10 hours ago
በኮንታ ዞን ሙሉ በሙሉ ተፈጥሯዊነቱን የጠበቀ አዲስ የጫካ ቡና መገኘቱ ተበሰረ!
#fastmereja :-በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በሚገኘው ታሪካዊው ኮንታ ዞን፣ እስከ ዛሬ በሰው እጅ ያልተነካና ተፈጥሮአዊ ይዘቱን ሙሉ በሙሉ ጠብቆ የቆየ አዲስ የጫካ ቡና (Wild Forest Coffee) ተበሰረ።
ይህ በሰው እጅ ያልተተከለና «ያልተመነዘረ አረንጓዴ ወርቅ» የተባለው አዲስ የቡና ዘር የተገኘው፣ በኮንታ ዞን «ኦሽካ ዴንቻ» ጥቅጥቅ ጫካ ውስጥ በሚገኘው «አሜክ ኤጄቻ» በተሰኘ ልዩ ቦታ ላይ መሆኑ የተገለፀ ሲሆን አካባቢው ሰውና የዱር እንስሳት በተስማማ ሁኔታ የሚኖሩበት በመሆኑ፣ የቡናው ተፈጥሯዊ መዓዛና ጣዕም እጅግ ልዩ እንደሆነ ተገልጿል።
ድርጅቱ አዲሱ የቡና ዘር መገኘቱ ለሀገራችን አዲስ ዓለም አቀፍ ብራንድ ይዞ የሚመጣ መሆኑን ጠቁሞ፤ እንደ ጅማ፣ ይርጋጨፌ እና ሐረር ሁሉ «Konta Coffee» በሚል ስም ለሀገር ውስጥና ለዓለም አቀፍ ገበያ በመቅረብ፣ የኢትዮጵያን የውጭ ምንዛሪ ግኝት ወደ ላቀ ደረጃ ያሸጋግራል ብሏል።
በተጨማሪም ያልተነካውን የኮንታ የተፈጥሮ ጫካ እና የቡና መገኛ ቦታዎችን ለዓለም በማስተዋወቅ የኢኮ-ቱሪዝም ዘርፉን በከፍተኛ ሁኔታ እንደሚያነቃቃው ገልጿል።
የኮንታ ብሔረሰብ የሙዚቃ አቀንቃኝና የባህል አምባሳደር አርቲስት ወንድወሰን አበበ (ወንዴ ኮንታ) በበኩሉ፣ “«ኑ ቡና ጠጡ» የሚለው ጥሪ የቡና መጠጣት ሥነ-ሥርዓት ብቻ ሳይሆን የሰላም፣ የፍቅር፣ የጽኑ ጉርብትና እና የኢትዮጵያዊነት መስተጋብር ማሳያ ነው” ሲል ተናግሯል።
አርቲስቱ አክሎም ይህንን ውድ ተፈጥሮአዊ ሀብት ጠብቆ ላቆየው ማኅበረሰብ እውቅና መስጠትና ባህሉን ከኪነ-ጥበብ ጋር አዋህዶ ማቅረብ ታሪካዊ ኃላፊነት መሆኑን አብራርቷል።
ከዚሁ ጋር ተያይዞ፣ ለዕይታ ያልበቁና በምስል ያልተቀረፁ የባህል ትውፊቶችን ቅርፃቸውን እንደጠበቁ ለዓለም መድረክ ለማብቃት ሰፊ እንቅስቃሴ መጀመሩ ተገልጿል።
ይህንን ታሪካዊ ግኝት አስመልክቶ «ቶካ ፊልም መንደር እና ኢኮ ቱሪዝም» (Konta Coffee) በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ አዲሱን የጫካ ቡና ይፋ ለማድረግ "ኑ ቡና ጠጡ" የተሰኘ ታላቅ ሀገራዊ ጥሪና የመርሃ ግብር ዝግጅት ማድረጉን አስታውቋል።
በዚሁ መሠረት ቶካ ፊልም መንደር ከ«ኪን-ኢትዮጵያ የባህል ቡድን» እና ከ«ቤራ ኢንተርቴይንመንትና ኤቨንትስ» ጋር የጋራ የሥራ ስምምነት የተፈራረመ ሲሆን፣ በቅርቡም በጋራ ጋዜጣዊ መግለጫ እንደሚሰጡ አስታውቀዋል።
#fastmereja :-በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በሚገኘው ታሪካዊው ኮንታ ዞን፣ እስከ ዛሬ በሰው እጅ ያልተነካና ተፈጥሮአዊ ይዘቱን ሙሉ በሙሉ ጠብቆ የቆየ አዲስ የጫካ ቡና (Wild Forest Coffee) ተበሰረ።
ይህ በሰው እጅ ያልተተከለና «ያልተመነዘረ አረንጓዴ ወርቅ» የተባለው አዲስ የቡና ዘር የተገኘው፣ በኮንታ ዞን «ኦሽካ ዴንቻ» ጥቅጥቅ ጫካ ውስጥ በሚገኘው «አሜክ ኤጄቻ» በተሰኘ ልዩ ቦታ ላይ መሆኑ የተገለፀ ሲሆን አካባቢው ሰውና የዱር እንስሳት በተስማማ ሁኔታ የሚኖሩበት በመሆኑ፣ የቡናው ተፈጥሯዊ መዓዛና ጣዕም እጅግ ልዩ እንደሆነ ተገልጿል።
ድርጅቱ አዲሱ የቡና ዘር መገኘቱ ለሀገራችን አዲስ ዓለም አቀፍ ብራንድ ይዞ የሚመጣ መሆኑን ጠቁሞ፤ እንደ ጅማ፣ ይርጋጨፌ እና ሐረር ሁሉ «Konta Coffee» በሚል ስም ለሀገር ውስጥና ለዓለም አቀፍ ገበያ በመቅረብ፣ የኢትዮጵያን የውጭ ምንዛሪ ግኝት ወደ ላቀ ደረጃ ያሸጋግራል ብሏል።
በተጨማሪም ያልተነካውን የኮንታ የተፈጥሮ ጫካ እና የቡና መገኛ ቦታዎችን ለዓለም በማስተዋወቅ የኢኮ-ቱሪዝም ዘርፉን በከፍተኛ ሁኔታ እንደሚያነቃቃው ገልጿል።
የኮንታ ብሔረሰብ የሙዚቃ አቀንቃኝና የባህል አምባሳደር አርቲስት ወንድወሰን አበበ (ወንዴ ኮንታ) በበኩሉ፣ “«ኑ ቡና ጠጡ» የሚለው ጥሪ የቡና መጠጣት ሥነ-ሥርዓት ብቻ ሳይሆን የሰላም፣ የፍቅር፣ የጽኑ ጉርብትና እና የኢትዮጵያዊነት መስተጋብር ማሳያ ነው” ሲል ተናግሯል።
አርቲስቱ አክሎም ይህንን ውድ ተፈጥሮአዊ ሀብት ጠብቆ ላቆየው ማኅበረሰብ እውቅና መስጠትና ባህሉን ከኪነ-ጥበብ ጋር አዋህዶ ማቅረብ ታሪካዊ ኃላፊነት መሆኑን አብራርቷል።
ከዚሁ ጋር ተያይዞ፣ ለዕይታ ያልበቁና በምስል ያልተቀረፁ የባህል ትውፊቶችን ቅርፃቸውን እንደጠበቁ ለዓለም መድረክ ለማብቃት ሰፊ እንቅስቃሴ መጀመሩ ተገልጿል።
ይህንን ታሪካዊ ግኝት አስመልክቶ «ቶካ ፊልም መንደር እና ኢኮ ቱሪዝም» (Konta Coffee) በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ አዲሱን የጫካ ቡና ይፋ ለማድረግ "ኑ ቡና ጠጡ" የተሰኘ ታላቅ ሀገራዊ ጥሪና የመርሃ ግብር ዝግጅት ማድረጉን አስታውቋል።
በዚሁ መሠረት ቶካ ፊልም መንደር ከ«ኪን-ኢትዮጵያ የባህል ቡድን» እና ከ«ቤራ ኢንተርቴይንመንትና ኤቨንትስ» ጋር የጋራ የሥራ ስምምነት የተፈራረመ ሲሆን፣ በቅርቡም በጋራ ጋዜጣዊ መግለጫ እንደሚሰጡ አስታውቀዋል።
2 days ago
ቀብር
#ethiopia | የብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር ዋና ሥራ አስኪያጅነትና በተለያዩ መስሪያ ቤቶች ከ40 ዓመታት በላይ በኃላፊነት ሲሠሩ የነበሩት ወይዘሮ መዓዛ ቅጣው አረፉ።
ወይዘሮ መዓዛ ቅጣው በ83 ዓመታቸው ያረፉት ሐምሌ 27 ቀን 2018 ዓ.ም. በአጋጠማቸው ድንገተኛ ሕመም ነው።
ወይዘሮ መዓዛ ቅጣው ሴቶች ከዩኒቨርሲቲ ለመመረቅና በከፍተኛ ኃላፊነት ተመድበው ለመሥራት ብርቅ በነበረበት ጊዜ በውጤት ያለፉ፣ በፋና ወጊነት በሚቆጠር አርአያነት፣ በከፍተኛ ተሳትፎ ሀገራቸውን ሲያገለግሉ ቆይተዋል።
በ1950ዎቹ መጨረሻ ከቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ በኢኮኖሚክስ የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን፣ ከዋሺንግተን ዲሲ አሜሪካን ዩኒቨርሲቲ ሁለተኛ ዲግሪያቸውን በማግኘት ለወጣት ሴቶች ምሳሌ ለመሆን የበቁ ነበሩ።
ወይዘሮ መዓዛ ቅጣው ከ40 ዓመታት በላይ በኃላፊነትና በሥራ መሪነት ባገለገሉባቸው የግልና የመንግሥት መስሪያ ቤቶች አዳዲስ የሥራ ዘዴዎችን በመቀየስና የተቀናጀ አሠራር በማስለመድ ስማቸው በመልካም ሲጠራ ቆይቷል።
በተለይም ለ19 ዓመታት በዋና ሥራ አስኪያጅነት የመሩትን የብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር ትርፋማ ለማድረግ፣ አሠራሩን ለማዘመንና ጠንካራ ተቋም እንዲሆን ያበረከቱት አስተዋጽኦ በጊዜው በነበሩትና ሰነድ በሚመረምሩት ዘንድ የታወቀ ነው።
እንደ ፈጣን ሎተሪ ዓይነቶቹ ከጊዜው ጋር የተጣጣሙ አሠራሮች በብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር እንዲለመዱና የተጠናከሩ እንዲሆኑ ያደረጉት ወይዘሮ መዓዛ ቅጣው ናቸው።
በኢትዮጵያ መድን ድርጅት፣ በኅብረት ኢንሹራንስ፣ በናይል ኢንሹራንስ፣ በብርሃን ኢንሹራንስ በመመሪያ ሥራ አስኪያጅነት እየተመደቡ ተቋሞቹ እንዲጠናከሩ ሙሉ ልምዳቸውንና ችሎታቸውን ማስተላለፋቸውን አብረዋቸው የሠሩት እየመሰከሩላቸው ነው።
ወይዘሮ መዓዛ ቅጣው ትኩረትና ጥንቃቄ ከሚጠይቀው የሥራ መደባቸው ጋር ደርበው እንደ ቤተሰብ መመሪያ ማኅበር ከአንዴም ሁለቴ፣ እንደ ቀይ መስቀል ማኅበር፣ እንደ ኢየሩሳሌም የሕፃናት ማሳደጊያ ድርጅትና በመሣሰሉት ተቋማት ለረጅም ዓመታት በቦርድ ሊቀ መንበርነትና አባልነት፣ በሥራ አስፈጻሚነትም ጭምር ሲሠሩ ቆይተዋል።
ዘለግ ላለውና ውጤታማ ለሆነ ሥራቸው የተለያዩ ሽልማቶችን አግኝተዋል።
እስከ ሕልፈታቸው ድረስ ከሥራ ሳይለዩ በጥናትና በምርምር ሥር ቆይተዋል።
የሁለት ልጆች የሆኑት ወይዘሮ መዓዛ ቅጣው የቀብር ሥነ ሥርዓት ኮተቤ በሚገኘው በመካነ ቅዱሳን ሐና ወኢያቄም ቤተ ክርስቲያን ሐሙስ ሐምሌ 30 ቀን 2018 ዓ.ም. ከቀኑ በ6:00 ሰዓት እንደሚፈጸም ቤተሰቦቻቸው ነግረውናል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ethiopia | የብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር ዋና ሥራ አስኪያጅነትና በተለያዩ መስሪያ ቤቶች ከ40 ዓመታት በላይ በኃላፊነት ሲሠሩ የነበሩት ወይዘሮ መዓዛ ቅጣው አረፉ።
ወይዘሮ መዓዛ ቅጣው በ83 ዓመታቸው ያረፉት ሐምሌ 27 ቀን 2018 ዓ.ም. በአጋጠማቸው ድንገተኛ ሕመም ነው።
ወይዘሮ መዓዛ ቅጣው ሴቶች ከዩኒቨርሲቲ ለመመረቅና በከፍተኛ ኃላፊነት ተመድበው ለመሥራት ብርቅ በነበረበት ጊዜ በውጤት ያለፉ፣ በፋና ወጊነት በሚቆጠር አርአያነት፣ በከፍተኛ ተሳትፎ ሀገራቸውን ሲያገለግሉ ቆይተዋል።
በ1950ዎቹ መጨረሻ ከቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ በኢኮኖሚክስ የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን፣ ከዋሺንግተን ዲሲ አሜሪካን ዩኒቨርሲቲ ሁለተኛ ዲግሪያቸውን በማግኘት ለወጣት ሴቶች ምሳሌ ለመሆን የበቁ ነበሩ።
ወይዘሮ መዓዛ ቅጣው ከ40 ዓመታት በላይ በኃላፊነትና በሥራ መሪነት ባገለገሉባቸው የግልና የመንግሥት መስሪያ ቤቶች አዳዲስ የሥራ ዘዴዎችን በመቀየስና የተቀናጀ አሠራር በማስለመድ ስማቸው በመልካም ሲጠራ ቆይቷል።
በተለይም ለ19 ዓመታት በዋና ሥራ አስኪያጅነት የመሩትን የብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር ትርፋማ ለማድረግ፣ አሠራሩን ለማዘመንና ጠንካራ ተቋም እንዲሆን ያበረከቱት አስተዋጽኦ በጊዜው በነበሩትና ሰነድ በሚመረምሩት ዘንድ የታወቀ ነው።
እንደ ፈጣን ሎተሪ ዓይነቶቹ ከጊዜው ጋር የተጣጣሙ አሠራሮች በብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር እንዲለመዱና የተጠናከሩ እንዲሆኑ ያደረጉት ወይዘሮ መዓዛ ቅጣው ናቸው።
በኢትዮጵያ መድን ድርጅት፣ በኅብረት ኢንሹራንስ፣ በናይል ኢንሹራንስ፣ በብርሃን ኢንሹራንስ በመመሪያ ሥራ አስኪያጅነት እየተመደቡ ተቋሞቹ እንዲጠናከሩ ሙሉ ልምዳቸውንና ችሎታቸውን ማስተላለፋቸውን አብረዋቸው የሠሩት እየመሰከሩላቸው ነው።
ወይዘሮ መዓዛ ቅጣው ትኩረትና ጥንቃቄ ከሚጠይቀው የሥራ መደባቸው ጋር ደርበው እንደ ቤተሰብ መመሪያ ማኅበር ከአንዴም ሁለቴ፣ እንደ ቀይ መስቀል ማኅበር፣ እንደ ኢየሩሳሌም የሕፃናት ማሳደጊያ ድርጅትና በመሣሰሉት ተቋማት ለረጅም ዓመታት በቦርድ ሊቀ መንበርነትና አባልነት፣ በሥራ አስፈጻሚነትም ጭምር ሲሠሩ ቆይተዋል።
ዘለግ ላለውና ውጤታማ ለሆነ ሥራቸው የተለያዩ ሽልማቶችን አግኝተዋል።
እስከ ሕልፈታቸው ድረስ ከሥራ ሳይለዩ በጥናትና በምርምር ሥር ቆይተዋል።
የሁለት ልጆች የሆኑት ወይዘሮ መዓዛ ቅጣው የቀብር ሥነ ሥርዓት ኮተቤ በሚገኘው በመካነ ቅዱሳን ሐና ወኢያቄም ቤተ ክርስቲያን ሐሙስ ሐምሌ 30 ቀን 2018 ዓ.ም. ከቀኑ በ6:00 ሰዓት እንደሚፈጸም ቤተሰቦቻቸው ነግረውናል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
22 days ago
🎞 የፊልም ባለሙያ መሆን ለምትፈልጉ ምርጥ ዕድል!!!
🎥 በልቀት ኮሌጅ የሀገራችን ታዋቂና ተወዳጅ የፊልም ባለሙያዎች ልዩ የአጭር ጊዜ የፊልም ጥበብ ስልጠና ለመስጠት ተዘጋጅተዋል፤
✍ አሰልጣኞች
👉 ደራሲና አዘጋጅ መዓዛ ወርቁ
👉 የፊልም ዳይሬክተር እና ደራሲ ብሩክ ሞላ፤
👉 ዳይሬክተር አብርሀም ገዛኸኝ፤
👉 ሲኒማቶግራፈር ዳንኤል ግርማ፤
🎞 የስልጠና አይነቶች
👉 የፊልም አክቲንግ
👉 ዳይሬክቲንግ
👉 ሲኒማቶግራፊ
👉 በፊልም ጽሑፍ አጻጻፍ
🗓 የምዝገባ ቀን ሐምሌ10/2018 ያበቃል
ስልጠናው ከሀምሌ 11/2018 ጀምሮ ቅዳሜና እሁድ በቀን መርሐ -ግብር ይሰጣል።
💡ለምዝገባ
አራት ኪሎ ከትምህርት ሚኒስቴር ጀርባ ኢክላስ ህንፃ 3ኛ ፎቅ ላይ በሚገኘው የኮሌጁ ሬጅስትራር ጽ/ቤት በመምጣት መመዝገብ ይችላሉ።
📱 ለበለጠ መረጃ
2519 84 71 71 44/251940 08 99 99 /251930325090 መደወል ይችላሉ።
በተጨማሪም በቴሌግራም
Liketcollege መመዝገብ ይችላል።
🎥 በልቀት ኮሌጅ የሀገራችን ታዋቂና ተወዳጅ የፊልም ባለሙያዎች ልዩ የአጭር ጊዜ የፊልም ጥበብ ስልጠና ለመስጠት ተዘጋጅተዋል፤
✍ አሰልጣኞች
👉 ደራሲና አዘጋጅ መዓዛ ወርቁ
👉 የፊልም ዳይሬክተር እና ደራሲ ብሩክ ሞላ፤
👉 ዳይሬክተር አብርሀም ገዛኸኝ፤
👉 ሲኒማቶግራፈር ዳንኤል ግርማ፤
🎞 የስልጠና አይነቶች
👉 የፊልም አክቲንግ
👉 ዳይሬክቲንግ
👉 ሲኒማቶግራፊ
👉 በፊልም ጽሑፍ አጻጻፍ
🗓 የምዝገባ ቀን ሐምሌ10/2018 ያበቃል
ስልጠናው ከሀምሌ 11/2018 ጀምሮ ቅዳሜና እሁድ በቀን መርሐ -ግብር ይሰጣል።
💡ለምዝገባ
አራት ኪሎ ከትምህርት ሚኒስቴር ጀርባ ኢክላስ ህንፃ 3ኛ ፎቅ ላይ በሚገኘው የኮሌጁ ሬጅስትራር ጽ/ቤት በመምጣት መመዝገብ ይችላሉ።
📱 ለበለጠ መረጃ
2519 84 71 71 44/251940 08 99 99 /251930325090 መደወል ይችላሉ።
በተጨማሪም በቴሌግራም
Liketcollege መመዝገብ ይችላል።
24 days ago
🎞 ተወዳጆቹ የፊልም ባለሙያዎች ስልጠና ሊሰጧችሁ ነው!!!
🎥 በልቀት ኮሌጅ የሀገራችን ታዋቂና ተወዳጅ የፊልም ባለሙያዎች ልዩ የአጭር ጊዜ የፊልም ጥበብ ስልጠና ለመስጠት ተዘጋጅተዋል፤
✍ አሰልጣኞች
👉 ደራሲና አዘጋጅ መዓዛ ወርቁ
👉 የፊልም ዳይሬክተር እና ደራሲ ብሩክ ሞላ፤
👉 ዳይሬክተር አብርሀም ገዛኸኝ፤
👉 ሲኒማቶግራፈር ዳንኤል ግርማ፤
🎞 የስልጠና አይነቶች
👉 የፊልም አክቲንግ
👉 ዳይሬክቲንግ
👉 ሲኒማቶግራፊ
👉 በፊልም ጽሑፍ አጻጻፍ
🗓 የምዝገባ ቀን ሐምሌ10/2018 ያበቃል
ስልጠናው ከሀምሌ 11/2018 ጀምሮ ቅዳሜና እሁድ በቀን መርሐ -ግብር ይሰጣል።
💡ለምዝገባ
አራት ኪሎ ከትምህርት ሚኒስቴር ጀርባ ኢክላስ ህንፃ 3ኛ ፎቅ ላይ በሚገኘው የኮሌጁ ሬጅስትራር ጽ/ቤት በመምጣት መመዝገብ ይችላሉ።
📱 ለበለጠ መረጃ
2519 84 71 71 44/251940 08 99 99 /251930325090 መደወል ይችላሉ።
በተጨማሪም በቴሌግራም
Liketcollege መመዝገብ ይችላል።
🎥 በልቀት ኮሌጅ የሀገራችን ታዋቂና ተወዳጅ የፊልም ባለሙያዎች ልዩ የአጭር ጊዜ የፊልም ጥበብ ስልጠና ለመስጠት ተዘጋጅተዋል፤
✍ አሰልጣኞች
👉 ደራሲና አዘጋጅ መዓዛ ወርቁ
👉 የፊልም ዳይሬክተር እና ደራሲ ብሩክ ሞላ፤
👉 ዳይሬክተር አብርሀም ገዛኸኝ፤
👉 ሲኒማቶግራፈር ዳንኤል ግርማ፤
🎞 የስልጠና አይነቶች
👉 የፊልም አክቲንግ
👉 ዳይሬክቲንግ
👉 ሲኒማቶግራፊ
👉 በፊልም ጽሑፍ አጻጻፍ
🗓 የምዝገባ ቀን ሐምሌ10/2018 ያበቃል
ስልጠናው ከሀምሌ 11/2018 ጀምሮ ቅዳሜና እሁድ በቀን መርሐ -ግብር ይሰጣል።
💡ለምዝገባ
አራት ኪሎ ከትምህርት ሚኒስቴር ጀርባ ኢክላስ ህንፃ 3ኛ ፎቅ ላይ በሚገኘው የኮሌጁ ሬጅስትራር ጽ/ቤት በመምጣት መመዝገብ ይችላሉ።
📱 ለበለጠ መረጃ
2519 84 71 71 44/251940 08 99 99 /251930325090 መደወል ይችላሉ።
በተጨማሪም በቴሌግራም
Liketcollege መመዝገብ ይችላል።
25 days ago
📽 የፊልም ጥበብ ስልጠና ለምትፈልጉ ልዩ ዕድል!!!
🎥 ልዩ የአጭር ጊዜ ስልጠና በታዋቂ እና ተወዳጅ የፊልም ባለሙያዎች ከልቀት ኮሌጅ ተዘጋጅቶላችኋል፤
👉 የምዝገባ ቀን ሐምሌ10/2018 ያበቃል
ከግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት በዲግሪ ደረጃ የፊልም ትምህርትን በማስተማር የመጀመሪያና ብቸኛ የሆነው ልቀት ኮሌጅ ለ2018 ሁለተኛውን ዙር የክረምት አጭርና እጅግ ውጤታማ የስልጠና መርሐ ግብር አዘጋጅቷል።
💡 አሰልጣኞች
👉 በፊልም አክቲንግ የስልጠና ዘርፍ ዳይሬክተር እና ደራሲ ብሩክ ሞላ፤
👉 በዳይሬክቲንግ ስልጠና ዳይሬክተር አብርሀም ገዛኸኝ፤
👉 በሲኒማቶግራፊ ዘርፍ ሲኒማቶግራፈር ዳንኤል ግርማ፤
👉 በፊልም ጽሑፍ አጻጻፍ ደራሲና አዘጋጅ መዓዛ ወርቁ ይሰጣሉ።
ስልጠናው ቅዳሜና እሁድ በቀን መርሐ -ግብር የሚሰጥ ሲሆን ከሀምሌ 11/2018 ጀምሮ መሰጠት ይጀምራል።
💡ለምዝገባ
አራት ኪሎ ከትምህርት ሚኒስቴር ጀርባ ኢክላስ ህንፃ 3ኛ ፎቅ ላይ በሚገኘው የኮሌጁ ሬጅስትራር ጽ/ቤት በመምጣት መመዝገብ ይችላሉ።
📱 ለበለጠ መረጃ
2519 84 71 71 44/251940 08 99 99 /251930325090 መደወል ይችላሉ።
በተጨማሪም በቴሌግራም
Liketcollege መመዝገብ ይችላል።
🎥 ልዩ የአጭር ጊዜ ስልጠና በታዋቂ እና ተወዳጅ የፊልም ባለሙያዎች ከልቀት ኮሌጅ ተዘጋጅቶላችኋል፤
👉 የምዝገባ ቀን ሐምሌ10/2018 ያበቃል
ከግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት በዲግሪ ደረጃ የፊልም ትምህርትን በማስተማር የመጀመሪያና ብቸኛ የሆነው ልቀት ኮሌጅ ለ2018 ሁለተኛውን ዙር የክረምት አጭርና እጅግ ውጤታማ የስልጠና መርሐ ግብር አዘጋጅቷል።
💡 አሰልጣኞች
👉 በፊልም አክቲንግ የስልጠና ዘርፍ ዳይሬክተር እና ደራሲ ብሩክ ሞላ፤
👉 በዳይሬክቲንግ ስልጠና ዳይሬክተር አብርሀም ገዛኸኝ፤
👉 በሲኒማቶግራፊ ዘርፍ ሲኒማቶግራፈር ዳንኤል ግርማ፤
👉 በፊልም ጽሑፍ አጻጻፍ ደራሲና አዘጋጅ መዓዛ ወርቁ ይሰጣሉ።
ስልጠናው ቅዳሜና እሁድ በቀን መርሐ -ግብር የሚሰጥ ሲሆን ከሀምሌ 11/2018 ጀምሮ መሰጠት ይጀምራል።
💡ለምዝገባ
አራት ኪሎ ከትምህርት ሚኒስቴር ጀርባ ኢክላስ ህንፃ 3ኛ ፎቅ ላይ በሚገኘው የኮሌጁ ሬጅስትራር ጽ/ቤት በመምጣት መመዝገብ ይችላሉ።
📱 ለበለጠ መረጃ
2519 84 71 71 44/251940 08 99 99 /251930325090 መደወል ይችላሉ።
በተጨማሪም በቴሌግራም
Liketcollege መመዝገብ ይችላል።
25 days ago
"ገላ ገላ" አስቱካን እካችሁ
የሰው ልጅ ነፍስ የምትተነፍስበት ጥልቅ ውቅያኖስ "ሙዚቃ"
"ሙዚቃ" እና "ፍቅር" ደግሞ ተነጣጥለው የማይታዩ፣ አንዱ ለአንዱ የተፈጠሩ፣ የሰማይ እና የምድር ያህል የተሳሰሩ የነፍስ ቋንቋዎች ናቸው።
ከትላንት እስከ ዛሬ... ከካሴት ክር እስከ ዲጂታል ዘመን፣ ቴክኖሎጂው ቢለዋወጥም፣ ትውልድ ቢተካካም እነዚህን ሁለት መለኮታዊ ጸጋዎች በአንድ ልብ አዋህዳ፣ ስሜትን በዜማ ሸምና ያቀረበችልን የዘመናቶች ፈርጥ—እሷ አስቴር አወቀ ናት!
የትውልድን ልብ ያንኳኳች፣ ማዕበል እና ጸጥታን በድምጿ ያስማማች የኢትዮጵያ የሙዚቃ ጸጋ! አስቴር የ"ሶል" (Soul)
የፍቅር ንግሥት በድምጿ ጅረት ውስጥ የሰውን ልጅ ጥልቅ የልብ ጓዳ የምትፈትሽ፣ ስንከፋ አባባይ፣ ስንደሰት አጀብ ባይ የሆነች የዘመን ሀብት ናት።
ትዝታን ብቻ አይቀሰቅሱም፤ ገና ሳንኖረው የናፈቀንን፣ በቃላት የማይገለጸውን ያንን ጥልቅ ናፍቆት (መናፍቅነት) በውስጣችን ይፈጥራሉ። "ፍቅር" የሚለውን ቃል ስታዜመው፣ የፍቅርን ፊደል ያልቆጠረው እንኳ በፍቅር ይነድፋል፤ ገና ያላየነውን የፍቅር ብስራት በሙዚቃዋ እንድንኖረው፣ ያላጣጣመነውን ስሜት በምናባችን እንድንስለው ታደርገናለች። ድምጿ ሲሰማ የሌለብን ትዝታ ይጭንብናል፣ የሌለ ስንብት ያስለቅሰናል፣ ገና ያልመጣ ተስፋ ያስፈነድቀናል።
ትላንት አባቶቻችን እና እናቶቻችን ያደመጧትን፣ ዛሬ እኛ በፍቅር እንሰማታለን፤ ነገም ልጆቻችን ይወርሷታል። ጊዜ የማይሽራት፣ ዘመን የማያልፍባት ተወዳጅ አርቲስት!
እስኪ አንድ ሁለቲቱን እንምልክት
"ለመድክ ወይ" የተሰኘውን ይህን ልብ ሰባሪ እና ስሜት አንጀት ሰርስሮ የሚገባ የሙዚቃ ስራ ስናዳምጥ፣ የሰውን ልጅ የፍቅር ስነ-ልቦና፣ የልብ ስብራትን (Heartbreak) እና የመለየትን መራር እውነት በሚያስገርም ጥልቀት ስትፈትሸው እናገኛለን።
ይህ ዘፈን ተራ የሙዚቃ ዜማ አይደለም፤ ይልቁንም አንዲት በፍቅር የተከዳች፣ ማመን ያቃታት እና በትዝታ እስር ቤት ውስጥ የቀረች ነፍስ የምታሰማው የውስጥ ጩኸት ነው።
የዚህን ድንቅ ዘፈን ጥልቅ መልእክት በበሰለ የኪነ-ጥበብ መነጽር ስንተነትነው የሚከተሉትን ህያው እውነታዎች እናገኛለን
1. "ለመድክ ወይ?" ይህ ጥያቄ ተራ መጠይቅ አይደለም። የድንጋጤ እና የመገረም ጩኸት
ያለኔ መኖርን ቻልከው? እኔ ገና የትላንቱን አብሮነታችንን መርሳት አቅቶኝ በትዝታ እሳት እየነደድኩ፣ አንተ ግን እንዴት ያለምንም ህመም የክህደት እና የመገረም ስሜት ነው አንድ ሰው የነፍሱን ግማሽ አድርጎ ያሰበው አካል አዲስ ህይወት በአንድ ጀንበር የሚፈጠረውን የአእምሮ ንዝረት ያሳያል
አስቴር ይህንን ሚዛን የሳተ ፍቅር በጉልህ ታሳያለች።
በፍቅር መለያየት ውስጥ እጅግ አሳማሚው ነገር የህመሙ አለመመጣጠን ነው።
ለአንዱ (ለአፍቃሪዋ) ፍቅር የህይወት መሰረት፣ እስትንፋስ እና አለም ሲሆን፤ ለሌላኛው (ለተፈቃሪው) ግን ፍቅር ጊዜያዊ ማረፊያ፣ በቀላሉ ሊተካ እና ሊረሳ የሚችል ተራ ክስተት ሆኖ እናገኘዋለን። "እኔ እንዲህ ሆኜ፣ አንተ እንዴት ሆንክ?" የሚለው የዘፈኑ የጀርባ አጥንት ይህንን የስሜት መራራቅ ያጋልጣል።ያ የለመደችው ድምፅ፣ ያ የለመደችው መዓዛ በድንገት ሲቋረጥ ነፍስ ባዶ ትቀራለች። አስቴር በዚህ ዘፈኗ፣ መለየቱን አምና ለመቀበል የሚደረገውን የውስጥ ትግል እና የትዝታን አረመኔነት በቃላቷ ትስላለች። "ልመዳ" እንዴት ከባድ እንደሆነና ያንን ማቋረጥ ደግሞ ሞት መሆኑን ልክ አንዲት ሴት ብቻዋን ክፍሏ ውስጥ ሆና የምታነባውን፣ የምታቃስተውን እና ከራሷ ጋር የምታደርገውን ሙግት በዜማ ልክ ሰፍታ ታለብሰናለች።
የናፍቆትን እሳት እና የልብን መታለል ያለምንም ማለዘቢያ ፊት ለፊት
ለመድክ ወይ" የፍቅርን የጨለመ ገፅ ሚያዳምጣት ሁሉ የተወሳሰበ የሰው ልጅ ስሜት ወስዳ
የቆሰለ ልብ ያለው ሁሉ፣ በዚህ ዘፈን ውስጥ የራሱን እንባ ያገኛል!
"ገላ ገላ" በረቂቅ ቃላት የተሳለበት የፍቅር ጸሎት ።
ይህ ዘፈን ተራ የቃላት ድርደራ ሳይሆን፣ አንዲት የሰው ልጅ ነፍስ በፍቅር ስትገዛ፣ ስትማረክ እና ራሷን አሳልፋ ስትሰጥ የሚኖራትን ጥልቅ ስነ-ልቦናዊ እና ስጋዊ ውህደት የሚያሳይ ህያው ማሳያ ነው።
ገላ—የነፍስ ማረፊያ፣ የስሜት መግለጫ እና የፍቅር ቤተ-መቅደስ ነው።
አስቴር "ገላ" ስትል፣ መነካካትን ብቻ ሳይሆን፣ ሁለት ነፍሶች አንድ የሚሆኑበትን፣ መለያየት የሌለበትን ያንን የመጨረሻውን የፍቅር ልዕልና (Intimacy) እየጠራች ነው። ለእሷ ህይወት የሚዘራ፣ ግን ደግሞ ናፍቆትን የሚያባብስ ጣፋጭ እስር ቤት ነው።
አንድ የምታውቀው ፍጹም እውነት ቢኖር የራሷን የልብ ትርታ ነው።
የሷ "ሆድ" (ውስጧ/ነፍሷ) ለእሱ መገዛቱን አምና መቀበሏ፣ በፍቅር ውስጥ ያለውን ያለምንም ቅድመ-ሁኔታ ራስን አሳልፎ የመስጠት ጀግንነት ያሳያል።ፍቅር ከስሜት አልፎ ወደ "መኖር እና አለመኖር" ትርጉም ይሸጋገራል። ፍቅር የልብ ምት ብቻ ሳይሆን፣ ወደ ሳንባ ገብቶ የሚያኖራት ኦክስጅኗ ሆኗል።
የነፍስ ኑዛዜ ነው ገና ያላፈቀረውን "እንዲህ ያለ ጥልቅ ፍቅር ባገኘሁ" ብሎ እንዲመኝ ሲያደርግ፤ ያፈቀረውን ደግሞ የልቡን ቋንቋ አግኝቶለታል።የሰውን ልጅ ድብቅ እና ጥልቅ የልብ ጓዳ ገብታ፣ ትበረብራልች
በሥራ መክበርን" በተግባር በማሳየቷ እንጂ! 40የልማሳ ዓመታት ሙሉ በመድረክ ላይ መቆየት፣ 28 አልበሞችን ማበርከት... ይህ ቁጥር ብቻ አይደለም፤ የትጋት፣ ለጥበብ የመገዛት እና የተሰጥኦ ጥግ ነው። አስቴር ጥበብን ከትጋት ጋር አጣምራ፣ የሰራችው ስራ ሁሉ ወርቅ ሆኖላት፣ በኢትዮጵያውያን ልብ ውስጥ ለዘላለም የነገሰች የጥበብ ጀግና ናት። "ሙዚቃ" ፍቅር ነው፤ "ፍቅርም" ሙዚቃ ነው። ሁለቱም ደግሞ በአንድነት ሲጣመሩ "አስቴር አወቀ" የሚል ትርጉም ይሰጡናል።
ክብር በሥራዋ ለከበረችው...
ክብር ጥበብን አክብራ ላስከበረችን...
ክብር ትውልድን በዜማ እና በፍቅር ላዋሃደችው...ክብርም በስራሽ ሁሉ እድንወድሽ ላደረጉት በስራዎችሽ አሻራቸውን ላኖሩ ከቴዎድሮስ መኩሪያ ላስቱካ
የሰው ልጅ ነፍስ የምትተነፍስበት ጥልቅ ውቅያኖስ "ሙዚቃ"
"ሙዚቃ" እና "ፍቅር" ደግሞ ተነጣጥለው የማይታዩ፣ አንዱ ለአንዱ የተፈጠሩ፣ የሰማይ እና የምድር ያህል የተሳሰሩ የነፍስ ቋንቋዎች ናቸው።
ከትላንት እስከ ዛሬ... ከካሴት ክር እስከ ዲጂታል ዘመን፣ ቴክኖሎጂው ቢለዋወጥም፣ ትውልድ ቢተካካም እነዚህን ሁለት መለኮታዊ ጸጋዎች በአንድ ልብ አዋህዳ፣ ስሜትን በዜማ ሸምና ያቀረበችልን የዘመናቶች ፈርጥ—እሷ አስቴር አወቀ ናት!
የትውልድን ልብ ያንኳኳች፣ ማዕበል እና ጸጥታን በድምጿ ያስማማች የኢትዮጵያ የሙዚቃ ጸጋ! አስቴር የ"ሶል" (Soul)
የፍቅር ንግሥት በድምጿ ጅረት ውስጥ የሰውን ልጅ ጥልቅ የልብ ጓዳ የምትፈትሽ፣ ስንከፋ አባባይ፣ ስንደሰት አጀብ ባይ የሆነች የዘመን ሀብት ናት።
ትዝታን ብቻ አይቀሰቅሱም፤ ገና ሳንኖረው የናፈቀንን፣ በቃላት የማይገለጸውን ያንን ጥልቅ ናፍቆት (መናፍቅነት) በውስጣችን ይፈጥራሉ። "ፍቅር" የሚለውን ቃል ስታዜመው፣ የፍቅርን ፊደል ያልቆጠረው እንኳ በፍቅር ይነድፋል፤ ገና ያላየነውን የፍቅር ብስራት በሙዚቃዋ እንድንኖረው፣ ያላጣጣመነውን ስሜት በምናባችን እንድንስለው ታደርገናለች። ድምጿ ሲሰማ የሌለብን ትዝታ ይጭንብናል፣ የሌለ ስንብት ያስለቅሰናል፣ ገና ያልመጣ ተስፋ ያስፈነድቀናል።
ትላንት አባቶቻችን እና እናቶቻችን ያደመጧትን፣ ዛሬ እኛ በፍቅር እንሰማታለን፤ ነገም ልጆቻችን ይወርሷታል። ጊዜ የማይሽራት፣ ዘመን የማያልፍባት ተወዳጅ አርቲስት!
እስኪ አንድ ሁለቲቱን እንምልክት
"ለመድክ ወይ" የተሰኘውን ይህን ልብ ሰባሪ እና ስሜት አንጀት ሰርስሮ የሚገባ የሙዚቃ ስራ ስናዳምጥ፣ የሰውን ልጅ የፍቅር ስነ-ልቦና፣ የልብ ስብራትን (Heartbreak) እና የመለየትን መራር እውነት በሚያስገርም ጥልቀት ስትፈትሸው እናገኛለን።
ይህ ዘፈን ተራ የሙዚቃ ዜማ አይደለም፤ ይልቁንም አንዲት በፍቅር የተከዳች፣ ማመን ያቃታት እና በትዝታ እስር ቤት ውስጥ የቀረች ነፍስ የምታሰማው የውስጥ ጩኸት ነው።
የዚህን ድንቅ ዘፈን ጥልቅ መልእክት በበሰለ የኪነ-ጥበብ መነጽር ስንተነትነው የሚከተሉትን ህያው እውነታዎች እናገኛለን
1. "ለመድክ ወይ?" ይህ ጥያቄ ተራ መጠይቅ አይደለም። የድንጋጤ እና የመገረም ጩኸት
ያለኔ መኖርን ቻልከው? እኔ ገና የትላንቱን አብሮነታችንን መርሳት አቅቶኝ በትዝታ እሳት እየነደድኩ፣ አንተ ግን እንዴት ያለምንም ህመም የክህደት እና የመገረም ስሜት ነው አንድ ሰው የነፍሱን ግማሽ አድርጎ ያሰበው አካል አዲስ ህይወት በአንድ ጀንበር የሚፈጠረውን የአእምሮ ንዝረት ያሳያል
አስቴር ይህንን ሚዛን የሳተ ፍቅር በጉልህ ታሳያለች።
በፍቅር መለያየት ውስጥ እጅግ አሳማሚው ነገር የህመሙ አለመመጣጠን ነው።
ለአንዱ (ለአፍቃሪዋ) ፍቅር የህይወት መሰረት፣ እስትንፋስ እና አለም ሲሆን፤ ለሌላኛው (ለተፈቃሪው) ግን ፍቅር ጊዜያዊ ማረፊያ፣ በቀላሉ ሊተካ እና ሊረሳ የሚችል ተራ ክስተት ሆኖ እናገኘዋለን። "እኔ እንዲህ ሆኜ፣ አንተ እንዴት ሆንክ?" የሚለው የዘፈኑ የጀርባ አጥንት ይህንን የስሜት መራራቅ ያጋልጣል።ያ የለመደችው ድምፅ፣ ያ የለመደችው መዓዛ በድንገት ሲቋረጥ ነፍስ ባዶ ትቀራለች። አስቴር በዚህ ዘፈኗ፣ መለየቱን አምና ለመቀበል የሚደረገውን የውስጥ ትግል እና የትዝታን አረመኔነት በቃላቷ ትስላለች። "ልመዳ" እንዴት ከባድ እንደሆነና ያንን ማቋረጥ ደግሞ ሞት መሆኑን ልክ አንዲት ሴት ብቻዋን ክፍሏ ውስጥ ሆና የምታነባውን፣ የምታቃስተውን እና ከራሷ ጋር የምታደርገውን ሙግት በዜማ ልክ ሰፍታ ታለብሰናለች።
የናፍቆትን እሳት እና የልብን መታለል ያለምንም ማለዘቢያ ፊት ለፊት
ለመድክ ወይ" የፍቅርን የጨለመ ገፅ ሚያዳምጣት ሁሉ የተወሳሰበ የሰው ልጅ ስሜት ወስዳ
የቆሰለ ልብ ያለው ሁሉ፣ በዚህ ዘፈን ውስጥ የራሱን እንባ ያገኛል!
"ገላ ገላ" በረቂቅ ቃላት የተሳለበት የፍቅር ጸሎት ።
ይህ ዘፈን ተራ የቃላት ድርደራ ሳይሆን፣ አንዲት የሰው ልጅ ነፍስ በፍቅር ስትገዛ፣ ስትማረክ እና ራሷን አሳልፋ ስትሰጥ የሚኖራትን ጥልቅ ስነ-ልቦናዊ እና ስጋዊ ውህደት የሚያሳይ ህያው ማሳያ ነው።
ገላ—የነፍስ ማረፊያ፣ የስሜት መግለጫ እና የፍቅር ቤተ-መቅደስ ነው።
አስቴር "ገላ" ስትል፣ መነካካትን ብቻ ሳይሆን፣ ሁለት ነፍሶች አንድ የሚሆኑበትን፣ መለያየት የሌለበትን ያንን የመጨረሻውን የፍቅር ልዕልና (Intimacy) እየጠራች ነው። ለእሷ ህይወት የሚዘራ፣ ግን ደግሞ ናፍቆትን የሚያባብስ ጣፋጭ እስር ቤት ነው።
አንድ የምታውቀው ፍጹም እውነት ቢኖር የራሷን የልብ ትርታ ነው።
የሷ "ሆድ" (ውስጧ/ነፍሷ) ለእሱ መገዛቱን አምና መቀበሏ፣ በፍቅር ውስጥ ያለውን ያለምንም ቅድመ-ሁኔታ ራስን አሳልፎ የመስጠት ጀግንነት ያሳያል።ፍቅር ከስሜት አልፎ ወደ "መኖር እና አለመኖር" ትርጉም ይሸጋገራል። ፍቅር የልብ ምት ብቻ ሳይሆን፣ ወደ ሳንባ ገብቶ የሚያኖራት ኦክስጅኗ ሆኗል።
የነፍስ ኑዛዜ ነው ገና ያላፈቀረውን "እንዲህ ያለ ጥልቅ ፍቅር ባገኘሁ" ብሎ እንዲመኝ ሲያደርግ፤ ያፈቀረውን ደግሞ የልቡን ቋንቋ አግኝቶለታል።የሰውን ልጅ ድብቅ እና ጥልቅ የልብ ጓዳ ገብታ፣ ትበረብራልች
በሥራ መክበርን" በተግባር በማሳየቷ እንጂ! 40የልማሳ ዓመታት ሙሉ በመድረክ ላይ መቆየት፣ 28 አልበሞችን ማበርከት... ይህ ቁጥር ብቻ አይደለም፤ የትጋት፣ ለጥበብ የመገዛት እና የተሰጥኦ ጥግ ነው። አስቴር ጥበብን ከትጋት ጋር አጣምራ፣ የሰራችው ስራ ሁሉ ወርቅ ሆኖላት፣ በኢትዮጵያውያን ልብ ውስጥ ለዘላለም የነገሰች የጥበብ ጀግና ናት። "ሙዚቃ" ፍቅር ነው፤ "ፍቅርም" ሙዚቃ ነው። ሁለቱም ደግሞ በአንድነት ሲጣመሩ "አስቴር አወቀ" የሚል ትርጉም ይሰጡናል።
ክብር በሥራዋ ለከበረችው...
