1 month ago
1 month ago
ዜጎች የሚከናወኑ የልማት ስራዎችን በተገለጠ ልቦና ሊመለከቱ ይገባል - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
********************
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የእንጦጦ-ቀበና የወንዝ እና የወንዝ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክትን በዛሬው ዕለት መርቀው ለአገልግሎት ክፍት አድርገዋል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በምረቃው ወቅት እንደተናገሩት፤ የወደፊቱን ውበት አስቀድሞ በአእምሮ መሳል መቻል ለስራ ስኬታማነት ቁልፍ መንገድ መሆኑን አንስተዋል።
"መደመር" ማለት የዕውቀት፣ የፋይናንስ፣ የጉልበትና የአመራር ብቃትን በአንድነት ማዋሃድ መሆኑን ያብራሩት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ ዜጎች ተባብረውና ተደጋግፈው ከተነሱ ከቀበና የላቁ አስደናቂ ተአምራትን መሥራት እንደሚችሉ በተግባር መመስከሩን ገልጸዋል።
ይህ ግዙፍ ልማት የአዲስ አበባን ስልጣኔ ከፍ የሚያደርግና ከተማዋን ለአየር ንብረት መዛባት የማይበገሩ እንዲሁም ለነዋሪዎቿ እጅግ ምቹ ከሚያደርጉ ስትራቴጂካዊ እርምጃዎች አንዱ ነው ብለዋል።
አክለውም "ለዋና ከተማዋ ነዋሪዎች ዝቅጠት፣ መቆሸሽና በሌሎች አገራት ስልጣኔ መቅናት አይገባቸውም" ሲሉ ተናግረዋል።
ይህ የአረንጓዴ ልማት ሲጀመር በርካቶች አይሳካላችሁም የሚል ድምፅ አሰምተው ነበር ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ ኢትዮጵያውያን ግን ጥንታዊ የማንነት ጥባቸውንና ጽናታቸውን ተጠቅመው በተግባር በማሳየት ለተቺዎች የማይናወጥ ምላሽ መስጠታቸውን አረጋግጠዋል።
አዲስ አበባ ያላትን እምቅ ተፈጥሯዊ ለግስና በተደራጀ ዕይታ ማውጣት ባለመቻላችን ለዘመናት ማራኪ ገጽታዋ ተደብቆ መቆየቱን የገለጹት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፤ ማኅበረሰቡ እነዚህን አገራዊ ስኬቶች በተገለጠ ልቦና እንዲመለከትና ለቀጣይ የጋራ ድሎች እንዲዘጋጅም ጥሪ አስተላልፈዋል።
#ethiopianbroadcastingcorporation #pmabiy #addisababa #entotokebena #riverside #urbantransformation
********************
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የእንጦጦ-ቀበና የወንዝ እና የወንዝ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክትን በዛሬው ዕለት መርቀው ለአገልግሎት ክፍት አድርገዋል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በምረቃው ወቅት እንደተናገሩት፤ የወደፊቱን ውበት አስቀድሞ በአእምሮ መሳል መቻል ለስራ ስኬታማነት ቁልፍ መንገድ መሆኑን አንስተዋል።
"መደመር" ማለት የዕውቀት፣ የፋይናንስ፣ የጉልበትና የአመራር ብቃትን በአንድነት ማዋሃድ መሆኑን ያብራሩት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ ዜጎች ተባብረውና ተደጋግፈው ከተነሱ ከቀበና የላቁ አስደናቂ ተአምራትን መሥራት እንደሚችሉ በተግባር መመስከሩን ገልጸዋል።
ይህ ግዙፍ ልማት የአዲስ አበባን ስልጣኔ ከፍ የሚያደርግና ከተማዋን ለአየር ንብረት መዛባት የማይበገሩ እንዲሁም ለነዋሪዎቿ እጅግ ምቹ ከሚያደርጉ ስትራቴጂካዊ እርምጃዎች አንዱ ነው ብለዋል።
አክለውም "ለዋና ከተማዋ ነዋሪዎች ዝቅጠት፣ መቆሸሽና በሌሎች አገራት ስልጣኔ መቅናት አይገባቸውም" ሲሉ ተናግረዋል።
ይህ የአረንጓዴ ልማት ሲጀመር በርካቶች አይሳካላችሁም የሚል ድምፅ አሰምተው ነበር ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ ኢትዮጵያውያን ግን ጥንታዊ የማንነት ጥባቸውንና ጽናታቸውን ተጠቅመው በተግባር በማሳየት ለተቺዎች የማይናወጥ ምላሽ መስጠታቸውን አረጋግጠዋል።
አዲስ አበባ ያላትን እምቅ ተፈጥሯዊ ለግስና በተደራጀ ዕይታ ማውጣት ባለመቻላችን ለዘመናት ማራኪ ገጽታዋ ተደብቆ መቆየቱን የገለጹት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፤ ማኅበረሰቡ እነዚህን አገራዊ ስኬቶች በተገለጠ ልቦና እንዲመለከትና ለቀጣይ የጋራ ድሎች እንዲዘጋጅም ጥሪ አስተላልፈዋል።
#ethiopianbroadcastingcorporation #pmabiy #addisababa #entotokebena #riverside #urbantransformation
1 month ago
1 month ago
1 month ago
u12edu1205u1295 u1266u1273 u12a5u1294 u12a5u1295u12f0u12dbu122c u12a0u12e8u12cbu1208u1201 u12e8u121au12ebu12cdu1241u1275 u12ebu12cdu1241u1273u120d u27a1ufe0f
https://youtu.be/0n-bKGYOc... #pmabiyahemedali #addisababa #entotokebena #riversidedevelopment #urbantransformation ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"ExternalUrl","__isEntity":"ExternalUrl","url":"https://l.facebook.com/l.p...
