የአርሰናል ደጋፊዎች በትናንቱ ሽንፈት ከተበሳጩ የኦሮሚያን እርጎ እንዲጠጡ ጥሪ ቀረበላቸዉ
የኦሮሚያ ቱሪዝም ኮሚሽን በይፋዊ የፌስቡክ ገጹ ትናንት ምሽት ለተሸነፉት እና ጨጓራቸዉን ለጎዱ የአርሰናል ደጋፊዎች " አታስቡ ኦሮሚያ ለጋ እርጎ ፣ ቀዝቃዛ አየር እና ሰላማዊ የተፈጥሮ ምህዳር ያላት ናት፤ ጎብኟት" ሲል አጋጣሚዉን ለማስተዋወቂያነት እንተጠቀመዉ ዳጉ ጆርናል ከገጹ ተመልክቷል።
በተጨማሪም ኮሚሽኑ "እግርኳስ ልብን ይሰብራል ፤ ኦሮሚያ እሱን ትጠግናለች" ብሏል።
የኦሮሚያ ቱሪዝም ኮሚሽን በVisit Oromia ገጹ የእርጎ ምስዕል በማያያዝ ነዉ ለአርሰናል ደጋፊዎች መልዕክቱን ያስተላለፈው።
seledadotio
seledadotio
የኦሮሚያ ቱሪዝም ኮሚሽን በይፋዊ የፌስቡክ ገጹ ትናንት ምሽት ለተሸነፉት እና ጨጓራቸዉን ለጎዱ የአርሰናል ደጋፊዎች " አታስቡ ኦሮሚያ ለጋ እርጎ ፣ ቀዝቃዛ አየር እና ሰላማዊ የተፈጥሮ ምህዳር ያላት ናት፤ ጎብኟት" ሲል አጋጣሚዉን ለማስተዋወቂያነት እንተጠቀመዉ ዳጉ ጆርናል ከገጹ ተመልክቷል።
በተጨማሪም ኮሚሽኑ "እግርኳስ ልብን ይሰብራል ፤ ኦሮሚያ እሱን ትጠግናለች" ብሏል።
የኦሮሚያ ቱሪዝም ኮሚሽን በVisit Oromia ገጹ የእርጎ ምስዕል በማያያዝ ነዉ ለአርሰናል ደጋፊዎች መልዕክቱን ያስተላለፈው።
seledadotio
seledadotio
6 months ago