1 day ago
","work_is_company_qa_poll":false,"options":{"nodes":[{"profile_voters":{"count":4},"id":"3295754563932202","text":"u1265u122bu12dau120d","viewer_has_voted":false,"unique_votes_count_company_qa_polls":4,"grouped_option_votes":[],"sample_voters":{"count":4,"nodes":[{"__typename":"User","id":"100004689856132","name":"Miftah Bearings","profile_picture":{"uri":"https://scontent-lhr6-1.xx...
5 days ago
በግብር ስወራ ወንጀል የተከሰሱ 5 ተከሳሾች በጽኑ እስራትና በገንዘብ ተቀጡ
የሸገር ከተማ ከፍተኛ ፍ/ቤት ወንጀል ችሎት ገቢ በመሰወር እና በሀሰተኛ የንግድ ፍቃድ ማረጋገጫ ዓመታዊ ግብር በመሰወር ወንጀል የተከሰሱ ተከሳሾች በጽኑ እስራትና በገንዘብ እንዲቀጡ ወስኗል።
ተከሳሾቹ 1ኛ የሱሉልታ ክ/ከተማ የገቢዎች ጽ/ቤት ባለሙያ የነበረው ተክሌ ተስፋ ሞሲሳ፣2ኛ የሸቀጣ ሸቀጥ ንግድ ሥራ ላይ የተሰማራው ተስፋዬ በቃና ፈይሳ፣ 3ኛ የስጋ ቤት ንግድ ላይ የተሰማራው ዘሪሁን ብርሻው ፈረጃ፣ 4ኛ ጌት ኢንተርናሽናል የአሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ ተቋም እና 5ኛ ተከሳሽ የዚሁ ተቋም ሥራ አስኪያጅ ተሰማ አበበ ኤጀርሳ ናቸው።
የሸገር ከተማ ዐቃቤ ሕግ ጽ/ቤት የኢኮኖሚ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ዐቃቤ ሕግ በተከሳሾቹ ላይ የተሳትፎ ደረጃቸውን ጠቅሶ ሀሰተኛ ሰነድ መገልገል እንዲሁም የታክስና የግብር አስተዳደር ሕግን መተላለፍ የሚል ዝርዝር ክስ አቅርቦባቸው ነበር።
በዚህም 1ኛ ተከሳሽ የሱሉልታ ክ/ከተማ የገቢዎች ጽ/ቤት ባለሙያ ሆኖ ሲሰራ ከቀሪ ነጋዴ ተከሳሾች ጋር በመመሳጠር የሁለት ዓመት ዓመታዊ ግብር ባልገበሩበት ሁኔታ ላይ ግብር እንደገበሩ አስመስሎ ሀሰተኛ ማረጋገጫና ሀሰተኛ ደረሰኝ አዘጋጅቶ መስጠቱ በክሱ ተጠቅሷል።
በተጨማሪም በ1ኛ ተከሳሽ መኖሪያ ቤት በጸጥታ አካላት በተደረገ ብርበራ ሀሰተኛ የገቢዎች ጽ/ቤት ማሕተምና ሀሰተኛ ሰነዶች መገኘታቸው በክሱ ተመላክቷል፡፡
በዚህ መሰረት ቀሪ ተከሳሾች ደግሞ ያገኙትን ሀሰተኛ የግብር ማረጋገጫና የቫት ደረሰኝ በመጠቀም በተለያዩ መጠኖች ከሸማቶች የሰበሰቡትን በመሰወር ማለትም 2ኛ ተከሳሽ 8 ሺህ 536 ብር፣ 3ኛ ተከሳሽ 101 ሺህ 798 ብር የቫት ገቢ በመሰወር፣ 4ኛ ተከሳሽ 556 ሺህ 391 ሺህ ብር ግብር በመሰወር እንዲሁም 5ኛ ተከሳሽ በሀሰተኛ ማረጋገጫ ንግድ ፍቃድ ማደስ በሚል የተሳትፎ ደረጃቸውን ጠቅሶ ዐቃቤ ሕግ በክሱ ዝርዝር ላይ አስፍሯል።
ተከሳሾቹ በዚህ መልኩ የቀረበባቸውን ክስ ክደው መከራከራቸውን ተከትሎ ዐቃቤ ሕግ የሰነድና የሰው ማስረጃ አቅርቧል።
ፍርድ ቤቱ የዐቃቤ ሕግ ያቀረበውን ማስረጃ መርምሮ ተከሳሾቹ እንዲከላከሉ ብይን የሰጠ ቢሆንም ተከሳሾች የዐቃቤ ሕግ ማስረጃን መከላከል ባለመቻላቸው የጥፋተኝነት ፍርድ ተላልፎባቸዋል።
ከዚህም በኋላ የግራ ቀኝ የቅጣት አስተያየት በመመርመርና በመያዝ ፍርድ ቤቱ በቅጣት አወሳሰን መመሪያ ቁጥር 3/2017 መሰረት 1ኛ ተከሳሽ በ8 ዓመት ከ4 ወራት ጽኑ እስራትና በ4 ሺህ ብር እንዲቀጣ ወስኗል፡፡
በተጨማሪም 2ኛ ተከሳሽ በ2 ዓመት ከ6 ወራት ጽኑ እስራትና በ20 ሺህ ብር የገንዘብ መቀጮ እንዲሁም 3ኛ ተከሳሽ በ8 ዓመት ከ4 ወራት ጽኑ እስራትና በ20 ሺህ ብር የገንዘብ መቀጮ እንዲቀጣ ተወስኗል።
ፍርድ ቤቱ 4ኛ ተከሳሽ ላይ የ500 ሺህ ብር የገንዘብ ቅጣት የወሰነ ሲሆን÷ የተቋሙ ሥራ አስኪያጅ 5ኛ ተከሳሽ ደግሞ በ2 ዓመት ከ9 ወራት እስራት እና በ10 ሺህ ብር እንዲቀጣ ወስኗል።
FBC
የሸገር ከተማ ከፍተኛ ፍ/ቤት ወንጀል ችሎት ገቢ በመሰወር እና በሀሰተኛ የንግድ ፍቃድ ማረጋገጫ ዓመታዊ ግብር በመሰወር ወንጀል የተከሰሱ ተከሳሾች በጽኑ እስራትና በገንዘብ እንዲቀጡ ወስኗል።
ተከሳሾቹ 1ኛ የሱሉልታ ክ/ከተማ የገቢዎች ጽ/ቤት ባለሙያ የነበረው ተክሌ ተስፋ ሞሲሳ፣2ኛ የሸቀጣ ሸቀጥ ንግድ ሥራ ላይ የተሰማራው ተስፋዬ በቃና ፈይሳ፣ 3ኛ የስጋ ቤት ንግድ ላይ የተሰማራው ዘሪሁን ብርሻው ፈረጃ፣ 4ኛ ጌት ኢንተርናሽናል የአሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ ተቋም እና 5ኛ ተከሳሽ የዚሁ ተቋም ሥራ አስኪያጅ ተሰማ አበበ ኤጀርሳ ናቸው።
የሸገር ከተማ ዐቃቤ ሕግ ጽ/ቤት የኢኮኖሚ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ዐቃቤ ሕግ በተከሳሾቹ ላይ የተሳትፎ ደረጃቸውን ጠቅሶ ሀሰተኛ ሰነድ መገልገል እንዲሁም የታክስና የግብር አስተዳደር ሕግን መተላለፍ የሚል ዝርዝር ክስ አቅርቦባቸው ነበር።
በዚህም 1ኛ ተከሳሽ የሱሉልታ ክ/ከተማ የገቢዎች ጽ/ቤት ባለሙያ ሆኖ ሲሰራ ከቀሪ ነጋዴ ተከሳሾች ጋር በመመሳጠር የሁለት ዓመት ዓመታዊ ግብር ባልገበሩበት ሁኔታ ላይ ግብር እንደገበሩ አስመስሎ ሀሰተኛ ማረጋገጫና ሀሰተኛ ደረሰኝ አዘጋጅቶ መስጠቱ በክሱ ተጠቅሷል።
በተጨማሪም በ1ኛ ተከሳሽ መኖሪያ ቤት በጸጥታ አካላት በተደረገ ብርበራ ሀሰተኛ የገቢዎች ጽ/ቤት ማሕተምና ሀሰተኛ ሰነዶች መገኘታቸው በክሱ ተመላክቷል፡፡
በዚህ መሰረት ቀሪ ተከሳሾች ደግሞ ያገኙትን ሀሰተኛ የግብር ማረጋገጫና የቫት ደረሰኝ በመጠቀም በተለያዩ መጠኖች ከሸማቶች የሰበሰቡትን በመሰወር ማለትም 2ኛ ተከሳሽ 8 ሺህ 536 ብር፣ 3ኛ ተከሳሽ 101 ሺህ 798 ብር የቫት ገቢ በመሰወር፣ 4ኛ ተከሳሽ 556 ሺህ 391 ሺህ ብር ግብር በመሰወር እንዲሁም 5ኛ ተከሳሽ በሀሰተኛ ማረጋገጫ ንግድ ፍቃድ ማደስ በሚል የተሳትፎ ደረጃቸውን ጠቅሶ ዐቃቤ ሕግ በክሱ ዝርዝር ላይ አስፍሯል።
ተከሳሾቹ በዚህ መልኩ የቀረበባቸውን ክስ ክደው መከራከራቸውን ተከትሎ ዐቃቤ ሕግ የሰነድና የሰው ማስረጃ አቅርቧል።
ፍርድ ቤቱ የዐቃቤ ሕግ ያቀረበውን ማስረጃ መርምሮ ተከሳሾቹ እንዲከላከሉ ብይን የሰጠ ቢሆንም ተከሳሾች የዐቃቤ ሕግ ማስረጃን መከላከል ባለመቻላቸው የጥፋተኝነት ፍርድ ተላልፎባቸዋል።
ከዚህም በኋላ የግራ ቀኝ የቅጣት አስተያየት በመመርመርና በመያዝ ፍርድ ቤቱ በቅጣት አወሳሰን መመሪያ ቁጥር 3/2017 መሰረት 1ኛ ተከሳሽ በ8 ዓመት ከ4 ወራት ጽኑ እስራትና በ4 ሺህ ብር እንዲቀጣ ወስኗል፡፡
በተጨማሪም 2ኛ ተከሳሽ በ2 ዓመት ከ6 ወራት ጽኑ እስራትና በ20 ሺህ ብር የገንዘብ መቀጮ እንዲሁም 3ኛ ተከሳሽ በ8 ዓመት ከ4 ወራት ጽኑ እስራትና በ20 ሺህ ብር የገንዘብ መቀጮ እንዲቀጣ ተወስኗል።
ፍርድ ቤቱ 4ኛ ተከሳሽ ላይ የ500 ሺህ ብር የገንዘብ ቅጣት የወሰነ ሲሆን÷ የተቋሙ ሥራ አስኪያጅ 5ኛ ተከሳሽ ደግሞ በ2 ዓመት ከ9 ወራት እስራት እና በ10 ሺህ ብር እንዲቀጣ ወስኗል።
FBC
6 days ago
u12a2u1275u12eeu1335u12eb u1260u1240u12ed u1263u1215u122d u12f3u122du127b
https://youtu.be/TOizhJxRp... #ethiopia #redsea #tesfayebeljige #ethiopianhistory #redsea #redseacoast ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"ExternalUrl","__isEntity":"ExternalUrl","url":"https://l.facebook.com/l.p...
