2 hours ago
በደሴ እና በኮምቦልቻ መካከል
በትራፊክ አደጋ የ28 ሕይወት ተቀጠፈ
#ethiopia | ከደሴ ወደ አዲስ አበባ በመጓዝ ላይ በነበረ የህዝብ ማመላለሻ አውቶቡስ ላይ በደረሰ ከባድ የትራፊክ አደጋ የ28 ሰዎች ህይወት ማለፉን ፖሊስ ገለጸ።
አደጋው የተከሰተው በደሴ እና ኮምቦልቻ ከተሞች መካከል ልዩ ስሙ ሐረጎ በሚባለው አካባቢ መሆኑ ታውቋል።
ዛሬ ሰኔ 8 ቀን 2018 ዓ.ም ማለዳ ላይ ሲጓዝ የነበረው ይህ አውቶቡስ መንገዱን ስቶ በግምት 100 ሜትር ጥልቀት ወዳለው ገደል በመግባቱ የ28 ሰዎች ህይወት ወዲያውኑ ሊያልፍ ችሏል።
በተጨማሪም በጉዞው ላይ በነበሩ ሌሎች በርካታ ሰዎች ላይ ቀላልና ከባድ የአካል ጉዳት ደርሶባቸዋል።
በአሁኑ ወቅት ከአደጋው የተረፉትን ተጎጂዎች በፍጥነት ወደ ህክምና ተቋማት ለማድረስ ከፍተኛ ርብርብ እየተደረገ እንደሚገኝ የገለጸው ፖሊስ፣ አደጋው የተከሰተበትን ትክክለኛ መንስኤ ለማወቅ ምርመራ እያካሄደ መሆኑን አስታውቋል።
ሳሙኤል ኪሮስ
አሚኮ
#የጎዳናአደጋ #የትራፊክአደጋ #ደሴ #ኮምቦልቻ #አሚኮ #የአደጋመረጃ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
በትራፊክ አደጋ የ28 ሕይወት ተቀጠፈ
#ethiopia | ከደሴ ወደ አዲስ አበባ በመጓዝ ላይ በነበረ የህዝብ ማመላለሻ አውቶቡስ ላይ በደረሰ ከባድ የትራፊክ አደጋ የ28 ሰዎች ህይወት ማለፉን ፖሊስ ገለጸ።
አደጋው የተከሰተው በደሴ እና ኮምቦልቻ ከተሞች መካከል ልዩ ስሙ ሐረጎ በሚባለው አካባቢ መሆኑ ታውቋል።
ዛሬ ሰኔ 8 ቀን 2018 ዓ.ም ማለዳ ላይ ሲጓዝ የነበረው ይህ አውቶቡስ መንገዱን ስቶ በግምት 100 ሜትር ጥልቀት ወዳለው ገደል በመግባቱ የ28 ሰዎች ህይወት ወዲያውኑ ሊያልፍ ችሏል።
በተጨማሪም በጉዞው ላይ በነበሩ ሌሎች በርካታ ሰዎች ላይ ቀላልና ከባድ የአካል ጉዳት ደርሶባቸዋል።
በአሁኑ ወቅት ከአደጋው የተረፉትን ተጎጂዎች በፍጥነት ወደ ህክምና ተቋማት ለማድረስ ከፍተኛ ርብርብ እየተደረገ እንደሚገኝ የገለጸው ፖሊስ፣ አደጋው የተከሰተበትን ትክክለኛ መንስኤ ለማወቅ ምርመራ እያካሄደ መሆኑን አስታውቋል።
ሳሙኤል ኪሮስ
አሚኮ
#የጎዳናአደጋ #የትራፊክአደጋ #ደሴ #ኮምቦልቻ #አሚኮ #የአደጋመረጃ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
5 hours ago
ሰላም፣ እንደምን አደራችሁ?
ዘመኑን የዋጀ መከላከያ ሠራዊት፤ ለኢትዮጵያ ልዕልና መሰረት
ከመከላከያ ሠራዊት ተልዕኮዎች መካከል የሀገርን ሉዓላዊነት መጠበቅ፣ የሕዝብን ደህንነት ማረጋገጥና ቀጣናዊ ሰላምን ማስከበር ቀዳሚዎቹ ናቸው፡፡
በዓለም ላይ ያሉ የጸጥታ ሁኔታዎች በፍጥነት እየተለዋወጡ ባሉበት በዚህ ዘመን የሀገራት የመከላከያ አቅም በቁጥር እና በወታደራዊ መሳሪያዎች ብቻ የሚለካበት ጊዜ አልፏል።
አሁን ላይ የሚካሄዱ ዘመናዊ ጦርነቶች አሸናፊነት በቴክኖሎጂ፣ በመረጃ፣ በሳይበር ሥርዓት እና በፈጣን ውሳኔ ሰጪነት ላይ የተመሰረቱ ናቸው፡፡
ከእነዚህ መሰረታዊ መርሆች አንጻር የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ዘመኑን ለመዋጀት በተለያዩ ዘርፎች የለውጥ ጉዞ ላይ ይገኛል። ሠራዊቱ ለሀገር ባንዴራ፣ ክብርና ነጻነት ራሱን የሚሰዋ እንዲሁም ለቀጣናው ሀገራት መከታ ነው፡፡
ኢትዮጵያ በታሪኳ የውጭ ወረራዎችን በመመከት ነጻነቷን ያስጠበቀች ከመሆኗ ባለፈ የአፍሪካ ጸረ ቅኝ ግዛት እንቅስቃሴ ቀንዲል ናት፡፡
አሁን ላይ ያለው የጸጥታ ፈተና ደግሞ ከትናንቱ በእጅጉ የተለየ ነው ፤ ከባህላዊ የድንበር ጥቃት ባሻገር የሽብር አደጋዎች፣ የሳይበር ጥቃቶች፣ የሀሰት መረጃ ዘመቻዎችና የተደራጁ ወንጀሎች አዳዲስ ፈተናዎች ሆነው ብቅ ብለዋል።
ስለሆነም ነባራዊ ሁኔታውን የሚመጥን በሁለንታዊ አቅሙ የጎለበተ ዘመናዊ ሠራዊት መገንባት እነዚህን የወቅቱ ፈተናዎች በድል ለመወጣት ያስችላል፡፡
የኢትየጵያ መከላከያ ሠራዊት ከጦር ዝግጅት በላይ በቴክኖሎጂ እና በመረጃ ላይ የተመሰረተ አቅም እንዲገነባ እየተከናወነ የሚገኘው ሥራም የሚደነቅ ነው፡፡
የኢትየጵያ መከላከያ ሠራዊት ታሪክን በደምና በአጥንት ቀለም ከመጻፍ አልፎ፣ የነገዋን ብሩህ ኢትዮጵያ በእውቀት፣ በሥራ እና በቴክኖሎጂ ምሰሶ ላይ የሚያቆም ግዙፍ ሃይል እየሆነ ነው፡፡
በለውጡ መንግሥት በተከናወኑ ዘርፈ ብዙ የሪፎርም ሥራዎች የኢትዮጵያ መከላከያ በስልጠና፣ በአደረጃጀት እና በቴክኖሎጂ አጠቃቀም ረገድ ተጨባጭ ለውጦችን አስመዝግቧል።
የድሮን ቴክኖሎጂ፣ የዘመናዊ የመረጃ ሥርዓቶች አጠቃቀም፣ የልዩ ኃይል ስልጠናዎች እና የፈጣን ምላሽ አቅሞች የዚህ ለውጥ አካል ሆነው ይጠቀሳሉ።
ከዚህ ባለፈም መከላከያው በዘመናዊ የጦር ስልቶች እና በዲጂታል ግንኙነት ስርዓቶች ላይ ያደረገው ትኩረት ዘመኑን የመዋጀት ሒደቱ እየተጠናከረ መሆኑን ያሳያል።
የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ እንዳሉት÷ ሠራዊቱ እጅግ ዘመናዊ የጦር ቴክኖሎጂዎችን በመታጠቅ የየብስ፣ የአየርና የሳይበር ምህዳርን በበላይነት የሚቆጣጠር አስፈሪ የብረት ክንድ ሆኗል።
መከላከያ ሠራዊት የጠላትን ትንኮሳና ጥቃት በስነ ልቦና የበላይነት፣ በዘመናዊ ትጥቅ እና በላቀ ወታደራዊ ሳይንስ የማክሸፍ አቅሙ ከፍተኛ ደረጃ መድረሱንም አውስተዋል፡፡
እያንዳንዱ መኮንን አካላዊ ጀግንነትን ብቻ ሳይሆን፣ አውዳሚ የጂኦ-ፖለቲካዊ ውጥረቶችን በብልሃት እና በፍጥነት የሚያከሽፍ፣ የተረጋጋ አዕምሮ ያለው የዘመኑ የጥበብ ሰው ሆኖ ተቀርጿልም ነው ያሉት፡፡
የሠራዊቱን ሁለንተናዊ የማድረግ አቅም ይበልጥ ለማሳደግም በዘርፉ የሚከናወነው ዘመኑን የመዋጀት ሥራ የዓለምን ብሎም የቀጣናውን ነባራዊ ሁኔታ ባገናዘበ መልኩ ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል፡፡
የሳይበር ደህንነት አቅምን ይበልጥ ማጠናከር፣ የሀገር ውስጥ የመከላከያ ኢንዱስትሪን ማሳደግ፣ የሰው ኃይል ሙያዊ ብቃትን ማጎልበት እና በምርምርና ፈጠራ ላይ ትኩረት መስጠት ቀጣይ ተግባራት ናቸው።
የዘመናዊ መከላከያ ጥንካሬ የሚለካው በሚገዛው መሳሪያ ብዛት ሳይሆን፣ በራሱ የሚፈጥረው ዕውቀት፣ ቴክኖሎጂ እና የሰው ኃይል ብቃት መሆኑንም መረዳት ግድ ይላል፡፡
በመሆኑም የኢትዮጵያ መከላከያ ዘመኑን ከመዋጀት አንጻር ሲታይ፣ በታሪካዊ የጦር ጀግንነት ላይ ብቻ የማይመረኮዝ፣ በእውቀት፣ በቴክኖሎጂ እና በሙያዊ ብቃት የተደገፈ ዘመናዊ ተቋም ለመሆን የጀመረው ጉዞ ይበልጥ ማጠናከር አስፈላጊ ነው፡፡
ዘመኑን የዋጀ መከላከያ ሠራዊት፤ ለኢትዮጵያ ልዕልና መሰረት
ከመከላከያ ሠራዊት ተልዕኮዎች መካከል የሀገርን ሉዓላዊነት መጠበቅ፣ የሕዝብን ደህንነት ማረጋገጥና ቀጣናዊ ሰላምን ማስከበር ቀዳሚዎቹ ናቸው፡፡
በዓለም ላይ ያሉ የጸጥታ ሁኔታዎች በፍጥነት እየተለዋወጡ ባሉበት በዚህ ዘመን የሀገራት የመከላከያ አቅም በቁጥር እና በወታደራዊ መሳሪያዎች ብቻ የሚለካበት ጊዜ አልፏል።
አሁን ላይ የሚካሄዱ ዘመናዊ ጦርነቶች አሸናፊነት በቴክኖሎጂ፣ በመረጃ፣ በሳይበር ሥርዓት እና በፈጣን ውሳኔ ሰጪነት ላይ የተመሰረቱ ናቸው፡፡
ከእነዚህ መሰረታዊ መርሆች አንጻር የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ዘመኑን ለመዋጀት በተለያዩ ዘርፎች የለውጥ ጉዞ ላይ ይገኛል። ሠራዊቱ ለሀገር ባንዴራ፣ ክብርና ነጻነት ራሱን የሚሰዋ እንዲሁም ለቀጣናው ሀገራት መከታ ነው፡፡
ኢትዮጵያ በታሪኳ የውጭ ወረራዎችን በመመከት ነጻነቷን ያስጠበቀች ከመሆኗ ባለፈ የአፍሪካ ጸረ ቅኝ ግዛት እንቅስቃሴ ቀንዲል ናት፡፡
አሁን ላይ ያለው የጸጥታ ፈተና ደግሞ ከትናንቱ በእጅጉ የተለየ ነው ፤ ከባህላዊ የድንበር ጥቃት ባሻገር የሽብር አደጋዎች፣ የሳይበር ጥቃቶች፣ የሀሰት መረጃ ዘመቻዎችና የተደራጁ ወንጀሎች አዳዲስ ፈተናዎች ሆነው ብቅ ብለዋል።
ስለሆነም ነባራዊ ሁኔታውን የሚመጥን በሁለንታዊ አቅሙ የጎለበተ ዘመናዊ ሠራዊት መገንባት እነዚህን የወቅቱ ፈተናዎች በድል ለመወጣት ያስችላል፡፡
የኢትየጵያ መከላከያ ሠራዊት ከጦር ዝግጅት በላይ በቴክኖሎጂ እና በመረጃ ላይ የተመሰረተ አቅም እንዲገነባ እየተከናወነ የሚገኘው ሥራም የሚደነቅ ነው፡፡
የኢትየጵያ መከላከያ ሠራዊት ታሪክን በደምና በአጥንት ቀለም ከመጻፍ አልፎ፣ የነገዋን ብሩህ ኢትዮጵያ በእውቀት፣ በሥራ እና በቴክኖሎጂ ምሰሶ ላይ የሚያቆም ግዙፍ ሃይል እየሆነ ነው፡፡
በለውጡ መንግሥት በተከናወኑ ዘርፈ ብዙ የሪፎርም ሥራዎች የኢትዮጵያ መከላከያ በስልጠና፣ በአደረጃጀት እና በቴክኖሎጂ አጠቃቀም ረገድ ተጨባጭ ለውጦችን አስመዝግቧል።
የድሮን ቴክኖሎጂ፣ የዘመናዊ የመረጃ ሥርዓቶች አጠቃቀም፣ የልዩ ኃይል ስልጠናዎች እና የፈጣን ምላሽ አቅሞች የዚህ ለውጥ አካል ሆነው ይጠቀሳሉ።
ከዚህ ባለፈም መከላከያው በዘመናዊ የጦር ስልቶች እና በዲጂታል ግንኙነት ስርዓቶች ላይ ያደረገው ትኩረት ዘመኑን የመዋጀት ሒደቱ እየተጠናከረ መሆኑን ያሳያል።
የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ እንዳሉት÷ ሠራዊቱ እጅግ ዘመናዊ የጦር ቴክኖሎጂዎችን በመታጠቅ የየብስ፣ የአየርና የሳይበር ምህዳርን በበላይነት የሚቆጣጠር አስፈሪ የብረት ክንድ ሆኗል።
መከላከያ ሠራዊት የጠላትን ትንኮሳና ጥቃት በስነ ልቦና የበላይነት፣ በዘመናዊ ትጥቅ እና በላቀ ወታደራዊ ሳይንስ የማክሸፍ አቅሙ ከፍተኛ ደረጃ መድረሱንም አውስተዋል፡፡
እያንዳንዱ መኮንን አካላዊ ጀግንነትን ብቻ ሳይሆን፣ አውዳሚ የጂኦ-ፖለቲካዊ ውጥረቶችን በብልሃት እና በፍጥነት የሚያከሽፍ፣ የተረጋጋ አዕምሮ ያለው የዘመኑ የጥበብ ሰው ሆኖ ተቀርጿልም ነው ያሉት፡፡
የሠራዊቱን ሁለንተናዊ የማድረግ አቅም ይበልጥ ለማሳደግም በዘርፉ የሚከናወነው ዘመኑን የመዋጀት ሥራ የዓለምን ብሎም የቀጣናውን ነባራዊ ሁኔታ ባገናዘበ መልኩ ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል፡፡
የሳይበር ደህንነት አቅምን ይበልጥ ማጠናከር፣ የሀገር ውስጥ የመከላከያ ኢንዱስትሪን ማሳደግ፣ የሰው ኃይል ሙያዊ ብቃትን ማጎልበት እና በምርምርና ፈጠራ ላይ ትኩረት መስጠት ቀጣይ ተግባራት ናቸው።
የዘመናዊ መከላከያ ጥንካሬ የሚለካው በሚገዛው መሳሪያ ብዛት ሳይሆን፣ በራሱ የሚፈጥረው ዕውቀት፣ ቴክኖሎጂ እና የሰው ኃይል ብቃት መሆኑንም መረዳት ግድ ይላል፡፡
በመሆኑም የኢትዮጵያ መከላከያ ዘመኑን ከመዋጀት አንጻር ሲታይ፣ በታሪካዊ የጦር ጀግንነት ላይ ብቻ የማይመረኮዝ፣ በእውቀት፣ በቴክኖሎጂ እና በሙያዊ ብቃት የተደገፈ ዘመናዊ ተቋም ለመሆን የጀመረው ጉዞ ይበልጥ ማጠናከር አስፈላጊ ነው፡፡
5 hours ago
አነጋጋሪ መረጃ - አሜሪካ የኢትዮጵያን ዳታ (መረጃ) ትፈልጋለች? የዳታ ጦርነቱ እና የአሜሪካው አምባሳደር ጥብቅ ማስጠንቀቂያ! 🇪🇹🇺🇸 #ethiopia #datasovereignty #technews #uspolitics #bigtech
አነጋጋሪ መረጃ - አሜሪካ የኢትዮጵያን ዳታ (መረጃ) ትፈልጋለች? የዳታ ጦርነቱ እና የአሜሪካው አምባሳደር ጥብቅ ማስጠንቀቂያ! 🇪🇹🇺🇸 #ethiopia #datasovereignty #technews #uspolitics #bigtech
Sponsored by
Surafel
15 hours ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) አገራዊ የምክክር ኮሚሽን በጉጉት ሲጠበቅ የነበረውን አገራዊ የምክክር ጉባዔ ከቀጣዩ ሐምሌ 8 ጀምሮ በአዲስ አበባው አዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከል እንደሚያካሂድ አስታውቋል። አራት ሺሕ ገደማ ጉባኤተኞች ይሳተፉበታል የተባለውና ለ15 ተከታታይ ቀናት የሚቆየው ይህ ታሪካዊ ጉባዔ፣ አገሪቱን ለዘመናት ሲያተራምሱ በቆዩ እና እጅግ ስሱ በሆኑ ፖለቲካዊ አጀንዳዎች ላይ የመጨረሻውን ምክክር እንደሚያደርግ ተገልጿል።
በዚህ አገር አቀፍ መድረክ ላይ ውሳኔ እና የጋራ መግባባት ይደረግባቸዋል ተብለው ከተያዙት አጀንዳዎች ክብደት አንጻር፣ ጉባዔው የኢትዮጵያን የፖለቲካ መሰረት ሊያናውጡ ወይም ሊያስተካክሉ የሚችሉ ጉዳዮች ላይ ይወያያል። የሕገመንግሥት ማሻሻያ፣ ለዘመናት ምላሽ ያላገኙ የማንነት ጥያቄዎች፣ የክልሎች የድንበር አከላለል ውዝግቦች፣ የፍትሃዊ የኢኮኖሚ ተጠቃሚነት ጉዳይ፣ እንዲሁም ከብሔራዊ ሠንደቅ ዓላማ ጋር ተያይዞ ያለው የሰላ የፖለቲካ ልዩነት የጉባዔው ዋነኛ የትኩረት ነጥቦች ናቸው። ይሁን እንጂ እነዚህን መሰረታዊ እና ለጦርነት ሳይቀር ምክንያት የሆኑ ጥልቅ የፖለቲካ ልዩነቶችን በ15 ቀናት ጉባዔ ብቻ እልባት መስጠት ይቻላል ወይ? የሚለው ጉዳይ በፖለቲካ ተንታኞች ዘንድ ክሪቲካል ጥያቄ ሆኖ ብቅ ብሏል።
ኮሚሽኑ እስካሁን ባደረገው የምክክር ሂደት 1 ሺሕ 234 የአገሪቱን ወረዳዎች ያሳተፈ መሆኑን እና በአጠቃላይ 93 በመቶ የሚሆነውን የአገሪቱን ክፍል መሸፈኑን እንደ ትልቅ ስኬት አንስቷል። ይህ አሃዛዊ መረጃ የኮሚሽኑን ሰፊ እንቅስቃሴ የሚያሳይ ቢሆንም፣ የትግራይ ክልል በዚህ አገር አቀፍ የምክክር ሂደት ውስጥ ሙሉ በሙሉ አለመሳተፉ የሂደቱን "አገራዊነት" እና አሳታፊነት በጽኑ የሚፈታተን ትልቅ ክፍተት ነው።
በትግራይ ክልል ምንም አይነት የምክክር ሂደት አለመካሄዱ እና የክልሉ የፖለቲካ ኃይሎችም ሆኑ ሌሎች የህብረተሰብ ክፍሎች በጉባዔው አለመሳተፋቸው፣ በተለይም እንደ ሕገመንግሥት ማሻሻያ እና የድንበር አከላለል ባሉ አጀንዳዎች ላይ የሚደረገውን ብሔራዊ መግባባት ጎዶሎ ያደርገዋል። አገሪቱ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ከገባችበት ጥልቅ የፖለቲካ እና የጸጥታ አዘቅት ለመውጣት በሚደረገው በዚህ ወሳኝ ጉባዔ ላይ፣ የትግራይ ድምጽ አለመካተቱ በቀጣይ አገራዊ ዕርቅ እና የፖለቲካ መረጋጋት ለማምጣት በሚደረገው ጥረት ላይ የራሱን አሉታዊ ጥላ ማጥላቱ አይቀርም።
