8 days ago
የገዛ እህቱን አስገድዶ የደፈረው ግለሰብ በእስራት ተቀጣ
በካፋ ዞን ጊምቦ ወረዳ የገዛ እህቱን የአስገድዶ መድፈር ወንጀል የፈፀመው ግለሰብ በእስራት መቀጣቱን ፖሊስ አስታውቋል።
ተከሳሹ በረከት ስዩም የተባለ ሲሆን በካፋ ዞን ጊምቦ ወረዳ ወካ አራባ ቀበሌ በ"ቡታ" ተብሎ በሚጠራ ስፍራ በሚገኘው መኖሪያ ቤት የግል ተበዳይ የሆነችውን እህቱን ረድኤት ስዩም ላይ የአስገድዶ መድፈር ወንጀል መፈፀሙን ተገልጿል።
ከድርጊቱ በኋላ ለጊምቦ ወረዳ ፖሊስ ጥቆማ በመቅረቡ ፖሊስ በሰውና በሰነድ ማስረጃ ጉዳዩን አጣርቶ ለጊምቦ ወረዳ ዐቃቤ ሕግ ያስተላልፏል።
ዐቃቤ ሕጉም መዝገቡን ለፍርድ ቤት አቅርቦ ክሱን ከተመለከተ በኋላ ተከሳሹ በቀረበበት ክስ ላይ መከላከል ባለመቻሉ ጥፋተኛ መሆኑ ተረጋግጧል።
ፍርድ ቤቱ በቀረበለትን የክስ መዝገብ ተከሳሽን በ9 ዓመት ከ8 ወር ጽኑ እስራት እንዲቀጣ ውሳኔ ማስተላለፉን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ፖሊስ ኮሚሽን የህዝብ ግንኙነትና ኮሚዩኒኬሽን ዳይሬክተር ኢንስፔክተር ደጀኔ አሰፋ ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል።
©️ዳጉ_ጆርናል
በካፋ ዞን ጊምቦ ወረዳ የገዛ እህቱን የአስገድዶ መድፈር ወንጀል የፈፀመው ግለሰብ በእስራት መቀጣቱን ፖሊስ አስታውቋል።
ተከሳሹ በረከት ስዩም የተባለ ሲሆን በካፋ ዞን ጊምቦ ወረዳ ወካ አራባ ቀበሌ በ"ቡታ" ተብሎ በሚጠራ ስፍራ በሚገኘው መኖሪያ ቤት የግል ተበዳይ የሆነችውን እህቱን ረድኤት ስዩም ላይ የአስገድዶ መድፈር ወንጀል መፈፀሙን ተገልጿል።
ከድርጊቱ በኋላ ለጊምቦ ወረዳ ፖሊስ ጥቆማ በመቅረቡ ፖሊስ በሰውና በሰነድ ማስረጃ ጉዳዩን አጣርቶ ለጊምቦ ወረዳ ዐቃቤ ሕግ ያስተላልፏል።
ዐቃቤ ሕጉም መዝገቡን ለፍርድ ቤት አቅርቦ ክሱን ከተመለከተ በኋላ ተከሳሹ በቀረበበት ክስ ላይ መከላከል ባለመቻሉ ጥፋተኛ መሆኑ ተረጋግጧል።
ፍርድ ቤቱ በቀረበለትን የክስ መዝገብ ተከሳሽን በ9 ዓመት ከ8 ወር ጽኑ እስራት እንዲቀጣ ውሳኔ ማስተላለፉን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ፖሊስ ኮሚሽን የህዝብ ግንኙነትና ኮሚዩኒኬሽን ዳይሬክተር ኢንስፔክተር ደጀኔ አሰፋ ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል።
©️ዳጉ_ጆርናል
2 months ago
የእናቱን አስክሬን ቤት አስቀምጦ የእናቱን ቃል ለማክበር የ8ኛ ክፍል ሚኒስትሪ ፈተና ከቀብር በፊት እና በኃላ ለፈተና የተቀመጠው ካሊድ
ይሕ በምስሉ ላይ የምትመለከቱት ታዳጊ ካሊድ ይባላል ገና የአስራ አራት ዓመት ልጅ ነው።ከሑለት ታናናሽ ወንድሞቹ ጋር በሸገር ከተማ አስተዳደር ኤካ ጣፎ ክፍለ ከተማ ከእናቱ ጋር ይኖራል።
ካሊድ ከእናቱ ጋር ሲኖር ወላጅ አባቱ ከእነርሱ ርቆ ሌላ ትዳር መስርቶ ጅጅጋ ከተማ ይኖራል። ካሊድ ሠሞኑን እናቱ ታምወው በነበረበት ወቅት እኔ አንድ ነገር ብሆን ምንም ቢፈጠር አመት የለፋሕበትን ፈተና እንዳታቋርጥ ብለው ቃል ያስገቡታል።
እናትም በነጋታው የስምንተኛ ክፍል ፈተና ሊሲጥ ሠዓታት ሲቀረው ሕይወታቸው ያልፋል።ካሊድ በእናቱ ሞት ከፍተኛ ሐዘን ቢሰማውም ለእናቱ የገባው ቃል አክብሮ የእናቱን አስክሬን እቤት ጥሎ የጥዋት ፈተናውን ተፈተነ።
ካሊድ ከሠዓት እናቱን አልቅሶ ቀብሮ ተመልሶ የከሰዓት ፈተናውን ተፈተነ።የዚሕ የአስራ አራት አመት ታዳጊ የሕይወት ፈተና ብዙዎችን በሐዘን ማስለቀሱን ዳጉ ጆርናል ዘግቧል።
Seledadotio
Seledadotio
ይሕ በምስሉ ላይ የምትመለከቱት ታዳጊ ካሊድ ይባላል ገና የአስራ አራት ዓመት ልጅ ነው።ከሑለት ታናናሽ ወንድሞቹ ጋር በሸገር ከተማ አስተዳደር ኤካ ጣፎ ክፍለ ከተማ ከእናቱ ጋር ይኖራል።
ካሊድ ከእናቱ ጋር ሲኖር ወላጅ አባቱ ከእነርሱ ርቆ ሌላ ትዳር መስርቶ ጅጅጋ ከተማ ይኖራል። ካሊድ ሠሞኑን እናቱ ታምወው በነበረበት ወቅት እኔ አንድ ነገር ብሆን ምንም ቢፈጠር አመት የለፋሕበትን ፈተና እንዳታቋርጥ ብለው ቃል ያስገቡታል።
እናትም በነጋታው የስምንተኛ ክፍል ፈተና ሊሲጥ ሠዓታት ሲቀረው ሕይወታቸው ያልፋል።ካሊድ በእናቱ ሞት ከፍተኛ ሐዘን ቢሰማውም ለእናቱ የገባው ቃል አክብሮ የእናቱን አስክሬን እቤት ጥሎ የጥዋት ፈተናውን ተፈተነ።
ካሊድ ከሠዓት እናቱን አልቅሶ ቀብሮ ተመልሶ የከሰዓት ፈተናውን ተፈተነ።የዚሕ የአስራ አራት አመት ታዳጊ የሕይወት ፈተና ብዙዎችን በሐዘን ማስለቀሱን ዳጉ ጆርናል ዘግቧል።
Seledadotio
Seledadotio
2 months ago
ከኢትዮጵያ ወደ አሜሪካ የተላከ 63 ኪሎ ግራም ጫት ተያዘ
የዩናይትድ ስቴትስ የጉምሩክ እና የድንበር ጥበቃ መኮንኖች ሐሙስ ጁን 4 ቀን በዋሽንግተን ዱለስ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ በስተርሊንግ የግብርና ስፔሻሊስቶች ወደ ሳክራሜንቶ ፣ ካሊፎርኒያ የሚጓዘውን የአየር ጭነት ከመረመሩ በኋላ ጫቱ መያዙን ባለሥልጣናቱ አስታወቁ።
የጉዞው ዋጋ ወደ 17,000 ዶላር የሚገመት ጫት መሆኑን ገልፀዋል። ጭነቱ በተለያዩ ቅመማ ቅመሞች ውስጥ የተሸሸገ ሲሆን በ102 ሣጥኖች ውስጥ የተካተተ መሆኑን ኃላፊዎቹ ተናግረዋል። ጫት በተለምዶ በምስራቅ አፍሪካ እና በአረብ ባሕረ ገብ መሬት ይበቅላ።
አንዳንድ ተጠቃሚዎች አበረታች ሻይ ለማዘጋጀት የደረቁ የጫት ቅጠሎችን ያፈላሉ። እፅዋቱ ካቲኖን እና ካቲን የተባሉ ሁለት የማዕከላዊ የነርቭ ሥርዓት አነቃቂዎች እንደያዘ አሜሪካ ማስታወቋን ዳጉ ጆርናል ዘግቧል።
የፌደራል ባለስልጣናት እንዳሉት ጫት መነቃቃት ይፈጥራል፣ የምግብ ፍላጎት መቀነስ፣ የመተንፈስ ችግር፣ የደም ግፊት መጨመር እና የልብ ምት መጨመር ያስከትላል። የዋሽንግተን ዲሲ አካባቢ ወደብ ዳይሬክተር የሆኑት ክሪስቲን ዋው "ጫት ወደ አሜሪካ እንዳይገባ ተከልክሏል ያሉ ሲሆን ምክንያቱም በውስጡ ያሉት የኬሚካል ንጥረነገሮች ቁጥጥር የሚደረግባቸው ንጥረ ነገሮች ናቸው" ብለዋል።
Seledadotio
Seledadotio
የዩናይትድ ስቴትስ የጉምሩክ እና የድንበር ጥበቃ መኮንኖች ሐሙስ ጁን 4 ቀን በዋሽንግተን ዱለስ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ በስተርሊንግ የግብርና ስፔሻሊስቶች ወደ ሳክራሜንቶ ፣ ካሊፎርኒያ የሚጓዘውን የአየር ጭነት ከመረመሩ በኋላ ጫቱ መያዙን ባለሥልጣናቱ አስታወቁ።
የጉዞው ዋጋ ወደ 17,000 ዶላር የሚገመት ጫት መሆኑን ገልፀዋል። ጭነቱ በተለያዩ ቅመማ ቅመሞች ውስጥ የተሸሸገ ሲሆን በ102 ሣጥኖች ውስጥ የተካተተ መሆኑን ኃላፊዎቹ ተናግረዋል። ጫት በተለምዶ በምስራቅ አፍሪካ እና በአረብ ባሕረ ገብ መሬት ይበቅላ።
አንዳንድ ተጠቃሚዎች አበረታች ሻይ ለማዘጋጀት የደረቁ የጫት ቅጠሎችን ያፈላሉ። እፅዋቱ ካቲኖን እና ካቲን የተባሉ ሁለት የማዕከላዊ የነርቭ ሥርዓት አነቃቂዎች እንደያዘ አሜሪካ ማስታወቋን ዳጉ ጆርናል ዘግቧል።
የፌደራል ባለስልጣናት እንዳሉት ጫት መነቃቃት ይፈጥራል፣ የምግብ ፍላጎት መቀነስ፣ የመተንፈስ ችግር፣ የደም ግፊት መጨመር እና የልብ ምት መጨመር ያስከትላል። የዋሽንግተን ዲሲ አካባቢ ወደብ ዳይሬክተር የሆኑት ክሪስቲን ዋው "ጫት ወደ አሜሪካ እንዳይገባ ተከልክሏል ያሉ ሲሆን ምክንያቱም በውስጡ ያሉት የኬሚካል ንጥረነገሮች ቁጥጥር የሚደረግባቸው ንጥረ ነገሮች ናቸው" ብለዋል።
Seledadotio
Seledadotio
2 months ago
በጉጂ ዞን አንዲት እናት 4 ልጆችን በሰላም ተገላገለች
በጉጂ ዞን በአዶላ ወዩ ሆስፒታል አንዲት እናት አራት ልጆችን በአንድ ጊዜ በሰላም መገላገሏ ተገልጿል ።
እናቲቱ ከወሊድ ጊዜዋ አንድ ወር በፊት ጀምሮ ወደ አዶላ ወዩ ሆስፒታል በመምጣት የሕክምና ክትትል ታደርግ እንደነበር ተገልጿል።
በሕክምና ክትትል ላይ እያለች በዛሬው እለት ከ ጠዋቱ 3፡00 ሰዓት 2 ወንድ እና 2 ሴት ሕፃናትን በሰላም መገላገሏን የማህፀንና ጽንስ ስፔሻሊስት ዶ/ር ሰሎሞን ከበታሙን በመጥቀስ የጉጂ ዞን ኮሙኒኬሽን ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ አሸናፊ ዳንቆ ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል።
እናቲቱና ሕፃናቱ በሙሉ በጥሩ የጤና ሁኔታ ላይ እንደሚገኙ እና ማንኛውም አስፈላጊ ድጋፍ ከሆስፒታሉ በኩል እየተደረገላቸው ይገኛል።
መረጃው የ ዳጉ ጆርናል ነው
Seledadotio
Seledadotio
በጉጂ ዞን በአዶላ ወዩ ሆስፒታል አንዲት እናት አራት ልጆችን በአንድ ጊዜ በሰላም መገላገሏ ተገልጿል ።
እናቲቱ ከወሊድ ጊዜዋ አንድ ወር በፊት ጀምሮ ወደ አዶላ ወዩ ሆስፒታል በመምጣት የሕክምና ክትትል ታደርግ እንደነበር ተገልጿል።
በሕክምና ክትትል ላይ እያለች በዛሬው እለት ከ ጠዋቱ 3፡00 ሰዓት 2 ወንድ እና 2 ሴት ሕፃናትን በሰላም መገላገሏን የማህፀንና ጽንስ ስፔሻሊስት ዶ/ር ሰሎሞን ከበታሙን በመጥቀስ የጉጂ ዞን ኮሙኒኬሽን ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ አሸናፊ ዳንቆ ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል።
እናቲቱና ሕፃናቱ በሙሉ በጥሩ የጤና ሁኔታ ላይ እንደሚገኙ እና ማንኛውም አስፈላጊ ድጋፍ ከሆስፒታሉ በኩል እየተደረገላቸው ይገኛል።
መረጃው የ ዳጉ ጆርናል ነው
Seledadotio
Seledadotio
Sponsored by
Surafel
3 months ago
ስለ ፕሮስቴት ካንሰር ግንዛቤ ለማሳደግ የመራቢያ አካሉን በመጠቀም የፖሊስ መኪና የጎተተዉ ግለሰብ መነጋገሪያ ሆኗል
ጠንካራዉ ሰው በአለም ላይ በብልቱ መኪና ለመጎተት የመጀመሪያው ሰው ሆኗል የተባለ ሲሆን ዓላማዉን ስለ ፕሮስቴት ካንሰር ግንዛቤን ለማሳደግ የተደረገ እንደሆነ ተናግሯል።
የ50 አመቱ ጆን ስቴፈን ወንድነቱን ተጠቅሞ ባለ 2 ቶን የፈረንሳይ ፖሊስ መኪና 131 ጫማ ያህል በመኖሪያ ጎዳና ላይ ጎትቷል። ይህዉ ተግባር በምዕራብ ዮርክሻየር፣ እንግሊዝ ውስጥ የተከናወነ ሲሆን ግራ የተጋቡ ነዋሪዎች ሲመለከቱ የነበረውን አስገራሚ ፈተና አጠናቋል።
የማርሻል አርት ኤክስፐርቱ የወንዶች የጤና ጉዳዮችን ግንዛቤ ለማሳደግ በሚል አነጋጋሪ አጀንዳን ለማጣመር መወሰኑን ገልጿል፡፡"አልዋሽም፤ ትንሽ ጎድቶኛል" ነገር ግን አእምሮዬ አተኩሮ ነበር እናም ወደ 40 ሜትሮች ተሸከርካሪዉን ጎትቼዋለሁኝ ማለቱን ዳጉ ጆርናል ዘግባል።
የፕሮስቴት ካንሰር በዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ በወንዶች ላይ በጣም የተለመደ ካንሰር ነው፡፡ ለወንዶች በካንሰር ረገድ ሁለተኛዉ የሞት ምክንያት ነው። ከ 6 ወንዶች መካከል አንዱ በህይወት ዘመኑ የፕሮስቴት ካንሰር ምርመራ እና ህክምና ሂደት ዉስጥ ያልፋል፡፡
በኤደን ሽመልስ
seledadotio
seledadotio
ጠንካራዉ ሰው በአለም ላይ በብልቱ መኪና ለመጎተት የመጀመሪያው ሰው ሆኗል የተባለ ሲሆን ዓላማዉን ስለ ፕሮስቴት ካንሰር ግንዛቤን ለማሳደግ የተደረገ እንደሆነ ተናግሯል።
የ50 አመቱ ጆን ስቴፈን ወንድነቱን ተጠቅሞ ባለ 2 ቶን የፈረንሳይ ፖሊስ መኪና 131 ጫማ ያህል በመኖሪያ ጎዳና ላይ ጎትቷል። ይህዉ ተግባር በምዕራብ ዮርክሻየር፣ እንግሊዝ ውስጥ የተከናወነ ሲሆን ግራ የተጋቡ ነዋሪዎች ሲመለከቱ የነበረውን አስገራሚ ፈተና አጠናቋል።
የማርሻል አርት ኤክስፐርቱ የወንዶች የጤና ጉዳዮችን ግንዛቤ ለማሳደግ በሚል አነጋጋሪ አጀንዳን ለማጣመር መወሰኑን ገልጿል፡፡"አልዋሽም፤ ትንሽ ጎድቶኛል" ነገር ግን አእምሮዬ አተኩሮ ነበር እናም ወደ 40 ሜትሮች ተሸከርካሪዉን ጎትቼዋለሁኝ ማለቱን ዳጉ ጆርናል ዘግባል።
የፕሮስቴት ካንሰር በዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ በወንዶች ላይ በጣም የተለመደ ካንሰር ነው፡፡ ለወንዶች በካንሰር ረገድ ሁለተኛዉ የሞት ምክንያት ነው። ከ 6 ወንዶች መካከል አንዱ በህይወት ዘመኑ የፕሮስቴት ካንሰር ምርመራ እና ህክምና ሂደት ዉስጥ ያልፋል፡፡
በኤደን ሽመልስ
seledadotio
seledadotio
4 months ago
በአሜሪካ ትዉልድ ኢትዮጲያዊዉ የጥርስ ሀኪም በቢሮው ውስጥ በታካሚ ላይ የግብረ ስጋ ግንኙነት ጥቃት ፈጽሟል በሚል ተከሰሰ
የሞንትጎመሪ ካውንቲ የፖሊስ ልዩ ሰለባዎች ምርመራ ዲፓርትመንት የሲልቨር ስፕሪንግ የጥርስ ሀኪም ታማሚዎችን ባካተተ ሁኔታ በርካታ የወሲብ ጥፋቶች ክስ የመሰረተ ሲሆን ተጨማሪ ተጎጂዎች ሊኖሩ እንደሚችል አስታዉቋል፡፡
