5 days ago
🚨 የፎርድ መኪና ባለቤት ነዎት? ከ125,000 በላይ መኪናዎች ቀደም ሲል በተደረገባቸው የተሳሳተ ጥገና ምክንያት በድጋሚ ወደ ፋብሪካ እንዲመለሱ ታዘዋል። የአስቸኳይ ጊዜ የፎርድ መኪናዎች ጥሪ (Recall)! ... .ዝርዝሩን ይመልከቱ 🚗⚠️ #carsafety #ford #automotive #mustknow #drivingsafety
5 days ago
🚨 የፎርድ መኪና ባለቤት ነዎት? ከ125,000 በላይ መኪናዎች ቀደም ሲል በተደረገባቸው የተሳሳተ ጥገና ምክንያት በድጋሚ ወደ ፋብሪካ እንዲመለሱ ታዘዋል። የአስቸኳይ ጊዜ የፎርድ መኪናዎች ጥሪ (Recall)! ... .ዝርዝሩን ይመልከቱ 🚗⚠️ #carsafety #ford #automotive #mustknow #drivingsafety
🚨 የፎርድ መኪና ባለቤት ነዎት? ከ125,000 በላይ መኪናዎች ቀደም ሲል በተደረገባቸው የተሳሳተ ጥገና ምክንያት በድጋሚ ወደ ፋብሪካ እንዲመለሱ ታዘዋል። የአስቸኳይ ጊዜ የፎርድ መኪናዎች ጥሪ (Recall)! ... .ዝርዝሩን ይመልከቱ 🚗⚠️ #carsafety #ford #automotive #mustknow #drivingsafety
1 month ago
ቶሚ ፊትነስ ሴንተር ለአገራችን አዲስ የሆነውን “ፒላቲዝ” ስፖርት ስቱዲዮ በይፋ ከፈተ!
#fastmereja I በኢትዮጵያ የፊትነስ ዘርፍ በርካታ ስራዎችን በመስራት የሚታወቀው ቶሚ ፊትነስ ሴንተር፣ በመላው ዓለም ከፍተኛ ተወዳጅነትና ውጤታማነትን ያስመዘገበውን፣ ለአገራችን ደግሞ አዲስ የሆነውን “ፒላቲዝ” (Pilates) ስፖርት ስቱዲዮ በቦሌ ዮድ አቢሲኒያ አካባቢ በይፋ መክፈቱን አስታወቀ።
የድርጅቱ መስራችና ባለቤት አቶ ቶማስ ሀይሉ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ እንደተናገሩት፣ ማዕከሉ ለአገራችን አዲስ የሆኑ የሰውነት ማጠናከሪያ፣ የአቋም ማስተካከያና ከጉዳት ማገገሚያ ዘመናዊ የስፖርት አይነቶችን ይዞ መቅረቡን ገልጿል።
አቶ ቶማስ ሀይሉ አክለውም፣ ይህ አዲስ ስቱዲዮ በውጭ ሀገር ከፍተኛ ልምድና እውቀት ያላቸውን ፕሮፌሽናል አሰልጣኞች ያካተተ መሆኑን ገልጸው፣ የሚሰጡት አገልግሎቶች እጅግ ዘመናዊና የቅንጦት (Luxury) ቢሆኑም፣ የተቀረጸው የዋጋ ተመን ግን የህብረተሰቡን አቅም ያገናዘበና ተመጣጣኝ (Affordable) መሆኑን አስረድተዋል።
ይህ የስፖርት አይነት እንቅስቃሴዎችን በጥንቃቄ በመቆጣጠር የሰውነት ጥንካሬን፣ የመተጣጠፍ ብቃትን፣ የፖስቸር(የአቋም) መስተካከልን እና ትክክለኛ አተነፋፈስን ለማሳደግ ታስቦ የተዘጋጀ ነው።
አዲሱ ስቱዲዮ የሆድና የጀርባ ጡንቻዎችን ለማዳበር፣ የሰውነት ቅርጽን ለማስተካከል እንዲሁም ከጀርባ ህመም፣ ከቀዶ ጥገና እና ከመገጣጠሚያ ጉዳቶች በፍጥነት ለማገገም የሚረዱ ዘመናዊ አገልግሎቶችን ያካተተ መሆኑ ነዉ የተገለፀዉ።
ስቱዲዮው ከሚሰጣቸው ልዩ ልዩ አገልግሎቶች መካከል "ሪፎርመር" የተባለውን አልጋ መሰል ማሽን በመጠቀም ሁሉንም የሰውነት ክፍሎች የሚያሰራው ሪፎርመር ፒላቲስ፣ ከ35 እስከ 40 ዲግሪ ሴንቲግሬድ በሆነ ሙቀት ባለው ክፍል ውስጥ የሚሰራው "ሆት ፒላቲስ"፣ አፍሪካን መሰረት ያደረገውና ለውጥረት መቀነሻ የሚጠቅመው "ኬሜቲክዮጋ" እንዲሁም ለነፍሰጡር እናቶች ተብሎ የተዘጋጀው "የነፍሰጡር ዮጋ (Prenatal Yoga)" ዋና ዋናዎቹ ናቸው፡፡
ማዕከሉ መደበኛና ሙሉ ሥራውን ከመጪው ሰኞ ጀምሮ በይፋ የሚጀምር በመሆኑ፣ ፍላጎት ያላቸው ደንበኞች በቦታ እጥረት እንዳይቸገሩ ቀድመው መመዝገብና ቦታ መያዝ እንደሚችሉ ጥሪ ቀርቧል።
#fastmereja I በኢትዮጵያ የፊትነስ ዘርፍ በርካታ ስራዎችን በመስራት የሚታወቀው ቶሚ ፊትነስ ሴንተር፣ በመላው ዓለም ከፍተኛ ተወዳጅነትና ውጤታማነትን ያስመዘገበውን፣ ለአገራችን ደግሞ አዲስ የሆነውን “ፒላቲዝ” (Pilates) ስፖርት ስቱዲዮ በቦሌ ዮድ አቢሲኒያ አካባቢ በይፋ መክፈቱን አስታወቀ።
የድርጅቱ መስራችና ባለቤት አቶ ቶማስ ሀይሉ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ እንደተናገሩት፣ ማዕከሉ ለአገራችን አዲስ የሆኑ የሰውነት ማጠናከሪያ፣ የአቋም ማስተካከያና ከጉዳት ማገገሚያ ዘመናዊ የስፖርት አይነቶችን ይዞ መቅረቡን ገልጿል።
አቶ ቶማስ ሀይሉ አክለውም፣ ይህ አዲስ ስቱዲዮ በውጭ ሀገር ከፍተኛ ልምድና እውቀት ያላቸውን ፕሮፌሽናል አሰልጣኞች ያካተተ መሆኑን ገልጸው፣ የሚሰጡት አገልግሎቶች እጅግ ዘመናዊና የቅንጦት (Luxury) ቢሆኑም፣ የተቀረጸው የዋጋ ተመን ግን የህብረተሰቡን አቅም ያገናዘበና ተመጣጣኝ (Affordable) መሆኑን አስረድተዋል።
ይህ የስፖርት አይነት እንቅስቃሴዎችን በጥንቃቄ በመቆጣጠር የሰውነት ጥንካሬን፣ የመተጣጠፍ ብቃትን፣ የፖስቸር(የአቋም) መስተካከልን እና ትክክለኛ አተነፋፈስን ለማሳደግ ታስቦ የተዘጋጀ ነው።
አዲሱ ስቱዲዮ የሆድና የጀርባ ጡንቻዎችን ለማዳበር፣ የሰውነት ቅርጽን ለማስተካከል እንዲሁም ከጀርባ ህመም፣ ከቀዶ ጥገና እና ከመገጣጠሚያ ጉዳቶች በፍጥነት ለማገገም የሚረዱ ዘመናዊ አገልግሎቶችን ያካተተ መሆኑ ነዉ የተገለፀዉ።
ስቱዲዮው ከሚሰጣቸው ልዩ ልዩ አገልግሎቶች መካከል "ሪፎርመር" የተባለውን አልጋ መሰል ማሽን በመጠቀም ሁሉንም የሰውነት ክፍሎች የሚያሰራው ሪፎርመር ፒላቲስ፣ ከ35 እስከ 40 ዲግሪ ሴንቲግሬድ በሆነ ሙቀት ባለው ክፍል ውስጥ የሚሰራው "ሆት ፒላቲስ"፣ አፍሪካን መሰረት ያደረገውና ለውጥረት መቀነሻ የሚጠቅመው "ኬሜቲክዮጋ" እንዲሁም ለነፍሰጡር እናቶች ተብሎ የተዘጋጀው "የነፍሰጡር ዮጋ (Prenatal Yoga)" ዋና ዋናዎቹ ናቸው፡፡
ማዕከሉ መደበኛና ሙሉ ሥራውን ከመጪው ሰኞ ጀምሮ በይፋ የሚጀምር በመሆኑ፣ ፍላጎት ያላቸው ደንበኞች በቦታ እጥረት እንዳይቸገሩ ቀድመው መመዝገብና ቦታ መያዝ እንደሚችሉ ጥሪ ቀርቧል።
2 months ago
ሰሞኑን ሶሻል ሚዲያ ላይ እምብዛም ባይሆን አነጋጋሪ ከነበሩት ነገሮች አንዱ ልጃችሁን ለልጃችን የሚባልበትን "የሽምግልና" ስርአት የተመለከተ ነው። እና ብዙ ሰዎች አሁን ባለው የሽምግልና ስርአት ደስተኛ አይደሉም፣ ባህላችን ተበረዟልም ይላሉ።
እንደውም አንዲት ቲክቶክ ላይ የምትታወቅ ጎልማሳ ሴት ቃል በቃልም ባይሆን ምን ስትል ሰማኋት..
"አሁን ያለው የሽምግልና ስርአት በጣም ባህላችንን የጣሰ ነው። እኔ በጣም ብዙ ሀገር ዞርያለሁ አይቻለሁ ስለኛ ሀገር ባህልም ሳወራ ከማወራቸው ነገሮች አንዱ ስለሽምግልና ባህላችንም ጭምር ነው። አሁን እየተደረገ ያለው ነገር ግን ባህላችን አይደለም። ለሽምግልና የሚመጣውን ቤት የሚያክል #አበባ ..ሰርግ የሚያስንቅ ድግስ ምናምን ስናይ ሴቷን በገንዘብ የመግዛት(ቤተሰቧቿ የመሸጥ) ያህል ነው" እንደዛ አይነት የሚል ሀሳብ አንስታለች።
በግሌ ምናልባት ተጥሷል ከሚባለው ባህል ትክክል ነው ብዬ የማስበው ልክ እንደ ሰርግ ቀን ለሽምግልና ቀን ባልየው መጥቶ አብሮ የሚውለው፣ የሚጨፍረው ፕሮግራሙን የሚካፈለው ነገር ነው። ከዛ ባለፈ ግን ሰው afford ማድረግ እስከቻለና አቅሙ እስካለው ድረስ የቱንም ያህል ወጪ አውጥቶ ፕሮግራሙን ደመቅ አድርጎ ሽምግልና ቢልክ ምንድነው ችግሩ? በዛ ደረጃስ የሚያወቃቅስ ነው?
ወጣቷ የህግ ባለሙያ እና አንቂ እለኒ ጎንፋ
እንደውም አንዲት ቲክቶክ ላይ የምትታወቅ ጎልማሳ ሴት ቃል በቃልም ባይሆን ምን ስትል ሰማኋት..
"አሁን ያለው የሽምግልና ስርአት በጣም ባህላችንን የጣሰ ነው። እኔ በጣም ብዙ ሀገር ዞርያለሁ አይቻለሁ ስለኛ ሀገር ባህልም ሳወራ ከማወራቸው ነገሮች አንዱ ስለሽምግልና ባህላችንም ጭምር ነው። አሁን እየተደረገ ያለው ነገር ግን ባህላችን አይደለም። ለሽምግልና የሚመጣውን ቤት የሚያክል #አበባ ..ሰርግ የሚያስንቅ ድግስ ምናምን ስናይ ሴቷን በገንዘብ የመግዛት(ቤተሰቧቿ የመሸጥ) ያህል ነው" እንደዛ አይነት የሚል ሀሳብ አንስታለች።
በግሌ ምናልባት ተጥሷል ከሚባለው ባህል ትክክል ነው ብዬ የማስበው ልክ እንደ ሰርግ ቀን ለሽምግልና ቀን ባልየው መጥቶ አብሮ የሚውለው፣ የሚጨፍረው ፕሮግራሙን የሚካፈለው ነገር ነው። ከዛ ባለፈ ግን ሰው afford ማድረግ እስከቻለና አቅሙ እስካለው ድረስ የቱንም ያህል ወጪ አውጥቶ ፕሮግራሙን ደመቅ አድርጎ ሽምግልና ቢልክ ምንድነው ችግሩ? በዛ ደረጃስ የሚያወቃቅስ ነው?
ወጣቷ የህግ ባለሙያ እና አንቂ እለኒ ጎንፋ
2 months ago
ሁለት መኪናዎችን በእጣ ያሸነፈው ዕድለኛ ኢንስፔክተር
#fastmereja I ኢንስፔክተር ጂልቻ ከፉሪ በአንድ ሳምንት የጊዜ ልዩነት ውስጥ በተለያዩ ከተሞች በሚወጡ የመኪና እቁብ እጣዎች የሁለት ተሽከርካሪዎች ባለቤት በመሆን ዕድለኛ ሆነዋል።
ኢንስፔክተሩ መጀመሪያ በሆሳዕና ከተማ በሚዘጋጀው "ቪክቶር ሰለሜ" የመኪና እቁብ የFord F150 (ፎርድ) መኪና እጣ የደረሳቸው ሲሆን፣ ይህ ደስታ ሳይረሳ በጥቂት ቀናት ልዩነት ደግሞ በአዳማ ከተማ በሚዘጋጀው "ዳኒ አዳማ" የመኪና እቁብ የHyundai Creta (ዩንዳይ) መኪና ዕድለኛ መሆናቸው ታውቋል።
ግለሰቡ በአዳማው የመኪና እቁብ ከዚህ ቀደም የ50 ሺህ ብር እጣ አሸናፊ እንደነበሩ የተነገረ ሲሆን፣ አሁን ግን በጥቂት ቀናት ውስጥ የሁለት ዘመናዊ መኪናዎች ባለቤት መሆን ችለዋል።
#fastmereja I ኢንስፔክተር ጂልቻ ከፉሪ በአንድ ሳምንት የጊዜ ልዩነት ውስጥ በተለያዩ ከተሞች በሚወጡ የመኪና እቁብ እጣዎች የሁለት ተሽከርካሪዎች ባለቤት በመሆን ዕድለኛ ሆነዋል።
ኢንስፔክተሩ መጀመሪያ በሆሳዕና ከተማ በሚዘጋጀው "ቪክቶር ሰለሜ" የመኪና እቁብ የFord F150 (ፎርድ) መኪና እጣ የደረሳቸው ሲሆን፣ ይህ ደስታ ሳይረሳ በጥቂት ቀናት ልዩነት ደግሞ በአዳማ ከተማ በሚዘጋጀው "ዳኒ አዳማ" የመኪና እቁብ የHyundai Creta (ዩንዳይ) መኪና ዕድለኛ መሆናቸው ታውቋል።
ግለሰቡ በአዳማው የመኪና እቁብ ከዚህ ቀደም የ50 ሺህ ብር እጣ አሸናፊ እንደነበሩ የተነገረ ሲሆን፣ አሁን ግን በጥቂት ቀናት ውስጥ የሁለት ዘመናዊ መኪናዎች ባለቤት መሆን ችለዋል።
2 months ago
( ከደንቢ ዶሎ እስከ ~ ሚዛን - ተፈሪ )
የቀድሞ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ~ ነጋሶ ጊዳዳ ( ዶ.ር )
ምዕራፍ 1 ( አንድ )
#ethiopia | ብላቴናው ነጋሶ ጊዳዳ ሶለን ደምቢ ዶሎ ሚሲዮናውያን ትምህርት ቤት ( Missionary - School ) ገብተው እየተማሩ ሳለ አንድ ቀን ምሽት ላይ ወላጅ አባታቸው ቄስ ጊዳዳ ሶለን አንዲት አሥደንጋጭ ዜና ይዘው አመጡ።
በወርኃ ሚያዚያ - ( 1955 ዓ.ም ) “ባካችሁ ወደ ቤንች መጥታችሁ እርዱን” የምትል (ቀጭን) ደብዳቤ ደረሰው ሲኖዶሱ የነጋሶ ጊዳዳ ወላጅ አባት ቄስ ጊዳዳ ሶለን ላይ መንፈሳዊ አደራውን ይጥልባቸዋል።
ቄስ ጋዳዳ ፦ እሳቸውም ይኸን ታላቅ ሐዋርያዊ ተልዕኮን ተቀብለው መጥተው ፤በደምቢ ዶሎ ዳሩ የተደላደለ ኑሮ የጀመረውን ቤተሰባቸውን ሰብስበው ወደ ( ቤንች ማጂ ) እንደሚያቀኑ ተናገሩ።
ፀሐፊው ፦ ይኸን ያገኘውት “የጨለማ ሌላኛው ገፅታ” ከተሰኘው የነጋሶ ወላጅ አባት ግለ- ታሪክ ፅሑፍ ነው።
ነጋሶ ፦ ከወላጆቻቸው ጋር ወደ ቤንች- ሚዛን ተፈሪ ምድር ሲሄዱ ገና የ 11 ( አሥራ አንድ ) ዓመት ብላቴና ልጅ ነበሩ።
የሄድነው እናቴ፣ አባቴ፣ ታላቅ እህቴ ራሄል፣ የአክስቴ ልጅ ተስፋዬ ተፈራና ታናሽ ወንድሜ ኤልሳኢ እና እኔ ነጋሶ ነን።
ታላቅ እህታቸው ( ራሄል ጊዳዳ ) ትዳር እስክታገባ ድረስ የቤታቸው የውስጥ ዋና ረዳት ዳሩ ነበረች። ቢሆንም ነጋሶ እንደ ታላቅ ይታዩ ነበር። ውጭ የሚላላኩም ነጋሶ ነበሩ።
ይሄ ደግሞ ነጋሶ በአመዛኙም እዛው ( ጋቸብ ) ከሚገኘው ከቤንች ሕዝብ ጋር እንዲገናኙ ትልቅ እድልን ፈጠረላቸው።
ነጋሶ ፦ እዛ አከባቢ የሚናገሩት ቋንቋ “ቤንችኛ” ይባላል። በእርግጥ ከቤንች ቋንቋ በተጨማሪም እዛ ካፋ ( ካፊቾ )፣ ሸካ ( ሻኪቾ )... እነዚኸ ሁሉ በጊዜው ወደ እኛ ሚሲዮኖን ( Mission ) ጣቢያው ይመጡ ነበር።
ያረፉበት መንደር “ጋቸብ” እንደ ሆነ ነጋሶ ይናገራሉ። ጋቸብ በአከባቢው እየፏለለ እና እያጓራ የሚያልፍ የወንዝ ሥያሜ እንደ ሆነ ብላቴናው ነጋሶ ጊዳዳ ይናገራሉ።
ነጋሶ ፦ ጋቸብ መንደሮች ላይ አልፎ አልፎ ቢሆን ከርቀት ታዲያ ገላጣ ሥፍራ ይታያሉ።
ነጋሶ ፦ ታዲያ በመንደሩ ስናልፍ ጊዜ በመንገድ ይጫወቱ የነበሩ ልጆች ጠጋ ብለን “ወላጆቻችሁ የት ናችሁ” ብለን ጠየቅናቸው። “የሉም ፦ ጫካ ውስጥ ተሸሽገዋል” አሉን። በእግር አለፍን ግን ብዙም ሳንርቅ የጩኸት ድምፅ ሰማን።
ነጋሶ ፦ ጫካ የተደበቁት አባውራዎች እየተሯሯጡ ወጥተው
“ማነው ያለፈው” ይሏቸዋል ? ሕፃናት ልጆቹን።
ሕፃናቱ “አስ ኤሰርጉዌ ቄሱ ባብ ግዚዎ” ትርጓሜው (ሰው አይደለም ቄሱ አባት ነው ) ሲሉ ሕፃናቱም ይመልሳሉ።
እንግዲህ ሰው የሚሏቸው የአሥተዳደር ሰራቸኞችን እና ባለባቶችን ነው። ፍርኃታቸው እስከዚህ ድረስ ነበር።
ነጋሶ ፦ በነሱም መፍረድ አይቻልም። ( ዐፄ ኃይለ ሥላሴ ) የባርያ ንግድን እስኪያቆሙት ድረስ እንደ ከብት እየታሰሩ ተሽጠዋል። በዚ ምክንያት ቤንች ያልሆኑትን ሰዎች ይፈሩ ነበር። ይላሉ የዛኔው ነጋሶ ጊዳዳ።
ነጋሶ ፦ እናም ሚዛን-ተፈሪ እንደ ሄድኩኝ ከ 3'ኛ ( ሶስተኛ ) ክፍል በላይ የላቸውም። በቃ 3'ኛ (ሶስተኛ) መማርያ ክፍል ገባው። ከዚያ 2 ( ሁለት ) ዓመት አቃጠልኩኝ።
ነጋሶ ፦ ያን ጊዜ ሚሲዮኖቹ Missionaries 1 ( አንድ ) ፍልሥፍና ነበራቸው እስከ 3'ኛ ( ሶስተኛ ) ክፍል ድረስ ካስተማርናቸው ይበቃቸዋል። መፅሐፍ ቅዱስ ማንበብ ይችላሉ ይሉ ነበር።
ነጋሶ ፦ ሚሲዮኖች ( Missionaries ) እኛ እንድንማር አይፈልጉም ነበር። ሥለዚህ እኔ ተመልሼ ፤ ወደ ኦሮሚያ ደምቢ ዶሎ 3'ኛ ( ሶስተኛ ) ክፍል ልማር ዘንድ ገባው።
ነጋሶ ፦ ሚዛን- ተፈሪ የምትኖር የሚሲዬን ጣቢያው ኃላፊ ባለቤት ሚስስ ሃስፐልስ ( Miss Haspels ) ለእኔ በግል ሁሌ ከትምህርት በኃላ በልዩነት (ኦክስፍርድ- እንግሊዘኛ) ( Oxford English ) የሚባል መፅሐፍ ታስተምረኝ ነበር።
ነጋሶ ፦ በዚህ አይነት ሁኔታ መደበኛ የክፍል ትምህርቴን ሳልከታተል 2 ( ሁለት ዓመት ) ካቃጠልኩኝ በኃላ።
ነጋሶ ፦ አንድ ቀን ኳስ ሜዳ ላይ “ከበደ ጨብራሻ” ከሚባል ሰው ጋር ሜዳ ላይ በመጣላቴ ምክንያት አባቴ ቄስ ጊዳዳ ልጆቹን ይኸው ”ሥነ-ምግባር” አያሥተምርም ብለው ክፉኛ የቤተ- ክርስቲያን ሽማግሌዎች ዘንድ ከሰሷቸው።
ነጋሶ ፦ አባቴም ተናደው ከሚዛን- ተፈሪ ወደ ደምቢ ዶሎ መለሱኝ።
“ዳንዲ ፣ የነጋሶ መንገድ” ላይ ( ካነበብኩት ) የተቀነጨበ !
