ ቅንብር- ካሙዙ ካሳ(Shakura studio)
ዜማ-የህዝብ ፣ ተጨማሪ ዜማ ጊልዶ ካሳ
ግጥም-የህዝብ፣ እና ዲዲ ጋጋ
ዳይሬክተር -ካሙዙ ካሳ
16 film production
ከስር ያለውን ሊንክ በመጫን ሙዚቃወእን ይመልከቱ ቻናሉን subscrib, share, like ያድርጉ👇 https://youtu.be/kjPVHbi7a...
#ethiopia | ተወዳጇ ድምፃዊ ኒና ግርማ ዎላሎ አይሲ ጋይ የተሰኘ አዲስ ነጠላ ዜማ የሙዚቃ ቪዲዮ በራሷ የዩቱብ ቻናል ተለቋል።
ሙዚቃ ቅንብር- ካሙዙ ካሳ(Shakura studio)
ዜማ-የህዝብ ፣ ተጨማሪ ዜማ ጊልዶ ካሳ
ግጥም-የህዝብ፣ እና ዲዲ ጋጋ
ዳይሬክተር -ካሙዙ ካሳ
16 film production
ከስር ያለውን ሊንክ በመጫን ሙዚቃወእን ይመልከቱ ቻናሉን subscrib, share, like ያድርጉ👇 https://youtu.be/kjPVHbi7a...
12 months ago
ዶ/ር አብተው ለጂቦ ድልበቶ ከዚህ ዓለም ድካም አረፉ
#ethiopia | ዶክተር አብተው ለጂቦ ድልበቶ ወላይታ ሶዶ ዩንቨርሲቲ ሲመሰረት ከነበሩ ከመጀመሪያዎቹ አንጋፋ ምሁራን መካከል አንዱ ናቸው። ዶ/ር አብተው በዩኒቨርሲቲው ከ1999 ዓ.ም እስከ 2002 ዓ.ም የአስተዳደርና ልማት ምክትል ፕሬዝዳንት በመሆንም በቅንነት እና ታማኝነት አገልግለዋል።
በተቋሙ በነበራቸው ቆይታ በግብርና ኮሌጅ ሆርቲካልቸር ት/ት ክፍል በመማር ማስተማር እና በችግር ፈቺ ሳይንሳዊ ጥናትና ምርምር መስክ በተለይ በእንሰት ተክል ባካሄዱት ጥልቅ ምርምር እንደ ሀገር የምግብ ዋስትና ለማረጋገጥ ሲካሄድ በነበረ ጥረት ጉልህ አሻራ አሳርፈዋል። በሙያቸው የማስተርስና ዶክትሬት ዲግሪ ተማሪዎችን በማማከር እና አቅጣጫ በማሳየትም ከፍተኛ እገዛ አድርገዋል።
ዶ/ር አብተው በሙያቸው መስክ በዋና እንዲሁም ተባባሪ ተመራማሪነት ከ40 የሚበልጡ ሳይንሳዊ የጥናትና ምርምር ስራዎች በዓለም አቀፍ ጆርናል ላይ በማሳተም ለአካዳሚው ዓለም የጥናትና ምርምር እድገት የማይተካ ሚና ነበራቸው።
ዶክተር አብተው በሀገረ ስዊድን ኡፕሳላ ከተማ በሚገኘው ❝የስዊድን ግብርና ሳይንስ ዩኒቨርሲቲ❞ በመምህርነት እና ተመራማሪነት ሲያገለግሉ የቆዩ ሲሆን፤በሚኖሩበት ስውዲን ሀገር ባደረባቸው ህመም በህክምና ሲረዱ ቆይተው ከዚህ ዓለም ድካም ማረፋቸው ተሰምቷል።
ዶ/ር አብተው በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ መስራች በመሆን በተቋም ደረጃ በምክትል ኘሬዝዳንትነት ከፍተኛ አስተዋጽኦ በማበርከት ታሪካዊ አሻራቸውን ከማሳረፋቸውም ባሻገር
በቀድሞ የደቡብ/ብ/ብ/ህ/ክ መንግስት በአመራርነት እንዳገለገሉ የግለ ታሪክ ማህደራቸው ያመላክታል።
ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ አስተዳደር በቀድሞ የዩኒቨርሲቲው ባልደረባ እና አንጋፋ ምሁር በሆኑት ዶ/ር አብተው ለጅቦ ድልበቶ ህልፈት የተሰማውን ልባዊ ሀዘን በመግለጽ ለመላ ቤተሰባቸው፣ ለወዳጅ ዘመዶቻቸው እንዲሁም ለአካዳሚው ማህበረሰብ መጽናናትን ይመኛል!!
ነፍስ ይማር
የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ አስተዳደር!!
Condolence Message for Abitew Lagibo Dalbato (Dr.)
