22 days ago
✨ እጅግ ልብ ይሰብራል 😭😭
ኪዳነምህረት ብሎ የጻፈውን ቅድስት ኪዳነምህረት የልቡን መሻት ትፈጽምለት በምልጃዋ በረድኤቷ ትጎብኘው ደስታን በረከትን ታጎናጽፈው አሜን!!!።
የቅድስት ኪዳነ ምህረት ወዳጆች ወደየት አላችሁ በሚያፈስ መቅደስ ውስጥ 20 ዓመት የቆየችው እናታችን ቅድስት ኪዳነምህረት ትጠራችኋለች። ከአዳዲ ማርያም ቅርብ ርቀት ላይ የምትገኘው ጥንታዊቷ የዲንቂ ሐመረ ኖህ ቅድስት ኪዳነምህረት ቤተክርስቲያን ቆርቆሮው በስብሶ ግርግዳው ፈራርሶ በመንበሩ ላይ የክረምት ዝናብ በጣራው እያፈሰሰ በምታዩት ሁኔታ እነሆ የእናንተን እገዛ ትፈልጋለች አባቶች በብርድና በቁር ተሰቃየን እያሉ ይማጸኗችኋል። የዚህን ወር አስራት በኩራት ለደብሯ በማድረግ የበረከቱ ተካፋይ እንድትሆኑ ተጠርታችኋል!!!
🏦 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት:
1000754406309
📞 የክርስትና ስም ለመላክ:
በ 0913292483 (በቴሌግራም) ደረሰኝ እና የክርስትና ስምዎን ይላኩ። #ስለ_ኪዳነምህረት #አንዲት_ሐይማኖት_ኦርቶዶክስ_ተዋሕዶ #አንዲት_ቤተክርስቲያን #አንዲት_ጥምቀት #ቅዱሳን #ተዋህዶ #ድንግል #orthodoxchurch #ኢትዮጵያ
1 month ago
እንኳን ደስ አላችሁ - ከለቡ ገብርኤል የምሥራች ተሠማ
ከ100,000,000.00 - ከአንድ መቶ ሚሊዮን ብር በላይ በመሰብሰብ በድል ተጠናቀቀ
የለቡ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል ሕንጻ ቤተክርስቲያኑን ለማጠናቀቅ ሰኔ 27 እና 28 በተከናወነው የገቢ ማሰባሰቢያ የእራት ግብዣ እና የገቢ ማሰባሰቢያ ከ100 ሚሊዮን ብር በላይ በጥሬ ገንዘብ እና በቃል ኪዳን ሰነድ ተሰብስቧል ።
ከ13 ዓመታት በፊት የመሠረት ድንጋይ ተቀምጦ ወደ ግንባታ የገባው በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ሥር የሚገኘው የለቡ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል እና መርጡለ ቅድስት አርሴማ ወአቡነ አዳም ገዳም በውስጡ የቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን እና ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያንን የያዘ ነው።
በደብሩ የሚገኘው የቅድስት አርሴማ ሕንጻ ቤተመቅደስ በአቶ ሰማቸው ከበደን እና ቤተሰቦቻቸው ሙሉ ወጪ ተገንብቶ ቤተክርስቲያኑ ለአገልግሎት መብቃቱን የደብሩ አስተዳዳሪ መልአከ ጽዮን ቆሞስ አባ አስጠፋኖስ ይርጋ አስተታውሰዋል።
አስተዳዳሪው እዚያው ግቢ ውስጥ ከቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን ቀድሞ የመሠረት ድንጋይ ተጥሎ ከቅድስት አርሴማ በኋላም እንኳ ማለቅ ያልቻለው የለቡ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል ሕንጻ ቤተክርስቲያንን ለማጠናቀቅ ሰኔ 27 እና 28 በኢንተር ሌግዠሪ ሆቴል የተከናወነው የገቢ ማሰባሰቢያ የእራት ግብዣ እና የገቢ ማሰባሰቢያ ሕንጻውን ለማጠናቀቅ ከ100 ሚሊዮን ብር በላይ በጥሬ ገንዘብ እና በቃል ኪዳን ሰነድ ተሰብስቦ በስኬት መጠናቀቁን አስታውቀዋል።
የደብሩ ሰበካ ጉባኤ ምክትል ሊቀ መንበር መጋቤ አእላፍ ጸጋዬ ቸሩ በግላቸው 9 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ማድረጋቸውን የገለጹት አስተዳዳሪው ፣ በደብሩ አስተዳዳሪ አስተባባሪነት ወልደጊዮርጊስ ተብሎ በጥምቀት ስሙ የተገለጸ የቅድስት ቤተክርስቲያን ልጅ 10 ሚሊዮን ብር በላይ በማውጣት ለመርጡለ ቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን የክርስትና ቤት ለመሥራት ቃል መግባቱን ገልጸዋል።
የደብሩ አስተዳዳሪ መልአከ ጽዮን ቆሞስ አባ አስጢፋኖስ በዚህ የገቢ ማሰባሰቢያ አቶ ሰማቸው ከበደን እና ባለቤታቸውን ወ/ሮ ሀናን ጨምሮ የተለያዩ ተቋማትና በመላው ዓለም የሚገኙ ምእመናን ላደረጉት ተሳትፎ ምስጋናቸውን አቅርበዋል ።
በተለይም አቶ ስማቸው ከበደ በሆቴላቸው መርሐ ግብሩ በነጻ እንዲከናወን ከአምስት ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት ነጻ አገልግሎት መስጠታቸው እና የገንዘብ ድጋፍ ማድረጋቸውን ገልጸው ለሌሎች ባለሀብቶችም አርአያነታቸው የጎላ መሆኑን ገልጸዋል።
ደብሩ ገቢ የተደረገውን እና በቃል ኪዳን ሰነድ ቃል የተገባውን ገንዘብ በመሰብሰብ በአጭር ጊዜ ቀሪውን የማጠናቀቂያ ሥራ ፈጽሞ ሕንጻ ቤተመቅደሱን ወደ አገልግሎት ለማስገባት የሕንጻ አሠሪ ኮሚቴው በሥራ ላይ መሆኑን ገልጸዋል ።
የለቡ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል እና መርጡለ ቅድስት አርሴማ ወአቡነ አዳም ገዳም በ1986 ዓ.ም የተመሠረተ ደብር ነው።
ኹነቱን በበጎ አድራጎት ያስተባበረው ሎዛ ኹነቶች አዘጋጅ መኾኑን የገዳሙ አስተዳዳሪ መልአከ ጽዮን ቆሞስ አባ እስጢፋኖስ ይርጋ ተናግረው ለሚዲያዎች፣ ለአገልጋዮች እና ለምእመናን ምስጋናቸውን አቅርበዋል
ከ100,000,000.00 - ከአንድ መቶ ሚሊዮን ብር በላይ በመሰብሰብ በድል ተጠናቀቀ
የለቡ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል ሕንጻ ቤተክርስቲያኑን ለማጠናቀቅ ሰኔ 27 እና 28 በተከናወነው የገቢ ማሰባሰቢያ የእራት ግብዣ እና የገቢ ማሰባሰቢያ ከ100 ሚሊዮን ብር በላይ በጥሬ ገንዘብ እና በቃል ኪዳን ሰነድ ተሰብስቧል ።
ከ13 ዓመታት በፊት የመሠረት ድንጋይ ተቀምጦ ወደ ግንባታ የገባው በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ሥር የሚገኘው የለቡ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል እና መርጡለ ቅድስት አርሴማ ወአቡነ አዳም ገዳም በውስጡ የቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን እና ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያንን የያዘ ነው።
በደብሩ የሚገኘው የቅድስት አርሴማ ሕንጻ ቤተመቅደስ በአቶ ሰማቸው ከበደን እና ቤተሰቦቻቸው ሙሉ ወጪ ተገንብቶ ቤተክርስቲያኑ ለአገልግሎት መብቃቱን የደብሩ አስተዳዳሪ መልአከ ጽዮን ቆሞስ አባ አስጠፋኖስ ይርጋ አስተታውሰዋል።
አስተዳዳሪው እዚያው ግቢ ውስጥ ከቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን ቀድሞ የመሠረት ድንጋይ ተጥሎ ከቅድስት አርሴማ በኋላም እንኳ ማለቅ ያልቻለው የለቡ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል ሕንጻ ቤተክርስቲያንን ለማጠናቀቅ ሰኔ 27 እና 28 በኢንተር ሌግዠሪ ሆቴል የተከናወነው የገቢ ማሰባሰቢያ የእራት ግብዣ እና የገቢ ማሰባሰቢያ ሕንጻውን ለማጠናቀቅ ከ100 ሚሊዮን ብር በላይ በጥሬ ገንዘብ እና በቃል ኪዳን ሰነድ ተሰብስቦ በስኬት መጠናቀቁን አስታውቀዋል።
የደብሩ ሰበካ ጉባኤ ምክትል ሊቀ መንበር መጋቤ አእላፍ ጸጋዬ ቸሩ በግላቸው 9 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ማድረጋቸውን የገለጹት አስተዳዳሪው ፣ በደብሩ አስተዳዳሪ አስተባባሪነት ወልደጊዮርጊስ ተብሎ በጥምቀት ስሙ የተገለጸ የቅድስት ቤተክርስቲያን ልጅ 10 ሚሊዮን ብር በላይ በማውጣት ለመርጡለ ቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን የክርስትና ቤት ለመሥራት ቃል መግባቱን ገልጸዋል።
የደብሩ አስተዳዳሪ መልአከ ጽዮን ቆሞስ አባ አስጢፋኖስ በዚህ የገቢ ማሰባሰቢያ አቶ ሰማቸው ከበደን እና ባለቤታቸውን ወ/ሮ ሀናን ጨምሮ የተለያዩ ተቋማትና በመላው ዓለም የሚገኙ ምእመናን ላደረጉት ተሳትፎ ምስጋናቸውን አቅርበዋል ።
በተለይም አቶ ስማቸው ከበደ በሆቴላቸው መርሐ ግብሩ በነጻ እንዲከናወን ከአምስት ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት ነጻ አገልግሎት መስጠታቸው እና የገንዘብ ድጋፍ ማድረጋቸውን ገልጸው ለሌሎች ባለሀብቶችም አርአያነታቸው የጎላ መሆኑን ገልጸዋል።
ደብሩ ገቢ የተደረገውን እና በቃል ኪዳን ሰነድ ቃል የተገባውን ገንዘብ በመሰብሰብ በአጭር ጊዜ ቀሪውን የማጠናቀቂያ ሥራ ፈጽሞ ሕንጻ ቤተመቅደሱን ወደ አገልግሎት ለማስገባት የሕንጻ አሠሪ ኮሚቴው በሥራ ላይ መሆኑን ገልጸዋል ።
የለቡ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል እና መርጡለ ቅድስት አርሴማ ወአቡነ አዳም ገዳም በ1986 ዓ.ም የተመሠረተ ደብር ነው።
ኹነቱን በበጎ አድራጎት ያስተባበረው ሎዛ ኹነቶች አዘጋጅ መኾኑን የገዳሙ አስተዳዳሪ መልአከ ጽዮን ቆሞስ አባ እስጢፋኖስ ይርጋ ተናግረው ለሚዲያዎች፣ ለአገልጋዮች እና ለምእመናን ምስጋናቸውን አቅርበዋል
1 month ago
እንኳን ደስ አላችሁ - ከለቡ ገብርኤል የምሥራችጨተሠማ
ከ100,000,000.00 - ከአንድ መቶ ሚሊያን ብር በላይ በመሰብሰብ በድል ተጠናቀቀ
የለቡ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል ሕንጻ ቤተክርስቲያኑን ለማጠናቀቅ ሰኔ 27 እና 28 በተከናወነው የገቢ ማሰባሰቢያ የእራት ግብዣ እና የገቢ ማሰባሰቢያ ከ100 ሚሊዮን ብር በላይ በጥሬ ገንዘብ እና በቃል ኪዳን ሰነድ ተሰብስቧል ።
ከ13 ዓመታት በፊት የመሠረት ድንጋይ ተቀምጦ ወደ ግንባታ የገባው በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ሥር የሚገኘው የለቡ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል እና መርጡለ ቅድስት አርሴማ ወአቡነ አዳም ገዳም
በውስጡ የቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን እና ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያንን የያዘ ነው።
በደብሩ የሚገኘው የቅድስት አርሴማ ሕንጻ ቤተመቅደስ በአቶ ሰማቸው ከበደን እና ቤተሰቦቻቸው ሙሉ ወጪ ተገንብቶ ቤተክርስቲያኑ ለአገልግሎት መብቃቱን የደብሩ አስተዳዳሪ መልአከ ጽዮን ቆሞስ አባ አስጠፋኖስ ይርጋ አስተታውሰዋል።
አስተዳዳሪው እዚያው ግቢ ውስጥ ከቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን ቀድሞ የመሠረት ድንጋይ ተጥሎ ከቅድስት አርሴማ በኋላም እንኳ ማለቅ ያልቻለው የለቡ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል ሕንጻ ቤተክርስቲያንን ለማጠናቀቅ ሰኔ 27 እና 28 በኢንተር ሌግዠሪ ሆቴል የተከናወነው የገቢ ማሰባሰቢያ የእራት ግብዣ እና የገቢ ማሰባሰቢያ ሕንጻውን ለማጠናቀቅ ከ100 ሚሊዮን ብር በላይ በጥሬ ገንዘብ እና በቃል ኪዳን ሰነድ ተሰብስቦ በስኬት መጠናቀቁን አስታውቀዋል።
የደብሩ ሰበካ ጉባኤ ምክትል ሊቀ መንበር መጋቤ አእላፍ ጸጋዬ ቸሩ በግላቸው 9 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ማድረጋቸውን የገለጹት አስተዳዳሪው ፣ በደብሩ አስተዳዳሪ አስተባባሪነት ወልደጊዮርጊስ ተብሎ በጥምቀት ስሙ የተገለጸ የቅድስት ቤተክርስቲያን ልጅ 10 ሚሊዮን ብር በላይ በማውጣት ለመርጡለ ቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን የክርስትና ቤት ለመሥራት ቃል መግባቱን ገልጸዋል።
የደብሩ አስተዳዳሪ መልአከ ጽዮን ቆሞስ አባ አስጢፋኖስ በዚህ የገቢ ማሰባሰቢያ አቶ ሰማቸው ከበደን እና ባለቤታቸውን ወ/ሮ ሀናን ጨምሮ የተለያዩ ተቋማትና በመላው ዓለም የሚገኙ ምእመናን ላደረጉት ተሳትፎ ምስጋናቸውን አቅርበዋል ።
በተለይም አቶ ስማቸው ከበደ በሆቴላቸው መርሐ ግብሩ በነጻ እንዲከናወን ከአምስት ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት ነጻ አገልግሎት መስጠታቸው እና የገንዘብ ድጋፍ ማድረጋቸውን ገልጸው ለሌሎች ባለሀብቶችም አርአያነታቸው የጎላ መሆኑን ገልጸዋል።
ደብሩ ገቢ የተደረገውን እና በቃል ኪዳን ሰነድ ቃል የተገባውን ገንዘብ በመሰብሰብ በአጭር ጊዜ ቀሪውን የማጠናቀቂያ ሥራ ፈጽሞ ሕንጻ ቤተመቅደሱን ወደ አገልግሎት ለማስገባት የሕንጻ አሠሪ ኮሚቴው በሥራ ላይ መሆኑን ገልጸዋል ።
የለቡ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል እና መርጡለ ቅድስት አርሴማ ወአቡነ አዳም ገዳም በ1986 ዓ.ም የተመሠረተ ደብር ነው።
ኹነቱን በበጎ አድራጎት ያስተባበረው ሎዛ ኹነቶች አዘጋጅ መኾኑን የገዳሙ አስተዳዳሪ መልአከ ጽዮን ቆሞስ አባ እስጢፋኖስ ይርጋ ተናግረው ለሚዲያዎች፣ ለአገልጋዮች እና ለምእመናን ምስጋናቸውን አቅርበዋል
ከ100,000,000.00 - ከአንድ መቶ ሚሊያን ብር በላይ በመሰብሰብ በድል ተጠናቀቀ
የለቡ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል ሕንጻ ቤተክርስቲያኑን ለማጠናቀቅ ሰኔ 27 እና 28 በተከናወነው የገቢ ማሰባሰቢያ የእራት ግብዣ እና የገቢ ማሰባሰቢያ ከ100 ሚሊዮን ብር በላይ በጥሬ ገንዘብ እና በቃል ኪዳን ሰነድ ተሰብስቧል ።
ከ13 ዓመታት በፊት የመሠረት ድንጋይ ተቀምጦ ወደ ግንባታ የገባው በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ሥር የሚገኘው የለቡ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል እና መርጡለ ቅድስት አርሴማ ወአቡነ አዳም ገዳም
በውስጡ የቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን እና ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያንን የያዘ ነው።
በደብሩ የሚገኘው የቅድስት አርሴማ ሕንጻ ቤተመቅደስ በአቶ ሰማቸው ከበደን እና ቤተሰቦቻቸው ሙሉ ወጪ ተገንብቶ ቤተክርስቲያኑ ለአገልግሎት መብቃቱን የደብሩ አስተዳዳሪ መልአከ ጽዮን ቆሞስ አባ አስጠፋኖስ ይርጋ አስተታውሰዋል።
አስተዳዳሪው እዚያው ግቢ ውስጥ ከቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን ቀድሞ የመሠረት ድንጋይ ተጥሎ ከቅድስት አርሴማ በኋላም እንኳ ማለቅ ያልቻለው የለቡ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል ሕንጻ ቤተክርስቲያንን ለማጠናቀቅ ሰኔ 27 እና 28 በኢንተር ሌግዠሪ ሆቴል የተከናወነው የገቢ ማሰባሰቢያ የእራት ግብዣ እና የገቢ ማሰባሰቢያ ሕንጻውን ለማጠናቀቅ ከ100 ሚሊዮን ብር በላይ በጥሬ ገንዘብ እና በቃል ኪዳን ሰነድ ተሰብስቦ በስኬት መጠናቀቁን አስታውቀዋል።
የደብሩ ሰበካ ጉባኤ ምክትል ሊቀ መንበር መጋቤ አእላፍ ጸጋዬ ቸሩ በግላቸው 9 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ማድረጋቸውን የገለጹት አስተዳዳሪው ፣ በደብሩ አስተዳዳሪ አስተባባሪነት ወልደጊዮርጊስ ተብሎ በጥምቀት ስሙ የተገለጸ የቅድስት ቤተክርስቲያን ልጅ 10 ሚሊዮን ብር በላይ በማውጣት ለመርጡለ ቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን የክርስትና ቤት ለመሥራት ቃል መግባቱን ገልጸዋል።
የደብሩ አስተዳዳሪ መልአከ ጽዮን ቆሞስ አባ አስጢፋኖስ በዚህ የገቢ ማሰባሰቢያ አቶ ሰማቸው ከበደን እና ባለቤታቸውን ወ/ሮ ሀናን ጨምሮ የተለያዩ ተቋማትና በመላው ዓለም የሚገኙ ምእመናን ላደረጉት ተሳትፎ ምስጋናቸውን አቅርበዋል ።
በተለይም አቶ ስማቸው ከበደ በሆቴላቸው መርሐ ግብሩ በነጻ እንዲከናወን ከአምስት ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት ነጻ አገልግሎት መስጠታቸው እና የገንዘብ ድጋፍ ማድረጋቸውን ገልጸው ለሌሎች ባለሀብቶችም አርአያነታቸው የጎላ መሆኑን ገልጸዋል።
ደብሩ ገቢ የተደረገውን እና በቃል ኪዳን ሰነድ ቃል የተገባውን ገንዘብ በመሰብሰብ በአጭር ጊዜ ቀሪውን የማጠናቀቂያ ሥራ ፈጽሞ ሕንጻ ቤተመቅደሱን ወደ አገልግሎት ለማስገባት የሕንጻ አሠሪ ኮሚቴው በሥራ ላይ መሆኑን ገልጸዋል ።
የለቡ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል እና መርጡለ ቅድስት አርሴማ ወአቡነ አዳም ገዳም በ1986 ዓ.ም የተመሠረተ ደብር ነው።
ኹነቱን በበጎ አድራጎት ያስተባበረው ሎዛ ኹነቶች አዘጋጅ መኾኑን የገዳሙ አስተዳዳሪ መልአከ ጽዮን ቆሞስ አባ እስጢፋኖስ ይርጋ ተናግረው ለሚዲያዎች፣ ለአገልጋዮች እና ለምእመናን ምስጋናቸውን አቅርበዋል
1 month ago
እንኳን ደስ አላችሁ - ከለቡ ገብርኤል የምሥራችጨተሠማ
ከ100,000,000.00 - ከአንድ መቶ ሚሊያን ብር በላይ በመሰብሰብ በድል ተጠናቀቀ
#ethiopia | የለቡ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል ሕንጻ ቤተክርስቲያኑን ለማጠናቀቅ ሰኔ 27 እና 28 በተከናወነው የገቢ ማሰባሰቢያ የእራት ግብዣ እና የገቢ ማሰባሰቢያ ከ100 ሚሊዮን ብር በላይ በጥሬ ገንዘብ እና በቃል ኪዳን ሰነድ ተሰብስቧል ።
ከ13 ዓመታት በፊት የመሠረት ድንጋይ ተቀምጦ ወደ ግንባታ የገባው በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ሥር የሚገኘው የለቡ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል እና መርጡለ ቅድስት አርሴማ ወአቡነ አዳም ገዳም
በውስጡ የቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን እና ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያንን የያዘ ነው።
በደብሩ የሚገኘው የቅድስት አርሴማ ሕንጻ ቤተመቅደስ በአቶ ሰማቸው ከበደን እና ቤተሰቦቻቸው ሙሉ ወጪ ተገንብቶ ቤተክርስቲያኑ ለአገልግሎት መብቃቱን የደብሩ አስተዳዳሪ መልአከ ጽዮን ቆሞስ አባ አስጠፋኖስ ይርጋ አስተታውሰዋል።
አስተዳዳሪው እዚያው ግቢ ውስጥ ከቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን ቀድሞ የመሠረት ድንጋይ ተጥሎ ከቅድስት አርሴማ በኋላም እንኳ ማለቅ ያልቻለው የለቡ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል ሕንጻ ቤተክርስቲያንን ለማጠናቀቅ ሰኔ 27 እና 28 በኢንተር ሌግዠሪ ሆቴል የተከናወነው የገቢ ማሰባሰቢያ የእራት ግብዣ እና የገቢ ማሰባሰቢያ ሕንጻውን ለማጠናቀቅ ከ100 ሚሊዮን ብር በላይ በጥሬ ገንዘብ እና በቃል ኪዳን ሰነድ ተሰብስቦ በስኬት መጠናቀቁን አስታውቀዋል።
የደብሩ ሰበካ ጉባኤ ምክትል ሊቀ መንበር መጋቤ አእላፍ ጸጋዬ ቸሩ በግላቸው 9 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ማድረጋቸውን የገለጹት አስተዳዳሪው ፣ በደብሩ አስተዳዳሪ አስተባባሪነት ወልደጊዮርጊስ ተብሎ በጥምቀት ስሙ የተገለጸ የቅድስት ቤተክርስቲያን ልጅ 10 ሚሊዮን ብር በላይ በማውጣት ለመርጡለ ቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን የክርስትና ቤት ለመሥራት ቃል መግባቱን ገልጸዋል።
የደብሩ አስተዳዳሪ መልአከ ጽዮን ቆሞስ አባ አስጢፋኖስ በዚህ የገቢ ማሰባሰቢያ አቶ ሰማቸው ከበደን እና ባለቤታቸውን ወ/ሮ ሀናን ጨምሮ የተለያዩ ተቋማትና በመላው ዓለም የሚገኙ ምእመናን ላደረጉት ተሳትፎ ምስጋናቸውን አቅርበዋል ።
በተለይም አቶ ስማቸው ከበደ በሆቴላቸው መርሐ ግብሩ በነጻ እንዲከናወን ከአምስት ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት ነጻ አገልግሎት መስጠታቸው እና የገንዘብ ድጋፍ ማድረጋቸውን ገልጸው ለሌሎች ባለሀብቶችም አርአያነታቸው የጎላ መሆኑን ገልጸዋል።
ደብሩ ገቢ የተደረገውን እና በቃል ኪዳን ሰነድ ቃል የተገባውን ገንዘብ በመሰብሰብ በአጭር ጊዜ ቀሪውን የማጠናቀቂያ ሥራ ፈጽሞ ሕንጻ ቤተመቅደሱን ወደ አገልግሎት ለማስገባት የሕንጻ አሠሪ ኮሚቴው በሥራ ላይ መሆኑን ገልጸዋል ።
የለቡ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል እና መርጡለ ቅድስት አርሴማ ወአቡነ አዳም ገዳም በ1986 ዓ.ም የተመሠረተ ደብር ነው።
ኹነቱን በበጎ አድራጎት በብቃት ያስተባበረው ሎዛ ኹነቶች አዘጋጅ ነው።
ከ100,000,000.00 - ከአንድ መቶ ሚሊያን ብር በላይ በመሰብሰብ በድል ተጠናቀቀ
#ethiopia | የለቡ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል ሕንጻ ቤተክርስቲያኑን ለማጠናቀቅ ሰኔ 27 እና 28 በተከናወነው የገቢ ማሰባሰቢያ የእራት ግብዣ እና የገቢ ማሰባሰቢያ ከ100 ሚሊዮን ብር በላይ በጥሬ ገንዘብ እና በቃል ኪዳን ሰነድ ተሰብስቧል ።
ከ13 ዓመታት በፊት የመሠረት ድንጋይ ተቀምጦ ወደ ግንባታ የገባው በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ሥር የሚገኘው የለቡ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል እና መርጡለ ቅድስት አርሴማ ወአቡነ አዳም ገዳም
በውስጡ የቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን እና ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያንን የያዘ ነው።
በደብሩ የሚገኘው የቅድስት አርሴማ ሕንጻ ቤተመቅደስ በአቶ ሰማቸው ከበደን እና ቤተሰቦቻቸው ሙሉ ወጪ ተገንብቶ ቤተክርስቲያኑ ለአገልግሎት መብቃቱን የደብሩ አስተዳዳሪ መልአከ ጽዮን ቆሞስ አባ አስጠፋኖስ ይርጋ አስተታውሰዋል።
አስተዳዳሪው እዚያው ግቢ ውስጥ ከቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን ቀድሞ የመሠረት ድንጋይ ተጥሎ ከቅድስት አርሴማ በኋላም እንኳ ማለቅ ያልቻለው የለቡ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል ሕንጻ ቤተክርስቲያንን ለማጠናቀቅ ሰኔ 27 እና 28 በኢንተር ሌግዠሪ ሆቴል የተከናወነው የገቢ ማሰባሰቢያ የእራት ግብዣ እና የገቢ ማሰባሰቢያ ሕንጻውን ለማጠናቀቅ ከ100 ሚሊዮን ብር በላይ በጥሬ ገንዘብ እና በቃል ኪዳን ሰነድ ተሰብስቦ በስኬት መጠናቀቁን አስታውቀዋል።
የደብሩ ሰበካ ጉባኤ ምክትል ሊቀ መንበር መጋቤ አእላፍ ጸጋዬ ቸሩ በግላቸው 9 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ማድረጋቸውን የገለጹት አስተዳዳሪው ፣ በደብሩ አስተዳዳሪ አስተባባሪነት ወልደጊዮርጊስ ተብሎ በጥምቀት ስሙ የተገለጸ የቅድስት ቤተክርስቲያን ልጅ 10 ሚሊዮን ብር በላይ በማውጣት ለመርጡለ ቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን የክርስትና ቤት ለመሥራት ቃል መግባቱን ገልጸዋል።
የደብሩ አስተዳዳሪ መልአከ ጽዮን ቆሞስ አባ አስጢፋኖስ በዚህ የገቢ ማሰባሰቢያ አቶ ሰማቸው ከበደን እና ባለቤታቸውን ወ/ሮ ሀናን ጨምሮ የተለያዩ ተቋማትና በመላው ዓለም የሚገኙ ምእመናን ላደረጉት ተሳትፎ ምስጋናቸውን አቅርበዋል ።
በተለይም አቶ ስማቸው ከበደ በሆቴላቸው መርሐ ግብሩ በነጻ እንዲከናወን ከአምስት ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት ነጻ አገልግሎት መስጠታቸው እና የገንዘብ ድጋፍ ማድረጋቸውን ገልጸው ለሌሎች ባለሀብቶችም አርአያነታቸው የጎላ መሆኑን ገልጸዋል።
ደብሩ ገቢ የተደረገውን እና በቃል ኪዳን ሰነድ ቃል የተገባውን ገንዘብ በመሰብሰብ በአጭር ጊዜ ቀሪውን የማጠናቀቂያ ሥራ ፈጽሞ ሕንጻ ቤተመቅደሱን ወደ አገልግሎት ለማስገባት የሕንጻ አሠሪ ኮሚቴው በሥራ ላይ መሆኑን ገልጸዋል ።
የለቡ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል እና መርጡለ ቅድስት አርሴማ ወአቡነ አዳም ገዳም በ1986 ዓ.ም የተመሠረተ ደብር ነው።
ኹነቱን በበጎ አድራጎት በብቃት ያስተባበረው ሎዛ ኹነቶች አዘጋጅ ነው።
1 month ago
የገጠሯን ቤተክርስቲያን እንርዳ
ለጊጪ ቡቢሳ ቅድስት ኪዳነምህረት ቤተክርስቲያን እንድረስላት !!!