ጌታመሳይ ሙሉጌታ
የቀድሞ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ~ ነጋሶ ጊዳዳ ( ዶ.ር )
ምዕራፍ 1 ( አንድ )
#ethiopia | ብላቴናው ነጋሶ ጊዳዳ ሶለን ደምቢ ዶሎ ሚሲዮናውያን ትምህርት ቤት ( Missionary - School ) ገብተው እየተማሩ ሳለ አንድ ቀን ምሽት ላይ ወላጅ አባታቸው ቄስ ጊዳዳ ሶለን አንዲት አሥደንጋጭ ዜና ይዘው አመጡ።
በወርኃ ሚያዚያ - ( 1955 ዓ.ም ) “ባካችሁ ወደ ቤንች መጥታችሁ እርዱን” የምትል (ቀጭን) ደብዳቤ ደረሰው ሲኖዶሱ የነጋሶ ጊዳዳ ወላጅ አባት ቄስ ጊዳዳ ሶለን ላይ መንፈሳዊ አደራውን ይጥልባቸዋል።
ቄስ ጋዳዳ ፦ እሳቸውም ይኸን ታላቅ ሐዋርያዊ ተልዕኮን ተቀብለው መጥተው ፤በደምቢ ዶሎ ዳሩ የተደላደለ ኑሮ የጀመረውን ቤተሰባቸውን ሰብስበው ወደ ( ቤንች ማጂ ) እንደሚያቀኑ ተናገሩ።
ፀሐፊው ፦ ይኸን ያገኘውት “የጨለማ ሌላኛው ገፅታ” ከተሰኘው የነጋሶ ወላጅ አባት ግለ- ታሪክ ፅሑፍ ነው።
ነጋሶ ፦ ከወላጆቻቸው ጋር ወደ ቤንች- ሚዛን ተፈሪ ምድር ሲሄዱ ገና የ 11 ( አሥራ አንድ ) ዓመት ብላቴና ልጅ ነበሩ።
የሄድነው እናቴ፣ አባቴ፣ ታላቅ እህቴ ራሄል፣ የአክስቴ ልጅ ተስፋዬ ተፈራና ታናሽ ወንድሜ ኤልሳኢ እና እኔ ነጋሶ ነን።
ታላቅ እህታቸው ( ራሄል ጊዳዳ ) ትዳር እስክታገባ ድረስ የቤታቸው የውስጥ ዋና ረዳት ዳሩ ነበረች። ቢሆንም ነጋሶ እንደ ታላቅ ይታዩ ነበር። ውጭ የሚላላኩም ነጋሶ ነበሩ።
ይሄ ደግሞ ነጋሶ በአመዛኙም እዛው ( ጋቸብ ) ከሚገኘው ከቤንች ሕዝብ ጋር እንዲገናኙ ትልቅ እድልን ፈጠረላቸው።
ነጋሶ ፦ እዛ አከባቢ የሚናገሩት ቋንቋ “ቤንችኛ” ይባላል። በእርግጥ ከቤንች ቋንቋ በተጨማሪም እዛ ካፋ ( ካፊቾ )፣ ሸካ ( ሻኪቾ )... እነዚኸ ሁሉ በጊዜው ወደ እኛ ሚሲዮኖን ( Mission ) ጣቢያው ይመጡ ነበር።
ያረፉበት መንደር “ጋቸብ” እንደ ሆነ ነጋሶ ይናገራሉ። ጋቸብ በአከባቢው እየፏለለ እና እያጓራ የሚያልፍ የወንዝ ሥያሜ እንደ ሆነ ብላቴናው ነጋሶ ጊዳዳ ይናገራሉ።
ነጋሶ ፦ ጋቸብ መንደሮች ላይ አልፎ አልፎ ቢሆን ከርቀት ታዲያ ገላጣ ሥፍራ ይታያሉ።
ነጋሶ ፦ ታዲያ በመንደሩ ስናልፍ ጊዜ በመንገድ ይጫወቱ የነበሩ ልጆች ጠጋ ብለን “ወላጆቻችሁ የት ናችሁ” ብለን ጠየቅናቸው። “የሉም ፦ ጫካ ውስጥ ተሸሽገዋል” አሉን። በእግር አለፍን ግን ብዙም ሳንርቅ የጩኸት ድምፅ ሰማን።
ነጋሶ ፦ ጫካ የተደበቁት አባውራዎች እየተሯሯጡ ወጥተው
“ማነው ያለፈው” ይሏቸዋል ? ሕፃናት ልጆቹን።
ሕፃናቱ “አስ ኤሰርጉዌ ቄሱ ባብ ግዚዎ” ትርጓሜው (ሰው አይደለም ቄሱ አባት ነው ) ሲሉ ሕፃናቱም ይመልሳሉ።
እንግዲህ ሰው የሚሏቸው የአሥተዳደር ሰራቸኞችን እና ባለባቶችን ነው። ፍርኃታቸው እስከዚህ ድረስ ነበር።
ነጋሶ ፦ በነሱም መፍረድ አይቻልም። ( ዐፄ ኃይለ ሥላሴ ) የባርያ ንግድን እስኪያቆሙት ድረስ እንደ ከብት እየታሰሩ ተሽጠዋል። በዚ ምክንያት ቤንች ያልሆኑትን ሰዎች ይፈሩ ነበር። ይላሉ የዛኔው ነጋሶ ጊዳዳ።
ነጋሶ ፦ እናም ሚዛን-ተፈሪ እንደ ሄድኩኝ ከ 3'ኛ ( ሶስተኛ ) ክፍል በላይ የላቸውም። በቃ 3'ኛ (ሶስተኛ) መማርያ ክፍል ገባው። ከዚያ 2 ( ሁለት ) ዓመት አቃጠልኩኝ።
ነጋሶ ፦ ያን ጊዜ ሚሲዮኖቹ Missionaries 1 ( አንድ ) ፍልሥፍና ነበራቸው እስከ 3'ኛ ( ሶስተኛ ) ክፍል ድረስ ካስተማርናቸው ይበቃቸዋል። መፅሐፍ ቅዱስ ማንበብ ይችላሉ ይሉ ነበር።
ነጋሶ ፦ ሚሲዮኖች ( Missionaries ) እኛ እንድንማር አይፈልጉም ነበር። ሥለዚህ እኔ ተመልሼ ፤ ወደ ኦሮሚያ ደምቢ ዶሎ 3'ኛ ( ሶስተኛ ) ክፍል ልማር ዘንድ ገባው።
ነጋሶ ፦ ሚዛን- ተፈሪ የምትኖር የሚሲዬን ጣቢያው ኃላፊ ባለቤት ሚስስ ሃስፐልስ ( Miss Haspels ) ለእኔ በግል ሁሌ ከትምህርት በኃላ በልዩነት (ኦክስፍርድ- እንግሊዘኛ) ( Oxford English ) የሚባል መፅሐፍ ታስተምረኝ ነበር።
ነጋሶ ፦ በዚህ አይነት ሁኔታ መደበኛ የክፍል ትምህርቴን ሳልከታተል 2 ( ሁለት ዓመት ) ካቃጠልኩኝ በኃላ።
ነጋሶ ፦ አንድ ቀን ኳስ ሜዳ ላይ “ከበደ ጨብራሻ” ከሚባል ሰው ጋር ሜዳ ላይ በመጣላቴ ምክንያት አባቴ ቄስ ጊዳዳ ልጆቹን ይኸው ”ሥነ-ምግባር” አያሥተምርም ብለው ክፉኛ የቤተ- ክርስቲያን ሽማግሌዎች ዘንድ ከሰሷቸው።
ነጋሶ ፦ አባቴም ተናደው ከሚዛን- ተፈሪ ወደ ደምቢ ዶሎ መለሱኝ።
“ዳንዲ ፣ የነጋሶ መንገድ” ላይ ( ካነበብኩት ) የተቀነጨበ !
ጌታመሳይ ሙሉጌታ
Sponsored by
Surafel
3 months ago
#ሰበር_ዜና
የአሜሪካ እጅግ ዘመናዊ የጦር መሣሪያዎች በኢራን ሚሳይሎች እየወደሙ ነው!
ባለፉት ጥቂት ሳምንታት በአሜሪካና በኢራን መካከል የተቀሰቀሰው ጦርነት ለአሜሪካ መከላከያ ሚኒስቴር እጅግ አስደንጋጭ የገንዘብና የቁሳቁስ ኪሳራ እያስከተለ መሆኑ ተሰማ።
የዎል ስትሪት ጆርናል ባወጣው አዲስ መረጃ መሠረት፣ ጦርነቱ በተጀመረ በመጀመሪያዎቹ ሦስት ሳምንታት ውስጥ ብቻ አሜሪካ ከ1.4 ቢሊዮን እስከ 2.9 ቢሊዮን ዶላር የሚገመት የጦር መሣሪያ ኪሳራ ደርሶባታል።
ይህ ከፍተኛ ውድመት የተመዘገበው ኢራን በወሰደችው መጠነ ሰፊ የሚሳይልና የድሮን ጥቃት መሆኑን የቀድሞ የፔንታገን ከፍተኛ ባለሥልጣን ኢሌን ማክከስከር አረጋግጠዋል።
በአየር ላይ በተሰነዘሩ ጥቃቶችና ባልተጠበቁ አደጋዎች ምክንያት የአሜሪካ አየር ኃይል ክፉኛ ተመትቷል። በመጋቢት ወር መጀመሪያ ላይ ሦስት F-15E ተዋጊ ጄቶች በኩዌት አውሮፕላን በስህተት ተመትተው የወደቁ ሲሆን፣ በአይነቱ ልዩ የሆነው F-35 የድብቅ ተዋጊ ጄትም በደረሰበት ጥቃት ምክንያት በአስቸኳይ እንዲያርፍ ተገዷል።
በተጨማሪም በሳዑዲ ዓረቢያ በሚገኘው የጦር ሰፈር ላይ ኢራን በሰነዘረችው የሚሳይል ጥቃት አምስት ግዙፍ የነዳጅ ጫኝ አውሮፕላኖች ጉዳት ደርሶባቸው ለጥገና ተዳርገዋል። ከአሥር በላይ የሚሆኑትና እጅግ ውድ የሆኑት MQ-9 Reaper ድሮኖችም በተመሳሳይ መልኩ መውደማቸው የፔንታገንን የጦር ዝግጁነት ጥያቄ ውስጥ ከቶታል።
የባሕር ኃይሉም ቢሆን ከዚህ ጥቃት አላመለከተም። በዓለም ላይ እጅግ ዘመናዊ የተባለው አውሮፕላን ተሸካሚ መርከብ USS Gerald R. Ford በመጋቢት 12 ቀን በደረሰበት የእሳት አደጋ ምክንያት በአሁኑ ወቅት በግሪክ የባሕር ወደብ ጥገና እየተደረገለት ይገኛል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ፣ ፔንታገን የወደሙበትን ቁሳቁሶች ለመተካት የ200 ቢሊዮን ዶላር ተጨማሪ በጀት ለመጠየቅ ዝግጅቱን ማጠናቀቁ ታውቋል።
ውጥረቱ የጀመረው በየካቲት ወር መጨረሻ አሜሪካና እስራኤል በጋራ በመሆን በኢራን ላይ ጥቃት መክፈታቸውን ተከትሎ ሲሆን፣ ኢራንም በሳዑዲ ዓረቢያ፣ ኳታር እና ዮርዳኖስ በሚገኙ የአሜሪካ የጦር ሰፈሮች ላይ የአጸፋ እርምጃዋን አጠናክራ ቀጥላለች።
እስካሁን በነበረው ግጭት 13 የአሜሪካ ወታደሮች መገደላቸውና 290 የሚሆኑት መቁሰላቸው ተረጋግጧል። በኢራን በኩል ደግሞ ከ1,340 በላይ ሰዎች መሞታቸው የተዘገበ ሲሆን፣ ቀጣናው አሁንም በከፍተኛ ስጋት ውስጥ ይገኛል።
seledadotio
seledadotio
የአሜሪካ እጅግ ዘመናዊ የጦር መሣሪያዎች በኢራን ሚሳይሎች እየወደሙ ነው!
ባለፉት ጥቂት ሳምንታት በአሜሪካና በኢራን መካከል የተቀሰቀሰው ጦርነት ለአሜሪካ መከላከያ ሚኒስቴር እጅግ አስደንጋጭ የገንዘብና የቁሳቁስ ኪሳራ እያስከተለ መሆኑ ተሰማ።
የዎል ስትሪት ጆርናል ባወጣው አዲስ መረጃ መሠረት፣ ጦርነቱ በተጀመረ በመጀመሪያዎቹ ሦስት ሳምንታት ውስጥ ብቻ አሜሪካ ከ1.4 ቢሊዮን እስከ 2.9 ቢሊዮን ዶላር የሚገመት የጦር መሣሪያ ኪሳራ ደርሶባታል።
ይህ ከፍተኛ ውድመት የተመዘገበው ኢራን በወሰደችው መጠነ ሰፊ የሚሳይልና የድሮን ጥቃት መሆኑን የቀድሞ የፔንታገን ከፍተኛ ባለሥልጣን ኢሌን ማክከስከር አረጋግጠዋል።
በአየር ላይ በተሰነዘሩ ጥቃቶችና ባልተጠበቁ አደጋዎች ምክንያት የአሜሪካ አየር ኃይል ክፉኛ ተመትቷል። በመጋቢት ወር መጀመሪያ ላይ ሦስት F-15E ተዋጊ ጄቶች በኩዌት አውሮፕላን በስህተት ተመትተው የወደቁ ሲሆን፣ በአይነቱ ልዩ የሆነው F-35 የድብቅ ተዋጊ ጄትም በደረሰበት ጥቃት ምክንያት በአስቸኳይ እንዲያርፍ ተገዷል።
በተጨማሪም በሳዑዲ ዓረቢያ በሚገኘው የጦር ሰፈር ላይ ኢራን በሰነዘረችው የሚሳይል ጥቃት አምስት ግዙፍ የነዳጅ ጫኝ አውሮፕላኖች ጉዳት ደርሶባቸው ለጥገና ተዳርገዋል። ከአሥር በላይ የሚሆኑትና እጅግ ውድ የሆኑት MQ-9 Reaper ድሮኖችም በተመሳሳይ መልኩ መውደማቸው የፔንታገንን የጦር ዝግጁነት ጥያቄ ውስጥ ከቶታል።
የባሕር ኃይሉም ቢሆን ከዚህ ጥቃት አላመለከተም። በዓለም ላይ እጅግ ዘመናዊ የተባለው አውሮፕላን ተሸካሚ መርከብ USS Gerald R. Ford በመጋቢት 12 ቀን በደረሰበት የእሳት አደጋ ምክንያት በአሁኑ ወቅት በግሪክ የባሕር ወደብ ጥገና እየተደረገለት ይገኛል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ፣ ፔንታገን የወደሙበትን ቁሳቁሶች ለመተካት የ200 ቢሊዮን ዶላር ተጨማሪ በጀት ለመጠየቅ ዝግጅቱን ማጠናቀቁ ታውቋል።
ውጥረቱ የጀመረው በየካቲት ወር መጨረሻ አሜሪካና እስራኤል በጋራ በመሆን በኢራን ላይ ጥቃት መክፈታቸውን ተከትሎ ሲሆን፣ ኢራንም በሳዑዲ ዓረቢያ፣ ኳታር እና ዮርዳኖስ በሚገኙ የአሜሪካ የጦር ሰፈሮች ላይ የአጸፋ እርምጃዋን አጠናክራ ቀጥላለች።
እስካሁን በነበረው ግጭት 13 የአሜሪካ ወታደሮች መገደላቸውና 290 የሚሆኑት መቁሰላቸው ተረጋግጧል። በኢራን በኩል ደግሞ ከ1,340 በላይ ሰዎች መሞታቸው የተዘገበ ሲሆን፣ ቀጣናው አሁንም በከፍተኛ ስጋት ውስጥ ይገኛል።
seledadotio
seledadotio
3 months ago
አጫጭር ቪዲዮዎች ለምን ሱስ ያስይዛሉ?