ኢትዮጵያ በቀይ ባሕር ዳርቻ
https://youtu.be/TOizhJxRp... #ethiopia #redsea #tesfayebeljige #ethiopianhistory #redsea #redseacoast
7 days ago
ከታጠቁ ቡድኖች ጋር ምንም አይነት ግንኙነት የለንም - ኦብነግ
የኦጋዴን ብሔራዊ ነጻነት ግንባር (ኦብነግ) በሀገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች ከሚንቀሳቀሱ የታጠቁ ቡድኖች ጋር ግንኙነት የለኝም አለ፡፡
ኦብነግ ባወጣው መግለጫ በሰላማዊ የፖለቲካ መንገድ እንደሚንቀሳቀስ በመግለጽ፥ ቀደም ሲል ከመንግስት ጋር የተደረሰውን የሰላም ስምምነት ለማስፈጸም ቁርጠኛ መሆኑን አረጋግጧል፡፡
ስምምነቱ ከተተገበረበት ጊዜ ጀምሮ በሶማሌ ክልል ሰላም መስፈኑን የገለጸው ኦብነግ፥ ይህም የስምምነቱን አስፈላጊነትና ሁሉም ወገኖች ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን ያላቸውን ቁርጠኝነት ያሳያል ብሏል።
የግል ፍላጎታቸውን ማሳካት ያቃታቸው ጥቂት ግለሰቦች በክልሉ የተገኘውን ሰላም፣ መረጋጋትና ልማት የሚያናጋ ግጭት ለመቀስቀስ የድርጅቱን ስም ያለፍቃድ በመጠቀም የሚያደርጉትን ሙከራ በጽኑ አውግዟል፡፡
መሰል ድርጊቶች ከድርጅቱ መርሆዎች ጋር የሚጣረሱና በክልሉ በብዙ ልፋት የመጣውን ሰላምና መረጋጋት አደጋ ላይ የሚጥሉ እንቅስቃሴዎችን እንደሚታገል አረጋግጧል፡፡
መንግሥትን ለመጣል ከሚንቀሳቀሱ የታጠቁ ኃይሎች ጋር ምንም ዓይነት ጥምረት አለመመስረቱን ጠቅሶ፥ በሰላማዊና በዲሞክራሲያዊ መንገድ ለመታገል ቁርጠኛ መሆኑን አሳውቋል፡፡
የቀድሞው የፓርቲው ሊቀመንበር አቶ አብዲራህማን ማህዲ በአሁኑ ወቅት በኦብነግ ውስጥ ምንም ዓይነት የአመራር ቦታ እንደሌላቸው ፓርቲው በመግለጫው አመልክቷል፡፡
ግለሰቡ በኦብነግ ስም የሚሰጧቸው መግለጫዎች የፓርቲውን ይፋዊ አቋም የማይወክሉ መሆናቸውን ገልጿል፡፡
FBC
የኦጋዴን ብሔራዊ ነጻነት ግንባር (ኦብነግ) በሀገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች ከሚንቀሳቀሱ የታጠቁ ቡድኖች ጋር ግንኙነት የለኝም አለ፡፡
ኦብነግ ባወጣው መግለጫ በሰላማዊ የፖለቲካ መንገድ እንደሚንቀሳቀስ በመግለጽ፥ ቀደም ሲል ከመንግስት ጋር የተደረሰውን የሰላም ስምምነት ለማስፈጸም ቁርጠኛ መሆኑን አረጋግጧል፡፡
ስምምነቱ ከተተገበረበት ጊዜ ጀምሮ በሶማሌ ክልል ሰላም መስፈኑን የገለጸው ኦብነግ፥ ይህም የስምምነቱን አስፈላጊነትና ሁሉም ወገኖች ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን ያላቸውን ቁርጠኝነት ያሳያል ብሏል።
የግል ፍላጎታቸውን ማሳካት ያቃታቸው ጥቂት ግለሰቦች በክልሉ የተገኘውን ሰላም፣ መረጋጋትና ልማት የሚያናጋ ግጭት ለመቀስቀስ የድርጅቱን ስም ያለፍቃድ በመጠቀም የሚያደርጉትን ሙከራ በጽኑ አውግዟል፡፡
መሰል ድርጊቶች ከድርጅቱ መርሆዎች ጋር የሚጣረሱና በክልሉ በብዙ ልፋት የመጣውን ሰላምና መረጋጋት አደጋ ላይ የሚጥሉ እንቅስቃሴዎችን እንደሚታገል አረጋግጧል፡፡
መንግሥትን ለመጣል ከሚንቀሳቀሱ የታጠቁ ኃይሎች ጋር ምንም ዓይነት ጥምረት አለመመስረቱን ጠቅሶ፥ በሰላማዊና በዲሞክራሲያዊ መንገድ ለመታገል ቁርጠኛ መሆኑን አሳውቋል፡፡
የቀድሞው የፓርቲው ሊቀመንበር አቶ አብዲራህማን ማህዲ በአሁኑ ወቅት በኦብነግ ውስጥ ምንም ዓይነት የአመራር ቦታ እንደሌላቸው ፓርቲው በመግለጫው አመልክቷል፡፡
ግለሰቡ በኦብነግ ስም የሚሰጧቸው መግለጫዎች የፓርቲውን ይፋዊ አቋም የማይወክሉ መሆናቸውን ገልጿል፡፡
FBC
Sponsored by
Surafel
8 days ago
የኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል በሮምና ሞስኮ...
ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በሳምንቱ በሮም እና በሞስኮ በተካሄዱ ውድድሮች ላይ በበላይነት አጠናቅቀዋል።
በሩሲያ ሞስኮ በተካሄደውና በዓለም አትሌቲክስ የኤፍ ደረጃ በተሰጠው የ2026 የዝናሜንስኪ ወንድማማቾች መታሰቢያ የአትሌቲክስ ውድድር የኢትዮጵያ አትሌቶች የበላይነት በመያዝ ውድድሩን በታላቅ ድል ማጠናቀቅ ችለዋል።
በሴቶች የ1 ሺህ 500 ሜትር ውድድር አትሌት ብርቄ ኃይሎም 1ኛ በመሆን ማጠናቀቅ ስትችል÷ አትሌት ሳሮን በርሃ ደግሞ 2ኛ ደረጃን ይዛለች።
አትሌት ደስታ ታደለ 5ኛ፣ አትሌት ሲፈን ዳገታ 8ኛ ፣ አትሌት በሻቱ ጌታ 9ኛ እና አትሌት ቤተልሔም ሙላት 15ኛ ደረጃን ይዘው አጠናቅቀዋል።
የሴቶች 10 ሺህ ሜትር ውድድር አትሌት ፈንታዬ ጫኔ በአንደኝነት ስታሸንፍ÷ አትሌት ቤተልሔም ኦላና 2ኛ ወጥታለች።
አትሌት ሰላማዊት ሻምበል 4ኛ እንዲሁም አትሌት ትርንጎ ታዳለ 6ኛ ደረጃን ይዘው አጠናቅቀዋል።
በ3 ሺህ ሜትር መሰናክል አትሌት ብርቱካን ገዳሙ ፈጣን ፉክክር በተደረገበት የሩጫ መድረክ ርቀቱን 2ኛ ደረጃን ይዛ አጠናቅቃለች።
በ800 ሜትር አትሌት ሀብታም ገበየሁ 6ኛ ደረጃን መያዝ ችላለች።
በወንዶች የ10 ሺህ ሜትር ውድድር ላይ አትሌት እዮብ ስመኝ በበላይነት ጨርሷል፡፡
በዚሁ ውድድር ሌላኛው ኢትዮጵያዊ አትሌት ሽመልስ ንጉሴ 3ኛ ደረጃን በመያዝ ፈፅሟል።
የወንዶች 3 ሺህ ሜትር መሰናክል አትሌት ዲንቃ ፍቃዱ 1ኛ በመሆን ሲያሸንፍ÷ አትሌት ሂርኮ ኃይሉ 3ኛ ደረጃን በመያዝ አጠናቅቋል።
የ2026 ዳይመንድ ሊግ 4ኛ መዳረሻ በሆነው የሮሙ የሴቶች 5 ሺህ ሜትር ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች የመጀመሪያዎቹን ሰባት ደረጃዎች በመቆጣጠር ጨርሰዋል፡፡
አትሌት ልቅና አምባው 14፡18፡41 የሆነ የወቅቱን ፈጣን ሰዓት በማስመዝገብ ባለድል ሆናለች።
FBC
ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በሳምንቱ በሮም እና በሞስኮ በተካሄዱ ውድድሮች ላይ በበላይነት አጠናቅቀዋል።
በሩሲያ ሞስኮ በተካሄደውና በዓለም አትሌቲክስ የኤፍ ደረጃ በተሰጠው የ2026 የዝናሜንስኪ ወንድማማቾች መታሰቢያ የአትሌቲክስ ውድድር የኢትዮጵያ አትሌቶች የበላይነት በመያዝ ውድድሩን በታላቅ ድል ማጠናቀቅ ችለዋል።
በሴቶች የ1 ሺህ 500 ሜትር ውድድር አትሌት ብርቄ ኃይሎም 1ኛ በመሆን ማጠናቀቅ ስትችል÷ አትሌት ሳሮን በርሃ ደግሞ 2ኛ ደረጃን ይዛለች።
አትሌት ደስታ ታደለ 5ኛ፣ አትሌት ሲፈን ዳገታ 8ኛ ፣ አትሌት በሻቱ ጌታ 9ኛ እና አትሌት ቤተልሔም ሙላት 15ኛ ደረጃን ይዘው አጠናቅቀዋል።
የሴቶች 10 ሺህ ሜትር ውድድር አትሌት ፈንታዬ ጫኔ በአንደኝነት ስታሸንፍ÷ አትሌት ቤተልሔም ኦላና 2ኛ ወጥታለች።
አትሌት ሰላማዊት ሻምበል 4ኛ እንዲሁም አትሌት ትርንጎ ታዳለ 6ኛ ደረጃን ይዘው አጠናቅቀዋል።
በ3 ሺህ ሜትር መሰናክል አትሌት ብርቱካን ገዳሙ ፈጣን ፉክክር በተደረገበት የሩጫ መድረክ ርቀቱን 2ኛ ደረጃን ይዛ አጠናቅቃለች።
በ800 ሜትር አትሌት ሀብታም ገበየሁ 6ኛ ደረጃን መያዝ ችላለች።
በወንዶች የ10 ሺህ ሜትር ውድድር ላይ አትሌት እዮብ ስመኝ በበላይነት ጨርሷል፡፡
በዚሁ ውድድር ሌላኛው ኢትዮጵያዊ አትሌት ሽመልስ ንጉሴ 3ኛ ደረጃን በመያዝ ፈፅሟል።
የወንዶች 3 ሺህ ሜትር መሰናክል አትሌት ዲንቃ ፍቃዱ 1ኛ በመሆን ሲያሸንፍ÷ አትሌት ሂርኮ ኃይሉ 3ኛ ደረጃን በመያዝ አጠናቅቋል።
የ2026 ዳይመንድ ሊግ 4ኛ መዳረሻ በሆነው የሮሙ የሴቶች 5 ሺህ ሜትር ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች የመጀመሪያዎቹን ሰባት ደረጃዎች በመቆጣጠር ጨርሰዋል፡፡
አትሌት ልቅና አምባው 14፡18፡41 የሆነ የወቅቱን ፈጣን ሰዓት በማስመዝገብ ባለድል ሆናለች።
FBC
10 days ago
u12a0u122du1230u1293u120d u1260u12a2u1275u12eeu1335u12eb u12cdu1235u1325 u1265u12d9 u12f0u130bu134a u12a0u1208u12cd - ud83dudc49https://youtu.be/y0bKkD406...
አርሰናል በኢትዮጵያ ውስጥ ብዙ ደጋፊ አለው - 👉https://youtu.be/y0bKkD406...
13 days ago
u12c8u12f0 u1235u122b u1308u1265u1270u1293u120d! ud83dudc49 https://youtu.be/BbbTGvDou...
ወደ ስራ ገብተናል! 👉 https://youtu.be/BbbTGvDou...