✝️ ከአዲስ አበባ በ120ኪ.ሜ ርቀት ላይ የሚገኘው ይህ ቤተክርስቲያን በምስራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት በአዳማ ዙሪያ ወረዳ ቤ/ክ ስር ይገኛል።
✝️ ይሁንና በዚህ ሰዓት ግድግዳው በሙሉ በምስጥ እየተበላ ቤተክርስቲያኑ ከፍተኛ አደጋ ላይ በመውደቁ ታቦቱ ወጥቶ በመቃብር ቤት ውስጥ ይገኛል።
✝️ በሀገር ውስጥም በውጪ ሀገራትም የምትገኙ ኦርቶዶክሳውያንና የቅድስት ኪዳነ ምህረት ወዳጆች ተባብረን ቤተክርስቲያኑን እንጨርሰው።
✝️ የገዳሙ የባንክ አካውንት
1000742370527 - ኢ.ን. ባ /CBE/
✝️ ለበለጠ መረጃ በ +251948576116 ይደውሉ
በዚህ ጥሪ ላይ በመሳተፍ የበረከት ተካፋይ እንሁን። የቅድስት ኪዳነምህረት አማላጅነት አይለየን።
#አንዲት_ሐይማኖት_ኦርቶዶክስ_ተዋሕዶ #አንዲት_ቤተክርስቲያን #አንዲት_ጥምቀት #ቅዱሳን #ተዋህዶ #ድንግል #orthodoxchurch #ኢትዮጵያ
1 month ago
የገጠሯን ቤተክርስቲያን እንርዳ
ለጊጪ ቡቢሳ ቅድስት ኪዳነምህረት ቤተክርስቲያን እንድረስላት !!!
✝️ ከአዲስ አበባ በ120ኪ.ሜ ርቀት ላይ የሚገኘው ይህ ቤተክርስቲያን በምስራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት በአዳማ ዙሪያ ወረዳ ቤ/ክ ስር ይገኛል።
✝️ ይሁንና በዚህ ሰዓት ግድግዳው በሙሉ በምስጥ እየተበላ ቤተክርስቲያኑ ከፍተኛ አደጋ ላይ በመውደቁ ታቦቱ ወጥቶ በመቃብር ቤት ውስጥ ይገኛል።
✝️ በሀገር ውስጥም በውጪ ሀገራትም የምትገኙ ኦርቶዶክሳውያንና የቅድስት ኪዳነ ምህረት ወዳጆች ተባብረን ቤተክርስቲያኑን እንጨርሰው።
✝️ የገዳሙ የባንክ አካውንት
1000742370527 - ኢ.ን. ባ /CBE/
✝️ ለበለጠ መረጃ በ +251948576116 ይደውሉ
በዚህ ጥሪ ላይ በመሳተፍ የበረከት ተካፋይ እንሁን። የቅድስት ኪዳነምህረት አማላጅነት አይለየን።
#አንዲት_ሐይማኖት_ኦርቶዶክስ_ተዋሕዶ #አንዲት_ቤተክርስቲያን #አንዲት_ጥምቀት #ቅዱሳን #ተዋህዶ #ድንግል #orthodoxchurch #ኢትዮጵያ
Sponsored by
Surafel
1 month ago
የምስራቅ ጎጃም ሀገረ ስብከት በብፁዕ አቡነ ዘካርያስ ላይ ጠንካራ የተቃውሞ መግለጫ አወጣ
#fastmereja I ሰኔ 16 ቀን 2018 ዓ.ም የምስራቅ ጎጃም ሀገረ ስብከት ዋና የስራ አስኪያጅ፣ የወረዳ ቤተ ክህነት ሰራተኞች፣ የገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎች እንዲሁም ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን በጋራ በመሆን በብፁዕ አቡነ ዘካርያስ ላይ ያነጣጠረ ባለ 7 ነጥብ የአቋም መግለጫ አውጥተዋል። ሀገረ ስብከቱ ሰኔ 16 ቀን 2018 ዓ.ም በይፋ ባሰራጨው በዚህ መግለጫ፣ የአሁኑ የምዕራብ ጎጃም ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ የሆኑት አቡነ ዘካርያስ በምስራቅ ጎጃም ሀገረ ስብከት መዋቅርና አስተዳደር ላይ ጣልቃ እየገቡ ነው ሲል በፅኑ ኮንኗል።
የምስራቅ ጎጃም ሀገረ ስብከት ባወጣው ዝርዝር መግለጫ እንዳመለከተው፣ ብፁዕ አቡነ ዘካርያስ በህገ ቤተ ክርስቲያን ከተሰጣቸው የስልጣን ክልል ውጪ በመውጣት በምስራቅ ጎጃም ሀገረ ስብከት ላይ በተደጋጋሚ ጣልቃ ገብነት እየፈጸሙ ይገኛሉ። ሊቀ ጳጳሱ በደብዳቤና በነጻ የማህበራዊ ሚዲያ ገጾች (ፌስቡክን ጨምሮ) የሚያስተላልፏቸው መልዕክቶች የቤተ ክርስቲያንን አንድነት የሚንዱ፣ የግል ጥቅምና ጥላቻን ያዘሉ ናቸው ሲል መግለጫው ወቅሷል።
በተጨማሪም አቡነ ዘካርያስ ቀደም ሲል በምስራቅ ጎጃም ሀገረ ስብከት በነበራቸው የስራ ቆይታ ወቅት የገንዘብ ብክነትና የስራ አመራር ጉድለት ፈጽመዋል ተብሏል። በዚሁ መነሻነት በቅዱስ ፓትርያርክ ጠቅላይ ጽሕፈት ቤት ኦዲት ተደርጎ በተረጋገጠው መሰረት፣ ከተጠየቁት 3 ሚሊዮን ብር ውስጥ 1.6 ሚሊዮን ብር የከፈሉ ቢሆንም ቀሪውን 1.4 ሚሊዮን ብር ከነወለዱ ለሀገረ ስብከቱ ገቢ እንዲያደርጉ ቅዱስ ሲኖዶስና ጠቅላይ ቤተ ክህነቱ ግፊት እንዲያደርጉላቸው ጠይቀዋል።
መግለጫው አክሎም፣ ሊቀ ጳጳሱ በቅዱስ ሲኖዶስ የተላኩ ስድስት ሊቃነ ጳጳሳት የቀደሱትን የደብረ ኢየሱስ ገዳም ታሪካዊ ካቴድራል "አይቆጠርም፣ እንደገና ይባረካል" በማለት የጻፉት ደብዳቤና ጥምቀትን በተመለከተ የሰጡት አቋም የቅዱስ ሲኖዶስን ውሳኔና መመሪያ የጣሰ ነው ብሏል። በዚህም ምክንያት የምስራቅ ጎጃም ሀገረ ስብከት መዋቅር፣ መላው የጎጃም ካህናትና ምዕመናን ከብፁዕ አቡነ ቶማስ ጎን በመቆም የቤተ ክርስቲያንን ሰላምና ደህንነት ለመጠበቅ ቃል የገቡ ሲሆን፣ ቅዱስ ሲኖዶስ በአቡነ ዘካርያስ ህገ-ወጥ በተባሉ ድርጊቶች ላይ ተገቢውን የህግና የስርዓት እርምጃ እንዲወስድ ጥያቄውን አቅርቧል።
#fastmereja I ሰኔ 16 ቀን 2018 ዓ.ም የምስራቅ ጎጃም ሀገረ ስብከት ዋና የስራ አስኪያጅ፣ የወረዳ ቤተ ክህነት ሰራተኞች፣ የገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎች እንዲሁም ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን በጋራ በመሆን በብፁዕ አቡነ ዘካርያስ ላይ ያነጣጠረ ባለ 7 ነጥብ የአቋም መግለጫ አውጥተዋል። ሀገረ ስብከቱ ሰኔ 16 ቀን 2018 ዓ.ም በይፋ ባሰራጨው በዚህ መግለጫ፣ የአሁኑ የምዕራብ ጎጃም ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ የሆኑት አቡነ ዘካርያስ በምስራቅ ጎጃም ሀገረ ስብከት መዋቅርና አስተዳደር ላይ ጣልቃ እየገቡ ነው ሲል በፅኑ ኮንኗል።
የምስራቅ ጎጃም ሀገረ ስብከት ባወጣው ዝርዝር መግለጫ እንዳመለከተው፣ ብፁዕ አቡነ ዘካርያስ በህገ ቤተ ክርስቲያን ከተሰጣቸው የስልጣን ክልል ውጪ በመውጣት በምስራቅ ጎጃም ሀገረ ስብከት ላይ በተደጋጋሚ ጣልቃ ገብነት እየፈጸሙ ይገኛሉ። ሊቀ ጳጳሱ በደብዳቤና በነጻ የማህበራዊ ሚዲያ ገጾች (ፌስቡክን ጨምሮ) የሚያስተላልፏቸው መልዕክቶች የቤተ ክርስቲያንን አንድነት የሚንዱ፣ የግል ጥቅምና ጥላቻን ያዘሉ ናቸው ሲል መግለጫው ወቅሷል።
በተጨማሪም አቡነ ዘካርያስ ቀደም ሲል በምስራቅ ጎጃም ሀገረ ስብከት በነበራቸው የስራ ቆይታ ወቅት የገንዘብ ብክነትና የስራ አመራር ጉድለት ፈጽመዋል ተብሏል። በዚሁ መነሻነት በቅዱስ ፓትርያርክ ጠቅላይ ጽሕፈት ቤት ኦዲት ተደርጎ በተረጋገጠው መሰረት፣ ከተጠየቁት 3 ሚሊዮን ብር ውስጥ 1.6 ሚሊዮን ብር የከፈሉ ቢሆንም ቀሪውን 1.4 ሚሊዮን ብር ከነወለዱ ለሀገረ ስብከቱ ገቢ እንዲያደርጉ ቅዱስ ሲኖዶስና ጠቅላይ ቤተ ክህነቱ ግፊት እንዲያደርጉላቸው ጠይቀዋል።
መግለጫው አክሎም፣ ሊቀ ጳጳሱ በቅዱስ ሲኖዶስ የተላኩ ስድስት ሊቃነ ጳጳሳት የቀደሱትን የደብረ ኢየሱስ ገዳም ታሪካዊ ካቴድራል "አይቆጠርም፣ እንደገና ይባረካል" በማለት የጻፉት ደብዳቤና ጥምቀትን በተመለከተ የሰጡት አቋም የቅዱስ ሲኖዶስን ውሳኔና መመሪያ የጣሰ ነው ብሏል። በዚህም ምክንያት የምስራቅ ጎጃም ሀገረ ስብከት መዋቅር፣ መላው የጎጃም ካህናትና ምዕመናን ከብፁዕ አቡነ ቶማስ ጎን በመቆም የቤተ ክርስቲያንን ሰላምና ደህንነት ለመጠበቅ ቃል የገቡ ሲሆን፣ ቅዱስ ሲኖዶስ በአቡነ ዘካርያስ ህገ-ወጥ በተባሉ ድርጊቶች ላይ ተገቢውን የህግና የስርዓት እርምጃ እንዲወስድ ጥያቄውን አቅርቧል።
1 month ago
የገጠሯን ቤተክርስቲያን እንርዳ
ለጊጪ ቡቢሳ ቅድስት ኪዳነምህረት ቤተክርስቲያን እንድረስላት !!!
✝️ ከአዲስ አበባ በ120ኪ.ሜ ርቀት ላይ የሚገኘው ይህ ቤተክርስቲያን በምስራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት በአዳማ ዙሪያ ወረዳ ቤ/ክ ስር ይገኛል።
✝️ ይሁንና በዚህ ሰዓት ግድግዳው በሙሉ በምስጥ እየተበላ ቤተክርስቲያኑ ከፍተኛ አደጋ ላይ በመውደቁ ታቦቱ ወጥቶ በመቃብር ቤት ውስጥ ይገኛል።
✝️ በሀገር ውስጥም በውጪ ሀገራትም የምትገኙ ኦርቶዶክሳውያንና የቅድስት ኪዳነ ምህረት ወዳጆች ተባብረን ቤተክርስቲያኑን እንጨርሰው።
✝️ የገዳሙ የባንክ አካውንት
1000742370527 - ኢ.ን. ባ /CBE/
✝️ ለበለጠ መረጃ በ +251948576116 ይደውሉ
በዚህ ጥሪ ላይ በመሳተፍ የበረከት ተካፋይ እንሁን። የቅድስት ኪዳነምህረት አማላጅነት አይለየን።
#አንዲት_ሐይማኖት_ኦርቶዶክስ_ተዋሕዶ #አንዲት_ቤተክርስቲያን #አንዲት_ጥምቀት #ቅዱሳን #ተዋህዶ #ድንግል #orthodoxchurch #ኢትዮጵያ
2 months ago
✨ እጅግ ልብ ይሰብራል 😭😭
ኪዳነምህረት ብሎ የጻፈውን ቅድስት ኪዳነምህረት የልቡን መሻት ትፈጽምለት በምልጃዋ በረድኤቷ ትጎብኘው ደስታን በረከትን ታጎናጽፈው አሜን!!!።
የቅድስት ኪዳነ ምህረት ወዳጆች ወደየት አላችሁ በሚያፈስ መቅደስ ውስጥ 20 ዓመት የቆየችው እናታችን ቅድስት ኪዳነምህረት ትጠራችኋለች። ከአዳዲ ማርያም ቅርብ ርቀት ላይ የምትገኘው ጥንታዊቷ የዲንቂ ሐመረ ኖህ ቅድስት ኪዳነምህረት ቤተክርስቲያን ቆርቆሮው በስብሶ ግርግዳው ፈራርሶ በመንበሩ ላይ የክረምት ዝናብ በጣራው እያፈሰሰ በምታዩት ሁኔታ እነሆ የእናንተን እገዛ ትፈልጋለች አባቶች በብርድና በቁር ተሰቃየን እያሉ ይማጸኗችኋል። የዚህን ወር አስራት በኩራት ለደብሯ በማድረግ የበረከቱ ተካፋይ እንድትሆኑ ተጠርታችኋል!!!
🏦 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት:
1000754406309
📞 የክርስትና ስም ለመላክ:
በ 0913292483 (በቴሌግራም) ደረሰኝ እና የክርስትና ስምዎን ይላኩ። #ስለ_ኪዳነምህረት #አንዲት_ሐይማኖት_ኦርቶዶክስ_ተዋሕዶ #አንዲት_ቤተክርስቲያን #አንዲት_ጥምቀት #ቅዱሳን #ተዋህዶ #ድንግል #orthodoxchurch #ኢትዮጵያ
2 months ago
✨ እጅግ ልብ ይሰብራል 😭😭
ኪዳነምህረት ብሎ የጻፈውን ቅድስት ኪዳነምህረት የልቡን መሻት ትፈጽምለት በምልጃዋ በረድኤቷ ትጎብኘው ደስታን በረከትን ታጎናጽፈው አሜን!!!።
የቅድስት ኪዳነ ምህረት ወዳጆች ወደየት አላችሁ በሚያፈስ መቅደስ ውስጥ 20 ዓመት የቆየችው እናታችን ቅድስት ኪዳነምህረት ትጠራችኋለች። ከአዳዲ ማርያም ቅርብ ርቀት ላይ የምትገኘው ጥንታዊቷ የዲንቂ ሐመረ ኖህ ቅድስት ኪዳነምህረት ቤተክርስቲያን ቆርቆሮው በስብሶ ግርግዳው ፈራርሶ በመንበሩ ላይ የክረምት ዝናብ በጣራው እያፈሰሰ በምታዩት ሁኔታ እነሆ የእናንተን እገዛ ትፈልጋለች አባቶች በብርድና በቁር ተሰቃየን እያሉ ይማጸኗችኋል። የዚህን ወር አስራት በኩራት ለደብሯ በማድረግ የበረከቱ ተካፋይ እንድትሆኑ ተጠርታችኋል!!!
🏦 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት:
1000754406309
📞 የክርስትና ስም ለመላክ:
በ 0913292483 (በቴሌግራም) ደረሰኝ እና የክርስትና ስምዎን ይላኩ። #ስለ_ኪዳነምህረት #አንዲት_ሐይማኖት_ኦርቶዶክስ_ተዋሕዶ #አንዲት_ቤተክርስቲያን #አንዲት_ጥምቀት #ቅዱሳን #ተዋህዶ #ድንግል #orthodoxchurch #ኢትዮጵያ
2 months ago
✨ እጅግ ልብ ይሰብራል 😭😭
ኪዳነምህረት ብሎ የጻፈውን ቅድስት ኪዳነምህረት የልቡን መሻት ትፈጽምለት በምልጃዋ በረድኤቷ ትጎብኘው ደስታን በረከትን ታጎናጽፈው አሜን!!!።
የቅድስት ኪዳነ ምህረት ወዳጆች ወደየት አላችሁ በሚያፈስ መቅደስ ውስጥ 20 ዓመት የቆየችው እናታችን ቅድስት ኪዳነምህረት ትጠራችኋለች። ከአዳዲ ማርያም ቅርብ ርቀት ላይ የምትገኘው ጥንታዊቷ የዲንቂ ሐመረ ኖህ ቅድስት ኪዳነምህረት ቤተክርስቲያን ቆርቆሮው በስብሶ ግርግዳው ፈራርሶ በመንበሩ ላይ የክረምት ዝናብ በጣራው እያፈሰሰ በምታዩት ሁኔታ እነሆ የእናንተን እገዛ ትፈልጋለች አባቶች በብርድና በቁር ተሰቃየን እያሉ ይማጸኗችኋል። የዚህን ወር አስራት በኩራት ለደብሯ በማድረግ የበረከቱ ተካፋይ እንድትሆኑ ተጠርታችኋል!!!