ሰኞ፣ ማርች 2፣ 2026፣ አንዲት ጎልማሳ ሴት ለሞንትጎመሪ ካውንቲ ፖሊስ በሰጠችዉ ጥቆማ የጥርስ ሀኪሟ፣ የ35 ዓመቱ ዶ/ር ኤርሚያስ ሴማይ፣ በህክምና ክፍሉ ውስጥ የጽዳት ባለሙያ በሌሉበት በሁለት የተለያዩ ጊዜያት የፆታ ጥቃት እንደፈፀመባት አስታውቋል።በምርመራው ወቅት መርማሪዎች የተጎጂዋን ውንጀላ ማረጋገጥ ችለዋል፡፡
በሲልቨር ስፕሪንግ የጥርስ ሀኪም የሆነዉ ዶ/ር ኤርማይስ ሴማይ ባለፈዉ ሳምንት ተይዞ በቁጥጥር ስር ዉሏል፡፡ በሶስት የወሲብ ወንጀሎች እና አምስት የጥቃት ክሶች ቀርበውበታል።እንደ የሞንትጎመሪ ካውንቲ ፖሊስ ዲፓርትመንት፣ ከሴሜይ ታካሚዎች አንዷ በመጋቢት ወር መጀመሪያ ላይ ወደ ፖሊሶች ቀርበዉ ጥቃቱን ሪፖርት አድርገዋል።
የሴማይ የክስ መዝገብ ሁለት ጥቃቶችን በዝርዝር ይገልጻል። የመጀመሪያው በፌብሩዋሪ 19 ነበር፡፡በዚያ ቀን ታካሚዋ ላይ ሴሜይ ጣቶቹን ወደ አፏ ውስጥ ከማስገባቷ በፊት የጽዳጽ ባለሙያው ክፍሉን ለቆ እስኪወጣ እየጠበቀ ነበር፡፡በምርመራቸው ወቅት መርማሪዎች በ2018 በሴማይ ላይ የቀረበ ተመሳሳይ ሪፖርት አግኝተዋል።ከሪፖርቱ በኋላ ፖሊስ እንዳለው የኤርሚያስ ሴማይ ፍቃድ ለጊዜው ታግዶ እንዲቆይ አድርጓል።
የልዩ ተጎጂዎች ምርመራ ክፍል መርማሪዎች ተጎጂ ሊሆኑ ይችላሉ ወይም መረጃ አለው ብሎ የሚያምን ማንኛውም ሰው እንዲቀርብ ጥሪ አቅርበዋል፡፡
በቤዛዊት አራጌ
#ዳጉ_ጆርናል
የሞንትጎመሪ ካውንቲ የፖሊስ ልዩ ሰለባዎች ምርመራ ዲፓርትመንት የሲልቨር ስፕሪንግ የጥርስ ሀኪም ታማሚዎችን ባካተተ ሁኔታ በርካታ የወሲብ ጥፋቶች ክስ የመሰረተ ሲሆን ተጨማሪ ተጎጂዎች ሊኖሩ እንደሚችል አስታዉቋል፡፡
ሰኞ፣ ማርች 2፣ 2026፣ አንዲት ጎልማሳ ሴት ለሞንትጎመሪ ካውንቲ ፖሊስ በሰጠችዉ ጥቆማ የጥርስ ሀኪሟ፣ የ35 ዓመቱ ዶ/ር ኤርሚያስ ሴማይ፣ በህክምና ክፍሉ ውስጥ የጽዳት ባለሙያ በሌሉበት በሁለት የተለያዩ ጊዜያት የፆታ ጥቃት እንደፈፀመባት አስታውቋል።በምርመራው ወቅት መርማሪዎች የተጎጂዋን ውንጀላ ማረጋገጥ ችለዋል፡፡
በሲልቨር ስፕሪንግ የጥርስ ሀኪም የሆነዉ ዶ/ር ኤርማይስ ሴማይ ባለፈዉ ሳምንት ተይዞ በቁጥጥር ስር ዉሏል፡፡ በሶስት የወሲብ ወንጀሎች እና አምስት የጥቃት ክሶች ቀርበውበታል።እንደ የሞንትጎመሪ ካውንቲ ፖሊስ ዲፓርትመንት፣ ከሴሜይ ታካሚዎች አንዷ በመጋቢት ወር መጀመሪያ ላይ ወደ ፖሊሶች ቀርበዉ ጥቃቱን ሪፖርት አድርገዋል።
የሴማይ የክስ መዝገብ ሁለት ጥቃቶችን በዝርዝር ይገልጻል። የመጀመሪያው በፌብሩዋሪ 19 ነበር፡፡በዚያ ቀን ታካሚዋ ላይ ሴሜይ ጣቶቹን ወደ አፏ ውስጥ ከማስገባቷ በፊት የጽዳጽ ባለሙያው ክፍሉን ለቆ እስኪወጣ እየጠበቀ ነበር፡፡በምርመራቸው ወቅት መርማሪዎች በ2018 በሴማይ ላይ የቀረበ ተመሳሳይ ሪፖርት አግኝተዋል።ከሪፖርቱ በኋላ ፖሊስ እንዳለው የኤርሚያስ ሴማይ ፍቃድ ለጊዜው ታግዶ እንዲቆይ አድርጓል።
የልዩ ተጎጂዎች ምርመራ ክፍል መርማሪዎች ተጎጂ ሊሆኑ ይችላሉ ወይም መረጃ አለው ብሎ የሚያምን ማንኛውም ሰው እንዲቀርብ ጥሪ አቅርበዋል፡፡
በቤዛዊት አራጌ
#ዳጉ_ጆርናል
5 months ago
በኢትዮጵያ 2 በመቶ የሚሆኑ ህፃናት ከአፈጣጠር ችግር ጋር ይወለዳሉ ተባለ
ጥናቶች እንደሚያሳዩት በኢትዮጵያ ህፃናትን እያጠቁ ከሚገኙ የአፈጣጠር ችግሮች መካከል የነርቭ ዘንግ ክፍተትና የጭንቅላት ዉስጥ ከፍተኛ ዉሃ ክምችት ቀዳሚዉን ስፍራ ይይዛሉ ።
በኢትዮጵያ በህይወት ከሚወለዱ ህፃናት 2 በመቶ የሚሆኑት ከአፈጣጠር ችግር ጋር እንደሚወለዱ በጤና ሜኒስትር የስፔሻሊቲ እና ተሀድሶ አገልግሎት ዴስክ ኃላፊ አቶ ኤርሚያስ ሙላቱ ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል ።
ጤና ሚኒስቴር ይህንኑ ለመከላከል ያሉትን ፋብሪካዎች በፖሊሲ በማሻሻል የሚያመርቱትን ምርት እንዲያበልፅጉ በከፍተኛ ደረጃ እየሰራ መሆኑ ተገልጿል ። ፖሊሲ ከማዉጣት በተጨማሪ በዚህ ዙሪያ በሚሰሩ አጋር አካላት በትብብር እየሰራ መሆኑን ሚኒስቴሩ አስታውቋል ።
ከአፈጣጠር ችግር ጋር የተወለዱ ህፃናት ደግሞ ለአካል ጉዳት እንዳይጋለጡ የህክምና አገልግሎቶችንና የተሀድሶ አገልግሎት የጀርባ አጥንት የሆነዉ የአጋዥ ቴክኖሎጂ ምርት እና አገልግሎት አስፈላጊ በመሆኑ ለዚህም ሀገር በቀል የበጎ አድራጎት ድርጅቶችንና አለምአቀፍ ድርጅቶችን በማስተባበር አስቀድሞ የመከላከል ፣የፎሊክ አሲድን አቅርቦትን የማስፋፋት እንዲሁም የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎች እየተሰሩ መሆኑ ተገልጿል ።
በመባ ወርቅነህ
#ዳጉ_ጆርናል
ጥናቶች እንደሚያሳዩት በኢትዮጵያ ህፃናትን እያጠቁ ከሚገኙ የአፈጣጠር ችግሮች መካከል የነርቭ ዘንግ ክፍተትና የጭንቅላት ዉስጥ ከፍተኛ ዉሃ ክምችት ቀዳሚዉን ስፍራ ይይዛሉ ።
በኢትዮጵያ በህይወት ከሚወለዱ ህፃናት 2 በመቶ የሚሆኑት ከአፈጣጠር ችግር ጋር እንደሚወለዱ በጤና ሜኒስትር የስፔሻሊቲ እና ተሀድሶ አገልግሎት ዴስክ ኃላፊ አቶ ኤርሚያስ ሙላቱ ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል ።
ጤና ሚኒስቴር ይህንኑ ለመከላከል ያሉትን ፋብሪካዎች በፖሊሲ በማሻሻል የሚያመርቱትን ምርት እንዲያበልፅጉ በከፍተኛ ደረጃ እየሰራ መሆኑ ተገልጿል ። ፖሊሲ ከማዉጣት በተጨማሪ በዚህ ዙሪያ በሚሰሩ አጋር አካላት በትብብር እየሰራ መሆኑን ሚኒስቴሩ አስታውቋል ።
ከአፈጣጠር ችግር ጋር የተወለዱ ህፃናት ደግሞ ለአካል ጉዳት እንዳይጋለጡ የህክምና አገልግሎቶችንና የተሀድሶ አገልግሎት የጀርባ አጥንት የሆነዉ የአጋዥ ቴክኖሎጂ ምርት እና አገልግሎት አስፈላጊ በመሆኑ ለዚህም ሀገር በቀል የበጎ አድራጎት ድርጅቶችንና አለምአቀፍ ድርጅቶችን በማስተባበር አስቀድሞ የመከላከል ፣የፎሊክ አሲድን አቅርቦትን የማስፋፋት እንዲሁም የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎች እየተሰሩ መሆኑ ተገልጿል ።
በመባ ወርቅነህ
#ዳጉ_ጆርናል
5 months ago
ሶስት ህፃናትን ገድሎ አንድ ህፃን ላይ የመግደል ሙከራ ወንጀል የፈፀመው ተከሳሽ በሞት እንዲቀጣ ተወሰነበት
በገዜ ጎፋ ወረዳ አንኮ ጎልማ ቀበሌ ሕዳር 11 ቀን 2018 ዓ.ም ነው ተከሳሹ ወንጀሉን የፈፀመው።
ተከሳሽ አቶ አሮን ዮሐንስ የተባለ ሲሆን ከባለቤቱ ጋር ግጭት ውስጥ ይገባሉ በዚህ ጊዜ ባለቤቱ ወደ ቤተሰቦቿ ቤት ታመራለች።
በዚህ ጊዜ ተከሳሽ ወደ ቤተሰቦቿ ቤት በመሄድ በመኖሪያ ጊቢ ውስጥ የነበሩ ሦስት ህፃናትን በአሰቃቂ ሁኔታ በመግደል እና አንድ ህፃን ላይ የመግደል ሙከራ ወንጀል መፈፀሙ የደቡብ ኢትዮጵያ ፖሊስ ኮሚሽን ህዝብ ግንኙነት እና ገጽታ ግንባታ ዳይሬክተር ምክትል ኮማንደር ከአሸናፊ ኃይሌ ተናግረዋል።
በዚህምበአራት ተበዳዮች ላይ የደረሰውን ወንጀል ዐቃቤ ህግ ምርመራውን ከፖሊስ ጋር በጋራ በማጣራት የወንጀል ክስ አቅርቧል።
ዐቃቤ ሕግ ባቀረበው ክስ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ.የወንጀል ሕግ አንቀፅ 539(1)(ሀ)ን በመተላለፍ ተከሳሽ ላይ ሶስት ሕፃናትን በአሰቃቂ ሁኔታ በመግደል በሶስት ክስ እና በአንዲት ሕፃን ላይ የግድያ ሙከራ ወንጀል በመፈፀሙ በጠቅላላው አራት ክስ አቅርቧል ::
በቀረበው ክስ ላይ ፍ/ቤቱ የዐቃቤ ሕግን የሰውና የሰነድ ማስረጃ መርምሮ በ4ቱም ክሶች እንዲከላከል ብይን የሰጠ ቢሆንም ተከሳሹ መከላከያ ማስረጃ የለኝም ብሎ በማመልከቱ መዝገቡ ተመርምሮ በ4ቱም ክሶች ላይ ተከሳሽ ጥፋተኛ ተብሏል::
ዐቃቤ ሕግ ተከሳሽ በተደራራቢ ወንጀል ጥፋተኛ በመባሉ፣ሕፃናትን በመግደሉእንዲሁም በጭካኔ ወንጀሉን በመፈፀሙ በሞት እንዲቀጣ በማለት የቅጣት አስተያየት ከማክበጃ ጋር በማቅረብ ጠይቋል።
ፍ/ቤቱ የግራ ቀኙን የቅጣት አስተያየት ተቀብሎ በዛሬው ቀን መጋቢት 9 ቀን 2018 ዓ/ም በዋለዉ ችሎት ተከሳሽ በሞት እንዲቀጣ ተወስኖበታል ሲሉ የደቡብ ኢትዮጵያ ፖሊስ ኮሚሽን ህዝብ ግንኙነት እና ገጽታ ግንባታ ዳይሬክተር ምክትል ኮማንደር አሸናፊ ኃይሌ ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል።
በሳምራዊት ስዩም
#ዳጉ_ጆርናል
በገዜ ጎፋ ወረዳ አንኮ ጎልማ ቀበሌ ሕዳር 11 ቀን 2018 ዓ.ም ነው ተከሳሹ ወንጀሉን የፈፀመው።
ተከሳሽ አቶ አሮን ዮሐንስ የተባለ ሲሆን ከባለቤቱ ጋር ግጭት ውስጥ ይገባሉ በዚህ ጊዜ ባለቤቱ ወደ ቤተሰቦቿ ቤት ታመራለች።
በዚህ ጊዜ ተከሳሽ ወደ ቤተሰቦቿ ቤት በመሄድ በመኖሪያ ጊቢ ውስጥ የነበሩ ሦስት ህፃናትን በአሰቃቂ ሁኔታ በመግደል እና አንድ ህፃን ላይ የመግደል ሙከራ ወንጀል መፈፀሙ የደቡብ ኢትዮጵያ ፖሊስ ኮሚሽን ህዝብ ግንኙነት እና ገጽታ ግንባታ ዳይሬክተር ምክትል ኮማንደር ከአሸናፊ ኃይሌ ተናግረዋል።
በዚህምበአራት ተበዳዮች ላይ የደረሰውን ወንጀል ዐቃቤ ህግ ምርመራውን ከፖሊስ ጋር በጋራ በማጣራት የወንጀል ክስ አቅርቧል።
ዐቃቤ ሕግ ባቀረበው ክስ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ.የወንጀል ሕግ አንቀፅ 539(1)(ሀ)ን በመተላለፍ ተከሳሽ ላይ ሶስት ሕፃናትን በአሰቃቂ ሁኔታ በመግደል በሶስት ክስ እና በአንዲት ሕፃን ላይ የግድያ ሙከራ ወንጀል በመፈፀሙ በጠቅላላው አራት ክስ አቅርቧል ::
በቀረበው ክስ ላይ ፍ/ቤቱ የዐቃቤ ሕግን የሰውና የሰነድ ማስረጃ መርምሮ በ4ቱም ክሶች እንዲከላከል ብይን የሰጠ ቢሆንም ተከሳሹ መከላከያ ማስረጃ የለኝም ብሎ በማመልከቱ መዝገቡ ተመርምሮ በ4ቱም ክሶች ላይ ተከሳሽ ጥፋተኛ ተብሏል::
ዐቃቤ ሕግ ተከሳሽ በተደራራቢ ወንጀል ጥፋተኛ በመባሉ፣ሕፃናትን በመግደሉእንዲሁም በጭካኔ ወንጀሉን በመፈፀሙ በሞት እንዲቀጣ በማለት የቅጣት አስተያየት ከማክበጃ ጋር በማቅረብ ጠይቋል።
ፍ/ቤቱ የግራ ቀኙን የቅጣት አስተያየት ተቀብሎ በዛሬው ቀን መጋቢት 9 ቀን 2018 ዓ/ም በዋለዉ ችሎት ተከሳሽ በሞት እንዲቀጣ ተወስኖበታል ሲሉ የደቡብ ኢትዮጵያ ፖሊስ ኮሚሽን ህዝብ ግንኙነት እና ገጽታ ግንባታ ዳይሬክተር ምክትል ኮማንደር አሸናፊ ኃይሌ ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል።
በሳምራዊት ስዩም
#ዳጉ_ጆርናል
5 months ago
በጋሞ ዞን በደረሰ የመሬት መንሸራተት አደጋ ከ18ሺህ በላይ ሰዎች ከመኖሪያቸው ተፈናቅለዋል
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋሞ ዞን ባለፈው ሳምንት ለሁለት ቀናት የጣለውን ከባድ ዝናብ ተከትሎ በጋጮ ባባ፣ ቦንኬና ከምባ ዙሪያ ወረዳዎች በተከሰተው የመሬት መንሸራተት እና የየጎርፍ አደጋ ጉዳት የደረሰባቸውን ወገኖች ለመደገፍና ተመሳሳይ የከፋ አደጋ እንዳይደርስ ለመከላከል ስራዎች እየተሰሩ ይገኛል፡፡
በአደጋው ምክንያት የተጎዱና የጠፉ ወገኖችን የማግኘት እና የሰብአዊ ድጋፍ አቅርቦትን የማስተባበር ሥራው በክልሉ የአደጋ ስጋት ሥራ አመራር ምክር ቤት የሚመራ ሲሆን የተጎዱ ወገኖችን ፈልጎ የማዳን፣ ተጋላጭ ወገኖችን በመለየት ለአደጋ ተጋላጭ ከሆኑ አካባቢዎች የማስወጣት ስራ እየተከናወነ ይገኛል፡፡
በዚሁ መሠረት የተጎዱና የጠፉ ወገኖችን ፈልጎ ለማዳን በተደረገ ርብርብ የ81 ዜጎች አስከሬን ወጥቶ ስርዓተ ቀብር የተፈፀመ ሲሆን ከአደጋው ክስተት በኋላ በአካባቢያቸው ያልተገኙ 44 ስዎችን ለማግኘት ጥረት እየተደረገ ነው፡፡
አደጋው ከደረሰበት ጊዜ ጀምሮ እስከ መጋቢት 7 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የመኖሪያ ቤታቸው በመፍረሱ የተፈናቀሉ 830 ሰዎችን ጨምሮ በአጠቃላይ 18,571 ስዎች የተፈናቀሉ መሆኑን ብስራት ሬዲዮ ከአደጋ ስጋት አመራር አመራር የደረሰው መረጃ ያመላክታል፡፡
ለነዚህ ወገኖች ድጋፍ ለማድረስ በተደረገው ርብርብ በፌዴራል መንግስት፣በክልል መንግሥት፣ በሌሎች የመንግስት ተቋማት፣ በግል ተቋማት ልዩ ልዩ ቁሳቁሶች ድጋፍ የቀረበ ሲሆን የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን በበኩሉ ባደረገው የስራ እንቅስቃሴ አልሚ ምግብ፣ የመጠለያ ድንኳን፣ መመገቢያ፣ አልባሳት እና የንፅህና ቁሳቁሶች በማቅረብና እንዲሰራጭ ማድረጉን አስታውቋል፡፡
እንዲሁም የጋሞ ዞን የተፈጥሮ የመሬት አቀማመጥ በአብዛኛው ተዳፋታማነት ከ25 ዲግሪ በላይ በመሆኑ በአካባቢው ከባድ ዝናብ ሲዘንብ የመሬት መንሸራተት እና ናዳ ሊያስከትል እንደሚችል በተለያዩ ጥናቶች በመመላከቱ ሰፊ የልማት ስራ የሚያስፈልገው ነው፡፡
በሳምራዊት ስዩም
#ዳጉ_ጆርናል
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋሞ ዞን ባለፈው ሳምንት ለሁለት ቀናት የጣለውን ከባድ ዝናብ ተከትሎ በጋጮ ባባ፣ ቦንኬና ከምባ ዙሪያ ወረዳዎች በተከሰተው የመሬት መንሸራተት እና የየጎርፍ አደጋ ጉዳት የደረሰባቸውን ወገኖች ለመደገፍና ተመሳሳይ የከፋ አደጋ እንዳይደርስ ለመከላከል ስራዎች እየተሰሩ ይገኛል፡፡