ይህ ጉባዔ የኢትዮጵያን የፖለቲካ አቅጣጫ ለመቀየር ወሳኝ እርምጃ ተደርጎ ቢወሰድም፣ የሁሉም ባለድርሻ አካላት በተለይም የትግራይ አለመሳተፍ፣ እንዲሁም የአጀንዳዎቹ እጅግ ውስብስብነት፣ የኮሚሽኑን የመጨረሻ ግብ ስኬት በፈተና ውስጥ የሚጥለው መሆኑ አያጠራጥርም።
በዚህ አገር አቀፍ መድረክ ላይ ውሳኔ እና የጋራ መግባባት ይደረግባቸዋል ተብለው ከተያዙት አጀንዳዎች ክብደት አንጻር፣ ጉባዔው የኢትዮጵያን የፖለቲካ መሰረት ሊያናውጡ ወይም ሊያስተካክሉ የሚችሉ ጉዳዮች ላይ ይወያያል። የሕገመንግሥት ማሻሻያ፣ ለዘመናት ምላሽ ያላገኙ የማንነት ጥያቄዎች፣ የክልሎች የድንበር አከላለል ውዝግቦች፣ የፍትሃዊ የኢኮኖሚ ተጠቃሚነት ጉዳይ፣ እንዲሁም ከብሔራዊ ሠንደቅ ዓላማ ጋር ተያይዞ ያለው የሰላ የፖለቲካ ልዩነት የጉባዔው ዋነኛ የትኩረት ነጥቦች ናቸው። ይሁን እንጂ እነዚህን መሰረታዊ እና ለጦርነት ሳይቀር ምክንያት የሆኑ ጥልቅ የፖለቲካ ልዩነቶችን በ15 ቀናት ጉባዔ ብቻ እልባት መስጠት ይቻላል ወይ? የሚለው ጉዳይ በፖለቲካ ተንታኞች ዘንድ ክሪቲካል ጥያቄ ሆኖ ብቅ ብሏል።
ኮሚሽኑ እስካሁን ባደረገው የምክክር ሂደት 1 ሺሕ 234 የአገሪቱን ወረዳዎች ያሳተፈ መሆኑን እና በአጠቃላይ 93 በመቶ የሚሆነውን የአገሪቱን ክፍል መሸፈኑን እንደ ትልቅ ስኬት አንስቷል። ይህ አሃዛዊ መረጃ የኮሚሽኑን ሰፊ እንቅስቃሴ የሚያሳይ ቢሆንም፣ የትግራይ ክልል በዚህ አገር አቀፍ የምክክር ሂደት ውስጥ ሙሉ በሙሉ አለመሳተፉ የሂደቱን "አገራዊነት" እና አሳታፊነት በጽኑ የሚፈታተን ትልቅ ክፍተት ነው።
በትግራይ ክልል ምንም አይነት የምክክር ሂደት አለመካሄዱ እና የክልሉ የፖለቲካ ኃይሎችም ሆኑ ሌሎች የህብረተሰብ ክፍሎች በጉባዔው አለመሳተፋቸው፣ በተለይም እንደ ሕገመንግሥት ማሻሻያ እና የድንበር አከላለል ባሉ አጀንዳዎች ላይ የሚደረገውን ብሔራዊ መግባባት ጎዶሎ ያደርገዋል። አገሪቱ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ከገባችበት ጥልቅ የፖለቲካ እና የጸጥታ አዘቅት ለመውጣት በሚደረገው በዚህ ወሳኝ ጉባዔ ላይ፣ የትግራይ ድምጽ አለመካተቱ በቀጣይ አገራዊ ዕርቅ እና የፖለቲካ መረጋጋት ለማምጣት በሚደረገው ጥረት ላይ የራሱን አሉታዊ ጥላ ማጥላቱ አይቀርም።
ይህ ጉባዔ የኢትዮጵያን የፖለቲካ አቅጣጫ ለመቀየር ወሳኝ እርምጃ ተደርጎ ቢወሰድም፣ የሁሉም ባለድርሻ አካላት በተለይም የትግራይ አለመሳተፍ፣ እንዲሁም የአጀንዳዎቹ እጅግ ውስብስብነት፣ የኮሚሽኑን የመጨረሻ ግብ ስኬት በፈተና ውስጥ የሚጥለው መሆኑ አያጠራጥርም።
18 hours ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) "በመጪው ምርጫ 33 ፐርሰንት ሩሲያዊያን ፑቲንን እንደማይመርጡ መረጃ አግኝቻለሁ" ሲሉ ዘለንስኪ ገለፁ፡፡ የዩክሬይኑ ፕሬዝደንት ዘለንስኪ የዛሬ መልእክታቸውን የጀመሩት ‹‹የዩክሬይንን ስለላ ስራዎች ለምትደግፉ ወዳጆቻችንና ጥብቅ መረጃ ለምትሰጡን ሁሉ አመሰግናለሁ›› በማለት ነው፡፡ ሲቀጥሉም የስለላ ተቋሞቻቸው በሩሲያ ያለውን ውስጣዊ ሁኔታ የሚመለከተ መረጃ እንዳደረሷቸው አስታውቀዋል፡፡
በመረጃው መሰረት ሩሲያዊያን በፕሬዝደንት ፑቲን እርምጃ ደስተኛ እንዳልሆኑ መረዳታቸውን ገልፀውም በመጪው ምርጫ 33 ፐርሰንት ያህሉ ሩሲያዊያን ፕሬዝደንቱን እንደማይመርጡ የሚያሳይ ዶክመንት እንዳለ አስታውቀዋል፡፡ ሾልኮ በወጣው መረጃ የፕሬዝደንቱን እርምጃ የሚደግፉት 55 ፐርሰንት መሆናቸውን ያስታወቁት ዘለንስኪ ‹‹ይህም የሩሲያ ገዢ ፓርቲ ተቀባይነት ከቀን ወደቀን እየወረደ መሆኑን የሚያሳይ ነው›› ብለዋል፡፡ የሩሲያ አጠቃላይ ብሄራዊ ምርጫ የፊታችን ሴፕቴምበር 20 የሚከናወን ሲሆን ዘለንስኪ እንዳሉት በሚቀጥሉት ወራት ደግሞ 33 ፐርሰንቱ ሊጨምር ይችላል፡፡
በመረጃው መሰረት ሩሲያዊያን በፕሬዝደንት ፑቲን እርምጃ ደስተኛ እንዳልሆኑ መረዳታቸውን ገልፀውም በመጪው ምርጫ 33 ፐርሰንት ያህሉ ሩሲያዊያን ፕሬዝደንቱን እንደማይመርጡ የሚያሳይ ዶክመንት እንዳለ አስታውቀዋል፡፡ ሾልኮ በወጣው መረጃ የፕሬዝደንቱን እርምጃ የሚደግፉት 55 ፐርሰንት መሆናቸውን ያስታወቁት ዘለንስኪ ‹‹ይህም የሩሲያ ገዢ ፓርቲ ተቀባይነት ከቀን ወደቀን እየወረደ መሆኑን የሚያሳይ ነው›› ብለዋል፡፡ የሩሲያ አጠቃላይ ብሄራዊ ምርጫ የፊታችን ሴፕቴምበር 20 የሚከናወን ሲሆን ዘለንስኪ እንዳሉት በሚቀጥሉት ወራት ደግሞ 33 ፐርሰንቱ ሊጨምር ይችላል፡፡
23 hours ago
አጋዝእተ ዓለም ሥላሴ ከክፉ ነገር ሁሉ ይከልሉን፤ የልባችንን መልካም መሻትም ይሙሉልን🙏
የሥላሴን አኗኗር በስጋዊ ስሌት የማንመረምረውም መንፈሳዊ በመሆኑ ነው፡፡ የምሥጢረ ሥላሴን ትምህርት ስንማር ከሂሳብ ቀመር ሕግ አስተሳሰብ ነጻ መሆን ያሻል። ምክንያቱም መንፈሳዊዉ ጥበብ ሥጋዊዉን ጥበብ ወይም ፍልስፍና ይመረምረዋል እንጅ መንፈሳዊ ጥበብና ምሥጢር በዓለማዊ ዕውቀትና ምርምር ሊደረስበት አይቻልምና የሃይማኖት ነገር ቁሳዊ ሳይሆን መንፈሳዊና በሃይማኖት ሆኖ በመንፈሳዊነት የሚታወቅና የሚታመን ነው። ሥላሴ፣ ሠለሰ ሶስት አደረገ፤ ካለው የግዕዝ ግሥ የተገኘ ሲሆን፤ ሥላሴ ማለት ሶስትነት ማለት ነው። በአንድነት በሦስትነት የሚመሰገን፣ ዓለምን ፈጥሮ የሚገዛ አምላክ ቅድስት ሥላሴ፡፡ ቅድስት ሥላሴ ስማቸው ከአካላቸው፣ አካላቸው ከስማቸው ሳይቀድም ከዓለም በፊት የነበረ ነው እንጂ ኋላ የተገኘ አይደለም፡፡
ቅድምናቸው ዘመኑን ቢወስነው እንጂ ዘመኑ ቅድምናቸውን አይወስነውምና፡፡ የሥላሴ አንድነት በባህርይ፣ በህልውና፣ በፈቃድ፣ በሥልጣን፣ በመፍጠር በመሳሰሉት ነው፡፡ ሥላሴ የሚለው ስም የአንድነትና የሦስትነት ስም ነውና በስም፣ በግብርና በአካል ሦስት እንላለን፡፡ የሰው ነፍስ የቅድስት ሥላሴ ምሳሌ ናት፡፡ ይኸውም አብ በልብ፣ ወልድ በቃል፣ መንፈስ ቅዱስ በእስትፋስ ይመሰላሉ፡፡ በእግዚአብሔርነቱ፤ ልብ፣ ቃልና ሕይወት አለ። ነፍስ ሶስት ባህርያት ቢኖሯትም አንድ እንደምትባል እግዚአብሔርም ሶስት ስም፤ ሶስት ግብር፤ ሶስት አካል፤ ቢኖረውም አንድ አምላክ እንጅ ሶስት አማልክት አይባልም፡፡
ለአብ፣ ለወልድ፣ ለመንፈሰ ቅዱስ ለየራሳቸው ፍፁም ገጽ፣ ፍፁም መልክ፣ ፍፁም አካል፣ አላቸው። የፍጡራን አካል የሚታይ፣ የሚዳሰስ፣ የሚመጠን፤ የሚወሰን፣ ሲሆን የሥላሴ አካል ግን፤ የማይታይ፣ በእጅ የማይዳሰስ፣ በቦታ የማይወሰን፣ በሁሉም ምሉዕ ነው። የቅድስት ሥላሴ ምሕረትና ቸርነት አይለየን፡፡ ገዳማውያኑ ዓለምን ትተው ሲመንኑ ይህን ምሕረትና ቸርነት ተስፋ አድርገው ስጋዊውን ክብር ንቀው ነው፡፡ ገዳማቸውን ስንደግፍ በዓታቸውን ስናጸና የበረከታቸው ተሳታፊ እንሆናለን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
የሥላሴን አኗኗር በስጋዊ ስሌት የማንመረምረውም መንፈሳዊ በመሆኑ ነው፡፡ የምሥጢረ ሥላሴን ትምህርት ስንማር ከሂሳብ ቀመር ሕግ አስተሳሰብ ነጻ መሆን ያሻል። ምክንያቱም መንፈሳዊዉ ጥበብ ሥጋዊዉን ጥበብ ወይም ፍልስፍና ይመረምረዋል እንጅ መንፈሳዊ ጥበብና ምሥጢር በዓለማዊ ዕውቀትና ምርምር ሊደረስበት አይቻልምና የሃይማኖት ነገር ቁሳዊ ሳይሆን መንፈሳዊና በሃይማኖት ሆኖ በመንፈሳዊነት የሚታወቅና የሚታመን ነው። ሥላሴ፣ ሠለሰ ሶስት አደረገ፤ ካለው የግዕዝ ግሥ የተገኘ ሲሆን፤ ሥላሴ ማለት ሶስትነት ማለት ነው። በአንድነት በሦስትነት የሚመሰገን፣ ዓለምን ፈጥሮ የሚገዛ አምላክ ቅድስት ሥላሴ፡፡ ቅድስት ሥላሴ ስማቸው ከአካላቸው፣ አካላቸው ከስማቸው ሳይቀድም ከዓለም በፊት የነበረ ነው እንጂ ኋላ የተገኘ አይደለም፡፡
ቅድምናቸው ዘመኑን ቢወስነው እንጂ ዘመኑ ቅድምናቸውን አይወስነውምና፡፡ የሥላሴ አንድነት በባህርይ፣ በህልውና፣ በፈቃድ፣ በሥልጣን፣ በመፍጠር በመሳሰሉት ነው፡፡ ሥላሴ የሚለው ስም የአንድነትና የሦስትነት ስም ነውና በስም፣ በግብርና በአካል ሦስት እንላለን፡፡ የሰው ነፍስ የቅድስት ሥላሴ ምሳሌ ናት፡፡ ይኸውም አብ በልብ፣ ወልድ በቃል፣ መንፈስ ቅዱስ በእስትፋስ ይመሰላሉ፡፡ በእግዚአብሔርነቱ፤ ልብ፣ ቃልና ሕይወት አለ። ነፍስ ሶስት ባህርያት ቢኖሯትም አንድ እንደምትባል እግዚአብሔርም ሶስት ስም፤ ሶስት ግብር፤ ሶስት አካል፤ ቢኖረውም አንድ አምላክ እንጅ ሶስት አማልክት አይባልም፡፡
ለአብ፣ ለወልድ፣ ለመንፈሰ ቅዱስ ለየራሳቸው ፍፁም ገጽ፣ ፍፁም መልክ፣ ፍፁም አካል፣ አላቸው። የፍጡራን አካል የሚታይ፣ የሚዳሰስ፣ የሚመጠን፤ የሚወሰን፣ ሲሆን የሥላሴ አካል ግን፤ የማይታይ፣ በእጅ የማይዳሰስ፣ በቦታ የማይወሰን፣ በሁሉም ምሉዕ ነው። የቅድስት ሥላሴ ምሕረትና ቸርነት አይለየን፡፡ ገዳማውያኑ ዓለምን ትተው ሲመንኑ ይህን ምሕረትና ቸርነት ተስፋ አድርገው ስጋዊውን ክብር ንቀው ነው፡፡ ገዳማቸውን ስንደግፍ በዓታቸውን ስናጸና የበረከታቸው ተሳታፊ እንሆናለን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
23 hours ago
ኢትዮጵያዊው የቴክኖሎጂ ስራ ፈጣሪ በሰፊቃድ ጌታቸው በአፍሪካ ምርጥ 100 የንግድ ጀግኖች ዝርዝር ውስጥ ተካተቱ
#fastmereja | የኢትዮጵያ ቴክኖሎጂ ኩባንያ የሆነው "ኢግል ላይን ሲስተም ቴክኖሎጂ" መስራችና ዋና ስራ አስፈጻሚ በሰፊቃድ ጌታቸው፣ በ2026ቱ "አፍሪካ ቢዝነስ ሄሮውስ" (ABH) ውድድር ከመላው አፍሪካ ከተውጣጡ ከ24 ሺህ በላይ ተወዳዳሪዎች መካከል በማለፍ፣ በምርጥ 100 የንግድ ጀግኖች ዝርዝር ውስጥ መካተታቸው ተገለጸ።
በሰፊቃድ ጌታቸው የሚመራው "ኢግል ላይን ሲስተም ቴክኖሎጂ" በተለይም በፋይናንስ፣ በግብርና፣ በዲጂታል ክፍያ እና በቱሪዝም ዘርፎች ከሁለት ደርዘን በላይ የቴክኖሎጂ መፍትሄዎችን በማዘጋጀት ይታወቃል። በዘርፉ ካበረከቷቸው ፈጠራዎች መካከል በኦሮሚያ ክልል ከአንድ ሚሊየን ለሚበልጡ አርሶ አደሮች የግብርና ግብዓት ግዥን ያቀለለው የ"ጌትፊ ኢንተርፕራይዝ" (GetFee Enterprise) የክፍያ ስብስብ መድረክ እና የዳሽን ባንክ የሞባይል ባንኪንግ መተግበሪያ ዋነኞቹ ናቸው።
በተጨማሪም እንደ "ካሽ ጎ" (CashGo)፣ "ኢትዮ-ዳይሬክት ኮኔክት" (Ethio-Direct Connect) እና የ"ዱቤ አለ" (DubeAle) የክፍያ መድረክ የመሳሰሉ ፈጠራዎች በኢትዮጵያ የዲጂታል ፋይናንስ ስነ-ምህዳር ውስጥ ያላቸውን ተፅእኖ አሳይተዋል። ከእነዚህም ባሻገር ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ድጋፍ ማሰባሰቢያ የሆነውን "ItsMyDam.com" መድረክ በማልማትም ይታወቃሉ።
የአፍሪካ ቢዝነስ ሄሮውስ (ABH) ተነሳሽነት በ2018 ዓ.ም. በአሊባባ መስራች ጃክ ማ የተጀመረ ሲሆን፣ ዓላማውም በየአመቱ በአህጉሪቱ አስር ምርጥ ስራ ፈጣሪዎችን በመለየት የገንዘብ ድጋፍ፣ ስልጠና እና የአማካሪነት አገልግሎት መስጠት ነው። ለዘንድሮው የውድድር ዘመን በአጠቃላይ 1.5 ሚሊዮን ዶላር የሽልማት በጀት ተይዞለታል።
የሰፊቃድ ጌታቸው በምርጥ 100 ዝርዝር ውስጥ መካተት፣ ኢትዮጵያውያን ስራ ፈጣሪዎች በቴክኖሎጂ ዘርፍ ያላቸውን አቅም በዓለም አቀፍ ደረጃ ለማሳየትና አህጉራዊ ተወዳዳሪነትን ለመቀዳጀት እንደ ትልቅ ምዕራፍ ተወስዷል። ቀደም ሲል ከነበሩት ዓመታት አንጻር፣ በውድድሩ የኢትዮጵያውያን ተሳትፎ እየጨመረ መምጣቱን መረጃዎች ይጠቁማሉ።
#fastmereja | የኢትዮጵያ ቴክኖሎጂ ኩባንያ የሆነው "ኢግል ላይን ሲስተም ቴክኖሎጂ" መስራችና ዋና ስራ አስፈጻሚ በሰፊቃድ ጌታቸው፣ በ2026ቱ "አፍሪካ ቢዝነስ ሄሮውስ" (ABH) ውድድር ከመላው አፍሪካ ከተውጣጡ ከ24 ሺህ በላይ ተወዳዳሪዎች መካከል በማለፍ፣ በምርጥ 100 የንግድ ጀግኖች ዝርዝር ውስጥ መካተታቸው ተገለጸ።
በሰፊቃድ ጌታቸው የሚመራው "ኢግል ላይን ሲስተም ቴክኖሎጂ" በተለይም በፋይናንስ፣ በግብርና፣ በዲጂታል ክፍያ እና በቱሪዝም ዘርፎች ከሁለት ደርዘን በላይ የቴክኖሎጂ መፍትሄዎችን በማዘጋጀት ይታወቃል። በዘርፉ ካበረከቷቸው ፈጠራዎች መካከል በኦሮሚያ ክልል ከአንድ ሚሊየን ለሚበልጡ አርሶ አደሮች የግብርና ግብዓት ግዥን ያቀለለው የ"ጌትፊ ኢንተርፕራይዝ" (GetFee Enterprise) የክፍያ ስብስብ መድረክ እና የዳሽን ባንክ የሞባይል ባንኪንግ መተግበሪያ ዋነኞቹ ናቸው።
በተጨማሪም እንደ "ካሽ ጎ" (CashGo)፣ "ኢትዮ-ዳይሬክት ኮኔክት" (Ethio-Direct Connect) እና የ"ዱቤ አለ" (DubeAle) የክፍያ መድረክ የመሳሰሉ ፈጠራዎች በኢትዮጵያ የዲጂታል ፋይናንስ ስነ-ምህዳር ውስጥ ያላቸውን ተፅእኖ አሳይተዋል። ከእነዚህም ባሻገር ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ድጋፍ ማሰባሰቢያ የሆነውን "ItsMyDam.com" መድረክ በማልማትም ይታወቃሉ።
የአፍሪካ ቢዝነስ ሄሮውስ (ABH) ተነሳሽነት በ2018 ዓ.ም. በአሊባባ መስራች ጃክ ማ የተጀመረ ሲሆን፣ ዓላማውም በየአመቱ በአህጉሪቱ አስር ምርጥ ስራ ፈጣሪዎችን በመለየት የገንዘብ ድጋፍ፣ ስልጠና እና የአማካሪነት አገልግሎት መስጠት ነው። ለዘንድሮው የውድድር ዘመን በአጠቃላይ 1.5 ሚሊዮን ዶላር የሽልማት በጀት ተይዞለታል።
የሰፊቃድ ጌታቸው በምርጥ 100 ዝርዝር ውስጥ መካተት፣ ኢትዮጵያውያን ስራ ፈጣሪዎች በቴክኖሎጂ ዘርፍ ያላቸውን አቅም በዓለም አቀፍ ደረጃ ለማሳየትና አህጉራዊ ተወዳዳሪነትን ለመቀዳጀት እንደ ትልቅ ምዕራፍ ተወስዷል። ቀደም ሲል ከነበሩት ዓመታት አንጻር፣ በውድድሩ የኢትዮጵያውያን ተሳትፎ እየጨመረ መምጣቱን መረጃዎች ይጠቁማሉ።
1 day ago
በአሜሪካ እና በኢራን መካከል ያለው የሰላም ስምምነት የመጨረሻ ውል ላይ ደረሰ
*************
በአሜሪካ እና በኢራን መካከል የሚደረገው የሰላም ስምምነት የመጨረሻ ሰነድ መጽደቁን በሂደቱ ላይ ቁልፍ አስታራቂ የሆኑት የፓኪስታን ጠቅላይ ሚኒስትር ሸህባዝ ሸሪፍ አስታውቀዋል።
በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን ጦርነት ለማቆም እና ወሳኙን የሆርሙዝ ወሽመጥ ድጋሚ ለመክፈት ያለመውን ይህንን ስምምነት አስመልክቶ ጠቅላይ ሚኒስትሩ “ሰላም እንደ አሁኑ ቀርቦ አያውቅም” ብለዋል።
ሂደቱን ለማደናቀፍ የሚነዙ የሀሰት መረጃዎችን ወደ ጎን በመተው ፓኪስታን ቀጣይ እርምጃዎችን ለማጠናቀቅ ከሁለቱም ወገኖች ጋር በቅርበት እየሰራች መሆኑን ገልጸዋል።
የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አባስ አራጊቺም በበኩላቸው የጦርነቱ ማክተሚያ መቃረቡን አረጋግጠዋል።
ከሁለቱም ወገኖች ተስፋ ሰጪ መግለጫዎች ቢሰሙም፣ በአደባባይ ያላቸው የድርድር አቋም አሁንም የተራራቀ መሆኑ ይስተዋላል።
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በኢራን መገናኛ ብዙኃን የተናፈሰው የስምምነቱ ይዘት ከእውነታው የራቀ ነው ያሉ ሲሆን፣ ኢራናውያንን “በቅንነት ለመደራደር የማይመቹ” ሲሉ ተችተዋል።
በሌላ በኩል ኢራን አሜሪካ በዲፕሎማሲያዊ ሂደቱ ላይ በተደጋጋሚ ክህደት ፈጽማለች ስትል በመውቀስ፣ በዋሽንግተን ባህሪ ምክንያት የተገኘው መሻሻል ወደኋላ እየተመለሰ መሆኑን ገልጻለች።
ይሁን እንጂ ኢራን በአብዛኛዎቹ ጉዳዮች ላይ ስምምነት ላይ መደረሱንና በመጨረሻው የውስጥ ግምገማ ደረጃ ላይ እንደምትገኝ አስታውቃለች።
ፕሬዝዳንት ትራምፕ ስምምነቱ በመጪው እሁድ መጀመሪያ ላይ ሊፈረም እንደሚችል የገለጹ ሲሆን፣ ቴህራን በበኩሏ በጊዜ ሰሌዳው ላይ ጥርጣሬ ቢኖራትም ፊርማው “በሚቀጥሉት ቀናት” ሊከናወን እንደሚችል ፍንጭ ሰጥታለች።
ስምምነቱ ከተፈረመ በኋላ የሆርሙዝ ወሽመጥ ለሁሉም ክፍት እንደሚሆንና አሜሪካም በመጨረሻ የኢራንን የኑክሌር ቁሳቁስ እንደምታገኝ ተጠቅሷል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ፣ ኢራን ማንኛውም የተኩስ አቁም ስምምነት እስከ ሊባኖስ ድረስ መዘርጋት አለበት ብላ ብታስረግጥም፣ የእስራኤል ጦር ጥቃቱን በመቀጠሉ በደቡብ ሊባኖስ በርካታ ፍንዳታዎች እየተከሰቱ ይገኛሉ ሲሉ ዘ ቴሌግራፍ እና አልጀዚራ በዘገባቸው ጠቅሰዋል።
በመሐመድ ፊጣሞ
#usiranpeacetalks #straitofhormuz #middleeastpeace #ethiopianbroadcastingcorporation
*************
በአሜሪካ እና በኢራን መካከል የሚደረገው የሰላም ስምምነት የመጨረሻ ሰነድ መጽደቁን በሂደቱ ላይ ቁልፍ አስታራቂ የሆኑት የፓኪስታን ጠቅላይ ሚኒስትር ሸህባዝ ሸሪፍ አስታውቀዋል።
በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን ጦርነት ለማቆም እና ወሳኙን የሆርሙዝ ወሽመጥ ድጋሚ ለመክፈት ያለመውን ይህንን ስምምነት አስመልክቶ ጠቅላይ ሚኒስትሩ “ሰላም እንደ አሁኑ ቀርቦ አያውቅም” ብለዋል።
ሂደቱን ለማደናቀፍ የሚነዙ የሀሰት መረጃዎችን ወደ ጎን በመተው ፓኪስታን ቀጣይ እርምጃዎችን ለማጠናቀቅ ከሁለቱም ወገኖች ጋር በቅርበት እየሰራች መሆኑን ገልጸዋል።
የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አባስ አራጊቺም በበኩላቸው የጦርነቱ ማክተሚያ መቃረቡን አረጋግጠዋል።
ከሁለቱም ወገኖች ተስፋ ሰጪ መግለጫዎች ቢሰሙም፣ በአደባባይ ያላቸው የድርድር አቋም አሁንም የተራራቀ መሆኑ ይስተዋላል።
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በኢራን መገናኛ ብዙኃን የተናፈሰው የስምምነቱ ይዘት ከእውነታው የራቀ ነው ያሉ ሲሆን፣ ኢራናውያንን “በቅንነት ለመደራደር የማይመቹ” ሲሉ ተችተዋል።
በሌላ በኩል ኢራን አሜሪካ በዲፕሎማሲያዊ ሂደቱ ላይ በተደጋጋሚ ክህደት ፈጽማለች ስትል በመውቀስ፣ በዋሽንግተን ባህሪ ምክንያት የተገኘው መሻሻል ወደኋላ እየተመለሰ መሆኑን ገልጻለች።
ይሁን እንጂ ኢራን በአብዛኛዎቹ ጉዳዮች ላይ ስምምነት ላይ መደረሱንና በመጨረሻው የውስጥ ግምገማ ደረጃ ላይ እንደምትገኝ አስታውቃለች።
ፕሬዝዳንት ትራምፕ ስምምነቱ በመጪው እሁድ መጀመሪያ ላይ ሊፈረም እንደሚችል የገለጹ ሲሆን፣ ቴህራን በበኩሏ በጊዜ ሰሌዳው ላይ ጥርጣሬ ቢኖራትም ፊርማው “በሚቀጥሉት ቀናት” ሊከናወን እንደሚችል ፍንጭ ሰጥታለች።
ስምምነቱ ከተፈረመ በኋላ የሆርሙዝ ወሽመጥ ለሁሉም ክፍት እንደሚሆንና አሜሪካም በመጨረሻ የኢራንን የኑክሌር ቁሳቁስ እንደምታገኝ ተጠቅሷል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ፣ ኢራን ማንኛውም የተኩስ አቁም ስምምነት እስከ ሊባኖስ ድረስ መዘርጋት አለበት ብላ ብታስረግጥም፣ የእስራኤል ጦር ጥቃቱን በመቀጠሉ በደቡብ ሊባኖስ በርካታ ፍንዳታዎች እየተከሰቱ ይገኛሉ ሲሉ ዘ ቴሌግራፍ እና አልጀዚራ በዘገባቸው ጠቅሰዋል።
በመሐመድ ፊጣሞ
#usiranpeacetalks #straitofhormuz #middleeastpeace #ethiopianbroadcastingcorporation
1 day ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የክሊቭላንድ ካቫሊየርስ ኮከብ ተጫዋች የሆነው ጀምስ ሀርደን፣ በህገ-ወጥ መንገድ የጦር መሳሪያ በተሽከርካሪ ውስጥ ይዞ በመገኘቱ ቅዳሜ ዕለት በሂዩስተን በፖሊስ ቁጥጥር ስር ውሏል። የ36 ዓመቱ ሀርደን ከሌሊቱ 9፡41 ላይ የተያዘ ሲሆን፣ ከሽጉጥ መያዣው (holster) ውጭ በግልጽ በሚታይ ሁኔታ ሽጉጥ አስቀምጦ በመገኘቱ ክስ ቀርቦበታል። ሆኖም 100 ዶላር ዋስ በማስያዝ ከእስር መለቀቁን የሃሪስ ካውንቲ አቃቤ ህግ ጽህፈት ቤት ሰነዶች ያሳያሉ።
ተጫዋቹ በቀጣዩ ሰኔ 15 ፍርድ ቤት የሚቀርብ ይሆናል። ክሊቭላንድ ካቫሊየርስ ባወጣው መግለጫ ስለእስሩ መስማቱን እና ከተጫዋቹ ወኪሎች ጋር ግንኙነት መፍጠሩን ጠቅሶ፣ ተጨማሪ መረጃዎችን እያሰባሰበ መሆኑን አስታውቋል።
17ኛውን የኤንቢኤ የውድድር ዘመኑን በቅርቡ ያጠናቀቀው ሀርደን፣ በቀጣዩ ዓመት በ42.3 ሚሊዮን ዶላር በክሊቭላንድ ለመቀጠል የሚያስችለውን የውል ማራዘሚያ አማራጭ የመጠቀም መብት አለው። የ2017-18 የውድድር ዘመን ኮከብ የነበረው እና 11 ጊዜ በኦል-ስታር (All-Star) የተመረጠው ሀርደን፣ ክሊቭላንድ በኒውዮርክ ኒክስ ተሸንፎ ከምስራቅ ኮንፈረንስ ፍጻሜ ከተሰናበተ በኋላ በክለቡ ረዘም ላለ ጊዜ ለመቆየት ፍላጎት እንዳለው ማሳወቁ ይታወሳል።
ተጫዋቹ በቀጣዩ ሰኔ 15 ፍርድ ቤት የሚቀርብ ይሆናል። ክሊቭላንድ ካቫሊየርስ ባወጣው መግለጫ ስለእስሩ መስማቱን እና ከተጫዋቹ ወኪሎች ጋር ግንኙነት መፍጠሩን ጠቅሶ፣ ተጨማሪ መረጃዎችን እያሰባሰበ መሆኑን አስታውቋል።
17ኛውን የኤንቢኤ የውድድር ዘመኑን በቅርቡ ያጠናቀቀው ሀርደን፣ በቀጣዩ ዓመት በ42.3 ሚሊዮን ዶላር በክሊቭላንድ ለመቀጠል የሚያስችለውን የውል ማራዘሚያ አማራጭ የመጠቀም መብት አለው። የ2017-18 የውድድር ዘመን ኮከብ የነበረው እና 11 ጊዜ በኦል-ስታር (All-Star) የተመረጠው ሀርደን፣ ክሊቭላንድ በኒውዮርክ ኒክስ ተሸንፎ ከምስራቅ ኮንፈረንስ ፍጻሜ ከተሰናበተ በኋላ በክለቡ ረዘም ላለ ጊዜ ለመቆየት ፍላጎት እንዳለው ማሳወቁ ይታወሳል።
2 days ago
ኒጀር ግብረ-ሰዶማዊነትን በህግ ከከለከሉ ከ30 በላይ የአፍሪካ ሀገራት ተርታ ተቀላቅላለች ።
የኒጀር ወታደራዊ ሁንታ ግብረ-ሰዶማዊነትን በወንጀል የሚቀጣ አዲስ የወንጀለኛ መቅጫ ህግ ማውጣቱን አስታወቀ።
ከሀገሪቱ የፍትህ ሚኒስቴር የተገኘው መረጃ እንደሚያመለክተው፣ አዲሱ ህግ ከትናንት በስቲያ ሐሙስ ጀምሮ ገቢራዊ ተደርጓል።
ስራ ላይ የዋለው አዲሱ ህግ ግብረ-ሰዶማዊነትን ወይም መሰል ድርጊቶችን የፈጸመ ወይም ለመፈጸም የሞከረ ማንኛውም ሰው ከ5 እስከ 10 ዓመት በሚደርስ እስራት እና በገንዘብ ይቀጣል።
ቅጣቱ ተመሳሳይ ጾታ ያላቸውን ሰዎች ጋብቻ ያስፈጸሙ ሰዎችን፣ ምስክሮችን፣ ጋብቻው እንዲፈጸም ፍቃድ የሰጡትን እንዲሁም የሰርጉን አዘጋጆች በሙሉ ያጠቃልላል ነው የተባለው።
ከዚህ ቀደም በኒጀር ግብረ-ሰዶማዊነት በህግ የተከለከለ ባይሆንም፣ በህብረተሰቡ ዘንድ ከፍተኛ ማግለል ይደርስበት ነበር።
ኒጀር ይህንን እርምጃ በመውሰድ ግብረ-ሰዶማዊነትን በህግ ከከለከሉ ከ30 በላይ የአፍሪካ ሀገራት ተርታ ተቀላቅላለች።
ግብረሰዶማዊነት በሴኔጋል፣ ኬንያ፣ ሴራሊዮን እና ታንዛኒያ እስከ 10 ዓመት እና ከዚያ በላይ በሆነ እስራት ያስቀጣል።
በሶማሊያ፣ ዩጋንዳ እና ሞሪታኒያ ደግሞ የወንጀሉ ቅጣት እስከ ሞት ፍርድ ሊደርስ እንደሚችል ዘገባው አመልክቷል።
Seledadotio
Seledadotio
የኒጀር ወታደራዊ ሁንታ ግብረ-ሰዶማዊነትን በወንጀል የሚቀጣ አዲስ የወንጀለኛ መቅጫ ህግ ማውጣቱን አስታወቀ።
ከሀገሪቱ የፍትህ ሚኒስቴር የተገኘው መረጃ እንደሚያመለክተው፣ አዲሱ ህግ ከትናንት በስቲያ ሐሙስ ጀምሮ ገቢራዊ ተደርጓል።
ስራ ላይ የዋለው አዲሱ ህግ ግብረ-ሰዶማዊነትን ወይም መሰል ድርጊቶችን የፈጸመ ወይም ለመፈጸም የሞከረ ማንኛውም ሰው ከ5 እስከ 10 ዓመት በሚደርስ እስራት እና በገንዘብ ይቀጣል።
ቅጣቱ ተመሳሳይ ጾታ ያላቸውን ሰዎች ጋብቻ ያስፈጸሙ ሰዎችን፣ ምስክሮችን፣ ጋብቻው እንዲፈጸም ፍቃድ የሰጡትን እንዲሁም የሰርጉን አዘጋጆች በሙሉ ያጠቃልላል ነው የተባለው።
ከዚህ ቀደም በኒጀር ግብረ-ሰዶማዊነት በህግ የተከለከለ ባይሆንም፣ በህብረተሰቡ ዘንድ ከፍተኛ ማግለል ይደርስበት ነበር።
ኒጀር ይህንን እርምጃ በመውሰድ ግብረ-ሰዶማዊነትን በህግ ከከለከሉ ከ30 በላይ የአፍሪካ ሀገራት ተርታ ተቀላቅላለች።
ግብረሰዶማዊነት በሴኔጋል፣ ኬንያ፣ ሴራሊዮን እና ታንዛኒያ እስከ 10 ዓመት እና ከዚያ በላይ በሆነ እስራት ያስቀጣል።
በሶማሊያ፣ ዩጋንዳ እና ሞሪታኒያ ደግሞ የወንጀሉ ቅጣት እስከ ሞት ፍርድ ሊደርስ እንደሚችል ዘገባው አመልክቷል።
Seledadotio
Seledadotio
2 days ago
የትግራይ ኃይሎች ከኤርትራ ጋር በማበር አዲስ ጥቃት ለመሰንዘር አቅደዋል ተባለ
ኢትዮጵያ በትግራይ ሕዝባዊ ወያኔ ሓርነት ግንባር (ትህነግ) ውስጥ የሚገኙ አክራሪ አቋም ያላቸው አካላት በፌዴራል መንግሥቱ ላይ አዲስ ወታደራዊ ጥቃት ለመሰንዘር እየተዘጋጁ ነው ስትል መክሰሰሷን ሶማሊ ሪፖርት ዘግቧል።
ይህ እቅድ አውዳሚውን የትግራይ ጦርነት ተከትሎ የተገኘውን ደካማ ሰላም አደጋ ላይ ሊጥል እንደሚችል መንግሥት አስጠንቅቋል። በአልጀዚራ በተሰማው መረጃ መሰረት፥ የኢትዮጵያ ባለሥልጣናት የትህነግ መሪዎች ከጎረቤት ኤርትራ በሚያገኙት ድጋፍ በመታገዝ በሚቀጥሉት ቀናት ጥቃት ለመሰንዘር እያቀዱ መሆኑን ገልጸዋል።
ይህ ክስ የቀረበው የ600 ሺህ ሰዎችን ሕይወት የቀጠፈውን የሁለት ዓመት ጦርነት ያቆመውን የ2022ቱን የፕሪቶሪያ የሰላም ስምምነት በመጣስ ቡድኑ አዲስ ግጭት ለመቀስቀስ እየሞከረ ባለበት ወቅት ነው ተብሏል። በተጨማሪም ኢትዮጵያ ትህነግን በፌዴራል መንግሥት የሚደገፈውን የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር በማፍረስ፣ በምትኩ ሕገ-ወጥ የተባለ ክልላዊ አስተዳደር አቋቁሟል ስትል ከሳለች። ይህ ውንጀላ የመጣው ትህነግ ቀደም ሲል ታግዶ የነበረውን የክልል ምክር ቤት መልሶ ለማቋቋም ከወሰነ በኋላ ቢሆንም፥ ቡድኑ እስካሁን ለቀረበበት ክስ ይፋዊ ምላሽ አልሰጠም
በአዲስ አበባና በአስመራ መካከል ያለው ግንኙነት ከቅርብ ዓመታት ወዲህ እየተበላሸ መምጣቱ በሰሜን ኢትዮጵያ የሚቀሰቀስ አዲስ አለመረጋጋት ለአጠቃላይ የአፍሪካ ቀንድ ሰፊ አንድምታ ሊኖረው ይችላል የሚል ሥጋት ፈጥሯል። ማንኛውም ዓይነት ወደ ከፍተኛ ውጊያ መመለስ አሁን ያለውን ተጋላጭ የሰላም ሂደት አደጋ ላይ እንደሚጥልና ቀጠናውን መልሶ ወደ አስከፊ ግጭት ውስጥ የመክተት ዕድል እንዳለው ተንታኞች ያስጠነቅቃሉ።
ኢትዮጵያ በትግራይ ሕዝባዊ ወያኔ ሓርነት ግንባር (ትህነግ) ውስጥ የሚገኙ አክራሪ አቋም ያላቸው አካላት በፌዴራል መንግሥቱ ላይ አዲስ ወታደራዊ ጥቃት ለመሰንዘር እየተዘጋጁ ነው ስትል መክሰሰሷን ሶማሊ ሪፖርት ዘግቧል።
ይህ እቅድ አውዳሚውን የትግራይ ጦርነት ተከትሎ የተገኘውን ደካማ ሰላም አደጋ ላይ ሊጥል እንደሚችል መንግሥት አስጠንቅቋል። በአልጀዚራ በተሰማው መረጃ መሰረት፥ የኢትዮጵያ ባለሥልጣናት የትህነግ መሪዎች ከጎረቤት ኤርትራ በሚያገኙት ድጋፍ በመታገዝ በሚቀጥሉት ቀናት ጥቃት ለመሰንዘር እያቀዱ መሆኑን ገልጸዋል።
ይህ ክስ የቀረበው የ600 ሺህ ሰዎችን ሕይወት የቀጠፈውን የሁለት ዓመት ጦርነት ያቆመውን የ2022ቱን የፕሪቶሪያ የሰላም ስምምነት በመጣስ ቡድኑ አዲስ ግጭት ለመቀስቀስ እየሞከረ ባለበት ወቅት ነው ተብሏል። በተጨማሪም ኢትዮጵያ ትህነግን በፌዴራል መንግሥት የሚደገፈውን የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር በማፍረስ፣ በምትኩ ሕገ-ወጥ የተባለ ክልላዊ አስተዳደር አቋቁሟል ስትል ከሳለች። ይህ ውንጀላ የመጣው ትህነግ ቀደም ሲል ታግዶ የነበረውን የክልል ምክር ቤት መልሶ ለማቋቋም ከወሰነ በኋላ ቢሆንም፥ ቡድኑ እስካሁን ለቀረበበት ክስ ይፋዊ ምላሽ አልሰጠም
በአዲስ አበባና በአስመራ መካከል ያለው ግንኙነት ከቅርብ ዓመታት ወዲህ እየተበላሸ መምጣቱ በሰሜን ኢትዮጵያ የሚቀሰቀስ አዲስ አለመረጋጋት ለአጠቃላይ የአፍሪካ ቀንድ ሰፊ አንድምታ ሊኖረው ይችላል የሚል ሥጋት ፈጥሯል። ማንኛውም ዓይነት ወደ ከፍተኛ ውጊያ መመለስ አሁን ያለውን ተጋላጭ የሰላም ሂደት አደጋ ላይ እንደሚጥልና ቀጠናውን መልሶ ወደ አስከፊ ግጭት ውስጥ የመክተት ዕድል እንዳለው ተንታኞች ያስጠነቅቃሉ።
2 days ago
(ዘ-ሐበሻ ስፖርት) የካርሎ አንቸሎቲ የጋዜጣዊ መግለጫ ሊጠናቀቅ ሲል.. ጣሊያናዊው አሰልጣኝ ሁሌም በሚታወቁበት የሰከነ እና ጥልቅ በሆነ መንገድ ማንም ሊያነሳው ያልደፈረውን ጉዳይ አንስተው መናገር ጀመሩ። በግንቦት ወር መገባደጃ ላይ ብራዚል ከፓናማ ጋር ለምታደርገው የወዳጅነት ጨዋታ አስቀድሞ፣ አዲሱ የብራዚል ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ አንቸሎቲ እንዲህ አሉ፡...