🏦 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት:
1000754406309
📞 የክርስትና ስም ለመላክ:
በ 0913292483 (በቴሌግራም) ደረሰኝ እና የክርስትና ስምዎን ይላኩ። #ስለ_ኪዳነምህረት #አንዲት_ሐይማኖት_ኦርቶዶክስ_ተዋሕዶ #አንዲት_ቤተክርስቲያን #አንዲት_ጥምቀት #ቅዱሳን #ተዋህዶ #ድንግል #orthodoxchurch #ኢትዮጵያ
2 months ago
የመደመር አንቀጽ
ትዕይንታዊ ሀብቶቻችንም ለብዙ ዘመናት ባህላዊና ሃይማኖታዊ በሆነ መንገድ ሲከወኑ የኖሩ የኢትዮጵያ የቱሪስት መስሕቦች ናቸው። የሕዝቦችን ትውውቅና ትሥሥር ለሚያሳድጉ፣ ባህልንና ቅርስን ለመጠበቅ የሚረዱ እንደ የዘመን መለወጫዎች፤ የጥምቀት፣ የኢሬቻ፥ የአረፋ፤ የአዊ የፈረሰኞች ትርዒት፣ ዓይነቶቹን የያዘ ነው። ከኪነ ጥበባዊ ቅርሶችም አኳያ ሀገራችን የሙዚቃ፣ የሥዕል፣ የቅርጻ ቅርጽ፣ ሀብታም ናት።
ኢትዮጵያ ከዋሻ ላይ ሥዕሎች ጀምሮ እስከ ዘመናዊ ሥዕሎች ድረስ ከ5ሺ ዘመን የበለጠ የሥነ ሥዕል ታሪክ አላት። የተቀመረና በኖታ የተገለጠ ዜማ በማዘጋጀት ከዓለም ቀደምቶቹ ተራ የሚያሰልፋት የቅዱስ ያሬድ ዜማ ባለቤት ናት።
በየብሔረሰቡ ዘንድ ልዩ ልዩ የጭፈራ፣ የዜማ ስልትና የሙዚቃ መሣሪያዎች ይገኛሉ። ኢትዮጵያ በየአርኬዎሎጂው ቦታ ከተገኙት ቅርጻ ቅርጾች አንሥቶ በየብሔረሰቡ እስካሎት የቅርጽ ጥበቦች የተሞላች ናት።
የመደመር መንግስት
ገጽ 263
Ethiopian Broadcasting Corporation #medemer #ethiopia #አረፋ #መደመር #ኢትዮጵያ
ትዕይንታዊ ሀብቶቻችንም ለብዙ ዘመናት ባህላዊና ሃይማኖታዊ በሆነ መንገድ ሲከወኑ የኖሩ የኢትዮጵያ የቱሪስት መስሕቦች ናቸው። የሕዝቦችን ትውውቅና ትሥሥር ለሚያሳድጉ፣ ባህልንና ቅርስን ለመጠበቅ የሚረዱ እንደ የዘመን መለወጫዎች፤ የጥምቀት፣ የኢሬቻ፥ የአረፋ፤ የአዊ የፈረሰኞች ትርዒት፣ ዓይነቶቹን የያዘ ነው። ከኪነ ጥበባዊ ቅርሶችም አኳያ ሀገራችን የሙዚቃ፣ የሥዕል፣ የቅርጻ ቅርጽ፣ ሀብታም ናት።
ኢትዮጵያ ከዋሻ ላይ ሥዕሎች ጀምሮ እስከ ዘመናዊ ሥዕሎች ድረስ ከ5ሺ ዘመን የበለጠ የሥነ ሥዕል ታሪክ አላት። የተቀመረና በኖታ የተገለጠ ዜማ በማዘጋጀት ከዓለም ቀደምቶቹ ተራ የሚያሰልፋት የቅዱስ ያሬድ ዜማ ባለቤት ናት።
በየብሔረሰቡ ዘንድ ልዩ ልዩ የጭፈራ፣ የዜማ ስልትና የሙዚቃ መሣሪያዎች ይገኛሉ። ኢትዮጵያ በየአርኬዎሎጂው ቦታ ከተገኙት ቅርጻ ቅርጾች አንሥቶ በየብሔረሰቡ እስካሎት የቅርጽ ጥበቦች የተሞላች ናት።
የመደመር መንግስት
ገጽ 263
Ethiopian Broadcasting Corporation #medemer #ethiopia #አረፋ #መደመር #ኢትዮጵያ
3 months ago
ኦርቶዶክሳውያን የጀመራችሁትን አስጨርሱልን !!!
ለገላን ሰሚ በዕለቱ ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን እንድረስለት !!!
✝️ ከአዲስ አበባ በ32 ኪ.ሜ ርቀት ላይ የሚገኘው ይህ ጥንታዊ ቤተክርስቲያን ከተመሠረተ ከመቶ ዓመታት በላይ ሆኖታል።
✝️ ይሁንና በዚህ ሰዓት ግድግዳው በሙሉ በምስጥ እየተበላ ቤተክርስቲያኑ ከፍተኛ አደጋ ላይ ወድቋል
✝️ በሀገር ውስጥም በውጪ ሀገራትም የምትገኙ ኦርቶዶክሳውያንና የቅዱስ ሚካኤል ወዳጆች ተባብረን ቤተክርስቲያኑን ከመፍረስ እናድነው
✝️ አሁን ላይ በ5ወር ጊዜ በፍጥነት እየተሰራ የጣራ ስራ ላይ ስለደረሰ ለጣራ ስራ እጃችሁን ዘርጉልን።
✝️ የገዳሙ የባንክ አካውንት
1000265718063 - ኢ.ን. ባ /CBE/
✝️ ለበለጠ መረጃ በ +251950008283 ይደውሉ
በዚህ ጥሪ ላይ በመሳተፍ የበረከት ተካፋይ እንሁን። የሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል ጥበቃና ተራዳኢነት አይለየን።
#አንዲት_ሐይማኖት_ኦርቶዶክስ_ተዋሕዶ #አንዲት_ቤተክርስቲያን #አንዲት_ጥምቀት #ቅዱሳን #ተዋህዶ #ድንግል #orthodoxchurch #ኢትዮጵያ
Sponsored by
Surafel
3 months ago
ኦርቶዶክሳውያን የጀመራችሁትን አስጨርሱልን !!!
ለገላን ሰሚ በዕለቱ ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን እንድረስለት !!!
✝️ ከአዲስ አበባ በ32 ኪ.ሜ ርቀት ላይ የሚገኘው ይህ ጥንታዊ ቤተክርስቲያን ከተመሠረተ ከመቶ ዓመታት በላይ ሆኖታል።
✝️ ይሁንና በዚህ ሰዓት ግድግዳው በሙሉ በምስጥ እየተበላ ቤተክርስቲያኑ ከፍተኛ አደጋ ላይ ወድቋል
✝️ በሀገር ውስጥም በውጪ ሀገራትም የምትገኙ ኦርቶዶክሳውያንና የቅዱስ ሚካኤል ወዳጆች ተባብረን ቤተክርስቲያኑን ከመፍረስ እናድነው
✝️ አሁን ላይ በ5ወር ጊዜ በፍጥነት እየተሰራ የጣራ ስራ ላይ ስለደረሰ ለጣራ ስራ እጃችሁን ዘርጉልን።
✝️ የገዳሙ የባንክ አካውንት
1000265718063 - ኢ.ን. ባ /CBE/
✝️ ለበለጠ መረጃ በ +251950008283 ይደውሉ
በዚህ ጥሪ ላይ በመሳተፍ የበረከት ተካፋይ እንሁን። የሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል ጥበቃና ተራዳኢነት አይለየን።
#አንዲት_ሐይማኖት_ኦርቶዶክስ_ተዋሕዶ #አንዲት_ቤተክርስቲያን #አንዲት_ጥምቀት #ቅዱሳን #ተዋህዶ #ድንግል #orthodoxchurch #ኢትዮጵያ
3 months ago
ኦርቶዶክሳውያን የጀመራችሁትን አስጨርሱልን !!!
ለገላን ሰሚ በዕለቱ ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን እንድረስለት !!!
✝️ ከአዲስ አበባ በ32 ኪ.ሜ ርቀት ላይ የሚገኘው ይህ ጥንታዊ ቤተክርስቲያን ከተመሠረተ ከመቶ ዓመታት በላይ ሆኖታል።
✝️ ይሁንና በዚህ ሰዓት ግድግዳው በሙሉ በምስጥ እየተበላ ቤተክርስቲያኑ ከፍተኛ አደጋ ላይ ወድቋል
✝️ በሀገር ውስጥም በውጪ ሀገራትም የምትገኙ ኦርቶዶክሳውያንና የቅዱስ ሚካኤል ወዳጆች ተባብረን ቤተክርስቲያኑን ከመፍረስ እናድነው
✝️ አሁን ላይ በ5ወር ጊዜ በፍጥነት እየተሰራ የጣራ ስራ ላይ ስለደረሰ ለጣራ ስራ እጃችሁን ዘርጉልን።
✝️ የገዳሙ የባንክ አካውንት
1000265718063 - ኢ.ን. ባ /CBE/
✝️ ለበለጠ መረጃ በ +251950008283 ይደውሉ
በዚህ ጥሪ ላይ በመሳተፍ የበረከት ተካፋይ እንሁን። የሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል ጥበቃና ተራዳኢነት አይለየን።
#አንዲት_ሐይማኖት_ኦርቶዶክስ_ተዋሕዶ #አንዲት_ቤተክርስቲያን #አንዲት_ጥምቀት #ቅዱሳን #ተዋህዶ #ድንግል #orthodoxchurch #ኢትዮጵያ
4 months ago
ሰሙነ ሕማማት ማክሰኞ - የጥያቄና የትምህርት ቀን 🙏
ጌታችን አምላካችን መድኀኒታችን ኢየሱሱ ክርስቶስ በዕለተ ሰኞ ባደረገው አንጽሖተ ቤተመቅደስ ምክንያት፣ ሥልጣንን ለሰው ልጅ የሰጠው ጌታችን፣ ስለ ሥልጣኑ በጸሐፍት ፈሪሳውያን ተጠይቋልና ዕለተ ማክሰኞ የጥያቄ ቀን ይባላል፡፡ ጠያቂዎቹ የካህናት አለቆችና የሕዝብ አለቆች ናቸው፡፡ አንድም በዚህ ዕለት ጌታችን በቤተ መቅደስ ረጅም ትምህርት ስላስተማረ ዕለቱ “የትምህርት ቀን” ይባላል፡፡ ክርስቲያን የሆነ ሁሉ ከሥጋዊ ነገር ርቆ በዚህ ሰሞን የሃይማኖት ትምህርት ሲማር፣ ሲጠይቅ መሰንበት እንደሚገባው ይህ መጽሐፋዊ ሥርዓት ይነግረናል፡፡ በዕለተ ሰኞ የነጋዴዎችን ንብረት መገልበጥና ማባረሩን መነሻ በማድረግ “በማን ሥልጣን እነዚህን ታደርጋለህ?” ሲሉ ጠይቀውታል፡፡ ጌታችን ሲያደርጋቸው የነበሩት ተአምራት፣ ድንቅ ድንቅ ሥራዎችና ትምህርቱ ህዝቡ እንዲከተለው ስላደረገ የካህናት አለቆች በቅናት ከሮማ መንግሥት ባለ ሥልጣናት ጋር ሊያጋጩት የቀየሱት ስልት ነው፡፡
ነጋዴን ማባረርና መደብን ማስለቀቅ መንግሥታዊ ሥራ ነውና ጌታችን በራሴ ሥልጣን ነው ቢላቸው ጸረ መንግሥት ነው በማለት ለሮማ መንግሥት ያሳጡት ነበር፡፡ ጌታችን ግን ለጥያቄያቸው ቀጥተኛ ምላሽ ከመስጠት ይልቅ “የዮሐንስ ጥምቀት ከየት ነው? ከሰማይ ነው ወይስ ከምድር?” በማለት በጥያቄ መልሶላቸዋል፡፡ እነርሱም “ከሰማይ ነው” ቢሉት “ለምን አላመናችሁበትም?” እንዳይላቸው ሰጉ፡፡ “ከሰው ነው” ቢሉት ደግሞ ሕዝቡ ዮሐንስን እንደ መምህር ይፈሩት፣ እንደ አባት ያከብሩት ነበርና እንዳይጣሏቸው ፈሩ፤ እናም “ከወዴት እንደሆነ አናውቅም” የሚል የተንኮል ምላሽ ሰጡት፡፡ እርሱም “እኔም በማን ሥልጣን እነዚህን እንደማደርግ አልነግራችሁም” አላቸው፡፡ በልቡናቸው የሚያደርጋቸውን ተግባራት ሁሉ በራሱ ሥልጣን እንደሚያደርግ ቢያውቁም በክፋትና በጥርጥሬ ስለተሞሉ ነበር የጠየቁት፡፡
በማቴዎስ ወንጌል 21÷28፣ 25÷46፣ በማርቆስ ወንጌል 12÷12፣ 13÷37፤ በሉቃስ ወንጌል 20÷9፣ 21÷38፣ የሚገኙ የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎች ስለማክሰኞ ዕለት የሚነገሩ ትምህርቶችን ይዘዋል፡፡ ዳግመኛም በዚህ ዕለት በቤተ መቅደስ ረጅም ትምህርት ስላስተማረ የትምህርት ቀን ይባላል፡፡ ይኸውም ከሃይማኖት የራቁትን፣ ከፍቅረ እግዚአብሔር የተለዩትን አስተምሮ ማቅረብ፣ መክሮ መመለስ እንደሚገባን ሲገልጽልን ነው፡፡ ክርስቲያን የሆነ ሁሉ ከሥጋዊ ነገር ርቆ፣ ከዋዛ ፈዛዛ ተጠብቆ የጌታችንን ውለታ፣ ሕማሙን፣ ግረፋትና ስቅለቱን፣ ሞቱንና መከራውን እያሰበ በስግደት ይህን ሳምንት ሊያሳልፈው ይገባል፡፡ ገዳማውያን ይህን ፍቅሩን እያሰቡ በጾምና በጸሎት ይኖራሉ፤ ገዳማቸውን እንደግፍ በዓታቸውን እናጽና፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
ጌታችን አምላካችን መድኀኒታችን ኢየሱሱ ክርስቶስ በዕለተ ሰኞ ባደረገው አንጽሖተ ቤተመቅደስ ምክንያት፣ ሥልጣንን ለሰው ልጅ የሰጠው ጌታችን፣ ስለ ሥልጣኑ በጸሐፍት ፈሪሳውያን ተጠይቋልና ዕለተ ማክሰኞ የጥያቄ ቀን ይባላል፡፡ ጠያቂዎቹ የካህናት አለቆችና የሕዝብ አለቆች ናቸው፡፡ አንድም በዚህ ዕለት ጌታችን በቤተ መቅደስ ረጅም ትምህርት ስላስተማረ ዕለቱ “የትምህርት ቀን” ይባላል፡፡ ክርስቲያን የሆነ ሁሉ ከሥጋዊ ነገር ርቆ በዚህ ሰሞን የሃይማኖት ትምህርት ሲማር፣ ሲጠይቅ መሰንበት እንደሚገባው ይህ መጽሐፋዊ ሥርዓት ይነግረናል፡፡ በዕለተ ሰኞ የነጋዴዎችን ንብረት መገልበጥና ማባረሩን መነሻ በማድረግ “በማን ሥልጣን እነዚህን ታደርጋለህ?” ሲሉ ጠይቀውታል፡፡ ጌታችን ሲያደርጋቸው የነበሩት ተአምራት፣ ድንቅ ድንቅ ሥራዎችና ትምህርቱ ህዝቡ እንዲከተለው ስላደረገ የካህናት አለቆች በቅናት ከሮማ መንግሥት ባለ ሥልጣናት ጋር ሊያጋጩት የቀየሱት ስልት ነው፡፡
ነጋዴን ማባረርና መደብን ማስለቀቅ መንግሥታዊ ሥራ ነውና ጌታችን በራሴ ሥልጣን ነው ቢላቸው ጸረ መንግሥት ነው በማለት ለሮማ መንግሥት ያሳጡት ነበር፡፡ ጌታችን ግን ለጥያቄያቸው ቀጥተኛ ምላሽ ከመስጠት ይልቅ “የዮሐንስ ጥምቀት ከየት ነው? ከሰማይ ነው ወይስ ከምድር?” በማለት በጥያቄ መልሶላቸዋል፡፡ እነርሱም “ከሰማይ ነው” ቢሉት “ለምን አላመናችሁበትም?” እንዳይላቸው ሰጉ፡፡ “ከሰው ነው” ቢሉት ደግሞ ሕዝቡ ዮሐንስን እንደ መምህር ይፈሩት፣ እንደ አባት ያከብሩት ነበርና እንዳይጣሏቸው ፈሩ፤ እናም “ከወዴት እንደሆነ አናውቅም” የሚል የተንኮል ምላሽ ሰጡት፡፡ እርሱም “እኔም በማን ሥልጣን እነዚህን እንደማደርግ አልነግራችሁም” አላቸው፡፡ በልቡናቸው የሚያደርጋቸውን ተግባራት ሁሉ በራሱ ሥልጣን እንደሚያደርግ ቢያውቁም በክፋትና በጥርጥሬ ስለተሞሉ ነበር የጠየቁት፡፡
በማቴዎስ ወንጌል 21÷28፣ 25÷46፣ በማርቆስ ወንጌል 12÷12፣ 13÷37፤ በሉቃስ ወንጌል 20÷9፣ 21÷38፣ የሚገኙ የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎች ስለማክሰኞ ዕለት የሚነገሩ ትምህርቶችን ይዘዋል፡፡ ዳግመኛም በዚህ ዕለት በቤተ መቅደስ ረጅም ትምህርት ስላስተማረ የትምህርት ቀን ይባላል፡፡ ይኸውም ከሃይማኖት የራቁትን፣ ከፍቅረ እግዚአብሔር የተለዩትን አስተምሮ ማቅረብ፣ መክሮ መመለስ እንደሚገባን ሲገልጽልን ነው፡፡ ክርስቲያን የሆነ ሁሉ ከሥጋዊ ነገር ርቆ፣ ከዋዛ ፈዛዛ ተጠብቆ የጌታችንን ውለታ፣ ሕማሙን፣ ግረፋትና ስቅለቱን፣ ሞቱንና መከራውን እያሰበ በስግደት ይህን ሳምንት ሊያሳልፈው ይገባል፡፡ ገዳማውያን ይህን ፍቅሩን እያሰቡ በጾምና በጸሎት ይኖራሉ፤ ገዳማቸውን እንደግፍ በዓታቸውን እናጽና፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
4 months ago
ኦርቶዶክሳውያን የጀመራችሁትን አስጨርሱልን !!!
ለገላን ሰሚ በዕለቱ ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን እንድረስለት !!!
✝️ ከአዲስ አበባ በ32 ኪ.ሜ ርቀት ላይ የሚገኘው ይህ ጥንታዊ ቤተክርስቲያን ከተመሠረተ ከመቶ ዓመታት በላይ ሆኖታል።
✝️ ይሁንና በዚህ ሰዓት ግድግዳው በሙሉ በምስጥ እየተበላ ቤተክርስቲያኑ ከፍተኛ አደጋ ላይ ወድቋል
✝️ በሀገር ውስጥም በውጪ ሀገራትም የምትገኙ ኦርቶዶክሳውያንና የቅዱስ ሚካኤል ወዳጆች ተባብረን ቤተክርስቲያኑን ከመፍረስ እናድነው
✝️ አሁን ላይ በ5ወር ጊዜ በፍጥነት እየተሰራ የጣራ ስራ ላይ ስለደረሰ ለጣራ ስራ እጃችሁን ዘርጉልን።
✝️ የገዳሙ የባንክ አካውንት
1000265718063 - ኢ.ን. ባ /CBE/
✝️ ለበለጠ መረጃ በ +251950008283 ይደውሉ
በዚህ ጥሪ ላይ በመሳተፍ የበረከት ተካፋይ እንሁን። የሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል ጥበቃና ተራዳኢነት አይለየን።
#አንዲት_ሐይማኖት_ኦርቶዶክስ_ተዋሕዶ #አንዲት_ቤተክርስቲያን #አንዲት_ጥምቀት #ቅዱሳን #ተዋህዶ #ድንግል #orthodoxchurch #ኢትዮጵያ
Sponsored by
Surafel
4 months ago
ኦርቶዶክሳውያን የጀመራችሁትን አስጨርሱልን !!!
ለገላን ሰሚ በዕለቱ ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን እንድረስለት !!!
✝️ ከአዲስ አበባ በ32 ኪ.ሜ ርቀት ላይ የሚገኘው ይህ ጥንታዊ ቤተክርስቲያን ከተመሠረተ ከመቶ ዓመታት በላይ ሆኖታል።
✝️ ይሁንና በዚህ ሰዓት ግድግዳው በሙሉ በምስጥ እየተበላ ቤተክርስቲያኑ ከፍተኛ አደጋ ላይ ወድቋል
✝️ በሀገር ውስጥም በውጪ ሀገራትም የምትገኙ ኦርቶዶክሳውያንና የቅዱስ ሚካኤል ወዳጆች ተባብረን ቤተክርስቲያኑን ከመፍረስ እናድነው
✝️ አሁን ላይ በ5ወር ጊዜ በፍጥነት እየተሰራ የጣራ ስራ ላይ ስለደረሰ ለጣራ ስራ እጃችሁን ዘርጉልን።
✝️ የገዳሙ የባንክ አካውንት
1000265718063 - ኢ.ን. ባ /CBE/
✝️ ለበለጠ መረጃ በ +251950008283 ይደውሉ
በዚህ ጥሪ ላይ በመሳተፍ የበረከት ተካፋይ እንሁን። የሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል ጥበቃና ተራዳኢነት አይለየን።
#አንዲት_ሐይማኖት_ኦርቶዶክስ_ተዋሕዶ #አንዲት_ቤተክርስቲያን #አንዲት_ጥምቀት #ቅዱሳን #ተዋህዶ #ድንግል #orthodoxchurch #ኢትዮጵያ
4 months ago
ኦርቶዶክሳውያን የጀመራችሁትን አስጨርሱልን !!!
ለገላን ሰሚ በዕለቱ ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን እንድረስለት !!!