ክብር ጥበብን አክብራ ላስከበረችን...
ክብር ትውልድን በዜማ እና በፍቅር ላዋሃደችው...ክብርም በስራሽ ሁሉ እድንወድሽ ላደረጉት በስራዎችሽ አሻራቸውን ላኖሩ ከቴዎድሮስ መኩሪያ ላስቱካ
1 month ago
የቤተክርስቲያን ሳምንት
እናታችን ቅድስት ቤተክርስቲያንን የምናስብበትና የምንዘክርበት!
ቅድስት ቤተክርስቲያን በሰማዕታት ደም የተከለለች፣ በጻድቃን ተጋድሎ ያጌጠችና በመንፈስ ቅዱስ የምትመራ በምድር ያለች የአርያም ምሳሌ ናት!
ይህ ሳምንት የቅድስት ቤተክርስቲያን መዓዛ የሆኑ ቅዱሳን ሰማዕታትና ጻድቃንን የምናወሳበት፤ እነሱን አርአያ አድርገው በዘመናችን ቅድስት ቤተክርስቲያንን ሕይወታቸውን ሰጥተው እያስቀጠሉ ያሉ ባለውለታዎችን ደግሞ የምናመሰግንበት ነው።
🗓 ሰኞ, ረቡዕ ሐሙስ እና አርብ
📍 ሐመረ ብርሃን ዋና ማዕከል
ፒያሳ አሮጌው ፖስታ ቤት
🕖 11:00 ሰዓት
🗓 ማክሰኞ በጽርሐጽዮን
ሳምንታዊ ጉባኤ
📍 ወልደ ነጎድጓድ
ቅዱስ ዮሐንስ ቤተክርስቲያን
🕖 11:00 ሰዓት
🗓 ቅዳሜ ሰኔ 20
📍 ቦሌ መድኀኔዓለም አዳራሽ
🕖 ከቀኑ 8:00 ሰዓት
በደመቀ ሁኔታ ይከበራል!
አሁኑኑ ቦታ ያስይዙ !! 👇👇👇
https://tickets.hamereberh...
እናታችን ቅድስት ቤተክርስቲያንን የምናስብበትና የምንዘክርበት!
ቅድስት ቤተክርስቲያን በሰማዕታት ደም የተከለለች፣ በጻድቃን ተጋድሎ ያጌጠችና በመንፈስ ቅዱስ የምትመራ በምድር ያለች የአርያም ምሳሌ ናት!
ይህ ሳምንት የቅድስት ቤተክርስቲያን መዓዛ የሆኑ ቅዱሳን ሰማዕታትና ጻድቃንን የምናወሳበት፤ እነሱን አርአያ አድርገው በዘመናችን ቅድስት ቤተክርስቲያንን ሕይወታቸውን ሰጥተው እያስቀጠሉ ያሉ ባለውለታዎችን ደግሞ የምናመሰግንበት ነው።
🗓 ሰኞ, ረቡዕ ሐሙስ እና አርብ
📍 ሐመረ ብርሃን ዋና ማዕከል
ፒያሳ አሮጌው ፖስታ ቤት
🕖 11:00 ሰዓት
🗓 ማክሰኞ በጽርሐጽዮን
ሳምንታዊ ጉባኤ
📍 ወልደ ነጎድጓድ
ቅዱስ ዮሐንስ ቤተክርስቲያን
🕖 11:00 ሰዓት
🗓 ቅዳሜ ሰኔ 20
📍 ቦሌ መድኀኔዓለም አዳራሽ
🕖 ከቀኑ 8:00 ሰዓት
በደመቀ ሁኔታ ይከበራል!
አሁኑኑ ቦታ ያስይዙ !! 👇👇👇
https://tickets.hamereberh...
2 months ago
(ከተዋሕዶ ወርልድ) የአርሲ ተራሮች ለዘመናት የሰላም፣ የግብርና እና የአብሮነት ምልክት ሆነው ኖረዋል። የጠዋቱ ጸሐይ ሲወጣ የከብቶች ጩኸት፣ የእረኞች ዜማ እና የቤተ ክርስቲያን የደወል ድምፅ ተቀናጅተው መንፈስን የሚያድስ ተስፋን ይሰጡ ነበር። ዛሬ ግን... ዛሬ ከእነዚህ ተራሮች ጀርባ የሚወጣው ጭስ የዕጣን አይደለም፤ የቃጠሎ ነው። ዛሬ የሚሰማው ድምፅ የዝማሬ ሳይሆን የእንባ እና የዋይታ ነው። ከግንቦት 23 ቀን 2018 ዓ.ም. ጀምሮ በአርሲ ሀገረ ስብከት በአሰኮ፣ በሺርካ እና በሆንቆሎ ዋቤ ወረዳዎች ላይ ያንዣበበው የሞት ጥላ፣ ንጹሐንን በግፍ ቀጥፏል፤ ታሪካዊ መቅደሶችንም ወደ አመድነት ቀይሯል።
ይህ የተዋህዶ ወርልድ ትንታኔ የቁጥሮች ድምር አይደለም፤ የ13 የከበሩ የሰው ልጆች ሕይወት መነጠቅ፣ የ101 ዓመት ታሪክ መቃጠል፣ እና የ280 ዜጎች በባዶ እጅ መሰደድ ታሪክ እንጂ። ይህ፣ ሃይማኖት እና ማንነትን መሠረት አድርጎ የሚፈጸም አክራሪነት የሰውን ልጅ ምን ያህል ወደ አውሬነት እንደሚቀይረው የሚያሳይ የዘመናችን ህያው ማሳያ ነው።
የጠላታ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያንን እናስበው። ለ101 ዓመታት ሙሉ፣ አባቶች እና እናቶች በደጃፉ ተንበርክከው ፈጣሪያቸውን ተማጽነዋል። በዚያ መቅደስ ውስጥ ስንቱ ተጠምቋል? ስንቱ ተክሊል አስሯል? ስንቱስ በጸሎት ተጽናንቷል? ከአንድ ምዕተ ዓመት በላይ የቆመው ይህ የጸጋ ቤት፣ የበርካታ ትውልዶች የእምነት ማህደር ነበር። ነገር ግን፣ ጥላቻ ታሪክን አያውቅም፤ ክፋት ቅድስናን አይረዳም። በአንድ ጀንበር፣ ያ ሁሉ ታሪክ፣ ያ ሁሉ የእንጨት ጠረንና የዕጣን መዓዛ፣ በጭካኔ እሳት ተበላ።
በሌላ በኩል ደግሞ የካራ ኩፍተና መድኃኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያን ዕጣ ፈንታ ሌላ ልብ ሰባሪ ትዕይንት ነበር። ታጣቂዎች መቅደሱን ሲዘርፉ፣ አማኞች የራሳቸውን ሕይወት እና ንብረት ለማዳን አልተጣደፉም። ይልቁንም፣ መኖሪያ ቤታቸው እያዩት በእሳት ሲጋይ፣ የዕድሜ ልክ ጥሪታቸው፣ ከብቶቻቸውና ማሳቸው ሲዘረፍ፣ እነርሱ ግን ከሁሉ የሚያስበልጡትን የቤተ ክርስቲያኑን ጽላት (ታቦት) በደረታቸው አቅፈው በጨለማ ወደማያውቁት ስደት መጓዝን መረጡ።
ይህ ትዕይንት ወደ ኋላ መለስ ብለን የመጽሐፍ ቅዱስን ታሪክ እንድናስታውስ ያደርገናል። እስራኤላውያን ታቦተ ጽዮንን ተሸክመው በበረሃ እንደተጓዙት ሁሉ፣ የአርሲ ምእመናንም አምላካቸውን በደረታቸው አቅፈው መከራውን ተቀበሉ።
ሞት በቁጥር ሲገለጽ ስሜት አይሰጥም፤ ነገር ግን እያንዳንዱ ቁጥር ከጀርባው ቤተሰብ፣ ተስፋ እና ህልም አለው። በአጠቃላይ 13 ንጹሐን ኦርቶዶክሳውያን በግፍ ተገድለዋል።
የ80 ዓመቱን አቶ አማረ በላይነህን እንመልከት። እኚህ አረጋዊ በህይወት ዘመናቸው ስንት መንግስታትን አይተዋል? ስንት የሀገር መከራን አሳልፈዋል? በስተእርጅናቸው ዘመን ክፋት አላርፍ ብሎ አስጨናቂ ሞትን አመጣባቸው። የ70 ዓመት የዕድሜ ባለጸጋ የሆኑት አቶ ደምረው አበራ፣ አቶ ሐይሉ ንጉሴ እና አቶ ሰሙ አባይነህም እንዲሁ የዚህ ጭካኔ ሰለባ ሆነዋል። እነዚህ አባቶች ለሀገር ምርቃት እንጂ መርገም ያልነበሩ፣ በእምነታቸው ጸንተው የኖሩ የሰላም ሰዎች ነበሩ።
እንደነ እሸቴ ዳመና (42 ዓመት) እና አበባየሁ ዳኜ (42 ዓመት) ያሉ የጎልማሳነት ዘመናቸው ላይ የነበሩ አባወራዎች ሲገደሉ፣ ከጀርባቸው ስንት ቤተሰብ በትነው እንደሄዱ ማሰብ ያሳምማል። ገና ለሀገር እና ለወገን ይደርሳሉ የተባሉ ወጣቶችም የዚህ ጽዋ ቀማሾች ሆነዋል። ተሬ ደሴ (የ25 ዓመት ወጣት)፣ ገነነ ጥላሁን እና ሙርቴሳ ጥላሁን በሺርካ ወረዳ ሕልማቸው ተጨናግፎ፣ ደማቸው በመሬት ላይ ፈሷል።
አቶ ንጉሱ ማንደፍሮ፣ አቶ በቀለ ኃ/ሚካኤል፣ ከፈለኝ ልክየለው... እነዚህ ስሞች ዝም ብለው በወረቀት ላይ የሰፈሩ አይደሉም። እነዚህ አባቶች ያሏቸው፣ እናቶች ያሳደጓቸው፣ ልጆች የሚጠብቋቸው ነፍሶች ነበሩ። በሃይማኖታቸው ምክንያት ብቻ በአሰቃቂ ሁኔታ ተገደሉ።
ይህ ዓይነቱ እምነትን መሠረት ያደረገ መከራ፣ በዓለማችን ታሪክ አዲስ አይደለም። የሰው ልጅ በፈጣሪው በማመኑ ብቻ የተከፈለው ዋጋ ብዙ ነው።
ወደ ሩቅ ጎረቤት ሀገር ግብጽ ስንሄድ የኮፕቲክ ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ለዘመናት በእምነታቸው ምክንያት ከፍተኛ ዋጋ ሲከፍሉ ኖረዋል። በተለይም እ.ኤ.አ. በ2015 በሊቢያ የባህር ዳርቻ አይ ኤስ በተባለው አሸባሪ ቡድን የታረዱት 21 የግብጽ ኮፕቲክ ክርስቲያኖችን ዓለም መቼም አይረሳም። ቢላዋ በአንገታቸው ላይ ሲያርፍ እንኳን የፈጣሪያቸውን ስም እየጠሩ በድፍረት ሰማዕትነትን ተቀብለዋል። የአርሲዎቹም ሰማዕታት ከዚሁ የጽናት መንገድ የወጡ አይደሉም። ኢትዮጵያውያንም በተመሳሳይ በሊቢያ እንዲሁ።
ወደ ምዕራብ አፍሪካ ስናቀና ደግሞ ናይጄሪያ እናገኛለን። በቦኮሃራም እና በአክራሪ የፉላኒ ታጣቂዎች አማካኝነት በሰሜን እና በመካከለኛው የሀገሪቱ ክፍል በሺዎች የሚቆጠሩ ክርስቲያኖች አብያተ ክርስቲያናቶቻቸው ተቃጥለውባቸው፣ መንደራቸው ወድሞ በግፍ ተጨፍጭፈዋል።
የአርሜንያ የዘር ማጥፋት ታሪክም ሌላው ትልቅ ትምህርት ነው። በ1915 በኦቶማን ኢምፓየር ዘመን፣ ከአንድ ሚሊዮን በላይ አርመናውያን በክርስትና እምነታቸው እና በማንነታቸው ምክንያት ብቻ በግፍ ተጨፍጭፈዋል፣ በበረሃም ተሰደው አልቀዋል። ነገር ግን ዛሬ አርሜንያውያን ከየትኛውም ጊዜ በላይ አብበው፣ እምነታቸውንም አጽንተው ይገኛሉ። ጥይት እና እሳት ስጋን ሊገድል ይችላል፣ እምነትን እና መንፈስን ግን መቼም ሊያጠፋ አይችልም።
ታዋቂው የጥንት ቤተ ክርስቲያን ጸሐፊ ቴርቱሊያን እንዳለው፡-
"የሰማዕታት ደም የቤተ ክርስቲያን ዘር ነው።"
በአርሲ ተራሮች ላይ የፈሰሰው የነ አቶ አማረ፣ የነ ወጣት ተሬ ደሴ ደም በከንቱ አይቀርም። የቤተ ክርስቲያን ታሪክ እንደሚያስተምረን፣ መከራ በበዛ ቁጥር፣ መቅደሶች በነደዱ ቁጥር፣ የእምነት ስር ይበልጥ ይጠልቃል እንጂ አይደርቅም።
በእንደዚህ ዓይነት ጥልቅ ሀዘን እና የሰብአዊነት ውድቀት ውስጥ ስናልፍ፣ የሰው ልጅ ታሪክ ካፈራቸው ታላላቅ መሪዎች እና ፈላስፎች የምንማረው ብዙ ነገር አለ። ጭካኔን በጭካኔ መመለስ የትም አያደርስም።
የሰብአዊ መብት ታጋዩ ማርቲን ሉተር ኪንግ ጁኒየር (የተናገረው ኃያል ቃል በዚህ ጊዜ ትዝ ይለናል፡-
"ጨለማ ጨለማን ሊያባርር አይችልም፤ ይህንን ማድረግ የሚችለው ብርሃን ብቻ ነው። ጥላቻ ጥላቻን ሊያጠፋ አይችልም፤ ይህንን ማድረግ የሚችለው ፍቅር ብቻ ነው።"
በአርሲ የተፈጸመው ድርጊት የጨለማ እና የጥላቻ ፍሬ ነው። ነገር ግን የተፈናቀሉት ምዕመናን ጽላቱን አቅፈው መውጣታቸው፣ ብርሃንን እና ፍቅርን ምርጫቸው እንዳደረጉ ያሳያል።
የሰላም ኖቤል ሽልማት አሸናፊው እና የሆሎኮስት (የአይሁዳውያን ጭፍጨፋ) ተራፊው ኤሊ ዊሰል ስለ ግፍ ዝምታ ሲናገር፡-
"ዝምታ ሁልጊዜም የሚጠቅመው አጥቂውን እንጂ ተጠቂውን አይደለም። ገለልተኝነት የሚረዳው ጨቋኙን እንጂ ተጨቋኙን አይደለም።" ብሎ ነበር።
ስለሆነም የነዚህን ንጹሐን መገደል፣ የ101 ዓመት ታሪካዊ ቅርስ መቃጠል፣ እና የ280 ሰዎች መፈናቀል እንደ ቀላል ዜና አልፈነው ልንሄድ አይገባም። ህመማቸውን ልንጋራ፣ ድምጻቸው ልንሆን ይገባል።
ታላቁ የነጻነት ታጋይ ኔልሰን ማንዴላ ደግሞ ስለ መጽናት እንዲህ ይላሉ፡-
"ትልቁ የህይወት ክብር ያለው ፈጽሞ ባለመውደቅ ውስጥ ሳይሆን፣ በወደቅን ቁጥር ተመልሶ በመነሳት ውስጥ ነው።"
ኦርቶዶክሳውያኑ ዛሬ ቤታቸው ፈርሶ፣ ዘመዶቻቸው ተገድለውባቸው ሜዳ ላይ ወድቀው ሊሆን ይችላል፤ ነገር ግን እምነታቸው እስካለ ድረስ፣ ነገ ከአመዱ ላይ ተመልሰው ይነሳሉ።
በአሰኮ ወረዳ ብቻ ከ280 በላይ የሚሆኑ ዜጎች ተፈናቅለዋል። መፈናቀል ማለት መጓዝ ብቻ አይደለም። መፈናቀል ማለት ትዝታን፣ ልፋትን፣ የልጅነት የቦረቁበትን አፈር፣ እና የዘመዶችን መቃብር ትቶ መሄድ ማለት ነው። እነዚህ ሰዎች አሁን ያሉት ሜዳ ላይ ነው። የለበሱት ልብስ ብቻ ነው ያላቸው። የሌሊቱ ብርድ ሲቆራርጣቸው፣ የጠዋቱ ጸሐይ ሲያቃጥላቸው፣ የልጆቻቸው ርሃብ አንጀታቸውን ሲበላው... ያላቸው ብቸኛ መጽናኛ በደረታቸው ያቀፉት እምነታቸው ብቻ ነው።
"ስለ አንተ ሁልጊዜም ተገድለናል እንደሚታረዱም በጎች ሆነናል" (መዝሙር 43:22)። የአርሲና ሶማሌ ክልል ጅግጅጋ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ኤልሳዕ የሀዘን መግለጫቸውን የጀመሩት በዚህ የዳዊት መዝሙር ነበር። ይህ ቃል የዛሬን ብቻ ሳይሆን የዘመናትን የክርስቲያኖችን ህይወት የሚገልጽ ነው።
በእርግጥም እንደ በግ ለመታረድ የተሰለፉት እነዚህ ወገኖች ጥፋታቸው ምንድን ነው? ከማንም ጋር ያልተጣሉ፣ የፖለቲካ አጀንዳ የሌላቸው፣ ኑሯቸውን ለማሸነፍ መሬት የሚጭሩ ምስኪን ገበሬዎች ነበሩ። ነገር ግን በአክራሪነት የታወረው አእምሮ ይህንን ሊረዳ አይችልም።
እሳት ሁሉንም ነገር ያወድማል፤ መጽሐፍትን ያቃጥላል፣ ግድግዳን ያፈርሳል፣ ስጋን ያጠፋል። ነገር ግን እሳት እምነትን ሊያቃጥል አይችልም። የ101 ዓመቱ የጠላታ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ዛሬ በአካላዊ ገጽታው ባይኖርም፣ ያ መቅደስ የሰራው መንፈሳዊ ህንጻ ግን አሁንም በምዕመናኑ ልብ ውስጥ ጸንቶ ይገኛል።
የ13ቱ ሰማዕታት ነፍስ በሰላም ታርፋለች፤ ደማቸው ግን ለትውልድ የሚተላለፍ የጽናት ትምህርት ሆኖ ይኖራል። የተሰደዱት ወገኖቻችን ዛሬ ሜዳ ላይ ቢሆኑም፣ የታሪክ ጌታ የሆነው አምላክ ነገን አዲስ አድርጎ ይሰራላቸዋል። የጥላቻ ኃይሎች በክፋታቸው መቅደሱን አፍርሰውታል፤ ሆኖም እውነተኛዋ ቤተ ክርስቲያን የድንጋይ እና የእንጨት ክምር ሳትሆን፣ ያቺ በስደት መሃልም ጽላቷን አቅፋ የምትጓዘዋ የሰው ልጅ ልብ ናት።
እስከዚያው ግን እንደ አቡነ ኤልሳዕ ጸሎት፤ ፈጣሪ የሞቱትን ነፍስ በመንግሥተ ሰማያት ያሳርፍ፣ የተፈናቀሉትን፣ የተራቡትን እና የተራቆቱትን ደግሞ በምህረት እጁ ይጎብኝ፣ ያጽናናም። ከጭስ እና ከአመድ በስተጀርባ፣ ብርሃን አለና።
ይህ የተዋህዶ ወርልድ ትንታኔ የቁጥሮች ድምር አይደለም፤ የ13 የከበሩ የሰው ልጆች ሕይወት መነጠቅ፣ የ101 ዓመት ታሪክ መቃጠል፣ እና የ280 ዜጎች በባዶ እጅ መሰደድ ታሪክ እንጂ። ይህ፣ ሃይማኖት እና ማንነትን መሠረት አድርጎ የሚፈጸም አክራሪነት የሰውን ልጅ ምን ያህል ወደ አውሬነት እንደሚቀይረው የሚያሳይ የዘመናችን ህያው ማሳያ ነው።
የጠላታ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያንን እናስበው። ለ101 ዓመታት ሙሉ፣ አባቶች እና እናቶች በደጃፉ ተንበርክከው ፈጣሪያቸውን ተማጽነዋል። በዚያ መቅደስ ውስጥ ስንቱ ተጠምቋል? ስንቱ ተክሊል አስሯል? ስንቱስ በጸሎት ተጽናንቷል? ከአንድ ምዕተ ዓመት በላይ የቆመው ይህ የጸጋ ቤት፣ የበርካታ ትውልዶች የእምነት ማህደር ነበር። ነገር ግን፣ ጥላቻ ታሪክን አያውቅም፤ ክፋት ቅድስናን አይረዳም። በአንድ ጀንበር፣ ያ ሁሉ ታሪክ፣ ያ ሁሉ የእንጨት ጠረንና የዕጣን መዓዛ፣ በጭካኔ እሳት ተበላ።
በሌላ በኩል ደግሞ የካራ ኩፍተና መድኃኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያን ዕጣ ፈንታ ሌላ ልብ ሰባሪ ትዕይንት ነበር። ታጣቂዎች መቅደሱን ሲዘርፉ፣ አማኞች የራሳቸውን ሕይወት እና ንብረት ለማዳን አልተጣደፉም። ይልቁንም፣ መኖሪያ ቤታቸው እያዩት በእሳት ሲጋይ፣ የዕድሜ ልክ ጥሪታቸው፣ ከብቶቻቸውና ማሳቸው ሲዘረፍ፣ እነርሱ ግን ከሁሉ የሚያስበልጡትን የቤተ ክርስቲያኑን ጽላት (ታቦት) በደረታቸው አቅፈው በጨለማ ወደማያውቁት ስደት መጓዝን መረጡ።
ይህ ትዕይንት ወደ ኋላ መለስ ብለን የመጽሐፍ ቅዱስን ታሪክ እንድናስታውስ ያደርገናል። እስራኤላውያን ታቦተ ጽዮንን ተሸክመው በበረሃ እንደተጓዙት ሁሉ፣ የአርሲ ምእመናንም አምላካቸውን በደረታቸው አቅፈው መከራውን ተቀበሉ።
ሞት በቁጥር ሲገለጽ ስሜት አይሰጥም፤ ነገር ግን እያንዳንዱ ቁጥር ከጀርባው ቤተሰብ፣ ተስፋ እና ህልም አለው። በአጠቃላይ 13 ንጹሐን ኦርቶዶክሳውያን በግፍ ተገድለዋል።
የ80 ዓመቱን አቶ አማረ በላይነህን እንመልከት። እኚህ አረጋዊ በህይወት ዘመናቸው ስንት መንግስታትን አይተዋል? ስንት የሀገር መከራን አሳልፈዋል? በስተእርጅናቸው ዘመን ክፋት አላርፍ ብሎ አስጨናቂ ሞትን አመጣባቸው። የ70 ዓመት የዕድሜ ባለጸጋ የሆኑት አቶ ደምረው አበራ፣ አቶ ሐይሉ ንጉሴ እና አቶ ሰሙ አባይነህም እንዲሁ የዚህ ጭካኔ ሰለባ ሆነዋል። እነዚህ አባቶች ለሀገር ምርቃት እንጂ መርገም ያልነበሩ፣ በእምነታቸው ጸንተው የኖሩ የሰላም ሰዎች ነበሩ።
እንደነ እሸቴ ዳመና (42 ዓመት) እና አበባየሁ ዳኜ (42 ዓመት) ያሉ የጎልማሳነት ዘመናቸው ላይ የነበሩ አባወራዎች ሲገደሉ፣ ከጀርባቸው ስንት ቤተሰብ በትነው እንደሄዱ ማሰብ ያሳምማል። ገና ለሀገር እና ለወገን ይደርሳሉ የተባሉ ወጣቶችም የዚህ ጽዋ ቀማሾች ሆነዋል። ተሬ ደሴ (የ25 ዓመት ወጣት)፣ ገነነ ጥላሁን እና ሙርቴሳ ጥላሁን በሺርካ ወረዳ ሕልማቸው ተጨናግፎ፣ ደማቸው በመሬት ላይ ፈሷል።
አቶ ንጉሱ ማንደፍሮ፣ አቶ በቀለ ኃ/ሚካኤል፣ ከፈለኝ ልክየለው... እነዚህ ስሞች ዝም ብለው በወረቀት ላይ የሰፈሩ አይደሉም። እነዚህ አባቶች ያሏቸው፣ እናቶች ያሳደጓቸው፣ ልጆች የሚጠብቋቸው ነፍሶች ነበሩ። በሃይማኖታቸው ምክንያት ብቻ በአሰቃቂ ሁኔታ ተገደሉ።
ይህ ዓይነቱ እምነትን መሠረት ያደረገ መከራ፣ በዓለማችን ታሪክ አዲስ አይደለም። የሰው ልጅ በፈጣሪው በማመኑ ብቻ የተከፈለው ዋጋ ብዙ ነው።
ወደ ሩቅ ጎረቤት ሀገር ግብጽ ስንሄድ የኮፕቲክ ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ለዘመናት በእምነታቸው ምክንያት ከፍተኛ ዋጋ ሲከፍሉ ኖረዋል። በተለይም እ.ኤ.አ. በ2015 በሊቢያ የባህር ዳርቻ አይ ኤስ በተባለው አሸባሪ ቡድን የታረዱት 21 የግብጽ ኮፕቲክ ክርስቲያኖችን ዓለም መቼም አይረሳም። ቢላዋ በአንገታቸው ላይ ሲያርፍ እንኳን የፈጣሪያቸውን ስም እየጠሩ በድፍረት ሰማዕትነትን ተቀብለዋል። የአርሲዎቹም ሰማዕታት ከዚሁ የጽናት መንገድ የወጡ አይደሉም። ኢትዮጵያውያንም በተመሳሳይ በሊቢያ እንዲሁ።
ወደ ምዕራብ አፍሪካ ስናቀና ደግሞ ናይጄሪያ እናገኛለን። በቦኮሃራም እና በአክራሪ የፉላኒ ታጣቂዎች አማካኝነት በሰሜን እና በመካከለኛው የሀገሪቱ ክፍል በሺዎች የሚቆጠሩ ክርስቲያኖች አብያተ ክርስቲያናቶቻቸው ተቃጥለውባቸው፣ መንደራቸው ወድሞ በግፍ ተጨፍጭፈዋል።
የአርሜንያ የዘር ማጥፋት ታሪክም ሌላው ትልቅ ትምህርት ነው። በ1915 በኦቶማን ኢምፓየር ዘመን፣ ከአንድ ሚሊዮን በላይ አርመናውያን በክርስትና እምነታቸው እና በማንነታቸው ምክንያት ብቻ በግፍ ተጨፍጭፈዋል፣ በበረሃም ተሰደው አልቀዋል። ነገር ግን ዛሬ አርሜንያውያን ከየትኛውም ጊዜ በላይ አብበው፣ እምነታቸውንም አጽንተው ይገኛሉ። ጥይት እና እሳት ስጋን ሊገድል ይችላል፣ እምነትን እና መንፈስን ግን መቼም ሊያጠፋ አይችልም።
ታዋቂው የጥንት ቤተ ክርስቲያን ጸሐፊ ቴርቱሊያን እንዳለው፡-
"የሰማዕታት ደም የቤተ ክርስቲያን ዘር ነው።"
በአርሲ ተራሮች ላይ የፈሰሰው የነ አቶ አማረ፣ የነ ወጣት ተሬ ደሴ ደም በከንቱ አይቀርም። የቤተ ክርስቲያን ታሪክ እንደሚያስተምረን፣ መከራ በበዛ ቁጥር፣ መቅደሶች በነደዱ ቁጥር፣ የእምነት ስር ይበልጥ ይጠልቃል እንጂ አይደርቅም።
በእንደዚህ ዓይነት ጥልቅ ሀዘን እና የሰብአዊነት ውድቀት ውስጥ ስናልፍ፣ የሰው ልጅ ታሪክ ካፈራቸው ታላላቅ መሪዎች እና ፈላስፎች የምንማረው ብዙ ነገር አለ። ጭካኔን በጭካኔ መመለስ የትም አያደርስም።
የሰብአዊ መብት ታጋዩ ማርቲን ሉተር ኪንግ ጁኒየር (የተናገረው ኃያል ቃል በዚህ ጊዜ ትዝ ይለናል፡-
"ጨለማ ጨለማን ሊያባርር አይችልም፤ ይህንን ማድረግ የሚችለው ብርሃን ብቻ ነው። ጥላቻ ጥላቻን ሊያጠፋ አይችልም፤ ይህንን ማድረግ የሚችለው ፍቅር ብቻ ነው።"
በአርሲ የተፈጸመው ድርጊት የጨለማ እና የጥላቻ ፍሬ ነው። ነገር ግን የተፈናቀሉት ምዕመናን ጽላቱን አቅፈው መውጣታቸው፣ ብርሃንን እና ፍቅርን ምርጫቸው እንዳደረጉ ያሳያል።
የሰላም ኖቤል ሽልማት አሸናፊው እና የሆሎኮስት (የአይሁዳውያን ጭፍጨፋ) ተራፊው ኤሊ ዊሰል ስለ ግፍ ዝምታ ሲናገር፡-
"ዝምታ ሁልጊዜም የሚጠቅመው አጥቂውን እንጂ ተጠቂውን አይደለም። ገለልተኝነት የሚረዳው ጨቋኙን እንጂ ተጨቋኙን አይደለም።" ብሎ ነበር።
ስለሆነም የነዚህን ንጹሐን መገደል፣ የ101 ዓመት ታሪካዊ ቅርስ መቃጠል፣ እና የ280 ሰዎች መፈናቀል እንደ ቀላል ዜና አልፈነው ልንሄድ አይገባም። ህመማቸውን ልንጋራ፣ ድምጻቸው ልንሆን ይገባል።
ታላቁ የነጻነት ታጋይ ኔልሰን ማንዴላ ደግሞ ስለ መጽናት እንዲህ ይላሉ፡-
"ትልቁ የህይወት ክብር ያለው ፈጽሞ ባለመውደቅ ውስጥ ሳይሆን፣ በወደቅን ቁጥር ተመልሶ በመነሳት ውስጥ ነው።"
ኦርቶዶክሳውያኑ ዛሬ ቤታቸው ፈርሶ፣ ዘመዶቻቸው ተገድለውባቸው ሜዳ ላይ ወድቀው ሊሆን ይችላል፤ ነገር ግን እምነታቸው እስካለ ድረስ፣ ነገ ከአመዱ ላይ ተመልሰው ይነሳሉ።
በአሰኮ ወረዳ ብቻ ከ280 በላይ የሚሆኑ ዜጎች ተፈናቅለዋል። መፈናቀል ማለት መጓዝ ብቻ አይደለም። መፈናቀል ማለት ትዝታን፣ ልፋትን፣ የልጅነት የቦረቁበትን አፈር፣ እና የዘመዶችን መቃብር ትቶ መሄድ ማለት ነው። እነዚህ ሰዎች አሁን ያሉት ሜዳ ላይ ነው። የለበሱት ልብስ ብቻ ነው ያላቸው። የሌሊቱ ብርድ ሲቆራርጣቸው፣ የጠዋቱ ጸሐይ ሲያቃጥላቸው፣ የልጆቻቸው ርሃብ አንጀታቸውን ሲበላው... ያላቸው ብቸኛ መጽናኛ በደረታቸው ያቀፉት እምነታቸው ብቻ ነው።
"ስለ አንተ ሁልጊዜም ተገድለናል እንደሚታረዱም በጎች ሆነናል" (መዝሙር 43:22)። የአርሲና ሶማሌ ክልል ጅግጅጋ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ኤልሳዕ የሀዘን መግለጫቸውን የጀመሩት በዚህ የዳዊት መዝሙር ነበር። ይህ ቃል የዛሬን ብቻ ሳይሆን የዘመናትን የክርስቲያኖችን ህይወት የሚገልጽ ነው።
በእርግጥም እንደ በግ ለመታረድ የተሰለፉት እነዚህ ወገኖች ጥፋታቸው ምንድን ነው? ከማንም ጋር ያልተጣሉ፣ የፖለቲካ አጀንዳ የሌላቸው፣ ኑሯቸውን ለማሸነፍ መሬት የሚጭሩ ምስኪን ገበሬዎች ነበሩ። ነገር ግን በአክራሪነት የታወረው አእምሮ ይህንን ሊረዳ አይችልም።
እሳት ሁሉንም ነገር ያወድማል፤ መጽሐፍትን ያቃጥላል፣ ግድግዳን ያፈርሳል፣ ስጋን ያጠፋል። ነገር ግን እሳት እምነትን ሊያቃጥል አይችልም። የ101 ዓመቱ የጠላታ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ዛሬ በአካላዊ ገጽታው ባይኖርም፣ ያ መቅደስ የሰራው መንፈሳዊ ህንጻ ግን አሁንም በምዕመናኑ ልብ ውስጥ ጸንቶ ይገኛል።
የ13ቱ ሰማዕታት ነፍስ በሰላም ታርፋለች፤ ደማቸው ግን ለትውልድ የሚተላለፍ የጽናት ትምህርት ሆኖ ይኖራል። የተሰደዱት ወገኖቻችን ዛሬ ሜዳ ላይ ቢሆኑም፣ የታሪክ ጌታ የሆነው አምላክ ነገን አዲስ አድርጎ ይሰራላቸዋል። የጥላቻ ኃይሎች በክፋታቸው መቅደሱን አፍርሰውታል፤ ሆኖም እውነተኛዋ ቤተ ክርስቲያን የድንጋይ እና የእንጨት ክምር ሳትሆን፣ ያቺ በስደት መሃልም ጽላቷን አቅፋ የምትጓዘዋ የሰው ልጅ ልብ ናት።
እስከዚያው ግን እንደ አቡነ ኤልሳዕ ጸሎት፤ ፈጣሪ የሞቱትን ነፍስ በመንግሥተ ሰማያት ያሳርፍ፣ የተፈናቀሉትን፣ የተራቡትን እና የተራቆቱትን ደግሞ በምህረት እጁ ይጎብኝ፣ ያጽናናም። ከጭስ እና ከአመድ በስተጀርባ፣ ብርሃን አለና።
Sponsored by
Surafel
2 months ago
ተፈጸመ
#ethiopia | በተለያዩ የጥበብ ዘርፎች በስፋት የሚታወቀው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ባደረበት ህመም በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23 ቀን 2018 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል።
የአርቲስቱ የቀብር ስነ ስርዓት ዛሬ፣ ማክሰኞ ግንቦት 25 ቀን 2018 ዓ.ም በደብረ ገሊላ ቅዱስ አማኑኤል ካቴድራል ( አማኑኤል አጂፕ ) ከቀኑ 6:00 ሰዓት ተፈጽሟል።
ከጠዋቱ 3:00 ሰዓት ጀምሮ በሙያ ህይወቱ በታማኝነት ባገለገለበት ታሪካዊው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት የሽኝት እና የሻማ ማብራት መርሃ ግብር ተከናወናል።
***
የሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው
አጭር የህይወት ታሪክ
የመድረኩ እንዝርት ሁለገቡ የጥበብ ሰው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከእናቱ ከወ/ሮ ብዙነሽ ጓንጉል እና ከአባቱ ከአቶ ምስጋናው ደርኬሮ ሰኔ 15/ 1958 ዓ.ም አዲስ አበባ ከተማ ልዩ ስሙ አማኑኤል አጂፕ ተብሎ በሚጠራዉ አካባቢ ተወለደ፡፡ ለአቅመ ፊደል ሲደርስ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቱን በደጃዝማች ኃይሉ ተስፋዬ ትምህርት ቤት እንዲሁም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን በአዲስ ከተማ ትምሀርት ቤት እስከ 12ኛ ክፍል ተምሮ አጠናቋል።
ከውዝዋዜ ጋር ገና ተማሪ እያለ የተወዳጀው ሁለገቡ ከያኒ ኪዳኔ ምስጋናው የጥበብ ጉዞውን በቀበሌ ኪነትና በከፍተኛ ኪነት ውስጥ አድርጎ መዳረሻውን በአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አዳራሽ በማድረግ በ1977 ዓ.ም በውዝዋዜ ሙያ ለመቀጠር በቅቷል፡፡ የአርቲስት ኪዳኔ የሙያ ፍቅር፣ ችሎታና ስነምግባር ያስደመማቸው የውዝዋዜ ክፍል አሰልጣኞችና ኃላፊዎች ከተወዛዋዥነት ወደ ረዳት አሰልጣኝነት እንዲያድግ በማድረጋቸው ከ1983-1990 ዓ.ም ድረስ በረዳት አሰልጣኝነት ሙያ ሲያገለግል ቆይቷል፡፡ ጥበበኛው ኪዳኒ በረዳትነት የጀመረውን የአሰልጣኝነት ስራውን ከፍ በማድረግ ከ1991 እሰከ 1992 በቋሚ አሰልጣኝነት ተመድቦ በርካታ ባለሙያዎችን በክህሎት፣ በስነምግባርና በጥበብ አሰልጥኖ ለውዝዋዜ ሙያ መስፋፋትና አድገት የበኩሉን ድርሻ አበርክቷል፡፡
በውዝዋዜ ጥበብ በማለዳው የተነደፈው ኪዳኔ በእውቀት፣ በልምድና በፈጠራ እየጎመራና አንቱታን እያተረፈ ሲመጣ አድማሱን በማስፋት በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ተዛውሮ ከ1992 እሰከ 2007 ዓ.ም በዋና አሰልጣኝነትና በኬሮጋራፈርነት በርካታ በሀገር አቀፍና በአለም አቀፍ ደረጃ ግዘፍ የነሱ መድረኮች ላይ የቀረቡ የውዝዋዜ ስራዎችን በማዘጋጀት፣ በማማከርና በመምራት ከሰው ልብና አእምሮ የማይጠፉ ደማቅ ኪነጥበባዊ ስራዎችን ሰርቷል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ፈጣን የፈጠራ፣ የማደራጀትና የመምራት አቅም የነበረው ብርቱ የጥበብ ሰው ነበር፡፡ በርካታ ተወዛዋዦች የሚገኙበት የጥበብ መድረክ ካለ እዛ የጥበብ መድረክ ላይ ኪዳኔ መኖሩ ሳይታለም የተፈታ ህልም ነበር፡፡ የኪዳኔ የፈጠራ፣ የውዝዋዜ ችሎታና የውዝዋዜ ዝግጅት ጥበብ የታየባቸው አያሌ የውዝዋዜ ጥበብ ስራዎች ህያው መስክሮቹ ናቸው፡፡ በፋሽስት ጣሊያን የተዘረፈው የአክሱም ሀውልት ወደ ሀገሩ ሲመለስ ለነበረው አቀባበል በተዘጋጀው የኪነጥበብ መድረክ ላይ በአዲስ አበባና በአክሱም ከተማ ግዙፍ የውዝዋዜ ዝግጅት፣ በህዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ በተዘጋጀው የጥበብ መድረክ፣ በሚሊኒዬም አዳራሽ፣ በባህዳር ጣና ሐይቅ ላይ የውዝዋዜ የጀልባ ላይ ትርኢት፣ የአዲስ ዓመት የበዓል ዝግጅቶች ላይ ጥበብ፣ ባህል፣ ፈጠራና ውበት የተመላባቸው በርካታ ተወዛዋዦች የተሳተፉባቸውን የጥበብ ስራዎች በማዘጋጀት የጥበብና የሀገር ባለውለታነቱን አስመስክሯል፡፡
በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ከአስራ አምስት ዓመት በላይ በአሰልጣኝነት ሲሰራ ከቆየ በኋላ ከ2007 እስከ 2017 ዓ.ም ድረስ ወደ ቀድሞ የሙያ ቤቱ የአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አደራሽ ተዛውሮ በአሰልጣኝነትና በኬሮግራፈርነት ሲሰራ ቆይቷል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከተወዛዋዠነት፣ አሰልጣኝነት፣ አዘጋጅነትና አማካሪነት ባሻገር በድምጻዊነትና በቴአትርና ፊልም ተዋናይነትም በመሳተፍ ሁለገብ ከያኒነቱን ያስመሰከረ ድንቅ ጥበበኛ ነበር፡፡ በርካታ የሙዚቃ ቪዲዮ ስራዎች ላይ የኪዳኔ ደማቅ የፈጠራና የጥበብ አሻራ ያረፈባቸው ውዝዋዜዎችና ዝግጅቶች ዛሬም፣ ነገም ህያው ምስክሮች ናቸው፡፡
አሰልጣኝና ኬሮግራፍር እንዲሁም የውዝዋዜ አማካሪ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው በሞያው በሰራባቸው አመታት በርካታ
1. ባለሙያዎች ወደ ሙያው እንዲገቡና የሙያው ስነምግባር እንዲኖራቸው አደርጓል፡፡
2. የባህል ውዝዋዜ ትምህርት ቤት በሌለበት ዘመን በቴአትር ቤቶችና ከቴአትር ቤቶች ውጪ የነበሩ ወጣቶችን አሰልጥናል፤
3. ከከተማ ውጪ በመሄድ ቱባ ባህሎችን በማጥናትና በማምጣት የተለያዩ የባህል ጭፈራዎችንና አለባበሶችን አስተዋውቋል፡፡
4. የውዝዋዜ ሙያ እንደሙያ እንዲታይና አሁን የደረሰበት ደረጃ ላይ እንዲደርስ የተለያዩ መድረኮች ላይ እና ጥናቶች ላይ በመሳተፍ አስተዋኦ አበርክቷል፡፡
5. በአዲስ አበባ ከተማ በተዘጋጁ በርካታ የኪነ ጥበብ ፌስቲቫሎች ላይ በመጋበዝ በዳኝነትና በአማካሪነት ሰርቷል፡፡
6. ከአዲስ አበባ ውጪ በተለያዩ ክልሎች የሚገኙ ወጣቶችን ከማሰልጠን አልፎ በደቡብ ክልል ውስጥ የባህል ባንድ ለማቋቋም በቅቷል፡፡
7. በከተማችንና በተለያዩ ከተሞች በተከበሩ የብሄሔር ብሄረሰቦች ክብረ በዓላት ላይ የጥበብ ስራዎችን አቅርባል፡፡
8. በተለያዩ ጊዜ የተከበሩ የአደባበይ በአላት አድዋና የካቲት12 የመሳሰሉት ላይ ስራዋችን አቅርባል፡፡
9. በታላቁ ህዳሴ ግድብ ድረስ በመሄድና ታስቦ በሚከበርበት ጊዜም ስራዎችን አቅርቧል፡፡
10. በመንግስት መስረታና በበአለ ሲመቱ ዝግጅት ላይ ታላቅ የውዝዋዜ ትርኢት በኬሮግራፈርነት ሰርቷል፡፡
11. ሀገራችን የጦርነትና የተፈጥሮ ችግር በገጠማት ጊዜ ከኪነ ጥበብ ስራው ጋር ቀዳሚ በመሆን በርካታ አነቃቂ ስራዎችን ሰርቷል፡፡
12. የተለያዩ የሀገር መሪዎች፣ አንባሳደሮችና ዲፕሎማቶች ሲመጡና ሲሸኙ በአየር መንገድና በከንቲባ ጽ/ቤት ግቢ ውስጥ ደማቅ አቀባበል በማደረግ እና ትርኢቶችን በማቅረብ ባህላችንን አስተዋውቋል፡፡
13. በከተማ ደረጃ የሚዘጋጁ ትላልቅ ሴሚናሮች፤ጉባኤዋችና ሲንፖዚየሞች ላይ የተለያዩ የኬሮግራፈር ስራዎችን ሰርቷል፡፡
ሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ላበረከታቸው ኪነጥበባዊ ስራዎች የምስጋናና የእውቅና የምስክር ወረቀቶችን፡-
Ø ከኢፌድሪ ፊዴሬሽን ምክር ቤት
Ø ከኢፌድሪ ባህልና ቱሪዝም ሚንስቴር
Ø አዲስ አበባ ዩንቪርስቲ
Ø ከአዲስ አበባ ባህል ኪነ የጥበብና ቱሪዝም ቢሮ
Ø ከታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት
Ø ከሀገር ፍቅር፤ከቴአትርና ባህል አደራሽ፤ከራስ ቴአትር፤ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአተር እና ሌሎችም በርካታ ተቋማት በክብር ተቀብሏል፡፡
አሰልጣኝ፣ ኬሮግራፍርና የውዝዋዜ አማካሪ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ሙያው እንዲያድግና ባለሙያውም እንዲጠቀም በነበረው ፍላጎትና ቁጭት ምክንያት ሙያው በተለያዩ ትልልቅ ሆቴሎችና የባህል ምሽቶች እንዲሰራና ባህላችን የበለጠ እንዲተዋወቅ በማማከርና በመደገፍ የአንበሳውን ድርሻ ይወስዳል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ከበርካታ የሀገራችን ታዋቂና ተወዳጅ ሙዚቀኞች ጋር ትላልቅ መድረኮችና በከተማ ደረጃ በቀረቡ ታላላቅ ህዝባዊ በአላትና የሙዚቃ ኮንሰርቶች ላይ የኪሮግራፈር ስራዋችን
Ø በሸራተን አዲስ ሆቴል
Ø በሚሊንየም አዳራሽ
Ø በኢግዚብሽን ማዕከል
Ø በመስቀል አደባባይ
Ø በአዲስ አበባ ስቴድየም
Ø በጊዮን ሆቴል
Ø በሂልተን ሆቴል
Ø በስካይላት ሆቴል በመገኘት ጥበባዊ ስራዎችን ያቀረበ ሲሆን ትልልቅ የቀጥታ የቴሌብዥን ስርጭ የነበራቸውን ግዙፍ መድረኮችም ላይ ልዩ የኬሮግራፈርነት ሙያውን ድንቅ ብቃት አስመስክሯል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው በተለያዩ ቴአትርና ሙዚቃዊ ቴአትሮች ላይ በትወናና በዝግጅት ሰርቷል፡፡ በትወና የተሳተፈባቸው ስራዎች፦
Ø ጤና ያጣ ፍቅር
Ø ሮሚዮና ጁሌት
Ø የቀለጠው መንድር
Ø ሊስትሮ ኦፔራ
Ø ከልሺን አውልቂ
Ø ፎርፌ
Ø ኦቴሎ
Ø ቴዎድሮስ
በሙዚቃዊ ድራማ ኬሮግራፈር ዝግጅት፡-
Ø ፎርፌ
Ø ኢትዮጵያዊነት ጥልቅ ነው
Ø ከልሽን አውልቂ
Ø ሊስትሮ ኦፔራ
Ø ሉሲ
Ø ሀገር ማለት ሰው ነው እና ሌሎችም የጠቀሳሉ፡፡
በፊልም ትወና፡-
Ø በህይወት ዙሪያ
Ø ሔሮሽማ
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከመድረክ ስራዎቹ በተጨማሪም በተላያዩ ታዋቂና አንጋፍ እንዲሁም ወጣት ድምጻውያን የሙዚቃ ቪዲዮ ስራዎች ላይ በኬሮግራፈርነትና በአማካሪነት ሰርቷል፡፡
Ø ለክብር ዳ/ር ጥላሁን ገሠሠ
Ø ለድምፃዊ ኤፍሬም ታምሩ የሰራቸው ስራዎች ጥቂቶቹ ናቸው፡፡
አርቲስት ኪዳኔ በተለያዩ የቴሌቪዥን ዝግጅቶችና የበዓል ፕሮግራሞች ላይ ባቀረባቸው የጥበብ ስራዎች ውበትና ድምቀት የነበረ ሲሆን በፋና ቴሌቭዥን ፋና ሰማንያ የውዝዋዜና ዳንስ ተሰጥኦ ውድድር ላይ በአማካሪነት በመስራት ሙያዊ አስተዋፅዎ አድርጓል፡፡
ሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ በሙያው አድማስ ተሸግሮ በዱባይ እና በታይላንድ ኢትዮጰያንና ባህሏን ያስተዋወቀ ብርቱ የጥበብ ሰው ሰሆን በቅርብ በሀገራችን እና በአለም ህዝቦች ዘንድ አንድ ጊዜ ተሰርቶ ያልተደገመውን የህዝብ ለህዝብ ተጓዥ የሙዚቃ የባህል ቡድንን የሚያስታውስ የሀገረሰብ ሙዚቃዎችን፣ ጭፈራዎችንና ባህላችንን የሚያስተዋውቅ ሉሲ ድንቅነሽ ኢትዮጵያ በሚል በመላው ሀገር ተዟዙሮ የቀረበውን ትርኢት ከባህል ሚንስቴር ኃላፊነት ተሰጥቶት በዋና አዘጋጅነት የውዝዋዜውን ዝግጅት መምራት የቻለ ድንቅ ጥበበኛ ነበር፡፡
ሁለገቡ ከያኒ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከ2017 ዓ.ም ጀምሮ ህይወቱ እስካለፈበት ግንቦት 23/2018 ዓ.ም ድረስ በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ተዛውሮ በሙያው ወገኑን፣ ሀገሩንና ሙያውን በጥበብ፣ በታማኝነትና በትጋት ሲያገለግል የኖረ፣ በጥበብ ስራዎቹ ስሙን ከመቃብር በላይ ማኖር የቻለ ታላቅ ጥበበኛ ነበር፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናዉ የጋብቻ ህይወቱን ከረዥም ጊዜ ፍቅረኛዉ ከወ/ት አይናለም ተፈራ ጋር የካቲት 2 /2018 በክብር ፈፅሟል። ይሁንና ይህ ታላቅ ጥበበኛ ባጋጠመው የጤና እክል ሳቢያ በአዲስ ህይወት አጠቃላይ ሆስፒታል እና በሆፕ ሆስፒታል በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23/2018 ዓ.ም በተወለደ በ60 ዓመቱ ከዚህ ዓለም ድካም አርፏል፡፡
የአርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው የሽኝትና የጧፍ ማብራት ፕሮግራም ቤተሰቦቹ፣ ጓደኞቹ፣ የሙያ አጋሮቹና አድናቂዎቹ በተገኙበት ለረዥም ዓመታት በሙያው ባገለገለበት አንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ግንቦት 25/ 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ በ3፡00 ሰዓት ላይ ከተከናወነ በኋላ የቀብር ሰነ ስርዓቱ በአማኑኤል ካቴድራል ቤተክርስቲያን ይፈፀማል።
የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት በመላው ሰራተኞቹና የሙያ አጋሮቹ ስም በሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ህልፈተ ህይወት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን እየገለፀ ፈጣሪ ነፍሱን በመዓዛ ገነት እንዲያሳርፍ ይመኛል፡፡ እንዲሁም ለውድ ቤተሰቦቹ፣ ለዘመዶቹ፣ ለጓደኞቹ፣ ለስራ ባልደረቦቹ፣ ለሙያ አጋሮቹና አድናቂዎቹ በሙሉ ፈጣሪ ልባዊ መጽናናትን እንዲሰጣቸው ይመኛል፡፡
የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት-ኮምኒኬሽን
#ኪዳኔምስጋናው #ሀገርፍቅርቴአትር #የጥበብሰው #ሀዘን #ኪነጥበብ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በተለያዩ የጥበብ ዘርፎች በስፋት የሚታወቀው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ባደረበት ህመም በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23 ቀን 2018 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል።
የአርቲስቱ የቀብር ስነ ስርዓት ዛሬ፣ ማክሰኞ ግንቦት 25 ቀን 2018 ዓ.ም በደብረ ገሊላ ቅዱስ አማኑኤል ካቴድራል ( አማኑኤል አጂፕ ) ከቀኑ 6:00 ሰዓት ተፈጽሟል።
ከጠዋቱ 3:00 ሰዓት ጀምሮ በሙያ ህይወቱ በታማኝነት ባገለገለበት ታሪካዊው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት የሽኝት እና የሻማ ማብራት መርሃ ግብር ተከናወናል።
***
የሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው
አጭር የህይወት ታሪክ
የመድረኩ እንዝርት ሁለገቡ የጥበብ ሰው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከእናቱ ከወ/ሮ ብዙነሽ ጓንጉል እና ከአባቱ ከአቶ ምስጋናው ደርኬሮ ሰኔ 15/ 1958 ዓ.ም አዲስ አበባ ከተማ ልዩ ስሙ አማኑኤል አጂፕ ተብሎ በሚጠራዉ አካባቢ ተወለደ፡፡ ለአቅመ ፊደል ሲደርስ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቱን በደጃዝማች ኃይሉ ተስፋዬ ትምህርት ቤት እንዲሁም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን በአዲስ ከተማ ትምሀርት ቤት እስከ 12ኛ ክፍል ተምሮ አጠናቋል።
ከውዝዋዜ ጋር ገና ተማሪ እያለ የተወዳጀው ሁለገቡ ከያኒ ኪዳኔ ምስጋናው የጥበብ ጉዞውን በቀበሌ ኪነትና በከፍተኛ ኪነት ውስጥ አድርጎ መዳረሻውን በአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አዳራሽ በማድረግ በ1977 ዓ.ም በውዝዋዜ ሙያ ለመቀጠር በቅቷል፡፡ የአርቲስት ኪዳኔ የሙያ ፍቅር፣ ችሎታና ስነምግባር ያስደመማቸው የውዝዋዜ ክፍል አሰልጣኞችና ኃላፊዎች ከተወዛዋዥነት ወደ ረዳት አሰልጣኝነት እንዲያድግ በማድረጋቸው ከ1983-1990 ዓ.ም ድረስ በረዳት አሰልጣኝነት ሙያ ሲያገለግል ቆይቷል፡፡ ጥበበኛው ኪዳኒ በረዳትነት የጀመረውን የአሰልጣኝነት ስራውን ከፍ በማድረግ ከ1991 እሰከ 1992 በቋሚ አሰልጣኝነት ተመድቦ በርካታ ባለሙያዎችን በክህሎት፣ በስነምግባርና በጥበብ አሰልጥኖ ለውዝዋዜ ሙያ መስፋፋትና አድገት የበኩሉን ድርሻ አበርክቷል፡፡
በውዝዋዜ ጥበብ በማለዳው የተነደፈው ኪዳኔ በእውቀት፣ በልምድና በፈጠራ እየጎመራና አንቱታን እያተረፈ ሲመጣ አድማሱን በማስፋት በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ተዛውሮ ከ1992 እሰከ 2007 ዓ.ም በዋና አሰልጣኝነትና በኬሮጋራፈርነት በርካታ በሀገር አቀፍና በአለም አቀፍ ደረጃ ግዘፍ የነሱ መድረኮች ላይ የቀረቡ የውዝዋዜ ስራዎችን በማዘጋጀት፣ በማማከርና በመምራት ከሰው ልብና አእምሮ የማይጠፉ ደማቅ ኪነጥበባዊ ስራዎችን ሰርቷል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ፈጣን የፈጠራ፣ የማደራጀትና የመምራት አቅም የነበረው ብርቱ የጥበብ ሰው ነበር፡፡ በርካታ ተወዛዋዦች የሚገኙበት የጥበብ መድረክ ካለ እዛ የጥበብ መድረክ ላይ ኪዳኔ መኖሩ ሳይታለም የተፈታ ህልም ነበር፡፡ የኪዳኔ የፈጠራ፣ የውዝዋዜ ችሎታና የውዝዋዜ ዝግጅት ጥበብ የታየባቸው አያሌ የውዝዋዜ ጥበብ ስራዎች ህያው መስክሮቹ ናቸው፡፡ በፋሽስት ጣሊያን የተዘረፈው የአክሱም ሀውልት ወደ ሀገሩ ሲመለስ ለነበረው አቀባበል በተዘጋጀው የኪነጥበብ መድረክ ላይ በአዲስ አበባና በአክሱም ከተማ ግዙፍ የውዝዋዜ ዝግጅት፣ በህዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ በተዘጋጀው የጥበብ መድረክ፣ በሚሊኒዬም አዳራሽ፣ በባህዳር ጣና ሐይቅ ላይ የውዝዋዜ የጀልባ ላይ ትርኢት፣ የአዲስ ዓመት የበዓል ዝግጅቶች ላይ ጥበብ፣ ባህል፣ ፈጠራና ውበት የተመላባቸው በርካታ ተወዛዋዦች የተሳተፉባቸውን የጥበብ ስራዎች በማዘጋጀት የጥበብና የሀገር ባለውለታነቱን አስመስክሯል፡፡
በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ከአስራ አምስት ዓመት በላይ በአሰልጣኝነት ሲሰራ ከቆየ በኋላ ከ2007 እስከ 2017 ዓ.ም ድረስ ወደ ቀድሞ የሙያ ቤቱ የአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አደራሽ ተዛውሮ በአሰልጣኝነትና በኬሮግራፈርነት ሲሰራ ቆይቷል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከተወዛዋዠነት፣ አሰልጣኝነት፣ አዘጋጅነትና አማካሪነት ባሻገር በድምጻዊነትና በቴአትርና ፊልም ተዋናይነትም በመሳተፍ ሁለገብ ከያኒነቱን ያስመሰከረ ድንቅ ጥበበኛ ነበር፡፡ በርካታ የሙዚቃ ቪዲዮ ስራዎች ላይ የኪዳኔ ደማቅ የፈጠራና የጥበብ አሻራ ያረፈባቸው ውዝዋዜዎችና ዝግጅቶች ዛሬም፣ ነገም ህያው ምስክሮች ናቸው፡፡
አሰልጣኝና ኬሮግራፍር እንዲሁም የውዝዋዜ አማካሪ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው በሞያው በሰራባቸው አመታት በርካታ
1. ባለሙያዎች ወደ ሙያው እንዲገቡና የሙያው ስነምግባር እንዲኖራቸው አደርጓል፡፡
2. የባህል ውዝዋዜ ትምህርት ቤት በሌለበት ዘመን በቴአትር ቤቶችና ከቴአትር ቤቶች ውጪ የነበሩ ወጣቶችን አሰልጥናል፤
3. ከከተማ ውጪ በመሄድ ቱባ ባህሎችን በማጥናትና በማምጣት የተለያዩ የባህል ጭፈራዎችንና አለባበሶችን አስተዋውቋል፡፡
4. የውዝዋዜ ሙያ እንደሙያ እንዲታይና አሁን የደረሰበት ደረጃ ላይ እንዲደርስ የተለያዩ መድረኮች ላይ እና ጥናቶች ላይ በመሳተፍ አስተዋኦ አበርክቷል፡፡
5. በአዲስ አበባ ከተማ በተዘጋጁ በርካታ የኪነ ጥበብ ፌስቲቫሎች ላይ በመጋበዝ በዳኝነትና በአማካሪነት ሰርቷል፡፡
6. ከአዲስ አበባ ውጪ በተለያዩ ክልሎች የሚገኙ ወጣቶችን ከማሰልጠን አልፎ በደቡብ ክልል ውስጥ የባህል ባንድ ለማቋቋም በቅቷል፡፡
7. በከተማችንና በተለያዩ ከተሞች በተከበሩ የብሄሔር ብሄረሰቦች ክብረ በዓላት ላይ የጥበብ ስራዎችን አቅርባል፡፡
8. በተለያዩ ጊዜ የተከበሩ የአደባበይ በአላት አድዋና የካቲት12 የመሳሰሉት ላይ ስራዋችን አቅርባል፡፡
9. በታላቁ ህዳሴ ግድብ ድረስ በመሄድና ታስቦ በሚከበርበት ጊዜም ስራዎችን አቅርቧል፡፡
10. በመንግስት መስረታና በበአለ ሲመቱ ዝግጅት ላይ ታላቅ የውዝዋዜ ትርኢት በኬሮግራፈርነት ሰርቷል፡፡
11. ሀገራችን የጦርነትና የተፈጥሮ ችግር በገጠማት ጊዜ ከኪነ ጥበብ ስራው ጋር ቀዳሚ በመሆን በርካታ አነቃቂ ስራዎችን ሰርቷል፡፡
12. የተለያዩ የሀገር መሪዎች፣ አንባሳደሮችና ዲፕሎማቶች ሲመጡና ሲሸኙ በአየር መንገድና በከንቲባ ጽ/ቤት ግቢ ውስጥ ደማቅ አቀባበል በማደረግ እና ትርኢቶችን በማቅረብ ባህላችንን አስተዋውቋል፡፡
13. በከተማ ደረጃ የሚዘጋጁ ትላልቅ ሴሚናሮች፤ጉባኤዋችና ሲንፖዚየሞች ላይ የተለያዩ የኬሮግራፈር ስራዎችን ሰርቷል፡፡
ሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ላበረከታቸው ኪነጥበባዊ ስራዎች የምስጋናና የእውቅና የምስክር ወረቀቶችን፡-
Ø ከኢፌድሪ ፊዴሬሽን ምክር ቤት
Ø ከኢፌድሪ ባህልና ቱሪዝም ሚንስቴር
Ø አዲስ አበባ ዩንቪርስቲ
Ø ከአዲስ አበባ ባህል ኪነ የጥበብና ቱሪዝም ቢሮ
Ø ከታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት
Ø ከሀገር ፍቅር፤ከቴአትርና ባህል አደራሽ፤ከራስ ቴአትር፤ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአተር እና ሌሎችም በርካታ ተቋማት በክብር ተቀብሏል፡፡
አሰልጣኝ፣ ኬሮግራፍርና የውዝዋዜ አማካሪ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ሙያው እንዲያድግና ባለሙያውም እንዲጠቀም በነበረው ፍላጎትና ቁጭት ምክንያት ሙያው በተለያዩ ትልልቅ ሆቴሎችና የባህል ምሽቶች እንዲሰራና ባህላችን የበለጠ እንዲተዋወቅ በማማከርና በመደገፍ የአንበሳውን ድርሻ ይወስዳል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ከበርካታ የሀገራችን ታዋቂና ተወዳጅ ሙዚቀኞች ጋር ትላልቅ መድረኮችና በከተማ ደረጃ በቀረቡ ታላላቅ ህዝባዊ በአላትና የሙዚቃ ኮንሰርቶች ላይ የኪሮግራፈር ስራዋችን
Ø በሸራተን አዲስ ሆቴል
Ø በሚሊንየም አዳራሽ
Ø በኢግዚብሽን ማዕከል
Ø በመስቀል አደባባይ
Ø በአዲስ አበባ ስቴድየም
Ø በጊዮን ሆቴል
Ø በሂልተን ሆቴል
Ø በስካይላት ሆቴል በመገኘት ጥበባዊ ስራዎችን ያቀረበ ሲሆን ትልልቅ የቀጥታ የቴሌብዥን ስርጭ የነበራቸውን ግዙፍ መድረኮችም ላይ ልዩ የኬሮግራፈርነት ሙያውን ድንቅ ብቃት አስመስክሯል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው በተለያዩ ቴአትርና ሙዚቃዊ ቴአትሮች ላይ በትወናና በዝግጅት ሰርቷል፡፡ በትወና የተሳተፈባቸው ስራዎች፦
Ø ጤና ያጣ ፍቅር
Ø ሮሚዮና ጁሌት
Ø የቀለጠው መንድር
Ø ሊስትሮ ኦፔራ
Ø ከልሺን አውልቂ
Ø ፎርፌ
Ø ኦቴሎ
Ø ቴዎድሮስ
በሙዚቃዊ ድራማ ኬሮግራፈር ዝግጅት፡-
Ø ፎርፌ
Ø ኢትዮጵያዊነት ጥልቅ ነው
Ø ከልሽን አውልቂ
Ø ሊስትሮ ኦፔራ
Ø ሉሲ
Ø ሀገር ማለት ሰው ነው እና ሌሎችም የጠቀሳሉ፡፡
በፊልም ትወና፡-
Ø በህይወት ዙሪያ
Ø ሔሮሽማ
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከመድረክ ስራዎቹ በተጨማሪም በተላያዩ ታዋቂና አንጋፍ እንዲሁም ወጣት ድምጻውያን የሙዚቃ ቪዲዮ ስራዎች ላይ በኬሮግራፈርነትና በአማካሪነት ሰርቷል፡፡
Ø ለክብር ዳ/ር ጥላሁን ገሠሠ
Ø ለድምፃዊ ኤፍሬም ታምሩ የሰራቸው ስራዎች ጥቂቶቹ ናቸው፡፡
አርቲስት ኪዳኔ በተለያዩ የቴሌቪዥን ዝግጅቶችና የበዓል ፕሮግራሞች ላይ ባቀረባቸው የጥበብ ስራዎች ውበትና ድምቀት የነበረ ሲሆን በፋና ቴሌቭዥን ፋና ሰማንያ የውዝዋዜና ዳንስ ተሰጥኦ ውድድር ላይ በአማካሪነት በመስራት ሙያዊ አስተዋፅዎ አድርጓል፡፡
ሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ በሙያው አድማስ ተሸግሮ በዱባይ እና በታይላንድ ኢትዮጰያንና ባህሏን ያስተዋወቀ ብርቱ የጥበብ ሰው ሰሆን በቅርብ በሀገራችን እና በአለም ህዝቦች ዘንድ አንድ ጊዜ ተሰርቶ ያልተደገመውን የህዝብ ለህዝብ ተጓዥ የሙዚቃ የባህል ቡድንን የሚያስታውስ የሀገረሰብ ሙዚቃዎችን፣ ጭፈራዎችንና ባህላችንን የሚያስተዋውቅ ሉሲ ድንቅነሽ ኢትዮጵያ በሚል በመላው ሀገር ተዟዙሮ የቀረበውን ትርኢት ከባህል ሚንስቴር ኃላፊነት ተሰጥቶት በዋና አዘጋጅነት የውዝዋዜውን ዝግጅት መምራት የቻለ ድንቅ ጥበበኛ ነበር፡፡
ሁለገቡ ከያኒ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከ2017 ዓ.ም ጀምሮ ህይወቱ እስካለፈበት ግንቦት 23/2018 ዓ.ም ድረስ በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ተዛውሮ በሙያው ወገኑን፣ ሀገሩንና ሙያውን በጥበብ፣ በታማኝነትና በትጋት ሲያገለግል የኖረ፣ በጥበብ ስራዎቹ ስሙን ከመቃብር በላይ ማኖር የቻለ ታላቅ ጥበበኛ ነበር፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናዉ የጋብቻ ህይወቱን ከረዥም ጊዜ ፍቅረኛዉ ከወ/ት አይናለም ተፈራ ጋር የካቲት 2 /2018 በክብር ፈፅሟል። ይሁንና ይህ ታላቅ ጥበበኛ ባጋጠመው የጤና እክል ሳቢያ በአዲስ ህይወት አጠቃላይ ሆስፒታል እና በሆፕ ሆስፒታል በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23/2018 ዓ.ም በተወለደ በ60 ዓመቱ ከዚህ ዓለም ድካም አርፏል፡፡
የአርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው የሽኝትና የጧፍ ማብራት ፕሮግራም ቤተሰቦቹ፣ ጓደኞቹ፣ የሙያ አጋሮቹና አድናቂዎቹ በተገኙበት ለረዥም ዓመታት በሙያው ባገለገለበት አንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ግንቦት 25/ 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ በ3፡00 ሰዓት ላይ ከተከናወነ በኋላ የቀብር ሰነ ስርዓቱ በአማኑኤል ካቴድራል ቤተክርስቲያን ይፈፀማል።
የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት በመላው ሰራተኞቹና የሙያ አጋሮቹ ስም በሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ህልፈተ ህይወት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን እየገለፀ ፈጣሪ ነፍሱን በመዓዛ ገነት እንዲያሳርፍ ይመኛል፡፡ እንዲሁም ለውድ ቤተሰቦቹ፣ ለዘመዶቹ፣ ለጓደኞቹ፣ ለስራ ባልደረቦቹ፣ ለሙያ አጋሮቹና አድናቂዎቹ በሙሉ ፈጣሪ ልባዊ መጽናናትን እንዲሰጣቸው ይመኛል፡፡
የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት-ኮምኒኬሽን
#ኪዳኔምስጋናው #ሀገርፍቅርቴአትር #የጥበብሰው #ሀዘን #ኪነጥበብ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
2 months ago
ኪዱ አረፈ
#ethiopia | በተለያዩ የጥበብ ዘርፎች በስፋት የሚታወቀው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ባደረበት ህመም በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23 ቀን 2018 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል።
የአርቲስቱ የቀብር ስነ ስርዓት ማክሰኞ ግንቦት 25 ቀን 2018 ዓ.ም በአማኑኤል ቤተክርስቲያን ከቀኑ 6:00 ሰዓት ይፈጸማል።
ከጠዋቱ 3:00 ሰዓት ጀምሮ በሙያ ህይወቱ በታማኝነት ባገለገለበት ታሪካዊው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት የሽኝት እና የሻማ ማብራት መርሃ ግብር ይከናወናል።
***
የሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው አጭር የህይወት ታሪክ
የመድረኩ እንዝርት ሁለገቡ የጥበብ ሰው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከእናቱ ከወ/ሮ ብዙነሽ ጓንጉል እና ከአባቱ ከአቶ ምስጋናው ደርኬሮ ሰኔ 15/ 1958 ዓ.ም አዲስ አበባ ከተማ ልዩ ስሙ አማኑኤል አጂፕ ተብሎ በሚጠራዉ አካባቢ ተወለደ፡፡ ለአቅመ ፊደል ሲደርስ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቱን በደጃዝማች ኃይሉ ተስፋዬ ትምህርት ቤት እንዲሁም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን በአዲስ ከተማ ትምሀርት ቤት እስከ 12ኛ ክፍል ተምሮ አጠናቋል።
ከውዝዋዜ ጋር ገና ተማሪ እያለ የተወዳጀው ሁለገቡ ከያኒ ኪዳኔ ምስጋናው የጥበብ ጉዞውን በቀበሌ ኪነትና በከፍተኛ ኪነት ውስጥ አድርጎ መዳረሻውን በአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አዳራሽ በማድረግ በ1977 ዓ.ም በውዝዋዜ ሙያ ለመቀጠር በቅቷል፡፡ የአርቲስት ኪዳኔ የሙያ ፍቅር፣ ችሎታና ስነምግባር ያስደመማቸው የውዝዋዜ ክፍል አሰልጣኞችና ኃላፊዎች ከተወዛዋዥነት ወደ ረዳት አሰልጣኝነት እንዲያድግ በማድረጋቸው ከ1983-1990 ዓ.ም ድረስ በረዳት አሰልጣኝነት ሙያ ሲያገለግል ቆይቷል፡፡ ጥበበኛው ኪዳኒ በረዳትነት የጀመረውን የአሰልጣኝነት ስራውን ከፍ በማድረግ ከ1991 እሰከ 1992 በቋሚ አሰልጣኝነት ተመድቦ በርካታ ባለሙያዎችን በክህሎት፣ በስነምግባርና በጥበብ አሰልጥኖ ለውዝዋዜ ሙያ መስፋፋትና አድገት የበኩሉን ድርሻ አበርክቷል፡፡
በውዝዋዜ ጥበብ በማለዳው የተነደፈው ኪዳኔ በእውቀት፣ በልምድና በፈጠራ እየጎመራና አንቱታን እያተረፈ ሲመጣ አድማሱን በማስፋት በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ተዛውሮ ከ1992 እሰከ 2007 ዓ.ም በዋና አሰልጣኝነትና በኬሮጋራፈርነት በርካታ በሀገር አቀፍና በአለም አቀፍ ደረጃ ግዘፍ የነሱ መድረኮች ላይ የቀረቡ የውዝዋዜ ስራዎችን በማዘጋጀት፣ በማማከርና በመምራት ከሰው ልብና አእምሮ የማይጠፉ ደማቅ ኪነጥበባዊ ስራዎችን ሰርቷል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ፈጣን የፈጠራ፣ የማደራጀትና የመምራት አቅም የነበረው ብርቱ የጥበብ ሰው ነበር፡፡ በርካታ ተወዛዋዦች የሚገኙበት የጥበብ መድረክ ካለ እዛ የጥበብ መድረክ ላይ ኪዳኔ መኖሩ ሳይታለም የተፈታ ህልም ነበር፡፡ የኪዳኔ የፈጠራ፣ የውዝዋዜ ችሎታና የውዝዋዜ ዝግጅት ጥበብ የታየባቸው አያሌ የውዝዋዜ ጥበብ ስራዎች ህያው መስክሮቹ ናቸው፡፡ በፋሽስት ጣሊያን የተዘረፈው የአክሱም ሀውልት ወደ ሀገሩ ሲመለስ ለነበረው አቀባበል በተዘጋጀው የኪነጥበብ መድረክ ላይ በአዲስ አበባና በአክሱም ከተማ ግዙፍ የውዝዋዜ ዝግጅት፣ በህዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ በተዘጋጀው የጥበብ መድረክ፣ በሚሊኒዬም አዳራሽ፣ በባህዳር ጣና ሐይቅ ላይ የውዝዋዜ የጀልባ ላይ ትርኢት፣ የአዲስ ዓመት የበዓል ዝግጅቶች ላይ ጥበብ፣ ባህል፣ ፈጠራና ውበት የተመላባቸው በርካታ ተወዛዋዦች የተሳተፉባቸውን የጥበብ ስራዎች በማዘጋጀት የጥበብና የሀገር ባለውለታነቱን አስመስክሯል፡፡
በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ከአስራ አምስት ዓመት በላይ በአሰልጣኝነት ሲሰራ ከቆየ በኋላ ከ2007 እስከ 2017 ዓ.ም ድረስ ወደ ቀድሞ የሙያ ቤቱ የአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አደራሽ ተዛውሮ በአሰልጣኝነትና በኬሮግራፈርነት ሲሰራ ቆይቷል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከተወዛዋዠነት፣ አሰልጣኝነት፣ አዘጋጅነትና አማካሪነት ባሻገር በድምጻዊነትና በቴአትርና ፊልም ተዋናይነትም በመሳተፍ ሁለገብ ከያኒነቱን ያስመሰከረ ድንቅ ጥበበኛ ነበር፡፡ በርካታ የሙዚቃ ቪዲዮ ስራዎች ላይ የኪዳኔ ደማቅ የፈጠራና የጥበብ አሻራ ያረፈባቸው ውዝዋዜዎችና ዝግጅቶች ዛሬም፣ ነገም ህያው ምስክሮች ናቸው፡፡
አሰልጣኝና ኬሮግራፍር እንዲሁም የውዝዋዜ አማካሪ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው በሞያው በሰራባቸው አመታት በርካታ
1. ባለሙያዎች ወደ ሙያው እንዲገቡና የሙያው ስነምግባር እንዲኖራቸው አደርጓል፡፡
2. የባህል ውዝዋዜ ትምህርት ቤት በሌለበት ዘመን በቴአትር ቤቶችና ከቴአትር ቤቶች ውጪ የነበሩ ወጣቶችን አሰልጥናል፤
3. ከከተማ ውጪ በመሄድ ቱባ ባህሎችን በማጥናትና በማምጣት የተለያዩ የባህል ጭፈራዎችንና አለባበሶችን አስተዋውቋል፡፡
4. የውዝዋዜ ሙያ እንደሙያ እንዲታይና አሁን የደረሰበት ደረጃ ላይ እንዲደርስ የተለያዩ መድረኮች ላይ እና ጥናቶች ላይ በመሳተፍ አስተዋኦ አበርክቷል፡፡
5. በአዲስ አበባ ከተማ በተዘጋጁ በርካታ የኪነ ጥበብ ፌስቲቫሎች ላይ በመጋበዝ በዳኝነትና በአማካሪነት ሰርቷል፡፡
6. ከአዲስ አበባ ውጪ በተለያዩ ክልሎች የሚገኙ ወጣቶችን ከማሰልጠን አልፎ በደቡብ ክልል ውስጥ የባህል ባንድ ለማቋቋም በቅቷል፡፡
7. በከተማችንና በተለያዩ ከተሞች በተከበሩ የብሄሔር ብሄረሰቦች ክብረ በዓላት ላይ የጥበብ ስራዎችን አቅርባል፡፡
8. በተለያዩ ጊዜ የተከበሩ የአደባበይ በአላት አድዋና የካቲት12 የመሳሰሉት ላይ ስራዋችን አቅርባል፡፡
9. በታላቁ ህዳሴ ግድብ ድረስ በመሄድና ታስቦ በሚከበርበት ጊዜም ስራዎችን አቅርቧል፡፡
10. በመንግስት መስረታና በበአለ ሲመቱ ዝግጅት ላይ ታላቅ የውዝዋዜ ትርኢት በኬሮግራፈርነት ሰርቷል፡፡
11. ሀገራችን የጦርነትና የተፈጥሮ ችግር በገጠማት ጊዜ ከኪነ ጥበብ ስራው ጋር ቀዳሚ በመሆን በርካታ አነቃቂ ስራዎችን ሰርቷል፡፡
12. የተለያዩ የሀገር መሪዎች፣ አንባሳደሮችና ዲፕሎማቶች ሲመጡና ሲሸኙ በአየር መንገድና በከንቲባ ጽ/ቤት ግቢ ውስጥ ደማቅ አቀባበል በማደረግ እና ትርኢቶችን በማቅረብ ባህላችንን አስተዋውቋል፡፡
13. በከተማ ደረጃ የሚዘጋጁ ትላልቅ ሴሚናሮች፤ጉባኤዋችና ሲንፖዚየሞች ላይ የተለያዩ የኬሮግራፈር ስራዎችን ሰርቷል፡፡
ሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ላበረከታቸው ኪነጥበባዊ ስራዎች የምስጋናና የእውቅና የምስክር ወረቀቶችን፡-
Ø ከኢፌድሪ ፊዴሬሽን ምክር ቤት
Ø ከኢፌድሪ ባህልና ቱሪዝም ሚንስቴር
Ø አዲስ አበባ ዩንቪርስቲ
Ø ከአዲስ አበባ ባህል ኪነ የጥበብና ቱሪዝም ቢሮ
Ø ከታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት
Ø ከሀገር ፍቅር፤ከቴአትርና ባህል አደራሽ፤ከራስ ቴአትር፤ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአተር እና ሌሎችም በርካታ ተቋማት በክብር ተቀብሏል፡፡
አሰልጣኝ፣ ኬሮግራፍርና የውዝዋዜ አማካሪ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ሙያው እንዲያድግና ባለሙያውም እንዲጠቀም በነበረው ፍላጎትና ቁጭት ምክንያት ሙያው በተለያዩ ትልልቅ ሆቴሎችና የባህል ምሽቶች እንዲሰራና ባህላችን የበለጠ እንዲተዋወቅ በማማከርና በመደገፍ የአንበሳውን ድርሻ ይወስዳል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ከበርካታ የሀገራችን ታዋቂና ተወዳጅ ሙዚቀኞች ጋር ትላልቅ መድረኮችና በከተማ ደረጃ በቀረቡ ታላላቅ ህዝባዊ በአላትና የሙዚቃ ኮንሰርቶች ላይ የኪሮግራፈር ስራዋችን
Ø በሸራተን አዲስ ሆቴል
Ø በሚሊንየም አዳራሽ
Ø በኢግዚብሽን ማዕከል
Ø በመስቀል አደባባይ
Ø በአዲስ አበባ ስቴድየም
Ø በጊዮን ሆቴል
Ø በሂልተን ሆቴል
Ø በስካይላት ሆቴል በመገኘት ጥበባዊ ስራዎችን ያቀረበ ሲሆን ትልልቅ የቀጥታ የቴሌብዥን ስርጭ የነበራቸውን ግዙፍ መድረኮችም ላይ ልዩ የኬሮግራፈርነት ሙያውን ድንቅ ብቃት አስመስክሯል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው በተለያዩ ቴአትርና ሙዚቃዊ ቴአትሮች ላይ በትወናና በዝግጅት ሰርቷል፡፡ በትወና የተሳተፈባቸው ስራዎች፦
Ø ጤና ያጣ ፍቅር
Ø ሮሚዮና ጁሌት
Ø የቀለጠው መንድር
Ø ሊስትሮ ኦፔራ
Ø ከልሺን አውልቂ
Ø ፎርፌ
Ø ኦቴሎ
Ø ቴዎድሮስ
በሙዚቃዊ ድራማ ኬሮግራፈር ዝግጅት፡-
Ø ፎርፌ
Ø ኢትዮጵያዊነት ጥልቅ ነው
Ø ከልሽን አውልቂ
Ø ሊስትሮ ኦፔራ
Ø ሉሲ
Ø ሀገር ማለት ሰው ነው እና ሌሎችም የጠቀሳሉ፡፡
በፊልም ትወና፡-
Ø በህይወት ዙሪያ
Ø ሔሮሽማ
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከመድረክ ስራዎቹ በተጨማሪም በተላያዩ ታዋቂና አንጋፍ እንዲሁም ወጣት ድምጻውያን የሙዚቃ ቪዲዮ ስራዎች ላይ በኬሮግራፈርነትና በአማካሪነት ሰርቷል፡፡
Ø ለክብር ዳ/ር ጥላሁን ገሠሠ
Ø ለድምፃዊ ኤፍሬም ታምሩ የሰራቸው ስራዎች ጥቂቶቹ ናቸው፡፡
አርቲስት ኪዳኔ በተለያዩ የቴሌቪዥን ዝግጅቶችና የበዓል ፕሮግራሞች ላይ ባቀረባቸው የጥበብ ስራዎች ውበትና ድምቀት የነበረ ሲሆን በፋና ቴሌቭዥን ፋና ሰማንያ የውዝዋዜና ዳንስ ተሰጥኦ ውድድር ላይ በአማካሪነት በመስራት ሙያዊ አስተዋፅዎ አድርጓል፡፡
ሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ በሙያው አድማስ ተሸግሮ በዱባይ እና በታይላንድ ኢትዮጰያንና ባህሏን ያስተዋወቀ ብርቱ የጥበብ ሰው ሰሆን በቅርብ በሀገራችን እና በአለም ህዝቦች ዘንድ አንድ ጊዜ ተሰርቶ ያልተደገመውን የህዝብ ለህዝብ ተጓዥ የሙዚቃ የባህል ቡድንን የሚያስታውስ የሀገረሰብ ሙዚቃዎችን፣ ጭፈራዎችንና ባህላችንን የሚያስተዋውቅ ሉሲ ድንቅነሽ ኢትዮጵያ በሚል በመላው ሀገር ተዟዙሮ የቀረበውን ትርኢት ከባህል ሚንስቴር ኃላፊነት ተሰጥቶት በዋና አዘጋጅነት የውዝዋዜውን ዝግጅት መምራት የቻለ ድንቅ ጥበበኛ ነበር፡፡
ሁለገቡ ከያኒ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከ2017 ዓ.ም ጀምሮ ህይወቱ እስካለፈበት ግንቦት 23/2018 ዓ.ም ድረስ በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ተዛውሮ በሙያው ወገኑን፣ ሀገሩንና ሙያውን በጥበብ፣ በታማኝነትና በትጋት ሲያገለግል የኖረ፣ በጥበብ ስራዎቹ ስሙን ከመቃብር በላይ ማኖር የቻለ ታላቅ ጥበበኛ ነበር፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናዉ የጋብቻ ህይወቱን ከረዥም ጊዜ ፍቅረኛዉ ከወ/ት አይናለም ተፈራ ጋር የካቲት 2 /2018 በክብር ፈፅሟል። ይሁንና ይህ ታላቅ ጥበበኛ ባጋጠመው የጤና እክል ሳቢያ በአዲስ ህይወት አጠቃላይ ሆስፒታል እና በሆፕ ሆስፒታል በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23/2018 ዓ.ም በተወለደ በ60 ዓመቱ ከዚህ ዓለም ድካም አርፏል፡፡
የአርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው የሽኝትና የጧፍ ማብራት ፕሮግራም ቤተሰቦቹ፣ ጓደኞቹ፣ የሙያ አጋሮቹና አድናቂዎቹ በተገኙበት ለረዥም ዓመታት በሙያው ባገለገለበት አንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ግንቦት 25/ 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ በ3፡00 ሰዓት ላይ ከተከናወነ በኋላ የቀብር ሰነ ስርዓቱ በአማኑኤል ካቴድራል ቤተክርስቲያን ይፈፀማል።
የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት በመላው ሰራተኞቹና የሙያ አጋሮቹ ስም በሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ህልፈተ ህይወት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን እየገለፀ ፈጣሪ ነፍሱን በመዓዛ ገነት እንዲያሳርፍ ይመኛል፡፡ እንዲሁም ለውድ ቤተሰቦቹ፣ ለዘመዶቹ፣ ለጓደኞቹ፣ ለስራ ባልደረቦቹ፣ ለሙያ አጋሮቹና አድናቂዎቹ በሙሉ ፈጣሪ ልባዊ መጽናናትን እንዲሰጣቸው ይመኛል፡፡
የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት-ኮምኒኬሽን
#ኪዳኔምስጋናው #ሀገርፍቅርቴአትር #የጥበብሰው #ሀዘን #ኪነጥበብ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በተለያዩ የጥበብ ዘርፎች በስፋት የሚታወቀው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ባደረበት ህመም በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23 ቀን 2018 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል።
የአርቲስቱ የቀብር ስነ ስርዓት ማክሰኞ ግንቦት 25 ቀን 2018 ዓ.ም በአማኑኤል ቤተክርስቲያን ከቀኑ 6:00 ሰዓት ይፈጸማል።
ከጠዋቱ 3:00 ሰዓት ጀምሮ በሙያ ህይወቱ በታማኝነት ባገለገለበት ታሪካዊው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት የሽኝት እና የሻማ ማብራት መርሃ ግብር ይከናወናል።
***
የሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው አጭር የህይወት ታሪክ
የመድረኩ እንዝርት ሁለገቡ የጥበብ ሰው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከእናቱ ከወ/ሮ ብዙነሽ ጓንጉል እና ከአባቱ ከአቶ ምስጋናው ደርኬሮ ሰኔ 15/ 1958 ዓ.ም አዲስ አበባ ከተማ ልዩ ስሙ አማኑኤል አጂፕ ተብሎ በሚጠራዉ አካባቢ ተወለደ፡፡ ለአቅመ ፊደል ሲደርስ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቱን በደጃዝማች ኃይሉ ተስፋዬ ትምህርት ቤት እንዲሁም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን በአዲስ ከተማ ትምሀርት ቤት እስከ 12ኛ ክፍል ተምሮ አጠናቋል።
ከውዝዋዜ ጋር ገና ተማሪ እያለ የተወዳጀው ሁለገቡ ከያኒ ኪዳኔ ምስጋናው የጥበብ ጉዞውን በቀበሌ ኪነትና በከፍተኛ ኪነት ውስጥ አድርጎ መዳረሻውን በአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አዳራሽ በማድረግ በ1977 ዓ.ም በውዝዋዜ ሙያ ለመቀጠር በቅቷል፡፡ የአርቲስት ኪዳኔ የሙያ ፍቅር፣ ችሎታና ስነምግባር ያስደመማቸው የውዝዋዜ ክፍል አሰልጣኞችና ኃላፊዎች ከተወዛዋዥነት ወደ ረዳት አሰልጣኝነት እንዲያድግ በማድረጋቸው ከ1983-1990 ዓ.ም ድረስ በረዳት አሰልጣኝነት ሙያ ሲያገለግል ቆይቷል፡፡ ጥበበኛው ኪዳኒ በረዳትነት የጀመረውን የአሰልጣኝነት ስራውን ከፍ በማድረግ ከ1991 እሰከ 1992 በቋሚ አሰልጣኝነት ተመድቦ በርካታ ባለሙያዎችን በክህሎት፣ በስነምግባርና በጥበብ አሰልጥኖ ለውዝዋዜ ሙያ መስፋፋትና አድገት የበኩሉን ድርሻ አበርክቷል፡፡