በስታንፎርድ ዩኒቨርሲቲ እና በኤም.አይ.ቲ ተመራማሪዎች የተካሄደ ጥናት እንደሚያሳየው እንደ ቲክቶክ ፣ ኢንስታግራም ሪልስ እና ዩቲዩብ ሾርትስ ባሉ መድረኮች ላይ አጫጭር ቪዲዮዎችን ማየት በሰው አእምሮ ላይ እንደ ቁማር ማሽን አይነት ተፅእኖ ይፈጥራል።
በ2026 ታትሞ በኢንፎባይ የተዘገበው ይህ ጥናት፣ እነዚህ አልጎሪዝምች የተጠቃሚዎችን ትኩረት እንዴት እንደሚሰርቁ ለማስረዳት በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን ባህሪ ተንትኗል።
በዓለም ዙሪያ ያሉ ተጠቃሚዎች በየቀኑ በማህበራዊ ድረ-ገጾች ላይ ለተከታታይ አጫጭር ቪዲዮዎች ተጋላጭ ናቸው።
በዚህም "የቁማር ማሽን ተፅእኖ" የተባለ ክስተት በተመራማሪዎች ተለይቷል። ጥናቱ የቪዲዮዎች ማለቂያ የሌለው ፍሰት እንዴት እና ለምን በቁማር ማሽኖች ከሚፈጠረው ጋር ተመሳሳይ የሆነ የነርቭ ምላሽ እንዲሰጥ ተደርጎ እንደተቀረጸ ያብራራል።
ከ"ቁማር ማሽን ተፅእኖ" ጀርባ ያለው አልጎሪዝም
"የቁማር ማሽኖች በአጭር ቪዲዮዎች ላይ ያላቸው ተፅእኖ" በሚል ርዕስ የቀረበው ጥናት በ5 አገራት ውስጥ የ50,000 ተጠቃሚዎችን ዲጂታል ባህሪ ተንትኗል።
አጫጭር ቪዲዮዎችን ወደ ታች ስክሮል እያደረጉ ማየት ልክ እንደ ቁማር "ተለዋዋጭ የሽልማት ስርዓት" እንደሚጠቀም አረጋግጧል።
በዚህ መንገድ ተጠቃሚዎች የሚያዩዋቸው አብዛኛዎቹ ቪዲዮዎች ብዙም ፋይዳ የሌላቸው ቢሆኑም፣ አልፎ አልፎ ግን ሳቅን፣ ድንገተኛ ደስታን ወይም ስሜትን የሚቀሰቅሱ ይዘቶች ብቅ ይላሉ።
ይህ ደግሞ አእምሮ የሚቀጥለውን አስደሳች ቅጽበት ፍለጋ እንዲቀጥል የሚያደርግ ጠንካራ የዶፓሚን መነቃቃትን ይፈጥራል።
የህፃናት ስነ-ልቦና ባለሙያ የሆኑት ታኒያ ጆንሰን እንደገለጹት፣ አልጎሪዝሙ እንደ "ለግለሰቡ የተበጀ የቁማር ማሽን" ሆኖ ያገለግላል፤ ምክንያቱም ለእያንዳንዱ ተጠቃሚ በፍላጎቱ፣ በምርጫው እና በስሜቱ ላይ የተመሰረተ ይዘት ስለሚቀርብለት በሚቀጥለው ቪዲዮ ላይ አዲስ ነገር የማግኘት ጉጉቱን ይጨምረዋል።
የአጫጭር ቪዲዮዎች ተፅእኖ በአእምሮ ላይ
ጥናቱ እንዳመለከተው ለ30 ደቂቃ ብቻ አጫጭር ቪዲዮዎችን ማየት የተሳታፊዎችን መረጃን በአጭር ጊዜ የመያዝ አቅም በ22% ይቀንሰዋል።
በዚህም ምክንያት አእምሮ ለፈጣን እና ለአላፊ መነቃቃቶች ይላመዳል፤ ይህም ውስብስብ መረጃዎችን የማቀነባበር አቅሙን ይቀንሳል።
ይህ ሁኔታ በባለሙያዎች "የአእምሮ ጭጋግ" ተብሎ የሚጠራ ሲሆን፣ ከአእምሮ ድካም፣ ለቁጣ መቸኮል እና ትኩረትን የመሰብሰብ ችግር ጋር አብሮ ይመጣል።
በተለይም በህፃናት እና በወጣቶች ላይ ተፅእኖው የከፋ ሊሆን ይችላል፤ ምክንያቱም አእምሮአቸው የእድገት ደረጃ ላይ በመሆኑ የረጅም ጊዜ ትኩረትን እና ራስን የመቆጣጠር ክህሎትን ሊያዳክም ይችላል።
ምንጭ: Stanford University & MIT: "The effect of slot machines on short-form videos"
በስታንፎርድ ዩኒቨርሲቲ እና በኤም.አይ.ቲ ተመራማሪዎች የተካሄደ ጥናት እንደሚያሳየው እንደ ቲክቶክ ፣ ኢንስታግራም ሪልስ እና ዩቲዩብ ሾርትስ ባሉ መድረኮች ላይ አጫጭር ቪዲዮዎችን ማየት በሰው አእምሮ ላይ እንደ ቁማር ማሽን አይነት ተፅእኖ ይፈጥራል።
በ2026 ታትሞ በኢንፎባይ የተዘገበው ይህ ጥናት፣ እነዚህ አልጎሪዝምች የተጠቃሚዎችን ትኩረት እንዴት እንደሚሰርቁ ለማስረዳት በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን ባህሪ ተንትኗል።
በዓለም ዙሪያ ያሉ ተጠቃሚዎች በየቀኑ በማህበራዊ ድረ-ገጾች ላይ ለተከታታይ አጫጭር ቪዲዮዎች ተጋላጭ ናቸው።
በዚህም "የቁማር ማሽን ተፅእኖ" የተባለ ክስተት በተመራማሪዎች ተለይቷል። ጥናቱ የቪዲዮዎች ማለቂያ የሌለው ፍሰት እንዴት እና ለምን በቁማር ማሽኖች ከሚፈጠረው ጋር ተመሳሳይ የሆነ የነርቭ ምላሽ እንዲሰጥ ተደርጎ እንደተቀረጸ ያብራራል።
ከ"ቁማር ማሽን ተፅእኖ" ጀርባ ያለው አልጎሪዝም
"የቁማር ማሽኖች በአጭር ቪዲዮዎች ላይ ያላቸው ተፅእኖ" በሚል ርዕስ የቀረበው ጥናት በ5 አገራት ውስጥ የ50,000 ተጠቃሚዎችን ዲጂታል ባህሪ ተንትኗል።
አጫጭር ቪዲዮዎችን ወደ ታች ስክሮል እያደረጉ ማየት ልክ እንደ ቁማር "ተለዋዋጭ የሽልማት ስርዓት" እንደሚጠቀም አረጋግጧል።
በዚህ መንገድ ተጠቃሚዎች የሚያዩዋቸው አብዛኛዎቹ ቪዲዮዎች ብዙም ፋይዳ የሌላቸው ቢሆኑም፣ አልፎ አልፎ ግን ሳቅን፣ ድንገተኛ ደስታን ወይም ስሜትን የሚቀሰቅሱ ይዘቶች ብቅ ይላሉ።
ይህ ደግሞ አእምሮ የሚቀጥለውን አስደሳች ቅጽበት ፍለጋ እንዲቀጥል የሚያደርግ ጠንካራ የዶፓሚን መነቃቃትን ይፈጥራል።
የህፃናት ስነ-ልቦና ባለሙያ የሆኑት ታኒያ ጆንሰን እንደገለጹት፣ አልጎሪዝሙ እንደ "ለግለሰቡ የተበጀ የቁማር ማሽን" ሆኖ ያገለግላል፤ ምክንያቱም ለእያንዳንዱ ተጠቃሚ በፍላጎቱ፣ በምርጫው እና በስሜቱ ላይ የተመሰረተ ይዘት ስለሚቀርብለት በሚቀጥለው ቪዲዮ ላይ አዲስ ነገር የማግኘት ጉጉቱን ይጨምረዋል።
የአጫጭር ቪዲዮዎች ተፅእኖ በአእምሮ ላይ
ጥናቱ እንዳመለከተው ለ30 ደቂቃ ብቻ አጫጭር ቪዲዮዎችን ማየት የተሳታፊዎችን መረጃን በአጭር ጊዜ የመያዝ አቅም በ22% ይቀንሰዋል።
በዚህም ምክንያት አእምሮ ለፈጣን እና ለአላፊ መነቃቃቶች ይላመዳል፤ ይህም ውስብስብ መረጃዎችን የማቀነባበር አቅሙን ይቀንሳል።
ይህ ሁኔታ በባለሙያዎች "የአእምሮ ጭጋግ" ተብሎ የሚጠራ ሲሆን፣ ከአእምሮ ድካም፣ ለቁጣ መቸኮል እና ትኩረትን የመሰብሰብ ችግር ጋር አብሮ ይመጣል።
በተለይም በህፃናት እና በወጣቶች ላይ ተፅእኖው የከፋ ሊሆን ይችላል፤ ምክንያቱም አእምሮአቸው የእድገት ደረጃ ላይ በመሆኑ የረጅም ጊዜ ትኩረትን እና ራስን የመቆጣጠር ክህሎትን ሊያዳክም ይችላል።
ምንጭ: Stanford University & MIT: "The effect of slot machines on short-form videos"
3 months ago
🔴 አሜሪካ የኢራንን ምሽጎች ሰባሪ ግዙፍ ቦምቦችን በብሪታንያ ማከማቸት ጀመረች
የመጨረሻው ምዕራፍ?
#ethiopia | በመካከለኛው ምስራቅ እየተባባሰ የመጣውን ወታደራዊ ውጥረት ተከትሎ፣ ዩናይትድ ስቴትስ በኢራን የሚገኙ ጥልቅ የከርሰ-ምድር ምሽጎችን እና የኑክሌር ተቋማትን የማውደም አቅም ያላቸውን "ባንከር በስተር" (Bunker Buster) ቦምቦችን በብሪታንያ የአየር ኃይል ጣቢያዎች ላይ እያከማቸች መሆኑ ተሰማ።
የዘመቻው እና የዝግጅቱ ዝርዝር ነጥቦች፦
* ስልታዊ ዝርጋታ፦ ታዋቂዎቹ B-1 እና B-52 የቦምብ ጣይ አውሮፕላኖች በብሪታንያው አር.ኤ.ኤፍ ፌርፎርድ (RAF Fairford) የጦር ሰፈር በብዛት እየታዩ ሲሆን፣ እነዚህ አውሮፕላኖች እጅግ ዘመናዊ የሆኑ የ "ጂ.ቢ.ዩ" (GBU) ዝርያ ያላቸውን ቦምቦች ታጥቀዋል።
* ኦፕሬሽን ኤፒክ ፉሪ (Operation Epic Fury)፦ ይህ ወታደራዊ ዝግጅት በኢራን ተራራማ ስፍራዎች እና ከመሬት በታች የተገነቡ የሚሳኤል ማከማቻዎችን ኢላማ ያደረገው ግዙፍ ዘመቻ አካል እንደሆነ ተገልጿል።
* የቀጣናው ውጥረት፦ የአሜሪካ ጥቃት የኢራኑን መንፈሳዊ መሪ አሊ ካሜኒን መግደሉን ተከትሎ፣ ኢራን በአካባቢው በሚገኙ የአሜሪካ የጦር ሰፈሮች ላይ የሚሳኤል አጸፋዊ እርምጃ እንደምትወስድ ዝታለች።
* የአጋሮች ሚና፦ የብሪታንያ መንግሥት ለአሜሪካ የአየር ኃይል ጣቢያዎቹን ለ "መከላከያ ዓላማ" እንዲውሉ የፈቀደ ቢሆንም፣ አሜሪካ ግን ከእነዚህ ጣቢያዎች በመነሳት ረጅም ርቀት በመብረር ጥቃቷን ለማጠናከር እየተዘጋጀች መሆኑ ታውቋል።
ይህ ወታደራዊ እንቅስቃሴ ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ግጭቱ ወደ ሰፊ ቀጠናዊ ጦርነት ሊያመራ ይችላል በሚል በከፍተኛ ስጋት እንዲጠባበቅ አድርጎታል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #usa #iran #militaryaction #operationepicfury #raffairford #middleeasttension #b52 #breakingnews #globalconflict
የመጨረሻው ምዕራፍ?
#ethiopia | በመካከለኛው ምስራቅ እየተባባሰ የመጣውን ወታደራዊ ውጥረት ተከትሎ፣ ዩናይትድ ስቴትስ በኢራን የሚገኙ ጥልቅ የከርሰ-ምድር ምሽጎችን እና የኑክሌር ተቋማትን የማውደም አቅም ያላቸውን "ባንከር በስተር" (Bunker Buster) ቦምቦችን በብሪታንያ የአየር ኃይል ጣቢያዎች ላይ እያከማቸች መሆኑ ተሰማ።
የዘመቻው እና የዝግጅቱ ዝርዝር ነጥቦች፦
* ስልታዊ ዝርጋታ፦ ታዋቂዎቹ B-1 እና B-52 የቦምብ ጣይ አውሮፕላኖች በብሪታንያው አር.ኤ.ኤፍ ፌርፎርድ (RAF Fairford) የጦር ሰፈር በብዛት እየታዩ ሲሆን፣ እነዚህ አውሮፕላኖች እጅግ ዘመናዊ የሆኑ የ "ጂ.ቢ.ዩ" (GBU) ዝርያ ያላቸውን ቦምቦች ታጥቀዋል።
* ኦፕሬሽን ኤፒክ ፉሪ (Operation Epic Fury)፦ ይህ ወታደራዊ ዝግጅት በኢራን ተራራማ ስፍራዎች እና ከመሬት በታች የተገነቡ የሚሳኤል ማከማቻዎችን ኢላማ ያደረገው ግዙፍ ዘመቻ አካል እንደሆነ ተገልጿል።
* የቀጣናው ውጥረት፦ የአሜሪካ ጥቃት የኢራኑን መንፈሳዊ መሪ አሊ ካሜኒን መግደሉን ተከትሎ፣ ኢራን በአካባቢው በሚገኙ የአሜሪካ የጦር ሰፈሮች ላይ የሚሳኤል አጸፋዊ እርምጃ እንደምትወስድ ዝታለች።
* የአጋሮች ሚና፦ የብሪታንያ መንግሥት ለአሜሪካ የአየር ኃይል ጣቢያዎቹን ለ "መከላከያ ዓላማ" እንዲውሉ የፈቀደ ቢሆንም፣ አሜሪካ ግን ከእነዚህ ጣቢያዎች በመነሳት ረጅም ርቀት በመብረር ጥቃቷን ለማጠናከር እየተዘጋጀች መሆኑ ታውቋል።
ይህ ወታደራዊ እንቅስቃሴ ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ግጭቱ ወደ ሰፊ ቀጠናዊ ጦርነት ሊያመራ ይችላል በሚል በከፍተኛ ስጋት እንዲጠባበቅ አድርጎታል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #usa #iran #militaryaction #operationepicfury #raffairford #middleeasttension #b52 #breakingnews #globalconflict
4 months ago
አማን ፍስሐፂዮን በአብሮ አደጎች ዕይታ
( ከዕዝራ እጅጉ)
#አማን በዳንኤል አሰፋ ዕይታ
#ethiopia | እኔ አማንን ከ5ኛ ክፍል ጀምሮ በSandford English School አውቀዋለሁ። በዚያን ጊዜ ቅርብ ጓደኞች ነበርን፤ “Fantastic 5” ተብሎ የሚጠራ የልጅነት ቡድን ነበረን፣ እናም ቃሉን በብር ቀለም በእጆቻችን ላይ በኩራት እንፅፍ ነበር። እርሱ ቀድሞ ወደ አሜሪካ ሄደ፣ ነገር ግን ከሃይስኩል በኋላ በፔንሲልቬኒያ እንደገና ተገናኘን።
ኮሌጅ ሳለ ክብደት ያነሳ ስለነበር በጣም ጡንቻማ ሆኖ ያገኘሁትን ጊዜ አልረሳውም።
እርሱና ወንድሞቹ የኬብል ሥራ ንግድ ጀምረው ነበረ። ይህም ጥሩ ሁኖላቸው ነበር።። ነገር ግን ልቡ ሁልጊዜ ወደ ኢትዮጵያ መመለስ እንደሚፈልግ ይነግረኝ ነበር።
በእርግጥም ያንን አደረገ፤ ተመልሶም EBS የቲቪ ጣቢያን ጀመረ። ሁሉንም ችግሮች ተጋፍጦ ኢቢኤስ ለቁምነገር አበቃው። ሲያጋጥመው የነበረውን ጽናቱን እጅግ አደንቃለሁ።
ለእኔ ደስ የሚል ነገር ሁልጊዜ ከወደቀ በኃላ ዳግመኛ ተነስቶ ከቀድሞው ይልቅ ይበልጥ ስኬታማ መሆኑ ነበር።
በህመሙ ጊዜ ጥቂት ጊዜያት ጎበኘሁት፤ ሁልጊዜ አዎንታዊ፣ ተስፋ ያለው እና ጽኑ ፍላጎት ያለው ነበር — እውነተኛ ድንቅ ሰው! መጨረሻ ያየሁት በአዲስ አበባ በተካሄደው “Celebration of Life” ፓርቲው ላይ ነበር።
መጨረሻ በስልክ ያነጋገርኩት በጥቅምት ወር ነበር፣ በታኅሣሥም ልናገኘው ተዘጋጅተን ነበር፤ ነገር ግን ሞት ቀደመው።
#አማን በሔኖክ አስመሮም ዕይታ
እኔ ሁልጊዜ የአማንን ፈገግታና የልቡን ቸርነት አስታውሰዋለሁ። እርሱ ቁርጠኛና ትልቅ ራዕይ ያለው ሰው ነበር፤ በዙሪያው ያሉትን ሁሉ ደስ ለማሰኘት የተፈጠረ የልዩ ስጦታ ባለቤት ነበር።
ትውውቃችን በሳንፎርድ ከስድስተኛ ክፍል ጀመረ። እስካሁንም ያ ትዝታ በአእምሮዬ አለ። ወደ ፓርቲ ለመሄድ ወይም በቦሌ ሚኒ በርገር ለመብላት እንድንሄድ የቤተሰቡን ፒክአፕ መኪና ከቤቱ በጸጥታ እየገፋን ስንወጣ የነበረውን ሳስብ እስቃለሁ። አማን ደፋርና እና እጅግ ታማኝ ነበር።
ለአገሩ ያለው ፍቅር የማይካድ ነበር፤ በፔን ስቴት በርቀት ሲኖርም ኢትዮጵያ ሁልጊዜ በሐሳቡ ውስጥ ነበረች። ወደ አገሩ ለመመለስ በጣም ይመኝ ነበር—እናም ተመለሰ።
አማን ታላቅ ሰው፣ እውነተኛ ጓደኛና ወንድም ነበር። እጅግ ይናፍቃል። ነፍሱን ይማር!!!!