19 days ago
የዒድ አል አድሐ (ዐረፋ) በዓልን በማስመልከት 9 ጊዜ መድፍ ይተኮሳል
በነገው ዕለት የሚከበረውን 1447ኛው የዒድ አል አድሐ (ዐረፋ) በዓል በማስመልከት 9 ጊዜ መድፍ ይተኮሳል፡፡
መከላከያ ሚኒስቴር እንደገለጸው፥ በዓሉን ምክንያት በማድረግ ነገ ማለዳ 12 ሰዓት ላይ 9 ጊዜ መድፍ የሚተኮስ ይሆናል፡፡
FBC
በነገው ዕለት የሚከበረውን 1447ኛው የዒድ አል አድሐ (ዐረፋ) በዓል በማስመልከት 9 ጊዜ መድፍ ይተኮሳል፡፡
መከላከያ ሚኒስቴር እንደገለጸው፥ በዓሉን ምክንያት በማድረግ ነገ ማለዳ 12 ሰዓት ላይ 9 ጊዜ መድፍ የሚተኮስ ይሆናል፡፡
FBC
23 days ago
በቻይና በድንጋይ ከሰል ማጣሪያ ማዕከል ላይ በደረሰ ፍንዳታ የ90 ሰዎች ሕይወት አለፈ
በሰሜናዊ ቻይና ሻንሺ ግዛት በሚገኝ የድንጋይ ከሰል ማዕድን ማጣሪያ ማዕከል ላይ በደረሰ የጋዝ ፍንዳታ ቢያንስ የ90 ሰዎች ሕይወት አልፏል፡፡
አደጋው በቶንግዡ ግሩፕ በሚተዳደረው ሊውሼንዩ የድንጋይ ከሰል ማዕድን ማጣሪያ ማዕከል ውስጥ የተከሰተ ሲሆን ÷ ፍንዳታው በደረሰበት ወቅት 247 ሰራተኞች በሥራ ላይ እንደነበሩ ተመላክቷል፡፡
ክስተቱን ተከትሎ 345 ባለሙያዎችን ያካተተ የነፍስ አድን ልዑክ እና በርካታ አምቡላንሶች በሥፍራው መሰማራታቸውን ቢቢሲ ዘግቧል፡፡
የቻይናው ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ÷ ለተጎጂዎች ፈጣን ሕክምና እንዲደረግና በሕይወት የተረፉ ሰዎችን ለመፈለግ የሚደረገው ርብርብ በሙሉ አቅም ተጠናክሮ እንዲቀጥል አሳስበዋል፡፡
በድንጋይ ከሰል ማጣሪያ ማዕከሉ ላይ የተፈጠረውን ፍንዳታ ትክክለኛ መንስኤ ለማጣራት ምርመራ መጀመሩንም አመልክተዋል፡፡
FBC
በሰሜናዊ ቻይና ሻንሺ ግዛት በሚገኝ የድንጋይ ከሰል ማዕድን ማጣሪያ ማዕከል ላይ በደረሰ የጋዝ ፍንዳታ ቢያንስ የ90 ሰዎች ሕይወት አልፏል፡፡
አደጋው በቶንግዡ ግሩፕ በሚተዳደረው ሊውሼንዩ የድንጋይ ከሰል ማዕድን ማጣሪያ ማዕከል ውስጥ የተከሰተ ሲሆን ÷ ፍንዳታው በደረሰበት ወቅት 247 ሰራተኞች በሥራ ላይ እንደነበሩ ተመላክቷል፡፡
ክስተቱን ተከትሎ 345 ባለሙያዎችን ያካተተ የነፍስ አድን ልዑክ እና በርካታ አምቡላንሶች በሥፍራው መሰማራታቸውን ቢቢሲ ዘግቧል፡፡
የቻይናው ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ÷ ለተጎጂዎች ፈጣን ሕክምና እንዲደረግና በሕይወት የተረፉ ሰዎችን ለመፈለግ የሚደረገው ርብርብ በሙሉ አቅም ተጠናክሮ እንዲቀጥል አሳስበዋል፡፡
በድንጋይ ከሰል ማጣሪያ ማዕከሉ ላይ የተፈጠረውን ፍንዳታ ትክክለኛ መንስኤ ለማጣራት ምርመራ መጀመሩንም አመልክተዋል፡፡
FBC
Sponsored by
Surafel
24 days ago
በሙስና የወንጀል ድርጊት የተከሰሱ በእስራት ተቀጡ
በፌዴሬሽን ምክር ቤት የሕገ መንግሥት ጉዳዮች የቀድሞ ዳይሬክተርን ጨምሮ 7 ግለሰቦች በተከሰሱበት የማይገባ ጥቅምን በማግኘት የወንጀል ድርጊት በእስራት ተቀጡ።
ግለሰቦቹ በዜግነት ኤርትራዊት የሆነች ግለሰብ ኢትዮጵያዊት ናት በማለት 400 ሚሊየን ብር የሚገመት ቤት እንድታገኝ ለማድረግ በመደራደራቸው ከ2 እስከ 7 ዓመት በሚደረስ ጽኑ እስራት እና በገንዘብ ቅጣት ተቀጥተዋል፡፡
ተከሳሾች 1ኛ አቶ ሙልዬ ወለላው የፌዴሬሽን ም/ቤት የህገ መንግሥት ትርጉምና የሕጎች ሕገ መንግሥታዊነት ክትትል ጉዳዮች ዳይሬክተር የነበረ፣ 2ኛ አቶ ኃ/ሚካኤል ልኬ የህግ አማካሪ እና ጠበቃ፣ 3ኛ አቶ ቃላት ባህታ በግል ስራ የሚተዳደርን ጨምሮ 7 ግለሰቦች ናቸው፡፡
በመጀመሪያ ክስ በ1ኛ፣ 2ኛ እና 3ኛ ተከሳሾች ላይ የቀረበ ሲሆን በ1996 ዓ.ም የወጣውን የወንጀል ሕግ አንቀጽ 32(1) (ሀ)፣ 33 እና የሙስና ወንጀሎችን ለመደንገግ የወጣውን አዋጅ ቁጥር 881/2007 አንቀጽ 9 (1) (ሀ) እና (2) ስር የተመለከተውን በመተላለፍ ነው፡፡
1ኛ ተከሳሽ ከ2ኛ እና 3ኛ ተከሳሾች ጋር በመመሳጠር የማይገባቸውን ጥቅም ለራሳቸው ለማግኘትና ለሌሎችም ለማስገኘት በማሰብ በኢትዮጵያና ኤርትራ መካከል ተከስቶ የነበረውን ግጭት ተከትሎ የሀገር ደህንነትን እና ህልውናን ለማስጠበቅ ሲባል ከሀገር የተሸኙ ኤርትራዊያን ንብረቶችን በጨረታ እንዲሸጥ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በሰጠው ትዕዛዝ መሰረት ከሀገር እንዲወጡ በተደረጉት ኤርትራዊ ቦሌ ክ/ከ ወረዳ 3 ስር የሚገኝ መኖርያ ቤት እና ይዞታ ለጨረታ እንዲቀርብ ተደርጎ 1ኛ የዐቃቤ ህግ ምስክር ወ/ሮ አልጋነሽ ኃይሉ የጨረታው አሸናፊ በመሆን በ1992 ዓ.ም የሽያጭ ውል በመፈፀም ቤቱን ከተረከቡ በኋላ ተከሳሾች በሀሰተኛ ደብዳቤው መነሻነት በዜግነት ኤርትራዊት የሆነችው 4ኛ ተከሳሽ ኢትዮጵያዊ ናት በሚል መደምደሚያ ላይ በመድረስ ውሉ ፈርሶ ቤቱን ወ/ሮ አልጋነሽ ኃይሉ ኤርትራዊት ለሆነችው 4ኛ ተከሳሽ ወ/ሮ ኤልሳቤት ተስፋጽዮን እንድታስረክብ በማለት የፌዴሬሽን ም/ቤት የወሰነውን ውሳኔ ድጋሚ ለምክር ቤቱ እንዳይቀርብ ለማድረግ በአካልና በስልክ በመገናኘትና በመደራደር፣ የዐቃቤ ህግ 1ኛ ምስክር ብር 400 ሚሊየን የሚገመት ቤትን እንዲያጡ አድርገዋል፡፡
በዚህም በዋና ወንጀል አድራጊነት በፈፀሙት ስልጣንን ያለአግባብ መገልገል ከባድ የሙስና ወንጀል መፈጸማቸውን ዐቃቤ ሕግ በክሱ ላይ ዘርዝሯል።
በሁተለኛ ክስ በተመሳሳይ1ኛ፣ 2ኛ፣ 5ኛ እና 6ኛ ተከሳሾች ከላይ በዝርዝር በተገለጸው የወንጀል ድርጊታቸው በህገ መንግሥት አጣሪ ጉባኤ በአብላጫው ድምጽ ትርጉም አያስፈልገውም በማለት በመወሰኑ በውሳኔው ቅር በመሰኘት የህገ መንግሥት ትርጉም ይሰጥልኝ ሲሉ ሕገ መንግሥት ትርጉም እንዲሰጣቸው ለፌዴሬሽን ም/ቤት የዕግድ እና የይግባኝ አቤቱታ በም/ቤቱ ተቀባይነት አግኝቶ ውሳኔው እንዳይቀየር በማድረግ ከፍተኛ ጥቅም ለማግኘት እና የግል ተበዳዮችን ይዞታ በማሳጣት ከፍተኛ የገንዘብ ጉዳት በማድረሳቸው 1ኛ እና 6ኛ ተከሳሾች በመንግሥት ወይም ህዝባዊ ድርጅት ሰራተኞች ብቻ በሚፈጸም የሙስና ወንጀል ውስጥ በልዩ ወንጀል አድራጊነት ተካፋይ ከሆኑት 2ኛ እና 5ኛ ተከሳሾች ጋር በዋና ወንጀል አድራጊነት ተካፋይ በመሆን በፈጸሙት የከባድ የስልጣን ያለአግባብ መገልገል ወንጀል ተከሰዋል፡፡
በሶስተኛ ክስ በ1ኛ እና 7ኛተከሳሾች 1ኛ ተከሳሽ በተጨማሪነት ለራሱም የማይገባውን 200 ሺህ ብር በማግኘቱ 1ኛ ተከሳሽ በመንግሥት ወይም ህዝባዊ ድርጅት ሰራተኞች ብቻ በሚፈጸም የሙስና ወንጀል ውስጥ በልዩ ወንጀል አድራጊነት ተካፋይ ከሆነው 7ኛ ተከሳሽ ጋር በዋና ወንጀል አድራጊነት ተካፋይ በመሆን በፈጸሙት በከባድ ስልጣንን አላግባብ መገልገል የሙስና ወንጀል የቅጣት ውሳኔ ተላልፎባቸዋል፡፡
ተከሳሾች ዛሬ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 4ኛ የሙስና ጉዳዮች ወንጀል ችሎት በዋለዉ ችሎት 1ኛ ተከሳሽ በ6 ዓመት ከ4 ወር ጽኑ እስራት እና 3 ሺህ ብር፣ 2ኛ ተከሳሽ 2 ዓመት ከ8 ወር እና 5 ሺህ ብር፣ 3ኛ ተከሳሽ በቂ ማስረጃ ስላልተገኘበት በነጻ፣ 4ኛ ተከሳሽ 4 ዓመት ከ6 ወር፣ 5ኛ እና 6ኛ ተከሳሽ 2 ዓመት ከ8 ወር እና 1 ሺህ ብር እንዲሁም 7ኛ ተከሳሽ 7 ዓመት ከ6 ወር እና 10 ሺህ ብር እንዲቀጡ ወስኗል።
FBC
በፌዴሬሽን ምክር ቤት የሕገ መንግሥት ጉዳዮች የቀድሞ ዳይሬክተርን ጨምሮ 7 ግለሰቦች በተከሰሱበት የማይገባ ጥቅምን በማግኘት የወንጀል ድርጊት በእስራት ተቀጡ።
ግለሰቦቹ በዜግነት ኤርትራዊት የሆነች ግለሰብ ኢትዮጵያዊት ናት በማለት 400 ሚሊየን ብር የሚገመት ቤት እንድታገኝ ለማድረግ በመደራደራቸው ከ2 እስከ 7 ዓመት በሚደረስ ጽኑ እስራት እና በገንዘብ ቅጣት ተቀጥተዋል፡፡
ተከሳሾች 1ኛ አቶ ሙልዬ ወለላው የፌዴሬሽን ም/ቤት የህገ መንግሥት ትርጉምና የሕጎች ሕገ መንግሥታዊነት ክትትል ጉዳዮች ዳይሬክተር የነበረ፣ 2ኛ አቶ ኃ/ሚካኤል ልኬ የህግ አማካሪ እና ጠበቃ፣ 3ኛ አቶ ቃላት ባህታ በግል ስራ የሚተዳደርን ጨምሮ 7 ግለሰቦች ናቸው፡፡
በመጀመሪያ ክስ በ1ኛ፣ 2ኛ እና 3ኛ ተከሳሾች ላይ የቀረበ ሲሆን በ1996 ዓ.ም የወጣውን የወንጀል ሕግ አንቀጽ 32(1) (ሀ)፣ 33 እና የሙስና ወንጀሎችን ለመደንገግ የወጣውን አዋጅ ቁጥር 881/2007 አንቀጽ 9 (1) (ሀ) እና (2) ስር የተመለከተውን በመተላለፍ ነው፡፡
1ኛ ተከሳሽ ከ2ኛ እና 3ኛ ተከሳሾች ጋር በመመሳጠር የማይገባቸውን ጥቅም ለራሳቸው ለማግኘትና ለሌሎችም ለማስገኘት በማሰብ በኢትዮጵያና ኤርትራ መካከል ተከስቶ የነበረውን ግጭት ተከትሎ የሀገር ደህንነትን እና ህልውናን ለማስጠበቅ ሲባል ከሀገር የተሸኙ ኤርትራዊያን ንብረቶችን በጨረታ እንዲሸጥ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በሰጠው ትዕዛዝ መሰረት ከሀገር እንዲወጡ በተደረጉት ኤርትራዊ ቦሌ ክ/ከ ወረዳ 3 ስር የሚገኝ መኖርያ ቤት እና ይዞታ ለጨረታ እንዲቀርብ ተደርጎ 1ኛ የዐቃቤ ህግ ምስክር ወ/ሮ አልጋነሽ ኃይሉ የጨረታው አሸናፊ በመሆን በ1992 ዓ.ም የሽያጭ ውል በመፈፀም ቤቱን ከተረከቡ በኋላ ተከሳሾች በሀሰተኛ ደብዳቤው መነሻነት በዜግነት ኤርትራዊት የሆነችው 4ኛ ተከሳሽ ኢትዮጵያዊ ናት በሚል መደምደሚያ ላይ በመድረስ ውሉ ፈርሶ ቤቱን ወ/ሮ አልጋነሽ ኃይሉ ኤርትራዊት ለሆነችው 4ኛ ተከሳሽ ወ/ሮ ኤልሳቤት ተስፋጽዮን እንድታስረክብ በማለት የፌዴሬሽን ም/ቤት የወሰነውን ውሳኔ ድጋሚ ለምክር ቤቱ እንዳይቀርብ ለማድረግ በአካልና በስልክ በመገናኘትና በመደራደር፣ የዐቃቤ ህግ 1ኛ ምስክር ብር 400 ሚሊየን የሚገመት ቤትን እንዲያጡ አድርገዋል፡፡