✝️ ከአዲስ አበባ በ32 ኪ.ሜ ርቀት ላይ የሚገኘው ይህ ጥንታዊ ቤተክርስቲያን ከተመሠረተ ከመቶ ዓመታት በላይ ሆኖታል።
✝️ ይሁንና በዚህ ሰዓት ግድግዳው በሙሉ በምስጥ እየተበላ ቤተክርስቲያኑ ከፍተኛ አደጋ ላይ ወድቋል
✝️ በሀገር ውስጥም በውጪ ሀገራትም የምትገኙ ኦርቶዶክሳውያንና የቅዱስ ሚካኤል ወዳጆች ተባብረን ቤተክርስቲያኑን ከመፍረስ እናድነው
✝️ አሁን ላይ በ5ወር ጊዜ በፍጥነት እየተሰራ የጣራ ስራ ላይ ስለደረሰ ለጣራ ስራ እጃችሁን ዘርጉልን።
✝️ የገዳሙ የባንክ አካውንት
1000265718063 - ኢ.ን. ባ /CBE/
✝️ ለበለጠ መረጃ በ +251950008283 ይደውሉ
በዚህ ጥሪ ላይ በመሳተፍ የበረከት ተካፋይ እንሁን። የሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል ጥበቃና ተራዳኢነት አይለየን።
#አንዲት_ሐይማኖት_ኦርቶዶክስ_ተዋሕዶ #አንዲት_ቤተክርስቲያን #አንዲት_ጥምቀት #ቅዱሳን #ተዋህዶ #ድንግል #orthodoxchurch #ኢትዮጵያ
4 months ago
በሌሊት መጥቶ ከጌታችን የተማረው መምህር 🙏
በዮሐንስ 3÷1-12 እንደተጻፈው የዐቢይ ጾም ሰባተኛ ሳምንት ስለኒቆዲሞስ ስብእና የሚነገርበት ነው። ኒቆዲሞስ መምህር ሲሆን ራሱን ዝቅ አድርጎ የተማረ፣ የትህትና አርአያ በመሆኑ፣ ልቡናውን ከፍ በማድረግ ከፈሪሳውያን ህብረት ወጥቶ በትህትና ወንጌልን ለመማር በሃይማኖት ልቡናውን ለእግዚአብሔር ቃል በማዘጋጀቱ ይታወቃል፡፡ ከአይሁድ አለቆችና መምህራና አንዱ ቢሆንም በሌሊት ወደ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እየሄደ ስለ ሚስጥረ ጥምቀት፣ ሚስጥረ ሥላሴ፣ ሚስጥረ ሥጋዌና ሚስጥረ ትንሳኤ ሙታን በመማር ለትጋት አብነት መሆኑ ይነገርለታል፡፡ አይሁድ ጌታችንን ለማሰርና ለመግደል ሲዶልቱ ማንንም ሳይፈራ “ሕጋችን አስቀድሞ ከእርሱ ሳይሰማ ምንስ እንዳደረገ ሳያውቅ በሰው ይፈርዳልን?” ብሎ ተከራክሯቸዋል፡፡
ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በመዋዕለ ሥጋዌው ሲያስተምር የአይሁድ አለቃ የሚሆን ኒቆዲሞስ የሚባል ሰው በሌሊት መጣ፤ ስለምን በሌሊት መጣ ቢሉ “አንተ የአይሁድ አለቃ ስትሆን እንዴት ትማራለህ?” ደግሞም አላዋቂ እንዳይባል ሰው በማይመጣበት ሰዓተ ሌሊት ሊማር መጣ። አንድም ምሁረ ኦሪት ነውና ምሥጢር ሊያደላድል ነው። በቀን ጌታን አምስት ገበያ ሕዝብ ይከተለው ስለነበር ለመጠየቅ አልተመቸውም፡፡ ለጌታችንም እስከ መጨረሻው በመታመን በቀራንዮ ተግኝቶ ስጋውን ለመቅበር መብቃቱ ከኒቆዲሞስ ሕይወት ከምንማራቸው ድንቅ አብነቶች አንዱ ነው። ሌሊት በመከራ ይመሰላል፤ እናም በመከራ መጥቶ የተማረው ኒቆዲሞስ ሐዋርያት እንኳን ጥለውት በሸሹ ጊዜ ከመስቀሉ ሥር ተገኘ።
ኒቆዲሞስ በሌሊት መጥቶ ከጌታችን እግር ሥር ተቀምጦ ሲማር በዓይነ ኅሊናችን እንመልከተው! ግርማ ሌሊቱ ጸብአ አራዊቱ ሳያስፈራው፣ ድካም ሳይበግረው ሰው እንዳያየው ተደብቆ የመጣው ኒቆዲሞስ ከመስቀሉ ሥር የሚገኝ የመከራ ቀን ሐዋርያ ቢሆን ሥጦታ ይሆን ዘንድ የክርስቶስን ሥጋ ገንዞ ለመቅበር አበቃው። በመስቀል ላይ ቅድስት ነፍሱ ከቅዱስ ስጋው ስትለይ አውርዶ የሚቀብረው በሌለበት እናቱ ቅድስት ድንግል ማርያም ስታለቅስ የተገኘ የእመብርሃንን እንባ ያበሰ ቅዱስ ለመሆን በቃ። ኒቆዲሞስ የኃጢአት ምሳሌ በሆነው ጨለማ መምጣቱ በኃጢአት እንዳለ ንስሃ እንደሚፈግ ያስረዳናል፡፡ ዛሬም ቅዱስ ቃሉን ስንሰማ ለንስሃ እንዘጋጅ፡፡ ገዳማውያን የወንጌሉን ቃል ሰምተው በንስሃ ይመላለሳሉ፣ በጸሎትም ይተጋሉ ገዳማቸውን እንደግፍ በዓታቸውን እናጽና፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
በዮሐንስ 3÷1-12 እንደተጻፈው የዐቢይ ጾም ሰባተኛ ሳምንት ስለኒቆዲሞስ ስብእና የሚነገርበት ነው። ኒቆዲሞስ መምህር ሲሆን ራሱን ዝቅ አድርጎ የተማረ፣ የትህትና አርአያ በመሆኑ፣ ልቡናውን ከፍ በማድረግ ከፈሪሳውያን ህብረት ወጥቶ በትህትና ወንጌልን ለመማር በሃይማኖት ልቡናውን ለእግዚአብሔር ቃል በማዘጋጀቱ ይታወቃል፡፡ ከአይሁድ አለቆችና መምህራና አንዱ ቢሆንም በሌሊት ወደ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እየሄደ ስለ ሚስጥረ ጥምቀት፣ ሚስጥረ ሥላሴ፣ ሚስጥረ ሥጋዌና ሚስጥረ ትንሳኤ ሙታን በመማር ለትጋት አብነት መሆኑ ይነገርለታል፡፡ አይሁድ ጌታችንን ለማሰርና ለመግደል ሲዶልቱ ማንንም ሳይፈራ “ሕጋችን አስቀድሞ ከእርሱ ሳይሰማ ምንስ እንዳደረገ ሳያውቅ በሰው ይፈርዳልን?” ብሎ ተከራክሯቸዋል፡፡
ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በመዋዕለ ሥጋዌው ሲያስተምር የአይሁድ አለቃ የሚሆን ኒቆዲሞስ የሚባል ሰው በሌሊት መጣ፤ ስለምን በሌሊት መጣ ቢሉ “አንተ የአይሁድ አለቃ ስትሆን እንዴት ትማራለህ?” ደግሞም አላዋቂ እንዳይባል ሰው በማይመጣበት ሰዓተ ሌሊት ሊማር መጣ። አንድም ምሁረ ኦሪት ነውና ምሥጢር ሊያደላድል ነው። በቀን ጌታን አምስት ገበያ ሕዝብ ይከተለው ስለነበር ለመጠየቅ አልተመቸውም፡፡ ለጌታችንም እስከ መጨረሻው በመታመን በቀራንዮ ተግኝቶ ስጋውን ለመቅበር መብቃቱ ከኒቆዲሞስ ሕይወት ከምንማራቸው ድንቅ አብነቶች አንዱ ነው። ሌሊት በመከራ ይመሰላል፤ እናም በመከራ መጥቶ የተማረው ኒቆዲሞስ ሐዋርያት እንኳን ጥለውት በሸሹ ጊዜ ከመስቀሉ ሥር ተገኘ።
ኒቆዲሞስ በሌሊት መጥቶ ከጌታችን እግር ሥር ተቀምጦ ሲማር በዓይነ ኅሊናችን እንመልከተው! ግርማ ሌሊቱ ጸብአ አራዊቱ ሳያስፈራው፣ ድካም ሳይበግረው ሰው እንዳያየው ተደብቆ የመጣው ኒቆዲሞስ ከመስቀሉ ሥር የሚገኝ የመከራ ቀን ሐዋርያ ቢሆን ሥጦታ ይሆን ዘንድ የክርስቶስን ሥጋ ገንዞ ለመቅበር አበቃው። በመስቀል ላይ ቅድስት ነፍሱ ከቅዱስ ስጋው ስትለይ አውርዶ የሚቀብረው በሌለበት እናቱ ቅድስት ድንግል ማርያም ስታለቅስ የተገኘ የእመብርሃንን እንባ ያበሰ ቅዱስ ለመሆን በቃ። ኒቆዲሞስ የኃጢአት ምሳሌ በሆነው ጨለማ መምጣቱ በኃጢአት እንዳለ ንስሃ እንደሚፈግ ያስረዳናል፡፡ ዛሬም ቅዱስ ቃሉን ስንሰማ ለንስሃ እንዘጋጅ፡፡ ገዳማውያን የወንጌሉን ቃል ሰምተው በንስሃ ይመላለሳሉ፣ በጸሎትም ይተጋሉ ገዳማቸውን እንደግፍ በዓታቸውን እናጽና፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
5 months ago
ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ በኤሌክትሪክ አደጋ ሕይወታቸውን ላጡ ወጣቶች ቤተሰቦች የ4.5 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አበረከቱ
#ethiopia | በጥምቀት በዓል ዕለት ታቦት በሰረገላ ሲያጅቡ በደረሰ የኤሌክትሪክ አደጋ ሕይወታቸውን ላጡ አራት ወጣቶች ቤተሰቦችና ለተረፈው አንድ ወጣት፣ ከ4.5 ሚሊዮን ብር በላይ የገንዘብ ድጋፍ ተደረገ።
የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ እና የደቡብ ምዕራብ ሸዋና የሸገር ከተማ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ፣ በኮዬ ፈጬ ደብረ ፀሐይ መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን ተገኝተው ለተጎጂ ቤተሰቦች መጽናኛን ሰጥተዋል።
አደጋው በደረሰ ወቅት በሀገረ ስብከቱ በተዋቀረ የ10 አባላት ኮሚቴ አማካኝነት በንግድና በአቢሲኒያ ባንኮች በተሰበሰበው ገንዘብ መሠረት፦
* ለሦስት ቤተሰቦች ለእያንዳንዳቸው 1 ሚሊዮን ብር፤
* በሕይወት ለተረፈው ወጣትና ለሌሎቹ ቤተሰቦች እንደየጉዳት መጠኑ ከ300 ሺህ እስከ 700 ሺህ ብር፤
* ከገንዘብ ድጋፉ በተጨማሪ ለተወሰኑት የሥራ ዕድልና የእህል ድጋፍ ተበርክቷል።
"ታማኝ አገልጋዮች ነበሩ"
ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ በዕለቱ ባስተላለፉት የማጽናኛ ትምህርት፣ ወጣቶቹ እስከ ሕይወት መስዋዕትነት የደረሰ አገልግሎት ማበርከታቸውን ገልጸዋል።
ከሳምንቱ "ገብር ኄር" (ታማኝ አገልጋይ) ስያሜ ጋር በማያያዝም፣ ቤተሰቦቻቸው በእምነት እንዲጸኑና እንዳያዝኑ አበረታተዋል።
ለሟች ወጣቶች በደብሩ መታሰቢያ ሐውልት የቆመላቸው ሲሆን፣ ብፁዕነታቸው ይህን የተቀናጀ የድጋፍ ሥራ ላከናወኑት ኮሚቴዎችና የሰበካ ጉባኤ አባላት ምስጋና አቅርበው መርሐ ግብሩን በጸሎት አጠናቀዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #የኢትዮጵያኦርቶዶክስተዋሕዶቤተክርስቲያን #ብፁዕአቡነሳዊሮስ #ኮዬፈጬ #ሰብአዊድጋፍ #ተዋሕዶ #ethiopianorthodox
#ethiopia | በጥምቀት በዓል ዕለት ታቦት በሰረገላ ሲያጅቡ በደረሰ የኤሌክትሪክ አደጋ ሕይወታቸውን ላጡ አራት ወጣቶች ቤተሰቦችና ለተረፈው አንድ ወጣት፣ ከ4.5 ሚሊዮን ብር በላይ የገንዘብ ድጋፍ ተደረገ።
የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ እና የደቡብ ምዕራብ ሸዋና የሸገር ከተማ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ፣ በኮዬ ፈጬ ደብረ ፀሐይ መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን ተገኝተው ለተጎጂ ቤተሰቦች መጽናኛን ሰጥተዋል።
አደጋው በደረሰ ወቅት በሀገረ ስብከቱ በተዋቀረ የ10 አባላት ኮሚቴ አማካኝነት በንግድና በአቢሲኒያ ባንኮች በተሰበሰበው ገንዘብ መሠረት፦
* ለሦስት ቤተሰቦች ለእያንዳንዳቸው 1 ሚሊዮን ብር፤
* በሕይወት ለተረፈው ወጣትና ለሌሎቹ ቤተሰቦች እንደየጉዳት መጠኑ ከ300 ሺህ እስከ 700 ሺህ ብር፤
* ከገንዘብ ድጋፉ በተጨማሪ ለተወሰኑት የሥራ ዕድልና የእህል ድጋፍ ተበርክቷል።
"ታማኝ አገልጋዮች ነበሩ"
ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ በዕለቱ ባስተላለፉት የማጽናኛ ትምህርት፣ ወጣቶቹ እስከ ሕይወት መስዋዕትነት የደረሰ አገልግሎት ማበርከታቸውን ገልጸዋል።
ከሳምንቱ "ገብር ኄር" (ታማኝ አገልጋይ) ስያሜ ጋር በማያያዝም፣ ቤተሰቦቻቸው በእምነት እንዲጸኑና እንዳያዝኑ አበረታተዋል።
ለሟች ወጣቶች በደብሩ መታሰቢያ ሐውልት የቆመላቸው ሲሆን፣ ብፁዕነታቸው ይህን የተቀናጀ የድጋፍ ሥራ ላከናወኑት ኮሚቴዎችና የሰበካ ጉባኤ አባላት ምስጋና አቅርበው መርሐ ግብሩን በጸሎት አጠናቀዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #የኢትዮጵያኦርቶዶክስተዋሕዶቤተክርስቲያን #ብፁዕአቡነሳዊሮስ #ኮዬፈጬ #ሰብአዊድጋፍ #ተዋሕዶ #ethiopianorthodox
5 months ago
የቃል ኪዳኑን ታቦት የሚያቃልል ተንቀሳቃሽ ምስል (ቪዲዮ) በማኅበራዊ ሚዲያ ያሰራጩት ግለሰቦች በአንድ አመት ተቀጡ
#ethiopia | በ2017 ዓ.ም የጥምቀት በዓል አከባበር ወቅት የቃል ኪዳኑን ታቦትና የእምነቱን ሥርዓት የሚያቃልል ተንቀሳቃሽ ምስል (ቪዲዮ) በማኅበራዊ ሚዲያ ሲያሰራጩ የነበሩ ግለሰቦች በአንድ ዓመት እስራት እንዲቀጡ ተወሰነ።
የቁጫ ወረዳ ፍርድ ቤት ውሳኔውን ያስተላለፈው በጋሞና አካባቢው ዞኖች ሀገረ ስብከት፣ ቁጫ ወረዳ ያጋራ ቀበሌ ውስጥ የተፈጸመውን ድርጊት ተከትሎ ነው። ሕዝቅኤል ማጃ እና መርዶክዮስ ማጃ የተባሉ ተከሳሾች በቲክቶክ (TikTok) አማካኝነት የሃይማኖትን ሰላምና የእምነት ተከታዮችን ስሜት የሚነካ ምስል ማሰራጨታቸው በሰውና በሰነድ ማስረጃ ተረጋግጧል።
ፍርድ ቤቱ ተከሳሾቹ የቀረበባቸውን ክስ መከላከል ባለመቻላቸው፣ በ1997 የወጣውን የኢፌዲሪ የወንጀል ሕግ አንቀጽ 492(ለ) መሠረት ጥፋተኛ በማለት የቅጣት ውሳኔውን አሳልፏል።
የጋሞና አካባቢው ዞኖች ሀገረ ስብከት በጉዳዩ ላይ በሰጠው መግለጫ፤ ቤተክርስቲያን የይቅርታና የሰላም ተምሳሌት ብትሆንም፣ እንዲህ ያሉ ፀያፍ ድርጊቶች በሕግ አግባብ ተገቢውን ምላሽ እንዲያገኙ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በቅንጅት እየሠራች መሆኑን ገልጿል። ይህ የፍርድ ውሳኔም መሰል ድርጊቶችን ለሚፈጽሙ አካላት ትልቅ ትምህርት እንደሚሆን ታምኖበታል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #eotctv #ethiopia #gamo #kucha #legalnews #religiousfreedom #socialmedia #courtruling #newsupdate
#ethiopia | በ2017 ዓ.ም የጥምቀት በዓል አከባበር ወቅት የቃል ኪዳኑን ታቦትና የእምነቱን ሥርዓት የሚያቃልል ተንቀሳቃሽ ምስል (ቪዲዮ) በማኅበራዊ ሚዲያ ሲያሰራጩ የነበሩ ግለሰቦች በአንድ ዓመት እስራት እንዲቀጡ ተወሰነ።
የቁጫ ወረዳ ፍርድ ቤት ውሳኔውን ያስተላለፈው በጋሞና አካባቢው ዞኖች ሀገረ ስብከት፣ ቁጫ ወረዳ ያጋራ ቀበሌ ውስጥ የተፈጸመውን ድርጊት ተከትሎ ነው። ሕዝቅኤል ማጃ እና መርዶክዮስ ማጃ የተባሉ ተከሳሾች በቲክቶክ (TikTok) አማካኝነት የሃይማኖትን ሰላምና የእምነት ተከታዮችን ስሜት የሚነካ ምስል ማሰራጨታቸው በሰውና በሰነድ ማስረጃ ተረጋግጧል።
ፍርድ ቤቱ ተከሳሾቹ የቀረበባቸውን ክስ መከላከል ባለመቻላቸው፣ በ1997 የወጣውን የኢፌዲሪ የወንጀል ሕግ አንቀጽ 492(ለ) መሠረት ጥፋተኛ በማለት የቅጣት ውሳኔውን አሳልፏል።
የጋሞና አካባቢው ዞኖች ሀገረ ስብከት በጉዳዩ ላይ በሰጠው መግለጫ፤ ቤተክርስቲያን የይቅርታና የሰላም ተምሳሌት ብትሆንም፣ እንዲህ ያሉ ፀያፍ ድርጊቶች በሕግ አግባብ ተገቢውን ምላሽ እንዲያገኙ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በቅንጅት እየሠራች መሆኑን ገልጿል። ይህ የፍርድ ውሳኔም መሰል ድርጊቶችን ለሚፈጽሙ አካላት ትልቅ ትምህርት እንደሚሆን ታምኖበታል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #eotctv #ethiopia #gamo #kucha #legalnews #religiousfreedom #socialmedia #courtruling #newsupdate
5 months ago
በቁጫ ወረዳ የ2017 ዓ.ም የጥምቀት በዓል አከባበር የቃል ኪዳን ታቦቱን የሚያቃልል ተንቀሳቃሽ ምስል በማኅበራዊ ሚዲያ ያሰራጩ ግለሰቦች በአንድ ዓመት እስራት ተቀጡ።
በ2017 ዓ.ም የጥምቀት በዓል አከባበር ወቅት በጋሞና አካባቢው ዞኖች ሀገረ ስብከት በቁጫ ወረዳ ያጋራ ቀበሌ የቃል ኪዳኑን ታቦት እና የእምነቱን ሥርዓት በሚያቃልል መልኩ በቲክቶክ (TikTok) ምስልና ቪዲዮ ሲያሰራጩ የነበሩ ግለሰቦች የፍርድ ውሳኔ ተላለፈባቸው።
ሕዝቅኤል ማጃ እና መርዶክዮስ ማጃ የተባሉ ግለሰቦች የሃይማኖትን ሰላምና ስሜት በመንካት (በ1997 የወጣው የኢፌዲሪ የወንጀል ህግ አንቀጽ 492(ለ) መሠረት) የቁጫ ወረዳ ፍርድ ቤት ባቀረበው የሰው እና የሰነድ ማስረጃ ተከሳሾቹ ጥፋታቸውን መከላከል ባለመቻላቸው ፍርድ ቤቱ በ 1 ዓመት ቀላል እስራት እንዲቀጡ ወስኗል።
የጋሞና አካባቢው ዞኖች ሀገረ ስብከት እንደገለጸው ቤተ ክርስቲያናችን የሰላም ሰባኪ እና ይቅር ባይ ብትሆንም፣ እንዲህ አይነት ፀያፍ ድርጊቶች በሕግ አግባብ ተገቢውን ምላሽ እንዲያገኙ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በቅንጅት እየሠራ እንደሚገኝ ገልጽዋል። ይህ ውሳኔ ለሌሎች መሰል ድርጊት ለሚፈጽሙ አካላት ከድርጊታቸው እንዲታቀቡ ትምህርት እንደሚሆን አስታውቋል ።
© የጋሞና አካባቢው ዞኖች ሀገረ ስብከት ሚዲያ
በ2017 ዓ.ም የጥምቀት በዓል አከባበር ወቅት በጋሞና አካባቢው ዞኖች ሀገረ ስብከት በቁጫ ወረዳ ያጋራ ቀበሌ የቃል ኪዳኑን ታቦት እና የእምነቱን ሥርዓት በሚያቃልል መልኩ በቲክቶክ (TikTok) ምስልና ቪዲዮ ሲያሰራጩ የነበሩ ግለሰቦች የፍርድ ውሳኔ ተላለፈባቸው።
ሕዝቅኤል ማጃ እና መርዶክዮስ ማጃ የተባሉ ግለሰቦች የሃይማኖትን ሰላምና ስሜት በመንካት (በ1997 የወጣው የኢፌዲሪ የወንጀል ህግ አንቀጽ 492(ለ) መሠረት) የቁጫ ወረዳ ፍርድ ቤት ባቀረበው የሰው እና የሰነድ ማስረጃ ተከሳሾቹ ጥፋታቸውን መከላከል ባለመቻላቸው ፍርድ ቤቱ በ 1 ዓመት ቀላል እስራት እንዲቀጡ ወስኗል።
የጋሞና አካባቢው ዞኖች ሀገረ ስብከት እንደገለጸው ቤተ ክርስቲያናችን የሰላም ሰባኪ እና ይቅር ባይ ብትሆንም፣ እንዲህ አይነት ፀያፍ ድርጊቶች በሕግ አግባብ ተገቢውን ምላሽ እንዲያገኙ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በቅንጅት እየሠራ እንደሚገኝ ገልጽዋል። ይህ ውሳኔ ለሌሎች መሰል ድርጊት ለሚፈጽሙ አካላት ከድርጊታቸው እንዲታቀቡ ትምህርት እንደሚሆን አስታውቋል ።
© የጋሞና አካባቢው ዞኖች ሀገረ ስብከት ሚዲያ
5 months ago
በቁጫ ወረዳ የ2017 ዓ.ም የጥምቀት በዓል አከባበር የቃል ኪዳን ታቦቱን የሚያቃልል ተንቀሳቃሽ ምስል በማኅበራዊ ሚዲያ ያሰራጩ ግለሰቦች በአንድ ዓመት እስራት ተቀጡ።
በ2017 ዓ.ም የጥምቀት በዓል አከባበር ወቅት በጋሞና አካባቢው ዞኖች ሀገረ ስብከት በቁጫ ወረዳ ያጋራ ቀበሌ የቃል ኪዳኑን ታቦት እና የእምነቱን ሥርዓት በሚያቃልል መልኩ በቲክቶክ (TikTok) ምስልና ቪዲዮ ሲያሰራጩ የነበሩ ግለሰቦች የፍርድ ውሳኔ ተላለፈባቸው።
ሕዝቅኤል ማጃ እና መርዶክዮስ ማጃ የተባሉ ግለሰቦች የሃይማኖትን ሰላምና ስሜት በመንካት (በ1997 የወጣው የኢፌዲሪ የወንጀል ህግ አንቀጽ 492(ለ) መሠረት) የቁጫ ወረዳ ፍርድ ቤት ባቀረበው የሰው እና የሰነድ ማስረጃ ተከሳሾቹ ጥፋታቸውን መከላከል ባለመቻላቸው ፍርድ ቤቱ በ 1 ዓመት ቀላል እስራት እንዲቀጡ ወስኗል።
የጋሞና አካባቢው ዞኖች ሀገረ ስብከት እንደገለጸው ቤተ ክርስቲያናችን የሰላም ሰባኪ እና ይቅር ባይ ብትሆንም፣ እንዲህ አይነት ፀያፍ ድርጊቶች በሕግ አግባብ ተገቢውን ምላሽ እንዲያገኙ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በቅንጅት እየሠራ እንደሚገኝ ገልጽዋል። ይህ ውሳኔ ለሌሎች መሰል ድርጊት ለሚፈጽሙ አካላት ከድርጊታቸው እንዲታቀቡ ትምህርት እንደሚሆን አስታውቋል ።
© የጋሞና አካባቢው ዞኖች ሀገረ ስብከት ሚዲያ
በ2017 ዓ.ም የጥምቀት በዓል አከባበር ወቅት በጋሞና አካባቢው ዞኖች ሀገረ ስብከት በቁጫ ወረዳ ያጋራ ቀበሌ የቃል ኪዳኑን ታቦት እና የእምነቱን ሥርዓት በሚያቃልል መልኩ በቲክቶክ (TikTok) ምስልና ቪዲዮ ሲያሰራጩ የነበሩ ግለሰቦች የፍርድ ውሳኔ ተላለፈባቸው።
ሕዝቅኤል ማጃ እና መርዶክዮስ ማጃ የተባሉ ግለሰቦች የሃይማኖትን ሰላምና ስሜት በመንካት (በ1997 የወጣው የኢፌዲሪ የወንጀል ህግ አንቀጽ 492(ለ) መሠረት) የቁጫ ወረዳ ፍርድ ቤት ባቀረበው የሰው እና የሰነድ ማስረጃ ተከሳሾቹ ጥፋታቸውን መከላከል ባለመቻላቸው ፍርድ ቤቱ በ 1 ዓመት ቀላል እስራት እንዲቀጡ ወስኗል።
የጋሞና አካባቢው ዞኖች ሀገረ ስብከት እንደገለጸው ቤተ ክርስቲያናችን የሰላም ሰባኪ እና ይቅር ባይ ብትሆንም፣ እንዲህ አይነት ፀያፍ ድርጊቶች በሕግ አግባብ ተገቢውን ምላሽ እንዲያገኙ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በቅንጅት እየሠራ እንደሚገኝ ገልጽዋል። ይህ ውሳኔ ለሌሎች መሰል ድርጊት ለሚፈጽሙ አካላት ከድርጊታቸው እንዲታቀቡ ትምህርት እንደሚሆን አስታውቋል ።
© የጋሞና አካባቢው ዞኖች ሀገረ ስብከት ሚዲያ
5 months ago
u12a6u122du1276u12f6u12adu1233u12cdu12ebu1295 u12e8u1300u1218u122bu127du1201u1275u1295 u12a0u1235u1328u122du1231u120du1295 !!!