"ሰዎች አሁን ላይ ብራዚል ኮከብ ተጫዋች የላትም ሲሉ እሰማለሁ። ምናልባት እውነት ሊሆን ይችላል። እንደ ፔሌ፣ ሮማሪዮ ወይም ሮናልዶ አይነት ተጫዋች ላይኖረን ይችላል፤ ነገር ግን የጋራ ኃላፊነት ስሜት ሊኖረን ይችላል፣ ያ ደግሞ እጅግ ኃይለኛ መሳሪያ ነው።"
ይህ የአንቸሎቲ ንግግር የብዙዎችን ቀልብ የሳበው፣ የሪያል ማድሪዱ ኮከብ ቪኒሽየስ ጁኒየር እስካሁን ድረስ የብሔራዊ ቡድኑ የማይነካ መሪ ይሆናል ተብሎ ሲጠበቅ... በተግባር ግን ያ ባለመሆኑ ነው። በ2022ቱ የዓለም ዋንጫ ሩብ ፍጻሜ በክሮኤሺያ በመለያ ምት ተሸንፈው ከወጡ ከአራት ዓመታት በኋላም.... በ25 ዓመቱ አጥቂ ላይ አሁንም በርካታ ጥያቄዎች ይነሳሉ።
ይህ ጥርጣሬ ምን ያህል ከፍ እንዳለ ለማሳየት... በመጋቢት ወር ብራዚል በፈረንሳይ 2ለ1 መሸነፏን ተከትሎ፣ በሀገሪቱ የቴሌቪዥን ፕሮግራሞች ላይ "ቪኒሽየስ በመጀመሪያ አሰላለፍ ውስጥ መካተት ይገባዋል ወይ?" የሚል የከረረ ክርክር እስከመክፈት ደርሷል። በክለብ ደረጃ ለቪኒሽየስ እጅግ ስኬታማ ጊዜያትን ያመጣው እና ትልቅ ተጽዕኖ የፈጠረው አንቸሎቲ ብሔራዊ ቡድኑን ቢረከብም፣ "ቪኒሽየስ በሪያል ማድሪድ የሚያሳየውን ድንቅ አቋም ለምን በብሔራዊ ቡድን መድገም አቃተው?" የሚለው ጥያቄ አሁንም እንደ ጥላ እየተከተለው ነው።
በእርግጥም ቪኒሽየስ በዚህ የዓለም ዋንጫ ዑደት ውስጥ በብሔራዊ ቡድኑ ብዙ የግብ ተሳትፎ ያደረገ ተጫዋች ነው፤ ሆኖም በ28 ጨዋታዎች 7 ግቦችን እና 6 አሲስቶችን ብቻ ማስመዝገቡ ለሱ ደረጃ አነስተኛ ነው። በ2018 እና 2022 የዓለም ዋንጫዎች የብራዚል ብሔራዊ ቡድን ምክትል አሰልጣኝ የነበረው ክሌበር ዣቪየር ይህንን ሲያብራራ "በክለብ ደረጃ የምታሳየውን አቋም በብሔራዊ ቡድን መድገም እጅግ ከባድ ነው። ክለብ ውስጥ የተለየ ልምምድ፣ የተለየ የጨዋታ መንገድ እና የዕለት ተዕለት ቆይታ አለ። ግልጹ ምሳሌ የሜሲ እና የአርጀንቲና ጉዳይ ነው። ሜሲ ሁሌም ይተች ነበር፣ ሊሳካለት የቻለው በ2022 ነው። ምክንያቱም አርጀንቲና ቡድን መገንባት ስለቻለች ነው። ለተጫዋች ተገቢውን መዋቅር መፍጠር ወሳኝ ነው" ይላል።
ቪኒሽየስም ይህንን እውነታ አይክድም። በቅርቡ ለካዜ ቲቪ በሰጠው ቃለ ምልልስ ላይ፣ "በክለብ ውስጥ በየሶስት ቀኑ አዲስ ዕድል አለ። ከ10 ጨዋታዎች ሁለቱን መጥፎ ብጫወት ማንም ብዙ አያወራም። በብሔራዊ ቡድን ግን በአንድ ጨዋታ እና በሌላኛው መካከል ያለው ጊዜ ረጅም ነው፤ ጫናውም ሁልጊዜ ከፍተኛ ነው። ሰዎች ሁሌም በምርጥ አቋሜ ላይ እንድገኝ ይጠብቃሉ። ነገር ግን ወደ ዓለም ዋንጫ ሄጄ አራት ወይም አምስት ግቦችን አግብቼ ሻምፒዮን ብንሆን፣ ታሪኩ ሙሉ በሙሉ ይቀየራል። ያኔ መጥፎ በተጫወትኩባቸው ጨዋታዎች ላይ እንኳን ለዓለም ዋንጫ እየተዘጋጀሁ እንደነበር አድርገው ያወራሉ" ብሏል።
ለብራዚል ብሔራዊ ቡድን መጫወት ለቪኒሽየስ ቀላል ሆኖ አያውቅም። አንድ የቀድሞ የብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ እንዳሉት፣ የ2024 የባሎን ዶር ሁለተኛ ደረጃን የያዘው ቪኒሽየስ፣ "ሁሌም ዋናው ተዋናይ የመሆን ከፍተኛ ጉጉት" ያጠቃዋል። ቪኒሽየስ በሙያ ዘመኑ ሁሉ የለመደውም ይሄንኑ የዋና ተዋናይነት ቦታ ነው።
ወደ ሁለተኛው የዓለም ዋንጫው ሲያቀና... ቪኒሽየስ 14 የንግድ ስምምነቶች ያሉት ሲሆን፣ ይህ ከማንኛውም ብራዚላዊ ተጫዋች የላቀ ነው። ከሜዳ ውጪ ይህ ሁሉ ስኬት ቢኖረውም፣ አሁንም ድረስ ኔማር ከብራዚል እግር ኳስ አፍቃሪ ህዝብ ጋር ያለውን አይነት ጥልቅ ስሜታዊ ቁርኝት እና ፍቅር ማግኘት አልቻለም። ይህ ሁኔታ እጅግ አስገራሚ ነው፤ አንደኛው (ኔማር) ኮከብነቱ እያለፈ ቢሆንም አሁንም በህዝቡ ልብ ውስጥ አለ፤ ሌላኛው (ቪኒሽየስ) ደግሞ በብቃቱ ጣሪያ ላይ ቢሆንም ያንን የህዝብ ፍቅር አላገኘም።
የግብይት ባለሙያ እና የቀድሞው የኔማር አማካሪ ኤድዋርዶ ሙሳ ይህንን ሲያብራራ፣ "ቪኒሽየስ በብራዚል ደጋፊዎች ይወደዳል፤ ነገር ግን እንደ ኔማር አይደለም። ኔማር አስቀድሞ በብሔራዊ ቡድኑ ግልጽ የሆነ ታሪክ (Legacy) ሰርቷል፤ የዘመናት ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪ ነው። ቪኒሽየስ ግን በሪያል ማድሪድ ያሳየውን ብቃት በብሔራዊ ቡድን ገና አላሳየም። ሌላው ነጥብ፣ ኔማር በሳንቶስ ቆይታው ብራዚላውያን በየሳምንቱ አስደናቂ ብቃቱን ይመለከቱ ነበር። ቪኒሽየስ ግን በፍላሜንጎ ቋሚ ተሰላፊ እንኳ ሳይሆን ነው በልጅነቱ ሀገር ለቆ የወጣው" ይላል።
ዳታፎልሃ የተሰኘው የብራዚል የምርምር ተቋም ባወጣው መረጃ፣ አሁንም 53 በመቶ የሚሆኑ ደጋፊዎች አንጋፋው ኔማር በዓለም ዋንጫው ስኳድ ውስጥ መካተቱን ይደግፋሉ።
"አሁን ሁሉም የሚያወራው ስለእኔ ነው"
የብራዚል እግር ኳስ ፌዴሬሽን ቪኒሽየስን የብሔራዊ ቡድኑ ማዕከል ለማድረግ ብዙ ጥረት አድርጓል። ባለፈው መጋቢት ወር ሮድሪጎ በጉዳት ከዓለም ዋንጫው ውጪ መሆኑ ሲረጋገጥ፣ ዝነኛዋን ቁጥር 10 ማልያ ለቪኒሽየስ ሰጥተውት ነበር። ዓላማው ግልጽ ነበር... ቪኒሽየስ የብራዚል ፊት እንዲሆን ማድረግ። ነገር ግን ኔማር ባልተጠበቀ ሁኔታ ወደ ብሔራዊ ቡድኑ ሲመለስ፣ የ34 ዓመቱ የሳንቶስ አጥቂ ዳግም የቁጥር 10 ማልያውን ተረክቧል።
ምንም እንኳን ኔማር ማልያውን ቢወስድም፣...በቅርብ ጊዜያት እያስተናገደው ያለው ተደጋጋሚ የአካል ብቃት ችግር ቀድሞ ይጣልበት የነበረውን ተስፋ አደብዝዞታል። አሁን የብዙዎች አይን ያረፈው ቪኒሽየስ ላይ ነው። ብራዚል 6ኛዋን የዓለም ዋንጫ ለማንሳት በምታደርገው ጉዞ ላይ ቪኒሽየስ የጥርጣሬ ደመናን ገፎ ደምቆ መውጣት ይኖርበታል።
ቪኒሽየስም ለዚህ የትኩረት ማዕከልነት ዝግጁ መሆኑን ይናገራል። "አሁን ሁሉም የሚያወራው ስለእኔ ነው፤ ምክንያቱም በሪያል ማድሪድ አምስት ወይም ስድስት ምርጥ የውድድር ዘመናትን አሳልፌያለሁ፣ ከዓለማችን ምርጥ ተጫዋቾች ተርታም ተሰልፌያለሁ። ይህ ደግሞ በተፈጥሮ ተጨማሪ ኃላፊነት ያመጣል። እኔም የምፈልገው ይሄንኑ ኃላፊነት ነው። አቅሜ የት ድረስ እንደሆነ አውቃለሁ፤ ምክንያቱም የኔ ጣሪያ ሁሌም በጣም ከፍተኛ ነው" በማለት ቆራጥነቱን አሳይቷል። ይህ የዓለም ዋንጫ ቪኒሽየስ የብራዚል ደጋፊዎችን ልብ ሙሉ በሙሉ የሚያሸንፍበት ይሆን? ጊዜ የሚመልሰው ይሆናል።
"ሰዎች አሁን ላይ ብራዚል ኮከብ ተጫዋች የላትም ሲሉ እሰማለሁ። ምናልባት እውነት ሊሆን ይችላል። እንደ ፔሌ፣ ሮማሪዮ ወይም ሮናልዶ አይነት ተጫዋች ላይኖረን ይችላል፤ ነገር ግን የጋራ ኃላፊነት ስሜት ሊኖረን ይችላል፣ ያ ደግሞ እጅግ ኃይለኛ መሳሪያ ነው።"
ይህ የአንቸሎቲ ንግግር የብዙዎችን ቀልብ የሳበው፣ የሪያል ማድሪዱ ኮከብ ቪኒሽየስ ጁኒየር እስካሁን ድረስ የብሔራዊ ቡድኑ የማይነካ መሪ ይሆናል ተብሎ ሲጠበቅ... በተግባር ግን ያ ባለመሆኑ ነው። በ2022ቱ የዓለም ዋንጫ ሩብ ፍጻሜ በክሮኤሺያ በመለያ ምት ተሸንፈው ከወጡ ከአራት ዓመታት በኋላም.... በ25 ዓመቱ አጥቂ ላይ አሁንም በርካታ ጥያቄዎች ይነሳሉ።
ይህ ጥርጣሬ ምን ያህል ከፍ እንዳለ ለማሳየት... በመጋቢት ወር ብራዚል በፈረንሳይ 2ለ1 መሸነፏን ተከትሎ፣ በሀገሪቱ የቴሌቪዥን ፕሮግራሞች ላይ "ቪኒሽየስ በመጀመሪያ አሰላለፍ ውስጥ መካተት ይገባዋል ወይ?" የሚል የከረረ ክርክር እስከመክፈት ደርሷል። በክለብ ደረጃ ለቪኒሽየስ እጅግ ስኬታማ ጊዜያትን ያመጣው እና ትልቅ ተጽዕኖ የፈጠረው አንቸሎቲ ብሔራዊ ቡድኑን ቢረከብም፣ "ቪኒሽየስ በሪያል ማድሪድ የሚያሳየውን ድንቅ አቋም ለምን በብሔራዊ ቡድን መድገም አቃተው?" የሚለው ጥያቄ አሁንም እንደ ጥላ እየተከተለው ነው።
በእርግጥም ቪኒሽየስ በዚህ የዓለም ዋንጫ ዑደት ውስጥ በብሔራዊ ቡድኑ ብዙ የግብ ተሳትፎ ያደረገ ተጫዋች ነው፤ ሆኖም በ28 ጨዋታዎች 7 ግቦችን እና 6 አሲስቶችን ብቻ ማስመዝገቡ ለሱ ደረጃ አነስተኛ ነው። በ2018 እና 2022 የዓለም ዋንጫዎች የብራዚል ብሔራዊ ቡድን ምክትል አሰልጣኝ የነበረው ክሌበር ዣቪየር ይህንን ሲያብራራ "በክለብ ደረጃ የምታሳየውን አቋም በብሔራዊ ቡድን መድገም እጅግ ከባድ ነው። ክለብ ውስጥ የተለየ ልምምድ፣ የተለየ የጨዋታ መንገድ እና የዕለት ተዕለት ቆይታ አለ። ግልጹ ምሳሌ የሜሲ እና የአርጀንቲና ጉዳይ ነው። ሜሲ ሁሌም ይተች ነበር፣ ሊሳካለት የቻለው በ2022 ነው። ምክንያቱም አርጀንቲና ቡድን መገንባት ስለቻለች ነው። ለተጫዋች ተገቢውን መዋቅር መፍጠር ወሳኝ ነው" ይላል።
ቪኒሽየስም ይህንን እውነታ አይክድም። በቅርቡ ለካዜ ቲቪ በሰጠው ቃለ ምልልስ ላይ፣ "በክለብ ውስጥ በየሶስት ቀኑ አዲስ ዕድል አለ። ከ10 ጨዋታዎች ሁለቱን መጥፎ ብጫወት ማንም ብዙ አያወራም። በብሔራዊ ቡድን ግን በአንድ ጨዋታ እና በሌላኛው መካከል ያለው ጊዜ ረጅም ነው፤ ጫናውም ሁልጊዜ ከፍተኛ ነው። ሰዎች ሁሌም በምርጥ አቋሜ ላይ እንድገኝ ይጠብቃሉ። ነገር ግን ወደ ዓለም ዋንጫ ሄጄ አራት ወይም አምስት ግቦችን አግብቼ ሻምፒዮን ብንሆን፣ ታሪኩ ሙሉ በሙሉ ይቀየራል። ያኔ መጥፎ በተጫወትኩባቸው ጨዋታዎች ላይ እንኳን ለዓለም ዋንጫ እየተዘጋጀሁ እንደነበር አድርገው ያወራሉ" ብሏል።
ለብራዚል ብሔራዊ ቡድን መጫወት ለቪኒሽየስ ቀላል ሆኖ አያውቅም። አንድ የቀድሞ የብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ እንዳሉት፣ የ2024 የባሎን ዶር ሁለተኛ ደረጃን የያዘው ቪኒሽየስ፣ "ሁሌም ዋናው ተዋናይ የመሆን ከፍተኛ ጉጉት" ያጠቃዋል። ቪኒሽየስ በሙያ ዘመኑ ሁሉ የለመደውም ይሄንኑ የዋና ተዋናይነት ቦታ ነው።
ወደ ሁለተኛው የዓለም ዋንጫው ሲያቀና... ቪኒሽየስ 14 የንግድ ስምምነቶች ያሉት ሲሆን፣ ይህ ከማንኛውም ብራዚላዊ ተጫዋች የላቀ ነው። ከሜዳ ውጪ ይህ ሁሉ ስኬት ቢኖረውም፣ አሁንም ድረስ ኔማር ከብራዚል እግር ኳስ አፍቃሪ ህዝብ ጋር ያለውን አይነት ጥልቅ ስሜታዊ ቁርኝት እና ፍቅር ማግኘት አልቻለም። ይህ ሁኔታ እጅግ አስገራሚ ነው፤ አንደኛው (ኔማር) ኮከብነቱ እያለፈ ቢሆንም አሁንም በህዝቡ ልብ ውስጥ አለ፤ ሌላኛው (ቪኒሽየስ) ደግሞ በብቃቱ ጣሪያ ላይ ቢሆንም ያንን የህዝብ ፍቅር አላገኘም።
የግብይት ባለሙያ እና የቀድሞው የኔማር አማካሪ ኤድዋርዶ ሙሳ ይህንን ሲያብራራ፣ "ቪኒሽየስ በብራዚል ደጋፊዎች ይወደዳል፤ ነገር ግን እንደ ኔማር አይደለም። ኔማር አስቀድሞ በብሔራዊ ቡድኑ ግልጽ የሆነ ታሪክ (Legacy) ሰርቷል፤ የዘመናት ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪ ነው። ቪኒሽየስ ግን በሪያል ማድሪድ ያሳየውን ብቃት በብሔራዊ ቡድን ገና አላሳየም። ሌላው ነጥብ፣ ኔማር በሳንቶስ ቆይታው ብራዚላውያን በየሳምንቱ አስደናቂ ብቃቱን ይመለከቱ ነበር። ቪኒሽየስ ግን በፍላሜንጎ ቋሚ ተሰላፊ እንኳ ሳይሆን ነው በልጅነቱ ሀገር ለቆ የወጣው" ይላል።
ዳታፎልሃ የተሰኘው የብራዚል የምርምር ተቋም ባወጣው መረጃ፣ አሁንም 53 በመቶ የሚሆኑ ደጋፊዎች አንጋፋው ኔማር በዓለም ዋንጫው ስኳድ ውስጥ መካተቱን ይደግፋሉ።
"አሁን ሁሉም የሚያወራው ስለእኔ ነው"
የብራዚል እግር ኳስ ፌዴሬሽን ቪኒሽየስን የብሔራዊ ቡድኑ ማዕከል ለማድረግ ብዙ ጥረት አድርጓል። ባለፈው መጋቢት ወር ሮድሪጎ በጉዳት ከዓለም ዋንጫው ውጪ መሆኑ ሲረጋገጥ፣ ዝነኛዋን ቁጥር 10 ማልያ ለቪኒሽየስ ሰጥተውት ነበር። ዓላማው ግልጽ ነበር... ቪኒሽየስ የብራዚል ፊት እንዲሆን ማድረግ። ነገር ግን ኔማር ባልተጠበቀ ሁኔታ ወደ ብሔራዊ ቡድኑ ሲመለስ፣ የ34 ዓመቱ የሳንቶስ አጥቂ ዳግም የቁጥር 10 ማልያውን ተረክቧል።
ምንም እንኳን ኔማር ማልያውን ቢወስድም፣...በቅርብ ጊዜያት እያስተናገደው ያለው ተደጋጋሚ የአካል ብቃት ችግር ቀድሞ ይጣልበት የነበረውን ተስፋ አደብዝዞታል። አሁን የብዙዎች አይን ያረፈው ቪኒሽየስ ላይ ነው። ብራዚል 6ኛዋን የዓለም ዋንጫ ለማንሳት በምታደርገው ጉዞ ላይ ቪኒሽየስ የጥርጣሬ ደመናን ገፎ ደምቆ መውጣት ይኖርበታል።
ቪኒሽየስም ለዚህ የትኩረት ማዕከልነት ዝግጁ መሆኑን ይናገራል። "አሁን ሁሉም የሚያወራው ስለእኔ ነው፤ ምክንያቱም በሪያል ማድሪድ አምስት ወይም ስድስት ምርጥ የውድድር ዘመናትን አሳልፌያለሁ፣ ከዓለማችን ምርጥ ተጫዋቾች ተርታም ተሰልፌያለሁ። ይህ ደግሞ በተፈጥሮ ተጨማሪ ኃላፊነት ያመጣል። እኔም የምፈልገው ይሄንኑ ኃላፊነት ነው። አቅሜ የት ድረስ እንደሆነ አውቃለሁ፤ ምክንያቱም የኔ ጣሪያ ሁሌም በጣም ከፍተኛ ነው" በማለት ቆራጥነቱን አሳይቷል። ይህ የዓለም ዋንጫ ቪኒሽየስ የብራዚል ደጋፊዎችን ልብ ሙሉ በሙሉ የሚያሸንፍበት ይሆን? ጊዜ የሚመልሰው ይሆናል።
Sponsored by
Surafel
2 days ago
ኒጀር ግብረ-ሰዶማዊነትን በህግ ከከለከሉ ከ30 በላይ የአፍሪካ ሀገራት ተርታ ተቀላቅላለች ።
የኒጀር ወታደራዊ ሁንታ ግብረ-ሰዶማዊነትን በወንጀል የሚቀጣ አዲስ የወንጀለኛ መቅጫ ህግ ማውጣቱን አስታወቀ።
ከሀገሪቱ የፍትህ ሚኒስቴር የተገኘው መረጃ እንደሚያመለክተው፣ አዲሱ ህግ ከትናንት በስቲያ ሐሙስ ጀምሮ ገቢራዊ ተደርጓል።
ስራ ላይ የዋለው አዲሱ ህግ ግብረ-ሰዶማዊነትን ወይም መሰል ድርጊቶችን የፈጸመ ወይም ለመፈጸም የሞከረ ማንኛውም ሰው ከ5 እስከ 10 ዓመት በሚደርስ እስራት እና በገንዘብ ይቀጣል።
ቅጣቱ ተመሳሳይ ጾታ ያላቸውን ሰዎች ጋብቻ ያስፈጸሙ ሰዎችን፣ ምስክሮችን፣ ጋብቻው እንዲፈጸም ፍቃድ የሰጡትን እንዲሁም የሰርጉን አዘጋጆች በሙሉ ያጠቃልላል ነው የተባለው።
ከዚህ ቀደም በኒጀር ግብረ-ሰዶማዊነት በህግ የተከለከለ ባይሆንም፣ በህብረተሰቡ ዘንድ ከፍተኛ ማግለል ይደርስበት ነበር።
ኒጀር ይህንን እርምጃ በመውሰድ ግብረ-ሰዶማዊነትን በህግ ከከለከሉ ከ30 በላይ የአፍሪካ ሀገራት ተርታ ተቀላቅላለች ።
ግብረሰዶማዊነት በሴኔጋል፣ ኬንያ፣ ሴራሊዮን እና ታንዛኒያ እስከ 10 ዓመት እና ከዚያ በላይ በሆነ እስራት ያስቀጣል።
በሶማሊያ፣ ዩጋንዳ እና ሞሪታኒያ ደግሞ የወንጀሉ ቅጣት እስከ ሞት ፍርድ ሊደርስ እንደሚችል ዘገባው አመልክቷል።
የኒጀር ወታደራዊ ሁንታ ግብረ-ሰዶማዊነትን በወንጀል የሚቀጣ አዲስ የወንጀለኛ መቅጫ ህግ ማውጣቱን አስታወቀ።
ከሀገሪቱ የፍትህ ሚኒስቴር የተገኘው መረጃ እንደሚያመለክተው፣ አዲሱ ህግ ከትናንት በስቲያ ሐሙስ ጀምሮ ገቢራዊ ተደርጓል።
ስራ ላይ የዋለው አዲሱ ህግ ግብረ-ሰዶማዊነትን ወይም መሰል ድርጊቶችን የፈጸመ ወይም ለመፈጸም የሞከረ ማንኛውም ሰው ከ5 እስከ 10 ዓመት በሚደርስ እስራት እና በገንዘብ ይቀጣል።
ቅጣቱ ተመሳሳይ ጾታ ያላቸውን ሰዎች ጋብቻ ያስፈጸሙ ሰዎችን፣ ምስክሮችን፣ ጋብቻው እንዲፈጸም ፍቃድ የሰጡትን እንዲሁም የሰርጉን አዘጋጆች በሙሉ ያጠቃልላል ነው የተባለው።
ከዚህ ቀደም በኒጀር ግብረ-ሰዶማዊነት በህግ የተከለከለ ባይሆንም፣ በህብረተሰቡ ዘንድ ከፍተኛ ማግለል ይደርስበት ነበር።
ኒጀር ይህንን እርምጃ በመውሰድ ግብረ-ሰዶማዊነትን በህግ ከከለከሉ ከ30 በላይ የአፍሪካ ሀገራት ተርታ ተቀላቅላለች ።
