5 months ago
የአፋልጉኝ ተማጽኖ
#ethiopia | የአይናት ሣህሉ በላይ ( AYENAT SAHLU BELAY ) ፓስፖርት በመስቀል አደባባይ አካባቢ ጠፍቷል።
የፓስፖርቱ ባለቤት የፊታችን አርብ በረራ ስላለባቸው ጉዳዩ እጅግ አጣዳፊ ነው።
ደግነት ለራስ ነውና፣ ፓስፖርቱን ያገኛችሁ ወይም ያለበትን የምታውቁ ሰዎች በሚከተሉት ስልክ ቁጥሮች በመደወል እንድታሳውቁን በፈጣሪ ስም እንማጸናለን፦
📞 0911564667 - ሀና ስዩም
📞 0910975015 - ታዲዮስ ገደፋ
ማሳሰቢያ፦
ይህንን መረጃ ሼር በማድረግ የአንድን ሰው እንግልት እንታደግ። ፈጣሪ መልካም ዋጋችሁን ይክፈላችሁ!
#አፋልጉኝ #ኢትዮጵያ #አዲስአበባ #ፓስፖርት #መስቀልአደባባይ #ethiopia #addisababa #passport #lostandfound #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
#ethiopia | የአይናት ሣህሉ በላይ ( AYENAT SAHLU BELAY ) ፓስፖርት በመስቀል አደባባይ አካባቢ ጠፍቷል።
የፓስፖርቱ ባለቤት የፊታችን አርብ በረራ ስላለባቸው ጉዳዩ እጅግ አጣዳፊ ነው።
ደግነት ለራስ ነውና፣ ፓስፖርቱን ያገኛችሁ ወይም ያለበትን የምታውቁ ሰዎች በሚከተሉት ስልክ ቁጥሮች በመደወል እንድታሳውቁን በፈጣሪ ስም እንማጸናለን፦
📞 0911564667 - ሀና ስዩም
📞 0910975015 - ታዲዮስ ገደፋ
ማሳሰቢያ፦
ይህንን መረጃ ሼር በማድረግ የአንድን ሰው እንግልት እንታደግ። ፈጣሪ መልካም ዋጋችሁን ይክፈላችሁ!
#አፋልጉኝ #ኢትዮጵያ #አዲስአበባ #ፓስፖርት #መስቀልአደባባይ #ethiopia #addisababa #passport #lostandfound #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
7 months ago
✅ ተገኝተዋል! | "ፓስፖርታችንን በክብር ተረክበናል!"
#ethiopia | የጠፉት 5 ፓስፖርቶች፣ መታወቂያዎች እና የውጭ ሀገር ገንዘብ ለባለቤቶቹ ተመለሰ! 👏🇪🇹
ትናንትና ቦሌ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት ወድቆ በወንድማችን ዲንሰፋ በሽር (Dinsefa Beshir) እጅ ገብቶ የነበረው የካናዳ እና የኢትዮጵያ ፓስፖርቶች እንዲሁም ጠቃሚ ሰነዶች ዛሬ ለባለቤቶቹ ተመልሰዋል።
ከ9 ዓመታት በኋላ ከካናዳ፣ ባለቤቱን እና ልጆቹን ይዞ ለሦስት ሳምንት ለእረፍት ወደ ሀገር ቤት የገባው አቶ ሚኪያስ ንብረቱን ተረክቧል።
ዲንሰፋ በሽር፤
ለአቶ ሚኪያስ የስፖርት ትጥቅ መሸጫ ሱቁ ድረስ በመጥራት፡-
4 የካናዳ ፓስፖርት 🇨🇦
1 የኢትዮጵያ ፓስፖርት 🇪🇹
የካናዳ መኖሪያ ፈቃድ፣ መንጃ ፈቃድ እና ዶላሩን ጨምሮ ምንም ሳያጎድል አስረክቧል።
የክብር ምስጋና!
ይህ መረጃ በፍጥነት እንዲደርስ እና ቤተሰቡ ከጭንቀት እንዲገላገል መረጃውን #ሼር (SHARE) ላደረጋችሁ የጌጡ ተመስገን ሚዲያ ቤተሰቦች በሙሉ "ምስጋና ውሰዱ" ተብላችኋል!
በጎነት ለራስ ነው!