u1208u1308u120bu1295 u1230u121a u1260u12d5u1208u1271 u1245u12f1u1235 u121au12abu12a4u120d u1264u1270u12adu122du1235u1272u12ebu1295 u12a5u1295u12f5u1228u1235u1208u1275 !!!
u271dufe0f u12a8u12a0u12f2u1235 u12a0u1260u1263 u126032 u12aa.u121c u122du1240u1275 u120bu12ed u12e8u121au1308u1298u12cd u12edu1205 u1325u1295u1273u12ca u1264u1270u12adu122du1235u1272u12ebu1295 u12a8u1270u1218u1220u1228u1270 u12a8u1218u1276 u12d3u1218u1273u1275 u1260u120bu12ed u1206u1296u1273u120du1362
u271dufe0f u12edu1201u1295u1293 u1260u12dau1205 u1230u12d3u1275 u130du12f5u130du12f3u12cd u1260u1219u1209 u1260u121du1235u1325 u12a5u12e8u1270u1260u120b u1264u1270u12adu122du1235u1272u12ebu1291 u12a8u134du1270u129b u12a0u12f0u130b u120bu12ed u12c8u12f5u124bu120d
u271dufe0f u1260u1200u1308u122d u12cdu1235u1325u121d u1260u12cdu132a u1200u1308u122bu1275u121d u12e8u121du1275u1308u1299 u12a6u122du1276u12f6u12adu1233u12cdu12ebu1295u1293 u12e8u1245u12f1u1235 u121au12abu12a4u120d u12c8u12f3u1306u127d u1270u1263u1265u1228u1295 u1264u1270u12adu122du1235u1272u12ebu1291u1295 u12a8u1218u134du1228u1235 u12a5u1293u12f5u1290u12cd
u271dufe0f u12a0u1201u1295 u120bu12ed u12605u12c8u122d u130au12dc u1260u134du1325u1290u1275 u12a5u12e8u1270u1230u122b u12e8u1323u122b u1235u122b u120bu12ed u1235u1208u12f0u1228u1230 u1208u1323u122b u1235u122b u12a5u1303u127du1201u1295 u12d8u122du1309u120du1295u1362
u271dufe0f u12e8u1308u12f3u1219 u12e8u1263u1295u12ad u12a0u12abu12cdu1295u1275
1000265718063 - u12a2.u1295. u1263 /CBE/
u271dufe0f u1208u1260u1208u1320 u1218u1228u1303 u1260 +251950008283 u12edu12f0u12cdu1209
u1260u12dau1205 u1325u122a u120bu12ed u1260u1218u1233u1270u134d u12e8u1260u1228u12a8u1275 u1270u12abu134bu12ed u12a5u1295u1201u1295u1362 u12e8u120au1240 u1218u120bu12a5u12adu1275 u1245u12f1u1235 u121au12abu12a4u120d u1325u1260u1243u1293 u1270u122bu12f3u12a2u1290u1275 u12a0u12edu1208u12e8u1295u1362
#u12a0u1295u12f2u1275_u1210u12edu121bu1296u1275_u12a6u122du1276u12f6u12adu1235_u1270u12cbu1215u12f6 #u12a0u1295u12f2u1275_u1264u1270u12adu122du1235u1272u12ebu1295 #u12a0u1295u12f2u1275_u1325u121du1240u1275 #u1245u12f1u1233u1295 #u1270u12cbu1205u12f6 #u12f5u1295u130du120d #orthodoxchurch #u12a2u1275u12eeu1335u12eb ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
ኦርቶዶክሳውያን የጀመራችሁትን አስጨርሱልን !!!
ለገላን ሰሚ በዕለቱ ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን እንድረስለት !!!
✝️ ከአዲስ አበባ በ32 ኪ.ሜ ርቀት ላይ የሚገኘው ይህ ጥንታዊ ቤተክርስቲያን ከተመሠረተ ከመቶ ዓመታት በላይ ሆኖታል።
✝️ ይሁንና በዚህ ሰዓት ግድግዳው በሙሉ በምስጥ እየተበላ ቤተክርስቲያኑ ከፍተኛ አደጋ ላይ ወድቋል
✝️ በሀገር ውስጥም በውጪ ሀገራትም የምትገኙ ኦርቶዶክሳውያንና የቅዱስ ሚካኤል ወዳጆች ተባብረን ቤተክርስቲያኑን ከመፍረስ እናድነው
✝️ አሁን ላይ በ5ወር ጊዜ በፍጥነት እየተሰራ የጣራ ስራ ላይ ስለደረሰ ለጣራ ስራ እጃችሁን ዘርጉልን።
✝️ የገዳሙ የባንክ አካውንት
1000265718063 - ኢ.ን. ባ /CBE/
✝️ ለበለጠ መረጃ በ +251950008283 ይደውሉ
በዚህ ጥሪ ላይ በመሳተፍ የበረከት ተካፋይ እንሁን። የሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል ጥበቃና ተራዳኢነት አይለየን።
#አንዲት_ሐይማኖት_ኦርቶዶክስ_ተዋሕዶ #አንዲት_ቤተክርስቲያን #አንዲት_ጥምቀት #ቅዱሳን #ተዋህዶ #ድንግል #orthodoxchurch #ኢትዮጵያ
Sponsored by
Surafel
5 months ago
ኦርቶዶክሳውያን የጀመራችሁትን አስጨርሱልን !!!
ለገላን ሰሚ በዕለቱ ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን እንድረስለት !!!
✝️ ከአዲስ አበባ በ32 ኪ.ሜ ርቀት ላይ የሚገኘው ይህ ጥንታዊ ቤተክርስቲያን ከተመሠረተ ከመቶ ዓመታት በላይ ሆኖታል።
✝️ ይሁንና በዚህ ሰዓት ግድግዳው በሙሉ በምስጥ እየተበላ ቤተክርስቲያኑ ከፍተኛ አደጋ ላይ ወድቋል
✝️ በሀገር ውስጥም በውጪ ሀገራትም የምትገኙ ኦርቶዶክሳውያንና የቅዱስ ሚካኤል ወዳጆች ተባብረን ቤተክርስቲያኑን ከመፍረስ እናድነው
✝️ አሁን ላይ በ5ወር ጊዜ በፍጥነት እየተሰራ የጣራ ስራ ላይ ስለደረሰ ለጣራ ስራ እጃችሁን ዘርጉልን።
✝️ የገዳሙ የባንክ አካውንት
1000265718063 - ኢ.ን. ባ /CBE/
✝️ ለበለጠ መረጃ በ +251950008283 ይደውሉ
በዚህ ጥሪ ላይ በመሳተፍ የበረከት ተካፋይ እንሁን። የሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል ጥበቃና ተራዳኢነት አይለየን።
#አንዲት_ሐይማኖት_ኦርቶዶክስ_ተዋሕዶ #አንዲት_ቤተክርስቲያን #አንዲት_ጥምቀት #ቅዱሳን #ተዋህዶ #ድንግል #orthodoxchurch #ኢትዮጵያ
5 months ago
u12a6u122du1276u12f6u12adu1233u12cdu12ebu1295 u12e8u1300u1218u122bu127du1201u1275u1295 u12a0u1235u1328u122du1231u120du1295 !!!
u1208u1308u120bu1295 u1230u121a u1260u12d5u1208u1271 u1245u12f1u1235 u121au12abu12a4u120d u1264u1270u12adu122du1235u1272u12ebu1295 u12a5u1295u12f5u1228u1235u1208u1275 !!!
u271dufe0f u12a8u12a0u12f2u1235 u12a0u1260u1263 u126032 u12aa.u121c u122du1240u1275 u120bu12ed u12e8u121au1308u1298u12cd u12edu1205 u1325u1295u1273u12ca u1264u1270u12adu122du1235u1272u12ebu1295 u12a8u1270u1218u1220u1228u1270 u12a8u1218u1276 u12d3u1218u1273u1275 u1260u120bu12ed u1206u1296u1273u120du1362
u271dufe0f u12edu1201u1295u1293 u1260u12dau1205 u1230u12d3u1275 u130du12f5u130du12f3u12cd u1260u1219u1209 u1260u121du1235u1325 u12a5u12e8u1270u1260u120b u1264u1270u12adu122du1235u1272u12ebu1291 u12a8u134du1270u129b u12a0u12f0u130b u120bu12ed u12c8u12f5u124bu120d
u271dufe0f u1260u1200u1308u122d u12cdu1235u1325u121d u1260u12cdu132a u1200u1308u122bu1275u121d u12e8u121du1275u1308u1299 u12a6u122du1276u12f6u12adu1233u12cdu12ebu1295u1293 u12e8u1245u12f1u1235 u121au12abu12a4u120d u12c8u12f3u1306u127d u1270u1263u1265u1228u1295 u1264u1270u12adu122du1235u1272u12ebu1291u1295 u12a8u1218u134du1228u1235 u12a5u1293u12f5u1290u12cd
u271dufe0f u12a0u1201u1295 u120bu12ed u12605u12c8u122d u130au12dc u1260u134du1325u1290u1275 u12a5u12e8u1270u1230u122b u12e8u1323u122b u1235u122b u120bu12ed u1235u1208u12f0u1228u1230 u1208u1323u122b u1235u122b u12a5u1303u127du1201u1295 u12d8u122du1309u120du1295u1362
u271dufe0f u12e8u1308u12f3u1219 u12e8u1263u1295u12ad u12a0u12abu12cdu1295u1275
1000265718063 - u12a2.u1295. u1263 /CBE/
u271dufe0f u1208u1260u1208u1320 u1218u1228u1303 u1260 +251950008283 u12edu12f0u12cdu1209
u1260u12dau1205 u1325u122a u120bu12ed u1260u1218u1233u1270u134d u12e8u1260u1228u12a8u1275 u1270u12abu134bu12ed u12a5u1295u1201u1295u1362 u12e8u120au1240 u1218u120bu12a5u12adu1275 u1245u12f1u1235 u121au12abu12a4u120d u1325u1260u1243u1293 u1270u122bu12f3u12a2u1290u1275 u12a0u12edu1208u12e8u1295u1362
#u12a0u1295u12f2u1275_u1210u12edu121bu1296u1275_u12a6u122du1276u12f6u12adu1235_u1270u12cbu1215u12f6 #u12a0u1295u12f2u1275_u1264u1270u12adu122du1235u1272u12ebu1295 #u12a0u1295u12f2u1275_u1325u121du1240u1275 #u1245u12f1u1233u1295 #u1270u12cbu1205u12f6 #u12f5u1295u130du120d #orthodoxchurch #u12a2u1275u12eeu1335u12eb ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
ኦርቶዶክሳውያን የጀመራችሁትን አስጨርሱልን !!!
ለገላን ሰሚ በዕለቱ ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን እንድረስለት !!!
✝️ ከአዲስ አበባ በ32 ኪ.ሜ ርቀት ላይ የሚገኘው ይህ ጥንታዊ ቤተክርስቲያን ከተመሠረተ ከመቶ ዓመታት በላይ ሆኖታል።
✝️ ይሁንና በዚህ ሰዓት ግድግዳው በሙሉ በምስጥ እየተበላ ቤተክርስቲያኑ ከፍተኛ አደጋ ላይ ወድቋል
✝️ በሀገር ውስጥም በውጪ ሀገራትም የምትገኙ ኦርቶዶክሳውያንና የቅዱስ ሚካኤል ወዳጆች ተባብረን ቤተክርስቲያኑን ከመፍረስ እናድነው
✝️ አሁን ላይ በ5ወር ጊዜ በፍጥነት እየተሰራ የጣራ ስራ ላይ ስለደረሰ ለጣራ ስራ እጃችሁን ዘርጉልን።
✝️ የገዳሙ የባንክ አካውንት
1000265718063 - ኢ.ን. ባ /CBE/
✝️ ለበለጠ መረጃ በ +251950008283 ይደውሉ
በዚህ ጥሪ ላይ በመሳተፍ የበረከት ተካፋይ እንሁን። የሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል ጥበቃና ተራዳኢነት አይለየን።
#አንዲት_ሐይማኖት_ኦርቶዶክስ_ተዋሕዶ #አንዲት_ቤተክርስቲያን #አንዲት_ጥምቀት #ቅዱሳን #ተዋህዶ #ድንግል #orthodoxchurch #ኢትዮጵያ
5 months ago
‹‹ተዘከሩ መዋዕለ ዘቀዲሙ
የቀደመውን ዘመን አስቡ፡፡››
(ዕብ. 10÷32)
#ethiopia | ኢትዮጵያ ሀገራችን የብሉይ ኪዳን ሥርዐትን መቀበሏ፥ ከነገደ እስራኤል ለመመሳሰል ብላ ወይም የልማድ ተጽዕኖ ደርሶባት ሳይሆን፤ ከጥንት ጀምሮ በሕገ ልቡና ከነ መልከጼዴቅ፥ ከነዮቶር የተማረችው እንደሆነ የታሪክ መዛግብት ያስረዳሉ። ቶራህ የሚባለውን የአይሁድ እምነት መጽሐፍ ቅድመ ክርስትና ትጠቀምበት ነበር፤ እንዲሁም ከክርስቶስ ልደት በፊት በሦስተኛው ክፍለ ዘመን በሰሜን አፍሪካ ብሉይ ኪዳን ወደ ጽርእ ቋንቋ ተተርጒሞ የመላው ዓለም ሀብት ሁኖ ስለነበር፥ የብሉይ ኪዳን መጻሕፍት በኢትዮጵያ ምድር መኖራቸው የሚያጠያይቅ ካለመሆኑም ባሻገር፥ ዋነኛ ተጠቃሽ ማስረጃችን የልማድ ተሳላሚ ወይም ሀገር ጎብኚ ሳይሆን ኦሪትን ከነመጽሐፉ የተቀበለውንና የሚያምነውን በተግባር ያረጋገጠው ኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ነው።
ይህ ሰው የአይሁድ እምነት ተከታይ እንደመሆኑ መጠን በዓመት ሦስት ጊዜያት ማለትም በበዓለ ፋሲካ፥ በበዓለ ሰዊትና በበዓለ መጸለት ወይም በዳስ በዓል ጊዜ ወደ ኢየሩሳሌም ሄዶ ለእግዚአብሔር መስገድ ነበረበት። ፋሲካና የእሸት በዓል በኀምሳ ቀናት ልዩነት ሲከበሩ፥ ወቅቱም ከሚያዝያ እስከ ሰኔ ባለው ጊዜ ውስጥ ሲሆን፤ የዳስ በዓል ግን መስከረም መጨረሻ አካባቢ የሚውል ነው። ኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ሥልጣኑና ሀብቱ ያልሰጠውን ደስታ አምልኮተ እግዚአብሔር አስገኝቶለት ነበርና፤ ይህን ሃይማኖታዊ ግዴታ ለመወጣት የሲና በረሓን አቋርጦ፥ ሁለት ድንበር የሆነውን የኑቢያንና የግብጽን ግዛት አልፎ መንፈቅ ድረስ ሊፈጅ የሚችለውን መንገድ በመጓዝ ለሃይማኖቱ መሥዋዕትነት ይከፍል ነበር።
ጃንደረባው ህንደኬ የተባለች የኢትዮጵያ ንግሥት በጆሮንድ ወይም የገንዘብ ሚኒስትር በመሆኑ፥ አማኝ የሆነ ወደ የትኛውም የሥልጣን ከፍታ ላይ ቢወጣ እምነቱን አክብሮ መያዝ እንደአለበት ሕይወቱ አስተማሪ ይሆናል። ባለሥልጣናት በእግዚአብሔር ጸጋ ዐርፈው፥ ሰንበትንም በዝማሬና በጸሎት አሳልፈው ሰኞ ወደ ሥራ ቢገቡ የቀና ፍርድና አመራር ይሰጣሉና፤ ዛሬም በሥጋ የሚያገለግሉንን መሪዎች በነፍስ በማገልገል የሚያስቀድሱና የሚቈርቡ ባለሥልጣናትን ለማየት ሰፊ ሥራ መሥራት ከሁላችንም የሚጠበቅ ነው፡፡
ጃንደረባው ለእግዚአብሔር ሰግዶ ሲመለስ በሠረገላው ላይ ሁኖ ከነቢዩ ኢሳይያስ መጽሐፍ ስለ ነገረ መስቀል የሚተርከውን የትንቢት ክፍል ምዕራፍ 53ን በማንበብ ላይ ሳለ፥ እግዚአብሔር አምላክ የትንቢት ተስፋው ከወራት በፊት በተከናወነው የፍጻሜው ደስታ ይተካለት ዘንድ ቅዱስ ፊልጶስን ላከለት (የሐዋ. ሥራ 8÷26)። ፊልጶስም ወደ ሠረገላው ቀርቦ የሚያነብበውን በመስማት “በውኑ የምታነብበውን ታስተውለዋለህን?” በማለት ጠየቀው፤ ኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ግን ትሑት ሆኖ “የሚመራኝ ሳይኖር ይህ እንዴት ይቻለኛል?” አለ። ቀደምት ባለሥልጣናት የክህነት ክብር እንደሚበልጥ ስለሚያውቁ የእግዚአብሔርን አገልጋዮች ያከብሩ፥ ከዙፋናቸው አጠገብም ያስቀምጡ ነበርና፥ ቅዱስ ፊልጶስን በሠረገላው ላይ እንዲቀመጥ ጋብዞ መጠየቅ ጀመረ። ያመነውን በትክክል ይዞ ያልተረዳውን በትሕትና የሚጠይቅ ለመልሱ ቅርብ በመሆኑ፤ ኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ኦሪትን በትክክል ተከትሏልና ወደ ወንጌል ደረሰ።