#አማንም በሰፈር አብሮ አደጎቹም የተወደደ ነበር
ፋሲል አለማየሁ ከአማን በ4 አመት ቢያንስም እነ አማን ቤት እየሄደ እንደ እኩያ ጓደኛ ይጫወት እንደነበር ያስታውሳል። አማን ታናናሾቹን በመንከባከብ እና ደስ ብሏቸው እንዲጫወቱ በማድረግ ትልቅ ሚና ነበረው። " በጣም የምወደው ልጅ ነበር። በጣም የሚያማምሩ ኮርስ ሳይክሎች ነበሩት። ቤታቸው 1,000 ካሬ ሜትርና ባለ አራት መኝታ ቤት ነው። ግቢው ሙሉ አስፋልት ሲሆን ለእኛ ለመጫወት ምቹም ነበር። ታዲያ አማን በጊዜው በዲኤክስ መኪና ይዞን ያንሸራሽረን እንደነበር ትዝ ይለኛል።" በማለት ፋሲል ትዝታውን አውግቶናል።
ፋሲል የልጅነት አብሮ አደጉ አማን ያደረገለትን ውለታ እንዲህ በማለት ያስታውሳል፦" አንድ ጊዜ የአባቴን መኪና በልጅነቴ ሰፈር ውስጥ ስነዳ ድንገት መኪናዋ ከፊት አካባቢ ተጋጨች። ይህን የሰማው አማን አባቴ ሳይሰማ መኪናውን ጋራዥ ወስዶ ከአባቴ ቁጣ እንድድን አድርጎኛል።" በማለት የአማንን ለችግር ደራሽነት ነግሮናል ።
አሁን ላሊበላ ሆቴል ያለበት ጋር ከእነ አማን ጋር ኳስ ይጫወት እንደነበር ፋሲል ያስታውሳል። አማን በ1980 ግድም የሀይስኩል ተማሪ ሳለ ወደ አሜሪካ ማቅናቱን ፋሲል ይናገራል። አማን ከተወሰነ ጊዜ በኃላ ከአሜሪካ ሲመጣ ከፋሲል ጋር ተገናኝተው ነበር። ፋሲል በአማን እረፍት ከፍተኛ ሀዘን እንደተሰማው ነግሮናል። "ከረጅም ጊዜ በኃላ ሳላየው ፣ ነገ ዛሬ አገኘዋለሁ እያልኹ በማረፉ አዝኛለሁ " ብሎናል።
#ቀፀላወርቅ ሰይፉ ስለ አማን
ቀፀላወርቅ ሰይፉ የአንጋፋዋ ጋዜጠኛ የወይዘሮ እሌኒ መኩሪያ ልጅ ስትሆን የተማረችው ሳንፎርድ ነው። አማንን በትንሽ ክፍል ብትበልጠውም ( ሲኒየሩ ብትሆንም- እርሱ ግን ከረጅም ጊዜ በኃላ ሳንፎርድ ተምረናል ብሎ አስታውሶ ሰላምታ እንዳቀረበላት ታስታውሳለች።
ቀፀላወርቅ ሰይፉ አማን ከቅርቦቹ ጋር ሆኖ ኢቢኤስን የጀመረ ሰሞን አግኝታው እንደነበር ትናገራለች። በአፍሪካ ላይ ትኩረቱን ያደረገ የቴሌቪዥን ፕሮግራም አየር ላይ ለማዋሀል አጭር የተነደፈ ዕቅድ አዘጋጂ ብሏት እንደነበር ትዝ ይላታል። ቀፀላ በራሷ ምክንያት የዛን ጊዜውን እቅድ ተግባራዊ ባታደርገውም የዛሬ አመት 2017 ግድም ድጋሚ ሥራውን ለመጀመር ከአማን ጋር ጭውውት አድርጋ ነበር።
"...ከአማን ጋር በፕሮግራሙ ዙሪያ ከ 2 ሰዓት በላይ ተነጋግረናል። በሚድያ ላይ ያለው እውቀት ምን ያህል የዳበረ እንደሆነ ግንዛቤ አግኝቻለሁ።የህመም ስሜት እንዳለው ያጫውተኝ ነበር። በዕውነቱ የአማን ህልፈት ለኢትዮጵያ ትልቅ እጦት ነው" በማለት ቀፀላ ምስክርነት ሰጥታለች ።
#ዮናስ ማህረነ ስለ አማን
ዮናስ ማህረነ ከአማን ጋር ሳንፎርድ ከተማሩ ጓደኞቹ አንዱ ነው። ምስክርቱን እንደሚከተለው ሰጥቶናል፦
"........አማን ጨዋታ የሚችል እና ደግ ነበር። ኳስ እንጫወት ነበር። እኔ በረኛ ነበርኩ። አማን መሀል ነው። 1992 በፈረንጆች አቆጣጠር ላይ ከብዙ ጊዜ በኃላ አገኘሁት። 'ሞንክ 'ብሎ በትምህርት ቤት የቅፅል ስሜ ጮሆ ጠራኝ። በጊዜው ክብደት ያነሳ ስለነበር ወፍሮ ጠበቀኝ። 2004 እ.ኤ.አ አሜሪካ አብረን የተማርን አብሮ አደጎቹ ቤቱ ሄደን ጠየቅነው። አማን ከእኛ ቡድን የሚለየው ቢዝነስ ላይ ጥሩ ነበር። የሥራ የመፍጠር ክህሎት ነበረው።አሜሪካ ሳለ calling card ቢዝነስ ነበረው። የማስደወል ቢዝነስ ይሠራ ነበር። ወንድማችን አማን ከድሮም ደግነትን የተላበሰ ወንድማችን ነበር። መሞቱን ግሩም ነው የነገረኝ። ህዳር ላይ ሆስፒታል ሄደን ልንጠይቀው ነበር። ነገር ግን ማለፉ ሲሰማ ጥልቅ ሀዘን ነው የተሰማኝ።" በማለት ዮናስ ማህረነ ከአሜሪካ ሆኖ ምስክርነት ሰጥቷል።
የእነ አማን ሰፈር
አማን ከአንደኛ ክፍል እስከ 7ኛ ማለትም ከ1970-1977 የተማረው ሳንፎርድ ትምህርት ቤት ሲሆን ለቤቱም የመጨረሻ ልጅ ነው። ከ8ኛ ክፍል በኃላ የሁለተኛ ደረጃ እና የዩኒቨርስቲ ትምህርቱን በአሜሪካን አገር ነበር የተከታተለው።የዛን ጊዜ ቤታቸው ቀበሌ 20 አሁን ስካይላይት ጀርባ የቻይና ኤምባሲ ያለበት የእነ አማን ቤት ነበር። የአማን አባት አቶ ፍስሐፂዮን ገብረህይወት 'ባድራግ' የተሰኘ ጎማ አስመጪ ነበሩ። ደርግም ለተወሰኑ ዓመታት ለእስር ዳርጓቸው ነበር። የቤቱ የመጨረሻ ልጅ አማን ሰፈር ኳስ በመጫወት ያሳልፍ እንደነበር አብረውት ያደጉ ልጆችን በማነጋገር ማረጋገጥ ችለናል።
#አማን በሳንፎርድ
በአንድ ክፍል ውስጥ 20 ልጆች ብቻ የሚማሩበት ሳንፎርድ በዚያን ጊዜ በዓመት 4,000 ብር ለአንድ ልጅ የሚከፈልበት ተማሪ ቤት ሲሆን የትምህርት ሥርዓቱም ዓለምአቀፍ ደረጃ በመሆኑ ተማሪዎች በጥራት እንዲማሩ ይደረጋል። ግሩም ፋንቱ ሳንፎርድ ከአማን ጋር አብሮ ተምሯል።ግሩም ለዚህ የሕይወት ታሪክ አዘጋጅ እንዳጫወተው አማን ከልጅነት ጀምሮ ቀናነት የተላበሰ እና በወጉ በጥሩ ሁኔታ ያደገ ልጅ ባህሪይ ያሳይ እንደነበር ተናግሯል።
"...አማን ጋር ኤለመንተሪ ስንማር ይህን ቀናነቱን እና ከሰው ጋር ያለውን ተግባቢነት አስተውል ነበር። በኃላ ካደግን በኃላ ኒዮርክ ፊላደልፊያ አግኝቼው የድሮ ተግባቢነቱ ሳይቀየር አነኘሁ" ብሎናል።
"አማን ሳንፎርድ ሳለን የቅርጫት ኳስም ይጫወት ነበር። ተግባቢነቱ እዚህም ላይ ነበር። አብረውን ከተማሩት መካከል የእኛ ሁለት ዓመት ሲኒየር ብትሆንም ቀፀላወርቅ ሰይፉ፣ ያሲር ባገርሽ የሚጠቀሱ ናቸው። ያኔ አብረን ጓደኛሞች የነበርነው እኔ( ግሩም ፋንቱ)፣ ሔኖክ አስመሮም፣ኢክረም ሰኢድ፣ ዳንኤል አሰፋ፣ዮሐንስ ማህረነ፣ነበርን።ኢክረም ሰኢድ (አርፏል) እና አማን በሁላችንም የሚወደድ ልጅ ነበር። አለባበሱም ምርጥ ነበር። ካደገም በኃላ አለባበስ ላይ ጥሩ ነው። አማን የቤቱ መጨረሻ ሲሆን እህት ወንድሞቹ ቀድመው ነበር ውጭ የሄዱት። "በማለት ግሩም ምስክርነቱን ሰጥቶናል።
#ከአማን ጋር ሳንፎርድ አብራ የተማረችው ሀናን አብደላ ስለ አማን ስትናገር ገና 4ኛ ክፍል ሳለ ያለውን የአእምሮ ብስለት ወይሞ imotional intelligence ታደንቃለች። በልጅነቱ አማን ምንም ነገር ቢያጋጥመው ስሜት የመቆጣጠር ችሎታው ትልቅ እንደነበር አስታውሳለሁ ስትልም ወደ ኃላ መለስ ብላ ታስታውሳለች።
"....አማን በጣም የምናከብረው ወንድማችን ነው። ከብዙ ጊዜ በኃላ ሲያገኘኝ ሀናን ረሳሽኝ እንዴ ብሎ እንደ ልጅነታችን ሰላምታ የሚሰጠኝ አብሮ አደጌ ነው። አንዳንድ ሰው አብረኸው ተምረህ እያየህ ዝም ሊልህ ይችላል አማን ግን እንደዚያ አይደለም። እሱን በማጣታችን እጅግ አዝነናል።" በማለት ሀናን ምስክርነት ሰጥታለች።
( ከዕዝራ እጅጉ)
#አማን በዳንኤል አሰፋ ዕይታ
#ethiopia | እኔ አማንን ከ5ኛ ክፍል ጀምሮ በSandford English School አውቀዋለሁ። በዚያን ጊዜ ቅርብ ጓደኞች ነበርን፤ “Fantastic 5” ተብሎ የሚጠራ የልጅነት ቡድን ነበረን፣ እናም ቃሉን በብር ቀለም በእጆቻችን ላይ በኩራት እንፅፍ ነበር። እርሱ ቀድሞ ወደ አሜሪካ ሄደ፣ ነገር ግን ከሃይስኩል በኋላ በፔንሲልቬኒያ እንደገና ተገናኘን።
ኮሌጅ ሳለ ክብደት ያነሳ ስለነበር በጣም ጡንቻማ ሆኖ ያገኘሁትን ጊዜ አልረሳውም።
እርሱና ወንድሞቹ የኬብል ሥራ ንግድ ጀምረው ነበረ። ይህም ጥሩ ሁኖላቸው ነበር።። ነገር ግን ልቡ ሁልጊዜ ወደ ኢትዮጵያ መመለስ እንደሚፈልግ ይነግረኝ ነበር።
በእርግጥም ያንን አደረገ፤ ተመልሶም EBS የቲቪ ጣቢያን ጀመረ። ሁሉንም ችግሮች ተጋፍጦ ኢቢኤስ ለቁምነገር አበቃው። ሲያጋጥመው የነበረውን ጽናቱን እጅግ አደንቃለሁ።
ለእኔ ደስ የሚል ነገር ሁልጊዜ ከወደቀ በኃላ ዳግመኛ ተነስቶ ከቀድሞው ይልቅ ይበልጥ ስኬታማ መሆኑ ነበር።
በህመሙ ጊዜ ጥቂት ጊዜያት ጎበኘሁት፤ ሁልጊዜ አዎንታዊ፣ ተስፋ ያለው እና ጽኑ ፍላጎት ያለው ነበር — እውነተኛ ድንቅ ሰው! መጨረሻ ያየሁት በአዲስ አበባ በተካሄደው “Celebration of Life” ፓርቲው ላይ ነበር።
መጨረሻ በስልክ ያነጋገርኩት በጥቅምት ወር ነበር፣ በታኅሣሥም ልናገኘው ተዘጋጅተን ነበር፤ ነገር ግን ሞት ቀደመው።
#አማን በሔኖክ አስመሮም ዕይታ
እኔ ሁልጊዜ የአማንን ፈገግታና የልቡን ቸርነት አስታውሰዋለሁ። እርሱ ቁርጠኛና ትልቅ ራዕይ ያለው ሰው ነበር፤ በዙሪያው ያሉትን ሁሉ ደስ ለማሰኘት የተፈጠረ የልዩ ስጦታ ባለቤት ነበር።
ትውውቃችን በሳንፎርድ ከስድስተኛ ክፍል ጀመረ። እስካሁንም ያ ትዝታ በአእምሮዬ አለ። ወደ ፓርቲ ለመሄድ ወይም በቦሌ ሚኒ በርገር ለመብላት እንድንሄድ የቤተሰቡን ፒክአፕ መኪና ከቤቱ በጸጥታ እየገፋን ስንወጣ የነበረውን ሳስብ እስቃለሁ። አማን ደፋርና እና እጅግ ታማኝ ነበር።
ለአገሩ ያለው ፍቅር የማይካድ ነበር፤ በፔን ስቴት በርቀት ሲኖርም ኢትዮጵያ ሁልጊዜ በሐሳቡ ውስጥ ነበረች። ወደ አገሩ ለመመለስ በጣም ይመኝ ነበር—እናም ተመለሰ።
አማን ታላቅ ሰው፣ እውነተኛ ጓደኛና ወንድም ነበር። እጅግ ይናፍቃል። ነፍሱን ይማር!!!!
#አማንም በሰፈር አብሮ አደጎቹም የተወደደ ነበር
ፋሲል አለማየሁ ከአማን በ4 አመት ቢያንስም እነ አማን ቤት እየሄደ እንደ እኩያ ጓደኛ ይጫወት እንደነበር ያስታውሳል። አማን ታናናሾቹን በመንከባከብ እና ደስ ብሏቸው እንዲጫወቱ በማድረግ ትልቅ ሚና ነበረው። " በጣም የምወደው ልጅ ነበር። በጣም የሚያማምሩ ኮርስ ሳይክሎች ነበሩት። ቤታቸው 1,000 ካሬ ሜትርና ባለ አራት መኝታ ቤት ነው። ግቢው ሙሉ አስፋልት ሲሆን ለእኛ ለመጫወት ምቹም ነበር። ታዲያ አማን በጊዜው በዲኤክስ መኪና ይዞን ያንሸራሽረን እንደነበር ትዝ ይለኛል።" በማለት ፋሲል ትዝታውን አውግቶናል።
ፋሲል የልጅነት አብሮ አደጉ አማን ያደረገለትን ውለታ እንዲህ በማለት ያስታውሳል፦" አንድ ጊዜ የአባቴን መኪና በልጅነቴ ሰፈር ውስጥ ስነዳ ድንገት መኪናዋ ከፊት አካባቢ ተጋጨች። ይህን የሰማው አማን አባቴ ሳይሰማ መኪናውን ጋራዥ ወስዶ ከአባቴ ቁጣ እንድድን አድርጎኛል።" በማለት የአማንን ለችግር ደራሽነት ነግሮናል ።
አሁን ላሊበላ ሆቴል ያለበት ጋር ከእነ አማን ጋር ኳስ ይጫወት እንደነበር ፋሲል ያስታውሳል። አማን በ1980 ግድም የሀይስኩል ተማሪ ሳለ ወደ አሜሪካ ማቅናቱን ፋሲል ይናገራል። አማን ከተወሰነ ጊዜ በኃላ ከአሜሪካ ሲመጣ ከፋሲል ጋር ተገናኝተው ነበር። ፋሲል በአማን እረፍት ከፍተኛ ሀዘን እንደተሰማው ነግሮናል። "ከረጅም ጊዜ በኃላ ሳላየው ፣ ነገ ዛሬ አገኘዋለሁ እያልኹ በማረፉ አዝኛለሁ " ብሎናል።
#ቀፀላወርቅ ሰይፉ ስለ አማን
ቀፀላወርቅ ሰይፉ የአንጋፋዋ ጋዜጠኛ የወይዘሮ እሌኒ መኩሪያ ልጅ ስትሆን የተማረችው ሳንፎርድ ነው። አማንን በትንሽ ክፍል ብትበልጠውም ( ሲኒየሩ ብትሆንም- እርሱ ግን ከረጅም ጊዜ በኃላ ሳንፎርድ ተምረናል ብሎ አስታውሶ ሰላምታ እንዳቀረበላት ታስታውሳለች።
ቀፀላወርቅ ሰይፉ አማን ከቅርቦቹ ጋር ሆኖ ኢቢኤስን የጀመረ ሰሞን አግኝታው እንደነበር ትናገራለች። በአፍሪካ ላይ ትኩረቱን ያደረገ የቴሌቪዥን ፕሮግራም አየር ላይ ለማዋሀል አጭር የተነደፈ ዕቅድ አዘጋጂ ብሏት እንደነበር ትዝ ይላታል። ቀፀላ በራሷ ምክንያት የዛን ጊዜውን እቅድ ተግባራዊ ባታደርገውም የዛሬ አመት 2017 ግድም ድጋሚ ሥራውን ለመጀመር ከአማን ጋር ጭውውት አድርጋ ነበር።
"...ከአማን ጋር በፕሮግራሙ ዙሪያ ከ 2 ሰዓት በላይ ተነጋግረናል። በሚድያ ላይ ያለው እውቀት ምን ያህል የዳበረ እንደሆነ ግንዛቤ አግኝቻለሁ።የህመም ስሜት እንዳለው ያጫውተኝ ነበር። በዕውነቱ የአማን ህልፈት ለኢትዮጵያ ትልቅ እጦት ነው" በማለት ቀፀላ ምስክርነት ሰጥታለች ።
#ዮናስ ማህረነ ስለ አማን
ዮናስ ማህረነ ከአማን ጋር ሳንፎርድ ከተማሩ ጓደኞቹ አንዱ ነው። ምስክርቱን እንደሚከተለው ሰጥቶናል፦
"........አማን ጨዋታ የሚችል እና ደግ ነበር። ኳስ እንጫወት ነበር። እኔ በረኛ ነበርኩ። አማን መሀል ነው። 1992 በፈረንጆች አቆጣጠር ላይ ከብዙ ጊዜ በኃላ አገኘሁት። 'ሞንክ 'ብሎ በትምህርት ቤት የቅፅል ስሜ ጮሆ ጠራኝ። በጊዜው ክብደት ያነሳ ስለነበር ወፍሮ ጠበቀኝ። 2004 እ.ኤ.አ አሜሪካ አብረን የተማርን አብሮ አደጎቹ ቤቱ ሄደን ጠየቅነው። አማን ከእኛ ቡድን የሚለየው ቢዝነስ ላይ ጥሩ ነበር። የሥራ የመፍጠር ክህሎት ነበረው።አሜሪካ ሳለ calling card ቢዝነስ ነበረው። የማስደወል ቢዝነስ ይሠራ ነበር። ወንድማችን አማን ከድሮም ደግነትን የተላበሰ ወንድማችን ነበር። መሞቱን ግሩም ነው የነገረኝ። ህዳር ላይ ሆስፒታል ሄደን ልንጠይቀው ነበር። ነገር ግን ማለፉ ሲሰማ ጥልቅ ሀዘን ነው የተሰማኝ።" በማለት ዮናስ ማህረነ ከአሜሪካ ሆኖ ምስክርነት ሰጥቷል።
የእነ አማን ሰፈር
አማን ከአንደኛ ክፍል እስከ 7ኛ ማለትም ከ1970-1977 የተማረው ሳንፎርድ ትምህርት ቤት ሲሆን ለቤቱም የመጨረሻ ልጅ ነው። ከ8ኛ ክፍል በኃላ የሁለተኛ ደረጃ እና የዩኒቨርስቲ ትምህርቱን በአሜሪካን አገር ነበር የተከታተለው።የዛን ጊዜ ቤታቸው ቀበሌ 20 አሁን ስካይላይት ጀርባ የቻይና ኤምባሲ ያለበት የእነ አማን ቤት ነበር። የአማን አባት አቶ ፍስሐፂዮን ገብረህይወት 'ባድራግ' የተሰኘ ጎማ አስመጪ ነበሩ። ደርግም ለተወሰኑ ዓመታት ለእስር ዳርጓቸው ነበር። የቤቱ የመጨረሻ ልጅ አማን ሰፈር ኳስ በመጫወት ያሳልፍ እንደነበር አብረውት ያደጉ ልጆችን በማነጋገር ማረጋገጥ ችለናል።
#አማን በሳንፎርድ
በአንድ ክፍል ውስጥ 20 ልጆች ብቻ የሚማሩበት ሳንፎርድ በዚያን ጊዜ በዓመት 4,000 ብር ለአንድ ልጅ የሚከፈልበት ተማሪ ቤት ሲሆን የትምህርት ሥርዓቱም ዓለምአቀፍ ደረጃ በመሆኑ ተማሪዎች በጥራት እንዲማሩ ይደረጋል። ግሩም ፋንቱ ሳንፎርድ ከአማን ጋር አብሮ ተምሯል።ግሩም ለዚህ የሕይወት ታሪክ አዘጋጅ እንዳጫወተው አማን ከልጅነት ጀምሮ ቀናነት የተላበሰ እና በወጉ በጥሩ ሁኔታ ያደገ ልጅ ባህሪይ ያሳይ እንደነበር ተናግሯል።
"...አማን ጋር ኤለመንተሪ ስንማር ይህን ቀናነቱን እና ከሰው ጋር ያለውን ተግባቢነት አስተውል ነበር። በኃላ ካደግን በኃላ ኒዮርክ ፊላደልፊያ አግኝቼው የድሮ ተግባቢነቱ ሳይቀየር አነኘሁ" ብሎናል።
"አማን ሳንፎርድ ሳለን የቅርጫት ኳስም ይጫወት ነበር። ተግባቢነቱ እዚህም ላይ ነበር። አብረውን ከተማሩት መካከል የእኛ ሁለት ዓመት ሲኒየር ብትሆንም ቀፀላወርቅ ሰይፉ፣ ያሲር ባገርሽ የሚጠቀሱ ናቸው። ያኔ አብረን ጓደኛሞች የነበርነው እኔ( ግሩም ፋንቱ)፣ ሔኖክ አስመሮም፣ኢክረም ሰኢድ፣ ዳንኤል አሰፋ፣ዮሐንስ ማህረነ፣ነበርን።ኢክረም ሰኢድ (አርፏል) እና አማን በሁላችንም የሚወደድ ልጅ ነበር። አለባበሱም ምርጥ ነበር። ካደገም በኃላ አለባበስ ላይ ጥሩ ነው። አማን የቤቱ መጨረሻ ሲሆን እህት ወንድሞቹ ቀድመው ነበር ውጭ የሄዱት። "በማለት ግሩም ምስክርነቱን ሰጥቶናል።
#ከአማን ጋር ሳንፎርድ አብራ የተማረችው ሀናን አብደላ ስለ አማን ስትናገር ገና 4ኛ ክፍል ሳለ ያለውን የአእምሮ ብስለት ወይሞ imotional intelligence ታደንቃለች። በልጅነቱ አማን ምንም ነገር ቢያጋጥመው ስሜት የመቆጣጠር ችሎታው ትልቅ እንደነበር አስታውሳለሁ ስትልም ወደ ኃላ መለስ ብላ ታስታውሳለች።
"....አማን በጣም የምናከብረው ወንድማችን ነው። ከብዙ ጊዜ በኃላ ሲያገኘኝ ሀናን ረሳሽኝ እንዴ ብሎ እንደ ልጅነታችን ሰላምታ የሚሰጠኝ አብሮ አደጌ ነው። አንዳንድ ሰው አብረኸው ተምረህ እያየህ ዝም ሊልህ ይችላል አማን ግን እንደዚያ አይደለም። እሱን በማጣታችን እጅግ አዝነናል።" በማለት ሀናን ምስክርነት ሰጥታለች።
4 months ago
🇺🇸 "ሌላ እውነት የለኝም" መጽሐፍ ይመረቃል
የመጽሐፍ ምርቃት
ክቡራትና ክቡራን፣ የጥበብ ወዳጆች
ሌላ ዕውነት የለኝም By Meron Getnet
ተወዳጇ ሜሮን ጌትነት በልዩ ስሜትና ጥልቀት የከተበችው “ሌላ እውነት የለኝም” የተሰኘው አዲስ መጽሐፏ ሊመረቅ ነው። የሜሮንን የቃላት ስዕልና ግልጽ “እውነት” ለመጋራት ይህን ልዩ ቀን ይጠብቁ።
ቦታ፦ Waterford Event Center
ሰዓት፦ ከሰዓት 3:00 PM ጀምሮ
የጥበብን ብርሃን አብረን እንኩል።
በቦታው ተገኝታችሁ ለደራሲውና ለሥራው ያላችሁን አክብሮት እንድትገልጹ በአክብሮት ተጋብዛችኋል።
SAVE THE DATE
Date : Sunday, February 22, 2026
3:00 PM
Address: Waterford Event Center
6715 Commerce St, Springfield, VA 22150
#meron Ghetnet
https://addisbooks.com/eve...