ግብረሰዶማዊነት በሴኔጋል፣ ኬንያ፣ ሴራሊዮን እና ታንዛኒያ እስከ 10 ዓመት እና ከዚያ በላይ በሆነ እስራት ያስቀጣል።
በሶማሊያ፣ ዩጋንዳ እና ሞሪታኒያ ደግሞ የወንጀሉ ቅጣት እስከ ሞት ፍርድ ሊደርስ እንደሚችል ዘገባው አመልክቷል።
2 days ago
የቱለማ ገዳ ሥርዓት የ71ኛው ዙር የሥልጣን ሽግግር ነገ ይፈጸማል
********************
የቱለማ ኦሮሞ ገዳ ሥርዓት የ71ኛው ዙር የስልጣን ሽግግር 'ዳካ ኮራ' በተባለ ልዩ ስፍራ እየተካሄደ ይገኛል።
የሥልጣን ርክክቡ ማጠቃለያ በነገው ዕለት 'ዳካ ኮራ' በተባለ ልዩ ስፍራ የስልጣን ወይም የአለንጋ ሽግግር መርሐ ግብር የተለያዩ አካላት በተገኙበት ይካሄዳል።
የገዳ ሥርዓት ለብዙ ዘመናት የዘለቀ እና ዓለም ያደነቀው የማይዳሰስ ቅርስ ሲሆን፤ የማኅበረሰቡን ባህል፣ እሴትና ሥነ-ምግባር ጠብቆ ከትውልድ ወደ ትውልድ በማሻገር ረገድ ትልቅ ሚና እየተወጣ ነው።
ገዳ፤ ሰላም እና እርቅን የሚያሰፍን፣ የማኅበረሰቡን ተሳትፎ የሚያጠናክር፣ ማንነትን እና ባህልን የሚጠብቅ፣ እኩልነትን የሚያረጋግጥ እንዲሁም ሰላማዊ የሥልጣን ሽግግርን ለትውልድ የሚያስተምር ሥርዓት ነው።
የቱለማ ገዳ ሥርዓት የ71ኛውን ዙር የሥልጣን ሽግግር ከ'ገዳ ሜልባ' ወደ 'ገዳ ሙደና' ለማስተላለፍ የተለያዩ ባህላዊ ሥነ-ሥርዓቶች በ'ዳካ ኮራ' የባህል ስፍራ እየተከናወኑ ይገኛሉ።
በዚህ ሥርዓት ላይ ሥልጣን ለሚረከቡት አካላት ቦኩ ወይም የሥልጣን ማሳያ የሆነው በትር እና አለንጋ ይረከባሉ።
በሥልጣን ሽግግሩ ባህላዊ ሥርዓት ላይ ግብዣዎች፣ ምርቃት፣ ባህላዊ ዜማዎች እና ውዝዋዜዎች የሚቀርቡ መሆኑን የኦሮሚያ ኮሙኒኬሽን መረጃ ያመላክታል።
#ethiopia #ebc #ebcdotstream #geda #democracy
********************
የቱለማ ኦሮሞ ገዳ ሥርዓት የ71ኛው ዙር የስልጣን ሽግግር 'ዳካ ኮራ' በተባለ ልዩ ስፍራ እየተካሄደ ይገኛል።
የሥልጣን ርክክቡ ማጠቃለያ በነገው ዕለት 'ዳካ ኮራ' በተባለ ልዩ ስፍራ የስልጣን ወይም የአለንጋ ሽግግር መርሐ ግብር የተለያዩ አካላት በተገኙበት ይካሄዳል።
የገዳ ሥርዓት ለብዙ ዘመናት የዘለቀ እና ዓለም ያደነቀው የማይዳሰስ ቅርስ ሲሆን፤ የማኅበረሰቡን ባህል፣ እሴትና ሥነ-ምግባር ጠብቆ ከትውልድ ወደ ትውልድ በማሻገር ረገድ ትልቅ ሚና እየተወጣ ነው።
ገዳ፤ ሰላም እና እርቅን የሚያሰፍን፣ የማኅበረሰቡን ተሳትፎ የሚያጠናክር፣ ማንነትን እና ባህልን የሚጠብቅ፣ እኩልነትን የሚያረጋግጥ እንዲሁም ሰላማዊ የሥልጣን ሽግግርን ለትውልድ የሚያስተምር ሥርዓት ነው።
የቱለማ ገዳ ሥርዓት የ71ኛውን ዙር የሥልጣን ሽግግር ከ'ገዳ ሜልባ' ወደ 'ገዳ ሙደና' ለማስተላለፍ የተለያዩ ባህላዊ ሥነ-ሥርዓቶች በ'ዳካ ኮራ' የባህል ስፍራ እየተከናወኑ ይገኛሉ።
በዚህ ሥርዓት ላይ ሥልጣን ለሚረከቡት አካላት ቦኩ ወይም የሥልጣን ማሳያ የሆነው በትር እና አለንጋ ይረከባሉ።
በሥልጣን ሽግግሩ ባህላዊ ሥርዓት ላይ ግብዣዎች፣ ምርቃት፣ ባህላዊ ዜማዎች እና ውዝዋዜዎች የሚቀርቡ መሆኑን የኦሮሚያ ኮሙኒኬሽን መረጃ ያመላክታል።
#ethiopia #ebc #ebcdotstream #geda #democracy
2 days ago
ጥቆማ‼️
ምንም ውሸት አልተቀላቀለበትም!!
በትኩሱ ስለወቅታዊ ጉዳይ ፈጣን እና ታማኝ መረጃ ለማግኘት ይሄንን ቻናል ዝምብላቹህ ተቀላቀሉ!!
👇👇👇
https://t.me/Ethio_Zena23
https://t.me/Ethio_Zena23
ምንም ውሸት አልተቀላቀለበትም!!
በትኩሱ ስለወቅታዊ ጉዳይ ፈጣን እና ታማኝ መረጃ ለማግኘት ይሄንን ቻናል ዝምብላቹህ ተቀላቀሉ!!
👇👇👇
https://t.me/Ethio_Zena23
https://t.me/Ethio_Zena23
2 days ago
‹‹ብልጽግና እና ሕውሓት ኤርትራን በጋራ ለማጥቃት ተነጋግረው ነበር›› ሻብያ
የኤርትራ መንግስት አዲስ እና ያልተሰማ ትርክት ይዞ ብቅ ብሏል፡፡ አቶ ጌታቸው ረዳ እና አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ከሰሞኑ አልጀዚራ ላይ ያጋሩትን ጽሁፍ ተከትሎ ከአስመራ ምላሽ ተሰጥቷል፡፡ የአገሪቱ ማስታወቂያ ሚኒስትር አቶ የማነ ገብረመስቀል፣ በጽሁፉ ላይ የቀረቡትን ሁሉንም ክሶች አጣጥለዋል፡፡
የማነ ገብረመስቀል በትዊተር ገጻቸው ላይ ባሰፈሩት ምላሽ የባለሥልጣናትን ንግግር "በሐሰት፣ በማታለልና በተሳሳተ መረጃ የተሞላ" ሲሉ አጣጥለውታል። አቶ የማነ ምላሻቸው በመቀጠል ይልቁንም ዛሬ ክስ እያቀረቡብን ያሉት አካላት "የፕሪቶሪያው ስምምነት ከመፈረሙ ከጥቂት ወራት በፊት በጅቡቲ እና ሲሸልስ በሚስጥር ተገናኝተው በኤርትራ ላይ የጋራ ወረራ ለመፈጸም ሲዶልቱ ነበር" በማለት ከዚህ በፊት ያልተሰማ ሌላ አዲስ ትርክት ይዘው መጥተዋል።
አንዳፍታ
Seledadotio
Seledadotio
የኤርትራ መንግስት አዲስ እና ያልተሰማ ትርክት ይዞ ብቅ ብሏል፡፡ አቶ ጌታቸው ረዳ እና አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ከሰሞኑ አልጀዚራ ላይ ያጋሩትን ጽሁፍ ተከትሎ ከአስመራ ምላሽ ተሰጥቷል፡፡ የአገሪቱ ማስታወቂያ ሚኒስትር አቶ የማነ ገብረመስቀል፣ በጽሁፉ ላይ የቀረቡትን ሁሉንም ክሶች አጣጥለዋል፡፡
የማነ ገብረመስቀል በትዊተር ገጻቸው ላይ ባሰፈሩት ምላሽ የባለሥልጣናትን ንግግር "በሐሰት፣ በማታለልና በተሳሳተ መረጃ የተሞላ" ሲሉ አጣጥለውታል። አቶ የማነ ምላሻቸው በመቀጠል ይልቁንም ዛሬ ክስ እያቀረቡብን ያሉት አካላት "የፕሪቶሪያው ስምምነት ከመፈረሙ ከጥቂት ወራት በፊት በጅቡቲ እና ሲሸልስ በሚስጥር ተገናኝተው በኤርትራ ላይ የጋራ ወረራ ለመፈጸም ሲዶልቱ ነበር" በማለት ከዚህ በፊት ያልተሰማ ሌላ አዲስ ትርክት ይዘው መጥተዋል።
አንዳፍታ
Seledadotio
Seledadotio
2 days ago
አዲስ አበባ - የዓለም አቀፍ እና አህጉራዊ የስፖርት ውድድሮች ተመራጭ ከተማ
****************
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለስፖርቱ ዘርፍ በሰጠው ልዩ ትኩረት እና ባከናወናቸው ግዙፍ የስፓርት መሠረተ ልማት ግንባታዎች ምክንያት መዲናዋ አህጉራዊ እና ዓለም አቀፍ ውድድሮች በስፋት የሚስተናገዱባት ቀዳሚ ተመራጭ የስፖርት ማዕከል መሆን ችላለች።
ባለፉት ዓመታት በከተማዋ የተገነቡት ከ1 ሺህ 580 በላይ የሕዝብ እና የወጣቶች ስፖርት ማዕከላት ማኅበረሰባዊ ተሳትፎን ከማሳደግ ባለፈ ሀገር አቀፍ እና ዓለም አቀፍ ውድድሮችን ለማስተናገድ ትልቅ መሠረት ተጥሏል።
በቅርቡ በታላቅ ድምቀት የተጠናቀቀው እና በመስቀል አደባባይ የተካሄደው 19ኛው የኢትዮጵያ ግማሽ ማራቶንን ጨምሮ ከተማዋ የተለያዩ ዓለም አቀፍ የብስክሌት፣ የአትሌቲክስ፣ የጎዳና ላይ ሩጫ እና ሌሎች የስፖርት ሁነቶችን በስኬት በማስተናገድ መዲናዋ ምቹ እና ተመሪጭ ከተማ መሆንዋን በተግባር እያሳየች ትገኛለች።
አዲስ አበባ አሁን ላይ የስፖርት ልሂቃን መገናኛ፣ የትላልቅ ውድድሮች እና የደጋፊዎች ድምቀት የምታስተናግድ ደኅንነቷ የተጠበቀ እና ውብ መዲና ሆናለች።
ከቅርብ ዓመታት ወዲህ በከተማ አስተዳደሩ የተከናወኑት የተቀናጁ የኮሪደር ልማት ፕሮጀክቶች፣ የወንዝ ዳርቻዎች እና ደረጃቸውን የጠበቁ የስፖርት ማዕከላት መስፋፋት የአዲስ አበባን ገጽታ ከመቀየር ባለፈ ለስፖርት ቱሪዝም ዕድገት ትልቅ አቅም ፈጥረዋል።
ይህ የስፖርት ቱሪዝም ዕድገት ከስፖርታዊ ፋይዳው ባሻገር፣ ለሆቴል ኢንዱስትሪው፣ ለትራንስፖርት ዘርፉ እና ለአካባቢው አነስተኛ እና ጥቃቅን የንግድ አንቀሳቃሾች ሰፊ የሥራ ዕድል በመፍጠር ረገድ ከፍተኛ ኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ መነቃቃትን ፈጥሯል።
ይህም የከተማ አስተዳደሩ የወጣቶችን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እና የሥራ ዕድል ፈጠራን ለማሳደግ የያዘውን ግብ በከፍተኛ ደረጃ እየደገፈው እንደሚገኝ ከከንቲባ ጽ/ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
#ethiopia #ebc #addisababa #sports
****************
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለስፖርቱ ዘርፍ በሰጠው ልዩ ትኩረት እና ባከናወናቸው ግዙፍ የስፓርት መሠረተ ልማት ግንባታዎች ምክንያት መዲናዋ አህጉራዊ እና ዓለም አቀፍ ውድድሮች በስፋት የሚስተናገዱባት ቀዳሚ ተመራጭ የስፖርት ማዕከል መሆን ችላለች።
ባለፉት ዓመታት በከተማዋ የተገነቡት ከ1 ሺህ 580 በላይ የሕዝብ እና የወጣቶች ስፖርት ማዕከላት ማኅበረሰባዊ ተሳትፎን ከማሳደግ ባለፈ ሀገር አቀፍ እና ዓለም አቀፍ ውድድሮችን ለማስተናገድ ትልቅ መሠረት ተጥሏል።
በቅርቡ በታላቅ ድምቀት የተጠናቀቀው እና በመስቀል አደባባይ የተካሄደው 19ኛው የኢትዮጵያ ግማሽ ማራቶንን ጨምሮ ከተማዋ የተለያዩ ዓለም አቀፍ የብስክሌት፣ የአትሌቲክስ፣ የጎዳና ላይ ሩጫ እና ሌሎች የስፖርት ሁነቶችን በስኬት በማስተናገድ መዲናዋ ምቹ እና ተመሪጭ ከተማ መሆንዋን በተግባር እያሳየች ትገኛለች።
አዲስ አበባ አሁን ላይ የስፖርት ልሂቃን መገናኛ፣ የትላልቅ ውድድሮች እና የደጋፊዎች ድምቀት የምታስተናግድ ደኅንነቷ የተጠበቀ እና ውብ መዲና ሆናለች።
ከቅርብ ዓመታት ወዲህ በከተማ አስተዳደሩ የተከናወኑት የተቀናጁ የኮሪደር ልማት ፕሮጀክቶች፣ የወንዝ ዳርቻዎች እና ደረጃቸውን የጠበቁ የስፖርት ማዕከላት መስፋፋት የአዲስ አበባን ገጽታ ከመቀየር ባለፈ ለስፖርት ቱሪዝም ዕድገት ትልቅ አቅም ፈጥረዋል።
ይህ የስፖርት ቱሪዝም ዕድገት ከስፖርታዊ ፋይዳው ባሻገር፣ ለሆቴል ኢንዱስትሪው፣ ለትራንስፖርት ዘርፉ እና ለአካባቢው አነስተኛ እና ጥቃቅን የንግድ አንቀሳቃሾች ሰፊ የሥራ ዕድል በመፍጠር ረገድ ከፍተኛ ኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ መነቃቃትን ፈጥሯል።
ይህም የከተማ አስተዳደሩ የወጣቶችን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እና የሥራ ዕድል ፈጠራን ለማሳደግ የያዘውን ግብ በከፍተኛ ደረጃ እየደገፈው እንደሚገኝ ከከንቲባ ጽ/ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
#ethiopia #ebc #addisababa #sports
2 days ago
አዲስ አበባን የጤና ቱሪዝም ማዕከል ያደረጓት ዘመናዊ የጤና መሠረተ ልማቶች
**********************
ባለፉት ጥቂት ዓመታት በመዲናችን አዲስ አበባ የተገነቡ እና የታደሱ የጤና ተቋማት ከተማዋ በጤናው ዘርፍ ያላትን የመሠረተ-ልማት አቅም ከፍ ከማድረግ ባለፈ ተመራጭ የጤና ቱሪዝም ማዕከል እያደረጓት ነው።
እነዚህ ዘመን ተሻጋሪ እና ትውልድ አኩሪ ስኬታማ ሥራዎች የዘርፉን የአገልግሎት ጥራት እና ተደራሽነት በተጨባጭ ያሳደጉ ናቸው።
የከተማ አስተዳደሩ ለዜጎች ጤና ቅድሚያ በመስጠት መዲናዋን ንጹሕ እና ለመኖር ምቹ ለማድረግ ሰፋፊ ሥራዎችን በማከናወን ላይ ይገኛል።
በዚህም ለእግር ጉዞ፣ ለብስክሌት እና ለተለያዩ ስፖርታዊ እንቅስቃሴዎች የተመቹ ሥፍራዎችን በማልማት እንዲሁም ለጤና ጠንቅ የነበሩ የተበከሉ ወንዞችን በማጽዳት እና በማስዋብ በሽታን አስቀድሞ ለመከላከል የሚያስችሉ ስኬታማ ተግባራት ተከናውነዋል።
ከበሽታ መከላከል ሥራዎች በተጨማሪ የዜጎችን ጤና ለመታደግ እና ለማከም የሚያስችሉ ዘመናዊ የሕክምና ማዕከላት ተገንብተዋል።
በምሥራቅ አፍሪካ ቀዳሚ የሆነ የሕክምና ግብዓት የተሟላለት የላፍቶ ዘመናዊ ሆስፒታልን ጨምሮ አዳዲስ ጤና ጣቢያዎች እና ሆስፒታሎች ለአገልግሎት ክፍት ሆነዋል።
በተጓዳኝም እንደ ዘውዲቱ ሆስፒታል ያሉ ነባር የጤና ተቋማት ደረጃቸውን በጠበቀ መልኩ ዳግም የታነጹ ሲሆን፣ በሰው ኃይል እና በዘመናዊ የሕክምና ቁሳቁስ በማደራጀት የዜጎችን ጤና የመጠበቅ ሥራው ተጠናክሮ ቀጥሏል።
እነዚህ ደረጃቸውን የጠበቁ የሕክምና ተቋማት ዜጎች የተሻለ ሕክምና ፍለጋ ወደ ውጭ ሀገራት የሚያደርጉትን ጉዞ በማስቀረት ከፍተኛ ሚና እየተጫወቱ ይገኛሉ።
በአንጻሩም በቀጣናው ለሚገኙ የጎረቤት ሀገራት ዜጎች ጭምር የተሻለ የሕክምና አገልግሎት የሚሰጥባት የጤና ቱሪዝም ማዕከል መሆን ችላለች።
አዲስ አበባ በጤናው ዘርፍ እያከናወነች የምትገኘው ስኬታማ ሥራ የከተማዋን ሁለንተናዊ ዕድገትና ልዕልና የሚያሳይ መሆኑም ከአዲስ አበባ ኮሙኒኬሽን የተገኘው መረጃ ያመላክታል።
#ethiopian_tik_tok #ebc #ebcdotstream #addisababa #healthtourismarmenia #healthcaredevelopment
**********************
ባለፉት ጥቂት ዓመታት በመዲናችን አዲስ አበባ የተገነቡ እና የታደሱ የጤና ተቋማት ከተማዋ በጤናው ዘርፍ ያላትን የመሠረተ-ልማት አቅም ከፍ ከማድረግ ባለፈ ተመራጭ የጤና ቱሪዝም ማዕከል እያደረጓት ነው።
እነዚህ ዘመን ተሻጋሪ እና ትውልድ አኩሪ ስኬታማ ሥራዎች የዘርፉን የአገልግሎት ጥራት እና ተደራሽነት በተጨባጭ ያሳደጉ ናቸው።
የከተማ አስተዳደሩ ለዜጎች ጤና ቅድሚያ በመስጠት መዲናዋን ንጹሕ እና ለመኖር ምቹ ለማድረግ ሰፋፊ ሥራዎችን በማከናወን ላይ ይገኛል።
በዚህም ለእግር ጉዞ፣ ለብስክሌት እና ለተለያዩ ስፖርታዊ እንቅስቃሴዎች የተመቹ ሥፍራዎችን በማልማት እንዲሁም ለጤና ጠንቅ የነበሩ የተበከሉ ወንዞችን በማጽዳት እና በማስዋብ በሽታን አስቀድሞ ለመከላከል የሚያስችሉ ስኬታማ ተግባራት ተከናውነዋል።
ከበሽታ መከላከል ሥራዎች በተጨማሪ የዜጎችን ጤና ለመታደግ እና ለማከም የሚያስችሉ ዘመናዊ የሕክምና ማዕከላት ተገንብተዋል።
በምሥራቅ አፍሪካ ቀዳሚ የሆነ የሕክምና ግብዓት የተሟላለት የላፍቶ ዘመናዊ ሆስፒታልን ጨምሮ አዳዲስ ጤና ጣቢያዎች እና ሆስፒታሎች ለአገልግሎት ክፍት ሆነዋል።
በተጓዳኝም እንደ ዘውዲቱ ሆስፒታል ያሉ ነባር የጤና ተቋማት ደረጃቸውን በጠበቀ መልኩ ዳግም የታነጹ ሲሆን፣ በሰው ኃይል እና በዘመናዊ የሕክምና ቁሳቁስ በማደራጀት የዜጎችን ጤና የመጠበቅ ሥራው ተጠናክሮ ቀጥሏል።
እነዚህ ደረጃቸውን የጠበቁ የሕክምና ተቋማት ዜጎች የተሻለ ሕክምና ፍለጋ ወደ ውጭ ሀገራት የሚያደርጉትን ጉዞ በማስቀረት ከፍተኛ ሚና እየተጫወቱ ይገኛሉ።
በአንጻሩም በቀጣናው ለሚገኙ የጎረቤት ሀገራት ዜጎች ጭምር የተሻለ የሕክምና አገልግሎት የሚሰጥባት የጤና ቱሪዝም ማዕከል መሆን ችላለች።
አዲስ አበባ በጤናው ዘርፍ እያከናወነች የምትገኘው ስኬታማ ሥራ የከተማዋን ሁለንተናዊ ዕድገትና ልዕልና የሚያሳይ መሆኑም ከአዲስ አበባ ኮሙኒኬሽን የተገኘው መረጃ ያመላክታል።
#ethiopian_tik_tok #ebc #ebcdotstream #addisababa #healthtourismarmenia #healthcaredevelopment
2 days ago
📱💪 ስልክዎን ወደ ግል ስፖርት ማዕከልዎ ይለውጡ!