በዚህም በዋና ወንጀል አድራጊነት በፈፀሙት ስልጣንን ያለአግባብ መገልገል ከባድ የሙስና ወንጀል መፈጸማቸውን ዐቃቤ ሕግ በክሱ ላይ ዘርዝሯል።
በሁተለኛ ክስ በተመሳሳይ1ኛ፣ 2ኛ፣ 5ኛ እና 6ኛ ተከሳሾች ከላይ በዝርዝር በተገለጸው የወንጀል ድርጊታቸው በህገ መንግሥት አጣሪ ጉባኤ በአብላጫው ድምጽ ትርጉም አያስፈልገውም በማለት በመወሰኑ በውሳኔው ቅር በመሰኘት የህገ መንግሥት ትርጉም ይሰጥልኝ ሲሉ ሕገ መንግሥት ትርጉም እንዲሰጣቸው ለፌዴሬሽን ም/ቤት የዕግድ እና የይግባኝ አቤቱታ በም/ቤቱ ተቀባይነት አግኝቶ ውሳኔው እንዳይቀየር በማድረግ ከፍተኛ ጥቅም ለማግኘት እና የግል ተበዳዮችን ይዞታ በማሳጣት ከፍተኛ የገንዘብ ጉዳት በማድረሳቸው 1ኛ እና 6ኛ ተከሳሾች በመንግሥት ወይም ህዝባዊ ድርጅት ሰራተኞች ብቻ በሚፈጸም የሙስና ወንጀል ውስጥ በልዩ ወንጀል አድራጊነት ተካፋይ ከሆኑት 2ኛ እና 5ኛ ተከሳሾች ጋር በዋና ወንጀል አድራጊነት ተካፋይ በመሆን በፈጸሙት የከባድ የስልጣን ያለአግባብ መገልገል ወንጀል ተከሰዋል፡፡
በሶስተኛ ክስ በ1ኛ እና 7ኛተከሳሾች 1ኛ ተከሳሽ በተጨማሪነት ለራሱም የማይገባውን 200 ሺህ ብር በማግኘቱ 1ኛ ተከሳሽ በመንግሥት ወይም ህዝባዊ ድርጅት ሰራተኞች ብቻ በሚፈጸም የሙስና ወንጀል ውስጥ በልዩ ወንጀል አድራጊነት ተካፋይ ከሆነው 7ኛ ተከሳሽ ጋር በዋና ወንጀል አድራጊነት ተካፋይ በመሆን በፈጸሙት በከባድ ስልጣንን አላግባብ መገልገል የሙስና ወንጀል የቅጣት ውሳኔ ተላልፎባቸዋል፡፡
ተከሳሾች ዛሬ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 4ኛ የሙስና ጉዳዮች ወንጀል ችሎት በዋለዉ ችሎት 1ኛ ተከሳሽ በ6 ዓመት ከ4 ወር ጽኑ እስራት እና 3 ሺህ ብር፣ 2ኛ ተከሳሽ 2 ዓመት ከ8 ወር እና 5 ሺህ ብር፣ 3ኛ ተከሳሽ በቂ ማስረጃ ስላልተገኘበት በነጻ፣ 4ኛ ተከሳሽ 4 ዓመት ከ6 ወር፣ 5ኛ እና 6ኛ ተከሳሽ 2 ዓመት ከ8 ወር እና 1 ሺህ ብር እንዲሁም 7ኛ ተከሳሽ 7 ዓመት ከ6 ወር እና 10 ሺህ ብር እንዲቀጡ ወስኗል።
FBC
27 days ago
የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ለመስጠት 667 የፈተና ማዕከላት ተዘጋጁ
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የዘንድሮውን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና በ667 የፈተና ማዕከላት ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ ነው አለ።
የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር እሸቱ ከበደ (ዶ/ር) ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንደገለጹት÷ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተናን በ97 ዩኒቨርሲቲዎች እና በ570 የክልል ማዕከላት ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ ይገኛል።
ከሰኔ 24 እስከ ሐምሌ 17 ቀን 2018 ዓ.ም ለሚሰጠው ፈተና መደበኛ ተማሪዎችን ጨምሮ በሁሉም ፕሮግራሞች በተፈጥሮ ሳይንስ 306 ሺህ 964 እንዲሁም በማህበራዊ ሳይንስ 257 ሺህ 255 በድምሩ 564 ሺህ 219 ተማሪዎች መመዝገባቸውን ገልጸዋል፡፡
ፈተናውን በሙሉ አቅም በበይነ መረብ ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ ነው ያሉት ዋና ዳይሬክተሩ÷ በተለያዩ ምክንያቶች ቁጥራቸው አነስተኛ የሆኑ በወረቀት የሚፈተኑ ተማሪዎች እንደሚኖሩም ጠቁመዋል።
በየክልሎች እና የፈተና ማዕከላት ያለው አቅም የተለያየ ቢሆንም በርካታ ኮምፒዩተሮች ለፈተና ዝግጁ እየተደረጉ እንደሚገኙ አመልክተዋል።
ከባለፈው አርብ ጀምሮ ለተፈታኞች የበይነ መረብ የሙከራ ፈተና መሰጠት መጀመሩን አንስተዋል።
ፈተናው በ6 ዙር እንደሚሰጥና በማህበራዊ ሳይንስ በሶስት ዙር በተመሳሳይ በተፈጥሮ ሳይንስ ደግሞ በሶስት ዙር በመሆኑ አንድ ኮምፒዩተር ስድስት ተማሪን ያስተናግዳል ነው ሉት።
ተማሪዎች የፈተና ስርዓቱን እንዲለማመዱና ትምህርት ቤቶች እና ወላጆች ለተፈታኝ ተማሪዎች አስፈላጊውን ድጋፍ እንዲያደርጉም አስገንዝበዋል።
FBC
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የዘንድሮውን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና በ667 የፈተና ማዕከላት ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ ነው አለ።
የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር እሸቱ ከበደ (ዶ/ር) ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንደገለጹት÷ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተናን በ97 ዩኒቨርሲቲዎች እና በ570 የክልል ማዕከላት ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ ይገኛል።
ከሰኔ 24 እስከ ሐምሌ 17 ቀን 2018 ዓ.ም ለሚሰጠው ፈተና መደበኛ ተማሪዎችን ጨምሮ በሁሉም ፕሮግራሞች በተፈጥሮ ሳይንስ 306 ሺህ 964 እንዲሁም በማህበራዊ ሳይንስ 257 ሺህ 255 በድምሩ 564 ሺህ 219 ተማሪዎች መመዝገባቸውን ገልጸዋል፡፡
ፈተናውን በሙሉ አቅም በበይነ መረብ ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ ነው ያሉት ዋና ዳይሬክተሩ÷ በተለያዩ ምክንያቶች ቁጥራቸው አነስተኛ የሆኑ በወረቀት የሚፈተኑ ተማሪዎች እንደሚኖሩም ጠቁመዋል።
በየክልሎች እና የፈተና ማዕከላት ያለው አቅም የተለያየ ቢሆንም በርካታ ኮምፒዩተሮች ለፈተና ዝግጁ እየተደረጉ እንደሚገኙ አመልክተዋል።
ከባለፈው አርብ ጀምሮ ለተፈታኞች የበይነ መረብ የሙከራ ፈተና መሰጠት መጀመሩን አንስተዋል።
ፈተናው በ6 ዙር እንደሚሰጥና በማህበራዊ ሳይንስ በሶስት ዙር በተመሳሳይ በተፈጥሮ ሳይንስ ደግሞ በሶስት ዙር በመሆኑ አንድ ኮምፒዩተር ስድስት ተማሪን ያስተናግዳል ነው ሉት።
ተማሪዎች የፈተና ስርዓቱን እንዲለማመዱና ትምህርት ቤቶች እና ወላጆች ለተፈታኝ ተማሪዎች አስፈላጊውን ድጋፍ እንዲያደርጉም አስገንዝበዋል።
FBC
29 days ago
ማንቼስተር ሲቲ የኤፍ ኤ ካፕ (FA Cup) ሻምፒዮን ሆነ
ማንቼስተር ሲቲ ቼልሲን በማሸነፍ የ2025/26 የውድድር ዓመት የኤፍ ኤ ካፕ ዋንጫን በድል አጠናቋል።
አመሻሽ ላይ በታሪካዊው **ዌምብሌይ ስታዲየም** በተካሄደው የፍጻሜ ፍልሚያ፣ ማንቼስተር ሲቲ ቼልሲን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት በመርታት የውድድሩ አሸናፊ ሆኗል።
ለክለቡ ብቸኛዋንና የድል ግብ ያስቆጠረው አንቷን ሴሜንዮ ነው።
የዋንጫ ብዛት ማንቼስተር ሲቲ ለ8ኛ ጊዜ የኤፍ ኤ ካፕ ሻምፒዮን መሆን ችሏል።
ክለቡ ከ2023 በኋላ ይህንን ታላቅ ዋንጫ ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ቤቱ መልሷል።
የፔፕ ጋርዲዮላው ስብስብ በዚህ ድል የውድድር ዓመቱን በደመቀ ሁኔታ ማጠናቀቅ ችሏል።
የቼልሲ ደጋፊዎች እስከ መጨረሻው ሰዓት ድረስ ቡድናቸው አቻ ይሆናል ብለው ቢጠብቁም፣ የሲቲ መከላከያ ግን ሳይበገር ቀርቷል።
**#manchestercity #facupchampions #wembley #antoinesemenyo #footballnews #ethiopia #fbc **
ማንቼስተር ሲቲ ቼልሲን በማሸነፍ የ2025/26 የውድድር ዓመት የኤፍ ኤ ካፕ ዋንጫን በድል አጠናቋል።
አመሻሽ ላይ በታሪካዊው **ዌምብሌይ ስታዲየም** በተካሄደው የፍጻሜ ፍልሚያ፣ ማንቼስተር ሲቲ ቼልሲን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት በመርታት የውድድሩ አሸናፊ ሆኗል።
ለክለቡ ብቸኛዋንና የድል ግብ ያስቆጠረው አንቷን ሴሜንዮ ነው።
የዋንጫ ብዛት ማንቼስተር ሲቲ ለ8ኛ ጊዜ የኤፍ ኤ ካፕ ሻምፒዮን መሆን ችሏል።
ክለቡ ከ2023 በኋላ ይህንን ታላቅ ዋንጫ ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ቤቱ መልሷል።
የፔፕ ጋርዲዮላው ስብስብ በዚህ ድል የውድድር ዓመቱን በደመቀ ሁኔታ ማጠናቀቅ ችሏል።
የቼልሲ ደጋፊዎች እስከ መጨረሻው ሰዓት ድረስ ቡድናቸው አቻ ይሆናል ብለው ቢጠብቁም፣ የሲቲ መከላከያ ግን ሳይበገር ቀርቷል።
**#manchestercity #facupchampions #wembley #antoinesemenyo #footballnews #ethiopia #fbc **
1 month ago
u12a8u1320u1218u1295u1303 u12a0u1348u1219u12dd u12c8u12f0 u1210u1233u1265 u120du12d5u120du1293! | 1,234 u12c8u1228u12f3u12ceu127du1295 u12ebu12abu1270u1270u12cd u12e8u1200u1308u122bu12ca u121du12adu12adu122d u1273u122au12abu12ca u122au1356u122du1275u1362
https://youtu.be/DSXJ_y6eQ... #nationaldialogue #ethiopiand #pmabiyahmed #peacebuilding #ethiopianbrodcastingcorporetion ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"ExternalUrl","__isEntity":"ExternalUrl","url":"https://l.facebook.com/l.p...