ይህን ቦታ እኔ እንደዛሬ አየዋለሁ የሚያውቁት ያውቁታል ➡️
https://youtu.be/0n-bKGYOc... #pmabiyahemedali #addisababa #entotokebena #riversidedevelopment #urbantransformation
Sponsored by
Surafel
5 months ago
አዲስ አበባ፡
የዲፕሎማሲ ማዕከል ብቻ ሳትሆን የዓለም አዲስ "ቫይራል" ርዕስ!
#ethiopia | ሰሞኑን የማህበራዊ ሚድያ ገጾችን የከፈተ ሰው አንድ አዲስ ነገር መታዘቡ አይቀርም፤ የኢትዮጵያ መዲና የሆነችው አዲስ አበባ የዲጂታሉን ዓለም "በማዕበል" እየናወጠችው ነው። ከሀገር ውስጥ አልፎ የውጭ ሀገር ዜጎችና ታዋቂ ግለሰቦች ስለ ከተማዋ ለውጥ በአግራሞት እያወሩ ነው።
ለመሆኑ አዲስ አበባን በአንድ ጀምበር እንዲህ የመነጋገሪያ ርዕስ ያደረጋት ምንድን ነው? የከተማዋን አዲስ ገጽታ በዝርዝር እንመልከተው።
1. የኮሪደር ልማት፦ የከተማ "ፌስ-ሊፍት"
አዲስ አበባን የለመደ አይን ዛሬ ከተማዋን ሲያያት ግራ ሊጋባ ይችላል። የኮሪደር ልማቱ ከተማዋን ከመኪና ማቆሚያነት ወደ "ሰው ተኮር" (People-centered) መዲናነት ቀይሯታል።
* ሰፋፊ የእግር መንገዶች፡ እንደ ፓሪስና ለንደን ሁሉ አዲስ አበባ በእግር ለመንሸራሸር ምቹ ሆናለች።
* የብስክሌት መንገዶች፡ ለጤናማና ዘመናዊ የከተማ ኑሮ አዲስ መንፈስ ዘርተዋል።
* አረንጓዴ ስፍራዎች፡ ኮንክሪት ብቻ የነበረችው ከተማ አሁን መተንፈሻ አግኝታለች።
2. የሌሊት ውበት፦ "አዲስ አበባ አትተኛም"
በዘመናዊ የጎዳና መብራቶችና ግዙፍ የዲጂታል ማስታወቂያ ሰሌዳዎች ደምቃ የምታድረው አዲስ አበባ፣ በምሽት ምስሎቿ የብዙዎችን ቀልብ ስባለች። ይሄም በብዙዎች ዘንድ "The city that never sleeps" የሚል ቅጽል ስም እያተረፈላት ይገኛል። የከተማዋ የሌሊት ገጽታ ከዘመናዊ ሜትሮፖሊታን ከተሞች ጋር እኩል መፎካከር ጀምሯል።
3. "ይቻላል" - የሥራ ባህል አብዮት
ከውበቱ በበለጠ ዓለምን ያስገረመው የሥራው ፍጥነት ነው። ፕሮጀክቶች ተጀምረው እስኪያልቁ ወራትን ሳይሆን ሳምንታትን ብቻ መውሰዳቸው "የአፍሪካ የሥራ ባህል ይሄ ነው?" የሚል የአድናቆት ጥያቄ ጭሯል። በ24 ሰዓት የሥራ ዑደት የተከናወኑት እነዚህ ተግባራት አዲስ አበባን ለሌሎች የአፍሪካ ከተሞች የለውጥ ተምሳሌት አድርገዋታል።
ባጭሩ፦ አዲስ አበባ አሁን የትራንዚት ከተማ መሆኗ ቀርቶ የቱሪስት መዳረሻ ሆናለች። ከአንድነትና ወዳጅነት ፓርክ እስከ ሳይንስ ሙዚየም ያሉ ግንባታዎች ከተማዋን የኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን የአፍሪካ የብልጽግና ተስፋ አድርገው ስለሏታል።
ዛሬ አዲስ አበባ የታሪክ ድርሳናትንና የነገን ዘመናዊነት አቀናጅታ ለዓለም እያሳየች ነው። ይህ ለውጥ በከተማዋ ነዋሪዎችና በኢትዮጵያውያን ዘንድ ትልቅ ኩራትን የፈጠረ አዲስ ምዕራፍ ነው።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #addisababa #ethiopia #ebc #urbantransformation #africarising #addiscorridor #የአፍሪካመዲና #newaddis
የዲፕሎማሲ ማዕከል ብቻ ሳትሆን የዓለም አዲስ "ቫይራል" ርዕስ!