በኮምፓውንድ 360 ከቤትዎ ሳይወጡ የአካል ብቃት ግብዎን ማሳካት፣ ከህክምና ባለሙያዎች የምግብና ጤና ምክር ማግኘት እንዲሁም ከአሰልጣኞች ጋር በቀጥታ መገናኘት ይችላሉ።
በተጨማሪም በየወሩ የ100,000 ብር ጠቅላላ ሽልማት፤ በየሳምንቱ የ12,000 ብር ዕድል፣ የስፖርት ቦርሳዎችና ጫማዎች፣ የአካል ብቃት መከታተያና ማራኪ ቲሸርቶችን ያሸንፉ!
ዕለታዊ ጥቅሎች ወርኃዊ ጥቅሎች
ሲልቨር: OK 4ብር M1 116ብር
ጎልድ: OK2 9ብር M2 262ብር
ዳይመንድ: OK3 19ብር M3 533ብር
✅ አጭር መልእክት ወደ 6313 ይላኩ!
ለበለጠ መረጃ፡ https://compound-360.com
#compound360 #ethiotelecom #telebirr #telebirrsuperapp #digitalafrica #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
በኮምፓውንድ 360 ከቤትዎ ሳይወጡ የአካል ብቃት ግብዎን ማሳካት፣ ከህክምና ባለሙያዎች የምግብና ጤና ምክር ማግኘት እንዲሁም ከአሰልጣኞች ጋር በቀጥታ መገናኘት ይችላሉ።
በተጨማሪም በየወሩ የ100,000 ብር ጠቅላላ ሽልማት፤ በየሳምንቱ የ12,000 ብር ዕድል፣ የስፖርት ቦርሳዎችና ጫማዎች፣ የአካል ብቃት መከታተያና ማራኪ ቲሸርቶችን ያሸንፉ!
ዕለታዊ ጥቅሎች ወርኃዊ ጥቅሎች
ሲልቨር: OK 4ብር M1 116ብር
ጎልድ: OK2 9ብር M2 262ብር
ዳይመንድ: OK3 19ብር M3 533ብር
✅ አጭር መልእክት ወደ 6313 ይላኩ!
ለበለጠ መረጃ፡ https://compound-360.com
#compound360 #ethiotelecom #telebirr #telebirrsuperapp #digitalafrica #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
2 days ago
መረጃ‼️
የኢትዮጵያ አየር መንገድ፣ ወደ ደብረ ማርቆስ ከተማ ቅድመ-ምረቃ በረራዎችን ከዛሬ ሰኔ 6 ጀምሮ እንደሚያደርግ አስታወቀ።
አየር መንገዱ፣ ወደ ደብረ ማርቆስ መጓዝ የሚፈልጉ መንገደኞች የበረራ ቲኬቶችን በሁሉም የቲኬት መሸጫ ቢሮዎች ማግኘት እንደሚችሉ ዛሬ ባሠራጨው መረጃ ላይ ገልጧል።
ኾኖም አየር መንገዱ ወደ ደብረ ማርቆስ በሳምንት ስንት በረራዎችን ለማድረግ እንዳሰበ አልገለጠም።
አዲሱ የደብረ ማርቆስ አውሮፕላን ማረፊያ ከሦስት ሳምንት በፊት አንድ የሙከራ በረራ ማስተናገዱ ይታወሳል።
Seledadotio
Seledadotio
የኢትዮጵያ አየር መንገድ፣ ወደ ደብረ ማርቆስ ከተማ ቅድመ-ምረቃ በረራዎችን ከዛሬ ሰኔ 6 ጀምሮ እንደሚያደርግ አስታወቀ።
አየር መንገዱ፣ ወደ ደብረ ማርቆስ መጓዝ የሚፈልጉ መንገደኞች የበረራ ቲኬቶችን በሁሉም የቲኬት መሸጫ ቢሮዎች ማግኘት እንደሚችሉ ዛሬ ባሠራጨው መረጃ ላይ ገልጧል።
ኾኖም አየር መንገዱ ወደ ደብረ ማርቆስ በሳምንት ስንት በረራዎችን ለማድረግ እንዳሰበ አልገለጠም።
አዲሱ የደብረ ማርቆስ አውሮፕላን ማረፊያ ከሦስት ሳምንት በፊት አንድ የሙከራ በረራ ማስተናገዱ ይታወሳል።
Seledadotio
Seledadotio
Sponsored by
Surafel
2 days ago
እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ከክፉ ነገር ትከልለን፤ ምልጃዋ እና ረድኤቷም አይለየን🙏
ልጇን ይዛ ወደ ግብፅ ተሰደደች
የአዳም ተስፋው እውን ሊሆን አምስት ሺ አምስት መቶ ዘመን ሲፈጸም በሊቀ መላዕክት ቅዱስ ገብርኤል ብስራት በድንግል ማሕጸን አደረ፡፡ የማይቻለውን ቻለችው፣ የማይወሰነውንም ወሰነችው፡፡ ሰማይና ምድርን የፈረጠረውን ዘጠኝ ወር ከአምስት ቀን በሰማይ ዙፋኑ ሳይጎድል ማኅጸኗን ዓለም አድርጎ ተቀመጠ፡፡ በመጨረሻም በታሕሳስ 29 ቀን በበረት ተወለደ፤ በጨርቅ ተጠቀለለ፣ ሰውና መላዕክት በአንድ ላይ አመሰገኑት፤ ሰብዓ ሰገልም ገበሩለት፡፡ ጌታችን 2 ዓመት ሲሞላው ንጉስ ሔሮድስ ንጉስ መወለዱን ከሰብዓ ሰገል ሲሰማ ሊገድለው ተነሳ። የእግዚአብሔር መልአክም ለዮሴፍ በሕልም ተገልጾ “ተነስተህ እናቱንና ብላቴናውን ይዘህ ወደ ግብፅ ሽሽ” ብሎ ነገረው፡፡ ይህ የእመቤታችን ስደትም በቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን ለማሰብም ከመስከረም 26 እስከ ኅዳር 6 ወርኀ ጽጌ፣ ዘመነ ጽጌ የአበባ ዘመን እየተባለ ይታሰባል፡፡
እመቤታችንም ከዮሴፍ ጋር ልጇን ይዛ ወደ ግብፅ ተሰደደች፡፡ እድስት ድንግል ማርያም ከተወደደ ልጇ ጋር ወደ ግብፅ በተሰደደችበት ጊዜ ብዙ መከራ ገጥሟታል፡፡ ልጇን ከሞት ለማዳን ብዙ ችግር አይታለች፡፡ የቀን ሐሩር፣ የሌሊት ቊር እየተፈራረቀባት፣ እሾሁ እየወጋት፣ እንቅፋቱ እየመታት፣ መውጫና መግቢያው በማይታወቅ በረሃ ውስጥ ብዙ ተሰቃይታለች፡፡ ሕፃኑን ልጇን ለመግደል ባለ ኃይሉ ይጥር የነበረው ሄሮድስ አራት ወታደሮቹን ከእነጭፍሮቻቸው ሸልሞ እመቤታችንን ከነልጇ ይዘው ከመጡ የበለጠ ሹመትና ሽልማት እንደሚሰጣቸው ነግሮ ላካቸው፡፡ የዮሴፍ ልጅ ዮሳ ይህንን ሰምቶ ሲነግራቸው ቅድስት ድንግል ማያርም ምርር ብላ አልቅሳለች፡፡ የቅዳሴ ማርያም አንድምታ ወይም ትርጓሜ እንደሚነግረን በግብፅ በርሃ ሲጓዙም እመቤታችን ወደ ትዕማን ቤት ሄደች፡፡ ይሁንና ያቺ ሴትና አገልጋዩዋ በእመቤታችንና በዮሴፍ ላይ ተዘባበቱ፡፡
በእናቱ እቀፍ የነበረውን ጌታችንንም አገልጋይዋ ኮቲባ ከእናቱ እቅፍ ነጥቃ መሬት ላይ ጣለችው፡፡ ጌታም ትዕማንንና ኮቲባን አጥፍቷቸው በቤቱ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ከልጇና ከዮሴፍ እንዲሁም አብራት ወደ ስደት ከመጣችው ሰሎሜ ጋር ለስድስት ወር ያህል ከተቀመጡ በኋላ ጉዟቸውን ዱር ለዱር አደረጉ፡፡ ይህም እመቤታችን ልጇን እንዳይገሉባት ነበር፡፡
ነገር ግን በስቅለት ዕለት በግራውና በቀኙ የተሰቀሉት ወንበዴዎች ጥጦስና ዳክርስ አገኟቸው፡፡ የጌታን ልብስ ገፈውም ቁመው ሲማከሩ እመቤታችን ልጇን የሚገድሉባት መስሏት አለቀሰች፡፡ ሆኖም ግን ጥጦስ ካደረበት ፍቅርና ርኅራኄ የተነሳ “እነዚህ ሰዎች አሳዘኑኝ! ወደዚህ ቦታ የመጡት ያለ ምክንያት አይሆንምና አንቀማቸው እንተውላቸው” ብሎ ልብሳቸውን መልሶላቸው ጉዟቸውን እንዲቀጥሉ ረዳቸው፡፡ በምድረ ግብጽ በስደት 42 ወራት አሳልፋለች፡፡
በየዓመቱ ኅዳር 6 እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ከተወደደ ልጇ፣ ከዮሴፍና ከሰሎሜ ጋር በሄሮድስ ምክንያት የደረሰባቸው ስደትና መከራ አልፎ ደብረ ቁስቋም በተባለች ቦታ ያረፉበት ነው፡፡ በማቴዎስ 2÷20 እንደተጻፈው “ሄሮድስም በሞተ ጊዜ እነሆ የእግዚአብሔር መልአክ በግብፅ ሀገር ለዮሴፍ በሕልም ታየው፡፡ የሕፃኑን ነፍስ የሚሹ ሙተዋልና ተነሥተህ ሕፃኑንና እናቱን ይዘህ ወደ እስራኤል ሀገር ሂድ አለው፡፡” አረጋዊው ዮሴፍም ሰሎሜ እያገዘችው የሚያገለግላትን ቅድስት ድንግል ማርያምን ከተወደደ ልጇ ጋር ይዞ ከስደት ተመልሰዋል፡፡ ገዳማውያን ይሕን የስደቷን ጊዜ በጾምና ጸሎት ያስቡታል፤ በረከትም ያገኙበታል፡፡ ከበረከታቸው እንሳተፍ ገዳማቸውን እንደግፍ በዓታቸውን እናጽና፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
ልጇን ይዛ ወደ ግብፅ ተሰደደች
የአዳም ተስፋው እውን ሊሆን አምስት ሺ አምስት መቶ ዘመን ሲፈጸም በሊቀ መላዕክት ቅዱስ ገብርኤል ብስራት በድንግል ማሕጸን አደረ፡፡ የማይቻለውን ቻለችው፣ የማይወሰነውንም ወሰነችው፡፡ ሰማይና ምድርን የፈረጠረውን ዘጠኝ ወር ከአምስት ቀን በሰማይ ዙፋኑ ሳይጎድል ማኅጸኗን ዓለም አድርጎ ተቀመጠ፡፡ በመጨረሻም በታሕሳስ 29 ቀን በበረት ተወለደ፤ በጨርቅ ተጠቀለለ፣ ሰውና መላዕክት በአንድ ላይ አመሰገኑት፤ ሰብዓ ሰገልም ገበሩለት፡፡ ጌታችን 2 ዓመት ሲሞላው ንጉስ ሔሮድስ ንጉስ መወለዱን ከሰብዓ ሰገል ሲሰማ ሊገድለው ተነሳ። የእግዚአብሔር መልአክም ለዮሴፍ በሕልም ተገልጾ “ተነስተህ እናቱንና ብላቴናውን ይዘህ ወደ ግብፅ ሽሽ” ብሎ ነገረው፡፡ ይህ የእመቤታችን ስደትም በቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን ለማሰብም ከመስከረም 26 እስከ ኅዳር 6 ወርኀ ጽጌ፣ ዘመነ ጽጌ የአበባ ዘመን እየተባለ ይታሰባል፡፡
እመቤታችንም ከዮሴፍ ጋር ልጇን ይዛ ወደ ግብፅ ተሰደደች፡፡ እድስት ድንግል ማርያም ከተወደደ ልጇ ጋር ወደ ግብፅ በተሰደደችበት ጊዜ ብዙ መከራ ገጥሟታል፡፡ ልጇን ከሞት ለማዳን ብዙ ችግር አይታለች፡፡ የቀን ሐሩር፣ የሌሊት ቊር እየተፈራረቀባት፣ እሾሁ እየወጋት፣ እንቅፋቱ እየመታት፣ መውጫና መግቢያው በማይታወቅ በረሃ ውስጥ ብዙ ተሰቃይታለች፡፡ ሕፃኑን ልጇን ለመግደል ባለ ኃይሉ ይጥር የነበረው ሄሮድስ አራት ወታደሮቹን ከእነጭፍሮቻቸው ሸልሞ እመቤታችንን ከነልጇ ይዘው ከመጡ የበለጠ ሹመትና ሽልማት እንደሚሰጣቸው ነግሮ ላካቸው፡፡ የዮሴፍ ልጅ ዮሳ ይህንን ሰምቶ ሲነግራቸው ቅድስት ድንግል ማያርም ምርር ብላ አልቅሳለች፡፡ የቅዳሴ ማርያም አንድምታ ወይም ትርጓሜ እንደሚነግረን በግብፅ በርሃ ሲጓዙም እመቤታችን ወደ ትዕማን ቤት ሄደች፡፡ ይሁንና ያቺ ሴትና አገልጋዩዋ በእመቤታችንና በዮሴፍ ላይ ተዘባበቱ፡፡
በእናቱ እቀፍ የነበረውን ጌታችንንም አገልጋይዋ ኮቲባ ከእናቱ እቅፍ ነጥቃ መሬት ላይ ጣለችው፡፡ ጌታም ትዕማንንና ኮቲባን አጥፍቷቸው በቤቱ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ከልጇና ከዮሴፍ እንዲሁም አብራት ወደ ስደት ከመጣችው ሰሎሜ ጋር ለስድስት ወር ያህል ከተቀመጡ በኋላ ጉዟቸውን ዱር ለዱር አደረጉ፡፡ ይህም እመቤታችን ልጇን እንዳይገሉባት ነበር፡፡
ነገር ግን በስቅለት ዕለት በግራውና በቀኙ የተሰቀሉት ወንበዴዎች ጥጦስና ዳክርስ አገኟቸው፡፡ የጌታን ልብስ ገፈውም ቁመው ሲማከሩ እመቤታችን ልጇን የሚገድሉባት መስሏት አለቀሰች፡፡ ሆኖም ግን ጥጦስ ካደረበት ፍቅርና ርኅራኄ የተነሳ “እነዚህ ሰዎች አሳዘኑኝ! ወደዚህ ቦታ የመጡት ያለ ምክንያት አይሆንምና አንቀማቸው እንተውላቸው” ብሎ ልብሳቸውን መልሶላቸው ጉዟቸውን እንዲቀጥሉ ረዳቸው፡፡ በምድረ ግብጽ በስደት 42 ወራት አሳልፋለች፡፡
በየዓመቱ ኅዳር 6 እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ከተወደደ ልጇ፣ ከዮሴፍና ከሰሎሜ ጋር በሄሮድስ ምክንያት የደረሰባቸው ስደትና መከራ አልፎ ደብረ ቁስቋም በተባለች ቦታ ያረፉበት ነው፡፡ በማቴዎስ 2÷20 እንደተጻፈው “ሄሮድስም በሞተ ጊዜ እነሆ የእግዚአብሔር መልአክ በግብፅ ሀገር ለዮሴፍ በሕልም ታየው፡፡ የሕፃኑን ነፍስ የሚሹ ሙተዋልና ተነሥተህ ሕፃኑንና እናቱን ይዘህ ወደ እስራኤል ሀገር ሂድ አለው፡፡” አረጋዊው ዮሴፍም ሰሎሜ እያገዘችው የሚያገለግላትን ቅድስት ድንግል ማርያምን ከተወደደ ልጇ ጋር ይዞ ከስደት ተመልሰዋል፡፡ ገዳማውያን ይሕን የስደቷን ጊዜ በጾምና ጸሎት ያስቡታል፤ በረከትም ያገኙበታል፡፡ ከበረከታቸው እንሳተፍ ገዳማቸውን እንደግፍ በዓታቸውን እናጽና፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
2 days ago
አትሌት ጉዳፍ ጸጋዬ አዲስ መግለጫ አወጣች
#ethiopia | ታዋቂዋ አትሌት ጉዳፍ ጸጋዬ ለስፖርት ወዳጆችና ለደጋፊዎቿ ወቅታዊ መረጃ አጋርታለች።
ከእርሷ ጋር ተያይዞ ለቀረበው ዜና ምላሽ በሰጠችበት እንደገለጸችው የመውለድ አቅሟን ለማሻሻል በሃኪሟ ትዕዛዝ መሠረት የሌትሮዞል የተሰኘ ማሟያ መድኃኒት ስትወስድ ቆይታለች።
በአሁኑ ወቅት እርግዝናዋ በጥሩ ሁኔታና በጥሩ ጤንነት ላይ እንደሚገኝ የገለጸችው አትሌቷ ልጇ እንደተወለደች ወደምትወደው የስፖርት ውድድር በፍጥነት ለመመለስ ተስፋ እንደምታደርግ አስታውቃለች።
በተጨማሪም ለደጋፊዎቿ በሙሉ ላሳዩዋት ፍቅርና ድጋፍ ምስጋናዋን ያቀረበች ሲሆን የዓለም አትሌቲክስ ክፍል ላሳያት ግንዛቤና ድጋፍ አድናቆቷን ገልጻለች።
#gudaftsegay #athletics #ethiopianathletics #sportsnews #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | ታዋቂዋ አትሌት ጉዳፍ ጸጋዬ ለስፖርት ወዳጆችና ለደጋፊዎቿ ወቅታዊ መረጃ አጋርታለች።
ከእርሷ ጋር ተያይዞ ለቀረበው ዜና ምላሽ በሰጠችበት እንደገለጸችው የመውለድ አቅሟን ለማሻሻል በሃኪሟ ትዕዛዝ መሠረት የሌትሮዞል የተሰኘ ማሟያ መድኃኒት ስትወስድ ቆይታለች።
በአሁኑ ወቅት እርግዝናዋ በጥሩ ሁኔታና በጥሩ ጤንነት ላይ እንደሚገኝ የገለጸችው አትሌቷ ልጇ እንደተወለደች ወደምትወደው የስፖርት ውድድር በፍጥነት ለመመለስ ተስፋ እንደምታደርግ አስታውቃለች።
በተጨማሪም ለደጋፊዎቿ በሙሉ ላሳዩዋት ፍቅርና ድጋፍ ምስጋናዋን ያቀረበች ሲሆን የዓለም አትሌቲክስ ክፍል ላሳያት ግንዛቤና ድጋፍ አድናቆቷን ገልጻለች።
#gudaftsegay #athletics #ethiopianathletics #sportsnews #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
2 days ago
ብሔራዊ የሰላም በጎ ፈቃድ አገልግሎት ኅብረ-ብሔራዊ አንድነትን በማጠናከር ረገድ ጉልህ ሚና እየተጫወተ ነው - የሰላም ሚኒስቴር
************************
ብሔራዊ የሰላም በጎ ፈቃድ አገልግሎት ኅብረ-ብሔራዊ አንድነትን በማጠናከር ረገድ ጉልህ ሚና እየተጫወተ መሆኑን የሰላም ሚኒስቴር የሰላም ግንባታ እና ብሔራዊ መግባባት ዘርፍ ሚኒስትር ዴዔታ ከይረዲን ተዘራ (ዶ/ር) ገለፁ፡፡
የሰላም ሚኒስቴር ከክልል እና ከተማ አስተዳደር የሰላም እና ፀጥታ መዋቅር አካላት፣ ወጣቶች እንዲሁም ሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር ሚኒስቴሩ እያከናወናቸው ባሉ ብሔራዊ የሰላም በጎ ፈቃድ አገልግሎት እና በቀጣይ አገልግሎቱ በቅንጅት ተጠናክሮ በሚቀጥልበት መንገድ ዙሪያ ውይይት ተካሄዷል፡፡