የመጽሐፍ ምርቃት
ክቡራትና ክቡራን፣ የጥበብ ወዳጆች
ሌላ ዕውነት የለኝም By Meron Getnet
ተወዳጇ ሜሮን ጌትነት በልዩ ስሜትና ጥልቀት የከተበችው “ሌላ እውነት የለኝም” የተሰኘው አዲስ መጽሐፏ ሊመረቅ ነው። የሜሮንን የቃላት ስዕልና ግልጽ “እውነት” ለመጋራት ይህን ልዩ ቀን ይጠብቁ።
ቦታ፦ Waterford Event Center
ሰዓት፦ ከሰዓት 3:00 PM ጀምሮ
የጥበብን ብርሃን አብረን እንኩል።
በቦታው ተገኝታችሁ ለደራሲውና ለሥራው ያላችሁን አክብሮት እንድትገልጹ በአክብሮት ተጋብዛችኋል።
SAVE THE DATE
Date : Sunday, February 22, 2026
3:00 PM
Address: Waterford Event Center
6715 Commerce St, Springfield, VA 22150
#meron Ghetnet
https://addisbooks.com/eve...
4 months ago
አሜሪካ ሁለተኛውን የጦር አውሮፕላን ተሸካሚ መርከብ ወደ ኢራን ልትልክ ነው
#ethiopia | በመካከለኛው ምስራቅ ያለው ውጥረት በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ ባለበት በዚህ ወቅት፣ አሜሪካ ዩኤስ ኤስ ጄራልድ ፎርድ (USS Gerald Ford) የተሰኘውን ሁለተኛውን ግዙፍ የጦር አውሮፕላን ተሸካሚ መርከብ ወደ ቀጣናው ለመላክ መዘጋጀቷ ተሰማ።
የተሰጡ መረጃዎች፡
* ተልዕኮው፦ ይህ ዘመናዊ መርከብ በቀጣናው ቀድሞ የሚገኘውን ዩኤስ ኤስ አብረሃም ሊንከን (USS Abraham Lincoln) የጦር መርከብን ይቀላቀላል ተብሎ ይጠበቃል።
* ወቅታዊ ሁኔታ፦ ጉዞው የሚጀምረው በቀጣዩ ሳምንት ሲሆን፣ ይህም የሆነው የአሜሪካ እና የኢራን ድርድር እየተካሄደ ባለበት ወቅት መሆኑ ጉዳዩን ትኩረት የሚስብ አድርጎታል።
* የፕሬዝዳንት ትራምፕ ማስጠንቀቂያ፦ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን ወደ ስምምነት እንድትመጣ ግፊት እያደረጉ ቢሆንም፣ አስፈላጊ ከሆነ ግን "የኃይል አማራጭን" ከመጠቀም ወደ ኋላ እንደማይሉ በተደጋጋሚ እያስጠነቀቁ ይገኛሉ።
የቀደመ ግጭት፦
ከዚህ ቀደም የመጀመሪያው የአሜሪካ የጦር መርከብ ወደ ግልፍ ሀገራት በገባበት ወቅት፣ ወደ መርከቡ ተጠግታ የነበረች የኢራን ድሮን በአሜሪካ ጦር መመታቷ የሚታወስ ነው። አሁን ሁለተኛው መርከብ መላኩ አሜሪካ በቀጣናው ያላትን ወታደራዊ የበላይነት ለማሳየትና በኢራን ላይ ጫና ለመፍጠር የታለመ መሆኑ ተመልክቷል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #usa #iran #military #ussgeraldford #trump #middleeast #geopolitics #maritimesecurity #አሜሪካ #ኢራን
#ethiopia | በመካከለኛው ምስራቅ ያለው ውጥረት በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ ባለበት በዚህ ወቅት፣ አሜሪካ ዩኤስ ኤስ ጄራልድ ፎርድ (USS Gerald Ford) የተሰኘውን ሁለተኛውን ግዙፍ የጦር አውሮፕላን ተሸካሚ መርከብ ወደ ቀጣናው ለመላክ መዘጋጀቷ ተሰማ።
የተሰጡ መረጃዎች፡
* ተልዕኮው፦ ይህ ዘመናዊ መርከብ በቀጣናው ቀድሞ የሚገኘውን ዩኤስ ኤስ አብረሃም ሊንከን (USS Abraham Lincoln) የጦር መርከብን ይቀላቀላል ተብሎ ይጠበቃል።
* ወቅታዊ ሁኔታ፦ ጉዞው የሚጀምረው በቀጣዩ ሳምንት ሲሆን፣ ይህም የሆነው የአሜሪካ እና የኢራን ድርድር እየተካሄደ ባለበት ወቅት መሆኑ ጉዳዩን ትኩረት የሚስብ አድርጎታል።
* የፕሬዝዳንት ትራምፕ ማስጠንቀቂያ፦ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን ወደ ስምምነት እንድትመጣ ግፊት እያደረጉ ቢሆንም፣ አስፈላጊ ከሆነ ግን "የኃይል አማራጭን" ከመጠቀም ወደ ኋላ እንደማይሉ በተደጋጋሚ እያስጠነቀቁ ይገኛሉ።
የቀደመ ግጭት፦
ከዚህ ቀደም የመጀመሪያው የአሜሪካ የጦር መርከብ ወደ ግልፍ ሀገራት በገባበት ወቅት፣ ወደ መርከቡ ተጠግታ የነበረች የኢራን ድሮን በአሜሪካ ጦር መመታቷ የሚታወስ ነው። አሁን ሁለተኛው መርከብ መላኩ አሜሪካ በቀጣናው ያላትን ወታደራዊ የበላይነት ለማሳየትና በኢራን ላይ ጫና ለመፍጠር የታለመ መሆኑ ተመልክቷል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #usa #iran #military #ussgeraldford #trump #middleeast #geopolitics #maritimesecurity #አሜሪካ #ኢራን
6 months ago
🎄 መልካም የገና በዓል! 🎄
ጃምቦ ሪል ስቴት (Jambo Real Estate) እንኳን ለብርሃነ ልደቱ በሠላም አደረሳችሁ እያለ፤ በዓሉ የሠላም፣ የፍቅር እና የደስታ እንዲሆንላቹሁ ከልብ ይመኛል!
የህልምዎን ቤት ከእኛ ሲገዙ የሚያገኙት፦
✅ ጥራት (Quality)
✅ አስተማማኝነት (Reliability)
✅ በጊዜ ማስረከብ (Timely Delivery)
✅ በመሀል ከተማ (Prime Location)
✅ በተመጣጣኝ ዋጋ (Affordable Price)
🌌 “የሚመርጡን በምክንያት ነው!” 🌌
ከጃምቦ ቤተሰብ ጋር ደማቅ በዓል ይሁንላችሁ!
#jamborealestate #merrychristmas #genna #addisababa #ethiopia #realestate #qualityliving
ጃምቦ ሪል ስቴት (Jambo Real Estate) እንኳን ለብርሃነ ልደቱ በሠላም አደረሳችሁ እያለ፤ በዓሉ የሠላም፣ የፍቅር እና የደስታ እንዲሆንላቹሁ ከልብ ይመኛል!
የህልምዎን ቤት ከእኛ ሲገዙ የሚያገኙት፦
✅ ጥራት (Quality)
✅ አስተማማኝነት (Reliability)
✅ በጊዜ ማስረከብ (Timely Delivery)
✅ በመሀል ከተማ (Prime Location)
✅ በተመጣጣኝ ዋጋ (Affordable Price)
🌌 “የሚመርጡን በምክንያት ነው!” 🌌
ከጃምቦ ቤተሰብ ጋር ደማቅ በዓል ይሁንላችሁ!
#jamborealestate #merrychristmas #genna #addisababa #ethiopia #realestate #qualityliving
6 months ago
ራስን በራስ ማስተዳደር እስከ መገንጠል
የሕገመንግስት አንቀጽ 39 እና ዓለም አቀፍ ህጎች
በህግ ባለሙያ ፋንታሁን ደለለው
መግቢያ #ethiopia | በአለምአቀፍ ደረጃ ራስን በራስ ማስተዳደር /self determination/ ጽነስ ሀሳቡ እስከ የት ድረስ እንደሆነ የተለያየ ትርጉም ሲሰጥበት ይስተዋላል። አንዳንዶች የመገንጠልን ጽንሰ ሀሳብን የሚያካትቱ ሲሆን አንዳንዳቹ ደግሞ የመገንጠልን ጽንሰሀሳብ በፍጹም በህገመንግስታቸው ውስጥ ሳያካትቱ እንደውም መገንጠል ላይ በዝምታም ሆነ በግልጽ የሚከለክሉ ሀገራት አሉ።
ራስን በራስ እስከ ማስተዳደር መገንጠል ስረአት በህገመንግስታቸው የሚያካትቱ ሀገራት ደግሞ በግልጽ እንዴት ሊሆን እንደሚችል በግልጽ አስቀምጠዋል። ከዚህ ውጭ ባለፈም በህጋዊ ህጋዊ ባልሆነ መንገድ ተገንጥለው ሀገር ነን የሚሉ እያስተዋልናቸው ያለ ሲሆን እነዚህ ሀገራት "እጣፋንታቸው ምንድነው?" የሚለውን በዚህ አጭር ጽሁፍ የምንመለከተው ይሆናል
1. ራስን በራስ ማስተዳደር ምንድነው?
(self determination)
ራስን በራስ ማስተዳደር አንድ ሀገር ወይም የአንድ ሀገር ክልል የሀገሩን የህገመንግስት እና የህግ የበላይነት በማክበር ያለማንም ጣልቃ ገብነት ራሳቸውን በራሳቸው እድል የሚያስተዳድረበት ነው። በዚህ ረገድ የተለያየ አይነት ዙርያ ጥምጥም አይነት ትርጉም ቢመላለስም ራስን በራስ ማስተዳደር ማለት ከማንም ከጣልቃገብነት ነጻ በመሆን በህግ የበላይነትና በህዝቦች መፈቃቀድ ላይ የተመሰረተ አስተዳደር ነው።
2. ራስን በራስ ማስተዳደር እስከመገንጠል እንዴት ይፈጸማል? self determination to succesion
ራስን በራስ ማስዳደር እስከ መገንጠልን ተግባራዊ ለማድረግ የሚፈልግ ሀገር ከነበረበት ሀገር ጋር ለመቀጠል የሚያስችለው ዲሞክሪያሳዊ ፣ ህገመንግስታዊ መብትን ፣ አለምአቀፍ የዲሞክሪያሳዊ እና የሰብአዊ መብቶችን ለመጎናጻፍ ከእናት ሀገሩ ያጣ እንደሆና በህዝቡ ላይ ተደጋጋሚ የመብት ጭቆና እና የመብት ጥሰት እየደረሰበት ከሆነ ነው።
በዚህ ጊዜ ራስን በራስ የማስተዳደር እስከ መገንጠል መብት ጥያቄው ለሀገረ መንግስቱ ለሀገረ መንግስቱ መብት የተሰጠው ሲሆን ይህን በማቅረብ ህጉን ተከትሎ የሚወሰን ይሆናል።
ከዚያም በሀገሩ ህዝብና ህገመንግስት መሠረት በማድረግ አጠቃላይ ውሳኔ መገንጠል የሚፈልገው ህዝብ ጭምር ተጠይቆ የመጨረሻ መልሱ ያለ ልዩነት የመገንጠል መብትን የሚፈቅድ ከሆነ መገንጠል ተግባራዊ ይሆናል።
ይህ የሚሆነውም የመገንጠል መብት በህጉ በግልጽ የተቀመጠ እንደሆነ ነው። አለበለዚያ ግን መገንጠል አይታሰብም ተገነጠልኩ ቢልም የቅዥት ተግባር ይሆናል እንጂ ህጉን የጠበቀ ተግባር አይሆንም።
3. ራስን በራስ ማስተዳደር እስከ መገንጠል ተግባር እንዴት ይፈጸማል?
በመጀመሪያ ደረጃ የመጀመሪያዋ ሀገር የመገንጠል ጥያቄ የሚቀርብባት ህጋዊ ሀገር ልትሆን ያስፈልጋል። ይህም ማለት በአለም አቀፍ ልምድ ህጎች ውሳኔዎች መሠረት ሀገር ለማለት የምትበቃ ልትሆን ያስፈልጋል።
ሀገር ስትሆን የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ህግ አውጪ፣ ህግ አስፈጻሚ ፣ህገመንግስት፣ህዝብ፣ግዛት፣የውጭ ግንኙነት አቅም ፣ ሉአላዊነት ሊኖራት ያስፈልጋል።
ይህቺ ሀገር በዚህ ልክ ህጋዊ ከሆነች በኋላ ነው የመገንጠል ጥያቄን የተወሰነው ሀገረ ግዛት ወይም ክልል ራስን በራስ ማስተዳደር ወይም እስከ መገንጠል የሚለውን በመጠየቅ በጠያቂው ህዝብ፣ ግዛትና እና በተጠያቂው ሀገር ህዝብ ሙሉ ፍቃድ ተፈጻሚ የሚሆነው።
ለምሳሌ ከኢትዮጵያ መገንጠል የሚፈልግ ክልል የሁሉም ክልሎች ፣ የፌደራል ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤ፥ የፌድሬሽን ምክር ቤት እንዲሁም የጠያቂው ክልል ምክር ቤት በሙሉ ያለ ምንም ልዩነት የመገንጠል ይሁንታን ሊገኝ ያስፈልጋል።
አንዱ እንኳን የልዩነት ሀሳብ ካመጣ የመገንጠል ሀሳብ ተግባራዊ ሊሆን አይችልም። ይህ በኢፊድሪ ከመንግሥት አንቀጽ 39 ላይ የተቀመጠ ነው።
ለምሳሌ በኢትዮጵያ ይህ ህገመንግስት ሳይወጣ መንግስት ሳይመረጥ የመገንጠል ስረአት የሚከናወንበት ህግና ህገመንግስት ሳይኖር ሀገርንና ህዝብን ወክሎ የውጭ ግንኙነቶች ጋር የድርድርና የማስፈጸም አቅም ያለው የፖለቲካ ፓርቲ ወደ መንግስት የተቀየረ ሳይኖር ሀገርን በበላይነት የሚገዛ ህመንግስት ሳይመሰረት በተረባበሸ የሀገር ስሜት ውስጥ በመሆን ተገንጥያለው ብሎ በተወሰኑ ቡድኖች ብቻ በተደረገ የማይጸና ውል የመገንጠል ጥያቄ አቅራቢውም ሆነ ተቀባይውም ህጋዊ ቅቡልነት የሌላቸው ናቸው።
3. ቅቡልነት ያለው ህግን ሳይከተሉ መገንጠልን በራሳቸው ህጋዊ ያደረጉ ሀገራት እጣ ፈንታቸው ምን ይሆናል?