#ethiopia | ሰሞኑን የማህበራዊ ሚድያ ገጾችን የከፈተ ሰው አንድ አዲስ ነገር መታዘቡ አይቀርም፤ የኢትዮጵያ መዲና የሆነችው አዲስ አበባ የዲጂታሉን ዓለም "በማዕበል" እየናወጠችው ነው። ከሀገር ውስጥ አልፎ የውጭ ሀገር ዜጎችና ታዋቂ ግለሰቦች ስለ ከተማዋ ለውጥ በአግራሞት እያወሩ ነው።
ለመሆኑ አዲስ አበባን በአንድ ጀምበር እንዲህ የመነጋገሪያ ርዕስ ያደረጋት ምንድን ነው? የከተማዋን አዲስ ገጽታ በዝርዝር እንመልከተው።
1. የኮሪደር ልማት፦ የከተማ "ፌስ-ሊፍት"
አዲስ አበባን የለመደ አይን ዛሬ ከተማዋን ሲያያት ግራ ሊጋባ ይችላል። የኮሪደር ልማቱ ከተማዋን ከመኪና ማቆሚያነት ወደ "ሰው ተኮር" (People-centered) መዲናነት ቀይሯታል።
* ሰፋፊ የእግር መንገዶች፡ እንደ ፓሪስና ለንደን ሁሉ አዲስ አበባ በእግር ለመንሸራሸር ምቹ ሆናለች።
* የብስክሌት መንገዶች፡ ለጤናማና ዘመናዊ የከተማ ኑሮ አዲስ መንፈስ ዘርተዋል።
* አረንጓዴ ስፍራዎች፡ ኮንክሪት ብቻ የነበረችው ከተማ አሁን መተንፈሻ አግኝታለች።
2. የሌሊት ውበት፦ "አዲስ አበባ አትተኛም"
በዘመናዊ የጎዳና መብራቶችና ግዙፍ የዲጂታል ማስታወቂያ ሰሌዳዎች ደምቃ የምታድረው አዲስ አበባ፣ በምሽት ምስሎቿ የብዙዎችን ቀልብ ስባለች። ይሄም በብዙዎች ዘንድ "The city that never sleeps" የሚል ቅጽል ስም እያተረፈላት ይገኛል። የከተማዋ የሌሊት ገጽታ ከዘመናዊ ሜትሮፖሊታን ከተሞች ጋር እኩል መፎካከር ጀምሯል።
3. "ይቻላል" - የሥራ ባህል አብዮት
ከውበቱ በበለጠ ዓለምን ያስገረመው የሥራው ፍጥነት ነው። ፕሮጀክቶች ተጀምረው እስኪያልቁ ወራትን ሳይሆን ሳምንታትን ብቻ መውሰዳቸው "የአፍሪካ የሥራ ባህል ይሄ ነው?" የሚል የአድናቆት ጥያቄ ጭሯል። በ24 ሰዓት የሥራ ዑደት የተከናወኑት እነዚህ ተግባራት አዲስ አበባን ለሌሎች የአፍሪካ ከተሞች የለውጥ ተምሳሌት አድርገዋታል።
ባጭሩ፦ አዲስ አበባ አሁን የትራንዚት ከተማ መሆኗ ቀርቶ የቱሪስት መዳረሻ ሆናለች። ከአንድነትና ወዳጅነት ፓርክ እስከ ሳይንስ ሙዚየም ያሉ ግንባታዎች ከተማዋን የኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን የአፍሪካ የብልጽግና ተስፋ አድርገው ስለሏታል።
ዛሬ አዲስ አበባ የታሪክ ድርሳናትንና የነገን ዘመናዊነት አቀናጅታ ለዓለም እያሳየች ነው። ይህ ለውጥ በከተማዋ ነዋሪዎችና በኢትዮጵያውያን ዘንድ ትልቅ ኩራትን የፈጠረ አዲስ ምዕራፍ ነው።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #addisababa #ethiopia #ebc #urbantransformation #africarising #addiscorridor #የአፍሪካመዲና #newaddis
Comments