ከጠመንጃ አፈሙዝ ወደ ሐሳብ ልዕልና! | 1,234 ወረዳዎችን ያካተተው የሀገራዊ ምክክር ታሪካዊ ሪፖርት።
https://youtu.be/DSXJ_y6eQ... #nationaldialogue #ethiopiand #pmabiyahmed #peacebuilding #ethiopianbrodcastingcorporetion
1 month ago
በአፍሪካ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያ የመጀመሪያውን የወርቅ ሜዳሊያ አገኘች
በ24ኛው የአፍሪካ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያ የመጀመሪያውን የወርቅ ሜዳሊያ አገኘች።
በ400 ሜትር የሴቶች ፍፃሜ ውድድር አትሌት አጃይባ አልዩ በቀዳሚነት በማጠናቀቅ ለኢትዮጵያ የወርቅ ሜዳሊያውን አስገኝታለች።
FBC
በ24ኛው የአፍሪካ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያ የመጀመሪያውን የወርቅ ሜዳሊያ አገኘች።
በ400 ሜትር የሴቶች ፍፃሜ ውድድር አትሌት አጃይባ አልዩ በቀዳሚነት በማጠናቀቅ ለኢትዮጵያ የወርቅ ሜዳሊያውን አስገኝታለች።
FBC
1 month ago
ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከህንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ጋር ተወያዩ
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከህንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ጋር ተወያይተዋል፡፡
የሁለቱ ወገኖች ውይይት የተደረገው ከብሪክስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጉባኤ ጎን ለጎን መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡
የብሪክስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጉባኤ “ፅናት፣ ፈጠራ፣ ትብብር እና ዘላቂነትን መገንባት” በሚል መሪ ሀሳብ በሕንድ ኒው ዴልሂ እየተካሄደ ይገኛል።
FBC
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከህንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ጋር ተወያይተዋል፡፡
የሁለቱ ወገኖች ውይይት የተደረገው ከብሪክስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጉባኤ ጎን ለጎን መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡
የብሪክስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጉባኤ “ፅናት፣ ፈጠራ፣ ትብብር እና ዘላቂነትን መገንባት” በሚል መሪ ሀሳብ በሕንድ ኒው ዴልሂ እየተካሄደ ይገኛል።
FBC
1 month ago
የመደመር መንግሥት መጽሐፍ የዓረብኛ ትርጉም በነገው ዕለት ይመረቃል
በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተጻፈው ‘የመደመር መንግሥት’ መጽሐፍ የዓረብኛ ትርጉም በነገው ዕለት በተባበሩት ዓረብ ኤምሬቶች አቡዳቢ ይመረቃል።
በሀገሪቱ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ጀማል በከር (ዶ/ር) እንዳሉት፤ መጽሐፉ በዋነኛነት በመካከለኛው ምሥራቅ ለሚገኙ ሁሉም ዓረብኛ ቋንቋ ተናጋሪ ሀገራት፣ ሕዝቦች እና መንግሥታት በመደመር እሳቤ የምትመራዋን ኢትዮጵያን በጥልቀት የማስተዋወቅ ዓላማ አለው።
መጽሐፉ በዓረቡ ዓለም የኢትዮጵያን ፍላጎቶች እና ብሔራዊ ጥቅሞች የበለጠ ለማስጠበቅ እንደሚያስችል ገልጸዋል።
ኢትዮጵያ የመካከለኛው ምሥራቅ አድማሷን ለማስፋት የምትጠቀምበትን የጂኦ-ስትራቴጂክ እና የጂኦ-ፖለቲካ የኃይል አሰላለፍ ሚዛኑ የተጠበቀ ሆኖ እንዲቀጥል ካላት ፍላጎት አንጻር መጽሐፉ መተርጎሙን አስረድተዋል።
የመደመርን ፍልስፍና ይበልጥ ለቀጣናው ሀገራት ቅርብ በሆነ ቋንቋ ይዞ መምጣት የኢትዮጵያን ትክክለኛ ዕይታ እንደሚያሳይ ጠቁመዋል።
በመጽሐፉ ምረቃ መርሐ ግብር ላይ የተባበሩት ዓረብ ኤምሬቶች ከፍተኛ ባለሥልጣናት እና ንጉሣዊ ቤተሰቦች፣ የዲፕሎማቲክ ማህበረሰቡን ጨምሮ የተለያዩ ሀገራት ተወካዮች እንደሚገኙ በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች የኢትዮጵያ ኤምባሲ መረጃ ጠቁሟል።
FBC
በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተጻፈው ‘የመደመር መንግሥት’ መጽሐፍ የዓረብኛ ትርጉም በነገው ዕለት በተባበሩት ዓረብ ኤምሬቶች አቡዳቢ ይመረቃል።
በሀገሪቱ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ጀማል በከር (ዶ/ር) እንዳሉት፤ መጽሐፉ በዋነኛነት በመካከለኛው ምሥራቅ ለሚገኙ ሁሉም ዓረብኛ ቋንቋ ተናጋሪ ሀገራት፣ ሕዝቦች እና መንግሥታት በመደመር እሳቤ የምትመራዋን ኢትዮጵያን በጥልቀት የማስተዋወቅ ዓላማ አለው።
መጽሐፉ በዓረቡ ዓለም የኢትዮጵያን ፍላጎቶች እና ብሔራዊ ጥቅሞች የበለጠ ለማስጠበቅ እንደሚያስችል ገልጸዋል።
ኢትዮጵያ የመካከለኛው ምሥራቅ አድማሷን ለማስፋት የምትጠቀምበትን የጂኦ-ስትራቴጂክ እና የጂኦ-ፖለቲካ የኃይል አሰላለፍ ሚዛኑ የተጠበቀ ሆኖ እንዲቀጥል ካላት ፍላጎት አንጻር መጽሐፉ መተርጎሙን አስረድተዋል።
የመደመርን ፍልስፍና ይበልጥ ለቀጣናው ሀገራት ቅርብ በሆነ ቋንቋ ይዞ መምጣት የኢትዮጵያን ትክክለኛ ዕይታ እንደሚያሳይ ጠቁመዋል።
በመጽሐፉ ምረቃ መርሐ ግብር ላይ የተባበሩት ዓረብ ኤምሬቶች ከፍተኛ ባለሥልጣናት እና ንጉሣዊ ቤተሰቦች፣ የዲፕሎማቲክ ማህበረሰቡን ጨምሮ የተለያዩ ሀገራት ተወካዮች እንደሚገኙ በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች የኢትዮጵያ ኤምባሲ መረጃ ጠቁሟል።
FBC
Sponsored by
Surafel
1 month ago
የዲግሪ ሰርተፊኬት ህትመት በአንድ ማዕከል ብቻ ሊከናወን ነው
የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተመራቂዎች የዲግሪ ሰርተፊኬት ህትመት በአንድ ማዕከል ብቻ ሊከናወን ነው አለ ትምህርት ሚኒስቴር።
በሚኒስቴሩ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የአስተዳደርና መሰረተ ልማት መሪ ስራ አስፈጻሚ ሰለሞን አብርሃ (ዶ/ር) ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት፤ አሰራሩ ሀሰተኛ የትምህርት ማስረጃን ለመከላከል ያለመ ነው፡፡
ከዚህ በፊት ሁሉም የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ጨረታ ባሸነፈ ድርጅት በኩል የተማሪዎችን የትምህርት ማስረጃ የሚያሳትሙበት አሰራር ለሀሰተኛ የትምህርት ማስረጃ አጋላጭ ሆኖ ቆይቷል ብለዋል፡፡
በመሆኑም ሁሉም የመንግሥት እና የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተማሪዎቻቸውን ዲግሪ በአንድ ማዕከል ብቻ እንዲያሳትሙ ይደረጋል ነው ያሉት፡፡
አዲሱ ዲግሪ ታትሞ እስኪደርስ ድረስ ትምህርት ሚኒስቴር ዲግሪ ለሚያስፈልጋቸው ተማሪዎች የድጋፍ ደብዳቤ እንደሚጽፍ ገልጸው፤ ህትመቱ በዚህ ዓመት እንደሚጀምር ጠቁመዋል።
በ2017 ዓ.ም የተመረቁ ተማሪዎችን ጨምሮ ከዚህ በኋላ የሚመረቁትም ሙሉ በሙሉ በአዲሱ ስርዓት መሰረት በአንድ ማዕከል የሚታተመውን ዲግሪ ብቻ እንዲወስዱ ይደረጋሉ ብለዋል፡፡
በተመሳሳይ ከ2017 ዓ.ም በፊት ተመርቀው ነገር ግን ዲግሪያቸውን ያልወሰዱ ተማሪዎች በአዲሱ አሰራር ብቻ እንደሚስተናገዱ አመልክተዋል።
ከዚህ በፊት በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ሲሰጥ የነበረው ጊዜያዊ የትምህርት ማስረጃ (Temporary Degree) አሰጣጥ በነበረበት እንደሚቀጥል ጠቁመዋል።
አሁን ላይ ከ160 በላይ በሚሆኑ የፌዴራል ተቋማት ላይ ሀሰተኛ የትምህርት ማስረጃ የማጥራት ስራ እየተከናወነ እንደሆነ አንስተው፤ በቀጣይ በክልሎች እና በግሉ ዘርፍ የማጥራት ስራው እንደሚቀጥል አመልክተዋል።
FBC
የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተመራቂዎች የዲግሪ ሰርተፊኬት ህትመት በአንድ ማዕከል ብቻ ሊከናወን ነው አለ ትምህርት ሚኒስቴር።
በሚኒስቴሩ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የአስተዳደርና መሰረተ ልማት መሪ ስራ አስፈጻሚ ሰለሞን አብርሃ (ዶ/ር) ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት፤ አሰራሩ ሀሰተኛ የትምህርት ማስረጃን ለመከላከል ያለመ ነው፡፡
ከዚህ በፊት ሁሉም የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ጨረታ ባሸነፈ ድርጅት በኩል የተማሪዎችን የትምህርት ማስረጃ የሚያሳትሙበት አሰራር ለሀሰተኛ የትምህርት ማስረጃ አጋላጭ ሆኖ ቆይቷል ብለዋል፡፡
በመሆኑም ሁሉም የመንግሥት እና የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተማሪዎቻቸውን ዲግሪ በአንድ ማዕከል ብቻ እንዲያሳትሙ ይደረጋል ነው ያሉት፡፡
አዲሱ ዲግሪ ታትሞ እስኪደርስ ድረስ ትምህርት ሚኒስቴር ዲግሪ ለሚያስፈልጋቸው ተማሪዎች የድጋፍ ደብዳቤ እንደሚጽፍ ገልጸው፤ ህትመቱ በዚህ ዓመት እንደሚጀምር ጠቁመዋል።
በ2017 ዓ.ም የተመረቁ ተማሪዎችን ጨምሮ ከዚህ በኋላ የሚመረቁትም ሙሉ በሙሉ በአዲሱ ስርዓት መሰረት በአንድ ማዕከል የሚታተመውን ዲግሪ ብቻ እንዲወስዱ ይደረጋሉ ብለዋል፡፡
በተመሳሳይ ከ2017 ዓ.ም በፊት ተመርቀው ነገር ግን ዲግሪያቸውን ያልወሰዱ ተማሪዎች በአዲሱ አሰራር ብቻ እንደሚስተናገዱ አመልክተዋል።
ከዚህ በፊት በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ሲሰጥ የነበረው ጊዜያዊ የትምህርት ማስረጃ (Temporary Degree) አሰጣጥ በነበረበት እንደሚቀጥል ጠቁመዋል።
አሁን ላይ ከ160 በላይ በሚሆኑ የፌዴራል ተቋማት ላይ ሀሰተኛ የትምህርት ማስረጃ የማጥራት ስራ እየተከናወነ እንደሆነ አንስተው፤ በቀጣይ በክልሎች እና በግሉ ዘርፍ የማጥራት ስራው እንደሚቀጥል አመልክተዋል።
FBC
1 month ago
u1265u122du1203u1291 u1290u130b (u1355/u122d) u12ebu130bu1208u1321u1275 u12e8u12a2u1205u12a0u12f4u130d u121du1235u1322u122d https://youtu.be/ZrsIXpkDw...
ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ያጋለጡት የኢህአዴግ ምስጢር https://youtu.be/ZrsIXpkDw...
1 month ago
u12a0u12f2u1235 u12a0u1260u1263u1295 u1208u121du1295 u12a0u1295u1228u12a8u1265u121d u12a0u120bu127du1201? https://youtu.be/ZrsIXpkDw...
አዲስ አበባን ለምን አንረከብም አላችሁ? https://youtu.be/ZrsIXpkDw...
1 month ago
u12adu122du122d u12ebu1208 u1290u1308u122d u1218u1328u1228u123bu12cd u1218u1230u1260u122d u1290u12cd
https://youtu.be/6yEYOJEgK... #abiyahmedali #abiyahmed #media #mediareform ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"ExternalUrl","__isEntity":"ExternalUrl","url":"https://l.facebook.com/l.p...
ክርር ያለ ነገር መጨረሻው መሰበር ነው
https://youtu.be/6yEYOJEgK... #abiyahmedali #abiyahmed #media #mediareform
1 month ago
u130bu12dcu1320u129b u121bu1295 u1290u12cd? https://youtu.be/8fSugekSe...
ጋዜጠኛ ማን ነው? https://youtu.be/8fSugekSe...
Sponsored by
Surafel
1 month ago
በገበያ ላይ የነዳጅ እጥረት እንዲከሰት ያደረጉ 13 ግለሰቦች ላይ ክስ ተመሰረተ
የኢትዮጵያ ነዳጅና ኢነርጂ ባለስልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተርና የኢትዮጵያ ነዳጅ አቅራቢ ድርጅት ዋና ዳይሬክተርን ጨምሮ በገበያ ላይ የነዳጅ እጥረት እንዲከሰት ያደረጉ 13 ግለሰቦች ላይ ክስ ተመሰረተ።
ተከሳሾቹም 1ኛ አቶ ዲባራ ፉፋ፣ 2ኛ አቶ ሹምአለም ብርሃኔ፣ 3ኛ አቶ እስጢፋኖስ ጌትነት፣ 4ኛ አቶ ይላቅ አወቀ፣ 5ኛ አቶ አበላ ግዛው፣ 6ኛ አቶ ጌታቸው አሞኘ፣ 7ኛ ወ/ሮ በረከት ወርቁ፣ 8ኛ አቡሽ አያለ ገነት፣ 9ኛ አቶ ይልቃል የኔሰው፣ 10ኛ የኛ ፔትሮሊዮም ኃ/የተ/የግ/ማህበር፣ 11ኛ አቶ እስማለም ምህረቱ፣ 12ኛ አቶ አባይነህ አወል እና 13ኛ አቶ ብስራት አበባው ናቸው።
ተከሳሾቹ ከ70 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ነዳጅና ነጭ ናፍጣ ከመንግሥት ቁጥጥር ውጭ በማድረግ በገበያ ላይ እጥረት እንዲፈጠር ማድረጋቸው በክሱ ላይ ተመላክቷል፡፡
የክስ መዝገቡ ለፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 3ኛ የሙስና ጉዳዮች ወንጀል ችሎት ቀርቧል፡፡
1ኛ፣ 2ኛ እና 3ኛ ተከሳሾች እንደ ቅደምተከተላቸው የባለስልጣኑ ምክትል ዋና ዳይሬክተር፣ የኢትዮጵያ ነዳጅ አቅራቢ ድርጅት ዋና ዳይሬክተርና የነዳጅ አቅርቦትና ስርጭት ክትትል ባለሙያ ከኩባንያዎች በቀጥታ በመግዛት ለሚጠቀሙ ተቋማት የፍቃድ አሰጣጥ መመሪያ መተላለፋቸው በክሱ ተመላክቷል፡፡
ሦስቱ ተከሳሾች በግል የሥራ ዘርፍ ከተሰማራችው 7ኛ ተከሳሽ ጋር በመመሳጠር 466 ሺህ 58 ሊትር ነጭ ናፍጣ ያለአግባብ እንድታገኝና በኮንትሮባንድ ለወርቅ አምራቾች እንድትሸጥ ማድረጋቸው በክሱ ላይ ተጠቅሷል፡፡
በመንግሥት ላይ ከ8 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር በላይ ጉዳት እንዲደርስና በገበያ ላይ እጥረት እንዲከሰት በማድረግ ስልጣንን ያለአግባብ መገልግል ከባድ የሙስና ወንጀል ፈጽመዋል ሲል ዐቃቤ ህግ አስረድቷል፡፡
በሌላ በኩል በ2ኛ ክስ 1ኛ፣ 6ኛ እና 8ኛ ተከሳሾች በጥቅም በመመሳጠር 8ኛ ተከሳሽ በድምሩ ከ1 ሚሊየን 284 ሺህ ሊትር በላይ ነዳጅ ያለአግባብ እንዲያገኝ በማድረግ በመንግሥት ላይ ከ22 ነጥብ 59 ሚሊየን ብር በላይ ጉዳት እንዲደርስና የነዳጅ እጥረት እንዲከሰት አድርገዋል ብሏል፡፡
በዚህም 1ኛ እና 6ኛ ተከሳሾች በዋና ወንጀል አድራጊነት እንዲሁም 8ኛ ተከሳሽ በልዩ ወንጀል አድራጊነት ስልጣንን ያለአግባብ በመገልግል ከባድ የሙስና ወንጀል ክስ ተመስርቶባቸዋል፡፡
በ3ኛ ክስ 9ኛ ተከሳሽ (የኛ ፔትሮሊዮም ኃ/የተ/የግ/ማህበር ባለቤትና ሥራ አስኪያጅ) ከህግ አግባብ ውጪ የነዳጅ አከፋፋይነት ፍቃድ እንዲያገኝ በማድረግ በመንግሥት ላይ ከ21 ነጥብ 3 ሚሊየን ብር በላይ ላይ ጉዳት መድረሱን ክሱ ያመለክታል፡፡
በዚህም መሰረት 1ኛ፣ 4ኛ እና 5ኛ ተከሳሾች በዋና ወንጀል አድራጊነት እንዲሁም 9ኛ ተከሳሽ በልዩ ወንጀል አድራጊነት በፈጸሙት ስልጣንን ያለአግባብ መገልግል ከባድ የሙስና ወንጀል ተከሰዋል።
በ4ኛው ክስ ላይ 11ኛ፣ 12ኛ እና 13ኛ ተከሳሾች የነዳጅ ጭነትና ግዥ ሀገር አቀፍ የነዳጅ ሰንሰለት ስርዓትን በመጣስ በአጠቃላይ 1 ነጥብ 9 ሚሊየን ሊትር ነዳጅ መንግሥት እንዳይቆጣጠረው ማድረጋቸውን ክሱ አመልክቷል፡፡
በዚህም መንግሥት ድጎማ ያደረገበትን ነዳጅ ከጅቡቲ በመጫን 17 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር በላይና በገንዘብ የማይገመት ጉዳት በማድረስ በዋና ወንጀል አድራጊነት የመንግሥትን ሥራ በማይመች አኳኋን በመምራት ከባድ የሙስና ወንጀል ክስ ተመስርቶባቸዋል።
በ5ኛው ክስ ላይ 11ኛ ተከሳሽ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የወንጀል ህግ አንቀጽ 346 የብሔራዊ ባንክ ማቋቋሚያ (ማሻሻያ) አዋጅ ቁጥር 1359/2017 አንቀጽ 51(1)(መ) እንዲሁም ብሔራዊ ባንክ ያወጣውን መመሪያ ቁጥር FXD/04/2024” አንቀጽ 22.8.5/ለ ስር ላይ የተመለከተውን በመተላለፉ ክስ ተመስርቷል።
በዚህም ተከሳሹ በዕለቱ ለመያዝ ምንም አይነት ፍቃድ ሳይኖረው በቀን 30/07/2018 ዓ.ም ከቀኑ በግምት 10፡30 ሰዓት ሲሆን፤ ከፍርድ ቤት በስልክ በተገኘ የብርበራ ፍቃድ ቂርቆስ ክ/ከተማ በሚገኘው የመኖሪያ ቤቱ እና በቢሮ ላይ በተደረገ ብርበራ 1ኛ 58 ሺህ 503 የአሜሪካን ዶላር 2ኛ 6 ሺህ 250 ዩሮ 3ኛ 630 የእንግሊዝ ፓወንድ አስቀምጦ የተገኘ በመሆኑ በፈጸመው በህገ ወጥ መንገድ የውጭ ሀገር ገንዘብ ያለፈቃድ መያዝ/ማስቀመጥ ወንጀል ተከሷል፡፡
ፍርድ ቤቱ የክስ መቃወሚያ ለመስማት ለግንቦት 10 ቀጠሮ መያዙ ተገልጿል።
Fbc
የኢትዮጵያ ነዳጅና ኢነርጂ ባለስልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተርና የኢትዮጵያ ነዳጅ አቅራቢ ድርጅት ዋና ዳይሬክተርን ጨምሮ በገበያ ላይ የነዳጅ እጥረት እንዲከሰት ያደረጉ 13 ግለሰቦች ላይ ክስ ተመሰረተ።
ተከሳሾቹም 1ኛ አቶ ዲባራ ፉፋ፣ 2ኛ አቶ ሹምአለም ብርሃኔ፣ 3ኛ አቶ እስጢፋኖስ ጌትነት፣ 4ኛ አቶ ይላቅ አወቀ፣ 5ኛ አቶ አበላ ግዛው፣ 6ኛ አቶ ጌታቸው አሞኘ፣ 7ኛ ወ/ሮ በረከት ወርቁ፣ 8ኛ አቡሽ አያለ ገነት፣ 9ኛ አቶ ይልቃል የኔሰው፣ 10ኛ የኛ ፔትሮሊዮም ኃ/የተ/የግ/ማህበር፣ 11ኛ አቶ እስማለም ምህረቱ፣ 12ኛ አቶ አባይነህ አወል እና 13ኛ አቶ ብስራት አበባው ናቸው።
ተከሳሾቹ ከ70 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ነዳጅና ነጭ ናፍጣ ከመንግሥት ቁጥጥር ውጭ በማድረግ በገበያ ላይ እጥረት እንዲፈጠር ማድረጋቸው በክሱ ላይ ተመላክቷል፡፡
የክስ መዝገቡ ለፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 3ኛ የሙስና ጉዳዮች ወንጀል ችሎት ቀርቧል፡፡
1ኛ፣ 2ኛ እና 3ኛ ተከሳሾች እንደ ቅደምተከተላቸው የባለስልጣኑ ምክትል ዋና ዳይሬክተር፣ የኢትዮጵያ ነዳጅ አቅራቢ ድርጅት ዋና ዳይሬክተርና የነዳጅ አቅርቦትና ስርጭት ክትትል ባለሙያ ከኩባንያዎች በቀጥታ በመግዛት ለሚጠቀሙ ተቋማት የፍቃድ አሰጣጥ መመሪያ መተላለፋቸው በክሱ ተመላክቷል፡፡
ሦስቱ ተከሳሾች በግል የሥራ ዘርፍ ከተሰማራችው 7ኛ ተከሳሽ ጋር በመመሳጠር 466 ሺህ 58 ሊትር ነጭ ናፍጣ ያለአግባብ እንድታገኝና በኮንትሮባንድ ለወርቅ አምራቾች እንድትሸጥ ማድረጋቸው በክሱ ላይ ተጠቅሷል፡፡
በመንግሥት ላይ ከ8 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር በላይ ጉዳት እንዲደርስና በገበያ ላይ እጥረት እንዲከሰት በማድረግ ስልጣንን ያለአግባብ መገልግል ከባድ የሙስና ወንጀል ፈጽመዋል ሲል ዐቃቤ ህግ አስረድቷል፡፡
በሌላ በኩል በ2ኛ ክስ 1ኛ፣ 6ኛ እና 8ኛ ተከሳሾች በጥቅም በመመሳጠር 8ኛ ተከሳሽ በድምሩ ከ1 ሚሊየን 284 ሺህ ሊትር በላይ ነዳጅ ያለአግባብ እንዲያገኝ በማድረግ በመንግሥት ላይ ከ22 ነጥብ 59 ሚሊየን ብር በላይ ጉዳት እንዲደርስና የነዳጅ እጥረት እንዲከሰት አድርገዋል ብሏል፡፡
በዚህም 1ኛ እና 6ኛ ተከሳሾች በዋና ወንጀል አድራጊነት እንዲሁም 8ኛ ተከሳሽ በልዩ ወንጀል አድራጊነት ስልጣንን ያለአግባብ በመገልግል ከባድ የሙስና ወንጀል ክስ ተመስርቶባቸዋል፡፡