We are deeply saddened by the passing of Dr. Abitew Lagibo Dalbato, a brilliant researcher, dedicated educator, and compassionate soul whose work touched lives far beyond the academic sphere. His pioneering research on Ensete ventricosum and sustainable agriculture has left an enduring legacy that will continue to inspire future generations.
Dr. Dalbato was not only a scholar of great intellect but also a person of humility, kindness, and unwavering commitment to improving food security and environmental resilience. His contributions to science and society will be remembered with profound respect and admiration.
Our thoughts and prayers are with his family, friends, and colleagues during this difficult time. May his memory be a blessing, and may his work continue to flourish in the hands of those he inspired.
Rest in peace, Dr. Abitew. Your work lives on. 🌿
#rip #abitewdalbato #agriculturalscience #ensetresearch #wsu #sustainableagriculture #legacyoflearning #ethiopia #slu #plantpropagation
***
በመማሩ ማይታበየው ትሁቱና ቀናው ሰው !
በሽግግር መንግስቱ ሁሉም አከባቢውን እንዲያለማ ጥሪ ይተላለፋል።ዶ/ር አብተው ለጂቦ ደሞ በጊዜው ልእለ ሀያል ደረጃ ባለችው በሀገረ ጀርመን 2ኛ ዲግሪውን ያጠናቀቀበት ጊዜ ነበር። በትምህርት ዝግጅቱ በተማረበት ሀገርም ሆነ በሀገራችን አሉ በሚባሉ የሙያም ሆነ በስልጣን ደረጃ ማገልገል የሚያስችል አቅሙ ብቻ ሳይሆን እድሉም ነበረው። ቅድሚያ ለምቾቱ ሳይሆን ለህዝቡ በመስጠት ጥሪውን ተቀብሎ የዞኑን የግብርና ዘርፍ በዱራሜ ለመምራት በሰው ሀይልም ፣በግብአትም ሆነ በበጀት ያልተደራጀ ተቋም ለማደራጀት ምቹ እድሉን ሰውቶ ምቹ ሁኔታ የፈጠረ ቆራጥ ሰው ነበረ።
የቀድሞ የደ/ብ/ብ/ህ/ክ ክልሉን በአመራርነት ፤የወላይታ ዩኒቨርሲቲ መስራችና በምክትል ኘረዝደንትነት ታሪካዊ አሻራውን ያሳረፈ ፤ በሀገረ ሲውዲን ስመጥር ተመራማሪው ዶ/ር አብተው ዛሬ ከዚህ ዓለም መለየቱን ስሰማ ልቤ ተሰበረ።
ሩቅ አላሚው ለሀገሩም ለህዝቡም ብዙ ራእይ እንደነበረው ያጫወተኝ ነገር ትልቅ ሸክም ፈጥሮብኛል።የማይቀርበት ቢሄድም በማይሞተው ራእይውና ሌጋሲው ሁሌም ከትውልዱ ጋር ይኖራል።
ነፍስህን በአጸደ ገነት ያሳርፍልን!
ለቅሶ ሥነ ስርዓቱ የሚከናወነዉ በትዉልድ ስፍራዉ አሽራ ቀበሌ ልዩ ስሙ ቤቄራ አከባቢ በቀን 21-12-2017 ከ 5:00 ሰዓት ጀምሮ ይካሄዳል።
#ethiopia | ዶክተር አብተው ለጂቦ ድልበቶ ወላይታ ሶዶ ዩንቨርሲቲ ሲመሰረት ከነበሩ ከመጀመሪያዎቹ አንጋፋ ምሁራን መካከል አንዱ ናቸው። ዶ/ር አብተው በዩኒቨርሲቲው ከ1999 ዓ.ም እስከ 2002 ዓ.ም የአስተዳደርና ልማት ምክትል ፕሬዝዳንት በመሆንም በቅንነት እና ታማኝነት አገልግለዋል።
በተቋሙ በነበራቸው ቆይታ በግብርና ኮሌጅ ሆርቲካልቸር ት/ት ክፍል በመማር ማስተማር እና በችግር ፈቺ ሳይንሳዊ ጥናትና ምርምር መስክ በተለይ በእንሰት ተክል ባካሄዱት ጥልቅ ምርምር እንደ ሀገር የምግብ ዋስትና ለማረጋገጥ ሲካሄድ በነበረ ጥረት ጉልህ አሻራ አሳርፈዋል። በሙያቸው የማስተርስና ዶክትሬት ዲግሪ ተማሪዎችን በማማከር እና አቅጣጫ በማሳየትም ከፍተኛ እገዛ አድርገዋል።
ዶ/ር አብተው በሙያቸው መስክ በዋና እንዲሁም ተባባሪ ተመራማሪነት ከ40 የሚበልጡ ሳይንሳዊ የጥናትና ምርምር ስራዎች በዓለም አቀፍ ጆርናል ላይ በማሳተም ለአካዳሚው ዓለም የጥናትና ምርምር እድገት የማይተካ ሚና ነበራቸው።
ዶክተር አብተው በሀገረ ስዊድን ኡፕሳላ ከተማ በሚገኘው ❝የስዊድን ግብርና ሳይንስ ዩኒቨርሲቲ❞ በመምህርነት እና ተመራማሪነት ሲያገለግሉ የቆዩ ሲሆን፤በሚኖሩበት ስውዲን ሀገር ባደረባቸው ህመም በህክምና ሲረዱ ቆይተው ከዚህ ዓለም ድካም ማረፋቸው ተሰምቷል።
ዶ/ር አብተው በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ መስራች በመሆን በተቋም ደረጃ በምክትል ኘሬዝዳንትነት ከፍተኛ አስተዋጽኦ በማበርከት ታሪካዊ አሻራቸውን ከማሳረፋቸውም ባሻገር
በቀድሞ የደቡብ/ብ/ብ/ህ/ክ መንግስት በአመራርነት እንዳገለገሉ የግለ ታሪክ ማህደራቸው ያመላክታል።
ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ አስተዳደር በቀድሞ የዩኒቨርሲቲው ባልደረባ እና አንጋፋ ምሁር በሆኑት ዶ/ር አብተው ለጅቦ ድልበቶ ህልፈት የተሰማውን ልባዊ ሀዘን በመግለጽ ለመላ ቤተሰባቸው፣ ለወዳጅ ዘመዶቻቸው እንዲሁም ለአካዳሚው ማህበረሰብ መጽናናትን ይመኛል!!