በአደጋው ምክንያት የተጎዱና የጠፉ ወገኖችን የማግኘት እና የሰብአዊ ድጋፍ አቅርቦትን የማስተባበር ሥራው በክልሉ የአደጋ ስጋት ሥራ አመራር ምክር ቤት የሚመራ ሲሆን የተጎዱ ወገኖችን ፈልጎ የማዳን፣ ተጋላጭ ወገኖችን በመለየት ለአደጋ ተጋላጭ ከሆኑ አካባቢዎች የማስወጣት ስራ እየተከናወነ ይገኛል፡፡
በዚሁ መሠረት የተጎዱና የጠፉ ወገኖችን ፈልጎ ለማዳን በተደረገ ርብርብ የ81 ዜጎች አስከሬን ወጥቶ ስርዓተ ቀብር የተፈፀመ ሲሆን ከአደጋው ክስተት በኋላ በአካባቢያቸው ያልተገኙ 44 ስዎችን ለማግኘት ጥረት እየተደረገ ነው፡፡
አደጋው ከደረሰበት ጊዜ ጀምሮ እስከ መጋቢት 7 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የመኖሪያ ቤታቸው በመፍረሱ የተፈናቀሉ 830 ሰዎችን ጨምሮ በአጠቃላይ 18,571 ስዎች የተፈናቀሉ መሆኑን ብስራት ሬዲዮ ከአደጋ ስጋት አመራር አመራር የደረሰው መረጃ ያመላክታል፡፡
ለነዚህ ወገኖች ድጋፍ ለማድረስ በተደረገው ርብርብ በፌዴራል መንግስት፣በክልል መንግሥት፣ በሌሎች የመንግስት ተቋማት፣ በግል ተቋማት ልዩ ልዩ ቁሳቁሶች ድጋፍ የቀረበ ሲሆን የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን በበኩሉ ባደረገው የስራ እንቅስቃሴ አልሚ ምግብ፣ የመጠለያ ድንኳን፣ መመገቢያ፣ አልባሳት እና የንፅህና ቁሳቁሶች በማቅረብና እንዲሰራጭ ማድረጉን አስታውቋል፡፡
እንዲሁም የጋሞ ዞን የተፈጥሮ የመሬት አቀማመጥ በአብዛኛው ተዳፋታማነት ከ25 ዲግሪ በላይ በመሆኑ በአካባቢው ከባድ ዝናብ ሲዘንብ የመሬት መንሸራተት እና ናዳ ሊያስከትል እንደሚችል በተለያዩ ጥናቶች በመመላከቱ ሰፊ የልማት ስራ የሚያስፈልገው ነው፡፡
በሳምራዊት ስዩም
#ዳጉ_ጆርናል
Sponsored by
Surafel
5 months ago
በስነምግባር ጉድለት 6 ዳኞችን ከስራ በማገድ ተጠያቂ እንዲሆኑ እየሰራ መሆኑን የጌዴኦ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት አስታወቀ
ከዳኞች ስነምግባር ጋር ተያይዞ መንግስት በሶስት ዓመት ዕቅድ ላይ በአጠቃላይ የፍትህ ትራንስፎርሜሽን እንዲካሄድ በወሰነዉ መሠረት የፍርድቤቶችን የትራንስፎርሜሽን ትግበራ ዉጤታማ ለማድረግ እየሰራ መሆኑን የጌዴኦ ዞን ከፍተኛ ፍርድቤት አስታውቋል ።
ይህንንም መነሻ በማድረግ እንደ ክልልም ይሁን እንደ ዞን እንዲሁም በታችኛዉ መዋቅር የተጀመሩ በርካታ ስራዎች መኖራቸዉን ለብስራት ሬዲዮ የተናገሩት የጌዴኦ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት አቶ ሳሙኤል በፍቃዱ የተለያዩ መድረኮች ተዘጋጅተው ህዝቡ እንደ ቅሬታ ያነሳቸዉን ጉዳዮች በመለየት በ6 ዳኞች ላይ እገዳ በመጣል የህዝቡን ቅሬታ መነሻ በማድረግ የማጣራት ስራ እየተሰራ መሆኑን ገልፀዋል ።
እነዚህ 6 ዳኞች ወደ ተጠያቂነት እንዲገቡ መደረጉንና አንድ ተጨማሪ ረዳት ዳኛ በፈፀመዉ የስነምግባር ጥሰት እንዲጠየቅ መደረጉ ተገልጿል ። አሁን ላይ የ6ቱ ዳኞች ጉዳይ ሂደት ላይ መሆኑንና የዲስፕሊን ክስ ቀርቦ ፣መልስ ሰጥተዉ ፣ማስረጃ እና መከላከያ ተሰምቶ ዉሳኔ እንደሚያገኙ የጌዴኦ ዞን ከፍተኛ ፍርድቤት ፕሬዚዳንት አቶ ሳሙኤል በፍቃዱ ለጣቢያችን ተናግረዋል ።
በዞኑ የፍርድ አሰጣጥ ጥራትን ለማረጋገጥ እና በፍርድ ቤቶች ላይ የሚስተዋሉ የውሳኔ አሰጣጥ መስተጓጉሎች በተገቢዉ መንገድ እንዲታዩ እየተሰራ መሆኑ ተገልጿል ።
በመባ ወርቅነህ
#ዳጉ_ጆርናል
ከዳኞች ስነምግባር ጋር ተያይዞ መንግስት በሶስት ዓመት ዕቅድ ላይ በአጠቃላይ የፍትህ ትራንስፎርሜሽን እንዲካሄድ በወሰነዉ መሠረት የፍርድቤቶችን የትራንስፎርሜሽን ትግበራ ዉጤታማ ለማድረግ እየሰራ መሆኑን የጌዴኦ ዞን ከፍተኛ ፍርድቤት አስታውቋል ።
ይህንንም መነሻ በማድረግ እንደ ክልልም ይሁን እንደ ዞን እንዲሁም በታችኛዉ መዋቅር የተጀመሩ በርካታ ስራዎች መኖራቸዉን ለብስራት ሬዲዮ የተናገሩት የጌዴኦ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት አቶ ሳሙኤል በፍቃዱ የተለያዩ መድረኮች ተዘጋጅተው ህዝቡ እንደ ቅሬታ ያነሳቸዉን ጉዳዮች በመለየት በ6 ዳኞች ላይ እገዳ በመጣል የህዝቡን ቅሬታ መነሻ በማድረግ የማጣራት ስራ እየተሰራ መሆኑን ገልፀዋል ።
እነዚህ 6 ዳኞች ወደ ተጠያቂነት እንዲገቡ መደረጉንና አንድ ተጨማሪ ረዳት ዳኛ በፈፀመዉ የስነምግባር ጥሰት እንዲጠየቅ መደረጉ ተገልጿል ። አሁን ላይ የ6ቱ ዳኞች ጉዳይ ሂደት ላይ መሆኑንና የዲስፕሊን ክስ ቀርቦ ፣መልስ ሰጥተዉ ፣ማስረጃ እና መከላከያ ተሰምቶ ዉሳኔ እንደሚያገኙ የጌዴኦ ዞን ከፍተኛ ፍርድቤት ፕሬዚዳንት አቶ ሳሙኤል በፍቃዱ ለጣቢያችን ተናግረዋል ።
በዞኑ የፍርድ አሰጣጥ ጥራትን ለማረጋገጥ እና በፍርድ ቤቶች ላይ የሚስተዋሉ የውሳኔ አሰጣጥ መስተጓጉሎች በተገቢዉ መንገድ እንዲታዩ እየተሰራ መሆኑ ተገልጿል ።
በመባ ወርቅነህ
#ዳጉ_ጆርናል
5 months ago
ኢትዮጵያ የተቀቀለ ስጋን ወደ ቻይና ለመላክ የሚያስችላትን ደረጃ ማዘጋጀቷ ተገለፀ
ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት የስጋ ምርት ተቀባይ ሀገራትን ቁጥር ለመጨመር እና ከዘርፋ ያላትን ተጠቃሚነት ለማሳደግ አቅዳ እየሰራች ትገኛለች ሲል የግብርና ሚኒስቴር አስታውቋል። በሚኒስቴሩ የእንስሳት ምርት ሬጉላቶሪ መሪ ሥራ አስፈጻሚ ዶክተር አያሌው ሹመት ለብስራት ሬድዮ እንደገለፁት ኢትዮጵያ ካላት የእንስሳት ቁጥር አንፃር ምርትን ለውጪ ገበያ የመላክ ፍላጎት አላት።
አሁን ላይ የሀገራትን የምርት ጥራትና ደህንነት መስፈርትን በማሟላቷ የስጋ ምርቷን ኤክስፓርት ለማድረግ አቅዳ እየሰራች እንደምትገኝ ተናግረው ቻይና ከእነዚህ ሀገራት መካከል ተጠቃሽ ናት ብለዋል።በአብዛኛዉ የስጋ ምርቷን ጥቂተ በሆኑ የገልፍ ሀገራት ላይ ለሽያጭ የምታቀርበው ኢትዮጵያ የተቀቀለ የበግና የፍየል ስጋን ወደዚህች ለመላክ መዘጋጀቷ ተገልጿል።
ይህን እውን ለማድረግ ቻይና ስታነሳው ለነበረው የህግ ክፍተት ምላሽ መስጠት የሚያስችል ስራ መሰራቱ ተጠቅሷል።ኢትዮጵያ የቆየ ህግን ስትከተል በመቆየቷ የቻይናን የጥራትና ደህንነት መስፈርት በጠበቀ መልኩ ምርትን መላክ እንዲቻል ጥረት ሲደረግ መቆየቱን ያስረዱት ዶክተር አያሌው አሁን ላይ ለዚህ የሚረዳ ስታንዳርድ መዘጋጀቱን ተናግረዋል።
በአሁኑ ወቅት ኢትዮጵያ ይህን ምርት ወደ ቻይና ለመላክ ከምትችልበት የመጨረሻው ደረጃ ላይ መድረሷን ጠቁመው በዚህ አመት መጨረሻ ላይ የመግባቢያ ሰነድ ስምምነት እንደምትፈራረም ዶክተር አያሌው ጨምረው ለጣቢያችን ገልፀዋል።
በቅድስት ደጀኔ
#ዳጉ_ጆርናል
ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት የስጋ ምርት ተቀባይ ሀገራትን ቁጥር ለመጨመር እና ከዘርፋ ያላትን ተጠቃሚነት ለማሳደግ አቅዳ እየሰራች ትገኛለች ሲል የግብርና ሚኒስቴር አስታውቋል። በሚኒስቴሩ የእንስሳት ምርት ሬጉላቶሪ መሪ ሥራ አስፈጻሚ ዶክተር አያሌው ሹመት ለብስራት ሬድዮ እንደገለፁት ኢትዮጵያ ካላት የእንስሳት ቁጥር አንፃር ምርትን ለውጪ ገበያ የመላክ ፍላጎት አላት።
አሁን ላይ የሀገራትን የምርት ጥራትና ደህንነት መስፈርትን በማሟላቷ የስጋ ምርቷን ኤክስፓርት ለማድረግ አቅዳ እየሰራች እንደምትገኝ ተናግረው ቻይና ከእነዚህ ሀገራት መካከል ተጠቃሽ ናት ብለዋል።በአብዛኛዉ የስጋ ምርቷን ጥቂተ በሆኑ የገልፍ ሀገራት ላይ ለሽያጭ የምታቀርበው ኢትዮጵያ የተቀቀለ የበግና የፍየል ስጋን ወደዚህች ለመላክ መዘጋጀቷ ተገልጿል።
ይህን እውን ለማድረግ ቻይና ስታነሳው ለነበረው የህግ ክፍተት ምላሽ መስጠት የሚያስችል ስራ መሰራቱ ተጠቅሷል።ኢትዮጵያ የቆየ ህግን ስትከተል በመቆየቷ የቻይናን የጥራትና ደህንነት መስፈርት በጠበቀ መልኩ ምርትን መላክ እንዲቻል ጥረት ሲደረግ መቆየቱን ያስረዱት ዶክተር አያሌው አሁን ላይ ለዚህ የሚረዳ ስታንዳርድ መዘጋጀቱን ተናግረዋል።
በአሁኑ ወቅት ኢትዮጵያ ይህን ምርት ወደ ቻይና ለመላክ ከምትችልበት የመጨረሻው ደረጃ ላይ መድረሷን ጠቁመው በዚህ አመት መጨረሻ ላይ የመግባቢያ ሰነድ ስምምነት እንደምትፈራረም ዶክተር አያሌው ጨምረው ለጣቢያችን ገልፀዋል።
በቅድስት ደጀኔ
#ዳጉ_ጆርናል
5 months ago
አቶ አብነት ገብረመስቀል ከቅዱስ ጊዮርጊስ ክለብ ፕሬዚዳንትነታቸው ለቀቁ
የቅዱስ ጊዮርጊስ ፕሬዚዳንት የነበሩት አቶ አብነት ገብረመስቀል ከረጅም አመታት የቅዱስ ጊዮርጊስ ፕሬዝዳንትነት በይፋ መልቀቃቸውን አሳውቀዋል።
አቶ አብነት ክለቡን ከ 1994 ዓ.ም ጀምሮ ለ 24 አመታት በፕሬዚዳንትነት መርተዉት ነበር። አቶ አብነት በስልጣን ዘመናቸው ጊዮርጊስ ለ 15 ጊዜያት ፕሪሚየር ሊጉን አሸንፎ ነበር።
በፋይናንስ ችግር እና በዉስጣዊ ዉጥንቅጥ ዉስጥ ለነበረዉ የቅዱስ ጊዮርጊስ ክለብ አዲስ ምዕራፍ ሊጀምር ተቃርቧል። ደጋፊዎች በተለይ አቶ አብነት ከስልጣናቸው እንዲለቁ በተደጋጋሚ ሲጠይቁ ነበር።
#ዳጉ_ጆርናል
የቅዱስ ጊዮርጊስ ፕሬዚዳንት የነበሩት አቶ አብነት ገብረመስቀል ከረጅም አመታት የቅዱስ ጊዮርጊስ ፕሬዝዳንትነት በይፋ መልቀቃቸውን አሳውቀዋል።
አቶ አብነት ክለቡን ከ 1994 ዓ.ም ጀምሮ ለ 24 አመታት በፕሬዚዳንትነት መርተዉት ነበር። አቶ አብነት በስልጣን ዘመናቸው ጊዮርጊስ ለ 15 ጊዜያት ፕሪሚየር ሊጉን አሸንፎ ነበር።
በፋይናንስ ችግር እና በዉስጣዊ ዉጥንቅጥ ዉስጥ ለነበረዉ የቅዱስ ጊዮርጊስ ክለብ አዲስ ምዕራፍ ሊጀምር ተቃርቧል። ደጋፊዎች በተለይ አቶ አብነት ከስልጣናቸው እንዲለቁ በተደጋጋሚ ሲጠይቁ ነበር።
#ዳጉ_ጆርናል
5 months ago
ተያዥ ሆኖ ያስቀጠራት ግለሰብ ሰርቃ በሰጠችው ገንዘብ እና ንብረት ተሽከርካሪ የገዛው ግለሰብ በ7 ዓመት እስራት ተቀጣ፡፡
ወንጀሉ የተፈፀመው በአራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ7 ልዩ ቦታው ቀበና ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ነው፡፡
ታምሩ በቀለ የተባለው ተከሳሽ አቶ ኃይሉ ፍቅረ በተባሉት የግል ተበዳይ ቤት ውስጥ በሰራተኝነት ያስቀጠራት እህቱ ወንጀሉን መፈፀሟን የአራዳ ክ/ከተማ ፖሊስ መምሪያ ገልጿል፡፡
ለጊዜው በቁጥጥር ስር ያልዋለችውና በፖሊስ ክትትል እየተደረገባት የምትገኘው ተጠርጣሪዋ፤ የተቆለፈውን የግል ተበዳይ የመኝታ ቤታቸውን በር ሰብራ በመግባት በመኝታ ቤቱ ውስጥ ተቀምጦ የነበረ 20ሺህ ዩሮ እና 22ግራም የሚመዝኑ የተለያዩ የወርቅ ጌጣጌጦችን በአጠቃላይ ከ3.2 ሚሊዮን ብር በላይ የዋጋ ግምት ያለው ገንዘብ እና ንብረት በመስረቅ ለወንድሟ ሰጥታ እንደተሰወረች የፖሊስ መረጃ ያመለክታል፡፡
የአራዳ ክ/ከተማ ፖሊስ መምሪያ ግለሰቧን ተያያዥ ሆኖ ያስቀጠራትን ታምሩ በቀለ የተባለውን ወንድሟን በቁጥጥር ስር በማዋል ባከናወነው ምርመራ የማስፋት ተግባር ተሰርቆ በተሰጠው ገንዘብና ንብረት የሰሌዳ ቁጥር ኮድ 3-20790ኦሮ ሰሌዳ የለጠፈ ዶልፊን ተሽከርካሪ ገዝቶ ሲገለገልበት እንደነበር በማረጋገጥ ተሽከርካሪው በኤግዚቢትነት እንዲያዝ ተደርጓል፡፡
ፖሊስ በተከሳሹ ላይ የምርመራ መዝገብ በማደራጀት በአቃቤ ህግ ክስ ከተመሰረተበት በኋላ ጉዳዩን ሲመለከት የቆየው የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት አራዳ ምድብ 5ኛ ወንጀል ችሎት የካቲት 26/2018 ዓ/ም በዋለው ችሎት በ7 ዓመት እስራት እንዲቀጣ ውሳኔ አስተላልፎበታል፡፡
በተሰረቀው ገንዘብና ንብረት የተገዛው ተሽከርካሪ በተመለከተ በፍ/ቤት ክርክር ሲደረግ ቆይቶ ተሽከርካሪው ወንጀሉ ለተፈፀመባቸው የግል ተበዳይ እንዲሰጣቸው ተወስኗል፡፡
#ዳጉ_ጆርናል
ወንጀሉ የተፈፀመው በአራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ7 ልዩ ቦታው ቀበና ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ነው፡፡
ታምሩ በቀለ የተባለው ተከሳሽ አቶ ኃይሉ ፍቅረ በተባሉት የግል ተበዳይ ቤት ውስጥ በሰራተኝነት ያስቀጠራት እህቱ ወንጀሉን መፈፀሟን የአራዳ ክ/ከተማ ፖሊስ መምሪያ ገልጿል፡፡
ለጊዜው በቁጥጥር ስር ያልዋለችውና በፖሊስ ክትትል እየተደረገባት የምትገኘው ተጠርጣሪዋ፤ የተቆለፈውን የግል ተበዳይ የመኝታ ቤታቸውን በር ሰብራ በመግባት በመኝታ ቤቱ ውስጥ ተቀምጦ የነበረ 20ሺህ ዩሮ እና 22ግራም የሚመዝኑ የተለያዩ የወርቅ ጌጣጌጦችን በአጠቃላይ ከ3.2 ሚሊዮን ብር በላይ የዋጋ ግምት ያለው ገንዘብ እና ንብረት በመስረቅ ለወንድሟ ሰጥታ እንደተሰወረች የፖሊስ መረጃ ያመለክታል፡፡