በቅዱስ ፊልጶስ ስብከት ይህ ሰው ምሥጢረ ሥጋዌን ተረድቶ በራሱ ጥያቄ ልጠመቅ አለ፤ “ኢየሱስ ክርስቶስ የእግዚአብሔር ልጅ እንደሆነ እኔ አምናለሁ” በማለትም እምነቱን በአዋጅ መሰከረ። ጃንደረባው ታማኝ የነበረ የቤተ መንግሥትና የንግሥቲቱ ቅርብ ሰው እንደመሆኑ በዚህ ሥልጣኑ ከሠረገላ ነጂዎች ጀምሮ በብዙ ሠራዊት ተከብቦ እንደ ተጓዘ እርግጠኞች ነን። እርሱ ሲያምንና ሲጠመቅ አብረውት የነበሩትም ተጠምቀው፥ ዜና ወንጌልን ይዘው ወደ ሀገራቸው በመመለሳቸው ወንጌል ሰማርያ ከመድረሱ በፊት ክርስትና በ34 ዓ.ም ወደ ኢትዮጵያ ገባ ።
የምሥራቅ አብያተ ክርስቲያናት የየራሳቸው የክርስትና መዲና እንዳላቸው ሁሉ፤ አኵስም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሃይማኖት መዲና፥ የሀገር ታሪክና የሃይማኖት ሥሩ የሚገኝባት ሥፍራ ናት። ቀዳማዊ ምኒልክ አባቱን ጠይቆ ወደ ኢትዮጵያ ሲመለስ ካህናተ ኦሪትንና ታቦተ ጽዮንን ይዞ በመምጣቱ በአኵስም ላይ የብሉይ ኪዳን ማእከል የነበረችው ታቦተ ጽዮን አለች፤ የሐዲስ ኪዳን የሕይወት ማእድ የሆነው የክርስቶስ ቅዱስ ሥጋውና ክቡር ደሙም አለ። አይሁድ ኦሪትን ቢቀበሉ ሐዲስ ኪዳንን አልተቀበሉም፤ አሕዛብ ሐዲስ ኪዳንን ቢቀበሉ ብሉይ ኪዳንን አያውቁትም፤ ኢትዮጵያ ግን ከኦሪት ወደ ሐዲስ ኪዳን በመምጣት የሁለቱም ኪዳናት ባለቤት ሁናለች፤ ቤተ ክርስቲያናችንም ብሉይን ከሐዲስ አስማምታ ይዛ ትገኛለች ።
በባቢሎን ምርኮ መቅደሱ ከመፍረሱ በፊት እግዚአብሔር ታቦተ ጽዮንን ወደ ኢትዮጵያ ምድር እንዲመጣ አደረገ፤ በሮማውያንም በ70 ዓ. ም. ዘሩባቤል የሠራው መቅደስ በመፍረሱ እስራኤላውያን እስከ ዛሬ ድረስ መቅደስ አልባ ናቸው። በኢትዮጵያ ግን ኦሪትም ሐዲስም ሳይናወጥ፥ ወራሪም ሳያጠፋው ጸንቶ ይኖራል፤ አልጠፋም ማለት ግን እሳት አልነበረም ማለት አይደለም። እንደ ኢትዮጵያ ክርስትናን የተቀበሉ የአፍሪካ ሀገራት ግብጽ፥ ሱዳን ወይም ኑቢያ፥ አልጄሪያ፥ ሊብያ፥ ቱኒዝያ ዛሬ የክርስትና አቅም ተዳክሞባቸው ይታያሉ። በኢትዮጵያ ግን ፈተና የበዛበት ቢሆንም ክርስትና ጸንቶና ሁል ጊዜ ትኩስ ሆኖ መገኘቱ እንደ ታሪክ የምንማረው፥ እንደ ቅርስ የምንጐበኘው፥ እንደ ባህልም የምንይዘው ብቻ ሳይሆን ዛሬም ጣዕመ ዓለምን የናቁ ክርስቲያኖችን እያፈራ ያለ ነው ።
ርእስ አድርገን በተነሣንበት መጽሐፍ ቅዱሳዊ ኀይለ ቃል እየተመራን የቀደመው የቤተ ክርስቲያናችን አስተዳደር አመሠራረትን ስናስታውስ፥ ቀዳማዊ ታዜር ወይም አልዓሜዳ በሚያስተዳድርበት ዘመን ከሶርያ ጢሮስ አካባቢ ተነሥቶ ወደ ሕንድ በመርከብ የሚጓዝ፥ ሜሮጵዮስ የተባለ ግሪካዊ ነጋዴ የጫነው ምግብና ውኃ አልቆበት ወደ ቀይ ባሕር ወደብ ሲጠጋ በአካባቢው የነበሩ ጠባቆች ሜሮጵዮስንና ሌሎች ሰዎችን ገድለው ሁለት ወጣት ልጆቹን ለባሕረ ነጋሽ ያስረክባሉ፤ ባሕረ ነጋሹም ለቀዳማዊ ታዜር ያስረክባቸዋል ። እነዚህ ወጣቶችም ብልህ ስለነበሩና በንጉሡም ዘንድ ታማኝነትን ስላገኙ ኤድስዮስ ጠጅ አሳላፊ ፍሬምናጦስ የግምጃ ቤት ኀላፊና የጽሕፈት ሚኒስትር ሁነው ተሹመው ንጉሡ ብዙ ሳይቆይ ዐረፈ። መንግሥቱንም የሚረከቡት ኢዛናና ሳይዛና ሕፃናት በመሆናቸው እናቲቱ ንግሥት ሶፍያ ሞግዚት ሁና፥ እነ ፍሬምናጦስ አስተማሪ ሆነው በኑዛዜው መሠረት ቆይተዋል።
እግዚአብሔር ነገርን ሁሉ ለበጎ እንዲያደርግ ሐዋርያው ተናግሯልና፥ አባታቸው በመገደሉ ምክንያት እነዚህ ወጣቶች ለኢትዮጵያ በረከት ሆኑ፤ በመርከቡ ውስጥ ላሉ ሁሉ የጨከኑ ገዳዮች እነዚህን ወጣቶች በምሕረት ማለፋቸውም ተኣምር ነው። እግዚአብሔር ከሞት አስመልጦ ለነገሥት ሥርዐተ መንግሥትን አስተማሪ፥ ለሕዝቡ የወንጌል ሰባኪ፥ ለሀገራችንም በረከት አደረጋቸው። በዘመኑ የነበሩት የሀገራችን ሰዎችም በቆዳቸው ቀለም ሳይበረግጉ ወንጌለ መንግሥትን ለመስማት መጨከናቸውም አስደናቂ ነው።
በእርግጥ ጥንታዊው የኢትዮጵያ ቤተ መንግሥት ከውጭ ሀገራት ጋር ሰፊ ግንኙነት ስለነበረው ወደ ሀገሩ የሚመጡትን እንግዶች በርኅራኄ ተቀብሎ የሀገሩን ቋንቋና ባህል ያጠኑ ዘንድ በአኵስም ቤተ ቀጢን ተብላ በምትጠራ የእንግዳ ማረፊያ ትምህርት ይሰጥ ነበር። ይህም የሕዝቡ ባህልና የእምነት ክብር እንዳይገሰስ፥ እንግዶቹም ቋንቋ ባለማወቅ ባይተዋርነት እንዳይሰማቸው የሚያደርግ ታላቅ ጥበብ ነው ።
በእኛም ዘመን የውጭ እንግዶችን ስንቀበል ባህሉንና ቋንቋውን ብናስጠና ከመበረዝና እንግዶችም ሀገሩን ከመዳፈር እንዲታቀቡ ከማስቻሉ ጐን ለጐን ስለ ኢትዮጵያ መንገደኛ የነገራቸውን ይዘው ያንን ታሪክ እያሉ እንዳይጽፉ ሃይማኖትን፥ ታሪክንና ባህልን፥ ምክንያት ያለውንም አኗኗር በዐዋቂዎች ለማስረዳት የተሻለ ነው፤ መንገደኛው ሁሉ ታሪክ አዋቂ አይደለምና። የእኛ ታሪክ ተብሎ በሌሎች የተጻፈልንም በአብዛኛው ሊቃውንት ያልተጠየቁበት ነውና ቤተ ቀጢን የእንግዶች ማረፊያና ማስተማሪያ በዚህ ዘመን ልትታሰብ ይገባታል።
የወንጌል አገልግሎት ሲሰጥ የቆየው ፍሬምናጦስ ወደ ሀገሩ ሲመለስ፥ በአኵስም የተጀመረው የወንጌል ጒዞ ፍሬ እንዲያፈራና እንዲስፋፋ ጳጳስ ይላክ ዘንድ ከእስክንድርያ ቤተ ክርስቲያን ጠይቆ ለማለፍ ወደ ግብጽ ሄደ። በዚያም አባቶች የኒቅያ ጉባኤን ለመሳተፍ ተሰባስበው ነበርና ሲመለሱ ወደ መንበረ ማርቆስ ቀርቦ፦ በኢትዮጵያ የወንጌሉን ማበብ፥ ቤተ መንግሥቱም ለክርስትና ያለውን ፍቅር ካስረዳ በኋላ፤ የሚባርክና የሚሾም፥ የሚቀድስም ጳጳስ ያስፈልጋቸዋል ብሎ ሐሳቡን አካፍሎ ለመሄድ ሲነሣ፥ የእስክንድርያው ፓትርያርክ ቅዱስ አትናቴዎስ፦ ‘የሀገሩን ባህልና ቋንቋ የሚያውቅ ካንተ የተሻለ ሰው አናገኝም’ በማለት የመጀመሪያው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ጳጳስ አድርጎ ሾሞ ወደ ወደ ኢትዮጵያ መለሰው።
ኢትዮጵያውያንም ቀድሞ በሰባኪነት ያገለግላቸው የነበረው ፍሬምናጦስ ጳጳስ ሁኖ ሲመጣ በታላቅ ክብር ተቀብለውታል፤ በአባትነቱም አምነው አባ፥ በሰበከው ወንጌል ተስበው ሰላማ፥ ባገኙት መንፈሳዊ ዕውቀት ተደስተው ከሣቴ ብርሃን በማለት ጠርተውታል። አባ ሰላማ የደከመለት ወንጌል ሥራ መሥራቱን የምናየው ፍጹም ሕይወታቸው የተለወጠው ነገሥትና አዝማደ መንግሥት ስማቸው በመቀየሩ ነው። ኢዛና አብርሀ ወይም አበራ ተባለ፤ ይህ ብርሃንም የወንጌል ብርሃን ነው። ሳይዛና ደግሞ አጽብሐ ወይንም አነጋ ተባለ፤ በእግዚአብሔር ቃል የሚገኘውን የጨለማን ማለፍና የብርሃንን መምጣት የሚገልጥ ስያሜ ነው ። የሁለቱ ልጆች እናት የሆነችው ንግሥት ሶፍያም አሕየዋ የሚል ስም አግኝታለች። ይህ ሁሉ የአባ ሰላማ ድካም ሥራ እንደ ሠራ የሚያሳይ ሲሆን ከሁሉ በላይ አብርሀና አጽብሐ የተባሉት ወንድማማቾች በአንድነት በሰላም መንገሣቸው አስደናቂ ነው ።
በኋላ ዘመን ታላቅ የነገሠ ከሆነ ታናናሽ ወንድሞቹ፥ ታናሽ የነገሠ ከሆነ ታላላቅ ወንድሞቹ እንዳይቀናቀኑትና ሕዝብ የንጉሥነት ዘር ካላቸው መካከል አንዱን ነጥቆ እንዳያነግሥ ስለሚፈራ በአምባ ማርያም ላይ ማሰር የተለመደ ነበር። አብርሀና አጽብሐ ግን በወንጌል ዓለምንና ኃላፊውን (ሥጋዊውን) ሥልጣን ንቀው በአንድነት ነግሠው የቅድስናን ማዕረግን ያገኙ የኢትዮጵያ ነገሥት ናቸው። በሥጋዊው ዓለም የማይቻለው በመንፈሳዊው ዓለም ይቻላልና፥ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ከሊቀ ጵጵስናቸው ጀምሮ ጥረት ሲያደርጉበት የነበረው ሐሳብ በፈቃደ እግዚአብሔር ሲፈጸም፥ ‹‹ወንድሜ እንኳን ደኅና መጡ›› ብለው በክብር በተቀበሏቸው ዐራተኛው የኢትዮጵያ ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ የሩቅ ዘመን ታሪክ በቅዱስ አባታችን ዘመነ ፓትርያርክነት ተደግሞ ለማየት መታደላችንም የቅርብ ጊዜ ትውስታችን ነው።
አባ ሰላማ ከሣቴ ብርሃን ዘኢትዮጵያ ካከናወኗቸው ታላላቅ ተግባራት መካከል፥ የመጀመሪያው፦ አንድ ካህን ለዐሥራ ሁለት ቤተሰብ መምህርና አባት እንዲሆን የሚያደርገው የአበ ነፍስ ሥርዐት ነው። ያ ካህን ሕፃናቱን ፊደል በማስቈጠር፥ ቤተሰቡን በማጽናናት፥ ከቤተሰቡ እንደ አንድ አካል ሁኖ ውሳኔ በማሳለፍ፥ ከልደት እስከ ሞትና እስከ ተዝካር ያንን ቤተሰብ የሚራዳ ነው። በመሆኑም የዚህ ዓለም ኑሮ ያለ አማካሪ፥ የነፍስ ጒዞ ያለ ሰባኪ፥ የትውልድ ሕንጸትም ያለ እረኛ አይሆንምና፥ በዛሬው ዓለም የቤተሰብ ሐኪም፥ አማካሪ እየተባለ የሚጠራውን ቤተ ክርስቲያን ከዛሬ 1600 ዓመታት በፊት ጀምራው እናገኛለን ።
ሌላው የአበ ልጅ ሥርዐት ነው፤ በዐርባና በሰማንያ ቀን ተጠምቀው ከሥላሴ ለሚወለዱት ሕፃናት የክርስትና አባትና እናት ይሠየምላቸዋል። ዐላማዎቹም፦ የመጀመሪያው፤ ሳያውቅ የተጠመቀውን ሕፃን ነገረ ሃይማኖትን እያስተማሩ እንዲያሳድጉ ነው፤ ስለ እርሱም ተገብተው “አአምን በክርስቶስ አምላኪየ እክሕደከ ሰይጣን” በማለት እምነታቸውን ያውጃሉ። ሁለተኛው፤ የሰው ልጅ በተለያየ ነገር ካልተሳሰረ መበተኑ እርግጥ ነውና፥ መንፈሳዊ ዝምድናን ለማስፋፋት ነው። ሦስተኛው፤ ወላጆቹ ቢሞቱ ልጁ ያለ አሳዳጊ ቀርቶ ማኅበራዊ ቀውስ እንዳይመጣ፥ ትውልድም እንዳይጐዳ ነው፡፡ ስለዚህ ቤተ ክርስቲያን የማኅበራዊ ኑሮ ጠባቂ እንደመሆኗ የኢትዮጵያ ማኅበራዊ ኑሮ የልብ ምቱ ያለው ቤተ ክርስቲያናችን ላይ ነው ብንል ማጋነን አይሆንም።
ከአባ ሰላማ በፊት የነበረው የሳባ ፊደል አንድ ድምፅ ብቻ የሚሰጥ ሆኖ ከካዕብ እስከ ሳብዕ ስላልነበሩት፥ አባ ሰላማ ከሊቃውንት ጋር ሁነው ድምፅ ሰጪ ፊደላትን አዘጋጅተዋል፤ ይህንን ያደረጉበት ዐላማ ቅዱሳት መጻሕፍትን ለመተርጐም ከመሆኑም በላይ ቤተ ክርስቲያን የቅዱሳት መጻሕፍት ፍቅር ፊደል እስከ መፍጠር ያደረሳት እንደሆነ እንረዳለን። ዛሬ በአፍሪካ ያለው ብቸኛው የእኛ ፊደል ቤተ ክርስቲያን ለሀገር ያበረከተችው ሀብት፤ ኢትዮጵያውያንም በጎ ነገር ሲያገኙ ወደ ሀገር ቋንቋ በመተርጐምና ኢትዮጵያዊ መልክ በመስጠት የመጠቀማቸው ክሂሎትን የሚያሳይ ነው።
አባ ሰላማ ቅዱሳት መጻሕፍትን ከግሪክ፥ ከሱርስት፥ ከዐረብ ቋንቋዎች ወደ ግእዝ ከመተርጐም በተጨማሪ ሊቀ ካህናቱ እንበረምን “ሕዝበ ቀድስ” ብለው ረዳት ጳጳስ አድርገው በመሾም፤ በመላው ኢትዮጵያ አብረው ዞረው ወንጌልን ሰብከዋል። “ማኅበረ ጽዮን ሰማያዊት” በማለትም የመጀመሪያዋን ማኅበር በአኵስም መሥርተዋል። ማኅበረ ጽዮን ምድራዊት የአብርሃምን የሥጋ ዘር ብቻ ስትቀበል ማኅበረ ጽዮን ሰማያዊት ግን ሁሉን ሰብሳቢ መሆኗን የሚገልጥ ነው ። በአኵስምም ከአብርሀና አጽብሐ ጋር በመሆን በአቡነ ሰላማ ዘመነ ሢመት ባለ 12 መቅደስ ቤተ ክርስቲያን አሠርተዋል። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ለአባ ሰላማ የቅዱስነት ማዕረግ ሰጥታ በዓለ ዕረፍታቸውን ሐምሌ 26 ቀን ስታከብር የግሪክና የካቶሊክ አብያተ ክርስቲያንም ቅድስናቸውን ዕውቅና ሰጥተው ይቀበሉታል።
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንን ከመጀመሪያው ጳጳስ ከአባ ሰላማ ጀምሮ ከግብጽ ቤተ ክርስቲያን የተላኩ 111 ጳጳሳት የመሯት ሲሆን፤ የሚላኩት አባቶች ዐረፍተ ዘመን ሲገታቸው ወይም በልዩ ልዩ ምክንያት ወደ ሀገራቸው በሚመለሱበት ጊዜ ሌላ አባት ለማስመጣት ከብዙ ደጅ ጥናት ጋር የሀገርና የቤተ ክርስቲያን ሀብት በእጅ መንሻነት እየተላከ መባከኑ፤ የሚመጡት አባቶች የሀገሩን ባህልና ቋንቋ ባለማወቃቸው ምክንያት ሐዋርያዊ አገልግሎት መስተጓጐሉ፤ ኢአማንያን ጭምር የሐሰት ደብዳቤ በመያዝ በስመ ጳጳስ ወደ ኢትዮጵያ ገብተው በደል መፈጸማቸው፤ በአባት እጦት ምክንያት መስፈርት የሌለው ሢመተ ክህነት መስፋፋቱ፤ አንዳንድ ግብጻውያን አባቶች በሀገር አስተዳደር ውስጥ በጎ ያልሆነ ተጽዕኖ ለማሳደር ይዘውት ይመጡ የነበረው ተልእኮና የመሳሰሉት ምክንያቶች መንፈሳዊ ቁጭት የፈጠሩባቸው በየዘመናቱ የተነሡ የኢትዮጵያ መሪዎች፥ የቤተ ክርስቲያን ሊቃውንት ባደረጉት በሳል ውይይት እንዲሁም በከፈሉት ዋጋ ሰኔ 21 ቀን 1951 ዓ.ም. ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ባስልዮስ የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሆነው ተሠይመዋል፡፡
ከእርሳቸው በመቀጠልም፡-
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ቴዎፍሎስ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ፤
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ፤
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ፤
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት የዓለም አብያተ ክርስቲያናት ምክር ቤት ፕሬዚዳንት፥ የዓለም ሃይማኖቶች ለሰላም የክብር ፕሬዚዳንት፤
ሐዋርያዊት የሆነች የቅድስት ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መንበርን በየተራ ተረክበው ከእግዚአብሔር በተቀበሉት የአባትነት ጸጋ መርተዋል፤ ሀልዎተ እግዚአብሔርን የሚቃወም ሥርዐት በምድራችን ላይ በሰፈነበት ጊዜ ዋጋ እየከፈሉ በጥበብ አሻግረዋል፤ ምቹ ሁኔታ በተፈጠረበት ወቅትም ክብሯን በልዕልና ገልጠው ለመላው ዓለም በሞገስና በግርማ የምትታይበትን፥ ለአፍሪካውያንም አርኣያ የምትሆንበትን ዕድል ፈጥረዋል፡፡
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት፤ የካቲት 24 ቀን 2005 ዓ.ም. ስድስተኛው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ሆነው ቅዱሱን መንበር ከተረከቡበት ዕለት አንሥቶም የቤተ ክርስቲያንን አንድነት በማጽናት፤ ክብሯ እንዲጠበቅ፥ ልጆቿም በነፃነት እንዲኖሩ አመራር በመስጠት፤ ይልቁንም የሁሉ መሠረት ሰላም በመሆኑ ክርስትና ድንበር የለውምና ለሀገራችን ሕዝቦች ብቻ ሳይሆን የእስራኤል፥ የፍልስጥኤም፥ የሩሲያና የዩክሬን ሕዝቦች ዘላቂ ሰላም እንዲያገኙ፤ በስደት ዓለም ላይ ተጨማሪ ስደት የገጠማቸው ወገኖች መጠለያ ሥፍራ እንዳይቸገሩ፤ በማወቅም ሆነ ባለማወቅ ለዓለም ታላቅ ብርሃንን ያበሠረው ክርስትናን እንዲዳከም ብሎም እንዲጠፋ የሚንቀሳቀሱ ወገኖች ከክፉ ድርጊታቸው እንዲቆጠቡ፤ በዓለም ደረጃ የተያዙ የጦርነት ቀጠሮዎች ተሰርዘው ችግረኞች የምግብና የደኅንነት ዋስትና እንዲያገኙ በመምከር፥ በማስተማር፥ ወደ እግዚአብሔር በመጸለይ፥ እንዲሁም ለግፉዓን ድምፅ በመሆን አባታዊ የሰላም ጥሪያቸውን ለሚመለከተው ሁሉ በማስተላለፍ ላይ ይገኛሉ፡፡
ማጠቃለያ
በጥምቀት የሥላሴን ልጅነት ያገኘንበትን፥ አባቶቻችንም ስለ ስሙ መከራን እየታገሡ ክርስቶስን የመሰሉበትን ዘመን ማሰብ፤ ታላቅ ዋጋ የሚገኝበትን መታመን ባለመጣልም የእግዚአብሔርን ፈቃድ እየፈጸምን የተሰጠውን ተስፋ በትዕግሥት መጠባበቅ እንደሚገባን ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ በመልእክቱ ያስገነዝባል (ዕብ. 10÷32)፡፡ ስለሆነም የቀደመውን ማሰብ ያለንበትን ዘመን የሚያሳምር፥ የመኖርን ተስፋ የሚያለመልም ከመሆኑ ባሻገር መነሻን አለመዘንጋት በተሟላ ክብር ወደነገ የሚያሸጋግር ጠንካራ ድልድይ ነውና ‹‹ሥርወ ሃይማኖት፤ ሥርወ ታሪክ›› ከሚገኝባት የሃይማኖት መዲናችን አኵስም ጋር ያጋጠመንን መራራቅ በመቀራረብ እንዲታረም፤ የተዛነፉ የታሪክ ክፍሎች በይቅርታ እንዲስተካከሉ፤ በልዩ ልዩ ምክንያት አዝነውና ተገልለው በየቤታቸው የተቀመጡ ሊቃውንትና መምህራን በፍቅር ተሰባስበው ቤተ ክርስቲያን በልጆቿ ዕውቀትና ዐቅም መጠቀም ትችል ዘንድ ከልባችን ተነሥተን በእውነት ለመሥራት የሚያስፈልገን መንፈሳዊ ጥብዐት፥ ዛሬ የቅዱስ አባታችንን 13ኛ ዓመት በዐለ ሢመት እንዲሁም 67ኛውን የቤተ ክርስቲያን አስተዳደር የነፃነት በዓል የምናከብር በየደረጃው ያለን መሪዎች፥ አገልጋዮችንና ምእመናንን የሚጠባበቅ የቤት ሥራችን ነው፡፡
ተዘከሮ ለብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ
ዕቀቦ ዓመታተ ብዙኀ ወመዋዕለ ነዊኀ በጽድቅ ወበሰላም፤
አግርር ፀሮ ታሕተ እገሪሁ ይስአል ለነ ኀበ እግዚአብሔር ከመ ይስረይ ለነ ኀጣውኢነ፡፡
(ሥርዓተ ቅዳሴ ቊ. 123)
ወስብሐት ለእግዚአብሔር!!