በውዝዋዜ ጥበብ በማለዳው የተነደፈው ኪዳኔ በእውቀት፣ በልምድና በፈጠራ እየጎመራና አንቱታን እያተረፈ ሲመጣ አድማሱን በማስፋት በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ተዛውሮ ከ1992 እሰከ 2007 ዓ.ም በዋና አሰልጣኝነትና በኬሮጋራፈርነት በርካታ በሀገር አቀፍና በአለም አቀፍ ደረጃ ግዘፍ የነሱ መድረኮች ላይ የቀረቡ የውዝዋዜ ስራዎችን በማዘጋጀት፣ በማማከርና በመምራት ከሰው ልብና አእምሮ የማይጠፉ ደማቅ ኪነጥበባዊ ስራዎችን ሰርቷል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ፈጣን የፈጠራ፣ የማደራጀትና የመምራት አቅም የነበረው ብርቱ የጥበብ ሰው ነበር፡፡ በርካታ ተወዛዋዦች የሚገኙበት የጥበብ መድረክ ካለ እዛ የጥበብ መድረክ ላይ ኪዳኔ መኖሩ ሳይታለም የተፈታ ህልም ነበር፡፡ የኪዳኔ የፈጠራ፣ የውዝዋዜ ችሎታና የውዝዋዜ ዝግጅት ጥበብ የታየባቸው አያሌ የውዝዋዜ ጥበብ ስራዎች ህያው መስክሮቹ ናቸው፡፡ በፋሽስት ጣሊያን የተዘረፈው የአክሱም ሀውልት ወደ ሀገሩ ሲመለስ ለነበረው አቀባበል በተዘጋጀው የኪነጥበብ መድረክ ላይ በአዲስ አበባና በአክሱም ከተማ ግዙፍ የውዝዋዜ ዝግጅት፣ በህዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ በተዘጋጀው የጥበብ መድረክ፣ በሚሊኒዬም አዳራሽ፣ በባህዳር ጣና ሐይቅ ላይ የውዝዋዜ የጀልባ ላይ ትርኢት፣ የአዲስ ዓመት የበዓል ዝግጅቶች ላይ ጥበብ፣ ባህል፣ ፈጠራና ውበት የተመላባቸው በርካታ ተወዛዋዦች የተሳተፉባቸውን የጥበብ ስራዎች በማዘጋጀት የጥበብና የሀገር ባለውለታነቱን አስመስክሯል፡፡
በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ከአስራ አምስት ዓመት በላይ በአሰልጣኝነት ሲሰራ ከቆየ በኋላ ከ2007 እስከ 2017 ዓ.ም ድረስ ወደ ቀድሞ የሙያ ቤቱ የአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አደራሽ ተዛውሮ በአሰልጣኝነትና በኬሮግራፈርነት ሲሰራ ቆይቷል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከተወዛዋዠነት፣ አሰልጣኝነት፣ አዘጋጅነትና አማካሪነት ባሻገር በድምጻዊነትና በቴአትርና ፊልም ተዋናይነትም በመሳተፍ ሁለገብ ከያኒነቱን ያስመሰከረ ድንቅ ጥበበኛ ነበር፡፡ በርካታ የሙዚቃ ቪዲዮ ስራዎች ላይ የኪዳኔ ደማቅ የፈጠራና የጥበብ አሻራ ያረፈባቸው ውዝዋዜዎችና ዝግጅቶች ዛሬም፣ ነገም ህያው ምስክሮች ናቸው፡፡
አሰልጣኝና ኬሮግራፍር እንዲሁም የውዝዋዜ አማካሪ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው በሞያው በሰራባቸው አመታት በርካታ
1. ባለሙያዎች ወደ ሙያው እንዲገቡና የሙያው ስነምግባር እንዲኖራቸው አደርጓል፡፡
2. የባህል ውዝዋዜ ትምህርት ቤት በሌለበት ዘመን በቴአትር ቤቶችና ከቴአትር ቤቶች ውጪ የነበሩ ወጣቶችን አሰልጥናል፤
3. ከከተማ ውጪ በመሄድ ቱባ ባህሎችን በማጥናትና በማምጣት የተለያዩ የባህል ጭፈራዎችንና አለባበሶችን አስተዋውቋል፡፡
4. የውዝዋዜ ሙያ እንደሙያ እንዲታይና አሁን የደረሰበት ደረጃ ላይ እንዲደርስ የተለያዩ መድረኮች ላይ እና ጥናቶች ላይ በመሳተፍ አስተዋኦ አበርክቷል፡፡
5. በአዲስ አበባ ከተማ በተዘጋጁ በርካታ የኪነ ጥበብ ፌስቲቫሎች ላይ በመጋበዝ በዳኝነትና በአማካሪነት ሰርቷል፡፡
6. ከአዲስ አበባ ውጪ በተለያዩ ክልሎች የሚገኙ ወጣቶችን ከማሰልጠን አልፎ በደቡብ ክልል ውስጥ የባህል ባንድ ለማቋቋም በቅቷል፡፡
7. በከተማችንና በተለያዩ ከተሞች በተከበሩ የብሄሔር ብሄረሰቦች ክብረ በዓላት ላይ የጥበብ ስራዎችን አቅርባል፡፡
8. በተለያዩ ጊዜ የተከበሩ የአደባበይ በአላት አድዋና የካቲት12 የመሳሰሉት ላይ ስራዋችን አቅርባል፡፡
9. በታላቁ ህዳሴ ግድብ ድረስ በመሄድና ታስቦ በሚከበርበት ጊዜም ስራዎችን አቅርቧል፡፡
10. በመንግስት መስረታና በበአለ ሲመቱ ዝግጅት ላይ ታላቅ የውዝዋዜ ትርኢት በኬሮግራፈርነት ሰርቷል፡፡
11. ሀገራችን የጦርነትና የተፈጥሮ ችግር በገጠማት ጊዜ ከኪነ ጥበብ ስራው ጋር ቀዳሚ በመሆን በርካታ አነቃቂ ስራዎችን ሰርቷል፡፡
12. የተለያዩ የሀገር መሪዎች፣ አንባሳደሮችና ዲፕሎማቶች ሲመጡና ሲሸኙ በአየር መንገድና በከንቲባ ጽ/ቤት ግቢ ውስጥ ደማቅ አቀባበል በማደረግ እና ትርኢቶችን በማቅረብ ባህላችንን አስተዋውቋል፡፡
13. በከተማ ደረጃ የሚዘጋጁ ትላልቅ ሴሚናሮች፤ጉባኤዋችና ሲንፖዚየሞች ላይ የተለያዩ የኬሮግራፈር ስራዎችን ሰርቷል፡፡
ሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ላበረከታቸው ኪነጥበባዊ ስራዎች የምስጋናና የእውቅና የምስክር ወረቀቶችን፡-
Ø ከኢፌድሪ ፊዴሬሽን ምክር ቤት
Ø ከኢፌድሪ ባህልና ቱሪዝም ሚንስቴር
Ø አዲስ አበባ ዩንቪርስቲ
Ø ከአዲስ አበባ ባህል ኪነ የጥበብና ቱሪዝም ቢሮ
Ø ከታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት
Ø ከሀገር ፍቅር፤ከቴአትርና ባህል አደራሽ፤ከራስ ቴአትር፤ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአተር እና ሌሎችም በርካታ ተቋማት በክብር ተቀብሏል፡፡
አሰልጣኝ፣ ኬሮግራፍርና የውዝዋዜ አማካሪ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ሙያው እንዲያድግና ባለሙያውም እንዲጠቀም በነበረው ፍላጎትና ቁጭት ምክንያት ሙያው በተለያዩ ትልልቅ ሆቴሎችና የባህል ምሽቶች እንዲሰራና ባህላችን የበለጠ እንዲተዋወቅ በማማከርና በመደገፍ የአንበሳውን ድርሻ ይወስዳል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ከበርካታ የሀገራችን ታዋቂና ተወዳጅ ሙዚቀኞች ጋር ትላልቅ መድረኮችና በከተማ ደረጃ በቀረቡ ታላላቅ ህዝባዊ በአላትና የሙዚቃ ኮንሰርቶች ላይ የኪሮግራፈር ስራዋችን
Ø በሸራተን አዲስ ሆቴል
Ø በሚሊንየም አዳራሽ
Ø በኢግዚብሽን ማዕከል
Ø በመስቀል አደባባይ
Ø በአዲስ አበባ ስቴድየም
Ø በጊዮን ሆቴል
Ø በሂልተን ሆቴል
Ø በስካይላት ሆቴል በመገኘት ጥበባዊ ስራዎችን ያቀረበ ሲሆን ትልልቅ የቀጥታ የቴሌብዥን ስርጭ የነበራቸውን ግዙፍ መድረኮችም ላይ ልዩ የኬሮግራፈርነት ሙያውን ድንቅ ብቃት አስመስክሯል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው በተለያዩ ቴአትርና ሙዚቃዊ ቴአትሮች ላይ በትወናና በዝግጅት ሰርቷል፡፡ በትወና የተሳተፈባቸው ስራዎች፦
Ø ጤና ያጣ ፍቅር
Ø ሮሚዮና ጁሌት
Ø የቀለጠው መንድር
Ø ሊስትሮ ኦፔራ
Ø ከልሺን አውልቂ
Ø ፎርፌ
Ø ኦቴሎ
Ø ቴዎድሮስ
በሙዚቃዊ ድራማ ኬሮግራፈር ዝግጅት፡-
Ø ፎርፌ
Ø ኢትዮጵያዊነት ጥልቅ ነው
Ø ከልሽን አውልቂ
Ø ሊስትሮ ኦፔራ
Ø ሉሲ
Ø ሀገር ማለት ሰው ነው እና ሌሎችም የጠቀሳሉ፡፡
በፊልም ትወና፡-
Ø በህይወት ዙሪያ
Ø ሔሮሽማ
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከመድረክ ስራዎቹ በተጨማሪም በተላያዩ ታዋቂና አንጋፍ እንዲሁም ወጣት ድምጻውያን የሙዚቃ ቪዲዮ ስራዎች ላይ በኬሮግራፈርነትና በአማካሪነት ሰርቷል፡፡
Ø ለክብር ዳ/ር ጥላሁን ገሠሠ
Ø ለድምፃዊ ኤፍሬም ታምሩ የሰራቸው ስራዎች ጥቂቶቹ ናቸው፡፡
አርቲስት ኪዳኔ በተለያዩ የቴሌቪዥን ዝግጅቶችና የበዓል ፕሮግራሞች ላይ ባቀረባቸው የጥበብ ስራዎች ውበትና ድምቀት የነበረ ሲሆን በፋና ቴሌቭዥን ፋና ሰማንያ የውዝዋዜና ዳንስ ተሰጥኦ ውድድር ላይ በአማካሪነት በመስራት ሙያዊ አስተዋፅዎ አድርጓል፡፡
ሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ በሙያው አድማስ ተሸግሮ በዱባይ እና በታይላንድ ኢትዮጰያንና ባህሏን ያስተዋወቀ ብርቱ የጥበብ ሰው ሰሆን በቅርብ በሀገራችን እና በአለም ህዝቦች ዘንድ አንድ ጊዜ ተሰርቶ ያልተደገመውን የህዝብ ለህዝብ ተጓዥ የሙዚቃ የባህል ቡድንን የሚያስታውስ የሀገረሰብ ሙዚቃዎችን፣ ጭፈራዎችንና ባህላችንን የሚያስተዋውቅ ሉሲ ድንቅነሽ ኢትዮጵያ በሚል በመላው ሀገር ተዟዙሮ የቀረበውን ትርኢት ከባህል ሚንስቴር ኃላፊነት ተሰጥቶት በዋና አዘጋጅነት የውዝዋዜውን ዝግጅት መምራት የቻለ ድንቅ ጥበበኛ ነበር፡፡
ሁለገቡ ከያኒ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከ2017 ዓ.ም ጀምሮ ህይወቱ እስካለፈበት ግንቦት 23/2018 ዓ.ም ድረስ በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ተዛውሮ በሙያው ወገኑን፣ ሀገሩንና ሙያውን በጥበብ፣ በታማኝነትና በትጋት ሲያገለግል የኖረ፣ በጥበብ ስራዎቹ ስሙን ከመቃብር በላይ ማኖር የቻለ ታላቅ ጥበበኛ ነበር፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናዉ የጋብቻ ህይወቱን ከረዥም ጊዜ ፍቅረኛዉ ከወ/ት አይናለም ተፈራ ጋር የካቲት 2 /2018 በክብር ፈፅሟል። ይሁንና ይህ ታላቅ ጥበበኛ ባጋጠመው የጤና እክል ሳቢያ በአዲስ ህይወት አጠቃላይ ሆስፒታል እና በሆፕ ሆስፒታል በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23/2018 ዓ.ም በተወለደ በ60 ዓመቱ ከዚህ ዓለም ድካም አርፏል፡፡
የአርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው የሽኝትና የጧፍ ማብራት ፕሮግራም ቤተሰቦቹ፣ ጓደኞቹ፣ የሙያ አጋሮቹና አድናቂዎቹ በተገኙበት ለረዥም ዓመታት በሙያው ባገለገለበት አንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ግንቦት 25/ 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ በ3፡00 ሰዓት ላይ ከተከናወነ በኋላ የቀብር ሰነ ስርዓቱ በአማኑኤል ካቴድራል ቤተክርስቲያን ይፈፀማል።
የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት በመላው ሰራተኞቹና የሙያ አጋሮቹ ስም በሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ህልፈተ ህይወት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን እየገለፀ ፈጣሪ ነፍሱን በመዓዛ ገነት እንዲያሳርፍ ይመኛል፡፡ እንዲሁም ለውድ ቤተሰቦቹ፣ ለዘመዶቹ፣ ለጓደኞቹ፣ ለስራ ባልደረቦቹ፣ ለሙያ አጋሮቹና አድናቂዎቹ በሙሉ ፈጣሪ ልባዊ መጽናናትን እንዲሰጣቸው ይመኛል፡፡
የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት-ኮምኒኬሽን
#ኪዳኔምስጋናው #ሀገርፍቅርቴአትር #የጥበብሰው #ሀዘን #ኪነጥበብ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
2 months ago
የወህኒ አምባ ታሪካዊ ተውኔት በልዩ ስነ ስርዓት ተመረቀ
#ethiopia | የወህኒ አምባ የተሰኘው አዲስ ታሪካዊ ትያትር ግንቦት 16 ቀን 2018 ዓ.ም ፍላሚንጎ አካባቢ በሚገኘው የሕፃናትና ወጣቶች ቴአትር ቤት አዳራሽ ለተመልካች መብቃት ጀምሯል።
በደራሲ መልካሙ ዘሪሁን ተፅፎ በዳግማዊ አመለወርቅ ፈይሳ አዘጋጅነት ለክብር መድረክ የበቃው ይህ ተውኔት በምረቃው ዕለት እጅግ ማራኪ እና የተዋጣለት አቀራረብ ለተመልካቾች አሳይቷል።
ይህ ታሪካዊ የጥበብ ስራ ከዝግጅት ጥበቡ ጀምሮ ከማጀቢያ ፊልም (AI ቅንጭብጭቦች) ጋር የተዋሃደበት መንገድ፣ የታሪኩ ጥልቅነት፣ የተዋናዮቹ የትወና ድንቅ ብቃት እንዲሁም የኬሮግራፈር (ዳንስ ውህደቱ) እንዲሁም የመድረክ እነጻ እጅግ የሚደነቅ እንደነበር ተመልካቾች ገልጸዋል።
የተውኔቱ ደራሲ ጸሐፊ ተውኔት መልካሙ ዘሪሁን የትያትሩ አጽመ ታሪክና መቼቱ እንደገለጹት፣ ከ300 እስከ 400 ዓመታት ወደ ኋላ በመመለስ በወቅቱ የነበረውን የአለባበስ፣ የምግብ እና የጸጉር አሰራር ዘይቤ በዝርዝር አጥንቶ በመድረክ ላይ ህያው ለማድረግ ከፍተኛ ጥረት ተደርጓል።
ጎንደር ውስጥ በሚገኘውና በርካታ የኢትዮጵያ ነገስታት ሀገር ለመምራት ሲዘጋጁ ይማሩበት በነበረው ወህኒ አምባ ታሪካዊ ስፍራ ላይ የሚያጠነጥን ነው።
ይህ ታሪካዊ ቦታ ነገስታት የቅስና፣ የድቁና፣ የአካል ብቃት፣ የጦርነት እንዲሁም የህክምና እውቀቶችን የሚቀስሙበት የትምህርት ማዕከል እንጂ የስቃይ ማሰሪያ እንዳልነበረ ታሪኩ በግልጽ ያሳያል።
ይህንን ታላቅ ስራ ወደ መድረክ ለማምጣት ከሰባት ወራት በላይ የፈጀ ሰፊ የታሪክ ምርምርና ዝግጅት ተደርጓል።
አዲሱ ትውልድ የሀገሩን ቀደምት ታሪክ እና አባቶች አገርን ያቆዩበትን ጥበብ ከዚህ የጥበብ ስራ በስፋት እንደሚማርበት ታምኖበታል።
ከዚህ ቀደም ንጉሥ አርማህ እና ህንደኬ የተሰኙ ተወዳጅ ታሪካዊ ተውኔቶችን ለተመልካች ያቀረቡት አዘጋጆች፣ በአሁኑ ወቅት በአዲስ መልክ የተከፈቱት የባህልና ትያትር አዳራሾች መኖራቸው የትያትር ኢንዱስትሪውን በከፍተኛ ሁኔታ እያነቃቃው መሆኑን ጠቁመዋል።
በመጨረሻም መላው ህዝብና የጥበብ አፍቃሪ ይህን አዲስ ቲያትር በመመልከት በታሪኩ እንዲማር፣ እንዲደሰትና እንዲኮራ ጥሪ ቀርቧል።
በዚህ የኪነ ጥበብ ስራ ላይ የረዳት አዘጋጅነት ሚናውን ተስፋዬ ሲማ ሲረከቡ፣ ኤልያስ ደጀኔ፣ ትዕግሥት ዋሲይሁን፣ ራሄል ኤርሚያስ፣ መዓዛ ገብረህይወት፣ ዘቢባ ሀይል፣ ፋሲል ግርማ፣ ያሬድ ኤጉ፣ ኢንስፔክተር መኮንን ምጉሴ፣ ፋአድ መሀመድ፣ ሳሙሶን ግርማ፣ አያሌው ገብረህይወት፣ ፍቃዱ ሳህሌ፣ አሉላ ወንድሙ፣ ከድር ዮናስ፣ ሳሙኤል መስፍን፣ ተፈሪ ደጀኑ፣ መቼልይሽ ታከለ፣ ተመስገን መርሶ እና ሰሎሞን ሞገስን ጨምሮ በርካታ ታዋቂ ተዋንያን የየራሳቸውን ድርሻ በመወጣት ገጸ ባህሪያቱን ህያው አድርገው አቅርበውታል።
#ወህኒአምባ #ታሪካዊቲያትር #ኪነጥበብ #የኢትዮጵያታሪክ #የባህልናቲያትር #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | የወህኒ አምባ የተሰኘው አዲስ ታሪካዊ ትያትር ግንቦት 16 ቀን 2018 ዓ.ም ፍላሚንጎ አካባቢ በሚገኘው የሕፃናትና ወጣቶች ቴአትር ቤት አዳራሽ ለተመልካች መብቃት ጀምሯል።
በደራሲ መልካሙ ዘሪሁን ተፅፎ በዳግማዊ አመለወርቅ ፈይሳ አዘጋጅነት ለክብር መድረክ የበቃው ይህ ተውኔት በምረቃው ዕለት እጅግ ማራኪ እና የተዋጣለት አቀራረብ ለተመልካቾች አሳይቷል።
ይህ ታሪካዊ የጥበብ ስራ ከዝግጅት ጥበቡ ጀምሮ ከማጀቢያ ፊልም (AI ቅንጭብጭቦች) ጋር የተዋሃደበት መንገድ፣ የታሪኩ ጥልቅነት፣ የተዋናዮቹ የትወና ድንቅ ብቃት እንዲሁም የኬሮግራፈር (ዳንስ ውህደቱ) እንዲሁም የመድረክ እነጻ እጅግ የሚደነቅ እንደነበር ተመልካቾች ገልጸዋል።
የተውኔቱ ደራሲ ጸሐፊ ተውኔት መልካሙ ዘሪሁን የትያትሩ አጽመ ታሪክና መቼቱ እንደገለጹት፣ ከ300 እስከ 400 ዓመታት ወደ ኋላ በመመለስ በወቅቱ የነበረውን የአለባበስ፣ የምግብ እና የጸጉር አሰራር ዘይቤ በዝርዝር አጥንቶ በመድረክ ላይ ህያው ለማድረግ ከፍተኛ ጥረት ተደርጓል።
ጎንደር ውስጥ በሚገኘውና በርካታ የኢትዮጵያ ነገስታት ሀገር ለመምራት ሲዘጋጁ ይማሩበት በነበረው ወህኒ አምባ ታሪካዊ ስፍራ ላይ የሚያጠነጥን ነው።
ይህ ታሪካዊ ቦታ ነገስታት የቅስና፣ የድቁና፣ የአካል ብቃት፣ የጦርነት እንዲሁም የህክምና እውቀቶችን የሚቀስሙበት የትምህርት ማዕከል እንጂ የስቃይ ማሰሪያ እንዳልነበረ ታሪኩ በግልጽ ያሳያል።
ይህንን ታላቅ ስራ ወደ መድረክ ለማምጣት ከሰባት ወራት በላይ የፈጀ ሰፊ የታሪክ ምርምርና ዝግጅት ተደርጓል።
አዲሱ ትውልድ የሀገሩን ቀደምት ታሪክ እና አባቶች አገርን ያቆዩበትን ጥበብ ከዚህ የጥበብ ስራ በስፋት እንደሚማርበት ታምኖበታል።
ከዚህ ቀደም ንጉሥ አርማህ እና ህንደኬ የተሰኙ ተወዳጅ ታሪካዊ ተውኔቶችን ለተመልካች ያቀረቡት አዘጋጆች፣ በአሁኑ ወቅት በአዲስ መልክ የተከፈቱት የባህልና ትያትር አዳራሾች መኖራቸው የትያትር ኢንዱስትሪውን በከፍተኛ ሁኔታ እያነቃቃው መሆኑን ጠቁመዋል።
በመጨረሻም መላው ህዝብና የጥበብ አፍቃሪ ይህን አዲስ ቲያትር በመመልከት በታሪኩ እንዲማር፣ እንዲደሰትና እንዲኮራ ጥሪ ቀርቧል።
በዚህ የኪነ ጥበብ ስራ ላይ የረዳት አዘጋጅነት ሚናውን ተስፋዬ ሲማ ሲረከቡ፣ ኤልያስ ደጀኔ፣ ትዕግሥት ዋሲይሁን፣ ራሄል ኤርሚያስ፣ መዓዛ ገብረህይወት፣ ዘቢባ ሀይል፣ ፋሲል ግርማ፣ ያሬድ ኤጉ፣ ኢንስፔክተር መኮንን ምጉሴ፣ ፋአድ መሀመድ፣ ሳሙሶን ግርማ፣ አያሌው ገብረህይወት፣ ፍቃዱ ሳህሌ፣ አሉላ ወንድሙ፣ ከድር ዮናስ፣ ሳሙኤል መስፍን፣ ተፈሪ ደጀኑ፣ መቼልይሽ ታከለ፣ ተመስገን መርሶ እና ሰሎሞን ሞገስን ጨምሮ በርካታ ታዋቂ ተዋንያን የየራሳቸውን ድርሻ በመወጣት ገጸ ባህሪያቱን ህያው አድርገው አቅርበውታል።
#ወህኒአምባ #ታሪካዊቲያትር #ኪነጥበብ #የኢትዮጵያታሪክ #የባህልናቲያትር #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
2 months ago
የወህኒ አምባ ታሪካዊ ተውኔት በልዩ ስነ ስርዓት ተመረቀ
#ethiopia | የወህኒ አምባ የተሰኘው አዲስ ታሪካዊ ትያትር ግንቦት 16 ቀን 2018 ዓ.ም ፍላሚንጎ አካባቢ በሚገኘው የሕፃናትና ወጣቶች ቴአትር ቤት አዳራሽ ለተመልካች መብቃት ጀምሯል።
በደራሲ መልካሙ ዘሪሁን ተፅፎ በዳግማዊ አመለወርቅ ፈይሳ አዘጋጅነት ለክብር መድረክ የበቃው ይህ ተውኔት በምረቃው ዕለት እጅግ ማራኪ እና የተዋጣለት አቀራረብ ለተመልካቾች አሳይቷል።
ይህ ታሪካዊ የጥበብ ስራ ከዝግጅት ጥበቡ ጀምሮ ከማጀቢያ ፊልም (AI ቅንጭብጭቦች) ጋር የተዋሃደበት መንገድ፣ የታሪኩ ጥልቅነት፣ የተዋናዮቹ የትወና ድንቅ ብቃት እንዲሁም የኬሮግራፈር (ዳንስ ውህደቱ) እንዲሁም የመድረክ እነጻ እጅግ የሚደነቅ እንደነበር ተመልካቾች ገልጸዋል።
የተውኔቱ ደራሲ ጸሐፊ ተውኔት መልካሙ ዘሪሁን የትያትሩ አጽመ ታሪክና መቼቱ እንደገለጹት፣ ከ300 እስከ 400 ዓመታት ወደ ኋላ በመመለስ በወቅቱ የነበረውን የአለባበስ፣ የምግብ እና የጸጉር አሰራር ዘይቤ በዝርዝር አጥንቶ በመድረክ ላይ ህያው ለማድረግ ከፍተኛ ጥረት ተደርጓል።
ጎንደር ውስጥ በሚገኘውና በርካታ የኢትዮጵያ ነገስታት ሀገር ለመምራት ሲዘጋጁ ይማሩበት በነበረው ወህኒ አምባ ታሪካዊ ስፍራ ላይ የሚያጠነጥን ነው።
ይህ ታሪካዊ ቦታ ነገስታት የቅስና፣ የድቁና፣ የአካል ብቃት፣ የጦርነት እንዲሁም የህክምና እውቀቶችን የሚቀስሙበት የትምህርት ማዕከል እንጂ የስቃይ ማሰሪያ እንዳልነበረ ታሪኩ በግልጽ ያሳያል።
ይህንን ታላቅ ስራ ወደ መድረክ ለማምጣት ከሰባት ወራት በላይ የፈጀ ሰፊ የታሪክ ምርምርና ዝግጅት ተደርጓል።
አዲሱ ትውልድ የሀገሩን ቀደምት ታሪክ እና አባቶች አገርን ያቆዩበትን ጥበብ ከዚህ የጥበብ ስራ በስፋት እንደሚማርበት ታምኖበታል።
ከዚህ ቀደም ንጉሥ አርማህ እና ህንደኬ የተሰኙ ተወዳጅ ታሪካዊ ተውኔቶችን ለተመልካች ያቀረቡት አዘጋጆች፣ በአሁኑ ወቅት በአዲስ መልክ የተከፈቱት የባህልና ትያትር አዳራሾች መኖራቸው የትያትር ኢንዱስትሪውን በከፍተኛ ሁኔታ እያነቃቃው መሆኑን ጠቁመዋል።
በመጨረሻም መላው ህዝብና የጥበብ አፍቃሪ ይህን አዲስ ቲያትር በመመልከት በታሪኩ እንዲማር፣ እንዲደሰትና እንዲኮራ ጥሪ ቀርቧል።
በዚህ የኪነ ጥበብ ስራ ላይ የረዳት አዘጋጅነት ሚናውን ተስፋዬ ሲማ ሲረከቡ፣ ኤልያስ ደጀኔ፣ ትዕግሥት ዋሲይሁን፣ ራሄል ኤርሚያስ፣ መዓዛ ገብረህይወት፣ ዘቢባ ሀይል፣ ፋሲል ግርማ፣ ያሬድ ኤጉ፣ ኢንስፔክተር መኮንን ምጉሴ፣ ፋአድ መሀመድ፣ ሳሙሶን ግርማ፣ አያሌው ገብረህይወት፣ ፍቃዱ ሳህሌ፣ አሉላ ወንድሙ፣ ከድር ዮናስ፣ ሳሙኤል መስፍን፣ ተፈሪ ደጀኑ፣ መቼልይሽ ታከለ፣ ተመስገን መርሶ እና ሰሎሞን ሞገስን ጨምሮ በርካታ ታዋቂ ተዋንያን የየራሳቸውን ድርሻ በመወጣት ገጸ ባህሪያቱን ህያው አድርገው አቅርበውታል።
#ወህኒአምባ #ታሪካዊቲያትር #ኪነጥበብ #የኢትዮጵያታሪክ #የባህልናቲያትር #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | የወህኒ አምባ የተሰኘው አዲስ ታሪካዊ ትያትር ግንቦት 16 ቀን 2018 ዓ.ም ፍላሚንጎ አካባቢ በሚገኘው የሕፃናትና ወጣቶች ቴአትር ቤት አዳራሽ ለተመልካች መብቃት ጀምሯል።
በደራሲ መልካሙ ዘሪሁን ተፅፎ በዳግማዊ አመለወርቅ ፈይሳ አዘጋጅነት ለክብር መድረክ የበቃው ይህ ተውኔት በምረቃው ዕለት እጅግ ማራኪ እና የተዋጣለት አቀራረብ ለተመልካቾች አሳይቷል።
ይህ ታሪካዊ የጥበብ ስራ ከዝግጅት ጥበቡ ጀምሮ ከማጀቢያ ፊልም (AI ቅንጭብጭቦች) ጋር የተዋሃደበት መንገድ፣ የታሪኩ ጥልቅነት፣ የተዋናዮቹ የትወና ድንቅ ብቃት እንዲሁም የኬሮግራፈር (ዳንስ ውህደቱ) እንዲሁም የመድረክ እነጻ እጅግ የሚደነቅ እንደነበር ተመልካቾች ገልጸዋል።
የተውኔቱ ደራሲ ጸሐፊ ተውኔት መልካሙ ዘሪሁን የትያትሩ አጽመ ታሪክና መቼቱ እንደገለጹት፣ ከ300 እስከ 400 ዓመታት ወደ ኋላ በመመለስ በወቅቱ የነበረውን የአለባበስ፣ የምግብ እና የጸጉር አሰራር ዘይቤ በዝርዝር አጥንቶ በመድረክ ላይ ህያው ለማድረግ ከፍተኛ ጥረት ተደርጓል።
ጎንደር ውስጥ በሚገኘውና በርካታ የኢትዮጵያ ነገስታት ሀገር ለመምራት ሲዘጋጁ ይማሩበት በነበረው ወህኒ አምባ ታሪካዊ ስፍራ ላይ የሚያጠነጥን ነው።
ይህ ታሪካዊ ቦታ ነገስታት የቅስና፣ የድቁና፣ የአካል ብቃት፣ የጦርነት እንዲሁም የህክምና እውቀቶችን የሚቀስሙበት የትምህርት ማዕከል እንጂ የስቃይ ማሰሪያ እንዳልነበረ ታሪኩ በግልጽ ያሳያል።
ይህንን ታላቅ ስራ ወደ መድረክ ለማምጣት ከሰባት ወራት በላይ የፈጀ ሰፊ የታሪክ ምርምርና ዝግጅት ተደርጓል።
አዲሱ ትውልድ የሀገሩን ቀደምት ታሪክ እና አባቶች አገርን ያቆዩበትን ጥበብ ከዚህ የጥበብ ስራ በስፋት እንደሚማርበት ታምኖበታል።
ከዚህ ቀደም ንጉሥ አርማህ እና ህንደኬ የተሰኙ ተወዳጅ ታሪካዊ ተውኔቶችን ለተመልካች ያቀረቡት አዘጋጆች፣ በአሁኑ ወቅት በአዲስ መልክ የተከፈቱት የባህልና ትያትር አዳራሾች መኖራቸው የትያትር ኢንዱስትሪውን በከፍተኛ ሁኔታ እያነቃቃው መሆኑን ጠቁመዋል።
በመጨረሻም መላው ህዝብና የጥበብ አፍቃሪ ይህን አዲስ ቲያትር በመመልከት በታሪኩ እንዲማር፣ እንዲደሰትና እንዲኮራ ጥሪ ቀርቧል።
በዚህ የኪነ ጥበብ ስራ ላይ የረዳት አዘጋጅነት ሚናውን ተስፋዬ ሲማ ሲረከቡ፣ ኤልያስ ደጀኔ፣ ትዕግሥት ዋሲይሁን፣ ራሄል ኤርሚያስ፣ መዓዛ ገብረህይወት፣ ዘቢባ ሀይል፣ ፋሲል ግርማ፣ ያሬድ ኤጉ፣ ኢንስፔክተር መኮንን ምጉሴ፣ ፋአድ መሀመድ፣ ሳሙሶን ግርማ፣ አያሌው ገብረህይወት፣ ፍቃዱ ሳህሌ፣ አሉላ ወንድሙ፣ ከድር ዮናስ፣ ሳሙኤል መስፍን፣ ተፈሪ ደጀኑ፣ መቼልይሽ ታከለ፣ ተመስገን መርሶ እና ሰሎሞን ሞገስን ጨምሮ በርካታ ታዋቂ ተዋንያን የየራሳቸውን ድርሻ በመወጣት ገጸ ባህሪያቱን ህያው አድርገው አቅርበውታል።
#ወህኒአምባ #ታሪካዊቲያትር #ኪነጥበብ #የኢትዮጵያታሪክ #የባህልናቲያትር #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
3 months ago
የዱባ ወጥ በተለይ በጾም ወቅት በጣም ተመራጭ፣ ቀለል ያለና ጣፋጭ ምግብ ነው። አዘገጃጀቱም አጭር ጊዜ የሚወስድና ቀላል ነው።
ባለሙያዎች እንደሚመክሩት የዱባ ወጥን በሁለት መንገድ (በቀይ ወይም በአልጫ) መስራት ይቻላል። እዚህ ጋር የቀይ ወጥ አዘገጃጀቱን እንመልከት፡-
የሚያስፈልጉ ግብዓቶች
📌ዱባ፡ 1 መካከለኛ (ተልጦና ተቆራርጦ የታጠበ)
📌 ሽንኩርት፡ 2 መካከለኛ (ደቅቆ የተከተፈ)
📌 በርበሬ፡ እንደ ፍላጎትዎ (ብዙውን ጊዜ 1-2 የሾርባ ማንኪያ)
📌 ዘይት፡ ግማሽ ሲኒ
📌 ነጭ ሽንኩርትና ዝንጅብል፡ የተፈጨ
📌 ጨው፡ እንደ አስፈላጊነቱ
📌 ቅመማ ቅመም፡ (ኮረሪማ ወይም መከለሻ ቅመም)
የዝግጅት ቅደም ተከተል
1. ሽንኩርቱን ማቁላላት፦ በመጀመሪያ ሽንኩርቱን በድስት ውስጥ አድርገው ውሃው እስኪመጥ ድረስ በደንብ ያቁላሉት። ከዚያም ዘይት ጨምረው ሽንኩርቱ መልክ እስኪያወጣ ድረስ ማቁላላቱን ይቀጥሉ።
2. በርበሬ መጨመር፦ በርበሬውን ጨምረው ከሽንኩርቱ ጋር በደንብ እንዲዋሃድ ያድርጉ። በርበሬው እንዳይቃጠል ጥቂት ውሃ ጠብ እያደረጉ ለ10 ደቂቃ ያህል ማቁላላት ጥሩ ጣዕም ይሰጠዋል።
3. ነጭ ሽንኩርትና ዝንጅብል፦ የተፈጨውን ነጭ ሽንኩርትና ዝንጅብል ጨምረው ለጥቂት ደቂቃዎች አብረው ያቁላሉት።
4. ዱባውን መጨመር፦ የተቆራረጠውን ዱባ ድስቱ ውስጥ ይጨምሩት። ዱባው ውሃ የማውጣት ባህሪ ስላለው መጀመሪያ ላይ ውሃ ሳይጨምሩ ከቁላላው ጋር በማዋሃድ ለጥቂት ደቂቃዎች በክዳን አፍነው ያብስሉት።
5. ውሃ መጨመር፦ ዱባውና ቁላላው ከተዋሃዱ በኋላ፣ ዱባው እስኪበስል ድረስ የሚበቃውን ያህል ጥቂት የፈላ ውሃ ይጨምሩበት። (ዱባ ቶሎ ስለሚበስል ውሃ እንዳያበዙ ጥንቃቄ ያድርጉ)።
6. ማጣፈጫ፦ ዱባው በስሎ ሲጨርስ ጨውና የሚፈልጉትን የቅመም አይነት (ኮረሪማ ወይም መከለሻ) ይጨምሩበት።
7. ማውጣት፦ ወጡ ዘይት ሲያወጣና ዱባው በደንብ ሲበስል (አንዳንዶች ዱባው እንዲፈራርስ ይፈልጋሉ፣ አንዳንዶች ደግሞ ሳይፈራርስ ይመርጣሉ) ከእሳት ላይ ያውርዱት።
ተጨማሪ መረጃ፦
• ለአልጫ ወጥ፦ በርበሬውን በመተው በምትኩ እርድ በመጠቀምና ቃሪያ በመጨመር ከላይ በተጠቀሰው መንገድ መስራት ይቻላል።
• ለየት ያለ ጣዕም፦ ወጡ ሊወጣ ሲል ጥቂት የጥቁር አዝሙድ ዱቄት ቢጨመርበት ልዩ መዓዛ ይሰጠዋል።
ባለሙያዎች እንደሚመክሩት የዱባ ወጥን በሁለት መንገድ (በቀይ ወይም በአልጫ) መስራት ይቻላል። እዚህ ጋር የቀይ ወጥ አዘገጃጀቱን እንመልከት፡-
የሚያስፈልጉ ግብዓቶች
📌ዱባ፡ 1 መካከለኛ (ተልጦና ተቆራርጦ የታጠበ)
📌 ሽንኩርት፡ 2 መካከለኛ (ደቅቆ የተከተፈ)
📌 በርበሬ፡ እንደ ፍላጎትዎ (ብዙውን ጊዜ 1-2 የሾርባ ማንኪያ)
📌 ዘይት፡ ግማሽ ሲኒ
📌 ነጭ ሽንኩርትና ዝንጅብል፡ የተፈጨ
📌 ጨው፡ እንደ አስፈላጊነቱ
📌 ቅመማ ቅመም፡ (ኮረሪማ ወይም መከለሻ ቅመም)
የዝግጅት ቅደም ተከተል
1. ሽንኩርቱን ማቁላላት፦ በመጀመሪያ ሽንኩርቱን በድስት ውስጥ አድርገው ውሃው እስኪመጥ ድረስ በደንብ ያቁላሉት። ከዚያም ዘይት ጨምረው ሽንኩርቱ መልክ እስኪያወጣ ድረስ ማቁላላቱን ይቀጥሉ።
2. በርበሬ መጨመር፦ በርበሬውን ጨምረው ከሽንኩርቱ ጋር በደንብ እንዲዋሃድ ያድርጉ። በርበሬው እንዳይቃጠል ጥቂት ውሃ ጠብ እያደረጉ ለ10 ደቂቃ ያህል ማቁላላት ጥሩ ጣዕም ይሰጠዋል።
3. ነጭ ሽንኩርትና ዝንጅብል፦ የተፈጨውን ነጭ ሽንኩርትና ዝንጅብል ጨምረው ለጥቂት ደቂቃዎች አብረው ያቁላሉት።
4. ዱባውን መጨመር፦ የተቆራረጠውን ዱባ ድስቱ ውስጥ ይጨምሩት። ዱባው ውሃ የማውጣት ባህሪ ስላለው መጀመሪያ ላይ ውሃ ሳይጨምሩ ከቁላላው ጋር በማዋሃድ ለጥቂት ደቂቃዎች በክዳን አፍነው ያብስሉት።
5. ውሃ መጨመር፦ ዱባውና ቁላላው ከተዋሃዱ በኋላ፣ ዱባው እስኪበስል ድረስ የሚበቃውን ያህል ጥቂት የፈላ ውሃ ይጨምሩበት። (ዱባ ቶሎ ስለሚበስል ውሃ እንዳያበዙ ጥንቃቄ ያድርጉ)።
6. ማጣፈጫ፦ ዱባው በስሎ ሲጨርስ ጨውና የሚፈልጉትን የቅመም አይነት (ኮረሪማ ወይም መከለሻ) ይጨምሩበት።
7. ማውጣት፦ ወጡ ዘይት ሲያወጣና ዱባው በደንብ ሲበስል (አንዳንዶች ዱባው እንዲፈራርስ ይፈልጋሉ፣ አንዳንዶች ደግሞ ሳይፈራርስ ይመርጣሉ) ከእሳት ላይ ያውርዱት።
ተጨማሪ መረጃ፦
• ለአልጫ ወጥ፦ በርበሬውን በመተው በምትኩ እርድ በመጠቀምና ቃሪያ በመጨመር ከላይ በተጠቀሰው መንገድ መስራት ይቻላል።
• ለየት ያለ ጣዕም፦ ወጡ ሊወጣ ሲል ጥቂት የጥቁር አዝሙድ ዱቄት ቢጨመርበት ልዩ መዓዛ ይሰጠዋል።
3 months ago
ቀዳሜ ሰማዕት ቅዱስ እስጢፋኖስ ከታላቁ የአይሁድ መምህር ገማልያል ከተማሩና ሰፊ እውቀት ካላቸው አርድዕት አንዱ ነው፡፡
በመጀመሪያ የመጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ ደቀ መዝሙር የነበረ ሲሆን ጌታችን ሲመጣ እርሱን ተከትሏል፡፡ ከጌታ ዕርገት በኋላ ቅዱሳን ሐዋርያት መንፈስ ቅዱስን ሲቀበሉም ጸጋው በዝቶ ከታደሉት አንዱ ነበር፡፡ 8 ሺውን የክርስቲያን ማኅበር እንዲመሩ ሰባት ዲያቆናት ሲሾሙም ቅዱስ እስጢፋኖስ ሊቀ ዲያቆናት ሆኗል፡፡ ወንጌልን እየሰበከ ሲጋደል አይሁድ ትምህርቱን ቢሳናቸው ክርስትናን ለማጥፋት እርሱን መግደል እንዳለባቸው ስላመኑ በድንጋይ ወግረው ሲገድሉት ፊቱ እንደ እግዚአብሔር መልአክ እያበራ ወልድን በአብ ቀኝ ይመለከተው ነበር። ስለ ወጋሪዎቹ ምሕረትን ሲለምን ሰማያዊ የሰማዕትነት አክሊል ተቀዳጀ።
ቅዱስ እስጢፋኖስ ከአረፈ ከ300 ዓመት በኋላ በኢየሩሳሌም የሚኖር ሉኪያኖስ የተባለ ደግ ሰው በተደጋጋሚ በራዕዪ እየተገለጸለት "ሥጋዬን አውጣ" ሲለው ለጳጳሱ ነገራቸው። ጳጳሱም ካህናትና ምዕመናንን ሰብስበው ወደ አፀደ ገማልያል ማለት ወደ መምህሩ ሄደ። ቦታውንም በቆፈሩ ጊዜ ታላቅ መነዋወጥ ሆነ። መላዕክት ሲያጥኑም በጎ መዓዛ ሸተተ። ዝማሬ መላዕክትም ተሰማ። ሕዝቡና ጳጳሱም በቅዱስ እስጢፋኖስ ፊት ሰግደው በታላቅ ዝማሬና በሐሴት ዐፅሙን ከዚያ አውጥተው በጽርሐ ጽዮን በተቀደሰችው ቤት አኖሩት። እለ እስክንድሮስ የተባለ ደግ ሰውም ቤተክርስቲያን አነጸለት ወደዚያ አገቡት።
ከአምስት ዓመታት በኋላም እስክንድሮስ ሲያርፍ በሳጥን አድርገው በቅዱሱ ጎን አኖሩት። የእለ እስክንድሮስ ባለቤት ግን ወደ ሀገሩዋ ቁስጥንጥኒያ ስትመለስ የባሏ ሥጋ መስሉዋት የቅዱስ እስጢፋኖስን ቅዱስ ሥጋ በመርከብ ጭና ወሰደችው። መንገድ ላይም ከሳጥኑ ውስጥ ዝማሬ ሰምታ ብታየው ያመጣችው የቅዱሱን ሥጋ ነው። እጅግም ደስ አላት አምላክ ለዚህ አድሉዋታልና። እርሷም ወስዳ ለታላቁ ንጉሥ ቅዱስ ቆስጥንጢኖስ አስረከበችው። በከተማው ታላቅ ሐሴት ተደረገ። ሥጋውን ሊያኖሩት በበቅሎ ጭነው ሲወስዱትም በቅሎዋ በሰው ልሳን ተናግራ ማረፊያውን አሳወቀች። በዚያም ላይ ትልቅ ቤተክርስቲያን ታንጾለታል። ራሳቸውን ለእግዚአብሔር አሳልፈው የሰጡ ቅዱሳንና ሰማዕታትን የሚዘክሩ በአማላጅነታቸው የሚማጸኑ ገዳማውያን በረከታቸው የበዛ ነው፡፡ ገዳማቸውን እንደግፍ በዓታቸውን እናጽና፣ ከበረከታቸው እንካፈል፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
በመጀመሪያ የመጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ ደቀ መዝሙር የነበረ ሲሆን ጌታችን ሲመጣ እርሱን ተከትሏል፡፡ ከጌታ ዕርገት በኋላ ቅዱሳን ሐዋርያት መንፈስ ቅዱስን ሲቀበሉም ጸጋው በዝቶ ከታደሉት አንዱ ነበር፡፡ 8 ሺውን የክርስቲያን ማኅበር እንዲመሩ ሰባት ዲያቆናት ሲሾሙም ቅዱስ እስጢፋኖስ ሊቀ ዲያቆናት ሆኗል፡፡ ወንጌልን እየሰበከ ሲጋደል አይሁድ ትምህርቱን ቢሳናቸው ክርስትናን ለማጥፋት እርሱን መግደል እንዳለባቸው ስላመኑ በድንጋይ ወግረው ሲገድሉት ፊቱ እንደ እግዚአብሔር መልአክ እያበራ ወልድን በአብ ቀኝ ይመለከተው ነበር። ስለ ወጋሪዎቹ ምሕረትን ሲለምን ሰማያዊ የሰማዕትነት አክሊል ተቀዳጀ።
ቅዱስ እስጢፋኖስ ከአረፈ ከ300 ዓመት በኋላ በኢየሩሳሌም የሚኖር ሉኪያኖስ የተባለ ደግ ሰው በተደጋጋሚ በራዕዪ እየተገለጸለት "ሥጋዬን አውጣ" ሲለው ለጳጳሱ ነገራቸው። ጳጳሱም ካህናትና ምዕመናንን ሰብስበው ወደ አፀደ ገማልያል ማለት ወደ መምህሩ ሄደ። ቦታውንም በቆፈሩ ጊዜ ታላቅ መነዋወጥ ሆነ። መላዕክት ሲያጥኑም በጎ መዓዛ ሸተተ። ዝማሬ መላዕክትም ተሰማ። ሕዝቡና ጳጳሱም በቅዱስ እስጢፋኖስ ፊት ሰግደው በታላቅ ዝማሬና በሐሴት ዐፅሙን ከዚያ አውጥተው በጽርሐ ጽዮን በተቀደሰችው ቤት አኖሩት። እለ እስክንድሮስ የተባለ ደግ ሰውም ቤተክርስቲያን አነጸለት ወደዚያ አገቡት።
ከአምስት ዓመታት በኋላም እስክንድሮስ ሲያርፍ በሳጥን አድርገው በቅዱሱ ጎን አኖሩት። የእለ እስክንድሮስ ባለቤት ግን ወደ ሀገሩዋ ቁስጥንጥኒያ ስትመለስ የባሏ ሥጋ መስሉዋት የቅዱስ እስጢፋኖስን ቅዱስ ሥጋ በመርከብ ጭና ወሰደችው። መንገድ ላይም ከሳጥኑ ውስጥ ዝማሬ ሰምታ ብታየው ያመጣችው የቅዱሱን ሥጋ ነው። እጅግም ደስ አላት አምላክ ለዚህ አድሉዋታልና። እርሷም ወስዳ ለታላቁ ንጉሥ ቅዱስ ቆስጥንጢኖስ አስረከበችው። በከተማው ታላቅ ሐሴት ተደረገ። ሥጋውን ሊያኖሩት በበቅሎ ጭነው ሲወስዱትም በቅሎዋ በሰው ልሳን ተናግራ ማረፊያውን አሳወቀች። በዚያም ላይ ትልቅ ቤተክርስቲያን ታንጾለታል። ራሳቸውን ለእግዚአብሔር አሳልፈው የሰጡ ቅዱሳንና ሰማዕታትን የሚዘክሩ በአማላጅነታቸው የሚማጸኑ ገዳማውያን በረከታቸው የበዛ ነው፡፡ ገዳማቸውን እንደግፍ በዓታቸውን እናጽና፣ ከበረከታቸው እንካፈል፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
Sponsored by
Surafel
4 months ago
"ከሰላምታ ጋር" ምሽት
እንኳን አደረሳችሁ።
አንጋፋ የኪነጥበብ ምሽት!