በውይይቱ ላይ ከይረዲን ተዘራ (ዶ/ር) እንደገለፁት፤ ባለፉት ዓመታት "በጎነት ለአብሮነት" በሚል መሪ ሐሳብ ከመቶ ሺህ በላይ ወጣቶችን በሰላም ብሔራዊ በጎ ፈቃድ አገልግሎት በማሠልጠን እና ከተወለዱበት እና ካደጉበት አካባቢ ውጪ ለማሰማራት በተከናወነው ተግባር ወጣቶች ብዝሃ-ባህል፣ ብዝሃ-ቋንቋ እና ህብረ-ብሔራዊ ግንዛቤ እና ክህሎታቸውን ማሳደግ ተችሏል።
በዚህም በሕዝቦች መካከል ኅብረ ብሔራዊ አንድነትን ማጠናከር እንደተቻለ ተናግረዋል።
ዩኒቨርስቲዎች፣ መላው ህዝብ እና የክልል እና ከተማ አስተዳደሮች የሰላም እና ፀጥታ መዋቅሮች ከፍተኛ ሚና ተጫውተዋል ያሉት ሚኒስትር ዴዔታው አብሮነትንና ጠንካራ ሀገረ መንግስት የመገንባት ሂደቱን ለማጠናከር ብሔራዊ የሰላም በጎ ፈቃድ አገልግሎቱን ከክልል እና ከተማ አስተዳደሮች ጋር በቅንጅት የመስራት ሂደቱን ሚኒስቴሩ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልፀዋል።
በመድረኩ የተገኙ የክልል እና ከተማ አስተዳደሮች የሰላምና ፀጥታ መዋቅሮች፣ ወጣቶች እና የተለያዩ ባለድርሻ አካላት አገልግሎቱ ማህበራዊ ትስስርን፣ ሰላም እና የህዝቦችን አብሮነት ለማጠናከር ጉልህ ሚና እየተጫወተ በመሆኑ ከሚኒስቴሩ ጋር በቅንጅት እንደሚሰሩ ተናግረዋል።
የሰላም ሚኒስቴር በቀጣይ ክረምት ወጣቱን በማንቀሳቀስ ብሔራዊ የሰላም በጎ ፈቃድ አገልግሎትን በሀገር አቀፍ ደረጃ በልዩ ንቅናቄ ለማከናወን በቅንጅት አንደሚሰራ ከሰላም ሚኒስቴር የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡
#ethiopianbroadcastingcorporation #unity #ethiopia #volunteerism
************************
ብሔራዊ የሰላም በጎ ፈቃድ አገልግሎት ኅብረ-ብሔራዊ አንድነትን በማጠናከር ረገድ ጉልህ ሚና እየተጫወተ መሆኑን የሰላም ሚኒስቴር የሰላም ግንባታ እና ብሔራዊ መግባባት ዘርፍ ሚኒስትር ዴዔታ ከይረዲን ተዘራ (ዶ/ር) ገለፁ፡፡
የሰላም ሚኒስቴር ከክልል እና ከተማ አስተዳደር የሰላም እና ፀጥታ መዋቅር አካላት፣ ወጣቶች እንዲሁም ሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር ሚኒስቴሩ እያከናወናቸው ባሉ ብሔራዊ የሰላም በጎ ፈቃድ አገልግሎት እና በቀጣይ አገልግሎቱ በቅንጅት ተጠናክሮ በሚቀጥልበት መንገድ ዙሪያ ውይይት ተካሄዷል፡፡
በውይይቱ ላይ ከይረዲን ተዘራ (ዶ/ር) እንደገለፁት፤ ባለፉት ዓመታት "በጎነት ለአብሮነት" በሚል መሪ ሐሳብ ከመቶ ሺህ በላይ ወጣቶችን በሰላም ብሔራዊ በጎ ፈቃድ አገልግሎት በማሠልጠን እና ከተወለዱበት እና ካደጉበት አካባቢ ውጪ ለማሰማራት በተከናወነው ተግባር ወጣቶች ብዝሃ-ባህል፣ ብዝሃ-ቋንቋ እና ህብረ-ብሔራዊ ግንዛቤ እና ክህሎታቸውን ማሳደግ ተችሏል።
በዚህም በሕዝቦች መካከል ኅብረ ብሔራዊ አንድነትን ማጠናከር እንደተቻለ ተናግረዋል።
ዩኒቨርስቲዎች፣ መላው ህዝብ እና የክልል እና ከተማ አስተዳደሮች የሰላም እና ፀጥታ መዋቅሮች ከፍተኛ ሚና ተጫውተዋል ያሉት ሚኒስትር ዴዔታው አብሮነትንና ጠንካራ ሀገረ መንግስት የመገንባት ሂደቱን ለማጠናከር ብሔራዊ የሰላም በጎ ፈቃድ አገልግሎቱን ከክልል እና ከተማ አስተዳደሮች ጋር በቅንጅት የመስራት ሂደቱን ሚኒስቴሩ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልፀዋል።
በመድረኩ የተገኙ የክልል እና ከተማ አስተዳደሮች የሰላምና ፀጥታ መዋቅሮች፣ ወጣቶች እና የተለያዩ ባለድርሻ አካላት አገልግሎቱ ማህበራዊ ትስስርን፣ ሰላም እና የህዝቦችን አብሮነት ለማጠናከር ጉልህ ሚና እየተጫወተ በመሆኑ ከሚኒስቴሩ ጋር በቅንጅት እንደሚሰሩ ተናግረዋል።
የሰላም ሚኒስቴር በቀጣይ ክረምት ወጣቱን በማንቀሳቀስ ብሔራዊ የሰላም በጎ ፈቃድ አገልግሎትን በሀገር አቀፍ ደረጃ በልዩ ንቅናቄ ለማከናወን በቅንጅት አንደሚሰራ ከሰላም ሚኒስቴር የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡
#ethiopianbroadcastingcorporation #unity #ethiopia #volunteerism
3 days ago
የፋይዳ ተጨባጭ ስኬት የዲጂታል ኢትዮጵያ ውጤት ማሳያ ነው
********************
የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም (ፋይዳ) ባለፉት 5 ዓመታት የኢትዮጵያን የዲጂታል ምህዳር ቀይሯል። በፕሮግራሙ እስከአሁን ከ45.4 ሚሊዮን በላይ ዜጎች የባዮሜትሪክስ መረጃቸው ተመዝግቦ የፋይዳ ቁጥር አግኝተዋል። አገልግሎቱ በከተሞች ሳይወሰን እስከ ቀበሌ መዋቅር በመውረድ ለአርሶ አደሩና ለአርብቶ አደሩ ተደራሽ ሆኗል።
ፋይዳ ከብሔራዊና ከግል ባንኮች ጋር በአደረገው ትስስር አዲስ አካውንት ለመክፈትና ማንነትን ለማረጋገጥ ዋነኛ ማረጋገጫ መንገድ ሆኖ እያገለገለም ነው። ይህም በሚሊዮን የሚቆጠሩ ዜጎች ወደ ፋይናንስ ሥርዓቱ እንዲገቡና የብድር ዕድል እንዲያገኙ ትልቅ እገዛ አድርጓል።
ከገቢዎች፣ ከትራንስፖርት፣ ከጤና ፣ ከውልና ማስረጃ እና ከተለያዩ ዘርፎች ጋር እንዲተሳሰር በመደረጉ አገልግሎቶችን በዲጂታል መንገድ እያሳለጠ ይገኛል። ቴክኖሎጂው የሐሰተኛ ሰነድ ዝግጅትንና ማጭበርበርን በመከላከል ረገድ ጉልህ ድርሻ አለው።
አዲሱ የዲጂታል 2030 ዕቅድም 100 በመቶ የጂዲታል ቴክኖሎጂ ተደራሽነትን በማለም የስኬት ፍሬዎችን ለሁሉም ዜጋ ለማድረስ በትኩረት እየተሠራበት ይገኛል።
ፋይዳ ባለፉት ዓመታት ከመታወቂያነት ባለፈ ለኢትዮጵያ ዘመናዊ የኢኮኖሚ ሥርዓት ግንባታ እንደ ዋነኛ መሠረት ተደርጎ እየተሰራበት ይገኛል። ይህ የዲጂታል ለውጥ ጉዞም ቀልጣፋ አገልግሎት በመስጠት የዜጎችን ሕይወት በእጅጉ እያሻሻለ ነው።
በመሀመድ ፊጣሞ
{#id:2647#} {#id:5682#} {#id:6339#} #id
********************
የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም (ፋይዳ) ባለፉት 5 ዓመታት የኢትዮጵያን የዲጂታል ምህዳር ቀይሯል። በፕሮግራሙ እስከአሁን ከ45.4 ሚሊዮን በላይ ዜጎች የባዮሜትሪክስ መረጃቸው ተመዝግቦ የፋይዳ ቁጥር አግኝተዋል። አገልግሎቱ በከተሞች ሳይወሰን እስከ ቀበሌ መዋቅር በመውረድ ለአርሶ አደሩና ለአርብቶ አደሩ ተደራሽ ሆኗል።
ፋይዳ ከብሔራዊና ከግል ባንኮች ጋር በአደረገው ትስስር አዲስ አካውንት ለመክፈትና ማንነትን ለማረጋገጥ ዋነኛ ማረጋገጫ መንገድ ሆኖ እያገለገለም ነው። ይህም በሚሊዮን የሚቆጠሩ ዜጎች ወደ ፋይናንስ ሥርዓቱ እንዲገቡና የብድር ዕድል እንዲያገኙ ትልቅ እገዛ አድርጓል።
ከገቢዎች፣ ከትራንስፖርት፣ ከጤና ፣ ከውልና ማስረጃ እና ከተለያዩ ዘርፎች ጋር እንዲተሳሰር በመደረጉ አገልግሎቶችን በዲጂታል መንገድ እያሳለጠ ይገኛል። ቴክኖሎጂው የሐሰተኛ ሰነድ ዝግጅትንና ማጭበርበርን በመከላከል ረገድ ጉልህ ድርሻ አለው።
አዲሱ የዲጂታል 2030 ዕቅድም 100 በመቶ የጂዲታል ቴክኖሎጂ ተደራሽነትን በማለም የስኬት ፍሬዎችን ለሁሉም ዜጋ ለማድረስ በትኩረት እየተሠራበት ይገኛል።
ፋይዳ ባለፉት ዓመታት ከመታወቂያነት ባለፈ ለኢትዮጵያ ዘመናዊ የኢኮኖሚ ሥርዓት ግንባታ እንደ ዋነኛ መሠረት ተደርጎ እየተሰራበት ይገኛል። ይህ የዲጂታል ለውጥ ጉዞም ቀልጣፋ አገልግሎት በመስጠት የዜጎችን ሕይወት በእጅጉ እያሻሻለ ነው።
በመሀመድ ፊጣሞ
{#id:2647#} {#id:5682#} {#id:6339#} #id
3 days ago
ሳዑዲ አረቢያ 4 ኢትዮጵያውያንን በሞት ስትቀጣ፤ ለ1,655 ዜጎች ደግሞ ምህረት አደረገች።
ሳዑዲ አረብያ በዚህ ሳምንት 4 ኢትዮጵያውን በሞት ስትቀጣ፣ ኢትዮጵያ ደግሞ 1655 ዜጎቿ በምህረት እንዲለቀቁ ማደረጓን አስታውቃለች።
የበሳዑዲ የሞት ቅጣት ተበይኖባቸው ፍርዳቸውን በተለያዩ እስር ቤቶች ሆነው በመጠባበቅ ላይ የሚገኙ በርካታ ኢትዮጵያውያን እንዳሉም ከቤተሰቦቻቸው አንዱ ለዶቼቬለ ተናግሯል።
በሳዑዲ አረብያ የአገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትር መረጃ መሠረት ሰኔ 1 ቀን 2018 ዓ/ም ሁለት ኢትዮጵያውያን በናጅራን ግዛት፣ ሰኔ 3 ቀን 2018 ዓ/ም ሌሎች ሁለት ኢትዮጵያውያን በአሲር ግዛት በስቅላት ተገድለዋል።
አራቱም ኢትዮጵያውያን በሞት የተቀጡት ወደ ሳዑዲ አረቢያ አደንዛዥ ዕፅ ይዘው በመግባታቸው ነው ተብሏል። የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በሳዑዲ እስር ቤት የሚገኙ 1655 ኢትዮጵያውያን የፍርድ ሂደታቸው ተቋርጦ ምህረት እንዲሰጣቸው ማድረጉን በዚሁ ሳምንት አስታውቋል።
በሳዑዲ አረብያ በስቅላት ስለተገደሉትም ሆነ በምኅረት ስለተለቀቁት ኢትዮጵያውያን ተጨማሪ ማብራሪያ ለማግኘት ዶቼቬለ ለኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ነበያት ጌታቸው የእጅ ስልክ ላይ ቢደውልም ስልካቸው አልተነሳልንም። #dw
Seledadotio
Seledadotio
ሳዑዲ አረብያ በዚህ ሳምንት 4 ኢትዮጵያውን በሞት ስትቀጣ፣ ኢትዮጵያ ደግሞ 1655 ዜጎቿ በምህረት እንዲለቀቁ ማደረጓን አስታውቃለች።
የበሳዑዲ የሞት ቅጣት ተበይኖባቸው ፍርዳቸውን በተለያዩ እስር ቤቶች ሆነው በመጠባበቅ ላይ የሚገኙ በርካታ ኢትዮጵያውያን እንዳሉም ከቤተሰቦቻቸው አንዱ ለዶቼቬለ ተናግሯል።
በሳዑዲ አረብያ የአገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትር መረጃ መሠረት ሰኔ 1 ቀን 2018 ዓ/ም ሁለት ኢትዮጵያውያን በናጅራን ግዛት፣ ሰኔ 3 ቀን 2018 ዓ/ም ሌሎች ሁለት ኢትዮጵያውያን በአሲር ግዛት በስቅላት ተገድለዋል።
አራቱም ኢትዮጵያውያን በሞት የተቀጡት ወደ ሳዑዲ አረቢያ አደንዛዥ ዕፅ ይዘው በመግባታቸው ነው ተብሏል። የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በሳዑዲ እስር ቤት የሚገኙ 1655 ኢትዮጵያውያን የፍርድ ሂደታቸው ተቋርጦ ምህረት እንዲሰጣቸው ማድረጉን በዚሁ ሳምንት አስታውቋል።
በሳዑዲ አረብያ በስቅላት ስለተገደሉትም ሆነ በምኅረት ስለተለቀቁት ኢትዮጵያውያን ተጨማሪ ማብራሪያ ለማግኘት ዶቼቬለ ለኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ነበያት ጌታቸው የእጅ ስልክ ላይ ቢደውልም ስልካቸው አልተነሳልንም። #dw
Seledadotio
Seledadotio
3 days ago
የኪነጥበብ ባለሙያው ኮሜዲያን ፍልፍሉ የባህል አምባሳደር ሽልማትን በይፋ ተቀላቀለ
#ethiopia | የሀገራችንን መልካም ገጽታ፣ የባህል እሴቶችና ጥበቦችን ለዓለም ማህበረሰብ ይበልጥ ለማስተዋወቅ በሚደረገው ብሄራዊ ጥረት ላይ በብዙሃን ዘንድ ተወዳጅነትን ያተረፈው ድንቅ አርቲስት ኮሜዲያን ፍልፍሉ ይፋዊ የባህል አምባሳደር በመሆን ተሳትፎውን ጀምሯል።
የባህል አምባሳደር ሽልማት አገራዊ ገጽታንና ኪነ-ጥበብን የሚያስተዋውቅ ትልቅ መድረክ ሲሆን፣ ከተወዳጁ አርቲስት ጋር በመሆን ባህላዊ ቅርሶቻችንን ወደ ላቀ ደረጃ ለማድረስ የሚደረገውን ጉዞ በጋራ እንዲከታተሉ ተጋብዘዋል።
ዝርዝር መረጃዎችና
የምዝገባ ሁኔታዎች እንደሚከተለው ቀርበዋል
የውድድሩ ታላቅ ሽልማት በውድድሩ ላይ ለሚሳተፉና አሸናፊ ለሚሆኑ ወጣቶች የ 1 ሚሊዮን ብር ታላቅ የገንዘብ ሽልማትና የባህል አምባሳደርነት ማዕረግ ተዘጋጅቷል።
ድረ-ገጽ በይፋዊው የኢንተርኔት ገጽ ላይ በመግባት ሙሉ መረጃዎችን ማግኘትና መመዝገብ ይቻላል።
ቀጥተኛ መገናኛ በዲዛይኑ ላይ የሚገኘውን የኪው አር ኮድ በስልክዎ ስካን በማድረግ በቀጥታ ወደ ድረ-ገጹ መግባት ይችላሉ።
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥሮቻችን
+251 953 54 01 01
ወይም
+251 953 54 01 02 ደውለው ዝርዝሩን መጠየቅ ይችላሉ።
የሀገራችንን ገጽታ የሚቀይር የጥበብ ጉዞ በመሆኑ ዛሬውኑ ይመዝገቡና ይሳተፉ።
#culturalambassador #art #culture #ethiopianculture #comedy #filfilu #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | የሀገራችንን መልካም ገጽታ፣ የባህል እሴቶችና ጥበቦችን ለዓለም ማህበረሰብ ይበልጥ ለማስተዋወቅ በሚደረገው ብሄራዊ ጥረት ላይ በብዙሃን ዘንድ ተወዳጅነትን ያተረፈው ድንቅ አርቲስት ኮሜዲያን ፍልፍሉ ይፋዊ የባህል አምባሳደር በመሆን ተሳትፎውን ጀምሯል።
የባህል አምባሳደር ሽልማት አገራዊ ገጽታንና ኪነ-ጥበብን የሚያስተዋውቅ ትልቅ መድረክ ሲሆን፣ ከተወዳጁ አርቲስት ጋር በመሆን ባህላዊ ቅርሶቻችንን ወደ ላቀ ደረጃ ለማድረስ የሚደረገውን ጉዞ በጋራ እንዲከታተሉ ተጋብዘዋል።
ዝርዝር መረጃዎችና
የምዝገባ ሁኔታዎች እንደሚከተለው ቀርበዋል
የውድድሩ ታላቅ ሽልማት በውድድሩ ላይ ለሚሳተፉና አሸናፊ ለሚሆኑ ወጣቶች የ 1 ሚሊዮን ብር ታላቅ የገንዘብ ሽልማትና የባህል አምባሳደርነት ማዕረግ ተዘጋጅቷል።
ድረ-ገጽ በይፋዊው የኢንተርኔት ገጽ ላይ በመግባት ሙሉ መረጃዎችን ማግኘትና መመዝገብ ይቻላል።
ቀጥተኛ መገናኛ በዲዛይኑ ላይ የሚገኘውን የኪው አር ኮድ በስልክዎ ስካን በማድረግ በቀጥታ ወደ ድረ-ገጹ መግባት ይችላሉ።
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥሮቻችን
+251 953 54 01 01
ወይም
+251 953 54 01 02 ደውለው ዝርዝሩን መጠየቅ ይችላሉ።
የሀገራችንን ገጽታ የሚቀይር የጥበብ ጉዞ በመሆኑ ዛሬውኑ ይመዝገቡና ይሳተፉ።
#culturalambassador #art #culture #ethiopianculture #comedy #filfilu #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
Sponsored by
Surafel
3 days ago
የስልሳ ዓመታት የታማኝነት ጉዞን የሚዘክር የቤተሰብ እና የአንድነት የጎዳና ላይ ሩጫ ሊካሄድ ነው
#ethiopia | ኮሜርሺያል ኖሚኒስ የስልሳ ዓመታት የሥራ ጉዞውን እና የቆየ የታማኝነት አገልግሎቱን ምክንያት በማድረግ ያዘጋጀው የጎዳና ላይ ሩጫ ሰኔ 14 ቀን 2018 ዓ.ም ይካሄዳል።