በ3ኛ ክስ 9ኛ ተከሳሽ (የኛ ፔትሮሊዮም ኃ/የተ/የግ/ማህበር ባለቤትና ሥራ አስኪያጅ) ከህግ አግባብ ውጪ የነዳጅ አከፋፋይነት ፍቃድ እንዲያገኝ በማድረግ በመንግሥት ላይ ከ21 ነጥብ 3 ሚሊየን ብር በላይ ላይ ጉዳት መድረሱን ክሱ ያመለክታል፡፡
በዚህም መሰረት 1ኛ፣ 4ኛ እና 5ኛ ተከሳሾች በዋና ወንጀል አድራጊነት እንዲሁም 9ኛ ተከሳሽ በልዩ ወንጀል አድራጊነት በፈጸሙት ስልጣንን ያለአግባብ መገልግል ከባድ የሙስና ወንጀል ተከሰዋል።
በ4ኛው ክስ ላይ 11ኛ፣ 12ኛ እና 13ኛ ተከሳሾች የነዳጅ ጭነትና ግዥ ሀገር አቀፍ የነዳጅ ሰንሰለት ስርዓትን በመጣስ በአጠቃላይ 1 ነጥብ 9 ሚሊየን ሊትር ነዳጅ መንግሥት እንዳይቆጣጠረው ማድረጋቸውን ክሱ አመልክቷል፡፡
በዚህም መንግሥት ድጎማ ያደረገበትን ነዳጅ ከጅቡቲ በመጫን 17 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር በላይና በገንዘብ የማይገመት ጉዳት በማድረስ በዋና ወንጀል አድራጊነት የመንግሥትን ሥራ በማይመች አኳኋን በመምራት ከባድ የሙስና ወንጀል ክስ ተመስርቶባቸዋል።
በ5ኛው ክስ ላይ 11ኛ ተከሳሽ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የወንጀል ህግ አንቀጽ 346 የብሔራዊ ባንክ ማቋቋሚያ (ማሻሻያ) አዋጅ ቁጥር 1359/2017 አንቀጽ 51(1)(መ) እንዲሁም ብሔራዊ ባንክ ያወጣውን መመሪያ ቁጥር FXD/04/2024” አንቀጽ 22.8.5/ለ ስር ላይ የተመለከተውን በመተላለፉ ክስ ተመስርቷል።
በዚህም ተከሳሹ በዕለቱ ለመያዝ ምንም አይነት ፍቃድ ሳይኖረው በቀን 30/07/2018 ዓ.ም ከቀኑ በግምት 10፡30 ሰዓት ሲሆን፤ ከፍርድ ቤት በስልክ በተገኘ የብርበራ ፍቃድ ቂርቆስ ክ/ከተማ በሚገኘው የመኖሪያ ቤቱ እና በቢሮ ላይ በተደረገ ብርበራ 1ኛ 58 ሺህ 503 የአሜሪካን ዶላር 2ኛ 6 ሺህ 250 ዩሮ 3ኛ 630 የእንግሊዝ ፓወንድ አስቀምጦ የተገኘ በመሆኑ በፈጸመው በህገ ወጥ መንገድ የውጭ ሀገር ገንዘብ ያለፈቃድ መያዝ/ማስቀመጥ ወንጀል ተከሷል፡፡
ፍርድ ቤቱ የክስ መቃወሚያ ለመስማት ለግንቦት 10 ቀጠሮ መያዙ ተገልጿል።
Fbc
1 month ago
u1260u12a0u134du122au12ab u1240u12f3u121au12cb u1235u1295u12f4 u12a0u121du122bu127d u1200u1308u122d https://youtu.be/ivxkMaPBK...
በአፍሪካ ቀዳሚዋ ስንዴ አምራች ሀገር https://youtu.be/ivxkMaPBK...
1 month ago
u1260u120cu120au1275 u1218u1325u1270u12cd u12c8u1235u12f0u12cd u1232u12ebu1235u1308u1261u129d u2026 u1219u1209u12cdu1295 u1243u1208 u1218u1320u12edu1245 u1260u120au1295u12a9 u12edu12a8u1273u1270u1209 https://youtu.be/2Mjwd-dkD...
በሌሊት መጥተው ወስደው ሲያስገቡኝ … ሙሉውን ቃለ መጠይቅ በሊንኩ ይከታተሉ https://youtu.be/2Mjwd-dkD...
1 month ago
ከቃል በላይ የሆነ ምስጋና እንሆ 🙏
አንድ አንድ ጊዜ በቃላት መግለፅ የሚከብድ ስሜት አለ ብዙ ማለት ፈልጋችሁ የማትችሉበት ይህ ነው የገጠመኝ። ባጭሩ እጅግ አብዝቼ አመሰግናለሁ ። ስለ እኔ ለፃፋችሁ ወዳጆቼ በሙሉ የምታውቁኝ የማታውቁኝ ለዘገባችሁ ሚዲያዎች ለቤተሰቦቼ ለማህበራዊ ሚዲያ ቤተሰቦቼ በታናሽ ወንድማችሁ ትንሽ የጥረት ፍሬ ላስደሰታችሁ በሙሉ ከልብ በመነጨ ትህትና አመሰግናለሁ 🙏🙏
አንድ ነገር ግን አትርሱ ሰው ጅማሬው ሳይሆን ፍፃሜው ሲያምር ነው እና መልካም ፍፃሜው ያማረ ይሆን ዘንድ በየሀይማኖታችሁ በፀሎት አትርሱት 🙏🙏🙏
አመሰግናለሁ 🙏
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
@ጉርሻፔጅ
FBC (Fana Broadcasting Corporate S.C.)
NBC Ethiopia
FastMereja.com
አንድ አንድ ጊዜ በቃላት መግለፅ የሚከብድ ስሜት አለ ብዙ ማለት ፈልጋችሁ የማትችሉበት ይህ ነው የገጠመኝ። ባጭሩ እጅግ አብዝቼ አመሰግናለሁ ። ስለ እኔ ለፃፋችሁ ወዳጆቼ በሙሉ የምታውቁኝ የማታውቁኝ ለዘገባችሁ ሚዲያዎች ለቤተሰቦቼ ለማህበራዊ ሚዲያ ቤተሰቦቼ በታናሽ ወንድማችሁ ትንሽ የጥረት ፍሬ ላስደሰታችሁ በሙሉ ከልብ በመነጨ ትህትና አመሰግናለሁ 🙏🙏
አንድ ነገር ግን አትርሱ ሰው ጅማሬው ሳይሆን ፍፃሜው ሲያምር ነው እና መልካም ፍፃሜው ያማረ ይሆን ዘንድ በየሀይማኖታችሁ በፀሎት አትርሱት 🙏🙏🙏
አመሰግናለሁ 🙏
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
@ጉርሻፔጅ
FBC (Fana Broadcasting Corporate S.C.)
NBC Ethiopia
FastMereja.com
1 month ago
እርዳታ የሚቀበል ሀገር ሉዓላዊ ነኝ ማለት አይችልም - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እርዳታ የሚቀበል ሀገር ሉዓላዊ እና ነጻ ነኝ ማለት አይችልም አሉ፡፡
4ኛው የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ በዛሬው ዕለት ጠቅላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት ተከፍቷል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በዚሁ ወቅት ባስተላለፉት መልዕክት በሁሉም መስክ ማምረት ሉዓላዊነትን ያጎናጽፋል ብለዋል፡፡
ኢትዮጵያ ማዳበሪያ ማምረት ካልቻለች የግብርና ምርትና ሂደቱ በሰዎች በጎ ፈቃድ ላይ መውደቁ አይቀርም ነው ያሉት፡፡
ለምግብ ግብዓት የሚሆኑ የማምረቻ መሳሪያዎች፣ ምርጥ ዘሮች እና ማዳበሪያዎችን በሀገር ውስጥ ማምረት የተሟላ የምግብ ሉዓላዊነት ለማረጋገጥ እንደሚያግዝ አስረድተዋል፡፡
ነዳጅ እና ጋዝ ማምረት ባለመቻላችን ብዙ ፈተና ገጥሞናል ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፥ ኢትዮጵያ ብዙ የነዳጅ እና ጋዝ ሀብት እንዳላቸው ሀገራት ከፍተኛ አቅም ቢኖራትም እስካሁን ድረስ ማምረት ባለመቻላችን ተቸግረናል ሲሉም አብራርተዋል፡፡
21 ትሊየን ሜትሪክ ኪዩብ ጋዝ ያላት ሀገር ያንን ሳታመርት በመቆየቷ ትራንስፖርት እና ኢንዱስትሪው ሊታወክ ችሏል ብለዋል፡፡
በሁሉም መስክ ማምረት ሉዓላዊነትን ማረጋገጥ መሆኑን በማመን ማቀድ፣ መስራት እና መስፋት ይጠበቅብናል ነው ያሉት፡፡
እርዳታ የሚቀበል ሀገር ነጻ እና ሉዓላዊ ነኝ ማለት አይችልም ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ኢትዮጵያዊያን ልመና በቃን እስካላልን ድረስ ጥገኞች ነን ብለዋል፡፡
FBC
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እርዳታ የሚቀበል ሀገር ሉዓላዊ እና ነጻ ነኝ ማለት አይችልም አሉ፡፡
4ኛው የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ በዛሬው ዕለት ጠቅላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት ተከፍቷል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በዚሁ ወቅት ባስተላለፉት መልዕክት በሁሉም መስክ ማምረት ሉዓላዊነትን ያጎናጽፋል ብለዋል፡፡
ኢትዮጵያ ማዳበሪያ ማምረት ካልቻለች የግብርና ምርትና ሂደቱ በሰዎች በጎ ፈቃድ ላይ መውደቁ አይቀርም ነው ያሉት፡፡
ለምግብ ግብዓት የሚሆኑ የማምረቻ መሳሪያዎች፣ ምርጥ ዘሮች እና ማዳበሪያዎችን በሀገር ውስጥ ማምረት የተሟላ የምግብ ሉዓላዊነት ለማረጋገጥ እንደሚያግዝ አስረድተዋል፡፡
ነዳጅ እና ጋዝ ማምረት ባለመቻላችን ብዙ ፈተና ገጥሞናል ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፥ ኢትዮጵያ ብዙ የነዳጅ እና ጋዝ ሀብት እንዳላቸው ሀገራት ከፍተኛ አቅም ቢኖራትም እስካሁን ድረስ ማምረት ባለመቻላችን ተቸግረናል ሲሉም አብራርተዋል፡፡
21 ትሊየን ሜትሪክ ኪዩብ ጋዝ ያላት ሀገር ያንን ሳታመርት በመቆየቷ ትራንስፖርት እና ኢንዱስትሪው ሊታወክ ችሏል ብለዋል፡፡
በሁሉም መስክ ማምረት ሉዓላዊነትን ማረጋገጥ መሆኑን በማመን ማቀድ፣ መስራት እና መስፋት ይጠበቅብናል ነው ያሉት፡፡
እርዳታ የሚቀበል ሀገር ነጻ እና ሉዓላዊ ነኝ ማለት አይችልም ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ኢትዮጵያዊያን ልመና በቃን እስካላልን ድረስ ጥገኞች ነን ብለዋል፡፡
FBC
1 month ago
ላለፉት ስድስት አመታት ልደቷን ምክንያት በማድረግ እርዳታ እያሰባሰበች የልብ ህሙማን ህፃናትን ስታሳክም ቆይታለች። በሺዎች የሚቆጠሩ ህፃናት ከሞት እንዲተርፉ ምክንያት ሆናለች። የብዙ ወላጆች ስቃይ ቀንሷል እንባም ታብሷል። ዛሬ ደግሞ እሷን የምናመሰግንበት ጊዜ ነው። ሊንኩ ከታች አለ። ድምፃችን በክብር የምናበረክትላት ምስጋናችን ነው።
Please vote for Hiwot Tadesse
https://crownofhumanityawa...