የአራዳ ክ/ከተማ ፖሊስ መምሪያ ግለሰቧን ተያያዥ ሆኖ ያስቀጠራትን ታምሩ በቀለ የተባለውን ወንድሟን በቁጥጥር ስር በማዋል ባከናወነው ምርመራ የማስፋት ተግባር ተሰርቆ በተሰጠው ገንዘብና ንብረት የሰሌዳ ቁጥር ኮድ 3-20790ኦሮ ሰሌዳ የለጠፈ ዶልፊን ተሽከርካሪ ገዝቶ ሲገለገልበት እንደነበር በማረጋገጥ ተሽከርካሪው በኤግዚቢትነት እንዲያዝ ተደርጓል፡፡
ፖሊስ በተከሳሹ ላይ የምርመራ መዝገብ በማደራጀት በአቃቤ ህግ ክስ ከተመሰረተበት በኋላ ጉዳዩን ሲመለከት የቆየው የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት አራዳ ምድብ 5ኛ ወንጀል ችሎት የካቲት 26/2018 ዓ/ም በዋለው ችሎት በ7 ዓመት እስራት እንዲቀጣ ውሳኔ አስተላልፎበታል፡፡
በተሰረቀው ገንዘብና ንብረት የተገዛው ተሽከርካሪ በተመለከተ በፍ/ቤት ክርክር ሲደረግ ቆይቶ ተሽከርካሪው ወንጀሉ ለተፈፀመባቸው የግል ተበዳይ እንዲሰጣቸው ተወስኗል፡፡
#ዳጉ_ጆርናል
5 months ago
#ማርች 8 ዓለም አቀፉ የሴቶች ቀን
በሴቶች ዙሪያ የተሰሩ ጥናቶች አጫጭር መረጃዎች
👉 በየ90 ሰከንድ ልዩነት በመላው ዓለም አንዲት ሴት ከእርግዝና እና ከወሊድ ጋር በሚፈጠር እክል ህይወቷን ታጣለች።የልብ በሽታ በሴቶች ዘንድ ቁጥር አንድ ገዳይ ነው።
👉 ከ6 ሴቶች አንዷ የጥቃት ሰለባ ነች።
👉 በየ13 ደቂቃ ልዩነት አንዲት ሴት በጡት ካንሰር የተነሳ ህይወቷ ያልፋል።
👉እውቋ የሆሊውድ ፈርጥ አንጆሊና ጆሊ በጡት ካንሰር መያዟን ይፋ ማድረጓን ተከትሎ የቅድመ ምርመራ የሚያደርጉ ሴቶች ቁጥር በእጥፍ ጨምሯል።ከ10 አንዱ ብቻ የጡት ካንሰር በዘር ይተላለፋል።በቅድመ ምርመራ የጡት ካንሰርን ማስቀረት ይቻላል።
👉 ሴቶች በቀን ውስጥ 20ሺ ቃላቶችን ሲነገሩ ወንዶች 13ሺ ቃላቶችን ይናገራሉ።2 በመቶ ሴቶች ብቻ ቆንጆ ነኝ ብለው ራሳቸውን ለመግለፅ ድፍረት አላቸው።
👉 ደራሲዋና የመብት ተሟጋቿ ሄለን ኬለር የመጀመሪያዋ አይነስውርና መስማት የተሳናት በአርት የባችለር ዲግሪዋን የተቀበለች ሰው ናት።ኤለን ጆንሰን ሰርሊፍ የአፍሪካ የመጀመሪያዋ ሴት ፕሬዝዳንት ስትሆን ለሁለት የምርጫ ዘመን በፕሬዝዳንትነት አገልግላለች።
👉 በሩሲያ የሴቶች ቁጥር ከወንዶች በ9 ሚሊየን የሚበልጥ ሲሆን በኢምሬትስ ደግሞ በተቃራኒው 100 ሴቶች ለ219 ወንዶች ምጣኔ አለው።በቻይና 20 ሚሊዮን ወንዶች ሚስት የማግኘት ተስፋ የላቸውም።
👉 በአሜሪካ ከሚወለዱ ህፃናት 40 በመቶ ትዳር ባልመሰረቱ ሴቶች ነው።4 በመቶ የአሜሪካ ሴቶች በዚህ ወቅት ነፍሰ ጡር ናቸው።በእርግዝና ወቅት የሚያንኮራፉ ሴቶች በአካለ መጠን አነስ ያሉ ልጆች ይወልዳሉ።በኒጀር የምትገኝ አንዲት እናት በአማካይ ሰባት ልጆች ትወልዳለች።
👉 በእንግሊዝ በተካሄደ ጥናት አንዲት ሴት 75 ዓመታት በምድር ላይ ብትኖር አንድ ዓመት ያህሉን ከእድሜዋ ምን ልልበስ፣ምን ልጫማ በሚል ውሳኔ ታሳልፈዋለች።ሴቶች አራት ዓመታትን ከእድሜያቸው በወር አበባ ዑደት ያልፋል።
👉 አንዲት ሴት በአማካይ በዓመት ከ30 እስከ 64 ጊዜ ልታለቅስ ትችላለች።የወንድ ልጅ ቢበዛ ከ6 አይበልጥም። በኒጀር በአማካይ አንዲት እናት ሰባት ልጆች እንደሚኖሯት ዳጉ ጆርናል ከይፋዊ ጥናቶች ያሰባሰበው መረጃ ያሳያል
👉 ወንዶች ከሴቶች በእጥፍ የበለጠ ይዋሻሉ።ጃማይካ እና ኮሎምቢ ከወንዶች የበለጥ የሴት የስራ ኃላፊዎች ያሉባቸው ሀገራት ናቸው።አንዲት ሴት ትምህርት ላይ በቆየች ቁጥር ገቢዋ 20 በመቶ ይጨምራል።
👉 በእንግሊዝ በተሰራ ጥናት መሰረት ሴቶች በቀን በአማካይ ለዘጠኝ ጊዜ ያህል ስለ ሰውነታቸው አቋም አልያም ስለ ገፅታቸው ለሰከንዶችም ቢሆን ያስባሉ።ወንድ ልጅ ከሴቶች በሁለት እጥፍ የበለጠ ያልበዋል።
👉 80 በመቶ በትክክል የጡት ማስያዣ ሴቶች እንደማያደርጉ በጥናት ተመልክቷል።በ13 ደቂቃ ልዩነት አንዲት ሴት በአሜሪካ በጡት ካንሰር ህይወቷ ያልፏል።በአሜሪካ ጡታቸውን ተፈጥሯዊ ባልሆነ መልኩ ለመጨመር የሞከሩ ሴቶች ራሳቸውን የማጥፋት እድል 3 እጥፍ ጨምሯል።
👉 በመላው ዓለም የሚገኙ ሴቶች 18 ትሪሊዮን የአሜሪካን ዶላር ገቢ የሚያገኙ ሲሆን 28 ትሪሊዮን ይቆጥባሉ።የአለማችን የመጀመሪያው የኮምፒዩተር ፕሮግራመር ሴት ናት። በአሜሪካ 30 በመቶ የንግድ እንቅስቃሴዎች በሴቶች ተይዘዋል።
👉 Fifty Shades Of Grey የተሰኘውን መፅሃፍ ከገዙት መካከል 80 በመቶ ሴቶች ናቸው። ሴቶች ከወንዶች የበለጠ ህልም እንደሚያዩ መረጃዎች ያመላክታሉ።
👉 ከአሜሪካ ግዙፉ ከተሞች መካከል አንዷ የሆነችው ሚያሚ በሴት የተመሰረተች ብቸኛ የዩናይትድ ስቴትስ ከተማ መሆኗን ዳጉ ጆርናል ያሰባሰበው መረጃ ያሳያል።
በስምኦን ደረጄ
#ዳጉ_ጆርናል
በሴቶች ዙሪያ የተሰሩ ጥናቶች አጫጭር መረጃዎች
👉 በየ90 ሰከንድ ልዩነት በመላው ዓለም አንዲት ሴት ከእርግዝና እና ከወሊድ ጋር በሚፈጠር እክል ህይወቷን ታጣለች።የልብ በሽታ በሴቶች ዘንድ ቁጥር አንድ ገዳይ ነው።
👉 ከ6 ሴቶች አንዷ የጥቃት ሰለባ ነች።
👉 በየ13 ደቂቃ ልዩነት አንዲት ሴት በጡት ካንሰር የተነሳ ህይወቷ ያልፋል።
👉እውቋ የሆሊውድ ፈርጥ አንጆሊና ጆሊ በጡት ካንሰር መያዟን ይፋ ማድረጓን ተከትሎ የቅድመ ምርመራ የሚያደርጉ ሴቶች ቁጥር በእጥፍ ጨምሯል።ከ10 አንዱ ብቻ የጡት ካንሰር በዘር ይተላለፋል።በቅድመ ምርመራ የጡት ካንሰርን ማስቀረት ይቻላል።
👉 ሴቶች በቀን ውስጥ 20ሺ ቃላቶችን ሲነገሩ ወንዶች 13ሺ ቃላቶችን ይናገራሉ።2 በመቶ ሴቶች ብቻ ቆንጆ ነኝ ብለው ራሳቸውን ለመግለፅ ድፍረት አላቸው።
👉 ደራሲዋና የመብት ተሟጋቿ ሄለን ኬለር የመጀመሪያዋ አይነስውርና መስማት የተሳናት በአርት የባችለር ዲግሪዋን የተቀበለች ሰው ናት።ኤለን ጆንሰን ሰርሊፍ የአፍሪካ የመጀመሪያዋ ሴት ፕሬዝዳንት ስትሆን ለሁለት የምርጫ ዘመን በፕሬዝዳንትነት አገልግላለች።
👉 በሩሲያ የሴቶች ቁጥር ከወንዶች በ9 ሚሊየን የሚበልጥ ሲሆን በኢምሬትስ ደግሞ በተቃራኒው 100 ሴቶች ለ219 ወንዶች ምጣኔ አለው።በቻይና 20 ሚሊዮን ወንዶች ሚስት የማግኘት ተስፋ የላቸውም።
👉 በአሜሪካ ከሚወለዱ ህፃናት 40 በመቶ ትዳር ባልመሰረቱ ሴቶች ነው።4 በመቶ የአሜሪካ ሴቶች በዚህ ወቅት ነፍሰ ጡር ናቸው።በእርግዝና ወቅት የሚያንኮራፉ ሴቶች በአካለ መጠን አነስ ያሉ ልጆች ይወልዳሉ።በኒጀር የምትገኝ አንዲት እናት በአማካይ ሰባት ልጆች ትወልዳለች።
👉 በእንግሊዝ በተካሄደ ጥናት አንዲት ሴት 75 ዓመታት በምድር ላይ ብትኖር አንድ ዓመት ያህሉን ከእድሜዋ ምን ልልበስ፣ምን ልጫማ በሚል ውሳኔ ታሳልፈዋለች።ሴቶች አራት ዓመታትን ከእድሜያቸው በወር አበባ ዑደት ያልፋል።
👉 አንዲት ሴት በአማካይ በዓመት ከ30 እስከ 64 ጊዜ ልታለቅስ ትችላለች።የወንድ ልጅ ቢበዛ ከ6 አይበልጥም። በኒጀር በአማካይ አንዲት እናት ሰባት ልጆች እንደሚኖሯት ዳጉ ጆርናል ከይፋዊ ጥናቶች ያሰባሰበው መረጃ ያሳያል
👉 ወንዶች ከሴቶች በእጥፍ የበለጠ ይዋሻሉ።ጃማይካ እና ኮሎምቢ ከወንዶች የበለጥ የሴት የስራ ኃላፊዎች ያሉባቸው ሀገራት ናቸው።አንዲት ሴት ትምህርት ላይ በቆየች ቁጥር ገቢዋ 20 በመቶ ይጨምራል።
👉 በእንግሊዝ በተሰራ ጥናት መሰረት ሴቶች በቀን በአማካይ ለዘጠኝ ጊዜ ያህል ስለ ሰውነታቸው አቋም አልያም ስለ ገፅታቸው ለሰከንዶችም ቢሆን ያስባሉ።ወንድ ልጅ ከሴቶች በሁለት እጥፍ የበለጠ ያልበዋል።
👉 80 በመቶ በትክክል የጡት ማስያዣ ሴቶች እንደማያደርጉ በጥናት ተመልክቷል።በ13 ደቂቃ ልዩነት አንዲት ሴት በአሜሪካ በጡት ካንሰር ህይወቷ ያልፏል።በአሜሪካ ጡታቸውን ተፈጥሯዊ ባልሆነ መልኩ ለመጨመር የሞከሩ ሴቶች ራሳቸውን የማጥፋት እድል 3 እጥፍ ጨምሯል።
👉 በመላው ዓለም የሚገኙ ሴቶች 18 ትሪሊዮን የአሜሪካን ዶላር ገቢ የሚያገኙ ሲሆን 28 ትሪሊዮን ይቆጥባሉ።የአለማችን የመጀመሪያው የኮምፒዩተር ፕሮግራመር ሴት ናት። በአሜሪካ 30 በመቶ የንግድ እንቅስቃሴዎች በሴቶች ተይዘዋል።
👉 Fifty Shades Of Grey የተሰኘውን መፅሃፍ ከገዙት መካከል 80 በመቶ ሴቶች ናቸው። ሴቶች ከወንዶች የበለጠ ህልም እንደሚያዩ መረጃዎች ያመላክታሉ።
👉 ከአሜሪካ ግዙፉ ከተሞች መካከል አንዷ የሆነችው ሚያሚ በሴት የተመሰረተች ብቸኛ የዩናይትድ ስቴትስ ከተማ መሆኗን ዳጉ ጆርናል ያሰባሰበው መረጃ ያሳያል።
በስምኦን ደረጄ
#ዳጉ_ጆርናል
5 months ago
ኤምሬትስ ወደ ዱባይ የሚደረጉ እና ከዱባይ የሚወጡ በረራዎችን አቋረጠ
በተባበሩት አረብ ኢምሬትስ ወደምትገኘው ዱባይ ከተማ የሚደረጉ እና የሚነሱ ሁሉም የኤሚሬትስ በረራዎች አዲስ መረጃ እስከሚሰጥ ድረስ መዘጋታቸውን አየር መንገዱ ገልጿል።
የኩባንያው ቃል አቀባይ በትላንትናው ዕለት ለሮይተርስ የዜና ወኪል እንደገለጸው ኤሚሬትስ በሚቀጥሉት ቀናት 100 በመቶው የአውታረ መረቡ ይመለሳል ተብሎ ይጠበቃል ማለታቸው ይታወሳል።
በስምኦን ደረጄ
#ዳጉ_ጆርናል
በተባበሩት አረብ ኢምሬትስ ወደምትገኘው ዱባይ ከተማ የሚደረጉ እና የሚነሱ ሁሉም የኤሚሬትስ በረራዎች አዲስ መረጃ እስከሚሰጥ ድረስ መዘጋታቸውን አየር መንገዱ ገልጿል።
የኩባንያው ቃል አቀባይ በትላንትናው ዕለት ለሮይተርስ የዜና ወኪል እንደገለጸው ኤሚሬትስ በሚቀጥሉት ቀናት 100 በመቶው የአውታረ መረቡ ይመለሳል ተብሎ ይጠበቃል ማለታቸው ይታወሳል።
በስምኦን ደረጄ
#ዳጉ_ጆርናል
Sponsored by
Surafel
5 months ago
ትራምፕ የኢራንን ቀጣይ መሪ በመምረጥ ሂደት ላይ መሳተፍ አለብኝ ሲሉ ተናገሩ
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የሀገሪቱን ከፍተኛ መሪ ህልፈት ተከትሎ የኢራንን ቀጣይ መሪ በመምረጥ ረገድ በግላቸው መሳተፍ እንዳለባቸው እንደሚያምኑ ተናግረዋል። ትራምፕ ከአክሲዮስ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ ኢራን ያለ አሜሪካ ተሳትፎ ተተኪ ለመሾም ብትሞክር "ጊዜዋን ታባክናለች" ብለዋል።
የተገደለው የጠቅላይ መሪ አሊ ካሜኔይ ልጅ ሞጅታባ ካሜኒ በብዙዎች ዘንድ ዋንኛ ተተኪ ተደርጎ ይታያል፣ነገር ግን ትራምፕ ውጤቱን እንደማይቀበሉት ተናግረዋል። "የካሜኔይ ልጅ ቀላል ክብደህ ነው" ያሉት ትራምፕ ፤ "በሹመት ሂደት ውስጥ መሳተፍ አለብኝ" ብለዋል።
ትራምፕ የቀድሞውን አመራር ፖሊሲዎች የሚያስቀጥሉ ማንኛውንም አዲስ የኢራን መሪ እንደማይቀበሉ በመግለጽ ይህንን ማድረጉ ከአሜሪካ ጋር “በአምስት ዓመታት ውስጥ” እንደገና ግጭት እንደሚያመጣ አስጠንቅቀዋል። "የካሜኔይ ልጅ በእኔ ዘንድ ተቀባይነት የለውም፤ ለኢራን ስምምነት እና ሰላም የሚያመጣ ሰው እንፈልጋለን" ብለዋል።
በስምኦን ደረጄ
#ዳጉ_ጆርናል
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የሀገሪቱን ከፍተኛ መሪ ህልፈት ተከትሎ የኢራንን ቀጣይ መሪ በመምረጥ ረገድ በግላቸው መሳተፍ እንዳለባቸው እንደሚያምኑ ተናግረዋል። ትራምፕ ከአክሲዮስ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ ኢራን ያለ አሜሪካ ተሳትፎ ተተኪ ለመሾም ብትሞክር "ጊዜዋን ታባክናለች" ብለዋል።
የተገደለው የጠቅላይ መሪ አሊ ካሜኔይ ልጅ ሞጅታባ ካሜኒ በብዙዎች ዘንድ ዋንኛ ተተኪ ተደርጎ ይታያል፣ነገር ግን ትራምፕ ውጤቱን እንደማይቀበሉት ተናግረዋል። "የካሜኔይ ልጅ ቀላል ክብደህ ነው" ያሉት ትራምፕ ፤ "በሹመት ሂደት ውስጥ መሳተፍ አለብኝ" ብለዋል።
ትራምፕ የቀድሞውን አመራር ፖሊሲዎች የሚያስቀጥሉ ማንኛውንም አዲስ የኢራን መሪ እንደማይቀበሉ በመግለጽ ይህንን ማድረጉ ከአሜሪካ ጋር “በአምስት ዓመታት ውስጥ” እንደገና ግጭት እንደሚያመጣ አስጠንቅቀዋል። "የካሜኔይ ልጅ በእኔ ዘንድ ተቀባይነት የለውም፤ ለኢራን ስምምነት እና ሰላም የሚያመጣ ሰው እንፈልጋለን" ብለዋል።
በስምኦን ደረጄ
#ዳጉ_ጆርናል
5 months ago
በሀዋሳ ከተማ የ6 ወር ነፍሰጡር የትዳር አጋሩን በአሰቃቂ ሁኔታ የገደለው ግለሰብ በእድሜ ልክ እስራት ተቀጣ
ተከሳሹ ዩኤ ወይንም ዮሐንስ ቃቃዎ የተባለ ሲሆን በሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ቱላ ክፍለ ከተማ ሀዌላ ወንዶ ቀበሌ ልዩ ስፍራው ካፋሪ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ታህሳስ 8 ቀን 2018 ዓ/ም ከቀኑ 11:00 ሰዓት ገደማ የ6 ወር ነፍሰጡር የሆነችውን የትዳር አጋሩ አበበች ዲጋሳን በዕለታዊ ግጭት በተነሳ ፀብ ጭካኔ በተሞላ መልኩ ህይቷን እንድታጣ ማድረጉን የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ መምሪያ አዛዥ ረ/ኮሚሽነር ግርማ ማቴዎስ ለብስራት ሬድዮ ተናግረዋል ።