አሜን፡፡
መልአከ ሕይወት አባ ኃይለ ገብርኤል ነጋሽ (ቆሞስ)
የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ልዩ ጸሓፊ
የቀደመውን ዘመን አስቡ፡፡››
(ዕብ. 10÷32)
#ethiopia | ኢትዮጵያ ሀገራችን የብሉይ ኪዳን ሥርዐትን መቀበሏ፥ ከነገደ እስራኤል ለመመሳሰል ብላ ወይም የልማድ ተጽዕኖ ደርሶባት ሳይሆን፤ ከጥንት ጀምሮ በሕገ ልቡና ከነ መልከጼዴቅ፥ ከነዮቶር የተማረችው እንደሆነ የታሪክ መዛግብት ያስረዳሉ። ቶራህ የሚባለውን የአይሁድ እምነት መጽሐፍ ቅድመ ክርስትና ትጠቀምበት ነበር፤ እንዲሁም ከክርስቶስ ልደት በፊት በሦስተኛው ክፍለ ዘመን በሰሜን አፍሪካ ብሉይ ኪዳን ወደ ጽርእ ቋንቋ ተተርጒሞ የመላው ዓለም ሀብት ሁኖ ስለነበር፥ የብሉይ ኪዳን መጻሕፍት በኢትዮጵያ ምድር መኖራቸው የሚያጠያይቅ ካለመሆኑም ባሻገር፥ ዋነኛ ተጠቃሽ ማስረጃችን የልማድ ተሳላሚ ወይም ሀገር ጎብኚ ሳይሆን ኦሪትን ከነመጽሐፉ የተቀበለውንና የሚያምነውን በተግባር ያረጋገጠው ኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ነው።
ይህ ሰው የአይሁድ እምነት ተከታይ እንደመሆኑ መጠን በዓመት ሦስት ጊዜያት ማለትም በበዓለ ፋሲካ፥ በበዓለ ሰዊትና በበዓለ መጸለት ወይም በዳስ በዓል ጊዜ ወደ ኢየሩሳሌም ሄዶ ለእግዚአብሔር መስገድ ነበረበት። ፋሲካና የእሸት በዓል በኀምሳ ቀናት ልዩነት ሲከበሩ፥ ወቅቱም ከሚያዝያ እስከ ሰኔ ባለው ጊዜ ውስጥ ሲሆን፤ የዳስ በዓል ግን መስከረም መጨረሻ አካባቢ የሚውል ነው። ኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ሥልጣኑና ሀብቱ ያልሰጠውን ደስታ አምልኮተ እግዚአብሔር አስገኝቶለት ነበርና፤ ይህን ሃይማኖታዊ ግዴታ ለመወጣት የሲና በረሓን አቋርጦ፥ ሁለት ድንበር የሆነውን የኑቢያንና የግብጽን ግዛት አልፎ መንፈቅ ድረስ ሊፈጅ የሚችለውን መንገድ በመጓዝ ለሃይማኖቱ መሥዋዕትነት ይከፍል ነበር።
ጃንደረባው ህንደኬ የተባለች የኢትዮጵያ ንግሥት በጆሮንድ ወይም የገንዘብ ሚኒስትር በመሆኑ፥ አማኝ የሆነ ወደ የትኛውም የሥልጣን ከፍታ ላይ ቢወጣ እምነቱን አክብሮ መያዝ እንደአለበት ሕይወቱ አስተማሪ ይሆናል። ባለሥልጣናት በእግዚአብሔር ጸጋ ዐርፈው፥ ሰንበትንም በዝማሬና በጸሎት አሳልፈው ሰኞ ወደ ሥራ ቢገቡ የቀና ፍርድና አመራር ይሰጣሉና፤ ዛሬም በሥጋ የሚያገለግሉንን መሪዎች በነፍስ በማገልገል የሚያስቀድሱና የሚቈርቡ ባለሥልጣናትን ለማየት ሰፊ ሥራ መሥራት ከሁላችንም የሚጠበቅ ነው፡፡
ጃንደረባው ለእግዚአብሔር ሰግዶ ሲመለስ በሠረገላው ላይ ሁኖ ከነቢዩ ኢሳይያስ መጽሐፍ ስለ ነገረ መስቀል የሚተርከውን የትንቢት ክፍል ምዕራፍ 53ን በማንበብ ላይ ሳለ፥ እግዚአብሔር አምላክ የትንቢት ተስፋው ከወራት በፊት በተከናወነው የፍጻሜው ደስታ ይተካለት ዘንድ ቅዱስ ፊልጶስን ላከለት (የሐዋ. ሥራ 8÷26)። ፊልጶስም ወደ ሠረገላው ቀርቦ የሚያነብበውን በመስማት “በውኑ የምታነብበውን ታስተውለዋለህን?” በማለት ጠየቀው፤ ኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ግን ትሑት ሆኖ “የሚመራኝ ሳይኖር ይህ እንዴት ይቻለኛል?” አለ። ቀደምት ባለሥልጣናት የክህነት ክብር እንደሚበልጥ ስለሚያውቁ የእግዚአብሔርን አገልጋዮች ያከብሩ፥ ከዙፋናቸው አጠገብም ያስቀምጡ ነበርና፥ ቅዱስ ፊልጶስን በሠረገላው ላይ እንዲቀመጥ ጋብዞ መጠየቅ ጀመረ። ያመነውን በትክክል ይዞ ያልተረዳውን በትሕትና የሚጠይቅ ለመልሱ ቅርብ በመሆኑ፤ ኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ኦሪትን በትክክል ተከትሏልና ወደ ወንጌል ደረሰ።
በቅዱስ ፊልጶስ ስብከት ይህ ሰው ምሥጢረ ሥጋዌን ተረድቶ በራሱ ጥያቄ ልጠመቅ አለ፤ “ኢየሱስ ክርስቶስ የእግዚአብሔር ልጅ እንደሆነ እኔ አምናለሁ” በማለትም እምነቱን በአዋጅ መሰከረ። ጃንደረባው ታማኝ የነበረ የቤተ መንግሥትና የንግሥቲቱ ቅርብ ሰው እንደመሆኑ በዚህ ሥልጣኑ ከሠረገላ ነጂዎች ጀምሮ በብዙ ሠራዊት ተከብቦ እንደ ተጓዘ እርግጠኞች ነን። እርሱ ሲያምንና ሲጠመቅ አብረውት የነበሩትም ተጠምቀው፥ ዜና ወንጌልን ይዘው ወደ ሀገራቸው በመመለሳቸው ወንጌል ሰማርያ ከመድረሱ በፊት ክርስትና በ34 ዓ.ም ወደ ኢትዮጵያ ገባ ።
የምሥራቅ አብያተ ክርስቲያናት የየራሳቸው የክርስትና መዲና እንዳላቸው ሁሉ፤ አኵስም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሃይማኖት መዲና፥ የሀገር ታሪክና የሃይማኖት ሥሩ የሚገኝባት ሥፍራ ናት። ቀዳማዊ ምኒልክ አባቱን ጠይቆ ወደ ኢትዮጵያ ሲመለስ ካህናተ ኦሪትንና ታቦተ ጽዮንን ይዞ በመምጣቱ በአኵስም ላይ የብሉይ ኪዳን ማእከል የነበረችው ታቦተ ጽዮን አለች፤ የሐዲስ ኪዳን የሕይወት ማእድ የሆነው የክርስቶስ ቅዱስ ሥጋውና ክቡር ደሙም አለ። አይሁድ ኦሪትን ቢቀበሉ ሐዲስ ኪዳንን አልተቀበሉም፤ አሕዛብ ሐዲስ ኪዳንን ቢቀበሉ ብሉይ ኪዳንን አያውቁትም፤ ኢትዮጵያ ግን ከኦሪት ወደ ሐዲስ ኪዳን በመምጣት የሁለቱም ኪዳናት ባለቤት ሁናለች፤ ቤተ ክርስቲያናችንም ብሉይን ከሐዲስ አስማምታ ይዛ ትገኛለች ።
በባቢሎን ምርኮ መቅደሱ ከመፍረሱ በፊት እግዚአብሔር ታቦተ ጽዮንን ወደ ኢትዮጵያ ምድር እንዲመጣ አደረገ፤ በሮማውያንም በ70 ዓ. ም. ዘሩባቤል የሠራው መቅደስ በመፍረሱ እስራኤላውያን እስከ ዛሬ ድረስ መቅደስ አልባ ናቸው። በኢትዮጵያ ግን ኦሪትም ሐዲስም ሳይናወጥ፥ ወራሪም ሳያጠፋው ጸንቶ ይኖራል፤ አልጠፋም ማለት ግን እሳት አልነበረም ማለት አይደለም። እንደ ኢትዮጵያ ክርስትናን የተቀበሉ የአፍሪካ ሀገራት ግብጽ፥ ሱዳን ወይም ኑቢያ፥ አልጄሪያ፥ ሊብያ፥ ቱኒዝያ ዛሬ የክርስትና አቅም ተዳክሞባቸው ይታያሉ። በኢትዮጵያ ግን ፈተና የበዛበት ቢሆንም ክርስትና ጸንቶና ሁል ጊዜ ትኩስ ሆኖ መገኘቱ እንደ ታሪክ የምንማረው፥ እንደ ቅርስ የምንጐበኘው፥ እንደ ባህልም የምንይዘው ብቻ ሳይሆን ዛሬም ጣዕመ ዓለምን የናቁ ክርስቲያኖችን እያፈራ ያለ ነው ።
ርእስ አድርገን በተነሣንበት መጽሐፍ ቅዱሳዊ ኀይለ ቃል እየተመራን የቀደመው የቤተ ክርስቲያናችን አስተዳደር አመሠራረትን ስናስታውስ፥ ቀዳማዊ ታዜር ወይም አልዓሜዳ በሚያስተዳድርበት ዘመን ከሶርያ ጢሮስ አካባቢ ተነሥቶ ወደ ሕንድ በመርከብ የሚጓዝ፥ ሜሮጵዮስ የተባለ ግሪካዊ ነጋዴ የጫነው ምግብና ውኃ አልቆበት ወደ ቀይ ባሕር ወደብ ሲጠጋ በአካባቢው የነበሩ ጠባቆች ሜሮጵዮስንና ሌሎች ሰዎችን ገድለው ሁለት ወጣት ልጆቹን ለባሕረ ነጋሽ ያስረክባሉ፤ ባሕረ ነጋሹም ለቀዳማዊ ታዜር ያስረክባቸዋል ። እነዚህ ወጣቶችም ብልህ ስለነበሩና በንጉሡም ዘንድ ታማኝነትን ስላገኙ ኤድስዮስ ጠጅ አሳላፊ ፍሬምናጦስ የግምጃ ቤት ኀላፊና የጽሕፈት ሚኒስትር ሁነው ተሹመው ንጉሡ ብዙ ሳይቆይ ዐረፈ። መንግሥቱንም የሚረከቡት ኢዛናና ሳይዛና ሕፃናት በመሆናቸው እናቲቱ ንግሥት ሶፍያ ሞግዚት ሁና፥ እነ ፍሬምናጦስ አስተማሪ ሆነው በኑዛዜው መሠረት ቆይተዋል።
እግዚአብሔር ነገርን ሁሉ ለበጎ እንዲያደርግ ሐዋርያው ተናግሯልና፥ አባታቸው በመገደሉ ምክንያት እነዚህ ወጣቶች ለኢትዮጵያ በረከት ሆኑ፤ በመርከቡ ውስጥ ላሉ ሁሉ የጨከኑ ገዳዮች እነዚህን ወጣቶች በምሕረት ማለፋቸውም ተኣምር ነው። እግዚአብሔር ከሞት አስመልጦ ለነገሥት ሥርዐተ መንግሥትን አስተማሪ፥ ለሕዝቡ የወንጌል ሰባኪ፥ ለሀገራችንም በረከት አደረጋቸው። በዘመኑ የነበሩት የሀገራችን ሰዎችም በቆዳቸው ቀለም ሳይበረግጉ ወንጌለ መንግሥትን ለመስማት መጨከናቸውም አስደናቂ ነው።
በእርግጥ ጥንታዊው የኢትዮጵያ ቤተ መንግሥት ከውጭ ሀገራት ጋር ሰፊ ግንኙነት ስለነበረው ወደ ሀገሩ የሚመጡትን እንግዶች በርኅራኄ ተቀብሎ የሀገሩን ቋንቋና ባህል ያጠኑ ዘንድ በአኵስም ቤተ ቀጢን ተብላ በምትጠራ የእንግዳ ማረፊያ ትምህርት ይሰጥ ነበር። ይህም የሕዝቡ ባህልና የእምነት ክብር እንዳይገሰስ፥ እንግዶቹም ቋንቋ ባለማወቅ ባይተዋርነት እንዳይሰማቸው የሚያደርግ ታላቅ ጥበብ ነው ።
በእኛም ዘመን የውጭ እንግዶችን ስንቀበል ባህሉንና ቋንቋውን ብናስጠና ከመበረዝና እንግዶችም ሀገሩን ከመዳፈር እንዲታቀቡ ከማስቻሉ ጐን ለጐን ስለ ኢትዮጵያ መንገደኛ የነገራቸውን ይዘው ያንን ታሪክ እያሉ እንዳይጽፉ ሃይማኖትን፥ ታሪክንና ባህልን፥ ምክንያት ያለውንም አኗኗር በዐዋቂዎች ለማስረዳት የተሻለ ነው፤ መንገደኛው ሁሉ ታሪክ አዋቂ አይደለምና። የእኛ ታሪክ ተብሎ በሌሎች የተጻፈልንም በአብዛኛው ሊቃውንት ያልተጠየቁበት ነውና ቤተ ቀጢን የእንግዶች ማረፊያና ማስተማሪያ በዚህ ዘመን ልትታሰብ ይገባታል።
የወንጌል አገልግሎት ሲሰጥ የቆየው ፍሬምናጦስ ወደ ሀገሩ ሲመለስ፥ በአኵስም የተጀመረው የወንጌል ጒዞ ፍሬ እንዲያፈራና እንዲስፋፋ ጳጳስ ይላክ ዘንድ ከእስክንድርያ ቤተ ክርስቲያን ጠይቆ ለማለፍ ወደ ግብጽ ሄደ። በዚያም አባቶች የኒቅያ ጉባኤን ለመሳተፍ ተሰባስበው ነበርና ሲመለሱ ወደ መንበረ ማርቆስ ቀርቦ፦ በኢትዮጵያ የወንጌሉን ማበብ፥ ቤተ መንግሥቱም ለክርስትና ያለውን ፍቅር ካስረዳ በኋላ፤ የሚባርክና የሚሾም፥ የሚቀድስም ጳጳስ ያስፈልጋቸዋል ብሎ ሐሳቡን አካፍሎ ለመሄድ ሲነሣ፥ የእስክንድርያው ፓትርያርክ ቅዱስ አትናቴዎስ፦ ‘የሀገሩን ባህልና ቋንቋ የሚያውቅ ካንተ የተሻለ ሰው አናገኝም’ በማለት የመጀመሪያው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ጳጳስ አድርጎ ሾሞ ወደ ወደ ኢትዮጵያ መለሰው።
ኢትዮጵያውያንም ቀድሞ በሰባኪነት ያገለግላቸው የነበረው ፍሬምናጦስ ጳጳስ ሁኖ ሲመጣ በታላቅ ክብር ተቀብለውታል፤ በአባትነቱም አምነው አባ፥ በሰበከው ወንጌል ተስበው ሰላማ፥ ባገኙት መንፈሳዊ ዕውቀት ተደስተው ከሣቴ ብርሃን በማለት ጠርተውታል። አባ ሰላማ የደከመለት ወንጌል ሥራ መሥራቱን የምናየው ፍጹም ሕይወታቸው የተለወጠው ነገሥትና አዝማደ መንግሥት ስማቸው በመቀየሩ ነው። ኢዛና አብርሀ ወይም አበራ ተባለ፤ ይህ ብርሃንም የወንጌል ብርሃን ነው። ሳይዛና ደግሞ አጽብሐ ወይንም አነጋ ተባለ፤ በእግዚአብሔር ቃል የሚገኘውን የጨለማን ማለፍና የብርሃንን መምጣት የሚገልጥ ስያሜ ነው ። የሁለቱ ልጆች እናት የሆነችው ንግሥት ሶፍያም አሕየዋ የሚል ስም አግኝታለች። ይህ ሁሉ የአባ ሰላማ ድካም ሥራ እንደ ሠራ የሚያሳይ ሲሆን ከሁሉ በላይ አብርሀና አጽብሐ የተባሉት ወንድማማቾች በአንድነት በሰላም መንገሣቸው አስደናቂ ነው ።
በኋላ ዘመን ታላቅ የነገሠ ከሆነ ታናናሽ ወንድሞቹ፥ ታናሽ የነገሠ ከሆነ ታላላቅ ወንድሞቹ እንዳይቀናቀኑትና ሕዝብ የንጉሥነት ዘር ካላቸው መካከል አንዱን ነጥቆ እንዳያነግሥ ስለሚፈራ በአምባ ማርያም ላይ ማሰር የተለመደ ነበር። አብርሀና አጽብሐ ግን በወንጌል ዓለምንና ኃላፊውን (ሥጋዊውን) ሥልጣን ንቀው በአንድነት ነግሠው የቅድስናን ማዕረግን ያገኙ የኢትዮጵያ ነገሥት ናቸው። በሥጋዊው ዓለም የማይቻለው በመንፈሳዊው ዓለም ይቻላልና፥ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ከሊቀ ጵጵስናቸው ጀምሮ ጥረት ሲያደርጉበት የነበረው ሐሳብ በፈቃደ እግዚአብሔር ሲፈጸም፥ ‹‹ወንድሜ እንኳን ደኅና መጡ›› ብለው በክብር በተቀበሏቸው ዐራተኛው የኢትዮጵያ ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ የሩቅ ዘመን ታሪክ በቅዱስ አባታችን ዘመነ ፓትርያርክነት ተደግሞ ለማየት መታደላችንም የቅርብ ጊዜ ትውስታችን ነው።
አባ ሰላማ ከሣቴ ብርሃን ዘኢትዮጵያ ካከናወኗቸው ታላላቅ ተግባራት መካከል፥ የመጀመሪያው፦ አንድ ካህን ለዐሥራ ሁለት ቤተሰብ መምህርና አባት እንዲሆን የሚያደርገው የአበ ነፍስ ሥርዐት ነው። ያ ካህን ሕፃናቱን ፊደል በማስቈጠር፥ ቤተሰቡን በማጽናናት፥ ከቤተሰቡ እንደ አንድ አካል ሁኖ ውሳኔ በማሳለፍ፥ ከልደት እስከ ሞትና እስከ ተዝካር ያንን ቤተሰብ የሚራዳ ነው። በመሆኑም የዚህ ዓለም ኑሮ ያለ አማካሪ፥ የነፍስ ጒዞ ያለ ሰባኪ፥ የትውልድ ሕንጸትም ያለ እረኛ አይሆንምና፥ በዛሬው ዓለም የቤተሰብ ሐኪም፥ አማካሪ እየተባለ የሚጠራውን ቤተ ክርስቲያን ከዛሬ 1600 ዓመታት በፊት ጀምራው እናገኛለን ።
ሌላው የአበ ልጅ ሥርዐት ነው፤ በዐርባና በሰማንያ ቀን ተጠምቀው ከሥላሴ ለሚወለዱት ሕፃናት የክርስትና አባትና እናት ይሠየምላቸዋል። ዐላማዎቹም፦ የመጀመሪያው፤ ሳያውቅ የተጠመቀውን ሕፃን ነገረ ሃይማኖትን እያስተማሩ እንዲያሳድጉ ነው፤ ስለ እርሱም ተገብተው “አአምን በክርስቶስ አምላኪየ እክሕደከ ሰይጣን” በማለት እምነታቸውን ያውጃሉ። ሁለተኛው፤ የሰው ልጅ በተለያየ ነገር ካልተሳሰረ መበተኑ እርግጥ ነውና፥ መንፈሳዊ ዝምድናን ለማስፋፋት ነው። ሦስተኛው፤ ወላጆቹ ቢሞቱ ልጁ ያለ አሳዳጊ ቀርቶ ማኅበራዊ ቀውስ እንዳይመጣ፥ ትውልድም እንዳይጐዳ ነው፡፡ ስለዚህ ቤተ ክርስቲያን የማኅበራዊ ኑሮ ጠባቂ እንደመሆኗ የኢትዮጵያ ማኅበራዊ ኑሮ የልብ ምቱ ያለው ቤተ ክርስቲያናችን ላይ ነው ብንል ማጋነን አይሆንም።
ከአባ ሰላማ በፊት የነበረው የሳባ ፊደል አንድ ድምፅ ብቻ የሚሰጥ ሆኖ ከካዕብ እስከ ሳብዕ ስላልነበሩት፥ አባ ሰላማ ከሊቃውንት ጋር ሁነው ድምፅ ሰጪ ፊደላትን አዘጋጅተዋል፤ ይህንን ያደረጉበት ዐላማ ቅዱሳት መጻሕፍትን ለመተርጐም ከመሆኑም በላይ ቤተ ክርስቲያን የቅዱሳት መጻሕፍት ፍቅር ፊደል እስከ መፍጠር ያደረሳት እንደሆነ እንረዳለን። ዛሬ በአፍሪካ ያለው ብቸኛው የእኛ ፊደል ቤተ ክርስቲያን ለሀገር ያበረከተችው ሀብት፤ ኢትዮጵያውያንም በጎ ነገር ሲያገኙ ወደ ሀገር ቋንቋ በመተርጐምና ኢትዮጵያዊ መልክ በመስጠት የመጠቀማቸው ክሂሎትን የሚያሳይ ነው።
አባ ሰላማ ቅዱሳት መጻሕፍትን ከግሪክ፥ ከሱርስት፥ ከዐረብ ቋንቋዎች ወደ ግእዝ ከመተርጐም በተጨማሪ ሊቀ ካህናቱ እንበረምን “ሕዝበ ቀድስ” ብለው ረዳት ጳጳስ አድርገው በመሾም፤ በመላው ኢትዮጵያ አብረው ዞረው ወንጌልን ሰብከዋል። “ማኅበረ ጽዮን ሰማያዊት” በማለትም የመጀመሪያዋን ማኅበር በአኵስም መሥርተዋል። ማኅበረ ጽዮን ምድራዊት የአብርሃምን የሥጋ ዘር ብቻ ስትቀበል ማኅበረ ጽዮን ሰማያዊት ግን ሁሉን ሰብሳቢ መሆኗን የሚገልጥ ነው ። በአኵስምም ከአብርሀና አጽብሐ ጋር በመሆን በአቡነ ሰላማ ዘመነ ሢመት ባለ 12 መቅደስ ቤተ ክርስቲያን አሠርተዋል። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ለአባ ሰላማ የቅዱስነት ማዕረግ ሰጥታ በዓለ ዕረፍታቸውን ሐምሌ 26 ቀን ስታከብር የግሪክና የካቶሊክ አብያተ ክርስቲያንም ቅድስናቸውን ዕውቅና ሰጥተው ይቀበሉታል።
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንን ከመጀመሪያው ጳጳስ ከአባ ሰላማ ጀምሮ ከግብጽ ቤተ ክርስቲያን የተላኩ 111 ጳጳሳት የመሯት ሲሆን፤ የሚላኩት አባቶች ዐረፍተ ዘመን ሲገታቸው ወይም በልዩ ልዩ ምክንያት ወደ ሀገራቸው በሚመለሱበት ጊዜ ሌላ አባት ለማስመጣት ከብዙ ደጅ ጥናት ጋር የሀገርና የቤተ ክርስቲያን ሀብት በእጅ መንሻነት እየተላከ መባከኑ፤ የሚመጡት አባቶች የሀገሩን ባህልና ቋንቋ ባለማወቃቸው ምክንያት ሐዋርያዊ አገልግሎት መስተጓጐሉ፤ ኢአማንያን ጭምር የሐሰት ደብዳቤ በመያዝ በስመ ጳጳስ ወደ ኢትዮጵያ ገብተው በደል መፈጸማቸው፤ በአባት እጦት ምክንያት መስፈርት የሌለው ሢመተ ክህነት መስፋፋቱ፤ አንዳንድ ግብጻውያን አባቶች በሀገር አስተዳደር ውስጥ በጎ ያልሆነ ተጽዕኖ ለማሳደር ይዘውት ይመጡ የነበረው ተልእኮና የመሳሰሉት ምክንያቶች መንፈሳዊ ቁጭት የፈጠሩባቸው በየዘመናቱ የተነሡ የኢትዮጵያ መሪዎች፥ የቤተ ክርስቲያን ሊቃውንት ባደረጉት በሳል ውይይት እንዲሁም በከፈሉት ዋጋ ሰኔ 21 ቀን 1951 ዓ.ም. ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ባስልዮስ የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሆነው ተሠይመዋል፡፡
ከእርሳቸው በመቀጠልም፡-
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ቴዎፍሎስ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ፤
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ፤
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ፤
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት የዓለም አብያተ ክርስቲያናት ምክር ቤት ፕሬዚዳንት፥ የዓለም ሃይማኖቶች ለሰላም የክብር ፕሬዚዳንት፤
ሐዋርያዊት የሆነች የቅድስት ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መንበርን በየተራ ተረክበው ከእግዚአብሔር በተቀበሉት የአባትነት ጸጋ መርተዋል፤ ሀልዎተ እግዚአብሔርን የሚቃወም ሥርዐት በምድራችን ላይ በሰፈነበት ጊዜ ዋጋ እየከፈሉ በጥበብ አሻግረዋል፤ ምቹ ሁኔታ በተፈጠረበት ወቅትም ክብሯን በልዕልና ገልጠው ለመላው ዓለም በሞገስና በግርማ የምትታይበትን፥ ለአፍሪካውያንም አርኣያ የምትሆንበትን ዕድል ፈጥረዋል፡፡
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት፤ የካቲት 24 ቀን 2005 ዓ.ም. ስድስተኛው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ሆነው ቅዱሱን መንበር ከተረከቡበት ዕለት አንሥቶም የቤተ ክርስቲያንን አንድነት በማጽናት፤ ክብሯ እንዲጠበቅ፥ ልጆቿም በነፃነት እንዲኖሩ አመራር በመስጠት፤ ይልቁንም የሁሉ መሠረት ሰላም በመሆኑ ክርስትና ድንበር የለውምና ለሀገራችን ሕዝቦች ብቻ ሳይሆን የእስራኤል፥ የፍልስጥኤም፥ የሩሲያና የዩክሬን ሕዝቦች ዘላቂ ሰላም እንዲያገኙ፤ በስደት ዓለም ላይ ተጨማሪ ስደት የገጠማቸው ወገኖች መጠለያ ሥፍራ እንዳይቸገሩ፤ በማወቅም ሆነ ባለማወቅ ለዓለም ታላቅ ብርሃንን ያበሠረው ክርስትናን እንዲዳከም ብሎም እንዲጠፋ የሚንቀሳቀሱ ወገኖች ከክፉ ድርጊታቸው እንዲቆጠቡ፤ በዓለም ደረጃ የተያዙ የጦርነት ቀጠሮዎች ተሰርዘው ችግረኞች የምግብና የደኅንነት ዋስትና እንዲያገኙ በመምከር፥ በማስተማር፥ ወደ እግዚአብሔር በመጸለይ፥ እንዲሁም ለግፉዓን ድምፅ በመሆን አባታዊ የሰላም ጥሪያቸውን ለሚመለከተው ሁሉ በማስተላለፍ ላይ ይገኛሉ፡፡
ማጠቃለያ
በጥምቀት የሥላሴን ልጅነት ያገኘንበትን፥ አባቶቻችንም ስለ ስሙ መከራን እየታገሡ ክርስቶስን የመሰሉበትን ዘመን ማሰብ፤ ታላቅ ዋጋ የሚገኝበትን መታመን ባለመጣልም የእግዚአብሔርን ፈቃድ እየፈጸምን የተሰጠውን ተስፋ በትዕግሥት መጠባበቅ እንደሚገባን ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ በመልእክቱ ያስገነዝባል (ዕብ. 10÷32)፡፡ ስለሆነም የቀደመውን ማሰብ ያለንበትን ዘመን የሚያሳምር፥ የመኖርን ተስፋ የሚያለመልም ከመሆኑ ባሻገር መነሻን አለመዘንጋት በተሟላ ክብር ወደነገ የሚያሸጋግር ጠንካራ ድልድይ ነውና ‹‹ሥርወ ሃይማኖት፤ ሥርወ ታሪክ›› ከሚገኝባት የሃይማኖት መዲናችን አኵስም ጋር ያጋጠመንን መራራቅ በመቀራረብ እንዲታረም፤ የተዛነፉ የታሪክ ክፍሎች በይቅርታ እንዲስተካከሉ፤ በልዩ ልዩ ምክንያት አዝነውና ተገልለው በየቤታቸው የተቀመጡ ሊቃውንትና መምህራን በፍቅር ተሰባስበው ቤተ ክርስቲያን በልጆቿ ዕውቀትና ዐቅም መጠቀም ትችል ዘንድ ከልባችን ተነሥተን በእውነት ለመሥራት የሚያስፈልገን መንፈሳዊ ጥብዐት፥ ዛሬ የቅዱስ አባታችንን 13ኛ ዓመት በዐለ ሢመት እንዲሁም 67ኛውን የቤተ ክርስቲያን አስተዳደር የነፃነት በዓል የምናከብር በየደረጃው ያለን መሪዎች፥ አገልጋዮችንና ምእመናንን የሚጠባበቅ የቤት ሥራችን ነው፡፡
ተዘከሮ ለብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ
ዕቀቦ ዓመታተ ብዙኀ ወመዋዕለ ነዊኀ በጽድቅ ወበሰላም፤
አግርር ፀሮ ታሕተ እገሪሁ ይስአል ለነ ኀበ እግዚአብሔር ከመ ይስረይ ለነ ኀጣውኢነ፡፡
(ሥርዓተ ቅዳሴ ቊ. 123)
ወስብሐት ለእግዚአብሔር!!