እነዚህ ሀገራት by defacfo(ያለ ህግ ቅቡልነት) ያላቸው ቢሆንም ከሌሎች ሀገሮች ጋር በሚያደርጉት ግንኙነቶች የሌላን ሀገርን ብሔራዊ ጥቅም መብት የሚነካ ከሆነ ጥቅሙ የሚነካበት ሀገር በተለይም ሀገር የሆነበት አካሄድ ህጋዊ ጥያቄን የሚያስነሳ ከሆነ ይህንን በመቃወሚያነት በማንሳት ብሔራዊ ጥቅሙ የተነካበት ሀገር መብቱን ማስከበር ይችላል።
4. መደምደሚያ
ይህ እንደ ጸሀፊው የህግ ምርምርና አስተያየት የቀረበ ቢሆንም ዋናው ነገር እንደ ጸሀፊው አስተያየት ሀገራት እንደ ህጋዊ ሀገር ሆነው ህዝባቸውን በማስተዳደር የዜጎችን እና የሀገርን ሉአላዊነት ለማስጠበቅ በመጀመረያ ደረጃ በህግ ቅቡልነት ሊኖራቸው ያስፈልጋል።
References/ዋቢ መጽሀፍት/
1. Crawford, J. (2006). The Creation of States in International Law (2nd ed.). Oxford University Press.
2. International Court of Justice (ICJ). (2010). Accordance with International Law of the Unilateral Declaration of Independence in Respect of Kosovo, Advisory Opinion.
3. International Court of Justice (ICJ). (1986). Frontier Dispute (Burkina Faso/Republic of Mali), Judgment.
4. Montevideo Convention on the Rights and Duties of States. (1933).
5. United Nations Human Rights Council (UNHRC). (2022). Report of the Special Rapporteur on the situation of human rights in Eritrea. A/HRC/50/20.
6. United Nations Security Council (UNSC). (1999). Resolution 1244. S/RES/1244.
7. United Nations Security Council (UNSC). (1961). Resolution 169. S/RES/169.
8. Vaughan, S. (2011). The Ethio-Eritrean Conflict and the Algiers Agreement: A Legal Analysis. In A. Jacquin-Berdal & M. Plaut (Eds.), Unfinished Business: Ethiopia and Eritrea at War. Red Sea Press.
9. Woods, T. (2019). The Law of Territorial Integrity and the Eritrea-Ethiopia Boundary Commission. Cambridge Journal of International and Comparative Law.
የሕገመንግስት አንቀጽ 39 እና ዓለም አቀፍ ህጎች
በህግ ባለሙያ ፋንታሁን ደለለው
መግቢያ #ethiopia | በአለምአቀፍ ደረጃ ራስን በራስ ማስተዳደር /self determination/ ጽነስ ሀሳቡ እስከ የት ድረስ እንደሆነ የተለያየ ትርጉም ሲሰጥበት ይስተዋላል። አንዳንዶች የመገንጠልን ጽንሰ ሀሳብን የሚያካትቱ ሲሆን አንዳንዳቹ ደግሞ የመገንጠልን ጽንሰሀሳብ በፍጹም በህገመንግስታቸው ውስጥ ሳያካትቱ እንደውም መገንጠል ላይ በዝምታም ሆነ በግልጽ የሚከለክሉ ሀገራት አሉ።
ራስን በራስ እስከ ማስተዳደር መገንጠል ስረአት በህገመንግስታቸው የሚያካትቱ ሀገራት ደግሞ በግልጽ እንዴት ሊሆን እንደሚችል በግልጽ አስቀምጠዋል። ከዚህ ውጭ ባለፈም በህጋዊ ህጋዊ ባልሆነ መንገድ ተገንጥለው ሀገር ነን የሚሉ እያስተዋልናቸው ያለ ሲሆን እነዚህ ሀገራት "እጣፋንታቸው ምንድነው?" የሚለውን በዚህ አጭር ጽሁፍ የምንመለከተው ይሆናል
1. ራስን በራስ ማስተዳደር ምንድነው?
(self determination)
ራስን በራስ ማስተዳደር አንድ ሀገር ወይም የአንድ ሀገር ክልል የሀገሩን የህገመንግስት እና የህግ የበላይነት በማክበር ያለማንም ጣልቃ ገብነት ራሳቸውን በራሳቸው እድል የሚያስተዳድረበት ነው። በዚህ ረገድ የተለያየ አይነት ዙርያ ጥምጥም አይነት ትርጉም ቢመላለስም ራስን በራስ ማስተዳደር ማለት ከማንም ከጣልቃገብነት ነጻ በመሆን በህግ የበላይነትና በህዝቦች መፈቃቀድ ላይ የተመሰረተ አስተዳደር ነው።
2. ራስን በራስ ማስተዳደር እስከመገንጠል እንዴት ይፈጸማል? self determination to succesion
ራስን በራስ ማስዳደር እስከ መገንጠልን ተግባራዊ ለማድረግ የሚፈልግ ሀገር ከነበረበት ሀገር ጋር ለመቀጠል የሚያስችለው ዲሞክሪያሳዊ ፣ ህገመንግስታዊ መብትን ፣ አለምአቀፍ የዲሞክሪያሳዊ እና የሰብአዊ መብቶችን ለመጎናጻፍ ከእናት ሀገሩ ያጣ እንደሆና በህዝቡ ላይ ተደጋጋሚ የመብት ጭቆና እና የመብት ጥሰት እየደረሰበት ከሆነ ነው።
በዚህ ጊዜ ራስን በራስ የማስተዳደር እስከ መገንጠል መብት ጥያቄው ለሀገረ መንግስቱ ለሀገረ መንግስቱ መብት የተሰጠው ሲሆን ይህን በማቅረብ ህጉን ተከትሎ የሚወሰን ይሆናል።
ከዚያም በሀገሩ ህዝብና ህገመንግስት መሠረት በማድረግ አጠቃላይ ውሳኔ መገንጠል የሚፈልገው ህዝብ ጭምር ተጠይቆ የመጨረሻ መልሱ ያለ ልዩነት የመገንጠል መብትን የሚፈቅድ ከሆነ መገንጠል ተግባራዊ ይሆናል።
ይህ የሚሆነውም የመገንጠል መብት በህጉ በግልጽ የተቀመጠ እንደሆነ ነው። አለበለዚያ ግን መገንጠል አይታሰብም ተገነጠልኩ ቢልም የቅዥት ተግባር ይሆናል እንጂ ህጉን የጠበቀ ተግባር አይሆንም።
3. ራስን በራስ ማስተዳደር እስከ መገንጠል ተግባር እንዴት ይፈጸማል?
በመጀመሪያ ደረጃ የመጀመሪያዋ ሀገር የመገንጠል ጥያቄ የሚቀርብባት ህጋዊ ሀገር ልትሆን ያስፈልጋል። ይህም ማለት በአለም አቀፍ ልምድ ህጎች ውሳኔዎች መሠረት ሀገር ለማለት የምትበቃ ልትሆን ያስፈልጋል።
ሀገር ስትሆን የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ህግ አውጪ፣ ህግ አስፈጻሚ ፣ህገመንግስት፣ህዝብ፣ግዛት፣የውጭ ግንኙነት አቅም ፣ ሉአላዊነት ሊኖራት ያስፈልጋል።
ይህቺ ሀገር በዚህ ልክ ህጋዊ ከሆነች በኋላ ነው የመገንጠል ጥያቄን የተወሰነው ሀገረ ግዛት ወይም ክልል ራስን በራስ ማስተዳደር ወይም እስከ መገንጠል የሚለውን በመጠየቅ በጠያቂው ህዝብ፣ ግዛትና እና በተጠያቂው ሀገር ህዝብ ሙሉ ፍቃድ ተፈጻሚ የሚሆነው።
ለምሳሌ ከኢትዮጵያ መገንጠል የሚፈልግ ክልል የሁሉም ክልሎች ፣ የፌደራል ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤ፥ የፌድሬሽን ምክር ቤት እንዲሁም የጠያቂው ክልል ምክር ቤት በሙሉ ያለ ምንም ልዩነት የመገንጠል ይሁንታን ሊገኝ ያስፈልጋል።
አንዱ እንኳን የልዩነት ሀሳብ ካመጣ የመገንጠል ሀሳብ ተግባራዊ ሊሆን አይችልም። ይህ በኢፊድሪ ከመንግሥት አንቀጽ 39 ላይ የተቀመጠ ነው።
ለምሳሌ በኢትዮጵያ ይህ ህገመንግስት ሳይወጣ መንግስት ሳይመረጥ የመገንጠል ስረአት የሚከናወንበት ህግና ህገመንግስት ሳይኖር ሀገርንና ህዝብን ወክሎ የውጭ ግንኙነቶች ጋር የድርድርና የማስፈጸም አቅም ያለው የፖለቲካ ፓርቲ ወደ መንግስት የተቀየረ ሳይኖር ሀገርን በበላይነት የሚገዛ ህመንግስት ሳይመሰረት በተረባበሸ የሀገር ስሜት ውስጥ በመሆን ተገንጥያለው ብሎ በተወሰኑ ቡድኖች ብቻ በተደረገ የማይጸና ውል የመገንጠል ጥያቄ አቅራቢውም ሆነ ተቀባይውም ህጋዊ ቅቡልነት የሌላቸው ናቸው።
3. ቅቡልነት ያለው ህግን ሳይከተሉ መገንጠልን በራሳቸው ህጋዊ ያደረጉ ሀገራት እጣ ፈንታቸው ምን ይሆናል?
እነዚህ ሀገራት by defacfo(ያለ ህግ ቅቡልነት) ያላቸው ቢሆንም ከሌሎች ሀገሮች ጋር በሚያደርጉት ግንኙነቶች የሌላን ሀገርን ብሔራዊ ጥቅም መብት የሚነካ ከሆነ ጥቅሙ የሚነካበት ሀገር በተለይም ሀገር የሆነበት አካሄድ ህጋዊ ጥያቄን የሚያስነሳ ከሆነ ይህንን በመቃወሚያነት በማንሳት ብሔራዊ ጥቅሙ የተነካበት ሀገር መብቱን ማስከበር ይችላል።
4. መደምደሚያ
ይህ እንደ ጸሀፊው የህግ ምርምርና አስተያየት የቀረበ ቢሆንም ዋናው ነገር እንደ ጸሀፊው አስተያየት ሀገራት እንደ ህጋዊ ሀገር ሆነው ህዝባቸውን በማስተዳደር የዜጎችን እና የሀገርን ሉአላዊነት ለማስጠበቅ በመጀመረያ ደረጃ በህግ ቅቡልነት ሊኖራቸው ያስፈልጋል።
References/ዋቢ መጽሀፍት/
1. Crawford, J. (2006). The Creation of States in International Law (2nd ed.). Oxford University Press.
2. International Court of Justice (ICJ). (2010). Accordance with International Law of the Unilateral Declaration of Independence in Respect of Kosovo, Advisory Opinion.
3. International Court of Justice (ICJ). (1986). Frontier Dispute (Burkina Faso/Republic of Mali), Judgment.
4. Montevideo Convention on the Rights and Duties of States. (1933).
5. United Nations Human Rights Council (UNHRC). (2022). Report of the Special Rapporteur on the situation of human rights in Eritrea. A/HRC/50/20.
6. United Nations Security Council (UNSC). (1999). Resolution 1244. S/RES/1244.
7. United Nations Security Council (UNSC). (1961). Resolution 169. S/RES/169.
8. Vaughan, S. (2011). The Ethio-Eritrean Conflict and the Algiers Agreement: A Legal Analysis. In A. Jacquin-Berdal & M. Plaut (Eds.), Unfinished Business: Ethiopia and Eritrea at War. Red Sea Press.
9. Woods, T. (2019). The Law of Territorial Integrity and the Eritrea-Ethiopia Boundary Commission. Cambridge Journal of International and Comparative Law.
Sponsored by
Surafel
7 months ago
Make Gift Real Estate Your Choice for a Lifetime Investment!
********
Our premium luxury apartments and commercial shops are designed for comfort, convenience, and value.
Prime Locations: Situated in the heart of Addis Ababa at La Gare, T/Haymanot, 22 Mazoria, Atlas, CMC, and Fres Bet.
Variety and Affordability: Choose from different sizes and layouts to suit your needs, all offered at reasonable prices!
Exclusive Offer: Enjoy the investment of a lifetime by acquiring our properties!
Your Dream, Our Mission: Decide today to turn your dreams into reality with Gift Real Estate.
Gift Real Estate
We Build Community!
📞 Contact Us Today:
Visit our website: https://www.giftbusinessgr...
Call us: +251979 65 65 65 / +251984 65 65 65
********
Our premium luxury apartments and commercial shops are designed for comfort, convenience, and value.
Prime Locations: Situated in the heart of Addis Ababa at La Gare, T/Haymanot, 22 Mazoria, Atlas, CMC, and Fres Bet.
Variety and Affordability: Choose from different sizes and layouts to suit your needs, all offered at reasonable prices!
Exclusive Offer: Enjoy the investment of a lifetime by acquiring our properties!
Your Dream, Our Mission: Decide today to turn your dreams into reality with Gift Real Estate.
Gift Real Estate
We Build Community!
📞 Contact Us Today:
Visit our website: https://www.giftbusinessgr...
Call us: +251979 65 65 65 / +251984 65 65 65
7 months ago
♦️አርሰናል ቤሬንትፎርድን በማሸነፍ መሪነቱን አጠናክሯል
Arsenal 2 - 0 Brentford
#ethiopia | መድፈኞቹ የሊጉን መሪነት አስቀጥለዋል፤ዛሬ በተደረገው የሊጉ 14ኛ ሳምንት ጨዋታ ኤምሬትስ ላይ ቤሬንትፎርድን አስተናግደው 2ለ0 በማሸነፍ ከተከታያቸው ማን.ሲቲ ጋር ያላቸውን የነጥብ ልዩነት ወደ አምስት አስፍተዋል።
አርሰናል ቤሬንትፎርድን ሲያሸንፍ የማሸነፊያውን ጎሎች ስፔንያዊው ሞሪኖ በ11ኛ እንዲሁም ተቀይሮ የገባው ቡካዮ ሳካ በ90'+1' ሁለተኛውን ጎል አስቆጥረዋል።
አርሰናል 14 የሊጉን ጨዋታዎች አድርጎ 10ሩን አሸንፎ፣በሶስቱ አቻ ወጥቶ፣በአንድ ጨዋታ ተሸንፎ በ20 የግብ ከፍየ፣በ33 ነጥብ የሊጉ መሪ ሲሆን እኩል 14 ጨዋታ ያደረገው ማን.ሲቲ በበኩሉ ዘጠኝ ጨዋታ አሸንፎ በአራቱ ተሸንፎ በአንድ ጨዋታ አቻ ወጥቶ በ16 የጎል ክፍያ በ28 ነጥብ በሁለተኛ ደረጃ ይከተላል።
69ኛ ደቂቃ ላይ የሚገኘው ሊቨርፑል በሠንደርላንድ 1ለ0 በሜዳው እየተመራ ይገኛል።
በጋዜጠኛ ይስሀቅ በላይ(ሀትሪክ ስፖርት ኦፊሺያል)
#arsenal #arsenalfc #brentford #gunners #gunnersforever #premierleague
Arsenal 2 - 0 Brentford
#ethiopia | መድፈኞቹ የሊጉን መሪነት አስቀጥለዋል፤ዛሬ በተደረገው የሊጉ 14ኛ ሳምንት ጨዋታ ኤምሬትስ ላይ ቤሬንትፎርድን አስተናግደው 2ለ0 በማሸነፍ ከተከታያቸው ማን.ሲቲ ጋር ያላቸውን የነጥብ ልዩነት ወደ አምስት አስፍተዋል።
አርሰናል ቤሬንትፎርድን ሲያሸንፍ የማሸነፊያውን ጎሎች ስፔንያዊው ሞሪኖ በ11ኛ እንዲሁም ተቀይሮ የገባው ቡካዮ ሳካ በ90'+1' ሁለተኛውን ጎል አስቆጥረዋል።
አርሰናል 14 የሊጉን ጨዋታዎች አድርጎ 10ሩን አሸንፎ፣በሶስቱ አቻ ወጥቶ፣በአንድ ጨዋታ ተሸንፎ በ20 የግብ ከፍየ፣በ33 ነጥብ የሊጉ መሪ ሲሆን እኩል 14 ጨዋታ ያደረገው ማን.ሲቲ በበኩሉ ዘጠኝ ጨዋታ አሸንፎ በአራቱ ተሸንፎ በአንድ ጨዋታ አቻ ወጥቶ በ16 የጎል ክፍያ በ28 ነጥብ በሁለተኛ ደረጃ ይከተላል።
69ኛ ደቂቃ ላይ የሚገኘው ሊቨርፑል በሠንደርላንድ 1ለ0 በሜዳው እየተመራ ይገኛል።
በጋዜጠኛ ይስሀቅ በላይ(ሀትሪክ ስፖርት ኦፊሺያል)
#arsenal #arsenalfc #brentford #gunners #gunnersforever #premierleague
7 months ago
Looking for Affordable Apartments and Commercial Shops in Downtown Addis Ababa?
*********
Discover the best value with Gift Real Estate!
We offer a wide range of apartments and commercial shops of various sizes in the most livable and thriving areas of downtown Addis Ababa.
Why Choose Gift Real Estate?
• Modern and improved design options
• Safe and spacious parking facilities
• 24/7 backup power and water supply
• Prime commercial shops, malls, schools, and medical centers nearby
• Ample green spaces for recreation and relaxation
Visit Our Villages in:
La Gare, T/Haymanot, 22 Mazoria, Atlas, CMC, and Feres Bet!
Become a proud homeowner or business owner today.
At Gift Real Estate, we don’t just build properties—we build communities!
Gift Real Estate
We Build Community!
For more information, visit:
🌐 https://www.giftrealestate...
📞 Call us at: 251979656565 / 251984656565
*********
Discover the best value with Gift Real Estate!
We offer a wide range of apartments and commercial shops of various sizes in the most livable and thriving areas of downtown Addis Ababa.
Why Choose Gift Real Estate?
• Modern and improved design options
• Safe and spacious parking facilities
• 24/7 backup power and water supply
• Prime commercial shops, malls, schools, and medical centers nearby
• Ample green spaces for recreation and relaxation
Visit Our Villages in:
La Gare, T/Haymanot, 22 Mazoria, Atlas, CMC, and Feres Bet!
Become a proud homeowner or business owner today.
At Gift Real Estate, we don’t just build properties—we build communities!
Gift Real Estate
We Build Community!
For more information, visit:
🌐 https://www.giftrealestate...
📞 Call us at: 251979656565 / 251984656565
7 months ago
Struggling? Need guidance? Want someone who truly listens?
Dr. Wodajeneh Counseling Services is here for you.
Affordable, confidential, and culturally sensitive care for individuals, families & youth.
Call today to schedule your session.