እንደ ኃላፊው ገለፃ ግለሰቡ ጭካኔ በተሞላበት መልኩ የሰውነት ክፍሏን በስለት ቆራርጦ ከገደላት በኋላ አስክሬኗን ገደል ውስጥ መጨመሩን ተናግረዋል። ፖሊስ ተከሳሹ የፈፀመውን ወንጀል በሰውና በሰነድ ማስረጃ ካጣራ በኋላ ለሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ከፍተኛ ዓቃቤ ህግ መዝገቡን አስተላልፏል።
የምርመራ መዝገቡ የደረሰው የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ከፍተኛ ዓቃቤ ህግ የኢ/ፌ/ዴ/ሪ የወንጀል ህግ አንቀፅ 539(1-ሀ)ስር የተመለከተውን በመተላለፍ በፈፀመው ከባድ የሰው ግድያ ወንጀል ክስ በመመሰረት ለሀዋሳ ከተማ ከፍተኛ ፍ/ቤት አቅርቧል።
የሀዋሳ ከተማ ከፍተኛ ፍ/ቤትም የቀረበለትን መዝገብ ከተመለከተ በኋላ የተከሳሹን ጥፋትኝነት በማረጋጥ የካቲት 25 ቀን 2018 ዓ/ም በዋለው የወንጀል ችሎት ተከሳሽ ዮሐንስ ቃቃዎ ያስተምራል ሌሎችን ያስጠነቅቃል በማለት በእድሜ ልክ ፅኑ እስራት እንዲቀጣ ውሳኔ ማሳለፉን ረዳት ኮሚሽነር ግርማ ማቴዎስ ለብስራት ሬድዮ ጨምረው ተናግረዋል ።
በሰብል አበበ
#ዳጉ_ጆርናል
ተከሳሹ ዩኤ ወይንም ዮሐንስ ቃቃዎ የተባለ ሲሆን በሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ቱላ ክፍለ ከተማ ሀዌላ ወንዶ ቀበሌ ልዩ ስፍራው ካፋሪ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ታህሳስ 8 ቀን 2018 ዓ/ም ከቀኑ 11:00 ሰዓት ገደማ የ6 ወር ነፍሰጡር የሆነችውን የትዳር አጋሩ አበበች ዲጋሳን በዕለታዊ ግጭት በተነሳ ፀብ ጭካኔ በተሞላ መልኩ ህይቷን እንድታጣ ማድረጉን የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ መምሪያ አዛዥ ረ/ኮሚሽነር ግርማ ማቴዎስ ለብስራት ሬድዮ ተናግረዋል ።
እንደ ኃላፊው ገለፃ ግለሰቡ ጭካኔ በተሞላበት መልኩ የሰውነት ክፍሏን በስለት ቆራርጦ ከገደላት በኋላ አስክሬኗን ገደል ውስጥ መጨመሩን ተናግረዋል። ፖሊስ ተከሳሹ የፈፀመውን ወንጀል በሰውና በሰነድ ማስረጃ ካጣራ በኋላ ለሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ከፍተኛ ዓቃቤ ህግ መዝገቡን አስተላልፏል።
የምርመራ መዝገቡ የደረሰው የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ከፍተኛ ዓቃቤ ህግ የኢ/ፌ/ዴ/ሪ የወንጀል ህግ አንቀፅ 539(1-ሀ)ስር የተመለከተውን በመተላለፍ በፈፀመው ከባድ የሰው ግድያ ወንጀል ክስ በመመሰረት ለሀዋሳ ከተማ ከፍተኛ ፍ/ቤት አቅርቧል።
የሀዋሳ ከተማ ከፍተኛ ፍ/ቤትም የቀረበለትን መዝገብ ከተመለከተ በኋላ የተከሳሹን ጥፋትኝነት በማረጋጥ የካቲት 25 ቀን 2018 ዓ/ም በዋለው የወንጀል ችሎት ተከሳሽ ዮሐንስ ቃቃዎ ያስተምራል ሌሎችን ያስጠነቅቃል በማለት በእድሜ ልክ ፅኑ እስራት እንዲቀጣ ውሳኔ ማሳለፉን ረዳት ኮሚሽነር ግርማ ማቴዎስ ለብስራት ሬድዮ ጨምረው ተናግረዋል ።
በሰብል አበበ
#ዳጉ_ጆርናል
5 months ago
በአማን 20 ግመሎች የቁንጅና ውድድር ላይ ከንፈራቸውን ለመጨመር ቦቶክስ እና የፕላስቲክ ቀዶ ህክምና በማድረጋቸው ከዉድድር ውጪ ሆኑ
ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ባህላዊ የግመል የውበት ውድድር የአሸናፊነት እድሎችን ለመጨመር የማስዋቢያ ዘዴዎችን መጠቀም እየጨመረ በመምጣቱ ጉዳዩ አወዛጋቢ ክስተቶችን እየፈጠረ ይገኛል።
እንደ ኦማን ባሉ አረብ ሀገራት የግመል የውበት ውድድር ትልቅ ጉዳይ ነው። ከሩቅ ስፍራ የሚመጡ አርቢዎች 'በምድሪቱ ላይ በጣም ዉብ ግመል ባለቤት' የሚለውን ማዕረግ ለማሸነፍ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ የተለያዩ የመዋቢያ ማሻሻያዎችን በግመሎች ላይ እያደረጉ መሆኑ ዉድድሩ ላይ ትኩረት ስቧል።
በዘንድሮው የግመል የውበት ውድድር ላይ ዳኞች አንዳንድ ግመሎች አካላዊ ባህሪያቸውን በመዋቢያነት እንዳሻሻሉ አረጋግጠዋል። አንዳንድ ግመሎች ሊታዩ የሚችሉ የከንፈር መሌት ነበሯቸው፣ ሌሎች ደግሞ የፊት ጡንቻዎቻቸው ቦቶክስ ሲወጉ፣ አንዳንድ ግመሎች አፍንጫቸውን ውብ ለማድረግ የሲሊኮን ማሻሻያ ተደርጎላቸዋል።
ሌሎች የተከለከሉ ማሻሻያዎች ጡንቻን ለመጨመር እና የእድገት ሆርሞን መርፌዎችን ተወግተዋል በዚህም የተነሳ 20 ግመሎች ከቁንጅና ውድድር ውጪ ተደርገዋል።
በስምኦን ደረጄ
#ዳጉ_ጆርናል
ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ባህላዊ የግመል የውበት ውድድር የአሸናፊነት እድሎችን ለመጨመር የማስዋቢያ ዘዴዎችን መጠቀም እየጨመረ በመምጣቱ ጉዳዩ አወዛጋቢ ክስተቶችን እየፈጠረ ይገኛል።
እንደ ኦማን ባሉ አረብ ሀገራት የግመል የውበት ውድድር ትልቅ ጉዳይ ነው። ከሩቅ ስፍራ የሚመጡ አርቢዎች 'በምድሪቱ ላይ በጣም ዉብ ግመል ባለቤት' የሚለውን ማዕረግ ለማሸነፍ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ የተለያዩ የመዋቢያ ማሻሻያዎችን በግመሎች ላይ እያደረጉ መሆኑ ዉድድሩ ላይ ትኩረት ስቧል።
በዘንድሮው የግመል የውበት ውድድር ላይ ዳኞች አንዳንድ ግመሎች አካላዊ ባህሪያቸውን በመዋቢያነት እንዳሻሻሉ አረጋግጠዋል። አንዳንድ ግመሎች ሊታዩ የሚችሉ የከንፈር መሌት ነበሯቸው፣ ሌሎች ደግሞ የፊት ጡንቻዎቻቸው ቦቶክስ ሲወጉ፣ አንዳንድ ግመሎች አፍንጫቸውን ውብ ለማድረግ የሲሊኮን ማሻሻያ ተደርጎላቸዋል።
ሌሎች የተከለከሉ ማሻሻያዎች ጡንቻን ለመጨመር እና የእድገት ሆርሞን መርፌዎችን ተወግተዋል በዚህም የተነሳ 20 ግመሎች ከቁንጅና ውድድር ውጪ ተደርገዋል።
በስምኦን ደረጄ
#ዳጉ_ጆርናል
5 months ago
በኢትዮጵያ እድሜያቸው ከ45 ዓመት በላይ በሆኑ ሰዎች ላይ ድንገተኛ የልብ ድካም አሳሳቢ ሆኗል ተባለ
የልብ መድከም ለህይወት አደገኛ የሆነ እና በአፋጣኝ ህክምና ካልተሰጠው ለሞት የሚዳርግ በቶሎ ከታከመ ደግሞ በቀላሉ የሚድን ህመም ነው።የድንገተኛ የልብ ህመም የሚከሰተውም ወደ ልብ ጡንቻ የሚሄደው የደም ዝውውር በተለያየ ምክንያት ሲቀንስ ወይም ሙሉ በሙሉ ሲቋረጥ ነው።
ይህ የሚሆነው በኮሮናሪ የደም ሥሮች ውስጥ አላስፈላጊ የሆነ ስብ የኮሌስትሮል ክምችት ሲኖር ወይም የደም መርጋት ሲፈጠር የልብ ጡንቻው በቂ ኦክሲጅን እንዳያገኝ እና ስራውን በአግባቡ እንዳይሰራ ወይም እንዲያቆም ያደርጋል ሲሉ በኢትዮጵያ የልብ ህሙማን ህጻናት መርጃ ማዕከል የህዝብ ግንኙነት እና ኮሙኒኬሽን ክፍል ባልደረባ የሆኑት ዶክተር ዳዊት እሸቱ ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል ።
ጥናቶች እንደሚያሳዩት ከሆነ ድንገተኛ የልብ መድከም በሁሉም እድሜ ክልል ላይ የሚከሰት ቢሆንም በተለይም ከ45 ዓመት በላይ በሆኑ ሰዎች ላይ ግን የመከሰት እድሉ ከፍተኛ ነው። በኢትዮጵያ አሁን ባለው የአኗኗር ዘይቤ እና እንቅስቃሴ የማድረግ ልማድ ማነስ ይህ ዓይነቱ በሽታ አሳሳቢ እየሆነ ይገኛል።ከፍተኛ የደም ግፊት ፣ የኮሌስትሮል መጠን
፣የስኳር ህመም ፣ አደንዛዥ እፆችን መጠቀም ፣ማጨስ እና መቃም እንዲሁም ጤናማ ያልሆነ ውፍረት በተለይም በቂ የሆነ አካላዊ እንቅስቃሴ አለማድረግ ከአጋላጭ ምክንያቶች ውስጥ ዋናዎች ናቸው።
የደረት ህመም ግፊት፣ ደረት የመጫን፣ መጨመቅ ወይም የህመም ስሜት በተጨማሪም ህመሙ ወደ ትከሻ፣ ክንድ ፣ ጀርባ ፣ እንዲሁም አንገት የሚዛመት ከሆነ ፣ ቀዝቃዛ ላብ፣ ያልተለመደ ድካም
፣የጨጓራ የሚመስል ህመም፣ ድንገተኛ የሆነ ራስ ምታት ወይም ማዞር፣ ማቅለሽለሽ እና ትንፋሽ ማጠር ምልክቶች ናቸው።እነዚህን ምልክቶች ከታዩ በአፋጣኝ ወደ ሕክምና ተቋም በመሄድ አስፈላጊውን ምርመራ ማድረግ ተገቢ መሆኑን ዶክተር ዳዊት ጨምረው ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል።
በኤደን ሽመልስ
#ዳጉ_ጆርናል
የልብ መድከም ለህይወት አደገኛ የሆነ እና በአፋጣኝ ህክምና ካልተሰጠው ለሞት የሚዳርግ በቶሎ ከታከመ ደግሞ በቀላሉ የሚድን ህመም ነው።የድንገተኛ የልብ ህመም የሚከሰተውም ወደ ልብ ጡንቻ የሚሄደው የደም ዝውውር በተለያየ ምክንያት ሲቀንስ ወይም ሙሉ በሙሉ ሲቋረጥ ነው።
ይህ የሚሆነው በኮሮናሪ የደም ሥሮች ውስጥ አላስፈላጊ የሆነ ስብ የኮሌስትሮል ክምችት ሲኖር ወይም የደም መርጋት ሲፈጠር የልብ ጡንቻው በቂ ኦክሲጅን እንዳያገኝ እና ስራውን በአግባቡ እንዳይሰራ ወይም እንዲያቆም ያደርጋል ሲሉ በኢትዮጵያ የልብ ህሙማን ህጻናት መርጃ ማዕከል የህዝብ ግንኙነት እና ኮሙኒኬሽን ክፍል ባልደረባ የሆኑት ዶክተር ዳዊት እሸቱ ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል ።
ጥናቶች እንደሚያሳዩት ከሆነ ድንገተኛ የልብ መድከም በሁሉም እድሜ ክልል ላይ የሚከሰት ቢሆንም በተለይም ከ45 ዓመት በላይ በሆኑ ሰዎች ላይ ግን የመከሰት እድሉ ከፍተኛ ነው። በኢትዮጵያ አሁን ባለው የአኗኗር ዘይቤ እና እንቅስቃሴ የማድረግ ልማድ ማነስ ይህ ዓይነቱ በሽታ አሳሳቢ እየሆነ ይገኛል።ከፍተኛ የደም ግፊት ፣ የኮሌስትሮል መጠን
፣የስኳር ህመም ፣ አደንዛዥ እፆችን መጠቀም ፣ማጨስ እና መቃም እንዲሁም ጤናማ ያልሆነ ውፍረት በተለይም በቂ የሆነ አካላዊ እንቅስቃሴ አለማድረግ ከአጋላጭ ምክንያቶች ውስጥ ዋናዎች ናቸው።
የደረት ህመም ግፊት፣ ደረት የመጫን፣ መጨመቅ ወይም የህመም ስሜት በተጨማሪም ህመሙ ወደ ትከሻ፣ ክንድ ፣ ጀርባ ፣ እንዲሁም አንገት የሚዛመት ከሆነ ፣ ቀዝቃዛ ላብ፣ ያልተለመደ ድካም
፣የጨጓራ የሚመስል ህመም፣ ድንገተኛ የሆነ ራስ ምታት ወይም ማዞር፣ ማቅለሽለሽ እና ትንፋሽ ማጠር ምልክቶች ናቸው።እነዚህን ምልክቶች ከታዩ በአፋጣኝ ወደ ሕክምና ተቋም በመሄድ አስፈላጊውን ምርመራ ማድረግ ተገቢ መሆኑን ዶክተር ዳዊት ጨምረው ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል።
በኤደን ሽመልስ
#ዳጉ_ጆርናል
Sponsored by
Surafel
5 months ago
የኮሪደር ልማት መቀመጫ ሲሰርቁ እጅ ከፍንጅ የተያዙ ተጠርጣሪዎች በእስራት ተቀጡ
የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ መምሪያ የወንጀል እና ትራፊክ አደጋ ምርመራ ምክትል ዳይሬክቶሬት ኃላፊ ኢንስፔክተር ሽመልስ ብሩ እንደገለፁት በከተማ አስተዳደሩ ከቀናት በፊት ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ከሆነው የኮሪደር ልማት ላይ ለመናፈሻ የተቀመጡ መቀመጫዎች መሆናቸውን ገልፀዋል።
የካቲት 18 ቀን 2018 ዓ/ም ከጠዋቱ 4 ሰዓት ላይ ሰርቀው ለማምለጥ ሲሞክሩ በአካባቢው በስራ ላይ በነበሩ ፖሊሶች እጅ ከፍንጅ መያዛቸውንም ተናግረዋል።ናትናኤ ታደሰ እና ኤፍሬም ወርቁ የተባሉ ተጠርጣሪዎች በሀዋሳ ከተማ አስተዳደር አዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ከሳውዝ ስፕሪንግ እስከ መድሃኒዓለም ቤተክርስቲያን በሚገኘው አካባቢ መሆኑንም ኢንስፔክተር ሽመልስ አክለው አስረድተዋል።
ለፖሊስ በሰጡት ቃል ወንጀሉን መፈፀማቸውን በማመናቸውና ድርጊቱን ሲፈፅሙ እጅ ከፍጅ በመያዛቸው በአስቸኳይ ክስ ተመስሪቶባቸው የፍርድ ውሳኔ እንዲተላለፍባቸው መደረጉንም ኢንስፔክተር ሽመልስ ገልፀዋል።በዚህም ጉዳዩ የተመለከተው የመሀል፣ሐይቅ ዳር እና አዲስ ከተማ ክፍለ ከተሞች የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የካቲት 18 2018 ዓ.ም በዋለው ችሎት ወንጀለኞችን ያስተምራል ሌሎችንም ያስጠነቅቃል ሲል እያንዳንዳቸውን በ2 ዓመት ከ3ወር ፅኑ እስራት እንደተወሰነባቸው ኢንስፔክተር ሽመልስ ብሩ ገልፀዋል።
©️ዳጉ_ጆርናል
የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ መምሪያ የወንጀል እና ትራፊክ አደጋ ምርመራ ምክትል ዳይሬክቶሬት ኃላፊ ኢንስፔክተር ሽመልስ ብሩ እንደገለፁት በከተማ አስተዳደሩ ከቀናት በፊት ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ከሆነው የኮሪደር ልማት ላይ ለመናፈሻ የተቀመጡ መቀመጫዎች መሆናቸውን ገልፀዋል።
የካቲት 18 ቀን 2018 ዓ/ም ከጠዋቱ 4 ሰዓት ላይ ሰርቀው ለማምለጥ ሲሞክሩ በአካባቢው በስራ ላይ በነበሩ ፖሊሶች እጅ ከፍንጅ መያዛቸውንም ተናግረዋል።ናትናኤ ታደሰ እና ኤፍሬም ወርቁ የተባሉ ተጠርጣሪዎች በሀዋሳ ከተማ አስተዳደር አዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ከሳውዝ ስፕሪንግ እስከ መድሃኒዓለም ቤተክርስቲያን በሚገኘው አካባቢ መሆኑንም ኢንስፔክተር ሽመልስ አክለው አስረድተዋል።