በተቋሙ አዘጋጅነት የሚከናወነው በዚህ የ5 ኪሎ ሜትር የነፃነት እና የአንድነት መርሃ ግብር ላይ የድርጅቱ ሠራተኞች፣ ደንበኞች፣ አጋር ድርጅቶች እና የባለድርሻ አካላት በጋራ ይሳተፋሉ።
የዝግጅቱ ዋና ዓላማ በተጠቃሚው ማህበረሰብ፣ በሠራተኞች እና በደንበኞች መካከል ያለውን ማህበራዊ ትስስር ይበልጥ ማጠናከር እና ቤተሰባዊ መቀራረብን መፍጠር ነው።
ለሩጫው የተዘጋጁ ቲሸርቶችን በኮሜርሺያል ኖሚኒስ ዋና መሥሪያ ቤት እና በአዲስ አበባ በሚገኙ በተመረጡ ቅርንጫፎች ማግኘት ይቻላል።
እያንዳንዱ ቲሸርት በ500 ብር የሚሸጥ ሲሆን፣ ክፍያውን በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሒሳብ ቁጥር 1000770855237 (CN for Event Management) ወይም በሲቢኢ ብር መፈጸም ይቻላል።
ቲሸርቶቹን ለማግኘት እና መረጃ ለመጠየቅ በሚከተሉት የቅርንጫፍ ስልክ ቁጥሮች ማነጋገር ይቻላል
ዋና መሥሪያ ቤት +251-932-151385
መገናኛ ቅርንጫፍ +251-913-597811
ቦሌ ቅርንጫፍ +251-913-076712
አራዳ ቅርንጫፍ +251-921-853930
ሳሪስ ቅርንጫፍ +251-912-082257
የካ ቅርንጫፍ +251-910-163606
መርካቶ ቅርንጫፍ +251-951-104612
ልደታ ቅርንጫፍ +251-913-612395
ኮልፌ ቅርንጫፍ +251-911-917647
ቂርቆስ ቅርንጫፍ +251-911-827569
ቃሊቲ ቅርንጫፍ +251-931-272727
የሩጫው መነሻ መስመር ከአትላስ መኪና ማቆሚያ ተነስቶ ወደ ኡራኤል ቤተክርስቲያን አደባባይ ከመድረሱ በፊት ወደ ግራ በመታጠፍ ወደ አትላስ ኢንተርናሽናል ሆቴል ያመራል።
በመቀጠልም በቦሌ መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን እና በሸገር ሕንፃ አጠገብ አልፎ መድረሻውን ድጋሚ በአትላስ መኪና ማቆሚያ ያደርጋል።
ይህ ታላቅ ስፖርታዊ መርሃ ግብር ሰኔ 14 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 12 ሰዓት ጀምሮ የሚከናወን ይሆናል።
ለተጨማሪ ማብራሪያ
በ6630 ነፃ የስልክ መስመር
ወይም
በ0932151385 እና በ0904032498
ደውሎ መረዳት ይቻላል።
#commercialnominees #familyrun #healthylifestyle #running #community #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | ኮሜርሺያል ኖሚኒስ የስልሳ ዓመታት የሥራ ጉዞውን እና የቆየ የታማኝነት አገልግሎቱን ምክንያት በማድረግ ያዘጋጀው የጎዳና ላይ ሩጫ ሰኔ 14 ቀን 2018 ዓ.ም ይካሄዳል።
በተቋሙ አዘጋጅነት የሚከናወነው በዚህ የ5 ኪሎ ሜትር የነፃነት እና የአንድነት መርሃ ግብር ላይ የድርጅቱ ሠራተኞች፣ ደንበኞች፣ አጋር ድርጅቶች እና የባለድርሻ አካላት በጋራ ይሳተፋሉ።
የዝግጅቱ ዋና ዓላማ በተጠቃሚው ማህበረሰብ፣ በሠራተኞች እና በደንበኞች መካከል ያለውን ማህበራዊ ትስስር ይበልጥ ማጠናከር እና ቤተሰባዊ መቀራረብን መፍጠር ነው።
ለሩጫው የተዘጋጁ ቲሸርቶችን በኮሜርሺያል ኖሚኒስ ዋና መሥሪያ ቤት እና በአዲስ አበባ በሚገኙ በተመረጡ ቅርንጫፎች ማግኘት ይቻላል።
እያንዳንዱ ቲሸርት በ500 ብር የሚሸጥ ሲሆን፣ ክፍያውን በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሒሳብ ቁጥር 1000770855237 (CN for Event Management) ወይም በሲቢኢ ብር መፈጸም ይቻላል።
ቲሸርቶቹን ለማግኘት እና መረጃ ለመጠየቅ በሚከተሉት የቅርንጫፍ ስልክ ቁጥሮች ማነጋገር ይቻላል
ዋና መሥሪያ ቤት +251-932-151385
መገናኛ ቅርንጫፍ +251-913-597811
ቦሌ ቅርንጫፍ +251-913-076712
አራዳ ቅርንጫፍ +251-921-853930
ሳሪስ ቅርንጫፍ +251-912-082257
የካ ቅርንጫፍ +251-910-163606
መርካቶ ቅርንጫፍ +251-951-104612
ልደታ ቅርንጫፍ +251-913-612395
ኮልፌ ቅርንጫፍ +251-911-917647
ቂርቆስ ቅርንጫፍ +251-911-827569
ቃሊቲ ቅርንጫፍ +251-931-272727
የሩጫው መነሻ መስመር ከአትላስ መኪና ማቆሚያ ተነስቶ ወደ ኡራኤል ቤተክርስቲያን አደባባይ ከመድረሱ በፊት ወደ ግራ በመታጠፍ ወደ አትላስ ኢንተርናሽናል ሆቴል ያመራል።
በመቀጠልም በቦሌ መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን እና በሸገር ሕንፃ አጠገብ አልፎ መድረሻውን ድጋሚ በአትላስ መኪና ማቆሚያ ያደርጋል።
ይህ ታላቅ ስፖርታዊ መርሃ ግብር ሰኔ 14 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 12 ሰዓት ጀምሮ የሚከናወን ይሆናል።
ለተጨማሪ ማብራሪያ
በ6630 ነፃ የስልክ መስመር
ወይም
በ0932151385 እና በ0904032498
ደውሎ መረዳት ይቻላል።
#commercialnominees #familyrun #healthylifestyle #running #community #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
3 days ago
(ዘ-ሐበሻ ሕይወት) ዘንድሮ በሚኒሶታ ሰማይ ስር ለየት ያለ ደማቅ ድባብ ተፈጥሯል። 43ኛው ዓመታዊ የስፖርትና የባህል ፌስቲቫል በጉጉት እየተጠበቀ ባለበት በዚህ ወቅት፣ የዝግጅቱ የሙዚቃ ድግስ ነፍስን በሚያረኩ ተወዳጅ ከዋክብት መሞላቱ የፌስቲቫሉን ድምቀት ይበልጥ አጉልቶታል።
የዚህ ዓመት የፌስቲቫሉ አንዱና ዋነኛው የጉጉት ማማ የሆነው አርብ ጁላይ 3 ቀን የሚካሄደው ታላቅ የሙዚቃ ምሽት ነው። በዚህ ምሽት፣ የሙዚቃ አፍቃሪው ልብ ውስጥ ለዘመናት የነገሱ ሁለት አንጋፋ ድምጻውያን በአንድ መድረክ ሥራቸውን ያቀርባሉ። ስማቸውን ከመግለጻችን በፊት እስኪ እናንተ ገምቱ። ወደ በኋላ ሙሉውን መረጃ እናቀርባለን።
የዚህ ዓመት የፌስቲቫሉ አንዱና ዋነኛው የጉጉት ማማ የሆነው አርብ ጁላይ 3 ቀን የሚካሄደው ታላቅ የሙዚቃ ምሽት ነው። በዚህ ምሽት፣ የሙዚቃ አፍቃሪው ልብ ውስጥ ለዘመናት የነገሱ ሁለት አንጋፋ ድምጻውያን በአንድ መድረክ ሥራቸውን ያቀርባሉ። ስማቸውን ከመግለጻችን በፊት እስኪ እናንተ ገምቱ። ወደ በኋላ ሙሉውን መረጃ እናቀርባለን።
3 days ago
ኪራይ ዝም ብሎ አይጨመርም‼️
አከራዮች በራሳቸው ፍላጎት ብቻ የቤት ኪራይ ዋጋ መጨመር አይችሉም - ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ‼️
የአከራይና ተከራይ ግንኙነትን በቴክኖሎጂ ለማዘመን እና በዘርፉ የሚታዩ አለመግባባቶችን በዘላቂነት ለመፍታት በተጀመረው የዲጂታል ምዝገባ ሂደት እስካሁን ወደ አምስት መቶ ሺህ የሚጠጉ ቤቶች ወደ ሲስተሙ መግባታቸውን የአዲስ አበባ ከተማ ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ አስታወቀ።
የቢሮው ኃላፊ መቅደስ ወ/ጊዮርጊስ ከኤ ኤም ኤን ጋር ባደረጉት ቆይታ እንደገለጹት፤ ይህ አዲስ አሰራር በቤት ኪራይ ዋጋ ላይ ያለ አግባብና ያለ ምንም ምክንያታዊ መነሻ ይደረግ የነበረውን ያልተገባ ጭማሪ ሙሉ በሙሉ ያስቀራል።
ወደ ዲጂታል ቋቱ የገቡት እነዚህ የኪራይ ቤቶች በየትኛው ክፍለ ከተማ፣ ወረዳ፣ አልፎ ተርፎም በየትኛው ብሎክ ላይ እንደሚገኙ ሙሉ መረጃቸው በግልጽ የሚታወቅበት ደረጃ ላይ ደርሷል።
ይህም አከራዮች ቤታቸውን ስለማከራየታቸው መረጃ የመደበቅ ዕድል እንዳይኖራቸው የሚያደርግ መሆኑን ኃላፊዋ አብራርተዋል።
በአዲሱ አሰራር መሠረት አከራዮች በራሳቸው ፍላጎትና ተነሳሽነት ብቻ የቤት ኪራይ ዋጋ መጨመር አይችሉም።
መንግሥት በየዓመቱ አንድ ጊዜ የከተማዋን ተጨባጭ ሁኔታ ያገናዘበ የገበያ ጥናት ካካሄደ በኋላ፣ የገበያ ዕድገት መኖሩ ሲረጋገጥ በየዓመቱ ሰኔ 30 ላይ በሚያወጣው ይፋዊ መግለጫ መሠረት የዋጋ ጭማሪውን በፐርሰንት (በመቶኛ) ይወስናል።
ኃላፊዋ ለአብነት ሲያስረዱም፤ የአንድ ቤት ኪራይ 1 ሺህ ብር ቢሆን፣ አከራዩ በራሱ ፈቃድ ዋጋውን ማሳደግ አይችልም።
በመንግሥት ውሳኔ መሠረት የሚፈቀደው ጭማሪ 10 በመቶ ወይም 100 ብር ብቻ ከሆነ፣ ዋጋውን ወደ 1 ሺህ ብር ማሳደግ የሚቻለው በዚያው ሕጋዊ አሰራር መሠረት ብቻ ነው።
ከዚህ ውጭ የተጋነነ ዋጋ የሚጨመርበት ምንም ዓይነት አሰራር እንደማይኖር አስገንዝበዋል።
የአከራይና ተከራይ ውል ምዝገባ ከተጀመረ በአሁኑ ወቅት የሁለት ዓመት ገደማ መሙላቱን የጠቀሱት ኃላፊዋ፤ ቀደም ሲል ምዝገባው የሚከናወነው ሁለቱም ወገኖች በአካል በመቅረብ እንደነበር አስታውሰዋል።
አሁን ላይ ግን ቤቶቹ ሙሉ በሙሉ ወደ ዲጂታል ቋት የገቡ በመሆናቸው፣ እንግልትን ለማስቀረት የውል ማደስ ሥራውን በኢንተርኔት (ኦንላይን) ለማከናወን የሚያስችል ሰፊ ዝግጅት እየተደረገ ይገኛል።
በዚህም መሠረት አከራይና ተከራይ ዋጋ ሳይጨመርበት ባለው የውል ስምምነት መቀጠል ከፈለጉ፣ ውላቸውን በኦንላይን በቀላሉ ማደስ ይችላሉ።
የውል ጊዜው በማብቃቱ ምክንያት ብቻ አከራዮች ተከራዩን አስወጥተው ሌላ ሰው ለማስገባት ቢሞክሩ እንኳ፣ ዋጋ ጨምረው ማከራየት የማይችሉ በመሆኑ ተከራዮች የተጋነነ የዋጋ ጭማሪ ይደረግብኛል በሚል ስጋት ሊገቡ እንደማይገባ ኃላፊዋ ተናግረዋል።
በአሁኑ ወቅት የገበያ ጥናት ሥራው በንቃት እየተከናወነ እንደሚገኝና የመጨረሻው ውጤት እንደደረሰም ይፋዊ መመሪያዎች በተከታታይ ተግባራዊ መደረጋቸውን እንደሚቀጥሉ ገልጸዋል።
ተከራዮች መብታቸውን በደንብ ሊያውቁና ሊጠቀሙበት እንደሚገባ ያሳሰቡት መቅደስ ወ/ጊዮርጊስ፤ አከራዮች ዋጋ ጨምሩ ስላሏቸው ብቻ ያለምንም ሕጋዊ መነሻ ክፍያ መጨመር እንደሌለባቸው አሳስበዋል።
አብዛኞቹ ውሎች ጊዜያቸው የሚያበቃው ከሰኔ 30 በኋላ በመሆኑ፣ በውል ስምምነት ውስጥ እያሉ ዋጋ መጨመር ፈጽሞ እንደማይፈቀድም አጽንኦት ሰጥተዋል።
በአጠቃላይ በየሁለት ዓመቱ የኪራይ ውልን በተገቢው መንገድ ማደስ ግዴታ ሲሆን፣ አከራዮችም መብትና ግዴታቸውን ለይተው በማወቅ ሕጋዊ አሰራሩን እንዲያከብሩ ጥሪ ቀርቧል።
መንግሥት በአከራይና ተከራይ መካከል ያለውን ዘላቂ ችግር ለመቅረፍ የጀመረውን የአሰራርና የቴክኖሎጂ ማሻሻያ አጠናክሮ እንደሚቀጥልበትም ተገልጿል።#amn
Seledadotio
Seledadotio
አከራዮች በራሳቸው ፍላጎት ብቻ የቤት ኪራይ ዋጋ መጨመር አይችሉም - ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ‼️
የአከራይና ተከራይ ግንኙነትን በቴክኖሎጂ ለማዘመን እና በዘርፉ የሚታዩ አለመግባባቶችን በዘላቂነት ለመፍታት በተጀመረው የዲጂታል ምዝገባ ሂደት እስካሁን ወደ አምስት መቶ ሺህ የሚጠጉ ቤቶች ወደ ሲስተሙ መግባታቸውን የአዲስ አበባ ከተማ ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ አስታወቀ።
የቢሮው ኃላፊ መቅደስ ወ/ጊዮርጊስ ከኤ ኤም ኤን ጋር ባደረጉት ቆይታ እንደገለጹት፤ ይህ አዲስ አሰራር በቤት ኪራይ ዋጋ ላይ ያለ አግባብና ያለ ምንም ምክንያታዊ መነሻ ይደረግ የነበረውን ያልተገባ ጭማሪ ሙሉ በሙሉ ያስቀራል።
ወደ ዲጂታል ቋቱ የገቡት እነዚህ የኪራይ ቤቶች በየትኛው ክፍለ ከተማ፣ ወረዳ፣ አልፎ ተርፎም በየትኛው ብሎክ ላይ እንደሚገኙ ሙሉ መረጃቸው በግልጽ የሚታወቅበት ደረጃ ላይ ደርሷል።
ይህም አከራዮች ቤታቸውን ስለማከራየታቸው መረጃ የመደበቅ ዕድል እንዳይኖራቸው የሚያደርግ መሆኑን ኃላፊዋ አብራርተዋል።
በአዲሱ አሰራር መሠረት አከራዮች በራሳቸው ፍላጎትና ተነሳሽነት ብቻ የቤት ኪራይ ዋጋ መጨመር አይችሉም።
መንግሥት በየዓመቱ አንድ ጊዜ የከተማዋን ተጨባጭ ሁኔታ ያገናዘበ የገበያ ጥናት ካካሄደ በኋላ፣ የገበያ ዕድገት መኖሩ ሲረጋገጥ በየዓመቱ ሰኔ 30 ላይ በሚያወጣው ይፋዊ መግለጫ መሠረት የዋጋ ጭማሪውን በፐርሰንት (በመቶኛ) ይወስናል።
ኃላፊዋ ለአብነት ሲያስረዱም፤ የአንድ ቤት ኪራይ 1 ሺህ ብር ቢሆን፣ አከራዩ በራሱ ፈቃድ ዋጋውን ማሳደግ አይችልም።
በመንግሥት ውሳኔ መሠረት የሚፈቀደው ጭማሪ 10 በመቶ ወይም 100 ብር ብቻ ከሆነ፣ ዋጋውን ወደ 1 ሺህ ብር ማሳደግ የሚቻለው በዚያው ሕጋዊ አሰራር መሠረት ብቻ ነው።
ከዚህ ውጭ የተጋነነ ዋጋ የሚጨመርበት ምንም ዓይነት አሰራር እንደማይኖር አስገንዝበዋል።
የአከራይና ተከራይ ውል ምዝገባ ከተጀመረ በአሁኑ ወቅት የሁለት ዓመት ገደማ መሙላቱን የጠቀሱት ኃላፊዋ፤ ቀደም ሲል ምዝገባው የሚከናወነው ሁለቱም ወገኖች በአካል በመቅረብ እንደነበር አስታውሰዋል።
አሁን ላይ ግን ቤቶቹ ሙሉ በሙሉ ወደ ዲጂታል ቋት የገቡ በመሆናቸው፣ እንግልትን ለማስቀረት የውል ማደስ ሥራውን በኢንተርኔት (ኦንላይን) ለማከናወን የሚያስችል ሰፊ ዝግጅት እየተደረገ ይገኛል።
በዚህም መሠረት አከራይና ተከራይ ዋጋ ሳይጨመርበት ባለው የውል ስምምነት መቀጠል ከፈለጉ፣ ውላቸውን በኦንላይን በቀላሉ ማደስ ይችላሉ።
የውል ጊዜው በማብቃቱ ምክንያት ብቻ አከራዮች ተከራዩን አስወጥተው ሌላ ሰው ለማስገባት ቢሞክሩ እንኳ፣ ዋጋ ጨምረው ማከራየት የማይችሉ በመሆኑ ተከራዮች የተጋነነ የዋጋ ጭማሪ ይደረግብኛል በሚል ስጋት ሊገቡ እንደማይገባ ኃላፊዋ ተናግረዋል።
በአሁኑ ወቅት የገበያ ጥናት ሥራው በንቃት እየተከናወነ እንደሚገኝና የመጨረሻው ውጤት እንደደረሰም ይፋዊ መመሪያዎች በተከታታይ ተግባራዊ መደረጋቸውን እንደሚቀጥሉ ገልጸዋል።
ተከራዮች መብታቸውን በደንብ ሊያውቁና ሊጠቀሙበት እንደሚገባ ያሳሰቡት መቅደስ ወ/ጊዮርጊስ፤ አከራዮች ዋጋ ጨምሩ ስላሏቸው ብቻ ያለምንም ሕጋዊ መነሻ ክፍያ መጨመር እንደሌለባቸው አሳስበዋል።
አብዛኞቹ ውሎች ጊዜያቸው የሚያበቃው ከሰኔ 30 በኋላ በመሆኑ፣ በውል ስምምነት ውስጥ እያሉ ዋጋ መጨመር ፈጽሞ እንደማይፈቀድም አጽንኦት ሰጥተዋል።
በአጠቃላይ በየሁለት ዓመቱ የኪራይ ውልን በተገቢው መንገድ ማደስ ግዴታ ሲሆን፣ አከራዮችም መብትና ግዴታቸውን ለይተው በማወቅ ሕጋዊ አሰራሩን እንዲያከብሩ ጥሪ ቀርቧል።
መንግሥት በአከራይና ተከራይ መካከል ያለውን ዘላቂ ችግር ለመቅረፍ የጀመረውን የአሰራርና የቴክኖሎጂ ማሻሻያ አጠናክሮ እንደሚቀጥልበትም ተገልጿል።#amn
Seledadotio
Seledadotio
Comments