እባክዎ ሸር በማድረግ ተባበሩን!
51ኛው የባህል ማዕከል የኪነጥበብ ምሽት ረቡዕ ሚያዚያ 7፥2018 ዓ.ም ይካሄዳል።በዕለቱም ተወዳጇና ዝነኛዋ ፀሀፊ ተውኔትና አዘጋጅ መዓዛ ወርቁ የክብር እንግዳችን ሆና በመካከላችን በመገኘት ሙያዊ ልምዷን ታካፍለናለች።
መድረኩን ዳንኤል ወርቅነህ ያጋፍረዋል።
እንዲሁም ግጥሞች ፣ ወግ ፣ ሙዚቃና ሞኖሎግ ለእናንተ ውድ ታዳሚዎቻችንን በባህል ማዕከል አዳራሽ ከቀኑ በ 11: 30 ጀምሮ ተሰናድቶ ይጠብቃችኃል።
#ማስታወሻ :— ፕሮግራሙ ላይ ለመታደም የምትፈልጉ በአሁን ሰዓት የዩኒቨርስቲው ተማሪ ያልሆናችሁ የስነ-ጽሑፍ አፍቃሪያን መግቢያው በ5ተኛ በር በኩል ነው።
እንኳን አደረሳችሁ።
አንጋፋ የኪነጥበብ ምሽት!
እባክዎ ሸር በማድረግ ተባበሩን!
51ኛው የባህል ማዕከል የኪነጥበብ ምሽት ረቡዕ ሚያዚያ 7፥2018 ዓ.ም ይካሄዳል።በዕለቱም ተወዳጇና ዝነኛዋ ፀሀፊ ተውኔትና አዘጋጅ መዓዛ ወርቁ የክብር እንግዳችን ሆና በመካከላችን በመገኘት ሙያዊ ልምዷን ታካፍለናለች።
መድረኩን ዳንኤል ወርቅነህ ያጋፍረዋል።
እንዲሁም ግጥሞች ፣ ወግ ፣ ሙዚቃና ሞኖሎግ ለእናንተ ውድ ታዳሚዎቻችንን በባህል ማዕከል አዳራሽ ከቀኑ በ 11: 30 ጀምሮ ተሰናድቶ ይጠብቃችኃል።
#ማስታወሻ :— ፕሮግራሙ ላይ ለመታደም የምትፈልጉ በአሁን ሰዓት የዩኒቨርስቲው ተማሪ ያልሆናችሁ የስነ-ጽሑፍ አፍቃሪያን መግቢያው በ5ተኛ በር በኩል ነው።
4 months ago
ረቡዕ - የምክር ቀን፣ የመዓዛ ቀን፣ የዕንባ ቀን
ዕለተ ረቡዕ አይሁድ የዓለም መድኃኒት ኢየሱስ ክርስቶስ ይሙት ብለው የወሰኑበት ዕለት ነው። ዕለቱ “ዕለተ ምክር”፣ “ዕለተ መዓዛ” እና “ዕለተ አንብዕ” ይባላል፡፡ “ዕለተ ምክረ አይሁድ” ነው፡፡ ይህ ከሰኞው ምክር፣ ከማክሰኞውስ በምን ይለያል ቢሉ የአይሁድ አለቆች፣ ጸሐፍትና ፈሪሳውያን የተስማሙና እልባት ያገኙበት ስለነበር ነው፡፡ በመሃላቸው “ይህ ሰው ንጹሕ ነው፤ ሞት አይገባውም” የሚሉ ርቱዓን ስለነበሩ እዚህ ውሳኔ ላይ ለመድረስ ሦስት ቀን ፈጅቶባቸዋል፡፡ የሚበዙቱ ግን በክፋታቸው ስለጸኑ አቸንፈው መገደሉ ላይ ተስማሙ፡፡ ሌላኛው ጭንቀታቸው “እንግደልስ ብንል ምን ምስክር አለን፤ ሰውየው ንጹሕ ነው፤ ተፈትኖም ሐሰት አልተገኘበትም፤ የሚለው ነበር፡፡
የሐሰት ምስክሮችን ለማዘጋጀት ከወሰኑ በኋላ ግን ወዲያውኑ ለዚህ ጉዳይ ይጠቅሙናል ያሏቸውን ሰዎች በር ማንኳኳት ጀምረዋል፡፡ ታዲያ በዚህች እለት በሞቱ ላይ ቢስማሙም እንዴት እንደሚይዙት ቸግሯቸው፡፡ ወቅቱ “በዓለ ፋሲካ” በመሆኑ በየአገሩ ተበትነው የሚገኙ በርካታ ቤተ እስራኤል በዓለ ስርየት፣ በዓለ ሰዊትን፣ ፋሲካን፣ በዓለ ሀምሳ ወይም በዓለ ጰንጤ ቆስጤን ከያሉበት ሀገር ወደ ኢየሩሳሌም ቤተ መቅደስ መጥተው ለሐምሳ ቀናት የሚሰባሰቡበትና የሚሳለሙበት ሕግ ስላላቸው ሕዝቡ እንዳይታወክ ሰግተው ነበር፡፡ አንድም በሆሣዕና ዕለት በክብር ሲቀበሉት ወደቤተ መቅደስም ሲሸኙት ስላዩ እንዴት እንደሚይዙትና እንደሚገድሉት ፈርተው ተጨነቁ፡፡
የካህናት አለቆችና የሕዝብ ሹማምት በጌታችን ላይ ይሙት በቃ ለመወሰን የሰበሰቡት ሸንጐ “ሲኒሃ ድርየም” ይባላል፡፡ በዚህ ሸንጐ ላይ በአብዛኛው የተሰየሙት ሰዱቃውያን ሲኾኑ ሌሎቹ ደግሞ ጸሐፍት ፈሪሳውያን ነበሩ፡፡ ሸንጐው በአጠቃላይ ሰባ ሁለት አባላት የነበሩት ሲኾን የሚመራውም በሊቀ ካህናቱ ቀያፋ ነበር፡፡ ከዳተኛው ይሁዳም ጸሐፍት ፈሪሳውያንና የካህናት አለቆች በጌታችን ላይ የነበራቸውን ጥላቻ ያውቅ ስለነበር “ምን ልትሰጡኝ ትወዳላችሁ? እኔም አሳልፌ እሰጣችኋለሁ፤” በማለት ጌታችንን አሳልፎ ሊሰጣቸው እንደሚችል ተስማምቷል፡፡ ጌታችን በሚያስተምርበት ወቅት የአስቆሮቱ ይሁዳ ከምእመናን የሚገባውን ገንዘብ ሰብሳቢ ነበር፡፡ ከሚሰበሰበው ሙዳየ ምጽዋት ለግል ጥቅሙ እየቆረጠ የማስቀረት የእጅ አመል ነበረበት፡፡
ይህ ድብቅ አመሉ ጎልቶ የወጣው ጌታችን በለምጻሙ በስምዖን ቤት ሳለ ማርያም እንተ እፍረት ወይም ባለሽቱዋ ማርያም ዋጋው ውድ የሆነ ሽቱ በራሱ ላይ ባፈሰሰች ጊዜ ይሁዳ “ይህ ሽቱ ተሽጦ ለድሆች ቢሰጥ መልካም ነበር፤” ያለው ሽቱ ሲሸጥ የሚያገኘውን ጥቅም በማሰብ ነው፡፡ ይሁዳ ተቆርቋሪ መስሎ ያቀረበው አሳብ ተቀባይነት በማጣቱም ማኩረፊያ ያገኘ መስሎት በቀጥታ ከካህናት አለቆች ዘንድ ሔዶ ጌታችንን በሠላሳ ብር ለመሸጥ ተዋዋለ፡፡ ጌታችን ሁሉን ቻይ እንደሆነ ከዋለበት ውሎ ካደረበት አደሮ ደቀ መዝሙሩ ሆኖ ቢመለከትም፣ ቢጠይቀው ሊሰጠው በሚችለው ሠላሳ ዲናር ሸጠው፡፡ ይህም ልቡ ከዳተኛ ስለሆነ ነው፡፡ ልባቸው የታመነ ገዳማውያን ግን ሕማሙንና ሞቱን እያሰቡ ዓለምን ንቀው ይኖራሉ፡፡ ገዳማቸውን እንደግፍ በዓታቸውን እናጽና፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444ረቡዕ - የምክር ቀን፣ የመዓዛ ቀን፣ የዕንባ ቀን
ዕለተ ረቡዕ አይሁድ የዓለም መድኃኒት ኢየሱስ ክርስቶስ ይሙት ብለው የወሰኑበት ዕለት ነው። ዕለቱ “ዕለተ ምክር”፣ “ዕለተ መዓዛ” እና “ዕለተ አንብዕ” ይባላል፡፡ “ዕለተ ምክረ አይሁድ” ነው፡፡ ይህ ከሰኞው ምክር፣ ከማክሰኞውስ በምን ይለያል ቢሉ የአይሁድ አለቆች፣ ጸሐፍትና ፈሪሳውያን የተስማሙና እልባት ያገኙበት ስለነበር ነው፡፡ በመሃላቸው “ይህ ሰው ንጹሕ ነው፤ ሞት አይገባውም” የሚሉ ርቱዓን ስለነበሩ እዚህ ውሳኔ ላይ ለመድረስ ሦስት ቀን ፈጅቶባቸዋል፡፡ የሚበዙቱ ግን በክፋታቸው ስለጸኑ አቸንፈው መገደሉ ላይ ተስማሙ፡፡ ሌላኛው ጭንቀታቸው “እንግደልስ ብንል ምን ምስክር አለን፤ ሰውየው ንጹሕ ነው፤ ተፈትኖም ሐሰት አልተገኘበትም፤ የሚለው ነበር፡፡
የሐሰት ምስክሮችን ለማዘጋጀት ከወሰኑ በኋላ ግን ወዲያውኑ ለዚህ ጉዳይ ይጠቅሙናል ያሏቸውን ሰዎች በር ማንኳኳት ጀምረዋል፡፡ ታዲያ በዚህች እለት በሞቱ ላይ ቢስማሙም እንዴት እንደሚይዙት ቸግሯቸው፡፡ ወቅቱ “በዓለ ፋሲካ” በመሆኑ በየአገሩ ተበትነው የሚገኙ በርካታ ቤተ እስራኤል በዓለ ስርየት፣ በዓለ ሰዊትን፣ ፋሲካን፣ በዓለ ሀምሳ ወይም በዓለ ጰንጤ ቆስጤን ከያሉበት ሀገር ወደ ኢየሩሳሌም ቤተ መቅደስ መጥተው ለሐምሳ ቀናት የሚሰባሰቡበትና የሚሳለሙበት ሕግ ስላላቸው ሕዝቡ እንዳይታወክ ሰግተው ነበር፡፡ አንድም በሆሣዕና ዕለት በክብር ሲቀበሉት ወደቤተ መቅደስም ሲሸኙት ስላዩ እንዴት እንደሚይዙትና እንደሚገድሉት ፈርተው ተጨነቁ፡፡
የካህናት አለቆችና የሕዝብ ሹማምት በጌታችን ላይ ይሙት በቃ ለመወሰን የሰበሰቡት ሸንጐ “ሲኒሃ ድርየም” ይባላል፡፡ በዚህ ሸንጐ ላይ በአብዛኛው የተሰየሙት ሰዱቃውያን ሲኾኑ ሌሎቹ ደግሞ ጸሐፍት ፈሪሳውያን ነበሩ፡፡ ሸንጐው በአጠቃላይ ሰባ ሁለት አባላት የነበሩት ሲኾን የሚመራውም በሊቀ ካህናቱ ቀያፋ ነበር፡፡ ከዳተኛው ይሁዳም ጸሐፍት ፈሪሳውያንና የካህናት አለቆች በጌታችን ላይ የነበራቸውን ጥላቻ ያውቅ ስለነበር “ምን ልትሰጡኝ ትወዳላችሁ? እኔም አሳልፌ እሰጣችኋለሁ፤” በማለት ጌታችንን አሳልፎ ሊሰጣቸው እንደሚችል ተስማምቷል፡፡ ጌታችን በሚያስተምርበት ወቅት የአስቆሮቱ ይሁዳ ከምእመናን የሚገባውን ገንዘብ ሰብሳቢ ነበር፡፡ ከሚሰበሰበው ሙዳየ ምጽዋት ለግል ጥቅሙ እየቆረጠ የማስቀረት የእጅ አመል ነበረበት፡፡
ይህ ድብቅ አመሉ ጎልቶ የወጣው ጌታችን በለምጻሙ በስምዖን ቤት ሳለ ማርያም እንተ እፍረት ወይም ባለሽቱዋ ማርያም ዋጋው ውድ የሆነ ሽቱ በራሱ ላይ ባፈሰሰች ጊዜ ይሁዳ “ይህ ሽቱ ተሽጦ ለድሆች ቢሰጥ መልካም ነበር፤” ያለው ሽቱ ሲሸጥ የሚያገኘውን ጥቅም በማሰብ ነው፡፡ ይሁዳ ተቆርቋሪ መስሎ ያቀረበው አሳብ ተቀባይነት በማጣቱም ማኩረፊያ ያገኘ መስሎት በቀጥታ ከካህናት አለቆች ዘንድ ሔዶ ጌታችንን በሠላሳ ብር ለመሸጥ ተዋዋለ፡፡ ጌታችን ሁሉን ቻይ እንደሆነ ከዋለበት ውሎ ካደረበት አደሮ ደቀ መዝሙሩ ሆኖ ቢመለከትም፣ ቢጠይቀው ሊሰጠው በሚችለው ሠላሳ ዲናር ሸጠው፡፡ ይህም ልቡ ከዳተኛ ስለሆነ ነው፡፡ ልባቸው የታመነ ገዳማውያን ግን ሕማሙንና ሞቱን እያሰቡ ዓለምን ንቀው ይኖራሉ፡፡ ገዳማቸውን እንደግፍ በዓታቸውን እናጽና፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
ዕለተ ረቡዕ አይሁድ የዓለም መድኃኒት ኢየሱስ ክርስቶስ ይሙት ብለው የወሰኑበት ዕለት ነው። ዕለቱ “ዕለተ ምክር”፣ “ዕለተ መዓዛ” እና “ዕለተ አንብዕ” ይባላል፡፡ “ዕለተ ምክረ አይሁድ” ነው፡፡ ይህ ከሰኞው ምክር፣ ከማክሰኞውስ በምን ይለያል ቢሉ የአይሁድ አለቆች፣ ጸሐፍትና ፈሪሳውያን የተስማሙና እልባት ያገኙበት ስለነበር ነው፡፡ በመሃላቸው “ይህ ሰው ንጹሕ ነው፤ ሞት አይገባውም” የሚሉ ርቱዓን ስለነበሩ እዚህ ውሳኔ ላይ ለመድረስ ሦስት ቀን ፈጅቶባቸዋል፡፡ የሚበዙቱ ግን በክፋታቸው ስለጸኑ አቸንፈው መገደሉ ላይ ተስማሙ፡፡ ሌላኛው ጭንቀታቸው “እንግደልስ ብንል ምን ምስክር አለን፤ ሰውየው ንጹሕ ነው፤ ተፈትኖም ሐሰት አልተገኘበትም፤ የሚለው ነበር፡፡
የሐሰት ምስክሮችን ለማዘጋጀት ከወሰኑ በኋላ ግን ወዲያውኑ ለዚህ ጉዳይ ይጠቅሙናል ያሏቸውን ሰዎች በር ማንኳኳት ጀምረዋል፡፡ ታዲያ በዚህች እለት በሞቱ ላይ ቢስማሙም እንዴት እንደሚይዙት ቸግሯቸው፡፡ ወቅቱ “በዓለ ፋሲካ” በመሆኑ በየአገሩ ተበትነው የሚገኙ በርካታ ቤተ እስራኤል በዓለ ስርየት፣ በዓለ ሰዊትን፣ ፋሲካን፣ በዓለ ሀምሳ ወይም በዓለ ጰንጤ ቆስጤን ከያሉበት ሀገር ወደ ኢየሩሳሌም ቤተ መቅደስ መጥተው ለሐምሳ ቀናት የሚሰባሰቡበትና የሚሳለሙበት ሕግ ስላላቸው ሕዝቡ እንዳይታወክ ሰግተው ነበር፡፡ አንድም በሆሣዕና ዕለት በክብር ሲቀበሉት ወደቤተ መቅደስም ሲሸኙት ስላዩ እንዴት እንደሚይዙትና እንደሚገድሉት ፈርተው ተጨነቁ፡፡
የካህናት አለቆችና የሕዝብ ሹማምት በጌታችን ላይ ይሙት በቃ ለመወሰን የሰበሰቡት ሸንጐ “ሲኒሃ ድርየም” ይባላል፡፡ በዚህ ሸንጐ ላይ በአብዛኛው የተሰየሙት ሰዱቃውያን ሲኾኑ ሌሎቹ ደግሞ ጸሐፍት ፈሪሳውያን ነበሩ፡፡ ሸንጐው በአጠቃላይ ሰባ ሁለት አባላት የነበሩት ሲኾን የሚመራውም በሊቀ ካህናቱ ቀያፋ ነበር፡፡ ከዳተኛው ይሁዳም ጸሐፍት ፈሪሳውያንና የካህናት አለቆች በጌታችን ላይ የነበራቸውን ጥላቻ ያውቅ ስለነበር “ምን ልትሰጡኝ ትወዳላችሁ? እኔም አሳልፌ እሰጣችኋለሁ፤” በማለት ጌታችንን አሳልፎ ሊሰጣቸው እንደሚችል ተስማምቷል፡፡ ጌታችን በሚያስተምርበት ወቅት የአስቆሮቱ ይሁዳ ከምእመናን የሚገባውን ገንዘብ ሰብሳቢ ነበር፡፡ ከሚሰበሰበው ሙዳየ ምጽዋት ለግል ጥቅሙ እየቆረጠ የማስቀረት የእጅ አመል ነበረበት፡፡
ይህ ድብቅ አመሉ ጎልቶ የወጣው ጌታችን በለምጻሙ በስምዖን ቤት ሳለ ማርያም እንተ እፍረት ወይም ባለሽቱዋ ማርያም ዋጋው ውድ የሆነ ሽቱ በራሱ ላይ ባፈሰሰች ጊዜ ይሁዳ “ይህ ሽቱ ተሽጦ ለድሆች ቢሰጥ መልካም ነበር፤” ያለው ሽቱ ሲሸጥ የሚያገኘውን ጥቅም በማሰብ ነው፡፡ ይሁዳ ተቆርቋሪ መስሎ ያቀረበው አሳብ ተቀባይነት በማጣቱም ማኩረፊያ ያገኘ መስሎት በቀጥታ ከካህናት አለቆች ዘንድ ሔዶ ጌታችንን በሠላሳ ብር ለመሸጥ ተዋዋለ፡፡ ጌታችን ሁሉን ቻይ እንደሆነ ከዋለበት ውሎ ካደረበት አደሮ ደቀ መዝሙሩ ሆኖ ቢመለከትም፣ ቢጠይቀው ሊሰጠው በሚችለው ሠላሳ ዲናር ሸጠው፡፡ ይህም ልቡ ከዳተኛ ስለሆነ ነው፡፡ ልባቸው የታመነ ገዳማውያን ግን ሕማሙንና ሞቱን እያሰቡ ዓለምን ንቀው ይኖራሉ፡፡ ገዳማቸውን እንደግፍ በዓታቸውን እናጽና፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444ረቡዕ - የምክር ቀን፣ የመዓዛ ቀን፣ የዕንባ ቀን
ዕለተ ረቡዕ አይሁድ የዓለም መድኃኒት ኢየሱስ ክርስቶስ ይሙት ብለው የወሰኑበት ዕለት ነው። ዕለቱ “ዕለተ ምክር”፣ “ዕለተ መዓዛ” እና “ዕለተ አንብዕ” ይባላል፡፡ “ዕለተ ምክረ አይሁድ” ነው፡፡ ይህ ከሰኞው ምክር፣ ከማክሰኞውስ በምን ይለያል ቢሉ የአይሁድ አለቆች፣ ጸሐፍትና ፈሪሳውያን የተስማሙና እልባት ያገኙበት ስለነበር ነው፡፡ በመሃላቸው “ይህ ሰው ንጹሕ ነው፤ ሞት አይገባውም” የሚሉ ርቱዓን ስለነበሩ እዚህ ውሳኔ ላይ ለመድረስ ሦስት ቀን ፈጅቶባቸዋል፡፡ የሚበዙቱ ግን በክፋታቸው ስለጸኑ አቸንፈው መገደሉ ላይ ተስማሙ፡፡ ሌላኛው ጭንቀታቸው “እንግደልስ ብንል ምን ምስክር አለን፤ ሰውየው ንጹሕ ነው፤ ተፈትኖም ሐሰት አልተገኘበትም፤ የሚለው ነበር፡፡
የሐሰት ምስክሮችን ለማዘጋጀት ከወሰኑ በኋላ ግን ወዲያውኑ ለዚህ ጉዳይ ይጠቅሙናል ያሏቸውን ሰዎች በር ማንኳኳት ጀምረዋል፡፡ ታዲያ በዚህች እለት በሞቱ ላይ ቢስማሙም እንዴት እንደሚይዙት ቸግሯቸው፡፡ ወቅቱ “በዓለ ፋሲካ” በመሆኑ በየአገሩ ተበትነው የሚገኙ በርካታ ቤተ እስራኤል በዓለ ስርየት፣ በዓለ ሰዊትን፣ ፋሲካን፣ በዓለ ሀምሳ ወይም በዓለ ጰንጤ ቆስጤን ከያሉበት ሀገር ወደ ኢየሩሳሌም ቤተ መቅደስ መጥተው ለሐምሳ ቀናት የሚሰባሰቡበትና የሚሳለሙበት ሕግ ስላላቸው ሕዝቡ እንዳይታወክ ሰግተው ነበር፡፡ አንድም በሆሣዕና ዕለት በክብር ሲቀበሉት ወደቤተ መቅደስም ሲሸኙት ስላዩ እንዴት እንደሚይዙትና እንደሚገድሉት ፈርተው ተጨነቁ፡፡
የካህናት አለቆችና የሕዝብ ሹማምት በጌታችን ላይ ይሙት በቃ ለመወሰን የሰበሰቡት ሸንጐ “ሲኒሃ ድርየም” ይባላል፡፡ በዚህ ሸንጐ ላይ በአብዛኛው የተሰየሙት ሰዱቃውያን ሲኾኑ ሌሎቹ ደግሞ ጸሐፍት ፈሪሳውያን ነበሩ፡፡ ሸንጐው በአጠቃላይ ሰባ ሁለት አባላት የነበሩት ሲኾን የሚመራውም በሊቀ ካህናቱ ቀያፋ ነበር፡፡ ከዳተኛው ይሁዳም ጸሐፍት ፈሪሳውያንና የካህናት አለቆች በጌታችን ላይ የነበራቸውን ጥላቻ ያውቅ ስለነበር “ምን ልትሰጡኝ ትወዳላችሁ? እኔም አሳልፌ እሰጣችኋለሁ፤” በማለት ጌታችንን አሳልፎ ሊሰጣቸው እንደሚችል ተስማምቷል፡፡ ጌታችን በሚያስተምርበት ወቅት የአስቆሮቱ ይሁዳ ከምእመናን የሚገባውን ገንዘብ ሰብሳቢ ነበር፡፡ ከሚሰበሰበው ሙዳየ ምጽዋት ለግል ጥቅሙ እየቆረጠ የማስቀረት የእጅ አመል ነበረበት፡፡
ይህ ድብቅ አመሉ ጎልቶ የወጣው ጌታችን በለምጻሙ በስምዖን ቤት ሳለ ማርያም እንተ እፍረት ወይም ባለሽቱዋ ማርያም ዋጋው ውድ የሆነ ሽቱ በራሱ ላይ ባፈሰሰች ጊዜ ይሁዳ “ይህ ሽቱ ተሽጦ ለድሆች ቢሰጥ መልካም ነበር፤” ያለው ሽቱ ሲሸጥ የሚያገኘውን ጥቅም በማሰብ ነው፡፡ ይሁዳ ተቆርቋሪ መስሎ ያቀረበው አሳብ ተቀባይነት በማጣቱም ማኩረፊያ ያገኘ መስሎት በቀጥታ ከካህናት አለቆች ዘንድ ሔዶ ጌታችንን በሠላሳ ብር ለመሸጥ ተዋዋለ፡፡ ጌታችን ሁሉን ቻይ እንደሆነ ከዋለበት ውሎ ካደረበት አደሮ ደቀ መዝሙሩ ሆኖ ቢመለከትም፣ ቢጠይቀው ሊሰጠው በሚችለው ሠላሳ ዲናር ሸጠው፡፡ ይህም ልቡ ከዳተኛ ስለሆነ ነው፡፡ ልባቸው የታመነ ገዳማውያን ግን ሕማሙንና ሞቱን እያሰቡ ዓለምን ንቀው ይኖራሉ፡፡ ገዳማቸውን እንደግፍ በዓታቸውን እናጽና፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
4 months ago
ረቡዕ - የምክር ቀን፣ የመዓዛ ቀን፣ የዕንባ ቀን
ዕለተ ረቡዕ አይሁድ የዓለም መድኃኒት ኢየሱስ ክርስቶስ ይሙት ብለው የወሰኑበት ዕለት ነው። ዕለቱ “ዕለተ ምክር”፣ “ዕለተ መዓዛ” እና “ዕለተ አንብዕ” ይባላል፡፡ “ዕለተ ምክረ አይሁድ” ነው፡፡ ይህ ከሰኞው ምክር፣ ከማክሰኞውስ በምን ይለያል ቢሉ የአይሁድ አለቆች፣ ጸሐፍትና ፈሪሳውያን የተስማሙና እልባት ያገኙበት ስለነበር ነው፡፡ በመሃላቸው “ይህ ሰው ንጹሕ ነው፤ ሞት አይገባውም” የሚሉ ርቱዓን ስለነበሩ እዚህ ውሳኔ ላይ ለመድረስ ሦስት ቀን ፈጅቶባቸዋል፡፡ የሚበዙቱ ግን በክፋታቸው ስለጸኑ አቸንፈው መገደሉ ላይ ተስማሙ፡፡ ሌላኛው ጭንቀታቸው “እንግደልስ ብንል ምን ምስክር አለን፤ ሰውየው ንጹሕ ነው፤ ተፈትኖም ሐሰት አልተገኘበትም፤ የሚለው ነበር፡፡
የሐሰት ምስክሮችን ለማዘጋጀት ከወሰኑ በኋላ ግን ወዲያውኑ ለዚህ ጉዳይ ይጠቅሙናል ያሏቸውን ሰዎች በር ማንኳኳት ጀምረዋል፡፡ ታዲያ በዚህች እለት በሞቱ ላይ ቢስማሙም እንዴት እንደሚይዙት ቸግሯቸው፡፡ ወቅቱ “በዓለ ፋሲካ” በመሆኑ በየአገሩ ተበትነው የሚገኙ በርካታ ቤተ እስራኤል በዓለ ስርየት፣ በዓለ ሰዊትን፣ ፋሲካን፣ በዓለ ሀምሳ ወይም በዓለ ጰንጤ ቆስጤን ከያሉበት ሀገር ወደ ኢየሩሳሌም ቤተ መቅደስ መጥተው ለሐምሳ ቀናት የሚሰባሰቡበትና የሚሳለሙበት ሕግ ስላላቸው ሕዝቡ እንዳይታወክ ሰግተው ነበር፡፡ አንድም በሆሣዕና ዕለት በክብር ሲቀበሉት ወደቤተ መቅደስም ሲሸኙት ስላዩ እንዴት እንደሚይዙትና እንደሚገድሉት ፈርተው ተጨነቁ፡፡
የካህናት አለቆችና የሕዝብ ሹማምት በጌታችን ላይ ይሙት በቃ ለመወሰን የሰበሰቡት ሸንጐ “ሲኒሃ ድርየም” ይባላል፡፡ በዚህ ሸንጐ ላይ በአብዛኛው የተሰየሙት ሰዱቃውያን ሲኾኑ ሌሎቹ ደግሞ ጸሐፍት ፈሪሳውያን ነበሩ፡፡ ሸንጐው በአጠቃላይ ሰባ ሁለት አባላት የነበሩት ሲኾን የሚመራውም በሊቀ ካህናቱ ቀያፋ ነበር፡፡ ከዳተኛው ይሁዳም ጸሐፍት ፈሪሳውያንና የካህናት አለቆች በጌታችን ላይ የነበራቸውን ጥላቻ ያውቅ ስለነበር “ምን ልትሰጡኝ ትወዳላችሁ? እኔም አሳልፌ እሰጣችኋለሁ፤” በማለት ጌታችንን አሳልፎ ሊሰጣቸው እንደሚችል ተስማምቷል፡፡ ጌታችን በሚያስተምርበት ወቅት የአስቆሮቱ ይሁዳ ከምእመናን የሚገባውን ገንዘብ ሰብሳቢ ነበር፡፡ ከሚሰበሰበው ሙዳየ ምጽዋት ለግል ጥቅሙ እየቆረጠ የማስቀረት የእጅ አመል ነበረበት፡፡
ይህ ድብቅ አመሉ ጎልቶ የወጣው ጌታችን በለምጻሙ በስምዖን ቤት ሳለ ማርያም እንተ እፍረት ወይም ባለሽቱዋ ማርያም ዋጋው ውድ የሆነ ሽቱ በራሱ ላይ ባፈሰሰች ጊዜ ይሁዳ “ይህ ሽቱ ተሽጦ ለድሆች ቢሰጥ መልካም ነበር፤” ያለው ሽቱ ሲሸጥ የሚያገኘውን ጥቅም በማሰብ ነው፡፡ ይሁዳ ተቆርቋሪ መስሎ ያቀረበው አሳብ ተቀባይነት በማጣቱም ማኩረፊያ ያገኘ መስሎት በቀጥታ ከካህናት አለቆች ዘንድ ሔዶ ጌታችንን በሠላሳ ብር ለመሸጥ ተዋዋለ፡፡ ጌታችን ሁሉን ቻይ እንደሆነ ከዋለበት ውሎ ካደረበት አደሮ ደቀ መዝሙሩ ሆኖ ቢመለከትም፣ ቢጠይቀው ሊሰጠው በሚችለው ሠላሳ ዲናር ሸጠው፡፡ ይህም ልቡ ከዳተኛ ስለሆነ ነው፡፡ ልባቸው የታመነ ገዳማውያን ግን ሕማሙንና ሞቱን እያሰቡ ዓለምን ንቀው ይኖራሉ፡፡ ገዳማቸውን እንደግፍ በዓታቸውን እናጽና፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
ዕለተ ረቡዕ አይሁድ የዓለም መድኃኒት ኢየሱስ ክርስቶስ ይሙት ብለው የወሰኑበት ዕለት ነው። ዕለቱ “ዕለተ ምክር”፣ “ዕለተ መዓዛ” እና “ዕለተ አንብዕ” ይባላል፡፡ “ዕለተ ምክረ አይሁድ” ነው፡፡ ይህ ከሰኞው ምክር፣ ከማክሰኞውስ በምን ይለያል ቢሉ የአይሁድ አለቆች፣ ጸሐፍትና ፈሪሳውያን የተስማሙና እልባት ያገኙበት ስለነበር ነው፡፡ በመሃላቸው “ይህ ሰው ንጹሕ ነው፤ ሞት አይገባውም” የሚሉ ርቱዓን ስለነበሩ እዚህ ውሳኔ ላይ ለመድረስ ሦስት ቀን ፈጅቶባቸዋል፡፡ የሚበዙቱ ግን በክፋታቸው ስለጸኑ አቸንፈው መገደሉ ላይ ተስማሙ፡፡ ሌላኛው ጭንቀታቸው “እንግደልስ ብንል ምን ምስክር አለን፤ ሰውየው ንጹሕ ነው፤ ተፈትኖም ሐሰት አልተገኘበትም፤ የሚለው ነበር፡፡
የሐሰት ምስክሮችን ለማዘጋጀት ከወሰኑ በኋላ ግን ወዲያውኑ ለዚህ ጉዳይ ይጠቅሙናል ያሏቸውን ሰዎች በር ማንኳኳት ጀምረዋል፡፡ ታዲያ በዚህች እለት በሞቱ ላይ ቢስማሙም እንዴት እንደሚይዙት ቸግሯቸው፡፡ ወቅቱ “በዓለ ፋሲካ” በመሆኑ በየአገሩ ተበትነው የሚገኙ በርካታ ቤተ እስራኤል በዓለ ስርየት፣ በዓለ ሰዊትን፣ ፋሲካን፣ በዓለ ሀምሳ ወይም በዓለ ጰንጤ ቆስጤን ከያሉበት ሀገር ወደ ኢየሩሳሌም ቤተ መቅደስ መጥተው ለሐምሳ ቀናት የሚሰባሰቡበትና የሚሳለሙበት ሕግ ስላላቸው ሕዝቡ እንዳይታወክ ሰግተው ነበር፡፡ አንድም በሆሣዕና ዕለት በክብር ሲቀበሉት ወደቤተ መቅደስም ሲሸኙት ስላዩ እንዴት እንደሚይዙትና እንደሚገድሉት ፈርተው ተጨነቁ፡፡
የካህናት አለቆችና የሕዝብ ሹማምት በጌታችን ላይ ይሙት በቃ ለመወሰን የሰበሰቡት ሸንጐ “ሲኒሃ ድርየም” ይባላል፡፡ በዚህ ሸንጐ ላይ በአብዛኛው የተሰየሙት ሰዱቃውያን ሲኾኑ ሌሎቹ ደግሞ ጸሐፍት ፈሪሳውያን ነበሩ፡፡ ሸንጐው በአጠቃላይ ሰባ ሁለት አባላት የነበሩት ሲኾን የሚመራውም በሊቀ ካህናቱ ቀያፋ ነበር፡፡ ከዳተኛው ይሁዳም ጸሐፍት ፈሪሳውያንና የካህናት አለቆች በጌታችን ላይ የነበራቸውን ጥላቻ ያውቅ ስለነበር “ምን ልትሰጡኝ ትወዳላችሁ? እኔም አሳልፌ እሰጣችኋለሁ፤” በማለት ጌታችንን አሳልፎ ሊሰጣቸው እንደሚችል ተስማምቷል፡፡ ጌታችን በሚያስተምርበት ወቅት የአስቆሮቱ ይሁዳ ከምእመናን የሚገባውን ገንዘብ ሰብሳቢ ነበር፡፡ ከሚሰበሰበው ሙዳየ ምጽዋት ለግል ጥቅሙ እየቆረጠ የማስቀረት የእጅ አመል ነበረበት፡፡
ይህ ድብቅ አመሉ ጎልቶ የወጣው ጌታችን በለምጻሙ በስምዖን ቤት ሳለ ማርያም እንተ እፍረት ወይም ባለሽቱዋ ማርያም ዋጋው ውድ የሆነ ሽቱ በራሱ ላይ ባፈሰሰች ጊዜ ይሁዳ “ይህ ሽቱ ተሽጦ ለድሆች ቢሰጥ መልካም ነበር፤” ያለው ሽቱ ሲሸጥ የሚያገኘውን ጥቅም በማሰብ ነው፡፡ ይሁዳ ተቆርቋሪ መስሎ ያቀረበው አሳብ ተቀባይነት በማጣቱም ማኩረፊያ ያገኘ መስሎት በቀጥታ ከካህናት አለቆች ዘንድ ሔዶ ጌታችንን በሠላሳ ብር ለመሸጥ ተዋዋለ፡፡ ጌታችን ሁሉን ቻይ እንደሆነ ከዋለበት ውሎ ካደረበት አደሮ ደቀ መዝሙሩ ሆኖ ቢመለከትም፣ ቢጠይቀው ሊሰጠው በሚችለው ሠላሳ ዲናር ሸጠው፡፡ ይህም ልቡ ከዳተኛ ስለሆነ ነው፡፡ ልባቸው የታመነ ገዳማውያን ግን ሕማሙንና ሞቱን እያሰቡ ዓለምን ንቀው ይኖራሉ፡፡ ገዳማቸውን እንደግፍ በዓታቸውን እናጽና፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
5 months ago
አቶ አብነት ገ/መስቀል ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ ፕሬዝዳንት ሀላፊነት መልቀቃቸውን አሳወቁ
📌ተከታዩን መልዕክት አስተላልፈዋል።
ለ፦ ለተከበራችሁ የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ክለብ የቦርድ አባላት፣ ውድ ደጋፊዎች እና የክለቡ ቤተሰቦች
ጉዳዩ፦ የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ክለብን ለማዳን የተወሰነውን እርምጃ ስለመደገፍ
ክቡራትና ክቡራን፤
#ethiopia | እኔ አብነት ገብረመስቀል ኦዳ፣ ይህንን ታሪካዊ ክለብ በአጠቃላይ ላለፉት 24 ዓመታት በፕሬዝዳንትነት ፤ ከዚ ቀደም ብሎም ለ8 ዓመታት ክለቡን የማገልገል ታላቅ ዕድል በማግኘቴ የተሰማኝን ጥልቅ ኩራትና ምስጋና እየገለጽኩ ፤ ዛሬ በወሰንኩት ታሪካዊና ከባድ ውሳኔ ዙሪያ የሚከተለውን መግለጫ አቀርባለሁ።
ይህ ደብዳቤ ከፕሬዝዳንትነት ኃላፊነቴ መልቀቄን ለማሳወቅ ደብዳቤ ጽፌ ከጨረስኩ በኋላ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት አቶ ኢሳያስ ጂራ፣ የአዲስ አበባ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት ኢንጂነር ሃይለ እየሱስ፣ እና የአዲስ አበባ ስፖርት ቢሮ ኃላፊ ባደረጉተ ስብሰባ ላይ ፣ የቅዱስ ጊዮርጊስ ቦርድ አባላት እና ደጋፊዎችን ያካተተ ስብሰባ በማድረግ ይህ ታሪካዊ ክለብ ለሁሉም ምን ያህል ዋጋ እንዳለው የሚያሳይ ጉልህ ምልክት ነው። ይህ ዓይነቱ ትኩረት እና ተሳትፎ ክለቡን ሊያድን የሚችለው ትክክለኛ መንገድ መሆኑንም በጽኑ አምናለሁ።
ባለፉት ሦስት አስርት ዓመታት ገደማ ፣ በተለይም ከ1994 ዓ.ም. ፣ እኔ ወደ ፕሬዝዳንትነት ከመጣሁ ጀምሮ የተሰሩ ስራዎች እና የተገኙ አመርቂ ውጤቶች ዋና ዋናዎቹ እድሚቀጥለው ይገለፃሉ፦ ቡድናችን 15 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዋንጫዎችን በማንሳት ፣ 7 የአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫዎችን በማንሳት ፣ 9 የጥሎ ማለፍ ዋንጫዎችን በማንሳት ፣ ከ7 በላይ የአሸናፊዎች አሸናፊ ዋንጫዎችን በማንሳት ፣ በምስራቅ እና መካከለኛው አፍሪካ ውድድር አንድ የብር እና አንድ የነሃሰ ሜዳልያ ያገኘ ሲሆነ ፣ በ2009 ዓ.ም. ለመጀመሪያ ጊዜ በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ በአፍሪካ ሻምፒዮንስ ሊግ ምድብ ውስጥ የገባ ብቸኛ ቡድን ነው። የቅዱስ ጊዮርጊስ ቡድን ከሀገር ዉስጥ እና ከዉጪ ሃገር የተጨዋቾች ግዢ የጀመረ ፣ በደረት ላይ ለሚደረግ ማስታወቂያ ክፍያ ያስጀመረ፣ ከተለያዩ የአዉሮፓ ሃገሮች የታወቁ አሰልጣኞችን በማስመጣት የአንበሳዉን ድርሻ የያዘ ነዉ። ለብዙ ተጨዋቾች ከፍተኛ ደሞዝ በመክፈል ህይወታቸዉ እዲቀየር ያደረገ ክለብ ነዉ ፣ በህክምናም ቢሆን ለራሳችንም ሆነ ለሌላ ቡድን ተጨዋቾች ያቅሜን ያህል ሳልቆጥብ ጥሩ ህክምና እንዲያገኙ በሀገር ዉስጥ እና በዉጪ ሃገር በአቅሜ ረድቻለሁ። በጠቅላላ በነዚ ውጤቶች በሃገሪቱ እግር ኳስ ውስጥ ወደር የሌለው የበላይነት እንዲኖረው መድከማችንን ያሳያል። የክለቡን መዋቅር ወደ አክሲዮን ማህበር በመቀየር 244 ሚሊዮን ብር የካፒታል ግብ እንዲኖረው በማድረግ፣ ክለቡ ራሱን በራሱ እንዲያስተዳድር መሰረት ቢጣልም ተፈፃሚነት እዳያገኝ በውስጥ እንቅፋት የተቋረጠ ሲሆን በሌላ በኩል ደገሞ ፣ በቢሾፍቱ ከተማ በ24 ሺህ ካሬ ሜትር ላይ ደረጃውን የጠበቀ የእግር ኳስ አካዳሚ በክቡር አቶ ይድነቃቸው ተሰማ ስም በመገንባት የመጀመሪያው የኢትዮጵያ ክለብ ያደርገዋል። እንዲሁም በለሚ ኩራ ከአዲስ አበባ መስተዳደር 10 ሺህ ካሬ ሜትር ቦታ ለዋናው ቡድን ለመለማመጃና ለመኖሪያ የተሰጠን መሆኑን በደስታ እየገለፅኩ ፣ በዚህም አጋጣሚ የአዲስ አበባ ከንቲባን ክብርት ወ/ሮ አዳነች አበቤ ላደረጉልን ሁሉ ድጋፍ ከልብ አመሰግናለሁ። ታዲያ እነዚ ሁሉ ሃቆች የዚሁ የዘመናዊነት ጉዞ አካላት ነበሩ።
ይሁን እንጂ፣ በአሁኑ ወቅት ክለባችን በታሪኩ አይቶት የማያውቀው ከፍተኛ የፋይናንስ እና የአመራር ፈተና ውስጥ እንደሚገኝ ግልጽ ነው። ከደጋፊው ጋር በነበረን ጥልቅ ፍቅር እና መተሳሰብ ብዙ ርቀት ብንጓዝም፣ አሁን የሚታዩት ውስጣዊ እና ውጫዊ ችግሮች ክለቡን ለከፋ አደጋ እንዳያጋልጡት ስጋት አለኝ። በተለይም ከፋይናንስ ድጋፍ መቋረጥ ጋር ተያይዞ የመጡት ጫናዎች፣ የስታዲየም ግንባታ መቋረጥ እና ሌሎች ተያያዥ ችግሮች ክለቡን ዋጋ እያስከፈሉት ይገኛሉ።
ለብዙ ዓመታት ድጋፋቸዉ ያልተለየን ከክለባችን ታሪክ ጋራ ተያያዥነት ያለዉ የቢጂአይ ኢትዮጰያ እንዲሁም ሚድሮክ ኢትዮጵያ እና የሚድሮክ እህት ኩባንያዎች ፣ በተለያየ ወቅት ደግሞ ቤቲንግ ኩባንያዎች ፣ ጎፈሬ ትጥቅ አምራች ድርጅት ፣ የሃይላንድ ዉሃ እና ፀሃይ ባንክ ላደረጉልን ድጋፍ አመሰግናለሁ ። ከ6 ዓመታት ወዲህ ግን ቃል የገቡትን እና የገቡትን ዉል ባለመፈፀማቸዉ ክለቡ ላይ ከፍተኛ የፋይናንስ ተፅኖ ቢፈጥርም እኔ እሰከ ዛሬ ድረስ ከራሴ እና ከወዳጆቼ ጋር በመሆን ብዙዉን ወጪዎች ሸፍነን እዚህ አድርሰናል ለነሱም ከልቤ ምስጋና አቀርባለሁ።
ልዩ ምስጋና ከሚገባቸዉ ደግሞ አይበገሬዎቹ የቅዱስ ጊዮርጊስ የጀርባ አጥንት እና እንደ ወርቅ የተፈተኑት ደጋፊዎች በሙሉ ፣ የቦርድ አመራር በሙሉ ፣ ለመላዉ የቅዱስ ጊዮርጊስ ቡድን አሰልጣኞች ፣ ተጨዋቾች ፣ የቀድሞ ተጨዋቾች ፣ የቡድን መሪዎች ፣ የህክምና ባለሙያዎች ፣ የፅፈት ቤት ሰራተኞች በሙሉ ፣ ለሹፌሮች ፣ ሜዳዎቹን ለሚንከባከቡት ሰራተኞች፣ በአካዳሚ ዉስጥ አገልግሎት ለሚሰጡት አባላት በሙሉ ፣ በየግጥሚያዉ ላይ ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይሉ ለሚገኙ የፀጥታ አስተባባሪዎች ፣ ለቅዱስ ጊዮርጊስ ልሳን በጋዜጣና በሬዲዮ ልዩ ልዩ ዜናዎችና ፕሮግራሞችን ሲያቀርቡ ለነበሩት የሚዲያ አባላትን በሙሉ ፣ ለሸገር ሬዲዩ ጣቢያ ያለን ከፍተኛ አክብሮት ዘዉትር እሮብ ማታ የምንጊዜም ጊዮርጊስ የሚለዉን ፕሮግራም እንዳይቋረጥ ላደረጉልን ልዩ እገዛ ወ/ሮ መዓዛ ብሩ እና
አቶ አበበ ባልቻን በመላዉ የቅዱስ ጊዮርጊስ አባላት ስም ላመሰግን እወዳለሁ። እንዲሁም አቶ ሰለሞን በቀለ በስራአስኪያጅነት ላደረጉት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ከልቤ ላመሰግናቸው እወዳለሁ። በመጨረሻም በአለም ዙሪያ ለምትገኙት ደጋፊዎቻችን ክለቡ በተቸገረበት ወቅት በሃሳብ እና በገንዘብ ላደረጋችሁልን ድጋፍ በጣም እናመሰግናለን።
ቅዱስ ጊዮርጊስ ፡ የእኔ ፣ የእናንተ እና የኛ ፣ የማይፋቅ ፣ የማይሸጥ እና የማይለወጥ ንብረታችን ነዉ።
ስለሆነም፣ ክለባችን ቅዱስ ጊዮርጊስ ከግለሰቦች ማንነት በላይ የሆነ ታሪካዊ ተቋም በመሆኑ፣ ይህ ተቋም ሊደርስበት ከሚችል ማንኛውም ጥፋት ለመታደግ እና ለክለቡ ሰላም ሲባል፣ አሁን እየተወሰደ ያለውን እርምጃ ሙሉ በሙሉ ከመደገፌ ባለፈ በቅንነት የክለቡ ደጋፊ ብቻ ሆኜ ለመቀጠል መወሰኔን በዚህ ታሪካዊ አጋጣሚ አሳውቃለሁ። ውሳኔው ከቤተሰቦቼ ጋር በመመካከር የተደረገ ሲሆን፣ ዓላማውም እኔን ምክንያት በማድረግ በክለቡ ላይ የሚመጡ ጫናዎችን ለማርገብ ያለመ ነው።
ይህ አዲስ ምዕራፍ ለክለቡ የዕድሳት መነሻ ሊሆን ይገባዋል። ዛሬ የተጀመረው ውይይት ፍሬ ሊያፈራ የሚችለው ሁሉም አካል ሃላፊነቱን በቅንነት እና ለታሪክ በሚያመች መልኩ ሲወጣ ነው። የቅዱስ ጊዮርጊስ ክለብ ደጋፊዎቹ ምሰሶ እና ብርታቱ ናቸው ፤ ቦርዱ አስፈፃሚ ነው ፤ ፌዴሬሽኑ ድጋፍ ሰጭ ነው ፤ ሁሉም ሲሰባሰብ ቅዱስ ጊዮርጊስ ዳግም ያብባል።
በመሆኑም ለኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን፣ ለአዲስ አበባ እግር ኳስ ፌዴሬሽን፣ ለአዲስ አበባ ስፖርት ቢሮ እና ትላንት ለተሰባሰቡ ሁሉ ከልብ አመሰግናለሁ።
ስለነበረን ጊዜያት እና ስለ መልካም ጊዜያችን ሁላችሁንም አመሰግናለሁ፡፡ቅዱስ ጊዮርጊስን ከልቤ እወደዋለሁ፡፡ሁሌም ስኬቱን ብቻ እመኛለሁ፡፡በርካታ የስኬት አመታት ከፊት ለፊታችን እንደሚጠብቀን ተስፋ አደርጋለሁ፡፡
በታላቅ አክብሮት ፥ ሁላችሁንም እወዳችኋለሁ
አብነት ገብረመስቀል ኦዳ
ፕሬዝዳንት፣
ቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ክለብ አንድ ክለብ አንድ ቤተሰብ !!