📞 770-231-9275
📧 drwodajecounselinggmail.com
Sponsored by
Surafel
7 months ago
የጋዜጠኛ እና መድረክ መሪ ወንድወሰን ከበደ የመድረክ ማስታወሻ የመፀሀፍ ምረቃ እሁድ ኖቬበር 30/2025 ከቀኑ 3pm ጀምሮ በቨርጂኒያ water ford event center ይመረቃል
8 months ago
ከእንግሊዝ የተባረረው ሃዱሽ ለሊት ኢትዮጵያ መግባቱ ተገለፀ::
በግብረ ስጋ ፍላጎት ወንጀል ተከሶ በእስር ላይ የነበረው ኢትዮጵያዊ ዜጋ ሃዱሽ ገብረሥላሴ ከባቱ፣ በእንግሊዝ (UK) የወህኒ ቤት አስተዳደር ስህተት ከተፈጠረ በኋላ፣ አሁን በይፋ ወደ ኢትዮጵያ መላኩ ተረጋገጠ።
ሃዱሽ ከባቱ በኤሰክስ ውስጥ የ14 ዓመት ታዳጊን እና ሌላ ሴትን ለመድፈር በመተናኳል በሴፕቴምበር 2025 ዓ.ም የ12 ወራት እስራት ተፈርዶበት ነበር።
ከእስር በኋላ ለስደት ዓላማ ወደ ኢሚግሬሽን ማቆያ (Immigration Detention) መዛወር ሲገባው፣ በHM Prison Chelmsford በተፈጸመ ከባድ የአስተዳደር ስህተት ምክንያት በድንገት ተለቀቀ።
ይህ ስህተት በመላው ዩኬ ብሔራዊ ቁጣን የቀሰቀሰ ሲሆን፣ ወዲያውኑ ሰፊ ፍለጋ ተጀመረ።
ፖሊስም ከቀናቶች በኃላ ግለሰቡን በድጋሚ በቁጥጥር ስር አውሎ ለስደት ባለሥልጣናት ማስረከቡን አረጋግጧል።
ባለሥልጣናት አሁን ላይ ሃዱሽ ገብረሥላሴ ከባቱ ትላንትና ወደ ኢትዮጵያ መባረሩን ኢትዮጵያ መግባቱን አረጋግጠዋል፤ ይህም በስህተት መልቀቅ ዙሪያ የተፈጠረውን ውዝግብ አብቅቷል።
የዩኬ ባለሥልጣናት እንደዚህ ዓይነቱ ስህተት ዳግም እንዳይከሰት ለማድረግ ሙሉ ምርመራ በመካሄድ ላይ መሆኑን ገልጸዋል።
Via Gursha
በግብረ ስጋ ፍላጎት ወንጀል ተከሶ በእስር ላይ የነበረው ኢትዮጵያዊ ዜጋ ሃዱሽ ገብረሥላሴ ከባቱ፣ በእንግሊዝ (UK) የወህኒ ቤት አስተዳደር ስህተት ከተፈጠረ በኋላ፣ አሁን በይፋ ወደ ኢትዮጵያ መላኩ ተረጋገጠ።
ሃዱሽ ከባቱ በኤሰክስ ውስጥ የ14 ዓመት ታዳጊን እና ሌላ ሴትን ለመድፈር በመተናኳል በሴፕቴምበር 2025 ዓ.ም የ12 ወራት እስራት ተፈርዶበት ነበር።
ከእስር በኋላ ለስደት ዓላማ ወደ ኢሚግሬሽን ማቆያ (Immigration Detention) መዛወር ሲገባው፣ በHM Prison Chelmsford በተፈጸመ ከባድ የአስተዳደር ስህተት ምክንያት በድንገት ተለቀቀ።
ይህ ስህተት በመላው ዩኬ ብሔራዊ ቁጣን የቀሰቀሰ ሲሆን፣ ወዲያውኑ ሰፊ ፍለጋ ተጀመረ።
ፖሊስም ከቀናቶች በኃላ ግለሰቡን በድጋሚ በቁጥጥር ስር አውሎ ለስደት ባለሥልጣናት ማስረከቡን አረጋግጧል።
ባለሥልጣናት አሁን ላይ ሃዱሽ ገብረሥላሴ ከባቱ ትላንትና ወደ ኢትዮጵያ መባረሩን ኢትዮጵያ መግባቱን አረጋግጠዋል፤ ይህም በስህተት መልቀቅ ዙሪያ የተፈጠረውን ውዝግብ አብቅቷል።
የዩኬ ባለሥልጣናት እንደዚህ ዓይነቱ ስህተት ዳግም እንዳይከሰት ለማድረግ ሙሉ ምርመራ በመካሄድ ላይ መሆኑን ገልጸዋል።
Via Gursha
8 months ago
🔴🏴Red Devils Ready for Revenge
Manchester United is aiming to put on a goal-filled show at Old Trafford against Brighton, chasing a third consecutive Premier League win. However, last season the Seagulls came out on top and will try to surprise again this time!
Pick the winner on Melbet and be part of every moment!
⬇️
Promo - SELEDAINF
Link - https://bit.ly/4gXrkuQ
Manchester United is aiming to put on a goal-filled show at Old Trafford against Brighton, chasing a third consecutive Premier League win. However, last season the Seagulls came out on top and will try to surprise again this time!
Pick the winner on Melbet and be part of every moment!
⬇️
Promo - SELEDAINF
Link - https://bit.ly/4gXrkuQ
8 months ago
አንድ ታላቅ ሰው ወደቀ !
ፕሮፌሰር አመዘነ ታደሰ ጥር 1 ቀን 1963 ዓም አዲስ አበባ ከተማ ተወለዱ። አባታቸው አቶ ታደሰ ሮበሌ ሲሆኑ እናታቸው ደግሞ ወ/ሮ (አሁን እማሆይ) እማሙ ገቢ ይባላሉ።
የመጀመሪያና መለስተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በሃዋሳ ታቦር የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት፣ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ደግሞ በሃዋሳ አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ያጠናቀቁ ከመሆናቸውም በላይ በ1980 ዓም የተሰጠውን ሃገር አቀፍ የሁለተኛ ደረጃ መልቀቂያ ፈተና ወይንም ESCLC እጅግ ከፍ ያለ ነጥብ በማምጣት በከፍተኛ ማዕረግ With Great Distinction ትምህርታቸውን አጠናቀዋል።
መንግስት በወቅቱ በሁለተኛ ደረጃ መልቀቂያ ፈተና ከፍተኛ ነጥብ ያመጡ ተማሪዎችን በሚመድብበት የጎንደር ህክምና ሳይንስ ኮሌጅ ተመድበው በ1981 የ Common Course ትምህርታቸውን በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሳይንስ ፋኩልቲ ካጠናቀቁ በኋላ ከ1982 ዓም ጀምሮ እስከ 1987 ድረስ ለስድስት ዓመታት የህክምና ትምህርታቸውን ተከታትለው በማዕረግ ወይም በ Distinction በሐኪምነት ለመመረቅ በቅተዋል።
ወደ ስራው አለም በመሰማራትም ከ1987 ዓም እስከ 1988 ዓም ድረስ በተመደቡበት የሆሳዕና ሆስፒታል በጠቅላላ ሐኪምነት፣ ከ1988 ዓም ጀምሮ ደግሞ ወደተማሩበት እና ወደተመረቁበት የጎንደር ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ዝውውር በማድረግ በቀዶ ጥገና ክፍል ረዳት መምህርነት እና ጠቅላላ ሐኪም በመሆን ለሶስት አመታት ወገኖቻቸውን አገልግለዋል።
ከዚያም በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ስር በሚገኘው የጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ውስጥ የሚሰጠውን የሶስት ዓመታት የድህረ ምረቃ ትምህርት በመከታተል የቀዶ ጥገና ስፔሻሊስት ሐኪም ሆነው ከመመረቃቸውም በላይ የረዳት ፕሮፌሰርነት ማዕረግም አግኝተዋል። በመቀጠልም ህንድ ሃገር በሚገኘው ቬሎር ክርስቲያን ሜዲካል ኮሌጅ ውስጥ የፌሎውሺፕ ትምህርታቸውን ተከታትለው በ1999 ዓም የህፃናት ቀዶ ጥገና ሰብ ስፔሻሊስት በመሆን ተመርቀዋል።
ፕሮፌሰር አመዘነ ታደሰ ከዚህ ሁሉ ትምህርት ጎን ለጎን በህክምናው ዘርፍም ከተመረቁበት ጊዜ አንስቶ እስከ 1988 ዓም ድረስ የሆሳዕና ከተማ እና የአካባቢውን ማህበረሰብ፣ ከዚያም እስከ ህዳር 2002 ዓም ድረስ ደግሞ የጎንደር ከተማና የአካባቢውን ማህበረሰብ፣ ከ2002 ዓም በኋላ ደግሞ በአዲስ አበባ ከተማ ጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ውስጥ ከመላው ኢትዮጵያ የሚመጡ ህሙማንን በተለይም ደግሞ ህፃናት ታካሚዎችን ከፈጣሪያቸው በተሰጣቸው ጥበብና ፀጋ አማካይነት ቀዶ ጥገና በማከናወን እንዲፈወሱ የሚያደርጉ ደከመኝን የማያውቁ ታታሪ የህክምና ባለሙያና ምሁር ነበሩ።
በሌላ በኩል ደግሞ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ለማስተማር የሚያስችላቸውን የከፍተኛ ዲፕሎማ ፕሮግራም Higher Diploma Program ተከታትለው ያጠናቀቁ ከመሆናቸውም በላይ በ2011 ዓም ደግሞ በጤና ባለሙያዎች ትምህርት Health Professional Education ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የማስተርስ ዲግሪ አግኝተዋል። ከዚሁ ጋር ተያይዞም የቀዶ ጥገና ተባባሪ ፕሮፌሰርነት ማዕረግም አግኝተዋል።
ፕሮፌሰር አመዘነ ታደሰ በርካታ ስልጠናዎችንና የአጭር ጊዜ ኮርሶችን የወሰዱ ሲሆን ከነዚህም መካከል ዋና ዋናዎቹ ከዚህ የሚከተሉት ናቸው።
እንግሊዝ ሃገር በሚገኘው Paediatric Surgery at Leicester Royal Infirmary,
እስራኤል ሃገር በሚገኘው University of Negev, Beersheba Soroka Medical Center,
ሲያትል አሜሪካ በሚገኘው University of Washington Institute of Simulation and Interpersonal Skills, Royal College of Surgeons of England and David Nutt Foundation በጋራ ባዘጋጁት Surgery in Austere Environment Course in Manchester University,
እንግሊዝ ሃገር በሚገኘው Global Surgery Course at University of Oxford ይጠቀሳሉ።
ፕሮፌሰር አመዘነ በሰሩባቸው ተቋማት ውስጥ ህክምና ከመስጠት ጎን ለጎን በተለያዩ ደረጃዎች ሃገራቸውን ሲያገለግሉ ቆይተዋል። ከነዚህም ውስጥ በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የቀዶ ጥገና ክፍል ሃላፊ፣ በጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ውስጥ የህፃናት ቀዶ ጥገና ክፍል ሃላፊ፣ የSurgical Skills Lab ተባባሪ ዳይሬክተር፣ የSimulation Center of College of Social Sciences ተባባሪ ሊቀመንበር፣ በድህረ ምረቃ ትምህርት ክፍል የድህረ ምረቃ ኮሚቴ ሊቀመንበር፣ የኢትዮጵያ ህክምና ማህበር ምክትል ፕሬዘዳንት፣ የምስራቅ፣ መካከለኛው እና ደቡባዊ አፍሪካ የህፃናት ቀዶ ጥገና ፕሮግራም Panel Head፣ እንዲሁም የአሜሪካ የቀዶ ህክምና ኮሌጅ አባል ነበሩ።
በአካዳሚክ ዘርፉም በጎንደር ዩኒቨርሲቲ፣ በሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ፣ በመቀሌ ዩኒቨርሲቲ፣ በጅማ ዩኒቨርሲቲ፣ በአርሲ ዩኒቨርሲቲ እና በሚሊኒየም ሜዲካል ኮሌጅ ለቅድመ ምረቃ እና ድህረ ምረቃ External Examiner የነበሩ ሲሆን የቀብሪ ደሃር ዩኒቨርሲቲ የቦርድ አባል በመሆን አገልግሎት እየሰጡ ነበር። ከዚህም በተጨማሪ ሞምባሳ ኬንያ፣ ማፑቶ ሞዛምቢክ፣ ኪጋሊ ሩዋንዳ እንዲሁም ካምፓላ ዩጋንዳ ለሚገኙ የህክምና Examiners በተለያዩ ጊዜያት ስልጠና ሲሰጡ ቆይተዋል።
በምርምር ረገድም 34 አርቲክሎችን እና የመፅሃፍ ክፍሎችን አገር አቀፍ እና አለም አቀፍ እውቅና ባላቸውና በተገመገሙ ጆርናሎች ላይ ፅሁፎቻቸውን ከማሳተማቸውም በላይ ስድስት ፅሁፎቻቸው ለመታተም በሂደት ላይ ነበሩ። ከዚሁ ጋር ተያይዞም የተወሰኑ ፅሁፎቻቸውን በሃራሬ ዚምባቡዌ እንዲሁም በካልጋሪ ካናዳ ያቀረቡ ሲሆን የ Surgical Platform የኢትዮጵያ ተወካይ እና Health System Strengthening in Sub-Saharan Africa በሚለው የ ASSET project ውስጥ ተባባሪ ተመራማሪ ነበሩ።
ፕሮፌሰር አመዘነ ታደሰ ከዚህ በላይ ለተጠቀሱት ዋና ዋና እና ሌሎችም አገልግሎታቸው ከበርካታ ተቋማት ሽልማቶች የተበረከቱላቸው ሲሆን ከነዚህም መካከል
Award for Presenting Best Scientific Paper entitled ‘Implementing Ultrasound Guided Hydrostatic Reduction of Intussusception in a Low Resource Countries, Larry J. Anderson Award for Outstanding Public Health Science in the United States of America, Winner of International Guest Scholars by the American College of Surgeons, Chicago, USA ዋና ዋናዎቹ ናችው።
በአጠቃላይ በህፃናት ቀዶ ጥገና በሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ በሃገራችን ከሚገኙት ሁለት የህክምና ምሁራን ውስጥ አንዱ ፕሮፌሰር አመዘነ ታደሰ ነበሩ።
በመጨረሻም ፕሮፌሰር አመዘነ ታደሰ ከትምህርታቸው እና ስራቸው ባሻገር ባለው ህይወታቸውም ከዶ/ር ራሔል ደምሰው ጋር ከ2003 ዓ.ም ጀምሮ በትዳር በመጣመር ደስተኛ ህይወት ይመሩ የነበረ ሲሆን ከዚሁ ትዳራቸውም ሁለት ወንዶች ልጆች እና አንዲት ሴት ልጅ በድምሩ ሶስት ልጆችን አፍርተዋል።
ከዚህ ሁሉ ልፋት በኋላ እኚህ የሚሊዮኖችን ህይወት ሲታደጉ የኖሩት የሃገር መድሐኒት ለራሳቸው የሚሆን መድሐኒት ሊያገኙ ባለመቻላቸው ባደረባቸው ህመም ምክንያት በአሜሪካን ሃገር እና በኢትዮጵያ ውስጥ በህክምና ሲረዱ ቢቆዩም የፈጣሪ ጥሪ ደርሷቸው በርካታ አገልግሎት ሊሰጡ በሚችሉበት ዕድሜ ላይ እያሉ ጥቅምት 5 ቀን 2018 ዓም ልክ ከረፋዱ 5 ሰዓት ከሩብ ላይ በተወለዱ በ54 ዓመት ዕድሜያቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል።
የፕሮፌሰር አመዘን ታደሰ አስክሬን ሽኝት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ፡ ጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ተካሂዷል ፣ሥርዓተ ቀብራቸው አርብ ጥቅምት 7/2018 ዓ,ም በሀዋሳ ከተማ ይፈፀማል ።
ልዑል እግዜብሔር ነፍሳቸውን በአፀደ ገነት ያኑርልን፣ አሜን።
ፕሮፌሰር አመዘነ ታደሰ ጥር 1 ቀን 1963 ዓም አዲስ አበባ ከተማ ተወለዱ። አባታቸው አቶ ታደሰ ሮበሌ ሲሆኑ እናታቸው ደግሞ ወ/ሮ (አሁን እማሆይ) እማሙ ገቢ ይባላሉ።
የመጀመሪያና መለስተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በሃዋሳ ታቦር የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት፣ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ደግሞ በሃዋሳ አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ያጠናቀቁ ከመሆናቸውም በላይ በ1980 ዓም የተሰጠውን ሃገር አቀፍ የሁለተኛ ደረጃ መልቀቂያ ፈተና ወይንም ESCLC እጅግ ከፍ ያለ ነጥብ በማምጣት በከፍተኛ ማዕረግ With Great Distinction ትምህርታቸውን አጠናቀዋል።
መንግስት በወቅቱ በሁለተኛ ደረጃ መልቀቂያ ፈተና ከፍተኛ ነጥብ ያመጡ ተማሪዎችን በሚመድብበት የጎንደር ህክምና ሳይንስ ኮሌጅ ተመድበው በ1981 የ Common Course ትምህርታቸውን በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሳይንስ ፋኩልቲ ካጠናቀቁ በኋላ ከ1982 ዓም ጀምሮ እስከ 1987 ድረስ ለስድስት ዓመታት የህክምና ትምህርታቸውን ተከታትለው በማዕረግ ወይም በ Distinction በሐኪምነት ለመመረቅ በቅተዋል።
ወደ ስራው አለም በመሰማራትም ከ1987 ዓም እስከ 1988 ዓም ድረስ በተመደቡበት የሆሳዕና ሆስፒታል በጠቅላላ ሐኪምነት፣ ከ1988 ዓም ጀምሮ ደግሞ ወደተማሩበት እና ወደተመረቁበት የጎንደር ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ዝውውር በማድረግ በቀዶ ጥገና ክፍል ረዳት መምህርነት እና ጠቅላላ ሐኪም በመሆን ለሶስት አመታት ወገኖቻቸውን አገልግለዋል።
ከዚያም በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ስር በሚገኘው የጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ውስጥ የሚሰጠውን የሶስት ዓመታት የድህረ ምረቃ ትምህርት በመከታተል የቀዶ ጥገና ስፔሻሊስት ሐኪም ሆነው ከመመረቃቸውም በላይ የረዳት ፕሮፌሰርነት ማዕረግም አግኝተዋል። በመቀጠልም ህንድ ሃገር በሚገኘው ቬሎር ክርስቲያን ሜዲካል ኮሌጅ ውስጥ የፌሎውሺፕ ትምህርታቸውን ተከታትለው በ1999 ዓም የህፃናት ቀዶ ጥገና ሰብ ስፔሻሊስት በመሆን ተመርቀዋል።
ፕሮፌሰር አመዘነ ታደሰ ከዚህ ሁሉ ትምህርት ጎን ለጎን በህክምናው ዘርፍም ከተመረቁበት ጊዜ አንስቶ እስከ 1988 ዓም ድረስ የሆሳዕና ከተማ እና የአካባቢውን ማህበረሰብ፣ ከዚያም እስከ ህዳር 2002 ዓም ድረስ ደግሞ የጎንደር ከተማና የአካባቢውን ማህበረሰብ፣ ከ2002 ዓም በኋላ ደግሞ በአዲስ አበባ ከተማ ጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ውስጥ ከመላው ኢትዮጵያ የሚመጡ ህሙማንን በተለይም ደግሞ ህፃናት ታካሚዎችን ከፈጣሪያቸው በተሰጣቸው ጥበብና ፀጋ አማካይነት ቀዶ ጥገና በማከናወን እንዲፈወሱ የሚያደርጉ ደከመኝን የማያውቁ ታታሪ የህክምና ባለሙያና ምሁር ነበሩ።
በሌላ በኩል ደግሞ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ለማስተማር የሚያስችላቸውን የከፍተኛ ዲፕሎማ ፕሮግራም Higher Diploma Program ተከታትለው ያጠናቀቁ ከመሆናቸውም በላይ በ2011 ዓም ደግሞ በጤና ባለሙያዎች ትምህርት Health Professional Education ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የማስተርስ ዲግሪ አግኝተዋል። ከዚሁ ጋር ተያይዞም የቀዶ ጥገና ተባባሪ ፕሮፌሰርነት ማዕረግም አግኝተዋል።