ነፍስ ይማር
የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ አስተዳደር!!
Condolence Message for Abitew Lagibo Dalbato (Dr.)
We are deeply saddened by the passing of Dr. Abitew Lagibo Dalbato, a brilliant researcher, dedicated educator, and compassionate soul whose work touched lives far beyond the academic sphere. His pioneering research on Ensete ventricosum and sustainable agriculture has left an enduring legacy that will continue to inspire future generations.
Dr. Dalbato was not only a scholar of great intellect but also a person of humility, kindness, and unwavering commitment to improving food security and environmental resilience. His contributions to science and society will be remembered with profound respect and admiration.
Our thoughts and prayers are with his family, friends, and colleagues during this difficult time. May his memory be a blessing, and may his work continue to flourish in the hands of those he inspired.
Rest in peace, Dr. Abitew. Your work lives on. 🌿
#rip #abitewdalbato #agriculturalscience #ensetresearch #wsu #sustainableagriculture #legacyoflearning #ethiopia #slu #plantpropagation
***
በመማሩ ማይታበየው ትሁቱና ቀናው ሰው !
በሽግግር መንግስቱ ሁሉም አከባቢውን እንዲያለማ ጥሪ ይተላለፋል።ዶ/ር አብተው ለጂቦ ደሞ በጊዜው ልእለ ሀያል ደረጃ ባለችው በሀገረ ጀርመን 2ኛ ዲግሪውን ያጠናቀቀበት ጊዜ ነበር። በትምህርት ዝግጅቱ በተማረበት ሀገርም ሆነ በሀገራችን አሉ በሚባሉ የሙያም ሆነ በስልጣን ደረጃ ማገልገል የሚያስችል አቅሙ ብቻ ሳይሆን እድሉም ነበረው። ቅድሚያ ለምቾቱ ሳይሆን ለህዝቡ በመስጠት ጥሪውን ተቀብሎ የዞኑን የግብርና ዘርፍ በዱራሜ ለመምራት በሰው ሀይልም ፣በግብአትም ሆነ በበጀት ያልተደራጀ ተቋም ለማደራጀት ምቹ እድሉን ሰውቶ ምቹ ሁኔታ የፈጠረ ቆራጥ ሰው ነበረ።
የቀድሞ የደ/ብ/ብ/ህ/ክ ክልሉን በአመራርነት ፤የወላይታ ዩኒቨርሲቲ መስራችና በምክትል ኘረዝደንትነት ታሪካዊ አሻራውን ያሳረፈ ፤ በሀገረ ሲውዲን ስመጥር ተመራማሪው ዶ/ር አብተው ዛሬ ከዚህ ዓለም መለየቱን ስሰማ ልቤ ተሰበረ።
ሩቅ አላሚው ለሀገሩም ለህዝቡም ብዙ ራእይ እንደነበረው ያጫወተኝ ነገር ትልቅ ሸክም ፈጥሮብኛል።የማይቀርበት ቢሄድም በማይሞተው ራእይውና ሌጋሲው ሁሌም ከትውልዱ ጋር ይኖራል።
ነፍስህን በአጸደ ገነት ያሳርፍልን!
ለቅሶ ሥነ ስርዓቱ የሚከናወነዉ በትዉልድ ስፍራዉ አሽራ ቀበሌ ልዩ ስሙ ቤቄራ አከባቢ በቀን 21-12-2017 ከ 5:00 ሰዓት ጀምሮ ይካሄዳል።
Comments