10 days ago
11 days ago
u121du12adu12adu1229 u1208u12a0u1295u12f5 u12c8u1308u1295 u12ebu12f0u120b u12a0u12edu12f0u1208u121d
************
u121du12adu12adu1229 u1260u134du1275u1210u12cau1290u1275 u12a5u1293 u1260u12a5u12a9u120du1290u1275 u1218u122du1205 u120bu12ed u1270u1218u1235u122du1276 u12a5u12e8u1270u12abu1214u12f0 u1290u12cd u1355u122eu134cu1230u122d u1218u1235u134du1295 u12a0u122du12d3u12eb
u27a1 https://youtube.com/live/V...
#ebcdotstream #nationaldialogue #peacefulpolitics #dialogueforpeace ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"ExternalUrl","__isEntity":"ExternalUrl","url":"https://l.facebook.com/l.p...
ምክክሩ ለአንድ ወገን ያደላ አይደለም
************
ምክክሩ በፍትሐዊነት እና በእኩልነት መርህ ላይ ተመስርቶ እየተካሔደ ነው ፕሮፌሰር መስፍን አርዓያ
➡ https://youtube.com/live/V...
#ebcdotstream #nationaldialogue #peacefulpolitics #dialogueforpeace
11 days ago
u1200u1308u122bu12ca u121du12adu12adu1229 u12e8u121au1230u122bu12cd u1208u12a2u1275u12eeu1335u12eb u1265u127b u1290u12cd
****************
u12e8u12a2u1275u12eeu1335u12eb u1200u1308u122bu12ca u121du12adu12adu122d u12e8u121bu1295u121d u1323u120du1243 u1308u1265u1290u1275 u12e8u1208u1260u1275u121d u12e8u121au1230u122bu12cdu121d u1208u12a2u1275u12eeu1335u12ebu12cdu12ebu1295 u1265u127b u1290u12cd u1355u122eu134cu1230u122d u1218u1235u134du1295 u12a0u122du12d3u12eb
u27a1 https://youtube.com/live/V...
#ebcdotstream #nationaldialogue #peacefulpolitics #dialogueforpeace ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"ExternalUrl","__isEntity":"ExternalUrl","url":"https://l.facebook.com/l.p...
ሀገራዊ ምክክሩ የሚሰራው ለኢትዮጵያ ብቻ ነው
****************
የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር የማንም ጣልቃ ገብነት የለበትም የሚሰራውም ለኢትዮጵያውያን ብቻ ነው ፕሮፌሰር መስፍን አርዓያ
➡ https://youtube.com/live/V...
#ebcdotstream #nationaldialogue #peacefulpolitics #dialogueforpeace
1 month ago
የሥልጣን መያዣው መንገድ በምርጫ ብቻ መሆን እንዳለበት ሕዝቡ በተግባር አሳይቷል፡- የኢዜማ መሪ አቶ እዮብ መሳፍንት
**********************
የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትሕ (ኢዜማ) መሪ አቶ እዮብ መሳፍንት ከኢቲቪ ወቅታዊ ጋር ባደረጉት ቆይታ፣ የድህረ ምርጫ ወቅታዊ ሁኔታዎችንና የፓርቲያቸውን የቀጣይ የፖለቲካ አቅጣጫ በተመለከተ ሰፊ ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡
መሪው በምርጫው ወቅት የታየውን ከፍተኛ የሕዝብ ተሳትፎ ያደነቁ ሲሆን፣ ሕዝቡ በተለያዩ ተግዳሮቶች ሳይበግረው ረጅም ሰዓት ተሰልፎ መምረጡ ከሰላማዊ አማራጭ ውጪ በጠመንጃ ሥልጣን የመያዝ አባዜ ከኢትዮጵያ የፖለቲካ ባህል ውስጥ ሙሉ በሙሉ መወገድ እንዳለበት ያሳየበት ግልጽ መልዕክት ነው ብለዋል፡፡