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #balagerutv #atoabinet #gebremeskel
📌ተከታዩን መልዕክት አስተላልፈዋል።
ለ፦ ለተከበራችሁ የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ክለብ የቦርድ አባላት፣ ውድ ደጋፊዎች እና የክለቡ ቤተሰቦች
ጉዳዩ፦ የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ክለብን ለማዳን የተወሰነውን እርምጃ ስለመደገፍ
ክቡራትና ክቡራን፤
#ethiopia | እኔ አብነት ገብረመስቀል ኦዳ፣ ይህንን ታሪካዊ ክለብ በአጠቃላይ ላለፉት 24 ዓመታት በፕሬዝዳንትነት ፤ ከዚ ቀደም ብሎም ለ8 ዓመታት ክለቡን የማገልገል ታላቅ ዕድል በማግኘቴ የተሰማኝን ጥልቅ ኩራትና ምስጋና እየገለጽኩ ፤ ዛሬ በወሰንኩት ታሪካዊና ከባድ ውሳኔ ዙሪያ የሚከተለውን መግለጫ አቀርባለሁ።
ይህ ደብዳቤ ከፕሬዝዳንትነት ኃላፊነቴ መልቀቄን ለማሳወቅ ደብዳቤ ጽፌ ከጨረስኩ በኋላ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት አቶ ኢሳያስ ጂራ፣ የአዲስ አበባ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት ኢንጂነር ሃይለ እየሱስ፣ እና የአዲስ አበባ ስፖርት ቢሮ ኃላፊ ባደረጉተ ስብሰባ ላይ ፣ የቅዱስ ጊዮርጊስ ቦርድ አባላት እና ደጋፊዎችን ያካተተ ስብሰባ በማድረግ ይህ ታሪካዊ ክለብ ለሁሉም ምን ያህል ዋጋ እንዳለው የሚያሳይ ጉልህ ምልክት ነው። ይህ ዓይነቱ ትኩረት እና ተሳትፎ ክለቡን ሊያድን የሚችለው ትክክለኛ መንገድ መሆኑንም በጽኑ አምናለሁ።
ባለፉት ሦስት አስርት ዓመታት ገደማ ፣ በተለይም ከ1994 ዓ.ም. ፣ እኔ ወደ ፕሬዝዳንትነት ከመጣሁ ጀምሮ የተሰሩ ስራዎች እና የተገኙ አመርቂ ውጤቶች ዋና ዋናዎቹ እድሚቀጥለው ይገለፃሉ፦ ቡድናችን 15 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዋንጫዎችን በማንሳት ፣ 7 የአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫዎችን በማንሳት ፣ 9 የጥሎ ማለፍ ዋንጫዎችን በማንሳት ፣ ከ7 በላይ የአሸናፊዎች አሸናፊ ዋንጫዎችን በማንሳት ፣ በምስራቅ እና መካከለኛው አፍሪካ ውድድር አንድ የብር እና አንድ የነሃሰ ሜዳልያ ያገኘ ሲሆነ ፣ በ2009 ዓ.ም. ለመጀመሪያ ጊዜ በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ በአፍሪካ ሻምፒዮንስ ሊግ ምድብ ውስጥ የገባ ብቸኛ ቡድን ነው። የቅዱስ ጊዮርጊስ ቡድን ከሀገር ዉስጥ እና ከዉጪ ሃገር የተጨዋቾች ግዢ የጀመረ ፣ በደረት ላይ ለሚደረግ ማስታወቂያ ክፍያ ያስጀመረ፣ ከተለያዩ የአዉሮፓ ሃገሮች የታወቁ አሰልጣኞችን በማስመጣት የአንበሳዉን ድርሻ የያዘ ነዉ። ለብዙ ተጨዋቾች ከፍተኛ ደሞዝ በመክፈል ህይወታቸዉ እዲቀየር ያደረገ ክለብ ነዉ ፣ በህክምናም ቢሆን ለራሳችንም ሆነ ለሌላ ቡድን ተጨዋቾች ያቅሜን ያህል ሳልቆጥብ ጥሩ ህክምና እንዲያገኙ በሀገር ዉስጥ እና በዉጪ ሃገር በአቅሜ ረድቻለሁ። በጠቅላላ በነዚ ውጤቶች በሃገሪቱ እግር ኳስ ውስጥ ወደር የሌለው የበላይነት እንዲኖረው መድከማችንን ያሳያል። የክለቡን መዋቅር ወደ አክሲዮን ማህበር በመቀየር 244 ሚሊዮን ብር የካፒታል ግብ እንዲኖረው በማድረግ፣ ክለቡ ራሱን በራሱ እንዲያስተዳድር መሰረት ቢጣልም ተፈፃሚነት እዳያገኝ በውስጥ እንቅፋት የተቋረጠ ሲሆን በሌላ በኩል ደገሞ ፣ በቢሾፍቱ ከተማ በ24 ሺህ ካሬ ሜትር ላይ ደረጃውን የጠበቀ የእግር ኳስ አካዳሚ በክቡር አቶ ይድነቃቸው ተሰማ ስም በመገንባት የመጀመሪያው የኢትዮጵያ ክለብ ያደርገዋል። እንዲሁም በለሚ ኩራ ከአዲስ አበባ መስተዳደር 10 ሺህ ካሬ ሜትር ቦታ ለዋናው ቡድን ለመለማመጃና ለመኖሪያ የተሰጠን መሆኑን በደስታ እየገለፅኩ ፣ በዚህም አጋጣሚ የአዲስ አበባ ከንቲባን ክብርት ወ/ሮ አዳነች አበቤ ላደረጉልን ሁሉ ድጋፍ ከልብ አመሰግናለሁ። ታዲያ እነዚ ሁሉ ሃቆች የዚሁ የዘመናዊነት ጉዞ አካላት ነበሩ።
ይሁን እንጂ፣ በአሁኑ ወቅት ክለባችን በታሪኩ አይቶት የማያውቀው ከፍተኛ የፋይናንስ እና የአመራር ፈተና ውስጥ እንደሚገኝ ግልጽ ነው። ከደጋፊው ጋር በነበረን ጥልቅ ፍቅር እና መተሳሰብ ብዙ ርቀት ብንጓዝም፣ አሁን የሚታዩት ውስጣዊ እና ውጫዊ ችግሮች ክለቡን ለከፋ አደጋ እንዳያጋልጡት ስጋት አለኝ። በተለይም ከፋይናንስ ድጋፍ መቋረጥ ጋር ተያይዞ የመጡት ጫናዎች፣ የስታዲየም ግንባታ መቋረጥ እና ሌሎች ተያያዥ ችግሮች ክለቡን ዋጋ እያስከፈሉት ይገኛሉ።
ለብዙ ዓመታት ድጋፋቸዉ ያልተለየን ከክለባችን ታሪክ ጋራ ተያያዥነት ያለዉ የቢጂአይ ኢትዮጰያ እንዲሁም ሚድሮክ ኢትዮጵያ እና የሚድሮክ እህት ኩባንያዎች ፣ በተለያየ ወቅት ደግሞ ቤቲንግ ኩባንያዎች ፣ ጎፈሬ ትጥቅ አምራች ድርጅት ፣ የሃይላንድ ዉሃ እና ፀሃይ ባንክ ላደረጉልን ድጋፍ አመሰግናለሁ ። ከ6 ዓመታት ወዲህ ግን ቃል የገቡትን እና የገቡትን ዉል ባለመፈፀማቸዉ ክለቡ ላይ ከፍተኛ የፋይናንስ ተፅኖ ቢፈጥርም እኔ እሰከ ዛሬ ድረስ ከራሴ እና ከወዳጆቼ ጋር በመሆን ብዙዉን ወጪዎች ሸፍነን እዚህ አድርሰናል ለነሱም ከልቤ ምስጋና አቀርባለሁ።
ልዩ ምስጋና ከሚገባቸዉ ደግሞ አይበገሬዎቹ የቅዱስ ጊዮርጊስ የጀርባ አጥንት እና እንደ ወርቅ የተፈተኑት ደጋፊዎች በሙሉ ፣ የቦርድ አመራር በሙሉ ፣ ለመላዉ የቅዱስ ጊዮርጊስ ቡድን አሰልጣኞች ፣ ተጨዋቾች ፣ የቀድሞ ተጨዋቾች ፣ የቡድን መሪዎች ፣ የህክምና ባለሙያዎች ፣ የፅፈት ቤት ሰራተኞች በሙሉ ፣ ለሹፌሮች ፣ ሜዳዎቹን ለሚንከባከቡት ሰራተኞች፣ በአካዳሚ ዉስጥ አገልግሎት ለሚሰጡት አባላት በሙሉ ፣ በየግጥሚያዉ ላይ ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይሉ ለሚገኙ የፀጥታ አስተባባሪዎች ፣ ለቅዱስ ጊዮርጊስ ልሳን በጋዜጣና በሬዲዮ ልዩ ልዩ ዜናዎችና ፕሮግራሞችን ሲያቀርቡ ለነበሩት የሚዲያ አባላትን በሙሉ ፣ ለሸገር ሬዲዩ ጣቢያ ያለን ከፍተኛ አክብሮት ዘዉትር እሮብ ማታ የምንጊዜም ጊዮርጊስ የሚለዉን ፕሮግራም እንዳይቋረጥ ላደረጉልን ልዩ እገዛ ወ/ሮ መዓዛ ብሩ እና
አቶ አበበ ባልቻን በመላዉ የቅዱስ ጊዮርጊስ አባላት ስም ላመሰግን እወዳለሁ። እንዲሁም አቶ ሰለሞን በቀለ በስራአስኪያጅነት ላደረጉት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ከልቤ ላመሰግናቸው እወዳለሁ። በመጨረሻም በአለም ዙሪያ ለምትገኙት ደጋፊዎቻችን ክለቡ በተቸገረበት ወቅት በሃሳብ እና በገንዘብ ላደረጋችሁልን ድጋፍ በጣም እናመሰግናለን።
ቅዱስ ጊዮርጊስ ፡ የእኔ ፣ የእናንተ እና የኛ ፣ የማይፋቅ ፣ የማይሸጥ እና የማይለወጥ ንብረታችን ነዉ።
ስለሆነም፣ ክለባችን ቅዱስ ጊዮርጊስ ከግለሰቦች ማንነት በላይ የሆነ ታሪካዊ ተቋም በመሆኑ፣ ይህ ተቋም ሊደርስበት ከሚችል ማንኛውም ጥፋት ለመታደግ እና ለክለቡ ሰላም ሲባል፣ አሁን እየተወሰደ ያለውን እርምጃ ሙሉ በሙሉ ከመደገፌ ባለፈ በቅንነት የክለቡ ደጋፊ ብቻ ሆኜ ለመቀጠል መወሰኔን በዚህ ታሪካዊ አጋጣሚ አሳውቃለሁ። ውሳኔው ከቤተሰቦቼ ጋር በመመካከር የተደረገ ሲሆን፣ ዓላማውም እኔን ምክንያት በማድረግ በክለቡ ላይ የሚመጡ ጫናዎችን ለማርገብ ያለመ ነው።
ይህ አዲስ ምዕራፍ ለክለቡ የዕድሳት መነሻ ሊሆን ይገባዋል። ዛሬ የተጀመረው ውይይት ፍሬ ሊያፈራ የሚችለው ሁሉም አካል ሃላፊነቱን በቅንነት እና ለታሪክ በሚያመች መልኩ ሲወጣ ነው። የቅዱስ ጊዮርጊስ ክለብ ደጋፊዎቹ ምሰሶ እና ብርታቱ ናቸው ፤ ቦርዱ አስፈፃሚ ነው ፤ ፌዴሬሽኑ ድጋፍ ሰጭ ነው ፤ ሁሉም ሲሰባሰብ ቅዱስ ጊዮርጊስ ዳግም ያብባል።
በመሆኑም ለኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን፣ ለአዲስ አበባ እግር ኳስ ፌዴሬሽን፣ ለአዲስ አበባ ስፖርት ቢሮ እና ትላንት ለተሰባሰቡ ሁሉ ከልብ አመሰግናለሁ።
ስለነበረን ጊዜያት እና ስለ መልካም ጊዜያችን ሁላችሁንም አመሰግናለሁ፡፡ቅዱስ ጊዮርጊስን ከልቤ እወደዋለሁ፡፡ሁሌም ስኬቱን ብቻ እመኛለሁ፡፡በርካታ የስኬት አመታት ከፊት ለፊታችን እንደሚጠብቀን ተስፋ አደርጋለሁ፡፡
በታላቅ አክብሮት ፥ ሁላችሁንም እወዳችኋለሁ
አብነት ገብረመስቀል ኦዳ
ፕሬዝዳንት፣
ቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ክለብ አንድ ክለብ አንድ ቤተሰብ !!
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #balagerutv #atoabinet #gebremeskel
Sponsored by
Surafel
5 months ago
"የእኔም ልጆች ናቸው"
— የ50 ሺህ ሕፃናትን ተስፋ የምናለመልምበት ጥሪ
#"Ethiopia | ትምህርት ሚኒስቴር የዓመቱ መጀመሪያ ላይ እንደገለጸው፣ በሀገራችን ከ7 እስከ 9 ሚሊዮን የሚሆኑ ዕድሜያቸው ለትምህርት የደረሱ ሕፃናት በተለያዩ ችግሮች ምክንያት ከትምህርት ገበታ ውጭ ናቸው። ይህንን አሳሳቢ ችግር ለመቅረፍ ሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ ታላቅ የሰብዓዊነት ንቅናቄ ጀምሯል።
የጥሪው ዓላማ፦
"የእኔም ልጆች ናቸው
ይህ ንቅናቄ በኢኮኖሚ ችግር ምክንያት ትምህርት የራቃቸውን 50,000 ሕፃናት ወጪ በመሸፈን ወደ ትምህርት ቤት ለመመለስ ያለመ ነው።
የእነዚህ ሕፃናት "የቆምኩለት ወላጅ" በመሆን የሚከተለውን አስተዋጽኦ ማድረግ ይችላሉ፦
በሀገር ውስጥ፦
በአንድ ልጅ በወር 1,000 ብር (በዓመት 12,000 ብር)።
ከሀገር ውጭ፦
በአንድ ልጅ በወር 10 ዶላር።
📺 ልዩ የገቢ ማሰባሰቢያ የቀጥታ ስርጭት
ይህንን በጎ ዓላማ ለማሳካት ታዋቂዎቹ ባለሙያዎች አዜብ ወርቁ እና መዓዛ ወርቁ ከሜሪ ጆይ መሥራች እማዋይሽ ዘውዱ ጋር በመሆን ዛሬ ማታ ልዩ ዝግጅት ያቀርባሉ።
ዛሬ ቅዳሜ መጋቢት 5 ቀን 2018 ዓ.ም.
ከምሽቱ 1:00 ሰዓት ጀምሮ።
የመገናኛ ዘዴ፦ በአባይ ቴሌቪዥን (Abay TV) የዩቲዩብ ቻናል በቀጥታ ስርጭት።
አንድ ልጅ ከትምህርት ገበታው እንዳይቀርና የተሻለ ዜጋ ሆኖ እንዲያድግ ሁላችንም በምንችለው አቅም ከጎናቸው እንቁም። ይህንን መልእክት ላልሰሙት በማድረስ (Share በማድረግ) የበኩላችሁን እንድትወጡ በአክብሮት እንጠይቃለን።
አንድ ልጅ ማስተማር — ትውልድን መታደግ ነው!
#የእኔምልጆችናቸው #ሜሪጆይኢትዮጵያ #ትምህርትለሕፃናት #አዜብወርቁ #መዓዛወርቁ #ኢትዮጵያ #maryjoyethiopia #educationforall #ethiopia #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
— የ50 ሺህ ሕፃናትን ተስፋ የምናለመልምበት ጥሪ
#"Ethiopia | ትምህርት ሚኒስቴር የዓመቱ መጀመሪያ ላይ እንደገለጸው፣ በሀገራችን ከ7 እስከ 9 ሚሊዮን የሚሆኑ ዕድሜያቸው ለትምህርት የደረሱ ሕፃናት በተለያዩ ችግሮች ምክንያት ከትምህርት ገበታ ውጭ ናቸው። ይህንን አሳሳቢ ችግር ለመቅረፍ ሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ ታላቅ የሰብዓዊነት ንቅናቄ ጀምሯል።
የጥሪው ዓላማ፦
"የእኔም ልጆች ናቸው
ይህ ንቅናቄ በኢኮኖሚ ችግር ምክንያት ትምህርት የራቃቸውን 50,000 ሕፃናት ወጪ በመሸፈን ወደ ትምህርት ቤት ለመመለስ ያለመ ነው።
የእነዚህ ሕፃናት "የቆምኩለት ወላጅ" በመሆን የሚከተለውን አስተዋጽኦ ማድረግ ይችላሉ፦
በሀገር ውስጥ፦
በአንድ ልጅ በወር 1,000 ብር (በዓመት 12,000 ብር)።
ከሀገር ውጭ፦
በአንድ ልጅ በወር 10 ዶላር።
📺 ልዩ የገቢ ማሰባሰቢያ የቀጥታ ስርጭት
ይህንን በጎ ዓላማ ለማሳካት ታዋቂዎቹ ባለሙያዎች አዜብ ወርቁ እና መዓዛ ወርቁ ከሜሪ ጆይ መሥራች እማዋይሽ ዘውዱ ጋር በመሆን ዛሬ ማታ ልዩ ዝግጅት ያቀርባሉ።
ዛሬ ቅዳሜ መጋቢት 5 ቀን 2018 ዓ.ም.
ከምሽቱ 1:00 ሰዓት ጀምሮ።
የመገናኛ ዘዴ፦ በአባይ ቴሌቪዥን (Abay TV) የዩቲዩብ ቻናል በቀጥታ ስርጭት።
አንድ ልጅ ከትምህርት ገበታው እንዳይቀርና የተሻለ ዜጋ ሆኖ እንዲያድግ ሁላችንም በምንችለው አቅም ከጎናቸው እንቁም። ይህንን መልእክት ላልሰሙት በማድረስ (Share በማድረግ) የበኩላችሁን እንድትወጡ በአክብሮት እንጠይቃለን።
አንድ ልጅ ማስተማር — ትውልድን መታደግ ነው!
#የእኔምልጆችናቸው #ሜሪጆይኢትዮጵያ #ትምህርትለሕፃናት #አዜብወርቁ #መዓዛወርቁ #ኢትዮጵያ #maryjoyethiopia #educationforall #ethiopia #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
5 months ago
በሰማይ ያየውን ሁሉ ጽፎ ለአበው ሰጥቷል🙏
እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያምን በፍፁም ልቡ ይወዳት የነበረውና በመዳን ቀን ጥሪ ለንስሐ ያበቃችው ጻድቅ ነው፡፡ የትውልድ ሃገሩ ሶርያ ውስጥ ሮሃ በሚባል አካባቢ ነው፡፡ ተወልዶ ባደገባት ሃገር በርካታ ኃጢአት ቢሰራም ለንስሐ ከበቃ ዕለት ጀምሮ ቅዱስ የእግዚአብሔር ሰው፣ ንጹሕ የቤተ ክርስቲያን ወዳጅ፣ ጽኑዕ የበርሃ ምሰሶ ሆነ፡፡ እመቤታችንም ከነሥጋው ወደ ሰማያት ወስዳ ገነትና ሲዖልን አሳይታ፣ አዳም፣ ኖኅ፣ አብርሃም፣ ሙሴና ዳዊትን ከመሰሉ ቅዱሳን ጋር አገናኘችው፡፡ ከዚህም በላይ በሰብአዊ አንደበት የማይነገር ብዙ ምሥጢር አሳይታ ወደ ምድር መልሳዋለች፡፡ ስለዚህም ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ጎርጎርዮስ ረዓዬ ኅቡዓት ምሥጢራትን የተመለከተ እያለች ትጠራዋለች፡፡
ቅዱስ ጎርጎርዮስ በሰማይ በነበረው ቆይታ ክብረ ቅዱሳንን ተመልክቶ አድንቋል፡፡ በተለይ በፍጹምነት ድንግልናቸውን የጠበቁ ቅዱሳንና ቅዱሳት ደናግል አኗኗራቸው በፍጡር አንደበት ተከናውኖ ሊነገር የማይቻል ልብስ ለብሰው ከአምላክ እናት፣ ከቅድስት ድንግል ማርያም ጋር መሆኑን አይቷል፡፡ የደናግሉ ፊታቸው ከፀሐይ 7 እጅ ያበራል ግርማቸው ያስፈራል፡፡ ቅዱስ ጎርጎርዮስ በዚያው በሰማይ ሳለ ቅዱስ ዳዊት ቅዱሳን መላእክት በፊት በኋላ፣ በቀኝ በግራ ከበውት እግዚአብሔርን በበገናው ሲያመሰግን ተመለከተ፡፡ በመጨረሻም እመቤታችንን በፍጹም ክብርና ግርማ ተመልክቷት ሐሴትን አድርጓል፡፡ እመ-ብርሃንም "ተወዳጅና ንጹሕ ሰው ነህ" አለችው፡፡
ስለዚህ ዓለምም "ልጆቼ ሆይ! ከብርሃን ጨለማን፣ ከደግነት ክፋትን፣ ከጽድቅ ይልቅ ኃጢአትን ምነው መምረጣችሁ? እኔ ስለ እናንተ በየቀኑ እለምናለሁ፡፡ ወደ ገሃነም እንዳትወርዱ እባካችሁ ንስሐ ግቡ!" የሚል መልእክት እንዲያደርስ ነግራው ቅዱስ ዳዊትን አስከትላና በግሩማን መላእክት ታጅባ የእሳት መጋረጃዎች ወደ ተተከሉበት ድንኳን ገባች፤ በዚያም ተመሰገነች፡፡ ቅዱስ ጐርጐርዮስም በሰማይ ያየውን ሁሉ ጽፎ ለአበው ሰጥቷል፡፡ ስለዚህም “ረዓዬ ኅቡዓት” “ምሥጢራትን ያየ” ይሰኛል፡፡ ቅዱሱ የተረፈ ዘመኑን በተጋድሎ ፈጽሞ መጋቢት 2 ቀን አርፏል፡፡ የቅዱሱ እመቤት ድንግል ማርያም መዓዛ ፍቅሯን ታብዛልን፡፡ በቅድስና ሕይወት፣ በገዳማዊ ኑሮ ያሉትን እየረዳንና በዓታቸውን እያጸናን የበረከታቸው ተሳታፊ እንሁን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያምን በፍፁም ልቡ ይወዳት የነበረውና በመዳን ቀን ጥሪ ለንስሐ ያበቃችው ጻድቅ ነው፡፡ የትውልድ ሃገሩ ሶርያ ውስጥ ሮሃ በሚባል አካባቢ ነው፡፡ ተወልዶ ባደገባት ሃገር በርካታ ኃጢአት ቢሰራም ለንስሐ ከበቃ ዕለት ጀምሮ ቅዱስ የእግዚአብሔር ሰው፣ ንጹሕ የቤተ ክርስቲያን ወዳጅ፣ ጽኑዕ የበርሃ ምሰሶ ሆነ፡፡ እመቤታችንም ከነሥጋው ወደ ሰማያት ወስዳ ገነትና ሲዖልን አሳይታ፣ አዳም፣ ኖኅ፣ አብርሃም፣ ሙሴና ዳዊትን ከመሰሉ ቅዱሳን ጋር አገናኘችው፡፡ ከዚህም በላይ በሰብአዊ አንደበት የማይነገር ብዙ ምሥጢር አሳይታ ወደ ምድር መልሳዋለች፡፡ ስለዚህም ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ጎርጎርዮስ ረዓዬ ኅቡዓት ምሥጢራትን የተመለከተ እያለች ትጠራዋለች፡፡
ቅዱስ ጎርጎርዮስ በሰማይ በነበረው ቆይታ ክብረ ቅዱሳንን ተመልክቶ አድንቋል፡፡ በተለይ በፍጹምነት ድንግልናቸውን የጠበቁ ቅዱሳንና ቅዱሳት ደናግል አኗኗራቸው በፍጡር አንደበት ተከናውኖ ሊነገር የማይቻል ልብስ ለብሰው ከአምላክ እናት፣ ከቅድስት ድንግል ማርያም ጋር መሆኑን አይቷል፡፡ የደናግሉ ፊታቸው ከፀሐይ 7 እጅ ያበራል ግርማቸው ያስፈራል፡፡ ቅዱስ ጎርጎርዮስ በዚያው በሰማይ ሳለ ቅዱስ ዳዊት ቅዱሳን መላእክት በፊት በኋላ፣ በቀኝ በግራ ከበውት እግዚአብሔርን በበገናው ሲያመሰግን ተመለከተ፡፡ በመጨረሻም እመቤታችንን በፍጹም ክብርና ግርማ ተመልክቷት ሐሴትን አድርጓል፡፡ እመ-ብርሃንም "ተወዳጅና ንጹሕ ሰው ነህ" አለችው፡፡
ስለዚህ ዓለምም "ልጆቼ ሆይ! ከብርሃን ጨለማን፣ ከደግነት ክፋትን፣ ከጽድቅ ይልቅ ኃጢአትን ምነው መምረጣችሁ? እኔ ስለ እናንተ በየቀኑ እለምናለሁ፡፡ ወደ ገሃነም እንዳትወርዱ እባካችሁ ንስሐ ግቡ!" የሚል መልእክት እንዲያደርስ ነግራው ቅዱስ ዳዊትን አስከትላና በግሩማን መላእክት ታጅባ የእሳት መጋረጃዎች ወደ ተተከሉበት ድንኳን ገባች፤ በዚያም ተመሰገነች፡፡ ቅዱስ ጐርጐርዮስም በሰማይ ያየውን ሁሉ ጽፎ ለአበው ሰጥቷል፡፡ ስለዚህም “ረዓዬ ኅቡዓት” “ምሥጢራትን ያየ” ይሰኛል፡፡ ቅዱሱ የተረፈ ዘመኑን በተጋድሎ ፈጽሞ መጋቢት 2 ቀን አርፏል፡፡ የቅዱሱ እመቤት ድንግል ማርያም መዓዛ ፍቅሯን ታብዛልን፡፡ በቅድስና ሕይወት፣ በገዳማዊ ኑሮ ያሉትን እየረዳንና በዓታቸውን እያጸናን የበረከታቸው ተሳታፊ እንሁን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
5 months ago
ከካህኑ አባታቸው ጸጋ ዘአብና ከእናታቸው ከቅድስት እግዚእ ኀረያ በሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል ብሥራት መጋቢት 24 ቀን ተፀንሰው ታኅሣሥ 24 ቀን 1212 ዓ.ም እቲሳ ደብረ ጽላልሽ ተወለዱ፡፡
የስማቸው ትርጓሜ የሃይማኖት ተክል፣ የጽድቅ ፍሬ ያፈራ፣ ምእመናንን በቃለ ወንጌል ያጣፈጠ ቅመም፣ መዓዛ ሕይወቱ የሚማርክ፣ የጻድቃን መጠለያ ተክል የሚል ነው፡፡ አንድም ተክለ ሃይማኖት ማለት “የአብ የወልድ የመንፈስ ቅዱስ ተክል” ማለት ነው፡፡ ወላጆቻቸው ፍሥሐ ጽዮን ቢሏቸውም ሊቀ መላዕክት ቅዱስ ሚካኤል ተክለ ሃይማኖት ብሏቸዋል፡፡ በተወለዱ በሦስተኛው ቀን ከእናታቸው ዕቅፍ ወርደው “አሐዱ አብ ቅዱስ፤ አሐዱ ወልድ ቅዱስ፤ አሐዱ ውእቱ መንፈስ ቅዱስ፤” በማለት ሥላሴን አመስግነዋል፡፡ በ15 ዓመታቸው ዲቊናን፤ በ22 ዓመታቸው ደግሞ ቅስናን ከግብፃዊው ጳጳስ ከአባ ቄርሎስ ተቀብለዋል፡፡
በመላው ኢትዮጵያ እየተዘዋወሩ ወንጌል በመስበክና ተአምራት በማድረግ አሕዛብን ከአምልኮተ ጣዖት ወደ አምልኮተ እግዚአብሔር፤ ከኀጢአት ወደ ጽድቅ መንገድ መልሰዋል፤ አቢያተ ክርስቲያናትም አንጸዋል፡፡ ሕገ ወንጌልን እየተዘዋወሩ የሚያስተምሩ ሰባኬ ወንጌል፤ በክርስቶስ ስም ድንቅ ድንቅ ተአምራትን የሚደርጉ የፈውስ አባት በመሆናቸውም ሐዲስ ሐዋርያ ተብለዋል። ይህንን ዓለም ንቀው፣ በጾም በጸሎት ተወስነው፣ በብሕትውና ኖረዋል፡፡ ጻድቁ አባታችን አቡነ ተክለ ሃይማኖት በወጣትነት ጉልበታቸውና በኃይለ መንፈስ ቅዱስ በበርካታ የሀገራችን ክፍሎች በተለይ በደቡቡ አካባቢ ተዘዋውረው ወንጌል ሰብከዋል።
ሕዝቡንና መሳፍንቱን ወደ ሃይማኖት መልሰው ጠንቁዋዮችንና የጣኦት አምልኮትን አጥፍተዋል፡፡ አባታችን ጸጋ መንፈስ ቅዱስ የሞላባቸው ቢሆኑም በገዳማዊ ሕይወታቸው ግን በአቡነ በጸሎተ ሚካኤል፣ በአቡነ ኢየሱስ ሞዐ ገዳማትና፣ በደብረ ዳሞ ከአባ ዮሐኒ ጋር፣ በአጠቃላይ ለ26 ዓመታት አገልግለዋል፡፡ ከደብረ ዳሞ ተሰናብተው ሲወጡም የሚወርዱበት ገመድ ቢበጠስ እንደ ሱራፊ ስድስት ክንፍ አውጥተው በረዋል፡፡ ወደ ኢየሩሳሌም ተጉዘው ቅዱሳን መካናትን አይተዋል፤ ሙት አንስተዋል፣ ድውያንን ፈውሰዋል፡፡ በርካታ ደቀ መዛሙርት አፍርተዋል፡፡ ዛሬም በርካታ የመንፈስ ልጆቻቸው በየገዳማቱ ወድቀው ይጸልያሉ፡፡ ገዳማትንና ገዳማውያንን መደግፍ የበረከታቸው ተሳታፊ ያደርገናል፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
የስማቸው ትርጓሜ የሃይማኖት ተክል፣ የጽድቅ ፍሬ ያፈራ፣ ምእመናንን በቃለ ወንጌል ያጣፈጠ ቅመም፣ መዓዛ ሕይወቱ የሚማርክ፣ የጻድቃን መጠለያ ተክል የሚል ነው፡፡ አንድም ተክለ ሃይማኖት ማለት “የአብ የወልድ የመንፈስ ቅዱስ ተክል” ማለት ነው፡፡ ወላጆቻቸው ፍሥሐ ጽዮን ቢሏቸውም ሊቀ መላዕክት ቅዱስ ሚካኤል ተክለ ሃይማኖት ብሏቸዋል፡፡ በተወለዱ በሦስተኛው ቀን ከእናታቸው ዕቅፍ ወርደው “አሐዱ አብ ቅዱስ፤ አሐዱ ወልድ ቅዱስ፤ አሐዱ ውእቱ መንፈስ ቅዱስ፤” በማለት ሥላሴን አመስግነዋል፡፡ በ15 ዓመታቸው ዲቊናን፤ በ22 ዓመታቸው ደግሞ ቅስናን ከግብፃዊው ጳጳስ ከአባ ቄርሎስ ተቀብለዋል፡፡
በመላው ኢትዮጵያ እየተዘዋወሩ ወንጌል በመስበክና ተአምራት በማድረግ አሕዛብን ከአምልኮተ ጣዖት ወደ አምልኮተ እግዚአብሔር፤ ከኀጢአት ወደ ጽድቅ መንገድ መልሰዋል፤ አቢያተ ክርስቲያናትም አንጸዋል፡፡ ሕገ ወንጌልን እየተዘዋወሩ የሚያስተምሩ ሰባኬ ወንጌል፤ በክርስቶስ ስም ድንቅ ድንቅ ተአምራትን የሚደርጉ የፈውስ አባት በመሆናቸውም ሐዲስ ሐዋርያ ተብለዋል። ይህንን ዓለም ንቀው፣ በጾም በጸሎት ተወስነው፣ በብሕትውና ኖረዋል፡፡ ጻድቁ አባታችን አቡነ ተክለ ሃይማኖት በወጣትነት ጉልበታቸውና በኃይለ መንፈስ ቅዱስ በበርካታ የሀገራችን ክፍሎች በተለይ በደቡቡ አካባቢ ተዘዋውረው ወንጌል ሰብከዋል።
ሕዝቡንና መሳፍንቱን ወደ ሃይማኖት መልሰው ጠንቁዋዮችንና የጣኦት አምልኮትን አጥፍተዋል፡፡ አባታችን ጸጋ መንፈስ ቅዱስ የሞላባቸው ቢሆኑም በገዳማዊ ሕይወታቸው ግን በአቡነ በጸሎተ ሚካኤል፣ በአቡነ ኢየሱስ ሞዐ ገዳማትና፣ በደብረ ዳሞ ከአባ ዮሐኒ ጋር፣ በአጠቃላይ ለ26 ዓመታት አገልግለዋል፡፡ ከደብረ ዳሞ ተሰናብተው ሲወጡም የሚወርዱበት ገመድ ቢበጠስ እንደ ሱራፊ ስድስት ክንፍ አውጥተው በረዋል፡፡ ወደ ኢየሩሳሌም ተጉዘው ቅዱሳን መካናትን አይተዋል፤ ሙት አንስተዋል፣ ድውያንን ፈውሰዋል፡፡ በርካታ ደቀ መዛሙርት አፍርተዋል፡፡ ዛሬም በርካታ የመንፈስ ልጆቻቸው በየገዳማቱ ወድቀው ይጸልያሉ፡፡ ገዳማትንና ገዳማውያንን መደግፍ የበረከታቸው ተሳታፊ ያደርገናል፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
5 months ago
ድንቅ ድንቅ ተአምራትን የሚያደርጉ የፈውስ አባት🙏
ከካህኑ አባታቸው ጸጋ ዘአብና ከእናታቸው ከቅድስት እግዚእ ኀረያ በሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል ብሥራት መጋቢት 24 ቀን ተፀንሰው ታኅሣሥ 24 ቀን 1212 ዓ.ም እቲሳ ደብረ ጽላልሽ ተወለዱ፡፡
የስማቸው ትርጓሜ የሃይማኖት ተክል፣ የጽድቅ ፍሬ ያፈራ፣ ምእመናንን በቃለ ወንጌል ያጣፈጠ ቅመም፣ መዓዛ ሕይወቱ የሚማርክ፣ የጻድቃን መጠለያ ተክል የሚል ነው፡፡ አንድም ተክለ ሃይማኖት ማለት “የአብ የወልድ የመንፈስ ቅዱስ ተክል” ማለት ነው፡፡ ወላጆቻቸው ፍሥሐ ጽዮን ቢሏቸውም ሊቀ መላዕክት ቅዱስ ሚካኤል ተክለ ሃይማኖት ብሏቸዋል፡፡ በተወለዱ በሦስተኛው ቀን ከእናታቸው ዕቅፍ ወርደው “አሐዱ አብ ቅዱስ፤ አሐዱ ወልድ ቅዱስ፤ አሐዱ ውእቱ መንፈስ ቅዱስ፤” በማለት ሥላሴን አመስግነዋል፡፡ በ15 ዓመታቸው ዲቊናን፤ በ22 ዓመታቸው ደግሞ ቅስናን ከግብፃዊው ጳጳስ ከአባ ቄርሎስ ተቀብለዋል፡፡
በመላው ኢትዮጵያ እየተዘዋወሩ ወንጌል በመስበክና ተአምራት በማድረግ አሕዛብን ከአምልኮተ ጣዖት ወደ አምልኮተ እግዚአብሔር፤ ከኀጢአት ወደ ጽድቅ መንገድ መልሰዋል፤ አቢያተ ክርስቲያናትም አንጸዋል፡፡ ሕገ ወንጌልን እየተዘዋወሩ የሚያስተምሩ ሰባኬ ወንጌል፤ በክርስቶስ ስም ድንቅ ድንቅ ተአምራትን የሚደርጉ የፈውስ አባት በመሆናቸውም ሐዲስ ሐዋርያ ተብለዋል። ይህንን ዓለም ንቀው፣ በጾም በጸሎት ተወስነው፣ በብሕትውና ኖረዋል፡፡ ጻድቁ አባታችን አቡነ ተክለ ሃይማኖት በወጣትነት ጉልበታቸውና በኃይለ መንፈስ ቅዱስ በበርካታ የሀገራችን ክፍሎች በተለይ በደቡቡ አካባቢ ተዘዋውረው ወንጌል ሰብከዋል።
ሕዝቡንና መሳፍንቱን ወደ ሃይማኖት መልሰው ጠንቁዋዮችንና የጣኦት አምልኮትን አጥፍተዋል፡፡ አባታችን ጸጋ መንፈስ ቅዱስ የሞላባቸው ቢሆኑም በገዳማዊ ሕይወታቸው ግን በአቡነ በጸሎተ ሚካኤል፣ በአቡነ ኢየሱስ ሞዐ ገዳማትና፣ በደብረ ዳሞ ከአባ ዮሐኒ ጋር፣ በአጠቃላይ ለ26 ዓመታት አገልግለዋል፡፡ ከደብረ ዳሞ ተሰናብተው ሲወጡም የሚወርዱበት ገመድ ቢበጠስ እንደ ሱራፊ ስድስት ክንፍ አውጥተው በረዋል፡፡ ወደ ኢየሩሳሌም ተጉዘው ቅዱሳን መካናትን አይተዋል፤ ሙት አንስተዋል፣ ድውያንን ፈውሰዋል፡፡ በርካታ ደቀ መዛሙርት አፍርተው ደብረ ሊባኖሰን መስርተዋል፡፡ ዛሬም በርካታ የመንፈስ ልጆቻቸው በየገዳማቱ ወድቀው ይጸልያሉ፡፡ ገዳማትንና ገዳማውያንን መደግፍ የበረከታቸው ተሳታፊ ያደርገናል፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
ከካህኑ አባታቸው ጸጋ ዘአብና ከእናታቸው ከቅድስት እግዚእ ኀረያ በሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል ብሥራት መጋቢት 24 ቀን ተፀንሰው ታኅሣሥ 24 ቀን 1212 ዓ.ም እቲሳ ደብረ ጽላልሽ ተወለዱ፡፡
የስማቸው ትርጓሜ የሃይማኖት ተክል፣ የጽድቅ ፍሬ ያፈራ፣ ምእመናንን በቃለ ወንጌል ያጣፈጠ ቅመም፣ መዓዛ ሕይወቱ የሚማርክ፣ የጻድቃን መጠለያ ተክል የሚል ነው፡፡ አንድም ተክለ ሃይማኖት ማለት “የአብ የወልድ የመንፈስ ቅዱስ ተክል” ማለት ነው፡፡ ወላጆቻቸው ፍሥሐ ጽዮን ቢሏቸውም ሊቀ መላዕክት ቅዱስ ሚካኤል ተክለ ሃይማኖት ብሏቸዋል፡፡ በተወለዱ በሦስተኛው ቀን ከእናታቸው ዕቅፍ ወርደው “አሐዱ አብ ቅዱስ፤ አሐዱ ወልድ ቅዱስ፤ አሐዱ ውእቱ መንፈስ ቅዱስ፤” በማለት ሥላሴን አመስግነዋል፡፡ በ15 ዓመታቸው ዲቊናን፤ በ22 ዓመታቸው ደግሞ ቅስናን ከግብፃዊው ጳጳስ ከአባ ቄርሎስ ተቀብለዋል፡፡
በመላው ኢትዮጵያ እየተዘዋወሩ ወንጌል በመስበክና ተአምራት በማድረግ አሕዛብን ከአምልኮተ ጣዖት ወደ አምልኮተ እግዚአብሔር፤ ከኀጢአት ወደ ጽድቅ መንገድ መልሰዋል፤ አቢያተ ክርስቲያናትም አንጸዋል፡፡ ሕገ ወንጌልን እየተዘዋወሩ የሚያስተምሩ ሰባኬ ወንጌል፤ በክርስቶስ ስም ድንቅ ድንቅ ተአምራትን የሚደርጉ የፈውስ አባት በመሆናቸውም ሐዲስ ሐዋርያ ተብለዋል። ይህንን ዓለም ንቀው፣ በጾም በጸሎት ተወስነው፣ በብሕትውና ኖረዋል፡፡ ጻድቁ አባታችን አቡነ ተክለ ሃይማኖት በወጣትነት ጉልበታቸውና በኃይለ መንፈስ ቅዱስ በበርካታ የሀገራችን ክፍሎች በተለይ በደቡቡ አካባቢ ተዘዋውረው ወንጌል ሰብከዋል።
ሕዝቡንና መሳፍንቱን ወደ ሃይማኖት መልሰው ጠንቁዋዮችንና የጣኦት አምልኮትን አጥፍተዋል፡፡ አባታችን ጸጋ መንፈስ ቅዱስ የሞላባቸው ቢሆኑም በገዳማዊ ሕይወታቸው ግን በአቡነ በጸሎተ ሚካኤል፣ በአቡነ ኢየሱስ ሞዐ ገዳማትና፣ በደብረ ዳሞ ከአባ ዮሐኒ ጋር፣ በአጠቃላይ ለ26 ዓመታት አገልግለዋል፡፡ ከደብረ ዳሞ ተሰናብተው ሲወጡም የሚወርዱበት ገመድ ቢበጠስ እንደ ሱራፊ ስድስት ክንፍ አውጥተው በረዋል፡፡ ወደ ኢየሩሳሌም ተጉዘው ቅዱሳን መካናትን አይተዋል፤ ሙት አንስተዋል፣ ድውያንን ፈውሰዋል፡፡ በርካታ ደቀ መዛሙርት አፍርተው ደብረ ሊባኖሰን መስርተዋል፡፡ ዛሬም በርካታ የመንፈስ ልጆቻቸው በየገዳማቱ ወድቀው ይጸልያሉ፡፡ ገዳማትንና ገዳማውያንን መደግፍ የበረከታቸው ተሳታፊ ያደርገናል፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
5 months ago
ቻይናውያን ሳይንቲስቶች የፈንድሻ መዓዛ ያለው ቲማቲም በጂን ማሻሻያ ዘዴ ፈጠሩ
በምስራቅ ቻይና ዢጂያንግ ግዛት በሚገኝ የምርምር ግሪን ሃውስ ውስጥ፣ እጅግ ማራኪ እና ጣፋጭ የሆነ የፈንድሻ መዓዛ ያላቸው ቲማቲሞች ለዕይታ በቅተዋል።
ይህ አዲስ ግኝት በአጋጣሚ የተገኘ ዝርያ ሳይሆን፣ በ ጂን ማስተካከያ መሳሪያ አማካኝነት በቲማቲም የዘረ-መል ላይ በተደረገ ጥንቃቄ የተሞላበት የቀዶ ጥገና መሰል ማሻሻያ የተገኘ ውጤት ነው።
ሳይንቲስቶቹ የመዓዛ ውህዶችን እንዳይወጡ የሚያግዱ ሁለት ጂኖችን እንዲጠፉ በማድረግ፣ ቲማቲሙ እንደ ቆንጆ መዓዛ ያለው ሩዝ ወይም እንደ ትኩስ ፈንድሻ የሚመስል ሽታ እንዲያወጣ ማድረግ ችለዋል። ቲማቲም በዓለም ላይ በከፍተኛ መጠን ከሚመረቱ አትክልቶች መካከል አንዱ ሲሆን፣ በ2023 ብቻ ቻይና ከ70 ሚሊዮን ቶን በላይ በማምረት የዓለምን ሲሶ ድርሻ ይዛለች።
ይሁን እንጂ ይህ ሰፊ ምርት ተጠቃሚዎች ሲያማርሩበት የቆዩበት አንድ ችግር ነበረበት፤ እሱም የቲማቲሙ ጣዕም እየጠፋ መምጣቱ ነው። የቻይና እና የአውስትራሊያ ተመራማሪዎች ቡድን የቲማቲሙን የቀድሞ ጣዕም ለመመለስ ከመሞከር ይልቅ፣ መዓዛ ካለው ሩዝ በመነሳት ይህን አዲስና ማራኪ ሽታ ያለው ዝርያ ለመፍጠር መርጠዋል።
የዢያንግሁ ላቦራቶሪ የባዮቴክኖሎጂ ምርምር ኢንስቲትዩት ምክትል ዳይሬክተር የሆኑት ሹ ሼንግቹን ባሰፈሩት ጽሁፍ፣ ሰዎች መዓዛ ያለው ሩዝ ይወዳሉ፤ የሽያጭ ዋጋውም ቢሆን ከተራው ሩዝ ከፍ ያለ ነው ብለዋል። እሳቸው እ.ኤ.አ ጥር 24 ቀን በዘርፉ ባለሙያዎች በሚገመገመው ጆርናል ኦፍ ኢንተግሬቲቭ አግሪካልቸር ድረ-ገጽ ላይ ለታተመው የምርምር ጥናት ዋነኛ ደራሲ ናቸው።
seledadotio
seledadotio
በምስራቅ ቻይና ዢጂያንግ ግዛት በሚገኝ የምርምር ግሪን ሃውስ ውስጥ፣ እጅግ ማራኪ እና ጣፋጭ የሆነ የፈንድሻ መዓዛ ያላቸው ቲማቲሞች ለዕይታ በቅተዋል።
ይህ አዲስ ግኝት በአጋጣሚ የተገኘ ዝርያ ሳይሆን፣ በ ጂን ማስተካከያ መሳሪያ አማካኝነት በቲማቲም የዘረ-መል ላይ በተደረገ ጥንቃቄ የተሞላበት የቀዶ ጥገና መሰል ማሻሻያ የተገኘ ውጤት ነው።
ሳይንቲስቶቹ የመዓዛ ውህዶችን እንዳይወጡ የሚያግዱ ሁለት ጂኖችን እንዲጠፉ በማድረግ፣ ቲማቲሙ እንደ ቆንጆ መዓዛ ያለው ሩዝ ወይም እንደ ትኩስ ፈንድሻ የሚመስል ሽታ እንዲያወጣ ማድረግ ችለዋል። ቲማቲም በዓለም ላይ በከፍተኛ መጠን ከሚመረቱ አትክልቶች መካከል አንዱ ሲሆን፣ በ2023 ብቻ ቻይና ከ70 ሚሊዮን ቶን በላይ በማምረት የዓለምን ሲሶ ድርሻ ይዛለች።
ይሁን እንጂ ይህ ሰፊ ምርት ተጠቃሚዎች ሲያማርሩበት የቆዩበት አንድ ችግር ነበረበት፤ እሱም የቲማቲሙ ጣዕም እየጠፋ መምጣቱ ነው። የቻይና እና የአውስትራሊያ ተመራማሪዎች ቡድን የቲማቲሙን የቀድሞ ጣዕም ለመመለስ ከመሞከር ይልቅ፣ መዓዛ ካለው ሩዝ በመነሳት ይህን አዲስና ማራኪ ሽታ ያለው ዝርያ ለመፍጠር መርጠዋል።
የዢያንግሁ ላቦራቶሪ የባዮቴክኖሎጂ ምርምር ኢንስቲትዩት ምክትል ዳይሬክተር የሆኑት ሹ ሼንግቹን ባሰፈሩት ጽሁፍ፣ ሰዎች መዓዛ ያለው ሩዝ ይወዳሉ፤ የሽያጭ ዋጋውም ቢሆን ከተራው ሩዝ ከፍ ያለ ነው ብለዋል። እሳቸው እ.ኤ.አ ጥር 24 ቀን በዘርፉ ባለሙያዎች በሚገመገመው ጆርናል ኦፍ ኢንተግሬቲቭ አግሪካልቸር ድረ-ገጽ ላይ ለታተመው የምርምር ጥናት ዋነኛ ደራሲ ናቸው።
seledadotio
seledadotio
Sponsored by
Surafel
6 months ago
''የቡና ዛፍ፣የፍቅር ዛፍ ነው''
📌2ኛው የኢትዮጵያ የቡና ባህል ፌስቲቫል በአድዋ ድል መታሰቢያ ተካሄደ!
