7 months ago
♦️አርሰናል ቤሬንትፎርድን በማሸነፍ መሪነቱን አጠናክሯል
Arsenal 2 - 0 Brentford
#ethiopia | መድፈኞቹ የሊጉን መሪነት አስቀጥለዋል፤ዛሬ በተደረገው የሊጉ 14ኛ ሳምንት ጨዋታ ኤምሬትስ ላይ ቤሬንትፎርድን አስተናግደው 2ለ0 በማሸነፍ ከተከታያቸው ማን.ሲቲ ጋር ያላቸውን የነጥብ ልዩነት ወደ አምስት አስፍተዋል።
አርሰናል ቤሬንትፎርድን ሲያሸንፍ የማሸነፊያውን ጎሎች ስፔንያዊው ሞሪኖ በ11ኛ እንዲሁም ተቀይሮ የገባው ቡካዮ ሳካ በ90'+1' ሁለተኛውን ጎል አስቆጥረዋል።
አርሰናል 14 የሊጉን ጨዋታዎች አድርጎ 10ሩን አሸንፎ፣በሶስቱ አቻ ወጥቶ፣በአንድ ጨዋታ ተሸንፎ በ20 የግብ ከፍየ፣በ33 ነጥብ የሊጉ መሪ ሲሆን እኩል 14 ጨዋታ ያደረገው ማን.ሲቲ በበኩሉ ዘጠኝ ጨዋታ አሸንፎ በአራቱ ተሸንፎ በአንድ ጨዋታ አቻ ወጥቶ በ16 የጎል ክፍያ በ28 ነጥብ በሁለተኛ ደረጃ ይከተላል።
69ኛ ደቂቃ ላይ የሚገኘው ሊቨርፑል በሠንደርላንድ 1ለ0 በሜዳው እየተመራ ይገኛል።
በጋዜጠኛ ይስሀቅ በላይ(ሀትሪክ ስፖርት ኦፊሺያል)
#arsenal #arsenalfc #brentford #gunners #gunnersforever #premierleague
Arsenal 2 - 0 Brentford
#ethiopia | መድፈኞቹ የሊጉን መሪነት አስቀጥለዋል፤ዛሬ በተደረገው የሊጉ 14ኛ ሳምንት ጨዋታ ኤምሬትስ ላይ ቤሬንትፎርድን አስተናግደው 2ለ0 በማሸነፍ ከተከታያቸው ማን.ሲቲ ጋር ያላቸውን የነጥብ ልዩነት ወደ አምስት አስፍተዋል።
አርሰናል ቤሬንትፎርድን ሲያሸንፍ የማሸነፊያውን ጎሎች ስፔንያዊው ሞሪኖ በ11ኛ እንዲሁም ተቀይሮ የገባው ቡካዮ ሳካ በ90'+1' ሁለተኛውን ጎል አስቆጥረዋል።
አርሰናል 14 የሊጉን ጨዋታዎች አድርጎ 10ሩን አሸንፎ፣በሶስቱ አቻ ወጥቶ፣በአንድ ጨዋታ ተሸንፎ በ20 የግብ ከፍየ፣በ33 ነጥብ የሊጉ መሪ ሲሆን እኩል 14 ጨዋታ ያደረገው ማን.ሲቲ በበኩሉ ዘጠኝ ጨዋታ አሸንፎ በአራቱ ተሸንፎ በአንድ ጨዋታ አቻ ወጥቶ በ16 የጎል ክፍያ በ28 ነጥብ በሁለተኛ ደረጃ ይከተላል።
69ኛ ደቂቃ ላይ የሚገኘው ሊቨርፑል በሠንደርላንድ 1ለ0 በሜዳው እየተመራ ይገኛል።
በጋዜጠኛ ይስሀቅ በላይ(ሀትሪክ ስፖርት ኦፊሺያል)
#arsenal #arsenalfc #brentford #gunners #gunnersforever #premierleague
Comments