ኢዜማ ወደ ምርጫው የገባው የኢትዮጵያን ተጨባጭ የፖለቲካ ምኅዳር በጥልቀት ገምግሞ መሆኑን የገለጹት አቶ እዮብ፣ ፓርቲው አስቀድሞ ካስቀመጠው ግብ አንጻር የአሁኑ ተሳትፎው ከሞላ ጎደል ስኬታማ እንደነበርና ምርጫ ሲደርስ ብቻ የሚደናገጥ ሳይሆን ራሱን ወዲያውኑ ለቀጣዩ ምርጫ ማዘጋጀት መጀመሩን አስታውቀዋል፡፡
ኢዜማ በክልልና በፌደራል ምክር ቤቶች በድምሩ 86 ወንበሮች ማግኘቱን የጠቀሱት መሪው፣ እነዚህን ወንበሮች በመጠቀም አማራጭ ፖሊሲዎችን ወደፊት ለመግፋትና መንግሥትን ለመጠየቅ በቁርጠኝነት እንደሚሰሩበት አረጋግጠዋል፡፡
አያይዘውም አሁን ለተመረጠው መንግሥት የተሰጠው ኃላፊነት ከተጠያቂነት ጋር የተሰጠ ሕዝባዊ አደራ እንጂ እንደፈለጉ የሚፈነጩበት ሥልጣን አለመሆኑን አሳስበዋል፡፡
በኢትዮጵያ ያለው የምርጫ ሥርዓት ተቀይሮ የአንድም ዜጋ ድምፅ እንዳይባክን የሚያደርግ “የተመጣጣኝ ውክልና ሥርዓት” ሊተገበር እንደሚገባ ፓርቲያቸው በፅኑ እንደሚያምንና ኢትዮጵያ ውስጥ ከፖለቲካና ከዘውግ ወገንተኝነት የጸዱ፣ በእውቀት ላይ የተመሰረቱ ገለልተኛ ተቋማትን (Institutions) ለመገንባት የገዥው ፓርቲ ቀዳሚ ኃላፊነት ቢሆንም የሁላችንም የጋራ ርብርብ ያስፈልገናል ብለዋል፡፡
የባሕር በር ጉዳይን በተመለከተ ማብራሪያ የሰጡት አቶ እዮብ መሳፍንት፣ የባሕር በር ጥያቄ የቅንጦት ሳይሆን ከ120 ሚሊዮን በላይ ሕዝብ ላላት ሀገር የልማት፣ የዕድገትና የደኅንነት ዋስትና መሆኑን ገልጸዋል።
ይህንን ብሔራዊ ጥቅም ከፊት ሆኖ ከሚያራምድ ከማንኛውም አካልና ከመንግሥት ጋር በትብብር ለመሥራት ፓርቲያቸው ዝግጁ መሆኑን በድፍረት ተናግረዋል፡፡
በመሐመድ ፊጣሞ
#ethiopianelection #ezema #peacefulpolitics #nationalinterest #ethiopianbroadcastingcorporation
**********************
የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትሕ (ኢዜማ) መሪ አቶ እዮብ መሳፍንት ከኢቲቪ ወቅታዊ ጋር ባደረጉት ቆይታ፣ የድህረ ምርጫ ወቅታዊ ሁኔታዎችንና የፓርቲያቸውን የቀጣይ የፖለቲካ አቅጣጫ በተመለከተ ሰፊ ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡
መሪው በምርጫው ወቅት የታየውን ከፍተኛ የሕዝብ ተሳትፎ ያደነቁ ሲሆን፣ ሕዝቡ በተለያዩ ተግዳሮቶች ሳይበግረው ረጅም ሰዓት ተሰልፎ መምረጡ ከሰላማዊ አማራጭ ውጪ በጠመንጃ ሥልጣን የመያዝ አባዜ ከኢትዮጵያ የፖለቲካ ባህል ውስጥ ሙሉ በሙሉ መወገድ እንዳለበት ያሳየበት ግልጽ መልዕክት ነው ብለዋል፡፡
ኢዜማ ወደ ምርጫው የገባው የኢትዮጵያን ተጨባጭ የፖለቲካ ምኅዳር በጥልቀት ገምግሞ መሆኑን የገለጹት አቶ እዮብ፣ ፓርቲው አስቀድሞ ካስቀመጠው ግብ አንጻር የአሁኑ ተሳትፎው ከሞላ ጎደል ስኬታማ እንደነበርና ምርጫ ሲደርስ ብቻ የሚደናገጥ ሳይሆን ራሱን ወዲያውኑ ለቀጣዩ ምርጫ ማዘጋጀት መጀመሩን አስታውቀዋል፡፡
ኢዜማ በክልልና በፌደራል ምክር ቤቶች በድምሩ 86 ወንበሮች ማግኘቱን የጠቀሱት መሪው፣ እነዚህን ወንበሮች በመጠቀም አማራጭ ፖሊሲዎችን ወደፊት ለመግፋትና መንግሥትን ለመጠየቅ በቁርጠኝነት እንደሚሰሩበት አረጋግጠዋል፡፡
አያይዘውም አሁን ለተመረጠው መንግሥት የተሰጠው ኃላፊነት ከተጠያቂነት ጋር የተሰጠ ሕዝባዊ አደራ እንጂ እንደፈለጉ የሚፈነጩበት ሥልጣን አለመሆኑን አሳስበዋል፡፡
በኢትዮጵያ ያለው የምርጫ ሥርዓት ተቀይሮ የአንድም ዜጋ ድምፅ እንዳይባክን የሚያደርግ “የተመጣጣኝ ውክልና ሥርዓት” ሊተገበር እንደሚገባ ፓርቲያቸው በፅኑ እንደሚያምንና ኢትዮጵያ ውስጥ ከፖለቲካና ከዘውግ ወገንተኝነት የጸዱ፣ በእውቀት ላይ የተመሰረቱ ገለልተኛ ተቋማትን (Institutions) ለመገንባት የገዥው ፓርቲ ቀዳሚ ኃላፊነት ቢሆንም የሁላችንም የጋራ ርብርብ ያስፈልገናል ብለዋል፡፡
የባሕር በር ጉዳይን በተመለከተ ማብራሪያ የሰጡት አቶ እዮብ መሳፍንት፣ የባሕር በር ጥያቄ የቅንጦት ሳይሆን ከ120 ሚሊዮን በላይ ሕዝብ ላላት ሀገር የልማት፣ የዕድገትና የደኅንነት ዋስትና መሆኑን ገልጸዋል።
ይህንን ብሔራዊ ጥቅም ከፊት ሆኖ ከሚያራምድ ከማንኛውም አካልና ከመንግሥት ጋር በትብብር ለመሥራት ፓርቲያቸው ዝግጁ መሆኑን በድፍረት ተናግረዋል፡፡
በመሐመድ ፊጣሞ
#ethiopianelection #ezema #peacefulpolitics #nationalinterest #ethiopianbroadcastingcorporation
Sponsored by
Surafel
Comments