ፕሮፌሰር አመዘነ ታደሰ በርካታ ስልጠናዎችንና የአጭር ጊዜ ኮርሶችን የወሰዱ ሲሆን ከነዚህም መካከል ዋና ዋናዎቹ ከዚህ የሚከተሉት ናቸው።
እንግሊዝ ሃገር በሚገኘው Paediatric Surgery at Leicester Royal Infirmary,
እስራኤል ሃገር በሚገኘው University of Negev, Beersheba Soroka Medical Center,
ሲያትል አሜሪካ በሚገኘው University of Washington Institute of Simulation and Interpersonal Skills, Royal College of Surgeons of England and David Nutt Foundation በጋራ ባዘጋጁት Surgery in Austere Environment Course in Manchester University,
እንግሊዝ ሃገር በሚገኘው Global Surgery Course at University of Oxford ይጠቀሳሉ።
ፕሮፌሰር አመዘነ በሰሩባቸው ተቋማት ውስጥ ህክምና ከመስጠት ጎን ለጎን በተለያዩ ደረጃዎች ሃገራቸውን ሲያገለግሉ ቆይተዋል። ከነዚህም ውስጥ በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የቀዶ ጥገና ክፍል ሃላፊ፣ በጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ውስጥ የህፃናት ቀዶ ጥገና ክፍል ሃላፊ፣ የSurgical Skills Lab ተባባሪ ዳይሬክተር፣ የSimulation Center of College of Social Sciences ተባባሪ ሊቀመንበር፣ በድህረ ምረቃ ትምህርት ክፍል የድህረ ምረቃ ኮሚቴ ሊቀመንበር፣ የኢትዮጵያ ህክምና ማህበር ምክትል ፕሬዘዳንት፣ የምስራቅ፣ መካከለኛው እና ደቡባዊ አፍሪካ የህፃናት ቀዶ ጥገና ፕሮግራም Panel Head፣ እንዲሁም የአሜሪካ የቀዶ ህክምና ኮሌጅ አባል ነበሩ።
በአካዳሚክ ዘርፉም በጎንደር ዩኒቨርሲቲ፣ በሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ፣ በመቀሌ ዩኒቨርሲቲ፣ በጅማ ዩኒቨርሲቲ፣ በአርሲ ዩኒቨርሲቲ እና በሚሊኒየም ሜዲካል ኮሌጅ ለቅድመ ምረቃ እና ድህረ ምረቃ External Examiner የነበሩ ሲሆን የቀብሪ ደሃር ዩኒቨርሲቲ የቦርድ አባል በመሆን አገልግሎት እየሰጡ ነበር። ከዚህም በተጨማሪ ሞምባሳ ኬንያ፣ ማፑቶ ሞዛምቢክ፣ ኪጋሊ ሩዋንዳ እንዲሁም ካምፓላ ዩጋንዳ ለሚገኙ የህክምና Examiners በተለያዩ ጊዜያት ስልጠና ሲሰጡ ቆይተዋል።
በምርምር ረገድም 34 አርቲክሎችን እና የመፅሃፍ ክፍሎችን አገር አቀፍ እና አለም አቀፍ እውቅና ባላቸውና በተገመገሙ ጆርናሎች ላይ ፅሁፎቻቸውን ከማሳተማቸውም በላይ ስድስት ፅሁፎቻቸው ለመታተም በሂደት ላይ ነበሩ። ከዚሁ ጋር ተያይዞም የተወሰኑ ፅሁፎቻቸውን በሃራሬ ዚምባቡዌ እንዲሁም በካልጋሪ ካናዳ ያቀረቡ ሲሆን የ Surgical Platform የኢትዮጵያ ተወካይ እና Health System Strengthening in Sub-Saharan Africa በሚለው የ ASSET project ውስጥ ተባባሪ ተመራማሪ ነበሩ።
ፕሮፌሰር አመዘነ ታደሰ ከዚህ በላይ ለተጠቀሱት ዋና ዋና እና ሌሎችም አገልግሎታቸው ከበርካታ ተቋማት ሽልማቶች የተበረከቱላቸው ሲሆን ከነዚህም መካከል
Award for Presenting Best Scientific Paper entitled ‘Implementing Ultrasound Guided Hydrostatic Reduction of Intussusception in a Low Resource Countries, Larry J. Anderson Award for Outstanding Public Health Science in the United States of America, Winner of International Guest Scholars by the American College of Surgeons, Chicago, USA ዋና ዋናዎቹ ናችው።
በአጠቃላይ በህፃናት ቀዶ ጥገና በሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ በሃገራችን ከሚገኙት ሁለት የህክምና ምሁራን ውስጥ አንዱ ፕሮፌሰር አመዘነ ታደሰ ነበሩ።
በመጨረሻም ፕሮፌሰር አመዘነ ታደሰ ከትምህርታቸው እና ስራቸው ባሻገር ባለው ህይወታቸውም ከዶ/ር ራሔል ደምሰው ጋር ከ2003 ዓ.ም ጀምሮ በትዳር በመጣመር ደስተኛ ህይወት ይመሩ የነበረ ሲሆን ከዚሁ ትዳራቸውም ሁለት ወንዶች ልጆች እና አንዲት ሴት ልጅ በድምሩ ሶስት ልጆችን አፍርተዋል።
ከዚህ ሁሉ ልፋት በኋላ እኚህ የሚሊዮኖችን ህይወት ሲታደጉ የኖሩት የሃገር መድሐኒት ለራሳቸው የሚሆን መድሐኒት ሊያገኙ ባለመቻላቸው ባደረባቸው ህመም ምክንያት በአሜሪካን ሃገር እና በኢትዮጵያ ውስጥ በህክምና ሲረዱ ቢቆዩም የፈጣሪ ጥሪ ደርሷቸው በርካታ አገልግሎት ሊሰጡ በሚችሉበት ዕድሜ ላይ እያሉ ጥቅምት 5 ቀን 2018 ዓም ልክ ከረፋዱ 5 ሰዓት ከሩብ ላይ በተወለዱ በ54 ዓመት ዕድሜያቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል።
የፕሮፌሰር አመዘን ታደሰ አስክሬን ሽኝት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ፡ ጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ተካሂዷል ፣ሥርዓተ ቀብራቸው አርብ ጥቅምት 7/2018 ዓ,ም በሀዋሳ ከተማ ይፈፀማል ።
ልዑል እግዜብሔር ነፍሳቸውን በአፀደ ገነት ያኑርልን፣ አሜን።
9 months ago
#ግዕዝ እንደ ቋንቋ ትምህርት ትምህርት የሚሰጥባቸው የዓለማችን ቦታዎች:–
North America
============
1. Harvard University (USA):
2. Princeton University (USA):
3. University of Toronto (Canada)
4. University of Pennsylvania (USA)
5. Catholic University of America (USA)
6. UCLA (University of California, Los Angeles)
Europe
======
1. Hamburg University (Germany)
2. University of Oxford (UK)
3. University of Cambridge (UK)
4. University of Leiden (Netherlands)
5. Sapienza University of Rome (Italy)
6. University of Paris (France)
7. University of Warsaw (Poland)
North America
============
1. Harvard University (USA):
2. Princeton University (USA):
3. University of Toronto (Canada)
4. University of Pennsylvania (USA)
5. Catholic University of America (USA)
6. UCLA (University of California, Los Angeles)
Europe
======
1. Hamburg University (Germany)
2. University of Oxford (UK)
3. University of Cambridge (UK)
4. University of Leiden (Netherlands)
5. Sapienza University of Rome (Italy)
6. University of Paris (France)
7. University of Warsaw (Poland)
10 months ago
ፎቶ 1
2002 ዓ.ም ጳጉሜን
#ethiopia | በጠቅላይ ሚኒስተር ቢሮ አዳራሽ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ከባለሃብቶች ጋር መንግስት ይፋ ባደረገው የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ ዙሪያ እየተወያዩ ነበር።
በወቅቱ የተሰብሳቢውን ቀልብ የሳበው ፕሮጀክት X እየተባለ የተገለጸው ፕሮጀክት ነበር። የሄድሁት ለቀጥታ ሥርጭት ቢሆንም ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሲጨርሱ exclusive interview ፈለግሁና ወደ ኃላፊዎች ደወልሁ ተፈቀደልኝ። እከሌ ሚባልን ሰው አናግሪ አሉኝ። ፕሮቶኮላቸው ነበር። ፈልጌ ነገርሁት። ከመድረክ ሲወርዱ እዚህ ቦታ ላይ ካሜራ ይዘሽ ጠብቂ አለኝ።
ከደቂቃዎች በኋላ እኒያ በጥሩ በክፉም ሚነሱት መሪ ከፊቴ ደርሰው ቆሙ። እኔም ለመጀመሪያ ጊዜ የሀገር መሪ ለመጠየቅ ተዘጋጀሁ።
እኔ- እንኳን ለአዲሱ ዓመት አደረስዎት?
ጠ/ሚ መለስ- እንኳን አብሮ አደረሰን
እኔ- መንግስት ትልቅ ፕሮጀክት ይፋ አድርጓል። በተለይ ፕሮጀክት X ምንነቱ ባይገለጽም መነጋገሪያ ሁኗል። በአዲስ ዓመት ዋዜማ ይህ መገለጹ መንግስት ለሕዝቡ የሰጠው እንኳን አደረሳችሁ ስጦታ ይሆን እንዴ?
ጠ/ሚ መለስ ዜናዊ- በመንግስትና በሕዝብ መካከል ሰጭና ተቀባይ የለም። ይህ ፕሮጀክት በጋራ ሠርተን እዚህ ለመድረሳችን ማሳያ እንጅ ስጦታ አይደለም። ይህንን ፕሮጀክት እውን ስናደርገው ኢትዮጵያን ወደ አዲስ ምእራፍ እንደሚያሻግርም እናምናለን።
(እኔ በልቤ ባልጠየቅስ ኖሮ 😂)
ፎቶ 2
2003 ዓ.ም
ያለፈው የስልጣኔ ታሪካችንን አንስተን፣ የመሀል የረሀብ ዘመናችንን እና እስከዛሬ የተከተለን ድህነታችንን አሳይተን የሕዳሴ ግድብን ብንሠራ የኢትዮጵያውያንን ስነ ልቡና፣ በኢኮኖሚ፣ በፖለቲካ ዲፕሎማሲ የሚያስገኘውን የበላይነት መሥራት ፈልጌ እቅድ አስገባሁ ጸደቀ። ጠ/ሚ መለስ በድጋሚ አገኘኋቸው።
እኔ- “የሕዳሴ ግድብ ዋና መልእክት ምንድን ነው?
ጠ/ሚ መለስ - “አንችልም ከሚል የራሳችን ባሪያ ካደረገን አስተሳሰብ ነጻ ያወጣናል።”
እኔ- ኢትዮጵያ በኦክስፎርድ መዝገበ ቃላት የረሃብ ምሳሌ ናት። ይህ መጥፎ ምሳሌነት መቼ ከኦክስፎርድ ይፋቃል ብለው ያስባሉ?
ጠ/ሚ መለስ- “መጀመሪያ ከእኛ ጓዳ ነው መፋቅ ያለበት። በአዲሱ ፕሮጀክታችን መልስ ያገኛል ብዬ አስባለሁ። ይህንን ተቀብሎ መኖር ማለት ለእኔ ውርደት ነው”
(አጋጣሚ ይሁን እንጃ ከወራት በኋላ Oxford አዲስ ሲያትም ከረሃብ ምሳሌነት አውጥቶ አሠራጬ።)
ፎቶ 3- 2004 ዓ.ም
የዐባይ ጉዳይ ተጠናውቶኝ እንደገና አቀድሁ። ለምን ሕዝቡ ባለቤት ነው ካልን ጠ/ሚ መለስን ስለሕዳሴ ግድብ የ1 ዓመት ጉዞ አይጠይቅም? አልሁ ተወያየን ፀደቀ። የግብፅና የሱዳንን አምባሳደሮችንም አካተትን። በሺህዎች የሚቆጠሩ ጥያቄዎች በአካል፣ በስልክ፣ በኢሜይል ተላኩ። ጠቅላይ ሚኒስትሩም ከ2 ሰዓታት በላይ ወስደው መለሱ።
ጠያቂ - ከመንግስታዊ መሪነት ባለፈ ቦንድ ገዝተዋል?
ጠ/ሚ መለስ - (ፈገግ ብለው) እንደማንኛውም የመንግስት ሠራተኛ የአንድ ወር ደምወዜን በአንድ ዓመት ክፍያ ይመለከተኛል። ያን እያደረግሁ ነው።
ይህ በቤተ መንግስታቸው የሰጡት የመጨረሻ ረጅሙ ቃለ መጠይቅ ነበር። ከወራት በኋላ ማረፋቸው ተሰማ።
ዛሬ ቢያዩት ምን ይሉ ነበር?
በድጋሚ እንኳን ደስ አለን!
2002 ዓ.ም ጳጉሜን
#ethiopia | በጠቅላይ ሚኒስተር ቢሮ አዳራሽ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ከባለሃብቶች ጋር መንግስት ይፋ ባደረገው የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ ዙሪያ እየተወያዩ ነበር።
በወቅቱ የተሰብሳቢውን ቀልብ የሳበው ፕሮጀክት X እየተባለ የተገለጸው ፕሮጀክት ነበር። የሄድሁት ለቀጥታ ሥርጭት ቢሆንም ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሲጨርሱ exclusive interview ፈለግሁና ወደ ኃላፊዎች ደወልሁ ተፈቀደልኝ። እከሌ ሚባልን ሰው አናግሪ አሉኝ። ፕሮቶኮላቸው ነበር። ፈልጌ ነገርሁት። ከመድረክ ሲወርዱ እዚህ ቦታ ላይ ካሜራ ይዘሽ ጠብቂ አለኝ።
ከደቂቃዎች በኋላ እኒያ በጥሩ በክፉም ሚነሱት መሪ ከፊቴ ደርሰው ቆሙ። እኔም ለመጀመሪያ ጊዜ የሀገር መሪ ለመጠየቅ ተዘጋጀሁ።
እኔ- እንኳን ለአዲሱ ዓመት አደረስዎት?
ጠ/ሚ መለስ- እንኳን አብሮ አደረሰን
እኔ- መንግስት ትልቅ ፕሮጀክት ይፋ አድርጓል። በተለይ ፕሮጀክት X ምንነቱ ባይገለጽም መነጋገሪያ ሁኗል። በአዲስ ዓመት ዋዜማ ይህ መገለጹ መንግስት ለሕዝቡ የሰጠው እንኳን አደረሳችሁ ስጦታ ይሆን እንዴ?
ጠ/ሚ መለስ ዜናዊ- በመንግስትና በሕዝብ መካከል ሰጭና ተቀባይ የለም። ይህ ፕሮጀክት በጋራ ሠርተን እዚህ ለመድረሳችን ማሳያ እንጅ ስጦታ አይደለም። ይህንን ፕሮጀክት እውን ስናደርገው ኢትዮጵያን ወደ አዲስ ምእራፍ እንደሚያሻግርም እናምናለን።
(እኔ በልቤ ባልጠየቅስ ኖሮ 😂)
ፎቶ 2
2003 ዓ.ም
ያለፈው የስልጣኔ ታሪካችንን አንስተን፣ የመሀል የረሀብ ዘመናችንን እና እስከዛሬ የተከተለን ድህነታችንን አሳይተን የሕዳሴ ግድብን ብንሠራ የኢትዮጵያውያንን ስነ ልቡና፣ በኢኮኖሚ፣ በፖለቲካ ዲፕሎማሲ የሚያስገኘውን የበላይነት መሥራት ፈልጌ እቅድ አስገባሁ ጸደቀ። ጠ/ሚ መለስ በድጋሚ አገኘኋቸው።
እኔ- “የሕዳሴ ግድብ ዋና መልእክት ምንድን ነው?
ጠ/ሚ መለስ - “አንችልም ከሚል የራሳችን ባሪያ ካደረገን አስተሳሰብ ነጻ ያወጣናል።”
እኔ- ኢትዮጵያ በኦክስፎርድ መዝገበ ቃላት የረሃብ ምሳሌ ናት። ይህ መጥፎ ምሳሌነት መቼ ከኦክስፎርድ ይፋቃል ብለው ያስባሉ?
ጠ/ሚ መለስ- “መጀመሪያ ከእኛ ጓዳ ነው መፋቅ ያለበት። በአዲሱ ፕሮጀክታችን መልስ ያገኛል ብዬ አስባለሁ። ይህንን ተቀብሎ መኖር ማለት ለእኔ ውርደት ነው”
(አጋጣሚ ይሁን እንጃ ከወራት በኋላ Oxford አዲስ ሲያትም ከረሃብ ምሳሌነት አውጥቶ አሠራጬ።)
ፎቶ 3- 2004 ዓ.ም
የዐባይ ጉዳይ ተጠናውቶኝ እንደገና አቀድሁ። ለምን ሕዝቡ ባለቤት ነው ካልን ጠ/ሚ መለስን ስለሕዳሴ ግድብ የ1 ዓመት ጉዞ አይጠይቅም? አልሁ ተወያየን ፀደቀ። የግብፅና የሱዳንን አምባሳደሮችንም አካተትን። በሺህዎች የሚቆጠሩ ጥያቄዎች በአካል፣ በስልክ፣ በኢሜይል ተላኩ። ጠቅላይ ሚኒስትሩም ከ2 ሰዓታት በላይ ወስደው መለሱ።
ጠያቂ - ከመንግስታዊ መሪነት ባለፈ ቦንድ ገዝተዋል?
ጠ/ሚ መለስ - (ፈገግ ብለው) እንደማንኛውም የመንግስት ሠራተኛ የአንድ ወር ደምወዜን በአንድ ዓመት ክፍያ ይመለከተኛል። ያን እያደረግሁ ነው።
ይህ በቤተ መንግስታቸው የሰጡት የመጨረሻ ረጅሙ ቃለ መጠይቅ ነበር። ከወራት በኋላ ማረፋቸው ተሰማ።
ዛሬ ቢያዩት ምን ይሉ ነበር?
በድጋሚ እንኳን ደስ አለን!
Sponsored by
Surafel
10 months ago
FULLY FUNDED - Knight-Hennessy Scholarship Program 2026 in the USA
University: Stanford University
Link: https://scholarshipscorner...
Benefits: The scholarship covers
1) Tuition and associated fees
2) A Stipend for living and academic expenses (such as room and board, books, academic supplies, instructional materials, local transportation, and reasonable personal expenses)
3) An economy-class ticket
4) A one-time relocation stipend
5) A supplementary grant will be provided to enrich educational insight through conferences and travel.
Knight-Hennessy scholars receive up to three years of funding to pursue graduate studies at Stanford. This includes the JD, MA, MBA, MD, MFA, MS, DMA, and Ph.D. programs and joint- and dual-degrees.
KHS Application Deadline: October 08, 2025.
University: Stanford University
Link: https://scholarshipscorner...
Benefits: The scholarship covers
1) Tuition and associated fees
2) A Stipend for living and academic expenses (such as room and board, books, academic supplies, instructional materials, local transportation, and reasonable personal expenses)
3) An economy-class ticket
4) A one-time relocation stipend
5) A supplementary grant will be provided to enrich educational insight through conferences and travel.
Knight-Hennessy scholars receive up to three years of funding to pursue graduate studies at Stanford. This includes the JD, MA, MBA, MD, MFA, MS, DMA, and Ph.D. programs and joint- and dual-degrees.
KHS Application Deadline: October 08, 2025.
Comments