ለፖሊስ በሰጡት ቃል ወንጀሉን መፈፀማቸውን በማመናቸውና ድርጊቱን ሲፈፅሙ እጅ ከፍጅ በመያዛቸው በአስቸኳይ ክስ ተመስሪቶባቸው የፍርድ ውሳኔ እንዲተላለፍባቸው መደረጉንም ኢንስፔክተር ሽመልስ ገልፀዋል።በዚህም ጉዳዩ የተመለከተው የመሀል፣ሐይቅ ዳር እና አዲስ ከተማ ክፍለ ከተሞች የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የካቲት 18 2018 ዓ.ም በዋለው ችሎት ወንጀለኞችን ያስተምራል ሌሎችንም ያስጠነቅቃል ሲል እያንዳንዳቸውን በ2 ዓመት ከ3ወር ፅኑ እስራት እንደተወሰነባቸው ኢንስፔክተር ሽመልስ ብሩ ገልፀዋል።
©️ዳጉ_ጆርናል
5 months ago
ከአዲስ አበባ ጎጃም ጎንደር የቤንዚል እና ናፍጣ በመጥፋቱ የትራንስፖርት አገልግሎት ላይ ችግር እየፈጠረ ነው ተባለ
👉ሁለት ሊትር ቤንዝል አምስት መቶ ብር እየተሸጠ ነው
ከአዲስ አበባ ጎጃም ጎንደር የሚመላለሱ አሽከርካሪዎች ለተከታታይ ቀናት የቤንዝልና ናፍጣ በመጥፋቱ በትራንስፖርቱ እንቅስቃሴ ላይ ችግር መፍጠሩ ተገለጸ።
ቅሬታ አቅራቢዎቹ እንደ ገለጹት በተከታታይ ቀናት በነዳጅ ማደያዎች የቤንዝል እና የናፍጣ አገልግሎት ስርጭት ባለመኖሩ ለህገወጥ ነጋዴዎች እየተጋለጡ መሆኑን ገልፀዋል። በነዳጅ ማደያዎች ነዳጅ በተራገፈ ማግስት ነዳጅ አልቋል በሚል ምክንያት ረጃጅም ሰልፎች ማየት የተለመደ ነው የሚሉት ቅሬታ አቅራቢዎች በህገወጥ ንግድ ላይ የተሰማሩ አካላት ዘንድ ሁለት ሊትር ቤንዝል አምስት መቶ ብር፣ ናፍጣ እስከ ሁለት መቶ ሃምሳ ብር ድረስ ለመግዛት አሽከርካሪዎች መገደዳታቸው ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል ።
በተለይ በቤንዝል የሚንቀሳቀሱ ባለ ሶስት እግር ባጃጆች በፍቼ ከተማ ባሉ የነዳጅ ማደያ ጣቢያዎች በሙሉ የቤንዝል ነዳጅ ባለመኖሩ በከፍተኛ ችግር ላይ መሆናቸውን ገልፀው ኮንትራት ወስደው የሚያመላልሷቸው ህጻናት ተማሪዎችም ወደ ትምህርት ቤት ለማመላለስ እንደ ተቸገሩም ገልፀዋል።
የትራንስፖርት ተገልጋዮችም በተከታታይ በሚፈጠሩ የነዳጅ እጥረቶች የተነሳ አሽከርካሪዎች የትራንስፖርት ዋጋ በመጨመራቸው ለእንግልት መዳረጋቸው ገልፀዋል። የአሽከርካሪዎችን እና የተገልጋዮች ቅሬታ በተመለከተ የኦሮሚያ ሰሜን ሸዋ ዞን ንግድ ጽ/ቤት ተወካይ አቶ ቶልቻ ደሬሳ እንደገለጹት የቅሬታ አቅራቢዎቹ ችግር የተፈጠረው የነዳጅ አቅሮቦቱ እና ተጠቃሚው በ20በመቶ በማደጉና የነዳጅ አቅርቦቱ በተቆራረጠ መንገድ መሆኑ ችግሩን እንዳስከተለ ገልፀዋል።
በተለይ የቤንዚል አቅርቦት በየግዜው ያጋጠመ መሆኑን ገልጸው ይህንን ለመፍታት ከሚመለከተው አካል በየጊዜው ጥረት ቢደረግም መፍትሄ አለማግኘቱን ተናግረዋል። የናፍጣ እጥረት አልፍ አልፎ ቢያጋጥምም የነዳጅ ክፍፍሉን ፍታሃዊ ለማድረግ ለከባድ፣ ለኮንስትራክሽን፣ ለግብርና ማሽኝ ተሽከርካሪዎች ከፍተኛውን ሊትር ነዳጅ ሲሠጥ፣ለህዝብ ማመላለሻ እና ለአነስተኛ ተሽከርካሪዎችም በኮታ እንዲከፋፈል እየተደረገ እንደሆነም ገልጸዋል።
ሕገወጥ የነዳጅ ዝውውር ለመግታ፣ ከንግድ፣ ከትራንስፖርት ከከተማ መስተዳድር ከገቢዎች፣ ከፖሊስ ፅ/ቤቶች የተውጣጡ የጥምር ኮሚቴ በዞኑ ባሉ አስራ አንድ የነዳጅ ማደያዎች ተገኝተው ከጥዋቱ 12ሰዓት የማደያ ጣቢያዎችን ካስጀመሩ በኋላ ማታ አስራ ሁለት ሰዓት ላይ የእለቱን ሽያጭ በመመዝገብ የህገወጡን ስራ ለመቆጣጠር ጥረት እየተደረገ መሆኑን ገልፀዋል።
በተጨማሪም በአስራ አንዱ ማደያዎች ላይ ሰሞኑን በቂ ነዳጅ ይራገፋል የሚል ግምት ስላለ ችግሩ የሚፈታ ሲሆን በተለይ የህገወጥ ንግዱን ለመቆጣጠር ከፖሊስ ጋር በጥምረት እየተሰራ መሆኑን አቶ ቶሌቻ ደሬሳ ጨምረው ገልፀዋል።
በኤደን ሽመልስ
#ዳጉ_ጆርናል
👉ሁለት ሊትር ቤንዝል አምስት መቶ ብር እየተሸጠ ነው
ከአዲስ አበባ ጎጃም ጎንደር የሚመላለሱ አሽከርካሪዎች ለተከታታይ ቀናት የቤንዝልና ናፍጣ በመጥፋቱ በትራንስፖርቱ እንቅስቃሴ ላይ ችግር መፍጠሩ ተገለጸ።
ቅሬታ አቅራቢዎቹ እንደ ገለጹት በተከታታይ ቀናት በነዳጅ ማደያዎች የቤንዝል እና የናፍጣ አገልግሎት ስርጭት ባለመኖሩ ለህገወጥ ነጋዴዎች እየተጋለጡ መሆኑን ገልፀዋል። በነዳጅ ማደያዎች ነዳጅ በተራገፈ ማግስት ነዳጅ አልቋል በሚል ምክንያት ረጃጅም ሰልፎች ማየት የተለመደ ነው የሚሉት ቅሬታ አቅራቢዎች በህገወጥ ንግድ ላይ የተሰማሩ አካላት ዘንድ ሁለት ሊትር ቤንዝል አምስት መቶ ብር፣ ናፍጣ እስከ ሁለት መቶ ሃምሳ ብር ድረስ ለመግዛት አሽከርካሪዎች መገደዳታቸው ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል ።
በተለይ በቤንዝል የሚንቀሳቀሱ ባለ ሶስት እግር ባጃጆች በፍቼ ከተማ ባሉ የነዳጅ ማደያ ጣቢያዎች በሙሉ የቤንዝል ነዳጅ ባለመኖሩ በከፍተኛ ችግር ላይ መሆናቸውን ገልፀው ኮንትራት ወስደው የሚያመላልሷቸው ህጻናት ተማሪዎችም ወደ ትምህርት ቤት ለማመላለስ እንደ ተቸገሩም ገልፀዋል።
የትራንስፖርት ተገልጋዮችም በተከታታይ በሚፈጠሩ የነዳጅ እጥረቶች የተነሳ አሽከርካሪዎች የትራንስፖርት ዋጋ በመጨመራቸው ለእንግልት መዳረጋቸው ገልፀዋል። የአሽከርካሪዎችን እና የተገልጋዮች ቅሬታ በተመለከተ የኦሮሚያ ሰሜን ሸዋ ዞን ንግድ ጽ/ቤት ተወካይ አቶ ቶልቻ ደሬሳ እንደገለጹት የቅሬታ አቅራቢዎቹ ችግር የተፈጠረው የነዳጅ አቅሮቦቱ እና ተጠቃሚው በ20በመቶ በማደጉና የነዳጅ አቅርቦቱ በተቆራረጠ መንገድ መሆኑ ችግሩን እንዳስከተለ ገልፀዋል።
በተለይ የቤንዚል አቅርቦት በየግዜው ያጋጠመ መሆኑን ገልጸው ይህንን ለመፍታት ከሚመለከተው አካል በየጊዜው ጥረት ቢደረግም መፍትሄ አለማግኘቱን ተናግረዋል። የናፍጣ እጥረት አልፍ አልፎ ቢያጋጥምም የነዳጅ ክፍፍሉን ፍታሃዊ ለማድረግ ለከባድ፣ ለኮንስትራክሽን፣ ለግብርና ማሽኝ ተሽከርካሪዎች ከፍተኛውን ሊትር ነዳጅ ሲሠጥ፣ለህዝብ ማመላለሻ እና ለአነስተኛ ተሽከርካሪዎችም በኮታ እንዲከፋፈል እየተደረገ እንደሆነም ገልጸዋል።
ሕገወጥ የነዳጅ ዝውውር ለመግታ፣ ከንግድ፣ ከትራንስፖርት ከከተማ መስተዳድር ከገቢዎች፣ ከፖሊስ ፅ/ቤቶች የተውጣጡ የጥምር ኮሚቴ በዞኑ ባሉ አስራ አንድ የነዳጅ ማደያዎች ተገኝተው ከጥዋቱ 12ሰዓት የማደያ ጣቢያዎችን ካስጀመሩ በኋላ ማታ አስራ ሁለት ሰዓት ላይ የእለቱን ሽያጭ በመመዝገብ የህገወጡን ስራ ለመቆጣጠር ጥረት እየተደረገ መሆኑን ገልፀዋል።
በተጨማሪም በአስራ አንዱ ማደያዎች ላይ ሰሞኑን በቂ ነዳጅ ይራገፋል የሚል ግምት ስላለ ችግሩ የሚፈታ ሲሆን በተለይ የህገወጥ ንግዱን ለመቆጣጠር ከፖሊስ ጋር በጥምረት እየተሰራ መሆኑን አቶ ቶሌቻ ደሬሳ ጨምረው ገልፀዋል።
በኤደን ሽመልስ
#ዳጉ_ጆርናል
5 months ago
በኢትዮጵያ ታዳጊዎችና እና ወጣቶች ላይ እየታየ ያለው የአእምሮ ጤና መታወክ አሳሳቢ መሆኑ ተገለጸ
በኢትዮጵያ ውስጥ በሚገኙ ታዳጊዎች እና ወጣቶች ላይ እንደ ድብርት እና ጭንቀት ያሉ የአእምሮ ጤና እክሎች በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመሩ መሆኑን የአእምሮ ህክምና ስፔሻሊስት የሆኑት ዶክተር ሰላማዊት ዳሮታ ለብስራት ሬዲዮ ተናገረዋል። ይህ እያደገ የመጣው አዝማሚያ በተለይ በአንደኛ እና በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች ላይ በግልጽ እየታየ ሲሆን፣ ለችግሩ መባባስ እንደ ዋነኛ ምክንያት የሚጠቀሱት የሱስ ተጋላጭነት እና የማህበራዊ ሚዲያ የሚያሳድሩት ስነ-ልቦናዊ ጫናዎች ናቸው። ምንም እንኳን አሁን ላይ ስለ አእምሮ ጤና ያለው ግንዛቤ እና ወደ ባለሙያ የመሄድ ልምድ እየተሻሻለ ቢመጣም፣ የችግሩ ውስብስብነት ከባዮሎጂካዊ ሁኔታዎች እና ከዘመናዊው የኑሮ ዘይቤ ጋር ተዳምሮ እየጠነከረ መጥቷል።
የአእምሮ ጤና እክሎች መጨመር ከተለያዩ የሱስ አይነቶች ተደራሽነት እና መስፋፋት ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት አለው። ቀደም ሲል ከነበሩት እንደ ሲጋራ፣ ጫት እና አልኮል በተጨማሪ አሁን ላይ በወጣቶች ዘንድ በመርፌ የሚወሰዱ እጾች እና ካናቢስ በስፋት ጥቅም ላይ መዋላቸው አሳሳቢ ሆኗል።እነዚህ ሱሶች እንደ ዶፓሚን እና ሴሮቶኒን ባሉ የአእምሮ ውስጥ ኬሚካሎች ላይ መዛባትን በመፍጠር ለከባድ ድብርት፣ ለጭንቀት፣ ለስኪዞፍሬንያ እና ለባይፖላር ህመሞች መነሻ ይሆናሉ።ከሱስ በተጨማሪ ዲጂታሉ ዓለም በወጣቶች የአእምሮ ጤና ላይ የራሱን አሉታዊ ሚና እየተጫወተ ይገኛል። ማህበራዊ ሚዲያዎች ብዙ ጊዜ ፍፁም እና የተዋቡ የሚመስሉ ህይወቶችን ብቻ የሚያሳዩ በመሆናቸው፣ ወጣቶች የራሳቸውን እውነተኛ ህይወት ከእነዚህ ምስሎች ጋር በማወዳደር ዝቅተኛነት እንዲሰማቸው ያደርጋል።
በተጨማሪም የትምህርት ጫና እና ከእነሱ ቀደም ያሉ ታላላቆች ያሉበትን አስቸጋሪ ሁኔታ መመልከታቸው ተስፋ መቁረጥን ሊፈጥርባቸው እንደሚችልና ይህም በከፋ ሁኔታ ራስን እስከማጥፋት ለሚደርስ አደጋ እንደሚያጋልጥ ዶክተር ሰላማዊት ያስረዳሉ።የአእምሮ ጤና ችግሮች በታዳጊዎች ላይ በብዛት ቢታዩም፣ ከአንደኛ ደረጃ ተማሪዎች ጀምሮ እስከ ጡረተኞች ድረስ በማንኛውም የእድሜ ክልል ውስጥ የሚገኝን ሰው ሊያጠቁ ይችላሉ።ባለሙያዋ አክለውም እንደ ራስን ማጥፋት ያሉ ጉዳዮች ላይ የሚደረጉ የዜና ዘገባዎች ጥንቃቄ የተሞላባቸው ሊሆኑ እንደሚገባ አሳስበዋል። ይህም የሚደረገው ዘገባው ሳያውቁት ድርጊቱን የሚያበረታታ እንዳይሆን ለማድረግ ነው።በህብረተሰቡ ውስጥ የህመሙ ጫና እየጨመረ በመምጣቱ፣ ችግሩን ለመቅረፍ የባለሙያዎችን ምክር መከተል እና ተገቢውን ህክምና ማግኘት ወሳኝ መሆኑ ተገልጿል።
በሰብል አበበ
#ዳጉ_ጆርናል
በኢትዮጵያ ውስጥ በሚገኙ ታዳጊዎች እና ወጣቶች ላይ እንደ ድብርት እና ጭንቀት ያሉ የአእምሮ ጤና እክሎች በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመሩ መሆኑን የአእምሮ ህክምና ስፔሻሊስት የሆኑት ዶክተር ሰላማዊት ዳሮታ ለብስራት ሬዲዮ ተናገረዋል። ይህ እያደገ የመጣው አዝማሚያ በተለይ በአንደኛ እና በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች ላይ በግልጽ እየታየ ሲሆን፣ ለችግሩ መባባስ እንደ ዋነኛ ምክንያት የሚጠቀሱት የሱስ ተጋላጭነት እና የማህበራዊ ሚዲያ የሚያሳድሩት ስነ-ልቦናዊ ጫናዎች ናቸው። ምንም እንኳን አሁን ላይ ስለ አእምሮ ጤና ያለው ግንዛቤ እና ወደ ባለሙያ የመሄድ ልምድ እየተሻሻለ ቢመጣም፣ የችግሩ ውስብስብነት ከባዮሎጂካዊ ሁኔታዎች እና ከዘመናዊው የኑሮ ዘይቤ ጋር ተዳምሮ እየጠነከረ መጥቷል።
የአእምሮ ጤና እክሎች መጨመር ከተለያዩ የሱስ አይነቶች ተደራሽነት እና መስፋፋት ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት አለው። ቀደም ሲል ከነበሩት እንደ ሲጋራ፣ ጫት እና አልኮል በተጨማሪ አሁን ላይ በወጣቶች ዘንድ በመርፌ የሚወሰዱ እጾች እና ካናቢስ በስፋት ጥቅም ላይ መዋላቸው አሳሳቢ ሆኗል።እነዚህ ሱሶች እንደ ዶፓሚን እና ሴሮቶኒን ባሉ የአእምሮ ውስጥ ኬሚካሎች ላይ መዛባትን በመፍጠር ለከባድ ድብርት፣ ለጭንቀት፣ ለስኪዞፍሬንያ እና ለባይፖላር ህመሞች መነሻ ይሆናሉ።ከሱስ በተጨማሪ ዲጂታሉ ዓለም በወጣቶች የአእምሮ ጤና ላይ የራሱን አሉታዊ ሚና እየተጫወተ ይገኛል። ማህበራዊ ሚዲያዎች ብዙ ጊዜ ፍፁም እና የተዋቡ የሚመስሉ ህይወቶችን ብቻ የሚያሳዩ በመሆናቸው፣ ወጣቶች የራሳቸውን እውነተኛ ህይወት ከእነዚህ ምስሎች ጋር በማወዳደር ዝቅተኛነት እንዲሰማቸው ያደርጋል።
በተጨማሪም የትምህርት ጫና እና ከእነሱ ቀደም ያሉ ታላላቆች ያሉበትን አስቸጋሪ ሁኔታ መመልከታቸው ተስፋ መቁረጥን ሊፈጥርባቸው እንደሚችልና ይህም በከፋ ሁኔታ ራስን እስከማጥፋት ለሚደርስ አደጋ እንደሚያጋልጥ ዶክተር ሰላማዊት ያስረዳሉ።የአእምሮ ጤና ችግሮች በታዳጊዎች ላይ በብዛት ቢታዩም፣ ከአንደኛ ደረጃ ተማሪዎች ጀምሮ እስከ ጡረተኞች ድረስ በማንኛውም የእድሜ ክልል ውስጥ የሚገኝን ሰው ሊያጠቁ ይችላሉ።ባለሙያዋ አክለውም እንደ ራስን ማጥፋት ያሉ ጉዳዮች ላይ የሚደረጉ የዜና ዘገባዎች ጥንቃቄ የተሞላባቸው ሊሆኑ እንደሚገባ አሳስበዋል። ይህም የሚደረገው ዘገባው ሳያውቁት ድርጊቱን የሚያበረታታ እንዳይሆን ለማድረግ ነው።በህብረተሰቡ ውስጥ የህመሙ ጫና እየጨመረ በመምጣቱ፣ ችግሩን ለመቅረፍ የባለሙያዎችን ምክር መከተል እና ተገቢውን ህክምና ማግኘት ወሳኝ መሆኑ ተገልጿል።
በሰብል አበበ
#ዳጉ_ጆርናል
5 months ago
በጋምቤላ ክልል የእስረኞች የምግብ አቅርቦት በቀን 75 ብር እንዲከፈል ተደረገ
በጋምቤላ ክልል የእስረኞች የመሰረታዊ ፍላጎቶች አቅርቦትና አገልግሎት አሰጣጥን ለማሳደግ ጥረት መደረጉን የክልሉ ፍትህ ቢሮ አስታውቋል።የክልሉ አቃቢ ህግ አቶ ተመስጌን ካሳ ለብስራት ሬድዮ እንደተናገሩት ባለፋት ስድስት ወራት በክልሉ የእስረኞች የምግብ አቅርቦት 41ነጥብ 79 ብር የነበረውን ወደ 85 ብር ለማድረስ ታቅዶ ነበር።