ክብር ለወንድማችን ዲንሰፋ! 🙏
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ethiopia #honesty #goodnews #lostandfound #boleairport #getutemesgenmedia
#ethiopia | የጠፉት 5 ፓስፖርቶች፣ መታወቂያዎች እና የውጭ ሀገር ገንዘብ ለባለቤቶቹ ተመለሰ! 👏🇪🇹
ትናንትና ቦሌ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት ወድቆ በወንድማችን ዲንሰፋ በሽር (Dinsefa Beshir) እጅ ገብቶ የነበረው የካናዳ እና የኢትዮጵያ ፓስፖርቶች እንዲሁም ጠቃሚ ሰነዶች ዛሬ ለባለቤቶቹ ተመልሰዋል።
ከ9 ዓመታት በኋላ ከካናዳ፣ ባለቤቱን እና ልጆቹን ይዞ ለሦስት ሳምንት ለእረፍት ወደ ሀገር ቤት የገባው አቶ ሚኪያስ ንብረቱን ተረክቧል።
ዲንሰፋ በሽር፤
ለአቶ ሚኪያስ የስፖርት ትጥቅ መሸጫ ሱቁ ድረስ በመጥራት፡-
4 የካናዳ ፓስፖርት 🇨🇦
1 የኢትዮጵያ ፓስፖርት 🇪🇹
የካናዳ መኖሪያ ፈቃድ፣ መንጃ ፈቃድ እና ዶላሩን ጨምሮ ምንም ሳያጎድል አስረክቧል።
የክብር ምስጋና!
ይህ መረጃ በፍጥነት እንዲደርስ እና ቤተሰቡ ከጭንቀት እንዲገላገል መረጃውን #ሼር (SHARE) ላደረጋችሁ የጌጡ ተመስገን ሚዲያ ቤተሰቦች በሙሉ "ምስጋና ውሰዱ" ተብላችኋል!
በጎነት ለራስ ነው!
ክብር ለወንድማችን ዲንሰፋ! 🙏
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ethiopia #honesty #goodnews #lostandfound #boleairport #getutemesgenmedia
7 months ago
‼️ አስቸኳይ፡ ቦሌ ኤርፖርት የጠፋ ንብረት ተገኝቷል ‼️
#ethiopia | ዛሬ ጠዋት ቦሌ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት (Bole Int. Airport) እንግዳ ለመቀበል በሄድኩበት ሰዓት የወደቀ ቦርሳ አግኝቻለሁ። ቦርሳውን ስንከፍተው በውስጡ የበርካታ ቤተሰቦች ህይወት የሆነ ወሳኝ ሰነዶችን ይዟል።
የተገኙት እቃዎች ዝርዝር፦
✅ 4 የካናዳ ፓስፖርት (የትውልደ ኢትዮጵያውያን) 🇨🇦
✅ 2 የካናዳ መኖሪያ ፈቃድ (Residence Permit/PR) 🆔
✅ 1 የኢትዮጵያ ፓስፖርት 🇪🇹
✅ የተወሰነ የካናዳ ዶላር (ገንዘብ) 💵
✅ ሌሎች ከትንሽ ቦርሳ ጋር ያሉ ንብረቶች...
እባካችሁ እነዚህ ሰነዶች የጠፉባቸው ሰዎች ምን ያህል ተጨንቀው ሊሆን እንደሚችል አስቡት! ባለቤቶቹ በእጃቸው ላይ ያለውን የጉዞ ወይም የኑሮ ዕቅድ ሳያስተጓጉሉ እንዲረከቡ ይህንን መረጃ #ሼር (SHARE) በማድረግ እንተባበር።
📞 ንብረቱን ለመረከብ በዚሁ ስልክ ይደውሉ፦
ዲንሰፋ በሽር (Dinsefa Beshir)
0911695276
በጎነት ለራስ ነው!
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#lostandfound #boleairport #passports #canada #ethiopia #share
#ethiopia | ዛሬ ጠዋት ቦሌ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት (Bole Int. Airport) እንግዳ ለመቀበል በሄድኩበት ሰዓት የወደቀ ቦርሳ አግኝቻለሁ። ቦርሳውን ስንከፍተው በውስጡ የበርካታ ቤተሰቦች ህይወት የሆነ ወሳኝ ሰነዶችን ይዟል።
የተገኙት እቃዎች ዝርዝር፦
✅ 4 የካናዳ ፓስፖርት (የትውልደ ኢትዮጵያውያን) 🇨🇦
✅ 2 የካናዳ መኖሪያ ፈቃድ (Residence Permit/PR) 🆔
✅ 1 የኢትዮጵያ ፓስፖርት 🇪🇹
✅ የተወሰነ የካናዳ ዶላር (ገንዘብ) 💵
✅ ሌሎች ከትንሽ ቦርሳ ጋር ያሉ ንብረቶች...
እባካችሁ እነዚህ ሰነዶች የጠፉባቸው ሰዎች ምን ያህል ተጨንቀው ሊሆን እንደሚችል አስቡት! ባለቤቶቹ በእጃቸው ላይ ያለውን የጉዞ ወይም የኑሮ ዕቅድ ሳያስተጓጉሉ እንዲረከቡ ይህንን መረጃ #ሼር (SHARE) በማድረግ እንተባበር።
📞 ንብረቱን ለመረከብ በዚሁ ስልክ ይደውሉ፦
ዲንሰፋ በሽር (Dinsefa Beshir)
0911695276
በጎነት ለራስ ነው!
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#lostandfound #boleairport #passports #canada #ethiopia #share
Comments