#ethiopia | የኢትዮጵያን ጥልቅ የቡና ባህልና ለሀገር አንድነት ያለውን ፋይዳ የሚያሳይ 2ኛው የኢትዮጵያ የቡና ባህል ፌስቲቫል ታሪካዊ በሆነው በአድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም በድምቀት ተከናውኗል።
በዋርካ ኮፊ ኃ/የተ/የግ/ማህበር አዘጋጅነት "የቡና ባህላችን ለሀገራዊ አንድነታችንና ለኢኮኖሚ እድገታችን" በሚል መሪ ቃል የተካሄደው ይህ ፌስቲቫል፣ ከቡና መጠጣት ስነ-ስርዓት ባለፈ ትልቅ ሀገራዊ ግብን ያነገበ ነው።
የፌስቲቫሉ ዋና ዋና ክንውኖች
* የዩኔስኮ (UNESCO) ንቅናቄ፦ የዋርካ ኮፊ መስራችና ዋና ስራ አስኪያጅ ወ/ሮ ሰአዳ ሙስጠፋ እንደገለጹት፣ ይህ ፌስቲቫል የኢትዮጵያ የቡና ባህል በዓለም አቀፉ የቅርስ ተቋም (UNESCO) እንዲመዘገብ የሚደረገው ጥረት አካልና ትልቅ ሀገራዊ ንቅናቄ ነው።
* ባህላዊ ውበት፦ የአስራ አንዱም ክልሎች ልዩ የቡና አፈላል ስነ-ስርዓት፣ ማራኪ ባህላዊ አልባሳትና የቁሳቁስ አውደ-ርዕይ ለዕይታ ቀርቧል።
* ጥበብና ባዛር፦ ከቡናው መዓዛ ጋር ተደምሮ የስዕል ኤግዚቢሽኖች፣ የእደ-ጥበብ ስራዎች ባዛር እና የተለያዩ ዝግጅቶች መርሃ-ግብሩን አድምቀውታል።
በተጨማሪም በነገረ ቡና ላይ ያተኮረ ውይይት የተከናወነ ሲሆን ''የቡና ዛፍ፣የፍቅር ዛፍ ነው'' የሚሉ እና ልዩ ልዩ ሃሳቦችን በውስጣቸው የያዙ የውይይት ሃሳቦች ተነስተዋል።
የክብር እንግዶች
በዚህ ታላቅ መድረክ ላይ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች፣ የክልል ተወካዮች፣ በአዲስ አበባ የሚገኙ የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮችና ዲፕሎማቶች፣ የቅርስ ጥበቃ ባለሙያዎች፣ የቡና ላኪዎችና ተመራማሪዎች ተገኝተው የኢትዮጵያን የቡና ጥበብ ታዝበዋል።
ይህ ፌስቲቫል ኢትዮጵያ የቡና መገኛ ብቻ ሳትሆን፣ ቡናን ከማህበራዊ ትስስርና ከኢኮኖሚ እድገት ጋር አቀናጅታ የያዘች ድንቅ ሀገር መሆኗን ለዓለም ዳግም ያስመሰከረ ሆኖ አልፏል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ethiopia #coffeeculture #warkacoffee #adwamemorial #unesco #ethiopiancoffee #unity #economicgrowth #addisababa
📌2ኛው የኢትዮጵያ የቡና ባህል ፌስቲቫል በአድዋ ድል መታሰቢያ ተካሄደ!
#ethiopia | የኢትዮጵያን ጥልቅ የቡና ባህልና ለሀገር አንድነት ያለውን ፋይዳ የሚያሳይ 2ኛው የኢትዮጵያ የቡና ባህል ፌስቲቫል ታሪካዊ በሆነው በአድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም በድምቀት ተከናውኗል።
በዋርካ ኮፊ ኃ/የተ/የግ/ማህበር አዘጋጅነት "የቡና ባህላችን ለሀገራዊ አንድነታችንና ለኢኮኖሚ እድገታችን" በሚል መሪ ቃል የተካሄደው ይህ ፌስቲቫል፣ ከቡና መጠጣት ስነ-ስርዓት ባለፈ ትልቅ ሀገራዊ ግብን ያነገበ ነው።
የፌስቲቫሉ ዋና ዋና ክንውኖች
* የዩኔስኮ (UNESCO) ንቅናቄ፦ የዋርካ ኮፊ መስራችና ዋና ስራ አስኪያጅ ወ/ሮ ሰአዳ ሙስጠፋ እንደገለጹት፣ ይህ ፌስቲቫል የኢትዮጵያ የቡና ባህል በዓለም አቀፉ የቅርስ ተቋም (UNESCO) እንዲመዘገብ የሚደረገው ጥረት አካልና ትልቅ ሀገራዊ ንቅናቄ ነው።
* ባህላዊ ውበት፦ የአስራ አንዱም ክልሎች ልዩ የቡና አፈላል ስነ-ስርዓት፣ ማራኪ ባህላዊ አልባሳትና የቁሳቁስ አውደ-ርዕይ ለዕይታ ቀርቧል።
* ጥበብና ባዛር፦ ከቡናው መዓዛ ጋር ተደምሮ የስዕል ኤግዚቢሽኖች፣ የእደ-ጥበብ ስራዎች ባዛር እና የተለያዩ ዝግጅቶች መርሃ-ግብሩን አድምቀውታል።
በተጨማሪም በነገረ ቡና ላይ ያተኮረ ውይይት የተከናወነ ሲሆን ''የቡና ዛፍ፣የፍቅር ዛፍ ነው'' የሚሉ እና ልዩ ልዩ ሃሳቦችን በውስጣቸው የያዙ የውይይት ሃሳቦች ተነስተዋል።
የክብር እንግዶች
በዚህ ታላቅ መድረክ ላይ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች፣ የክልል ተወካዮች፣ በአዲስ አበባ የሚገኙ የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮችና ዲፕሎማቶች፣ የቅርስ ጥበቃ ባለሙያዎች፣ የቡና ላኪዎችና ተመራማሪዎች ተገኝተው የኢትዮጵያን የቡና ጥበብ ታዝበዋል።
ይህ ፌስቲቫል ኢትዮጵያ የቡና መገኛ ብቻ ሳትሆን፣ ቡናን ከማህበራዊ ትስስርና ከኢኮኖሚ እድገት ጋር አቀናጅታ የያዘች ድንቅ ሀገር መሆኗን ለዓለም ዳግም ያስመሰከረ ሆኖ አልፏል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ethiopia #coffeeculture #warkacoffee #adwamemorial #unesco #ethiopiancoffee #unity #economicgrowth #addisababa
6 months ago
የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ምልጃ እና ረድኤት አይለየን🙏
ለዘመናት ሲዘርፉና ሲገድሉ የነበሩ ሁለት ወንበዴዎች ከፍተኛ ሽልማት የተጣለባቸው ሁለት ሰዎችን ፍለጋ በረሀ አቋርጠው ፍለጋ ያደርጉ ጀመር፡፡
በስተመጨረሻም በለስ ቀናቸውና ተፈላጊዎቹን ሰዎች አገኟቸው፡፡ ተፈላጊዎቹ ሰዎች ቅድስት ድንግል ማርያምና ሔሮድስ የሚያሳድደው ሕጻን ልጇ ኢየሱስ ክርስቶስ ነበሩ፡፡ ከእነርሱ ጋርም ዘመዷ ሰሎሜና ሽማግሌው ጠባቂዋ ዮሴፍ አብረዋቸው ነበሩ፡፡ ወንበዴዎቹ በዕለተ አርብ በቀኝና በግራው የተሰቀሉት ጥጦስና ዳክርስ ናቸው፡፡ ሰሎሜ በእናቱ እቅፍ ያለውን ጌታ እንዳይጎዱት አስቀድማ መጎናጸፊያዋን ሰጠቻቸው፡፡ እነርሱ ግን ምንም ሳያስቀሩ ሙልጭ አድርገው ዘረፏቸው፡፡ በተለይ የጌታችን ሰብአ ሰገል ያመጡለት ስረ ወጥ ቀሚስና የወርቅ ጫማውን ጭምር አስወልቀው ወሰዱበት፡፡ ከዚያም ከእነርሱ እልፍ ብለው ጭቅጭቅ ያዙ፡፡
እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም “ወንበዴ ከዘረፈ በኋላ አዩኝ አላዩኝ ብሎ ይሸሻል እንጂ መች ቆሞ ይማከራል? ልጄን ሊገድሉብኝ ነው እንጂ” ብላ አምርራ አለቀሰች፡፡ በቀኙ ተሰቅሎ የነበረው ወንበዴ ጥጦስ “እነዚህ ሰዎች ቀን የጣላቸው የቤተ መንግስት ሰዎች ይመስላሉ አሳዘኑኝ እንመልስላቸው” የሚል ጥያቄ ማንሳቱና የዳክርስ እምቢታ ነበር የጭቅጭቁ መነሻ፡፡ የዘረፉትን በየተራ ይወስዱ ነበርና ተራው የዳክርስ ስለነበር “ብሸጠው ብዙ ገንዘብ ያወጣልኛልና አልመልስም” ብሎ ተከራከረው፡፡ በመጨረሻም ጥጦስ ወሰነ “ከገሊላ ጀምሮ እንከዚህ የዘረፍነው ላንተ ይሁንና ይህን እንመልስላቸው” አለው፡፡ ዳክርስ ብዛቱን ሲያስበው ስለጓጓ በዚህ ሀሳብ ተስማማና ጥጦስ መጥቶ መለሰላቸው፡፡ በዚህ አላበቃም፤ ጌታችንን አቅፎ ጥቂት መንገድ ሊሸኛቸው ወደደ፡፡
አቅፎት ሲሔድም የሚመረኮዘው ሰይፉ ቢሰበረበት፤ ደግ በሰራሁ ክፉ እጣ ገጠመኝ፣ ሰይፌ ተሰበረ ሲል በጣም አዘነ፡፡ በእናቱ እቅፍ የነበረው ጌታችንም የሰይፉን ስብርባሪዎች ሰብስባቸው አለና አንድ አድርጎ ገጥሞ ሰጠው፡፡ ልባችንን ቅን አድርገን ያለንን ሁሉ ለመስጠት፣ ያም ባይሆን ካለን ላይ ቀንሰን ለመስጠት ምን ያህል ዝግጁ ነን? መስጠት ፍጹማዊ ሲሆን ወንበዴው ጥጦስ እንኳን የዘረፈውን መልሶ መንገድ እስከ መሸኘት ድረስ ተጉዟል፡፡ እኛ በሐቃችን እንኖራለን የምንለው ለመስጠት ምን ያህል ተሰጥተናል፡፡ በተለይ ብዙ የምንፈልግ ከሆነ አብዝተን እንስጥ ክፍያው በብዙ እጥፍ ይልቃልና፡፡ ጌታችንም አቅፎት ለሚጓዘው ወንበዴ ጥጦስ በዕለተ አርብ በመስቀል ላይ የተናገረውን “እውነት እልሃለሁ ከአዳም ቀድመህ ገነት ትገባለህ” የሚል የምስራች ለመጀመሪያ ጊዜ ተናገረው፡፡
ጥጦስ በዚህ ተደስቶ “ይህ ሕጻን ከነቢያት ወገን ይመስለኛል” አለው ለጓደኛው፡፡ ይህን ጊዜ በዕለተ አርብ አብሮት ሲሰቀል በዚያ መከራ ውስጥ ሆኖ “አምላክ ከሆንክ ራስህንም እኛንም አድን ብሎ የሰደበው” ዳክርስ በሕጻኑ ጌታ ላይ “አዎ ከነቢያት ወገን ቢሆን አይደል አንተን ወንበዴውን ገነት ትገባለህ የሚልህ” ሲል አሾፈበት፡፡ ታዲያ ተሰናብተዋቸው ከሔዱ በኋላ ጥጦስ ጌታን ያቀፈበት ጎኑ የልብሱ መዓዛ ተቀየረ ቢያጥበው ልዩ ሽቱ ሆኖለት በ300 ዲናር ሸጠው፡፡ ያን ሽቱ ነበር ዘማዊቷ ሴት ማርያም እንተ ዕፍረት አምጥታ በራሱ ላይ ያፈሰሰችው፡፡
በቅን ልባችን የምሰጠው መስጠት በብዙ እጥፍ ያተርፈናል፡፡ በተለይ ዘወትር የሚጸልዩልንንና ዓለምን ትተው የወጡትን ገዳማውያን መርዳትና በዓታቸውን ማጽናት በብዙ እጥፍ ይከፍለናል፡፡ የእመቤታችን የስደቷ በረከት ከኛ ጋር ይሁን፡፡ ከቅድስና ስደት ይመልሰን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
ለዘመናት ሲዘርፉና ሲገድሉ የነበሩ ሁለት ወንበዴዎች ከፍተኛ ሽልማት የተጣለባቸው ሁለት ሰዎችን ፍለጋ በረሀ አቋርጠው ፍለጋ ያደርጉ ጀመር፡፡
በስተመጨረሻም በለስ ቀናቸውና ተፈላጊዎቹን ሰዎች አገኟቸው፡፡ ተፈላጊዎቹ ሰዎች ቅድስት ድንግል ማርያምና ሔሮድስ የሚያሳድደው ሕጻን ልጇ ኢየሱስ ክርስቶስ ነበሩ፡፡ ከእነርሱ ጋርም ዘመዷ ሰሎሜና ሽማግሌው ጠባቂዋ ዮሴፍ አብረዋቸው ነበሩ፡፡ ወንበዴዎቹ በዕለተ አርብ በቀኝና በግራው የተሰቀሉት ጥጦስና ዳክርስ ናቸው፡፡ ሰሎሜ በእናቱ እቅፍ ያለውን ጌታ እንዳይጎዱት አስቀድማ መጎናጸፊያዋን ሰጠቻቸው፡፡ እነርሱ ግን ምንም ሳያስቀሩ ሙልጭ አድርገው ዘረፏቸው፡፡ በተለይ የጌታችን ሰብአ ሰገል ያመጡለት ስረ ወጥ ቀሚስና የወርቅ ጫማውን ጭምር አስወልቀው ወሰዱበት፡፡ ከዚያም ከእነርሱ እልፍ ብለው ጭቅጭቅ ያዙ፡፡
እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም “ወንበዴ ከዘረፈ በኋላ አዩኝ አላዩኝ ብሎ ይሸሻል እንጂ መች ቆሞ ይማከራል? ልጄን ሊገድሉብኝ ነው እንጂ” ብላ አምርራ አለቀሰች፡፡ በቀኙ ተሰቅሎ የነበረው ወንበዴ ጥጦስ “እነዚህ ሰዎች ቀን የጣላቸው የቤተ መንግስት ሰዎች ይመስላሉ አሳዘኑኝ እንመልስላቸው” የሚል ጥያቄ ማንሳቱና የዳክርስ እምቢታ ነበር የጭቅጭቁ መነሻ፡፡ የዘረፉትን በየተራ ይወስዱ ነበርና ተራው የዳክርስ ስለነበር “ብሸጠው ብዙ ገንዘብ ያወጣልኛልና አልመልስም” ብሎ ተከራከረው፡፡ በመጨረሻም ጥጦስ ወሰነ “ከገሊላ ጀምሮ እንከዚህ የዘረፍነው ላንተ ይሁንና ይህን እንመልስላቸው” አለው፡፡ ዳክርስ ብዛቱን ሲያስበው ስለጓጓ በዚህ ሀሳብ ተስማማና ጥጦስ መጥቶ መለሰላቸው፡፡ በዚህ አላበቃም፤ ጌታችንን አቅፎ ጥቂት መንገድ ሊሸኛቸው ወደደ፡፡
አቅፎት ሲሔድም የሚመረኮዘው ሰይፉ ቢሰበረበት፤ ደግ በሰራሁ ክፉ እጣ ገጠመኝ፣ ሰይፌ ተሰበረ ሲል በጣም አዘነ፡፡ በእናቱ እቅፍ የነበረው ጌታችንም የሰይፉን ስብርባሪዎች ሰብስባቸው አለና አንድ አድርጎ ገጥሞ ሰጠው፡፡ ልባችንን ቅን አድርገን ያለንን ሁሉ ለመስጠት፣ ያም ባይሆን ካለን ላይ ቀንሰን ለመስጠት ምን ያህል ዝግጁ ነን? መስጠት ፍጹማዊ ሲሆን ወንበዴው ጥጦስ እንኳን የዘረፈውን መልሶ መንገድ እስከ መሸኘት ድረስ ተጉዟል፡፡ እኛ በሐቃችን እንኖራለን የምንለው ለመስጠት ምን ያህል ተሰጥተናል፡፡ በተለይ ብዙ የምንፈልግ ከሆነ አብዝተን እንስጥ ክፍያው በብዙ እጥፍ ይልቃልና፡፡ ጌታችንም አቅፎት ለሚጓዘው ወንበዴ ጥጦስ በዕለተ አርብ በመስቀል ላይ የተናገረውን “እውነት እልሃለሁ ከአዳም ቀድመህ ገነት ትገባለህ” የሚል የምስራች ለመጀመሪያ ጊዜ ተናገረው፡፡
ጥጦስ በዚህ ተደስቶ “ይህ ሕጻን ከነቢያት ወገን ይመስለኛል” አለው ለጓደኛው፡፡ ይህን ጊዜ በዕለተ አርብ አብሮት ሲሰቀል በዚያ መከራ ውስጥ ሆኖ “አምላክ ከሆንክ ራስህንም እኛንም አድን ብሎ የሰደበው” ዳክርስ በሕጻኑ ጌታ ላይ “አዎ ከነቢያት ወገን ቢሆን አይደል አንተን ወንበዴውን ገነት ትገባለህ የሚልህ” ሲል አሾፈበት፡፡ ታዲያ ተሰናብተዋቸው ከሔዱ በኋላ ጥጦስ ጌታን ያቀፈበት ጎኑ የልብሱ መዓዛ ተቀየረ ቢያጥበው ልዩ ሽቱ ሆኖለት በ300 ዲናር ሸጠው፡፡ ያን ሽቱ ነበር ዘማዊቷ ሴት ማርያም እንተ ዕፍረት አምጥታ በራሱ ላይ ያፈሰሰችው፡፡
በቅን ልባችን የምሰጠው መስጠት በብዙ እጥፍ ያተርፈናል፡፡ በተለይ ዘወትር የሚጸልዩልንንና ዓለምን ትተው የወጡትን ገዳማውያን መርዳትና በዓታቸውን ማጽናት በብዙ እጥፍ ይከፍለናል፡፡ የእመቤታችን የስደቷ በረከት ከኛ ጋር ይሁን፡፡ ከቅድስና ስደት ይመልሰን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
6 months ago
ከወረቀት ወደ ተግባር፦ በድሬዳዋ የሚከፈተው የነዳጅ ላብራቶሪ ተስፋና ስጋት
ኢትዮጵያ በየዓመቱ ከጠቅላላ የውጭ ንግድ ገቢዋ ውስጥ ከ 60% እስከ 80% የሚሆነውን ለነዳጅ ግዥ እንደምታውል መረጃዎች ያሳያሉ። ሆኖም ይህን ግዙፍ ሀብት ጥራትና ይዘት የሚቆጣጠር ብሔራዊ ተቋም አለመኖሩ ሀገሪቱን ለዘመናት "ለኬሚካላዊ ወረራ" አጋልጧት ቆይቷል። በድሬዳዋ ከተማ በቅርቡ ስራ ይጀምራል የተባለው የመጀመሪያው የነዳጅ ምርት መፈተሻ ላብራቶሪ፣ ይህንን ክፍተት ለመድፈን የተቃጣ ትልቅ "ተስፋ" ቢሆንም፣ አተገባበሩ ግን በርካታ "ስጋቶች" ተደቅነውበታል።
1. የድሬዳዋው ተስፋ፦ የኢኮኖሚ ደህንነት ጥበቃ
ላብራቶሪው በድሬዳዋ መከፈቱ ትልቅ ስትራቴጂካዊ ፋይዳ አለው። አብዛኛው ነዳጅ የሚገባው በጂቡቲ በኩል እንደመሆኑ፣ ነዳጁ ወደ መሀል ሀገር ተሰራጭቶ ጉዳት ሳያደርስ በድንበር አካባቢ መቆጣጠር ያስችላል።
ተስፋ አንድ፦ የውጭ ምንዛሬ ቁጠባ ከዚህ ቀደም ነዳጅን ወደ ውጭ ሀገር ልኮ ለማስፈተሽ የሚወጣው በሚሊዮን የሚቆጠር ዶላር በሀገር ውስጥ ይቃለላል። ይህም የውጭ ምንዛሬ እጥረትን በትንሹም ቢሆን ለማቃለል ይረዳል።
ተስፋ ሁለት፦ የመሠረተ ልማት ዕድሜ መጨመር በኢትዮጵያ የሚገኙ ተሽከርካሪዎችና የኢንዱስትሪ ማሽኖች ጥራት በሌለው ነዳጅ ምክንያት አላስፈላጊ ለሆነ ብልሽት ይዳረጋሉ። ላብራቶሪው ይህንን በማስቀረት የሀገር ሀብትን ይከላከላል።
2. ዓለም አቀፍ ተሞክሮ፦ ከኬንያ እስከ ህንድ
ኢትዮጵያ የምታስጀምረው ይህ ስራ በሌሎች ሀገራት እንዴት ይተገበራል?
የኬንያ ስኬት (Kenya Bureau of Standards): ኬንያ በነዳጅ ጥራት ላይ ጥብቅ ቁጥጥር ታደርጋለች። በተለይም በነዳጅ ላይ የማይታይ የኬሚካል ምልክት (Fuel Marking) በማድረግ፣ ነዳጁ ከወደብ እስከ ማደያ ድረስ መበረዝ አለመበረዙን በየቦታው ትፈትሻለች። ይህም በመንግስት ላይ ይደርስ የነበረውን የታክስ ስወራ በከፍተኛ ሁኔታ ቀንሷል።
የህንድ ተሞክሮ፦ ህንድ ውስጥ የነዳጅ ላብራቶሪዎች በዲጂታል ትስስር የተሳሰሩ ናቸው። ፍተሻው እንደተጠናቀቀ ውጤቱ በቀጥታ ለዋናው መቆጣጠሪያ ማዕከል ይላካል። ይህም የሰው ልጅ ጣልቃ ገብነትንና ሙስናን ይቀንሳል።
3. ጥልቁ ስጋት፦ የ"ወረቀት ላይ" ትርፍ ወይስ እውነተኛ ቁጥጥር?
ላብራቶሪው ቢገነባም በሚከተሉት ነጥቦች ዙሪያ ትልቅ ስጋት አለ፦
ሀ. የሙስና እና የታማኝነት ፈተና
ነዳጅ ከፍተኛ ገንዘብ የሚንቀሳቀስበት ዘርፍ ነው። በናይጄሪያ የተካሄዱ ጥናቶች እንደሚያሳዩት፣ የነዳጅ ላብራቶሪዎች ቢኖሩም፣ ባለሙያዎች ከአስመጪዎች በሚቀርብላቸው ጉቦ ምክንያት ጥራት የሌለውን ነዳጅ "አልፏል" ብለው የምስክር ወረቀት የሚሰጡበት አጋጣሚ አለ። በድሬዳዋ የሚሰማሩ ባለሙያዎች ከዚህ ፈተና ምን ያህል ነጻ ይሆናሉ? የሚለው ቁልፍ ጥያቄ ነው።
ለ. "ነዳጅ ማቀላቀል" (Fuel Adulteration)
በኢትዮጵያ ውስጥ ትልቁ ችግር ርካሹን ኬሮሲን ከቤንዚን ወይም ከናፍጣ ጋር ማቀላቀል ነው። ይህን ወንጀል ለመለየት ላብራቶሪው እጅግ ዘመናዊ የሆኑ እንደ Gas Chromatography (GC) ያሉ መሣሪያዎች ሊኖሩት ይገባል።
የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ዋና ዳይሬክተር መዓዛ አበራ "ዘመናዊ መሣሪያዎች ተዘጋጅተዋል" ቢሉም፣ እነዚህ መሣሪያዎች በየጊዜው ካልታደሱና ኬሚካላዊ ለውጦችን መለየት ካልቻሉ ተቋሙ ስም ብቻ ሆኖ ይቀራል።
4. የጥናት ዳታ፦ የጥራት መጓደል ጉዳት
በአፍሪካ ደረጃ የተደረጉ ጥናቶች እንደሚያሳዩት፦
ጥራት የሌለው ነዳጅ አጠቃቀም የተሽከርካሪዎችን የሞተር ዕድሜ በአማካይ በ 30% ያሳጥራል።
በአየር ላይ የሚለቀቀውን የካርቦንና የሰልፈር መጠን በ 20% በመጨመር ለዜጎች የመተንፈሻ አካላት በሽታ ምክንያት ይሆናል።
ኢትዮጵያ በዚህ ቁጥጥር አለመኖር ምክንያት በየዓመቱ በመቶ ሚሊዮኖች የሚቆጠር ብር ለማሽነሪዎች ጥገናና ለጤና ወጪ እንደምታባክን ይገመታል።
5. ማጠቃለያ
የድሬዳዋው የነዳጅ ላብራቶሪ መከፈት ለሀገሪቱ የኢኮኖሚ ነጻነት ትልቅ እርምጃ ነው። ሆኖም ግን ላብራቶሪው ውጤታማ የሚሆነው ከሚከተሉት ነጥቦች ጋር ተያይዞ ሲሰራ ብቻ ነው፦
ገለልተኝነት፦ ተቋሙ ከፖለቲካዊና ከንግድ ተፅዕኖ ነጻ ሆኖ ሳይንሳዊ ውጤቱን ብቻ መሰረት አድርጎ መስራት አለበት።
ተከታታይ ቁጥጥር፦ ፍተሻው በድሬዳዋ ብቻ ተወስኖ መቅረት የለበትም። ነዳጁ ማደያ ላይ እስኪፈስ ድረስ በየቦታው ድንገተኛ ፍተሻ የሚያደርግ ቡድን ሊኖር ይገባል።
ዓለም አቀፍ እውቅና (Accreditation): ላብራቶሪው የ ISO/IEC 17025 እውቅና ካላገኘ፣ ዓለም አቀፍ የነዳጅ አቅራቢዎች የፍተሻ ውጤቱን ባለመቀበል በሕግ ሊሞግቱ ይችላሉ።
ባጠቃላይ፣ የድሬዳዋው ላብራቶሪ የተቃጣው ተስፋ ወደ ተግባር ተተርጉሞ ሀገሪቱን ከነዳጅ ማፊያዎችና ከብክነት ይታደጋል ወይስ በቢሮክራሲ ተተብትቦ ሌላው "የወረቀት ላይ" ስኬት ሆኖ ይቀራል? የሚለው ለጊዜ የሚተው ቢሆንም፣ ጅማሮው ግን አበረታች ነው።
በሰው ሰራሽ አስተውሎት የተሰራ ምስል
ኢትዮጵያ በየዓመቱ ከጠቅላላ የውጭ ንግድ ገቢዋ ውስጥ ከ 60% እስከ 80% የሚሆነውን ለነዳጅ ግዥ እንደምታውል መረጃዎች ያሳያሉ። ሆኖም ይህን ግዙፍ ሀብት ጥራትና ይዘት የሚቆጣጠር ብሔራዊ ተቋም አለመኖሩ ሀገሪቱን ለዘመናት "ለኬሚካላዊ ወረራ" አጋልጧት ቆይቷል። በድሬዳዋ ከተማ በቅርቡ ስራ ይጀምራል የተባለው የመጀመሪያው የነዳጅ ምርት መፈተሻ ላብራቶሪ፣ ይህንን ክፍተት ለመድፈን የተቃጣ ትልቅ "ተስፋ" ቢሆንም፣ አተገባበሩ ግን በርካታ "ስጋቶች" ተደቅነውበታል።
1. የድሬዳዋው ተስፋ፦ የኢኮኖሚ ደህንነት ጥበቃ
ላብራቶሪው በድሬዳዋ መከፈቱ ትልቅ ስትራቴጂካዊ ፋይዳ አለው። አብዛኛው ነዳጅ የሚገባው በጂቡቲ በኩል እንደመሆኑ፣ ነዳጁ ወደ መሀል ሀገር ተሰራጭቶ ጉዳት ሳያደርስ በድንበር አካባቢ መቆጣጠር ያስችላል።
ተስፋ አንድ፦ የውጭ ምንዛሬ ቁጠባ ከዚህ ቀደም ነዳጅን ወደ ውጭ ሀገር ልኮ ለማስፈተሽ የሚወጣው በሚሊዮን የሚቆጠር ዶላር በሀገር ውስጥ ይቃለላል። ይህም የውጭ ምንዛሬ እጥረትን በትንሹም ቢሆን ለማቃለል ይረዳል።
ተስፋ ሁለት፦ የመሠረተ ልማት ዕድሜ መጨመር በኢትዮጵያ የሚገኙ ተሽከርካሪዎችና የኢንዱስትሪ ማሽኖች ጥራት በሌለው ነዳጅ ምክንያት አላስፈላጊ ለሆነ ብልሽት ይዳረጋሉ። ላብራቶሪው ይህንን በማስቀረት የሀገር ሀብትን ይከላከላል።
2. ዓለም አቀፍ ተሞክሮ፦ ከኬንያ እስከ ህንድ
ኢትዮጵያ የምታስጀምረው ይህ ስራ በሌሎች ሀገራት እንዴት ይተገበራል?
የኬንያ ስኬት (Kenya Bureau of Standards): ኬንያ በነዳጅ ጥራት ላይ ጥብቅ ቁጥጥር ታደርጋለች። በተለይም በነዳጅ ላይ የማይታይ የኬሚካል ምልክት (Fuel Marking) በማድረግ፣ ነዳጁ ከወደብ እስከ ማደያ ድረስ መበረዝ አለመበረዙን በየቦታው ትፈትሻለች። ይህም በመንግስት ላይ ይደርስ የነበረውን የታክስ ስወራ በከፍተኛ ሁኔታ ቀንሷል።
የህንድ ተሞክሮ፦ ህንድ ውስጥ የነዳጅ ላብራቶሪዎች በዲጂታል ትስስር የተሳሰሩ ናቸው። ፍተሻው እንደተጠናቀቀ ውጤቱ በቀጥታ ለዋናው መቆጣጠሪያ ማዕከል ይላካል። ይህም የሰው ልጅ ጣልቃ ገብነትንና ሙስናን ይቀንሳል።
3. ጥልቁ ስጋት፦ የ"ወረቀት ላይ" ትርፍ ወይስ እውነተኛ ቁጥጥር?