በዚህም የእስረኞች የምግብ አቅርቦት በቀን 75 ብር እንዲከፈል ተደርጓል በማለት ተናግረዋል።እንደዚሁም በአራቱም ማረሚያ ቤቶች በተለያዩ የመንግስት መስሪያ ቤቶች እና ለጋሽ ድርጅቶች ለእስረኞች የቁሳቁሶች ድጋፍ ለማድረግ ታቅዶ እንደነበር አቃቤ ህጉ ገልፀው ይህም በዕቅዱ መሰረት መከናወኑን አብራርተዋል።
የህግ ታራሚ ደህንነትና ሰብአዊ መብቶች አያያዝን ለማጠናከር እና 85 በመቶ ለማድረስ ታቅዶ 75 በመቶ ማድረስ ተችሏል።በሌላ በኩል በአራቱም ማረሚያ ቤቶች የእስረኞች አያያዝን አስመልክቶ በሚመለከታቸው አካላት ለ120 እስረኞች ጉብኝት ለማድረግ ታቅዶ ለ85 ታራሚዎች ጉብኝት ተደርጓላቸዋል ሲል ቢሮው ጨምሮ ገልጿል።
ቅድስት ደጀኔ
#ዳጉ_ጆርናል
በጋምቤላ ክልል የእስረኞች የመሰረታዊ ፍላጎቶች አቅርቦትና አገልግሎት አሰጣጥን ለማሳደግ ጥረት መደረጉን የክልሉ ፍትህ ቢሮ አስታውቋል።የክልሉ አቃቢ ህግ አቶ ተመስጌን ካሳ ለብስራት ሬድዮ እንደተናገሩት ባለፋት ስድስት ወራት በክልሉ የእስረኞች የምግብ አቅርቦት 41ነጥብ 79 ብር የነበረውን ወደ 85 ብር ለማድረስ ታቅዶ ነበር።
በዚህም የእስረኞች የምግብ አቅርቦት በቀን 75 ብር እንዲከፈል ተደርጓል በማለት ተናግረዋል።እንደዚሁም በአራቱም ማረሚያ ቤቶች በተለያዩ የመንግስት መስሪያ ቤቶች እና ለጋሽ ድርጅቶች ለእስረኞች የቁሳቁሶች ድጋፍ ለማድረግ ታቅዶ እንደነበር አቃቤ ህጉ ገልፀው ይህም በዕቅዱ መሰረት መከናወኑን አብራርተዋል።
የህግ ታራሚ ደህንነትና ሰብአዊ መብቶች አያያዝን ለማጠናከር እና 85 በመቶ ለማድረስ ታቅዶ 75 በመቶ ማድረስ ተችሏል።በሌላ በኩል በአራቱም ማረሚያ ቤቶች የእስረኞች አያያዝን አስመልክቶ በሚመለከታቸው አካላት ለ120 እስረኞች ጉብኝት ለማድረግ ታቅዶ ለ85 ታራሚዎች ጉብኝት ተደርጓላቸዋል ሲል ቢሮው ጨምሮ ገልጿል።
ቅድስት ደጀኔ
#ዳጉ_ጆርናል
6 months ago
በሂርና ከተማ በጅብ ላይ ጉዳት ያደረሰው ግለሰብ የህክምና ወጪውን እንዲሸፍን ተደረገ
በምስራቅ ሀረርጌ ዞን ሂርና ከተማ አስተዳደር ሀዬታ ቀበሌ ውስጥ ከጫካ የወጣ ጅብ በሰው ተመቶ ጉዳት የደረሰበት መሆኑን የፖሊስ ፅ/ቤት አስታውቋል።ጉዳት የደረሰበት ጅብ የህክምና እርዳታ አግኝቶ ወደጫካው መመለሱ ተገልጿል።
የሂርና ከተማ መደሀዮታ ቀበሌ ማህበረሰብ አቀፍ ፖሊስ አገልግሎት ፅ/ቤት ሃላፊ ኢንስፔክተር ሬድዋን ኢብራሂም ለብስራት ሬዲዮ እንደገለጹት ጅቡ ከጫካ የወጣው ጥር 30 ቀን 2018 ዓ.ም ምሽት ሶስት ሰዓት ላይ ሲሆን አንድ ግለሰብ ቤት አካባቢ ሲጮህ የቤቱ ባለቤት ጅቡን ለማባረር በወረወረው ድንጋይ ጅቡ በሁለት እግሮቹ ላይ ጉዳት እንደደረሰበት ተገልጿል ።
ጅቡ ጉዳት ሲደርስበት በአካባቢው ፖሊስ እና ባህላዊ ፍርድቤት ግቢ ገብቶ ጥቅልል ብሎ በመተኛት የደረሰበትን ጉዳት በጩኸት ሲገልጽ እንደነበረ ተጠቁሟል ።የጅቡን ጩኸት የተመለከቱ የፖሊስ አባላትም ግቢያቸው የገባውን የጫካ ጅብ ከማባረር እና ከመጉዳት ይልቅ ምግብ እና ውሃ በመስጠት አሳድረውታል።
በነጋታውም ለጅቡ የሚያስፈልገውን በመስጠት ጉዳቱን እንዲታከም የዱር እንስሳት ጥበቃ ባለሞያ እና ሀኪም አፈላልገው በማሳከም ለሶስት ቀናት ካሳከሙት በኋላ የካቲት 4 ቀን 2018 ዓ.ም ወደ መጣበት ጫካ በሰላም ሸኝተውታል።
ፖሊስ ከጫካ የወጣውን ጅብ ላይ ጉዳት ያደረሰውን ግለሰብ ተከታትሎ በመያዝ የህክምናውን ወጭ እንዲሸፍን ያደረጉ ሲሆን የሶስት ቀን የምግብ ወጭውንም ፖሊሶች ስጋ በመግዛት አገግሞ ወደ ጫካው እንዲመለስ ማድረጋቸውን ኢንስፔክተር ሬድዋን ኢብራሄም ጨምረው ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል ።
በኤደን ሽመልስ
#ዳጉ_ጆርናል
በምስራቅ ሀረርጌ ዞን ሂርና ከተማ አስተዳደር ሀዬታ ቀበሌ ውስጥ ከጫካ የወጣ ጅብ በሰው ተመቶ ጉዳት የደረሰበት መሆኑን የፖሊስ ፅ/ቤት አስታውቋል።ጉዳት የደረሰበት ጅብ የህክምና እርዳታ አግኝቶ ወደጫካው መመለሱ ተገልጿል።
የሂርና ከተማ መደሀዮታ ቀበሌ ማህበረሰብ አቀፍ ፖሊስ አገልግሎት ፅ/ቤት ሃላፊ ኢንስፔክተር ሬድዋን ኢብራሂም ለብስራት ሬዲዮ እንደገለጹት ጅቡ ከጫካ የወጣው ጥር 30 ቀን 2018 ዓ.ም ምሽት ሶስት ሰዓት ላይ ሲሆን አንድ ግለሰብ ቤት አካባቢ ሲጮህ የቤቱ ባለቤት ጅቡን ለማባረር በወረወረው ድንጋይ ጅቡ በሁለት እግሮቹ ላይ ጉዳት እንደደረሰበት ተገልጿል ።
ጅቡ ጉዳት ሲደርስበት በአካባቢው ፖሊስ እና ባህላዊ ፍርድቤት ግቢ ገብቶ ጥቅልል ብሎ በመተኛት የደረሰበትን ጉዳት በጩኸት ሲገልጽ እንደነበረ ተጠቁሟል ።የጅቡን ጩኸት የተመለከቱ የፖሊስ አባላትም ግቢያቸው የገባውን የጫካ ጅብ ከማባረር እና ከመጉዳት ይልቅ ምግብ እና ውሃ በመስጠት አሳድረውታል።
በነጋታውም ለጅቡ የሚያስፈልገውን በመስጠት ጉዳቱን እንዲታከም የዱር እንስሳት ጥበቃ ባለሞያ እና ሀኪም አፈላልገው በማሳከም ለሶስት ቀናት ካሳከሙት በኋላ የካቲት 4 ቀን 2018 ዓ.ም ወደ መጣበት ጫካ በሰላም ሸኝተውታል።
ፖሊስ ከጫካ የወጣውን ጅብ ላይ ጉዳት ያደረሰውን ግለሰብ ተከታትሎ በመያዝ የህክምናውን ወጭ እንዲሸፍን ያደረጉ ሲሆን የሶስት ቀን የምግብ ወጭውንም ፖሊሶች ስጋ በመግዛት አገግሞ ወደ ጫካው እንዲመለስ ማድረጋቸውን ኢንስፔክተር ሬድዋን ኢብራሄም ጨምረው ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል ።
በኤደን ሽመልስ
#ዳጉ_ጆርናል
6 months ago
ኢትዮጵያ በዓመት 300 ሚሊዮን ኮንዶም እንደሚያስፈልጋት ተነገረ
👉 በዛሬው እለት ዓለም አቀፉ የኮንዶም ቀን እየተከበረ ይገኛል
ዓለም አቀፍ የኮንዶም ቀን በዛሬው ዕለት እየተከበረ ሲሆን ሶስት ነገሮች ላይ ትኩረት አድርጎ የሚከበር መሆኑ ተገልጿል ። ይህም ያልተፈለገ እርግዝና ፣ኤችአይቪ እና የአባላዘር በሽታ መከላከል እና በትክክል ኮንዶምን መጠቀም እና አቅርቦትን ያካትታል።
በየጊዜው ኮንዶሞችን ወደ ሀገር ውስጥ በማስገባት ለተጋላጭ የማህበረሰብ ክፍሎች የሚያቀርበው ኤድሰ ሄልዝ ኬር ፋውንዴሽን አሁንም በኢትዮጲያ ወስጥ የኮንዶም አቅርቦት እጥረት መኖሩን ከብስራት ሬዲዮና ጋር ቆይታ ያደረጉት የኤድሰ ሄልዝ ኬር ፋውንዴሽን የኤች አይ ቪ መከላከል የአፍላ ህይወት ላይዘንና አድቮኬሲ ኃላፊ የሆኑት አቶ ቶሎሳ ኦላና ገልጸዋል።
በአሁን ሰዓት በኢትዮጵያ በየዓመቱ ከሶስት ሚሊዮን በላይ ኮንዶም ወደ ሀገር ውስጥ በማስገባት በነፃ እያከፋፈለ እንደሚገኝ በመግለጽ በቅርብ ደግሞ ከውጪ ወደ 6 ሚሊዮን ኮንዶም ወደ ሃገር ውስጥ በማስገባት ለህብረተሰቡ ተደራሽ እንደሚደረግ አንስተዋል። ይሁን እና አሁንም በኢትዮጵያ ያለው የኮንዶም አቅርቦት ከፍላጎት ጋር ተመጣጣኝ አይደለም ሲሉ ገልጸዋል። ኢትዮጵያ ኤች አይቪ እና ሌሎች የአባላዘር በሽታዎችን ለመከላከል እስከ ከ300 ሚሊዮን በላይ ኮንዶም ያስፈልጋታል ተብሏል።
ነገር ግን ኤኤችኤፍም ሆነ ሌሎች በተመሳሳይ ስራ የተሰማሩ ድርጅቶች የሚያስገቡት የኮንዶም ቁጥር ተደምሮ የሀገሪቱን የኮንዶም ፍላጎት ሊሟላ ያልተቻለበት ሁኔታ መኖሩን ጠቁመዋል።
በኢትዮጵያ ውስጥ ያለው የኤች አይ ቪ መከላከልና መቆጣጠር ስራ ከውጭ ሀገራት በሚገኝ ድጋፍ ለረዥም ጊዜ ሲሰራበት የቆየ ነው። ከጤና ሚኒስቴር ጋር በመተባበር ኮንዶም በበቂ ሁኔታ ተደራሽ የማድረግ ስራዎች እየተሰራ ሲሆን ከቀረጥ ነጻ ወደ ሀገር ውስጥ ማስገባት የሚቻልበት አሰራር በመፈጠሩ የተሻለ ለመስራት እድል እንደሚከፍት አቶ ቶሎሳ ኦላና ጨምረው ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል።
በኤደን ሽመልስ
#ዳጉ_ጆርናል
👉 በዛሬው እለት ዓለም አቀፉ የኮንዶም ቀን እየተከበረ ይገኛል
ዓለም አቀፍ የኮንዶም ቀን በዛሬው ዕለት እየተከበረ ሲሆን ሶስት ነገሮች ላይ ትኩረት አድርጎ የሚከበር መሆኑ ተገልጿል ። ይህም ያልተፈለገ እርግዝና ፣ኤችአይቪ እና የአባላዘር በሽታ መከላከል እና በትክክል ኮንዶምን መጠቀም እና አቅርቦትን ያካትታል።
በየጊዜው ኮንዶሞችን ወደ ሀገር ውስጥ በማስገባት ለተጋላጭ የማህበረሰብ ክፍሎች የሚያቀርበው ኤድሰ ሄልዝ ኬር ፋውንዴሽን አሁንም በኢትዮጲያ ወስጥ የኮንዶም አቅርቦት እጥረት መኖሩን ከብስራት ሬዲዮና ጋር ቆይታ ያደረጉት የኤድሰ ሄልዝ ኬር ፋውንዴሽን የኤች አይ ቪ መከላከል የአፍላ ህይወት ላይዘንና አድቮኬሲ ኃላፊ የሆኑት አቶ ቶሎሳ ኦላና ገልጸዋል።
በአሁን ሰዓት በኢትዮጵያ በየዓመቱ ከሶስት ሚሊዮን በላይ ኮንዶም ወደ ሀገር ውስጥ በማስገባት በነፃ እያከፋፈለ እንደሚገኝ በመግለጽ በቅርብ ደግሞ ከውጪ ወደ 6 ሚሊዮን ኮንዶም ወደ ሃገር ውስጥ በማስገባት ለህብረተሰቡ ተደራሽ እንደሚደረግ አንስተዋል። ይሁን እና አሁንም በኢትዮጵያ ያለው የኮንዶም አቅርቦት ከፍላጎት ጋር ተመጣጣኝ አይደለም ሲሉ ገልጸዋል። ኢትዮጵያ ኤች አይቪ እና ሌሎች የአባላዘር በሽታዎችን ለመከላከል እስከ ከ300 ሚሊዮን በላይ ኮንዶም ያስፈልጋታል ተብሏል።
ነገር ግን ኤኤችኤፍም ሆነ ሌሎች በተመሳሳይ ስራ የተሰማሩ ድርጅቶች የሚያስገቡት የኮንዶም ቁጥር ተደምሮ የሀገሪቱን የኮንዶም ፍላጎት ሊሟላ ያልተቻለበት ሁኔታ መኖሩን ጠቁመዋል።
በኢትዮጵያ ውስጥ ያለው የኤች አይ ቪ መከላከልና መቆጣጠር ስራ ከውጭ ሀገራት በሚገኝ ድጋፍ ለረዥም ጊዜ ሲሰራበት የቆየ ነው። ከጤና ሚኒስቴር ጋር በመተባበር ኮንዶም በበቂ ሁኔታ ተደራሽ የማድረግ ስራዎች እየተሰራ ሲሆን ከቀረጥ ነጻ ወደ ሀገር ውስጥ ማስገባት የሚቻልበት አሰራር በመፈጠሩ የተሻለ ለመስራት እድል እንደሚከፍት አቶ ቶሎሳ ኦላና ጨምረው ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል።
በኤደን ሽመልስ
#ዳጉ_ጆርናል
6 months ago
የማንችስተር ዩናይትዱ አምበል ብሩኖ ፈርናንዴዝ ኢትዮጵያዊዉን ሰዓሊ አደነቀ
የዩናይትዱ አምበል እና የፕሪሚየር ሊጉ ኮከብ ብሩኖ ፈርናንዴዝ ኢትዮጵያዊዉን ሰዓሊ አድንቋል።
በማህበራዊ ገጽ ስሙ "ያቤጽ" የተሰኘዉ ሰዓሊ የጥርስ ሳሙናን በመጠቀም የብሩኖ ፈርናንዴዝን ምስዕል በመስታወት ላይ በመሳሉ ነዉ ተጨዋቹ የተደነቀዉ።
ብሩኖ የሰዓሊዉንም ልጥፍ ከ 10 ሚሊዮን በላይ ተከታዮች ባሉት በይፋዊ የኢንስታግራም ገጹ Story ላይ አጋርቶታል።
ብሩኖ ምስዕሉን ካየ በኋላ በይፋዊ የኢንስታግራም ገጹ መደነቁን ለሰዓሊዉ እንደጻፈለት ዳጉ ጆርናል ተመልክቷል። ፈርናዴዝ በዚህ አመት በፕሪሚየር ሊጉ እየደመቁ ካሉ ተጨዋቾች ቀዳሚዉ ነዉ።
በበረከት ሞገስ
#ዳጉ_ጆርናል
የዩናይትዱ አምበል እና የፕሪሚየር ሊጉ ኮከብ ብሩኖ ፈርናንዴዝ ኢትዮጵያዊዉን ሰዓሊ አድንቋል።
በማህበራዊ ገጽ ስሙ "ያቤጽ" የተሰኘዉ ሰዓሊ የጥርስ ሳሙናን በመጠቀም የብሩኖ ፈርናንዴዝን ምስዕል በመስታወት ላይ በመሳሉ ነዉ ተጨዋቹ የተደነቀዉ።
ብሩኖ የሰዓሊዉንም ልጥፍ ከ 10 ሚሊዮን በላይ ተከታዮች ባሉት በይፋዊ የኢንስታግራም ገጹ Story ላይ አጋርቶታል።
ብሩኖ ምስዕሉን ካየ በኋላ በይፋዊ የኢንስታግራም ገጹ መደነቁን ለሰዓሊዉ እንደጻፈለት ዳጉ ጆርናል ተመልክቷል። ፈርናዴዝ በዚህ አመት በፕሪሚየር ሊጉ እየደመቁ ካሉ ተጨዋቾች ቀዳሚዉ ነዉ።
በበረከት ሞገስ
#ዳጉ_ጆርናል
6 months ago
ከጋሪ ፈረስ ጋር የተጋጨ ሲኖትራክ ተሽከርካሪ መስመሩን ስቶ የህዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪን በመግጨቱ የ6 ሰዎች ህይወት አለፈ
በሸገር ከተማ አስተዳደር ኩራ ጅዳ ክፍለ ከተማ ከጋሪ ፈረስ ጋር የተጋጨው ሲኖትራክ ገልባጭ ተሽከርካሪ መስመሩን ስቶ የሕዝብ ማመላለሻን ተሽከርካሪን በመግጨቱ የስድስት ሰዎች ህይወት አለፈ።
የኩራ ጅዳ ክፍለ ከተማ ፖሊስ ፅህፈት ቤት የትራፊክ ደህንነትና ቁጥጥር አስተባባሪ ኢንስፔክተር ወንድሙ አደባ ለብስራት ሬዲዮ እንደተናገሩት የካቲት 2 ቀን 2018 ከቀኑ ዘጠኝ ሰዓት ላይ የጋሪ ፈረስ በመግጨት ከመስመሩ የወጣ የሴኖ ትራክ ተሽከርካሪ በተቃራኒ መንገድ ሲጓዝ ከነበረ የህዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ ጋር በመጋጨቱ አደጋው ሊከሠት እንደቻለ ገልፀዋል።
ከሸኖ ከተማ አስራ አምስት ተሳፋሪዎች አሳፍሮ ከሚጓዝ የሰሌዳ ቁጥሩ ኮድ ፣3-91259 ኦሮ ከሆነ የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ ጋር በመጋጨቱ ወዲያውኑ በስፍራው ሶስት ሰዎች ሲሞት ሆስፒታል ከደረሱ ቁስለኞች መካከል ደግሞ ሶስት ሰዎች ህይወቸው ያለፈ ሲሆን በአጠቃላይ በዚህ አደጋ የስድስት ሰዎች ህይወት ማለፉን ገልፀዋል።