Please vote for Hiwot Tadesse
https://crownofhumanityawa...
1 month ago
u12e8u1210u1260u123bu126au12cd u12c8u122du1203u12ca u12e8u134au120du121d u121du123du1275 u1260u1208u1295u12f0u1295 u12ddu121du1273u12ec u12e8u1270u1230u1298u12cdu1295 u134au120du121d u1208u12a5u12edu1273 u12ebu1240u122du1263u120d
#ethiopia | u1260u1208u1295u12f0u1295 u12e8u121au1308u1298u12cd u12e8u1210u1260u123bu126au12cd u12c8u122du1203u12ca u12e8u1232u1292u121b u1218u122du1203 u130du1265u122d u12ddu121du1273u12ec u12e8u1270u1230u1298u12cdu1295 u1270u12c8u12f3u1305 u134au120du121d u12a5u1211u12f5 u130du1295u1266u1275 25 u1240u1295 2018 u12d3.u121d (u12a5u1295u12f0 u12a0u12cdu122eu1353u12cdu12ebu1291 u12a0u1246u1323u1320u122d u121cu12ed 3 u1240u1295 2026) u12a8u1240u1291 8 u1230u12d3u1275 u12a845 u1300u121du122e u1208u1270u1218u120du12abu127eu127d u12ebu1240u122du1263u120du1362
u12edu1205 u12e8u134au120du121d u1218u122du1203 u130du1265u122d u1260u123eu122du12f2u127d u12a0u12abu1263u1262 u1260u121au1308u1298u12cd u122au127d u121au12adu1235 u1232u1292u121b u12e8u121au12abu1204u12f5 u1232u1206u1295 u12e8u134au120du121d u12a0u134du1243u122au12ebu1295 u1240u12f5u1218u12cd u1275u12acu1275 u1260u1218u1241u1228u1325 u1260u1266u1273u12cd u12a5u1295u12f2u1308u1299 u1270u130bu1265u12d8u12cbu120du1362
https://richmix.org.uk/cin...
habeshaview Monthly Cinema London presents Zimitaye on Sunday 3rd May 2026 at 2:45pm
Rich Mix Cinema Shoreditch 35-47 Bethnal Grn Road E1 6LA
u1208u1275u12acu1275 / tickets ud83dudc47ud83cudfff
https://richmix.org.uk/cin...
#ethiopianfilm #habeshaview #londoncinema #zimitaye #getutemesgen #getu #u130cu1321 #u130cu1321u1270u1218u1235u1308u1295 #addisababa ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"ExternalUrl","__isEntity":"ExternalUrl","url":"https://l.facebook.com/l.p...
የሐበሻቪው ወርሃዊ የፊልም ምሽት በለንደን ዝምታዬ የተሰኘውን ፊልም ለእይታ ያቀርባል
#ethiopia | በለንደን የሚገኘው የሐበሻቪው ወርሃዊ የሲኒማ መርሃ ግብር ዝምታዬ የተሰኘውን ተወዳጅ ፊልም እሑድ ግንቦት 25 ቀን 2018 ዓ.ም (እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር ሜይ 3 ቀን 2026) ከቀኑ 8 ሰዓት ከ45 ጀምሮ ለተመልካቾች ያቀርባል።
ይህ የፊልም መርሃ ግብር በሾርዲች አካባቢ በሚገኘው ሪች ሚክስ ሲኒማ የሚካሄድ ሲሆን የፊልም አፍቃሪያን ቀድመው ትኬት በመቁረጥ በቦታው እንዲገኙ ተጋብዘዋል።
https://richmix.org.uk/cin...
habeshaview Monthly Cinema London presents Zimitaye on Sunday 3rd May 2026 at 2:45pm
Rich Mix Cinema Shoreditch 35-47 Bethnal Grn Road E1 6LA
ለትኬት / tickets 👇🏿
https://richmix.org.uk/cin...
#ethiopianfilm #habeshaview #londoncinema #zimitaye #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
Sponsored by
Surafel
2 months ago
u12cbu12edu120du12f5u1264u122au1235 u12e8u12a2u1275u12eeu1335u12eb u121du122du1276u127d u1260u12d3u1208u121d u12a0u1240u134d u12f0u1228u1303 u12a5u1295u12f2u1238u1321 u12e8u121au12ebu1235u127du120d u12d5u12f5u120d u12edu134b u12a0u12f0u1228u1308
#ethiopia | u1260u12a4u12cdu122eu123au12eb u1240u1320u1293 u12a8200 u121au120au12eeu1295 u1260u120bu12ed u12f0u1295u1260u129eu127d u12ebu1209u1275 u1273u12cbu1242u12cd u12e8u12a2u12aeu121cu122du1235 u1270u124bu121d u12cbu12edu120du12f5u1264u122au1235 u1208u12a2u1275u12eeu1335u12eb u123bu132eu127du1293 u1290u130bu12f4u12ceu127d u1260u1229u1295 u12adu134du1275 u121bu12f5u1228u1309u1295 u12a0u1235u1273u12c8u1240u1361u1361
u12edu1205u121d u12e8u12a0u1308u122d u12cdu1235u1325 u12a0u121du122bu127eu127d u12a5u1295u12f0 u1261u1293u1363 u12e8u1328u122du1243u1328u122du1245 u12cdu1324u1276u127d u12a5u1293 u1270u1348u1325u122fu12ca u12e8u1218u12cbu1262u12eb u1245u1218u121eu127du1295 u12e8u1218u1233u1230u1209 u121du122du1276u127bu1278u12cdu1295 u1260u1240u1325u1273 u1208u12d3u1208u121d u12a0u1240u134d u1308u1260u12eb u12a5u1295u12f2u12ebu1240u122du1261 u12d5u12f5u120d u12edu1230u1323u120du1361u1361
u12a5u1295u12f0 u1270u124bu1219 u1218u130du1208u132b u12a8u1206u1290 u12e8u12a2u1275u12eeu1335u12eb u123bu132eu127d u121du122du1276u127bu1278u12cdu1295 u1260u12cbu12edu120du12f5u1264u122au1235 u1218u12f5u1228u12ad u120bu12ed u1260u1218u132bu1295 u1218u1300u1218u122au12eb u1208u1229u1232u12eb u12f0u1295u1260u129eu127du1363 u1240u1325u120eu121d u1208u120cu120eu127d u12d3u1208u121d u12a0u1240u134d u1308u1260u12ebu12ceu127d u1218u1238u1325 u12edu127du120bu1209u1361u1361
u12a9u1263u1295u12ebu12cd u12a8u12d3u1208u121d u12a0u1240u134d u12adu134du12ebu1363 u12a8u121bu1313u1313u12e3 u12a5u1293 u12a8u120cu120eu127d u12e8u120eu1302u1235u1272u12adu1235 u1235u122bu12ceu127d u1260u1270u1328u121bu122a u1290u130bu12f4u12ceu127d u1235u122bu1278u12cdu1295 u1260u134du1325u1290u1275 u12a5u1295u12f2u1300u121du1229 u12e8u121au12ebu130du12d9 u12e8u121bu1235u1270u12cbu12c8u1242u12eb u12a5u1293 u12e8u12f0u1295u1260u129eu127d u12f5u130bu134d u12a0u1308u120du130du120eu1276u127du1295 u12ebu1240u122du1263u120du1361u1361
u12edu1205 u12a0u12f2u1235 u12a0u1230u122bu122d u12a2u1275u12eeu1335u12ebu12cdu12ebu1295 u1290u130bu12f4u12ceu127d u1260u12d8u1218u1293u12cau12cd u12e8u12a2u12aeu121cu122du1235 u12d8u122du134d u1270u1233u1273u134a u1260u1218u1206u1295 u1295u130du12f3u1278u12cdu1295 u12c8u12f0 u120bu1240 u12f0u1228u1303 u12a5u1295u12f2u12ebu1233u12f5u1309 u1275u120du1245 u12a0u130bu1323u121a u12a5u1295u12f0u121au1348u1325u122d u1270u1290u130du122fu120du1361u1361
u134du120bu130eu1275 u12ebu120bu1278u12cd u123bu132eu127d seller.wildberries.et u1260u1270u1230u1298u12cd u12f5u1228 u1308u133d u120bu12ed u1260u1218u1218u12ddu1308u1265 u12a0u1308u120du130du120eu1271u1295 u121bu130du1298u1275 u12a5u1295u12f0u121au127du1209 u1270u1308u120du133fu120du1361u1361
Wildberries, a leading international e-commerce platform that reaches more than 200 million potential customers across Eurasia, has opened its platform to sellers from Ethiopia!
Local sellers will now be able to list their products u2013 including coffee, textiles and natural cosmetics u2013 on Wildberries and sell them directly to international customers, beginning with Russia and later expanding to other markets.
The platform will handle international payments, shipping, and other logistics. It also offers advertising, customer support and other tools to help sellers quickly launch their business online.
Ethiopian sellers can now join the new generation of e-commerce and take their business to the next level. Learn more and register at: seller.wildberries.et
#u12cbu12edu120du12f5u1264u122au1235 #u1295u130du12f5 #u12a2u12aeu121cu122du1235 #u12e8u12a2u1275u12eeu1335u12ebu121du122du1276u127d #u12a4u12adu1235u1356u122du1275 #u1261u1293 #u12a2u12aeu1296u121a #getutemesgen #getu #u130cu1321 #u130cu1321u1270u1218u1235u1308u1295 #addisababa ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"ExternalUrl","__isEntity":"ExternalUrl","url":"https://l.facebook.com/l.p...
ዋይልድቤሪስ የኢትዮጵያ ምርቶች በዓለም አቀፍ ደረጃ እንዲሸጡ የሚያስችል ዕድል ይፋ አደረገ
#ethiopia | በኤውሮሺያ ቀጠና ከ200 ሚሊዮን በላይ ደንበኞች ያሉት ታዋቂው የኢኮሜርስ ተቋም ዋይልድቤሪስ ለኢትዮጵያ ሻጮችና ነጋዴዎች በሩን ክፍት ማድረጉን አስታወቀ፡፡
ይህም የአገር ውስጥ አምራቾች እንደ ቡና፣ የጨርቃጨርቅ ውጤቶች እና ተፈጥሯዊ የመዋቢያ ቅመሞችን የመሳሰሉ ምርቶቻቸውን በቀጥታ ለዓለም አቀፍ ገበያ እንዲያቀርቡ ዕድል ይሰጣል፡፡
እንደ ተቋሙ መግለጫ ከሆነ የኢትዮጵያ ሻጮች ምርቶቻቸውን በዋይልድቤሪስ መድረክ ላይ በመጫን መጀመሪያ ለሩሲያ ደንበኞች፣ ቀጥሎም ለሌሎች ዓለም አቀፍ ገበያዎች መሸጥ ይችላሉ፡፡
ኩባንያው ከዓለም አቀፍ ክፍያ፣ ከማጓጓዣ እና ከሌሎች የሎጂስቲክስ ስራዎች በተጨማሪ ነጋዴዎች ስራቸውን በፍጥነት እንዲጀምሩ የሚያግዙ የማስተዋወቂያ እና የደንበኞች ድጋፍ አገልግሎቶችን ያቀርባል፡፡
ይህ አዲስ አሰራር ኢትዮጵያውያን ነጋዴዎች በዘመናዊው የኢኮሜርስ ዘርፍ ተሳታፊ በመሆን ንግዳቸውን ወደ ላቀ ደረጃ እንዲያሳድጉ ትልቅ አጋጣሚ እንደሚፈጥር ተነግሯል፡፡
ፍላጎት ያላቸው ሻጮች seller.wildberries.et በተሰኘው ድረ ገጽ ላይ በመመዝገብ አገልግሎቱን ማግኘት እንደሚችሉ ተገልጿል፡፡
Wildberries, a leading international e-commerce platform that reaches more than 200 million potential customers across Eurasia, has opened its platform to sellers from Ethiopia!
Local sellers will now be able to list their products – including coffee, textiles and natural cosmetics – on Wildberries and sell them directly to international customers, beginning with Russia and later expanding to other markets.
The platform will handle international payments, shipping, and other logistics. It also offers advertising, customer support and other tools to help sellers quickly launch their business online.
Ethiopian sellers can now join the new generation of e-commerce and take their business to the next level. Learn more and register at: seller.wildberries.et
#ዋይልድቤሪስ #ንግድ #ኢኮሜርስ #የኢትዮጵያምርቶች #ኤክስፖርት #ቡና #ኢኮኖሚ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
Comments