ኤምሬትስ ወደ ዱባይ የሚደረጉ እና ከዱባይ የሚወጡ በረራዎችን አቋረጠ
በተባበሩት አረብ ኢምሬትስ ወደምትገኘው ዱባይ ከተማ የሚደረጉ እና የሚነሱ ሁሉም የኤሚሬትስ በረራዎች አዲስ መረጃ እስከሚሰጥ ድረስ መዘጋታቸውን አየር መንገዱ ገልጿል።
የኩባንያው ቃል አቀባይ በትላንትናው ዕለት ለሮይተርስ የዜና ወኪል እንደገለጸው ኤሚሬትስ በሚቀጥሉት ቀናት 100 በመቶው የአውታረ መረቡ ይመለሳል ተብሎ ይጠበቃል ማለታቸው ይታወሳል።
በስምኦን ደረጄ
#ዳጉ_ጆርናል
በተባበሩት አረብ ኢምሬትስ ወደምትገኘው ዱባይ ከተማ የሚደረጉ እና የሚነሱ ሁሉም የኤሚሬትስ በረራዎች አዲስ መረጃ እስከሚሰጥ ድረስ መዘጋታቸውን አየር መንገዱ ገልጿል።
የኩባንያው ቃል አቀባይ በትላንትናው ዕለት ለሮይተርስ የዜና ወኪል እንደገለጸው ኤሚሬትስ በሚቀጥሉት ቀናት 100 በመቶው የአውታረ መረቡ ይመለሳል ተብሎ ይጠበቃል ማለታቸው ይታወሳል።
በስምኦን ደረጄ
#ዳጉ_ጆርናል
5 months ago