በአደጋው በዘጠኝ ሠዎች ላይ ከባድ የአካል መቁሰል አደጋ የደረሠ ሲሆን ከአደጋው አስከፊነት የተነሣ የሟቾች ቁጥር ሣይጨምር እንደማይቀር ኢንስፔክተር ወንድሙ አደባ ጨምረው ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል።
በትግስት ላቀው
#ዳጉ_ጆርናል
በሸገር ከተማ አስተዳደር ኩራ ጅዳ ክፍለ ከተማ ከጋሪ ፈረስ ጋር የተጋጨው ሲኖትራክ ገልባጭ ተሽከርካሪ መስመሩን ስቶ የሕዝብ ማመላለሻን ተሽከርካሪን በመግጨቱ የስድስት ሰዎች ህይወት አለፈ።
የኩራ ጅዳ ክፍለ ከተማ ፖሊስ ፅህፈት ቤት የትራፊክ ደህንነትና ቁጥጥር አስተባባሪ ኢንስፔክተር ወንድሙ አደባ ለብስራት ሬዲዮ እንደተናገሩት የካቲት 2 ቀን 2018 ከቀኑ ዘጠኝ ሰዓት ላይ የጋሪ ፈረስ በመግጨት ከመስመሩ የወጣ የሴኖ ትራክ ተሽከርካሪ በተቃራኒ መንገድ ሲጓዝ ከነበረ የህዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ ጋር በመጋጨቱ አደጋው ሊከሠት እንደቻለ ገልፀዋል።
ከሸኖ ከተማ አስራ አምስት ተሳፋሪዎች አሳፍሮ ከሚጓዝ የሰሌዳ ቁጥሩ ኮድ ፣3-91259 ኦሮ ከሆነ የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ ጋር በመጋጨቱ ወዲያውኑ በስፍራው ሶስት ሰዎች ሲሞት ሆስፒታል ከደረሱ ቁስለኞች መካከል ደግሞ ሶስት ሰዎች ህይወቸው ያለፈ ሲሆን በአጠቃላይ በዚህ አደጋ የስድስት ሰዎች ህይወት ማለፉን ገልፀዋል።
በአደጋው በዘጠኝ ሠዎች ላይ ከባድ የአካል መቁሰል አደጋ የደረሠ ሲሆን ከአደጋው አስከፊነት የተነሣ የሟቾች ቁጥር ሣይጨምር እንደማይቀር ኢንስፔክተር ወንድሙ አደባ ጨምረው ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል።
በትግስት ላቀው
#ዳጉ_ጆርናል
Sponsored by
Surafel
6 months ago
በርበሬን ከቀለም ጋር በመቀላቀል ሲያሰራጩ የነበሩ ተያዘ
በሀላባ ዞን ቁሊቶ ከተማ አስተዳደር ክትትልን መሰረት በማድረግ በተሰራ የተቀናጀ ኦፕሬሽን በሁለት ወፍጮ ቤቶች ላይ ለህዝብ ጤና አደገኛ የሆነ የበርበሬ ምርት በቁጥጥር ስር ውሏል። ከብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት እንዲሁም የጉምሩክ ኮሚሽን ሀዋሳ ቅርንጫፍ የክትትል ቡድን በደረሰዉ መረጃ መነሻ በማድረግ ወፍጮ ቤቶቹ በህገ ወጥ መልኩ አዘጋጅተዉ ለገበያ ሊያቀርቡ የነበሩ የበርበሬ ምርት ተይዟል።
በዚህም 68 ኩንታል ከባዕድ ነገር ጋር ተቀቅሎ የተፈጨ በርበሬ፣ የታሸገ 1ሺህ 300 ፍሬ ባለ 500 ግራም እና 250 ግራም ከባዕድ ነገር ጋር ተቀላቅሎ የታሸገ የበርበሬ ምርት፣ 16 ኩንታል ለመፍጨት የተዘጋጀ ከደረጃ በታች የሆነ (ፎሼ) በርበሬ በቁጥጥር ስር መዋሉን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ፖሊስ የሚዲያ ክፍል ኃላፊ ም/ኮማንደር ታጁ ነጋሽ ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል።የበርበሬ ምርቱ ምንነታቸዉ ባልታወቁና የበርበሬዉን ቀለም በሚቀይሩ ኬሚካሎች ጋር የተደባለቀ ሲሆን ለዚሁ ስራ እንዲዉል የተዘጋጀ 200 ግራም ምንነቱ ያልታወቀ እና ለምግብ ማቅለሚያነት የሚያገለግል ኬሚካል እና አገልግሎት ላይ ዉሎ ያለቀ ፌስታል በአግዝቢት ተይዟል።
ይህን የመሰሉ ተግባራት የህብረተሰቡን ጤና አደጋ ላይ የሚጥሉ በመሆናቸዉ ድርጊቱ ሲፈጸምባቸዉ የነበሩ ሁለት የወፍጮ ቤቶች ሙሉ በሙሉ የታሸጉ ሲሆን ይህንን ህገወጥ ተግባር ሲያካሄዱ የነበሩ ተጠርጣሪ ግለሰቦችም በህግ ቁጥጥር ስር ዉለዉ ምርመራ እየተደረገባቸዉ ይገኛል።የተያዙት ምርቶች ናሙና ለብሄራዊ ላቦራቶሪ የተላከ ሲሆን ዉጤቱን መነሻ በማድረግ በቀጣይ ህጋዊ እና አስተዳደራዊ እርምጃዎች የሚወሰዱ ይሆናል::
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤናና ጤና ነክ አገልግሎቶች እና ግብዓቶች ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር በመቀናጀት የቁጥጥር ስራዉን አጠናክሮ እንደሚቀጥል በመግለጽ ህብረተሰቡ መሰል ህገወጥ ተግባራት ላይ በመሰማራት የህብረተሰቡን ጤና አደጋ ላይ ሊጥሉ የሚችሉ አጠራጣሪ ጉዳዮችን በሚመለከትበት ወቅት አቅራቢያቸዉ ለሚገኝ የጤና ተቆጣጣሪ አካል ጥቆማ እንደሰጡ ጥሪ ማቅረቡን ም/ኮማንደር ታጁ ነጋሽ ጨምረው ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል።
Via_ዳጉ_ጆርናል
በሀላባ ዞን ቁሊቶ ከተማ አስተዳደር ክትትልን መሰረት በማድረግ በተሰራ የተቀናጀ ኦፕሬሽን በሁለት ወፍጮ ቤቶች ላይ ለህዝብ ጤና አደገኛ የሆነ የበርበሬ ምርት በቁጥጥር ስር ውሏል። ከብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት እንዲሁም የጉምሩክ ኮሚሽን ሀዋሳ ቅርንጫፍ የክትትል ቡድን በደረሰዉ መረጃ መነሻ በማድረግ ወፍጮ ቤቶቹ በህገ ወጥ መልኩ አዘጋጅተዉ ለገበያ ሊያቀርቡ የነበሩ የበርበሬ ምርት ተይዟል።
በዚህም 68 ኩንታል ከባዕድ ነገር ጋር ተቀቅሎ የተፈጨ በርበሬ፣ የታሸገ 1ሺህ 300 ፍሬ ባለ 500 ግራም እና 250 ግራም ከባዕድ ነገር ጋር ተቀላቅሎ የታሸገ የበርበሬ ምርት፣ 16 ኩንታል ለመፍጨት የተዘጋጀ ከደረጃ በታች የሆነ (ፎሼ) በርበሬ በቁጥጥር ስር መዋሉን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ፖሊስ የሚዲያ ክፍል ኃላፊ ም/ኮማንደር ታጁ ነጋሽ ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል።የበርበሬ ምርቱ ምንነታቸዉ ባልታወቁና የበርበሬዉን ቀለም በሚቀይሩ ኬሚካሎች ጋር የተደባለቀ ሲሆን ለዚሁ ስራ እንዲዉል የተዘጋጀ 200 ግራም ምንነቱ ያልታወቀ እና ለምግብ ማቅለሚያነት የሚያገለግል ኬሚካል እና አገልግሎት ላይ ዉሎ ያለቀ ፌስታል በአግዝቢት ተይዟል።
ይህን የመሰሉ ተግባራት የህብረተሰቡን ጤና አደጋ ላይ የሚጥሉ በመሆናቸዉ ድርጊቱ ሲፈጸምባቸዉ የነበሩ ሁለት የወፍጮ ቤቶች ሙሉ በሙሉ የታሸጉ ሲሆን ይህንን ህገወጥ ተግባር ሲያካሄዱ የነበሩ ተጠርጣሪ ግለሰቦችም በህግ ቁጥጥር ስር ዉለዉ ምርመራ እየተደረገባቸዉ ይገኛል።የተያዙት ምርቶች ናሙና ለብሄራዊ ላቦራቶሪ የተላከ ሲሆን ዉጤቱን መነሻ በማድረግ በቀጣይ ህጋዊ እና አስተዳደራዊ እርምጃዎች የሚወሰዱ ይሆናል::
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤናና ጤና ነክ አገልግሎቶች እና ግብዓቶች ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር በመቀናጀት የቁጥጥር ስራዉን አጠናክሮ እንደሚቀጥል በመግለጽ ህብረተሰቡ መሰል ህገወጥ ተግባራት ላይ በመሰማራት የህብረተሰቡን ጤና አደጋ ላይ ሊጥሉ የሚችሉ አጠራጣሪ ጉዳዮችን በሚመለከትበት ወቅት አቅራቢያቸዉ ለሚገኝ የጤና ተቆጣጣሪ አካል ጥቆማ እንደሰጡ ጥሪ ማቅረቡን ም/ኮማንደር ታጁ ነጋሽ ጨምረው ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል።
Via_ዳጉ_ጆርናል
6 months ago
እገታ በመፈጸም 400 ሺህ ብር ተቀብለው ታጋቾችን ሲለቁ የነበሩት ግለሰቦች በእስራት ተቀጡ
በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ወረጃርሶ ወረዳ ውስጥ በዘረፋ እና ሰውን አግቶ በመውሰድ ገንዘብ የሚቀበሉ ሁለት ወጣቶች በእስራት ተቀጥተዋል።የወረጃርሶ ወረዳ አቃቢ ህግ ፅ/ቤት ኃላፊ አቶ አራርሳ ስዩም ለብስራት ሬዲዮ እንደገለጹት አንደኛ ተከሳሽ ምሽጉ ተጫነና ሁለተኛ ተከሳሽ አየለ ወጌሻ የተባሉ ወጣቶች ከተሰወሩ ግብረ አበሮቻቸው ጋር በመሆን ጨለማን ተገን በማድረግ ድርጊቱን ፈጽመዋል።
በዚህም በወረጃርሶ ወረዳ ሌንጮ በርሱ ቀበሌ ሚያዝያ 1 ቀን 2016 ዓ.ም ሁለት ሴቶችን እና አንድ ወንድ አግተው ወስደዋል።ተከሳሾቹ ከመጀመሪያዋ ግለሰብ ቤት ለሊት ላይ በጦር መሣርያ አስፈራርተው አግተው በመውሰድ እና ንብረቶቻቸዉን በመዝረፍ የታገች ልጅ ቤተሰቦች ጋር በመደወል ስምንት መቶ ሺህ ብር እንደጠየቁ እና አራት መቶ ሺህ ተቀብለው ታጋቿን መልቀቃቸው ተገልጿል ።
በተመሳሳይ ሰዓት እና ቀን ሌላ ሴት ልጅን እና አንድ ወንድ በመሳሪያ አስፈራርተው አግተው በመውሰድ ንብረት እንደዘረፉ ተናግረዋል። ተከሳሾቹ ወደ ሁለተኛዋ ታጋች ቤተሰብ በመደወልም ተመሳሳይ ስምንት መቶ ሺህ ብር የጠየቁ ሲሆን ከዚያ ውስጥ አራት መቶ ሺህ ብር ተቀብለው ታጋቿን እንደለቀቋት ገልፀዋል።ፖሊስ የምርመራ መዝገቡን በሁለቱ ተከሳሾች ላይ በበቂ ማስረጃ በማጠናከር ለአቃቢ ህግ የላከ ሲሆን አቃቢ ህግም ከፖሊስ የቀረበውን መዝገብ ተመልክቶ በውንብድ እና በከባድ የዘረፋ ወንጀል ክስ መስርቷል።
በአቃቢ ህግ የተመሠረተውን ክስ የተመለከተው የወረ ጃርሶ ወረዳ ፍርድ ቤት ሰሞኑን በዋለው ችሎት አንደኛ ተከሳሽ ምሽጉ ተጫነ በዘጠኝ አመት እስራት እና በሁለት መቶ ሺህ ብር መቀጮ እንዲሁም ሁለተኛ ተከሳሽ አየለ ወጌሻ በስድስት ዓመት ከአራት ወር እስራት እንዲቀጣ የወሰነባቸው መሆኑን አቶ አራርሳ ስዪም ጨምረው ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል፡፡
በኤደን ሽመልስ
#ዳጉ_ጆርናል
በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ወረጃርሶ ወረዳ ውስጥ በዘረፋ እና ሰውን አግቶ በመውሰድ ገንዘብ የሚቀበሉ ሁለት ወጣቶች በእስራት ተቀጥተዋል።የወረጃርሶ ወረዳ አቃቢ ህግ ፅ/ቤት ኃላፊ አቶ አራርሳ ስዩም ለብስራት ሬዲዮ እንደገለጹት አንደኛ ተከሳሽ ምሽጉ ተጫነና ሁለተኛ ተከሳሽ አየለ ወጌሻ የተባሉ ወጣቶች ከተሰወሩ ግብረ አበሮቻቸው ጋር በመሆን ጨለማን ተገን በማድረግ ድርጊቱን ፈጽመዋል።
በዚህም በወረጃርሶ ወረዳ ሌንጮ በርሱ ቀበሌ ሚያዝያ 1 ቀን 2016 ዓ.ም ሁለት ሴቶችን እና አንድ ወንድ አግተው ወስደዋል።ተከሳሾቹ ከመጀመሪያዋ ግለሰብ ቤት ለሊት ላይ በጦር መሣርያ አስፈራርተው አግተው በመውሰድ እና ንብረቶቻቸዉን በመዝረፍ የታገች ልጅ ቤተሰቦች ጋር በመደወል ስምንት መቶ ሺህ ብር እንደጠየቁ እና አራት መቶ ሺህ ተቀብለው ታጋቿን መልቀቃቸው ተገልጿል ።
በተመሳሳይ ሰዓት እና ቀን ሌላ ሴት ልጅን እና አንድ ወንድ በመሳሪያ አስፈራርተው አግተው በመውሰድ ንብረት እንደዘረፉ ተናግረዋል። ተከሳሾቹ ወደ ሁለተኛዋ ታጋች ቤተሰብ በመደወልም ተመሳሳይ ስምንት መቶ ሺህ ብር የጠየቁ ሲሆን ከዚያ ውስጥ አራት መቶ ሺህ ብር ተቀብለው ታጋቿን እንደለቀቋት ገልፀዋል።ፖሊስ የምርመራ መዝገቡን በሁለቱ ተከሳሾች ላይ በበቂ ማስረጃ በማጠናከር ለአቃቢ ህግ የላከ ሲሆን አቃቢ ህግም ከፖሊስ የቀረበውን መዝገብ ተመልክቶ በውንብድ እና በከባድ የዘረፋ ወንጀል ክስ መስርቷል።
በአቃቢ ህግ የተመሠረተውን ክስ የተመለከተው የወረ ጃርሶ ወረዳ ፍርድ ቤት ሰሞኑን በዋለው ችሎት አንደኛ ተከሳሽ ምሽጉ ተጫነ በዘጠኝ አመት እስራት እና በሁለት መቶ ሺህ ብር መቀጮ እንዲሁም ሁለተኛ ተከሳሽ አየለ ወጌሻ በስድስት ዓመት ከአራት ወር እስራት እንዲቀጣ የወሰነባቸው መሆኑን አቶ አራርሳ ስዪም ጨምረው ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል፡፡
በኤደን ሽመልስ
#ዳጉ_ጆርናል
6 months ago
የአርሰናል ደጋፊዎች በትናንቱ ሽንፈት ከተበሳጩ የኦሮሚያን እርጎ እንዲጠጡ ጥሪ ቀረበላቸዉ
የኦሮሚያ ቱሪዝም ኮሚሽን በይፋዊ የፌስቡክ ገጹ ትናንት ምሽት ለተሸነፉት እና ጨጓራቸዉን ለጎዱ የአርሰናል ደጋፊዎች " አታስቡ ኦሮሚያ ለጋ እርጎ ፣ ቀዝቃዛ አየር እና ሰላማዊ የተፈጥሮ ምህዳር ያላት ናት፤ ጎብኟት" ሲል አጋጣሚዉን ለማስተዋወቂያነት እንተጠቀመዉ ዳጉ ጆርናል ከገጹ ተመልክቷል።
በተጨማሪም ኮሚሽኑ "እግርኳስ ልብን ይሰብራል ፤ ኦሮሚያ እሱን ትጠግናለች" ብሏል።
የኦሮሚያ ቱሪዝም ኮሚሽን በVisit Oromia ገጹ የእርጎ ምስዕል በማያያዝ ነዉ ለአርሰናል ደጋፊዎች መልዕክቱን ያስተላለፈው።
seledadotio
seledadotio
የኦሮሚያ ቱሪዝም ኮሚሽን በይፋዊ የፌስቡክ ገጹ ትናንት ምሽት ለተሸነፉት እና ጨጓራቸዉን ለጎዱ የአርሰናል ደጋፊዎች " አታስቡ ኦሮሚያ ለጋ እርጎ ፣ ቀዝቃዛ አየር እና ሰላማዊ የተፈጥሮ ምህዳር ያላት ናት፤ ጎብኟት" ሲል አጋጣሚዉን ለማስተዋወቂያነት እንተጠቀመዉ ዳጉ ጆርናል ከገጹ ተመልክቷል።
በተጨማሪም ኮሚሽኑ "እግርኳስ ልብን ይሰብራል ፤ ኦሮሚያ እሱን ትጠግናለች" ብሏል።
የኦሮሚያ ቱሪዝም ኮሚሽን በVisit Oromia ገጹ የእርጎ ምስዕል በማያያዝ ነዉ ለአርሰናል ደጋፊዎች መልዕክቱን ያስተላለፈው።
seledadotio
seledadotio
Comments