አሜን፡፡
መልአከ ሕይወት አባ ኃይለ ገብርኤል ነጋሽ (ቆሞስ)
የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ልዩ ጸሓፊ
5 months ago
ወላይታ ዞንን ውበት ያላበሰው የሞቼና ቦራጎ ዋሻ
#ethiopia | 500 ሰዎችን ማኖር የሚችለው አስገራሚው ዋሻ በወላይታ ዞን የሚገኘው ሞቼና ቦራጎ ዋሻ
በውስጡ 500 ሰዎችን ማኖር የሚችል በወላይታ ሶዶ የሚገኘው አስገራሚው የሞቼና ቦራጎ ዋሻ
ሞቼና ቦራጎ ዋሻ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ዎላይታ ዞን ዳሞታ ተራራ ስር የሚገኝ እጅግ አስገራሚ ዋሻ ነው፡፡
ዋሻው ከሶዶ ከተማ በሆሳና - አዲስ አበባ በኩል ከዋናው መንገድ በስተቀኝ በኩል በ 12 ኪ.ሜ ርቀት ላይ ይገኛል፡፡
ሞቼና ቦራጎ ዋሻ ከባህር ወለል በላይ በ 2 ሺህ 340 ሜትር ከፍታ ላይ የሚገኝ ነው፡፡
የዋሻው ጣሪያ 33 ሜትር ከፍታ ያለው ሲሆን 50 ሜትር ስፋት አለው፡፡
በዓለም የበረዶ ዘመን ተብሎ በሚጠራው አስቸጋሪ ዘመን የሰው ልጅ ሕይወትን የታዳገ ዋሻ እንደነበርም ታሪክ ያስረዳል።
ከፈረንሳይ እና ከጀርመን በመጡ አርኪኦሎጂስቶች በተደረገው ጥናት መሠረት በዓለም የበረዶ ዘመን ወቅት የሰው ልጅ በዋሻው የተንሰራራበት ስፍራ እንደሆነም ይገለፃል።
የዋሻው ግድግዳ ተፈጥሯዊ በሆኑ ዓለቶች የተገነባ ሲሆን ከአሜሪካ፣ ከፈረንሣይ እና ከጀርመን በመጡ አርኪኦሎጂስቶች በተካሄደው የአርኪኦሎጂ ቁፋሮ የሰው ልጅ በዋሻው ውስጥ ከ 58 ሺህ እስከ 70 ሺህ ዓመታት በፊት ይኖር እንደነበር ያሳያል ተብሏል፡፡
ሞቼና ቦራጎ ዋሻ 500 ሰው አንደላቆ ማኖር የሚችል ሰፊ ዋሻ ነው።
በተደረጉ ጥናቶች ቦቼና ቦራጎ ዋሻ የሰው ልጆች በዓለም የበረዶ ዘመን ወቅት ተጠልለው ያሳለፉበትና የተሳካ ፍልሰት ከተከናወነባቸው የዓለም 7 ቦታዎች መካከልም አንዱ ነው።
የሰው ልጅ የተረጋጋ ኑሮ የጀመረበት፣ ምግብ አብስሎ የተመገበበት፣ ልብስ ሸምኖ የለበሰበት ጥንታዊ ስፍራ ሲሆን፤ ለዚህም መገለጫ የሆኑ የተለያዩ የመገልገያ ቁሳቁሶች በዋሻው ይገኛሉ።
በጥናት የተገኙ ቁሳቁሶችም ዛሬ ላይ በኢትዮጵያ የቅርስ ጥናት እና ጥበቃ ባለሥልጣን የተረከቡ መሆኑንም መረጃዎች ያመለክታሉ።
ዳሞት ተራራ የያዘው ታሪክ ምን ይመስላል?
የወላይታ ዳሞት ተራራ ብርቅና ድንቅ የቱሪስት መስህቦችን እና ታሪካዊ ፋይዳ ያላቸው ቅርሶች ያቀፈ ተራራ ነው።
የዳሞት ተራራ ስያሜ የሚነሳው ጥንታዊ የዳሞት መንግስት እና የህዝቦቿ ታሪክ መነሻ እንደሆነ የታሪክ ድርሳናት ይገልፃሉ።
የዳሞት ኪንግደም ወይም ወላይታ መንግስት በ12ኛው መቶ ክፍለ ዘመን የኢትዮጵያ ግማሽ ክፍል ሲገዛ በወቅቱ ንጉሥ ሳሶ ሞቶሎቄን ጨምሮ ንጉሥ ሳቶ ሞቶሎሚ ኃያልነት የሚነሳው ከወላይታ ዳሞት ይነሳል።
የዳሞት መንግስት በወቅቱ ከፍተኛ የፈረስ እና እግረኛ ጦር የነበረው እና ከኬንያ ቱርካና ሀይቅ ጀምሮ እስከ ቡልጋ ሕትሳ ወይም ፅላልሽ ዘወረረ ድረስ እንዲሁም እስከ ዤማ ወንዝን አጠቃሎ የአባይና አዋሽ ተፋሰስን በስሩ ይዞ ያስተዳድር እንደነበር የታሪክ መረጃ እስከ ትውልድ ተሻግረዋል።
የዳሞት ተራራ ታሪካዊነት ሲነሳ በ1270 ዓ.ም ንጉሥ ሞቶሎሚ የአቡነ ተክለሃይማኖት ስብከት ተቀብለው 10,999 ሰዎች ጋር በወላይታ ለመጀመሪያ ጊዜ በቁጥር ብዙ ሰዎች በአንድ ቀን ክርስትና እምነት የተቀበሉት ወይም የተጠመቁበት ምንጭ ውሃ ያለበት ሥፍራ ሲሆን የንጉሥ ሞቶሎሚ ጥምቀት ቦታ በአካባቢው መጠሪያ "ዎሶሊ ፑልቱዋ"እየተባለ እስካሁን ይገኛል።
የወላይታማላ ሥርዎመንግስት ዘመን የሞቶሎሚ ቤተመንግሥት ያለበት "ጣዛ ጋሩዋ"ን ጨምሮ በርካታ ታሪካዊ ሥፍራዎች ያሉበት ነው ዳሞት ተራራ።
ከእነዚህም ለአብነት "ጦሳ ፔንጊያ ፤ኪኬ ዳሞታ፤ ቆሊ ቦርኮታ፤ ሀዴ ግታ፤ ቄንእቀንኣ፤ ፓራንቲያ ፤ዳጌቾ፤ ቦቄና ሶዶ፤ ዋንዳራ ጦማ ገራ፤ ሌራቶ ጎዳ ቡልኪያ፤ ዎጋ አንታሺያ፤ ዎጋ ኮካ፤ ቀሪ ኮካ፤ ኦዳ፤ አዳሬ ጎርጣ፤ ጎዳሬ ፔንጊያ፤ ዳሪና ጉብታ፤ ጦማ ገራ ገደል፤ ላላ ዋንዳራ፤ ዳሌ ዋሻ፤ ቦራጎ ዋሻ፤ አንታሺያ ዳሞታ፤ ካዎ ሳና ዎጣሏ፤ ዎጋ አንታሺያ፤ ባውቶ እና 1,500 አመታት ዕድሜ ያለው ሶዷ ትክል ድንጋይ ወዘተ ያለበት ሲሆን ታሪካዊ ሥፍራዎች በሙሉ የየራሳቸው መነሻ ታሪክና ምክንያት ያላቸው ናቸው።
ከዳሞት ተራራ የሚነሱ ወንዞች መካከል ደግሞ "ዋላጫ ጫራቄ፤ ቦልኦ ሻፋ፤ ካዎ ሻፋ፤ ጋዜና ሻፋ፤ ዎይቦ ቁሊያ፤ ኦች ካሬ፤ ካልቴ፤ ዬቺያ ሻፋ፤ ቦርቷ ሻፋ፤ ቶቦቢ ፑልቱዋ፤ ሐማሳ ሻፋ፤ ሊንታላ ሻፋ፤ ዓዪ ካሬ ሻፋ፤ ሻጳኔ ቦታሞ" የሚባሉ በርካታ ወንዞች መፍለቂያ የሆነ ተራራ ነው።
የዳሞት ተራራና የህዝቦች ታሪክ የትናንት ሳይሆን የጥንት ወላይታዊያን አኗኗርና በርካታ የሥርዎመንግስት ታሪክ በውስጡ የያዘ ነው።
በወላይታማላ ሥርዎመንግስት ዘመን የንጉስ ሳቶ ሞቶሎሚ ሰራዊት ወይም በወላይታ ጦር ተማሪከው እዚህ ወላይታ ዳሞት የመጡ የሰሜኑ ሰዎች የዚህን ዳሞት ተራራ ትልቅነቱን ካዩ በኃላ በግዕዝ ቋንቋ "ዝባፈተን" ብሎ ይጠሩት እንደነበር የተክለሃይማኖት ገድል መጽሐፍ ላይ ተጽፎ ይገኛል።
የዳሞት ተራራ ታሪክ ሲናነሳ የዳሞት መንግስት ኃያልነት አብሮ ይነሳል። በወቅቱ ሩቅ ምስራቅ ሀገራት ወይም ከአሁኗ አውሮፓ ሀገራት ጋር እንዲሁም በርካታ የምስራቁ አለም ሀገራት ለምሳሌ ማሊ፤ ቻድ፤ ኡጋንዳ፤ አዳልና ኢፋቶች ጋር የጠበቀ የኢኮኖሚ ግንኙነት የነበረው ታላቅ መንግስት የተነሳበት ሥፍራ ነው የወላይታ ዳሞት።
ዳሞት የሚለውን ስም በታች ባሉ ምስሎች ላይ የት የት እንዳሉ ማየት ይቻላል።
የዳሞት ተራራ መልማት አለበት ታሪኮቹ ለትውልድ መሻገር ይገባል ሲንል ያለምክንያት አይደለም።
#ethiopia | 500 ሰዎችን ማኖር የሚችለው አስገራሚው ዋሻ በወላይታ ዞን የሚገኘው ሞቼና ቦራጎ ዋሻ
በውስጡ 500 ሰዎችን ማኖር የሚችል በወላይታ ሶዶ የሚገኘው አስገራሚው የሞቼና ቦራጎ ዋሻ
ሞቼና ቦራጎ ዋሻ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ዎላይታ ዞን ዳሞታ ተራራ ስር የሚገኝ እጅግ አስገራሚ ዋሻ ነው፡፡
ዋሻው ከሶዶ ከተማ በሆሳና - አዲስ አበባ በኩል ከዋናው መንገድ በስተቀኝ በኩል በ 12 ኪ.ሜ ርቀት ላይ ይገኛል፡፡
ሞቼና ቦራጎ ዋሻ ከባህር ወለል በላይ በ 2 ሺህ 340 ሜትር ከፍታ ላይ የሚገኝ ነው፡፡
የዋሻው ጣሪያ 33 ሜትር ከፍታ ያለው ሲሆን 50 ሜትር ስፋት አለው፡፡
በዓለም የበረዶ ዘመን ተብሎ በሚጠራው አስቸጋሪ ዘመን የሰው ልጅ ሕይወትን የታዳገ ዋሻ እንደነበርም ታሪክ ያስረዳል።
ከፈረንሳይ እና ከጀርመን በመጡ አርኪኦሎጂስቶች በተደረገው ጥናት መሠረት በዓለም የበረዶ ዘመን ወቅት የሰው ልጅ በዋሻው የተንሰራራበት ስፍራ እንደሆነም ይገለፃል።
የዋሻው ግድግዳ ተፈጥሯዊ በሆኑ ዓለቶች የተገነባ ሲሆን ከአሜሪካ፣ ከፈረንሣይ እና ከጀርመን በመጡ አርኪኦሎጂስቶች በተካሄደው የአርኪኦሎጂ ቁፋሮ የሰው ልጅ በዋሻው ውስጥ ከ 58 ሺህ እስከ 70 ሺህ ዓመታት በፊት ይኖር እንደነበር ያሳያል ተብሏል፡፡
ሞቼና ቦራጎ ዋሻ 500 ሰው አንደላቆ ማኖር የሚችል ሰፊ ዋሻ ነው።
በተደረጉ ጥናቶች ቦቼና ቦራጎ ዋሻ የሰው ልጆች በዓለም የበረዶ ዘመን ወቅት ተጠልለው ያሳለፉበትና የተሳካ ፍልሰት ከተከናወነባቸው የዓለም 7 ቦታዎች መካከልም አንዱ ነው።
የሰው ልጅ የተረጋጋ ኑሮ የጀመረበት፣ ምግብ አብስሎ የተመገበበት፣ ልብስ ሸምኖ የለበሰበት ጥንታዊ ስፍራ ሲሆን፤ ለዚህም መገለጫ የሆኑ የተለያዩ የመገልገያ ቁሳቁሶች በዋሻው ይገኛሉ።
በጥናት የተገኙ ቁሳቁሶችም ዛሬ ላይ በኢትዮጵያ የቅርስ ጥናት እና ጥበቃ ባለሥልጣን የተረከቡ መሆኑንም መረጃዎች ያመለክታሉ።
ዳሞት ተራራ የያዘው ታሪክ ምን ይመስላል?
የወላይታ ዳሞት ተራራ ብርቅና ድንቅ የቱሪስት መስህቦችን እና ታሪካዊ ፋይዳ ያላቸው ቅርሶች ያቀፈ ተራራ ነው።
የዳሞት ተራራ ስያሜ የሚነሳው ጥንታዊ የዳሞት መንግስት እና የህዝቦቿ ታሪክ መነሻ እንደሆነ የታሪክ ድርሳናት ይገልፃሉ።
የዳሞት ኪንግደም ወይም ወላይታ መንግስት በ12ኛው መቶ ክፍለ ዘመን የኢትዮጵያ ግማሽ ክፍል ሲገዛ በወቅቱ ንጉሥ ሳሶ ሞቶሎቄን ጨምሮ ንጉሥ ሳቶ ሞቶሎሚ ኃያልነት የሚነሳው ከወላይታ ዳሞት ይነሳል።
የዳሞት መንግስት በወቅቱ ከፍተኛ የፈረስ እና እግረኛ ጦር የነበረው እና ከኬንያ ቱርካና ሀይቅ ጀምሮ እስከ ቡልጋ ሕትሳ ወይም ፅላልሽ ዘወረረ ድረስ እንዲሁም እስከ ዤማ ወንዝን አጠቃሎ የአባይና አዋሽ ተፋሰስን በስሩ ይዞ ያስተዳድር እንደነበር የታሪክ መረጃ እስከ ትውልድ ተሻግረዋል።
የዳሞት ተራራ ታሪካዊነት ሲነሳ በ1270 ዓ.ም ንጉሥ ሞቶሎሚ የአቡነ ተክለሃይማኖት ስብከት ተቀብለው 10,999 ሰዎች ጋር በወላይታ ለመጀመሪያ ጊዜ በቁጥር ብዙ ሰዎች በአንድ ቀን ክርስትና እምነት የተቀበሉት ወይም የተጠመቁበት ምንጭ ውሃ ያለበት ሥፍራ ሲሆን የንጉሥ ሞቶሎሚ ጥምቀት ቦታ በአካባቢው መጠሪያ "ዎሶሊ ፑልቱዋ"እየተባለ እስካሁን ይገኛል።
የወላይታማላ ሥርዎመንግስት ዘመን የሞቶሎሚ ቤተመንግሥት ያለበት "ጣዛ ጋሩዋ"ን ጨምሮ በርካታ ታሪካዊ ሥፍራዎች ያሉበት ነው ዳሞት ተራራ።
ከእነዚህም ለአብነት "ጦሳ ፔንጊያ ፤ኪኬ ዳሞታ፤ ቆሊ ቦርኮታ፤ ሀዴ ግታ፤ ቄንእቀንኣ፤ ፓራንቲያ ፤ዳጌቾ፤ ቦቄና ሶዶ፤ ዋንዳራ ጦማ ገራ፤ ሌራቶ ጎዳ ቡልኪያ፤ ዎጋ አንታሺያ፤ ዎጋ ኮካ፤ ቀሪ ኮካ፤ ኦዳ፤ አዳሬ ጎርጣ፤ ጎዳሬ ፔንጊያ፤ ዳሪና ጉብታ፤ ጦማ ገራ ገደል፤ ላላ ዋንዳራ፤ ዳሌ ዋሻ፤ ቦራጎ ዋሻ፤ አንታሺያ ዳሞታ፤ ካዎ ሳና ዎጣሏ፤ ዎጋ አንታሺያ፤ ባውቶ እና 1,500 አመታት ዕድሜ ያለው ሶዷ ትክል ድንጋይ ወዘተ ያለበት ሲሆን ታሪካዊ ሥፍራዎች በሙሉ የየራሳቸው መነሻ ታሪክና ምክንያት ያላቸው ናቸው።
ከዳሞት ተራራ የሚነሱ ወንዞች መካከል ደግሞ "ዋላጫ ጫራቄ፤ ቦልኦ ሻፋ፤ ካዎ ሻፋ፤ ጋዜና ሻፋ፤ ዎይቦ ቁሊያ፤ ኦች ካሬ፤ ካልቴ፤ ዬቺያ ሻፋ፤ ቦርቷ ሻፋ፤ ቶቦቢ ፑልቱዋ፤ ሐማሳ ሻፋ፤ ሊንታላ ሻፋ፤ ዓዪ ካሬ ሻፋ፤ ሻጳኔ ቦታሞ" የሚባሉ በርካታ ወንዞች መፍለቂያ የሆነ ተራራ ነው።
የዳሞት ተራራና የህዝቦች ታሪክ የትናንት ሳይሆን የጥንት ወላይታዊያን አኗኗርና በርካታ የሥርዎመንግስት ታሪክ በውስጡ የያዘ ነው።
በወላይታማላ ሥርዎመንግስት ዘመን የንጉስ ሳቶ ሞቶሎሚ ሰራዊት ወይም በወላይታ ጦር ተማሪከው እዚህ ወላይታ ዳሞት የመጡ የሰሜኑ ሰዎች የዚህን ዳሞት ተራራ ትልቅነቱን ካዩ በኃላ በግዕዝ ቋንቋ "ዝባፈተን" ብሎ ይጠሩት እንደነበር የተክለሃይማኖት ገድል መጽሐፍ ላይ ተጽፎ ይገኛል።
የዳሞት ተራራ ታሪክ ሲናነሳ የዳሞት መንግስት ኃያልነት አብሮ ይነሳል። በወቅቱ ሩቅ ምስራቅ ሀገራት ወይም ከአሁኗ አውሮፓ ሀገራት ጋር እንዲሁም በርካታ የምስራቁ አለም ሀገራት ለምሳሌ ማሊ፤ ቻድ፤ ኡጋንዳ፤ አዳልና ኢፋቶች ጋር የጠበቀ የኢኮኖሚ ግንኙነት የነበረው ታላቅ መንግስት የተነሳበት ሥፍራ ነው የወላይታ ዳሞት።
ዳሞት የሚለውን ስም በታች ባሉ ምስሎች ላይ የት የት እንዳሉ ማየት ይቻላል።
የዳሞት ተራራ መልማት አለበት ታሪኮቹ ለትውልድ መሻገር ይገባል ሲንል ያለምክንያት አይደለም።
5 months ago
u12e8u1308u1320u122fu1295 u1264u1270u12adu122du1235u1272u12ebu1295 u12a5u1295u122du12f3
u1208u130au132a u1261u1262u1233 u1245u12f5u1235u1275 u12aau12f3u1290u121du1205u1228u1275 u1264u1270u12adu122du1235u1272u12ebu1295 u12a5u1295u12f5u1228u1235u120bu1275 !!!
u271dufe0f u12a8u12a0u12f2u1235 u12a0u1260u1263 u1260120u12aa.u121c u122du1240u1275 u120bu12ed u12e8u121au1308u1298u12cd u12edu1205 u1264u1270u12adu122du1235u1272u12ebu1295 u1260u121du1235u122bu1245 u1238u12cb u1200u1308u1228 u1235u1265u12a8u1275 u1260u12a0u12f3u121b u12d9u122au12eb u12c8u1228u12f3 u1264/u12ad u1235u122d u12edu1308u129bu120du1362
u271dufe0f u12edu1201u1295u1293 u1260u12dau1205 u1230u12d3u1275 u130du12f5u130du12f3u12cd u1260u1219u1209 u1260u121du1235u1325 u12a5u12e8u1270u1260u120b u1264u1270u12adu122du1235u1272u12ebu1291 u12a8u134du1270u129b u12a0u12f0u130b u120bu12ed u1260u1218u12cdu12f0u1241 u1273u1266u1271 u12c8u1325u1276 u1260u1218u1243u1265u122d u1264u1275 u12cdu1235u1325 u12edu1308u129bu120du1362
u271dufe0f u1260u1200u1308u122d u12cdu1235u1325u121d u1260u12cdu132a u1200u1308u122bu1275u121d u12e8u121du1275u1308u1299 u12a6u122du1276u12f6u12adu1233u12cdu12ebu1295u1293 u12e8u1245u12f5u1235u1275 u12aau12f3u1290 u121du1205u1228u1275 u12c8u12f3u1306u127d u1270u1263u1265u1228u1295 u1264u1270u12adu122du1235u1272u12ebu1291u1295 u12a5u1295u1328u122du1230u12cdu1362
u271dufe0f u12e8u1308u12f3u1219 u12e8u1263u1295u12ad u12a0u12abu12cdu1295u1275
1000742370527 - u12a2.u1295. u1263 /CBE/
u271dufe0f u1208u1260u1208u1320 u1218u1228u1303 u1260 +251948576116 u12edu12f0u12cdu1209
u1260u12dau1205 u1325u122a u120bu12ed u1260u1218u1233u1270u134d u12e8u1260u1228u12a8u1275 u1270u12abu134bu12ed u12a5u1295u1201u1295u1362 u12e8u1245u12f5u1235u1275 u12aau12f3u1290u121du1205u1228u1275 u12a0u121bu120bu1305u1290u1275 u12a0u12edu1208u12e8u1295u1362
#u12a0u1295u12f2u1275_u1210u12edu121bu1296u1275_u12a6u122du1276u12f6u12adu1235_u1270u12cbu1215u12f6 #u12a0u1295u12f2u1275_u1264u1270u12adu122du1235u1272u12ebu1295 #u12a0u1295u12f2u1275_u1325u121du1240u1275 #u1245u12f1u1233u1295 #u1270u12cbu1205u12f6 #u12f5u1295u130du120d #orthodoxchurch #u12a2u1275u12eeu1335u12eb ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
የገጠሯን ቤተክርስቲያን እንርዳ
ለጊጪ ቡቢሳ ቅድስት ኪዳነምህረት ቤተክርስቲያን እንድረስላት !!!
✝️ ከአዲስ አበባ በ120ኪ.ሜ ርቀት ላይ የሚገኘው ይህ ቤተክርስቲያን በምስራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት በአዳማ ዙሪያ ወረዳ ቤ/ክ ስር ይገኛል።
✝️ ይሁንና በዚህ ሰዓት ግድግዳው በሙሉ በምስጥ እየተበላ ቤተክርስቲያኑ ከፍተኛ አደጋ ላይ በመውደቁ ታቦቱ ወጥቶ በመቃብር ቤት ውስጥ ይገኛል።
✝️ በሀገር ውስጥም በውጪ ሀገራትም የምትገኙ ኦርቶዶክሳውያንና የቅድስት ኪዳነ ምህረት ወዳጆች ተባብረን ቤተክርስቲያኑን እንጨርሰው።
✝️ የገዳሙ የባንክ አካውንት
1000742370527 - ኢ.ን. ባ /CBE/
✝️ ለበለጠ መረጃ በ +251948576116 ይደውሉ
በዚህ ጥሪ ላይ በመሳተፍ የበረከት ተካፋይ እንሁን። የቅድስት ኪዳነምህረት አማላጅነት አይለየን።
#አንዲት_ሐይማኖት_ኦርቶዶክስ_ተዋሕዶ #አንዲት_ቤተክርስቲያን #አንዲት_ጥምቀት #ቅዱሳን #ተዋህዶ #ድንግል #orthodoxchurch #ኢትዮጵያ
Comments