ላብራቶሪው ቢገነባም በሚከተሉት ነጥቦች ዙሪያ ትልቅ ስጋት አለ፦
ሀ. የሙስና እና የታማኝነት ፈተና
ነዳጅ ከፍተኛ ገንዘብ የሚንቀሳቀስበት ዘርፍ ነው። በናይጄሪያ የተካሄዱ ጥናቶች እንደሚያሳዩት፣ የነዳጅ ላብራቶሪዎች ቢኖሩም፣ ባለሙያዎች ከአስመጪዎች በሚቀርብላቸው ጉቦ ምክንያት ጥራት የሌለውን ነዳጅ "አልፏል" ብለው የምስክር ወረቀት የሚሰጡበት አጋጣሚ አለ። በድሬዳዋ የሚሰማሩ ባለሙያዎች ከዚህ ፈተና ምን ያህል ነጻ ይሆናሉ? የሚለው ቁልፍ ጥያቄ ነው።
ለ. "ነዳጅ ማቀላቀል" (Fuel Adulteration)
በኢትዮጵያ ውስጥ ትልቁ ችግር ርካሹን ኬሮሲን ከቤንዚን ወይም ከናፍጣ ጋር ማቀላቀል ነው። ይህን ወንጀል ለመለየት ላብራቶሪው እጅግ ዘመናዊ የሆኑ እንደ Gas Chromatography (GC) ያሉ መሣሪያዎች ሊኖሩት ይገባል።
የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ዋና ዳይሬክተር መዓዛ አበራ "ዘመናዊ መሣሪያዎች ተዘጋጅተዋል" ቢሉም፣ እነዚህ መሣሪያዎች በየጊዜው ካልታደሱና ኬሚካላዊ ለውጦችን መለየት ካልቻሉ ተቋሙ ስም ብቻ ሆኖ ይቀራል።
4. የጥናት ዳታ፦ የጥራት መጓደል ጉዳት
በአፍሪካ ደረጃ የተደረጉ ጥናቶች እንደሚያሳዩት፦
ጥራት የሌለው ነዳጅ አጠቃቀም የተሽከርካሪዎችን የሞተር ዕድሜ በአማካይ በ 30% ያሳጥራል።
በአየር ላይ የሚለቀቀውን የካርቦንና የሰልፈር መጠን በ 20% በመጨመር ለዜጎች የመተንፈሻ አካላት በሽታ ምክንያት ይሆናል።
ኢትዮጵያ በዚህ ቁጥጥር አለመኖር ምክንያት በየዓመቱ በመቶ ሚሊዮኖች የሚቆጠር ብር ለማሽነሪዎች ጥገናና ለጤና ወጪ እንደምታባክን ይገመታል።
5. ማጠቃለያ
የድሬዳዋው የነዳጅ ላብራቶሪ መከፈት ለሀገሪቱ የኢኮኖሚ ነጻነት ትልቅ እርምጃ ነው። ሆኖም ግን ላብራቶሪው ውጤታማ የሚሆነው ከሚከተሉት ነጥቦች ጋር ተያይዞ ሲሰራ ብቻ ነው፦
ገለልተኝነት፦ ተቋሙ ከፖለቲካዊና ከንግድ ተፅዕኖ ነጻ ሆኖ ሳይንሳዊ ውጤቱን ብቻ መሰረት አድርጎ መስራት አለበት።
ተከታታይ ቁጥጥር፦ ፍተሻው በድሬዳዋ ብቻ ተወስኖ መቅረት የለበትም። ነዳጁ ማደያ ላይ እስኪፈስ ድረስ በየቦታው ድንገተኛ ፍተሻ የሚያደርግ ቡድን ሊኖር ይገባል።
ዓለም አቀፍ እውቅና (Accreditation): ላብራቶሪው የ ISO/IEC 17025 እውቅና ካላገኘ፣ ዓለም አቀፍ የነዳጅ አቅራቢዎች የፍተሻ ውጤቱን ባለመቀበል በሕግ ሊሞግቱ ይችላሉ።
ባጠቃላይ፣ የድሬዳዋው ላብራቶሪ የተቃጣው ተስፋ ወደ ተግባር ተተርጉሞ ሀገሪቱን ከነዳጅ ማፊያዎችና ከብክነት ይታደጋል ወይስ በቢሮክራሲ ተተብትቦ ሌላው "የወረቀት ላይ" ስኬት ሆኖ ይቀራል? የሚለው ለጊዜ የሚተው ቢሆንም፣ ጅማሮው ግን አበረታች ነው።
በሰው ሰራሽ አስተውሎት የተሰራ ምስል
6 months ago
የመጀመሪያው የነዳጅ ምርት መፈተሻ ላብራቶሪ በድሬዳዋ ሥራ ይጀምራል ተባለ።
ወደ ሀገር ውስጥ የሚገቡ የነዳጅ ምርቶችና ዘይቶች የተቀመጠውን የጥራት መስፈርት ማሟላታቸውን ለመፈተሽ የሚያስችል የነዳጅ ምርት መፈተሻ ላብራቶሪ በድሬዳዋ ከተማ በቅርቡ ይከፈታል ተብሏል።
የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ኢንጂነር መዓዛ አበራ ለዚህ የሚሆኑ ዘመናዊ መሣሪያዎችና የሰለጠኑ ባለሙያዎች መዘጋጀታቸውን ገልጸዋል።
ተቋሙ በድሬዳዋ፣ በአዳማ፣ በሐዋሳና በባሕር ዳር ተጨማሪ የፍተሻ ላብራቶሪዎችን በማደራጀት ላይ እንደሚገኝም ጠቁመዋል።
ዘገባው የኢፕድ ነው።
seledadotio
seledadotio
ወደ ሀገር ውስጥ የሚገቡ የነዳጅ ምርቶችና ዘይቶች የተቀመጠውን የጥራት መስፈርት ማሟላታቸውን ለመፈተሽ የሚያስችል የነዳጅ ምርት መፈተሻ ላብራቶሪ በድሬዳዋ ከተማ በቅርቡ ይከፈታል ተብሏል።
የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ኢንጂነር መዓዛ አበራ ለዚህ የሚሆኑ ዘመናዊ መሣሪያዎችና የሰለጠኑ ባለሙያዎች መዘጋጀታቸውን ገልጸዋል።
ተቋሙ በድሬዳዋ፣ በአዳማ፣ በሐዋሳና በባሕር ዳር ተጨማሪ የፍተሻ ላብራቶሪዎችን በማደራጀት ላይ እንደሚገኝም ጠቁመዋል።
ዘገባው የኢፕድ ነው።
seledadotio
seledadotio
Sponsored by
Surafel
6 months ago
ኢትዮጵያ የመጀመሪያውን የነዳጅ ምርት መፈተሻ ላብራቶሪ በድሬዳዋ ልትከፍት ነው
ኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነውን የነዳጅ ምርት መፈተሻ ላብራቶሪ በድሬዳዋ ከተማ በቅርቡ ልትከፍት መሆኑን የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት አስታወቀ።
የድርጅቱ ዋና ዳይሬክተር ኢንጂነር መዓዛ አበራ ለጋዜጣ ፕላስ እንደገለጹት፤ ላብራቶሪው ወደ ሀገር ውስጥ የሚገቡ የነዳጅ ምርቶችና ዘይቶች የተቀመጠውን የጥራት መስፈርት ማሟላታቸውን ለመፈተሽ የሚያስችል ነው።
አገልግሎቱ በቅርበት መሰጠቱ አምራች ድርጅቶችና ተቋማት በተቀላጠፈ መንገድ ጥራት ማረጋገጥ እንዲችሉ የሚያግዝ መሆኑን ጠቅሰዋል።
ለዚህም ዘመናዊ መሣሪያዎችና የሰለጠኑ ባለሙያዎች መዘጋጀታቸውን ጠቁመዋል።
ተቋሙ በድሬዳዋ፣ በአዳማ፣ በሐዋሳና በባሕር ዳር ተጨማሪ የፍተሻ ላብራቶሪዎችን በማደራጀት ላይ እንደሚገኝም ነው ያስገነዘቡት።
@ጋዜጣ_ፕላስ
ኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነውን የነዳጅ ምርት መፈተሻ ላብራቶሪ በድሬዳዋ ከተማ በቅርቡ ልትከፍት መሆኑን የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት አስታወቀ።
የድርጅቱ ዋና ዳይሬክተር ኢንጂነር መዓዛ አበራ ለጋዜጣ ፕላስ እንደገለጹት፤ ላብራቶሪው ወደ ሀገር ውስጥ የሚገቡ የነዳጅ ምርቶችና ዘይቶች የተቀመጠውን የጥራት መስፈርት ማሟላታቸውን ለመፈተሽ የሚያስችል ነው።
አገልግሎቱ በቅርበት መሰጠቱ አምራች ድርጅቶችና ተቋማት በተቀላጠፈ መንገድ ጥራት ማረጋገጥ እንዲችሉ የሚያግዝ መሆኑን ጠቅሰዋል።
ለዚህም ዘመናዊ መሣሪያዎችና የሰለጠኑ ባለሙያዎች መዘጋጀታቸውን ጠቁመዋል።
ተቋሙ በድሬዳዋ፣ በአዳማ፣ በሐዋሳና በባሕር ዳር ተጨማሪ የፍተሻ ላብራቶሪዎችን በማደራጀት ላይ እንደሚገኝም ነው ያስገነዘቡት።
@ጋዜጣ_ፕላስ
6 months ago
የጥቁር ወርቁ አዲስ ምዕራፍ፦ ዋርካ ኮፊ እና የኢትዮጵያ ኤክስፖርት ማርኬት ስልታዊ ጥምረት
የካቲት 14 ቀን 2018 ዓ.ም. በአድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም የሚካሄደው የቡና ባህል ፌስቲቫል፣ ለኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ጉዞ አዲስ አቅጣጫ ጠቋሚ ነው። ዋርካ ኮፊ እና የኢትዮጵያ ኤክስፖርት ማርኬት (EEM) የተፈራረሙት ስምምነት እንዲሁ የወረቀት ላይ ፊርማ ሳይሆን፣ የኢትዮጵያን "ጥቁር ወርቅ" ከጥሬ ምርትነት (Commodity) ወደ "ባህላዊ የንግድ ኃይል" (Cultural Economic Power) የማሸጋገር ስልታዊ ቃል-ኪዳን ነው።
ዋርካ ኮፊ እና "የልምድ ኢኮኖሚ" ትንሳኤ
በዘመናዊው የንግድ ዓለም "ምርት መሸጥ" አርክቷል። ሸማቾች ዛሬ የሚፈልጉት ዕቃን ሳይሆን "ትርክትን" ነው። የዋርካ ኮፊ መስራች ወ/ሮ ሰዓዳ ሙስጠፋ የቡና አፈላል ሥነ-ሥርዓቱን በዩኔስኮ ለማስመዝገብ መነሳሳታቸው፣ ይህንን የቆየ ባህል ወደ ዓለም አቀፍ የኢኮኖሚ ኃይል የመቀየር ስልት ነው።
ይህ በንግድ ፍልስፍና "Experience Economy" ይባላል። ዋርካ ኮፊ ለዓለም እያቀረበ ያለው ቡናን ብቻ ሳይሆን፣ ያ ቡና ተቆልቶ፣ ተወቅጦ፣ በጄበና ፈልቶ የሚቀርብበትን "ቅዱስ" ሥነ-ሥርዓት ነው።
ይህ ሥነ-ሥርዓት የንግድ ምልክቱ (Brand) አካል ሲሆን፣ ምርቱ በዓለም ገበያ ላይ ተወዳዳሪ የማይገኝለት "ልዩ ዋጋ" (Premium Value) እንዲያገኝ ያደርገዋል። ሸማቹ ለዋርካ ኮፊ የሚከፍለው ለካፌይኑ ብቻ ሳይሆን፣ ለታሪኩ፣ ለሽታው እና ለኢትዮጵያዊቷ እናት ጥበብ ጭምር ይሆናል።
የዓለም አቀፍ ተሞክሮ፦ ከጃፓን ሻይ እስከ ፈረንሳይ ወይን
ዋርካ ኮፊ የጀመረው ይህ ንቅናቄ በሌሎች ሀገራት ታላቅ የኢኮኖሚ ለውጥ አምጥቷል፦
የጃፓን "ቻኖዩ" (The Way of Tea): ጃፓኖች የሻይ አፈላል ሥነ-ሥርዓታቸውን እንደ መንፈሳዊ ጥበብና ሀገራዊ ኩራት ለዓለም ሸጠዋል። ዛሬ በለንደን ወይም በኒውዮርክ የጃፓን ሻይ ቤት የሚገባ ሰው የሚከፍለው ለቅጠሉ ሳይሆን ለክብሩና ለሥርዓቱ ነው።
የፈረንሳይ "ቴሮዋር" (Terroir): ፈረንሳውያን ወይናቸውን የሚሸጡት "ከየትኛው አፈር በቀለ?" በሚል ትርክት ነው። ለፈረንሳይ ወይን የሚከፈለው ከፍተኛ ዋጋ፣ ምርቱ ከሀገሪቱ ታሪክና ባህል ጋር ጥብቅ ቁርኝት ስላለው ነው።
ዋርካ ኮፊ እና EEM የኢትዮጵያን ቡና ከታሪካዊው የአድዋ ድል እና ከዩኔስኮ ምዝገባ ጋር ሲያቆራኙት፣ የኢትዮጵያ ቡና "የዓለም ቅርስ" የሚል ማህተም ያርፍበታል።
ይህ ደግሞ በኢኮኖሚክስ "Price Inelasticity" (የዋጋ ተለዋዋጭነትን መቋቋም) ይፈጥራል፤ ባህሉን የወደደ ሸማች ዋጋው ቢጨምር እንኳ ቡናውን መግዛቱን አያቆምም።
ማኅበራዊ ትስስር እንደ መፍትሔ
ባህል ፈላስፎች እንደሚነግሩን፣ ቡና በኢትዮጵያ ምድር "ማኅበራዊ ሙጫ" (Social Glue) ነው። ፈላስፋው ዋልተር ቤንጃሚን ስለ አንድ ነገር "ኦራ" ወይም ልዩ መንፈሳዊ ግርማ ይናገራል። የኢትዮጵያ ቡና ሥነ-ሥርዓት "ኦራው" ያለው በጋራ መጠጣትና በመመካከር ላይ ነው።
ዋርካ ኮፊ ይህንን "ኦራ" ወደ ፌስቲቫል መድረክ ማውጣቱ፣ የባህል ዲፕሎማሲን ከንግድ ጋር የማዋሃድ ጥበብ ነው። ፈላስፋው ማርቲን ሐይዴገር "መኖር ማለት በአንድ ቦታ ላይ በጋራ መገኘት ነው" እንደሚለው፣ የቡና ስነ-ስርአት ኢትዮጵያውያን በጋራ የሚገኙበት፣ የሚወያዩበትና ሰላምን የሚሰብኩበት "ብሔራዊ መኖሪያቸው" ነው።
ይህንን መኖሪያ ለዓለም ማሳየት ደግሞ የሀገርን ገጽታ የመገንባት (Nation Branding) ትልቁ መሣሪያ ነው።
ጥሬ ዕቃ ወደ እሴት ጭማሪ
ጥናቶች እንደሚያሳዩት፣ ዓለም አቀፍ የቡና ገበያ 90% የሚሆነው ትርፍ የሚገኘው ከቆላ፣ ከማሸግና ከታሪክ ግንባታ (Branding) ነው። ኢትዮጵያ ግን አሁንም አብዛኛውን ቡናዋን የምትልከው በጥሬው ነው።
የዋርካ ኮፊ እና የEEM ስምምነት ይህንን ክፍተት ለመድፈን የሚከተሉትን ነጥቦች ታሳቢ ያደርጋል፦
የቱሪዝም ትስስር: ጥናቶች እንደሚጠቁሙት "የባህል ቱሪስቶች" ከመደበኛ ቱሪስቶች 30% የበለጠ ወጪ ያደርጋሉ። ፌስቲቫሉ ከ3,000 በላይ ሰዎችን መሳቡ፣ ለሆቴሎችና ለእደ-ጥበብ ባለሙያዎች ቀጥተኛ ገቢ ያስገኛል።
የሴቶች ኢኮኖሚያዊ ተሳትፎ: የቡና ሥነ-ሥርዓት በዋናነት በሴቶች የሚመራ በመሆኑ፣ ዋርካ ኮፊ ይህንን ባህል ሲያሳድግ በዘርፉ ያሉ እናቶችን የኢኮኖሚ ተጠቃሚ ያደርጋል።
የገበያ ተደራሽነት: ባህሉ ሲታወቅ፣ የኢትዮጵያ ቡና በዓለም ገበያ ላይ ያለው ተፈላጊነት ይጨምራል። ሸማቾች ቡናውን ብቻ ሳይሆን የሸክላ ጀበናዎችን፣ ዕጣንንና ባህላዊ ቁርሶችንም መፈለጋቸው አይቀሬ ነው።
መደምደሚያ
የካቲት 14 በአድዋ ሙዚየም የሚበራው የረከቦት ሻማ፣ ለኢትዮጵያ ኤክስፖርት አዲስ ብርሃን ነው። ዋርካ ኮፊ የጀመረው ይህ ንቅናቄ፣ ቡናችንን ከኩባያ አውጥቶ በዓለም አቀፍ መድረክ ላይ እንደ "የጥበብ ስራ" እንዲታይ ያደርገዋል።
ይህ ስምምነት ነገ የኢትዮጵያ ቡና ቤቶች በፓሪስና በኒውዮርክ ጎዳናዎች ላይ እንደ "ባህል ማዕከል" እንዲቆሙ መንገድ ይከፍታል። ሸማቹ ቡናውን ሲጠጣ፣ የእጣኑን መዓዛ እና የጀበናውን ውበት አብሮ ያጣጥማል። ዋርካ ኮፊ ባህላችንን ለዓለም በማጋራት፣ ኢኮኖሚያችንን የማሳደግና ማንነታችንን የማጽናት ታላቅ ቃል ኪዳን ገብቷል።
የካቲት 14 ቀን 2018 ዓ.ም. በአድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም የሚካሄደው የቡና ባህል ፌስቲቫል፣ ለኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ጉዞ አዲስ አቅጣጫ ጠቋሚ ነው። ዋርካ ኮፊ እና የኢትዮጵያ ኤክስፖርት ማርኬት (EEM) የተፈራረሙት ስምምነት እንዲሁ የወረቀት ላይ ፊርማ ሳይሆን፣ የኢትዮጵያን "ጥቁር ወርቅ" ከጥሬ ምርትነት (Commodity) ወደ "ባህላዊ የንግድ ኃይል" (Cultural Economic Power) የማሸጋገር ስልታዊ ቃል-ኪዳን ነው።
ዋርካ ኮፊ እና "የልምድ ኢኮኖሚ" ትንሳኤ
በዘመናዊው የንግድ ዓለም "ምርት መሸጥ" አርክቷል። ሸማቾች ዛሬ የሚፈልጉት ዕቃን ሳይሆን "ትርክትን" ነው። የዋርካ ኮፊ መስራች ወ/ሮ ሰዓዳ ሙስጠፋ የቡና አፈላል ሥነ-ሥርዓቱን በዩኔስኮ ለማስመዝገብ መነሳሳታቸው፣ ይህንን የቆየ ባህል ወደ ዓለም አቀፍ የኢኮኖሚ ኃይል የመቀየር ስልት ነው።
ይህ በንግድ ፍልስፍና "Experience Economy" ይባላል። ዋርካ ኮፊ ለዓለም እያቀረበ ያለው ቡናን ብቻ ሳይሆን፣ ያ ቡና ተቆልቶ፣ ተወቅጦ፣ በጄበና ፈልቶ የሚቀርብበትን "ቅዱስ" ሥነ-ሥርዓት ነው።
ይህ ሥነ-ሥርዓት የንግድ ምልክቱ (Brand) አካል ሲሆን፣ ምርቱ በዓለም ገበያ ላይ ተወዳዳሪ የማይገኝለት "ልዩ ዋጋ" (Premium Value) እንዲያገኝ ያደርገዋል። ሸማቹ ለዋርካ ኮፊ የሚከፍለው ለካፌይኑ ብቻ ሳይሆን፣ ለታሪኩ፣ ለሽታው እና ለኢትዮጵያዊቷ እናት ጥበብ ጭምር ይሆናል።
የዓለም አቀፍ ተሞክሮ፦ ከጃፓን ሻይ እስከ ፈረንሳይ ወይን
ዋርካ ኮፊ የጀመረው ይህ ንቅናቄ በሌሎች ሀገራት ታላቅ የኢኮኖሚ ለውጥ አምጥቷል፦
የጃፓን "ቻኖዩ" (The Way of Tea): ጃፓኖች የሻይ አፈላል ሥነ-ሥርዓታቸውን እንደ መንፈሳዊ ጥበብና ሀገራዊ ኩራት ለዓለም ሸጠዋል። ዛሬ በለንደን ወይም በኒውዮርክ የጃፓን ሻይ ቤት የሚገባ ሰው የሚከፍለው ለቅጠሉ ሳይሆን ለክብሩና ለሥርዓቱ ነው።
የፈረንሳይ "ቴሮዋር" (Terroir): ፈረንሳውያን ወይናቸውን የሚሸጡት "ከየትኛው አፈር በቀለ?" በሚል ትርክት ነው። ለፈረንሳይ ወይን የሚከፈለው ከፍተኛ ዋጋ፣ ምርቱ ከሀገሪቱ ታሪክና ባህል ጋር ጥብቅ ቁርኝት ስላለው ነው።
ዋርካ ኮፊ እና EEM የኢትዮጵያን ቡና ከታሪካዊው የአድዋ ድል እና ከዩኔስኮ ምዝገባ ጋር ሲያቆራኙት፣ የኢትዮጵያ ቡና "የዓለም ቅርስ" የሚል ማህተም ያርፍበታል።
ይህ ደግሞ በኢኮኖሚክስ "Price Inelasticity" (የዋጋ ተለዋዋጭነትን መቋቋም) ይፈጥራል፤ ባህሉን የወደደ ሸማች ዋጋው ቢጨምር እንኳ ቡናውን መግዛቱን አያቆምም።
ማኅበራዊ ትስስር እንደ መፍትሔ
ባህል ፈላስፎች እንደሚነግሩን፣ ቡና በኢትዮጵያ ምድር "ማኅበራዊ ሙጫ" (Social Glue) ነው። ፈላስፋው ዋልተር ቤንጃሚን ስለ አንድ ነገር "ኦራ" ወይም ልዩ መንፈሳዊ ግርማ ይናገራል። የኢትዮጵያ ቡና ሥነ-ሥርዓት "ኦራው" ያለው በጋራ መጠጣትና በመመካከር ላይ ነው።
ዋርካ ኮፊ ይህንን "ኦራ" ወደ ፌስቲቫል መድረክ ማውጣቱ፣ የባህል ዲፕሎማሲን ከንግድ ጋር የማዋሃድ ጥበብ ነው። ፈላስፋው ማርቲን ሐይዴገር "መኖር ማለት በአንድ ቦታ ላይ በጋራ መገኘት ነው" እንደሚለው፣ የቡና ስነ-ስርአት ኢትዮጵያውያን በጋራ የሚገኙበት፣ የሚወያዩበትና ሰላምን የሚሰብኩበት "ብሔራዊ መኖሪያቸው" ነው።
ይህንን መኖሪያ ለዓለም ማሳየት ደግሞ የሀገርን ገጽታ የመገንባት (Nation Branding) ትልቁ መሣሪያ ነው።
ጥሬ ዕቃ ወደ እሴት ጭማሪ
ጥናቶች እንደሚያሳዩት፣ ዓለም አቀፍ የቡና ገበያ 90% የሚሆነው ትርፍ የሚገኘው ከቆላ፣ ከማሸግና ከታሪክ ግንባታ (Branding) ነው። ኢትዮጵያ ግን አሁንም አብዛኛውን ቡናዋን የምትልከው በጥሬው ነው።
የዋርካ ኮፊ እና የEEM ስምምነት ይህንን ክፍተት ለመድፈን የሚከተሉትን ነጥቦች ታሳቢ ያደርጋል፦
የቱሪዝም ትስስር: ጥናቶች እንደሚጠቁሙት "የባህል ቱሪስቶች" ከመደበኛ ቱሪስቶች 30% የበለጠ ወጪ ያደርጋሉ። ፌስቲቫሉ ከ3,000 በላይ ሰዎችን መሳቡ፣ ለሆቴሎችና ለእደ-ጥበብ ባለሙያዎች ቀጥተኛ ገቢ ያስገኛል።
የሴቶች ኢኮኖሚያዊ ተሳትፎ: የቡና ሥነ-ሥርዓት በዋናነት በሴቶች የሚመራ በመሆኑ፣ ዋርካ ኮፊ ይህንን ባህል ሲያሳድግ በዘርፉ ያሉ እናቶችን የኢኮኖሚ ተጠቃሚ ያደርጋል።
የገበያ ተደራሽነት: ባህሉ ሲታወቅ፣ የኢትዮጵያ ቡና በዓለም ገበያ ላይ ያለው ተፈላጊነት ይጨምራል። ሸማቾች ቡናውን ብቻ ሳይሆን የሸክላ ጀበናዎችን፣ ዕጣንንና ባህላዊ ቁርሶችንም መፈለጋቸው አይቀሬ ነው።
መደምደሚያ
የካቲት 14 በአድዋ ሙዚየም የሚበራው የረከቦት ሻማ፣ ለኢትዮጵያ ኤክስፖርት አዲስ ብርሃን ነው። ዋርካ ኮፊ የጀመረው ይህ ንቅናቄ፣ ቡናችንን ከኩባያ አውጥቶ በዓለም አቀፍ መድረክ ላይ እንደ "የጥበብ ስራ" እንዲታይ ያደርገዋል።
ይህ ስምምነት ነገ የኢትዮጵያ ቡና ቤቶች በፓሪስና በኒውዮርክ ጎዳናዎች ላይ እንደ "ባህል ማዕከል" እንዲቆሙ መንገድ ይከፍታል። ሸማቹ ቡናውን ሲጠጣ፣ የእጣኑን መዓዛ እና የጀበናውን ውበት አብሮ ያጣጥማል። ዋርካ ኮፊ ባህላችንን ለዓለም በማጋራት፣ ኢኮኖሚያችንን የማሳደግና ማንነታችንን የማጽናት ታላቅ ቃል ኪዳን ገብቷል።
6 months ago
ሳያልፍ አትግደላት!፦ የህብስት ጭንቀት እና የኢትዮጵያዊያን እናቶች የጽናት ታሪክ
የህብስት የልብ ትርታ
በኢትዮጵያ የሙዚቃ ታሪክ ውስጥ እንደ "እምዬን አደራ" የብዙዎችን ልብ የሰበረ፣ የእያንዳንዱን ሰው የቤት ውስጥ ምስጢር አደባባይ ያወጣ እና የእናትን ክብር ከፍ ያደረገ ዜማ ማግኘት ይከብዳል። ድምፃዊት ህብስት ጥሩነህ ይህንን ዘፈን ስታዜም ድምፅዋ ብቻ አይደለም የሚሰማው፤ በውስጡ የሚርገበገብ የራሷ የልጅነት ጭንቀት፣ የእናቷ መስዋዕትነት እና የማይነጥፍ ተስፋ አለ። ይህ ዜማ ግጥም ብቻ አይደለም፤ የህብስት የቁጭት እና የልመና ጩኸት ነው።
እናት እንደ ሀገር መሠረት
በታሪክ ምሁራን እይታ እናት የቤተሰብ ብቻ ሳይሆን የሥልጣኔ እና የህልውና መሠረት ናት። በተለይም በኢትዮጵያ ታሪክ እናት "የቁም ስቃይ" ተሸካሚ ሆና ኖራለች። የታሪክ ምሁራን እንደሚሉት፣ አንዲት እናት ስትራብ ሀገር መራቧን፣ እሷ ስትሰቃይ ደግሞ የትውልድ ስነ-ልቦና መቃወሱን ያሳያል።
"እደርቆባት ሌማቷ... ሲታጠፍ አንጀቷ"
የሚለው ግጥም፣ በጦርነት፣ በረሃብና በችግር የታመሰውን የኢትዮጵያን ታሪክ ያሳያል። እናት በታሪካችን ውስጥ ከራሷ ሆድ ይልቅ የልጆቿን ሆድ የምታስቀድም፣ ባዶ ሌማቷን በክብር የምትሸፍን "ታሪክ ሰሪ" ናት። ህብስት በዚህ ግጥም ውስጥ እናትን እንደ አንድ ግለሰብ ሳይሆን፣ መከራን በትዕግስት እንደምታሸንፍ አንዲት ጥንታዊት ሀገር አድርጋ ስላቀረበቻት የታሪክ ምሁራን ዘፈኑን "የኢትዮጵያ እናቶች ታሪካዊ ሰነድ" ይሉታል። እናት ለታሪክ ምሁራን የክሮኒክል መዝገብ ናት—የድልም የሽንፈትም፣ የረሃብም የጥጋብም ምስክር።
የድህነት ፊት
ሶሾሎጂስቶች ይህንን ዘፈን "የድህነት ስነ-ምግባር" (Ethics of Poverty) በሚል ይተረጉሙታል። በማህበረሰብ ጥናት እይታ፣ ድህነት ቁሳዊ እጥረት ብቻ አይደለም፤ ማህበራዊ ጫናም ጭምር ነው።
"የሰው ቤት ሲደምቅ አውዳመቱ... ስታዝን እምዬ እየከፋት"
ይህ ስንኝ የማህበራዊ መደብ ልዩነትን እና በድህነት ውስጥ ያለን ክብር ያሳያል። ጎረቤት ሲስቅ፣ እናት ግን በጓዳዋ የምታለቅሰው የራሷን ችግር ለማንም ላለማሳየት በምትከፍለው "ማህበራዊ ዋጋ" ነው። እናት የድህነትን ሸክም ብቻዋን የምትሸከም የማህበረሰቡ "ድንጋይ" ናት። ሶሾሎጂስቶች እንደሚሉት፣ በዘፈኑ ውስጥ ያለው "የጓዳ ጎድጓዳ" ምስል፣ እናቶች ማህበረሰቡን ለማቆም የሚከፍሉትንና ማንም የማያየውን ድብቅ መስዋዕትነት ቁልጭ አድርጎ ያሳያል። በኢትዮጵያ ማህበረሰብ ውስጥ እናት የሰላም ሚኒስትር፣ የኢኮኖሚ ተንታኝ እና የሞራል አስተማሪ ናት።
የህብስት ጭንቀትና የፍቅር ትስስር
ስነ-ልቦናው በዘፈኑ ውስጥ ሁለት ዋና ዋና ስሜቶችን ያያል፡ Empathetic Distress (የሌላውን ስቃይ አይቶ የመታመም ስሜት) እና Survivor's Guilt (የልጆች የጥፋተኝነት ስሜት)።
የህብስት ጭንቀት፦ "አምላክ አትግደለኝ ቁምነገር ሳልሰራ" የሚለው ጸሎት፣ ህብስት የእናቷን ውለታ ለመመለስ ያላትን ከፍተኛ ስስትና ያንን ሳታደርግ የመሞት ፍርሃትን ያሳያል። ይህ "የምላሽ ፍላጎት" (Need for Reciprocity) በህብስት አእምሮ ውስጥ ከፍተኛ ጭንቀት ይፈጥራል። እናቷ በችግር ውስጥ እያለች እሷ በሰላም መኖሯ የሚያሳቅቃት፣ የእናቷን ኑሮ ለመቀየር ካላት ፅኑ ፍላጎት የመነጨ የልጅነት ጭንቀት ነው። ይህ ጭንቀት ለፈጠራ ስራዋ ነዳጅ ሆኗታል።
የእናቱ ጥንካሬ፦ እናት በስነ-ልቦና "Resilience" (የመቋቋም አቅም) ተምሳሌት ናት። "የእዮብን ትዕግስት አምላክ ስላደላት" የሚለው ስንኝ፣ እናት ስቃይን ወደ ተስፋ የመቀየር ልዩ ተሰጥኦ እንዳላት ያሳያል።
የስነ-ልቦና ምሁራን እንደሚሉት፣ እናት ለልጆቿ ስትል የራሷን ስብዕና መስዋዕት የምታደርግ "Superhuman" (ሰው-በላይ) ፍጥረት ናት።
መከራ እና ምስጋና
ፈላስፎች እናትን ከ"Socratic" ትዕግስት እና ከ"Stoicism" (ጽናት) ጋር ያያይዟታል። ህይወት ትርጉም የሚኖረው ለምንድነው? ለሚለው ጥያቄ እናት በተግባር መልስ ትሰጣለች።
"እንደ ተረፈው ሰው ይመስገን ትላለች"
ይህ ከፍተኛው የፍልስፍና ደረጃ ነው። ምንም በሌለበት ሁኔታ ምስጋናን ማውጣት፣ መከራን እንደ ጸጋ የመቀበል ጥበብ ነው። ፈላስፎች እንደሚሉት እናት "ፍቅር መስዋዕትነት ነው" የሚለውን ትልቅ የህይወት ትርጉም በተግባር የምታሳይ ታላቅ መምህር ናት። የእሷ ህይወት "Existentialism" (ህልውና) ትርጉም የሚያገኘው ለሌሎች በመኖር ውስጥ መሆኑን ያረጋግጣል። እናት ለፈላስፋው የሰነ-ምግባር (Ethics) መጽሐፍ ናት።
"የሌማቱ ምስጢር"
ከብዙ ዓመታት በፊት በአዲስ አበባ በረንዳ አደር የነበረ አንድ ወጣት (አሁን በውጭ ሀገር የሚኖር) ይህንን ዘፈን ሲሰማ ሁልጊዜ የሚያስታውሰው ታሪክ አለ።
እናቱ በልብስ እጥበት ነበር እሱንና አራት እህቶቹን የሚያሳድጉት። አንድ ቀን የገና በዓል ነበር። የጎረቤት ቤት በስጋ መዓዛና በደስታ ሲናወጥ፣ የእነሱ ቤት ግን ቀዝቃዛ ነበር። እናቱ ሌማቱን መሃል ላይ አስቀምጠው "ዛሬ ትልቅ ድግስ አለን" አሏቸው። ልጆቹ በደስታ ተሰበሰቡ። እናቱ ሌማቱን ሲከፍቱት ግን በውስጡ የነበረው ደረቅ እንጀራና ጥቂት ጨው ብቻ ነበር።
እናቱ ግን በፈገግታ "ልጆቼ ሆይ፣ ዛሬ አብረን በመሆናችን አምላክ ይመስገን፤ ይህን በልተን ነገ ትልቅ ሰው ትሆናላችሁ" አሏቸው። ልጁ ያኔ እናቱ ለምን እንደማትበላ አልገባቸውም ነበር። ቆይቶ ግን አስተዋለ—እናቱ አንጀቷ እየታጠፈ ልጆቿ እንዳያዝኑ ስትል "ጠገብኩ" ትል ነበር።
"እባክህ ጌታዬ ሳያልፍ አትግደላት" የሚለው የህብስት ዜማ ለዚህ ወጣት ጸሎቱ ብቻ ሳይሆን የህይወቱ ምስክርነት ነው። ዛሬ እናቱን በምቾት ቢያኖራቸውም፣ ያንን የጨውና እንጀራ "ድግስ" እና የእናቱን ጥንካሬ ሲያስብ እንባው አይቆምም።
የግጥሙ ውበትና ምት
ደራሲያን የግጥሙን አወቃቀር "የልመና እና የሙሾ ቅይጥ" ይሉታል። "እምዬ ሆይ..." የሚለው ዜማ የኢትዮጵያዊያን አልቃሾች (Mourners) ዜማ ይዘት አለው። ግጥሙ እናትን ከምድር ወደ ሰማይ (ወደ አምላክ) የሚወስድ ድልድይ አድርጎ ይስላታል። ቃላቶቹ ቀላል ግን እንደ ጦር የሚወጉ ናቸው።
"ጓዳ ጎድጓዳ" የሚለው ቃል ድህነትን ብቻ ሳይሆን የእናትነትን ምስጢራዊ ስቃይ ይገልጻል። ደራሲያን እንደሚሉት፣ ይህ ዘፈን እንደ ትልቅ ልብ ወለድ መጽሐፍ ነው።
መጀመሪያው ላይ ሰቆቃ (Conflict) አለ፣ መሃል ላይ ጸሎት (Rising Action) አለ፣ መጨረሻ ላይ ደግሞ የጽናት ተስፋ (Resolution) አለ። ህብስት በድምፅዋ የግጥሙን ነፍስ ዘርታበታለች።
አደራውና ጸሎቱ
አደራን አደራ እምዬን አደራ ጠብቃት አደራ
አምላክ አትግደለኝ ቁምነገር ሳልሰራ
እምዬን አደራ
እዚህ ጋር የህብስት ጭንቀት በግልጽ ይታያል። ሞትን የምትፈራው ለራሷ ሳይሆን፣ የእናቷን ውለታ ሳትከፍል ለመሞት ነው። ይህ "ቅዱስ ፍርሃት" ይባላል። እያንዳንዱ ልጅ ይህ ፍርሃት በውስጡ አለ።
የጓዳው ምስጢር
ጓዳ ጎድጓዳዋን እምዬን እናቴን እምዬን
እደርቆባት ሌማቷ እምዬን እናቴን እምዬን
ልጆቼን እያለች እምዬን እናቴን እምዬን
ሲታጠፍ አንጀቷ እምዬን እናቴን እምዬን
ይህ ክፍል የእናትነትን "የውስጥ ማንነት" ይገልጻል። ሌማቱ መድረቁ የቁሳዊ ድህነትን ሲያሳይ፣ አንጀቷ መታጠፉ ደግሞ የፍቅር መስዋዕትነትን ያሳያል። እናት ለልጆቿ ስትል የራሷን ረሃብ የምትረሳ "የፍቅር አምባሳደር" ናት።
የህብስት የልብ ትርታ
በኢትዮጵያ የሙዚቃ ታሪክ ውስጥ እንደ "እምዬን አደራ" የብዙዎችን ልብ የሰበረ፣ የእያንዳንዱን ሰው የቤት ውስጥ ምስጢር አደባባይ ያወጣ እና የእናትን ክብር ከፍ ያደረገ ዜማ ማግኘት ይከብዳል። ድምፃዊት ህብስት ጥሩነህ ይህንን ዘፈን ስታዜም ድምፅዋ ብቻ አይደለም የሚሰማው፤ በውስጡ የሚርገበገብ የራሷ የልጅነት ጭንቀት፣ የእናቷ መስዋዕትነት እና የማይነጥፍ ተስፋ አለ። ይህ ዜማ ግጥም ብቻ አይደለም፤ የህብስት የቁጭት እና የልመና ጩኸት ነው።
እናት እንደ ሀገር መሠረት
በታሪክ ምሁራን እይታ እናት የቤተሰብ ብቻ ሳይሆን የሥልጣኔ እና የህልውና መሠረት ናት። በተለይም በኢትዮጵያ ታሪክ እናት "የቁም ስቃይ" ተሸካሚ ሆና ኖራለች። የታሪክ ምሁራን እንደሚሉት፣ አንዲት እናት ስትራብ ሀገር መራቧን፣ እሷ ስትሰቃይ ደግሞ የትውልድ ስነ-ልቦና መቃወሱን ያሳያል።
"እደርቆባት ሌማቷ... ሲታጠፍ አንጀቷ"
የሚለው ግጥም፣ በጦርነት፣ በረሃብና በችግር የታመሰውን የኢትዮጵያን ታሪክ ያሳያል። እናት በታሪካችን ውስጥ ከራሷ ሆድ ይልቅ የልጆቿን ሆድ የምታስቀድም፣ ባዶ ሌማቷን በክብር የምትሸፍን "ታሪክ ሰሪ" ናት። ህብስት በዚህ ግጥም ውስጥ እናትን እንደ አንድ ግለሰብ ሳይሆን፣ መከራን በትዕግስት እንደምታሸንፍ አንዲት ጥንታዊት ሀገር አድርጋ ስላቀረበቻት የታሪክ ምሁራን ዘፈኑን "የኢትዮጵያ እናቶች ታሪካዊ ሰነድ" ይሉታል። እናት ለታሪክ ምሁራን የክሮኒክል መዝገብ ናት—የድልም የሽንፈትም፣ የረሃብም የጥጋብም ምስክር።
የድህነት ፊት
ሶሾሎጂስቶች ይህንን ዘፈን "የድህነት ስነ-ምግባር" (Ethics of Poverty) በሚል ይተረጉሙታል። በማህበረሰብ ጥናት እይታ፣ ድህነት ቁሳዊ እጥረት ብቻ አይደለም፤ ማህበራዊ ጫናም ጭምር ነው።
"የሰው ቤት ሲደምቅ አውዳመቱ... ስታዝን እምዬ እየከፋት"
ይህ ስንኝ የማህበራዊ መደብ ልዩነትን እና በድህነት ውስጥ ያለን ክብር ያሳያል። ጎረቤት ሲስቅ፣ እናት ግን በጓዳዋ የምታለቅሰው የራሷን ችግር ለማንም ላለማሳየት በምትከፍለው "ማህበራዊ ዋጋ" ነው። እናት የድህነትን ሸክም ብቻዋን የምትሸከም የማህበረሰቡ "ድንጋይ" ናት። ሶሾሎጂስቶች እንደሚሉት፣ በዘፈኑ ውስጥ ያለው "የጓዳ ጎድጓዳ" ምስል፣ እናቶች ማህበረሰቡን ለማቆም የሚከፍሉትንና ማንም የማያየውን ድብቅ መስዋዕትነት ቁልጭ አድርጎ ያሳያል። በኢትዮጵያ ማህበረሰብ ውስጥ እናት የሰላም ሚኒስትር፣ የኢኮኖሚ ተንታኝ እና የሞራል አስተማሪ ናት።
የህብስት ጭንቀትና የፍቅር ትስስር
ስነ-ልቦናው በዘፈኑ ውስጥ ሁለት ዋና ዋና ስሜቶችን ያያል፡ Empathetic Distress (የሌላውን ስቃይ አይቶ የመታመም ስሜት) እና Survivor's Guilt (የልጆች የጥፋተኝነት ስሜት)።
የህብስት ጭንቀት፦ "አምላክ አትግደለኝ ቁምነገር ሳልሰራ" የሚለው ጸሎት፣ ህብስት የእናቷን ውለታ ለመመለስ ያላትን ከፍተኛ ስስትና ያንን ሳታደርግ የመሞት ፍርሃትን ያሳያል። ይህ "የምላሽ ፍላጎት" (Need for Reciprocity) በህብስት አእምሮ ውስጥ ከፍተኛ ጭንቀት ይፈጥራል። እናቷ በችግር ውስጥ እያለች እሷ በሰላም መኖሯ የሚያሳቅቃት፣ የእናቷን ኑሮ ለመቀየር ካላት ፅኑ ፍላጎት የመነጨ የልጅነት ጭንቀት ነው። ይህ ጭንቀት ለፈጠራ ስራዋ ነዳጅ ሆኗታል።
የእናቱ ጥንካሬ፦ እናት በስነ-ልቦና "Resilience" (የመቋቋም አቅም) ተምሳሌት ናት። "የእዮብን ትዕግስት አምላክ ስላደላት" የሚለው ስንኝ፣ እናት ስቃይን ወደ ተስፋ የመቀየር ልዩ ተሰጥኦ እንዳላት ያሳያል።
የስነ-ልቦና ምሁራን እንደሚሉት፣ እናት ለልጆቿ ስትል የራሷን ስብዕና መስዋዕት የምታደርግ "Superhuman" (ሰው-በላይ) ፍጥረት ናት።
መከራ እና ምስጋና
ፈላስፎች እናትን ከ"Socratic" ትዕግስት እና ከ"Stoicism" (ጽናት) ጋር ያያይዟታል። ህይወት ትርጉም የሚኖረው ለምንድነው? ለሚለው ጥያቄ እናት በተግባር መልስ ትሰጣለች።
"እንደ ተረፈው ሰው ይመስገን ትላለች"
ይህ ከፍተኛው የፍልስፍና ደረጃ ነው። ምንም በሌለበት ሁኔታ ምስጋናን ማውጣት፣ መከራን እንደ ጸጋ የመቀበል ጥበብ ነው። ፈላስፎች እንደሚሉት እናት "ፍቅር መስዋዕትነት ነው" የሚለውን ትልቅ የህይወት ትርጉም በተግባር የምታሳይ ታላቅ መምህር ናት። የእሷ ህይወት "Existentialism" (ህልውና) ትርጉም የሚያገኘው ለሌሎች በመኖር ውስጥ መሆኑን ያረጋግጣል። እናት ለፈላስፋው የሰነ-ምግባር (Ethics) መጽሐፍ ናት።
"የሌማቱ ምስጢር"
ከብዙ ዓመታት በፊት በአዲስ አበባ በረንዳ አደር የነበረ አንድ ወጣት (አሁን በውጭ ሀገር የሚኖር) ይህንን ዘፈን ሲሰማ ሁልጊዜ የሚያስታውሰው ታሪክ አለ።
እናቱ በልብስ እጥበት ነበር እሱንና አራት እህቶቹን የሚያሳድጉት። አንድ ቀን የገና በዓል ነበር። የጎረቤት ቤት በስጋ መዓዛና በደስታ ሲናወጥ፣ የእነሱ ቤት ግን ቀዝቃዛ ነበር። እናቱ ሌማቱን መሃል ላይ አስቀምጠው "ዛሬ ትልቅ ድግስ አለን" አሏቸው። ልጆቹ በደስታ ተሰበሰቡ። እናቱ ሌማቱን ሲከፍቱት ግን በውስጡ የነበረው ደረቅ እንጀራና ጥቂት ጨው ብቻ ነበር።
እናቱ ግን በፈገግታ "ልጆቼ ሆይ፣ ዛሬ አብረን በመሆናችን አምላክ ይመስገን፤ ይህን በልተን ነገ ትልቅ ሰው ትሆናላችሁ" አሏቸው። ልጁ ያኔ እናቱ ለምን እንደማትበላ አልገባቸውም ነበር። ቆይቶ ግን አስተዋለ—እናቱ አንጀቷ እየታጠፈ ልጆቿ እንዳያዝኑ ስትል "ጠገብኩ" ትል ነበር።
"እባክህ ጌታዬ ሳያልፍ አትግደላት" የሚለው የህብስት ዜማ ለዚህ ወጣት ጸሎቱ ብቻ ሳይሆን የህይወቱ ምስክርነት ነው። ዛሬ እናቱን በምቾት ቢያኖራቸውም፣ ያንን የጨውና እንጀራ "ድግስ" እና የእናቱን ጥንካሬ ሲያስብ እንባው አይቆምም።
የግጥሙ ውበትና ምት
ደራሲያን የግጥሙን አወቃቀር "የልመና እና የሙሾ ቅይጥ" ይሉታል። "እምዬ ሆይ..." የሚለው ዜማ የኢትዮጵያዊያን አልቃሾች (Mourners) ዜማ ይዘት አለው። ግጥሙ እናትን ከምድር ወደ ሰማይ (ወደ አምላክ) የሚወስድ ድልድይ አድርጎ ይስላታል። ቃላቶቹ ቀላል ግን እንደ ጦር የሚወጉ ናቸው።
"ጓዳ ጎድጓዳ" የሚለው ቃል ድህነትን ብቻ ሳይሆን የእናትነትን ምስጢራዊ ስቃይ ይገልጻል። ደራሲያን እንደሚሉት፣ ይህ ዘፈን እንደ ትልቅ ልብ ወለድ መጽሐፍ ነው።
መጀመሪያው ላይ ሰቆቃ (Conflict) አለ፣ መሃል ላይ ጸሎት (Rising Action) አለ፣ መጨረሻ ላይ ደግሞ የጽናት ተስፋ (Resolution) አለ። ህብስት በድምፅዋ የግጥሙን ነፍስ ዘርታበታለች።
አደራውና ጸሎቱ
አደራን አደራ እምዬን አደራ ጠብቃት አደራ
አምላክ አትግደለኝ ቁምነገር ሳልሰራ
እምዬን አደራ
እዚህ ጋር የህብስት ጭንቀት በግልጽ ይታያል። ሞትን የምትፈራው ለራሷ ሳይሆን፣ የእናቷን ውለታ ሳትከፍል ለመሞት ነው። ይህ "ቅዱስ ፍርሃት" ይባላል። እያንዳንዱ ልጅ ይህ ፍርሃት በውስጡ አለ።
የጓዳው ምስጢር
ጓዳ ጎድጓዳዋን እምዬን እናቴን እምዬን
እደርቆባት ሌማቷ እምዬን እናቴን እምዬን
ልጆቼን እያለች እምዬን እናቴን እምዬን
ሲታጠፍ አንጀቷ እምዬን እናቴን እምዬን
ይህ ክፍል የእናትነትን "የውስጥ ማንነት" ይገልጻል። ሌማቱ መድረቁ የቁሳዊ ድህነትን ሲያሳይ፣ አንጀቷ መታጠፉ ደግሞ የፍቅር መስዋዕትነትን ያሳያል። እናት ለልጆቿ ስትል የራሷን ረሃብ የምትረሳ "የፍቅር አምባሳደር" ናት።
Comments